1	`` `` `` ❀የአብዱሏህ መነጠል ልብ የሚሰብር ነበር።
2	`` `` በያስሪብ እና በመካ መከካል አል-አብዋ ተብሎ በሚጠራ ቦታ የአሚና የጤንነት ሁኔታ በፍጥነት አሳሳቢ ደረጃ ላይ ደረሰ።
3	` በረካ ከሙሐመድ (ሰ.ዐ.ወ) ጋር ከኸድጃ ቤት መኖር ጀመረች።
4	; ሽቦዎች : የኤሌክትሪክ ሽቦ በውሃ በተመላ ቱቦ ይመሰላል።
5	; ቮልቴጅ ምንጭ : በአንድ ቋሚ ጫና የሚሰራ የውሃ ፓምፕ።
6	; ኤሌክትሪክ ቻርጅ : በውሃ ብዛት መጠን ይመሰላል።
7	; ኤሌክትሪክ ጅረት : በስነ ፈሳሽ የፍሰት ይዘት ውድር (ቮልዩም ፍሎው ሬት) ይመሰላል።
8	; ኤሌክትሪክ እምቅ አቅም : በፈሳሽ ጫና ይመሰላል።
9	; ኤሌክትሪክ እምቅ አቅም ልዩነት (ቮልቴጅ) : በሁለት ነጥቦች መካከል ባለ የጫና ልዩነት ይመሰላል።
10	'''የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኤታ ማዦር ሹም '''
11	'''እልፍኝ አስከልካይ' ማለት በጥንቱ ዘመን ኢትዮጵያኖች ይጠቀሙበት የነበረ የማዕረግ አይነት ነው።
12	'ሄ ዳን ጅያ የ ቻይና ንጉሥ ነበር።
13	'ዉ ዲንግ የ ቻይና ንጉሥ ነበር።
14	'የ ፊውዳል ኢትዮጵያን ሶሲዮሎጂና የታሪክ ጥራዞች ከማንበብ፥ «አደፍርስ» ድርሰቱን ማንበብ ይቀላል’ የተባለለት ዳኛቸው ወርቁ የካቲት ፲፮ ቀን ፲፱፻፳፰ ዓ.ም. በሰሜን ሸዋ በይፋትና ጥሙጋ በደብረ ሲና ከተማ አቅራቢያ ከአቶ ወርቁ በዛብህና ከወይዘሮ አሰገደች ሀብተወልድ ተወለደ።
15	'ዦው ዪ (ጂ ሤ) የ ቻይና ንጉሥ ነበር።
16	'ዦው ዪ (ጂ ጅየን) የ ቻይና ንጉሥ ነበር።
17	'ጋው የ ቻይና ንጉሥ ነበር።
18	'ዦው ጂንግ (ጂ ጒ) የ ቻይና ንጉሥ ነበር።
19	'ዦው ሥያንግ የ ቻይና ንጉሥ ነበር።
20	'ዦው ሸንጂንግ የ ቻይና ንጉሥ ነበር።
21	'ኒያ ሴጋማይን የ አየርላንድ ንጉሥ ነበር።
22	'ዮኩ ፊያድሙዊኔ የ አየርላንድ ንጉሥ ነበር።
23	'ታንግ የ ቻይና ንጉሥ ነበር።
24	'ኤቤር ፊን የ አየርላንድ ንጉሥ ነበር።
25	'ማይል ኮባ ማክ አይዶ የ አየርላንድ ንጉሥ ነበር።
26	'አይድ ማክ አይሙይረቅ የ አየርላንድ ንጉሥ ነበር።
27	'ዦንግ ዲንግ የ ቻይና ንጉሥ ነበር።
28	'ኒያል ካይሌ የ አየርላንድ ንጉሥ ነበር።
29	'ኒያል ፍሮሳቅ የ አየርላንድ ንጉሥ ነበር።
30	'ማይል ሰቅናይል ማክ ዶምናይል የ አየርላንድ ንጉሥ ነበር።
31	'አይድ ፊንድሊያጥ የ አየርላንድ ንጉሥ ነበር።
32	'ኤላም' ማለት 'ደጋ' ሊሆን ይቻላል።
33	'ጋዴስ' ተብሎ ትልቅ ከተማ ሆነ።
34	'ዪዲሽ' ማለት አይሁድ (ይሁዳዊ) ማለት ነው።
35	'ታላቁ' የተባሉት አገራቸውን ከዴንማርክ ከመጡት ወራሪዎችና ቫይኪንጎች ስለ ተከላከሉ ነው።
36	'ዶምናል ዋ ኔል የ አየርላንድ ንጉሥ ነበር።
37	'ዮውቻው የ ቻይና ንጉሥ ነበር።
38	'ባይታን ማክ ኒኔዳ የ አየርላንድ ንጉሥ ነበር።
39	'ፌርጋል ማክ ማይሌ ዱይን የ አየርላንድ ንጉሥ ነበር።
40	'ሉጋይድ ማክ ሎጋይሪ የ አየርላንድ ንጉሥ ነበር።
41	'ኪናይድ ማክ ኢርጋላይግ የ አየርላንድ ንጉሥ ነበር።
42	'ባይታን ማክ ሙይርቀርትታይግ የ አየርላንድ ንጉሥ ነበር።
43	'ሉጋይድ ሪያብ ንዴርግ የ አየርላንድ ንጉሥ ነበር።
44	'የጫካው አምላክ ራስ ' የተባለው የ ማይክል አንጄሎ ቡናሮቲ የመጀመሪያ ስራው ነው።
45	'ሉጋይድ ላምዴርግ የ አየርላንድ ንጉሥ ነበር።
46	'የዊሶን ሽክርክረ ነፋስ' ወይም 'የማክስ ውኃ ከአየር መፍጠሪያ' የትም ቦታ፣ ምንጊዜም፣ ድርቅ ቢኖርም ባይኖርም፣ በቂ ውኃ ማስገኘት ያስችላል።»
47	'ዌንጉስ ቱዊርሜክ ቴምራክ የ አየርላንድ ንጉሥ ነበር።
48	'ቱዋጣል ማኤልጋርብ የ አየርላንድ ንጉሥ ነበር።
49	'ዮካይድ አይልትሌጣን የ አየርላንድ ንጉሥ ነበር።
50	'አይሊል ካይስፍያክላክ የ አየርላንድ ንጉሥ ነበር።
51	'ሱመራዊ' ማለት ሱመርኛ የቻሉ ወገኖች ሁሉ ነው።
52	'ኮርትኒ' የሚለው ስም መነሻ ከእንግሊዝኛ ሲሆን፣ ትርጕሙ የግቢ (ቤተ መንግሥት) ዐጃቢ ነው።
53	'ኢምፓላ' የሚለው የእንሥሳ ስም ወደ እንግሊዝኛ የገባ ከደቡብ አፍሪካ ቋንቋ ከዙሉኛ ነበር።
54	'ሰቅናሳቅ የ አየርላንድ ንጉሥ ነበር።
55	'ክሪምጣን ኒያ ናይር የ አየርላንድ ንጉሥ ነበር።
56	'እሥራኤል አገር ነው አሉ።
57	'በጅሮንድ ማለት በጥንቱ ዘመን ኢትዮጵያኖች ይጠቀሙበት የንበረው የማዕረግ አይነት ነው።
58	'ኮንጋላቅ ክኖግባ የ አየርላንድ ንጉሥ ነበር።
59	'ላብራይድ ሎይንግሴክ የ አየርላንድ ንጉሥ ነበር።
60	'ከንፋይላድ የ አየርላንድ ንጉሥ ነበር።
61	'ሎይንግሰቅ ማክ ኤንጉሶ የ አየርላንድ ንጉሥ ነበር።
62	'ዲያርማይት ማክ ኬርባይል የ አየርላንድ ንጉሥ ነበር።
63	'ሐይካበርድ' የተሰየመ አምባ በውጊያው ሥፍራ ላይ መሠርቶ ስሙ 'ሐይካሸን' የተባለ መንደር ይሠራል።
64	'የተመሠረተው ሃይማኖት' ማለት በመንግሥት የተደገፈው እምነት ወይም ትምህርት የሚመለከት ነው።
65	'ፍላይትበርታቅ ማክ ሎይንግሲግ የ አየርላንድ ንጉሥ ነበር።
66	‘’’ሰኔ ፫ ቀን’’’ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፪፻፸፫ኛው ቀን ሲሆን የፀደይ (በልግ)ወቅት ፷፰ኛው ቀን ነው።
67	‘የሰጠ ቢነሣ የለበት ወቀሳ’ እንዲሉ አንዳች ነገር ብትሆንብን ከልጃችንም ከእግዚአብሔርም ሳንሆን እንዳንቀር” አለችው፡፡ እርሱም፡- “ፍቅርሽ ይለቅልሽ ብዬ ነው እንጂ እኔማ ፈቃዴ አይደለምን?”
68	‘የኢትዮጵያ ታሪክ’ የሚለዉ መጽሐፍ በራሽያን ቋንቋ ተተርጉሞ ለታላቁ ፔትሮስ /ጴጥሮስ/ አንደኛ በስጦታ ተሰጧቸዉ ነበር።
69	‘ተንፏቃቂው አብዮት’ ወዲያው ተተክተው የተሾሙትንም አዲስ ጠቅላይ ሚኒስቴር ልጅ እንዳልካቸው መኮንንም ከሥልጣን አውርዶ ከነ አክሊሉ ሀብተወልድ ጋር ከርቸሌ ከከተተ በኋላ መስከረም ፪ ቀን ፲፱፻፷፮ ዓ/ም ባለቤቱን እራሳቸውን ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴን ከሥልጣን አወረደ።
70	" " አብርሃ ተብሎ የሚጠራ የየመን ገዥ ከተማውን እያጠቃ ስለነበር አብዱል ሙጦሊብ ቤቷን ትታ ወደ ተራራው እንድትሰደድ ሲነግራት የበለጠ አዘነች።
71	" ፡ " አብዱሏህ ተወዳጅ የነበረ፤ ለረጅም ጊዜ የጠበቀቅነው፤ መልከመልካም የመካ ወጣት፤ የቁረይሾች ኩራት ነበር።
72	" በዚህ ጊዜ ፊቱ ወደ ንሐስ ተቀየረ ከዚህ በኋላ በዚህ ክፍል ዞራስተር እንደ አዲስ ሰው ተቀየረ፣ :"አንበሳውም መጥቷል፣ ልጆቸም ተቃርበዋል፣ ዞራስተርም በስሏል፣ ሰዓቴም ተቃርቧል፦ ጎሄ ቀደደ፣ ቀኔ ጀመረ፣ ተነሳ!
73	" በነሐሴ ባቄላ፣ በግንቦት አተላ" የሚለውም ሰው ብቻ ሳይሆን ከብቶችም በደረቃማው ገጽታ ምክንያት በግንቦት ወር ምን ያህል እንደሚጐዱ ያሳያል።
74	"ካ" ላይ በተቀጠለ መስመር ተሠርቶ በኣዲስ ቅርጽነት የተሠራው የተሳሳተ ፊደል ነው።
75	"ኳ" እራሱን የቻለ መስመር ላይ የሚያርፍ ቀለም ነው።
76	"አዎ ፤ እንዲያውም ማስታወቅያ ሚኒስቴር የቆምጬ አምባው ነው ።
77	"ቀጥ ያለ ሁሉ ውሸት ነው፣ ሁሉም እውነት የተንጋደደ ነው!
78	"እኔ ሰው ሆኜ ለሰው አላድርም "አለ በላይ ዘለቀ።
79	"ይህ ሁሉ ሲሆን ለምጨን ውስት ፈላው በሚባል ቦታ ላይ ከትመን ከዚያ እየወጣን ነው ጦርነት የምናደርገው ።
80	"አዎ እኔ መንፈሳዊነተ መቼም ቢሆን አይለየኝም ።
81	"መላ ምት" ማለት የግምት አይነት ሲሆን እንዲሁ በዘፌቀደ የሚደረግ ግምት ሳይሆን ያለፈን ተመክሮ እና ትምህርትን ያገናዘበ ነው።
82	"ብቻ የትም ቦታ በምሄድበት ጊዜ ሰዎች የጠቆአቆሙብኛል ።
83	"ነጭ እዚህ ግድም እንዳላይ" አላቸው ።
84	"ጭር ያለው ሰዓት" ባለው የመጨረሻው ክፍሉ ዞራስተር ድምጽ ከሌለው ድምጽ ጋር ሲከራከር እናነባለን።
85	"የሱ ሀይል ካደረብዎ የፈለጉትን ማድረግ ይችላሉ።"
86	"ውኑ ዓለም" ማለት በምናባችን የምንቀርጸው ሳይሆን በተጨባጭ ተጣሎ ያለው አለም ማለት ነው።
87	"ቢግ ባንግ" ወይንም ታላቁ ፍንዳታ በሳይንቲስቶች ዘንድ የመላው ዓለም መነሻ ኩነትን ይገልጻል ተብሎ የሚታመንበት ኅልዮት ነው።
88	"ሐረ ሸይጣን" ቃሉ የኦሮምኛ እንደሆነና ትርጉሙም የሰይጣኖች እናት ማለት /አውራ/ ነው ሲሉ በሌላ በኩልም "ሐር-አሽ-እጣን" ከሚለው የስልጥኛ ቃል የተወሰደ ሆኖ ትርጉሙም "እጣን አቀጣጥል/አጭስ" ማለት ነው ይላሉ፡፡
89	"ነጭ አይደለም ወይን ጠጅ ቀለም እንኳን ብትሆን ግድ የለኝም።
90	"ይህ የደብረወርቁ ጦርነት ለኛ የመጨረሻው ትልቅ ውጊያ ነበር።
91	"ምነው አባ ጅቦ" ይሉታል ልጃገረዶቹ ከመኸላችሁ አንዷን ጥፍጥሬ (ወጣት ማለት ነው) ልጅ ትሰጡኝ ዘንድ ብዬ ነው" ይላል።
92	"ሀይሌ ረዳ የተባለ የጥልያን እንደራሴ ያገ ላይ ገጠመን።
93	"ሰኔና ሰኞ" መነሻው አንድ ሰኞ ቀን በዋለ ሰኔ አንድ ተግባር ላይ በዋለ አዋጅ ሳይሆን እንደማይቀር ይገመታል።
94	"እሱማ ዋናው ነው እንጂ ።
95	"ዛጐሌ ጌታው ሎሌ አንደኛ ማር ይተኛ በሰውየው መንገድ ሰውየው ዘለቀ እይኔ እንደበረዶ ውኃ ሆኖ አለቀ።
96	"ዳቦን መብላት እና ሳይገመጥ ማቆየት አይቻልም" ከሚለው የእንግሊዝኛ አባባል ጋር የሚሄድ ነው።
97	"ቆምጬ አምባው ይልማ ፤ እንደዚያ ነው የምባለው ።"
98	"ደምፀ እገሪሁ ለዝናብ ሶቦ ይዘንብ ዝናብ ይትፌስሑ ነዳያን ደምፀ እገሪሁ ለዝናብ ሶበ ይዘንብ ዝናብ ይፀግቡ ርሁባን" (ሲተረጐም) የዝናብ ኮቴ ተሰማ፤ ዝናብ በዘነበ ጊዜ ነዳያን ይደሰታሉ፤ የተጠሙ የተራቡ ይጠግባሉ፡፡
99	"ከዚህ በሁዋላ አባይን ተሻግረን ጫቀታ ገባን።
100	"ይብራ በብርቱካን ወጥ" ሲበሉ ብርቱካን የዚች አይነት ናት።
101	"ከሸዋ ሲዘምትብን አባይ ላይ አገድነው።
102	"ሁሉን እንቁላልክን ባንድ ቁና አታስቀምጥ" ከሚለው የእንግሊዝኛ አባባል ጋር ይሄዳል።
103	"ሁሉን እንቁላልክን ባንድ ሰፌድ አታስቀምጥ" ከሚለው የእንግሊዝኛ አባባል ጋር ይሄዳል።
104	"እንደው ዝም ብለው ስራ ሳይሰሩ እየተንጠራሩ ወደ ህዋላ ይቀሩና እኔ በልማት የቀደምኩዋቸው ምን ይላሉ «ወፍጮ ስራ ጀመረ» ተብሎ በሬድዮ ሲነገር ቆምጬ አባይ ላይ ነበር ።
105	"ለምሳሌ እኔ አንድ ዝግጅት ወይም ስብሰባ እንደዚህ አዘጋጅና ደካማ የሆነውን ሊቀመንበር መጨረሻው ወንበር ላይ እንዲቀመት ነው የማደርገው ።
106	"ለምሳለ ቀድሞ በሞጣ አካባቢ አንድ ትልቅ የስፖርት ሜዳ ማሰራትዎን ገልጸውልኛል ።
107	"በጊዜሁ ኀለፈ ክረምት ቆመ በረከት ናሁ ጸገዩ ጽጌያት" (ሲተረጐም) ክረምቱ በጊዜው አለፈ አሁን የበረከት ጊዜ ይሆናል አበባዎችም ያብባሉ፡፡
108	"እርስዎ ከወደቁ መሪ የለንም" ሲሉት "ወይድ!
109	"ብስምሽ ይቆጣል ባልሽ" ብሎ በተራው ያስቃቸዋል።
110	"ይድረስ ከክቡር ወዳጃችን ከዳግማዊ ዊልሄልም የጀርመን ንጉሠ ነገሥት፡፡ የተላከ ከእቴጌ ጣይቱ ብርሃን ዘኢትዮጵያ፡፡
111	"ተአምረ ማርያም" የተሰኘ የጥንት ድርሳን የከተማዋን ስያሜ ከአንድ ተአምራዊ ሁነት ጋር አያይዞ ይገልፀዋል።
112	"ዶክተሩ የመድኅንን ማነስ በማስወገድ ከዓለም የእንስሳት ሓኪሞች ኣንዱ ታዋቂ ምሁር ናቸው።
113	"እንግዊ" ደግሞ በንያንጅኛ ብርሃን ወይም መብራት ማለት ነው።
114	"እንግዲህ ከዛሬ ጀምሮ ለማንም አልታጠቅም።"
115	"ምዕራባዊ ክፍል" ከአቆርዳት እንዲተዳደር ሲደረግ ቤኒ አሚርን፣ ናራንና ኩናማ ምድርን ያጠቃልል ነበር።
116	"እንግዲህ እንዲህ ያለ ጥያቄ ተዚህ ቀደም ቀርቦልኝ አንድም ቀልድ እንዳልቀለድኩ ተናግሬያለሁ ።
117	"እንግዲህ አንደኛ የበለጠ ውጤት ለማግኘት አርሶ አደሩን አለመለያየት ነው ።
118	"በየካቲት ትሊንቲ ከጫቀታ ዘመተብን አባይ ደረሰ።
119	"ጀግንነት እደጃችን ድረስ ይመጣ እንደሆነ ማን ያውቃል?"
120	"ኢትዮጵያ ኢትዮጵያ ኢትዮጵያ ቅደሚ" በደርግ ዘመነ መንግሥት የኢትዮጵያ ብሔራዊ መዝሙር ነበር።
121	"ከትላንት እንማራለን፣ ዛሬን እንኖራለን፣ ስለነገም ተስፋ እናደርጋለን" የሚለው አንስታይን በመጨረሻ ህልሙን እውን አድርጎ በኮሌጁ ለመታቀፍ በቃ።
122	"ቢያፋታሽ፣ እኔ አለሁልሽ፣ ውሽማ ይብላ እንጂ በቅቤ ጠለላ ባልማ ምን ይላል ደረቁን ቢበላ፣ ያንቺማ ወዳጅ የኮራሽበት ከዳገት ቀረ እንደ በሬ እበት" ይላታል ሊሰማት የፈለገው ልጅ።
123	"ከፕሬዚዳንቱ ጋ የሚያገናኘኝ ነገር የለም ።
124	"እግዚአብሄር ይፈጥራል እንጂ አይወልድም " አሉት።
125	“ … የጎጃም እረኛ የት ሄዶ ነው እነሱ(ፈረንጆቹ) የአባይን ምንጭ የሚያገኙት?
126	“ ጊዜ ” እንጂ “ግዜ” ዓማርኛ ኣይደለም።
127	“… የቤተሰብ ሕጉ በእርሳቸው ጊዜ ሲወጣ፣ የመኖሪያ ስፍራ የመምረጥን መብት በተመለከተ ለባል የተሰጠውን መብት ተከራክረው ተቀባይነት ቢያጡም የፍትሕ ብሔር ሕጉ ላይ ሴቶች ባገቡት ወንድ ስም ይጠሩ የሚለውን በመቃወም እንዳይፀድቅ ያደረጉና ያስቀየሩ ሴት ስለሆኑ ቀዳማይት ታጋይ እላቸዋለሁ።
128	“ሃ” እና “ማ’ እንጂ “ሂ”፣ “ሚ”፣ “ሄ” እና “ሜ” ስለሌሉ “ሃ” እና “ማ” እግሮች ጎን መስመር ወይም ቀለበት በማስቀመጥ እነዚያን በሚመስሉ ቅጥሎች እንድንጠቀም ሆነ።
129	“አ” እና “ኣ” ድምፅ ኣይጋሩም።
130	“ቢ” እና “ራ” ቀለሞችን ዓማርኛ በኣራት ዓይነቶች ማለትም “ቢራ”፣ “ቢ'ራ”፣ “ቢራ'” አና “ቢ'ራ'” መጠቀም ይችላል።
131	“ሀ” እና “አ” የእየራዕቦቻቸው ሞክሼዎች መስለዋቸው ከኣናሳ ቋንቋዎች ቀለሞች ውስጥ ሊያጠፏቸው የሚፈልጉም ኣሉ።
132	“ጸ” እና እንዚራኖቹ የ“ፀ” እና እንዚራኖቹ ሞክሼዎች ናቸው ተብለው ቀርተው ዩኒኮድ የሚያውቀው “ጿ” በሞክሼ ስም እንዲወገድ ተፈልጓል።
133	“ጿ” ቀለም ያለውን ጸሎቱ “ጸ” ሞክሼ ነው ተብሎ ተዘልሎ የምኢኑ ዘጠነኛ እንዚር ፀሓዩ ላይ ስለቀረበ ዶክተሩ ለፀሓዩ ስምንተኛ ቀለም ኣቅርበዋል።
134	“ኳ” እራሱን የቻለ ሞክሼ የሌለው ቀለም ነውና ጊዜና ስፍራ ማባከን ስለሆነ በ“ኩዋ” ወይም “ክዋ” መዘርዘርም ፊደል ለመቀነስ በታይፕ መጻፊያ ዘመን በኣማራጭነት የቀረበና ያኔም ቢሆን ተቀባይነት የኣላገኘ ኣሁንም ቢሆን ጊዜው ያለፈበት ኋላ ቀር ኣስተሳሰብና የማያስፈልግ ግድፈት ነው።
135	“ኧ” የስምንተኛው የ“አ” ቤት ቀለም ስለሆነ ስምንተኛውን የ"አ" ቤት ድምፅ ለ“ኧ” ፊደል መስጠቱ ተገቢ ይመስላል።
136	“ጪ”፣ “ጬ” አና “ጯ” የተሠሩት ሦስተኛ ቀለበት በሌለው “ጨ” ላይ በሚቀጠሉ ቅርጾች ነው።
137	“ሀ”፣ “ለ”፣ “ሐ”፣ “መ” እና “ሠ” ኣሉ እንጂ “ሁ”፣ “ሉ”፣ “ሑ”፣ “ሙ” እና “ሡ” ስለሌሉ የመቀነስ ምልክትን የመሰለ “-” ከሌላ መርገጫ በመክተብ “ሀ”፣ “ለ”፣ “ሐ”፣ “መ” እና “ሠ” ጎን በማስቀመጥ ቅጥሎቹ ካዕቦቹን ስለሚመስሉ ተመልካቹ እንዲቀበላቸው ሆነ።
138	“ኳ”ን ኣጥፍቶ “ክዋ” ወይም “ኩዋ” እንደ “ኳ” ይነበቡ ማለት ብቻ በቂ ኣይደለም።
139	“ይህ ወጣት ዝም ተብሎ ከተተወ ከዚህ አካባቢ ሊያስነቅለን ነው” እንዲሉም አደረጋቸው።
140	“ኗሪ አልባ ጎጆዎች”፣ “በራሪ ቅጠሎች” እና “የእሳት ዳር ሀሳቦች” የተባሉ የግጥም መጻኅፍት ሲኖሩት እነዚህን በአንድ ላይ አሰባስቦ “ስብስብ ግጥሞች” ብሎ አሳትሟል።
141	“እኔ ምኑን አውቀዋለሁ” ብለው ባለቤታቸውን በቁመታቸው ምክንያት ተረቧቸው።
142	“አቶ መርሻ ከነቤተሰቦቻቸው በሐረር ከተማ የታወቁና የተከበሩ የካቶሊክ ሃይማኖት ተከታይ ስለነበሩ ምንሴኘር አንድሬ ዣሩሶ በሚያስተዳድሩት የካቶሊክ ሚሲዮን ገብቼ በአዳሪነት እንድማር ተደረገ።”
143	“ጌታ ኢየሱስ ሆይ፥ ነፍሴን ተቀበል ብሎ ሲጠራ ይወግሩት ነበር።
144	“ሙሴ ኢልግን እጅግ ያገለገለኝ የኔ መሐንዲስ ለዚህ ለፖስታ ማኅበር ለመግባት የሚያስፈልገውን ጉዳይ ሁሉ ለመፈጸም ሙኡ ሥልጣን ሰጥቸዋለሁ።”
145	“ይህ መስፍን ሊውጠኝ እያመቻቸኝ ነው” በማለት እንዲያስብም አደረገው።
146	“ሴት የወንድን ልብስ አትልበስ ወንድም የሴትን ልብስ አይልበስ ይህን የሚያደርግ በአምላክህ በእግዚአብሔር ዘንድ የተጠላ ነው፡፡” (ዘዳ.
147	“ሰው ከተሰማራ” በተሰኘው ዘፈኗ ለምትታወቀው ለድምፃዊት መንበረ በየነ ደግሞ “እንዴት ከረማችሁ” የሚለውን ዘፈን ግጥም የደረሰው ሌ /ኮ /ል ሣህሌ ነበር።
148	“ብቻ” እሱ አፈ ንጉሥ እስጢፋኖስ “ንቡረ ዕዱ በታላላቅ በዓላት የወርቅ ጫማ መጫማት አለበት፤ ስለዚህ የሊቁ አንድ እግራቸው በሽተኛ ነውና፤ የወርቅ ጫማ ለማድረግ ያስቸግር የመስለለኛል” አሉ።
149	“ጥሩ” የሆኑ ሰዎች በሙሉ የሚያገኙት ሽልማት ወደ ሰማይ መሄድ ነው ብለው አያምኑም።
150	“እጅግ ከፍ ያለው የዓለም ሁሉ ገዥ እግዚአብሔር ለኢትዮጵያና ለሕዝባችን ለእናና ለአርበኞቻችን በየጊዜው ካደረገልን ፣ ወደፊትም ከሚያደርግልን ከታላላቅ ችሮታ ከሚቆጠሩት ሥራዎች አንደኛውን ዛሬ ስለፈጸመልን ልናመሰግነው ይገባናል።
151	“አገር ትቶ ሲሄድ፤ አይ!
152	“አንድ ሰው በዓለማዊ ጌጥ ምክንያት ኩራት ወደቀልቡ ከገባ ያን ጌጥ እስኪተወው ድረስ አላህ ይጠላዋል።”
153	“ሁሉም ሰው የሚከታተለው ጂን አለ እንዴ?”
154	“ይህች ህጻን ምን ልትሆን ነው?
155	“አዲስ አበባ ከተማ ከተመሠረተችና የነዋሪዋ ብዛት እየጨመረ ከሄደ በኋላ በአዲስ አበባ ከተማ ውስጥ የውሃ እጥረት እያስጨገረ ሄደ።
156	“በውሃ እንጅ አይወጣም” ሲሏቸው በሳህን ውሃ እንዲቀርብላቸው አደረጉና እርሱን እየጠጡ የበሉትን ሁሉ አስመለሱ።
157	“ምኞቴ በዓለም የታወቀ ኢትዮጵያዊ የኪነ ጥበብ ምሑር መሆን ስለነበር፣ የአገሬን ወግና ባሕል ጠንቅቄ ማወቅና ማጥናት እንዳለብኝ አውቄያለሁ።
158	“ንጉሠ ነገሥቱ ተግታችሁ አጥኑ፣ ተማሩ ብለው ከመከሩን በኋላ ጠንክራችሁ መሥራት እና ሀገራችሁ ኢትዮጵያን የምትገነቡበትን ዕውቀት ይዛችሁ ተመለሱ።
159	“ነፍሴ ከአካሌ ካልተነጠለች ይህች ጉርሻ የማትወጣ ቢሆንም እንኳ ነፍሴን ከማውጣት ወደኋላ አልልም።
160	“ፖስታ ማበጀታችን እንኳን ያንተ የወዳጃችን ደብዳቤና የማንም ነጋዴ ደብዳቤ ሁሉ እንዲመላለስበት ነበር።
161	“ጌታዬ ጎረቤቶቸና የሚቀርቡኝ ሰወች ሁሉ የወያኔ ስራት ማለቂያዉ ተቃርቧል አሁን ብትለቅ ይሻልሃል ያለዚያ ዋጋህን ታገኛለህ እያሉ ይዝቱብኛል ስለዚህ ለቅቄላቸዉ እሄዳለሁ።”
162	“ሀለኮ” /ሽፈራው/ የተባለውን ተክል ለምግብነትና ለመድሐኒትነት ተግባር በስፋት ይመረታል።
163	“ተእኛ” እና “ተኛ” እንዲሁም “የእርሷ” እና “የርሷ” የተለያዩ ናቸው።
164	“ክሮስ” የሚለው የእንግሊዝኛ ቃል የተወሰደው ክሩክስ ከሚለው የላቲን ቃል ነው።
165	“አዳል” ሱልጣኔቱ በታሪክ የሚታወቅበት ትክክለኛ ስም ነው።
166	“ደከር” የሱልጣኔቱ የመጀመሪያ መዲና ነበረች፤ ከዚያም በዜይላ ተተካች፤ በስተመጨረሻም ሀረር የግዛተ መንግስቱ ዋና ከተማ ሆነች።
167	“የሆለታ ዛፍ ተክል መፈተኛ ጣቢያ” ጥናትና ምርምር ዛሬ ተግባራዊ እየሆነ ላለው ተግባር ምን አስተዋፅኦ አድርጓል?
168	“…አዳም ረታ ታዋቂ ደራሲያን ከሆኑት ከሀዲስ አለማየሁ ፣ በዓሉ ግርማ ፣ ዳኛቸው ወርቁ ፣ ፀጋይ ገብረመድህን … ጋራ መመደብ የሚችል ነው ሊባል ይችላል…”
169	“የእኔን ሥራ የሚያዩ ሁሉ ተስፋ እንዲያገኙ፣ ስለኢትዮጵያ እና ስለ አፍሪቃ ጥሩ ስሜት እንዲሰማቸው፣ በፀሐይ ጮራ እንዲሞቁ፣ ከሁሉም በላይ ግን “ይቻላል” የሚል እምነት እንዲኖራቸው ፍላጎቴ ነው።”
170	“የፍተሐ ብሔሩ ሕግ ቀርቦ ስንከራከር፣ ምን ይላል ፍትሐ ብሔር ውስጥ ያን ጊዜ ሲወጣ፣ ‘የቤቱ ሹም ባል ይሆናል።
171	“እናንተ እዚህ ምክር ቤት የመጣችሁ ወንዶች፤ ስትመረጡ ሴትና ወንደ ነበር የመረጣችሁ፣ ግን ልትመክሩ የመጣችሁት ለወንዶች እንጂ ለሴቶች እንዳልሆነ ታዝቤአችኋለሁ።
172	“የአሳማ ገበሬ የዝንጀሮ ጎልጓይ የጅብ ዘር አቀባይ …
173	“ባለፈው አንድ ዩኒቨርሲቲ ሄጄ አንድ ጓደኛዬ የነገረኝ አሳዛኝ ነገር ነበር።
174	“እንግዳ ሊመስል ቢችልም ክርስቶስ ከመወለዱ ከረጅም ጊዜ በፊትና ከዚያም ወዲህ የቤተ ክርስቲያን ትምህርት ባልተዳረሰባቸው አገሮች መስቀል ቅዱስ ምልክት ሆኖ ሲሠራበት መቆየቱ የማይታበል ሐቅ ነው።
175	“የአላህ መልእክተኛ (ሰ.ዐ.ወ) ያላደረጉትን እንዴት እናንተ ታደርጋላችሁ?”
176	“ሠዎችን ለማስደሰት ብሎ አላህ ያስከፋ አላህ ለሠዎች አሳልፎ ይተወዋል፤ አላህን ለማስደሰት የፈለገ ግን አላህ ይበቃዋል።”
177	“መንግሥቱ ንዋይ ውጡ ሲል ሲወጡ ከጀርባቸው ተኩስባቸው ብሎ ትዕዛዝ ሰጥቶ ነበር መንግሥቱ።
178	“የናዝሬቱ ኢየሱስ የአይሁድ ንጉስ”
179	“አታሳየኝ ጭንቁን”፣ “የፍቅር ወጋገን”፣ “ቃልኪዳን”፣ “በብር አይጋዛም”፣ “ፍቅርህ ቀሰቀሰኝ”፣ … የተሰኙትን ዜማና ግጥሞች ያዘጋጀው ሣህሌ ደጋጎ እንደነበረ ይታወቃል።
180	“ከሼኮችና ከሌሎችም ጋር የተነሱአቸው ፎቶግራፎች ብዙዎች አሉ።
181	“ወታደሮቹ ኢየሱስን ከስቀሉ በኋላ እጀ ጠባቡ ሲቀር ልብሱን ወስደው ለእያንዳንዱ አንድ አንድ እንዲዳረስ ለአራት ተከፋፈሉት እጀ ጠባቡንም ከላይ አንድ ወጥ ሆኖ ያለ ስፌት የተሰራ ነበር።
182	“ዓማርኛን ዲጂታይዝ በማድረግዎ ተወዳዳሪ የሌለው ዘመናዊ እድገት ኢትዮጵያ ውስጥ እንዲኖር ኣድርገዋል፣ እንዲሁም ተጽንእዎ ባህላዊ ቅርሶችን ወደ ማስጠበቅ ዘልቆ የኣክሱምን ሓውልት ወደ ትግራይ ሲያስመልሱ በጉዳዩ ባይገቡበት ኖሮ ይህ የኢትዮጵያ ቅርስ ላይመለስ ይችል ነበር” ይላል።
183	“ተደጋግሞ የሚነሳውም የቱርክ (ኣረብኛ) ፊደሏን ትታ የላቲን ፊደልን መቀበሏና የጃፓን ፊደሏን ሳትቀይር በሥልጣኔ የመገስገሷ ታሪካዊ ተሞክሮ ነው።
184	“በኢስላም የመጀመሪያው የፍቅር መግለጫ ነብዩ ለአዒሻ የነበራቸው ፍቅር ነው።”
185	“የብዙዎችን ደም በግፍ ያፈሰሱት ከሐዲዎች የመንግሥቱ ንዋይና የገርማሜ ንዋይ ፎቶግራፎች እነዚህ ናቸው።
186	“የሙስሊሞች ሐላፊ ተደርገህ እያለ ኃላፊነትህን ትተህ ገበያ ውስጥ ምን ትሰራለህ?”
187	“የምንገነባት አፍሪቃ ሌላው ዓለም አይቷት “ስለሕብረተ ሰብ ያላቸውን ህልም ግብ ያደረሱ ነጻ ሕዝቦችን ማየት ከፈለጋችሁ አፍሪቃ ሂዱ!”
188	” (ቡኻሪ፣ ሙስሊምና ቲርሚዚ ዘግበውታል) በሌላ ዘገባ እንደተወሳው እንዲህ ብለዋል፡- “ከአምላኬ ውጭ ፍጹማዊ ፍቅር የምለግሰው ሰው ቢኖር ኖሮ ያ ሰው አቡበክር ይሆን ነበር።
189	”ኅብረ ብዕር” በተባለው መጽሐፋቸው፣ አቶ ካሕሣይ ገብረ እግዚአብሔር፣ ብሂሉ ሰውነታችን ኃይለኛውን የግንቦት ሙቀት መቋቋም ይችል ዘንድ አንጀት የሚያርስ፣ ቆዳን የሚያለሰልስ፣ የጠፋ አቅምን የሚመልስ ወተት ማግኘት አለበት ለማለት ነው።
190	« ሴት » የሚለው ቃል ወይም ስም ሌሎች ትርጉሞች አሉትና የተማሩ ሰዎች መለያየት አለባቸው።
191	« ስው ሳዱላን በማጫ ቢታጭ፣ (ንብረቱ) እንከን የለሽ ቢሆን የታጩ ይሁኑ።
192	« ግመል » ደግሞ የእንስሳ አይነት ሊሆን ይችላል።
193	« ኪቲም » የሚለው ስም ደግሞ ከያዋን ልጆች መካከል ይገኛል።
194	« አዲስ አበባ የገባሁ ዕለት ያገሬን ልብስ ለብሼ ነበር።
195	« አበሻ በሌላ አጠራር መካከለኛው ህንድ ወይም ሁለተኛው ህንድ ተብሎ ይታወቃል።
196	« እየሱስ ክርስቶስ፣ ስጋ የሆነው ቃል፣ ሀጥያተኞችን ለማዳን በመስቀሉ ላይ ሞተ፣ በሶስተኛው ቀንም ተነሳ እና ወደ ሰማይ አረገ።
197	« የፍልስፍና ክፍለ ዘመን» ወይም «የምክንያት ዘመን» ተብሏል።
198	« ኤንመርካርና የአራታ ንጉስ » በተባለው ተረት እሱ የኡቱ ልጅ ይባላል።
199	« እግዚአብሔር መድኃኒትን ከምድር ፈጥሯልና አዋቂ ሰው ባለ መድኃኒትን አይንቀውም።
200	«-ካር» የሚለው ክፍለ-ቃል በሱመር ቋንቋ ማለት «አዳኝ» ነው።
201	«ያ ትውልድ ተቋም»ን እናስተዋውቃችሁ ያ ትውልድ ያስመዘገበውን አኩሪ የፍትህ ተጋድሎና የከፈለውንም መስዋዕትነት ለማስታወስና ተተኪው ትውልድ ካለፈው ትውልድ ታሪክ በመቅሰም ለሀገሩና ለሕዝቡ ተሟጋች ብቁ ዜጋ ይሆን ዘንድ መሠረት የሚጥል፡ በያ ትውልድ ስም የሚንቀሳቀስ «ያ ትውልድ ተቋም» በመባል የሚታወቅ የትውልድ መታሰቢያ ተቋም በሰሜን አሜሪካ ተመሥርቷል።
202	«በ'ኋለኛ ዝናብ' ጊዜ በጌታችን በኢየሱስ ክርስቶስ የተመሠረተው እውነተኛ ኢየሱስ ቤተ ክርስቲያን የሃዋርያዊ ዘመን የታደሰ እውነተኛ ቤተ ክርስቲያን ነው።»
203	«በ» ለመጻፍም ቢሆን በጣም ከሚቀሉት ፊደላት ስለሚቆጠር፣ ቀሪዎቹ ፊደላትም ከርሱ ጋር በጣም ስለሚመሳሰሉ ለመጻፍም ብዙ የማይከብድ ዓረፍተ ነገር ነው።
204	«ኧረ ጉድ ኧረ ጉድ እንዴት ቤት ውስጥ ትጸዳጃለሽ ባይሆን እኔ አለሁ አይደል እንውጣ አትይኝም» ብለው ድምፃቸውን የበለጠ ከፍ ያደርጋሉ።
205	«ቃሉ ሥጋ ሆነ» ሲባል፣ ፈጣሪው ወደ ፍጥረቱ በሙሉ በመግባት ዓለሙን ለማዳን ኃይልና ፈቃድ እንዳለው ገለጸ ለማለት ነው።
206	«ይህ ሁሉ የተገኘው ገና በልጅነት ዕድሜዬ፤ በቅዱስ ሐዋርያ ያዕቆብ እንደ ተነገረው የምመራበት፣ የምኖረበት በወሰድከው በዐይኔ ፈንታ ዕውቀት ስጠኝ ብዬ የለመንኩት አምላኬ፤ «ለምኑ ይሰጣችኋል፤ ሹ ታገኛላችሁ፤ በር ምቱ ይከፈትላችኋል፤ ለሚወደኝ እኔ ራሴን እገልጥለታለሁ፤» ሲል በሰጠው ተስፋና በለገሰኝ የአእምሮ ምጽዋት መሆኑን ስለምረዳ ነው፤» ብለዋል።
207	«እኔ ምን አውቃለሁ ለሰማዩ ቅርቡ አንቺ ነሽ» አሏቸው ይባላል።
208	«ጆሮ ጠቢ በሌለበትም ዘንድ ጠብ ጸጥ ይላል» የመጽሐፍ ቅዱስ ( የንጉሥ ሠሎሞን ) ምሳሌ ነው።
209	«ላዩ በድን ታቹ በድን መሃሉ ነፍስ አድን የሆነ ነገር ምንድ ነው?
210	«ቆዪ እስኪ አንዴ ውዳሴ ማርያም ደግሜ ልምጣ» አሉ።
211	«እኛ ልጆች ተኩስ ካባራ በህዋላ ተየጫካው ስንመለስ ሁለቱም ሞተዋል።
212	«ሌባ ላመሉ ቅድመ እውቅና አገኘ» የአማርኛ ምሳሌ ነው።
213	«እሷ ግጥም በጋዜጣ ታትማ በወጣች ማግስት መንግስቱ ለማ ከቢሮዬ መጥቶ ቢራውን እስቲ አምጣው ወይስ ዝም ብለህ ነው ቢራ ቢሮ ያልከው» ብሎ እንደቀለደብኝ ትዝ ይለኛል።
214	«ጋሼ ደበበ እንዴት ኮሚኒስት እንደሆነ» አንድ ስው ሲያወጋ፡- ያኔ ተማሪ ነበር አሉ።
215	«አይ እቴጌ እንዲያው ለሰው ሁሉ አንዳንድ ጭን እያነሱ እየሰጡ ለምኒልክ ምን ሊተርፋቸው ነው?
216	«ይህ ዓለም እግዚአብሔር ሊፈጥራቸው ይችላቸው ከነበሩ ዓለማት ሁሉ የተሻለ» ነው የሚለው ድምዳሜው የሌብኒዝን ፍልስፍና ብሩህ ተስፈኛ በሚባል መደብ ስር እንዲታወቅ አድርጎታል።
217	«እኔ አምላክ ነኝ» የሚል ጨካኝ ፈላጭ ቆራጭ ሆኖ ይታወሳል።
218	«አባ ሳሙኤል ትልቅ ዕውቀት ያለው፡ ለመማርም ለማስተማርም የሚተጋ፡ በደግነትና በትሕትና ከማንም ሰው ዕውቀትን እንደ ንብ የሚቀሥም፡ በፍቅረ እግዚአብሔና በፍቅረ ቢጽ የተጠመደ፡ የነፍሱን እንጂ የሥጋውን ጥቅም ለማግኘት የማይጥር ደግ ሰው ነበር።»
219	«እኔ ዳግማዊ ምኒልክ ንጉሠ ነገሥት ዘኢትዮጵያ እጅግ ለከበሩ ወዳጃችን ቪክቶሪያ የታላቅ የእንግሊዝ ሕዝብ የሕዝብ ነገሥታት መድኃኔ ዓለም ጤና ይስጥልኝ እላለሁ።
220	«እኔ ከቫይረሱ ጋር የምኖር ነኝ።»
221	«እኛ እነዚህን እውነቶች ለራስ ግልጽ እንደ ሆኑ እንቆጠራለን፤ ሰዎች ሁሉ እኩል ሆነው ተፈጥረዋል፤ አንዳንድ የማይቋረጡ መብቶች በፈጣሪያቸው ተሰጥተዋል፤ ከነዚህም መካከል ሕይወት፣ አርነትና የደስታ ፍለጋ አሉ።»
222	«ሉማ» ማለት የላጋሽ ንጉሥ ኤአናቱም ሌላ ( አሞራዊ ) ስም ነው፤ ደግሞ ሀዳኒሽ በኒፑርና ኪሽ እየገዛ ኤአናቱም በላጋሽ እንደ ነገሠ ይቻላል።
223	«ኡቱ» ማለት የፀሐይ አምላክ ወይም ጣኦት ሲሆን «ኤ-አና» ማለት የኡሩክ ከተማ አምባ ወይም ቤተ መቅደስ ነበር።
224	«ሰኔ» ከግዕዙ «ሠነየ» ከሚለው ቃል የተባዛ ሲሆን አስጊያጭ፥አሳማሪ ማለት ነው።
225	«ርብ» የሚለው ቃል ትርጉሙ «መቀመጫ» ማለት ነው።
226	«ሉሉ» አሦርን ድል እንዳደረገ ይዘገባል።
227	«ሻሱ» በግብጽኛ የደቡብ ከነዓን አካባቢ መጠሪያ ነበር።
228	«ሐቲ» ከዕብራይስጥ ስም «ሔቲ» ( ኬጢ ) ጋር ተመሳሳይነት ስላለው እነዚህ ሰዎች አሁን በእንግሊዝኛ «ሂታይት» (ኬጥያውያን) ይባላሉ፣ ሕንዳዊ-አውሮፓዊ ቋንቋቸውም («ነሺሊ») ኬጥኛ ይባላል።
229	«ቱዋጣ ዴ ዳናን» የሚለው የወገን ስያሜ ከነዚህ ፫ «ዳኑ»ና እና እናታቸው ዶናን ወይም ዳናን እንደ መጣ ይባላል።
230	«የጆሮ ጠቢ ሰው የተማመኑትን ወዳጆች ያለያያል » የመጽሐፍ ቅዱስ ( የንጉሥ ሠሎሞን ) ምሳሌ ነው።
231	«የማሪ ሊሙ ስሞች ዜና መዋዕል» የተባለው ሰነድ ከዚህ ዘመን ጀምሮ የሊሙ ስምና ተጨማሪ የዓመት ድርጊቶች ይሰጣል።
232	«ፊቴን ወደ ሻላቲዋራ ከተማ አዛወርኩ።
233	«ደቂቃ ሔሩ» በሴት ልጆች ወገን ላይ ማሳደድን ጨመሩ።
234	«ወይን ውሀ» የሚለው ስም የተወሰደው በሁለት ወንዞች ማለትም በግምባራ እና ማማት ወንዝ መካከል ስለሚገኝ ነው ይባላል ።
235	«ዕቅድ በእጅ እንደ ያዙ የሚል ፍርሃት አለ።»
236	«ቀበና ለዋለ አራዳ ብርቁ ነው፣
237	«ትላ፣ ትሌ፣ ትሊ፣ ትሎ፣ ትሉ፣ ትለን» የሚሉ ፊደላት ደግሞ እንደ «ህላ፣ ህሌ.
238	«አዎዋ እስቲ እንደ ቅድሙ ጠረረ አድርገሽ ቅጂው» አሉ ይባላል።
239	«በጎግ ላይና በማጎግ ምድር ላይ፣ በሞሳሕና በቶቤል ዋነኛ አለቃ ላይ» ይላል።
240	«ታዲያ ውዳሴ ማርያም እራቆት ተኩኖ ነው የሚደገም?»
241	«ከዚህ በኋላ የመጡት ክንፎች እንደዛኛው ክንፍ ብዙ ዘመኖች እንዳይቀበሉ፣ ያኛው ክንፍ ከተቀበሉት ዘመኖች ግማሽ ይልቅ አይበልጡ» ይጮሃል።
242	«ይህን ያህል ሥራዊት የወለድኩ ምንድነው?»
243	«የዜማ ፍቅር የያዘኝ በሕፃንነቴ ወራት በደን ከብቶችን በምጠብቅበት ወቅት እንደ ቀረርቶ የመሳሰሉትን ሳንጎራጉር ነበር» ሲል እራሱን አስተዋውቋል።
244	«የ፭ቱ ልጆች መዝሙር» የሚባለው ግጥም ስለዚሁ ሁኔታ ነው።
245	«እልፍ ነፍጥ በኋላው፣ እልፍ ነፍጥ በፊት፣ ባለወርቅ መጣብር አያሌው ፈረስ፣
246	«የ፲፪ አበው ምስክሮች» ከሚባሉት መጻሕፍት መካከል አንዱ «የሌዊ ምስክር» ይባላል።
247	«አይጠ መጐጥ» ልዩ ልዩ ትርጉሞች አሉት።
248	«የሴት ቀስት» ዝርያ ሥር በዶሮ ወጥ ተጨምሮ ለአለመቻል እንዲጠቅም ተብሏል።
249	«መጫፈ ቁልቁሉ ኣፋን ኦሮሞ» የተተረጐመው ከፈረንጆች ቅጂ ሲሆን ኦነሲሞስ በኣሜሪካ ሉተራን ኣምልኮ መጽሓፍ ኣፍሪቃዊ ቅዱስ ናቸው።
250	«ተወዶ ከመኖር ተጠልቶ መውለድ ማን ያይብኝ ነበር ይህን ሁሉ ጉድ» ብለው ባሰሙት ግጥም ነበር።
251	«የውሃ ጥምቀት ለኃጥአት ስርየት ለተሐድሶ የሆነው ቁርባን ነው።
252	«በዚህ አጋጣሚ ለባልደረቦቼ የላቲን አሜሪካ አገሮች ተወካዮች፣ በተለይም ለአርጀንቲናው ልዑክ እጅግ በጣም ከባድ ፋይዳ ስላለው ጉዳይ የማስተላልፈው መልዕክት አለኝ።
253	«የሾህ አክሊል» በዕውቁ ባለቅኔና ደራሲ ሎሬት ፀጋዬ ገብረመድኅን በ፲፱፻፶፪ ዓ.ም. የተደረሰ ተውኔት ሲሆን በመኳንንት ቤት ያደገ አንድ ወጣት የመኳንንት ሴት ልጅ ለትዳር መፈለጉንና እሱ ግን አቻ ቤተሰብ ባለመሆኑ ለጋብቻው ብቁ ሳይሆን እንደቀረ ያሳያል።
254	«ቆንጆ መውደድ» የሰላማዊት ገብሩ ነጠላ ዘፈን ነው።
255	«ታናሹ ብሪታን» አይርላንድ የሚባለው ሲሆን፣ ሁለቱ አንድላይ «ብሪቲሽ ደሴቶች» ይባላሉ።
256	«አሁን የአዳምን ልጆች ወግ ሲቀበል የምታዩት ብላቴን ጌታ ኅሩይ ወልደሥላሴ በአገራችን ሥርዓት በመልካም አያያዝ ያደገ ከኢትዮጵያም ከፍ ካሉት ሊቃውንት የሚቆጠር ነው።
257	«እናቴ ስትወልደኝ መች አማከረችኝ፤ የፊት ጉዴን ትታ እደግ ማሞ አለችኝ» የተባለችው ዜማ የመወደድዋን ያህል ድምጻዊው ሙሉቀን መለሰም ተደናቂ ሆኗል።
258	«ደቡቡ ወደሚገባው ፀሓይ በሚወርድበት ቦታ አይቲዮፒያ የተባለው አገር ይቀመጣል፤ ይህም በዚያ አቅጣጫ መጨረሻው ንዋሪዎች የሚገኙበት አገር ነው።
259	«ሦስቱ እኅትማማች» በእርሻ ተግባር በስሜን አሜሪካ ኗሪዎች (ቀይ ኢንዲያን የተባሉት) የተለማና የሚጠቀም የግብርና ዘዴ ነው።
260	«አሁን ቀጴዶቅያውያን ሲሆኑ የከተማቸው ስም ማዛካ የቀድሞ ስማቸው ትዝታ ነው» ብሎ ጻፈ።
261	«አራም-ናሐራይን» አንዳንዴ በብሉይ ኪዳን ውስጥ «መስጴጦምያ» (መሳፍንት ፫፣፰) ወይም «የሶርያ ሁለቱ ወንዞች» (መዝሙር ፶፱፣ አርዕስት) ተብሏል።
262	«ለውዝ» ብዙ ጊዜ ኦቾሎኒ ማለት ሲሆን፣ በመጽሐፍ ቅዱስ ብሉይ ኪዳን ውስጥ «ለውዝ» ሲጠቀስ አልመንድ ነው።
263	«አሜን» በሲዲ ላይ ብቻ ነው የሚገኘው።
264	«ጎሪጻ» ማለት ደግሞ «ትንሽ ተራራ» ሲሆን ቅርብ የሆነ ኮረብታ ስም ነው።
265	«ኤላም» ማለት በብሉይ ኪዳን ደግሞ ጥንታዊት ሀገር ኤላምና ሕዝቧ ያመለከተ ነው።
266	«ታኒስ» ወይም ጣኔዎስ በትክክል ለዚያው ሥፍራ ይጠቀማል፣ ለቀደሙት ዋና ከተሞች አቫሪስንና ፒ-ራምሴስን ይዩ።
267	«ሚዲያ» ማለት ማህደረ-መረጃ ወይም መረጃ ማሰራጫ ነው።
268	«ሽኮኮ» ደግሞ አንዳንዴ ሌላ በትክክል አሽኮኮ የተባለውን የኢትዮጵያ እንስሳ ያመልክታል።
269	«ሐምሌ» ከግዕዙ «ሐመለ» ከሚለው ቃል የመጣ ነው።
270	«ኅዳር» ከግዕዙ «ኅደረ» ከሚለው ግስ የተባዛ ነው።
271	«ግዮን» የአባይ (ናይል) ስም ሲሆን ኢትዮጵያንም ይከብባል።
272	«አሹር» የሚለው ስም ደግሞ በአካድኛ (አሦርኛ) ማለት የአገሩ አሦር ስም እና የአረመኔ ሃይማኖታቸው ዋና ጣኦት አሹር ነበር።
273	«ጣኦት» የሚለው ግዕዝ ቃል (ሐሣዊ አምላክ ወይም ምስል) እራሱ ከዚህ «ጦት» ስም እንደ ደረሠ ይቻላል።
274	«ሜዶን» የሚለው ስያሜ ከግሪክ ነው።
275	«አዋን» ምናልባት ከሱስን ሩቅ ያልሆነ አገር ወይም ከተማ ስም ነበረ።
276	«የግዛቱ ( ኦስትሪያ-ሀንጋሪ ) ዋና ከተማ የከሠተውን የዘሮች ውሑድ ጠላሁት፤ የዚህን ሁሉ የቼኮች፣ ፖሎች፣ ሀንጋርዮች፣ ሩጤኖች፣ ሰርቦች፣ ክሮዋቶች ወዘተ.
277	«ብርሃን ዘ ኢትዮጵያ » በሚል ቅፅል ስም የታወቁት እቴጌ ጣይቱ ከአባታቸው ደጃዝማች ብጡል ኃይለ ማርያም እና ከእናታቸው ወይዘሮ የውብ ዳር ነሐሴ ፲፪ ቀን ፲፰፻፴፪ ዓ/ም በጌምድር ውስጥ ደብረ ታቦር ከተማ ተወለዱ።
278	«በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩህሩህ በጣም አዛኝ በሆነው» የእስልምና እምነት የሁሉም ነገር መክፈቻ ነው።
279	«ንጉሣዊ ዜና መዋዕል» በተባለው በተፈረሰው ጽላት «የፓሌርሞ ድንጋይ» በተባለው ክፍል፣ ለስነፈሩ ዘመን አንዳንድ ሳጥኖች ይታያሉ፤ የ፯ኛውና ፰ኛው የላሞች ቁጠራ ያመልክታሉ።
280	«የኦሪት ሕግ» ማለት በነዚህ መጻሕፍት ውስጥ የተጻፈው አስርቱ ቃላትና ሕገ ሙሴ ነው።
281	«ዳግመኛ የሐቲ ንጉሥ ፒዩሽቲ መጣ።
282	«የግሮች ማጠብ ምስጢር ሰው ከጌታ ኢየሱስ ጋር ድርሻ እንዲኖረው ያስችለዋል።
283	«እንኳን ይህን ቁርጥማታም ወሎን ፣ መትቼ የሻዋውን ንጉሥ እይዘዋለሁ።
284	«እነዚህ ሰዎች ከተማቸውንና ቅጥራቸውን ሠርተው ከፈጸሙ በኋላ አይታዘዙልህም፤ የቀድሞ ታሪካቸውንም ስንመረምር አዋኪ ሰዎች መሆናቸውን ተረድተናል» ብለው ነገረ ሠሪዎችና የፋርስ መንግሥት ተመልካቾች ለንጉሡ ላኩ።
285	«ካርቦን ዝመና» ግን እጅግ አጠያያቂ ዘዴ ነው።
286	«የዛልፓ ጽሑፍ» በተባለ ሌላ መዝገብ ዘንድ፣ የዛልፑዋ ንጉሥ ፐርዋ የሃቱሳሽ ንጉሥ ሴት ልጅ አግብቶ ነበር።
287	«የጨለማ ዘመን» በመሆኑ ለዚሁ ወቅት የመዝገቦች ጉድለት አለ።
288	«የሲዳሞ ቆንጆ»፣ «በይ እንግዲህ ተለያየን»፣ «ቸብ ቸብ»፣ «ዳህላክ» እና «ሙዚቃ» የተሰኙ ዜማዎቹ እራሱ ደርሶ ከተጫወታቸው ዘፈኖች መካከል በዋቢነት ሊጠቀሱ የሚችሉ ናቸው።
289	«ተጠምቀ ሰማያዊ በእደ መሬታዊ፤ ሰማያዊው በመሬታዊው እጅ ተጠመቀ» የሚለው የዕለቱ ቀለም በሊቃውንቱ አንደበት በያሬዳዊ ዜማ ጎልቶ ይሰማል።
290	«መጽሀፍ ቅዱስ፣ አዲሱና ያለፈውን ኪዳን ይዞ፣ በእግዚአብሄር ነው የተናሳሳው፣ ብቸኛው የተጻፈ እውነት ነው፣ የክሪስቲያን አኗኗር ደንብ ነው።»
291	«የጌታው ዳግመኛ ምጽአት የሚደርሰው ዓለምን እንዲፈርድ ከሰማይ በወረደበት በመጨረሻ ቀን ነው።
292	«በባሕር አጠገብ የዛልፓንም ምድር ያዝኩ።
293	«ዮሴፍና አሰናት» የሚባል ታሪክ ስለ ዮሴፍና ግብጻዊት ሚስቱ አሰናት አንዳንድ ትውፊት አለው።
294	«የቀድሞ ነገሥታት ዜና መዋዕል» የሚባለው ጽላት ስለ ኤንሊል-ባኒ እንዲህ ይላል፦
295	«በእርሱ የመለከት ሙላት ሁሉ በሰውነት ተገልጦ ይኖራልና» (ቈላስ.
296	«የሰማይ መላእክት የምድር ሠራዊት ሊያስቡትና ሊያውቁት ይቻላቸው ባልነበረ በዚህ በዛሬው ቀን ቸር እግዚአብሔር በመካከላችሁ ለመገኘት ስላበቃኝ በሰው አፍ የሚነገር ምስጋና የሚበቃ አይደለም።
297	«ፍቱንና ተግባራዊ ቅባቶችና ልቊጦች፣ ከማየ አይኅ አስቀድሞ በሹሩፓክ በኖሩት ሊቃውንት ዘንድ፤ የኒፑር ሊቅ ኤንሊል-ሙባሊት በኤንሊል-ባኒ ፪ኛ ዓመት ዘገበው።»
298	«የአለም እምብርት» በትክክለኛው ይህ ካዕባ የሚባለው መስጅድ አለሃረም ያለበት ቦታ ነው።
299	«ማርከው ሊወስዷቸው አቅደው የመጡትን እንግሊዞች ግብ በማኮላሸት »ቴዎድሮስም በኢትዮጵያ ታሪክ ውስጥ ከፍተኛ ቦታን አገኙ።
300	«ወላጆች ለልጆቻቸው በየጊዜው አንዳንድ ግጥም እየሰጡ ሠምና ወርቁን እንዲለዩ፤ በውስጡ ተሸፍኖ የሚገኘውን ድርብ ምስጢር መርምረው ተጨንቀውና ተጠበው እንዲያወጡና እንዲያስፋፉትም ቢያደርጓቸው የሚገኘው ፍሬ አስደሳች ይሆናል።
301	«የንጉሥ መጥረቢያዎች አለቃ» (የንጉሥ አናጢዎች አለቃ) በሚመስል ስያሜ ይባላል።
302	«ደራስጌ ቤተክርስቲያን ውስጥ ተቀምጠው ሳለ አንድ ወታደራቸው ወደ ርሳቸው ቀረበና «ጌታየ፣ አንዲት ሴት አገኘሁ፣ ፊቷም እንደ ፀሐይ የሚያበራ ነው።»
303	«የናራም-ሲን (የአካዳውያን) ቤተ መንግሥት»
304	«የናራም-ሲን ቤተ መንግሥት» የሚባል ፍርስራሽ ከዚህ ዘመን የተገነባ ነበር።
305	«የካቲት» «ከተተ» ከሚለው ግስ የተባዛ ነው።
306	«ቀፍቶር» ወይም ቀርጤስ (ክረይት) ወይም ቆጵሮስ ወይም ሁለቱ ይሆናል።
307	«ሲማሽኪ» ከተማ ምናልባት በአሁኑ እስፋሃን አካባቢ ሲሆን ግዛቱ ወደ ስሜን ምናልባት እስከ ካስፒያን ባህር ድረስ ጠቀለለ።
308	«ገላትያ» አገር በአናቶሊያ በዚያን ጊዜ ስሙን ያገኘው ኬልቶቹ በግሪክኛ «ጋላቴስ» ስለ ተባሉ ነው።
309	«መጋቢት» ከግዕዙ ግስ «መገበ» ከሚለው ቃል የተባዛ ነው።
310	«ናዕማህ» የሚለው የካም ሚስት ስም ለኖህ ሚስት ስም በአይሁድ ልማድ እንደ ተሳተ ጆን ጊል ሐሳቡን አቅርቧል።
311	«ቲፊናቕ» በሞሮኮ አዲስ ቲፊናቅ (ከነአናባቢዎቹ) ቲፊናቅ (ቲፊናቕ) በስሜን አፍሪቃ የሚገኙት የበርበር (ኢማዚቐን) ብሔሮች የሚጠቅሙት አጻጻፍ ነው።
312	«ባቢሎን» የሚለው አጠራር እንደ ግሪክኛው ነው።
313	«ሻታውኳ» በክረምት ወራት ( ጁን ፣ ጁላይና ኦገስት ) የተሰበሰበ ማኅበር ነበር።
314	«አሙቱም» ምናልባት ያንጊዜ ትኩስ ግኝት የነበረ ብረት ሊሆን ይቻላል።
315	«አረባዊ» የተባለው ቤተሠቦቹ ከአረቢያ ስለመጡ ነበር።
316	«ኦትሪሽ» የፈረንሳይኛ አጠራር ያንጸባርቃል፣ እሱም ደግሞ ከኗሪው ስም «ኦስተራይኽ» የመጣ ነው።
317	«የራይንድ ስነ ቁጥር ፓፒሩስ» የተባለው ጽሑፍ በኒመዓትሬ ዘመን ነበር የተቀነባበረው።
318	«የአገሮቹ ሁሉ አሕዛብ በሰላም፣ በሜዳ ላይ እንደ ሆነ፣ አኖራቸው» ይላል።
319	«ሳርጎንና ኡር-ዛባባ» የተባለው ሰነድ ደግሞ ኡር-ዛባባን ይጠቅሳል።
320	«የአዳምን ልጆች ሁሉ የፈጠረ አድልዎ የሌለበት አንድ ልዑል እግዚአብሔር ነው።
321	«አቅቶይስ ከርሱ በፊት ከነበሩት ሁሉ ይልቅ አስፈሪ ሆነ፤ በመላ ግብጽ በተገኙት ሰዎች ላይ ክፋትን አደረገ፤ በመጨረሻም አብዶ በአዞ ተበላ።»
322	«የሰንበት ቀን፥ የሣምንቱ ሰባተኛ ቀን (ቅዳሜ) በእግዚአብሔር የተባረከና የተቀደሠ ቅዱስ ቀን ነው።
323	«የዖጊጌስ ጎርፍ» ቦዮቲያ በጥንታዊ ግሪክ አገር።
324	«እናትንና አባትን ማክበር መልካም ነው፣ ልግሥና ለባልንጀራ፣ ለዘመድ፣ ለቄስ፣ ለባሕታዊ መልካም ነው፤ ሕያው ነገርን አለመግደል መልካም ነው፤ በመክፈልና በመቆጠብ መካከል ጥንቃቄ መልካም ነው።»
325	«ማኒሽቱሹ የዓለም ንጉሥ፣ አንሻንንና ሺሪሁምን (በአሁኑ ፋርስ ) ሲያሸንፍ፣ የጦር መርከቦች የታችኛው ባሕር ( የፋርስ ወሽመጥ ) እንዲሻግሩ አደረገ።
326	«መልእክተ ዘሥዩመ እግዚአብሔር ዮሐንስ ንጉሠ ጽዮን፤ ንጉሠ ነገሥት ዘኢትዮጵያ።
327	«የአምላኩ ክስተት» በየሺሁ ዓመታት ያህል ከሰማይ እንደሚላክ ይታመናል፤ ከባኃኦላህ ቀድሞ በታሪክ የተላኩት «የአምላክ ክስተቶች» አዳም፣ ኖኅ ፣ ክሪሽና፣ ሙሴ ፣ አብርሃም ፣ ዞራስተር ፣ ጎታማ ቡዳ ፣ ኢየሱስና ሙሀመድ ይጠቀላሉ።
328	«የኪዎስኳ እመቤት» የተባለችው በራሱ የተደረሰቸው ዜማ የበለጠ ዝና አስገኝታለች።
329	«መንግሥተ ሰማያትን የመውረሳችን ዋስትና መንፈስ ቅዱስ በመቀበል ነውና እሱም ባልታወቀ ልሳናት በመናገር ይገለጻል።»
330	«የዛሬይቱ ኢትዮጵያ» ጋዘጣ፤ የመነን መጽሔት፤ የአዲስ ረፖርተር መጽሔት፤ የአዲስ ዘመን ጋዜጣ ዋና አዘጋጅ በመሆን ከመሥራታቸውም ባሻገር፤ ብዙ ወጣት ጋዜጦችን ለማፍራት ጥረት አድርገዋል።
331	«ደኀንነት በእግዚአብሔር ጸጋ በእምነት ይሰጣል።
332	«እንስላል» ልዩ ልዩ ዝርያዎች ሊሆን ይችላል።
333	«ኸንክሬስ» የ፰ ወይም ፲፪ ዓመታት ዘመን እንደ ነበረው ይባላል።
334	«አደፍርስ» ልብ ወለዱ ከዩኒቨርሲቲው አካዴሚ ጋር ግንኙነቱን ያደፈረሰበት ዳኛቸው - በዚሁም ሳቢያ ዩኒቨርሲቲውን ለቆ መጀመሪያ በጥቁር አንበሳ ሁለተኛ ደረጃ ትምሕርት ቤት ኋላ ደግሞ በፈረንሳይ ኮሌጅ እስከ ፲፱፻፷፮ ዓ.ም. የአማርኛ ቋንቋና ሥነ ጽሑፍ አስተማረ።
335	«አክኸሬስ» የ፲፪ ዓመታት ዘመን እንደ ነበረው ይባላል።
336	«አኮማኖዬ» የቤተ መንግስት የማዕረግ ስም ሲሆን በዚህ ሥርዓት አንድ ንግስት ስትሞት ሌላኛዋ ሥርወ መንግስቱን እየተካች ለረጅም ዓመታት ሕዝቡን እንዳስተዳደሩ በአፈ ታሪክ ይነገርላቸዋል።
337	«ደመነፍስ» ወይም ኢንስቲንክት ግን የምናውቀውን ሥራ እራሱን ያጠቁማል።
338	«መስከረም» ከግዕዙ «ከረመ» ከሚለው ግስ የተባዛ ነው።
339	«ቅሪሳውር» የሚለው ስም በግሪክ «ወርቃማ» ሆኖ ይህ ደግሞ ጌርዮን ወይም ዴያቡስ ማለት ነው ይባላል።
340	«ሄስፔሪያ» የሚባል ስም ለሁለቱ አገራት ለእስፓንያ ወይም ለጣልያን ለማለት ሆነ።
341	«ቻቱራንጋ» የሚለው ቃል በሳንስክሪት ቋንቋ ከ«ቻቱር» (አራት) ማለት 'አራት መደቦች' ነው።
342	«ሚሌሲያን» የሚለው ስያሜ ከብሬውጋን ሌላ ልጅ ቢሌ ልጅ ጋላም መጠሪያ «ሚል ኤስፓኝ» ነው።
343	«ሰንጠረዥ» የሚለው የአማርኛ ቃል ከዚህ ግሪክ ቃል እንደ ተነሣ ይመስላል።
344	«ሂስፓሊስ» የሚባለው ከተማ (የአሁን ሰቪያ ) ለእርሱ እንደ ተሰየመ ደግሞ ይባላል።
345	«አርያኖች» የተባሉት ዘሮች በተለይም የጀርመናውያን ብሔሮች ከሁሉ ላዕላይነት እንዲገኙ አሠቡ።
346	«አሕላዚና» ባይታወቅም የካነሽ መንግስት ስያሜ እንደ ነበር የሚል አስተያየት አለ።
347	«ስንታየሁ» የምትባለውም ሙዚቃ ከሕዝብ ጋር አስተዋወቀችው።
348	«ኦስትሪያ» የእንግሊዝኛ አጠራር የሚያሕል ሲሆን ከሮማይስጥ /አውስትሪያ/ የሚመጣ ነው።
349	«የነበልባል ጦር» እንደ ተራ ጦር ሳይሆን ጥቂት ጠጠሮች በባሩድ ተተኩሰው ጭምር ያቀረበ መሣርያ ነበር።
350	«በሚቀጥለው ዓመት ወደ ሻላቲዋራ ከተማ ለውግያ ሄድኩ።
351	«የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት ሥልጣን በግዛቱ ውስጥ ያልተወሰነ ነው።
352	«የአማልክት እናት» ኔት እና ጦት በተለይ በዚህ ጉባኤ ዋናዎቹ ናቸው።
353	«የተከሠተው ዕድል» ማለት የአሜሪካ መንግሥት ግዛት ከአትላንቲክ ውቅያኖስ ጀምሮ እስከ ሰላማዊው ውቅያኖስ ድረስ መስፋፋቱ ልዩ ዕድል እንደ ነበር የሚል እምነት ነው።
354	«አቀማመጣዊ ርቀት» በሁለት ነጥቦች መካከል ያለውን ክፍተት በቀጥታ መስመር ይለካል።
355	«የአዝቴኮች ሦስትዮሽ ጓደኝነት» ከተዋዋሉ በኋላ የቴኖሕቲትላን መሺካ ኗሪዎች በሌሎቹ ፪ ከተሞች በተክስኮኮና በትላኮፓን ላይ ልዑላን ሆኑ።
356	«እስላማዊው መንግሥት» ቀድሞም «የኢራቅና የሶርያ እስላማዊ መንግሥት» እና አል ቃይዳ፤ ደግሞ «አይሲስ» (በምዕራብ) ወይም «ዳኤሽ» (በምሥራቅ) በአንዳንድ ሀገር ውስጥ በማስፈራራት (በሽብርተኝነት) መሬትን የያዙ ተዋጊዎች ወገን ነው።
357	«ሂስቶሪያይ» (ታሪኮች) በሚባል ጽሑፍ ሄሮዶቶስ ስለ «አይቲዮፒያ» ጥንታዊ መረጃ ይዘርዝራል።
358	«መንትሌዎች» ግን ከምድር በላይ ሲኖሩ ባለ ጽጉርና በጥራት አይተው ይወለዳሉ።
359	«አልወለድም» በደራሲ አቤ ጉበኛ ብዕር ተከሽኖ የቀረበና በ፲፱፻፶፭ ዓ.ም. ለሕትመት የበቃ ልብ ወለድ መጽሐፍ ነው።
360	«መስቀለኞቹ»ም በመንገዳቸው ላይ እያሉ ብዙ አይሁዶችን በእልቂት አስጨረሱ።
361	«የአይርላንድ ታሪክ» በተባለው መጽሐፍ ዘንድ፣ የአይርላንድ ስያሜ በፊር ቦልግ ሥር «ኢኒስ ኤልጋ» (ክቡር ደሴት) ተባለ።
362	«ሻርካሊሻሪ፣ የአካድ ንጉሥ፤ ጸሓፊው ኢብኒ-ሻሩም አገልጋዩ ነው።»
363	«ኤንመርካርና ኤንሱሕጊርዓና» የሚባል ተረት የኤንመርካርና የአራታ መቀያየም ሲገልጽ፣ ሐማዚ ተሸንፎ እንደ ነበር ይጠቅሳል።
364	«ሜድትራኒያን» የሚለው ስም ከሮማይስጥ ሲሆን ትርጉሙ «ከአህጉሮች መካከል» ነው።
365	«እግዚአብሔርን ለመናቅና ለማቃለል ያበረታታቸው ናምሩድ ነበረ።
366	» እርግጥ ነው በተሰጠው ዘመን ውስጥ የአፍሪቃ ቀንድ ከሁለት ላይከፈል ይችል ይሆናል፣ ስለሆነም ሊረታ ይችላል።
367	ም - የቀድሞው የፊሊፒንስ ፕሬዚደንት ፈርዲናንድ ማርቆስና ሚስታቸው ኢሜልዳ ማርቆስ በማጭበርበር ወንጀል ኒው ዮርክ ተከሰሱ።
368	ሜ -ኤ -ን የኢትዮጵያ ብሔር ነው።
369	በ “ያ ትውልድ ስንል” መጣጥፍ በግልጽ እንደተቀመጠው “ያ ትውልድ ተቋም”ን በቀዳሚነት የመሠረትን በኢሕአፓ ውስጥ በተለያየ ጊዜ የነበርንና በአሁኑ ወቅት በተለያዩ መስኮች ላይ የተሳተፍን የቀድሞ የኢሕአፓ አባላት ነን።
370	… “ግራጫ ቃጭሎች” ከገፀ-ባህሪው አካልና ሥነ-ልቡና አሳሳል አልፈን ድንቅ ዓላማውን፣ ቋንቋውንና የሕይወት አተረጓጎሙን ስንመለከት የአዳም ረታ እውቀትና ልምድ ጠንከር - ጠጠር ብሎ በመዝገቡ በኩል ሲያስተጋባ ነው የምንመለከተው።
371	፣ «ጥላ፣ ጥሌ» ወዘተ.
372	ኒ ስ -ስታንግ በጥንታዊ ጀርመናውያን አረመኔ እምነት ዘንድ፣ ጠላቶች የሚረገሙበት ምሰሶ አይነት ነበር።
373	ሆ ቺ ሚን ከወጣትነት ጊዜው ጀምሮ ለአብዮታዊ ተግባራት የቆመ ነበር።
374	• ከ ዱቄት መኳኳያ በተሻለ የ ቅባት ምርቶችን ይጠቀሙ፡ ምክንያቱም የቆዳ መፈግፈግን ይቀንሳሉ።
375	ካ ካ የግብጽ የቀድሞ ዘመነ መንግሥት ፈርዖን ነበረ።
376	ቺ ዮው ቺ ዮው በቻይና ፣ በኮርያና በህሞንግ አፈ ታሪክ በኩል ጥንታዊ ንጉሥ ነበረ።
377	ዲ ኤን ኤ ከወላጅ ወደ ልጅ ይተላለፋል፣ ስለሆነም ወላጆችና ልጆች ተቀራራቢ ባህርይ እንዲኖራቸው ያደርጋል።
378	ዘ ዌይ አይ አም በሚለው ሁለተኛው ነጠላ ዘፈን ላይ እንዴት የሙዚቃ አቀናባሪ ድርጅቱ ማይ ኔም ኢዝን የሚስተካከል ሥራ እንዲሠራ እንዴት ጫና እንዳደረጉበት ይገልጻል።
379	በ ሕገ ሙሴ ያህዌ ተመሳሳይ የማጫ ሥርዓት ለእስራኤል መሠርቷል።
380	በ ርግ ዌዳ ዘንድ እያንዳንዱ መደብ ወይም 'ዋርና' ከፈጣሪ አምላክ (ብራህማ) ሰውነት ተነሥቶ የክሻትሪያ መደብ የተነሣ ከትከሾቹና ከክንዶቹ ነበረ።
381	ቪ ላይ ያሉ አዳዲስ የህክምና እና የመድሀኒት ግኝቶችን መከታተልና ማወቅ ተስፋን ይሰጣል።
382	ጣ ኦፓ ማለት «የኦፖዎች ቋንቋ» ማለት ነው።
383	ኑ ባይ ከባሪ እንቢ ባይ ቀላይ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
384	የ ደሴ ከተማ ትልቅ ችግር ተደርጎ ሊወሰድ የሚችለው ይህ ዘርፍ ነው።
385	ቪ ነፃ የሆኑ ሰዎች ለቫይረሱ እንዳይጋለጡ ስብዓአዊነት ተስምቶት ቅድመ ጥንቃቄዎችን ማድረግና፣ ከተቻለም ማስተማር።
386	ቺ ዮው በዚህ ውግያ ቢሸነፍም፣ የኮርያ ሕዝብና የህሞንግ ሕዝብ ዛሬውንም እንደ ቅድማያታቸው ይቆጥሩታል።
387	• ወደ መኝታ ከመሄድዎ በፊት የተጠቀሙበትን መኳኳያ ማስወገድ/ መታጠብ፡፡
388	ቪ ጋር የሚኖር ሰው ልጆች ካሉት ህመም ሲጠና ልጆችን የሚንከባከብ ሰው ቀድሞ ማዘጋጀት ያስፈልጋል።
389	ቪ ጋር የሚኖር ሰዉ የጭንቀት እና የመከፋት ስሜት ካለቀቀው የህክምና ባለሞያዎች ወይንም አማካሪዎችን በስልክም ሆነ በአካል ማግኘትና ማማከር ያስፈልገዋል።
390	ግ እዝ እንማር ግእዝ ቋንቋ በቀለሉ ሊጠና የሚችል ፥ የተስተከከለ የቋንቋ ህግ ያለው ፥ ጥንታዊ ቋንቋ ነዉ፤ ስለዚህ የህን ጥንታዊ ቋንቋ መማውርና የኢትዮጵያን ጥንታውያን መጻሕፍት መመርመር ለምትፈልጉ ሁሉ የቋንቋውን በር የሚከፍት ትምህርት ለመስጠት ዝግጁ ነን።
391	ቪ ጋር የሚኖሩ ሰዎች የእድሜ ማራዘሚያ መድሀኒቶችን ( ፀረ-ኤችአይቪ መዳኒቶች ) በመጠቀም ለረጅም ዓመታት ጤናማ ሆነው ለመኖር ይችላሉ።
392	ያ በሬ ባላገደደ ያ በሬ ገደል ባልገባ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
393	ና ልጄ ግንኙነቻችን የመጨረሻ ሊ ሆን ይችላልና እስኪ ሰዉነትህን ላ ሽትተዉ፥ልዳስሰዉም።
394	ያ ሰው የሚያምንበትን ቢናገር የግዴታ እውነት ተናገረ ማለት አይደለም።
395	የ እና-ሆኅት ከኆኅተ ኢእና ወይም ከኆኅተ ኢወይም ሊሰራ ይችላል።
396	፡ ቀረኝ ፡ በሎ ፡ ነዉ ፡ ይሄን ፡ ሚያረገዉ!
397	ሺ ይሙቱ ሺ አውል አይሙት የአማርኛ ምሳሌ ነው።
398	ዘ ስሊም ሼዲ ኤል ፒ ለኤምኔም ታላቅ ስኬት ነበር።
399	አ ሞያሌ ዋና የንግድ መስመር ላይ ትገኛለች።
400	፣ ወይም ደግሞ «ጊዜ አለ ወይ?»
401	ሀ ሳይሉ ጥፈት ውል ሳይዙ ሙግት' የአማርኛ ምሳሌ ነው።
402	ሺ አውል ሲሞት ሺህ ይሙት የአማርኛ ምሳሌ ነው።
403	የ ቁሶች ቀለም ከየት መጣ?
404	ዩ በይፋ የሹን አልጋ ወራሽ ሆነ፤ አገሩም ከ፲፪ ወደ ፱ ክፍላገሮች አከፋፈል ተመለሰ።
405	በ ረጨቱ ውስጥ የጋዝ ክምችት የሆኑት ፕላኔቶች ጁፒተር ፣ ኡራኑስ ፣ ሳተርን እና ራሱ ነፕቲዩን ናቸው።
406	በ ረጨቱ ውስጥ የጋዝ ክምችት የሆኑት ፕላኔቶች ጁፒተር ፣ ኡራኑስ ፣ ነፕቲዩን እና ራሱ ሳተርን ናቸው።
407	በ ረጨቱ ውስጥ የጋዝ ክምችት የሆኑት ፕላኔቶች ጁፒተር ፣ ነፕቲዩን ፣ ሳተርን እና ራሱ ኡራኑስ ናቸው።
408	፣ አንዱ የሊሙ ዝርዝር በ«ኢዲን-ሲን፤ የሹሊ ወንድም» ፈንታ «ሹሊ፤ የሻሊማሁ ልጅ» ይጻፋል።
409	የ ሰሜን ተራራ በስሜን ጎንደር የሚገኝ የተራሮች ሰንሰንስለት ሲሆን ከኢትዮጵያ ከፍተኛው ተራራ ራስ ዳሸን በኒሁ ሰንሰለት መካከል ይገኛል።
410	ሺ ያጭሽ አንድ ያገባሽ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
411	ና ብሬድ ሶሱን ለየብቻ በማድረግ የዶሮ አሮስቶውን ለሁለት ከፍሎ ማቅረብ፡፡
412	፪ በሞቱ የቆዳ ህዋሳት መፈግፈግ ምክንያት በፀጉር መውጫ ቀዳዳዎች ላይ የሚፈጠር ያልተለመደ ዐይነት የሞቱ የቆዳ ህዋሳት መከማቸት ነው፡
413	ሲ ሌሎች ታዋቂ የፍርገማ ቋንቋዎች ገጽታ ላይ ታላቅ ሚና ተጫውቶዋል።
414	ሺ ዝንብ መሶብ አይከፍትም የአማርኛ ምሳሌ ነው።
415	ሺ አውል ከሚሞት ሺ ይሙት የአማርኛ ምሳሌ ነው።
416	፣ ድራኮ የሚባል ጸሃፊ የአቴና ከተማ ሕግጋት ጻፈ፤ ይህም ሕግ እጅግ ጨካኝ ሆኖ ይሙት በቃ ለማንኛውም ጥፋት ወሰነ።
417	ከ ሁሉም በተሻለ ሁኔታ ተረድቶትም ነበር።
418	ፖ ወንዝ በስሜን ጣልያን አገር የሚፈስ ወንዝ ነው።
419	ም በጓሮ ተሸኝቶ ማዘንጊያ ወደ ደጃፍ ብቅ ሲሉ አለቃን ያዩዋቸዋል።
420	ቪ ቁጥር መቀነስ ይችላሉ፤ መድሃኒቶቹ ቫይረሱን ከናካቴው ማጥፋት አይችሉም።
421	ዙ በይር ረዲየላሁ ዐንሁ ቀስ በቀስ ከ ሶሃባዎች ሁሉ እጅግ የታወቀ ባለፀ ጋ ሆነ።
422	• ብጉር ያጠቃውን የቆዳ ክፍል በቀን ለሁለት ጊዜ ያህል መታጠብ፡ መታጠብ ብዙ ቅባት እና የሞቱ የቆዳ ህዋሶችን ያስወግዳል በጣም መታጠብ ግን ቆዳችን እንዲፈገፈግ ያደርገዋል።
423	የ ሱመር ነገሥታት ዝርዝር እሽመ-ዳጋን ለ፳ (ወይም ለ፲፰) ዓመታት እንደ ገዛ ሲለን፣ ፲፯ የዓመት ስሞች ብቻ ለእርሱ ይታወቃሉ።
424	ያ ነገር ትኩረታቸው ነው።
425	ም ወዲህ በአይነት፣ በመጠንና በጥራት ለመለወጥ ጉዞ ጀምሯል።
426	ያ ዕቅድ እንዳይከናወንላቸው ለመከልከል፣ እግዚአብሔር እያንዳንዱ በተለየ ቋንቋ እንዲናገርበት ልሳናታቸውን አደባለቀ።
427	፡ ጣሊያን ፡ አንተ ፡ ያየኸኝ ፡ ከጉልበት ፡ እኔ ፡ ያየሁህ ፡ ከደረት!
428	በ ፲፱፻፷ ዓ/ም ላይ በሜክሲኮ ከተማ የተካሄደው ፲፱ኛው ኦሊምፒክ ውድድር ከመጀመሩ በፊት አበበ በ፲፱፻፶፯ ዓ/ም እና ፲፱፻፶፰ ዓ/ም ሦስት ማራቶኖች ላይ ተሳትፎ ሦስቱንም አሸንፏል።
429	በ ፲፱፻፫ ዓ/ም ኅዳር ፳፬ ቀን ተፃፈ።»
430	ያ ትውልድ ድረ ገጽ በቅርብ ጊዜ ሙሉ በሙሉ የእንግሊዘኛ ክፍል እንደሚኖረው በዚህ አጋጣሚ መግለጽ እንወዳለን።
431	ያ ትውልድ ድረ ገጽ ከሌሎች የሚለየው ማንኛውንም የፖለቲካ ወገንተኝነት ሳይዝ መረጃዎችን በማሰባሰብ ላይ የተመረኮዘ መሆኑ ነው።
432	✍ በዚያን ጊዜ ነበር እርጅና ተጭ ኗት አይነ ሥዉር የሆነች እናቱን ለ መጎብኘት ወደ አስማ ረዲየላሁ ዐ ንሁ ዘንድ የሄደዉ።
433	እ ዉነተኛ ስሙ አብደላህ ሲሆን የአባ ቱ ስም መስዑድ ነበር።
434	፫ የአመት ስሞች ብቻ ታውቀዋል፤ ከዘመኑ ግን አንዳንድ ቅርስ ተገኝቷል።
435	፣ የአቴና አለቃ ሶሎን አዲስ ሕገ መንግሥት ፈጠረ።
436	በ መጽሐፈ ኩፋሌ ድግሞ የሉድ ርስት 'የሉድ ተራሮች' ( ከአራራት ወደ ምዕራብ፣ በትንሹ እስያ) ናቸው።
437	ዘ ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ንጉሠ ነገሥት ዘኢትዮጵያ።"
438	ቪ ቫይረስ በደሙ ውስጥ መኖሩን ካወቀ በኋላ የደረሰበትን ድንጋጤ ለማስወገድ ቀደም ሲል ያደርጋቸው የነበሩትን አስደሳች ስራዎችን በመቀጠል አሁን የተፈጠሩበትን የኀዘንና የብስጭት ሰሜቶችን መርሳት መቻል ይገባዋል።
439	በ ፲፮ኛው ክፍለ ዘመን የጣልያን ተወላጁ ኒኮሎ ማክያቬሊ ሲጽፍ፣ “መገንዘብ ያለብን፣ አዲስ ስርዓትን በመሪነት ማስተዋወቅ ከሁሉም የበለጠ ፈታኝ ሥራ፤ የምሥረታው ተግባርም እጅግ አድካሚ የሆነ እና ውጤቱ ያልተረጋገጠ በመሆኑ የሚወዳደረው ነገር የሌለው ነው” ይላል፡፡
440	፸ ዕንቅብ ወርቅ በባልሄ ባህር ዳር ዙሪያ ተገኘ።
441	ሺ ቢያጩሽ አንድ ያገባሽ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
442	ሺ ቢታለቡ ከገሌ አላልፍም አለች ድመት የአማርኛ ምሳሌ ነው።
443	ሺ በመከረ አንድ በወረወረ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
444	☚ መጽሐፍ ቅዱስስ ምን ይላል?
445	… ፀሐይቱ ለማለት ጣይቱ ተባለች ነገር ግን ከጣይቱ እጣይቱ ለመባል ይገባታል።”
446	፫ ሚሊዮን አመታት በፊት የኖረች ብርቅዬ የሰው ልጅ ዝርያ ስትሆን በአሁኑ ሰአት በኢትዮጵያ ብሄራው ሙዝየም ተጠልላ ትገኛልች።
447	የ አራቱም የሙዚቃ ቅኝቶች መፍለቂያ የሆነችው ደሴ ከተማ በ ሙዚቃው ዘርፍ በሃገሪቱ ከፍተኛ ድርሻ ካላቸው ከተሞች አንዷ ናት።
448	፤ ማክሰኞ መስከረም ፲፮ ቀን ፳፻፬ ዓ.ም.
449	ያ ሥርዓት ተለውጧል ብዬ የምተወው አይደለም፡፡ በተመስጥኦ ነበር የተቀበልኩት፡፡ ግንባር ቀደምትነት የሚሰጠው ለሠራተኛው ስለነበር በጣም ነበር ያራመድኩት፡፡ በሠራተኛውም በዕደ ጥበባቱም፡፡.
450	በ ሱመራዊ ነገሥታት ዝርዝር ላይ ፳፩ ወይም ፳፪ ዓመታት እንደ ነገሠ ሲለን፣ ከዘመኑ ፱ የዓመት ስሞች ብቻ ይታወቃሉ።
451	በ ሱመራዊ ነገሥታት ዝርዝር ላይ ፲፩ ዓመታት እንደ ነገሠ ሲለን ከዘመኑ ፲ የዓመት ስሞች ብቻ ይታወቃሉ።
452	በ ሱመራዊ ነገሥታት ዝርዝር ላይ ፳፰ ዓመታት እንደ ነገሠ ሲለን ከዘመኑ ፲፭ የዓመት ስሞች ብቻ ይታወቃሉ።
453	ም ከመሬት ሲመጥቅ፣ በውስጡ ሶስት ጠፈርተኞችን፣ ማለትም ኔል አርምስትሮንግ ፣ በዝ አልድሪንና ማይክል ኮሊንስን የያዘ ነበር።
454	በ ሱመራዊ ነገሥታት ዝርዝር መሠረት ዘመነ መንግሥቱ ለአርባ ቀናት ብቻ ነበር።
455	በ ሱመራዊ ነገሥታት ዝርዝር ዘንድ፣ የአክሻክ ነገሥታት ለጊዜው የመላ ሱመር ላዕላይነት ያዙ።
456	ከ ባክቴሪያ (ህዋስ) መለየት ይፈለጋል።
457	፤ ሱሙአቡም (መጀመርያው የባቢሎን ንጉሥ)።
458	ከ ፲፱፻፷፪ ዓ/ም እስከ ፲፱፻፷፰ ዓ/ም ድረስ በኒው ዮርክ ዩኒቨርሲቲ፣ ‘ክዊንስ ኮሌጅ’ እና በማሳቹሴትስ ብራንዲስ ዩኒቨርሲቲ በረዳት ፕሮፌሶርነት ሲያገለግሉ ከቆዩ በኋላ ሕይወታቸው እስካለፈበት ጊዜ ድረስ ለአሥራ ዘጠኝ ዓመታት በፍሎሪዳ ዩኒቨርሲቲ፤ መጀመሪያ በፕሮፌሶርነትና በኋላም የዩኒቨርሲቲው “የጥቁር አሜሪካውያን የባህል ማዕከል” ዲሬክቶር በመሆን ሲያገለግሉ ቆይተዋል።
459	በ ፲፱፻፷፮ ዓ/ም ዳግም ለኅትመት የበቃው እና አብዮቱ በሀገሪቱ ሲቀጣጠል በኅብረተሰቡ ዘንድ በከፍተኛ ሁኔታ የተነበበው ‘አልወለድም’ ማንንም ሰው ከእናቱ ማሕጸን ጀምሮ ምኞትና ጥንቃቄ ሊለየው እንደማይገባ የሚያትት ሲሆን በመታየት ላይ ያለው እውነታ ግን አዳጋች የሆነና የሰው ዘር በድህነት ተወልዶ፣ አድጎ እና ኑሮው በድህነት እንደሚያልፍ ያሳያል።
460	በ ፲፱፻፺፭ ዓ.ም ለሚያዝያ ጊዮርጊስ በዓል በተደረገው የሕንጻ ምርመራ ቤተ ክርስቲያኑ አርጅቶ ተሰናጣጥቆ፣ ተበላሽቶ ስለነበር ሕንጻውን አፍርሶ እንደገና በዘማናዊ መልክ ለማሠራት ተወሰነ።
461	ከ መስከረም ፲፯ ቀን ፲፱፻፱ ዓ/ም እስከ መጋቢት ፳፬ ቀን ፲፱፻፳፪ ዓ/ም ድረስ የንግሥት ዘውዲቱ አልጋ ወራሽ የነበሩት ራስ ተፈሪ መኮንን (በኋላ ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ) ሲሆኑ ከሳቸው በፊት የማዕርጉ ባለቤት የነበሩት የዳግማዊ ምኒልክ ዘውድና ዙፋን ተጠባባቂ የነበሩት ልጅ ኢያሱ ነበሩ።
462	ቪ ምክንያት በስራ ቦታ የሚደርሰውን አድልኦና ማግለል ይበልጥ ለመታገል ወደ ማህበር ለመምጣት ያልደፈሩትን ወገኖች በስልክና በሌሎች የመገናኛ አውታሮች የምክር አገልግሎት ለመስጠትና ከኤች.
463	የ እስኪማ፣ ቴብል፣ ኩዌሪ፣ ሪፖርት እና የተለያዩ ግብአቶች ስብስብ ነው።
464	፫ ሰኑስረት ቢያንስ በከነዓን እንደ ዘመተ ይታወቃል፤ ለ፪ ሰኑስረት ግን ምንም ዘመቻ አይታወቅም።
465	ከ ናስዮናል በብድር ለሮዛሪዮ ሴንትራል ክለብ የሚጫወት ሲሆን የኡራጓይ ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድን አባል ነበር።
466	በ ስልጣንም መጀመሪያ የ ልዑል አልጋወራሽ መርድ አዝማች አስፋ ወሰን ፀሐፊ፤ የእርሻ ሚኒስቴር ምክትልና ዋና ሚንስትር፤ የገንዘብ ሚኒስትር፤ የሕዝብ አገልግሎት ሚኒስትር እንዲሁም የዘውድ አማካሪ በመሆን አገራቸውን አገልግለዋል።
467	ቪ ዕውቀትን ማዳበርና ይበልጥ ማወቅ ራስን በደንብ ለመንከባከብ ይረዳል።
468	ም ለታተመው የአማርኛ መጽሐፍ መጽሐፈ፡ትምህርት፡ዘልሳን፡አምኅራ።
469	፡ ስለሆነም የተፈጥሮ ህግጋጋት ጥናት ፣ የነጥቦችን አቀማመጥ በትክክል ለይቶ ለመረዳት እንዲቻል፣ ርቀትን በቀጥታ መስመር ይተረጉማል።
470	በ ሶሺያሊዝም (ሶቪየት) ዘመን ፖዶስክ እንዲሁ የከባድ ኢንድስትሪወች ማዕከል ነበር።
471	፣ የጠንቋዩም መል "ማንም ከርሱ የሚበልጥ የለም" የሚል ነበር።
472	ኑ ተንቀሳቀሱ ይሄ ስራ የእናንተ ነው፣ አካልና አእምሮአችሁን አስተባብራችሁ በሞራል የጠነከራችሁ እንድትሆኑ ስሩ.
473	ዩ የዮውምያው ብሄር አሸነፈ፣ የኋሥያ ተገዦች ሆኑ።
474	ያ እንዳይሆን በመሃል ቀዳዳ ማበጀት አንዱ መልዕክት ወደሌላው መልዕክት እንዳይቀየር ይረዳል።
475	መ የኤርትራን ፍላጎት ሳይሰማ ከኢትዮጵያ ጋር አቆራኛት፤የዚያን ጊዜ አምባሳደር ጆን ፎስተር ዳላስ በኋላ ዋና ጸሓፊ የሆኑት እንዳሉት «ከህግ አንጻር የኤርትራን ህዝብ ፍላጎት መሰማት ነበረበት ሆኖ ግን የኛ የተ.
476	በ ኤንመርካርና የአራታ ንጉስ የኡሩክ (ኦሬክ) ንጉስ ኤንመርካር አንድ ታላቅ መቅደስ በኤሪዱ ሲሠራ ለግንቡ የወርቅና የዕንቁ ግብር ከአራታ ያስገድዳል።
477	• ከእስፖርታዊ እንቅስቃሴ ወይም ከከባድ ስራ በኋላ ሰውነትን መታጠብ:፡
478	ም የፊታውራሪነት ማእረግ ተሰጥተው መጀመሪያ በ ወረዳ አስተዳዳሪነት ከዚያም በ፲፱፻፴፮ ዓ.ም የየጁ ፤ የዋድላ ደላንታ፤ የመቂት፤ የሸደሃና የዳውንት ብሔራዊ ጦር አዛዥና የጠቅላይ ግዛቱ ጦር አማካሪ ከዚያም እስከ ፲፱፻፵፫ ዓ.ም ድረስ በወሎና በከፋ ውስጥ አውራጃ አስተዳዳሪነት ተመድበው ሲያገለግሉ ቆዩ።
479	፩- ንጉሠ ነገሥት ወይንም ዐፄ -- በድሮው ስርዓት፣ ንጉሠ ነገሥት ወይም ዐፄ የስልጣን ፍጽምና ነበረው።
480	፩- በሁለት ቅጥ መተጣጠፍ የሚችሉ።
481	፫- መኳንንት -- እሊህ በንጉሱ ጉልት ተሰጥቷቸው ስልጣናቸው የታወቀላቸው ናቸው።
482	፪- መሳፍንት -- ከሌሎች መሳፍንት ወይም ከንጉስ ቤተሰብ በመወለዳቸው ምክያት ስልጣን የነበራቸው ናቸው።
483	ሹ-ሲን ሴት ልጁን ለአንሻን በኤላም አገረ ገዥ በትዳር ሰጠ።
484	ሹ-ሲን የኢሹ-ኢል ልጅ ቢባልም ከዓመታቸው ቁጥር በቀር ምንም ሌላ መረጃ አይጨምርም።
485	ሹ-ኒኑዓ ከ እስከ ዓክልበ.
486	ዠ-ጋሊቢ በፈረንሳይ ዩንበርስቲ ሴሚቶሎግና ፕሮፌሰር ቢሆንም ጥናት በሚያደርግበት ጊዜ የፋኮሊቲዉ ሃላፊ ፈ- ሞንዶን ቢዳይ ይባል ነበር።
487	ዋ! አምባገነን የሚለውን ትርጉም እወቅ አንተ!
488	ዴ? አለቃ ሞተው አልነበር በማለት እየተገረሙ ለምኒሊክ ሊነግሩ ተጣደፉ።
489	፭/ በ፲፱፻፶፫ ዓ.ም የሕግ መወሰኛ ምክር ቤት አባል ሆነው በመሾም እስከ ዕለተ ሞታቸው ጊዜ ድረስ አግልግለዋል።
490	፬/ በ፲፱፻፶፪ ዓ.ም የምሥራቅ ሸዋ ብሔራዊ ጦር አዛዥ ሆነው ተሹመዋል።
491	፫/ በ፲፱፻፵፯ ዓ.ም በግርማዊ ንጉሠ ነግሥት መልካም ፈቃድ የጨቦና ጉራጌ አውራጃ ገዥ ሆነው ተሹመዋል።
492	ደ/ች ወ/ሰማዕት በወቅቱ ማንም ወጣት የሆነ መንገድ ዳር ቆሞ ሲያወራ ካዩ ይበሳጩ እንደነበርና ከመኪናቸው ወርደው ስራ እንዲሰሩ ወይም ት/ቤት እንዲሄዱ ይመክሩም እንደነበር ይነገርላቸዋል።
493	ደ/ች ወ/ሰማዕት በአስተዳዳሪነት በቆዩበት በአጼ ኃ/ስላሴ ዘመነ መንግስት ብዙ የልማት ስራዎችን አከናውነዋል።
494	ዶ/ር ኣበራ ሞላ ዕድል በኣገኙ ቍጥር ችሎታቸውን ለሌሎች ከማስተማርና ስለሚያውቁት ከማስረዳት ኣይቆጠቡም።
495	ዶ/ር ኣበራ ሞላ መጋቢት ፳፬ ቀን ፲፱፻፵ ዓ.ም. ሸዋ ጠቅላይ ግዛት፣ መናገሻ ኣውራጃ፣ በረህ ወረዳ፣ ሰንዳፋ ከተማ የተወለዱ ኢትዮጵያዊ ናቸው።
496	ዶ/ር መላኩ ወረደ ይህ የእጽዋት ክምችት እንዳይጠፋ በኣለፉት ኣያሌ ዓመታት ትልቅ ኣስተዋጽዖ ኣድርገዋል።
497	ኮ/ል አለም ዘውድ የዘውዱ ተቆርቋሪ እንደሆነ ከታመነበት በኋላ በኮ/ል አጥናፉ አባተ የሚመራ፣ ባብዛኛው ከሆለታ ጦር ማሰልጠኛ የተመረቀ ቡድንና ጥቂት የሐረር መኮንኖች ማስለጠኛ ምሩቆች ሁነው አክራሪ አብዮተኛ ቡድን መስርተው ከአለም ዘውድ ቡድን ተገንጥለው ወጡ።
498	ዶ/ር መላኩ በያን የኢትዮጵያ ምርጥ ልጅ ነበር።
499	ወ/ሮ ሮማን ተስፋዬ የ፫ ሴቶች ልጆች እናት የጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማሪያም ደሳለኝ ባለቤትና የአሁኗ የኢትዮጵያ ቀዳሚ ወ/ሮ ናቸው።
500	ዶ/ር መላኩ በእርሻ ማልማት ላይ የብዙኅ ሕይወትን ለመጠበቅና ለማብዛት እንደሚቻል ያሳወቁ፣ ያረጋገጡ ፈር ቀዳጅ ተመራማሪ ስለመሆናቸውም ዓለም አቀፍ ዘገባዎች ይመሰክራሉ።
501	ወ/ሮ ሮማን ተስፋዬ የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ድርጅት መሥርተው በኃላፊነት ከሰሩ በህዋላ ወደ ዩ.ኤን.ዲ.ፒ. ዓለም አቀፍ መሥሪያ ቤት ተዛውረው ሲሰሩ ቆይተው ከህዳር ወር ጀምሮ ሙሉ በሙሉ የቀዳሚ ወይዘሮ ቢሮ ተረክበዋል።
502	ዶ/ር ዊሶን እንዳለ፣ «በአየሩ ውስጥ የሚገኘው ውኃ መጠን ለተግባራዊ ምክንያት ሁሉ ያልተወሰነ ነው።
503	ወ/ሮ ሮማን ከሃይስኩል እስከ አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ድሕረ ምረቃ ድረስ ከባለቤታቸው ጋር አብረዋቸው በከፍተኛ ትምሕርት ዘልቀዋል።
504	ዶ/ር ኣበራ ኮምፕዩተራይዝ ያደረጉትና የታገሉለት ግዕዝ በዩኒኮድ ዕውቅና ስለኣገኘ የዓማርኛ የጽሕፈት መኪና ቅጥልጥል ፊደል እንዲቀር ቢጻፍም ዓማርኛ ነው ብለው ሲያቀርቡ የነበሩና ዛሬም የሚያቀርቡ ኣሉ።
505	ዶ/ር አክሊሉ ለማ እንዶድ ቀንድ ኣውጣውን ለመግደል ስለሚችል በሽታውን ለመቆጣጠር እንደሚራዳ ስለደረሱበት ዕውቅና ተሰጥቷቸዋል።
506	ዶ/ር አክሊሉ ለማ እንዶድ ቀንድ ኣውጣዎችን ለመግደል ስለሚችል በሽታውን ለመቆጣጠር እንደሚራዳ ስለደረሱበት ዕውቅና ተሰጥቷቸዋል።
507	ዶ/ር ኣክሊሉ ስለ እንዶድ ጥቅምና የውሃ ትላትል መግደል ችሎታ በማግኘታቸው በ፲፱፻፷፮ ዓ.ም. እና በ፲፱፻፹፮ ዓ.ም. ከባልደረቦቻቸው ጋር የዩናይትድ እስቴትስ የፈጠራ ባለቤትነት ወይም ፓተንቶች ኣግኝተዋል።
508	ዶ/ር ዶናልድ ሌቪን "የአሁኗን ኢትዮጵያ የሰሯት ወሎዎች (ቤተ አምሀራዎች) ናቸው፣ ልታመሰግኗቸው ይገባል" ሲል እንዲህ ይላል፡፡
509	ዶ/ር ኣክሊሉ ለማም ስለ እንዶድ ጥቅምና የውሃ ትላትል ገዳይነት በማግኘታቸው በ፲፱፻፷፮ ዓ.ም. እና በ፲፱፻፹፮ ዓ.ም. የዩናይትድ እስቴትስ የፈጠራ ባለቤትነት ወይም ፓተንቶች ኣግኝተዋል።
510	ዶ/ር ይስሃቅ ባሁኑ ጊዜ በዩኒቨርስቲ ኦፍ ፍሎሪዳ አስተማሪና ረዳት ፕሮፌስር ሆነው ከማገልገላቸውም በላይ ኔልሰን ማንዴላና የቀድሞ ፕሬዚዳንት ቢል ክሊንተን ባቋቋሙት ዓለም አቀፍ የኤች አይ ቪ ኤይድስ ፋውንዴሺን የአሜሪካንን ሕክምና ባለሙያዎችን ይወክላሉ።
511	ዶ/ር ታዲዮስ ሙንኤ የመጀመሪያው የኢትዮጵያ ካንገት በላይ ስፔሻሊስት ነው።
512	ዶ/ር ብርሃኑ በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ኢኮኖሚክስ ትምህርት ክፍል አስተማሪ ነበሩ።
513	ወ/ሮ መድህንም በትውልዳቸው ዓድዋ ሲሆኑ፣ የፊታውራሪ ኪዳነ መስቀል አጎት ናቸው።
514	ፕ/ር ፓንክኸርስት ስለ ጉዳዩ ካነሱበትና ሌሎችም በእየጊዜው ሲጽፉ ሓውልቱን ለማስመለስ ከ፲፱፻፹፭ ዓ.ም. ጀምሮ የኣምስት ዓመታት የኣስተዋጽዖ ዝርዝር ውስጥ የሚከተሉት ኣሉበት።
515	፩/፡ እያንዳንዱ፡ ሰው፡ የራሱ፡ ነጻነትና፡ ሙሉ፡ መሻሻል፡ በሚያገኝበት፡ ኀብረሰብ፡ ውስጥ፡ የሚፈጽማቸው፡ ግዴታዎች፡ ይኖሩበታል።
516	፩/፡ እያንዳንዱ፡ ሰው፡ በኀብረ፡ ሰቡ፡ የባህል፡ ኑሮ፡ በነጻ፡ መካፈልና፡ በኪነ፡ ጥበብ፡ ለመጠቀም፡ በሳይንስ፡ እርምጃና፡ በጥቅሞቹም፡ ለመሳተፍ፡ መብት፡ አለው።
517	፩/፡ እያንዳንዱ፡ ሰው፡ የመማር፡ መብት፡ አለው።
518	፩/፡ እያንዳንዱ፡ ሰው፡ የመሥራት፡ የሥራ፡ ነጻ፡ ምርጫና፡ ለሥራም፡ ትክክለኛና፡ ተስማሚ፡ የአሠራር፡ ሁኔታዎችና፡ ሥራም፡ እንዳያጣ፡ መብት፡ አለው።
519	፩/፡ እያንዳንዱ፡ ሰው፡ ለእራሱና፡ ለቤተሰቡ፡ ጤንነትና፡ ደህንነት፡ ምግብ፣ ልብስ፣ ቤትና፡ ሕክምና፡ አስፈላጊ፡ የማኀበራዊ፡ ኑሮ፡ አገልግሎቶችም፡ ጭምር፡ የሚበቃ፡ የኑሮ፡ ደረጃ፡ ለማግኘት፡ መብት፡ አለው።
520	፪/፡ እያንዳንዱ፡ ሰው፡ ከደረሰው፡ ማንኛውም፡ የሳይንስ፡ የድርሰትና፡ የኪነ፡ ጥበብ፡ ሥራ፡ የሚያገኘው፡ የሞራሉንና፡ የሃብት፡ ጥቅሞች፡ እንዲከበሩለት፡ መብት፡ አለው።
521	፬/፡ እያንዳንዱ፡ ሰው፡ ጥቅሞቹን፡ ለማስከበር፡ የሙያ፡ ማኀበሮችን፡ ለማቋቋምና፡ ማኀበርተኛ፡ ለመሆን፡ መብት፡ አለው።
522	ፕ/ር ፓንክኸርስት የኣክሱም ሓውንት ለኢትዮጵያ እንዳልተመለስ ለኣንድ የጣልያን ጋዜጣ በ፲፱፻፹፬ ዓ.ም. የጻፉትን የኣነበቡ ብሩኖ ኢምፔሪያሊ ለኣንድ ጋዜጣ የድጋፍ ደብዳቤ ጻፉ።
523	፪/፡ ወላድነትና፡ ሕጻንነት፡ ልዩ፡ ጥንቃቄና፡ እርዳታ፡ የማግኘት፡ መብት፡ አላቸው፤ በጋብቻ፡ ወይም፡ ያለጋብቻ፡ የሚወለዱ፡ ሕጻናትም፡ የተመሳሳይ፡ የደህንነታቸው፡ መጠበቅ፡ መብት፡ አላቸው።
524	፪/፡ እያንዳንዱ፡ ሰው፡ያላንዳች፡ ልዩነት፡ ማድረግ፡ ለአንድ፡ ዓይነት፡ ሥራ፡ እኩል፡ የሆነ፡ ደመወዝ፡ የማግኘት፡ መብት፡ አለው።
525	ዶ/ር ተወልደብርሃን ገብረእግዚኣብሔር የእጽዋት ጄኔቲክ ሃብት ለንግድ ሲባል እንዳይለወጥና በተለይ ሰለጠኑ የሚባሉት ኣገሮች የገበሬው ሕብረተሰብ ለዘመናት ጠብቆ ያቆየውን እንዲያከብሩ ተከራክረዋል።
526	ፍ/ሰላም በወተትና በማር ሀብትም በጣም የታውቀች ከተማ ናት።
527	፩/የክብር ዘበኛ ከፍተኛ መኮንን ሆነው በአስፈላጊው ቦታ እየተዘዋወሩ ፀጥታ ነሺዎችን የጦር ኃይል እያዘዙ ፀጥታ አስከብረዋል።
528	ግ. - « ሲን-ኤሪባም ንጉሥ የሆነበት አመት»
529	ግ. - « የካዛሉ ግድግዳ የጠፋበት ዓመት»
530	ግ. - «ዳንጉን (አሱል) እንዲህ በጎ ነብር፤ ጠልና ዝናብ በፋንዲያ አገር ይሆናል እያለ ወንጀል ያለባቸውን ሰዎች ላይ ምንም ቅጣት አልፈረደም ነበር።
531	ግ. - «አቢሳሬ በመሣርያዎቹ የኢሲንን ሥራዊት የመታበት ዓመት»
532	ግ. - «በአማልክት ትዕዛዝ ማልጊዩም በመሣርያዎች የተሸነፈበት፣ የመንግድ ቤት የያዘበት፣ የተራራ ቦይ ምንጭ የከፈተበት ዓመት»
533	ግ. - ፩ ሰኑስረት ለብቻ ፈርዖን ሆነ።
534	ግ. - ፩ ሰኑስረት በኩሽ መንግሥት ላይ ዘመተ፤ ካርግ በጎጆሰን ነገሠ።
535	ግ. - ሹ-ሲን በኡር ነገሠ።
536	ግ. - ሃን ዥዎ ተሸንፎ ሻውካንግ የቻይና ንጉሥ ሆነ።
537	ግ. - ኢቢ-ሲን በኡር ነገሠ።
538	ግ. - ኡር-ናሙ ኡሩክን አሸነፈና በኡር መንግሥት ገዛ።
539	ግ. - ኡር-ናሙ በጉቲዩም ላይ ዘመተ፤ ሥያንግ በቻይና ነገሠ; አድግላግ በኩሽ ነገሠ።
540	ግ. - አንድ ካሩም (የንግድ ጣቢያ ሠፈር) በኤብላ ግዛት ይመሠረታል።
541	ግ. - ሹልጊ በኡር ነገሠ።
542	ግ. - ዦንግ ካንግ በቻይና ነገሠ።
543	ግ. - አሱል ዓረፈና ከ፭ ሚንስትሮቹ አንዱ «ዉጋ» የተባለው ኖዕል ተከተለው።
544	ግ. - ሦስት እግሮች ያሉት ቁራ በቤተ መንግሥት አጸድ ቦታ ወረደ።
545	ግ. - ሹልጊ እራሱን አምላክ ብሎ አዋጀ።
546	ግ. - ከቤተ መንግሥት ምሥራቅ መግቢያ ፲ ሪ (፬ ኪሎሜትር ያህል) አንድ ቡሻይ በምድር አበበ፣ አልጠወለግምና ድንጋዮች አቆሙበት።
547	ግ. - ረሃብ በመካከለኛው ምሥራቅ።
548	ግ. - ሻሊም-አሁም በአሦር ነገሠ።
549	ግ. - ተዋጊው ሃን ዥዎ የቻይናን ንጉሥ ሥያንግን አስገደለው፤ ለጊዜው ንጉሥ አልነበረም።
550	ግ. - የኤላም ንጉሥ ኩቲክ-ኢንሹሺናክ የአካድን ቅሬታ ያዘ።
551	ግ. - ዳንጉን ኖዕል ዓረፈና አልጋ ወራሹ ልዑል ዶሄ ዳንጉን ሆኖ ነገሠ።
552	ግ. - ዳንጉን እራሱ የሕዝቡን ኑሮ ለመመርመር ጉዞ አደረገ፤ ስለ አኗኗራቸውም ጠየቃቸው።
553	ግ. - የበለጠ ምርጥ፤ የአንድ ሩዝ ተክል ፰ ቅንጣት ሰጠ።
554	ግ. - ዳንጉን ሰውሃን ዓረፈ፤ አልጋ ወራሽ ልዑል አሱልም የጆሰን ዳንጉን ሆነ።
555	ም. - በሳውዲ አረብያ ንጉዛት ንጉሥ ሳውድ በቤተሰቦቻቸው ሽምቅ ከዙፋናቸው ተፈንቅለው በግማሽ ወንድማቸው በንጉሥ ፋይሳል ተተኩ።
556	ግ. - የፈተና ድንግያ በኬልቲካ ( ፈረንሳይ )ና በተለይ በልድያ ይታወቃል።
557	ግ. - የአካድ ነጋዴዎች ወገን በቡሩሻንዳ ( በሐቲ ) ይጠቀሳሉ።
558	ግ. - የልድያ መንግሥት መጀመርያ የወርቅና የብር መሐለቅ ፈጠረ።
559	ግ. - የሕዝቡን ኑሮ ለመመርመር የመንግሥት መሥሪያ ቤት ተመሠረተ።
560	ግ. - የድልሙን መርከቦች እንጨት ከማዶ ባህር ወደ ላጋሽ ያስገቡ ጀመር።
561	ግ. - አውሬዎች መጀመርያ ከለማዳ እንስሶች ጋራ ወደ በረት ተጨመሩ።
562	ም. - የኢትዮጵያ ቴሌቪዥን በኢትዮጵያ ለመጀመሪያ ጊዜ፤ በአዲስ አበባ አካባቢ ማሰራጨት ጀመረ።
563	ፌ. ዲ. ሪ. የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባል፣
564	ቢ. ሲ. ቴሌቪዥን ቃለ ምልልስ አደረገች።
565	ም. ወደ የርስ በርስ ጦርነት አመራ።
566	መ. ሃቅ ፈላጊ ቡድን ኤርትራ በመሄድ ከመጋቢት እስከ ሚያዝያ የህዝቡ ፍላጎት ላይ ጥናት አካሄደ።
567	ም. አጼ ሠርፀ ድንግል የበጌምድርንና የትግሬን አስተዳዳሪዎች በዚሁ ቦታ አነጋግረው እንደነበር በታሪክ ይጠቀሳል።
568	ሜ. ርቆ በወገራ የሚገኝ ቦታ ነው።
569	ም. ላይ ከዩኒቨርሲቲ በፍልስፍና ዶክትሬት ተመርቋል።
570	ግ. ኢቢ-ዚኪር የማሪ ንጉሥ ሒዳዓርን አሸነፈ።
571	ግ. ንጉሥ ሤ የአሕዛብን አለቆች አከበረ፦ የ«ነጭ አሕዛብ፣ ጨለማ አሕዛብ፣ ቀይ አሕዛብ፣ ብጫ አሕዛብ» አለቆች አከበረ።
572	ግ. ልዑል ሙት-አሽኩር በኤካላቱም እየገዛ ዛቻ በጎረቤቱ በካራን (ፓዳን-አራም) ላይ ለመጣል ሲያስብ ፪ ሺ የራሱን ወታደሮችና ፪ ሺ የባቢሎን ወታደሮች ነበሩት፣ ተጨማሪ ሥራዊት ከኤሽኑና ንጉሥ ይጠይቃል።
573	ግ. ቆየ፤ ሱሙ-አቡምንም ከባቢሎን ወደ ደር እንዳባረረው ይባላል።
574	ም. አዲስ አበባ ታተመ።
575	ግ. ድረስ ያሉት ሊሙዎች ሁሉ ታውቀዋል።
576	ሜ. በስተ ደቡብ ምዕራብ የሚገኝ ነው።
577	ም. በሮማ ከተማ በስዊድኑ ዮሐንስ ኮልሞዲን የታተመ መጽሐፍ ነው።
578	ሠ. ሥርወ ቃልን ለማመልከት፣ ምሳሌ፡ ሕዋር ስ. በረንዳ፣ ወለል፣ ደጀ ሰላም።
579	ግ. በኋላ ለትንሽ ጊዘ አስጊ ሁኔታ (ጦርነት ወይም ረሃብ) በከነዓን ስለ ደረሰ፣ አንዳንድ ብሔር ወደ ውጭ እንደ ፈለሰ ይመስላል።
580	ም. በኋላ የአሁኑ ሱዳን አካል ሁነው ዋና ከተማቸው ስናር ይባላል።
581	ዓ. የኖረ የጥንቱ ግሪክ ፈላስፋ ነበር።
582	ም. ይኩኖ አምላክ ጀምሮ ሲወርድ ሲዋርድ የመጣውን የአገሪቱን አሰራር በጭንቅላቱ የደፋ ነበር።
583	ም. የባለ ርስቱን መደብ ጉልበት ለመቀነስ በማሰብ የዘውዱ ሥርዓት አዲስ አይነት የመሬት ግብር ለማስተዋወቅ ሞከረ።
584	መ. ጉባኤ ሃሳቡን ውድቅ አደረገው።
585	መ. ሰላም አስከባሪ ሃይል በኢትዮጵያ-ኤርትራ ድንበር ላይ ተሰማራ።
586	ም. ጀምሮ አካባቢው በዩኔስኮ የአለም ቅርስ ተደርጎ ተመድቧል።
587	ግ. በድሮ አቆጣጠር)፣ ፍያካ በአይርጌትማር ወገን ላይ ውግያ ሲያደርግ ተገደለ፤ እንጂ ከፍተኛ ንጉሥ ከቶ አልሆነም።
588	ም. በግራኙ መሪ ሙጃሂድ የተቃጠለ ሲሆን በአሁኑ ወቅት የጥንቱ ቤተክርስቲያን ቅሪት አይገኝም ብሏል።
589	ግ. የሜዶን ብሔር ድሮ ስም «አሪዮይ» እንደ ነበር መሰከረ፤ የፋርስ አሓይመኒድ ነገስታት እንደ ፩ ዳርዮስ ብሔራቸውን «አሪያ» አሉት።
590	ግ. የግብጽ ሃይል እጅግ ደክሞ ወዲያው ሌሎች አሞራውያን «ሂክሶስ» ግብጽን ወርረው እንደ ገቡ ይመስላል።
591	ግ. የአካድ ንጉሥ ታላቁ ሳርጎን ኃያላት ኤብላን አቃጠሉ።
592	ም. የተገኘ ሲሆን በቀላሉ ሲተነተን ለምሳሌ አንድ የተወሰነ አየር በፊኛ ውስጥ ተደርጎ ቢሰጥ፣ የፊኛው ይዘት እንደ አየሩ ትኩሳት መጨመርና መቀነስ አብሮ ይጨምራል ይቀንሳል።
593	ግ. የዝሃይ ተከታይ ወይ እና የሆ ገዥ ኃያላት አብረው ዮውዪን ወረሩና ምየንቸንን ገደሉ።
594	ግ. ጅዮንግ ዓረፈና ልጁ ጂን ተከተለው።
595	ም. የነበር የግብር እዳ በሙሉ ተሰረዘ።
596	ም. ሲያዝ፣ ላሊበላ በአይነ ህሊናው እየሩሳሌምን እንደተመለከተና አዲስ እየሩሳሌምን በኢትዮጵያ ለመገንባት ፍላጎት እንዳደረበት በታሪክ ይጠቀሳል።
597	ግ. የአሦር መንግሥት ብዙ ካሩም በሐቲ ያስተዳደረው እንደ ነበር ይታወቃል።
598	ዲ. ጥናቱን ላልተወስነ ጊዜ አቋርጦ ጉግል ውስጥ እየሰራ ይገኛል።
599	ግ. ባቢሎን ለካሣውያን ከወደቀ በኋላ፥ አሦር በሚታኒ መንግሥት ( ሑራውያን ) ይሸነፍ ነበር።
600	ም. የሳለው የመጀመሪያው ካርታ እስካሁን አልተገኘም።
601	ም. ተመልክቶ «ድንቅ ህንጻ፣ ውብ የሆነ የድንጋይና ኖራ ውጤት» በማለት እንደሚገልጸው ታሪክ አጥኝው ስቱዋርት ሞንሮ-ሄይ ዘግቦት ይገኛል።
602	ግ. ኤብሪዩም ዋና ሚኒስትር ወይም አማካሪ ሆነ።
603	ም. በደረሰው አንድ ጽሑፍ የሥነ መረጃ ኅልዮትን እንደመሰረተ ይጠቀሳል፣ ይሄውም በአሁኑ ዘመን ለሚገኘው የኮምፒውተርና ከኮምፒውተር ጋር የተነካኩ ማናቸውም ቴክኖሎጂዎች መነሻ ነው፡፡ በሌላ ጎን ክላውድ ሻነን የዲጂታል ኮምፒውተርና የዲጂታል ዑደት ቅየሳ ኅልዮትን መስራች እንደሆነ ስምምነት አለ።
604	ም. ሲመሰረት በዚሁ ወቅት የኤርትራን ህገ መንግስትና የፌደሬሽኑን ደንብ አጸደቀ።
605	ም. በድንዳር ወንዝ ጦርነት ላይ በስናሮች የቆረጠ ራሱ ምስልና ግማደ መስቀሉ ተማረከ።
606	ም. የተጠናቀቀ ሲሆን አጼ ሠርፀ ድንግል በምጽዋ ቱርኮች ላይ ድል መቀዳጀታቸውን አስመልክቶ ለመታሰቢያነት ያስገነቡት ነበር።
607	ም. የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት የነበሩ ሲሆን በዓለም ደረጃ ታዋቂ የሆኑቱን የአለት ውቅር የሆኑትን የላሊበላ አብያተ ቤተ ክርስቲያን ሕንጻወች በማስገንባት ይታወቃሉ ።
608	ግ. ይመስላል፤ ከዚያ አስቀድሞ ለነበረው ዘመን የሰው ልጅ ታሪካዊ መዝገቦች (ሰነዶች) በፍጹም ባለመኖራቸው፣ ይህ ስለ «ቅድመ ታሪክ» አንድ ቅድመ-ታሪካዊ አስተያየት ሲሆን፣ በሰፊ በአብርሃማዊ ሃይማኖቶች (በተለይ ክርስትና ፣ እስልምና ፣ አይሁድና ) የሚገኝ አስተያየት ነው።
609	መ. ሞግዚትነት ተዳዳራ በኋላ እራሷን እንድትች ሃሳብ አቀረቡ።
610	መ. የፌዴሬሽኑ ድንጋጌ መሠረት የሁለቱን ክፍሎች ግንኙነት የሚያስተዳድሩ ልዩ ተቋማት እንዲፈጠሩ አልተደረገም።
611	መ. የወደፊቱን የኤርትራ ጉዳይ በሚያጠናበት ወቅት በወቅቱ የኢትዮጵያን መንግሥትን ወዳጆች አንድነትን ደጋፊዎች ኤርትራውያን እና ሰላማዊ ሰልፍ ከዚህ በተረፈ የኢትዮጵያ፣ ታላቋ ብሪታኒያና ጣሊያን የራስ-ፍላጎቶች የኤርትራን የወደፊት እድል ያወሳሰበ ጉዳይ ነበር።
612	ም. በአካባቢው ከሰራዊታቸው ጋር እንደሰፈሩ ነበር።
613	ሲ. ግሮኒንገን በግሮኒንገን፣ ኔዘርላንድ የሚገኝ እግር ኳስ ክለብ ነው።
614	ም. ቤተመንግስት ተገንብቶ ነገስታቱ በየክረምቱ እየመጡ ማርፊያቸው ሆነች።
615	ዓ.» (ዓመተ ዓለም) ይባላል።
616	ግ.) - ሙሴ ከግብጽ ወደ ምድያም ሸሸ።
617	ግ.) - ዮሴፍ በግብጽ ዓረፈ።
618	ግ.) - የያዕቆብ ልጅ ዮሴፍ ወደ ግብጽ ባርነት ተሸጠ።
619	ግ.) - የተረፉት የእስራኤል ልጆች ከከነዓን ወደ ጌሤም አገር (በአባይ ወንዛፍ) ፈለሱ።
620	ግ.) - ዕብራውያን የወንድሞቹን ሬሳዎች ወደ ከነዓን አድርሰው ብዙዎችም ወደ ግብጽ ተመልሰው ጥቂቶቹ ግን ከነሙሴ አባት ዕብራን (ወይም እንበረም እንደ ኦሪት ዘጸአት ) በኬብሮን ቀሩ።
621	ግ.) ወደ ሐማዚ ንጉስ ዚዚ ከብዙ ዕንጨት ጋር ተላከ።
622	ግ.) ጨቲ መሆኑ ታውቋል፤ ስለዚህ አንኹ ምናልባት ከኻአንኽሬና ከኸንጀር መካከል ለገዙት ፈርዖኖች ለሁላቸው እንደ ጨቲ ያገልግል ነበር።
623	ግ.) ሌላ የኡሩክ ንጉሥ ኤንሻኩሻና አክሻክን በዘበዘ።
624	ግ.) ማሪ እንደገና ነጻ መንግሥት ሆነ።
625	ግ.) የዪን ገዥ ዝሃይ ወደ ዮውዪ አገር ሲጎበኝ በዚያ መረንነት ስለ ሠራ፣ የዮውዪ ገዥ ምየንቸን አስገደለውና ሎሌዎቹን አባረራቸው።
626	ግ.) የዪን አገረ ገዥ የጲን አገረ ገዥ አሸነፈ።
627	ግ.) ቱማሉ እንደ ተለማ፣ በኋላም ለ፪ኛ ጊዜ በፍርስራሽ እንደ ወደቀ ይላል።
628	ግ.) በኋላ ትልልቅ የአሕዛብ እንቅስቃሴዎች (ፍልሰቶች) ይከሠቱ ጀመር።
629	ግ.) ዓረፈና ልጁ ቡ ጅያንግ ተከተለው።
630	ግ.) በሱመር ላይ ላየኛነት ያዘ።
631	ግ.) ዓረፈና ልጁ ተከተለው።
632	ግ.) የሻንግ ልዑል ወደ ዪን ተዛወረ።
633	ግ.) ዘመናት ቱማሉ ታድሶ እንደ ተለማ ይለናል።
634	ግ.) ዙፋኑን ተወና ወንድሙ ጅዮንግ ተከተለው።
635	ግ.) ኤሽኑና በአካድ ቅሬታ ግዛት ውስጥ እንደ ቀረ ይታወቃል።
636	ግ.) ኡሩክ፣ ላጋሽና ሌሎቹ ከተሞች ሁሉ ለኡማ ገዢ ለሉጋል-ዛገ-ሲ ግዛት ተጨመሩ፤ ይህም በሱመር ሁሉ የገዛ መንግሥት ሆነ።
637	ግ.) የአካድ መንግሥት ደክሞ ናዋር እንደገና ኗሪ ሑራዊ ንጉሥ ታልፑስ-አቲሊ ነበረው።
638	ግ.) ቱማሉን እንዳሳደሰው ሲለን ቀደም ተከተሉ ከጊልጋመሽ በኋላ ስለ ሆነ ጊልጋመሽን እዚህ ዘልሎ ይመስላል።
639	ግ.) የነገሠው ጋንሱድ ይመስላል።
640	ግ.) በታሪካዊ መዝገብ እስከምናውቀው ድረስ መጀመርያው የሕገ መንግሥት ሰነድ ነው።
641	ግ.) የተባሉት ነጋዴዎችና እረኞች ለሥነ ቅርስ ታውቀዋል።
642	ግ.) በጅዩይወን አገር ላይ ዘመተ።
643	ግ.)'' ተወለድህ፤ ይከውም በእስራኤል ልጆች ላይ መከራ የጸናበት ወራት ነው።»
644	ግ.)፣ ድል ማድረጉን ለማስታወስ የታወቀ ጽላት አስቀረጸ።
645	መ.ድ ዋና ፀሐፊ ዳግ ሃመርሾልድ በተገኙበት ሥርዓት፣ በአዲስ አበባ ላይ አካሄደ።
646	ቢ.ጂ የደም ምርመራ ማካሄድን ያካትታል።
647	ኃ.ስ መልክተኛ "ያች ቀን ተረሳች" መፃህፎች ስለጀግናዉ አርበኛ ፊት አዉራሪ አየለ ተሰማ እና ወንድማቸዉ ግራዝማች ረዳ ተገልፆል።
648	መ.ድ ሁለተኛው ዋና ፀሐፊ፣ ዳግ ሀመርሾልድ በ’አየር ዠበብ አደጋ’ በቀድሞዋ ሮዴዚያ (የአሁኗ ዚምባብዌ ) ላይ ሞቱ።
649	ደ.ማ. ጋራ እስከ ተስማሙበት የገንዘብ መጠን ድረስ ከማኅበሩ ገምጋሚ ኮሚቴ አልፈው የሚመጡትን የአባላቱን ረቂቆች በነጻ ያትማሉ።
650	መ.ድ. ሥር ተሰማርቶ በኮሪያ ጦርነት ለመሳተፍ በዚህ ዕለት ከጂቡቲ ወደብ ተሣፈረ።
651	ጠ.ሚ. መለስ የኤርትራን የመገንጠል ጥያቄ ያለምንም ማንገራገር መፍቀዳቸው ብቻ ሳይሆን ሁሉም ብሔረሰብ እንዲገነጠል የሚያስችለውን አንቀጽ በሕገ መንግስታቸው በማካተታቸው በተለይ በምሁራን ዘንድ የከረረ ተቃውሞ አስነስቶባቸዋል።
652	ኃ.ሥ. ቲያትር ቤት በተደረገው የሙዚቃ ውድድር የክ/ዘ ሙዚቃና ቲያትር ክፍል ፩ኛ ሆኖ የተሸለመ ከመሆኑም በላይ እስከ ዛሬ ድረስ ሌላ ውድድር ስላልተደረገ የከፍተኛነቱን ደረጃ አሁንም እንደያዘ ነው።
653	ኃ.ሥ. ቲያትር ቤት በድምፃዊነት ተቀጠሩ።
654	ኃ.ሥ. ቲያትር ክፍል የተባለው ተቋቁሞ ቲያትር በሚታይበት ጊዜ የክብር ዘበኛ ሙዚቃ ክፍል ረድቷል።
655	መ.ድ.) ዓለምአቀፍ ድርጅት ሲሆን ዓላማውም በዓለም አቀፍ ሕግ፣ ደህንነት፣ የኢኮኖሚ እና ማህበራዊ ዕድገት፣ የሰብዓዊ መብት ጥበቃ የሀገራትን ትብብር ለማሳደግ ነው።
656	ኦ.ተ.ቤ አገልግሎት በተጨማሪ እንዲህ ይላል፦ «ኢየሱስ ክርስቶስ፡ ጥንት፡ በቀደሙት ሰዎች ኪዳነ ልቦና በመሠረታት፥ በነቢያት ቃል ባጸናትና በሓዋርያት ጕባኤ በፈጸማት፥ ካህናት፡ የእርሱን ቅዱስ ሥጋና ክቡር ደም፡ ለመሥዋዕትነት በሚያቀርቡባት፥ ምእመናንና ምእመናትም፡ የመንፈስ ቅዱስን ጸጋዎች በሚቀበሉባት፡ በአንዲት ቅድስት ቤተ ክርስቲያን እናምናለን።»
657	ኃ.ሥ.ቲ በድምፃዊነት በመቀጠር በ፲፱፻፶፪ ዓ.ም. ለመጀመሪያ ጊዜ ለህዝብ ታየ።
658	ቴ.ሬ.ድ. (የኢትዮጵያ ቴሌቪዥን እና ሬዲዮ ድርጅት) ስር የሚተዳደር ነው።
659	እ.አ.አ.) ታዋቂ አሜሪካዊት ደራሲ ነች።
660	ህ.አ.ዴ.ግ ዘመን ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የክብር ዶክትሬት ተሰጥቷቸዋል።
661	ህ.አ.ዴ.ግ. ጦር ወደ አዲስ አበባ አመራ።
662	ኢ.ህ.አ.ዴ.ግ. ፹ ፯ አባላት ያሉት የሽግግር መንግሥት መሠረተ።
663	ዐ.ወ) ወደ መዲና ሲሰደዱ ኡሙ-አይመን ቤታቸውን እንድትቆጣጠርላቸው እዛው መካ ትተዋት ሄዱ።
664	ዐ.ወ) ስድስት ዓመት ሲሞላቸው እናታቸው አሚና በያስሪብ የሚገኘውን የባሏን መቃወብር ልትጐበኝ ወሰንች።
665	ዐ.ወ) በተወለዱ ጊዜ በእጆቿ እቅፍ ያደረገቻቸው የመጀመሪያዋ በረካ ነበረች ። ሙሐመድ (ሰ.ዐ.ወ) ወደ ገላጣው በረሃ ሐሊማ ጋር በተላኩ ጊዜ በረካ ከአሚና ጋር ቆየች።
666	ዐ.ወ) ከነበራት ጥልቅ ፍቅር ምክኒያት ፀጥንታ ጉዞዋን ቀጠለች።
667	ዐ.ወ) ከተወለዱበት ጊዜ አንስቶ እስከሞቱበት ጊዜ ድረስ ከጐናቸው ነበረች።
668	ዐ.ወ) የአባታቸውን መቃብር ልትጐበኝ እየሄደች መሆኑን አልነገረቻቸውም።
669	ኤ.ኤም (ቁመተ ክርክም) መልዕክቶች ብዙ ጊዜ የሚላኩት በመካከለኛና በአጭር ሞገዶች ነው።
670	ኤ.አ፡ ከአምስት ሚሊዮን ቶን በላይ ማከረል ዓሣ ተጠምዿል።
671	ጂ.ኤም አማካይነት በፊልም መልክ ተቀናብሮ ለተመልካች ቀርቧል።
672	ኤ.ኤፍ.ሲ. አያክስ በአምስተርዳም ፣ ኔዘርላንድ የሚገኝ እግር ኳስ ክለብ ነው።
673	ኤ.ኤን.ኤል. ቲግሬስ ክለብ የሚጫወት ሲሆን የኡራጓይ ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድን አባል ነው።
674	ም.ምርጫ ሊንከን በቀላል ለሁለተኛ ጊዜ ለፕሬዚዳንትነት ተመረጡ።
675	በ'ጥሬ ሲላቢክ' ጽሕፈቶች፣ እነኚህ ምልክቶች ለአንድ ድምጽ አይመሳሰሉም።
676	በ'ሲቢሊን ራዕዮች' ዘንድ፣ ከሲቢሎቹ የአንዲቱ ስም ለዛልበጥ ተመሳሳይ ነበረ፤ እሷም የ«ባቢሎን ሲቢል» ሳምበጥ ነበረች።
677	የ"የ"ን እንዚራን ለማይለዩ ኣንዳኣንድ ምሁራን ሁለት ዓይነት "ቋ"፣ "ኋ"፣ "ኳ" እና "ጓ" ዓይነት ቀለሞች ማቅረብ የሚጎዳ እንጂ የሚጠቅም ኣይደለም።
678	የ"የ”ን እንዚራን መለየት ለኣቃታቸው ኣንድኣንድ ምሁራን የኣሌሉ ቀለሞችን መልኮች ማስተዋወቅ ኣይበጅም።
679	የ“አ” ድምፅ በስሕተት “ኧረ” የሚለው ቃል ምሳሌ ውስጥ ስንጠቀምበት የነበረ ድምፅ ስለሆነ ለ“ኧ” ስምንተኛው የ“አ” ቤት ፊደል ድምፁን ዶክተሩ መልሰው ኣስረክበውታል።
680	የ“ሀ” ትክክለኛ ድምፅ “ኸ” በመሆኑና “ኸ”ም የዓማርኛ ሞክሼ የሚባለው ዓይነት ቀለም ስለሆነ ነው ግዕዝ ኮምፕዩተራይዝ ሲደረግ የምልክት መርገጫዎች ላይ የመርገጫ ስም የተሰጠው።
681	የ“ኸ”ን ግዕዝ ብቻ ይዤ እርባታቸውን ጥያለሁ ቢሉም “ኸ”ን ከእንዚራኖቹ ጋር ጥለዋል ማለት ይቻላል።
682	የ“ሊቅ” ብዙ “ሊቆች” ወይም “ሊቃውንት” እንጂ “ሊቃውንቶች” የሉንም።
683	…” ወይዘሮ መዓዛ አሸናፊ፤ የኢትዮጵያ የሕግ ባለሙያ ሴቶች ማኅበር የቦርድ ሰብሳቢ።
684	የ«ያ ትውልድ ተቋም» ከማንኛውም የፖለቲካ እንቅስቃሴ ነፃ ሆኖ በትግሉ ላለፈው ትውልድ መታሰቢያ ይሆን ዘንድ የትግሉን ታሪክ እውነተኛ መረጃ በማሰባሰብ፣ የተጎዱ ወገኖችን በመርዳትና ለትውልዱ የስም መጠሪያ ይሆን ዘንድ መታሰቢያዎችን በማቆም ላይ ትኩረት አድርጎ በውጭው ዓለም ይንቀሳቀሳል፤ በሀገር ቤትም ሕጋዊነቱን ለማግኘት በጥረት ላይ ነው።
685	የ«ሱ-አቡ» መታወቂያ ግን እርግጥኛ አይደለም።
686	የ«ጎ» ጨዋታ ጎ ወይም በቻይንኛ ፦ ወይጪ እጅግ ጥንታዊ የሠንጠረዥ አይነት ጨዋታ ነው።
687	የ«ሉ» ወንድ ልጅ ሚስት እስከሚያገባ ድረስ «ዱሙ-ኒታ» ይባል ነበር።
688	የ«ሢኽ ቊ» (በኋላ ቫን ላንግ) ሥፍራ ሎክ ዱክ በቬትናም አፈ ታሪክ በአሁኑ ስሜን ቬትናም የዙሪያው መጀመርያ መንግሥት «ሢኽ ቊ» መሥራች ነበር።
689	የ«መሃ ቪሃረ» ትርጉም ከፓሊኛ «ታላቅ ገዳም» ሲሆን ከቡዲስት ገዳም በላይ ለቡዲስም ኅብረተሠብ ተከታዮች እንደ ከፍተኛ ትምህርት ቤት አገልግሏል።
690	የ«ቼዝ» ስም ግን ከ«ቻቱራንጋ / ቻትራንግ» ሳይሆን ከፋርስኛ ቃል «ሳሕ-ማት» (የንጉሥ አደጋ) ተነሣ።
691	የ«ካሌ» ትርጉም እዚህ ቢካራከርም ዋናው አስተሳሰብ ከጋሊስያ (የእስፓንያ ክፍላገር) እና ከጥንቱ ጋላይኪ ወገን (ኬልቶች) ጋር እንደ ተዘመደ የሚለው ነው።
692	የ«ቅዱስ ሮማዊ ንጉሥ» ግዛቶች ሁሉ ማለት ነበር።
693	የ«ዲጋማ» ታሪክ ግን ከ፮ናው ሴማዊው ፊደል ዋው ነበር።
694	የ«ቪሃረ» ትርጉም ከፓሊኛ «ገዳም» ሲሆን ከቡዲስት ገዳም በላይ ለቡዲስም ኅብረተሠብ ተከታዮች እንደ ከፍተኛ ትምህርት ቤት አገልግሎ ነበር።
695	በ«ንጉሣዊ ጥቅል ብራና» ዘንድ የ«ንጉሥ አልፋ» እና የ«ንግሥት ኦሜጋ» መታወቂያዎች ፊፅ ባልንታይን ፐተርቡርግና ሚስቱ ሲሆኑ፣ በሃወል ድርሰት ግን የቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ እና የእቴጌ መነን መታወቂያዎች መሆናቸውን ይገልጻል።
696	የ«ፑርሽፐ-ጊሪ» ትርጉም ከሳንስክሪት «ፑርሽፐ» (አበባ) እና «ጊሪ» (ተራራ፣ ኮረብታ) ወይም «አበባማ ኮረብታ» ነው።
697	የ«ሙሴዎን» ስም ከግሪክ አፈ ታሪክ ሲሆን ከኢትዮጵያ የወጡትን ዘጠኝ «ሙሳዮች» (ሴት ዘፋኞች) ለማክበር ተሰየመ።
698	የ«ቲፊናቅ» ትርጉም « የፊንቄ ጽሕፈት» እንደ ሆነ ይታመናል።
699	የ«ሆላንድ» ትርጒም ደግሞ ከጥንታዊ ሆላንድኛ «ሆልት-ላንት» ማለት «እንጨት አገር» መጣ።
700	የ«ካይዘን» ትርጉም ከጃፓንኛ እንዲያውም «ማሻሻል» ሲሆን፣ ብዙ ጊዜ ፅንሰ ሀሣቡ እንደ «ምንጊዜም ማሻሻል» ይተረጎማል።
701	ከ«ስቲግማ» መጀመርያ ግሪክኛው ትርጉም («ምልክት») የተነሣ ደግሞ፣ በዘመናዊ ልሳናት «መጥፎ ይሉኝታ»፣ «መገለል»፣ «ስድብ» ወይም «እርም» የመሰሉትን ትርጉሞች አሉት።
702	በ«ንግርተኛ ድንጋዮች» እርዳታ የጠፉትን ቅርሶች ለማግኘት ችሎታው እንደ ነበረው ማሳመን ቢሞክር፣ በማናቸውም ፈተና ይህ ዘዴ ሐሣዌ መሆን ሲገለጽ፣ ከድፍረቱ ግን አልዞረም ነበር።
703	የ«አሪያኖች» ስም ከመሥራቹ አሪዩስ የተሰየመ ሲሆን፣ አሁን አንዳንድ ያልተማሩ ሰዎች «አርያኖች» ከሚለው ሕንዳዊ-ኢራናዊ ስያሜ ጋራ ተስተዋቸዋል፤ በውኑ ግን «አሪያኖች» ከ«አርያኖች» ጋር ምንም ግንኙነት የላቸውም።
704	ከ«ኦስትሪያ» በቀር የአገሩ ስያሜ በአማርኛ ደግሞ ኦትሪሽ እና ነምሳ ተብሎዋል።
705	የ«ሸንኖንግ» ትርጉም «ቅዱስ ገበሬ» ያህል ሲሆን፣ የቤተሠቡ ስም «ጅያንግ» እና የተሰጠው ስም «ሽዕንየን» መሆኑ ተጽፏል።
706	የ«ኢትዮጵያ» የሚለው መጠሪያ ተገቢነት ከዚያው ዘመን ጀምሮ ነውና ስለዚሁ ታሪክ ከኢትዮጵያ ብሔሮች መሠረታዊ ብሔር ናቸው።
707	በ«ሊጋልባንዳ በተራራ ዋሻ»፣ የኡሩክ ንጉሥ ሆኖ የቀደመው ኤንመርካር ሠራዊቱን በአራታ ላይ እንዲዘመት ያሠልፋል፤ ሉጋልባንዳ ከጦር አለቆቹ አንዱ ነው።
708	በ«ሉጋልባንዳ በተራራ ዋሻ»፣ ኤንመርካር በአራታ ላይ ዘመቻ ሲመራ ይታያል።
709	በ«አብርሃማዊ ሃይማኖቶች» ( አይሁድና ፣ ክርስትና ፣ እስልምና ) ግን የሙታን ትንሳኤና ዕለተ ደይን ትንቢቶች ስላሉ፣ ትምላሽ-ትስብዕት ለተራ ሰዎች አለመቻሉ ይታመናል።
710	የ«ናኮችታንክ» ትርጉም እንዲህ «የንግድ ከተማ» ማለት ነበር።
711	የ«ኦስተራይኽ» ትርጓሜ በጀርመንኛ ማለት «ምሥራቃዊ ግዛት» ነው።
712	የ«ኦይለንሽፒገል» የሚል ቅፅል ስም ትርጉም «የጉጉት መስተዋት» ሲሆን፣ በመዝገቦች አንድ «ቲል ፎን ክለትሊንገ» (ቲል ዘናይትሊንገን) ተገኝቷል።
713	ዐ) ከጐኗ ሁና እያወራቻትና የተለያዩ ታሪኮችን እየተረከችላት ታፅናናት ነበር።
714	፩) በመሢሕ ይኖራል (ወልድ)፤ ፪) በልባችንን ይኖራል ( መንፈስ ቅዱስ )፤ ፫) በማይታይ ሰማያት የትም ቦታ ይኖራል (አብ)።
715	ዐ) እስኪያገቡ ድረስ ተንከባክባ ፣ ፍላጐታቸውን አሟልታ አሳደገቻቸው።
716	ቀን - ኮሶቮ የሚባል ክፍላገር ነጻነቱን አዋጀ።
717	ኮሣ /ጉንጃ/ በማድበልበል ጠቅለል ተደርጎ በእሣት ፍም ወይንም ትኩስ ረመጥ ላይ ተደርጎ ሲበስል የሚበላ ተዘውታሪ ምግብ ነው።
718	ችክ /ምንችክ ያለ ባህርይን መግለጫ ምሳሌ።
719	መሬ /መሬሃቤቴ ዋና ከተማዉ አለም ከተማ ሲሆን በአካባቢዉ የሚኖሩት ህዝቦች በአጠቃላይ የአማርኛ ተናጋሪ ሲሆኑ የክርስትና ሃይማኖት /ኦርቶዶክስ/ እምነት ተከታይ ናቸው።
720	ኤቃ /መስዋዕት የማቅረቢያ በዓል/ በዚህ የብሔረሰቡ ሃይማኖታዊ በዓል “ማጋዎች” ለአካባቢያቸው ሰላምና ብልፅግናን በመሻት ፈጣሪአቸው “ኢንአ”/ማካ/ በሚባሉ የባህላዊው ሥርዓተ አምልኮ ፈፃሚዎች አማካይነት ለብሔረሰቡ አምልኮት መስዋዕት በማቅረብ ፀሎት የሚያቀርቡበት ሥርዓት ነው።
721	ዛሬ 'ጉግል' በአንዳንድ ቋንቋዎች እንደ ቃል ይወሰዳል።
722	ፅኑ "ጵንኤል" ከሚለው የሚባል የግዕዝ ቃል የተወሰደ ሲሆን ትርጉሙም በመጽሃፍ ቅዱስ ትሰጥቱዋል።
723	እነ “ዠ” እና “ጰ” ቀለሞች ራቅ የኣሉ መርገጫዎች ላይ የተመደቡት ብዙ ቃላትና ተጠቃሚዎች ስለሌሏቸው ነው።
724	እነ “ቋ”፣ “ኋ”፣ “ኳ” እና “ጓ” እራሳቸውን የቻሉ መስመር ላይ የሚያርፉ ቀለሞች እንጂ እነ “ቀ”፣ “ኃ”፣ “ካ” እና “ጋ” ስር በተጋደሙ መስመሮች የሚቀርቡ ኣዳዲስ የታይፕራይተር የእውሸት ፈጠራዎች ተቀጣጥለው እንደ ኣዳዲስ ቀለሞች ማቅረብ ተገቢ ኣይደለም።
725	እነ “ሸ”፣ “ቸ”፣ “ኘ”፣ “ዸ”፣ “ጠ”፣ “ጨ”፣ “ጰ”፣ እንዚራኖቹንና ሌሎች ቀለሞች የኣሉትን ለኦሮምኛ የሚያስፈልጉትን ቀለሞች ትቶ እነዚህን ወደ የሌሉት የላቲን ፊደል መዞር ሳይንስ ኣይደለም።
726	ይህ « የአራቱ ቄሣሮች ዓመት » ይባላል።
727	ይህ «ቀን» ደግሞ ያለ ፀሓይ ብዙ ቢሊዮን አመታት ሊሆን ይችላል።
728	ይህ «አርባ አመት» ጊዜያዊ መሢሃዊ መንግሥት የሚለው ትንቢት ከሃኢ ጋኦን ዘመን አስቀድሞ ለረጅም ጊዜ ይጠበቅ ነበር።
729	ልጁ «ፈሮስ» እንደ ተከተለው ይላል።
730	ባብ «የአዲሱ ዘመን ነቢይ» እየተባለ፣ «የአምላኩ ክስተት ሊመጣ ነው» ስለ ነበየ፣ ከማረፉ ቀጥሎ ቢያንስ ሃያ ሰዎች ደግሞ «እኔ የተነበየው የአምላኩ ክስተት ነኝ» ብለው አሳወቁ።
731	ይህ «ጨረቃዊ አቆጣጠር» ሲባል፣ ጨረቃን ቸል የሚለው መጀመርያው አይነት «ፀሃያዊ አቆጣጠር» ይባላል።
732	ይህ «አህላሙ» ብሔር ደግሞ በመስጴጦምያ መዝገቦች ይገኛል።
733	ስሙ «ሱሙኤል» በአካድኛ «የአምላክ ስም» ማለት ነው።
734	ስሙ «ኣጣርድ» የተወረደ ከአረብኛው «ኡጣሪድ» ነበር።
735	ይህ «ጊልጋሞስ» ማለት የኡሩክ ንጉስ ጊልጋመሽ መሆኑን የአሁኑ ሊቃውንት ስለ ገነዘቡ፣ እንዲሁም «ኤወኮሮስ» ማለት ኤንመርካር ሳይሆን አይቀርም የሚል አስተሳሰብ ያቀርባሉ።
736	ስሙ «ሰኸተፒብሬ» ትርጉም ከግብጽኛ «የሬን ልብ የሚያረጋጋ» ማለት ነው።
737	ዶሄ ( ኮሪይኛ ፦ 도해) በኮርያ ልማዳዊ አፈ ታሪክ በጥንታዊ ኮርያ ( ጎጆሰን ) የነገሠ ንጉሥ ወይም «ዳንጉን» ነበር።
738	ኖህ ( ዕብራይስጥ ፦ /ኖዋሕ/፤ አረብኛ ፦ /ኑሕ/) በ ኦሪት ዘፍጥረት በብሉይ ኪዳን መሠረት ከማየ አይኅ ጥፋት ውኃ ከቤተሠቡ ጋር መርከብ ያመለጠው ጻድቅ ሰው ነበረ።
739	ሙሳ (ኣ.ስ) በእናቱ ጡት በኣሳዳጊዉ ንግስት ኣስያ ተንከባክቦ ከሙሉ ቤተሰቡ ጋር በፊርኣዉን ቤተመንግስት ዉስጥ የሚጠላ ዘር ግና የሚወደድ ህፃን ሁኖ ኣደገ።
740	ሶል (서울 특별시 /ሰውዑል/) የደቡብ ኮርያ ዋና ከተማ ነው።
741	ኖህ (ኑኅ) ከእስልምና አምስት ዋና ነቢዮች አንዱ ነው።
742	ኖኖ (ሸዋ) በቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።
743	ዋዌ (ወይም ዋው፣ ወዌ) በአቡጊዳ ተራ ስድስተኛው ፊደል ነው።
744	ሆይ (ወይም ሀውይ) በአቡጊዳ ተራ አምስተኛው ፊደል ነው።
745	ሚሌ (ወረዳ) በአፋር ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።
746	ናስ (ነሐስ) የመዳብና የቆርቆሮ (ወይም የዚንክ ወይም የሌላ ብረታብረት አይነት) ውሑድ (ቅልቅል) ነው።
747	ጉባ (ወረዳ) በቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።
748	ሎቲ (ብዙሀን ማሎቲ) የ ሌሶቶ ንጉዛት ገንዘብ ነው።
749	ባላ (ፓራቦላ) በሂሳብ ጥናት ውስጥ የተስተካከለ የባላ ቅርጽ ያለው የሂሳብ መስመር ነው ቃል ነው።
750	ኡር (ሱመርኛ፦ ኡሪም፤ አካድኛ ፦ ኡሩ) በደቡብ ሱመር (የዛሬይቱ ኢራቅ ) የነበረ ከተማና መንግሥት ሲሆን በኤፍራጥስ ወንዝ ደቡብ ዳርቻ ላይ ተገኘ።
751	ኖኖ (ኢሉባቡር) በቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።
752	ማሌ (ማልዲቭኛ፦ މާލެ) የማልዲቭስ ዋና ከተማ ነው።
753	፲፪ ፦ «አንቺ የተበደልሽ የሲዶና ድንግል ልጅ ሆይ፣ ከእንግዲህ ወዲህ ደስ አይበልሽ፤ ተነሥተሽ ወደ ኪቲም ተሻገሪ፣ በዚያም ደግሞ አታርፊም፡ ( እግዚአብሔር ) አለ።»
754	ሀ፣ ሐ እና ኅ እንዲሁ አገባብቸው ውሱንና የጠራ መሆኑ ግልጽ ነው።
755	በጣ ም ጥሩ ሴቶች ነበሩ።
756	ሰኔ ፭ ቀን ፲፱፻፸፭ ዓ/ም የዋና ጸሐፊነቱን ሥልጣን በስድስተኛነት ተራ የተረከቡት ናይጄሪያዊው ዶክቶር ፒተር ኦኑ ናቸው።
757	ጥር ፭ ቀን ፲፱፻፶፭ ዓ/ም በተነሳ ወታደራዊ መፈንቅለ መንግሥት በጥይት ተገደሉ።
758	ሰኔ ፰ ቀን ፲፱፻፷፬ ዓ/ም ሥራቸውን የጀመሩት ሦሥተኛው ጸሐፊ የካሜሩን ተወላጁ እንዞ ኤካንጋኪ ነበሩ።
759	ጥር ፱ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፻፳፱ ኛው እና የወርኃ በጋ ፲፬ኛው ዕለት ነው።
760	ጥር ፴ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፻፶ኛው ቀን እና የበጋ ፴፭ኛው ዕለት ነው።
761	ሰኔ ፭ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፪፻፸፭ኛው ቀን ሲሆን የፀደይ (በልግ)ወቅት ፸ኛው ቀን ነው።
762	ሰኔ ፪ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፪፻፸፪ኛው ቀን ሲሆን የፀደይ (በልግ)ወቅት ፷፯ኛው ቀን ነው።
763	ወደ ፡ ጄኔቭ ፡ ስዊስ ፡ ወደ ፡ ዓለም ፡ መንግሥታት ፡ ማኅበር ፡ ሄደው ፡ ስለ ፡ ጣልያኖች ፡ የዓለምን ፡ እርዳታ ፡ በመጠየቅ ፡ ተናገሩ።
764	ጤፍ ፣ ማሽላ ፣ በቆሎ ፣ ጥጥ እና ሰሊጥ በአካባቢው ይመረታሉ።
765	ቴሊ ከ ሐምሌ ፲፬ ቀን ፲፱፻፶፮ ዓ/ም ጀምሮ እስከ ሰኔ ፰ ቀን ፲፱፻፷፬ ዓ/ም ድረስ ሁለት ጊዜ ተመርጠው በድርጅቱ ዋና ጸሀፊነት አገልግለዋል።
766	እና ያ ወፍጮ ተገዝቶ ስራ ሲጀምር በሞጣ የሚገኘው ወፍጮ ስራ ጀመረ ተብሎ በሬድዮ ተነገረ ።
767	ጥር ፲ ቀን፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፻፴ ኛው ዕለት ሲሆን ፲፭ ኛው የበጋ ቀን ነው።
768	ጥር ፪ ቀን፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፻፳፪ ኛው ዕለት እና የበጋ ወቅት ፯ተኛው ቀን ነው።
769	ጥር ፭ ቀን፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፻፳፭ ኛው ዕለት ነው።
770	ሥጋ ፡ ለጥቂት ፡ ወራት ፡ ይቆም ፡ ዘንድ ፡ ለሚበቃ ፡ ያህል ፡ ይመገቡ ፡ እንጂ።
771	ለር ሱ ከኃያሉ ጌታ ዉዴታ የበለጠ አን ዳችም ነገር የለም።
772	ዦው ዉ በቻይና የነገሠ ንጉሥ ነበር።
773	ሊቁ ፡ ሪቻርድ ፓንኩርስት ፡ እንደሚጽፍ ፣ አንድ ፡ ተማሪ ፡ በመጀመርያው ፡ አመት ፡ ፊደሉን ፡ ከተማረ ፡ በኋለ ፣ በሚከተለው ፡ አመት ፡ መጀመሪያይቱ ፡ የሐዋርያው ፡ የዮሐንስ ፡ መልእክትን ፡ ከአዲስ ፡ ኪዳን ፡ በግዕዝ ፡ ከትዝታ ፡ ለመጻፍ ፡ መማር ፡ ነበረበት።
774	ዛሬ ፡ በምዕራብ ፡ ዓለም ፡ ደግሞ ፡ ብዙ ፡ ሰዎች ፡ አረብኛ ፡ እያጠኑ ፡ ነው።
775	ብዙ ፡ ራስታዎች ፡ ደግሞ ፡ አሁን ፡ እንደሚኖሩ ፡ ይላሉ።
776	ሥራ ፣ በተፈጥሮ ህግጋት ጥናት መሰረት፣ በጉልበት የሚተላለፍ አቅም መጠን ማለት ነው።
777	ዛሬ ፡ በኢትዮጵያ ፡ ኦርቶዶክስ ፡ ተዋሕዶ ፡ ቤተክርስቲያን ፡ ሥነ-ስርዓት ፡ እንዲሁም ፡ በኤርትራ ፡ ኦርቶዶክስ ፡ ተዋሕዶ ፡ ቤተክርስቲያን ፣ በኢትዮጵያ ፡ ካቶሊክ ፡ ቤተክርስቲያን እና ፡ በቤተ-እስራኤል ፡ ሥነ-ስርዓቶች ፡ ይሰማል።
778	፳፻ ዓ/ም በመሐንዲስ ኃይሉ ሻውል የሚመራው መስከረም ፲፬ ቀን ፲፱፻፺፰ ዓ/ም የተዋሐደው ቅንጅት ለአንድነትና ለዴሞክራሲ ፓርቲ ስሙን በመለወጥ የመላው ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት ተብሎ ተሰየመ፡፡
779	ለማ ገ/ሕይወት በ፲፱፻፲፰ ዓመተ ምሕረት በቡልጋ ፣ ኮረማሽ ልዩ ስሙ ሰንበሌጥ ማርያም ነው የተወለደው።
780	ይህ ቤ/ክርስቲያን በዚሁ በአጼ ዮሃንስ ዘመን ተሰራ።
781	ይህ ቤ/ክርስቲያን እስከ ተገነባ ድረስ ቀሳውስቱ በአካባቢው ዋሻወች ይኖሩ እንደነበር ትውፊት አለ።
782	ይህ ጊዜ «ዘመነ-መሳፍንት» ይባላል ምክኒያቱም የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥቶች በራስ ሚካኬል ስሁል ፣ ራስ ወልደ ሥላሴ ፣ ራስ ጉግሳ እና በመሳሰሉት ቁጥጥር ስር ነበሩ።
783	ይህ ሁሉ «የአኒታ ዐዋጅ» በተባለው ጽሑፍ እንዲህ ይተርካል፦
784	አቡ ሩሚ (ኣባ ኣብርሃም) ለመጀመሪያ ጊዜ መጽሓፍ ቅዱስን ወደ አማርኛ የተረጐሙ ኢትዮጵያዊ ሊቅ ናቸው።
785	ቃሉ ጠብ (አምባጓሮ) መንጃ (ማቆሚያ) ከሚሉት ቃላት የተጣመረ ቃል ነው።
786	አር ኤል ሲ (አልሲ) ዑደት እሚባለው እንቅፋት (ሬዚዝስተር)ን፣ አቃቤን(ካፓሲተር) እና እቃቤን(ኢንዳክተር) ያቀፈ የኤሌክትሪክ ዑደትን ነው።
787	ምዕ ፲፩ ቁ ፴፫ / እንዳለ አባታችን ቅዱስ ተክለ ሃይማኖትም በመንፈሳዊ ተጋድሎ እንዲሁም በትህትና በተአምራት አላዊ የነበረውን ንጉሥ ሞቶሎሚን ወደ ክርስትና መልሰዋል፡፡ *«ጽድቅን አደረጉ» እንዳለው አባታችን ወንጌልን በተጋድሎ ሕይወታቸው ተርጉመዋል፡፡ *«የአንበሶችን አፍ ዘጉ» ምዕ ፲፩ ቁ ፴፫ /ምዕ ፲፩ ቁ ፴፬ /እንዳለው አባታችንም የአውሬውን ፥ የዘንዶውን ራስ ቀጥቅጠዋል።
788	‹‹ ሥጋ ፡ አማረኝ : አለች :የቀለቤሰ ፡ እናት፣ መተማ ፡ አትሄድም ፡ ወይ ፡ ከታረደበት!
789	በ፩ እና ፫ መካከል ያለው ተቃርኖ የመጣረስ ዓይነት ሲሆን በ፩ እና ፬ መካከል ያለው ግንኙነት ደግሞ ንዑስ ተከታይ ሊባል ይቻላል።
790	በ፫ እና ፬ መካከል ያለው ግንኙነት ንዑስ ተጻርኖ ይባላል።
791	ዳሩ ግን ይህ 'ስለ ስሞቹ ተመሳሳይነት ይሆናል' ብሎ መሰለው።
792	ገና ልጅ ሳለ «አልማዜ» የምትባለውን ዘፈኑን ስለተጫወተ አድናቂዎቹ ሁሉ መርዓዊን «አልማዜ» እያሉ ይጠሩት ነበር።
793	ግን በ፮ ኛው እና በ ፰ ኛው አምኣት የአክሱም ሥልጣኔ በእስልምና መነሣት እና መስፋፋት ተዳክሞ ለውድቀት በቃ ።
794	በሬ ሆይ በሬ ሆይ ሞኙ በሬ ሆይ ሳሩን አየህና ገደሉን ሳታይ እልም ካለው ገደል ወደቅክብን ወይ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
795	ሆድ ወዶ አፍ ክዶ ክፉ ለምዶ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
796	እና ይሄ ሁሉ እኮ ሰው ያወጣልኝ ስም ነው ።"
797	ጉች ጉች ያለ ጡት አንድ ቀን ሳላይ.
798	ውሀ ጭስ ክፉ ሴት ሰውን ያበራሉ ከቤት የአማርኛ ምሳሌ ነው።
799	እኛ ግን ያን ጊዜ ፈላው ምሽጋችን ገብተናል።
800	ዛሬ ግን ወደ ኒው ዚላንድ ፣ ፓፑዋ ኒው ጊኒ ፣ ካምቦዲያ ፣ ሉዊዚያና ክፍላገር አሜሪካ ፣ ኬረለ ክፍላገር ሕንድ ፣ እና በቪክቶሪያ ሀይቅ አፍሪካ፣ ኢትዮጵያ ፣ ማላዊና ግብጽ ወርሮ ትልቅ ችግር ሆኗል።
801	ይህ ሃን ዥዎ ግን ከቻይና ነገሥታት መካከል አይቆጠረም፤ ዘውዱን ለመጫን አልደፈረም ስለ ነበር ይሆናል።
802	ድሬ ዳዋ ድሬ ዳዋ ከሁለቱ የኢትዮጵያ አስተዳደር አካባቢዎች አንዷ ናት (ሌላዋ አዲስ አበባ ናት)።
803	እጅ ባለ ብዙ ጣት የሰውነት አካል ሲሆን የሚገኘውም በዝንጀሮ እና ሰው ዝርያዎች እንዲሁም በሌሎች የጀርባ አጥንት ያላቸው እንስሳት ክንድ መጨረሻ ላይ ነው።
804	አሊ ቢራ አሊ ቢራ የኢትዮጵያ ታዋቂ ዘፋኝ ሲሆን ዘመናዊ የኦሮምኛ ዘፈን ስራወችን በማቅረብ ይታወቃል።
805	›› ብሎ ለሱ ሊገዛ ፣ ለሱ ሊያድር ገብቶለታል፡፡ እንደሱ ተከታዮች አባባል ‹‹ የሱ ነፍጥ!
806	ያም ሆነ ይህ ይህን ሁሉ ቸል ብለው «መጽሐፍ ቅዱስ ተሳተና ስለዚህ ይህ ሁሉ አለምና ሕያው ነፍስ ሕይወትም እንዳጋጣሚ ከአንዳችም ታዩ» የሚል የከሃዲ ወገን በየጥቂቱ ተቀባይነቱን ያስፋፋ ጀመር።
807	ብዙ ጊዜ ፆም ሊፈት ሲል ነው ሚሰራው።
808	ገና ወደ በሩ ቀረብ ስል በረኛው ጮኸ።
809	ስራ ያጣ ቄስ ቆቡን ቀዶ ይሰፋል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
810	ሴት ልጁ ማካ ሞንግ ሩዋድ ስለ ዙፋኑ ይግባኝ አለች።
811	ሰኔ ፳፱ ቀን ፲፱፻ ዓመት አዲስ አበባ ከተማ ተጻፈ።
812	ብዙ ጊዜ ይህ ርቀት በጣም ትልቅ ከመሆኑ የተነሳ በጠፈር ውስጥ ያሉ ርቀቶችን ለመለካት እንጠቀምበታለን።
813	ቀስ ብሎ ግን ከተማ ኗሪው ትግርኛ ተናጋሪ ክፍል ፅንፈኛ፣ ኢትዮጵያን የሚደግፍ አቋም መያዝና ማህበሩን መቆጣጠር ጀመረ።
814	ብዙ ጊዜ ይህ ጽንስ ሃሳብ በተፈጥሮ ኅግጋት ጥናት ዘርፍ ተጠቃሚነትን ያገኛል።
815	ብዙ ጊዜ ዋና ከተማ የአገሩ ትልቁ ከተማ ይሆናል።
816	ብዙ ጊዜ ጫት መቃም ከጥቅሙ ጉዳቱ ቢብስም አንዳንድ ጥናቶች ግን ጫት ልክ እንደመድሀኒትም ያገለግላል ይላሉ።
817	ጅብ የኔ ነው ስለው ወናፌን ቀማኝ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
818	ሰው ሁሉ ነጭ ወይም ሰማያዊ ወይም አረንጓዴ ዝናብ ልብስ ይለብሳል።
819	እና እኔ ነኝ ቆምጬ አምባው እወቁኝ ብሎ በአውቶብሱ ላይ ተናገረ ብለው ይህንን አስወሩ ።
820	ኧረ ጉዴ ባሌ ገደለ በጎራዴ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
821	ስለ ሉግ ብዙ ሌሎች ትውፊቶች አሉ።
822	ባለ ዛር ሴት የዶሮ መስዋዕት ስታቀርብ -- ግብጽ አገር ዛር በምስራቅ አፍሪካ፣ በተለይ በኢትዮጵያና ሱዳን አካባቢ የተለመደ የመንፈሶች ስብስብ እና በዚህ ስብስብ ዙሪያ ያለ ዕምነትና ተግባር ነው።
823	ዝም ባለ አፍ ዝምብ አይገባበትም የአማርኛ ምሳሌ ነው።
824	ሌላ ሴት ልጁ ማንዚ-ዋርታሽ ግን ኤላምኛ ስም አላት።
825	ሌላ ስሙ ጉፋ ይባላል ።
826	ዛሬ ግን ራሱ ከተማው ሮማ ነው።
827	›› ነዉ ሚሉ አሉ፡፡ እና አንድ ቀን ፊት አዉራሪ አየለ ተሰማ ሰባስጌ በተባለ የፋሽስት የጦር ካምፕ ቦታ ላይ ከትንሽ ተከታዩቻቸዉ ጋር ጥቃት ፈፅመዉ ሶስት ወታደር ገድለዉና ብዛት ያለቸዉን በማቁሰላቸዉ፤ የፋሽስት ጣሊያን ባለስልጣናት ‹‹ ምን?
828	ይሄ ዕጽ በሺ ስድስት መቶ እስከ ሁለት ሺ ሁለት መቶ ሜትር ከፍታ ባሉ ሥፍራዎች የሚበቅል ሲሆን አብዛኛውን ጊዜ ለመድኅኒትነት ጥቅም የሚውለው ቅጠሉን በመጭመቅና በማሽተት፣ ወይም ቅጠሉን በውሐ አፍልቶ በመታጠን ወይም በመጠጣት ነው።
829	ያለ ሴት ቤት ያለበሬ መሬት የአማርኛ ምሳሌ ነው።
830	ብዙ ጊዜ ግን ከመሮጥ ይልቅ ወደሚሸሸጉበት ጥሻ እጥፍ ማለትን ያዘወትራሉ።
831	እና ብዙ ጊዜ ይዘምት ነበር።
832	ዛሬ ግን እኛ እርሱን በነዙህ ነገሮች መጥራት ይኖርብናል።
833	ዳር ዳር ያለ በመሀል የከበረ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
834	ያም ሆነ ይህ በሐዲስ ኪዳንም በአምላካችን በኢየሱስ ክርስቶስ አምነው በአብ፤ በወልድ፤ በመንፈስ ቅዱስ ስም ተጠምቀው ፤ሁለተኛ የድኅነት ልደት ተወልደው የእግዚአብሔር ልጆች እንዲሆኑ ሥልጣን ሰጣቸው።
835	በዛ ጊዜ ብዙ ዕውቅና ባያገኝም ፔሌ ለመጀመሪያ ጊዜ በዓለም ዋንጫ የተሳተፈው በዚህ ውድድር ነው።
836	እና ያነ ደሞ የወቅቱ የአፍሪካ ሊቀመንበር ፕሬዚዳንት መንግስቱ ነበሩ ።
837	ላት እና ኡዛ የተሰኙ ጣኦታትን እንዲያወሳ ያለመታከት ይጠይቁታል።
838	›› አሉ ‹‹ ለእርሳሱ ፡ ማስፈንጠሪያ ፡ መዶቃዱቅ ( ቧንቧ ) ፡ አለው ፡ ውስጥ ፡ ለውስጥ ፡ ጥይቱ ፡ ሲሄድ ፡ ያለው ፡ ባሩድ ፡ እሳትን ፡ የሚተፋና ፡ ርሳሱም ፡ መትቶ ፡ የሚገድል ፡ ነው!
839	ጥር ፲፫ ቀን ፲፱፻፳፱ ዓ/ም ፣ ሎንዶን ”
840	ያለ ሴት ምን ያደርጋል ቤት የአማርኛ ምሳሌ ነው።
841	ኑዋ እና ፉሢ በልማዳዊ ስዕል :«በመጀመርያው ኅብረተሠብ ገና አልኖረም።
842	ለኔ ነግ በኔ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
843	ሌላ ዳቦ ቅቤ በመቀባት ከቺዙ በላይ ማስቀመጥ።
844	ጥር ፲፩ ቀን የጥምቀት ዕለት፤ በገጠር፣ ጎኅ ሲቀድ ምእመናን እዚያው በድንኳኑ ዙሪያ አስቀድሰው ሲጨርሱ በካህናት መሪነት ሁሉም ወደከተራው ያመራና ውሃውም ተባርኮ ሕዝቡ ይረጫል።
845	ሻጭ ገዥ ሆኖ ይገምታል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
846	ከ፴ ሺህ ሴት ወታደሮችና ፫ ሺህ ሴት ፈረሰኞች ጋራ ወደ አትላንቲስ ተጉዘው ወረረችና ከተማቸውን ኬርኔ አጠፋች።
847	ሰኔ ፳፫ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፪፻፺፫ኛው ቀን ነው።
848	ሰኔ ፲፭ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፪፻፹፭ኛው ቀን ሲሆን የፀደይ (በልግ)ወቅት ፹ኛው ቀን ነው።
849	ሰኔ ፳፬ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፪፻፺፬ኛው ቀን ሲሆን የፀደይ (በልግ)ወቅት ፹፱ኛው ቀን ነው።
850	ዳሩ ግን አባ አውሳብዮስ በጻፉት ዜና መዋዕል ዘንድ (፫፻፲፯ ዓ.ም. ተጽፎ)፣ የድሮ ግብጻዊው ባለታሪክ ማኔጦን (፫ኛው ክፍለ ዘመን ዓክልበ.) ስለ ኋለኞቹ ግብጻውያን ሲጽፍ፣ ይኮሩበት የነበረው የታላቁ ጥንት ዘመን ከማየ አይህ አስቀድሞ እንዳለፈ፣ በኋላም በዚያው አገር ዳግመኛ ከሠፈረበት ከካም ልጅ ምጽራይም በውኑ እንደ ተወለዱ ጽፎ ነበር።
851	ብዙ ልዩ ልዩ ቋንቋዎችና ብሔሮች በፊሊፒንስ ይገኛሉ።
852	ያን ጊዜ እኛ እንደናንተ ሳይሆን፣ ለዓለም ሰላም ድጋፍ እና ፍትሐዊ ፍርድ ድምጻችንን እንደምናሰማ ጥርጣሬ የለኝም።”
853	ጋን ማክ ዴላ በአየርላንድ ልማዳዊ አፈ ታሪክ ዘንድ ከፊር ቦልግ የአየርላንድ ከፍተኛ ንጉሥ ነበር።
854	ቁር አን ላይ እንደተጠሰዉ መርየም በመጸለያዉ ቤተ መቅደስ ዉስጥ አደገች.
855	የቺ ዮው ወገን (ጅዩሊ) የኋሥያ ወገን ጋራ ጠላቶች ሆነው ነበር፤ ከዚያ በኋላ ጅዩሊ ሸሽተው የቢጫው ወንዝ ሸለቆ ለኋሥያ ሕዝብ እድገት ሆነ።
856	ይሄ ሁሉ አመነ ፡ ተባበረን።
857	እጅ ላፍ ሚዛኑ ነው ባፍ የገባ ለእጅ ሀይሉ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው።
858	ኖሮ ኖሮ ከሞት ዞሮ ዞሮ ከቤት የአማርኛ ምሳሌ ነው።
859	ቂም ይዞ ጸሎት ሳል ይዞ ስርቆት የአማርኛ ምሳሌ ነው።
860	ዳሩ ግን የሰው ልጅ ብቻ ሌሎቹን ፍጥረቶች ለመግዛት የተዘጋጀ አእምሮ ስለ ተሰጠ፣ ስለዚህ ትልቅ ልዩነት የሰው ልጅ በተለመደ የጦጣ አይነት አይባለም።
861	ቄስ ምን ይሻል ጠላ ነገር ምን ይሻል ችላ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
862	ክፉ ሴት በኑሮ ላይ ከባድ ሬሳ ትሆናለች የአማርኛ ምሳሌ ነው።
863	ልክ ውሃ በሰፊ ቱቦ ውስጥ በቶሎ ሊሄድ እንደሚችልና፣ በረጅም ቱቦ ውስጥ ብዙ ሰበቃ ስለሚገጥመው በቀስታ እንደሚጓዝ ሁሉ።
864	ቂም ይዞ ጸሎት ጭድ አዝሎ ወዘት የአማርኛ ምሳሌ ነው።
865	ቀን ስው መስሎ ማታ ጅራት አብቅሎ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
866	እኔ ሙቼ እኔው ቄስ ጠርቼ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
867	ሙሉ ስሙ ኦሳማ ቢን ላዲን አክራሪና ጽንፈኛ ስለሆነ ኢስላም ያልሆኑ ሃይማኖቶች ሁሉ ለማጥቃት ቆርጦ የተነሳ ነው።
868	ሌላ ሰው መጥፎ ነው ነገር ለተናጋሪው ጥሩ ሆኖ ሲገኝ።
869	ሁሉ ሆነ ቃልቻ ማን ይሸከም ስልቻ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
870	ብዙ ጊዜ በትረ ሎሚ ከሌሎች የሎሚ አይነቶች ተለቅ ይላል፣ መራራነቱም ከሎሚ ያነሰ ግን ከብርቱካን የበዛ ነው።
871	እኔ ግን ወይዱ እኔ የናንተ መጽሄት ማሻሻጫና ማዳመቅያ አይደለሁም ደሞም ያላልኩትን ብትሉ እከሳለሁ እያልኩ ብዙዎቹን መልሻለሁ ።
872	ዛሪ ስው ራሱን ብቻ መመልከት ትቶ ዓለም ከብዙ ርቀት ከብዙ በኩል ሲታይ ምን ኣይነት ስሜት አንደሚስጥ - አለማዊ ዘላለማዊ የሆነውን ነገር በመተርጎም - በዓይን የሚታይ፥ የቀለም፥ የመስመርና የቅርጽ ሙዚቃ ለመፍጠር ይጥራል።»
873	ፈሩ ፈሩ ማጀት አሩ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
874	ይህ ዛፍ አበባ ሰጪ ከሚባሉና መዓዛማ አበባ ከሚሰጡ የዛፍ ዝርያዎች ውስጥ አንዱ ነው።
875	ፈሪ ውሀ ውስጥ ሆኖ ያልበዋል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
876	ግን ያን ዘመን ሁሉ ተጠባብቆ ውሽትነቱን ማረጋገጥ ስለማይቻል በመርህ ደረጃ ተረችነት ኖሮት በተግባር የለውም ይባላል።
877	ይህ ህግ ለሰው ሁሉ የሃይማኖት ነጻነት በማረጋገጥ የክርስቲያኖች መሬት ያለ ገደብ እንዲመልስላቸው የሚያዝዝ ነበር።
878	ድሬ ዳዋ ደጃች ይልማ አባ ጤና ዓለም አቀፍ አየር ማረፊያ ከድሬ ዳዋ ከተማ በስተሰሜን-ምዕራብ አቅጣጫ አምስት ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ የሚገኝ አየር ጣቢያ ነው።
879	ክፉ ሴት ጠዋት ወተት ማታ ሬት የአማርኛ ምሳሌ ነው።
880	ይህ ዱባ ድንቼ ወይም ስረ ገንድ ሲሆን በተለይ የሚበላው ድንቼው ነው እንጂ ፍሬው አይበላም።
881	ሌላ ጊዜ ጋንዲ ሰባት ቁም ነገር የሆኑት ደንቦች አወጡ።
882	ይህ ቦታ አንድ አንድ ጊዜ ገላን በመባል ይታወቃል።
883	ራስ ካሳ በዚህ ጥቃት ጊዜ ከከተማው ርቀው የነበሩ ሲሆን ደጃች አያሌው ብሩ ግን ጣሊያኖቹ ከተማይቱን ሲቃረብ እርሳቸው ከታማይቱን ለውቀው ሄዱ።
884	ከቶ መቼ ይሆን የኔስ ጊዜ?"
885	ምን ዋጋ አላት ትንሽ ናት።
886	ይህ ወደ ሰፈሩ ህንፃ አንድ ቀስ በቀስ የኢትዮጵያ ክልል ላይ የሚድሁ ክፍል እንደነበር ግልጽ ነበር.
887	ይህ ዘዴ በሰፊ እርሻ ወይም ገነት ላይ ሲጠቀም ሚልፓ ይባላል።
888	ሆዱ ፈሪ እግሩ ዳተኛ አዳም ሲዋጋ እርሱ ይተኛ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
889	ዶሮ ሲሉ ሰምታ ሞተች እጢስ ገብታ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
890	ይህ ምን ችግር አለው ትሉኝ ይሆናል የእኛ ልጆች በባትሪ እየተፈለጉ በአክራሪነት እተፈረጁ ዞኑን ብሎም ሀገር ለቀው እንዲወጡ እየተደረገ ነገ ደግሞ ይህን ከፈተኛውን የዞን ሹመት መያዝ ያለባቸው ከፍተኛ የትምህርት ዝግጅት ያላቸው ብቻ ናቸው የሚል ህግ ቢያመጡ ማን ይሆን በቦታው የሚቀመጠው?
891	ዳሩ ግን ለዚሁ ሀሣብ ምንም ማስረጃ የለም።
892	ይህ ቋሚ ቁጥር የጋራ ውድር በመባል ይታወዋል።
893	እኛ ግን ችግር በዚህ አለን።
894	ይህ ቃል ደግሞ እንደ ተውሳከ ግሥ ሊሆን ይችላል።
895	ልጇ ዐፄ እያሱ ይህን ምልማል እያሱን ይጠላው ነበር፤ ስለሆነም አንድ ቀን ለሽርሽር እንውጣ ብሎት ጣና ሃይቅ አካባቢ በአሽከሮቹ ተገፍትሮ ገደል ውስጥ እንዲሞት እንዳደረገ ይጠቀሳል ተክለ ጻድቅ መኩርያ፣ ገጽ ፫፻፷፰ ።
896	ሥነ ዲበ አካል ማለት ኅልውና ያላቸው ማናቸውም ነገሮች የበላይ ጥናት ማለትነው።
897	ዳሩ ግን በኋላ ዘመን በጻፉት መምህሮች አፈ ታሪክ ዘንድ ከማየ አይኅ ቀጥሎ ከሁሉ አስቀድሞ የኖረ አገር ነበሩ።
898	ይህ ሁሉ ጠባሳ ባንቺ የተነሳ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
899	ይህ ዘዴ ደግሞ ጥይት ከቁስል ለማውጣት እንደሚረዳ ተጽፏል።
900	ጥሬ ሥጋ ውስጥ የኣሉ ጀርሞች ኣደገኝነት ሕጻናትና በቂ መድኅን የሌላቸው ሰዎች ላይ የበረቱ ናቸው።
901	እኔ ስራ እንጂ ቀልድ አልወድም ።
902	ወደ ግቢ ስገባ እስከ ውስጠኛው በር ድረስ ከበቅሎ እንዳልወርድ ዘመዶቼ አስጠንቅቀውኛል።
903	ፈሩ ፈሩ ማጀት አደሩ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
904	ይሄ ሕግ በጣም ግልጽ ቢመስልም አንድ አንድ ጊዜ ጥርጣሬ ላይ ሊዎድቅ ይችላል።
905	ወደ ውጭ ሊሄዱ ሲነሱ የሰሙትን የንጉሠ ነገሥቱን ቃላት ‘….
906	ዳሩ ግን አየር ዠበቡ ወደመሬት ተከሰከሰና አስተናጋጇና አራት መንገደኞች ሕይወታቸው አልፏል።
907	ይህ ቦታ በሥነ ቅርስ መርማሪዎች ተቆፍሮ ብዙ ጽላቶች ተገኙበት።
908	ያለ ልጅ አርፎ እኅቱ ሶበክነፈሩ ተከተለችው።
909	ሰው ሁሉ ፈጣሪ ያለበት (ያመነ) ዶሞ የተረጋጋ መንፈስ ኣለበት።
910	ይህ ማጫ ከባል በቀጥታ ወደ ሚስት የሚከፈል ነው እንጂ ዐማቶች በነገሩ አይገቡም።
911	እኔ ብቻ ስቀር ከአሚና ቤት ማንም አልነበረም።
912	ካራ ማራ ጂጂጋ አከባቢ ያለ የተራሮች ሰንሰለት ነው።
913	ያለ ስራ መብል ያለዳኛ ውል አይቻልም የአማርኛ ምሳሌ ነው።
914	ዳሩ ግን ሌሎች ታላላቅ ልጆች («ጊጋንቴስ») ከተፈሰሰው ደም ተወለዱ።
915	ዳሩ ግን እዚያ ከመሸሻ ሰይፉ ጋር ሲዋጉ ንጉሠ ነገሥቱ ደርሰው አገሬን የጠፉብኛል በሚል ዕርቅ ለማድረግ መነኮሳት ልከውበት እሱንም ወይዘሮ ባፈናንም አስታረቋቸውና ሁሉም ወደ ልቼ ገቡ።
916	ልክ ጌታ በዚያ በመከራ ሰዓት ብዙ መከራ ሲያጸኑበት አባት ሆይ የሚያደርጉት አያቁምና የቅር በላቸው ብሎ የፍቅር አምላክ ይቅርታ እንዳደረገላቸው ሁላ የጌታው ተከታይ የሆነው፤ እስጢፋኖስም።”
917	ኧረ ሳቄ ናልኝ ጥርሴስ አመሉ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው።
918	ሌላ ሀያ ከመቶ የሚሆን ሕዝብ የራሱ የአገሬው ሀይማኖት አለው።
919	ይህ ዛፍ ቅጠሉ በምግብ ንጥረ ነገር ይዘታቸው ከሚታወቁት ሰብሎች ማለትም ከካሮት (ቫይታሚን ኤ)፣ ከአተር (ፕሮቲን)፣ ከብርቱካን (ቫይታሚን ሲ)፣ ከወተት ( ካልሽየም ) እና ከቆስጣ ( ብረት ) ንጥረ ነገሮች ይዘት እንዳሚበልጥ ጥናቶች ያሳያሉ።
920	ይህ ፍሬ ደግሞ ሃብሃብ ወይም ከርቡሽ ይባላል።
921	ሰው ጥራ ቢሉት መራራን ጠራት የአማርኛ ምሳሌ ነው።
922	ይህ ወር ስሙን ያገኘው ከሮሜ አምባገነን ጁሊዩስ ቄሳር ነው።
923	ስመ ጥሩ የሬጌ ዘፋኞች ለምሳሌ ጂሚ ክሊፍ እና ቦብ ማርሊና ዘ ዌለርስ ያገኘው እሱ ነበር።
924	ጽጌ ዲቡ ከጦር ሠራዊት ኃይሎች ጋር ሲታኮሱ ቀደም ብለው ሲሞቱ፣ ኮሎኔል ወርቅነህ ደግሞ በተከበቡ ጊዜ “እጄን አልሰጥም ብለው” ራሳቸውን አጠፉ።
925	ወደ ውጭ አገር የሚላኩ ሸቀጦች በተለይ ዓሣ ፣ ኦቾሎኒና ሌላ ለውዝ አይነቶች፣ እንጨት ናቸው።
926	ዛሬ ይህ የሙሴ ሀውልት በቅዱስ ጴጥሮስ ቤተ ክርስቲያን በቪንኮሊ ሮማ ቫቲካን ውስጥ ይገኛል ።
927	ወደ ውጭ አገር የሚላኩ ሸቀጦች በተለይ ካካው፣ ቡና ፣ ጥጥ ፣ ፎስፌት፣ ኦቾሎኒ ፣ ሲሚንቶ ናቸው።
928	ሚኪ ቃል በቃል የሆነው ትርጉም እንዲህ ይታያል።
929	ዞሮ ዞሮ የዶሮ አንገት በማሰሮ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
930	ይህ ሆኖ እያለ የመሬቱ ተራራማ አቀማመጥ ከሞላ ጎደል በዚህ አካባቢ የሚደረግን ግብርና ከባድ ያደርገዋል።
931	ዳሩ ግን መሢሑ ድንገት ተመልሶ ከመላእክቱ ጋር በሙሉ ያጥፋቸዋል።
932	ሆደ ሰፊ ነገር አሳላፊ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
933	ፖም ፖም ወይም አፕል፣ እንዲሁም ቱፋህ ከቱፋሕ ዛፍ (ቱፋሕ ገረብ) የመጣው ፍራፍሬ ነው።
934	ክብ ክብ ማለት ከአንድ መካከለኛ ነጥብ ተነስተን፣ በጠፍጣፋ ወለል ላይ በቋሚ ርቀት የምናገኛቸው ማናቸውም ነጥቦች ስብስብ ነው።
935	ርብ እና አርኖ ወንዞች በወረዳው አልፈው ወደ ጣና ሐይቅ የፈሳሉ።
936	ቶሎ ቶሎ ቢቆጡ አብረው አይቀመጡ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
937	ደመ ወዝ አንድ ቅጥረኛ ለተወሰነ አገልግሎት በተስማማው የክፍያ መጠን መሰረት ከሰጠው አገልግሎት በኋላ ከቀጣሪው የሚሰጠው ክፍያ ነው።
938	ዳሩ ግን በዚህ ክስተት በተሳፋሪዎቹ ላይ ክፉ ጉዳት ባይደርስም አየር ዠበቡ ከጥቅም ውጭ ሆኗል።
939	አይ ካለ ደግሞ በስራው እየቀጠለበት ነው ማለት ነው።
940	እኛ ያለ ጥያቄ ጠቢቦች አይደለንም፣ እነርሱም ያለ ጥያቄ ሞኞች አይደሉም።
941	ወደ ውጭ አገር ይላካል።
942	ሌላ ስም ሰምቲ ነበረው፣ ይህ ግን በስዕል ቃል ተጻፈ።
943	እነ ራስ ስዩም መንገሻ፣ ራስ አበበ አረጋይ ፣ አባ ሐና ጅማ ፣ መኮንን ሀብተወልድ እና ሌሎችም በተቀበሉት ጥሪ መሠረት ቤተ መንግሥቱ ሲደርሱ ከእቴጌይቱ እና ከአልጋ ወራሽ ጋር ቁጥጥር ስር ዋሉ።
944	ይህ አፈ ታሪክ ምናልባት ስለ ላይኛ ግብጽና ታችኛ ግብጽ ታሪካዊ ውሕደት በጣም የተዛበ ወሬ ይሆናል።
945	ሁል ጊዜ ባሬራ ትበያለሽ ወይ አንዳንድ ጊዜ እንኳ ወጥ አትይሞይ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
946	ያለ ጎታ ደረባ ያለልብስ ካባ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
947	ብዙ ጊዜ ንጉሡ በትእቢቱ ብዛት እኔ አምላክ ነኝ በግልጽ ያዋጅ ነበር።
948	ይህ አፈ ታሪክ የጥንታዊ ግሪክ ጸሐፍት እንደ ዘገቡት የአማዞኖች ትውፊት ይመስላል።
949	ይህ ነጻ የሆነ ሳይንሳዊ ጥናት በቅርቡ ተጠናክሮ የቀጠለ ቢሆንም በቅድመ ጥናቶች የተደረጉ ስራወች እንደሚያሳዮት ጥናቶች የተከሃዱት ባጠቃላይ ፖቶሎጅካል የታሪክ፣ የቋንቋ፣ የባህልና በሀገሪቱ የሚኖሩ ጎሳወችን በተመለከተ ነበር።
950	ዳኛ ምን ያደላ ከተረታው ሊበላ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
951	ይህ ዛሬ እንደ ትክክለኛ ታሪክ አይቆጠረም።
952	ብዙ ጊዜ ከዑር መንግሥት ይታገሉ ነበር።
953	ዳሩ ግን ሌሎች መምህሮች ለነዚህ ነጥቦች ትልቅ ስፍራ አይሠጡም።
954	ቀይ ሰው መልክ አይፈጅም የአማርኛ ምሳሌ ነው።
955	ያለ ቁስ አካል መተላለፍ የሚችሉም ሞገዶች አሉ።
956	ይህ ቀቲ ደግሞ የመሪካሬ ትምህርት በተባለው ሰነድ ይጠቀሳል።
957	ብዙ ሥነ ቅርስ በዙሪያው ተገኝቷል።
958	ሌላ ጊዜ ዘንጉ በችኩኔታ ኣማካይነት ከጎማው ጋር ይጣበቅና፣ አራሱ ሳይዞር ጎማው አንዲዞር ይሆናል።
959	የኛ ቀን ሲመጣ ልጆቻችን ታሪካቸውን ሲፅፉ፣ ጀምስ ብሩስን ወስዶ አባይጋ ያደረሰውን እረኛ ስሙን ይነግሩናል።
960	ያን ጊዜ መልሶ ጠየቃቸው፡ "እንኪያስ ልጆቼ ከአቡኑ የተለየ የሚያስተምሩ መናፍቅ ናቸው ።"
961	ይህ ክፉ ንጉሥ የጎበኙትን ሁሉ አሥሮ ይገድል ነበር።
962	ሊጉ በየ አመቱ የሚከናወን ሲሆን በ አመት ውስጥ በሁለት ክፍል (ሲዝን) ተከፍሎ ይካሄዳል።
963	ዳር ኤስ ሳላም የታንዛኒያ ከተማ ነው።
964	ጥር ፲፭ ቀን፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፻፴፭ ኛው ዕለት ሲሆን ፳ ኛው የበጋ ቀን ነው።
965	ጥር ፲፩ ቀን፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፻፴፩ ኛው ዕለት ሲሆን ፲፮ ኛው የበጋ ቀን ነው።
966	ይህ ቦታ በኋላ በጀስዩቶቹ ፍሪሞና (ከፍሪምናጦስ ስም የተወሰደ) ብለው የሰየሙት ክፍል ነበር።
967	ለጋ ውሃ ተብሎ የሚታወቀው ከጥልቅ፣ ጨዋማ የባህር ውሃ በስተቀር ማንኛውም በተፈጥሮ የሚከሰት የምንጭ፣ የወንዝና የሀይቅ ውሃ ነው።
968	ይህ ተራ እንደ ዕብራይስጥ ይመስላል እንጂ ለብዙዎች ቋንቋዎች የተለመደ አይደለም።
969	ብዙ ሌላ መረጃ አይታወቅም።
970	ዛፍ ላይ ታቁሮ የሚያገኙትን ውኃ ይጠጣሉ።
971	ያጣ ሰው ያገኝ አይመስለውም የአማርኛ ምሳሌ ነው።
972	ስሙ ስለ ቄሣሩ ቆስጠንጢኖስ ክርስቲያን እናት ሄሌና ተሰየመ።
973	ይህ ስም ጥንት ለባላባቶች፣ ለታላላቆችና አገረ ገዦች ስለተሰጠ እስከ ዛሬ ድረስ የሀሳብ ባላባት ከንቲባ ይባላል።
974	ገና በቂ ጥናት የተደረገባቸው ባይሆኑም፣ የተለያዩት ብቸኛ ዝርያዎች በመልክና በምግባር የተመሳሰሉ መሆናቸው ግልጽ ነው።
975	ይህ ግን ከመስ-አኔፓዳ አስቀድሞ መጠቀስ ይገባ ነበር።
976	እኔ ወደ እናንተ *የአላህ መልክተኛ* መሆኔን በእርግጥ የምታውቁ ስትሆኡ ለምን ታሰቃዩኛላችሁ?
977	ሴት ልጅ እድሜዋ ፳ ዓመት ሲሆን በገዛ ፈቃድዋ ባልዋን እንድትመርጥ፣ ምርጫዋን የሙሉ ጋን ውሃ ለርሱ በመስጠትዋ እንድታመልከት ደነገገ።
978	ግን ያን ሳደርግ ቅ እያስሞላሁ ስለማንነቱ እንዲገል እየጠየቅሁ ነበር፡፡ ከዚያ ወደ ሁለት መቶ የሚሆን ኢህአፓ ቆምጬ ሊጨመድደኝ አይደል ብሎ እርሻውን እየተወ ሄደ፡፡
979	ያባ ሆይ መቋሚያ ላዩ ባላ ታቹ ዱላ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
980	ሳን ሆሴ የኮስታ ሪካ ዋና ከተማ ነው።
981	ኑሮ ኑሮ ከመሬት ዙሮ ዙሮ ከቤት አይቀርም የአማርኛ ምሳሌ ነው።
982	ልዩ ልዩ የሥዕል ጌጣ ጌጦች ፤ በምሥራቅ የቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ሞኖግራምና ዘውድ፣ በቀኝ እና በግራው መላእክትም አሉበት።
983	ዳሩ ግን እርሱም ራሱ ክፉኛ ቆስሎ ነበር።
984	ዳኛ ሳለ ተናገር ውሀ ሲጠራ ተሻገር የአማርኛ ምሳሌ ነው።
985	እና ይህ ትርጉሙ ምን ማለት እንደሆነ እና እንዴት እንደተቀየረ እንመልከት።
986	ዳሩ ግን በቅርብ ጊዜ ውስጥ የአውሮጳ ሊቃውንት የኩርቲዩስ መጽሐፍ ደግሞ ሐሣዊ እንደ ሆነ አሳመኑ፤ እስካሁንም እንደ ሐሣዊ ታሪክ ይቆጠራል።
987	ያው ሰው ጋይደል ማክ አንግን ነበር፤ ጋይድል ወይም ጋይሎች ከርሱ ናቸው፣ ከጋይደል ማክ አንግን ማክ ግሉንፊንድ ማክ ላምፊንድ ማክ አግኖማይን ግሪካዊው።
988	ዶሮ እኔ ባልበላ ጭሬ አላፈስም ወይ አለች የአማርኛ ምሳሌ ነው።
989	ኤፍ ዋና መስሪያ ቤት በመመለስ በልዩ ልዩ ክፍላተ በመጨረሻም በጡረታ እስከተገለሉ ድረስ የፕላን እና የበጀተ ከፍተኛ በላሙያ በመሆን ሰርተዋል።
990	እና እነ ልማትና ስራ የለመድኩ ስለሆነ ካድሬዎቹ ለዘራቸውን ወርቃቸውን አድርገው ሲንጎራደዱ እነ ቱታ ለብቼ እሰራ ነበር ።
991	ዳሩ ግን ለረጅም ጊዜ እንፋሎት ማስገኘት ስላልቻለ ተግባራዊው ዋጋ ጥቂት በመሆኑ፣ ወደ ማከመቻ ሥፍራ ተላከ።
992	ድሮ ያው ግልገል ሱሪ አልነበረም ፎቅ ሲወጡ አለቃ ደረጃው ስር ሆነው አንጋጥጠው የጣይቱን ምስጢር ያያሉ።
993	ሴት ልጁ ማርያም ግን ወቀሰችውና ዳግመኛ እናቷን እንዲያግባት አሳመነችው ይባላል።
994	ብዙ ጊዜ ሳያልፍ ግን የሮማውያን ሥልጣን እየደከመ እኚህ ቪዚጎቶች በራሳቸው ንጉሥ ሥር ሆነው ግዛታቸውን ያስፋፉ ጀመር።
995	ቂፍ ቂፍ ያሰኘሽ እንደ ቄብ ዶሮ ለመከራሽ ላሳርሽ ኖሮ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
996	ሁሉ ሄደ ተበተነ እህና እኔ ቀረነ አለ ያዘነ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
997	ወደ ላይ ሲዎጣ፣ አንድ ሰው በራሱ የብዙ ሥርዓቶች ስብስብ የሆነ ሥርዓት ነው።
998	ቶሎ ግን ለግብጽ ተገዥ ወደ ሆኑት አገራት ሄዶ አመጸኛ አገረ ገዦቹን አስወጣቸው።
999	ስለ ኖረ እንጂ፤ ራዕዩ ግን በተለይ ስለዚሁ አለም መጨረሻ ጥፋት ዘመን ነው።
1000	ጥል ግን ሁለቱን ሰወች ብቻ ሳይሆን በጊዜው የነበሩትን የእንግሊዝና የጀርመን ሳይንቲስቶችን ያናቆረ ነበር።
1001	እሱ ግን አንዲት ሽጉጥ ብቻ አስቀርቶ ሌላውን ለነጋዴዎች እንደሸጠ ይናገራል።
1002	ብዙ ጊዜ በሂሳብ ሾጣጣ ሲባል ክብ መሰረት ያለውን የጂኦሜትሪ ቅርጽን ይወካላል።
1003	አዪ ኩዌ አርማህ የጋና ጸሐፊ ነው።
1004	ብዙ ጊዜ አስቂኝ አልፎ አልፎ ደግሞ አሳዛኝ ሊሆን ይችላል።
1005	ይህ ጋዝ በመሬት ከባቢ አየር ውስጥ ይገኛል።
1006	ጾማ ጾማ ለጸሎተ ሀሙስ እርጎ ትልስ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
1007	ጨኖ ግን ከነዚህ ደኖች ውጪም በሚገኙ ደኖች ውስጥ ይኖራል።
1008	፳፭ ሺህ ሰዎችን መያዝ ሲችል የአዋሳ ከተማ የእግር ኳስ ክለብ መቀመጫ ነው።
1009	ብዙ ጊዜ ሳያልፍ ሌሎች ሰዎች አዳዲስ አይነቶች የእንፋሎት ተሽከርካሪዎች ሠሩ።
1010	ጥሬ ስጋ ስትበሉ የውጭ ዜጐች አይተው ይሸሹዋችሁ ነበር የሚባለው እውነት ነው?
1011	ዳሩ ምን ይሆናል ሆነና ሆነና የአማርኛ ምሳሌ ነው።
1012	ሕገ ሙሴ በብሉይ ኪዳን ዘንድ ከአስርቱ ቃላት ቀጥሎ ከኦሪት ዘጸአት ፳፩ ጀምሮ የሚገኝ እግዚአብሔር በደብረ ሲና ለሙሴ የገለጸው ሕግ ነው።
1013	ኡር ግን በግዛቱ ውስጥ ቀረች፣ ብዙ የሕንጻ አሠራር በዚያችም ከተማ አስቀጠለ።
1014	ቬት ናም በእስያ ውስጥ የሚገኝ አገር ነው።
1015	የኛ ሰው እየገባ አራት አምስት ምንሽር አንግቶ አንዱን የደስ ደስ ወደ ላይ እየተኮሰ ወጣ ።"
1016	እኔ ግን የዝናብ ልብስ መልበስ አልፈልግም።
1017	ያለ ወጉ አህዮች ተዋጉ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
1018	ይህ ዘዴ በጥንቱ ግሪክ ሲሰራበት ቆይቶ በፈላስፋው ፕላቶ ለፅሁፍ በቅቷል።
1019	ይህ ሁሉ በብሉይ ኪዳን በመጽሐፈ ነገሥትና በመጽሐፈ ዕዝራ በመጽሐፈ ዜና መዋዕል፤ በመጽሐፈ መቃያንና በዜና አይሁድም ተጽፏል።
1020	ብዙ ጊዜ እጅግም ርቀው አይሄዱም።
1021	እሱ ነው ጠላትህ ይሄው አወረድኩልህ፤ ሌላ ምረጥ.
1022	ሌላ እጅ በጽሑፉ ውስጥ እንዳመለከተ፣ ላቲኑስ ወልደ ፋውኑስ በትሮያ ጦርነት ዘመን እንደ ኖረ ስለ ተባለ፤ በባቢሎን ግንብ ዘመን ነበር ማለቱ ትክክለኛ መረጃ አይመስልም።
1023	ዳሩ ግን መጽሐፈ ኩፋሌ እንደሚገልጸው የዛኔው የግብጻውያን ፈርዖን ከከነዓን ንጉሥ መምከሮን ጋር ጦርነት እየዋጀ ሲገደል፤ እነዚህ ከከነዓን የደረሱት እረኞች በግብጻውያን ዘንድ በጥርጣሬ ይታዩ ጀመር።
1024	ከአ ላህ እዝነት ተስፋ አትቁረጡ፤አላህ ኃጢአቶችን በመላ ይምራልና እነሆ እርሱ መሓሪዉ፥አዛኙ ነዉና።
1025	ጥሬ ሥጋ ጀርሞች ኣሉት።
1026	❖❖ ኡሙ አይመን በሄደች ጊዜ ነብዩ (ሰ.ዐ.ወ) ሱኻባዎቹን ተመለከቱና ከጀነት የሆነችን ሴት ከእናንተ መካከል ማግባት የሚሻ አለን?
1027	ባፍ ላይ ይረሳል በመጣፍ ላይ ይወሳል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
1028	እሱ ግን ይሄንን የግዞት ቦታ የፍትሓዊ አስተዳደር ሙከራ ጣቢያ በማድረግ ብዙ “ፍሬያማ” ሥራዎችን ሠርቷል።
1029	ራስ አሊ በወቅቱ የካሳን ጦር ተመልክተው ፦ "መልእክተኛ እንዳንለው በዛ ጦረኛ እንዳንለው አነሰ" ብለው እንደተሳለቁ በታሪክ ተመዝግቧል።
1030	እሱ ላይ እንዲህ አይነት ሳፋጣ ወፍ የለም።
1031	ስመ ጥሩ መምህር የሆኑት አለቃ አካለ ወልድ በወሎ ያለውን በተክርስቲያን በማጽናት እንዲረዱ ተመረጡ።
1032	ይህ ቦታ የዚያን ዘመኑን የስራ እንቅስቃሴ የሚያሳዩ ቅሪቶች ብዙ የሉትም።
1033	ብዙ ሌላ ዝርዝር ስለዚህ ንጉሥ አይታወቅም፣ ግን አንድ የዓመቱ ስም ብቻ ሲታወቅ እርሱ «(አምላኩ) ኤፓርቲ ንጉሥ የሆነበት ዓመት» ተባለ።
1034	ዳሩ ግን ክሮኖስ በገዛው ልጆች እንዲገለበጥ ስለሚል ትንቢት፣ እያንዳንዱ እንደ ተወለደ እርሱ በላቸው።
1035	ይህ ስም የግሪክ ጥንታዊ ነገድ የኢዮንያውያን መነሻ እንደሆነ ይባላል።
1036	ያለ ስራ አይበላ እንጀራ አለባል ቆጥ አይሰራ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
1037	ያን ጊዜ ብርታቱ ተወውና ሊገደል ቻለ።
1038	ስራ ያጣ መነኩሴ የምርጫ ቅስቀሳ ጀመረ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
1039	ብዙ ጊዜ ሳያልፍ በደንብ ቢታጠብ ቁስል አይሆንም።
1040	ይህ ሽቦ በምንም መንገድ የላይኛ ሳህን እንዳይነካ እንዲሁም እርስ በርሱ እንዳይጋጭ ጥንቃቄ ማድረግ ይገባል።
1041	ስመ ጥሩ የሆኑት የደቡብ አፍሪካ ሙዚቀኞች ሂው ማሴኬላ እና ሌዲስሚስ ብላክ ማምባዞ ናቸው።
1042	ዳሩ ግን በለሶች በእፃዊ ተዋልዶ ለማብዛት በተለይ ስለሚመቹ፣ ይህ ዘዴ የተለመደና ፈጣን የመራቦ ዘዴ ነው።
1043	አባ ዶዮ ዋሚገሮ የኦሮሞ ባላባት፣ የኢትዮጵያ መጀመርያ ፓርላማ አባል፣እና አርበኛ ነበሩ።
1044	ይህ ቦታ በብዛት ሕዝባዊ ስብሰባዎች እና ሰልፎች ይካሄዱበታል።
1045	ሲዲ ሲዲ የእይታ መረጃን ማጠራቀሚያ መሳሪያ ነው።
1046	ለማ ብዙ ዜማዎች ደርሷል።
1047	እና ቶሎ የሰሩት የላቸውም ።"
1048	ቁፍ ቁፍ አሰኘሽ እንደቄብ ዶሮ ለመከራ ላሳርሽ ኖሮ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
1049	ዳሩ ግን ለነዚህ ነገሥታት ሁሉ አንዳችም ሌላ ቅርስ ገና አልተገኘም።
1050	ሆድ ባዶ ይጠላል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
1051	ይሄ ግን እውነት የሚሆነው እኒህ ነገሮች ያሉበት ኅዋ ቀጥ-ለጥ ያለ ሲሆን ነው።
1052	ዓፄ ዋሻ ማርያም ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ከአለት የተፈለፈ ቤተ ክርስቲያን ነው።
1053	ቂም ቂም ያሰኘሽ እንደዶሮ ለካስ ለመከራሽ ላሳርሽ ኖሮ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
1054	ይህ ይህ መዋቅር ከእንጨት የሚሰራ ከሆነ በሚስማር ወይንም ሌላ ማያያዣ ( ገመድ ሊሆን ይችላል) እየተያያዘ እንዲቆም ይደረጋል።
1055	ሆደ ሰፊ ይሻላል ከአኩራፊ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
1056	ብዙ ጊዜ ያማቸው በነበረው የጉበትና የልብ ድካም ህመም ሚያዝያ ፲፩ ቀን ፲፱፻፷ ዓ.ም በተወለዱ በ፷ ዓመታቸው ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ።
1057	ይህ ሁሉ ሲደረግ እንደእነ ብርሃንና ሰላም ማተሚያ ቤት የመሳሰሉት ሲጠቀሙ የነበሩት በትክክለኛዎቹ የግዕዝ ቀለሞች ነበር።
1058	ራስ ውቤ የሰሜን ወልቃይት ፣ፀገዴ፣ ትግራይ ፣ ሰራየ፣ ሐማሴንና አንጎት (ሰሜን ወሎ) አስተዳዳሪ ሲሆኑ ከዓፄ ፋሲለደስ የሚወለዱ ስለነበሩ ለንጉሥነት የሚገዳደሩ ነበሩ።
1059	ይህ ህግ የወጣው በታዋቂው ተመራማሪ ሮበርት ሁክ ነበር።
1060	ብዙ ጊዜ የአንድ አስረካቢ የግቤቱና የውጤቱ ግዛትና ተጣማሪ ግዛት ስለሚታወቅ እኒህ ግዛቶች አይጻፉም።
1061	ወደ እዛ የሄዱት አሜሪካዊ ላቤሪያዊያን በመባል ይታወቃሉ።
1062	ድረ ገፁ እነዚህ ድርጅቶች ኤክስፐርቶችን እንዲሁም ቢዝነስ ፓርትነሮችን የሚያገኙበት መድረክ ነው።
1063	ጧት ማታ ከሰማይ መልእክት እንደሚወርድለት ነግሮኝ ተቀብየዋለሁ” አሉ።
1064	ኧረ እኔ ተሽፍታ ያስፈታሁት አስራ ስምንት ሽጉጥ አለ፡፡ እንደውም ከቸገራችሁ ውሰዱ አልፈልግም.
1065	ብዙ ጊዜ ከነዚህ መሳሪያወች ውስጥ ፈትልኮ የሚወጣ እምቅ አየር ወይም አንድ አንድጊዜ ፈሳሽ ውሃ ሲሆን የዚህ ሃይል ተቃራኒ አንድን ሰው እንዲሳፈፍ ያደርጋል።
1066	ስለ ሙሴ ልደት፣ እብራውያን ከጌሤም ወደ ሲና ልሳነ ምድር በተአምራት እንዳመራቸውና አስርቱ ቃላትን ሕገ ሙሴንም እንደ ሰጣቸው ይገልጻል።
1067	ብዙ ጊዜ ፍትፍት የሚቀርበው ለቁርስ ነው።
1068	አቶ ብሩ ኬርስሞ ለእምድብር አንደኛ ደረጃ ትምህት ቤት ዘበኛ፣ አትክልተኛ፣ ፓስተኛ፣ እቃ ገዢ እና መፃፍት አዳይ ነበሩ።
1069	ባሌ ሮቤ በደቡብ መካከለኛው ኢትዮጵያ ፣ በኦሮሚያ ክልል ባሌ ዞን ውስጥ የሚገኝ ከተማ ነው።
1070	እሷ ግን ሳታፍር ሳትደነግጥ ለማስገደድ ልብሱን ብትይዘው ልብሱን ተወላትና ወደ ውጭ ሸሸ።
1071	ድረ ገጹ ሰዎችን ከሚያውቋቸው ጋር የማገናኘት ተግባር አለው።
1072	ሣራ ገና እርጉዝ በነበረችበት ወቅት በጌራራ ሲቆዩ፣ አብርሃም እንደገና እህቴ ብቻ ናት ብሎ አስመሰለ።
1073	ድል ድል እድልህ እንዳይጎድል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
1074	ዞሮ ዞሮ የሥርዓተ - ነጥቦችን አጠቃቀም ማወቅ ተገቢ ነው።
1075	ብዙ ጊዜ በተግባር «ምዕራብ አውሮፓ» ከሚባሉት አገራት መሃል፦ ኦስትሪያ ፣ ቤልጅግ ፣ ዴንማርክ ፣ ፈረንሳይ ፣ ጀርመን ፣ አይስላንድ ፣ አይርላንድ ፣ ጣልያን ፣ ሉክሳምቡርግ ፣ ሆላንድ ፣ ኖርዌ ፣ ፖርቱጋል ፣ እስፓንያ ፣ ስዊድን ፣ ስዊዘርላንድና ዩናይትድ ኪንግደም ይጠቀሳሉ።
1076	ይህ ስም ከቀድሞው «ጃያካርታ» ሲሆን ትርጉሙ «ፍጹም ድል ማድረግ» ያህል ነው።
1077	ዝቅ ቢል ከገብርዬ ከፍ ቢል ከዚያ ሰውዬ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
1078	ብዙ ጊዜ ከአምስት ሺህ ዶላር በላይ ነው።
1079	ከፍ ብሎ ከአጎበሩ ላይ ደግሞ ክብር የተሠራ ምሴተ ሐሙስን የሚያስታውስ ማዕድ ይገኛል።
1080	ሆዴ ሆዴ የሚለውን ጌታ ያየዋል አይኔ አይኔ የሚለውን ሰው ያየዋል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
1081	ይህ ገጽ በተለያዩ ውጪ አገሮች የነበሩ ኢትዮጵያውያንና አሁንም ያሉ ኢትዮጵያውያንን ቁጥርና ሁኔታ ለመመዝገብ የተፈጠረ ገጽ ነው።
1082	ወደ ቀይ እንመለስ ቀይ የሞገድ ርዝመቱን እላይ የዊኬፒድያ አዘጋጆች አስቀምጠዉታል ይመልከቱ።
1083	እጇ ላይ የገባዉን ሁሉ ወዲያዉኑ ለተቸገረ ትለግሳለች።
1084	ዶሮ እኔ ባልበላው ጭሬ አላፈሰውም ወይ አለች የአማርኛ ምሳሌ ነው።
1085	ይህ ሁሉ የሚታወቅ ኤና-ዳጋን በዘገበው መረጃ ጽላት ነው።
1086	ዛሬ እኛ ተነስተን ጥንት “አዳል” ሲባል የነበረውን የሱልጣኔታዊ መንግስቱን ስያሜ “አፋር” ወደሚለው ከቀየርነው ታሪክ በጣም ይፋለሳል።
1087	ሜዳ ጋራ ሸንቲረር ተራራ ጫካ ወንዝ እና ፋፋቲ ይበዙበታል።
1088	ድሀ ምን ትሰራለህ እንጂ ምን ትበላለህ የሚለው የለም የአማርኛ ምሳሌ ነው።
1089	ወደ ላይ የሚያወጣ የውጭ ደረጃ አለው።
1090	ደግ ሰው ከንጀራው ቆርሶ ከወጡ አጥቅሶ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
1091	ልጁ ቶሎ ካልባነነ ግን፡ ጣዪው ተጫዋች ስለሚርቅበት፡ ከጀርባው እየተከተለ ለመምታት ብዙ እየተከታተለ መሮጥ አለበት።
1092	ላሜ ቦራ የልጆቼን ነገር አደራ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
1093	ዳሩ ግን አንድንድ ጸሐፊ እንደ ዮሴፉስና አቡሊድስ የዮቅጣን ልጆች በሕንዱስ ወንዝ ላይ እንደ ሠፈሩ ይላል።
1094	ነጭ ሽቶ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው።
1095	ዳሩ ግን በሊባኖስ ዙሪያ ሲደርሱ ከነዓን በዚያ ቁጭ ብሎ እሱ መጀመርያ መሓላቸውን ሰበረ።
1096	አቢ አዲ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ከአለት የተፈለፈ ቤተ ክርስቲያን ነው።
1097	ይህ ሁሉ ከርከሬሻ ባንቺ የተነሳ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
1098	ጅብ ምን ይመስላል እግሩ ያነክሳል አፉ ይነክሳል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
1099	ይህ ሻኛ የአረቦች ግመል በሚባለው ዝርያ ላይ አንድ ብቻ ሲሆን፣ ሌላው ዝርያ በሰሜን ምስራቅ እስያ የሚገኘው ባክትሪያን ግመል ደግሞ ሁለት ነው።
1100	ዞሮ ዞሮ መዝጊያው ጭራሮ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
1101	ዳሩ ግን በመጽሐፍ ቅዱስ ትክክለኛነት የሚያምኑት ሰዎች እስካሁን አይነተኛና ዕውነተኛ ታሪክ መሆኑን ቆጥረውታልና እስከዚህ ቀን ድረስ ለመርከቢቱ ማረፊያ ተራራ አንዳንድ ፍለጋ ሲካሄድ ነው።
1102	ሰው እና እንስሳት አንድ የሚያደርጋቸው ሕይወታቸው ሲሆን ህይወት ደግሞ የምትጠፋ ናት።
1103	እኛ ወደ በረሀችን ገባን።
1104	የላ ፓዝ ካውንቲም መቀመጫ ናት።
1105	ጋሪ ጋሪ በተለያዩ ቦታዎች ከቦታ ቦታ ለመዘዋወር የሚያገለግል በለማዳ እንስሳት የሚጎተት የመጓጓዣ መሳሪያ ነው።
1106	ይህ ዘዴ በቅጠሎቹ ያለውን ንጥረ ነገር ያስወጣል።
1107	ይህ ፍሬ ከበሰለና ከደረቀ በኋላ ይበላል።
1108	ዳሩ ግን በዮሐንስ ማግኑስ ዝርዝር «ጋፕቱስ» የቤሪክ ልጅ ሲሆን የውጭ አገር ጎታውያን አባት ነው።
1109	ወደ ውጪ የሚላኩት በነዚሁ ወደቦች በኩል ሲሆን ከውጪው ዓለም የሚገቡ ሸቀጦችም ወደ ልዩ ልዩ የኢትዮጵያ ክፍሎች የሚገቡት በሱልጣኔቱ ምድር ነው።
1110	ብዙ ጊዜ ኢንጅኖች የበላይ ማሽኖች አካል ሁነው ይታያሉ፣ ለምሳሌ ተቀጣጣይ ኢንጅን የመኪና አካል እንደሆነ።
1111	ይህ ዛፍ የእሳትና የምስጥ ጥቃትን የመቋቋም አቅም አለው።
1112	ልዩ ልዩ የጨፈራና የዘፈን አይነቶች አሉ።
1113	ሞኝ ውሀ ሲወስደው ይስቃል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
1114	ይህ ስም የሚገኘው በአንድ የመጽሐፍ ቅዱስ ጥቅስ ላይ ብቻ ነውን?
1115	ልብ ገዛ በአማርኛ ፈሊጣዊ አነጋገር የሆነ ዘይቤ ነው።
1116	ዳሩ ግን ከእነዚህ ልዑካን አብዛኞቹ የውጭ ዜጎች ነበሩ።
1117	ዳሩ ግን ተማሪዎቹ በትርፍ ጊዜያቸው በቤተሠቦቻቸው የተጠቀሙትን እጅ ምልክቶች እርስ በርስ ስለተማማሩ በትንሽ ጊዜ የራሳቸውን ቋንቋ ፈጠሩ።
1118	›› ብሎ አነባ፡፡ እሳቸዉ እራሳቸዉም ይባላል ለሰዉ ሲመክሩ ‹‹ ሌሊት ፡ ከጭቃ ፡ ላይ ፡ ፈረስ ፡ ቢጥልህ፣ ወንድሜ ፡ አትናደድ ፡ ማንም ፡ አላየህ፣ ይልቁን ፡ ተጠንቀቅ ፡ ቀን ፡ እንዳይጥልህ!
1119	ሸኝ ቤት አይገባም የአማርኛ ምሳሌ ነው።
1120	ብዙ ጊዜ የእነዚህ ሰራተኞች የጋራ ቋንቋ ጥቂት ቀላል እንግሊዝኛ ቃሎች ብቻ ነበር።
1121	ዳሩ ግን ሞንጎሎች ለእስላም ወይም ለአይሁድ የራሳቸውን በግ እንዲያርዱ ወይም የራሳቸውን ምግብ አልፈቀዱላቸውም ነበር፤ ሰው ሁሉ እንደ ሞንጎላውያን እንዲመገቡ አስገደዳቸው።
1122	ዳሩ ግን አብዛኛው የታሠሩት ፖሎኞች ወደ ጫካ አምልጠው አርበኞች ሆኑ።
1123	ዘሬ ግን አብዛኛው መምህሮች የአኒዩስ ጽሑፍ በሙሉ እንደ ሐሣዊ መረጃ ይቆጥሩታል።
1124	እኔ ደሞ የመሰረተ ትምህርት የምስክር ወረቀት ልሰት ነው ።
1125	ዛሬ ግን አብዛኛው መምህሮች የአኒዩስ መጽሐፍ እንደ ሐሣዊ መረጃ ይቆጥሩታል።
1126	ቀስ ብሎ አቅጣጫው ከቀየረ፣ አንስተኛ ጉብጠት አለው እንላለን።
1127	ይህ ውል በለንደን የሚገኘው የጣሊያን አምባሣደር የሆነው ዲኖ ግራንዲ እና ቆሚ የውጪ ጉዳይ ቢሮ ፀሀፊ የነበረው ሮበርት ቫንስታርት የተደረገ ድርድር ወይም ስምምነት ነበር።
1128	ዘሬ ግን አብዛኛው መምህሮች የአኒዩስን ጽሑፍ እንደ ሐሣዊ መረጃ ይቆጥሩታል።
1129	ስለ ጨሰ አይነድም ስለዳመነ አይዘንብም የአማርኛ ምሳሌ ነው።
1130	ዳሩ ግን ባላገሮቹ ከፊተኞቹ ገዢዎቻቸው ከቱርኮች ይልቅ የፈረንሳይ ጀኔራል ቅን ፍርድ እየፈረደ በመልካም አገዛዝ በደንብና በሕግ ይገዛቸው ነበርና በመሄዱ እጅግ አዝነው ተላቀሱ።
1131	ይህ ሙያ የተፈጥሮ ሐብቶችም የሚገኙበትን ቦታ እንድናውቅ ይረዳናል።
1132	ቋሊ በር ከእልፍኝ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን ዘመናዊ መግቢያ አጠገብ የሚገኝ ሲሆን ስሙ የወጣው የንግሥት ደንገጡሮች በር መሆኑን ለመግለጽ ነበር።
1133	ማክ ኲል የአባቱን የከርማይት ቂም በቅሎ ንጉሡን ሉግን ገደለው።
1134	ዳሩ ግን በመካከሉ የሚያሳዝን ነገር መጣ።
1135	ማታ ላይ የቁረይሽ ባላባቶችን በየቤታቸው እየዞረ፡- “አቡበክር ከሀገር የሚወጣ ወይም እንዲወጣ የሚደረግ ሰው አይደለም።
1136	ይህ ዘዴ መጀመርያ ቢከናወንም የስትራቶባቴስ ሥራዊት ግን በመጨረሻ ወደ ኢንዱስ ወንዝ ምዕራብ አስመለሳቸው።
1137	እኔ ግን ካንደበቴ አለመውጣቱን ነው እማውቀው ።
1138	ይህ ስም የተሰጠው በኮሙኒስቶች ወገን ነው።
1139	ወደ ሮሜ መንግሥት በተጨመረበት ወቅት ስሙም በርማይስጥ ሲንጊዱኑም ሆነ።
1140	ዳር ግን በውድድሩ የታንዛንያው ሳሊም አህመድ ሳሊም አሸንፈው ሥልጣኑን ተቀበሉ።
1141	ይህ ግን ያብዛናው ሳይንቲስቶች አስተያየት አይደለም።
1142	ይሄ ዛፍ ይድረቅና እያንዳንዳችሁን አደርቅችኋለሁ.
1143	ይህ ህግ የአምላክን ስም ያለ አግባብ (በከንቱ) መጠቀምን ወይም መጥራትን ያወግዛል።
1144	ይህ ቤተ ክርስቲያን ግን የሥላሴ ጽንሰ ሐሳብ አይቀበልምና «የኢየሱስ ስም ትምሀርት» ተከታዮች ናቸው።
1145	በሱ ላይ የካደበትን ሁሉ ኣይቀጡ ቅጣት እንደሚቀጣ እያወቀች ብሎም ቤተሰብዋን ክብርዋን እና ዝናዋን ብሎም ሂወትዋን እንደሚያሳጣት እያወቀች በቤተ መንግስቱ ሁና ሌላን እዉነተኛዉን እላህን ማገልገልዋን ቀጠለች።
1146	እሱ ግን የተባለውን ቸል በማለት ባስጠነቀቁት ወንዝ ሲያልፍ ከዚይ ወንዝ የወጣን አሳ በላ።
1147	ይህ ክብ ኦሱሌቲንግ ክብ የሚባለው ነው።
1148	ማሞ ሌላ መታወቂያው ሌላ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
1149	ሌላ ሰው ያጸደቀውን ግን ተቀብለው ለመተግበር ያንገራግራሉ።
1150	ይህ ክስ ሲቀርብባት አዒሻ እጅግ አዘነች በጣም ኃይለኛ ድብርት ውስጥ ገባች።
1151	ይህ ጥላ የሚፈጥረው ቅርፅ ብርሀን እንዳያልፍ ያደረገውን አካል ግልብጥ ምስል ነው።
1152	ልዩ ልዩ አይነቶችም በሱቅ እየተሸቀጡ ነው።
1153	እሱ ግን በቅሎይቱን ገረፋት ፡ ለቅጣት ጥይት ጫነባትና በለላ በቅሎ ተቀመጠ።
1154	ዛሬ ግን የሚጻፍበት በላቲን ፊደል ነው።
1155	ውሀ ምን ያስጮኸዋል ድንጋይ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
1156	ይሄ ሰው በአገራችን የታሪክ ዘገባዎች ላይ፣ ምናልባትም በታሪካችን ላይ በተጫወተው ሚና ረገድ በቂም ባይሆንም፣ ‘ብቅ፣ ጥልቅ’ እያለ ሲመዘገብ እናገኘዋለን።
1157	ዳሩ ግን የሚያቆዩህ ንፋሶች ቢያጋጥሙህ ሁለት አመታት ሊፈጅ ችሏል።
1158	ሸኚ ቤት አያደርስም የአማርኛ ምሳሌ ነው።
1159	ብዙ ጊዜ የሚሰራውም ቲማቲምና አንድ አንድ ጊዜ ዘይት፣ ሎሚ ጭማቂ ወይም ቭኒገር ሲጨመር ነው።
1160	ይኼ ቤተ ክርስቲያን በዘማናዊ መልክ በአራት ማእዘን ተሰርቶ በአካባቢው ቡልጋ ውስጥ በቆርቆሮ የተሰራ የመጀመሪያው ሕንጻ ነበር።
1161	ብሩ ጎሹ የሁኔታውን አለማማር በመገንዘብ ወደ ጎጃም ሽሽት አደረገ።
1162	ብዙ ጊዜ ስለሚሸለሙ አንዳንድ ባለሥልጣናት እርስዎን የሚያኮስስ ነገር በአደባባይ ይናገሩ ነበር የሚባለው እውነት ነው?
1163	ሉግ ወደ አይርላንድ ካስገባቸው ልማዶች መካከል ፍድቀል ( የሠንጠረዥ ዓይነት ጨዋታ)፣ ኳስ ፣ እና የፈረስ እሽቅድድም ይጠቀሳሉ።
1164	እሱ ግን የኢትዮጵያ ሱማሌዎችን ሕይወት ለማሻሻል በወሰዳቸው እርምጃዎች ተወዳጅነትን አገኘ እንጂ እንደተገመተው መንፈሱም አልተሰበረ፣ ሥራው አልከሸፈም።
1165	ይህ ጦር እስልምናን ለማስፋፋትና ሕዝቦችን ነጻ ለማውጣት የተገኙ ድሎች ሁሉ መነሻ ሆነ።
1166	ይህ በቂ እንዳልሆነ ስለመስላቸው፣ ከሐረር የፈረንሳይ ካፑቺን መነኩሴ ሚሲዮን አባ ሳሙኤል የተባለውን ኢትዮጵያዊ ደግሞ አስቀጠሩ።
1167	ጥሬ ሥጋ በመብላታችሁ “ሰው በሎች” ብለው ሲሸሿችሁ ነበር የሚባለውስ?
1168	ዳሩ ግን በፕሬዚደንት ቧኝ እና በፈረንሳይ መንግሥት ተቃዋሚነት ይህን አሳብ ለመተው ተገደዋል።
1169	የሷ ልጅ እንደተማረከ ሁሉ፣ የአጼ ገላውዲወስን ወንድም ሚናስን ማርካ ስለነበር በሚናስ ምትክ ልጇን ለማስመለስ ችላለች።
1170	ይህ ሁሉ ከአይርላንድ ታሪክ መጻሕፍት ውጭ አልተገኘም።
1171	ቀን ቀን በጉድጓዶችና ጥቅጥቅ ባለ ጥሻ ይጠለላሉ።
1172	ማግ ኢጠ በአየርላንድ ልማዳዊ አፈ ታሪክ ዘንድ የአይርላንድ መጀመርያው ውግያ ነበረ።
1173	ካሳ ግን ደብረታቦርን በእሳት ካጋየ በኋላ አሊን እስከ ቆራጣ ድረስ ተከተለው።
1174	ዳሩ ግን በነበረባቸው የነቀርሳ በሽታ ምክንያት በኅዳር ወር በሞት ተለዩ።
1175	ይህ ስም በፔውቲንገር ሠንጠረዥና በሌሎች የጥንት መልካምድር ምንጮች ይጠቀሳል።
1176	ዳሩ ግን በፌይርፋክስ አስተያየት ቆፋሪዎች ጉዳት የሚያምጡ ስላልነበሩ፣ ባለርስቶቹ ጉዳዩን በችሎት እንዲቀጥሉት መከረ።
1177	ሰው ሁሉ በማስተንግዶ ሊያክብራቸው ይገባዋል።
1178	ወደ ነሻ በተመለስኩበት ጊዜ የቡሩሻንዳ ሰው ከኔ ጋር ወስድኩ።
1179	ይህ ቤት የሚያገለግለው አዝዕርቱ ለምግብነት ዝግጁ ከሆኑበት ጊዜ እስከሚሰበሰቡበት ወቅት ብቻ ነው።
1180	ደም ቶሎ አይቆምልዎትም እንግዲያው ችላ አይበሉት።
1181	ዳሩ ግን የእስክንድርያው ፓትርያርክ ቅዱስ ዲዮስቆሮስ "ጌታ ሁለት ባሕርያት አሉት" የሚለው ትምሕርት ስሕተት ነው ብሎ ልዮንን አወገዘው።
1182	ወደ ፶፭-፷ ሚሊዮን የሚቀርቡ ምእመናን ሲኖሩት ከምሥራቃዊ ኦርቶዶክስ አብያተ ክርስቲያናት ሁሉ ትልቁ ነው።
1183	ይህ ድረ-ገፅ በየቀኑ ከዓለማችን የተሰበሰቡና እሴት የታከለባቸው የተለያዩ የሳይንስና ቴክኖሎጂ ዜናዎችን የያዘ ሲሆን በተጨማሪም የተለያዩ የምርምር ጥናቶችንና ህትመቶችን የያዘ ነው።
1184	ይህ ድረ-ገጽ በተለያዩ የኮምፒውተር ፕሮግራም ቋንቋዎች መጻፍ ሲችል ኤች.
1185	ልጁ ኢቢ-ሲን ተከተለው።
1186	ይህ ሥነ-ጥናት እጅግ ሰፊና ጥልቅ ሲሆን ብዙ ርዕሶችንና ንዑስ ጥናቶችን ያካትታል።
1187	ልጁ ኤራ-ኢሚቲ ተከተለው።
1188	ይህ ጸረ-መንግሥት ወገን የኮንትራዎች ወንበዶች ክፍል ነበረ።
1189	ይህ ቃለ-ምስክርነት ሁለት ማዕዘናት አለው፤ አንደኛው ነፍይ ሲሆን ሁለተኛ ኢሥባት ነው፤ ይህንን እሳቤ ነጥብ በነጥብ እንመልከት፦
1190	ሀሮ ማያ(ወረዳ) በቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።
1191	ኒሺ ይህን "ፍካሬ ዞራስተር" ብሎ የሰየመውን መጽሃፍ "ስርዓት አልባ"(ጥራዝ ነጠቅ) ወይም ስርዓት ይለሽ በሆነ ዘዴ ስለጻፈው ለተመራማሪወች እጅግ አስቸጋሪ ሆነ።
1192	ይህ ቋንቋ "ፕጅን" ተብሎ አሁን ሶስት ተወላጆች አሉት፣ እነሱም ቢስላማ ( በቫኑዋቱ ) ፒጂን ( በሰሎሞን ደሴቶች ) እና ቶክ ፒሲን ይባላሉ።
1193	እና እነም "እየውልዎ እንግዲህ እርሶ በደንብ አድርገው የሚገመግሙ ከሆነ እነ ሀገር እንኩዋን ሰው ይኸው አህያውም ነቅቷል ።
1194	ልጅ እያሱ “ትዕዛዙን ያስተላለፈው ተፈሪ መኮንን ነው” ባይ ነው።
1195	ይህ ባጭሩ «የፀሐይ ቋንቋ ሃልዮ ነው፤ በቱርክ አገር ታሪክ አዲስ አስተሳሰብ ዘንድ፣ በአዲሱ የአንካራ ትምህርት ቤት ይማራል።
1196	ወደ ነቢዩ (ሶ.ወ.ወ) በመሄድም የኢስራእን ታሪክ ሰሙ።
1197	ይህ ጹናሚ (ታላቅ ማዕበል) ፈጠረና ጹናሚው የፉኩሺማ ኒውክሌር ኃይል ማመንጫ ጣቢያ ላይ ጉዳትና አደጋ ሠራ።
1198	ዓጼ በካፋ (የዘውድ ስም "መሲህ ሰገድ " ወይም "አድባር ሰገድ") የነገሡት ከእ.
1199	ፖል ካጋሜ (ጥቅምት ፲፫ ቀን ፲፱፻፶ ዓ.ም. ተወለዱ) የሩዋንዳ ፕሬዝዳንት ናቸው።
1200	አቤ ጉበኛ (፲፱፻፳፭ ዓ/ም በባሕር-ዳር አካባቢ፣ ይስማላ ጎጃም ተወልደው - ፲፱፻፸፪ ዓ/ም አዲስ አበባ ላይ አረፉ።
1201	ሌላ ምሳሌ ፦ "ነገ ይዘንባል ወይንም አይዘንብም" ቢባል፣ ይሄ ረቂቅ ዓረፍተ ነገር ምንጊዜም እውነት ነው።
1202	ስለ ኋንግ ዲ ብዙ ሌሎች ትውፊቶች አሉ።
1203	‹‹ ጀግና ፡ ሚታወሰው ፡ ወይም ፡ ከሞተ ፡ ወይም ፡ ከተለየ!
1204	ወደ ኢስላ ም በመግባት ወንዶችንና ሴቶችን ጨምሮ አስራ ሰባት ሰዎች ብቻ ና ቸዉ የሚቀድሟት።
1205	አቶ አበበ ገ/ስላሴ የ ቦዲቲ ከተማ አስተዳዳር እንዲሁም የ ት/ቤት ዳይሬክትር በ መሆን አገልግሉአል።
1206	ይህ ቀመር የ"ውድድር ክፍፍል" ይባላል።
1207	ይህ ጌየት የ«ታቷ» ልጅ ይባላል።
1208	ይህ ድምጽ ፍች «ነዛሪ የጉሮሮ እግድ» ይባላል።
1209	ይህ መጠን ግን «የተፈጥሮ» በመባሉ የሰው ልጅ ፍልሰቶች (ሰዎች ከአንድ አገር ወደ ሌላ የሚዛወሩበት መጠን) ቸል ይላል።
1210	ሆዱ ወድዶ አፉ ክዶ ክፉ ለምዶ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
1211	ብሎ ፎክሮ ያን ሳር ቤት በእሳት አጋየው፡፡ በኋላ ግን ሰነባብቶ ያው ሰውዬ ሌላ ቦታ ተይዞ ተቀጣ፡፡ አንድዜ ደሞ ሽፍቶቹ መከሩ እኔን ለመግደል.
1212	ይሉ አይሉ የት አለ ቅሉ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
1213	ችፌ እግር እና እጅ ላይ እንዲሁም ሌሎች የሰውነት ክፍሎች ላይ የሚወጣ እና የሚያሳክክ ቁስል ሲሆን ሁልጊዜ የሚያዥ እና ዐልፎ ዐልፎ ሽፍ የሚል ነው።
1214	ያለ ጥርስ ቆሎ ያለ ጓድ አምባጓሮ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
1215	ወደ አንድ ድረ ገጽ ብዙ መያያዣዎች ካሉ ያ ድረ ገጽ ትክክለኛ ኢንፎርሜሽን አለው የሚለውን ሀሳብ ሞክረው ትክክለኛ መሆኑን አዩ (ይህ ዘዴ ፔጅራንክ ይባላል)፣ ለፍለጋ ድረ ገጻቸውም መሠረት ጣሉ።
1216	ብዙ ሰዎች ሥራ ፈት ሆኑ።
1217	ሹም ሲቆጣ ማር ይዞ እደጁ ደስ ሲለው ማር ይዞ እደጁ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
1218	አል በሽር ገና ልጅ እያሉ ነው ካይሮ በሚገኝ የወታደር ማሰልጠኛ ትምህርት ቤት የገቡት።
1219	ምን ያመጣ ድሀ ምን ያገሳ ውሀ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
1220	ያለ መከራ ጸጋ ያለ ድካም ዋጋ አይገኝም የአማርኛ ምሳሌ ነው።
1221	ፆታ ወንድ እና ሴት በሚል የተለዩ ባህሪያትን የያዙ ፍጥረታት ምድብ ነው።
1222	ዳኛ ሲቆጣ ማር ይዞ ከደጁ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
1223	ብላ እጇን ሱሪ ኪሱ ውስጥ ከተተችው።
1224	ዛሬ ነሐሴ ፲፫ ቀን የበዓሉ ክብር ነው፡፡ በተለይ ነባሩን ትውፊት ይዞ የሚገኘው በገጠር አካባቢ ነው፡፡ ቡሄኞቹ ልጆች ለበዓሉ አስቀድመው ይዘጋጃሉ፡፡ ጅራፍ ሲገምዱና ሲያጮሁ ይሰነብታሉ፡፡ እናቶችም ለበዓሉ የሚሆን ሙልሙል ዳቦ ያዘጋጃሉ፡፡ እየጨፈሩ ለሚመጡ ልጆችም ያበረክታሉ፡፡
1225	ሱሳ ወይም ሹሽ ዛሬ በፋርስ ውስጥ በሑዚስታን ክፍላገር ይገኛል።
1226	ሆድ ሲሞላ ራስ ባዶ ይቀራል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
1227	ጥር የወር ስም ሆኖ በታኅሣሥ ወር እና በየካቲት ወር መሀከል የሚገኝ ከአስራ ሦስቱ ኢትዮጵያ የወራት አቆጣጠር ውስጥ አምስተኛው የወር ስም ነው።
1228	ሰኔ የወር ስም ሆኖ በግንቦት እና በሐምሌ ወራት መኻል የሚገኝ ከአስራ ሦስቱ ኢትዮጵያ የወራት አቆጣጠር ውስጥ አሥረኛው የወር ስም ነው።
1229	ስም ያለው ሞኝ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው።
1230	ይህ ፈቃድ የኔ ብቻ አይደለም የመላ ዮሮፓም እንደሆነ አውቃለሁ።
1231	ውሎ አድሮ ግን ወደ ሀገራቸው ተመለሱ።
1232	ብሎ ወይም ሌላ ቃል በመጠቀም ማረጋገጥ አለበት እንጂ፡ በፍጹም "አዎ" ማለት የለበትም።
1233	ልብ ወለዱ ስለ አፈ ታሪካዊው የብሪቶናውያን ንጉስ አርሰር ነው።
1234	ቃና ወይም ቃና ቲቪ የኢትዮጵያ ቴሌቪዥን ጣቢያ ነው።
1235	ሊማ የፔሩ ዋና ከተማ ነው።
1236	ያው ማለት ስሙ ምስር ወይም «ማስሪን» የሆነው ነው።
1237	እሱ የካም ልጅ ልጅ፣ ደፋር ሰው ነበረ፤ ታላቅ የእጅ ብርታትም ነበረው።
1238	ጋሽ ደበበ ግን ከዚህ በላይ ገባው።
1239	ያየ ላውራ ቢል የሰማ አወራ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
1240	ራስ ጉግሳ ወሌ ከሞቱ በኋላ የጠቅላይ ግዛቱ አስተዳዳሪ የነበሩት (በኋላ ከወንድማቸው ከደጃዝማቾች አበራ ካሳ ጋር እጃቸውን ለጠላት ሰጥተው የተገደሉት)ደጃዝማች ወንድወሰን ካሳ ቤተመንግሥታቸውን በስዕል እንዲያሸበርቁላቸው ጀምበሬን ጠይቀው ሥራው ሲጠናቀቅ ቀኝ ጌታ ጀምበሬን የጸሐፊነት ሥራ ሰጧቸው።
1241	ሰው ቢማር ቄስ እንጂ መላክ አይሆንም የአማርኛ ምሳሌ ነው።
1242	አባ መጃል አባ ጅፋር ተብሎ የሚታወቀው የጅማ ግዛት መስራች ናቸው።
1243	ባለ ሦስት ራስ አሞራ ከዕዝራ ራዕይ *ምዕ.
1244	ላል ማለት ማር ማለት ሲሆን፤ ላሊበላ ማለትም -ላል ይበላል (ማር ይበላል) ማለት አንደሆነ ይነግራል።
1245	ይህ አንድ ቋሚ ርቀት ሬድየስ በመባል ይታወቃል።
1246	ልፋ ያለው በሬ ቆዳው ለከበሮ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
1247	ወደ ትግሬ ወደ ላስታ ተሰደዱ።
1248	ሁሉ በእጄ ሁሉ በደጄ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
1249	ሌላ ሰዎች ግን ልጆቹ የቱርኪክ ሕዝቦች እንደ ሆኑ ባዮች ናቸው።
1250	ይህ ውሳኔ ወደ ግዙፍ ተቃውሞና ጦርነት አመራ።
1251	ዶሮ እቤት ውላ ዝናብ ትመታለች የአማርኛ ምሳሌ ነው።
1252	ብዙ ሰዎች ወደ ግብጽ ተመለሱ፣ ከእነርሱ ጥቂት ሰዎች በኬብሮን ቀሩ፤ አባትህ ዕብራንም ከእነርሱ ጋር ቀረ።
1253	ከዛ በኋላ ግን ሽሽት አልነበረም የጀመረው አብዲሳ።
1254	ይህ ማለት ግን ሰዎች በአካባቢያቸው ያለውን የዘመናዊ ቴክኖሎጂ ውጤቶችን በእንቆቅልሽ መልክ አይጠቀሙባቸውም ማለት አይደለም።
1255	ይሄ በሆነ ወር ባልሞላ ጊዜ ውስጥ የሕዝብ ሽብር ሲነሳ በተፈጥሮ ሀብት ባለጸጋ የሆነችው የካታንጋ ግዛት በሞይስ ቾምቤ መሪነት ከሪፑብሊኩ ተገነጠለች።
1256	ዱባ ባገሩ ጋን ያህላል አሉ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
1257	ጐጆ የወጣ ሁሉ ከሠላሳ ቀናት በአንዱ (ራሱ በመረጠው) ድግስ መደገስ አለበት፤ በድግሱ መቅረብ ያለባቸው የድግስ ዓይነቶችም ቂጣ፣ ቆሎ፣ ጉሽ ጠላና በግ ናቸው፤ ለድግሱ የሚታረደው በግ፣ ሙሉ ጥቁር ሆኖ ግንባሩ ላይ ነጭ ምልክት ያለበት መሆንም ይኖርበታል።
1258	ውጣ ያለው ብር ግርግዳ ሲፍቅ ያድራል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
1259	ጫማ አርጋ ስራ ለመሄድ ስንት አይነት ምርጫዎች አላት?
1260	ኒሽ የሰው ልጅ እራሱን በራሱ ማሸነፍ እንዲችል አጥብቆ ያምናል።
1261	ወደ ሦሥት ሺህ የሚጠጉ ሰዎች ሞተዋል።
1262	ቅቤ በዳቦ ቅቤ ወተትን በመናጥ አሬራ ከተለየ በኋላ የሚቀር ስባት ነው።
1263	ጨኖ ግራጫ ቢጤ የሆነ፣ ፈርጠም ያለ፣ ከደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ እስከ ደቡብ አፍሪቃ ፣ በተጨማሪም በኮንጎ ደኖች የሚገኝ ዝንጀሮ ነው።
1264	ቤቱ ውስጥ ብቻ ማምለክ ከፈለገ ይችላል።
1265	ፈሪ በገዛ ጠቡ ገላጋይ ይሆናል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
1266	ሌላ ሃልዮ ግን ፊደሎቹ የተለሙ ከቻይናዊ ጽሕፈት እንደ ነበር ይላል።
1267	ሱሳ በድሮ ጊዜ የኤላም መንግሥት ዋና ከተማ ነበረ።
1268	ሁሉ አረሰ ማን ይሸምት የአማርኛ ምሳሌ ነው።
1269	ልፋ ያለው ቢን ላደንን ይፈልጋል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
1270	አቶ አባተ ኪሾ በሙስና ምክንያት ከስልጣን ወርደው በእሥር አራት ዓመት ያህል ካሳለፉ በኋላ በምህረት ከመለቃቀቸው በፊት ኢሕአዴግ ኢትዮጵያን ሲቆጣጠር በኢሕአዴግ ጥላ ሥር የሲዳማን ዴሞክራሲያዊ ድርጅትን በመመሥርታቸው የመጀመሪያው የደቡብ ኅብረት ዴሞክራሲያዊ ድርጅት/ደ.
1271	ቀስ ብሎም ወደ ምዕራቡ የኢትዮጵያ ክፍል ብዙ ዘመቻወችን በማካሄድ ስፍር ቁጥር የሌላችቸው ባሪያወችን በመፈንገል በደቡብ አረቢያ፣ ለዘቢድ አስተዳዳሪ በስጦታ መልክ በመላክ በተራው የብዙ ጠመንጃወች ባለቤት ሆነ።
1272	ከፍ ባለው ጓዳ አንዲት የተቀደሰች አዞና ግብፆችም የሚያመልኩዋቸው ሌሎች አራዊት ነበሩ።
1273	ምን ማለት ነው ኢትዮጵያ ያለ ሰው ቀይ ነው ብሎ የሚያምነውን አሜሪካ ያደገ ሰው ከነጭራሹ አላስፈላጊ ቀለም አድርጎ ሊቆጥረው ይችላል።
1274	ይህ ሩማን ዛፍ በሱቁጥራ ብዙ አይበላም፤ ፍሬው ለፍየል መኖ እንጂ ለሰዎች አይስማማም።
1275	በሷ እይታ ሴት በኢስላም ያላት ሚና ቤት ውስጥ የታጠረ አይደለም።
1276	ስሙ በማሪ ቤተ መንግሥት ወይም ቤተ መቅደስ ፍርስራሾች በጥቂት ዕቃዎችም ሆነ ሐውልቶች ብቻ ተገኝቷል።
1277	ችኮ የጦም ስጋ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
1278	ይህ ታሪክ ግን ከገለጸው ዘመን በኋላ እንደ ተጻፈ ይታስባል።
1279	እና ሌሎች ብዙ መዋቅሮች ቦርድ ሌሎች አባላት በርካታ ያስተናግዳል.
1280	ይህ ሸማኔ ዕቃ በኦርክኒ ደሴት ተገኝቶ ጽሕፈቱ «በንዳክት አኒም ል.» ይላል፣ ትርግሙም «በረከት በል.
1281	ኋላ የቅኔ እና የመጽሐፍ ቅዱስ ትምህርት ዝንባሌ ስላደረባቸው እዚያው ደብረ ኤሊያስ ደብር መምህር ገብረ ሥላሴ በሚባሉ ሊቅ ሥር መማር ጀመሩ።
1282	ይህ ነገር ምን እንደሆነ በግልጽ ሊረዳ አልቻለም ግን ጭላጭሉ ነበረው።
1283	ጂጂ በሙሉ ስሟ እጅጋየሁ ሽባባው ታዋቂ ኢትዮጵያዊት ዘፋኝ ስትሆን ብዙ ዘመናዊ የሙዚቃ ሥራዎችን በማቅረብ ትታወቃለች።
1284	ይሄ በራሱ ግን የስኳሩን የመሟት ፍጥነት ሌላ የተደበቀ ነገር ትጽኖ እንደማያረግብት አይነግረንም።
1285	ስለ እናቱ ሥም የሚናገር ታዓማኒ የጽሑፍ መረጃ እስካሁን ድረስ አልተገኘም።
1286	ይህ ታሪክ ብዙ የተለያዩ ዘሮችና ቋንቋዎች መኖሩን ለመግለጽ እንደሚጠቅም ይታስባል።
1287	ቀስ በቀስ ግን የተለያዩ ኣገሮች ሊቃውንት በየራሳቸው ፊደላት እንዲሠሩ ኣደረጉ።
1288	ስለ ግብረ ሥጋ ግንኙነት ማውራት ለማንኛውም ሕብረተሰብ ኣሳፋሪ ቢሆንም ኤድስ ያመጣብን ዱብ-ዕዳ የሕይወት ጉዳይ ስለሆነ መወያየት መጀመር ኣለብን።
1289	ይህ ደንብ ግን ከሮማንስ ቋንቋዎች ለተበደሩ ስሞች ወይም ቅጽሎች አይደለም።
1290	ወደ እርሷ አስ ጠጋችዉ፤ አንገቱን ፥ፊቱንና እራሱን በእናትነት ስሜት ተዉጣ እየዳበሰ ች ሳመችዉ።
1291	ኪሱ ውስጥ ግን ያገኘችው የጓጓችለትን ቆሎ አልነበረም።
1292	የኛ ስቃይ ግን አላበቃም።
1293	በኩ መሞት ዥዕ ተከተለው፣ ነገር ግን ዥዕ መጥፎ ንጉሥ ሆኖ ወንድሙ ያው ተከተለው።
1294	ሰነ ልቦና ግን ከተፈጠርን ጀምሮ አብሮን የሚኖር ውስጣዊ እኛነታችን ነው።
1295	ይህ ፊልም ሙሉ ፕሮዳክሽኑ በቴዲ ስቱዲዮ ፕሮዳክሽን የተሠራ ሲሆን የእያንዳንዱ ተሳታፊ የስራ ድርሻ ከዚህ እንደሚከተለው ነው።
1296	ገና በሩን ገባ ከማለታቸው አንድ የተወረወረች ብርሌ ግንባራቸውን ትላቸዋለች።
1297	ይህ ቋንቋ ዛሬ በአብዛኛው የተጻፈ ቋንቋ ሳይሆን የሕዝብ መነጋገርያ ብቻ ነው።
1298	ወደ ደቡብ ግን በጦርነትና ክፋፍሎ ማሸነፍ በሚለው የቅኝ ግዛት መንገድ መስፋፋት ጀመሩ።
1299	ከሱ በኋላ ሱሳ ለሴሌውቅያ መንግሥት ስለ ታደለ ስሙ ሰለውከያ ሆነ።
1300	ዛሬ ኔፓል ባሳ ጋዘጣዎች፣ የአንደኛ ደረጃ ትምህርት፣ በራዲዮና በቴሌቪዥን ጣቢያ ላይ የተወሰነ መደብ፣ አንዳንድም ዌብሳይት ይገኛሉ።
1301	ከዛ ብኋላ ምን እንደማረግ አላውቅም።
1302	ይህ ጭቆና ሙሴ በተወለደበት ሰዓት ያህል ጀመረ።
1303	ይህ ሁኔታ ሞት እስከሚከተል ድረስ ወይም ይህንን ሂደት እንዳያደርጉ እክል እስከሚገጥማቸው ድረስ ይቀጥላል።
1304	ባሻ ኪዳኔ ግን ወገኖቻቸውን ሸልሉ ብለው ሲያሸልሉ የጠላት ዘቦች ተደናግጠው እንዲያውም 'እነሱ ሳይተኩሱ አትተኩሱ' የሚል ትእዛዝ አስተላልፈው ይጠባበቃሉ።
1305	በኔ ጉሮሮ ጠጅ ይንቆርቆር፣ በአንተ ጉሮሮ አጥንት ይሰንቀር» እያለ የመርገም እና የስድም ናዳ ይደረድራል።
1306	ወደ ታላቅ ዱር-ኢሉ ወጣሁ።
1307	ብኔ ያሚና ወይም «የደቡብ (ቀኝ) ልጆች» ከኤፍራጥስ ደቡብና ወደ ምዕራብ ወደ ያምኻድ መንግሥት የዘረጋ ክፍል ሲሆን፣ ብኔ ስምኣል ወይም «የስሜን (ግራ) ልጆች» ከኤፍራጥስ ስሜን የተገኘው ክፍል ነው።
1308	ከሱ ዘመን በኋላ «የሸንኖንግ ነገድ» ወይም « የነበልባል ነገሥታት » እስከ ኋንግዲ (ቢጫው ንጉሥ) ዘመን ድረስ እንደ ገዙ ይጻፋል።
1309	ሥነ ኑባሬ አንድ የ ሥነ ዲበ አካል ክፍል ነው።
1310	ልጇ ታዋቂ ሲሆን ፥ ጥሩ እናት አይደለችም የተባለውን በመቃወም እንዲያውም ለኤምኔም ስኬት ዋነኛው ምክንያት እንደሆነች ተናግራ ነበር።
1311	ያለ እዳው ዘማች ዋ ብሎ መቅረት የአማርኛ ምሳሌ ነው።
1312	ዋና ከተማ ፓልማ ዴ ማዮርካ ነው።
1313	እነ በላይ ዘለቀ ፡ ቀኛዝማች ለማ ነገዎ ያደረበትን በለሊት ከበቡት።
1314	ብዙ ሰዎች በቡና ሱቅ ፊት ትቀምጠው ቡና ሲጠጡ ይታያሉ።
1315	እና ገዢው ወይም ሻጩ ሰው የኮንትራቱ ጊዜ ሳያልቅ በፊት ትርፉን ወይም ኪሳራውን ተገንዝቦ ከኮንትራቱ መውጣት ይገባዋል።
1316	እኔ ሠርቼ በላቤ ወዝ ነው የማድረው፤ ገብርኤልም ሠርቶ ይብላ» ብሎ ስለቱን ላለማግባት ወሰነ።
1317	ይህ በጣም ጎበዝ ሥራ ነው።
1318	ይህ ስዕል ሁለት ቅጥ ያለው ኅዋ ሦስት ቅጥ ባለው መቼት ተጣምሮ ያሳየናል።
1319	ቀይ ወይን ጠጅና ነጭ ወይን ጠጅ የወይን ጠጅ ከወይን የሚሠራ ጠጅ አይነት ነው።
1320	እኔ ጎጃሜ ነኝ፣ እኔ ትግሬ ነኝ፣ እኔ ሸዋ ነኝ እያሉ መጣላቱ ቀርቶ ፩ ልብ ሆናችሁ ዳዊታችሁን ድገሙ።
1321	ጥላ ብዜት በሌላ ስሙ የዶት ብዜት ወይም የነጥብ ብዜት፡ በሂሳብ ጥናት፣ ሁለት እኩል አባል ያላቸውን የቁጥር ድርድሮች በመውሰድ፣ የአንዱን ድርድር በሌላው ድርድር አንድ ባንድ በማባዛትና የኒህን ውጤቶች ድምር የምናገኝበት ስሌት ነው።
1322	ንብ ቢሄድ ካጥር ሰው ቢሄድ ካገር የአማርኛ ምሳሌ ነው።
1323	ውጡ በጣም መራራ ስለ ሆነ፣ ከማር ተቀላቅሎ ሕጻናትን ጡት ለማስወጣት ተጠቅሞዋል።
1324	አጼ በካፋ ሲሞት ልጁ ኢያሱ መንገሱ ህጋዊ ቢሆንም ህጻን ስለነበር ሃይል ለማግኘት የግዴታ ከሌላ ቦታ የፖለቲካ መሰረት ማግኘት ነበረበት።
1325	ቀይ ተኩላ ወይም ቀይ ቀበሮ ኢትዮጵያ ውስጥ ብቻ የሚገኝ አጥቢ እንስሳ ነው።
1326	መቶ ወይም አንድ መቶ በተራ አቆጣጠር ከዘጠና ዘጠኝ የሚከተለው ቁጥር ነው።
1327	ወይ አዲስ አበባ ወይ አራዳ ጊዮርጊስ።
1328	ሁሉ ሞልቶ ተርፎ ምን ጐድሎ።
1329	ንብ ቢሄድ ካጥር ሰው ቢሰደድ ካገር የአማርኛ ምሳሌ ነው።
1330	ዳር ሲፈታ መሀል ዳር ይሆናል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
1331	ያለ ውሃ፣ የውሃ ድብ ሰውነት ይደርቃል እንጂ ለብዙ አመት አይሞትም፣ በውሃ እንደ ተመለሠ እንደገና ሕያው ይሆናል።
1332	ይህ ጨዋታ ብዙን ጊዜ በልጆች የሚተገበረው በክረምት ወቅት ትምህርት ቤት ሲዘጋ ነው።
1333	ሆዱ ሲሞላ ፍቅሩ ሌላ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
1334	ምን ጠፍቶ ዝግን ትሉ እንደሆን ሞልቷል።»
1335	አያ ጅቦም የሞተ ሰው መቀበሩን እንደማያውቅ ሆኖ በመደንገጥ ራሱን ይይዝና "ልንቀብረው?"
1336	ያው አገር በሴም ልጅ አርፋክስድ ርስት ስለ ነበር ነው።
1337	ያን ጊዜም አንድ ሰው በተደጋጋሚ ይርጋን ይሸለም ጀመር።
1338	ከኛ ወዲያ ፉጨት አፍ ለማሞጥሞጥ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
1339	ይህ ከሆነ በኋላ ስዉ የሚያውቃቸው ቀለሞች ይቀነሱ ማለት የተማረውን ማስቸገር ስለሆነ ተገቢ ኣይደለም።
1340	ይህ ከተማ በራስ ገዝ አስተዳደርነት የሚመራ ሲሆን አመሰራረቱ በደርዌን ወንዝ ዳርቻ ላይ ነው።
1341	እና እነም እሰጋ ነበር ።
1342	ይህ ማለት ነጠላ ኮከብ ስለ ሆነ የፈለክዋ ግማሽ በራስዋ ጥላ ስትሆን ነው።
1343	ሹም ቢሞት ሀምሳ የሹም ልጅ ቢሞት መቶ ሀምሳ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
1344	›› ያሉት አበው እውን ሁኖ ያሄዉ አሁን አንድ ስመ ጥር ጀግና ልናነሳ ተገደድን ‹‹ ፊት ፡ አውራሪ ፡ አየለ ፡ ተሰማ!
1345	ሸማ ለብሶ ስልቻ በቅሎ ጭኖ ለብቻ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
1346	ይህ ጥበብ ከየት እንደ መጣ ሳይንስ በግልጽ ባይነግረንም እንኳን ስያሜዎቹ «ደመ ነፍስ» ወይም «ውርስሜት» አንዳመለከቱ ከወላጅ የተወረሰ መንፈስ ወይም ስሜት እንደ ሆነ ይገመታል።
1347	ወሎ በዘር አማራ ወይም ቤተ አምሀራ ከመሆኑም በተጨማሪ የአማራ የዘር ግንድ መነሻም ጭምር ነው፡፡ ቤተ አምሀራ ማለት በቀድሞ ካርታዎች ላይ በሰሜን በሽሎ ወንዝ ፣ በደቡብ ጃማ ወንዝ ፣ በምእራብ አባይና በምስራቅ አፋር ያዋስኑታል ያዋስኑታል።
1348	ርብ ወንዝ ከጉና ተራራ ስር የሚፈልቅ ሲሆን በከምከም ወረዳ አድርጎ ወደ ጣና ሐይቅ የሚደባለቅ ወንዝ ነው።
1349	ሳን ማሪኖ ከተማ የሳን ማሪኖ ዋና ከተማ ነው።
1350	ይህ ህዝብ የራሱ የሆነ ባህል እና ወግ፡ ማለትም እንደ አነጋገር፡ አለባበስ፡ የሰርግ ፡ የለቅሶ ስነስራአት ያለው ኩሩ እና ጀግና ህዝብ ነው።
1351	ቀይ ባሕሩ በዚህ ወቅት ወንዝ ብቻ ከሆነ፣ እሱ የፊሶን መታወቂያ ሊሆን ይቻላል፤ ወይም የሕንድ ሥፍራ ያንጊዜ በአፍሪካና በአረቢያ አጠገብ ከሆነ፣ የፊሶን መታወቂያ ሌሎች እንደሚሉ ሕንዱስ ወንዝ ሊሆን ይቻላል።
1352	ሌላ ታሪክ ጸሐፊ ፕሊኒ እንደ ጻፈ ደግሞ፣ ሜኒስ መጀመርያ ጽሕፈትን የፈጠረው ነበረ።
1353	ስጋ ቁጠር ቢሉት ጣፊያ አንድ አለ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
1354	ይሀ ውንዝ ክድሮ ጅምር ሲፈስ የኖረ ነው።
1355	ስለ ንጉሥ ዒዛና ዘመነ ንግስ ፍፃሜ ወይም ስለ አሟሟቱ የሚዘረዝር ተጨባጭ መረጃ እስካሁን አልተገኘም።
1356	ዶሮ ከጮኸ የለም ሌሊት ከቡሄ ወዲያ የለም ክረምት የአማርኛ ምሳሌ ነው።
1357	እኔ ከዓፄ ኃይለ ሥላሴ ድንክ ውሾች ያነሰ ደመወዝ የሚያገኙ ሁለት የተራ ወታደሮችን አጣልቼ ለማደባደብና ሀገር ለማፍረስ አለመነሳሳቴን የሚያረጋግጥልኝ ከእናንተ በትዕዛዝ ያገኘሁትን ፍርድ ለመቀበል እዚህ መቆሜ ነው።
1358	ወደ ደቡብ አስከ ግብጽ ደቡብ ጠረፍ አስከ ኤሌፋንቲኔ (የቡ) ድረስ ገዛ።
1359	ይህ በጣም ቀላል የሆነ ምሳሌ ነው፤ እንዲያውም ብዙ አይነት ባሕርዮች በአንድ በራሂ ሳይሆን በበርካታ በራሂዎች ሊገዙ ይችላሉ።
1360	አጼ ሃይለ ሥላሴ በቅኝ ግዛት ወቅት የተወሰደውን መሬት ለኤርትራውያን አስመልሳለው ብለው ቃል ሲገቡ የኤርትራ ኦርቶዶክስ ቄሶች ሙሉ በሙሉ ደጋፊያቸው ሆኑ፣ በግልጽም የአንድነት ፓርቲ ደጋፊዎች ሆነው ይሰሩ ነበር።
1361	አዎ ደሞም ከዚያ አንድ ቀልድ ነበረች ።
1362	ይህ ፈለክ በዚህ ረጨት ውስጥ ከሚገኙ ፈለኮች በመጠኑ ትንሹ ነው።
1363	ይህ ፈለክ በዚህ ረጨት ውስጥ ከሚገኙ ፈለኮች በግዝፈቱ የመጀመሪያውን ደረጃ ይይዛል።
1364	ይህ ከሆነ በኋላ ባህር ንጉስ ይስሃቅ የተባለው ያሁኑ ኤርትራ መሪ በአጼ ሚናስ ዘመን ያመጸ ቢሆንም ልጁ ሲነግስ የልጁን ስልጣን ተቀበለ።
1365	ስነ ልቦና ማለት በሰው ውስጥ የሚኖር እንስሶች የሌለላቸው ነፍስ ማለት ነው።
1366	ኪህ አኳያ በዚህ ስፈራ ነበሩ ህዝቦች የኢነርያንና የሲዳማ ህዝቦች እንደሆኑና የጉራግ ህዝብ ከምስራቅ አቅጣጫ መጥቶ ከእነዚህ ነባር ህዝቦች ጋር እንደተዋሃደ በርካታ የታሪክ ምሁራኖች የሚስማሙበት ቢሆንም የጉራጌን ህዝብ ታሪክ በጥልቀት ስንመረምረው ደግሞ እውነታው ከዚህ ሌት እንደሚል በመጀመሪያው ምእራፍ ላይ ለማየት ተሞክሯል ።
1367	እሱ ከሞተ በኋላ ይርጋ ከአባ ጊዮርጊስ ወደ ጎንደር ተመለሰ።
1368	ይህ ንጉስ ገደረ ደቡብ አረብ ከዘመተው ገደረ (ገደራ) ጋር አንድ ስለመሆኑ እስካሁን ማረጋገጫ የለም።
1369	ቁራ ሲነጣ አህያ ቀንድ ያወጣ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
1370	ይህ ባሕር እስከ አሁን ዘመን የኢካሮስ ባሕር ወይንም ኢካርያ ይባላል።
1371	ይህ ግፊት ወይም ስበት በብዙ ምክንያት ሊመጣ ይችላል፣ ለምሳሌ በመሬት ስበት፣ በማግኔት፣ ወይም ደግሞ በሌላ የቁስን ፍጥነት በሚቀይረ ነገር ሁሉ ይመጣል።
1372	ሴት እራሱ ከሞተ በኋላ ልጆቹ አመጸኞች ሆኑ፣ የእግዚአብሔርን ትዕዛዝ ንቀው ወደ ቃየል ልጆች ወረዱና ከነርሱ ጋር ተደባለቁ፤ አብረው ክፉ ልጆች (ናፊል) ወለዱ።
1373	ይህ እገዳ ከብዙ አለም አቀፍ ውድድሮች እንድትታገድ ያደረጋት ሲሆን እገዳው በቅርቡ ተነስቶላታል።
1374	አቶ አበበ አንድ ዓመት በዋና መላክተኛነት ካገለገሉ በኋላ ጥቅምት ፲ ቀን ፲፱፻፵፪ ዓ/ም በሹመት ዕድገት አምባሳዶርነት ተሹመዋል።
1375	ስሙ ደግሞ ኦሩስ ይባል ነበር።
1376	ይሄ በሽታ በዚያ ወቅት በዓለም ላይ ተሰራጭቶ የነበረው የ« እስፓኝ እንፍልዌንዛ» በመባል የሚታወቀው የጉንፋን 'ወረርሽኝ' ነው።
1377	ይህ ቅዱስ ስዕል አሁን ያለበት ቦታ በእርግጥ ባይታወቅም፣ በአውሮፓ አብያተ ክርስትያናት ውስጥ አንዳንድ ስዕል ለምሳሌ የጄኖቫ ቅዱስ መልክ ኦሪጂናል ቅጂ እንደሆነ የሚያምኑ አሉ።
1378	እኔ መቼም በገዛ አገሬ ሁለተኛ ዜጋ አልሆንም!”
1379	ወደ ሰማይ ካረገ በኋላ ከፈጠው የሰው ልጅ ጋር በሐላሌ አማካይነት ይገናኝ ነበር።
1380	ይህ በስመ ሞክሼ ፊደል መቀነሰ ሳይሆን ፊደል ማስወገድ ነው።
1381	ቅና ያለው በናቱ ብልት ይቀናል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
1382	ጋዛ ስላጤ የጋዛ ስላጤ በደቡብ ፍልስጤም ሜድትራኒያን ባሕር ዳር ላይ የሚገኝ አነስተኛ ግዛት ነው።
1383	አቶ ሀዲስ ከሥነ ጽሑፍ ሙያቸው ከደረሷቸው መጻሕፍት በተለየ ትልቅ ዝና ያተረፈላቸው ‘ፍቅር እስከ መቃብር’ አዲስ አበባ በታተመበት ጊዜ እሳቸው ኑሯቸው ሎንዶን እንደነበረና “አብሮ አደጋቸው” አቶ መሀሪ ካሣ እንዳሳተሙላቸው በመጽሐፉ የምስጋና ገጽ ላይ አስፍረውታል።
1384	እሱ እንደ ሞተ፣ ግዛቱ ለጊዜው በየከተማው ተከፋፈለ።
1385	ኋላ ጉዳቱ የከፋ ሊሆን ይችላል!
1386	ይህ ዝርያ ምንም ጥቅም የለውም።
1387	ይሄ ሬናል ኮሊክ ተብሎ የሚታወቅ ልዩ የህመም ስሜት ሃይለኛ ተብለው ከሚታወቁ የህመም ስሜቶች የሚመደብ ነው።
1388	ካም ከዚያ ወጥቶ ከተማ በአራራት ደቡብ ገጽ በሚስቱ ስም እንደ ሠራ በኩፋሌ ይጨመራል።
1389	ይህ ክፍል ትግረ ቋንቋ በሚናገሩ የቤኒ አሚር ጎሳዎች የሚመራ ቢሆንም በውስጡ ሌሎች ብሔሮችን አጠቃሎ ይዟል።
1390	አጼ በካፋ ከሞቱ በኋላ ከተወሰኑ ወንዶች ጋር ለአጫጭር ጊዜያት ትወጣ ነበር ተብላ ትታማ ነበር።
1391	ይህ ሲሆን ታዲያ ተስፋ መቁረጥ፣ የኅልውና ድንጋጤ ፣ ባይተዋርነት፣ ድብርትና መሰረተ ቢስነት የተባሉ የኅልውና ቀውሶች የሰውን ልጅ ይጋረጣሉ፣ እኒህን እንቅፋቶችን የማሸነፍ ዘዴ መቀየስ የኅልውነት ፍልስፍና አይነተኛ አትኩሮት ነው።
1392	ይህ ክፍት ቦታም ጣሪያ የሌለውና በልምላሜ የተሸፈነ ነው።
1393	መቶ አለቃ ግርማ ወልደ ጊዮርጊስ ከመስከረም ፳፰ ቀን ፲፱፻፺፬ ዓ/ ም ጀምሮ ለሁለት ዙር እስከ መስከረም ፳፯ ቀን ፳፻፮ ዓ/ም የኢትዮጵያ ፕሬዚዳንት ሆነው ያገለገሉ አዛውንትና ከዘውድ ስርዓት ጀምሮ በደርግ እና በኢሕአዴግ መንግሥት የሠሩ የቀድሞ ወታደር ናቸው።
1394	እነ በላይ ዘለቀ ይህን አላወቁም።
1395	ይህ ክፍል አንድ አንድ ዘመቻወችን ወደ ቆላው ቢያደርግም፣ አልፎ አልፎም ከውጭ ሃይሎች እርዳታ ቢያገኝም፣ በአጠቃላይ ግን የአስተዳደሩ ስርዓት ሙሉ በሙሉ ኢትዮጵያዊ ባህልንና ትውፊትን የተከተለ ነበር።
1396	ይሄ ማለት ደግሞ ከላይ እንደሠፈረው፣ ብላቴን ጌታ ማኅተመ ሥላሴ ወልደመስቀል በ”ዝክረ ነገር” ላይ “ትንሹም ትልቁም ንጉሠ ነገሥቱ የእግዚአብሔር ተወካይ ነው ብሎ ስለሚያምን የእርሱን (የንጉሠ ነገሥቱን) ትዕዛዝ ያለአንዳችም ሰበብ ወይም ማመካኘት በደስታ ይቀበላል።
1397	ሌላ ጽላት ደግሞ ናራም-ሲን የሚከተሉትን አሸንፎ ያዙ፦ የጉቲዩም ንጉሥ ጉላዓን፤ እንዲሁም ካክሙም፣ ሉሉቡም፣ ሐሑም፣ ቱሩኩም፣ ካነሽ ፣ አሙሩ ፣ ዴር፣ አራሪ፣ ካሳውያን፣ ሜሉሓ ፣ አራታ ፣ ማርሐሺ፣ ኤላም ፣ አፑም፣ አርማኑም፣ ሐና ።
1398	ይህ ክብረ በዓል በቢቢሲ ፣ በስካይ ኒውስና በሌሎች ዓለም አቀፍ ቻናሎች በቀጥታ ከመተላለፉም በላይ፣ በጊነስ የዓለም ሪከርዶች መዝገብ ከፍተኛውን ሥፍራ መያዙ ተነግሮለታል።
1399	ኑሮ ካሉት ፍሪጅ ይሞቃል አለ የቢራ ጠርሙስ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
1400	አይ በሥር በኩል ልናልፍ ነው አሉት ይባላል።
1401	ወደ ሀገር ውስጥ የሚገባ ዕቃ ቀረጥ እንዲከፈልበት ስለተደረገም ለመንግስት ከፍተኛ የገቢ ምንጭም ሆኖ ነበር።
1402	እና ምናሉ ካሳዬ አራጋው ያነ ወደሞጣ ይሄዱ ነበርና እግረ መንገዳቸውን ቆምጬን አንደ ላናግረው ብለው ና ብለው ቢጠሩት ያንን የስፖርት ሜዳ እየሰራ "አይይ እኔ አልመጣም አብዮት የማያቁዋርጥ እንቅስቃሴ ነው ።
1403	ራጋ ሙዚቃ ማለት ለስለስ ያለ አይነት ኢንስትሩመንታል ያለው ሙዚቃ ነው።
1404	ኦና ማለት ምንም አይነት ቁስ የሌለበት ኅዋ ነው።
1405	ዋጋ ማለት የስራ መለኪያ ነው።
1406	ናስ ዘመን ወይም የነሐስ ዘመን በ«ሦስቱ ዘመናት» አስተሳሰብ ከድንጋይ ዘመንና ከብረት ዘመን መካከል የነበረው ዘመን ነው።
1407	ከ፲ አመት በኋላ ሳርጎን ባረፈ ጊዜ ግን ሶርያ እንደገና ነጻ ሆነ፣ ያንጊዜ ወደ ግብጽ ተጽእኖ ተዛወረ።
1408	ይህ ቅልጥ አለት በሌሎች እንደ መሬት ባሉ ቋጥኛዊ ይዘት ያላቸው ፕላኔቶችም ውስጥ እንደሚኖር ይገመታል።
1409	ጥሩ ወይም መጥፎ ተረትና ምሳሌ ይሁን አይሁን እንደ ርዕዮተ አለማችን ይወሰናል።
1410	ዶሮ ከጮኸ ሌሊት ከደብረ ታቦር ወዲያ ክረምት የለም የአማርኛ ምሳሌ ነው።
1411	ይህ አገር ቀድሞ ኤማጥያ ይባል ነበር።
1412	ይህ በሽታ በዚህ የዕድሜ ክልል ያሉትን ያጠቃል ባንልም በአብዛኛው ለበሽታ የተጋለጡት ከሁለት እስከ ሠላሳ ዓመት የዕድሜ ክልል ውስጥ የሚገኙት የኀብረተሰብ አባላት ናቸው።
1413	ቆጮ በቂጣ ወይም አምባሻ መልክ ይዘጋጃል።
1414	ቤሬ ወይም አሳማ በጥብስ ወይም በወጣወጥ፣ ፎርማጆ፣ ኩስኩስ፣ ሩዝ ፣ ባቄላ ፣ ፍራፍሬ በሰፊው ይጠቀማሉ።
1415	በሬ ተዋጊ መሆኑ ከታወቀ ግን፣ ባይጠብቀውም፣ በሬ ለበሬ ይመልስና የሞተው ለርሱ ይሁን።
1416	ያው ሁሉም ሰዎች ቢያንስ ቢያንስ አንድ አይነት ምግብ መብላት አለባቸው ስለዚህ (ተ ተ +) ነው ማለት ነው።
1417	ብዙ በሮች ያሉት የግድብ አይነት ሲሆን በሮቹን በመክፈትና በመዝጋት በውስጡ የሚያልፍን የውሃ መጠን ለመቆጣጠር የሚያገለግል የግድብ አይነት ነው።
1418	ይህ ኩሁሉ ጎበዝ ለሆኑት ተማሮች ነበረ።
1419	ይህ የዘር ህዋስ ከሌሎች የአካል ህዋሳት ጋር ሲነፃፀር አብዝኛዎቹ መደበኛ ህዋሳዊ ክፍሎች የተሟጠጡበትና፣ ለፅንሥ ምስረታ ብቻ የሚያስፈልጉ ነግሮችን የያዘ ህዋስ ነው።
1420	ይህ ጽሑፍ ይዞታ በተለይ ከድሮው ጥንታዊ መንግሥት የሀረም ጽሕፈቶች የተወሰደ ነው።
1421	፩ዱ በላይ እሱም ፌኒየስ ፋርሳይድ ነው፤ ፪ቱ ከርሱ ጋር ማክ ኤጠር፤ ፫ኛው ማክ አንግን፤ ፬ኛው ካይ፤ ፭ኛው አመርጊን ማክ ናዕንደ ማክ ነኑዋል፤ ፮ኛው ፈርኼርትነ፤ ፯ኛው ተማሪው፤ ፰ኛው ከንፋላድ፤ ፱ኛው ተማሪው፤ ፲ኛው መሠረቱ በአንድ እሱም ትሬፎካል።»
1422	ሆዱ ናረት ሙያው ከጅረት የአማርኛ ምሳሌ ነው።
1423	ይሄ በሽታ በኋላ ኤይድስ የተባለው በሽታ ሲሆን ሠላሣ ዓመታት እንኳን ባልሞላ ጊዜ ውስት በዓለም ላይ ወደ ሃያ አራት ሚሊዮን የሚጠጉ ሰዎችን ሕይወት ወስዷል።
1424	›› እንደ ተባለ አየለም በልጅነቱ ለሸክም አይመችም ነበረ ሲያወጡት ደረት ሲያወርዱት ጉልበት ይጎነትላል፡፡ አገሬውም ‹‹ እግሩ ፡ ለጠጠር ፡ ደረቱ ፡ ለጦር ፡ የተመቸ ፡ ነው!
1425	ይህ ክሩድ ዘይት በሁለት የመለያያ ዘዴዎች ይመደባል።
1426	አቶ መለስ ዜናዊ ጠቅላይ ሚኒስትር እንዲሁም ዶ/ር ነጋሶ ጊዳዳ ፕሬዝዳንት ሆነው ተመረጡ።
1427	እኔ አለኝ ቁስል ያንቱን የሚመስል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
1428	ይህ ማለት አንድ ግለሰብ ያለውንና ያመነበትን የሥነ ምግባር ዋጋ ጥሶ በተቃራኒ ሲሄድ የራሱ አዕምሮ እንዲወቅሰው የሚያደርገው የዚያ ሰው ህሊና ነው ይባላል።
1429	እኔ እንደ አንተ ምስኪን አስተዳዳሪ ነኝ!
1430	ሌላ ጽላት እንደ አረምኔ እምነታቸው ንጉሥ ኢዲን-ዳጋን በሰዶማዊ ሠልፍ እንደ ታየ ይናገራል።
1431	›› እንደ ተባለ አየለም የጀግንነት ባህሪው የተለየ ገና በንጭጩ በደረቱ ነው፡፡ ‹‹ የማይችሉት ፡ ድንጋይ ፡ ሲያወጡት ፡ ደረት ፡ ሲያወርዱት ፡ ጉልበት ፡ ይመታል!
1432	ፓፓ ወይም ጳጳሱ በመባል የሚታወቀው የሮማው ጳጳስ፣ የቤተክርስቲያን መሠረተ እምነቶች በኒቂያው የሃይማኖት መግለጫ ውስጥ ተጠቃለው ቀርበዋል።
1433	ሙቅ ውሀና የሰው ገንዘብ አይጠቅምም የአማርኛ ምሳሌ ነው።
1434	ይሄ መርህ በብዙ ሳይንስ ተሞክሮወች እንደተጋገጠ፣ ምንጊዜም ፀንቶ ይሰራል።
1435	ጌታ ሆይ፥ ይህን ኃጢአት አትቍጠርባቸው ብሎ በታላቅ ድምፅ ጮኸ።
1436	ይህ ዘመን የሰው ስብዕና የተዋረደበት፣ ገንዘብ ከሰው ይልቅ የተወደደበት፣ ፍቅርና ዘመድ ወደ ገንዘብ የተለወጠበት ዘመን ነበር።
1437	ራስ ጉግሣ እስከ መስከረም ፲፯ ቀን ፲፱፻፱ ዓ/ም ድረስ የወይዘሮ ዘውዲቱ ምኒልክ ባል ነበሩ።
1438	ይህ አካል በብዙ እጽዋቶች ላይ የሚገኝ ሲሆን ለብዙ መቶ አመታት ለነዳጅነት እንዲሁም ለግንባታ መሳሪያነት ሲጠቅም ቆይቷል።
1439	እና ሌሎች ታዋቂ ኮሜዲያን ጋር ተሳትፎ አለው።
1440	ያለ ዝናብ ነጎዳ ያለብድር እዳ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
1441	አፈ ታሪክ ይሁን እውነተኛ ታሪክ ስለ ጋውስ የሚነገር ዝና አለ።
1442	ሹም ለመነ አዘዘ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
1443	ዳሩ ግን፣ ከዚያ አንዳንድ ሌሎች የሱመር ታሪክ ሊቃውንት ለምሳሌ ሳሙኤል ክሬመር ምናልባት ከዕውነተኛ የሉጋል-አኔ-ሙንዱ ጽሑፍ ተቀዳ በመገመት ባዮች ናቸው።
1444	አባ መልከ ጻዲቅ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ከአለት የተፈለፈ ቤተ ክርስቲያን ነው።
1445	ይህ ከተማ ከሮሜ መንግሥት ዘመን አስቀድሞ ፓሪሲ የተባለው የኬልቶች ጎሣ ዋና ከተማቸው ሉኮቶኪያ ሆኖ ነበር።
1446	ይህ ከተማ ከሮሜ መንግሥት ዘመን አስቀድሞ ሊንጎናውያን የተባለው የኬልቶች ጎሣ ዋና ከተማቸው አንደማንቱኑም (ወይም ሊንጎኔስ) ሆኖ ነበር።
1447	ይህ ከሆነ ዘንዳ ቴሌቪዥን ምስል መቅጃውንም ሆነ ምስል መቀበያውን መሳሪያ ሁሉ ያጠቃልላል ግን በተለምዶ ቴሌቪዥን የምንለው ምስል መቀበያውን ብቻ ነው።
1448	ይህ ደስታ ብዙም ሳይቆይና ስሜቱ ሳይደበዝዝ ገላነሽ ሕይወት ላይ አስደንጋጭ ክስተት ተፈጠረ።
1449	ስመ ጥሩው ተዋጊ ሄራክሌስ በደረሰ ጊዜ በመጀመርያ ወደ ምድር ጥሎት ሲሆን እናቱ ሆና እንደገና አበረታች።
1450	ጫማ አለም አቀፍ የርዝመት መለኪያ አሀድ ነው።
1451	ወደ ቅርቡ ዘመን ስንመጣ፣ ጎርጎራ በዐፄ በእደ ማርያም ዜና መዋዕል ላይ ተጥቅሶ የሚገኝ ሲሆን፣ ከጊዜ ወደ ጊዜ ለጥንቶቹ የኢትዮጵያ መሪዎች ማረፊያ እየሆነ መጥቶ በመጨረሻ በአጼ ሱሰንዮስ የአገሪቱ ዋና ከተማ ለመሆን የበቃ ክፍል ነው የአጼ በእደ ማርያም ዜና መዋዕል ።
1452	ኩሬ ወይም ሃይቅ ሲሸፈን፣ ጸሓይን ወይም ሌሎችን አትክልት፣ አሦችን ይክለክላል፤ ለትንኝ እና ለብዙ ተላላፊ በሽቶች መኖሪያ ይሆናል።
1453	ቁስ አካል ማለት ማናቸውም ተጨባጭ ነገሮች የተሰሩበት አካል ማለት ነው።
1454	ወደ ግብጽ ተልኮ የነበረው ጥንታይ የተሰኘው የንጉሡ መልዕክተኛ ሃቀዲን በተባለ የይፋት ገዢ መታሰር በመጨረሻ ጦርነቱ ገንፍሎ እንዲወጣ አደረገ።
1455	ስለ አሹር ዱጉል በተጨማሪ እንዲህ ይተርካል፦ «አሹር-ዱጉል ዲቃላ ልጅ ነበረ፣ የዙፋን ማዕረግ አልነበረውም።
1456	ስሟ ከሥነ ቅርስ የሚታወቅ ከአንድ የአልባስጥሮስ ገል ብቻ ነው፤ ሎሌዋ ለመቅደስ ያቀረበ ዕቃ መሆኑ በጽሑፉ ይነብባል።
1457	ልጁ ኢዳዱ እንደ ተከተለው ይሆናል።
1458	ሞት ለሰው ልጆች የመጣበት ምክንያት አዳም እና ሕይዋን በዓመፃ ጸባይ የተከለከውን ፍሬ ተመግበው ከዔድን ገነት ስለ ተሰደዱ እንደ ሆነ ይመስላል።
1459	ማን ሙሽራ ቢልሽ ትኳያለሽ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
1460	ይህ ስሌት አሁን ካለንበት የላፕላስ ሽግግር ቀመር ጋር ተመሳሳይ ቢሆንም ዳሩ ግን ያሁን እውቀት አካል እንጂ ሙሉ በሙሉ የላፕላስ ሽግግርን እንደማይወክል ስምምነት ላይ ተደርሷል።
1461	ይህ ጸባይ ከጎን በሚታየው የዕውነታ ሠንጠረዥ ተብራርቶ ይታያል።
1462	ስለ ጽንሰ ሃሳቡ ማብራሪያ ግስበትን ይመልከቱ።
1463	አቶ መለስ ዜናዊ የሽግግሩ መንግሥት ፕሬዚዳንት ሆኑ።
1464	አቦ ሸማኔ አሁን የሚገኘው በአንዳንድ ቦታ በአፍሪካና በፋርስ ብቻ ነው።
1465	ጡት አጥቢ አጥቢ እንስሳት የምንላቸው የጀርባ አጥንት ያላቸው ከሚባሉት የእንስሳት ስፍን ውስጥ የሚገኝ መደብ ነው።
1466	ይህ ማለት ቅርብ የሆነውና በአፍሪካና በአውሮፓ መካከል የሚገኘው የጂብራልታር ወሽመጥ ሳይሆን አይቀርም።
1467	ይህ አዲሱ ፖሊሲ በኤርትራ እንቅስቃሴዎች ላይ ወታደራዊ ድልን በመቀዳጀት ላይ ያተኮረ ነበር።
1468	ዓፄ አምደ ጽዮን ፲፫፻፲፬-፲፫፻፵፬ ዓ/ም የድንኳን ከተማቸውን እንደተከሉባት ይነገራል።
1469	መቼ ይሆን ጊዜየ የሚመጣው?"
1470	ስለ ሐረር ዘመቻ የሚያትት።
1471	ኖህ ቀንና ሌሊት በማገንባት ላይ ኖረ፣ ደግሞ በመርከቢቱ ላይ ሲሆን ለአመቱ አላንቀላፋም ይባላል።
1472	ልጄ ሆይ፥ አንተ በሕይወትህ ሳለህ መልካም እንደ ተቀበልህ አስብ አልዓዛርም እንዲሁ ክፉ፤ አሁን ግን እርሱ በዚህ ይጽናናል አንተም ትሣቀያለህ።
1473	ሌላ ታዋቂ ምሳሌ ብንወስድ፣ ሁለት መንትያ እህትማማቾች ቢኖሩና አንዱዋ በመንኮራኩር ከመሬት ተነስጣ በብርሃን ፍጥነት በሚጠጋ ፍጥነት ጠፈርን አሥሳ ከስልሳ አመት በኋላ ብትመለስ፣ መንትያዋን አርጅታ ስታገኛት፣ ተመላሿ ግን ገና ወጣት ናት።
1474	ኮሶ የሰው እንጂ የእንስሳት በሽታ ኣይደለም።
1475	ንብ ማነብ ሌላው የብሔረሰቡ ተግባር ሲሆን ከቤት እንሰሳት የዳልጋ፣ የጋማ ከብቶችንና ፍየሎችን ያረባሉ።
1476	የኔ ከተማ ትንሽ ብትሆንም፣ መልካም ናትና ለሁለታችን በሰላም ለመኖር ትበቃለች።
1477	ይህ ክፍያ ለወጭ ከተከፈለው ገንዘብ ያንሳል።
1478	እነ በላይ ዘለቀ ይዞታቸውን ከባንዳ ለማጽዳት አገሩን እያሰሱ ደብረ ወርቅ አካባቢ ደረሱ።"
1479	ይህ ፓርቲ ትልቅ የኢትዮጵያ መንግሥት እጅ ነበረው አቋሙም ያለምንም ድርድር ከኢትዮጵያ ጋር መዋሃድ የሚል ስለነበረ።
1480	ፈሪ ለናቱ ጀግና ለጀግንነቱ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
1481	ይህ ተጎዥ ኑድል የተባለውን የቻይኖች የምግብ አይነት ወደ አገሩ ጣልያን በማምጣት የፓስታ ስራ አሰራርን ለጣሊያኖች ለመጀመሪያ ጊዜ አስተዋውቋል።
1482	እሱ እንደ ጻፈው ማራጦኒዮስ የኦርጦፖሊስ ተከታይ አይባልም፤ ይልቁንም የኦርጦፖሊስ ሴት ልጅ ቅሪውሶርጤ፣ የቅሪውሲርጤም ወንድ ልጅ (በአፖሎ) ኮሮኖስ ይጠቀሳሉ።
1483	ወደ አገሩ ግብጽ በተመለሰበት ጊዜ ግን ወንድሙ አለቃው ቲፎን ገደለው።
1484	ባል ያግቡ እንጂ ከወላጆቻቸው ቤት ሳይወጡ አብረው እየኖሩ ሲያስተምሩና አባታቸውን ሲረዱ በማኅበራዊ ክንዋኔዎችም ሲሳተፉ ኖረዋል።
1485	ብዙ የአሳ ዘሮች በህልውናቸው ዘመን ፆታ የመለወጥ ፀባይ ይታይባቸዋል።
1486	ወደ ሽከታ ዓለም ከመዛወራቸው በፊት በጦር መሐንዲስነት እና በተለያዩ ወታደራዊ ሥልጣኖች ተመድበው ይሠሩ ነበር።
1487	ልጅ ሀይሉ በለው ለደብዳቤዎቹ አንድም መልስ ሳይሰቱ አንድ ቀን አንድ የትእዛዝ ደብዳቤ ላኩበት።
1488	ገና ኮሌጅ በገባ በመጀመሪያው ሴሜስተር ላይ ሳይንሳዊ ጥናት በማካሄድ አድናቆትን ያገኘው አንስታይን የተፈጥሮ ሳይንስ ትምህርትን የሚያፈቀረው ለንድፈ ሃሳብ (ቴዮሪ) ሳይሆን ለተግባራዊ አጠቃቀም ነበር።
1489	አቶ ቆምጬ ጥፋት የለብዎትም፡፡ የልማት ሰው ነዎት፡፡ ወደፊትም ልማት ይስሩ.
1490	አቶ መርሻ አድዋ ስለመዝመታቸው የሚታወቅ ነገር እስካሁን የለም።
1491	ይህ ችግር በዘረ-መል ወንድ ልጅ ከእናቱ ሊወርሰው በሚችል ጤናማ ያልሆኑ ዘረ-መሎች እና የማርጊያ ቅመሞች ማነስ ይከሰታል።
1492	ይህ ከሆነ ከኤች·አይ·ቪ ነፃ የሆነውን ወዳጅ ከቫይረሱ ለመጠበቅ ይረዳል።
1493	አቶ ከበደ ሚካኤል "ታሪክና ምሳሌ - ፩ኛ መጽሐፍ" በተባለው ድርሰታቸው ላይ፦ ሰንደቅ ዓላም የነጻነት ምልክት የአንድ ሕዝብ ማተብ፤ የኅብረት ማሰሪያ ጥብቅ ሐረግ ነው።
1494	ሻይ ቅጠል ወይንም «ካሜሊያ ሲኔንሲስ» በመባል የሚጠራው ችግኝ ሻይ ለማዘጋጀት የሚጠቅም እና ዓመቱን ሙሉ የሚለመልም ሲሆን ለመጀመሪያ ጊዜ የተገኘውም በቻይና እና በህንድ ነው።
1495	ስሙ ሴማዊ ስለሆነ («የአሹር አገልጋይ»)፣ በአሦር ነገሥታት ዝርዝርም ላይ ከእርሱ የቀደሙት ስሞች ሴማዊ ስለማይመስሉ፤ በዚህ ወቅት አዲስ ሴማዊ ( አሞራውያን ወይም አካድ ) ሥርወ መንግሥት በአሦር እንደ መሠረተ ይገመታል።
1496	ይህ ደግሞ በነብዩ (ሶ.ዐ.ወ) እንደተነገረው የሠማያዊው ክብር ሥጦታ መገለጫ ነው።
1497	ዓጼ ይኵኖ አምላክ (የዘውድ ስም ተስፋ እየሱስ) ከነሐሴ ፫ ቀን ፲፪፻፵፭ ዓ/ም ጀምሮ ለ አሥራ አምስት ዓመታት ነግሠዋል።
1498	ብዙ ታዋቂ አይቦች (ፍሮማጆ) ለምሳሌ ጉዳ ፍሮማጆ፣ ከኔዘርላንድ አሉ።
1499	ያለ እዳው መዝመት ዋ ብሎ መቅረት የአማርኛ ምሳሌ ነው።
1500	ይህ ብረት ለማገር ፣ ጠርብ ፣ አውራጅ ወይንም ሌላ የመዋቅር አይነቶች መብሻነት አልያም ደግሞ እንደ ግንብ ላሉ መዋቅሮች መፈልፈያነት ይጠቅማል።
1501	ይህ ብረት ለማገር ፣ ጠርብ ፣ አውራጅ ወይንም ሌላ የመዋቅር አይነቶች ማያያዣነት ያገለግላል።
1502	ዓፄ በእደ ማርያም ፤ በተወለዱ በ ሠላሳ ዓመታቸው፤ በነገሡ በአሥር ዓመታቸው ባልታወቀ ህመም ሞቱ።
1503	ይህ ሁኔታ ለፍቅር ፣ ለደስታና ለማዝናናት የሚገባ ብቻ ሳይሆን፣ በተለይ ልጆችን ለመውለድና በቤተሠብ ለማሳደግ ያስመቻል።
1504	ይህ በዚህ እንዳለ ዘ-ድንግል ከእስራቱ አምልጦ በጎጃም ውስጥ ተሸሸገ።
1505	እና ሙልጭ ዎጣሁ፡ እና መና ቀረሁ ሌሎቺም የራሳቸው የሰውነት ቋንቋ አላቸው።
1506	ይህ ሁኔታ ከንጉሱ ጋር ጥል ፈጠረ።
1507	ይህ ወረዳ በሰሜን ሸዋ ዞን የሚገኝ እና ብዙ የተዘፈነለት የፍቅርና የጀግና ሃገር ነው።
1508	ያለ ክንፍ መብረር ያለ ስራ መክበር የአማርኛ ምሳሌ ነው።
1509	ይህ ቀመር በተሰጠ ዝግ ገጽታ (ለምሳሌ ሉል ) ያለን የኤሌክትሪክ ፍሰት ያለካልኩለስ ጥረዛ ያገኛል።
1510	እና እኔም አልሰራ ካሉ ይቅር እንጂ የምን ክስ የምን ጣጣ ነው ብየ ተከራከርኩ ።
1511	ሳን ሉዊስ የእግር ኳስ ክለብ በሳን ሉዊስ ፖቶሲ፣ ሜክሲኮ የነበረ እግር ኳስ ክለብ ነው።
1512	ይህ አለም ከላይም ሆነ ከታች ከጎንም ሳይቀር የተሰጠው ትርጉምም ሆነ ህግጋት የሉትም።
1513	ሆድ ሆዴን የምትል ወፍ አለች ምናለች የአማርኛ ምሳሌ ነው።
1514	ሆድ ዘመድ ሳይወድ አፍ እህል ሳይለምድ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
1515	ይህ ሊሆን የቻለው መካ ውስጥ ፈጣሪአቸውን በነጻነት ማምለክ ስላልቻሉ ወደ ሀበሻ ( አክሱም ) እንዲሰደዱ ነብዩ ሙሀመድ (ሰ.አ.ወ) ተከታዮቻቸውን በመምከራቸው ነበር።
1516	አቶ በላይ የዓድዋ ሰው ናቸው።
1517	እነ ስንት የገጠር ስራ አለብኝ ፤ ከተቻለኝ አስፈቅዳለሁ ።
1518	ዛር ልመና ሳይያዙ ገና ከተያዙ ብዙ ነው መዘዙ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
1519	ዲበ አካል የሚለው ቃል ከሁለት ቃላት የመጣ ነው።
1520	ይህ መደብ የነባር ቃል ተቀይሮ በሌላ ትርጉም ያገኙት ምልክቶች ናቸው።
1521	ማን ያውራ የነበረ ማን ይጨፍር የሰከረ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
1522	ደጉ ነገር ሳያልቅ ክፉ መናገር የአማርኛ ምሳሌ ነው።
1523	ሁሉ ነገር በህጻን ልጅ ተጀምሮ እንደገና በህጻን ማብቃቱ የኒሺን የዘላለም ምልልስ ጽንሰ ሃሳብ የሚያንጸባርቅ ነው።
1524	እደ ልቡና ለጸሎት እደ ሰብእና ለመስዋእት የአማርኛ ምሳሌ ነው።
1525	እኔ ከሰው የተለየ ስራ አልሰራሁ ።
1526	ያለ ዝናብ ልብስሽ ወደ ትምህርት ቤት ሂጅ፣ ከዚህ በላይ ክርክር አልፈልግም፣ አንቺ ታሸንፊያለሽ።
1527	ይህ ስእል በአሁኑ ጊዜ በለንደን ከተማ ብሄራው ጋሌሪ ሙዚየም ውስጥ ይገኛል።
1528	ስሙ በራሱ የሚፈራ እና የሚከበር በመሆኑ ለመልካም ስራ ካልሆነ ለክፉ ተግባራት ማለትም ለማታለሊያነት፣ ውሸት ለመናገር፣ ወዘተ አይጠራም።
1529	ዛሬ አገሬ ከግብጽ እና ከላይቤሪያ ጋር ሆና እናንተ ከጣልያን ጋር በማደም የአፍሪቃን ሕዝቦች ለመጨቆን የምትጫወቱትን ሚና በጥንቃቄ እየተመለከትን ነው።
1530	ይህ መረጃ ከኩፋሌ ጋር አይስማማም።
1531	አቶ አበበ አንጣሎ ወዛ በሰሜናሜሪካ ነዋሪ ሲሆኑ የመጀመሪያውን የሳንዲየጎ ከተማ ኢትዮጵያዊያን ማህበር በማቋቋም የተቸገረን ወገናቸውን በሃሳብ በህግ አማካሪነትና በትርጉም ስራ በመርዳት ዝናን ያተረፉ ስመጥር ኢትዮጵያዊ አሜሪካዊ ናቸው።
1532	ባኩ እጅግ ጥንታዊ ነው።
1533	ይሄ ገንዳ በጊዜው ለዋና እና ዓሣ ለማርቢያነት ያገለግል ነበር።
1534	ዳኛ ፍርድ አይከላ እህል ጎታ ይሞላ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
1535	ይህ ፈለክ በመሬት ሰማይ ላይ ከሚታዩ አካላት እንደ ጨረቃ ሁሉ ግዙፉ አካል ነው።
1536	ብዙ ሰዎች ተገደሉ ብዙም መቶ ተቆሰሉ።
1537	በቂ እድሜ ከኣገኘ በኋላ ብዙ እንቁላሎች ያሉት እየተቀነጠሱ ሹጥ ሆነው ከሰገራ ጋር ወይም ለብቻቸው ይወጣሉ።
1538	ይህ እጅግ ከፍተኛ ቁጥር ነው።
1539	ይህ እጅግ ሃይለኛ የሆነ ሂሳብ ፣ በአለንበት የኮምፒውተሮች ዘመን የበለጠ ሃይልን ሊጎናጸፍ ቻለ።
1540	ዓፄ ልብነ ድንግል የዓፄ ናዖድ ልጅ የዓፄ በአደ ማርያም የልጅ ልጅ ናቸው።
1541	ሌላ ግሌቦ የሚባሉ ሰዎች የመኔ ጎሳ አካባቢያቸውን ሲወር፣ በኋላ የላይቤሪያ ወደ ሚሆነው ጠረፍ አመሩ።
1542	ቢጫ ፍሬው ሲበስል በጣም ጣፋጭ ነው።
1543	ዛሬ በብዙ አገሮች ልማድ ፀሓይ እንደ ባህላዊ ምልክት ትታያለች።
1544	ዶሮ በልቶ ከብስና ጎመን በልቶ በጤና የአማርኛ ምሳሌ ነው።
1545	ዛሬ ኦማን በተባለ ኣገር አንደ ተገኘ ይታስባል።
1546	ይህ ጉዳይ በሂሳብ ቀመር ሲጻፍ ወዳቂ ፋክቶሪያል ይባላል፣ እርሱም፡
1547	ግን ሜዶን ለፋርስ ንጉሥ ቂሮስ ወደቀ።
1548	ሰው ሰራሽ እውቀት አሳቢ የሆኑ ማሽኖች እና ሶፍትዌር የሚሰሩበት እና የሚጠኑበት ዘርፍ ነው።
1549	ይህ ምንጭ ለቦታው ኦሮሞ ሕዝብ ፍንፍኔ ትብሎ ታወቀ፤ እዚህም እርሳቸውና የሸዋ ቤተመንግስት ወገን መታጠብ ይወዱ ነበር።
1550	ይህ ከብቢ የብረት ኮሌታ ታችኛ ሳህንን በትክክል ማቀፍ እንዲችል ተደርጎ የተሰራ መሆን አለበት፡፡ ኮሌታው ከስሩ ሁለት ምላሶች ተቀደው ይወጡለትና እኒህ ምላሶች በብሎን ከጣውላው ጋር በብሎን ይታሰራል።
1551	ዛሬ ጠምቃ ፈጀችው ጠልቃ ጠልቃ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
1552	ይህ ዐዋጅ በኬጥኛ ተጽፎ ከሁሉ መጀመርያው የታወቀው የሕንዳዊ-አውሮጳዊ ቋንቋዎች ቤተሠብ ናሙና እርሱ ነው።
1553	ይህ በዚህ እንዳለ ነበር ግብጾች (ክዴቭ ፓሻ) እኒህን ሶስት ክፍሎች አንድ በማድረግ ከኢትዮጵያ ለይተው ለመግዛት የሞከሩት።
1554	ብዙ ሰወች ባለፈው ዘመን ይኖራሉ (ማለት በትውፊት፣ ባህል፣ ካለፉት ዘመናት በተወረሱ የግብረገብ ህግጋት፣ ወዘተ.
1555	ግሼ ራቤል በአማራ ክልል በሰሜን ሸዋ ዞን የምትገን ከተማ ናት።
1556	ይህ እኑስ በውስጡ ምንም አይነት አቶም ፣ መዋቅርም ሆነ ቅጥ አልነበረውም።
1557	ባሶ ሊበን በአማራ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።
1558	ይህ በዚህ እንዳለ ነበር ብርሃነ ሞገሴ ስሟን ቀይራ በንግስና ስሟ ምንትዋብ ተብላ ፋሲል ግምብ የገባችው።
1559	ኡህ ግድብ ለግብፅ ምጣኔ ሃብታዊ እድገት እና ባህል ከፍተኛ አስተዋፅዖ አለው።
1560	ይህ ደግሞ የዚህን ዘርፍ የግራሚ ሽልማት ሦስት ጊዜ በተከታታይ በማሸነፍ ኤምኔምን የመጀመሪያው አርቲስት አድርጎታል።
1561	ይህ አሃዝ አሳሳቢ መስሎ ላይታይ ይችላል።
1562	ቀስ በቀስ አባይም ዝናብ ይሆናል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
1563	ዐፄ በካፋ በህዝብ ዘንድ ክብርን ካስገኘለት ስራው አንዱ ብዙ ጊዜውን በመሰዋት፣ እራሱን ደብቆ በግዛቱ ሁሉ እየተዘዋወረ ስህተት የተሰራውን ማቃናቱ ነበር።
1564	ሼህ ሁሴን ጅብሪል በወሎ አካባቢ በአፈታሪክ በስፋት የሚታወቁ ሼህ ናቸዉ።
1565	ዛሬ ያሉኑ ቅጂዎች በሙሉ ያልሆኑ ፍርስራሾች በመሆናቸው፣ ይዞታው በከፊል ብቻ ይታወቃል።
1566	ስል ሁሉም ተነስቶ ሰላም አለኝ፡፡
1567	ሞኝ ዘመድ ከልጅህ እኩል አድርገኝ ይላል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
1568	ንብ ማነብ ቀጣይና አዋጭ እንዲሆን ለማድረግ በቋሚ ተክል ልማት መመስረት ቢችል ተመራጭነት አለው።
1569	ኡር ደግሞ በግዛቱ ውስጥ ነበረችና የሱሙኤል ማዕረግ በይፋ «የኡር ንጉሥ» ነበር።
1570	በሱ ዘመን አውሮጳ ውስጥ የተነሳው የሳይንስ አብዮት ውስጥ ዋና ተሳታፊ ነበር።
1571	ይህ አዲሱ ኅልዮት በብዙ ሙከራወች የተፈተነና ጸንቶ የቆመ ሲሆን በሌላ ጎን ስፋት ያላቸውን የተፈጥሮ ክስተቶች በአጥጋቢ ሁኔታ መተንተን የሚያስች ሆኖ እስካሁን ጸንቶ ይገኛል።
1572	ኡር ደግሞ በግዛቱ ውስጥ ነበረችና በአንዳንድ ጽሑፍ አቢሳሬ «የኡር ንጉሥ»፣ «የኡርና የላርሳ ንጉሥ» ወይም « የአሞራውያን አለቃ» በሚሉት ማዕረጎች ይጠራል።
1573	ይህ ዘመን የሴቶች ፈላጭ ቆራጭነት የነገሠበት፣ በወንዶች ላይ የሴቶች የበላይነት የሚንፀባረቅበት በመሆኑ "የአኮማኖዬ" ዘመን ተብሎ ይጠራ ነበር።
1574	ይህ ክፍል ከጥንት ጀምሮ የኢትዮጵያ ዋና ክፍል የነበረ ነው።
1575	አቶ ተፈራ በዚህች ዓለም አኗኗራቸው እና አረማመዳቸው ሁሉ ኃላፊነት የሚሰማቸው እና ለቤተሰባቸው ፍጹም ፍቅርና እንክብካቤ የሚያደርጉ ለወዳጆቻቸውም በሚፈለጉበት ጊዜ ፈጥኖ ደራሽ ነበሩ።
1576	ወደ ጳርቴ ምዕራብ ጠረፍ ከገሰገሱት ከባን ቻው ሳባ ሺህ ጭፍሮች አንዱ ነበር።
1577	ይህ ክፍል ፖርታሉ ውስጥ ለተመዘገቡ አባሎች ብቻ ክፍት ሲሆን እነዚህ አባሎች ከሌሎች አባሎች እንዲሁም ከድርጅቶች ጋር በግሩፖች በብሎጎች በፕሮፋይሎች በተጨማሪም በፎረሞች ወዘተ በመጠቀም ሃሳባቸውን ለመለዋወጥ የሚችሉበትን መንገድ ፈጥሮላቸዋል።
1578	እና አባል አገራት ወይም መንግሥታት ተወካዮች መሪዎች መካከል ያቀፈ ነው የአፍሪካ ኅብረት ጠቅላላ ስብሰባ, ስለ ውሳኔዎች ትልቁ ሰሪ ያውቃል.
1579	ዋና ከተማ የአገር ወይም የክፍላገር መንግሥት የሚገኝበት ማዕከላዊ ከተማ ነው።
1580	አጼ ዳዊት መዝሙር ቤቱን ያስገነቡት በዋናነት ለመንፈሳዊው ዝማሬና ዝማሜ የነበረ ቢሆንም ቅሉ አዳራሹ ለሌሎችም ግልጋሎቶች ይውል እንደነበር፤ ከእነዚህ አገልግሎቶቹ ውስጥ ደግሞ አንዱ የሙዚቃ እና የሌሎችም ኪነ ጥበባዊ ዝግጅቶችን ማቅረቢያነትም ነበር።
1581	እሷ ታላቅ ወንድሟ ነበር የሚመስላት።
1582	ይህ በዚህ እንዳለ ንጉሱ ከተደበቀበት ወጥቶ ወደ ደብረ ብርሃን ስላሴ ቤተክርስቲን ፈረሱን ጋለበ።
1583	ይህ አካል ፕላኔት መሆኑ የተረጋገጠው በቅርብ ጊዜ ነው።
1584	ሌላ ሰነድ የቱማል ጽሑፍ እንደሚለን፣ ጊልጋመሽ የኒፑር ቤተ መቅደስ ከኪሽ ያዘ።
1585	ብዙ ጠቃሚ ነገሮች ከሞራ ተሠርተዋል፤ በተለይም ሳሙናና ሻማ ለመሥራት ጠቅሟል።
1586	ባሻ ማለት በጥንቱ ዘመን ኢትዮጵያኖች ይጠቀሙበት የነበረ የማዕረግ አይነት ነው።
1587	ድል በጦር መሳሪያ ብዛት እንደሚወሰን የተገነዘበው ግራኝ ለእስላሙ አለም የድረሱልኝ ጥሪ አቀረበ።
1588	አፄ ማለት በጥንቱ ዘመን ኢትዮጵያውያን ይጠቀሙበት የነበረው የማዕረግ አይነት ነው።
1589	ዝም ብለው ያምጡት አሉኝ.
1590	እኔ አሮጌ ነፍጠኛ ነኝ።"
1591	ታይ ካንግ በቻይና ነገሠ።
1592	ቃሉ በራሱ የመጣው ከግሪኩ ፊሎ - መውደድ እና ሶፊ -ዕውቀት ፡ ባጠቃላይ ፈላስፋ ማለት ዕውቀት የሚወድ ማለት ነው።
1593	ቡዳ ማለት በዓይኑ በማየት ብቻ ሰዎች ላይ ጉዳት ሊያደርስ ይችላል ተብሎ የሚታመንበት መንፈስ ወይንም ሰው ነው።
1594	ደግ አባት እርስት ያቆማል ክፉ አባት እዳ ያቆያል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
1595	ለማ ገብረ ሕይወት በሀገር ባሕል ዜማ የታወቀና በተለይም ኃይለኛ የሆነ ድምፅ የነበረው ኢትዮጵያዊ ድምፃዊና የዜማና መጽሐፍ ደራሲ ነበር።
1596	ሜጫ ወረዳ የመስኖ ተጠቃሚ ከሆኑ የም/ጎጃም ወረዳዎች የመጀመሪያዋ ስትሆን ዋና ከተመዋም መራዊ ነች።
1597	መች ባንተ ይሆናል ምኒልክ ንጉሡ አንተ አስበህ ነበር ልትሰጠው ለእያሱ እንኳን ሊነግሥና ይያዛል ለነፍሱ በራስ መኮንን ልጅ ትጠፋለች ነፍሱ ተጌታ ተፈርዷል ዘውዲቱ ሊነግሱ።
1598	ሲማ ጭየን በጻፈው የታላቁ ታሪክ ጸሐፊ መዝገቦች ወይም ሽጂ እንደሚለን፣ የጋውሢን አባት ጅያውጂ ወልደ ሻውሃው ወልደ ኋንግ ዲ ነበር።
1599	ሲማ ጭየን በጻፈው የታላቁ ታሪክ ጸሐፊ መዝገቦች ወይም ሽጂ እንደሚለን፣ የጋውያንግ አባት የኋንግ ዲ ልጅ ቻንግዪ ነበር።
1600	ቁም ነገር በሆኑት ጉዳዮች ብቻ፣ ሊዛቡ እንደሚቻል ሲጠራጠር፣ ትክክለኛውን ድምዳሜ ለመድረስ ከሌሎች ጋር ማማከር ይገባል።
1601	ይህ በጣም ሃብታም ጠቅላይ ግዛት ነበርና አገረ ገዡ ትልቅ ማዕረግ ነበረው።
1602	ውጣ ያለው ገንዘብ ግርግዳ ሲጭር ያድራል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
1603	ሌላ ፓሪሲ የሚባል ኬልቲክ ብሔር በአሁኑ እንግላንድ ይገኝ ነበር።
1604	ይህ ማሮን ማሮኔያ የተባለ ከተማ በጥራክያ ሠራ።
1605	ኬፕ ታውን በደቡብ አፍሪቃ ውስጥ የምትገኝ በሕዝብ ቁጥር ሁለተኛ የሆነች ከተማ ናት።
1606	ሞላ ማለት ተለጣጭ መሳሪያ ሲሆን የተንቀሳቃሽ አቅሞችን በማከማቸት ወደ እምቅ አቅም ይቀይራል።
1607	፴፪ ያህል ቡድኖች ለዓለም ዋንጫ የተወዳደሩት ለመጀመሪያ ጊዜ በዚህ የዓለም ዋንጫ ነው።
1608	ልዩ ክብር አላት፤ ድግስም አላት።
1609	ብዙ የዚው ዚላንድ ኗሪዎች አድገው ወደ ውጭ አገሮች ይጎበኛሉ፣ ብዙዎቹም የባህላዊ ልውውጥ ፕሮግራሞች ይጠቅማሉ፣ ስለዚህ በዓለም ዙሪያ ይገኛሉ፣ በተለይም በአውስትራሊያ ፣ ብሪታንያ ፣ አውሮፓና እስያ ይጓዛሉ።
1610	ይህ የፆታ መወሰኛ ዘይቤ፣ በቁጥር ረገድ ወዳንዱ ፆታ ዝንባሌ ላለው የፆታ ስርጭት ይዳ'ርጋል።
1611	ከዛ በኋላ ትልልቅ ማሸኖች መሠራት ጀመሩ።
1612	ዓዲ ገለሞ በተባለ በደቡብ ኤርትራ ከሚገኝ ስፍራ በቁፋሮ የተገኘው ከመዳብ በተሰራ ዘንግ ላይ የተገኘው የግዕዝ ጽሑፍ ላይ ገደረ፣ ነጋሲ አክሱም መሆኑን የሚናገር መልዕክት ይዟል።
1613	ይኼ ግጭት የዘመኑ ኃያላን አገራት በሁለት ተቃራኒ ወገን ተሰልፈው ያካሄዱት ግብግብ ሲሆን እስከ ሰባ ሚሊዮን ታጣቂዎች የተካፈሉበትና እስከ አስራ አምስት ሚሊዮን አውሮፓውያን ሕይወታቸውን ያጡበት ትልቅ ጦርነት ነው።
1614	ሎጥ እምቢ ሲላቸው እንኳን የደጁን መዝጊያ ለመስበር ጣሩ።
1615	ውጣ ያለው ገንዘብ ግርግዳ ሲቧጥጥ ያድራል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
1616	ልፋ ያለው በህልሙ ሲሸከም ያድራል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
1617	ዓፄ ልብነ ድንግል በነገሡ በአሥራ አምስተኛው ዓመት ማለትም በ ፲፭፻፸፪ ዓ/ም ግራኝ መሐመድ በሚል ስም የሚታወቀው የአዳል ጀኔራል አህመድ ኢብን ኢብራሂም አል ጋዚ የመራው ጦር በይፋት በማፉድ በኩል መጥቶ ዓፄ ልብነ ድንግልን በየሄዱበት ሥፍራ እየተከታተለ ሲወጋቸው ንጉሠ ነገሥቱ ልጆቻቸውን እና ቤተሰባቸውን ይዘው ከሸዋ ወደ አማራው አገር በኋላም ወደ ትግራይ ኮበለሉ።
1618	ይህ ሁኔታ በንጉሠ ነገሥቱ አጥብቆ የተከለከለ ነበር።
1619	ዚፕ ሁለት የጨርቅ ጫፎችን ለጊዜው የሚያያይዝ መሳሪያ ነው።
1620	ብዙ ሌሎች ዓመታት የወርቅ ጣኦታት ስለማሥራታቸው ተሰየሙ።
1621	ሼህ ሁሴን ጅብሪል መፍረድ የጀመሩት ገና በሰባት ዓመታቸው እንደነበርና የሚናገሩትም መሬት ጠብ የማይል እንደነበር ይነገርላቸዋል።
1622	ዝም ብለህ ተቀመጥ ስንልህ እንደዚህ ያል ትምህርት ከየት ነው ያመጣኸው?
1623	ኖቫ ስኮሻ በካናዳ የሚገኝ ክፍላገር ነው።
1624	ይህ ማለት አዳምና ሕይዋን በአምላኩ ፈቃድ ያለ ምንም ኅጢአት ፍትወታቸውን እርስ በርስ ለማርካት ተፈቀዱ።
1625	ሞት በጥር በነሀሴ መቃብር የአማርኛ ምሳሌ ነው።
1626	እኔ ደካማ አላዋቂ መሆኔን በማሳየት ምንም አይነት የልማት ስራ መስራት እንደማልችል ለማሳየት ከማሰብ የመነጨ ነው ።"
1627	ከሱ በኋላ የተነሱ የግሪክ ፈላስፎች የሱኑ መንገድ በመከተል ዓለም ከአንድ ወይም ከሌላ ነገረ እንደተፈጠረች አስተምረዋል።
1628	ድሀ ሲቆጣ ከንፈሩ ያብጣል መንገዱን ያሰልጣል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
1629	ሁሉ በሙሉ የግእዝ አቡጊዳ እንግዲህ እንደሚከተለው ሰንጠረዥ ነው።
1630	በሬ ተዋጊ ከሆነ፣ ሰዎችም ለባለቤቱ ቢመሰክሩለት፣ ባይጠብቀውም፣ ሰውን ወግቶ ቢገድል፣ ባለቤቱም ይሙት ወይም ዎጆ ይክፈል።
1631	ጓድ ቆምጬ በሬድዮ ሁልጊዜ ይናገራል፤ የልማት ሰው ነው፤ እንግዲህ ጋዜጠኞች ይወዱታል እሱም ይወዳቸዋል፤ ጋዜጠኞች ተሳስተዋል ቆምጬን አንከስም.
1632	ዓፄ ልብነ ድንግል ራሳቸው ለፖርቱጋል ንጉሥና ለሮማ ሊቀ ጳጳስ በጻፉዋቸው ደብዳቤዎች ላይ «ስሜ ልብነ (ዕጣን) ድንግል ትርጓሜው ድንግል ያበራችለት ይሄም ስም የተሰጠኝ ቅድስት ጥምቀትን በተቀበልኩበት ቀን ነው፤ በነገሥኩ ጊዜ ደግሞ ዳዊት ተባልኩኝ» ስለሚል በዳዊት ላይ ተጨማሪ ወናግ ሰገድ ሆኖ በሁለት ስመ መንግሥት ይጠሩ ነበር ማለት ነው።
1633	አጼ ሰርጸ ድንግል ከህጋዊ ባለቤታቸው ንግስት ማርያም ሰና ሴት ልጆችን እንጂ ወንድ ልጅ አላገኙም።
1634	ስለ ይሖዋ አምላክ ለሕዝብ የሚመሰክር ማንኛውም ሰው የአንድ ቡድን ይኸውም “የይሖዋ ምሥክሮች” አባል መሆኑ ይታወቃል።
1635	ይህ እፃዊ ተዋልዶ ይባላል።
1636	አጼ በእደ ማርያም በ፲፬፻፵ ዓ.ም ደብረ ብርሃን ከአባታቸው አጼ ዘርአ ያዕቆብና እናታቸው ጺዮን ምገሴ ተወልደው ከነሐሴ ፳፮ ፣ ፲፬፻፷ ዓ/ም - ኅዳር ፲ ፣ ፲፬፻፸ ዓ/ም የነገሡ የስሎሞናዊው ሥርወ መንግሥት አባል ናቸው።
1637	ይህ መጠን ለአንድ ኮንትራት በቂ ነው።
1638	ይህ ማለት በዘመቻ ባቢሎንን ያዘ አይመስልም፤ ምናልባት ወደ ባቢሎን የሄደው በስደት ይሆናል።
1639	አቶ ዴቪድ ፋሶልድ ከድንጋይ ጋራ።
1640	ወደ ማጋን ገስግሦ የማጋንን ንጉሥ ማኑ-ዳኑ ማረከ።»
1641	ሆድ ባዶን ይጠላል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
1642	ይህ ቋንቋ የሰሜን ጀርመንኛ ቋንቋ ምድብ ውስጥ የሚገኝ ነው።
1643	ቡሄ ማለት ገላጣ፣ የተገለጠ ማለት ነው፡፡
1644	ይህ ንጉሥ ዓለምን ለማሸነፍ አስቦ ከግብፅ ሲነሣ የሚሊዮን እኩሌታ የሚሆኑ እግረኛ ወታደሮች፣ ፳፬ ሺህ ፈረሰኞች፤ ፳፯ ሺህ የተሰናዱ ሠረገሎች እንደ ነበሩት ይተረኩ ነበር።
1645	አጼ ልብነ ድንግል ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ከአለት የተፈለፈ ቤተ ክርስቲያን ነው።
1646	ሕግ ማለት በአንድ መንግሥት የወጣ የህዝብ መተዳደሪያ ደንብ ነው።
1647	ይህ ድቀላ ወሲባዊ ባይሆንም የዘር ምልክቶች እንዲዳቀሉና አዲስ ፅንስ እንዲፈጠር ይረዳል።
1648	እነ በላይ ዘለቀም በፍጥነት ሄደው ባንዳዎቹን ከድለንታ አስወጡዋቸው።
1649	ይህ ክብር ለእርሱ ሳይሰጥ፣ በዘመኑ ውስጥ በሬ ወደ ማረሻ መጀመርያ ለጣመደው ግለሰብ ተሰጥቶ ነበር፤ ይህም በመብራቅ የተመታው ሆሞጊውሮስ ነበረ።»
1650	ይህ ድምጽ ምላሱን ከላይኛው ጥርሶች በታች በመዘርጋት የሚፈጠር ነው።
1651	አቡ ሳሊም ፕሪሰን የተባለው የሊቢያ ከፍተኛ የጠበቃ ባለስልጣን በሀገሪቱ ለተደረጉ ከፍተኛ የሰብዓዊ መብት ጥሰቶች ተጠያቂ መሆን አንዱ ለአብዮቱ መነሳት እንደዋነኛ ምክንያትነት ይጠቀሳል።
1652	ሰው ሠራሽ የግድብ ዓይነቶች ከጥቅም አንጻር፡
1653	ይህ ሲሆን አተሞቹ የመርጨት መስመር በአተሞቹ ብትን ላይ እንዲፈጥር ያደርጋል።
1654	ይህ የጋዝ ክምችት በተለያዩ ግዜያት የተለያዩ ይዘቶች ነበሩት።
1655	ዓፄ ዘርአ ያዕቆብ ከንግሥና ዘመናቸው ፲፬ ዓመታት የሚሆነውን በደብረ ብርሃን ከተማ እንዳሳለፉና አብዛኛዎቹን የሃይማኖትና የፍልስፍና ድርሰቶቻቸውን የፃፉት በዚሁ ከተማ መሆኑ ይነገራል።
1656	ቄስ እበር አረመኔ ከማህበር የአማርኛ ምሳሌ ነው።
1657	ብዙ ጊዜ፣ ሥልጣን ነጣቂዎቹ ተደብቀው የቡድን አለቃውን የሚታዘቡ ወንዶች ናቸው።
1658	ሰው ሠራሽ የግድብ ዓይነቶች ከመዋቅር አንጻር፡
1659	ይህ ማለት በኒፑር የነበሩት ቄሳውንት ንጉሥነቱን እንዳዳገፉት ይሆናል።
1660	ከሱ በኋላ የተነሰ የአውሮጳ ጸሃፍያን፣ ፈላስፋወችና ስነ ልቡና ተመራማሪወች፣ ከፍሬድሪች ኒሺ እስከ ሲግመን ፍሮይድ ፣ ከፍራንዝ ካፍካ እስከ ዣን ፖል ሳርት ድረስ ጉልህ የስነ-ሰብእ እና የስነ-ልቦና መርማሪነቱን መስክረውለታል።
1661	ይቺ ባቄላ ያደረች እንደሆን አትቆረጠምም የአማርኛ ምሳሌ ነው።
1662	አጼ ዳዊት ሦስተኛ አዳራሹን ሲያስገነቡት ለመዝሙርና ለዝማሜ አገልግሎት ይውል ዘንድ አስበው ነበር።
1663	ቤት ውስጥ መግባት የለበትም።
1664	ይህ ቀላል መሣርያ ለግሪኮችም «የልድያ ደንጊያ» በመባል ታወቀ።
1665	ይህ ሀብት ህይወት ያላቸውንም (እንደ የዱር አራዊት ) ይሁን የሌላቸውን (እንደ ፔትሮሊየም ነዳጅ) ያጠቃልላል።
1666	ሰው ሠራሽ ግድቦች በመጠናቸው (በቁመታቸው)፣ በተሠሩበት አላማ እና በአወቃቀራቸው ከፋፍሎ ማየት ይቻላል።
1667	አጼ ስርጸ ድንግል ከመሞታቸው ቀደም ብሎ የወንድማቸውን ልጅ ተተኪ ንጉስ ለማድረግ አስበው ነበር፣ ይህንንም ያሰቡት የራሳቸው ልጆች በእድሜ ህጻናት ስለነበሩና በዚህ ምክንያት የርስ በርስ ጦርነት እንዳይነሳስ ነበር።
1668	ይህ አሁን በቻይና የሶንግኋን ወንዝ አገር ነው።
1669	ላም አለኝ በሰማይ ወተትዋንም አላይ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
1670	ይኼ አደጋ በታሪክ ከተከሰቱት የጥያራ አደጋዎች በሙሉ እጅግ የባሰ አደጋ በመሆን ይታወቃል።
1671	ድሀ ሲቆጣ መንገድ ያፈጥነዋል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
1672	አጼ ሠርፀ ድንግል የመንግሥት ሥራቸውን የሚሠሩት በእናታቸው በእቴጌ አድማስ ሰገድ ሥሉስ ኃይላ አማካይነት ነበር።
1673	ስሙ አሁን ከደቡብ ዩኒቨርስቲ ተቀይሯል።
1674	ወደ ጸሐይ መግቢያ የሚቀመጡት ማናቸውንም አገራት ሁላቸውንም አሸነፍኩ።
1675	›› እንደ ተፈጠረ ይታወቅላቸዉ ዘንድ ጥቂት አርበኞችን በምህረት ፈቱ፡፡ አባታቸዉ ግን ቀኝ አዝማች ተሰማ ከእስር እንደ ወጡ በሳምንቱ ሞቱ፡፡
1676	ይህ አገር በስሜን መስጴጦምያና ከዚያ ምዕራብ በሶርያ ይገኝ ነበር።
1677	ቄስ ገበዝ ሐዲስ፣ ባለቤታቸው፣ ልጃቸው ገላነሽ ከሊቃውንቱም ከመነኰሳቱም የተወሰኑት “ቤተ ክርስቲያናችንን እንዴት ትተን እንሄዳለን” በማለት በዚያው በገዳም ቀሩ።
1678	አቶ መርሻ ወይዘሮ ትደነቂያለሽ መክብብን አግብተው አሥራ አንድ ልጆችን ወልደዋል።
1679	ወደ ውስጥ ሊያልፉ አይገባዎትም» ብለው ይጮሀሉ።
1680	ሌላ ማንም ቢያወራ አይለጠፍብኝም ።
1681	አቶ አበበ የሹመት ደብዳቤያቸውን መጀመሪያ፣ ጥቅምት ፬ ቀን ፲፱፻፵፩ ዓ/ም ለንጉሥ ጆርጅ ስድስተኛ፤ ወዲያው ግንቦት ፩ ቀን ፲፱፻፵፬ ዓ/ም ለዳግማዊት ንግሥት ኤልሳቤጥ አቅርበዋል።
1682	እኛ አህያ የለንም» ስትል አለቃ መልስ አይጠፋቸውም አይደል «አንድማ ግዙ» አሉ ይባላል።
1683	ይህ ማለት በፋርስኛ ' ሰኞ ' ('ዱ' - ሁለት፣ 'ሻንቤ' - ቀን) ነው።
1684	አባ ገብረ ጊዮርጊስ (አቡነ ባስልዮስ) የኢየሩሳሌም ገዳማት አስተዳዳሪ (፲፱፻፳፭ ዓ/ም) የመናገሻ አምባ ማርያምን ገዳም እያስተዳደሩ ሳሉ፤ ከዚህ ሥልጣናቸው በተጨማሪ የአዲስ አበባ መንበረ መንግሥት ቅዱስ ገብርኤል ገዳም መምህርነት በየካቲት ፳፯ ቀን ፲፱፻፳፬ ዓ/ም ተሰጣቸው።
1685	ዋና ከተማ ሳንቲያጎ ዴ ኮምፖስቴላ ነው።
1686	የኔ ዋናው ማበረታቻ እሱ ነው ።
1687	ልጅ ኢያሱ መስከረም ፲፯ ቀን ፲፱፻፱ ዓ.ም ከስልጣን ሲወርዱ፤ መኳንንቱና ሕዝቡ መክሮና ዘክሮ በምርጫ ወይዘሮ ዘውዲቱን ግርማዊት ንግሥተ ነገሥት፤ ራስ ተፈሪ መኮንንን አልጋ ወራሽ እና ባለሙሉ ሥልጣን እንደራሴ እንዲሆኑ ወስነው መስከረም ፳፩ ቀን "ግርማዊት ዘውዲቱ፣ ንግሥተ ነገሥት ዘኢትዮጵያ" ተብለው ነገሡ።
1688	እጅ ይዘው ያስገቡት እጅ ይዞ ያስወጣል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
1689	ይህ ማለት በኢሉሹማ ሥር አሹር ለአካድና ለሱመር ከተሞች መዳብን ይነግድ ነበርና ኢሉሹማ ከቀረጥ ነጻነት እንደ ሰጣቸው ይታመናል።
1690	ቀይ መባል ይቺላል፡ ጃኖ ለበአል ግቢ ንጉስ እጅ ሲነስ ጃኖ ነጠላ ተለብሶ ነው የክብር ነጠላ ማለት ነው፡ ቀለሙ ቀይ ብቻ ነው መሆን ያለበት፡ የነጠላዉም ርዝመት አሰራር ከተለመደው ነጠላ ይለያል እንዲሁም ልቃቂቱ የተለየ ነው።
1691	ያለ ጊዜው የተወለደ ልጅ አባቱን ጥሎ አያቱን ያስረጅ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
1692	ይህ ግዛት በስፋቱም ሆነ በህዝብ ብዛቱ በሃገሪቱ ውስጥ ከሚገኙ ግዛቶች ሁሉ ሁለተኛ ነው።
1693	ይህ ስፋት ነጌቲቭም ሆነ ፖዚቲቭ ሊሆን እንዲችል ያስተውሉ።
1694	ዋቢ ያለው ያመልጣል ዋቢ የሌለው ይሰምጣል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
1695	ቤል እራሱ በሠራዊቱ ፊት ይታያል።
1696	አቶ ፍስሐ በየካቲት ወር ፲፱፻፺፰ ዓ/ም የደረሳቸውን ወደአገር ቤት የመመለስ ጥሪ ሲደርሳቸው በሥራቸው ይሰሩ ከነበሩ ሌሎች ዲፕሎማቶች ጋር ወደ አሜሪካ የፖለቲካ ጥገኝነት ጠይቀው ለቀዋል።
1697	ይህ ጨዋታ ህጻናትን ስለ ሌብነት፣ ስለ ሃይማኖት ወዘት የሚያስተምርና በዛውም የሰውነት ጥንካሬንና እንቅስቃሴ እንዲያረጉ የሚረዳቸው ነው።
1698	ዶሄ ደግሞ የተቀደሠ ቤተ መንግሥት ሠራ።
1699	ብዙ ስኳር ሳይጨመር ግን የቸኮላታ ጻዕም መራራ ነው።
1700	ብዙ ታሪክ አጥኝወች ይህ የአይሻል ጦርነት የዘመነ መሳፍንት ማብቂያ እንደሆነ ይስማማሉ።
1701	ይህ ጨዋታ ለህጻናት ብዙ ትምህርት ይሰጣል።
1702	ሴት አማት የመረዘው ኮሶ ያነዘዘው የአማርኛ ምሳሌ ነው።
1703	ይህ ከተማ በላቲቱድ እና ሎንግቲዩድ ላይ ይገኛል።
1704	ዋና ከተማ ባርሴሎና ነው።
1705	እሱ ራሱም እንዳለው በዚሁ ስራ ላይ ነው "ማንኛውንም በልብ-ወለድ፣ በግለ-ታሪክም ሆነ በታሪክ ላይ ሊገኙ የሚችሉ የሰው ባህርያትን" ሊያጠና የበቃው።
1706	ዛፍ ዝናብ ያስጥላል ትልቅ ሰው ከዳ ያስጥላል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
1707	ይህ አካል የብሔራዊ እግር ኳስ ሊግን እና የኢትዮጵያ ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድንን ያቀናጃል።
1708	ጋን ዪንግ ምናልባት እስከ ሮማ ከተማ ድረስ መቸም ባይደርስም፣ በታሪካዊው መዝገብ እንደተመለከተው ከቻይናውያን ሁሉ በጥንት ወደ ምዕራብ የተጓዘው እሱ ሲሆኑ የተቻለውን መረጃ ስብስቦ ተጽፎ ነበር።
1709	አጼ ልብነ ድንግልም የባሌ ጦር አዛዡን ደግላን ግብሩን እንዲያስከፍል ላከ።
1710	ይህ ቋንቋ ከከተማው ካነሽ ስሙን «ነሺሊ» አገኘ፤ ከሐቲ ቋንቋ (ሐትኛ) የተለየ ነበረ።
1711	እሺ ድምጽ ይሰጥበት ሲባል አንድ ሰው ብቻ ደገፋቸው።
1712	ዋና ከተማ የለውም፣ ትልቁ ከተማ ግን ያሬን ነው።
1713	ቀስ በቀስ ለመደውና አዲስ አበባ ቀረ።
1714	ይህ ፊልም በሀገሪቱ ሲኒማ ቤቶች ረዥም ጊዜ የቆየ ሲሆን በህዝብ ዘንድ ከፍተኛ ተቀባይነትን አግኝቷል።
1715	ይህ ወንድ በስርዓቱ ውስጥ ያለው መብት እንደ ባህሉ ይለዋወጣል እንደ ጊዜውም ተለዋውጧል።
1716	ደሴ ወይም ላኮመልዛ በወሎ ክፍለ ሃገር የሚገኝ ከተማ ሲሆን በድሮ አጠራሩ ወይራ አምባ ይሰኝ ነበር።
1717	ዋሻ ቅዱስ ሚካኤል፣ እቲሳ ቡልጋ ውስጥ የሚገኝ የዓለት ፍልፍል ቤተክርስቲያን ነው።
1718	ይህ ከሆነ ከቀናቶች ቡሃላ በሃጅ ወቅት እንደሚሰዋ በግ ከሌላዉ ጊዜ የበለጠ ቁጥራቸዉ የበዛ አማኝ ህዝቦች መታረዳቸዉን ቀጠሉ።
1719	ይህ ጥናት በናሚቢያ ካቢኔ ጸድቆ ተግባር ላይ ውሏል።
1720	ብሎ መጥቶ ነበረ፡፡ ለወሬ ነጋሪ ሳይቀር እንደ አገዳ ክምር ተቃጠሏ!
1721	ሂዳ ጉበት ይነሷታል ታናሽ ታላቅ ላኩልኝ አለች የአማርኛ ምሳሌ ነው።
1722	ስሟ የመጣ ከሚንሶታ ወንዝ ሲሆን ትርጉሙ ከዳኮታኛ /ሚኒ/ «ውሃ» እና /ሶታ/ «ሰማያዊ» ወይም «ሰማያዊ ውሃ» ነው።
1723	ይህ ዝርያ እንግዲህ ኤክስ ሬይን አንስታይ ቀይን ተባታይ ወይን ጠጅ የተባሉትን ሁሉ ይጠቀልላል።
1724	ሸማ ማዋስ ለባላገር በቅሎ ማዋስ ለወታደር የአማርኛ ምሳሌ ነው።
1725	አጼ ሚናስ የክረምት ጊዜን በጉባኤ ፣ ጉዛራ አካባቢ ማሳለፍን ልማዳቸው ማድረጋቸው በታሪክ ይጠቀሳል።
1726	ይህ ቀመር የኩሎምብ እምቅ በመባል በሌላ ስም ይታወቃል።
1727	አቶ ሐጎስ አብርሃም ቢሆን በአዲስ አበባ የተፈሪ መኮንን ትምህርት ቤት የጥንት ተማሪ ሲሆን ለዚያው ተማሪ ቤት የእግር ኳስ ቡድን በረኛ ነበር፣ ሆኖም በበሽታ ምክንያት ትምህርቱን አቋርጦ ለጥቂት ጊዜ በብሔራዊ ባንክ ስራ ተቀጥሮ እየሰራ እንዳለ ከዚህ ዓለም በሞት እንደተለየ ይታወቃል።
1728	ዓሳ ጥብስ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚሰራ የምግብ አይነት ሲሆን፣ የሚሰራውም ከዓሳ ነው።
1729	ደሮ ሚኬል ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ከአለት የተፈለፈ ቤተ ክርስቲያን ነው።
1730	ብዙ ሰዎች በፖለቲካ ውስጥ ገብተው የአዲስ መንግሥት ለውጥ እንዴት እንደሚሻሻል ያላቸውን ልዩ ልዩ ሃሣቦቻቸውን እያቀረቡ ነበር።
1731	ይህ አካል ለሚገዛው ሸቀጥ የሚሆን ተመጣጣኝ ክፍያ ሲፈፅም የቁሱ ባለቤት ይሆናል።
1732	ሃጅ ምንጩ መለኮታዊ እንጂ ፓጋናዊ እንደሆነ የሚያሳይ የቁርአን፣ የሃዲስ፣ የታሪክ መረጃ የለም፣ ለመሆኑ የአረቦችስ ታሪክ ከኢስላማዊ ምንጭ ሌላ ኖሮስ ነው እንዴ ለመተቸት የተበቃው?
1733	ሴት ወንድ በሌለበት በራሷ መራባት አትችልም።
1734	ይህ ጸባዩ በብዙዎች ዘንድ ተወዳጅ እንዳይሆን አድርጎታል።
1735	ዓፄ ዘርዓ ያዕቆብም ቅድመ አያታቸው ናቸው።
1736	ነጭ ራፐር በመቅጠሩ በሥራ ባልደረቦቹ ብዙ ቢተችም በውሳኔው ግን ተማምኖ ነበር።
1737	ብዙ ሰዎች እስካሁን ደረስ የማርክስን ሃሳብ ይከተላሉ፣ እንዲሁም በማሳደግ ሲያዳብሩት ይታያሉ።
1738	አቢ ላቀው በጐንደር ከተማ የተወለደች ሲሆን ትምህርቷን የተከታተለችውም በህብረት ትምህርት ቤት ነው።
1739	ይህ ጨዋታ ህጻናትን ለስራ የሚያነሳሳ፣ አካልዊ ጥንካሬን የሚያስተምርና ብሎም አብሮ መስራትን የሚያስተምር ነው።
1740	ዞዝ አምባ ጊዮርጊስ አሰራሩ ቤተ አባ ሊባኖስን የሚያስታውስ በበለሳ ወረዳ ፣ ሰሜን ጎንደር የሚገኝ አለት ፍልፍል ቤተክርስቲያን ነው።
1741	ሬማ ደሴት በደቡባዊ ምስራቅ ጣና ሐይቅ የምትገኝ ደሴት ናት።
1742	አጼ ዘርዓ ያዕቆብን የተካው ልጁ ቀዳማዊ አጼ ባእደ ማርያም እናቱ ጺዮን ሞገሴ በሞተች ጊዜ እንጀራ እናቱን እሌኒን እናት ንግስት ብሎ ሾማት።
1743	ስለ ኡማው አንድነት ስናስብ ብዙ ነገሮችን ማሠብ ያስፈልጋል።
1744	እኔ ከሞት እነሳለሁ ለአለም ሕዝብ ሁሉ ንስሓና የኅጢአት ስርየት በስሜ ይሰበካል።
1745	አና ጎሜዝ የአውሮፓ ኅብረት ምክር ቤት አባልና የፖርቱጋል ተወላጅ ናቸው።
1746	ወር በጊዜ አቆጣጠር በአመት ውስጥ አንድ ክፍፍል ነው።
1747	ይህ ክፍል ውፍረቱን በሁለት ከፍሎ ማየት ይቻላል።
1748	ያው ገበታ ዘመናዊው የደቡብ ኮርያ ፊደላት ቀደም-ተከተል የሚያሳይ ነው።
1749	ሰር ፒተር ኡስቲኖቭ በእናቱ በኩል የራሽያ ነገስታት ዘር ሲሆን በአባቱ በኩል ደግሞ የራሺያ ፣ ጀርመንና ኢትዮጵያ ነገስታት ዘር ነው።
1750	አቶ መርሻ የጄልዴሳ ጉምሩክ ኃላፊ ስለነበሩ ወደ ሀገሪቱ የሚወጣውንና የሚገባውን ሁሉ በበላይነት ይቆጣጠሩ ነበር።
1751	ይህ ጽሑፍ በአካድኛ ትርጉም ደግሞ በአሦርና በአማርና ደብዳቤዎች መካከል ( በግብጽ ) ተገኝቷል።
1752	ጋኑ ወይም እንስራው ለግማሽ ሰዓት በጥንጁት ይታጠናል።
1753	ይህ ግዛቱ ከዛግሮስ ተራሮች እስከ ሜዲቴራኔያን ባሕር ድረስ ይዘረጋ ነበር።
1754	ይህ ሁነት ኢትዮጵያ ብሂልን ከባህል ጋር አዛምዳ ከሌላው የክርስቲያን ዓለም በተለየ አከባበር በዓሉን ማክበሯ፣ አያሌ ቱሪስቶችን ለመሳብ አስችሏታል።
1755	ወደ መዲና ሲሰደዱ፣ በዋሻው ታሪክና ከዚያ በኋላ እስኪሞቱ ድረስ ከርሳቸው አልተለዩም።
1756	አቶ መርሻ ናሁሰናይ ከሠላሣ ዓመታት በላይ ሀገራቸውን በተለያዩ መስኮች አገልግለዋል።
1757	ይህ ብረት የተሠራው መዋቅር ጭመቃዊ ጥንካሬ እንዲኖረው ያደርገዋል።
1758	ይህ እንደ የሥፍራው ልዩነት ሊያሳይ ይችላል።
1759	ይህ ማለት አራተኛው የብረት እግሮች መንግሥት ሮማ መሆን አለበት።
1760	ቀስ በቀስ እንቁላል በእግሩ ይሄዳል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
1761	ነጭ የዶሮ እንቁላል ቅርፊት ቅርፊት የእንቁላል ውጨኛው ክፍል ሲሆን በአንዳንድ የእንቁላል ዓይነቶች ላይ ጠንካራ ላይሆን ይችላል።
1762	ይህ ጉዳይ የብርሃን መበተን ይሰኛል።
1763	አቶ አለሙ አይዋሹም የሚለው አባባልና አቶ አለሙ ያመኑበትን ይናገራሉ የሚለው፣ ህሉለት በክባ ሁኔታ ተቆራኝተዋል፣ አንዱ አንዱን ይደግፋል ለዛም ነው የነገሩን ስህተት በቀላሉ ማወቅ ሚያዳግተው።
1764	ያለ መከራ አይገኝም እንጀራ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
1765	ሀይ አለች በአማርኛ ፈሊጣዊ አነጋገር የሆነ ዘይቤ ነው።
1766	ሌላ ነገር የምርምር መሳርያ እንደዚህ መስጠት ነው እንጂ እማያቅተን ሰው እሚያጠፋ ነገር መስጠት ምን ይቸግረናል ።
1767	ይህ ሂደት እርግዝና ይባላል።
1768	ቃል በቃል ሲተረጎም እንግዲህ «መሬትን መለካት» ማለት ነው።
1769	ይህ ኩርባ የሚለካው የአቋራጭ (ሴካንት) መስመሮቹን ተራ በተራ ወደ ነጥቡ እየተጠጉ ሲሄዱ የሚያሳዩትን ጥግ በመመልከት ነው።
1770	ይህ ተቋም የሚገኘው በኦሮሚያ ክልል ፣ ጅማ ዞን ( ጅማ ) ውስጥ ነው።
1771	ይህ ሁኔታ አንዳንድ ፍጡራንን ለኑሮ በጂ ያልሁነ ሁኔታ ላይ ይጥላቸዋል የሚል አመለካከት አለ።
1772	ሥነ ፈለክ ከጥንታዊ ሳይንሶች አንዱ ነው።
1773	ብዙ የኮባ አይነቶች በአፍሪካ ደጋማ ክፍሎች ይብቀሉ እንጂ በለማዳ እጽዋትነት እየበቀለ ለምግብነት የሚያገለግለው በኢትዮጵያ ውስጥ ብቻ ነው።
1774	ይህ ስዕል የኢየሱስ ክርስቶስ መልክ ለመግለጽ እንደታሠበ ይታመናል።
1775	ይህ ጉባኤ ያለፉትን መንግስት ዐቅዶች ስለ ጥንታዊ ኗሪዎች ለምሳሌ የሚሲዮን ተማሪ ቤቶች አመዛዝኖ ብዙ የአቅዋም ምክሮች ለካናዳ መንግስት አቀረበ።
1776	ይሄ ሥርወ መንግሥት በመጨረሻ መላውን ግብጽ ያዘ።
1777	ይሄ ጥያቄ ሊያምታታ ይችላል፣ በተለይ የርቀት ትርጉም ጥርት ባለ መልኩ ካልተሰጠና እንደተፈለገ ከተተርጎም ብዙ አይነት መልስ ሊገኝ ይችላል።
1778	ይህ ጽሑፍ የተጻፈው የሕክምና ዕርዳታ ለመስጠት ኣይደለም።
1779	ይህ ኩነት የብርሃን መወላገድ ይሰኛል።
1780	ወደ ገዳሙ ለመግባት መጀመሪያ በተራራው ገጽታ ላይ የተቦረቦረውን በር ማለፍ ያስፈልጋል።
1781	ወደ ቀድሞ እየሔደ፣ የአመቶቹ አቆጣጠር በልክ እርግጥኛ አይደሉምና የታሪክ ሊቃውንት ብዙ ጊዜ አይስማሙም።
1782	ይሄ ደግሞ የተሰጠን ኤንቲጀር ከመከፋፈል ጋር አንድ አይነት ጥያቄ ነው።
1783	ይህ የኖራ ማጣበቂያ በየጊዜው እየጠነከረ የሚሄድ እንጅ የሚላላ አይደለም።
1784	ይህ ሁኔታ የፖለቲካ ውጥረትን ያስከተለና የጣሊያን ኗሪዎች በአንድነት ደጋፊዎች ከዚህ በኋላ ጥቃት እንዲደርስባቸው ያደረገ ነበር።
1785	ይህ ቬዲክ ሃይማኖት ከኗሪዎቹ ከድራቪዲያን ብሔሮች እምነቶች ጋራ ሲቀላቀል አንድላይ የሂንዱ ሃይማኖት ሠርተዋል።
1786	አቤ ጉበኛ ሀገራችን ካፈራቻቸው ወይም ደሞ ‘’ ለሀገራቸው ራሳቸውን ካፈሩ ደራሲያን ‘’ …….
1787	ይህ መረጃ የሚገኘው የአንጾኪያ ጳጳስ ሲጊልበርት ከተጻፉት ዜና መዋዕል እንደ ሆነ ይባላል።
1788	ጆሮ ድምጽ ለመስማት የሚያስችል የጀርባ አጥንት ያላቸው እንስሳት የአካል ክፍል ነው።
1789	ይህ ቅርጽ በጥንቃቄ አስመስለው የቀረጹት ነው።
1790	ይሄ ክፍል ሁለተኛው የካልኩለስ መሰረታዊ እርግጥ ተብሎ ሲታዎቅ በአንዳንዶች ዘንድ የኒውተን-ሌብኒዝ እርግጥ ተብሎ ይታዎቃል።
1791	ይህ ጽሑፍ ከአባቱና ከቀዳሚዎቹ የተወረሰው የአገዛዝ ምክር አለበት።
1792	ይህ ከተማ ምናልባት ለጥንታዊነት በአውሮፓ ከሁሉ የላቀ ይሆናል።
1793	የሱ ተማሪ የነበረዉ ኮንቴኢኦሲን በኢትዮጵያ ኤትኖግራፊ ሕዝብና ቋንቋን በሚመለከት ስፊ ጥናቶችን አካሂዷል።
1794	ጎላ ኦዳና መዩሙልኬ በቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።
1795	ሰው ሰደው መቃብሩን ቢያስመረምሩት ሴት ሆና ተገኘች።
1796	ይህ ተክል በተለያዩ የእንክብካቤና አያያዝ ስልቶች ዓመቱን በሙሉ አረንጓዴና ታዳጊ ማድረግ ስለሚቻል ከፍተኛ የሆነ የአበባ ምርት ይሰጣል።
1797	ይህ የሆነ እንደሆነ ከዘመዶቻቸውም ለተለዩ ምርኮኞች በቅርቡ ለመመለስ እንዲመቸን ማድረግዎ ነው።
1798	ይሄ ጽሁፍ መጀመርያው «ራስታፋራይ» ሊባል የሚችለው ሰነድ ነው፤ ሃወልም ከቅድመኞቹ የራስታፋራይ ሰባኪዎች መካከል አንዱ ነበር።
1799	ከፋ ውስጥ እንደተሾሙ (፲፱፻፵፫ ዓ.ም) ከጠቅላይ ገዢው ጋር ባለመስማማታቸው ተሽረው ንጉሠ ነገሥቱ ከስልጣን እስከወረዱ ድረስ በእስራትና በግዞት ሐያ ሦስት ዓመት ሙሉ ለሃገሩ እንዳልተጋደለ፣ በአርበኝነት ደሙን እንዳላፈሰሰ፣ ለኢትዮጵያ ነጻነት መስዋዕት እንዳልሆነ ተቆጥረው፣ ንጉሠ ነገሥቱ ለቅርብ ሎሌአቸው አድልተው ደጃዝማች ኪዳኔን ከሀገር አገልግሎት አስወገዷቸው።
1800	አለ ብለው አስወሩብኝ ።
1801	ይሄ ደወል ከደጃዝማች ውቤ ቤ/ክርስቲያን በአጼ ቴወድሮስ ተወስዶ ለመድሃኔ አለም ቤ/ክርስቲያን የተበረከተ ነው።
1802	ይህ ጥቅስ የሚናገረው ስለ ስም ነው።
1803	ዪህ ነገር በአንስታይ ጾታ ብቻ የሚገጝ ለጾታዊ ስሜትን የሚያነቃቃ ለሴቶች የስሜታቸው አንቴና ሲሆን ለወንድ ደግሞ ብልቱን ባከከለት ጊዜ ደስታን ይሰጠዋል።
1804	ራስ ጎበና የኢትዮጵያ ሹም ሆነ አስከትሎም የኦሮሞ መንፈሳዊ መሪ ከሆኑት አባ ሙዳ የጠበቀ ግንኙነት መሰረቱ፤ እንዲሁም ከተለያዩ የኦሮሞ ጎሳዎችም ድጋፍን አገኙ።
1805	በ፬ ዓመት ዕድሜያቸው ወደ አዲስ አበባ በመምጣት የቤተ ክህነት ትምህርታቸውን ጀምረው ሳይጨርሱ በ፰ ዓመት ዕድሜያቸው በዳግማዊ ምኒልክና በተፈሪ መኮንን ትምህርት ቤት በመግባት ዘመናዊውን ትምህርት ገብይተዋል።
1806	ሻጭ ወይም አገልግሎት ሰጭ በመሻሻጥ ሂደት ውስጥ በጠየቀው ገንዘብ ወይም ዋጋ አገልግሎት አልያም ደግሞ እቃ የሚያቀርብ የግብይት አካል ነው።
1807	አፈ ጉባኤ የመንግሥት ቃል አቀባይ፡ መንግስትን ወክሎ በበላይነት የመናገር ስልጣን የተሰጠውና ከፕሬዚዳንቱና ከጠ/ሚኒስትሩ ቀጥሎ ያለ ኃይል ያለው ስልጣን ነው።
1808	ይህ ጉዳይ በዞራስተር ላይ መወላወልን ፈጠረ።
1809	ይኼ ጽሑፍ የሚያጤነው ግን የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ምዕመናን ዘንድ በየዓመቱ መስከረም ፲፯ ቀን ተከብሮ የሚውለውን በዓለ መስቀል ታሪካዊ ዳራ ለማስታወስና በዚህ ታሪካዊ በዓል ላይ የአንዳንድ ሊቃውንት አስተያየቶችን መጠቋቆም ነው።
1810	ስለ ተክሉ ለመረዳት፣ ሓረግ ን ይዩ።
1811	ይህ ቡድን የኢትዮጲያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን አባል ነው።
1812	ቴል አቪቭ የእስራኤል ከተማ ነው።
1813	ደም ማነስ ላለባቸውም ሰዎች ጠቃሚ ምግብ ነው።
1814	ጓድ ቆምጬ አስተዳድሩ ተባለ እንጂ አዛባ ይዛቁ ተባሉ.
1815	ይቺ ዕለት በኢትዮጵያ ታሪክ ሁነኛ ስፍራ አላት።
1816	ግን በኋላ በየአፍሪካ ባሪያ ንግድ ውስጥ መሳተፍ ጀመሩ።
1817	ወደ ሙዚቃ ቀማሪነት፣ ዜማና ግጥም ደራሲነት እንደዚሁም ወደ የማዕከላዊ ዕዝ የሙዚቃ ባንድ ኃላፊነት ከመሸጋገሩ በፊት በእግረኛ ባንድ ውስጥ “ ክላርኔት ” የተሰኘው የሙዚቃ መሣሪያ ተጫዎች የነበረው ሣህሌ ደጋጎ፣ የሙዚቃን ትምህርት የቀሰመው ከፈረንሣዊው መምህሩ ሙሴ ኒኮ መሆኑን የሕይወት ታሪኩ ላይ ተጠቅሷል።
1818	ይህ ተቋም በሕክምናና በስነ ቁጥር አደረጃጀት ወሳኝ ሚና አጫወተ።
1819	ይህ ሂደት የሚጀምረው ከአፍ ሲሆን የሚጨርሰው ደግሞ ፊንጢጣ ላይ ነው።
1820	ካሣ ወልዴ ኢትዮጵያዊ ዘፋኝ ነበር።
1821	ሮሃ ባንድ የኢትዮጵያ ታዋቂ የሙዚቃ ቡድን ሲሆን ብዙ ቡድኑ ዘመናዊ የሙዚቃ ስራወችን በማቅረብ ይታወቃል።
1822	ኻና አገር በኤፍራጥስ ወንዝ አካባቢ በአሁኑ ሶርያ የነበረ ግዛት ነበር።
1823	ራስ ዳርጌ በ፲፰፻፳፪ ዓመተ ምሕረት ሲወለዱ ከአድዋ ጦርነት በኃላ በበተወለዱ በ ፸ ዓመታቸው ፲፰፻፺፪ ዓ/ም በሰላሌ የአስተዳደር ርዕሰ ከተማ በነበረችው ፍቼ ላይ አልፈዋል።
1824	ማር ሲለን በአይሁዶች ልማድ ከተምር የተሠራው ማር መሆኑ ይታመናል እንጂ በዚህ ቁጥር የንብ ማር ማለት አይደለም።
1825	ይህ ደግሞ ሰውነታችን ኣንድ ቁመንና እንዲኖረው ይረዳል።
1826	ቀና ሲታጣ ይመለመላል ጎባጣ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
1827	ጥር ፲፯፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፻፴፯ ኛው ዕለት ሲሆን፤ የበጋ ወቅት ፳፪ ኛው ቀን ነው።
1828	ጥር ፳፭፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፻፵፭ ኛው ዕለት ሲሆን፤ የበጋ ወቅት ፴ኛው ቀን ነው።
1829	ጥር ፲፱፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፻፴፱ ነኛው ዕለት ሲሆን፤ የበጋ ወቅት ፳፬ ኛው ቀን ነው።
1830	ኣቦ ሸማኔ በአንዳንድ አገር እንዲሁም ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ አጥቢ እንስሳ ነው።
1831	ይህ ጽሑፍ ክፋተኛውን ወይም ከሓዲውን አይጠብቅም።
1832	ሊቁ ኣለቃ ኪዳነወልድ ክፍሌ ኣንድኣንድ ፀሓፊዎች ሲጠነቀቁ ብዙዎቹ አዐ፣ ሀሐኀ፣ ሰሠ፣ እና ጸፀ ፪ እና ፫ የሆኑበት ምክንያት ምን እንደሆነ ኣያስቡም ብለው የጥንቱ “አበገደ” ፊደል ኣኃዛዊ ስለሆነ “ጐ” ሰባ ቍጥርን ይወክላል ይላሉ።
1833	ይህ ማለት በክፍላገር ውስጥ አይቆጠርም፣ በቀጥታ እንደ ራሱ ክፍላገር ይገዛል።
1834	ይህ ገጹን እየተጠቀሙ የኣሉ ኢትዮጵያውያን ምሁራን ለዓማርኛ ፊደልና ቋንቋ መጥፋት ደንታ እንደሌላቸው የሚያሳይ ኣሳፋሪ መረጃ ነው።
1835	ስለ ወራቱ ለመረዳት፣ ፀደይን ይዩ።
1836	ስለ ወንዙ ለመረዳት፣ ሚሲሲፒ ወንዝ ይዩ።
1837	ይህ ስራው ለዘመናዊው የኬዖስ ጥናት መሰረት ሆነ።
1838	ቀይ ባሕር ባአፍሪቃና በእስያ መኃል የሚገኝ ረጅም ባሕረ ሥላጤ ነው።
1839	ሥነ ቁጥር የቁጥሮችን ቅልቅል ውጤት የሚያጠና ሲሆን ብዙ ጊዜ ቁጥሮች ሲደመሩ፣ ሲቀነሱ፣ ሲባዙና ሲካፈሉ የሚያሳዩትን ባህርይ ይመረምራል።
1840	ዛሚ ራዲዮ የኢትዮጵያ የራዲዮ አውታረ መረብ ነው።
1841	ይሄ ዕለት በኢትዮጵያ የአድዋ ጦርነት የድል በዓል መታሰቢያ ነው።
1842	እሱ ደግሞ የጊልጋሜሽ ትውፊት በተባለ ጽሑፍ ስለሚገኝ ይህ ለጊልጋሜሽ ታሪካዊ ሕልውና ምናልባትነት መስጠቱ ይታመናል።
1843	ይህ ቀመር እሚያሳየው በትንሹ የረገበ ዑደት፣ እየተዳከመ የሚሄድ ጅዋጅዌ እንደሚጫዎት ነው።
1844	ቤተ ልሔም በፍልስጤም ግዛቶች በምዕራቡ ዳር (ዌስት ባንክ) የሚገኝ እጅግ ጥንታዊ ከተማ ነው።
1845	ይህ ጥረት ለከዋክብት ጥናትና ለተለያዩ ያለም ዙሪያ ጉዞወች እንደመነሳሻ ረድቷል።
1846	ይህ ጉዳይ ቴወድሮስን እጅጉን ያስደነቀ ኩነት ነበር።
1847	ይህ ካርታ በፖርቱጋል ተጓዦች እማኝነት መሰረት የተሰራ ነው።
1848	ወጥ የሆነ የአጠቃቀም ስርዓት አይታይም።
1849	ይህ ቀለም ወደመጻፊያ ክፍተቱ የሚወርደው በዋነኛነት የመሬት ስበት እና የስርገትን ህግ በመጠበቅ ነው።
1850	ይኽ አደጋ የተከሰተው ጥያራው መንገደኞችን አሣፍሮ ከአዲስ አበባ ከገባ ከስምንት ሰዓታት በኋላ ነው።
1851	አቤ ጉበኛ የመጀመሪያ ሥራቸው በማስታወቂያ ሚኒስቴር ሲሆን ቀጥሎም በጤና ጥበቃ ሚኒስቴር ተቀጥረው በመንግሥት ሥራ ለስድስት ዓመታት ያህል ካገለገሉ በኋላ ሕይወታቸውን በአብዛኛው የገፉት በደራሲነት ነው።
1852	ብዙ ሕዝብ በብስክሌት ይጓዛሉ፣ ብዙ ጊዜም ይዘንባል።
1853	ቶክ ፒሲን በአንዳንድ ትምህርት ቤት የትምህርት ቋንቋ ነው።
1854	ይህ ስያሜ በጀርመናዊ ቋንቋዎች እስከ ዛሬ ድረስ በማክሰኞ ስም (ለምሳሌ «ቲውዝደይ» በእንግሊዝኛ ) ቆይቷል።
1855	ይህ ሂላሪ ክሊንተንን ለማሸነፍ ከሩስያ ጋር ሴራ እንደ ነበረው የሚል ሀሣዊ ዜና ነበር።
1856	ይህ ጉዳይ በኅልውነት ፍልስፍና ከፍተኛ ቦት ተሰጥቶት የሚጠና ነው።
1857	ይህ አርማ የተቀየረው ኢህአዴግ ስልጣን ከያዘ በሃላ ነው።
1858	ይህ ጉዳይ ፍሎሮሰንስ ይሰኛል፣ የሸምበቆ መብራት የዚህ አይነት ነው።
1859	ሎዛ አበራ ኢትዮጵያዊ አለምዓቀፍ እግር ኳስ ተጫዋች ነች።
1860	ይህ አካል በዘመናዊዉ የዴሞክራሲ መርህ ከየትኞቹም የመንግስት አካላት በገለልተኝነት ይንቀሳቀሳል።
1861	ይሄ ቡድን የአኅጉሩን መንግሥታት በኅብረት ለማዋሃድ ዓላማ የያዘ ሲሆን አባላቱ ጋና ፣ አልጄሪያ ፣ ጊኒ ፣ ሞሮኮ ፣ ግብጽ ፣ ማሊ እና ሊቢያ ነበሩ።
1862	ይህ ጽሑፍ በተገናኙት ኮምፒውተሮች ላይ መልጠፍ የሚፈቅድ ሥርዓት ብቻ እንጂ ስዕል ወይም ሌላ ነገር አልነበረም።
1863	ሊያ ይህን የጀመረችው የኢትዮጵያን ባህል ለማስተዋወቅ እና የሀገሯን ኢኮኖሚ ለማገዝ ብላ መሆኑ ታውቋል።
1864	ይህ ስሌት አሳማኝነቱ ያጠራጥራል፤ ምክንያቱም በአው-ባድር የዘር ሐረግ መሠረት፡ ከመጀመሪያው ከሊፋ ኣቡበከር አስ-ስዲቅ (ረዲ አላሁ አንሁ) እስከ አው-ባድር ዘመን ድረስ፡ የሓያ አምስት ትውልድ ልዩነት ሲስላ ፊት ከተጠቀስው ቁጥር ጋር ስለማይሄድ ነው።
1865	አቶ ፍስሐ ማዕርጋቸው ወደአምባሳዶርነት የካቲት ፳፱ ቀን ፲፱፻፺፬ ዓ/ም ተሻሽሎላቸው የሹመት ደብዳቤያቸውን ለዳግማዊት ንግሥት ኤልሣቤጥ ሚያዝያ ፳፭ ቀን ፲፱፻፺፬ ዓ/ም ባኪንግሃም ቤተ መንግሥት ቀርበው አስረክበዋል።
1866	ማን ንጉሥ አልነበረም!»
1867	ብዙ ጊዘም ኢንተርኔትና ድረ ገጽ በስህተት አንድ መስለው ይታያሉ።
1868	ይህ ከተማ ከሚኒያፖሊስ ፊት ለፊት ስለ ተቀመጠ ሁለቱ «መንታ ከተሞቹ» ይባላሉ።
1869	ስለ ዘመነ መንግሥታቸው ብዙ መረጃ የለም።
1870	ይህ ማሽን የተፈጠረበት ዋና ምክንያት በልብስ ማምረቻ ኩባንያወች ዘንድ የሚካሄደውን የእጅ ስፌት ስራ ለመቀነስ ነበር።
1871	ይህ ሀሣብ በሂንዱኢዝም እና በቡዲስም እንዲሁም በጃይኒስምና በሲኪስም መሠረታዊ ነው።
1872	ባሻ ኪዳኔ ከባላምባራስ ገረሱ ጋር ከሙሴ ቀስተኛ የተማረከውን አላስረክብም በማለታቸውና በሌላም ምክንያቶች ባለመስማማታቸው፤ በኅዳር ወር ፲፱፻፴፩ ዓ.ም. አባሎቻቸውን አስከትለው ወደ ትውልድ አገራቸው ወደቡልጋ ተጉዘው በአሥራ ሁለት ቀናቸውም ቡልጋ ገቡ።
1873	ዓፄ ካሌብ ስልጣናቸውን ሲለቁ ዓፄ ገብረ መስቀልን የሚታየው አለም ንጉስ አርገው ሾሙ።
1874	ያኔ አላህ የአቡበክርን ቀልብ በሐቅ ላይ ባያጸና እና የጽኑ ነብያትን ቆራጥነት ባያላብሳቸው ኖሮ ተከስቶ የነበረው ፈተና ገና ለጋ የነበረውን የእስልምና ሕንጻና መንግስቱን ባወደመው ነበር።
1875	ይህ ገዳም ከመጀመሪያው በርና ከቅኔ ማህሌቱ በላይ ያሉት ጣሪያዎቹ ክፍት ይሁኑ እንጅ፣ ዝናብ አይገባበትም ተብሎ ይነገራል።
1876	ብዙ ሱቆች ደንበኞቻቸው ዴቢት ካርድ ሲጠቀሙ፣ ተጨማሪ ክፍያ ያስከፍላሉ።
1877	ወደ እርሱ የሚጎርፉትን ሰዎች መግታት የምንችለው በዚህ መንገድ ነው።»
1878	ይህ ሰነድ የመንግሥትን ነዋይ ለሚያጎዱ ሁሉ ቅጣቱን የሚወስን አዋጅ ነው።
1879	ብዙ ሰወች ስለሚናገረው ነገር ለመስማት ይጓጉ ነበር።
1880	ይህ ወንዝ የኢትዮጵያን ምድር ይከብባል ሲልም ይናገራል።
1881	ማክ ኬክት በአየርላንድ ልማዳዊ አፈ ታሪክ ዘንድ ከቱዋጣ ዴ ዳናን ወገን የአየርላንድ ከፍተኛ ንጉሥ ነበር።
1882	አቶ ሀዲስ የሹመታቸውን ደብዳቤ ጥቅምት ፳፪ ቀን ፲፱፻፶፬ አቅርበው በጠቅላላው ለአምሥት ዓመታት አገልግለዋል።
1883	ራስ ጉግሳ የደበረታቦር ከተማን በዚያው ስም ከሚታወቀው ተራራ ሰሜን ትይዩ እንደቆረቆረ ይነገራል።
1884	ይህ በኋላ አክሞሊንስክ የተባለ መንደር ሆነ።
1885	ይህ ቲዎሪ የተመሰረተው ሳይንስ ካገኛቸው የመሬት ላይ መረጃዎች ጥናት ላይ ነው።
1886	ላም ቀንዷ አይከብዳትም የአማርኛ ምሳሌ ነው።
1887	ይህ ሁኔታ ስለአጠቃላይ የህይወት ትርጉም ያለውን አስተያያእት ተፈታተነው፡ በፍልስፍናና በትምህርት የህይወት ትርጉም ራዕይ እንደማይገለጥለት ተረዳ።
1888	ይህ መብት እንዲከበርና የእጽዋትን ጂን እየቀየሩ በፓተንት በመጠበቅ ችግር እንዳይፈጥሩ ኣስተባብረዋል።
1889	አቶ በሻህ ተክለማርያም ከአባታቸው ከግራዝማች ተክለማርያም አጥናፈ እና ከእናታቸው ከወ/ሮ የሺወርቅ ወልደ ጻዲቅ መጋቢት ፲፱፻፲፪ ዓ.ም. በባሌ ክፍለ ሀገር በጎባ ከተማ ተወለዱ።
1890	ይቺ ከተማ የፕራሰታጆፈ አስተዳደራዊ ክፈል ናት።
1891	ኦዳ ጎደሬ በቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።
1892	ይህ ፊደል ኢትዮጵያውያን ለብዙ ዘመናት በብራናን በወረቀት ሲከትቡ የነበረውና ደራስያን በየማተሚያ ቤቶች ኣያሌ መጽሓፍትን የጻፉበት ነው።
1893	እና እኔም አለመተዋቸውን አወቅሁ ።
1894	ጭራ ከላይ እንደተገለጸዉ ከፈረስ ጭራ የሚሰራ ስለሆነ ጅራት የሚለውን ቃል ይተካል፡፡ አንዳንድ ጊዜ ጭራ የሚለውን ቃል ከኃላ፤ኃላ ቀር ለማለት እንጠቀምበታለን፡፡ከፈረስ ጭራ የሚሰራ ስለሆነ ጅራት የሚለውን ቃል ይተካል፡፡ አንዳንድ ጊዜ ጭራ የሚለውን ቃል ከኃላ፤ኃላ ቀር ለማለት እንጠቀምበታለን፡፡
1895	በጋ ፀሐይ የሚበረታበት፣ ደረቅና ሐሩር የሐጋይ ወራት ተብሎ ይታወቃል። በኢትዮጵያ ባሕረ ሐሳብ (ቁጥር ያለው ዘመን) መሠረት ከክረምት በኋላ መስከረም ፳፮ ቀን የሚጀምረው የመፀው (አበባ) ወቅት፣ ጊዜውን ታኅሣሥ ፳፭ ቀን ፈጽሞ ለበጋ ያቀብላል።
1896	ብዙ ሕዝብ ከኢየሩሳሌምና ከይሁዳ ሄደው ሰምተው በዮርዳኖስ ወንዝ ተጠመቁ።
1897	ይህ ክፍል የሚያስገነባው ዋናውን የመሃል መስመር ሲሆን ይዘቱ ባለ ሁለት (መንታ) መንገድ ነው።
1898	ያው ዐዋጅ ለክርስቲያኖች መታገሥና ከመከራዎች ነጻነት ያረጋገጠ ነው።
1899	ክብ ሕንጻ አብያተክርስቲያናት በብዛት በገጠሪቷ ኢትዮጵያ የሚገኙ ሲሆን ፤ መስቀል ቅርጽ ያላቸው ደግሞ በከተማ አካባቢ ይገኛሉ።
1900	ስለ እኔ፤- ያዩኝ እንደማያምኑ፣ ያላዩኝም አምነው በሕይወት እንደሚኖሩ ተጽፏልና።
1901	ዛሬ የኮካ-ኮላ ድርጅት ብዙ ሌሎች አይነት ለሥላሣዎች ይሠራል።
1902	ሌላ ከተማ-አገር ኢሊፕ-አኩሱም ደግሞ በንጉሥ ሃሊዩም ሥር ሆኖ ይህን ዓመት ስም «ኡር-ኒኑርታ የተገደለበት ዓመት» አለው።
1903	ልጁ ኢዲን-ዳጋን ተከተለው።
1904	ዛሬ ደቡብ-ምዕራብ ፋርስ በሆነ አቅራቢያ ተገኘ።
1905	ብዙ ነጥብ-ቻርጆች ቢሰበሰቡ፣ የኒህ ስብስብ መስክ ኤሌክትሪክ እምቅ፣ የእያንዳንዱ ነጥብ-ቻርጅ እምቅ ድምር ውጤት ነው።
1906	ቄስ የቤተ-ክርስቲያን አገልጋይ ሲሆን ከድቁንና በኋዋላ የሚመጣ ማዕረግ ነው።
1907	ይህ ሥርዓተ - ነጥብ መሪ ሐሳቡን ተከትለው ወደሚመጡ ዝርዝር ነገሮች ለማንደርደር ያገለግላል።
1908	ይህ ሥርዓተ - ነጥብ የተለያዩ ቦታዎች ላይ የሚያገለግል ሲሆን ዋና ዋናዎቹ የሚከተሉት ናቸው።
1909	ቅኔ ማለት፡ 'ቀነየ' ፡ገዛ፡ ካለው፡ ግስ፡ የተገኘ፡ ጥሬ፡ ዘር፡ ነው።
1910	መላ ምታችን "ባትሪው ስላለቀ ነው" ይሆናል።
1911	ሌላ ስማቸው « ብሩጊ » ሲሆን ከመቄዶን ( አውሮጳ ) ወደ ትንሹ እስያ ተሻግረው ከ«ብሩጊ» ወደ «ፍሩጊ» ቀይረውት አገሩ ለነርሱ ፍርግያ እንደ ተባለ ይታመናል።
1912	ሙሉ ስማቸው «ሶበክሆተፕ ኻአንኽሬ» ከአንድ የአቢዶስ ቤተ መቅደስ ዓምድ ይታወቃል።
1913	ይህ ከእህል ( ገብስ ) ጋራ በየትም አህጉር ከሁሉ ጥንታዊ የሆነው ኮሞዲቲ ንግድ ነው።
1914	ያለ ይበዛል (አለ ወፍጮ) የአማርኛ ምሳሌ ነው።
1915	ድሬ መጽሔት (ልዩ እትም).
1916	ቤተ መቅደሱ (አሁን እንደ ታደሰ) አበየጊሪ ቪሃረ በአኑራደፑረ፣ ስሪ ላንካ የሚገኝ ጥንታዊ የቡዲስም ትልቅ ገዳምና ቤተ መቅደስ ነበር።
1917	አዲ አርቃይ (ወረዳ) በአማራ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።
1918	ሰካ ጨርቆሳ (ወረዳ) በቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።
1919	ራስ ሀይሉን ፤ "እርስዎንም እንዳልደፍርዎት ቶሎ ይዘውልኝ ይውጡ "
1920	ኒው ሜክሲኮ ፣ ዩታህ ፣ ኔቫዳ ፣ ካሊፎርኒያ እና ኮሎራዶ ያዋስኑታል።
1921	ወደ ሶሃባዎ ች በተመለሰ ጊዜ ከፊቱ ላይ ደም ይጎርፍ ነበር።
1922	ብዙ ዕፅዋት አ'ባቢዎች ናቸው፣ ማለትም አበቦችን ያወጣሉ።
1923	ይህ በፊድሉ ለ«ጋውት» እንደ ተሳተ ይገመታል።
1924	ይህ ድርሰት ስለ ቺ ዮው ይተርካል፤ በመጨረሻም «ግብረገብ ምንጊዜም እንደ ጎንዛላ ሣር ይታደስ።
1925	ያለ ጎረቤት ቡና ያለ ሙያ ዝና የአማርኛ ምሳሌ ነው።
1926	ይህ ከያፌት ልጅ ሌላ ሰው መሆን አለበት።
1927	የኔ ሕይወት ቅኔ ነው የቅኔ ዓይነት መዝረፍ፣ ሌላ ሕይወት የለኝም።
1928	ቀይ ብርሃን ቀስ ብሎ ሲሰበር ወይን ጸጅ ደግሞ በከፍተኛ ሁናቴ ይሰበራል።
1929	ድሀ ሲናገር ሬት ኮሶ ሀብታም ሲናገር የማር በሶ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
1930	ኮጆ የካቲት ፳፩ ቀን ፲፱፻፸፬ ዓ/ም በተካሄደ ስብሰባ ላይ የዚችን ግዛት ልዑካን እንደ አባል መቀመጫ እንዲይዙ ማድረጋቸውን በመቃወም ሞሮኮ እና እሷን የሚደግፉ አገራት የድርጅቱ ስብሰባዎች ላይ ላለመሳተፍ ወስነው ነበር።
1931	ኤሊ በምድር ላይ ካሉ እንስሳት ብዙ እድሜን መኖር ከሚችሉ እንስሳት ኤሊ አንዱ ነው።
1932	ሆድ ሲያውቅ ዶሮ ማታ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
1933	ለማ ሚያዝያ ፲፬ ቀን ፲፱፻፹፮ ዓመተ ምሕረት፣ በተወለደ በ ፷፰ ዓመት ዕድሜው አዲስ አበባ ላይ አረፈ።
1934	ያለ መሰረት ቤት ያለ ትምህርት እውቀት የለም የአማርኛ ምሳሌ ነው።
1935	ግና ጋግሬም የተ ዋጣ ስለማይሆንልኝ ብዙዉን ጊዜ የአንሷር ሴቶች ይጋግሩልኛል።
1936	ይህ መጣጥፍ ስለ ግሪኩ አፈ ታሪክ ነው።
1937	ወደ ግብዣው ቤት እንደ ገቡ እሳት በቤቱ ዙሪያ ጨመረ።
1938	እሪ በከንቱ ማን ሊሰማ ነው ጩኸቱ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
1939	ያየ ልናገር ቢል የሰማ ላውራ አለ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
1940	ዘጌ ወይንም ጽጌ ከጣና ሐይቅ በስተ ደቡብ ምዕራብ የሚገኝ ልሳነ ምድር ነው።
1941	ቀን ቢቆጥሩ ውሻ ቢጠሩ ደረሰ በእግሩ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
1942	ዋና ፅሕፈት ቤቱ አዲስ አበባ ይገኛል።
1943	አባ ሳሙኤል ወደ አለቱ ውስጥ የተፈለፈለ ቤተክርስቲያን ሲሆን ከአባ ሳሙኤል ሐይቅ በስተደቡብ ይገኛል።
1944	ሌዙ በቻይና አፈ ታሪክ የኋንግ ዲ ሚስትና ንግሥት ነበረች።
1945	ቀዩ እንጨት ውድ ነው፤ በእሳት ላይ ጢስን ለመስጠት ይጠቀማል።
1946	ይህ የሆነው እቴ ሰብለ ወንጌል ደብረ ዳሞ ተራራ ላይ ለአንድ አመት እጅ ሳትሰጥ በአህመድ ግራኝ ተከባ ከተቀመጠች በኋላ ነበር።
1947	ጉን በቻይና አፈ ታሪክ ከኋሥያ ንጉሥ ያው መኳንንት አንዱ ነበር።
1948	ማም ምድርና ላሎ ምድር በአማራ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።
1949	ኖህ ከጥፋት ውሃ በኋላ ሌሎችን ሕጻናት ስለ ወለደ፣ ካም ኤሴኑስ በተለይ ቀናተኛ ሆነና አባቱን ጠላው።
1950	አጼ ያዕቆብ እና ጳጳሱ ዳግማዊ ጴጥሮስ በዚሁ ጦርነት ላይ ሞቱ።
1951	ይኸ የዛጎል አሣ ዝርያ በተለይ ለአንጓ ብግነት (ሪህና ቁርጥማት) የሚያስታግስ ልዩ መድኃኒት በውስጡ ይሠራል።
1952	ጾም ገዳፊና ሰው ጠባቂ ለጥቂት ይሳሳታል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
1953	ኒዋ በቻይና አፈ ታሪክ የተገኘች ሴት ናት።
1954	ጤፍ ከዘመዷ ጎታ ትሞላ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
1955	ይህ መጨረሻ ልጅ ፌኔክ በባቢሎን ግንብ ወቅት የያፌት ልጆች አለቃ ሆነ ( ናምሩድና ዮቅጣን ለካምና ሴም ልጆች አለቆች ሲሆኑ ነው)።
1956	ሬያ በግሪክ አፈ ታሪክ የክሮኖስ ሚስት ነበረች።
1957	ቀን ቢቆጥሩ ውሻ ቢጠሩ ይደርሳል በእግሩ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
1958	ጦር የእግር ኳስ ክለብ አሸንፈዋል።
1959	ሓጂ ሙሐመድ ሣኒ ሐቢብ የሚጠቀሱበት ሌላው ታሪክ የኢትዮጵያው መጅሊስ እንዲመሰረት ያደረጉት ተጋድሎ ነበር።
1960	ይህ ስሕተት ምን ያህል እንደተስፋፋ ለማስተዋል ድህረገጽ፣ ድኅረገጽ እና ድሕረገጽ ቃላት ኢንተርኔት ላይ በመፈለግ መመልከት ይቻላል።
1961	ይህ መጽሐፍ እና ሌሎች የአይዘንበርግ አማርኛ መጽሐፍት ከታተሙ በኋላ እየሩሳሌም ለነበር የኢትዮጵያ ስደተኞች የተሰጡ ሲሆን፣ ቆይተው የተነሱ የፕሮቴስታንት ሚሲዮኖች መጻሕፍቱን ወደ ሸዋ ፣ መተማ ፣ ጋፋት እና አድዋ አሰራጭተዋቸዋል።
1962	ዋና ከተማው በፑ ነበር።
1963	ድሀ በህልሙ ቅቤ ባይጠጣ ኑሮ እከክ ይወረው ነበር የአማርኛ ምሳሌ ነው።
1964	ድሀ በህልሙ ቅቤ ባይጠጣ ኖሮ እከክ ይጨርሰው ነበር የአማርኛ ምሳሌ ነው።
1965	ድሀ በህልሙ ቅቤ ባይጠጣ ኖሮ እከክ በወረሰው የአማርኛ ምሳሌ ነው።
1966	ውሀ ሊያንስ ሲል ይገማል ሰው ሊያንስ ሲል ይኮራል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
1967	ግባ አለኝ፣ ምን አጠፋሁ ብዬ ደነገጥኩ።
1968	ብዙ አንደኛ እና ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤቶችም ይገኛሉ።
1969	ስለ ሻውሃው ብዙ ተጨማሪ ግሩም አፈ ታሪኮች አሉ፤ ለምሳሌ በአዕዋፍ ላይ እንደ ነገሠ፣ ሚኒስትሮቹም አዕዋፍ እንደ ነበሩ የሚል ወሬ አለ።
1970	ዋና መሥሪያ ቤቱ በስዊስ ከተማ ዙሪክ ላይ ሲሆን ማኅበሩ ከሌሎች ውድድሮች በተጨማሪም የዓለም ዋንጫን በየአራት ዓመቱ ያዘጋጃል።
1971	ይህ ጋይደል ማክ አንግን ማለት ጋይድል ማክ ኤጠር ነው፤ አባቱ ሁለት ስሞች አንግንና ኤጠር ነበሩትና።»
1972	ድሀ በህልሙ ቅቤ ባይጠጣ እከክ በፈጀው የአማርኛ ምሳሌ ነው።
1973	ይህ ገለስብ ዲላ ከተማን ለሃያ ኦመታት ስእስትዳዲር ኖሮኦል።
1974	ድሀ በህልሙ ቅቤ ባይጠጣ እከክ ይጨርሰው ነበር የአማርኛ ምሳሌ ነው።
1975	ባሊ ጎድጎድ ብሎ ከሌሎች ማሽኖች ጋር በመያያዝ ስራ ለመስራት የሚያስችል መሳሪያ ነው።
1976	ራስ በዛብህ ራስ በዛብህ የጎጃም ንጉሥ ተክለ ሃይማኖት ልጅ ነበሩ።
1977	ወይ አበዳሪ ወይ ተበዳሪ ይሞታል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
1978	ዛሬ በቅዳሴ ጊዜ ዲያቆኑ በሚይዘው የመጾር መስቀል ላይ በሁለት ቀዳዳዎች አልፎ ተጠምጥሞ የምናየው መቀነት መሰል ጨርቅ የዚያ ሰበን ምሳሌ ነው።
1979	ቀን የሰጠው ቅል ድንጋይ ይሰብራል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
1980	አቶ ብርሃኑ መና በደቡብ ኢትዮጵያ የተወለዱ ባለሃብት ሲሆኑ በሽምግልና በማስታረቅ የተቸገሩትን በመርዳት የስው እዳ በመክፈልና ለተቸገረ ፈጥኖ በመድረስ ይታወቃሉ፡ በተለይ በደርግ ጊዜ የወላይታ አውራጃ የመንግስት መ/ቤት ሰራተኞች ደመወዝ መክፈል የቻሉ ስመጥሩ ኢትዮጵያው ናቸው።
1981	ሐና ሸንቁጤ ሐና ሸንቁጤ የኢትዮጵያ ታዋቂ ዘፋኝ ስትሆን ብዙ ዘመናዊ የሙዚቃ ስራወችን በማቅረብ ትታወቃለች።
1982	ሓጂ ሙሐመድ ሳኒ ሐቢብም የመጅሊሱን ጉዳይ ይዘው ከመንግሥት ጋር መሟገታቸውን ቀጠሉ።
1983	ሌላ የቱርክ ጫፍ ዱሩፒናር ላይ ወይም በኢራን በደብረ ሳባላን ላይ እንደምትገኝ አንዳንድ ጀብደኞች ይላሉ።
1984	ጥሬ የኣሳማ ሥጋ ከመብላት ሰው የሚኖረው ኮሶ ኣደገኝነት የከፋ ነው።
1985	ይህ አይነት ሰው አፍንጫው ቢደማ ቶሎ አይቆምም፣ በትንሽ በትልቁ ይደማል።
1986	ስለ ተሙዝም ሞት በየአመቱ በብዙ ልቅሶ ማስታወሻ በዓል ይደረግ ነበር።
1987	ደሴ ጥንታዊ ስሙ ላኮመልዛ የሆነ የሰሜን-መሃል ኢትዮጵያ ከተማና ወረዳ ነው።
1988	በጎ በክፋት ላይ ማሽነፉን የካደ ሃይማኖት ነበር።
1989	በዛ የተነሳ ነው ኤችአይቪ ከማንም ሰው ጋር በምናደርጋቸው የዕለት ተለት እንቅስቃሴዎች ለምሳሌ፣ እንደ እጅ መጨባበጥ፣ መተቃቅፍ፣ እና መሳሳም ሊያስተላልፉ እንደማይችሉና።
1990	ነገ ሊዘንብ እና እንዲሁም በዚያው ጊዜ ላይዘንብ አይችልም!
1991	ዛሬ ቢሆንም ብዙ መንግሥት መሥሪያ ቤቶች በዳር ኤስ ሳላም ነው የተገኙ።
1992	ድሀ ተበድሎ ራሱ ይታረቃል ሀብታም በድሎ ተመልሶ ይስቃል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
1993	ይህ የቁጥር ዘዴ በዲጂታል ኮረንቲ ክፍሎች በቀጥታ መወከል ስለሚችል ማናቸውም ዘመናዊ ኮምፒዩተሮች ውስጣቸው የሚሰራው በሁለትዮሽ የቁጥር ስርዓት ነው።
1994	ማቅ ይሞቃል ጋቢ ይደምቃል ገቢውን ባለቤት ያውቃል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
1995	ባቲ የሚለው ቃል ማዕረጓን ሲያሳይ፣ «ድል ወምበሬ» የሚለው ስያሜ ደግሞ በአማርኛ «የብዙ ድል ባለቤት ነኝ» የሚል ሃሳብ በጠላቶቿ ላይ ለማስረፍ የተጠቀመችበት ነበር።
1996	ሞት ቢዘገይ ነው የምሄደው የአማርኛ ምሳሌ ነው።
1997	ቂጡ የቆሰለ ውሻ እንደልቡ አይጮህም የአማርኛ ምሳሌ ነው።
1998	ይህ ድንጋጌ ግን ለውሻው፣ ለድመቱ፣ ለይብራው ወይም ለዶሮው አያጠቅልልም።
1999	ስለ ላሊበላ ቤተ ክርስቲያን ለመረዳት፣ ቤተልሔም (ላሊበላ)ን ይዩ።
2000	ባል ታግባና ልጅ ትውለድልን” ብለው በማሰብ በዚሁ ገዳም ጽላሎ አማኑኤል አካባቢ ተወልደው ያደጉ ነገር ግን የቤተ ክህነት ትምህርት ያልተማሩ አቶ ጥሩነህ በላይ የተባሉትን ሰው አጋቧቸው።
2001	ድሀ ሲያገኝ ያጣ አይመስለውም የአማርኛ ምሳሌ ነው።
2002	ግና እንዲህ ሲሉ አስጠነቀቁት፡- “ለአቡበክር አምላክን ቤቱ ውስጥ ብቻ እንዲያመልክና እንዲሰግድ ንገረው።
2003	ዋና ከተማው ኤደሣ (አሁን ሳንሊዩርፋ፣ ቱርክ አገር) ነበረ።
2004	ቴኮ ሾሎፌሎ ሞዲሴ (ታኅሣሥ ፲፫ ቀን ፲፱፻፸፭ ዓ.ም. ተወለደ) ደቡብ አፍሪካዊ እግር ኳስ ተጫዋች ነው።
2005	ዋና ከተማው ወሓካ ዴ ዋሬዝ ነው።
2006	ይህ አይነት ስሌት ለ ሞርጌጅ ክፍያ በባንኮች ዘንድ የሚጠቀሙበት ነው።
2007	እና ቆምጨም ብድግ ብሎ "ቁጭ በል አንተ ውሸታም ።
2008	ይህ ከሳንባ የመጣ ደም ወደ ግራ አትሪየም እና ቬንትሪክል እልፍኞች ይጓዛል።
2009	ባሻ ኪዳኔም በዚህ ጊዜ ቃለ መሓላ ከሰጧቸው ፻ ሰዎች ውስጥ ፶፭ ወታደር ከነመሳሪያው፤ አራት ድግን መትረየስ፤ አስር ሣጥን ጥይት፤ ስድስት ሽጉጥ ከጠላት እጅ ነጥቀው እየተታኮሱ ሲወጡ የጠላት ኃይል ሃያ ወታደርና አንድ መትረየስ ከ ሁለት ሣጥን ጥይት ጋር ብቻ ገንጥሎ ሲያስቀርባቸው የተረፈውን መሳሪያና ወታደሮች ጋር ድል አድርገው ሸፈቱ።
2010	ኳስ ለራስሽ ስተይ ጎል ግቢ አለዚያ ፎሪ ብለው ይጠልዙሻል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
2011	ቤተ ማርያም በራሱ ሰፊ ግቢ የሚገኝ የላሊበላ ውቅር ቤተ ክርስቲያን ነው።
2012	ስሙ በቶሪኖ ቀኖና ላይ ብቻ በእርግጥነት ይታወቃል፣ በዚያም «<.
2013	ዋና ከተማው ፖርት ቪላ ነው።
2014	ይህ ውድድር እስከ ዛሬ ድረስ ትልቁ የአማካይ ጎል ብዛት በጨዋታ የታየበት የዓለም ዋንጫ ነው።
2015	ኒው ዚላንድ እግር ኳስ በኒው ዚላንድ የእግር ኳስ አስተዳዳሪ አካል ነው።
2016	ጥጃ ቢፈነጭ በሜዳ ውሀ ቢሮጥ በጎድጓዳ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
2017	ዋና ከተማዋ ፖርቶ ኖቮ ሲሆን የመንግሥቷ መቀመጫ ግን ኮቶኑ ከተማ ናት።
2018	ሌላ መንገድ ደግሞ ወደ ስሜን-ምዕራብ ወደ ሬም ሄደ።
2019	ላቫ በሃዋይ ደሴት ላይ ሲፈስ።
2020	ቫሌ ዳኦስታ ወይም ቫል ዳኦስታ («የአኦስታ ሸለቆ») የጣልያን ክፍላገር ነው።
2021	ቂል ያገኘው ፈሊጥ ውሻ የደፋው ሊጥ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
2022	ላም በረቱን የሰው ልጅ አባቱን አይረሳም የአማርኛ ምሳሌ ነው።
2023	ፈሪ ቢሸፍት እስከ ጓሮ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
2024	ወይ ይበላሉ ወይም ደሞ ሳይገመጥ ይቆያል እንጂ ሁለቱን ባንድ ጊዜ ማድረግ አይቻልም።
2025	ሥት ያለበት አለቃ ሰው እንጀራን ቢበላም ባይበላም ጠገብኩ አይልም።
2026	ይህ ምርጫዋ ደግሞ ብዙ የሕይወት ስንክሳሮችን እንድትጋፈጥ አድርጓታል።
2027	ጌታ በመሆን ጥቅም ብቻ አይገኝም።
2028	ይህ ከመሆኑ በፊት ግን የቱቦወቹን አፎች በፊኛወች መዝጋት በጣም ጠቃሚ ነው።
2029	ስለ አምላክ ወይም ስለ እግዚአብሔር ግን አያስተምርም፤ ከፍተኛ ደረጃ የደረሱት እንደ ጎታማ ቡዳ አማልክቱ ወይም «ቡዳዎች» ይባላሉ።
2030	ይህ መጽሃፍ የዓፄ በካፋ ን ዜና ውሎ ይተርካል።
2031	ህግ ተርጓሚ ወይም ፍርድ ቤት ፡ ፍርድ የመስጠት ስልጣን ያለው የመንግስት አካል ነው።
2032	ዓፄ ዮሐንስ ደብረ ታቦር ላይ ሳሉ ከሸዋ ከሦስት ወገን መልእክት ይደርሳቸው ነበር።
2033	ልክ ከአሥር ቀናት በኃላ እና ቱን ተከተለችዉ።
2034	ይህ በጊዜው እንደ ታላቅ ድል የታየ ሲሆን ጉር አምባ ለጎንደር ከተማ በጣም የቀረበ ቦታ ስለነበር የቴወድሮስን የወደፊት ምኞት ያመላከተ ጦርነት ነበር።
2035	፲፰ ዓመታት ከገዛ በኋላ ልጁ ሹልጊ ተከተለው።
2036	ባሻ ኪዳኔም እዚሁ እስር ቤት እያሉ አብረዋቸው ከታሰሩት መሀል በምስጢር ቃለ መሃላ በመስጠት መቶ ሰዎች አሳብረው እዚያ ያለውን የጠላት ጦር ፈጅተው ለመሸፈት ከወሰኑ በኋላ ወደ ባላምባራስ (በኋላ ደጃዝማች) ገረሱ ዱኪ የሚላክ ሰው በማፈላለግ ላይ እያሉ ጠላት ሰምቶ ኖሮ አጥብቆ ይከታታላቸው ጀመር።
2037	ይህ በኒኑስ ዘመን እንደ ሆነ ይባላል።
2038	ድሀ ተበድሎ ማሩኝ ይላል ቶሎ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
2039	ይኽ ፍንዳታ አንድ ሞተር እና የአቅጣጫ መቆጣጠሪያውን ከጥቅም ውጭ ሲያደርገው የአየር ዠበቡን የመንገደኞች ክፍል በጢስ አፍኖት ነበር።
2040	ዋና ከተማዋ አዲስ አበባ ናት።
2041	ይህ አዳራሽ ሰፊና ጣሪያ አልባ ነው።
2042	ዞኑ ከቅድመ ታሪክ ጀምሮ እስከ ታሪክ ዘመን ያሉ አሻራዎች የሚገኙበት ስለመሆኑ የሥነ ቅርስ ግኝቶች ይጠቁማሉ።
2043	ይህ ክፍል፣ ከአጼ ዐምደ ጽዮን ዘመን በፊት ጀምሮ ለመካከለኛው የኢትዮጵያ መንግስት ግብር ከፋይ ነበር።
2044	ይህ በአሦር ንጉሥ ኒኑስ ዘመን ያሕል ነበር።
2045	ያኔ ልጃቸው አለቃ ተክሌ ደብረ ታቦር ኢየሱስን እልቅና ተሾመው ነበር።
2046	ሁሉ የተሠሩ ከማየ አይህ በፊት በኖሩት ክፉ ዘሮች (የቃየልና የሴት ልጆች) ነበር ብለው ጻፉ።
2047	ይህ የበጢሕ ወገን ደግሞ በዱባ አስተኔ ውስጥ ይመደባል።
2048	ስለ እርሱና እርሱ ለሰው ልጆች ስላወጣቸው ፍቅራዊ ዓላማዎች ለሌሎች ሰዎች በግልጽ ይናገራሉ።
2049	ዲበ ማለት፣ በላይ ወይን ባሻገር ያለ ማለት ነው።
2050	ራስ ዘስላሴ ከአጼ ሠርፀ ድንግል ሞት በኋላ ነገስታትን በመሾምና በማውርድ የሚታወቁ የጦር ሰው ነበሩ።
2051	ይህ መሳሪያ ከሠው ልጆች ግኝቶች ሁሉ ቀደምቱ ሲሆን ከቀን ያነሰ የጊዜ አሀድ በማስፈለጉ የተጀመረ ነው።
2052	ሩቅ ነገዶች እስከ ኢሮኳ ብሔሮች ድረስ (ዛሬ ኒው ዮርክ ) በጣም የተወደደውን የቢቨር ( ኣቆስጣን የመሰለ ዘራይጥ ) ቆዳ ለመነገድ ወደ ናኮችታንክ ይመጡ ነበር።
2053	ጥላ ብዜት፣ አንዱ ጨረር ከሌላው ጨረር አኳያ ያለውን መጠን ማስያ ነው።
2054	ሁሉ የአንድ ወገን ናቸው ሁላቸው እርስ በርስ ማራባት ይችላሉ ማለት ነው።
2055	ይህ ኤላማዊ ከተማ እጅግ ጥንታዊ መሆኑ አይጠራጠርም፤ በጥንታዊው ሱመርኛ አፈ ታሪክ ኤንመርካርና የአራታ ንጉሥ መሠረት ከኡሩክ ወደ አራታ በሚወስድ መንገድ ላይ ይገኝ ነበር፤ ይህም መጻፍ የተለማበት ዘመን ያሕል እንደ ነበር ይባላል።
2056	ዓሣ ማርባት ማለት ዓሣን በጅምላ ማርባት ነው።
2057	ይህ አውራጃ በኋላ አራን ተባለ፤ ከዚህም በላይ ይህ ወንዝ በአራራት ተራራ አጠገብ ይመንጫል።
2058	ቤት ገብታም ምድጃ ዙሪያ ተቀምጣ ልብሷን ስታደርቅ ሳት ይላትና ጡጥ ታደርጋለች።
2059	ድሀ ሲቀልጥ አመድ አመድ ይሸታል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
2060	ኒው ዚላንድ አሁን ሦስት መደበኛ ቋንቋዎች ያሉት ማዖሪ፣ እንግሊዝኛና የኒው ዚላንድ እጅ ቋንቋ ናቸው።
2061	ይህ የወንዝ ሙላት በጣም ከፍተኛ በሚሆንበት ጊዜ የተተከሉ አዝዕርቶችን እንዳለ ጠራርጎ ሊወስድ ይችላል።
2062	ግን አትላስ ኪቲም ልጁን ሲኮሩስ በእስፓንያ ዙፋን ትቶ የጣልያንም መንግሥት ከወንድሙ ያዘበት፤ ስሙንም «ኢታሉስ» ለሀገሩ (ኢታሊያ፣ ኢጣሊያ) የሰጠው ነው ይጻፋል።
2063	ዓፄ ዮሐንስ ማቹን ንጉሠ ነገሥት ቴዎድሮስን ሊወጋ የመጣውን የእንግሊዝ ሠራዊት በመርዳት ከሸኚ እና ስንቅ ጋር በግዛታቸው እንዲያልፍ በማድረጋቸው ወሮታውን ከድሉ በኋላ በዘመናዊ መሣሪያ፤ መድፍ እና ጥይት አበልጽጓቸው ሲሄድ በጊዜው ከነበሩት መሪዎች ሁሉ የላቀ ኃይል ለማግኘትና ያስከተለውንም የንጉሠ ነገሥትነት ዘውድ እጃቸው ለማስገባት አመቸላቸው።
2064	ቴዲ አፍሮን በጣም ታዋቂ ያደረግው ' ያስተሰርያል ' የተባለው አልበሙ ሲሆን ስለ ፍቅር ፣ መቻቻል ፣ ህዝብ ስሜት እንዲሁም ስለመንግስታት እና ስለ ተቃዋሚዎች በ ፍቅር ለ ሃገር እድገት መስራት ዘፍኖአል።
2065	ዛሬ በአለም ዙሪያ ደግሞ አብዛኛው ሕገ መንግሥታት የእምነት ነጻነት የሚያረጋግጡ ናቸው።
2066	ሴት ከወንድ እህል ከሆድ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
2067	ስራ ቢሰሩም እንደ ፍርድ መስጠት፣ ጦርነት መሄድ የመሳሰሉ ነበሩ እንጂ እርሻና ሌሎች የእጅ ስራወችን አይሰሩም ነበር።
2068	አቶ አድማሱ አልቤ አጊሮ ኑሮአቸው በሰሜን አሜሪካ ሲሆን በከፍተኛ ትምህርት በአሜሪካን አገር የተመረቁና አዲስ ተስፋ ለሴቶችና ለሕጽናት የተሰኘ በጎ አድራጊ የርዳታ ድርጅት መስርተው ወገናቸውን እየረዱ የሚገኙ ስመ ጥር ኢትዮጵያዊ ሲሆኑ ባለትዳርና የሁለት ወንድና የአንዲት ሴት ልጅ አባት ናቸው።
2069	ደግ ጎረቤት ውሻና ድመት ያሳድጋል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
2070	ቡሄ ጎላጣ፣ መላጣ ማለት እንደሆነ መጻሕፍት ይገልጻሉ፡፡ የክረምቱ ጨለማነት አልፎ ወደ ብርሃን፣ ወደ ጥቢ የሚያመራበት፣ ወደ መፀው የሚዘለቅበት ወገግታ የሚታይበት እንደሆነ ይታመንበታል፡፡
2071	የሱ መቃበር ሀረም ከሁሉ አስቀድሞ የተገነባው ሀረም ሲሆን ከተደረቡ ደረጃዎች ተሠራ እንጂ እንደ ኋለኞቹ ሀረሞች ቅርጽ አልነበረም።
2072	ጅብ ጥጆቹን ጠብቅ ሲባል ይጠፉብኛል አለ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
2073	ጨው ለራስህ ብለህ ጣፍጥ አለበለዚያ ድንጋይ ነው ብለው ይወረውሩሀል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
2074	ይህ ቃላትን ጽሑፍ ውስጥ ለመፈለግና ለመተካትም ይጠቅማል።
2075	ሌላ ጥንታዊ ጥቅስ ደግሞ ኤንመርካርና የአራታ ንጉስ በተባለ አፈ ታሪክ ተገኝቷል።
2076	ይህ የካነሽ ግዛት በኋላ የኬጥያውያን መንግሥት ሆነ።
2077	ያው ፋርስኛ ጽሑፍ ደግሞ በሳንስክሪት ክምችቶች በተለይም በፓንቻታንትራ («አምስቱ ድርሰቶች») እና በቡዲስም ጽሑፍ የጃታካ ተረቶች ላይ እንደ ተመሠረተ ይታመናል።
2078	ዛሬ የአልዩ አምባ ገበያ አብዛኛዎቹን አርጎባዎች ይዞ የአፋርንና አማራ ብሔረሰቦችን ያገናኛል።
2079	ይሄ ከደረቀ ለዚህ እግር አልጠቀመውም.
2080	አፄ ምኒልክ አዲስ አበባ የመንግሥታቸው መቀመጫ እንድትሆን መወሰን የቻሉት ከአውስትራሊያ የመጣው ባህር ዛፍ ለማገዶ ችግር አፋጣኝ ምላሽ የሚሰጥ ሆኖ በመገኘቱ ነበር፡፡
2081	ይህ የጥናት ዘርፍ ለስነ-ተፈጥሮ ትምህርት መሰርታዊ ከመሆኑ የተነሳ ከጥንት ዘመን ጀመሮ ሲጠና ኖሩዋል።
2082	ዋና ከተማው ተርቃ ነበር።
2083	ቃሉ ከግዕዝ ሲሆን ትርጉሙ «የሰው» (ሠብ) «ትብብር» (ኅብረት - ከግሡ ኅበረ፣ አበረ) ሊሆን ይችላል።
2084	ግን የየዊሠ ነገድ መስፍን (በኋላም የዌሰክስ ንጉሥ) ካድዋላ ወርሮ አሰልዋልኽን ገደለው፤ ከዚያም የአሰልዋልኽ አለቆች ቤርኽትሁንና አንድሁን ካድዋላን አባረሩትና ሳሰክስን ለጊዜ ገዙ።
2085	ሁሉ ወጥተው አንድ አሸናፊ ልጅ ብቻ እስከሚቀር ይቀጥላል ።
2086	ድብ አንበሳ ሆቴል በባህር ዳር ውስጥ የሚገኝ ከፍተኛ ሆቴል ነው።
2087	ይሄ እንግዳ ቸኮለ ሊያድር ነው መሰለኝ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
2088	ሞት ቢዘገይ ሲኦል ስለሞላ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው።
2089	ደወ በአፋር ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።
2090	ግን በግሪክ አገር የአቴና አለቃ ሶሎን ባወጣው ሕገ መንግሥት መሠረት፣ የእዳ ባርነት ተከለከለና ባርዮች የነበሩት የአቴና ዜጎች ነጻነታቸውን አገኙ።
2091	ይህ ጽሕፈት እንደ ጥንታዊ ግብጽ ስዕል ጽሕፈት ይመስል ነበር።
2092	ራስ ተላጭቶ ወለባ ልባልባ ታጥቆ አዛባ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
2093	ስሙ ከጥንት ጀምሮ የነበር ሲሆን በዓፄ በዕደማርያም ዜና መዋዕልም መቀባበያ የሚባል ህንጻ ተጠቅሶ ይገኛል የአጼ በእደ ማርያም ዜና መዋዕል ።
2094	ከ፹ ዓመታት በኋላ መላውን ግብጽ ለሔሩ በብያኔያቸው ሰጡት።
2095	፴፫ ዓመታት ከገዛ በኋላ፣ ዓይነ ብርሃኑ ዕውር ስለ ሆነበት ንጉሡ ራሱን እንደ ገደለው ይለናል።
2096	አይ የጎጃም ባህል ነው፡፡ ማንም እንዲህ ሲሰጥ ቀምሶ ነው ሚሰጥ፤ እንቆቆ ወገርት መድኃኒት ሲሰጥ እንኳን ቢሆን ቀምሶ ነው፤ የሀገሩን ባህል ለማንፀባረቅ ነው.
2097	ጊዜ እያለፈ ሲሄድ ከፍተኛ የሆነ የሙዚቃ ፍቅር እይሳየ ሄደ ።
2098	ዋን ከተማው ሳንቶ ዶሚንጎ ሲሆን መደበኛ ቋንቋ እስፓንኛ ነው።
2099	ጫማ የለኝም ብለህ አትዘን ካልሲ የሌለው አለና የአማርኛ ምሳሌ ነው።
2100	ዶሮ ሚካኤል ከቦሌ ዋሻዎች በስተ ምስራቅ ሲገኝ፣ ከአቃቂ ወንዝ በስተግራ ይገኛል።
2101	ይህ የጌዴኦ የገዳ ሥርዓት ዘጠኝ አባላት የሚገኙበት ጠቅላላ ጉባኤ ያለው ሲሆን አመራር የሚሰጠው በጠቅላላ ጉባኤው በብሔረሰቡ ቋንቋ በ«ያኣው» ነው።
2102	ሥሩ ተድቅቆ በውሃ ተጨምሮ የቆዳ ሸንተረር ስብ ለመቀነስ ይቀባል።
2103	ለካ የዚያን ጊዜዋ ገላነሽ ሐዲስ ዐይናቸው እንጂ ልባቸው ብርሃን ነበረ።
2104	ሁሉ የሚገኝ ከእሱ የሚገኝ የለም ያለእርሱ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
2105	ላቫ የቅልጥ አለቱ ወደውጭ ሲወጣ የሚያገኘው ስም ነው።
2106	ይህ የሐመር ሥፍራ በደብረ አራራት ላይ ተገኝቷል ማለት ነው ይላሉ።
2107	ደጅ አዝማች ጎሹም በነፍጥ ተመተው ሞቱ።
2108	ይኸ ለምሳሌ ያህል የቀረበ የጉራጌ ፊደል እንደ ግዕዝኤዲት ዩኒኮድ ዓይነት የተሟላ የግዕዝ ፊደል ለሌላቸው ኣይታይም።
2109	ዜሮ በራሱም ቁጥር ሲሆንም ያንድን መለኪያ ባዶነት ያመለክታል።
2110	ይህ ኮሚሽን ለዚህ የጨረራ ዓይነት ቁጥጥር እንዲያመች ዓለም አቀፍ ወሰን ያወጣ ሲሆን በብዙ ሀገራት ዘንድ ተቀባይነትን በማግኘት ተፈፃሚ እየሆኑ ይገኛል።
2111	ድሀ ውሃውን ጠጥቶ እሳቱን ይሞቃል ሀብታም ስለገንዘቡ ይጨነቃል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
2112	ህጉ በሒሳብ ቀመር ሲቀመጥ እንዲህ ይሆናል፦
2113	ቤተ መድኃኔ ዓለም ላሊበላ በስፋቱ ኤትዮጵያ ውስጥ ካሉ ማናቸውም የአለት ፍልፍል አብያተ ክርስቲያናት ትልቁ ነው።
2114	ስም ይወጣል ከቤት ይሄዳል ጎረቤት የአማርኛ ምሳሌ ነው።
2115	ይህ ባህሪው ከሌላ አይነት ዝምድና ይለየዋል።
2116	እኛ መስጂድ ውስጥ መስጂድ ከገባው ወንድማችን ጋር በመንሃጅ ጉዳይ ለመጋደል እንፈላለጋለን እነሱ(ጰንጤዎች ) ደግሞ የመስጂዱን አቅጣጫ የማያውቀውን ሙስሊም ነኝ እያለ ብቻ የሚኖረውን እየነጠቀን ነው።
2117	ይህ ቁልቋል የትም ቢገኝም መነሻው ከመካከለኛ አሜሪካ ነበር።
2118	ዋና ከተማዋ ሰንዓ በመባል ይጠራል።
2119	አጼ ዮሓንስ ናሬቲ የህሩይ ጊዮርጊስ ቤ/ክርስቲያን እንዲያንጽ ጠይቀውት ነበር።
2120	ከዛ እዚያው ደብረ ኤልያስ ትምህርት ቤት ገባሁና የስድስተኛ ክፍል ትምህርቴን አጠናቀቅኩ ።
2121	ይህ ዓይነቱ ቅጣት በተለይ የሚጣለው ዓለም አቀፋዊ ውሳኔዎችን በማያከብር ወገን ላይ ሲሆን በሙሉ ተፈጻሚነት ሊያገኝ የሚችለው የውሳኔው ደጋፊዎች ቅጣቱ ከተጣለበት ወገን ጋር ያላቸውን የኢኮኖሚና የፖለቲካ ግንኙነት ሲያቋርጡና እንዲሁም ሕገወጥ ድርጊቱን በማንኛውም ቦታና ጊዜ በማጋለጥና በማውገዝ ነው።
2122	ይህ እንግዳ ነገር እንዲህ እንዲሆን ያደረገው ከባሕር በታች የተነሳው እሳተ ገሞራ ነው።
2123	ዜና መዋዕሉ በሙያ የተመላ ይለዋል፤ አኒዩስም ባቀረበው ሓረግ ዘንድ አባቱ የሳሮን ልጅ ናምኔስ ነበረ።
2124	ይህ የኤድስ በሽታ መንስዔ ተዋሕሳትም በኋላ ላይ ኤችአይቪ የሚለውን ስያሜ አግኝቶዋል ሪትሮ ቫይረስ ከሚባል ተሕዋስ ምድብ ወስጥ መሆኑ ተረጋግጥዋል።
2125	ዋና ከተማዋ ካይሮ ስትሆን ከአፍሪካም ትልቋ ከተማ ናት።
2126	ቤተ መስቀል ከቤተ ማርያም በስተሰሜን የሚገኝ ባለው ግድግዳ ውስጥ የሚገኝ ቤተ መቅደስ ነው።
2127	ቁና በሂሳብ ጥናት በሁለት ጠፍጣፋወች መካከል የሚገኝ የሾጣጣ ክፍል ማለት ነው።
2128	ስለ ባቢሎን ግንብ እንዲህ ያስተምራል፦
2129	ያያ ጉለሌና ደብረ ሊባኖስ በቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።
2130	ይህ ሁኔታዋ አላህ በቁርኣን “የራሳቸው አንገብጋቢ ፍላጎት ቢኖርባቸውም እንኳ ሌሎችን ከራሳቸው ያስበልጣሉ” እንዳለው ነው።
2131	ቢሉ አለቃም ቀበል አድርገው «ተይ እንጂ ምነው ቃታ መፈልቀቂያሽን» አሏት አሉ፡፡
2132	ይህ መጽሃፍ የዓፄ ኢዮአስን ዜና ውሎ ይተርካል።
2133	ይህ መሣሪያ እንደ ክላርኔት ባለ ነጠላ ምላስ መንፊያ አለው።
2134	እዳ አለብኝ ብለህ አትቸገር እዳ የለብኝም ብለህ አትከበር አይታወቅም የአምላክ ነገር የአማርኛ ምሳሌ ነው።
2135	ዋና ከተማው አሁን ጘልሩሙድ ነው።
2136	ይህ ሐውልት አሁን የሚገኘው በሙሶ ዴላ ኦፕራ ዴል ዲዮሞ በ ፍሎሬንስ ነው።
2137	ይህ መድረክ ውስጥ ከጀርመን አገር ጋር ግንኙነት ያላቸውን መልእቶች ማግኘት ይቻላል።
2138	ራስ ሳይጠና ጉተና የአማርኛ ምሳሌ ነው።
2139	ቤተ ጎለጎታ ከቤተ ደብረሲና በስተ ሰሜን የሚገኝ የላሊበላ አለት ፍልፍል ቤተ ክርስቲያ ነው።
2140	ጥሩ የግዕዝ ፊደል ብርሃንና ሰላም ማተሚያ ቤት “ነጋሪት ጋዜጣ”ን ሲያትምበት የነበረው ፊደል ነው።
2141	ቤተ መድሃኔ ዓለም የተባለው ደግሞ ከሁሉም ትልቁ ነው።
2142	ይህ አይነት ኃይል ከሠራዊቱ ወይም ከሀብቱ ብዛት የሚወጣ ሊሆን ይችላል።
2143	ውሃ ኣጠገብ ሰገራ መውጣትና ሽንት መሽናት እንቁላሎቹ ተፈልፍለው ሚራሲዲያ የሚባሉት የቢልሃርዚያ ሌላው ደረጃ ወደ ቀንድ ኣውጣዎች ዋኝተው እንዲገቡ ስለሚራዳ ሽንት ቤት መጠቀም ኣስገላጊ ነው።
2144	ዛሬ በመላው አለም አብዛኛው ካካው በምዕራብ አፍሪካ ይመረታል።
2145	ይህ መጽሃፍ ዘመነ መሳፍንት ተብሎ በሚታወቀው ጊዜ የተነሱትን የተለያዩ ነገሥታት ግዛት በግዕዝ በኢትዮጵያውያዊ አይን እማኞች የሚመዘግብና ወደ እንግሊዝኛ የሚተረጉም ነው።
2146	ስሙ በቶሪኖ ቀኖና ነገሥታት ዝርዝር ላይ እንዲሁም በካርናክ ነገሥታት ዝርዝር ላይ ተዘገበ።
2147	ስሙ ከቶሪኖ ቀኖና ነገሥታት ዝርዝር ብቻ ይታወቃልና ሕልውናውን የሚያስረዳ ቅርስ ገና አልታወቀም።
2148	ስሙ በቶሪኖ ቀኖና ነገሥታት ዝርዝር ሲገኝ ዘመኑ ለ፬ ወር ብቻ እንደ ቆየ ይላል።
2149	ስሙ ከቶሪኖ ቀኖና ነገስታት ዝርዝር ጠፍቶ ቢሆንም፣ የግብጽ ታሪክ ሊቅ ኪም ራይሆልት እንደሚያስረዳው የ፭ አመነምሃት ልጅና ተከታይ ይሆናል።
2150	ስሙ የቶሪኖ ቀኖና ከተባለው ዝርዝር ጠፍቶ ቢሆንም፣ ከሐውልቱ ይታወቃል።
2151	ግን ከተማው ለሮማ መንግሥት ሠራዊት ወደቀ።
2152	ሌላ አይነት ማገዶ ባይገኝም ዕንጨቱ ቢጠቀም ኖሮ፣ ጢሱ ለዓይን እጅግ አስቸጋሪ ነውና ጉዳት ያደርጋል።
2153	ይህ ሃልዮት ሲሰፋ ማናቸውም የአለም አካላት እኑስም ሞገድም ናቸው ብሎ ያስቀምጣል።
2154	ስም ይወጣል ከቤት ይከተላል ጎረቤት የአማርኛ ምሳሌ ነው።
2155	ብዙ አይነት ሚዳቋ በተለይም ኢምፓላ የሚባለው አጋዘን እዚያ ይሠምር ነበርና።
2156	ይህ ገንዘብ እንደ መንገዶች ያሉትን የአንጎላ መሠረታዊ ተቋሞች ለማሻሻል የሚውል ነው።
2157	ሰለ ሓውልቱ ጉዳይ በየጊዜው በመጻፍ ከተራዱትም ውስጥ “ኢትዮፒያን ሪቪው” (ኤልያስ ክፍሌ)፣ “ኢትዮፕያን ሬጂስተር” (ግርማ በቀለ)፣ “ኢትዮፕያን ኮመንቴተር”፣ “ኣዲስ ትሪብዩን” እና “ቤዛ” ተጠቅሰዋል።
2158	ሥነ ምግባር ማለት የሰዎችን ተግባር በመጥፎነትና በጥሩነት መክፈል እንደሚቻልና፣ ይህ ክፍፍል ሥርዓታዊ በሆነ መንገድ እንዲካሄድ ጥናት የሚያደርግ የፍልስፍና ክፍል ነው።
2159	ሆድ ለባሰው ማጭድ አታውሰው የአማርኛ ምሳሌ ነው።
2160	ይህ ጉልበት ምንም ምክንያት የለውም፣ ኅልው ለመሆኑም ምክንያት የለውም፣ ስለሆነም የሰው ልጅ ስቃይ ከዚህ ምክንያት የለሽ እውር ጉልበት ይመነጫል ብሎ ሾፐናውር ያስተምር ነበር።
2161	ሰባ አምስት በመቶ የሚሆነው የከተማው ነዋሪ የኦርቶዶክስ ሃይማኖት ተከታይ ነው።
2162	ይህ ኪምብሪ ሕዝብ መጀመርያ ከኬልቶች ወገኖች ጋር ተቆጠረ፣ በኋላም ከጀርመናውያን ወገኖች መካከል ተገኙ።
2163	ሊጉ በአሁኑ ሰአት በቀድሞው አመራሮች መመራቱ ቀርቶ በ አዲስ አመራሮች መመራት ጀምሯል።
2164	ይሄ የአልጋ ወራሹ መልዕክት በገርማሜ ንዋይ፣ በሌተና ኮሎኔል ወርቅነህ ገበየሁና ባልደረቦቻቸው የተዘጋጀ ንግግር ሲሆን በከፊል እንደዚህ ነበር፦
2165	ይህ የጥናት ክፍል በዋናነት ነገሮችን በመላምታዊ መንገድ ለመመርመር ይሞክራል።
2166	ካለ ገንዘብ በላይ ለማውጣት ያስችላል።
2167	ግን በሕዝቡ ዘንድ እንዲሁም በወታደሮች ዘንድ ወንጌል እየተስፋፋ ነበር።
2168	እሷ በምንም ሁኔታ የቁርኣን አስተምህሮ ከምክንያታዊነት ጋር አይጋጭም የሚል ጽኑ እምነት ነበራት።
2169	ዓፄ ምኒልክ በዓፄ ቴዎድሮስ ቤተመንግሥት ሳሉ አለቃ ገብረ ሐናን ስለሚያውቋቸው በደቡብ ጎንደር የሚገኘውን የአቡነ ሐራን ገዳም ሾሟቸው።
2170	ይህ ዝርዝር የዋና ከተማዎችን ሥም ከነሚገኙበት ሀገር በፊደል ተራ ቅደም ተከተል ይዟል።
2171	ይህ ተረትና ምሳሌ ምናልባትም ከቤ/ክርስቲያን ውይይት የመነጨ ሳይሆን አይቀርም።
2172	ስለ ቋንቋው ባህሪ የሚታወቀው ጥቂት ስሞች ብቻ ነው።
2173	ይህ እንግዳ ውጤት በሚኬልሰን ሞርሌ ሙከራ የተረጋገጠ የውኑ አለም ባህርይ ነበር።
2174	ዋና ከተማው አሁን ማርስበርግ የሚባል ቦታ ሲሆን ማርሲ የተባለው ጀርመናዊ ነገድ ከርሱ እንደ ተወለዱ ይላል።
2175	ብዙ ምሁራን አላህ እንዲቀጥል ያዘዘው ማለት ዝምድና ወይም “ሲለት አር-ረሂም” እንደሆነ ይስማማሉ።
2176	ዋና ከተማው አሁን እየሩሳሌም ሲባል፣ ይህንን ግን ብዙዎቹ አገራት ስለማይቀበሉ ኤምባሲዎቻቸው በቴል አቪቭ ነው የሚቀመጡ።
2177	ሞት የሰጠው ቀባሪ አያሳጣውም የአማርኛ ምሳሌ ነው።
2178	ይህ ምልክት በላይ ከተጠቀሰው በተጨማሪ አንድ ሃሳብ / አረፍተ ነገር የተቀነጨበበትን በምዕራፍና በቁጥር የተሸነሸነ ምንጭ ለማመልከትም በስራ ላይ ይውላል።
2179	ዓፄ ዮሐንስ ፬ኛ፣ ከአባታቸው ከተንቤን ባላባት የራስ ሳህለ ሚካኤል የልጅ ልጅ ሹም ተንቤን ምርጫ እና ከናታቸው የእንደርታው ገዢ የራስ አርአያ እህት ወይዘሮ ወለተ ሥላሴ ሐምሌ ፭ ቀን ፲፰፻፳፭ ዓ.ም. ማይ በሀ በሚባል ሥፍራ ተወለዱ።
2180	ይህ ድርጊት በርዶ የነበረውን የተማሪዎች አመጽ እንደገና አፋፍሞታል።
2181	ብሎ እየጮኸ ሲመጣ የሚፈልጋትን ልጅ ጥለውለት ይሸሻሉ።
2182	ሴት ይወዷል ማጀት ያንጎዳጉዷል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
2183	ብሎ ተናገረ እያሉ አውርተውብኛል ።
2184	ናዳ መጣልህ ቢሉት ተከናንቤአለሁ አለ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
2185	ናዳ መጣልህ ቢሉት ተከናንቤአለሁ ልቀቀው አለ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
2186	ይህ የጥናት ቡድን ስለስነጽሑፍና ስለፍልስፍና ጥናት ያደረግ ሲሆን፤ በተለይ በትግሬኛ ቋንቋ ላይም ጥናት አካሂዷል።
2187	እሱ በተለይ የኡር-ናሙ ሕገጋት ስለ ተባለው ፍትኅ ይታወሳል።
2188	ሴት ልጃቸው ሳኒብ-ዱሉም ተባለች።
2189	ራስ ተፈሪም አልፎ-አልፎ በብርሃን እና ሰላም ጋዜጣ ላይ በአዘጋጅነት ይረዱ እንደነበረና ጽሑፎቻቸውንም ለሕትመት ያበቁ እንደነበር ተምዝግቧል።
2190	ይህ እንሥሳ ለእርሻ ፣ ለምግብነት እንዲሁም በአንዳንድ ቦታዎች ለመጓጓዣነት ያገለግላል።
2191	እና መሳርያ እንጨት ነው ምን ችግር አለ ።
2192	ኤሊ በአለም የሚገኝ ሰፊ የሆነ ተሳቢ እንስሳ ክፍለመደብ ነው።
2193	ሁሉ የተሠሩ ከጥፋት ውኃ በፊት በኖሩት ክፉ ዘሮች ሆኖ፣ ከዚያ በኋላ ግን አገሩ ለካም ተወላጅ ለምጽራይም ('ማሣር' ወይም 'መሥር') ተሠጠ ብለው ጻፉ።
2194	ሁሉ የተሠሩ ከጥፋት ውኃ በፊት በኖሩት ክፉ ዘሮች ሆኖ፣ ከዚያ በኋላ ግን አገሩ ለካም ተወላጅ ለምጽራይም (ማሣር ወይም መሥር) ተሠጠ ብለው ጻፉ።
2195	ይህ ስንዴና ሽምብራ ወደ ንጉሥ ሲያመጡ፣ እሳቸው ኢናና የአራታን ቅድምትነት እንዳልተወች ያስረዳል ብለው ኅይለኛ ጎበዛቸውን ጠሩ።
2196	ውሀ ሲደርቅ ይሸታል ሰው ሲከዳ ይወሸክታል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
2197	›› የጀግና ባህሪው ብዙ ቢሆንም ‹‹ ጀግናን ፡ ከደረቱ ፡ አበባን ፡ ከአናቱ ፡ ይለዩ!
2198	ዛሬ በስሜን ጎንደር ዞን በአማራ ክልል ሲገኝ ከጣና ሃይቅ ሰሜን አንገረብ ወንዝ ላይ ከሰሜን ተራራ ወደ ደቡብ ምእራብ ሰፍሮ ይገኛል።
2199	ዛብ የሌለው ፈረሰኛ ምሳ የሌለው ኮሰኛ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
2200	እነ እንትና መስጂድ እነ እንትና መስጂድ ከሚለው ዝቅታ ከፍ ብለን ስለ ህዝባች እንኑር።
2201	ይህ መሣሪያ በአሁኑ ጊዜ ብዕርን በመተካት ላይ ያለ የጽሕፈት መሳሪያ ነው።
2202	አቶ ጳውሎስ ስለዚህ ሥራ በሰፊው ሲያጫውቱን ሥራው በ፲፰፻፹፮ ዓ/ም እንደተጀመረና ለቧንቧ መግዣ ሰባት ሺ ማርያ ጠሬዛ ብር እንደሰጡ፤ ውሃው ከእንጦጦ ኪዳነ ምኅረት ቤተ ክርስቲያን አካባቢ ተጠልፎ ከቤተ መንግሥቱ እንደገባ ይነግሩናል።
2203	ሬያ ሕጻኑን ዚውስን ወደ ቀርጤስ በአማልጤያ አሳዳጊነት ላከችው።
2204	ድረ ገጾችን ለማየት ብዙ መንገዶች ሲኖሩ ድረገጽ ቃኚ ግን ዋነኛው ነው።
2205	ዐጼ ምኒልክ አለቃን ምን ቢወዷቸው በተለይ ከደጃች ባልቻና እቴጌ ጣይቱ ጋር የፈጠሩትን ጠብ አልወደዱላቸውም።
2206	ሁሉ ያልፋል እውነት ብቻ ይተርፋል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
2207	ይህ አይነት የምርጫ እና የሁለትዮሽ ቁጥር ስርዓት ተዛምዶ ለኮምፒውተር ሳይንስ ጥናት እጅግ ጠቃሚ ነው።
2208	ዋና ከተማዋ ካርቱም ነው።
2209	ሆዜ ማርቲን ካሴሬስ ሲልቫ (መጋቢት ፳፱ ቀን ፲፱፻፸፱ ዓ.ም. ተወለደ) ኡራጓያዊ እግር ኳስ ተጫዋች ነው።
2210	ይህ ሥርዓት እንደየ ባሕሉ እና ወጉ ይለያያል።
2211	ስለ ዳንጉን ሃንዩል ዘመን ግን ዘውድ ከመጫኑና ከማረፉ በቀር ምንምን ድርጊቶች አይዘገብም።
2212	ወደ ምስራቁ የላርሳ ንጉሥ ሪም-ሲን በበኩሉ የርሱን ግዛት በጦር እያስፋፋ ነበር።
2213	ይህ ተግባር ለነዚህ እንደ ማደን እና የሚታደን እንስሳ ስራ ነው።"
2214	ይህ መጽሐፍ ከጥንት ጀምሮ እስከ አሁን ዘመን ድረስ ለጅዎሜትሪ ትምህርት መሰረት ሆኖ ያገለግላል።
2215	ሥነ ጥምረት የጠጣር ሒሳብ አካል ሲሆን ትኩረቱ የሚያይለው ከአንድ ስብስብ ሊወጡ የሚችሉ ምርጫዎችን በመቁጠር፣ ነገሮች ሊይዙት የሚችሉትን ቅጥ አይነት በሒሳብ በመድረስ፣ እኒህ ቅጦች እንዴት ሊደረስባቸው ይቻላል የሚለውን ጥያቄ በመመለስ ነው።
2216	ስም የአንድ ግዝፈት ያለው አካል መጠሪያ ብቻ ማለት አይደለም።
2217	ይህ የፀሓይ ገጽታን ቀረብ ብለን ስናየው ምን እንደሚመስል የሚያሳይ ፎቶ ነው።
2218	ሌላ ምሳሌ፦ ከባሕር ወለል በላይ ክፍታው የሆነ ገጽታ ቢሰጥ፣ የዚህ ገጽታ አቀበት ቬክተር ሲሆን የቬክተሩ አቅጣጫ በእያንዳንዳቸው ነጥቦች ላይ ያለን የሁሉ ታላቅ ኩርባን አቅጣጫ ይይዛል።
2219	ስሙ ከቶሪኖ ዝርዝር ጠፍቶ የሆር አዊብሬ ተከታይና ልጅ እንደ ነበር ይታስባል፤ ስሙም ከሆር አዊብሬ ስም አጠገብ በአንዱ ምሰሶ ላይ ስላለ ነው።
2220	ይህ የትኛው ፈርዖን እንደ ነበር ለማለት አስቸጋሪ ነው፤ ነገር ግን በይዘቱ የቀደሙት የሄራክሌውፖሊስ ፈርዖኖች ቀቲ (አቅቶይ) እና መሪብሬ ስሞች ይጠቀሳሉ።
2221	ዋና ከተማው እጅታዊ ከርሱ በኋላ ተተወ፣ ተከታዮቹም የጤቤስ ገዦች ብቻ እንጂ የመላውን ግብጽ ፈርዖኖች አልነበሩም።
2222	ይህ የአየር ማረፊያ የድሬ ዳዋን አካባቢ ኢንዱስትሪዎች ምርት ለማስተናገድና፣ የውጭም የአገርም አልሚ ባለ-ሀብቶችን እንዲሁም የአካባቢውን (በተለይም ታሪካዊቷን የሐረር ከተማ) የቱሪስት መስህቦች ለሚጎበኙ መንገደኞች አገልግሎት የሚሰጥ ከመሆኑም ባሻገር ለወታደራዊ በረራዎችም የሚያገለግል አየር ማረፊያ ነው።
2223	ሰው ለችሎት ቢረፍድ እንደ ሆነ፣ አደጋዎች ሊፈቱ አይችሉም፣ ሹሞቹም ቶሎ ቢትዉት፣ ሥራው ሊጨረስ አይችልም።
2224	እኔ አዝመራ በሌለው ሸለቆ ውስጥ በተከበረው ቤት አጠገብ ከዘሮቼ አስቀመጥሁ፤ ጌታችን ሆይ!
2225	ይህ መንገድ ራይማን ድምር ሲባል የሚስጠውም ውጤት ከእውነተኛው ውጤት ተቀራራቢ እንጂ እውንተኛውን ውጤት ራሱን አይደለም።
2226	ይህ የጥንቱ አንጋፋ ደንብ ነበረ።
2227	ባሻ ኪዳኔም በዚያው ዕልት ከምሽቱ ፪ ሰዐት ሲሆን በቃለ መሃላ ያደራጇቸውን ሰዎች በያሉበት እየሄዱ ከነመሳሪያቸው እየሰበሰቡ ሲያከማቹ የጠላትም ዘቦች ነቅተው በተንቀቅ ተሰልፈው ይጠብቋቸው ጀመር።
2228	ቡሬ ሙዳይቱ በአፋር ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።
2229	ይህ ከትሮያ ጦርነት በፊት በሆነው ጨለማ ዘመን ነበር።
2230	ይህ አይነት ገንዘብ ፊያት ገንዘብ ሲባል ዋጋው የሚመነጨው የአንድ አገር መንግስት ህጋዊ መገበባያ ብሎ ስላወጀው ብቻ ነው።
2231	ይህ መሳሪያ አንድን አካል ወደሌላ አካል ለማስመጥ ወይንም ለመምታት ያገለግላል።
2232	ሥነ ስብስብ የሒሳብ ጥናት መሰረት ከመሆኑ የተነሳ በአሁኑ ወቅት በሁሉም የሂሳብ ዘርፎች ሰርጾ ይገኛል።
2233	ቡኒ የቀለም አይነት ሲሆን የሞገድ ርዝመት የለውም ምክንያቱም ከተለያዩ ቀለማት የሚፈጠር ስለሆነ።
2234	ሥነ ጥምረት በውሱን ወይም አእላፍ ተቆጣሪ ስብስቦች ላይ ተግባራዊ ሲሆን ይታያል።
2235	ቤተ ሚካኤል ላሊበላ ውስጥ የሚገኝ ከአለት የተፈለፈ ቤተ ክርስቲያን ነው።
2236	ይህ መጽሐፍ ለሕዝብ ይሸጥ ነበርና መጽሐፉን ገዝቶ ያነበበው አብዛኛው ሰው «የሥልጣኔ እርምጃ ነው» እያለ አልጋ ወራሽን አመሰገነ።
2237	ይህ ለኮርያ የነሐስ ዘመን ነበር፣ መሣርያቸው ሁሉ ከነሐስ የተሰሩ ነበር።
2238	ይህ መሳሪያ አንድን አካል በተለይ ሚስማሮችን ወደሌላ አካል ለማስመጥ ወይንም ለመምታት ያገለግላል።
2239	ከ፩ ሚሊዮን ኗሪዎች በላይ አሉበት።
2240	ዜና መዋዕሉ በአጼው ዘመን ያልታተመ ግን ሙሉውን የአጤ ቴዎድሮስ ዘመን በመተረክ ከደብተራ ዘነብ ዜና መዋዕል ለየት ይላል።
2241	ሴት ብታውቅ በወንድ ያልቅ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
2242	ነጭ የቀለም አይነት ሲሆን የተወሰነ ሞገድ ርዝመቱ የለውም ምክንያቱም ሁሉም ቀለማት አንድ ላይ ባንድ ጊዜ ሲኖሩ ነውና ነጭ ቀለምን የሚሰጡን።
2243	ኪው ፋክተር ወይንም ኳሊቲ ፋክተር፣ አብረው የሚከንፉ ነገሮችን ለመለካትና ለማወዳደር በጣም ጠቃሚ የሆነ ስሌት ነው።
2244	ስለ በሽታው በሰፊው ማወቅ ባንፈልግ እንኳን በበሽታው እንዳንያዝ እንዴት እንደምንከላከል መረዳትና ወደ ሌሎች እንዳይተላለፍ እንዴት እንደምንጠነቀቅ ማወቅ እንደሚጠቅሙ ተረጋግጧል።
2245	ይህ እምነት ለረጅም ዘመን ሳይጠየቅ ተቀበለ።
2246	ስሙ ከቶሪኖ ዝርዝር ጠፍቶ የኻውባው ተከታይና ወንድም እንደ ነበር ይታስባል፤ በ«ኦሲሪስ አልጋ» በተባለው ቅርስ ላይ ሌላ ስሙ (የአባት ስም) «ሆር» ( ሆር አዊብሬ ) እንደ ነበር ይመስላል።
2247	ይህ መጽሐፍ ተጨማሪ መረጃ አቀረበ፦ የእየሱስ ደብዳቤ ከመያዙ በላይ ይህ ሐናን የኢየሱስን ስዕል እንደ ሠራ ይህም ስዕል እስከዚያው ቀን ድረስ ቆይቶ በኤደሣ ቤተ ክርስቲያን እንደ ተጠበቀ አወራው።
2248	ጫት ወይንም በርጫ፡ በርጫ በምስራቅ አፍሪካና በየመን የተለመደ ቅጠል ነው።
2249	ከሱ ተከትሎ ሦስተኛ የናስ መንግስት ይነሣል፤ ከዚያም አራተኛው መንግሥት እንደሚጨምቅ ብረት ሌሎቹን ሁሉ ይገዛል።
2250	ተራ ያልሆነ አናባቢ በልዩ ምልክትም ይጠቆማል።
2251	ኒው ዚላንድ ለረጅም ዘመን በክፍሎች ያልተመደበ ሕብረተሰብ ይቆጠር ነበር - ከሃብታሞችና ደሃዎች ኒው ዚላንድ ኗሪዎች መካከል የነበረው ልዩነት ያንስ ነበር ማለት ነው።
2252	ይህ ስድስት ዓመታት ያህል ይወስዳል።
2253	ይህ ድርጊት ተዓምር መሆን ነበረበትና ለ«ባለምያ ንድፍ» እንደ ማስረጃ ይቆጠራል።
2254	ብዙ የጥቁር ዛፋኞች ሙዚቃ አናጫወትም ብለው ነበር።
2255	ከነ ሞግዚቷ በበቅሎ ተጭና የመጣቸውን ሙሽራ የልጃቸው ሚስት እንድትሆን በአደራ ተቀበሉ።
2256	ብዙ አሥሮች ትንንሽ ጥገኛ መንግሥታት አሉት።
2257	ይህ የነቢዩ መሐመድ ጽሁፍ በቁራይሽና ያጥሪብ ( መዲና ) እስላሞችና ከእነርሱ ጋር በሚከተሉት፣ በሚተባበሩት፣ በሚታገሉት መካከል የሚነካው ነው።
2258	ገዳ ሥርዓት አራማጅ ፓርቲ የኢትዮጵያ ፖለቲካ ፓርቲ ነው።
2259	ይህ ንግግር በዓለም ታዋቂ አደረጋቸው።
2260	እቴ አግሮድ በጥንቱ ዘመን ኢትዮጵያኖች ይጠቀሙበት የንበረው የማዕረግ አይነት ነው።
2261	ይህ የሆነው ኢያሱና ካሌብ በመንፈሳቸው ለእግዚአብሔር ስለ ታዘዙ ነው።
2262	አይ እስዎን መደበቅ ማለት እግዚአብሔርን መደበቅ ማለት ነው፡፡ ከቢቡኝ ህዝብ እኮ አንሰርቅም ከዳሞት ነው የምንሰርቀው.
2263	ሴት መሪብሬ በጤቤስ ነገሠ።
2264	ይህ ዓይነት የርቀት ትርጓሜ «ርዝመታዊ ርቀት» ሲባል፣ ለዕለት ተለት ንግግር ጠቃሚ ቢሆንም በሥነ እንቅስቃሴ ጥናት ውስጥ ተጠቃሚነት አያገኝም።
2265	እነ ጥላሁን ገሠሠ፣ ታምራት ሞላ ፣ ተዘራ ኃ/ሚካኤል እና ሌሎችም በሚጫወቱበት አሪዞና በሚባል የምሽት ክበብ ውስጥ በሌላ ሥራ ተቀጥሮ ይሠራ ስለነበር የእነዚህን አንጋፋ ዘፋኞች ሙዚቃ በማጥናትና በመዝፈን ይጫወት ስለነበር የዘፈን ችሎታውን ያዩት ግብፃዊ የምሽት ክበቡ ባለቤት አበረታትተውት እነ ጥላሁንን በማጀብ እንዲሠራ ፈቀዱለት።
2266	ይህ ደብዳቤ ከተፃፈ ከአራት ወር በኋላ ጥር ፲፯ ቀን ፲፱፻ ዓ/ም ዓፄ ምኒልክ የትምህርትን አስፈላጊነትና የሥራን ክቡርነት ያካተተውን፤ «ሠራተኛን በሥራው የምትሰድብ ተወኝ» የሚለውን አስደንጋጭና ብርቱ አዋጅ አወጁ።
2267	ሎሚ ቢያብብ ቢኖርና መልካም ሽታ ቢሰጥ መኮምጠጡን አይተውም የአማርኛ ምሳሌ ነው።
2268	ዜና መዋዕሉ እንዲህ አለው፦ ኡር-ዛባባ ዋንጫ ተሸካሚውን ሳርጎንን የመቅደሱን ወይን ጠጅ መሥዋዕት እንዲቀይር አዘዘው።
2269	ቺሌ በደቡብ አሜሪካ የሚገኝ አገር ነው።
2270	ሌላ ዘራይጥ ያልሆነ እንስሳ ትድግ ደግሞ «ግራጭ ጃርት» ይባላል።
2271	ይህ የሩስያ ድርጊት ከአሥራ አንድ አገራት ብቻ በይፋ ተቀባይነት አገኝቷል፤ እነርሱም አፍጋኒስታን ፣ ቦሊቪያ ፣ ቤላሩስ ፣ ኩባ ፣ ኪርጊዝስታን ፣ ኒካራጓ ፣ ስሜን ኮርያ ፣ ሱዳን ፣ ሶርያ ፣ ቬኔዝዌላ ፣ ዚምባብዌ ናቸው።
2272	ይህ መሳሪያ ከገመድ የሚሰራ ሲሆን ለጠጠር የመያዣ ቦታ አለው።
2273	ግን ጉልበቱ በርቀቱ አቅጣጫ መሆን አለበት።
2274	ይህ አቅጣጫ ለደቡብ ተቃራኒ ሲሆን ለምስራቅ እና ለምዕራብ ደግሞ ቀጤ ነክ ነው።
2275	ይህ መጽሐፍ በታሪክ ከፍተኛ ግምት የሚሰጠውና አጠቃላዩን የኢትዮጵያ ሕዝብ ኢኮኖሚያዊ፣ ማኅበራዊና ፖለቲካዊ እንቅስቃሴ የሚዘክር ነው።
2276	በዙ ትናንሽ የደሴት ሀገራት ጭራሹን የእብድ ውሻ በሽታ የለባቸውም።
2277	ይሄ የሁለቱ አገሮች ኅብረት ከሦስት ዓመታት በኋላ ቢፈርስም የግብጽ መጠሪያ ስሟ ሆኖ ለብዙ ዓመታት ቆይቷል።
2278	ህግ ይኖራል ተተክሎ ስርአት ይኖራል ተዛውሮ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
2279	ይህ አይነት ትንቢት ቢገኝም ኢየሱስ ያንጊዜ በጦርነት ስላላነሣ የአይሁድ መሪዎች ሊቀበሉት ፈቃደኛ አልነበሩም።
2280	ይህ ጉልበት በሁለቱ ነጥቦች ሰንጥቆ በሚያልፍ ቀጥተኛ መስመር አቅጣጫ ይከሰታል።
2281	ይህ መሳሪያ በመዶሻ ወይንም መርቴሎ እየተመታ መዋቅሮቹ ውስጥ እንዲገባ ይደረጋል።
2282	ኒው ዚላንድ በደቡብ ምዕራብ ፓሲፊክ ውቅያኖስ የምትገኝ የደሴት ሀገር ናት።
2283	ራስ ምስክር በዱባይ የታወቀ የሙዚቃ እንዲሁም የትላልቅ መድረክ ዐዘጋጅ ነው፤ በተጨማሪ ክርስትናን በሰፊው በማስተማር የብዙዎችን ጥያቂ መልስ እንዲያገኙ ያደረገ ራስ ምስክር በዐረብ ሀገሮች በሰፊው የተንቀሳቀሰ መልካም ሰው ነው!
2284	ይህ መሳሪያ በመዶሻ ወይንም መርቴሎ እየተመታ መዋቅሮቹን እንዲፈለፍል ወይም ወደ ውስጥ እንዲገባ ይደረጋል።
2285	ይህ መሣሪያ ከነሐስ የሚሠሩ የሙዚቃ መሣሪያዎች ውስጥ ከፍተኛውን የኖት ሬንጅ የሚያወጣ ነው።
2286	ቀይ እንጆሬ የሚባል በውነት እንጆሬ አይደለም፣ በፍጹም በሌላ ወገን ነው።
2287	ሰው አዳራሹ ተኮፍሶ ንግግር የሚጥም አይመስለውም ፤ ደሞ ሰው ሙቶም ከሆነ ባንድ በኩል ለቅሶው አያለ ባንድ በኩል ስለትምህርት ብናስተምረው ገለጻ ብናደርግለት ይሰማል ።
2288	ይህ በተለይ በጽርዕ ትርጉም ይታያል።
2289	በሷ ግንዛቤ መሠረት እቀባው ለሁለቱም ጾታ እኩል ተነስቷል።
2290	ቤቱ ሲቃጠል የዋንዛ ዋልታው እመንበሩ ላይ ይወድቃና ታቦቱን ሸፍኖ ቀብሮ ያድነዋል።
2291	ይህ የዉስጥ ለዉስጥ መገናኛ በማዕከሉ ዉስጥ የሚገኙ ሰራተኞች የማዕከሉን መተዳደሪያ ሕግና ደንብ፣ ፖሊሲና መመሪያዎች እንዲሁም ማስታወቂያዎች በቀላሉ እንዲያገኙ የሚያስችል፣ የማዕከሉን ወቅታዊ የስራ ሂደትና የሰራተኞች የአፈፃፀም ደረጃ የሚያሳይ ሲሆን በተጨማሪም ሰራተኞች እርስ በእርስ የሚኖራቸውን የስራ ግንኙነት በይበልጥ ለማጠናከር የሚያግዝ ሲስተም ነው።
2292	ሥነ ዕውቀት በሂደት ጓጉለው ለብቻቸው ከወጡ የፍልስፍና ዘርፎች አንዱ ሲሆን የጥናቱ ትኩረት ዕውቀትን እራሱን በመመርመር ላይ ያተኩራል።
2293	ይቺ ጎንበስ ጎንበስ አንድም ለመፍሳት አንድም እቃ ለማንሳት የአማርኛ ምሳሌ ነው።
2294	ይህ እንግዳ ተፈጥሮ እነዚህ እፅዋቶች በንጥረ ነገር በትጎሳቆለ መሬት ላይ ለማደግ ያስችላቸዋል።
2295	ወደ ስልጣን የወጡት በደርግ ወታደራዊ መፈንቅለ መንግስት ንጉሠ ነገሥቱን ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴን በመገልበጥ ሲሆን ተቃናቃኝቻቸው የነበሩትን የቅርብ ጓደኞቻቸውንና የደርጉን መሥራቾች ባማስወገድ ብቸኛ የአብዮቱ መሪ ሆነው ከቆዩ በኋላ በመለስ ዜናዊ በሚመራው መራሹ የኢሓዴግ ሽምቅ ተዋጊ ቡድን በ፩፱፰፮ ከስልጣን ተወገዱ።
2296	ዋና ከተማው ሰይንት ጆንስ፣ ኑፈንላንድ ነው።
2297	ዋና ከተማዋ ካርቱም የሱዳን የፖለቲካ፣ ባህል እና ንግድ ማዕከል ናት።
2298	ብዙ ሌሎችም የዜና፣ ድራማ፣ እስፖርት፣ ሙዚቃ፣ አበሳሰል፣ ማዝናናት ትርዒቶች ይገኙበታል።
2299	ይህ አይነት ተሻጋሪ ዝውውር የመነጋገር እንቅፋት ይፈጥራል።
2300	ልጁ ሲወለድ ከመንታ ወንድሙ ኤውሩስጠውስ ጋር ተወለደ።
2301	ይህ አይነት ተሻጋሪ ዝውውር የተናጋሪዎች ሚዛን ሊቀይር ይሞክራል።
2302	ኋን ጊሌርሞ ካስቲዮ ኢሪያርት (ሚያዝያ ፱ ቀን ፲፱፻፸ ዓ.ም. ተወለደ) ኡራጓያዊ እግር ኳስ ተጫዋች ነው።
2303	ግን እውነቱ እሳቸው አልመጡም ።
2304	ይህ ግዕዝና ኦሮሚፋ ሳይንሳዊ ጽሑፍ ስለ ፊደላቱ እንጂ ቋንቋዎቹን ኣይመለከትም።
2305	ዋና ጥቅሙና ተወዳጅ ያደረገው ነገር ብዙ የድምፅ መረጃን፣ዘፈን በጣም ጥቂት በሆነ ቦታ ለማስቀመጥ ያስችላል።
2306	ይሄ ገንዘብ ከደቡብ አፍሪቃው ራንድ ጋር የተያያዘ ሲሆን በንጉዛቱ ሁለቱም ገንዘቦች በዕኩልነት ሕጋዊ ገንዘቦች ናቸው።
2307	ሆድ ከሁዳድ ይስፋል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
2308	ብዙ አይነት የቆርኪ ጨዋታወች ሲኖሩ ሁሉም ግን ቆርኪን በመደርደር ከቆርኪው ለመራቅ ጠፍጣፋ ድንጋይ በመጣል ድንጋዩን አርቆ የጣለው/ጣለቸው የመጀመሪያ እድሉን ይወስድና የተደረደረውን ቆርኪ ለመምታት ይሞክራል።
2309	ይህ ተግባሯ ለሁሉም ሙስሊሞች እንደ ምርጥ ምሳሌ ሊቀርብ የሚችል ጉዳይ ነው።
2310	ሥነ ስብስብ የሒሳብ ቅርንጫፍ ሲሆን ትኩረት ሰጥቶ የሚያጠናው ስብስቦችን ነው።
2311	ውሀ እድፍን ያጠራል ትምህርት ልብን ያጠራል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
2312	ቁም ነገረኛ መምሰል የተለመደ አመል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
2313	ይህ ክፍተት ብርሀን እንዲገባ ወይም እንዲወጣ ይጠቅማል።
2314	ሥነ ጥምረት የሒሳብ ቅርንጫፍ ሲሆን የሚያጠናውም ሊቆጠሩ የሚችሉ ጠጣር የሂሳብ ነገሮችን (መዋቅሮችን) ነው።
2315	ይህ እውነታ በሒሳብ ምልክቶች ሲጻፍ፡
2316	ስለ ወቅታዊ ስለሆኑ የአማርኛ የአራዳ ቃላት ነው።
2317	ለ፴ ዓመታት በፈላጭ ቆራጭነት ማላዊን ከገዙ በኋላ በምዕራባውያን ለጋሽ አገሮች ተጽዕኖ ማላዊ የአንድ ፓርቲ አገር ወይስ የብዙኀን ፓርቲዎች ትሁን የሚል “ውሳኔ ሕዝብ” አካሂደው በተገኘው ውጤት መሠረት በግንቦት ወር ፲፱፻፹፮ ዓ/ም የፕሬዚደንት ምርጫ ተደርጎ ባንዳ በመሸነፋቸው ሥልጣን ለቀቁ።
2318	ይሄ የንጋት ወጋገን ሲፈናጠቅ በጠዋት ውርጭ የሚዘመር ሲሆን በከባድ ድምጽና በጅራፍ ጩኸት የሚታጀብ፣ ስራዬ ተብሎ በገደላገደል ስር እንዲያስተጋባ ተደርጎ ብዛት ባላቸው ህጻናት በከፍተኛ ድምጽ የሚዘመር ነው።
2319	ይህ ድርሰት ከሌሎች ልብወለድ ሥራዎች ለየት የሚያደርገው ደራሲው ዶ/ር ሀዲስ አለማየሁ በፊደል አጠቃቀም ላይ ለውጥ አድርገው በማቅረባቸው ነው።
2320	ይህ የልብስ ዓይነት ሁለቱንም እግሮች ለየብቻ (እንደ ጉርድ እና ቀሚስ ለየብቻ ከማልበስ ይልቅ ማለት ነው።) የሚያለብስ ነው።
2321	ሌላ በገደል ድንጋይ የተቀረጸ ትርዒት የሉሉቢ ንጉሥ አኑባኒኒ ከጣኦቷ ኢሽታር (አስታሮት) እና ከምርከኞች ጋራ ያሳያል።
2322	በጋ ቢዳምን ይዘንብ ይመስላል ሽማግሌ ቢያጐብብ ይወጋ የመስላል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
2323	ይህ አባባል ለሹመት ሳይመክሩ ለጥርስ ሳይነክሩ ከሚለው ጋር ይጋጫል።
2324	ጸጋ ያገኙት ንግሥት ኤልሳቤጥ ንግሥት ኤልዛቤት ዳግማዊት የዩናይትድ ኪንግደም ንግሥት ናቸው።
2325	ዋና ከተማው አሳዳል ምናልባት የአሁኑ ፕዮንግያንግ ፥ ወይም ሓርቢን በማንቹርያ ነበር።
2326	ሁም በዘመኑ ይታወቅ የነበረው በታሪክ ተመራማሪነት ነበር።
2327	ሰው ሳዱላን በወሲብ ቢወስድ፣ ለጠባቂዋ ፶ ሺሊንግ ( የወርቅ መሃለቅ) ይካሥ፣ በኋላም የጠባቂዋ ፈቃድ እንደ ሆነ ይታጫት።
2328	ስሙ በጥንቱ አላማኒ ከተባለው ጀርመናዊ ጎሣ ይመጣል።
2329	ምን ቢፋቀሩ አብረው አይቀበሩ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
2330	ደጅ አዝማች አያሌው እጃቸውን እንዲሰጡ በዚሁ ወቅት ተደርጉ።
2331	ብዙ አይነት የሂሳብ ትርጉሞች ቢኖሩም፣ ቀላሉና ለምህንድስና የሚያገለግለው ትርጉም በዚህ መልኩ ይቀመጣል፦
2332	ይህ ማህበር ለትርፍ ያልቆመ፣ ከማንኛውም የፖለቲካና የሀይማኖት ወገንተኝነት ነፃ የሆነ ማህበር ነው።
2333	ይህ አይነቱ መሰላል ሊወጣበት ወደተፈለገው ቦታ እንዲያጋድል ተደርጎ ይቀመጥ እና ጥቅም ላይ ይውላል።
2334	ይሄ አይነት እምነት በኢትዮጵያ ብቻ የሚገኝ ሲሆን ለአነሳሱም ከዛር መንፈስ ጋር ተመሳሳይ አፈ-ታሪክ አለው።
2335	ሽሮ ቢደነፋ እንጀራ እስኪቀርብ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው።
2336	ጥሩ ነገርን መረዳት የማይችልን ሰው ለመግለጫ የሚጠቅም ምሳሌ።
2337	ይህ አይነት ጥርጣሬ አስተያየት በጣም ረቂቅ ግሩም ዓለማችን ወይም ነጻ ፈቃዳችን ለምን ወይም እንዴት ከአንዳችም እንደ ደረሱ ግን አይገልጽልንም፤ ብዙ የማይፈቱ ጥያቄዎች ከመተዉ በላይ፣ መጽሐፍ ቅዱስን በጥንቃቄ በማስተዋል የተሳተ ነው በጭራሽ ለማለት እንዲህ ቀላል አይሆንም።
2338	እኔ ከናንተ የበለጠ ለቤተሠቦቼ ምርጡ ነኝ።”
2339	ወሎ በሰሜን ምስራቅ የኢትዮጵያ ክፍል የሚገኝ ታሪካዊ አውራጃ እና ክፍለ ሀገር ሲሆን ዋና ከተማዋ ደሴ ነው።
2340	የሱ ጓደኞች ኮርትኒ ቼትዊንድና ማርክ ዳይሞንድ ናቸው።
2341	ቋራ በዘመኑ ከሱዳን የማያቋርጥ ውጊያ የሚደረግበትና በዚያ የሚኖረው ህዝብ ከመካከለኛው መንግስት የሚያገኘው ምንም እርዳታ ስላልነበር ህዝቡ እጅግ የተሰቃየበት ነበር።
2342	ይህ አይነት ምክነት የሚነውሳው የሌላን ሰው ሀሳብ አጣሞ በመወከል፣ ይህን የተጣመመ ሀሳብ በማጥቃት፣ ዋናውን ሀሳብ ያጠቁ ማስመምሰል ነው።
2343	የቱ መሆኑን መለየት ካልተቻለ፣ በርግጥ አንድ ወጥ የሥነ ምግባር ሥርዓት መገንባት ይቻላልን?
2344	ይህ ትውፊት በተለይ በአረመኔው ጸሐፊው ኦቪድ ጽሑፍ ይታወቃል።
2345	ልጅ ኢያሱ፤ በወቅቱ አላወቁትም እንጂ፣ ርዕሰ ከተማዋን ለመጨረሻ ጊዜ ያዩዋትም በዚህ ዕለት ሲሆን እዚያው ሐረርጌ ውስጥ እያሉ በመጪው መስከረም የመስቀል ዕለት ከሥልጣናቸው ተሻሩ።
2346	ይህ ሃሳቡን ወደታች የሚጎትተው መንፈስ ባለፈው ክፍል አዋቂው የነገርው የ«ሁሉ ነገር ከንቱነት ነበር።
2347	ሞኝ እከኩን እያየች ስትስቅበት ወደደችኝ ብሎ ይፈነድቃል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
2348	ዶሮ በልጅዋ አንጀት ትጫወታለች የአማርኛ ምሳሌ ነው።
2349	ደሴ የበፊቱ ሙዚየም የተቀየረው የደጃዝማች ዮሴፍ ብሩ መኖሪያ ቤት መቀመጫ ናት።
2350	ዳስ ካፒታል እንዴት ካፒታሊዝም እንደሚሰራ ሲገልጽ በዚያው ልክ ካፒታሊዝም የሚፈጥራቸውን ችግሮች አብሮ ያብራራል።
2351	ይህ መጽሐፍ ዓለማዊ ሃይማኖትን ማስተማሪያ ሲሆን፣ ከመጽሐፍ ቅዱስ ምሣሌዎችን በመጥቀስ ክፋት የሰው ልጆች አጥፊና መጨረሻው የማያምር መሆኑን ያስረዳል።
2352	ሙሴ ሌስፖስ መርከብ እንዲተላለፍ ብሎ አስቆፍሮ ያስከፈተው በዚህ በኩል ነው።
2353	ወደ ገነትም ሳይገቡ በተወለዱበት አገር በኤልዳ እየቆየ አዳም መጀመርያው ሳምንት እንስሶችን ያሰይማቸው ነበር፣ ከ፪ኛውም ሳምንት ጀምሮ ሕይዋንን ያውቃት ነበር።
2354	አቶ በዛብህ አብተው የመጅመሪያው የኢትዮጵያ እስፖርት ፍቶግራፈር ነበር።
2355	እና በስራና በልማት የቀደምኩዋቸው አስተዳዳሪዎች ያንን አስወሩብኝ ።"
2356	ሰር ቻርልስ ስፔንሰር "ቻርሊ" ቻፕሊን (፲፰፻፹ – ፲፱፻፷፱) የነበር ታዋቂ የእንግሊዝ አገር የፊልም ተዋናይ፣ እና አቀናባሪ ነበር።
2357	ወደ አማርኛ ሲገለበጥ “ የውሃውን ብዛት፣ የመልካውን(የወንዙን) ስፋት፣ያካሄዱን ኅይል፣የጩኸቱን ግርማ፣ፏፏቴውንና ተመማውን(አፈሳሰሱ)፣ድምፁ እንደ ነጎድጓድ መሆኑን ያሳያል።”
2358	ይህ ከተሞች በሊባኖስ ( አርቃና ሐማት ) ከሠሩ በኋላ ነበር ይባላል።
2359	ሙሴ ቀስተኛ በ፲፰፻፷ ዓ/ም በሲሲሊ ደሴት አይዶኔ በሚባል ሥፍራ ተወለደ።
2360	ቤተ መቅደስ የሚለውን ቃል ብዙ ጊዘ የሚጠቀሙት ክርስቲያኖች ናቸው።
2361	ይህ መጽሃፍ የቀዳማዊ ዓፄ ኢያሱ ን ዜና ውሎ ይተርካል።
2362	ብዙ ኗሪዎች የተቀመመ በሬ ቋሊማ ጥብስ (ቡረቮርስ)፣ የበቆሎ አጥሚት (ኡምጝቁሾ)፣ የተቀመመ ዶሮ፣ እና የተቀመመ ወጥ (ካሪ) ይወድዳሉ።
2363	ስለ ኢካሮስ ከተነገሩ ዋና ታሪኮች አንዱ ይኖሩበት የነበረውን ደሴት በረው እንዲያመልጡ፣ ዴደለስ ለልጁና ለራሱ ከሰምና ከወፎች ላባ አራት ክንፎች እንደሰራና ክንፎቻቸውን እየለበሱ እያለ ዳዲለስ ልጁን ኢካሮስን እንዲህ ብሎ እንዳስጠነቀቀው ነበር፦ «ወደ ፀሐይዋም ሆነ ወደ ባሕሩ እንዳትጠጋ፣ ይልቁኑ የኔን የበረራ መስመር ተከተል።»
2364	በሬ ቅባቱን በቅልጥሙ ይዞ ይኖራል ለምንህ ቢሉት ኋላ ለገዛ ቁርበቴ ማልፊያ ይሆነኛል አለ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
2365	ባዶ ስብስብ የምንለው ልዩ ስብስብ በውስጡ ምንም አባላት የሉትም ስለሆነም ብዛቱ ዜሮ ነው እንላለን።
2366	ይህ ድርጅት በጥቅምት ወር ፲፱፻፷፮ ዓ/ም የደርግ ጊዜያዊ ወታደራዊ መንግሥት በአዋጅ እስከወረሰው ድረስ አገልግሏል።
2367	ልጅ እያሱም የሸዋውን ጦር ለመግጠም ወደ ምዕራብ አቅጣጫ ገሠገሠ።
2368	ይህ መጽሐፍ ለሁለተኛ እና ለሦስተኛ ጊዜ በ፲፱፻፵፪ እና በ፲፱፻፵፮ ዓ/ም ሎንዶን ላይ የታተመ ሲሆን አራተኛው ዕትም በ፲፱፻፵፰ ዓ/ም በአርስቲስቲክ ማተሚያ ቤት ታትሟል።
2369	ይኽ ድርሰት ክሌመንስ ራሱ በአውሮፓ እና በእየሩሳሌም ባካሄዳቸው ጉብኝቶች ላይ የተመሰረተ ነው።
2370	ይህ መጽሃፍ የዳግማዊ ዓፄ ኢያሱንና የእናቱን ንግሥት ምንትዋብ ዜና ውሎ ይተርካል።
2371	ክፉ ባይኖር የመልካም ዋጋ አይታወቅም የአማርኛ ምሳሌ ነው።
2372	ሥሩ ተደቅቆ በወተትና ቅቤ ለእንቅርትና ለአሚባ በሽታ ይጠጣል።
2373	ይሄ ዕውነት ቢሆንም፣ ነገር ግን ውሸት ሊሆን ይችል የነበር ረቂቅ ነው።
2374	አቶ ብሩስም በኖረበት ዘመን ይህ መጽሐፍ በኢትዮጵያ ከክብረ ነገሥት ጋር እኩል ሆኖ እንደ ከበረ ጽፎ መሰከረ።
2375	ይህ አባባል እንግዲህ አንድ ሰው ከሁለቱም ውጭ መሆን እንደሚችል ከስረ -መሰርቱ በሀሰት ክዷል።
2376	ይህ ድርጅት በሳምንት ሁለት ጊዜ የሚታተም አለም አቀፍ መጽሄት ያለው ሲሆን የአለማችን ከበርቴዎችን ደረጃ በማውጣት ይታወቃል።
2377	ቀን በግልፅ የሚታዩት አልፎ አልፎ ብቻ ነው።
2378	ይህ ጉልበት ለተዳፋቱ ጠለል ትይዩ ነው።
2379	ልዩ ፍላጎት ትምህርት ራሱን በቻለ በልዩ ትምህርት ቤት ወይም በመደበኛ ትምህርት ቤት ውስጥ በሚገኙ የልዩ ፍላጎት ትምህርት መስጫ ክፍሎች ውስጥ ወይም በመደበኛ ትምህርት ቤት በመደበኛ ክፍሎች ውስጥ በልዩ ፍላጎት ትምህርት መምህር የሚሰጥ የትምህርት አይነት ነው።
2380	ስለ ገንዘብ አጠቃቀም ደግሞ ሲጽፉ ሕዝቡ ገንዘቡን በቤት ውስጥ ከማስቀመጥ ይልቅ በባንክ አስቀምጦ በባንክ ኖት መጠቀምን መልመድ አለበት።
2381	ቅቤ ተነጥሮ ለመብላት ያባት የናት የአማርኛ ምሳሌ ነው።
2382	ይህ የሰውን የማግለል ባህሪ እኛን የአበሻን የጎዳና በመጉዳት ላይ ያለ ስለሆንም ይህ ጎጂ-ባሕል ማስወገድ አለብን።
2383	ይህ ባለሟል በይስሓቅ ግዛት ውስጥ ተሰሚነት በማግኘቱ የአገሪቱን የግብር ስርዓት በመለወጥ በግብጽ ማምሉኮች በሚሰራበት መልኩ እንዲሆን አድርጓል።
2384	ብዙ የጻፈች መዝሙሮች በሥነ ቅርስ ተገኝተዋል።
2385	ይህ ድርጊት የአሜሪካ ስፋት በሁለት እጅ አስፋፋ።
2386	ይሄ ድርጊት በየዓመቱ ከጧቱ አምስት ሰዐት ላይ በሁለት ደቂቃ ሕሊናዊ ጸሎት ይከበራል።
2387	ይህ ጦርነት በአሜሪካ ጣልቃ ገብነት ሊቆም ችሏል።
2388	ስለ ዳንጉን ዋንገውም ወይም ኢምግም ዘመን እንዲህ ይለናል።
2389	ሜዳ ማርያም ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ከአለት የተፈለፈ ቤተ ክርስቲያን ነው።
2390	ይሄ ምልክት አንዳንዴ ሰያፍ መስመር ይባላል።
2391	ጾታ በሚለዩ ፍጥረታት ዘንድ የሴቷን እንቁላል ማዳበር የሚችሉ ሕዋሶችን የሚያመነጭ ፍጥረት ነው።
2392	ይህ ባህላዊ አለባበስ ደግሞ በአመዛኙ የሽመና ሥራ ውጤት ነው።
2393	ያለ የሚኖር ይመስላል የሞተ ያልነበረ ይመስላል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
2394	ስለ ዓማርኛ የጽሕፈት መኪና በዓማርኛም ሆነ በእንግሊዝኛ የተጻፉ ኢንተርኔት ላይ ብዙ የሉም።
2395	ዘሩ ለዘይት ከተጨመቀ በኋላ የሚቀረውን ተረፈ ምርት ለከብት መኖ ወይም ኮምፖስት በማዘጋጀት ለማደበሪያነት ሊውል ይችላል።
2396	ዛሬ በጣልያ መንግሥት በኩል ፍሪዩልያን ይፋዊ ሁኔታ አለውና በብዙ ትምህርት ቤቶች ይማራል።
2397	ቅኝ ግዛቱ፣ ኤርትራዊ ምሁር እንዳይኖር ማድረጉ የማይካድ ሃቅ ነው።
2398	እሱ ጥንታዊ ባቤልን፣ አካድን ፣ ሰናዖርንና ምናልባትም ከተሞች በአሦር እንደ መሠረተ ይጻፋል።
2399	ይህ እንጨት በሚስማር ወይንም ሌላ ማያያዣ ( ገመድ ሊሆን ይችላል) እየተያያዘ እንዲቆም ወይም እንዲጋደም ይደረጋል።
2400	ረቢ ኢየሱስ ከተሰቀለ በኋላ፣ ደቀ ማዛሙርቱም በኢየሩሳሌም መቅደስ በስሙ እንዳያስተምሩ ከተከለከሉ በኋላ (የሐዋርያት ሥራ ምዕራፍ ፭)፣ የክርስትና ትምህርት ግን በአሕዛብ ዘንድ እየተስፋፋ፣ የአይሁዶች ዋና ዒላማ መጻሕፍታቸውን ለማዘጋጀትና ለማስተካከል ሆነ።
2401	ዋና ከተማው እንደገና ሰርዴስ ሆነ።
2402	ስጋ የዓሣን ሳይጨምር በውስጡ ጡንቻ ፣ አጥንት እና ስብ ሊኖረው የሚችል የእንስሳት አካል ነው።
2403	አይ ከዚህስ ቢቀርብኝ ይሻላል ብለው ወደ ቤታቸው ሲመለሱ አንድ የሚያውቁትን ሰው መንገድ ላይ ያገኛሉ።
2404	ለ፳ ዓመታት ጣልያንን በሰላም ገዝቶ ብዙ መንደሮች ሠራ።
2405	ይህ በጥንት የመተኮስ ምልክት እንደ ቅጣት ስለ ጠቀመ ነበር።
2406	አቶ ጳውሎስ የጌታችው ሚስቶች በሚል ርዕስ ያሳተሟትን መጽሐፍ፤ «ከታተመችበት ወር አንሥቶ ላንድ ዓመት የመጽሐፌ መብት የግሌ ነው፡ ከአንድ ዓመት በኋል መብቱ የማንኛውም ኢትዮጵያዊ ይሁን፡ ከወሰንኩት ጊዜ በኋላ አሳትሞ ለመሸጥ የፈለገ ሁሉ ከድርሰቴ ሳይቀንስም ሆነ ሳይጨምር ሊያራባው ይችላል።
2407	ይህ ተራነት ዞራስተር ለህዝቡ ያለው ጥላቻና ንቀት እንዲያድግ አደርገ ( ምንም እንኳ ከጊዜ ወደጊዜ ሊያዝንላቸውና ሊረዳቸው ህሊናው ቢግደረደርም)።
2408	ጽኑ እንጨቱ በምዕራብ አፍሪካ ለቤት አሠራር ይጠቀማል።
2409	እሱ በዘመኑ ባቢሎንን ዳግመኛ ቀርጦ ኡራርቱን ፤ ሜዶንንና ኬጢያውያንን ድል አድርጎ ሠራዊቱን ወደ ሶርያ ወደ ፊንቄም አዞረ።
2410	ይህ ፍትጊያ የከባቢው ባህልና እራሱ አይምሮአችን በደመነፈስ እኒህን ለመከላከል የፈጠራቸውን የመከላከያ መሳሪያወች ያሸንፋል።
2411	ይህ የኢሲን ምንግሥት ውድቀት ነበር።
2412	ከዛ አለቃም በተራቸው ውሽሚት ሳትሰማ ዞር ብለው «ቤቴ በየት ዞረህ ቀደምከኝ ብለው እርፍ»።
2413	ይህ አይነቱ የፅሕፈት መሳሪያ በአሁኑ ጊዜ በተለመደው እና በስፋት ጥቅም ላይ በመዋል ላይ ባለው እስክርቢቶ ተተክቷል።
2414	ሊሙ በአሦር መንግሥት የተሾመ የአመት በዓል ሹም ነበር።
2415	ብዙ ታሪካዊ ሐውልትና ቦታዎች ከመኖሩ በላይ ታላቅ ባለቅኔ ያን ኮላር የተወለደበት ነው።
2416	ይህ ስርዓት ኣጣርድን ቬነስን መሬትን ማርስን ጁፒተርን ሳተርንን ኡራኑስንና ኔፕቲዩንን ፕሉቶን ይጠቀልላል።
2417	ለማ በሙያው ተደንቆና በሕዝብ ዘንድም በመታወቁ ተደስቶ የኖረ ሰው ነበር።
2418	ይህ አይዞህ ባይነትና ደግነት ለወጣቱ የፖለቲካ መሰረት ሲያስገኘው ከጊዜ ወደጊዜ ደጋፊወቹ እንዲበራከቱ አደረገ።
2419	ልጅ ወልደው ያሳደጉ፣ በቀለም ያጌጡና የተሸለሙ ስፌቶችን ይሰፉ፡ ከዐይናማዎች እኩልም ፈትል ይፈትሉ ነበር።
2420	ስለ ድምጿና በምሥራቅ አውሮፓ በተለይ ትታወቃለች።
2421	ጅብ ሲበላህ በልተሀው ተቀደስ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
2422	ላም አንገት በአማርኛ ፈሊጣዊ አነጋገር የሆነ ዘይቤ ነው።
2423	ስሙ በአዋን ነገሥታት ዝርዝር መጨረሻው ሲሆን ዘመኑ በአንዳንድ ቅርሶች ይታወቃል።
2424	ይህ በሕንድ መጨረሻው ቡዲስት መንግሥት ነበር።
2425	ድሀ ቢናገር አያደምቅ ቢጨብጥ አያጠብቅ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
2426	ሥጋ ጀርሞች ስለኣሉት ሲዘጋጅ ሳይበስሉ ከእሚበሉ እንደሰላጣ የኣሉ ምግቦች ጋር መነ'ካካት የለበትም።
2427	ይህ መዋቅር ለመከፈት ወይንም ለመዘጋት እንዲመች የሚገጠምለት ማጠፊያ አለው።
2428	ወደ ነቀምት በመሄድም ሕዝብን እየሰበሰቡ ስለ ነፃነት ማስተማሩን ተያያዙት።
2429	ሥነ ስርዓቱ የቀረበው በደቡብ አፍሪካዊቷ ተዋናይ ሻርሊዝ ቴሮን እና የፊፋ ዋና ጸሐፊ ዠሮም ቫልክ ነው።
2430	ቤተ ማርያም በአራቱም አቅጣጫ ቤተርክስቲያኖች ከበዋታል።
2431	ዶሮ መብረር የማትችል የአእዋፍ ዘር ናት።
2432	ይህ አይኔት የድርድር አወካከል ዘዴ በሂሳብ ዘንድ ብዙ በር የምሚከፍታና አዳዲስ እኩልዮሾችን የሚያስገኝ እንዲሁም ልዩ ልዩ ቀመሮችን የሚያስገኝ ነው።
2433	ብቻ ሊነብብ ይችላል፤ አንዳንድ ጸሐፊ ይህ ከታላቁ ሳርጎን ዘመን የነገሠው የቡሩሻንዳ ንጉሥ ኑርዳጋል ይሆናል ብሎአል።
2434	ይህ የተራራ ሰንሰለት ኢትዮጵያ ውስጥ ብቻ የሚገኙ እንስሳቶችን (እንደ ዋልያ ፣ ቀይ ቀበሮ ፣ ጭላዳ ዝንጀሮ ፣ ወዘተ.
2435	ዘር ከልጓም ይጠቅሳል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
2436	ይህ በታሪክ የታወቀው የጌፒዶች ወገን ነበር።
2437	ቋሚ መሰላል የሚባለው ከእንጨት ወይም ከብረት አልያም ደግሞ ከሌሎች ነገሮች ሊሰራ የሚችል የመሰላል አይነት ነው።
2438	ቃል ኪዳንን መሙላት፣ የሌሎችን መብት ማወቅ፣ ፍቅር፣ ርህራሄ፣ እንክብካቤ፣ ክብር መስጠት ሁሉ መልካም ግንኙነት ለመፍጠር ወሣኞቹ ናቸው።
2439	ይህ ቱስኩስ ለወንድሙ ለጋላጤስ ስጦታ እንዲሆን ሲኪልያ ደሴት ሰጠው።
2440	ይህ መሣሪያ በዋናነት የሚሠራው ከነሐስ እና በውስጡ አየርን የሚያስተጋባ ኃይል ያለው ድምፅ እንዲፈጥር ተደርጎ ነው።
2441	ስለ ፊዚክስ ለመረዳት የተፈጥሮ ሕግጋት ጥናት ን ይዩ።
2442	አሉ ተብለው ከሚጠሩት ቆነጃጅት አንዲቱ እርስዋ ነበረች።
2443	ሥነ ውድድር የአንድን ፈንክሽኝ ውድድር የምናገኝበት ሂደት ነው።
2444	ሴት የላከው ምልክቱን አይረሳም የአማርኛ ምሳሌ ነው።
2445	ብዙ የጸሐይ መነጽሮች የሚሰሩት ብርሃንን ዋልታ ከሚለዩ ንጥር ነገሮች ነው።
2446	ወደ ምዕራብ በፓሲፊክ የሚገኙት ጋላፓጎስ ደሴቶች የኤኳዶር ናቸው።
2447	ቴቲ በቶሪኖ ፈርዖኖች ዝርዝርና በአቢዶስ ፈርዖኖች ዝርዝር ዘንድ የግብጽ የቀድሞ ዘመነ መንግሥት ፪ኛው ፈርዖን ነበረ።
2448	ብዙ የጸሐይ መነጽሮች የሚሰሩት ብርሃንን ከሚያወለታ ንጥር ነገሮች ነው።
2449	ይህ ወንዝ፥ ከወንዞቹ ኬፊሶስና አስቴርዮን ጋር፥ ከፖሠይዶንና ከሄራ መካከል ስለ ምድሩ ፈረዱ።
2450	ይህ ትርጉም አንዳንድ ስኅተቶች ቢያስገባም፣ በአንዳንድ ቦታ ተጨማሪ ዓረፍተ ነገሮች እንደ ኖሩ ይመሰክራል።
2451	ይህ መጠሪያ በስህተት የአጠቃላይ ህንድ ፊልሞችን እንደሚዎክል ይነገራል።
2452	ስለ አሜሪካ ክፍላገር ለመረዳት፣ ጆርጂያ ይዩ።
2453	ይህ ጠድከል ምንጊዜም የሚያጠቆም፣ ቀስ በቀስ ተዘዋዋሪ የሆነ ሥፍራ ነው።
2454	ዶሮ አንዱን እንቁላል በወለደችበት ወታቦ ትሞላለች የአማርኛ ምሳሌ ነው።
2455	ይሄ አይነት ጂዎሜትር በጥንታውያኑ ግብጾችና ግሪኮች ዳብሮና ተመዝግቦ ይገኛል።
2456	ይህ ምዕራፍ በአማርኛ ዲዩትሮካኖን እንደገና ከለሎቹ ትርጉሞች (ከጽርዕ ወዘተ.) ይለያል።
2457	ቀስ በመቀስ አንቁላል በአግሩይሂዳል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
2458	ያው አብዮት አደባባይ ተሰቅለውላችኋል!.
2459	ዋና ከተማው ሞንትጎመሪ /መንትገምሪ/ ነው።
2460	ኗሪ ባህሎች ከእስፓንያ ፣ ከሜክሲኮ ፣ ከፖሊኔዥያ ፣ ከአሜሪካ ፣ ከቻይና ፣ ከሌሎችም እስያዊ አገራት ተጽእኖዎች በመቀላቀሉ፣ እንዲሁም የፊሊፒንስ አበሳሰል ከነዚህ ተጽእኖዎች ሁሉ ይወክላል።
2461	ይህ ስብስብ በመንግሥት ፣ በተቋማት ወይም በግለሠብ ደረጃ ሊቋቋም ይችላል።
2462	ይህ ድርጅት በ፲፱፻፺፬ ዓ/ም ተደምስሶ የአፍሪካ ኅብረት በሚባለው ድርጅት ተተክቷል።
2463	ገና የወረዳ አስተዳዳሪ ሆኜ ቢሆን እንደሄድኩኝ አንድም ወፍጮ በወረዳው አልነበረም ።
2464	ይህ ውድድር ለመጀመሪያ ጊዜ በሰሜን አሜሪካ የቀረበው የዓለም ዋንጫ ነው።
2465	ኧረ ለመሆኑ ኢትዮጵያዊ ነኝ የሚለው ዮሴፍ፣ ጣሊያኖች በተንኮል ገብተው በማታለል ይህን የመሰለ ሥራ ሲሠሩ አነጋጋሪ ሆኖ ሳለ እንዴት ሳይስጠነቅቅዎ ቀረ?»
2466	ታሞ የተነሳ እግዚሄርን ረሳ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
2467	ይኼ ደብዳቤ በኢትዮጵያ ድል አድራጊነት የአድዋ ጦርነት ባከተመ በወሩ የተጻፈ ሲሆን፣ በራሳቸው በንጉሠ ነገሥቱ ቃላት፣ የአውሮፓውያንን ተንኮለኝነት፣ የኢጣልያን ተንኳሽነት በአጭሩ የጦርነቱን መንስዔና የራሳቸውንም ቆራጥነትና ብልህነት በሦስት ገጽ ደብዳቤ እንማራለን።
2468	ዋና ከተማው ኢስላማባድ ነው።
2469	ሙሴ ቀስተኛ የኢትዮጵያ ታሪክ ላይ ከ አድዋ ጀምሮ እስከ ፋሽሽት ወረራ ድረስ ለአርባ ዓመታት ትልቅ ሚና የተጫወተ፣ እንደውም ታሪኳም የነበረ ሰው ቢሆንም በትውልድ አገሩ ኢጣልያም ቢሆን በሚስቱና የልጆቹ አገር ኢትዮጵያ ታሪክ ላይ ‘ብቅ፣ ጥልቅ’ ከማለት በስተቀር እምብዛም ስለሱ የተጻፈ ነገር የለም።
2470	ይህ ግለሰብ አስተዳደጉ ወላጅ አጥ የሆኑ ህጻናት በሚያድግበት የህጻናት አምባ እንደሆነ ይገራል።
2471	ፋሮ ደሴቶች የዴንማርክ ግዛት ነው።
2472	ኒሽ እድሜው እየጎለመሰ በሄደ ጊዜ፣ በበሽታ መሰቃየት ጀመረ።
2473	ይህ የዲዝኒ መጀመርያው ፊልም ነበረ።
2474	ይህ ስርዓት በመጀመሪያ እጅግ የተሳካ ነበር ምክንያቱም በዘመነ መሳፍንት እንኳ ሳይቀር ጠንካራ ባላባቶች ለንጉሳዊው ስልጣን የመገዛት ባህርይ ያሳዩ ነበርና።
2475	ይህ ጳውሎስ በመልእክቱ ሴቶች በጉባኤ መካከል ገብተው እንዳያስተምሩ የተናገረውን ቃል በማስታወስ እኔ እንደ ሰማሁሽ ይህንን ስትናገሪ ጳውሎስ እንዳይሰማሽ ለማለት ነው።
2476	ሌላ አይነት የክሪስታል ራዲዮ ዲዛይን።
2477	ሰኔ ፳፰ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፪፻፺፰ኛው እና የክረምት ወቅት ፫ኛው ቀን ነው።
2478	ብዙ ሚሊዮን አድናቂዎች አሉት።
2479	ዜና መዋዕሉ የአጼልብነ ድንግል ልጅ የነበሩትን የአጼሚናስን ዘመን የመዘገበ ሰነድ ነው።
2480	ይህ እምነት እያንዳንዱ ድንጋይ በጫፍ ላይ ትልቅ ቀዳዳ ስላለበት ነው።
2481	አቶ ተስፋዬ ከአባታቸው ኤጀርሳ በዳኔ እና ከእናታቸው ዮንዢ ወርቅ በለጤ ሰኔ ፳፣ ፲፱፻፲፮ ዓ.ም በቀድሞ ባሌ ክፍለ ሃገር ከዶ የተሰኘ አካባቢ ተወለዱ።
2482	ዛሬ ቋንቋው የሚጻፍበት በላቲን ፊደል ነው።
2483	ይህ ድርጅት በአለማችን ከናይኪ ቀጥሎ ሁለተኛው የትጥቅ አምራችም ነው።
2484	ይህ አካባቢ በባህርዳር ጎንደር መንገድ ላይ የሚገኝ፣ ከጣና ሐይቅ ስሜን ምስራቅ ላይ ያለው ከተማ ነው።
2485	ይህ ዝርዝር በእንግሊዝ የሚገኙ የእግር ኳስ ሜዳዎችን ይዟል።
2486	ሮሜ ከተማን ከበዘበዙት ነገዶች መካከል እንደ ተሳተፉ ይመስላል።
2487	ስራ ሳይሰራ የሚደረገው የአቅም ልውውጥ ሙቀት ይባላል።
2488	ጾመ ፍልሰታ እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ፷፬ ዓመት በዚች ምድር ኖራ እንደ አንድ ልጇ መሞቷን መነሳቷንና ማረጓን ያዩ ዘንድ ሐዋርያት የጾሙት ጾም ነው።
2489	ባዶ ስብስብ የማናቸውም ስብስብ ታህታይ ስብስብ ነው።
2490	ይህ አካባቢ ከአለማችን ከፍተኛ የህዝብ ጥግግት ካላቸው ቦታዎች አንዱ ነው።
2491	ገና በጨቅላ ዕድሜያቸው ፋሺስት ኢጣልያ ኢትዮጵያን በግፍ ሲወራት፣ የልጅነት ትዝታቸውም ይሄው የግፍ ወረራ እና ጦርነት የሚያስከትለው የሰው፣ የንብረት እና የባህል ጥፋት ፤ ከነጻነትም በኋላ ዐቢዩ ሥራ በወረራ የተበላሸችውን ሀገራቸውን እንደገና መገንባት እንደሆነ ነው።
2492	ስሙ በግብጽ ሃይሮግሊፍ ሲጻፍ፣ የአምባዛ (አስቀያሚ የባሕር አሳ ወይም በግብጽኛ «ናር») ከመሮ (በግብጽኛ «መር») በላይ ነው።
2493	ራስ ምታቱን ለማባረር፣ ዘሮቹ፣ ከተቀለጠ ቅቤ ጋር ተቅላቅለው፣ በንጹሕ ጨርቅ ተጠቅልለው፣ ባፍንጫው ይሸተታሉ።
2494	፴፩ ሀገሮች ማጣሪያውን አልፈው ከጀርመን ቡድን ጋር ለመወዳደር በቅተዋል።
2495	ሁሉ ያልፋል እስኪያልፍ ያለፋል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
2496	ግን ዓላማው የሚበልጠው የነሱን አምቢሲዮን መሙላት፣ የቀረውን የሕዝቡን ያታለሉበት ነገር ሁሉ እኛ ከፈራነው ነገር የወጣ አንድም ነገር የለም።»
2497	ክፉ አዕምሮ አይኖርህ፣ ጥፋትን አትደብቅ፣ አደጋንም አትሰውር።
2498	እኔ እውነት እናገራለሁ ሌላውን አስኮንናለሁ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
2499	ይህ ምልክት መገረምንና መደነቅን ፣ ግዴታና ትዕዛዝን ፣ ማሞካሸትና ማድነቅን ፣ ቁጣን ፣ ልመናን ፣ ጩኸትና ለቅሶን የመሳሰሉትን ለማመልከት ያገለግላል።
2500	ዋና ዓለማዊ ሃይማናቶች ክርስትና ፣ እስልምና ፣ አይሁድና ፣ የሕንዱ ሃይማኖት እና ቡዲስም ናቸው።
2501	ሴት ልጃቸው ኤንሄዱአና የመቅደሱ ዋና ሴት ካህን ሆና በራስዋ በኩል ዝነኛ የማሕሌት ጸሐፊ ሆነች።
2502	ዜና መዋዕሉ የአጼዘርአ ያዕቆብን ብቻ ሳይሆን የአጼ በእደ ማርይምንም ውሎ ያትታል።
2503	ይህ ድንጋጌ ባ፲፱፻፵፱ ወንጀለኛ መቅጫ ሕግ ላይ ተጨማሪ ነው።
2504	ልጇ አይመን የተገደለው በኹነይን ዘመቻ ነበር።
2505	የኛ ተልዕኮ ኢትዮጵያን ማሰልጠን ነው….”
2506	እና ሌሎችም ተቃውሞዎች በተለያዩ ጊዜያት ከህዝቡ ተሰምተዋል።
2507	ይህ ጦርነት የኢትዮጵያ ኢኮኖሚን ጎድቶአል።
2508	ቤተ መቅደሱ አኑራደፑረ መሃቪሃረ በአኑራደፑረ፣ ስሪ ላንካ የሚገኝ ጥንታዊ የቡዲስም ትልቅ ገዳምና ቤተ መቅደስ ነው።
2509	ዋና ከተማዋ ሞንቴቪዴዮ ትባላለች።
2510	አቶ ግርማን የሚተኳቸው ምክትላቸው አቶ ተወልደ ገብረማርያም ይሆናሉ ይባላል።
2511	ዲክ ታይገር የባያፍራን የመገንጠል ሙከራ ደጋፊ ነው በሚል ወደአገሩ እንዳይመለስ ተከልክሎ በስደት አሜሪካ ይኖር ነበር።
2512	ብዙ የትከሻ እንቅስቃሴ በእያንዳንዱ እግር እንቅስቃሴ።
2513	ልጅ መኮንን እንዳልካቸው “የሕልም ሩጫ” በተባለው መጽሐፋቸው ላይ በዳግማዊ ምኒልክ ዘመን የጀመረው የሥልጣን እርምጃቸው የልጅ ኢያሱ ሞግዚት እና እንደራሴ የነበሩት አጎታቸው፣ ራስ ተሰማ ናደው ካረፉ በኋላ በተለያዩ ባለ ሥልጣናት እንደተገታ አሥፍረውልናል።
2514	ዋና ከተማው ፍረድርክተን ነው።
2515	ይህ ድርጊት በፕሬዘደንት ኬኔዲ "የሰወች ልጅን ጨረቃ ላይ አሳርፎ በሰላም መመለስ" አላማ ያሳካ ነበር።
2516	ቃሉ የመጣው ከፈረንሳይኛ ቋንቋ ሲሆን ትርጉሙም መነጋገር ማለት ነው።
2517	ይህ ልዩነት ያልገባቸውና ከመቶ ያነሱ መርገጫዎች ላይ የተበተኑትን የታይፕ ቁርጥራቾጭ ከ፪፻ በላይ የሆኑት የዓማርኛ ቀለሞች ኣንድ የሚመስሏቸው ዛሬም ኣሉ።
2518	ዜና መዋዕሉ ከእንግሊዞች ዘመቻ በፊት የነበረውን የንጉሱን ዘመን በኢትዮጵያዊ አይን እማኝ ምን እንዲመስል እንደነበረ የሚመዘግብ ነው።
2519	ዋን ከተማው ፖርቶፕሪንስ ሲሆን መደበኛ ቋንቋዎች ፈረንሳይኛ እና የሃይቲ ክሬዮል ናቸው።
2520	ልክ አበጅቼ የሰጠኋቸውን አገር አልፈው የሾምኩትን ሹም ራስ መንገሻን ወግተው አባረው አገሬን ትግሬን በሙሉ ያዙት።
2521	እሺ እናንተ ካልበላችሁት ለምን ለሚበላ አትሰጡትም?"
2522	ሰላ ድንጋይ የአብዛኛዎቹ የሸዋ ነገሥታት ሚስቶችና እቁባቶች መቀመጫ ስለነበረች የወይዘሮዎች ከተማ በመባልም ትታወቃለች።
2523	እኛ ሀበሾች በመንፈሳዊና በሥጋዊ ጥበብ ወደፊት የማንገፋበት ምክንያት ምን ይሆን?
2524	ይህ እምነት በአብዛሃኛው የአለም ሃይማኖታዊ ህዝቦች ተቀባይነት ያለው ነው።
2525	ይህ ግብጻዊ ለኢትዮጵያው ሰራዊት ካስተዋወቃቸው ነገሮች ውስጥ የእሳት ችቦ መወርወሪያ ዘዴንና የሻሞላ ውጊያን ይይዛሉ።
2526	ይህ እምነት የሚከተለውን የመጽሐፍ ቅዱስ ጥቅስ በተሳሳተ መንገድ ከመተርጎም የመነጨ እንደሆነ ካለው ሁኔታ መረዳት ይቻላል፦ "የእግዚአብሔር (የይሖዋ) አምላክህን ስም ያለአግባብ አታንሳ (ወይም በከንቱ አትጥራ)፤ እግዚአብሔር (ይሖዋ) ስሙን ያለ አግባብ የሚያነሳውን በደል አልባ አያደርገውምና።"
2527	ይህ ምዝገባ ከመጀመሪያው የሳይንሳዊ ዘዴ (ለምን ጥያቄ አቀረብን?) ጀምሮ እስከመጨረሻው መሆን አለበት።
2528	ደኑ አምስት ወረዳዎችን፡- ጣርማበር፣ ቀወትን፣ አንኮበርን፣ ላሎማማንና ጌራቀያን የሚያካልል ሲሆን አሥራ ሰባት ሺህ ሄክታር የሚጠጋ የቆዳ ስፋት አለው።
2529	አቤ ደንጎሮ በቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።
2530	ግን አንድም አልተማረከም?
2531	ጉም ምድርን እንደሚያጠጣ፣ ያም ከሕንድ ውቅያኖስ የነፈሰው እርጥበት አዘል አየር፣ ሳይዘንብ የግሸንን ተራራን ያጠጣል።
2532	ይህ መጽሃፍ የአጼፋሲለደስ ልጅ የነበሩትን የቀዳማዊ ዓፄ ዮሐንስን ዜና ውሎ ይተርካል።
2533	ይህ የጥንቱ ቤተክርስቲያን ሁለት ጊዜ የተቃጠለ ሲሆን በሁለተኛው ጊዜ ያቃጠለው ግራኝ አህመድ ነበር።
2534	ዜና መዋዕሉ የአጼፋሲለደስ አባት የነበሩትን የአጼሱሰንዮስን ዘመን የመዘገበ ሰነድ ነው።
2535	ይህ ቮልቴጅ ከመግነጢሳዊው ፍለክስ ለውጥ ጋር አብሮ ያድጋል ወይም ይከስማል።
2536	ብዙ አይነት የቅልልብልቦሽ ጨዋታዎች ሲኖሩ፡ በጣም የታወቀው "ዓይጥ አለብሽ" በመባባል የሚጫወቱት ነው።
2537	ይህ መጽሃፍ እንደሚያትተው የጂኦሜትሪ ጥናት ጥርጥር ውስጥ ሊወድቁ ከማይችሉ አምስት ንጥረ ሓሳቦች ተነስቶ እስካሁን ድረስ እውነትነቱ የማይካድ የዕውቀት ዘርፍ በመፅሃፉ ሊያቀርብ ችሏል።
2538	ግን ኪንዳቱ የኤላማውያንና የሲማሽኪን ኃያላት ለማዋሀድ የዑርንም ንጉሥ ኢቢ-ሲን በጭራሽ ለማሸንፍ ቻለ።
2539	ዋና ከተማው በሄራክሌውፖሊስ ( ግብጽኛ ፦ ኸነን-ነሱት) በስሜኑ ነበረ።
2540	ዋና ከተማው በሄርማንስሃይም (የአሁኑ ሬገንስቡርግ ) ሆነ።
2541	ከዛ ደግሞ፡ እንደፋየርፎክስ ላሉ ሁሉገብ ግብአቶችና ከፕሮግራሚንግ አስተያየት ለአንዱ ማሽን የተፃፈው በየትኛው ማሽን እንደሚነበብ የማይታወቅበት ጊዜን ጨምሮ ግን፡ ግር የሚያሰኙ ናቸው።
2542	ይህ ቬክተር ለመሽከርከሪያው ጠለል ጠለልነክ ሲሆን፣ ወደ የት እንደሚያመላክት በ ቀኝ-እጅ ቀመር ይሰላል።
2543	ኒው ካቶሊክ ኢንሳይክሎፔድያ እንዲህ ይላል:- “በአዲስ ኪዳን ውስጥ የሚገኙት አብዛኞቹ ጥቅሶች የአምላክን መንፈስ የሚገልጹት የተወሰነ አካል እንደሆነ ሳይሆን ረቂቅ ነገር እንደሆነ አድርገው ነው።
2544	በኛ ሥርዐተ-ፀሓይ ዋናዋ ትልቅ አካል ራሷ ፀሓይ ናት።
2545	ስሙ ከናዋትል 'ተጉዝ-ጋልፓ' (ወይም 'የብር ኮረብቶች') ተነሣ።
2546	ኪው መጽሔትም "ስታን" የተባለውን ነጠላ ዜማ ሦስተኛው የምንግዜም ምርጥ የራፕ ሙዚቃ ብሎ ፈርጆታል።
2547	ይህ እንግዲህ "አንዱን ተለዋዋጭ መለየት" ይባላል - አንድ ነገር ብቻ በአንድ ጊዜ እንዲለወጥ ስናደርግ የዚያን ነገር ተጽዕኖ ማረጋገጥ እንችላለን ማለት ነው።
2548	ስለ ድሃነት፦ «እኛ በአሜሪካ ዛሬ ከማንም አገር ታሪክ ይልቅ በድሃነት ላይ በመጨረሻ ድል ልናደርግ ነው» ብለው ነበር።
2549	እሱ እንዲሁ፦ «የኖህ ልጆች ሚስቶች ስሞች አንዲሁ ናቸው፤ የሴም ሚስት፣ ናሐላጥ ማሕኑቅ፤ የካምም ሚስት፣ ዘድቃጥ ናቡ፣ የያፈትም ሚስት አራጥቃ ይባላሉ» ብሎ ጻፈ።
2550	ዜና መዋዕሉም «ኩባባ» ሲላት እንዲህ ይተርካል፦
2551	ሌላ አቢሜሌክ (መሳፍንት) በመጽሐፈ መሳፍንት ፱፡፩-፮ ከአባቱ ጌዴዎን በኋላ እስራኤልን ገዛ።
2552	ይህ የሞይስያ ፣ ፓኖኒያ ፣ ሶርያ እና ይሁዳ ክፍላገራት ሥራዊት ለቤስጳስያን የደገፉት ነው።
2553	ስነ አምክንዮ በ ክርክር ርዕዮት የዕውቀት ዘርፍ ሁሉ ይጠናል።
2554	ይህ እንግዲህ የ ከዝንጀሮ -ቆንጆ አይነት ምክነት ነው።
2555	ቁራ ኢትዮጵያ ፣ ኤርትራና ሶማሊያ ብቻ የሚገኝ ወፍ ነው።
2556	ሳላ ኢትዮጵያ ፣ አፍሪካና አረቢያ ውስጥ የሚገኝ አጥቢ እንስሳ ነው።
2557	ስሙ በአካድኛ ከ/ባብ/ (በር) እና /ኢሊ/ (አማልክት) ወይም «የአማልክት በር» ማለት ነበር።
2558	ምን አይሰረቅ ሌባ ቀጥ አለ ።
2559	እኔ አይገባኝ አር ላይ ቁጭ ብሎ ፈስ ገማኝ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
2560	እኔ የምበላው ሳጣ ልጄ ጥርስ አወጣ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
2561	ሰው አለወንዙ ብዙ ነው መዘዙ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
2562	እኔ የምሞተው ዛሬ ማታ ገብሱ የሚደርሰው ለፍልሰታ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
2563	ያው ባረፈበት ጊዜ ሹን ዙፋኑን ለዳንዡ ለመስጠት ፈቃደኛ ቢሆንም፥ «ይህ ግን በከንቱ ነበረ»።
2564	ጆሮ ለባለቤቱ ባዳ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው።
2565	ጦር ሰራዊቶች ግን ዝም አላሉትም ጎንደር ሄደው አስረው አመጡት።
2566	ይህ የትሪንጎ ዱባ ግን የትርንጎ አይነት አይደለም፤ መጀመርያ ከደቡባዊ አፍሪካ የሚገኝ አይነት ዱባ ነው።
2567	ድሮ ካያታችን ካጤ ነው ትውልዳችን የአማርኛ ምሳሌ ነው።
2568	ሦራ ከአብራም ጋራ ከዑር ወደ ካራን ፣ ከካራንም ወደ ከነዓን ተጓዘች።
2569	ሪጋ የላትቪያ ዋና ከተማ ነው።
2570	ጊዜ እንግዲህ ባዶ አቃፊ ነገር ሲሆን ኩነቶች በዚህ ባዶ አቃፊ ነገር ውስጥ ይደረደራሉ ማለት ነው።
2571	ዘር ልትበደር ሂዳ እህል ሲሸት መጣች የአማርኛ ምሳሌ ነው።
2572	ወፍ በክንፎቹ ላይ ሲበር ክንፍ በአየር ውስጥ ለመጓዝ በረራ የሚያስችል ገጽ ወይም ክፍል ነው።
2573	እኔ እሄዳለሁ ምን ችግር አለው.
2574	ደም በደህናው ጊዜ በደም ዝውውር ስርአት ውስጥ እና በደም ቧንቧዎች ውስጥ እየተዘዋወረ ይኖራል።
2575	ኑሮ ቢያምርህ ችላ ጥጋብ ቢያምርህ ባቄላ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
2576	እሱ ያቀዳቸው ብዙ ዝነኛ መስጊዶቹ በቀድሞው ኦቶማን መንግሥት ይታያሉ።
2577	ደስ ካላሰኘች ግን በዎጆ ይሰዳታል።
2578	ኖኅ በአራራት ላይ ወይንን ስለ ተከለ፣ የስሙ «ያኑስ» ትርጉም በአራማይስጥ «ወይን» እንደሆነ ይላል።
2579	ይህ እንግዲህ ዙር ግልባጭ ነው።
2580	ይህ ለግብርና ዘዴ ለምርት ትልቅ ማሻሻል ሆነ።
2581	በቂ ዕውቀትም ለኛ ቢኖረን ኖሮ፣ የቀድሞ ድቡልቡል ትል ተውሳኮቻቸውን በመመርመር ዝርዮቹም ስንኳ ብዙ ጊዜ ሊታወቁ ይቻል ነበር።»
2582	ብዙ አይነቶች አሉ ለምሳሌ ካሪቡ።
2583	ዐጼ ምኒልክም ይህ ተግባር ያሸልማል እንጂ አያስቀጣም ብለው በመፍረዳቸው አለቃ ነጻ ወጡ።
2584	ዛሬ እስራኤል እና ሊባኖስ በሚባለው በሜዲቴራኔያን ምሥራቅ ጠረፍ ላይ ባለው አገር የተቀመጠ ብሔርና ሕዝብ ስም እንደ ነበር ይታወቃል።
2585	ዛሬ እስላሞች ሁሉ ዓረቦች በእስማኤል በኩል የአብርሃም ልጆችና ወራሾች ናቸው ይላሉ።
2586	ሻሽ ይደምቃል ማቅ ይሞቃል የሚበጀውን ባለቤቱ ያውቃል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
2587	ይህ መጀመርያ ጊዜ በታሪክ የእስልምና መንግሥት በሴት መሪ የተመራ ነበር።
2588	ብዙ ደራስያን ስለ አበቦች ተናግረዋል ዘምረዋል ጽፈዋል።
2589	እኔ ይቅርብኝ ብሎ ለሌላው ስለሚያዝን!"
2590	እሱ በወንበር ላይ ተቀመጠ።
2591	ልጁ ሄርኩሌስ ግን የአባቱን ቂም በቅሎ ቲፎንን ገደለውና ለአጭር ጊዜ ፈርዖን ሆነ።
2592	ጨው የሟሟበት ውሃ በቱቦወቹ ከተሞላ በኃላ፣ የኤሌክትሪክ ገመዶቹ ውሃው ውስጥ በስዕሉ በሚታየው መልኩ ይቀመጣሉ።
2593	ይህ የተጋዘው ልጇ በድርድሩ መሳካት ምክንያት አይባ ላይ ከእናቱ ከሰብለ ወንጌል ሊቀላቀል ችሏል።
2594	ውሻ አይበላሽ ጥል በአማርኛ ፈሊጣዊ አነጋገር የሆነ ዘይቤ ነው።
2595	ጌሾ በአፍሪካ ብቻ የሚበቅል በተለይ በኢትዮጵያና በደቡብ አፍሪካ የሚገኝ ተክል ነው።
2596	ይህ የአገሪቱ ሕገ መንግሥት አብዮት እስከፈነዳበት ፲፱፻፷፯ ዓ.ም. ድረስ በአገልግሎት ላይ ከዋለ በኋላ በደርግ ውሳኔ፣ ሕገ መንግሥታዊ ባልሆነ ሂደት ተሰረዘ።
2597	ይህ የመመረጥ ሙሉ ነጻነትና የሚያስከተለው ሙሉ ሃላፊነት በሰው ልጅ ላይ ድንጋጤን ይፈጥራል።
2598	ራሱ ከቫይረሱ ጋር እንደሚኖር ይፋ አውጥቶ በማሳወቁ ምክንያት ይደርስበት የነበረውን አድልኦና ማግለል በቆራጥነት በመፋለም ዛሬ ኤች.
2599	ይህ ሚሌሲያን ወደ አይርላንድ ከገቡ በኋላ ስለ ታወቀላቸው፣ የፌኒየስ ቃል እንደ ተቆጠረ አይሆንም።
2600	ቀን አይጥለው ጠጅ አያሰክረው የለም የአማርኛ ምሳሌ ነው።
2601	ሰው በዋለበት ውሀ በወረደበት የአማርኛ ምሳሌ ነው።
2602	ወደ ንጉሦቹም ግቢ አመጡዋቸውና ቀስ በቀስ ከፍተኛ ተጽእኖ ያለበት ደረጃ አገኙ።
2603	ይህ የፓጉሜን ወር በኢትዮጵያውያን ዘንድ የምህረት ወር ተብሎ ይታመናል።
2604	ይህ እንግዲህ ውሃ-ቅዳ-ውሃ-መልስ ሊመስል ይችላል ሆኖም ግን በተግባር ሲታይ እጅግ ጠቃሚና ለብዙ የቴክኖሎጂ ውጤቶች መሰረታዊ ጠቀሜታ ያመጣ ነው (ለምሳሌ የጅ ስልክወን ሲያነሱ በስልክወ የሚያዳምጡት የሌላውን ሰው ድምጽ ሳይሆን የድምጹን ፎሪየር ሽግግር ነው)።
2605	ወደ ማርዳማን አገር (ከስሜን ጤግሮስ ምዕራብ የነበረ የሑራውያን ክፍላገር) ለመውረር ያቅዳል።
2606	ዲማ በምስራቅ ጎጃም ፣ እነማይ ወረዳ የሚገኝ ከተማ ነው።
2607	ይህ የኢኮኖሚ ቀውስ ኢ-ኢትዮጵያዊ ቅርጽ ነበረው።
2608	ጅብ እማያቁት አገር ሄዶ ሩም ሰርቪስ ያዛል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
2609	ዱላ የሚጠላው ሸክላ ብቻ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው።
2610	ዲሊ የምሥራቅ ቲሞር ዋና ከተማ ነው።
2611	ባለ ቅርንጫፍ እጽ፣ ፊት ለፊት የሆኑ ባለ አገዳ ቅጠሎቹ ዳርቻቸው ጥርስ ባለ ሚስማር ላይ ነው።
2612	ማን ሰዶኝ፡፡ መቼም መላ አለው ብለው ችግር ባለበት እኮ ነው የሚልኩኝ!
2613	›› ይላሉ፡፡ ነፍጥ ፊት አዉራሪ አየለ ተሰማ ‹‹ ባልንጀራዬ!
2614	ኒሳ በጥንታዊ ግሪክ አፈ ታሪክና አረመኔ እምነት ዘንድ አምላካቸው ዲዮኒስዮስ በስውር ከሕጻንነቱ የታደገበት ተራራማ ቦታ ነበር።
2615	ጅብ አያውቁት አገር ሄዶ ቁርበት አንጥፉልኝ አለ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
2616	ይህ አደራረግ ደግሞ ዘር ያለባቸው ሌሎች አበቦች እንዲራቡ ያደርጋል።
2617	ቁራ ያገኘውን ስጋም ሆነ አትክልት ይመገባል።
2618	አሉ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
2619	ሌላ አክስቷም በቀሉ ዲባባ ጥሩ ሯጭ ነበረች ጥሩነሽ ልጅ እያለች በበቆጂ ስትኖር።
2620	ይሄ የፖለቲካ ጥበብ ብልጫ ወይም ድል ነው፡፡
2621	ዋና መኖርያዋ ያልታ ሲሆን ደግሞ ቤቶች በመስኮብ ፣ ክዬቭና ባደን-ባደን አሏት።
2622	ሆዴ በጀርባዬ ቢሆን ገፍቶ ገደል በጣለኝ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
2623	ፌጦ ለተቀመመ ጻዕሙ አለም ዙሪያ በአበሳሰል ውስጥ ይወደዳል።
2624	ስሙ ከጥንታዊ ዳንኛ ሲሆን ትርጉሙ 'ነጋዴዎች ወደብ' ነው።
2625	ጦጣ አፍሪካና እስያ ውስጥ የሚገኝ አጥቢ እንስሳ ነው።
2626	ጅብ አፍሪካና እስያ ውስጥ የሚገኝ አጥቢ እንስሳ አስተኔ ነው።
2627	ልክ የድንጋይ እምቅ አቅም በቁመቱ እንጂ በተጓዘበት መንገድ እንደማይወሰን።
2628	ቀን እስኪወጣ ያባቴ ገበሬ ያግባኝ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
2629	ይህ እንግዲህ በውጭ ሃገር የኪነት አጥኝወች ዘንድ ሁለተኛው የጎንደሪን የስነስዕል ስልት የሚባለው ነው።
2630	ይህ እንግዲህ ከለተ ተለት ንግግር ዘይቤአችን አንጻር እንግዳ ይሆናል።
2631	ይህ የቫይረስ በሽታ ለብዙ ዘመናት የከብቶችን እልቀት በማስከተል ችግር ፈጥሮ ነበር።
2632	ቤተ ጎልገጎታ አንድ ውጫዊ የግድግዳ ገጽታ ብቻ ሲኖረው ውስጡ ሶስት ታቦታትን ይዟል።
2633	ዳኛ ቢያጋድል በዳኛ አህያ ቢያጋድል በመጫኛ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
2634	ጥግ መሰረታዊ ጽንሰ ሐሳብ እንደመሆኑ ሪጋነት ፣ ውድድር እና አጠራቃሚ የተሰኙት የካልኩለስ ዋና ዋና ሃሳቦች የሚተረጎሙት በጥግ ነው፡፡
2635	አጼ ቴዎድሮስ በግል ደረጃ ከነበራቸው የጠበቀ ሃይማኖታዊ እይታ ውጭ ስለ ዘመኑ የአውሮጳ እርስ በርስ ዲፕሎማሲያዊ ውጥረትና ግንኙነት የጠለቀ መረጃ አልነበራቸውም።
2636	ግን በአማርኛ ቋንቋ ነበር የሚነበቡት።
2637	ዓፄ ምኒልክም የውጭ አገር አማካሪዎቻቸው በፈረንጅ አገር ውሃ በቧንቧ እየተጠለፈ እንዴት አድርጎ ከቤት ድረስ እንደሚመጣ ካስረዷቸው በኋላ ያ ቧንቧ የተባለው ሥራ እንዲሠራ ዋና አማካሪያቸውንና መሐንዲሳቸውን ሙሴ ኢልግን አዘዙት።”
2638	ዋና ከተማቸው ኤደሣ ነበረ።
2639	ዛፉ ደረቃማ፣ ከፊል ደረቃማ እና ከፊል እርጥበታማ አካባቢዎች የሚያድግ በመሆኑ በቀላሉ መትከል ይቻላል።
2640	ይህ የመጉበጥ ሁናቴ በስኔል ህግ እንዲህ ሲባል በሒሳብ ቋንቋ ይገለጻል፦
2641	ብዙ የተበለጠ መረጃ የጊንጥ ዱላ በተባለው ቅርስ ላይ ይገኛል።
2642	ውሀ ቢወቅጡት መልሶ እንቦጭ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው።
2643	ይህ አስደናቂ ቅርጽ ከአንድ ወጥ እምነበረድ ከካራራ ካብ ከወጣ እምነበረድ የተሰራ ሲሆን ቀደም ሲል በሌላ ሀውልት ቀራጭ ተጀምሮ ያልተጨረሰ ሲሆን ማይክል አንጄሎ ምን ያህል ከፍተኛ ችሎታ እና አስተሳሰብ እንዳለው ያስመሰከረበት ሐውልት ነው ።
2644	ብዙ የጀርመን ሰዎች በዓለም ዙሪያ ስመ ጥሩ ናቸው።
2645	ሙጃ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው።
2646	በሉ እንግዲህ ጠብቁ አልኩና ሁለት ሁለት ካርታ ጥይት ሰጠሁዋቸው ።
2647	እሱ መጀመርያ ዘውድ የጫነው ንጉስ ነበረ።
2648	የዪ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ አጥቢ እንስሳ ነው።
2649	የት ትሂጃለሽ ቢላት በታክሲ አለች የአማርኛ ምሳሌ ነው።
2650	ይህ የሆነበት ወቅት በሚንግ ሥርወ መንግስት በጅያጂንግ ንጉሥ ዘመን ነበር።
2651	ማሪ ለባቢሎን ንጉሥ ሃሙራቢ ወደቀ።
2652	ልጥ እንግዲህ ከዛፍ ቅርፊት የሚገኝ ነው።
2653	ቤተ ደበርሲና ውስጥ በርካታ ክፍሎች ሲገኙ ልክ እንዲሁ ብዙ ታቦታትንም ይዟል።
2654	አቦ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ከአለት የተፈለፈ ቤተ ክርስቲያን ነው።
2655	ኳስ በቅርጫቱ በኩል ሲወድቅ የቅርጫት ኳስ በዓለም ዙሪያ በቡድኖች የሚጫወት የኳስ እስፖርት ነው።
2656	ስር የሰደደን ነገር መቀየር ኣስቸጋሪ ነው።
2657	ሰኔ መቃጠሪያ ህዳር መገናኛ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
2658	ቃታ የሚባለው ክፍል ከመጠን በፍጥነት መሳቡ እርግጫ የተባለውን ሁናቴ ያበዛል።
2659	ቤተ ጊዮርጊስ ቅዱስ ላሊበላ ካሳነጻቸው አብያተ ክርስቲያናት ፈንጠር ብሎ ለብቻው በስተደቡብ ምዕራብ የሚገኝ የመስቀል ቅርጽ ያለው ቤት ክርስቲያን ነው።
2660	ጥሩ የመናገር ችሎታ አላቸው የሚባልላቸው አቶ ተሾመ በተለይ በኢትዮ-ኤርትራ ጦርነት ጊዜ ከኬኒያ ለዓለም ጋዜጠኞች የሚሰጡት ቃለ ምልልስ በወቅቱ ታዋቂ አርጎአቸው ነበር።
2661	እነ ደጃዝማች ደምስ ያልነኩኝ ማን ነው እሱ!.
2662	ይህ ለጦርነት ጠንቅ እንዲሆን ብቻ ነው በማሰብ ነው።
2663	ሳን ሳልቫዶር የኤል ሳልቫዶር ዋና ከተማ ነው።
2664	ሁም ሃይማኖት ላይም ተጠራጣሪ ነበር ።
2665	ይህ በአማርኛ ኦሪት የሚባሉት የሙሴ ፭ መጻሕፍት ክምችት ነው።
2666	ዶሮ ላትበላው ታፈስ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
2667	ዛሬ የሀገሩን አራት አምስተኛ ሕዝብ ብዛት የሚሆኑት የሾና ሰዎች የዘር-ሐረጋቸው ወደ ጥንታዊው ሰዎች ያመለክታል።
2668	ህጉ በተሰጠው መልኩ የሚሰራው ነጥብ ቻርጅ ተደርገው ሊታሰቡ ለሚችሉ ሁለት ቻርጆች ነው።
2669	ይህ የሚሆነው አንድ የብርሃን ጨረር አንድን ቁስ ለማምለጥ ያለው ፍጥነት በቂ ሆኖ ሳይገኝ ሲቀር ነው።
2670	ውል ያዋውላል ታንኳ ያሻግራል አቧራ ያስላል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
2671	ይህ የሚሆነው አንድ የብርሃን ጨረር ያለበትን አካል ለማምለጥ ያለው ፍጥነት በቂ ሆኖ ሳይገኝ ሲቀር ነው።
2672	ይህ እሚታየው ምስል ለተወሰኑ የአጭር ሞገድ ራዲዮ ጣቢያወች የሚሰራ ነው።
2673	ይህ የተስፋፋ ገጽም የቀረበው በእዚሁ ሥርዓት ሲሆን በቋንቋው የተጻፉ መረጃዎች ቊጥሮች እያደጉ ነው።
2674	ብሎ ለጠየቀው ጥያቄ የፎርየር ዝርዝር መልሱን ስላስገኘለት ነበር።
2675	ይሄ የግንባታ ቦርድ በአጥኚው ኩባንያ እየተረዳ በሥራ ሚኒስቴር መሪነት እየተቆጣጠረ ሥራውን በሚገባ አሠርቶ ካጠናቀቀ በኋላ ግንባታው በተጀመረ በሦስተኛው ዓመት ቅዳሴ ቤቱ ኅዳር ፱ ቀን ፲፱፻፶፪ ዓ/ም ተመረቀ።
2676	እኔ በተልዕኮ በህግ የጥብቅና ዲፕሎማ ይዣለሁ፡፡
2677	ይህ በመጽሐፍ ቅዱስ የሚገኘው የ፳ኤሎች ታሪክ ነው።
2678	ይህ አመላካች አዲስ ግኝቶችን ለመፍጠር የሚያስችሉ የዕውቀት ክምችትን እድገት፣ ከግለሰቦች የሚገኝን፣ ከባህልና ከማኅበረሰብ የሚገኝን እውቀት የሚያካትት እንዲሁም የዕውቀት ክምችትን መጠቀምን የሚያጠቃልል ነው።
2679	ብዙ ስላወራህ ችግር አይላቀቅም ነው።
2680	ይህ የሽልማት ዘርፍ በአለማችን ሚዲያ እድሜ ጠገቡ ነው።
2681	ሣሩ በእበትና በጭቃ ስለሚነከር እሣት ቢነሳ እንኳን የመቋቋም ኃይል አለው።
2682	ይህ የአራታን ንጉሥ ያስፈራል፤ አሁን ኢናና በእውነት እንደ ተወቻቸው ያያሉና።
2683	ይህ ፕሮግራም በነፃ በተሰጠበት ኣራት ዓመታት ውስጥ ከ፩ ሚሊዮን ጊዜ በላይ በተጠቃሚዎች ተከፍቷል።
2684	ይህ በየጥቂቱ ሁከት እንዳይነሣ አዲሱ መንግሥት ተሠውሮ እስከሚወሰን ድረስ ለውጥ ሲያስፈልግ ነው።
2685	ቁና ኢትዮጵያ ውስጥ የሚመረት፣ እህልና መሰል ነገሮችን አሰባስቦ ለመያዝ የሚያገለግል የዕደ ጥበብ ውጤት ነው።
2686	ይህ የፖለቲካ ፓርቲ በዓለማችን ረዥሙን እድሜ ካስቆጠሩት ፓርቲዎች አንዱ ሲሆን በአሜሪካም ቢሆን ለረጅም ዘመን ተከታታይ አለመፍረስን ያሳየ ነው።
2687	ይህ ተከታታይ ፊልም በአየርላይ የዋለው በኤንቢሲ ከእ.
2688	ልብ ከተለያዩ የደም ቧምቧዎች፣ ከስብ፣ ከጡንቻና ከኤሌክትሪክ የተሰራች ሥርዓት ናት።
2689	ይህ ምክነት፣ ጸጉር እንሰንጥቅ ከተባለ፣ የአምክንዮ ምክነት አይደለም።
2690	ሞቶ ተቀብሯል ተብሎ ለጥልያኖች ተነገራቸው።
2691	ጓድ መንግሥቱ በጣም ይወዱሃል፡፡ ቆራጥ መሪ ነው የሚሉህ፡፡ አይዞህ በርታ፤ ሁሉ ሰው እንዳንተ ቆራጥ ቢሆን ነው የሚሉ ጋዜጣውን እያነበቡ.
2692	ደጅ ጥናቱንም ቢሆን እስከሚሳካልዎ እዚሁ ከኔ ጋር መቆየት ይችላሉ አሏቸው።
2693	ስሙ ከጥንታዊ ሶግድኛ /አስመረ/ «ድንጋይ» እና /ካንድ/ «አምባ» እንደመጣ ይታሥባል።
2694	ባሏ ሲሞትባት ከረሱል (ሰ.ዐ.ወ) ጋር ለመኖር ወደ መካ ሄደች።
2695	ዋና ከተማቸው በቱሉም (አሁን ቱል ) ነበር።
2696	ድሀ በጉልበቱ ባለጸጋ በሀ ብቱ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
2697	ዓጼ ምኒልክና የሐረሩ ገዢ ራስ መኮንንም ጎብኚዎቹ ለሚያልፉባቸው ቦታዎች አስተዳዳሪዎች ሁሉ ዘመናዊ መስተንግዶ እንዲያደርጉ ጥብቅ ትዕዛዝ አስተላልፈው ነበር።
2698	ቤተ መንግሥቱ ከጥቁር እና ከቀይ ጥርብ ድንጋዮች የተሰራ ነው።
2699	ኤል ሳልቫዶር ለአለም ብዙ ቡናና ስኳር በማቅረብዋ ፍሬያማ ሚና ታጫውታለች።
2700	ይህ እንግዲህ ሰውንም ሆነ ያለሰው የተደረጉ በጨረቃ የማረፍ ክንውኖችን ይጠቀላላል።
2701	ዜና መዋዕሉም በጋሊያ ብዙ መንደሮች እንዳቆመ ይጨምራል።
2702	ዋና ዓላማቸው ፕዌርቶ ሪኮ ነጻነቱን ከዩናይትድ ስቴትስ እንዲያገኝ ነው።
2703	እጅ እያጠቡት ያድፋል ልጅ እየነገሩት ያጠፋል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
2704	ይህ በእንዲህ እንዳለ ዋና ተቃራኒዎቹ፤ አንደኛው ከሻለቃነት ማዕረግ በአንድ ጊዜ ወደ ብርጋዴር ጄነራልነት የተተኮሱት ሜጀር ጄነራል መርዕድ መንገሻ ሲሆኑ ሌላው ደግሞ ሜጀር ጄነራል ከበደ ገብሬ ያለመያዛቸው ለተቃራኒው ኃይል ጊዜ የሰጠና በመጨረሻም የሙከራውን መክሸፍ ምክንያት ሆኑት ከሚባሉት ዐቢይ ጉዳዮች ዋናው ነው።
2705	ራስ ቢትወደድ መኮንን በተ.
2706	ጂሚ ሙዚቃውን ካጫወተ በኋላ ፥ ድሬ የሚያስታውሰውን ሲናገር "በሙዚቃው ኢንዱስትሪ ባሳለፍኩት የሥራ ዘመኔ ለሙከራ ከቀረቡ ሲዲ ወይም ካሴት ምንም አግኝቼ አላውቅም።
2707	ውሀ የጥቅምት ነበርሽ ታዲያ ማን ይጠጣሽ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
2708	ዛሬ አርጎቦች በደቡብ እስከ ባሌ በምስራቅ እስከ ሐርር፣ አፋር ሰሜን ሸዋ ትግራይ ድረስ ይገኛሉ：：
2709	ዕቃ ቢኖረውም ስልጣን ለልጅ ከቶ አይሰጠም።
2710	ቄስ ያዘዘህን አድርግ እንጂ ቄስ ያደረገውን አታድርግ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
2711	ቶጎ የምዕራብ አፍሪካ ሀገር ነው።
2712	ይህ አጠቃላይ ትርጉሙ ሲሆን በውኑ አለም ግን ሲተገበር የምናየው በተንቀሳቃሽ የኤሌክትሪክ መሳሪያወች ነው።
2713	ቦሌ የሜገኘው በአዲስ አበባ ደቡብ ምሥራቅ አቅጣጫ ሲሆን የካን ፣ ቂርቆስን ፣ ንፋስ ስልክ ላፍቶን እና አቃቂ ቃሊቲን ያዋስናል።
2714	ቂም በማብቀል ካልሆነ በቀር ሰውን የገደለው ሁሉ ራሱን ቤተሠቡንም ገድሏል።
2715	ስለ ሞክሼዎች በምሳሌ ቀረቡ እንጂ ደራሲዎቹ በሥራዎቻቸው ታላላቅ የኣገር ባለውለታዎች ናቸው።
2716	ህገ መንግስት የአንድ ሀገር የበላይ ህግ እንደመሆኑ መጠን የመንግሥት መተዳደሪያ ደንብ ነው ማለት ይቻላል።
2717	ዛሬ የሚገኘው በቶሪኖ ጣልያ ባለበት ቤተ ክርስትያን በመሆኑ «የቶሪኖ ከፈን» ይባላል።
2718	ይህ ቃልኪዳን ምድርን በሙሉ ዳግመኛ በውኃ ከቶ እንዳያጠፋ የኖህም ተወላጆች በመሠረታዊ ደንቦች እንዲኖሩ ነበር።
2719	ላይ አርማጭሆ በአማራ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።
2720	ያለ መጥረቢያ እንጨት ሰባሪ የቆማጣ ዘንግ ወርዋሪ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
2721	ይህ የትግርኛ መጽሀፍ ቅዱስ በበርሊን ፣ ጀርመን ይገኛል።
2722	ይህ እንግዴህ ኮሎኒያ አሰብ የሚባለው ነው።
2723	ይህ አንዳንድ ዕብራዊ ወገን በከነዓን ቆይቶ ከግብጽ ባርነት እንዳመለጠ ይመሰክራል።
2724	ቤተ መንግስት የአንድ ሃገር መንግስት ከፍተኛ አመራር ( ፕሬዝዳንት ፣ ጠ/ሚኒስትር ወይም ንጉሥ ሊሆን ይችላል) የሚኖርበት የተለየ ቤት ነው።
2725	ሽል እንደሆን ይገፋል ቂጣም እንደሆን ይጠፋል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
2726	ራስ ዘስላሴም ከምርኮ በኋላ ሱሰኒዩስን ይደግፉ እንጂ ቆይተው፣ ንጉሱ ወደ ካቶሊክ ሃይማኖት በማድላቱ፣ መጣላታቸው አልቀረም ።
2727	ስለ ጋይሊክኛ ጥያቄና መልስ ያቀርባል፤ ለምሳሌ፦
2728	ቄስ ኤርክሶን መምህሩ እናት አያስቀብሩ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
2729	ቢል ክሊንተን ያደጉት በሆት ስፕሪንግስ፣ አርካንሳው ነው።
2730	ዋና ከተማቸው ሐቱሳስ ነበር።
2731	ብዙ የማይክል ጃክሰን ጓደኞች ፥ ስቲቪ ዎንደርን ጨምሮ ፥ የሙዚቃ ቪድዮውን ተቃውመዋል።
2732	ዓፄ ቴዎድሮስ ለሳቸው ያልገቡ ብዙ የሸዋ መኳንንት ስለነበሩ ይወስዱብኛል በሚል ፍርሀት ምኒልክን በሰንሰለት አሳሰሯቸው።
2733	ቡሩ ካደረጉት ሥራዎች መካከል ዋና ዋናዎቹ እንዲህ ናቸው፦
2734	ቃሉ አውራሪስ የወጣው ከግዕዝ አርዌ ሀሪሥ ማለት «ባለ- ቀንድ አውሬ» ነው።
2735	ሳላ ከሠራቸው ከተሞች መካከል ማሪያ ዛልና ዛላሉቩ ይጠቅሳል።
2736	አቶ በዛብህም ሸሽተው አፍቀራ ገቡ፤ ድሉም የምኒልክ ሆኖ ምሥራቅ ምስራቁን ተጉዘው በድል አድራጊነት አባቶቻቸው ከተማ አንኮበር ገቡ።
2737	ዋና የጣቢያው ማዕከል በአዲስ አበባ የሚገኘው ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ነው።
2738	ጆሮ የሰማውን ለማየት ይሄዳል አይን የአማርኛ ምሳሌ ነው።
2739	ለኛ ሁለታችን ተስማሚ መፍትሄ ማሠብ ትችያለሽ?
2740	ይህ እንግዲህ በሙከራ ሊፈተን የሚችል መላ ምት ነው።
2741	ይህ የዳርዊን የሃሳብ ስርዓት ኅልዮት ሊባል የቻለው ከሁሉ በፊት ተረችነት ስላለውና እንዲሁም ሃሰት መሆኑ ሲፈተን ሃሰት እንዳልሆነ እስካሁን ስለተረጋገጠ ነው።
2742	ዛፍ በሌለበት እንቧጮ አድባር ይሆናል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
2743	ይህ የዕውቅና ሽልማት የኖቤል ሽልማት በማይሰጥበት መስክ ስለሆነ ኣማራጭ ነው ይባላል።
2744	ቤት ለእንግዳ ይባሉና እራትም በልተው የሚተኙበትን መደብ ጉብሊቱዋ ታሳያቸውና ትንሽ አጎዛ (የበግ /የፍየል ቆዳ) አምጥታ ትሰጣቸዋለች።
2745	ይህ ውቅያኖስ በመሬት ላያፈር ከሚገኘው ውሃ ፵፮ ከመቶውን ይይዛል።
2746	ውሀ በብልሀት ይቆላል በእሳት የአማርኛ ምሳሌ ነው።
2747	ገና ከልጅነቷ አንስቶ በንጹህ እስላማዊ አየር ውስጥ አደገች፤ ሆኖም እስረኛ አልሆነችም።
2748	ቀይ ባጠቃላይ በፍካቱ ጸለምት ከሚባሉት ቀለም ዉስጥ ይመደባል፡ እንድ ቢጫ የፈካ ብሩህ አይደለም፡፡ የቀለም ብርሁነት ፍካት ራሱን የቻለ አርስት ነው።
2749	ገና ለሕትመት ያልበቁ በርካታ ሥራዎችም አሉት።
2750	ስለ ወታደራዊ አገዛዝ የደርግ መንግስትና በጊዜዉ ስለ ነበረዉ የመሬትና ሹመት ጣጣ አስመልከተዉ ሼህ ሁሴን ጅብሪል በትንቢታዊ ግጥማቸዉ እንዲህ ብለዉ አስጠንቅቀዉ እንደነበርም ይነገራል።
2751	ባለ ሥልጣኖች ሹሞችና መሪዎች ይሠሩበታል።
2752	ቀን አይጥለው የቀለም ሰረገላ አያሰናክለው የአማርኛ ምሳሌ ነው።
2753	ስሙ ከባልካን ተራሮች ተወሰደ።
2754	ዋና ከተማውን ወዲያው ከዠንሡን ወደ ዲጭዩ (አሁን ሻንግጭዩ ) አዛወረና በኋይ ወንዝ ዙሪያ በኖሩት አሕዛብ ላይ ዘመተ።
2755	ልዩ ጽሐፊውም ተቀብሎ ቢከፍተው ባዶ ኤንቬኖፕ ሆኖ ስለ አገኘው "የሰጡህም ጽሑፍ ከሥራህ ላይ እየታጣህ ስለ አስቸገርክ በዘዴ ትምህርት ሊሰጡህ ነውና ለወደፊቱ ተጠንቀቅ" ብሎ መክረው።
2756	አቶ አማኑኤል የአዛዥ ወርቅነህ ደቀ-መዝሙር ሲሆኑ፣ አዛዥ ወርቅነህ ወደሎንዶን የተላኩ ጊዜ ይዘዋቸው ሲመጡ ያለደመወዝ ለቀለባቸው ብቻ በጸሐፊነት እየሠሩ እንዲትዳደሩ አስማምተው እንዳመጧቸው ስለህይወት ታሪካቸው በተጻፈ ዘገባ ላይ ተተንትኗል።
2757	ጆን ግሪንሊፍ ዊቲየር አሜሪካዊ ጸሓፊ ነበረ።
2758	ኤፍ ተመድበው ለሌሴቶ ማዕከላዊ ባንክ በፖሊሲ እና ኦፕሬሽን በጥናት እና ምርምር የባንኩ አቅም ስለሚጠናከርበት አማክረዋል።
2759	ስለ ኢትዮጵያ ጽሕፈት ሲያብራራ ማለቱ የመርዌ ጽሕፈት እንደ ሆነ ይመስላል።
2760	ማሞ እንግዲህ ለማለት የፈለገው አሜሪካ ባትገባ ኑሮ ይህን ነጥብ አታነሳም ነበር ።
2761	ስለ ሴሜትክና ኩሸቲክ ቋንቋወች ጥናቶች ተደርገዋል።
2762	ዋና አለቃቸው ስላንጋ እንዲሆን ተመረጠ።
2763	ሔሩ ጠላትህን በፊትህ በትኗል፤ ከጠላትህ ይልቅ ዕድሜ አለህ፤ ከርሱም በፊት መጣህ» ይላል።
2764	ብዙ ቋንቋዎች በአንድ ተመሳሳይ አልፋቤት አይነት ሊጻፉ ይችላሉ፣ እያንዳንዱም ቋንቋ ልዩ ምልክቶችን ለራሱ ጥቅሞች ሊያዘጋጅ ይችላል።
2765	ስለ ኢትዮጵያ የዘመን ኣቈጣጠር ኢንተርኔት ላይ የተጻፈ ከጥቂት ዓረፍተ ነገሮች በስተቀር ስለኣልነበሩ ዶክተሩ በ፲፱፻፺፬ ያቀረቡት በተወዳጅነቱም ብዙ ድረገጾች ላይ ቀርቧል።
2766	ዜና መዋዕሉም እንዲህ ይተርካል፦
2767	ዓፄ ቴዎድሮስ ሰሜናዊ ኢትዮጵያን ብቻ ሳይሆን አንድ ለማድረግ የሞከሩት፣ አጠቃላይ በታሪክ የሚታወቀውን የኢትዮጵያ ክፍል ነበር - ለዚህም ዋቢ ወደ ወሎና ወደ ሸዋ ያደረጓቸው ዘመቻወች ይጠቀሳሉ።
2768	ዋና አለቃቸው ስላንጋ መጀመርያው የፊር ቦልግ ከፍተኛ ንጉሥ ሆነ።
2769	ይህ ምናልባት የዛሬው ሶማሊላንድ ዙሪያ ይሆናል።
2770	ኦረ እንዲያው ለመሆኑ ስንቶቻችን የጡት ካነሰር፣ የዲስክ መንሸራተት፣ የማህፀን ካንሰር እንዲሁም ሌሎች የበሽታ ጠንቆች የሚመጡብን በዚህ አለባበሳችን እንደሆን አስበነው እናውቅ ይሆን?
2771	›› እንዳለው ማህሙድ ያስታውሳል በዚህም አጋጣሚ ከአስተናጋጅነት ወደ ዘፋኝነት ተቀየረ፡፡ የቤቱ ባለቤትም ሙሉ ልብስ ገዛለት፡፡
2772	ዋጋ በዓይነት ሊከፈል እንደሚችል ይታወቃል ነገር ግን ይህ አይነቱ የአከፋፈል ዘዴ ያልተለመደ ነው።
2773	ሴት ካላበለች ባልዋን ትወልዳለች የአማርኛ ምሳሌ ነው።
2774	እሱ እንዳለው አካላት የሚፈጥሩት አስቀድሞ በነበረ መመሪያ ሳይሆን በምርጫ ነው።
2775	ይህ ፊደላችን ለሌሎች ቋንቋዎችና ፊደላትም እንዲጠቅም ያስችላል።
2776	ዝና ፈላጊነቱ በክብር ተፈጸመለትና ትልቅ ድል አገኘ።
2777	ይህ በእንዲህ እንዳለ ለኮምፕዩተር ለዓመታት ሲቀርቡ የነበሩት ዓይነት የማያዛልቁ ኣከታተቦች ለእጅ ስልኮች መቅረብ ስለጀመሩ ሕዝቡ በኣዲስ ዙር መታለል እንዳይቀጥል መጠንቀቅ ያስፈልጋል።
2778	ይህ የስብሰባ መንገድ የተመረጡትንም ሆነ የቀሪውን ስብስብ ነገሮች ቅደም ተከተል ከግምት ውስጥ አያስገባም።
2779	ራስ ቢትወደድ መኮንን እንዳልካቸው፤ አርበኛ፣ ስደተኛ፣ የውጭ ጉዳይ አደራዳሪ፣ ታላቅ ደራሲና በንጉሠ ነገሥቱ መንግሥት የመጀመሪያው ጠቅላይ ሚኒስትር ሆነው ያገለገሉ ኢትዮጵያዊ ናቸው።
2780	እኔ የሰማሁት ሌላኛውን ነው ።"
2781	ስለ ቫንዳሉስ መንግሥት ብዙ ሌላ ዝርዝር አይሰጠም።
2782	ይህ አትክልት ከሠውነት ቆዳ ጋር ግንኙነት ሲኖረው በሚፈጥረው የማቃጠል ስሜት ይታወቃል።
2783	ስለ አጨዋወቱ ዝርዝሮች ግን አሁን ልዩ ልዩ ግምቶች አሉ።
2784	ይሄ እንግዲህ ሰዓሊዎቹ ስለ ፈረሶች ኮቴ ከነበራቸው እምነት የመጣ እንጂ በርግጥም በተፈጥሮ የሚገኝ ጉዳይ/ሃቅ አልነበረም።
2785	ፍሬ በመስጠቱ ባልታወቀ ሾላ የወፎች ዝማሬ ቀደመ አሉ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
2786	ብዙ እንሥሣት በመልክም ሆነ በመጠን ልዩነት ያሳያሉ።
2787	ብዙ የልቦለድ ጸሃፊያን እና ቲያትር አዘጋጆች ለቴዎድሮስ እስካሁን ድረስ ይደርሳሉ ይጽፋሉ፣ ምሁራንም ቢሆን አሁን ድረስ ልጆቻቸውን በንጉሱ ስም ይሰይማሉ።
2788	ዓፄ ተዎድሮስ በጥቅምት ወር ፲፰፻፵፰ ዓ/ም ትግራይንና ወሎን አስገብረው፣ አቤቶ ምኒልክ ገና የአሥራ ሁለት ዓመት ልጅ ሳሉ፤ የድፍን አማራንና የወሎን ጦር አስከትተው የሸዋውን ንጉሥ ኃይለ መለኮትን ለማስገበር ሸዋ ገቡ።
2789	ስለ ዐይናቸው ብርሃንና ስለ ትምህርታቸው፤ «ምልጃ ዕርቅና ሰላም፤» በተባለው መጽሐፋቸው ገጽ ፬ ላይ እንዲህ ሲሉ ገለጸዋል።
2790	ሥነ ባህርይ፣ ጄኔቲክስ ወይም ሥነ በራሂ ማለት የበራሂዎች ጥናት ነው።
2791	ጫት የተገኘው ኢትዮጵያ ውስጥ ነው ይባላል።
2792	ቃሉ የመጣውም የቢሊንግ ምንጭ ወይም ጅረት ከሚለው ነው።
2793	ጋር ሲነፃጸር ከፈተኛና የራሱ የሆነ ጠቀሜታ አለው።
2794	ይሄ እንግዲህ የረገበው ዑደት አብሮ-የመክነፍ ድግግም ይባላል።
2795	ልጁ በቲሩንስ በአርጎስ ዙሪያ አደገ።
2796	ይህ እንግዲህ የኒውተን እኑስ ኅልዮት ሙሉ በሙሎ እንዲጣልና የሞገድ ኅልዮቱ ተቀባይነት እንዲያገኝ ያደረገ ሁናቴ ነበር።
2797	ዋና ሃሳባቸው በትንንሽ እርሻ ሰፈሮች ላይ በግብርና ሁላቸው እኩል ሆነው ለመኖር ነበር።
2798	ቀይ ሽንኩርት ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው።
2799	አጼ ቴዎድሮስ ሥልጣኑን ሲይዙ አለቃን በቤተ መንግሥት አገኟቸው።
2800	ዋሻ ገብርኤል ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ከአለት የተፈለፈ ቤተ ክርስቲያን ነው።
2801	ጅሩ የሚባለው የአማርኛ ቋንቋ ተናጋሪ ሕዝቦች የሚኖሩበት በሰሜን ሸዋ ዞን የሚገኝ አካባቢ ሲሆን በዚሁ ዞን ሁልት ወረዳዎች እና አራት አነስተኛ ከተሞች አሉት።
2802	ሰው ያለስራው የተሰረቀ አህያ ይነዳል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
2803	ቤተ መንግስቱ የምድርና የፎቅ ክፍሎች የነበሩት ሲሆን ጣሪያው ለጥ ያለ ነበር።
2804	ይህ የቅዱሳት መጻሕፍት ቁጥር በቀኖና በ፫፻፲፰ቱ አበው ሊቃውንት የኒቂያ ገባኤ ተደንግገዋል።
2805	ይህ ሄራክሌስ የጌርዮን ከብት በኢቤሪያ ( የእስፓንያ ልሳነምድር) ማርኮ ወደ ግሪክ አገር ሲመለስ ነበር ይባላል።
2806	ይህ እንግዲህ ተደራራቢ ወለድ ከቀጥተኛ ዎለድ የቱን ያክል በፍጥነት እንደሚያድግ ያሳያል።
2807	አጼ ፋሲለደስ ካሰራቸው ሰባቱ ድልድዮች አንዱ የሚገኘው በዚህ ወንዝ ላይ ሲሆን በጎንደር ከተማና በደብረ ታቦር መካከል የነበረውን ጉዞ ሊያዋልል ችሎአል።
2808	ብሎ ሞክሼውን ሳይቀንሱ ጭምር በዓማርኛ መጻፍ ያታርፋል።
2809	ነገ ሁላችንም እንቁላል ይዘን እንምጣና አለቃን እናፋጣቸው ብለው ተስማምተው በማግስቱ ጉባኤ ሁሉም ከኪሱ እንቁላሉን ብቅ ሲያደርግ አለቃም በቅጽበት እጃቸውን አርገፈገፉና ኩኩሉ አሉ።
2810	ስለ አጀማመሩ ትክክለኛ መረጃ ባይኖርም በቀደምት ሮማውያን እንደሆነ ይነገራል።
2811	ሱሳ እንደገና በመጽሐፈ ኩፋሌ ይጠቀሳል።
2812	ጅብ እንዳባቱ ይዘርጥጥ አህያ እንደአባቱ ይፈርጥጥ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
2813	ገና የኢየሱስ ክርስቶስ ልደት በክርስትና የሚከበርበት ቀን ነው።
2814	ጎዋ በምዕራብ የምትገኝ የሕንድ ክልል ናት።
2815	ዛሬ ምናልባት ፓኪስታን በተባለ ኣገር አንደ ተገኘ ይታስባል።
2816	ገና ኣይህዶች ሳይፈጠሩ ሰንበት ለሰው ተሰጠ ለኣዳምና ለሂዋን።
2817	ነጭ ሽንኩርት በመሽተቱ እራሱን ቀብሮ ይኖራል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
2818	ዛሬ ፍርስራሹ የቱሪስት መድረሻ ሆኗል።
2819	ብዙ የምዕራብ ኤርትራና የምጽዋ አካባቢ ሙስሊም ወጣቶች ጀብሃን (የኤርትራ ነጻነት ግንባር)ን መቀላቀል ጀመሩ።
2820	ስለ ፊርማውም በማሰማት የቢቢሲ ሬድዮና ቴሌቪዥን፣ የካናዳ ሬድዮ፣ የእንንግሊዝ፣ የጣልያንና ኣንዳንድ የዓለም ጋዜጣዎች ትኩረት በመስጠት ረድተዋል።
2821	ፊጂ በሰላማዊ ውቅያኖስ የሚገኝ የደሴቶች አገር ነው።
2822	ይህ አነስተኛ ሃይማኖት ለጊዜው በምዕራብ በሮሜ መንግሥትና ወደ ምሥራቁ እስከ ቻይና ድረሥ ይስፋፋ ነበር።
2823	እኔ በማህበር በሰንበቴ በእድር እከታተላችኋለሁ፡፡ ግን ስርቆውን አልተዋችሁምና.
2824	ስለ መራራነቱ እናቶችም ለሕሳናት ጡት ማስወጫ ተጠቅመውታል።
2825	ይህ እንግዲህ ሎጋሪዝም ማባዛትን ወደ ሎጋሪዝም መደመር እና ማካፈልን ወደ ሎጋሪዝም መቀነስ እንደሚቀይረው አይነት ባህርይ ነው።
2826	ይህ የሚቻለው በቅዝቃዛ ማራገቢያ ነው።
2827	በሺ የሚቆጠሩ የቅንጅት ደጋፊዎች በዋና ዋና ከተማዎች በመውጣት ሰላማዊ ሰልፍ በቁጣ በሚገልጹበት ጊዜ ቁጥሩ በርካታ የሆነ ሕዝብ በፖሊስ በቀጥታ በተተኮሰ ጥይት ሕይወቱን አጥቶአል።
2828	ይሄ አድማሳዊ መስመርን የሚያሳይ ስእል ነው።
2829	አቤ በሞገደኛ መጽሀፎቹ የጊዜውን እውነት ፍንትው አርጎ በብዕሩ የከተበ ፡፤ በእውነቱ ውስጥ እየተንቦጫረቁ ላሉ ዋናተኞች ቀዛፉዎች አስቀዛፉዎች ማንንም እና ምንም ሳይፈራ የተጠቀለሉበትን ጨለማ በመግፈፍ በሰላ የትችቱ ብርሀን ፍንትው አርጎ በመጽሀፍቱ ለአደባባይ ያበቃ ደፋር ጠሀፉም ነበር፡፡(እንዲህ እንዲህ አይነት ጠሀፊዎች በርከትከት ቢሉ ምን ነበረበት … ግን ግን ….
2830	ዛሬ ጀርመንና ዴንማርክ ከተባሉት አገሮች ፈልሰው በእንግሊዝ በተስፈሩት ሕዝብ የተናገሩበት ሲሆን የዘመናዊ እንግሊዝኛ ቀድሞ አይነት ነው።
2831	ይህ በሳይንስ የተደገፈ ኣጠቃቀም ይቀጥላል እንጂ ጥልቅ እየተባለ ለእጅ ለስልክ ኣዲስ ኣጠቃቀም ኣይሠ'ራም ወይም ችግር ኣለበት ተብሎ ወደቀረው ኋላቀር ኣከታተብ መመለስ ኣስፈላጊ ኣይደለም።
2832	ወደ ሰማንኒያ የሚቆጠሩ ብሔሮችና ብሔረሰቦች ዛሬ በኢትዮጵያ ይገኛሉ።
2833	ሞኝ ሲስቁበት የሳቁለት ይመስለዋል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
2834	ይህ ከሬቶሪክ ይለያል፤ ምክንያቱም በሬቶሪክ አንድ ግለሰብ ብቻ ብዙ ጊዜ የወሰደ ንግግር በማድረግ የራሱን ሃሳብ ለሌሎች ማሳመኛነት ሲያቀርብ ስለሆነ ነው።
2835	ቤተ እምነትና መንግስት እንዲለያዩም ይደግፍ ነበር።
2836	ይህ እንግዲህ ሰራተኛው የተከፈለውን ደመዎዝ በየሳምንቱ/ወሩ ከመስሪያ ቤት ወደ ባንክ በማመላለስ ጊዜ እንዳያጠፋ ይረዳዋል።
2837	ዓፄ ቴዎድሮስ ምኒልክን እንደልጃቸው ያዩዋቸው እንደነበረና በታላቅ ጥንቃቄም እንዳስተማሯቸው እንደ ኢጣልያዊው ጉሌልሞ ማሳያ፤ ዓለቃ ወልደ ማርያም እና ዓለቃ ገብረ ሥላሴ የመሳሰሉ መስክረዋል።
2838	ግን አንዳንድ የቅንጅት ለአንድነትና ለዴሞክራሲ ፓርቲ አባሎች ከምርጫው በኋላ ከነበረው ረብሻ ጋር በተያያዘ ታስረው ነበር።
2839	ዓፄ ዮሐንስም የምኒልክን ‘ሰሎሞናዊ’ ሥልጣን ለመበረዝና ኃይላቸውንም የሚቃረን ኃይል ለመመሥረት ባቀዱት ሤራ መሠረት ከዚያ በፊት በአገሪቱ ታሪክ ያልነበረውን “ የጎጃም የንጉሥ ስርዓት በመፍጠር ገዚውን ራስ አዳልን ለማንገስ ወሰኑ።
2840	ዓፄ ቴዎድሮስ በአጠቃላይ ፬ ጊዜ ሲያገቡ ፮ ወንድና ፫ ሴት ልጆች ነበሯቸው፣ እነርሱም፦
2841	ዋና ቋንቋዎቹ እንግሊዝኛ ፣ ሆላንድኛ ፣ እና ጀርመንኛ ሲሆኑ፣ በነዚህ ውስጥ አያሌ ንዑስ ቀበሌኞች አሉ።
2842	ቤተ መንግሥቱ ከአንኮበሩ ቤተ መንግሥት ያነሰ እና በዚያ ጊዜ የነበሩትን ቤተ መንግሥቶች ያህል ስፋት የለውም በሚል በጊዜው ነቀፋ ተሰንዝሮበት ነበር።
2843	ይህ እንስቷን የሚያቆስል ብቻ ሳይሆን፣ የሚያሰቃይ ነው።
2844	ሰው በብልሃቱ ቢበልጠን፣ ደስ አይለንም፤ ችሎታው ቢበልጥ፣ ቀናተኞች ነን።
2845	ልጅ ምኒልክም ለቴዎድሮስ ገባ።
2846	ቤተ እስራኤል የኢትዮጵያ ብሔር ነው።
2847	ይህ የሚታየው የክሪስታል ራዲዮ የሽቦ ዑደት፣ ቀላል ልዲዛይን ሲያሳይ ነገር ግን የሚያቀበለው ጣቢያ ከአጭር ሞገዶች በላይ መሻገር አይችልም።
2848	የሱ ስራወችም የኢትዮጵያ ታሪክ መዝገበ ቃላቶች ናቸዉ ማለት ይቻላል።
2849	ስለ አህጉሮች ለመረዳት፣ ስሜን አሜሪካ ወይንም ደቡብ አሜሪካን ይዩ።
2850	ብዙ አይነቶች በኢትዮጵያ አሉ፣ አንዳንድ በደረቅ ድንጋያማ፣ ለሎችም በፈሳሽ ዳር ወይም በጫካ ዳር ይበቅላሉ።
2851	አቶ ዓለማየሁ ባለትዳርና የሁለት ወንድ ልጆች አባት ናቸው።
2852	ይህ እንጊድህ የተሰጠውን አረፍተ ነገር ቀጥታ የሚገለብጥ ነው።
2853	ኤል ሳልቫዶር በማዕከላዊ አሜሪካ ውስጥ የምትገኝ ትንሽ አገር ናት።
2854	ይህ የንግሥት ምንትዋብና የልጇን ዳግማዊ ዓፄ ኢያሱን ዜና ውሎ ይተርካል።
2855	ይህ እንግዲህ የኒውተንን የእኑስ ኅልዮት ጥያቄ ውስጥ የጣለ ሂደት ነበር።
2856	ግን አብዛኞቹ በሁለተኛው የዓለም ጦርነት ጉዳት ደርሶባቸዋል።
2857	ሪጋ አስረካቢ የአስረካቢ ዓይነት ሲሆን፣ ከሌሎች አይነት አስረካቢዎች የሚለየው የማይቆራረጥ ወይንም የማይዘል በመሆኑ ነው።
2858	በዚ ምክንያት የተወረወረ ድንጋይ ተንቀሳቃሽ አቅም አለው እንላለን።
2859	ጊኒ ነጻነቷን ከፈረንሳይ መስከረም ፳፪ ቀን ፲፱፻፶፩ ዓ/ም ተቀዳጀች።
2860	አጼ ቴዎድሮስ ከእንግሊዝ መንግሥት ጋር በነበራቸው ጠብ እልህ ውስጥ ገብተው በጎንደር ይኖሩ የነበሩ የውጭ ዜጎችን ሰብስበው ያጎሩት በመቅደላው ወህኒ ቤት ነበር፡፡ በመጨረሻም የመቅደላ አምባ የአጼ ቴዎድሮስ ሥልጣን መደላደል ምልክት የመሆኑን ያህል የፍጻሜያቸውም ተምሳሌት ሆኗል።
2861	ሆድ ያበላውን ያመሰገናል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
2862	ቀኑ የሚያጥር የማያዳርስ እንደሆነ አንድ ደህና ሰው ሁኔታውን ሁሉ የሚያይ ገስግሶ ለጥምቀት እንዲገባ ይሁን።
2863	የጁ እንግዲህ ከሙስሊሞቹ የተለየና እንደ አርጎባ ፣ ይፋት፣ አማርኛ ፣ ሃራሪ ከደቡብ ወሎ እስከ ሃረር ድረስ የደቡብ ሴም ቋንቋ ኮሪደር የፈጠረ ነበር።
2864	ነጭ ሽንኩርት ለማሳደግና ለማብዛት ለሕፃን ቢሆንም እጅግ ቀላል በመሆኑ፣ ምናልባት የሰው ልጅ ከሁሉ በፊት ያስለመደው ተክል ዝርያ ሊሆን ይችላል፤ እንዲሁም የምጣኔ ሀብት መጀመርያ መሠረት ሊባል ይቻላል።
2865	ባል ቤተሠቡን የመመገብና ወጪዎቹን የመሸፈን ሃላፊነት አለበት።
2866	አፄ ምኒልክና የኢትዮጵያ አንድነት.
2867	ዛሬ አውራጃው እስራኤልና የፍልስጤም ግዛት ምድሮች ናቸው።
2868	ይህ እንግዴህ የሶቅራጥስ እንቆቅልሽ ተብሎ የሚታወቀው ነው።
2869	ቺሌ ይገባኛል ከምትላቸው የአንታርክቲካ ግዛቶች መካከል ይገኛል።
2870	ዛሬ በተለይም በኢንተርኔት ላይ እጅግ ብዙ የ«ጎ» ድረ ገጾች ይገኛሉ።
2871	ጦጣ መጀመሪያ የመቀመጫዬን አለች አሉ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
2872	ዋና ከተማውና የአስተዳደሩ ርዕስ ከተማ አዳማ(ናዝሬት) ነው።
2873	ሎስ አንጄሌስ በካሊፎርኒያ የሚገኝ ትልቅ ከተማ ነው።
2874	ይህ መንግሥት በአንድሮሜዳ ትውፊት በፊንቄ ኢዮጴ (አሁን በተል አቪቭ እስራኤል ) ይቀመጣል።
2875	አጼ ቴወድሮስ የሚስታቸውን መታመም ከዘመቻ መልስ በ፲፰፻፵፰ ዓ.ም ላይ ከሰሙ በኋላ እቴጌ ተዋበች በ፲፰፻፶ አረፉ።
2876	ስለ ኢትዮጵያ ጥንታዊነትና ክርስትና እና ስለ ጃንሆይ ሥራተ ነግሥ ይገልጻል።
2877	ይህ ውቅያኖስ የአትላንቲክ ውቅያኖስ ነው ብሎ ኮሎምበስ በስህተት በመደምደም ነበር ጉዞ የጀመረው።
2878	ዋና ከተማቸው ዊንቼስትር፣ እንግሊዝ ነበረ።
2879	አፄ ሱስንዮስ በፖርቱጋልና እስፓንያ ተጽዕኖ እና ተጨማሪ እርዳታ ከመፈለጋቸው የተነሳ ወደ የሮማ ካቶሊክ ክርስትና ተለወጡ ፤ የኢትዮጵያ ይፋ ሀይማኖትንም አደረገቱት።
2880	ስሙ ከቁርአን ያልተጠቀሰዉ እዉነተኛ አባትዋ ተብሎ በ ክርስትና እምነት እንደሚነገረዉ ስሙ ኢያቄም ይባላል።
2881	ይህ የሰነፍና ለስህተታቸው ምክንያትን የሚሹ ሴቶች የሚያነሱት ጥያቄ ነው፡፡ በመጀመሪያ ደረጃ እኛ ኦርቶዶክሳውያን የእግዚአብሔርን ቃል አውቀን ልንፈፅመው እንጂ በቃሉ ላይ የምንፍቅና ጥያቄ እናነሳ ዘንድ ተገቢ አይደለም ግን ደግሞ ተፈጥሯችንን ብቻ በማየት ህሊናችን እራሱ ቢናገር ሱሪ የሴት ነውን?
2882	ይህ እንግዲህ ያልተገናኝቶ-ገብያ ዋና መሰረት ነው።
2883	በሎ ጀጎንፎይ በቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።
2884	ይህ ሄርኩሌስ የጋምብሪቪዩስ ሴት ልጅ አራክሳን አግብቶ አራት አለቆች ወለደችለት፦ ቱስኩስ (በኋላ የጣልያን ንጉሥ የሆነው)፣ ትንሹ ስኩቴስ፣ አጋጡርሲስ፣ ፔውኪንገር፣ ጉጦ።
2885	ዋና ከተማቸው አንደማንቱኑም ሲሆን ይህ ከተማ በኋላ «ሊንጎኔስ» በመባል እና ዛሬ ላንግረ ተብሎ ይታወቃል።
2886	ዓፄ ቴዎድሮስ በህጻንነታቸው የቄስ ትምህርት ከቀሰሙ በኋላ፣ የአጎታቸውንና በኋላም ለጥቂት ጊዜ የጎጃሙን ጦር መሪ የጎሹ ዘውዴን ጦር ተቀላቀሉ።
2887	ወደ ሀገራቸው እንደተመለሱም በአዲስ አበባ በቅዱስ ጊዮርጊስ ትምህርት ቤት ውስጥ የፈረንሳይኛ ቋንቋን፣ ሀይጅን፣ ቁጥርንና የአማርኛ ድርሰት አጻጻፍን ማስተማር ጀመሩ።
2888	ኋላ ከተሰሩት ቤተክርስቲያኖች ውስጥ በቀዳማዊ ዮሃንስ የተሰራው ትልቅ የግምብ ቤተክርስቲያንና የቀዳማዊ እያሱ ቤተ መዘክር ይገኙበታል።
2889	ሌላ ሊቃውንት እንደሚያስቡት፣ በሞሮኮ ዳርቻ ( በጂብራልታር ወሽመጥ ላይ) የሚገኘው ሴውታ የሰብታ ልጆች መኖራያ ይሆናል።
2890	አጼ ዘድንግል የመንግስታቸውን ማዕከል ያቋቋሙት እዚህ ቦታ ንበር።
2891	ልጁ መስኪአጝ-ናና ተከተለው።
2892	በድ ግሪንስፓን “የኦሊምፒክ ተወዳጅ ታሪኮች” በሚባለው የትረካ ፊልም ላይ “ከውድድሩ ጥቂት ቀናት በፊት አበበ ትንሽ የእግር አጥንቱን ሰብሮ ነበር” ብሏል።
2893	ብሎ ቢጠይቃቸው «አዬ ወንድሜ ያስያዛትንማ ማን ብዬ ልንገርህ ከኔ ቤት ማን ደፍሮ ይገባል?»
2894	ቆሩ መቀበሪያው ያው ፈሩ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
2895	ሽዋ በኢትዮጵያ ገጸ ምድር መሃል ላይ የሚገኝ ታሪካዊ ሥፍራ ነው።
2896	ቦሌ በኢትዮጵያ ዋና ከተማ አዲስ አበባ ካሉት ዐሥሩ ክፍለ ከተሞች ውስጥ አንዱ ነው።
2897	ቤተ ክርስቲያኗ ፲፱ ሜትር ተኩል እርዝመት ሲኖራት ፲፮ ሜትር ወርድና ፮ ሜትር ቁመት አላት።
2898	ቀን እንደተራዳ ሌት እንደ ግርግዳ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
2899	ብዬ አወጅኩ፡፡ ሰው ሲመጣ ይያዛል፤ ደን ተከላ ይላካል፡፡
2900	ውሀ የሚወስደው ሰው አረፋ ይጨብጣል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
2901	ስለ አትክልትም ዝም ይላል።
2902	ሥሩ በአንዳንድ ቦታ ለግሪፕ (ኢንፍሉዌንዛ)፣ ለሆድ ወይም ደረት ችግሮች ተጠቅሟል።
2903	ስሙ ከቋንቋዎች ሊቅ ከሞሪስ ሷዴሽ የመጣ ነው።
2904	ዛሬ ተሰብስበን ነገ ስብሰባ ይሉኛል ።
2905	ጅብ እንደቁመቱ ልብ የለውም የአማርኛ ምሳሌ ነው።
2906	ይሄ በኢትዮጵያ ብቻ ሳይሆን በአብዛኛው ያልተማረ ህብረተሰብ የሚሰራበት የነበር ነው።
2907	ዛሬ በአማርኛም ሆነ በአረብኛ «ምስር» የሚለው ስም ከዚህ የተነሣ ነው።
2908	ውሀ ለሚወስደው ሰው በትርህን እንጂ እጅህን አትስጠው የአማርኛ ምሳሌ ነው።
2909	ጓድ መንግስቱ፤ እኔ ካልሠራሁ ሌላው ስለማይሰራ ነው.
2910	ልዩ ፕሮፌሰር፤ ልዩ ባለቅኔና ገጣሚ፤ ልዩ ተናጋሪ (ኦራተር)፤ ልዩ ተፈላሳፊ፤ ልዩ ፀሕፊ ተውኔት፤ ልዩ ጠቢብ፤ ልይ ሩህሩህና ደግ፤ ልዩ «ቅዱስ» አማፂ፤ ልዩ ልዩ ነበር።
2911	ቁሱ በእውነተኛ ክብ የማይጓዝ ከሆነ፣ ቁሱ ያለበተን ቅጽበታዊ ጎባጣ ከሁሉ በላይ የሚወክል ክብ ወይም ኦሱሌቲንግ ክብ ማዕከል፣ ወደዚያ ያመለክታል።
2912	ቆዳ ማንጓጓቱን ስሱ መጓጓቱን የአማርኛ ምሳሌ ነው።
2913	ቆዳ ማንጓጓቱን ስሱ መጓጓቱን አይተውም የአማርኛ ምሳሌ ነው።
2914	ቁስ አካላዊነት ዋና የፍልስፍና ዓይነት ሲሆን፣ ዓለም የተሰራችው ከቁስ አካላት ብቻ እና ባህርይዋም የቁስ አካል አይነት ነው የሚል ነው።
2915	ብዙ የኢትዮጵያ የጅ ጽሑፎችንም ሰብስቧል።
2916	ሁም ሃይማኖተኛ ሰው አልነበረም።
2917	ኮም ድረገጻቸው ላይ ቢያስቀምጡም ብዙዎቹ ስለኣላነበቡት ጣልያን ወጪውን ለምን ለመክፈል እንደተስማማች ቢጻፍም በጊዜውና እስከ ቅርብ ጊዜ ድረስ ሳይታወቅ የቆየ ይመስላል።
2918	ጓድ ቆምጫምባው ማለት እኔ ነኝ.
2919	ይህ አመለካከት ወንዱ ወፍ ራሱን ለአጥቂዎች አጋልጦ በማሳየቱ፣ ነገዳዊ ጥንካሬውንና ድፍረቱን ለሴቶቹ ይገልፃል ይላል።
2920	በሱ አስተያየት የሰው ልጅ ተግባር መለካት ያለበት አስቀድሞ በተቀመጡ የግብረ ገብ ዋጋወች/ህጎች (ጥሩና መጥፎ) ሳይሆን የተግባሩን መዘዝ በመለካት ነው።
2921	ጅብ የማያውቁት አገር ሄዶ ቁርበት አንጥፉልኝ አለ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
2922	ጅብ ከማያውቁት አገር ሄዶ ቁርበት አንጥፉልኝ ይላል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
2923	ጆሮ የቀድሞዎቹ እኩያ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው።
2924	ሰው ያስገድላል አባይ ውሀ ያስጮሀል ድንጋይ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
2925	ይህ የአብርሃም ሚስት ሣራ ባረፈችበት ጊዜ መቃብር እንዲሆንላት ነበር።
2926	ምን ያልተለመደ ነገር ነው!
2927	ጅሩ የኢትዮጵያ ብሔር ነው።
2928	ግን የደረሰብኝ ነገር የለም ።
2929	ደም አለመብላቱ ለኖኅ ልጆች ሁሉ በእርጉማን ታዝዟል።
2930	ፉሢ የተወለደው በቢጫ ወንዝ ሸለቆ በቸንግጂ (ምናልባት የአሁን ላንትየን ወይም ትየንሽዌ) ይባላል።
2931	መላ ምታችንን፣ ምንን ግምት ውስጥ እንዳስገባን ወዘተ በዝርዝር ማሰመጥ ይኖርብናል።
2932	ግን ትምህርቱን ለምን እስከ ዲግሪ አልገፉበትም?
2933	ብዙ ተናጋሪዎች ያሉት ቋንቋ ሉጋንዳ ሲሆን የአቴሶ ቋንቋ በሁለተኛነት ይከተላል።
2934	›› ይለዋል፡፡ አሱም እራሱ መጀገን አምሮት ፋሺስት ጣሊያን ኑሮዉን ሊኖር ሀገር ሲገባ ‹‹ አይ!
2935	ቀን እስኪያልፍ ያባቴ ባሪያ ያግባኝ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
2936	ላም ባልዋለበት ኩበት ለቀማ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
2937	ካም የተወለደው ከማየ አይኅ አስቀድሞ እንደ ነበር ይታመናል።
2938	ስሙ በሮማይስጥ ፓዱስ ወይም ኤሪዳኑስ ተባለ፣ ከዚያም በፊት በጥንታዊ ሊጉርኛ ቦዲንኩስ ተባለ።
2939	ሌላ የቆፋሪዎች ሰፈር ደግሞ በዌሊንግቦሮ፣ ኖርሳምቶንሺር አካባቢ ቆመ።
2940	ቃሉ ከሮማይስጥ ሲሆን ትርጉሙ «ሊቀ መንበር» ነው።
2941	ዛሬ በአንኮበር ከዓፄ ምኒሊክ ቤተ መንግሥት ፍርስራሽ በተጨማሪ በተለያዩ ዘመናት የተሠሩ አምስት አብያተ ክርስቲያናትና ዘመናዊ የጎብኚዎች መቀበያ ይገኛሉ።
2942	ኩባ በካሪቢያን ባሕር የሚገኝ ደሴት አገር ነው።
2943	ደም አለመርጋት መገጫ ከሁኑት ሁለት ዋነኛ ህመሞች ሁለተኛው ደግሞ ቮን ዊልብራንድ የተባለው ህመም ነው፡፡ ይህ ችንር ቮን ዊልበራንድ ፋክተር የተሰኘው ቅመም የሚያንስ በመሆኑ የደም መርጋቱን ለመፍጠር የሚረዱ የሚጠላለፉ ክሮችን መስራት በማስቸገሩ ይታወቃል።
2944	ዋና መስሪያቤቱ በዋና ከተማዋ አዲስ አበባ ይገኛል።
2945	ስሙ በሮማውያን ታሪክ ጸሐፍት እንደ ታኪቱስና ፕሊኒ ዘንድ ይታወቃል።
2946	ይህ ፓርላሜንቱ በኬፕ ታውን፣ ላዕላይ ችሎቱ በብሉምፎንቴን፣ ቤተ መንግሥቱ በፕሪቶሪያ ስለ ሆነ ነው።
2947	ፈሪ እንዳይሉኝ አንድ ገደልሁ ጀግናም እንዳይሉኝ አልደገምሁ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
2948	ካም በሰጣቸውም መረጃ ዘንድ፣ በመርከቡ ላይ ቆሻሻ በበዛበት ጊዜ፣ ያስወግዱት ዘንድ ኑህ በተዓምር ዐሣማዎች ከዝሆን ኩምቢ አወጣ፤ እንደገና አይጥ ያለ ፈቃድ በመርከቡ ስለ ገባ ድመት ከአንበሣ አፍንጫ ፈጠረ አላቸው።
2949	ቸር ይመጸውታል ጠላት ያጠፋል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
2950	ስሙ ከስሜናዊው ከተማ ረስቶፍ ለመለየትና በዶን ወንዝ ላይ ስለሚቀመጥ ነው።
2951	ቤተ መርቆሬዎስ ቅዱስ ላሊበላ ካሳነጻቸው አስራ አንዱ አብያተ ክርስቲያናት አንዱ ነው።
2952	እኔ የክርስቶስ በርያ ሁሉንም አሳይሀለሁ ወታደር ባሉ ጊዜ ሰልፍ ገጠመ።
2953	ብዙ የክላሲካል ሙዚቃ ወዳጆች በሲንጋፖር ይገኛሉ።
2954	ችላ እንዳይሉት ችሎታ አለው፣ እንዳይወጉት ጥሩ ተዋጊ ነው።
2955	ይህ ያልተጠበቀ ዕድል ለፐርሺያ ጦር ጥሩ የእረፍትና የጦር ዝግጅት እንዲያደርግ ረዳው።
2956	ብዬ ስልክባቸው ወከክ አሉያ፡፡ ብቻ እንዲያ እንዲያ ተብሎ ታረቅነ፡፡
2957	ያለ መንግስት፣ ሰወች የጦርነት ሁናቴ ባለው ሁሉ በሁሉ ጦርነት አለም ውስጥ ሊኖሩ እንደሚገደዱ ጽፏል።
2958	ሙሳ በእስልምና አስራ አምስተኛ ነብይ ሲሆን የእስራኤል ህጻናትን ከፊርአዉን (ፈርዖን) በተአምረኛ እንጨቱ በአላህ ፈቃድ ባህሩን ከሁለት ከፍሎ ያዳናቸዉ ነብይ ነው።
2959	ቤተ ክርስቲያን ሦሥት የመግቢያ በሮች አሉት።
2960	ይሄ ሴሶስትሪስ እስከ እስኩቴስ ድረስ የዘመተ በአፈ ታሪክ ይባላል።
2961	ይህ የቅጥልጥል ፊደል ኣሠራርና መኖር ዓማርኛ ባልሆነ ነገር ቀለሞቹን በመሰሉ ነገሮች የቢሮ ሥራ መሥራት ስለተቻለ ኣያና ብሩ ለኢትዮጵያ ታላቅ ባለውለታ ናቸው።
2962	ዛሬ በእንግሊዝ አገር በለንደን ከተማ ብሪቲሽ ኢንስቲቲውት ኦፍ ሪኮርድ ሳውንድ በተባለው ሙዚየም ውስጥ ይገኛል።
2963	ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፵ኛው እና የመፀው ፲፭ኛው ዕለት ነው።
2964	ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፳፫ኛው እና የወርኀ ክረምት ፺፫ኛው ዕለት ነው።
2965	ሆድ ለተተባሰው ማጭድ አታውሰው የአማርኛ ምሳሌ ነው።
2966	ስሙ ከጥንታዊው ብሔር ፍልስጥኤም ደረሰ።
2967	ፒኮ ክሪስቶባል ኮሎን በኮሎምቢያ የሚገኝ ተራራ ሲሆን በከፍታ የኣምስተኛ ደረጃ ላይ ሲገኝ የሲዬራ ኔቫዳ ዴ ሳንታ ማርታ የተራሮች ሰንሰለት አባል ነው።
2968	ይህ ሉጋልባንዳ ደግሞ በጊልጋመሽ ትውፊት በተባለው ግጥም ዘንድ የኋለኛው ኡሩክ ንጉሥ የጊልጋመሽ አባት ነበረ።
2969	ኑር ከከተማቸው ርቀው በነበሩበት ወቅት፡ በከተማዋ ውስጥ የውስጥ ስልጣን ሽሚያ ተከስቶ ነበር።
2970	ሴት ካልወለደች ቋንጣ አትጠብስም የአማርኛ ምሳሌ ነው።
2971	ከዛ በተከታታይ ሌሎች ድርሰቶችን ለአንባቢ አቅርባለች።
2972	ይህ የኤዶምያስ ደቡብ-ምሥራቅ ጠረፍ ከይሁዳህ ጋር ነበረ።
2973	ይህ አሻንጉሊት ግዥነት «የጣልያን ኅብረተሠብ ሪፐብሊክ ሲባል ተያዘና ዝም ብሎ በሞት ተቀጣ።
2974	ይህ የመገበያያ ገንዘብ በ አሁኑ ጊዜ እንደ የአለም መገበያያ ተደርጎም ይወሰዳል።
2975	ይህ ከሃይማኖት መሪዎች ጋር ልዩ ግንኙነት ለመመስረት ያስቻላቸው ከመሆኑም በላይ የፖለቲካ ሥልጣናቸውን ለማጠናከር ከፍተኛ አስተዋፅኦ እንዳደረገ ከሌሎች ታላላቅ የፖለቲካ ሰዎች ታሪካዊ አነሳስ ለመገንዘብ ይቻላል።
2976	አቶ ተክለጻድቅ መኩርያ ስለ ዕምዬ ምኒልክ ዜና ዕረፍት፣ «ዐፄ ምኒልክና የኢትዮጵያ አንድነት» መጽሐፍ ላይ ካሠፈሩት ሀተታ የሚከተለው ይገኝበታል።
2977	ብሎ ይጠይቀዋል በእድሜ ከፍ ያለው ሽማግሌም ሲመልስ አዎ አለ በልጂነቴ ጥፋት አጥፍቸ እናቴ ጸጉሬን ስትይዘኝ በጣም ስለሚያመኝ ምነው መላጣ በሆንኩ እል ነበር ይሄው አሁን ተሳክቶልኛል አለ ይባላል።
2978	ሎሚ ካልመጠጡት እምቧይ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው።
2979	ብዙ አረመኔዎች በዚያን ጊዜ ለትምህርት ስለመጡ ከፍልስፍና መሠረት ጀምሮ የክርስትናን ትምህርት ያሳውቃቸው ነበር።
2980	ቀኑ የጨለመበት መንገዱ ዘንግ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው።
2981	ስሙ የሚታወቀው ከቶሪኖ ቀኖና ብቻ ስለሆነ፣ ሕልውናው ከሥነ ቅርስ ገና አልተረጋገጠም።
2982	የ፫ አመነምሃት ሐውልት አንድ ሀረም «ጥቁሩ ሀረም» ጀምሮ ነበር ግን አሠራሩ ተቸግሮ አልጨረሰውም፤ ሌላ ታላቅ ሀረም ጀመረ።
2983	ቃሉ አስትሮኖሚ ከግሪክ የመጣ ሲሆን የፀሐይ የከዋክብትና የጨረቃዎች ሕግ ማለት ነው።
2984	ዛሬ የሚታወቀው በተለይ ከሥነ ቅርስ ፍርስራሽ ነው።
2985	ሸማ የኢትዮጵያ የሃገር ልብስ ሲሆን የሚሰራውም በእንዝርት ከተፈተለ ጥጥ ነው።
2986	ፌቆ ኢትዮጵያና አፍሪካ ውስጥ የሚገኝ አጥቢ እንስሳ ነው።
2987	መካ የሙስሊሞች ቅድስት ከተማ ስትሆን ካዕባ በመባል የሚታውቅ የአላህ ቤት ያለባትና በእስላም ልማድ «የዱአለም እምብርት» የተባለች ነች።
2988	ይህ መንቱሆተፕ የዙፋን ስሙን በየጊዜ የቀየረው ምክንያት ግልጽ ባይሆንም እንደ ቀድሞው ኻሰኸምዊ በመምሰል አዲስ አገር ሲገዛ አዲስ ስም እንዳወጣ ይሆናል።
2989	ቤተ ክርስቲያኑ በቻይና የወጣ ከጰንጤ እንቅስቃሴ የተነሣ ነው።
2990	ቤተ ክርስቲያኑ ሲታነጽ ቀዳሚ ዓላማው ለአገራቸው ነፃነት ሲታገሉ ለተሰው አርበኞች መካነ መቃብር እንዲሆን ታቅዶ ነው።
2991	ሼኹ ሙጃሂድብቻ ሳይሆኑ የዲን መምህር፣ ገጣሚ ፣ ፀሀፊና ዓሊም ጭምር ናቸው።
2992	ዶሮ ሲቀጣጥቧት በመጫኛ ጣሏት የአማርኛ ምሳሌ ነው።
2993	ብይ የኢትዮጵያ ህጻናት ትንሽ ድቡልቡል ነገርን (ለምሳሌ ከእስክፒቶ ቀፎ በማቅለጥና በጅ በማበልበል የሚሰራ ወይም ደግሞ ለዚሁ ተብሎ ከሚሰራ "ብይ" ወይም ከኩቺኔታ ኳሶች የሚሰራ) የተቆፈረ ጉድጓድ ውስጥ በመክተትና ከዚያም የተቃራኒን ብዮች በማጥቃትና በ"መብላት" የሚጫወቱት ነው።
2994	ሶዶ በኢትዮጵያ የደቡብ ብሄር ብሄረስቦችና ሕዝቦች ክልል ከተማ ሲሆን በሰሜን ኦሞ ዞንና በሶዶ ዙሪያ ወረዳ ይገኛል።
2995	ዶሄ ካደረጋቸው ሥራዎች መካከል ዋና ዋናዎቹ እንዲህ ናቸው፦
2996	ሌላ አርፋክስድ የሚባል የሜዶን ንጉሥ በ መጽሐፈ ዮዲት ሲገኝ ይህ ለታሪካዊው ሜዶን ንጉስ ስም «ሗክሻጥራ» የተሳተ ይሆናል።
2997	ዓፄ ቴዎድሮስም በቦታው ድንኳን ጥለው ጥቂት ቀናት ቆይተው የራሳቸውን ወኪል ሾመው ተመልሰዋል።
2998	ጭራ በኢትዮጵያ የሚገኙ አባቶች ራሳቸውን ከዝንብ እና መሰል ነፍሳቶች ለመከላከል የሚጠቀሙበት መሳሪያ ነው።
2999	ብዙ ምዕራፎችን የያዘው ወንጌል የማቴዎስ ወንጌል ሲሆን ፳፯ ምዕራፎች አሉት።
3000	ድሀ ሲያስለቅሱ ከስላሴ ይወቀሱ መንግስተ ሰማያትን አይወርሱ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
3001	ይህ መተግበሪያ ትርጉም ለምሳሌ ሰከንድን በመተርጎም ይጀምራል።
3002	ካሳ እንደሌሎች ሽፍቶች ሳይሆን በደግነቱና በፍርድ አዋቂነቱ እራሱን ለየ።
3003	ዋና ከተማቸውን ከሀረር አጠገብ በነበረችውና “ደከር” በምትባለው መሬት ላይ ቆረቆሩ።
3004	ይህ የጠቀስኩት ምሳሌ፣ ብቁንጽል ነው አርስቱ እጅግ ስፊ ነው ፣ ብዙ የመስክ ስራ እና ምርምር ያስፈልገዋል።
3005	ደም ያለመቆሙን ተከትሎ የሚከሰት ሞት እንደሚኖርም ባለሙያዎች ያስታውሳሉ።
3006	ቀን እስኪያልፍ ያለፋል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
3007	ይህ መርገብገብ በተራው የጥላሸቱ ዱቄት አንዴ በሃይል እንዲታመቅ ሌላ ጊዜ በላላ ሁኔታ እንዲሆን ያረጋል፣ የጥላሸቱ መታመቅና ፈታ ማላእት በተራው ከባትሪው መንጭቶ በውስጡ የሚያልፈው የኤሌክትሪክ ጅረት አንዴ ደመቅ አንዴ ቀዝቀዝ እንዲል ያደርጋል።
3008	ብዙ ዝርያዎች፣ በተለይ ለከብት፣ ለልብ መርዛም ናቸው።
3009	ይህ ለእጮኛይቱ ወላጆች የሚበደር መጠን ነበር፤ አሁንም ብዙ ጊዜ ከጥሎሽ ጋራ (ወደ አዲሱ ቤተሠብ ከወላጆቹ ከሚመልሰው መጠን ጋር) ይደናገራል።
3010	ብዙ የፊሊፒንስ ኗሪዎች ከቀርከሃ ወይም ዘምባባ እንጨት በተሠራ በቀላል መኖርያ ማደር ይመርጣሉ።
3011	ዛሬ የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ በአፍሪካ ውስጥ በፍጥነት ከሚያድጉት አንዱ ነው።
3012	ሥሩ በኢትዮጵያ ባሕላዊ መድኃኒት ውስጥ በአንዳንድ ቦታ ጥቅም አለው።
3013	ግን በጭንቅላት እየገጩ መጫወውት ይቻላል።
3014	ድሀ ሲንቀባረር ያለቀሰ ይመስላል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
3015	ይህ ፍላጎታቸው መሳካት ባይችልም የአፍሪካ አንድነት ድርጅት (የአሁኑ አፍሪካ ኅብረት) እንዲመሠረት የላቀ አስተዋጽኦ አበርክተዋል።
3016	ስሙ የተወሰደው በክሪም ከሚገኘው ሴባስቶፖል ከሚባለው ከተማ ነው።
3017	ቤተ ክርስቲያኑ ኢየሱስ ክርስቶስ የተሰቀለበትና ያረገበት ሥፍራ ላይ የተሠራ ነው የሚል ዕምነት አለ።
3018	ብሎ መለሰላቸው በማለት አስወሩብኝ ።
3019	ቤት ከርስቲያኑ በቅዱስ መርቆሪዎስ ስም ከመሰየሙ በፊት የፍትህ አግልግሎት ይሰጥበት እንደንበር አሁን የተገኙ መረጃወች ይጠቁማሉ።
3020	ይህ አስተሳሰብ በውነቱ ለዘመናዊው አለም ሳይንስ መሰረት የጣለ ነው።
3021	ግና ማንኛውንም ተግባር ተቀባይነት ይኖረው ዘንድ የግድ ኒይያህ ያስፈልገዋል ወይስ አያስፈልገውም?
3022	ቁና ለመስፈሪያ ብርብራ ለማስከሪያ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
3023	ነጻ የዌብሳይት ዲዛይን አንዲኖርና የዌብሳይቱን የመጫን ጊዜ ፈጣን እንዲሆን ማስታወቂያዎቹ የምስል ሳይሆን የጽሁፍ ብቻ ናቸው።
3024	ጥሩ ያልሆኑትን ስሜቶች ለማስወገድ የሚከተሉትን ምክሮች መቀበልና መተግበርም ተገቢ ነው።
3025	በሱ አስተያየት ደካሞች ሲታዘንላቸው የበለጠ ይዳከማሉ የሚል ነው ምክንያቱም በሱ አስተያየት ደካሞቹ በጠንካሮቹ ላይ የበለጠ ጥገኛ በመሆን መላው ህብረተሰብ ይዳከማል የሚል ነው።
3026	ይህ እንግዲህ፣ በፍሩድ አስተሳሰብ፣ በስልጣኔ ውስጥ የሚንሸራሽሩ ዜጎች በስልጣኔ ላይ የማያባራ ቅሬታ እንዲያበጁ አድርጓል።
3027	ልጡ በአፍሪካዊ ባህሎች ስለሚፈለግ፣ የሚያሳስብ አደጋ ሁኔታ አለው፤ በካሜሩንም ለዚህ ጥቅም ታርሷል።
3028	ይህ የሚደረገው የቦቅቧቃ ሰው («ኒሲንግ») መንፈስ ለመቃወም ነበር።
3029	ዓፄ ገላውዴዎስ ከጥቅምት ፳፯ ቀን ፲፭፻፴፫ ዓ/ም እስከ መጋቢት ፳፯ ቀን ፲፭፻፶፩ ዓ/ም ድረስ የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት ነበሩ።
3030	ይሄ የኅልውነት ፍልስፍና ዋና ቁልፍ ሃሳብ ነው፣ ትርጉሙም እንዲህ ነው፡ አንድ ግለሰብ ከመፈጠሩ (ኅልው ከመሆኑ) በፊት "ምንነቱ" አልተጻፈም ስለዚህ የግለሰቡ "ምንነት" ኅልው ከሆነ በኋላ በሚያደርጋቸው የኑሮ ምርጫወች ይፈጥራል፦ እያንዳንዱ ግለሰብ በንቃተ ህሊናው የራሱን ዋጋና የራሱን የህይወት ትርጉም ይጽፋል።
3031	ማር በበላሁበት በጣፈጠው አፌ ጎመን ጎረስኩበት አይ አለማረፌ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
3032	ቤቱ የሚታወቀው የደገኞች ቤት በመባል ነው።
3033	ቀስ እንዳይፈስ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
3034	ጎባ በኢትዮጵያ የኦሮሚያ ክልል ከተማ ሲሆን በባሌ ዞንና በጎባ ወረዳ ይገኛል።
3035	ሞጆ በኢትዮጵያ የኦሮሚያ ክልል ከተማ ሲሆን በምስራቅ ሸዋ ዞንና በሉሜ ወረዳ ይገኛል።
3036	ዓፄ ገላውዴዎስ የስቅለተ ዓርብ ዕለት በአዋሽ አካባቢ ከአዳሉ አሚር ኑር ጋር በተደረገው ጦርነት ላይ ተወግተው ሞቱ።
3037	እሷ ክሪስቲያን ነበረችና ከዚህ የተነሣ ንጉሥ ተጠምቆ ክርስትና በእንግሊዝ ሕዝብ መካከል ይፋዊ ሆነ።
3038	ዲላ ዩኒቨርስቲ ኢትዮጵያ ውስጥ በደቡብ ብሄር ብሄረስቦችና ሕዝቦች ክልል ዲላ ከተማ የሚገኝ የከፍተኛ ትምህርት ተቋም ነው።
3039	በሱ አስተሳሰብ በከነዓን ቋንቋ የተጻፈው 'ፓያ' ወይም 'ነጭ' ለማለት ነው።
3040	አጼ ገላውዲወስ በጦርነት ሲሞቱ ወድማቸው አጼ ሚናስ ነገሱ።
3041	ዛሬ በኢትዮጵያ ባይገኝም እሪያ በአፍሪቃ ውስጥ የሚኖር የከርከሮ ዘመድ ነው።
3042	ስለ ሉጋልባንዳ የሚናገሩ ሁለት የሱመርኛ ትውፊቶች በሸክላ ጽላት ተገኝተዋል፤ እነርሱም በሊቃውንት «ሊጋልባንዳ በተራራ ዋሻ» እና «ሉጋልባንዳና የአንዙድ ወፍ» ይባላሉ።
3043	ይህ አስተሳሰብ እስካሁን ድረስ በምዕራብ ሊቃውንት ተቀባይነት አለው።
3044	ግን እንደራዕይ የሚታየኝ ከመጪው ሐምሌ በፊት ወደሌላ አኅጉር እሄዳለሁ።
3045	ይህ የአይሁዶች ትምህርት በቅንፉ ውስጥ መታየቱ ስንኳ ጥንታዊነቱን ይመስክራል።
3046	ይህ ለኢትዮጵያ የሚጠቅሙ ሥራዎች የሠሩ ኢትዮጵያውያን እንዳይታወቁ የሚሰርዙትን እያበተረታታ ነው።
3047	ቤተ መንግሥቱን የሚያዘው ፓርላማ ነው።”
3048	ይህ የብሄረሰቡ ትክክለኛ መጠርያ ሳይሆን ሊሉ የፈለጉት ውጫዊ ናቸው ለማለት ነው።
3049	ከኔ ከወሰድሽው ተቀምጠሽ ልበሽው የአማርኛ ምሳሌ ነው።
3050	ቂል ከጠገበበት አይወጣም የአማርኛ ምሳሌ ነው።
3051	ብዙ ስሕተቶችና ግድፈቶች የኣሉትን ጽሑፍ በዋቢነት ለመጠቀም ኣያስተማምንም።
3052	ቃሉ በመጀመሪያ ያመለክት የነበረው በግንባር የተሰለፉ ወታደሮችን የሚያግዙና ድጋፍ ሰጪ የሆኑ እንደ ስንቅ ዝግጅት እንደ መሣሪያ ማከማቻ ቦታዎች እንደ ተዋጊ አውሮፕላን ማረፊያዎችና የመሳሰሉትን ሲሆን ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ግን ልዩ ልዩ የኢኮኖሚ ተቋሞችን በማመልከት ትርጉሙ ከልማት ጋር ሊያያዝ ችሏል።
3053	ዓፄ ኃይለሥላሴ ሓውልቱን ጣልያኖች ከኣክሱም ሲወስዱትም ከመቃወማቸውም ሌላ ለብዙ ኣሥርት ዓመታት ሓውልቱ እንዲመለስ በሮም የኢትዮጵያ ኣምባሳደሮችና በየተባበሩት መንግሥታት የኢትዮጵያ ወኪሎች ጠይቀዋል።
3054	ወደ እንግሊዝኛ የተወረሱ አንዳንድ የኖርማንኛ ቃላት፦
3055	ገና በወጣትነት ዘመናቸው የያኔውን የአርባምንጭ ውሃ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት የዛሬውን አርባምንጭ ዩኒቨርሲቲን በመምህርነት አገልግለዋል ።
3056	ውሃ እየተነነ፣ እየጤዘ፣ እየዘነበ፣ እና ከምድር ውስጥ እየሰረገ ከአንድ ክፍል ወደ ሌላው ይዘዋወራል።
3057	ላይ አሦራውያን እነዚህን መንግሥታት አጥፈው በሶርያ የቀሩት ትውልዳት ሑርኛ ትተው አሦርኛን ተማሩ፣ ቀበሌኛቸውም አራማይስጥ እንደ ሆነ ተብሏል።
3058	ቤቱ ከቀርቀሃ፣ ከሸምበቆ ከወፎፊቾና ከሰምበሌጥ ሊሠራ ይችላል።
3059	ይህ ሱልጣኔታዊ መንግስት የኢትዮጵያን ታሪክ ለመቀየር የቻሉትን እንደ አሚር ማሕፉዝ ሙሐመድ፣ ኢማም አሕመድ ኢብራሂም አል-ጛዚ (አሕመድ ግራኝ) እና አሚር ኑር ሙጃሂድን የመሳሰሉ ታላላቅ መሪዎችን አፍርቷል።
3060	ፀረ መንግስታዊ አገዛዙን በመካከለኛው ምስራቅ የተከሰቱ አብዮቶች ጋር እንዲያያዝ የሚያደርገው ዋናው ነገር በቱኒዚያ እና ግብፅ የተደረጉ ሕዝባዊ አብዮቶች ተከትሎ መደረጉ ነው።
3061	ይህ ፍሬምናጦስ በኢትዮጵያ «አባ ሰላማ ከሣቴ ብርሃን» ተብሎ ይታወቃል።
3062	ድል አድራጊዎቹ መሳርያውን ዋሻ ውስጥ ደበቁት።
3063	ሁክ ባደረጋቸው ሙከራዎችም ሆነ ሃሳባዊ መላምቶች ለሳይንስ በተለይም ለሥነ ሕይወት ጥናት እድገት ከፍተኛ አስተዋፆ አንድርጓል።
3064	ቤተ ክርስቲያኑ በኢትዮጵያ ውስጥ ጥንታዊ የአሰራር ዘዴን ተከተሎ እስካሁን ዘመን ድረስ በመዝለቅ ቀደምትነት ስፍራን ይይዛል።
3065	ጅማ ዩኒቨርስቲ በኢትዮጵያ ውስጥ ከሚገኙ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት አንዱ ነው።
3066	ዓፄ ቴዎድሮስም ለፊታውራሪ ዳርጌ ከነበራቸው ፍቅር የተነሳ ቅጣት አልበየኑባቸውም ነበር።
3067	ይህ የሚሰራውም በሸማኔዎች ነው፤ በመጀመሪያ በጭቃ ተሰርቶ ይደርቃል፤ ከዚያ ይወለወላል፤ ከዚያ ይተኮሳል፤ ተተኩሶ ወይም በሳት ነዶ አፈር ይመስላል።
3068	ደም መበካከልን ሊያስከትሉ የሚችሉ ባህሎች ከኣሉ ማረም ወይም እንዲጠፉ ማበረታታት።
3069	ይህ አስተሳሰብ ቀልበኝነት የሚባል ፍልስፍና አካል ነው።
3070	ይህ የሚያሳየው የአምክንዮ ተፈጥሮ እውነትን ማግኘት ሳይሆን፣ እውነትን ማስተሳሰር ነው።
3071	ይህ መገጣጠሚያ እንቅስቃሴ እንዲፈቅድ ሁኖ የተሰራ ሲሆን በተጨማሪም ለመዋቅሩ ጥንካሬ ድጋፍ ይሰጣል።
3072	ሉሲ የተገኘችው በታዋቂዎቹ ሳይንቲስቶች ዶናልድ ጆሃንሰን እና ይቬስ ካፐንስ ነው።
3073	ወጡ ሳይወጠወጥ ወስከምቢያው ቂጥጥ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
3074	ወግ አጥባቂነት በህብረተሰብ ውስጥ ድንገተኛ ፈጣን ለውጥ እንዳይከሰት፣ ትውፊታዊ መዋቅሮች በአሉበት ጸንተው እንዲቀጥሉ የሚተጋ የፖለቲካ እና ማሕበርሰብ ፍልስፍና አይነት ነው።
3075	ቀዩ ኦክስጅንን ለሰውነታችን ህዋሶች ሲያደርስ፣ ነጩ የደም ህዋሰ (ሴል) ደግሞ በሽታ አምጪ ተዋስያን ሰውነታችን ገብተው ለበሽታ እንዳያጋልጡን ይከላክሉልናል።
3076	ይህ ለዓማርኛው በኣለመደረጉ ዶክተሩ በመፍትሔው የደረሱለት ለኣፋን ኦሮሞ ጭምር ነው።
3077	ቤተ ክርስቲያኑ የተመሠረተው በ፲፮ኛው መቶ ክፍለ ዘመን በዓፄ ገላውዲዎስ ሲሆን ዳግማዊ ምኒልክ በ፲፰፻፸ዎቹ አሳድሰውታል።
3078	ዋና መስሪያቤቱ በሬድመንድ፣ ዋሽንግተን፣ አሜሪካ የሚገኝ ሲሆን፣ ታዋቂ ምርቶቹ ማይክሮሶፍት ዊንዶውስ ስርአተ ክወና እና ማይክርሶፍት ኦፊስ ግሴት ሶፍትዌር ያጠቃልላሉ።
3079	ብዙ መስገብገብ በተስገብጋቢው ላይ ጥፋት ያደርሳል።
3080	አጼ እስክንድር ባዕደማሪያምን ሲተካ እናት ንግስቲቱ ከቤተመንግስቱ እንድትገለል ራስአምደ ሚካኤል አድርጎ ነበር።
3081	ይህ የኢትዮጵያ ኮምፕዩተሮችና ሶፍትዌር ኩባንያ ፕሮግራም ከዓማርኛው ቀለሞች ሌላ የትግርኛ ፣ ትግረ፣ ኦሮሚፋ ፣ ጉራግኛና የኣገው /ቢለን ቀለሞች ትንሽ ቆይቶ ትሩታይፕ ሆነው ተጨመሩ።
3082	ኤረ አይነፋም፡- ደስ አይልም፡ አበበ ኤረ አይነፋም ተው፡፡
3083	ልጅ እንዳልካቸው የ ስድሳ ስድስቱ አብዮት ሲፈነዳ ጸሐፌ ትእዛዝ አክሊሉን በመተካት ከ ሠላሳ ሦስቱ ድል በኋላ የንጉሠ ነገሥቱ መንግሥት ሦስተኛው ጠቅላይ ሚኒስትር ሆነው አገልግለዋል።
3084	ስለ ኤሌክትሪክም ሆነ ስለ ነዳጅ ምንም እውቀት የማያስፈልገው ሌላ ቡድን ደግሞ የመኪናውን የውጭ ክፍል ይዘይዳል።
3085	ብሎ ነገራቸው፡፡ በቃ ያን ይዘው እንዲህ አለ ይሉኛል፡፡.
3086	ይህ የኰሙኒስቶች ሥራ ነው ብለው የሂትለር ወገን ኰሙኒስት ፓርቲ ቶሎ እንዲከለከል አደረጉ።
3087	እኔ እማይገባኝ፣ አቶ አበበ ለምን በሌባ እንድንዘረፍ ለማድረግ እንደሚጣጣር ነው።
3088	ቀይ እንደበርበሬ ጥሩ እንደ ብርሌ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
3089	ቢጥ በአየርላንድ አፈ ታሪክ ከሁሉ መጀመርያ በአየርላንድ የደረሰው ሰው ነበር።
3090	ይህ የአሪያኒስም ጫፍ ነበረ።
3091	አቶ ወልደሰማዕት እና ወይዘሮ ጀማነሽ ሶስት ወንድ ልጆችን ተገኝ፥ በቀለ ፥እና ተፈራን እና ሁለት ሴቶችን ጥሩነሽ ፥ እና ዘነበችን ያፈሩ ሲሆን ተፈራ የመጨረሻ ልጅ ናቸው።
3092	ክብ እንቅስቃሴን ወደ ቀጥተኛ እንቅስቃሴ የመቀየር ችሎታ አለው።
3093	ልክ እንዳላቸውም ሣራ ለአብርሃም ልጁን ይስሐቅ ወለደ።
3094	ብሎ የተናገረውን ቃል ተመልክተው የሐዋርያነት ተግባራቸውን የፈጸሙ፣ ከፍ ያለ ተጋድሎ እና ትሩፋት የሠሩ የክርስትና ዓምድ እንደነበሩ የታመነ ነው።
3095	ዴቢ እንደምትለው ከሆነ ፥ ደብዳቤዎቹ "ለላኪው ይመለስ" ተብለው ይመለሱ ነበር።
3096	ቤተ ክርስቲያኑም ለብዙ ጊዜ ተዘግቶ ነበር።
3097	ይህ ለኢትዮጵያም ክብር ነው።
3098	እኛ ያልፈሳንበት ዳገት የለም አለች አሉ አህያ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
3099	ይህ ኤንመባራገሲ የኪሽ ንጉሥ ሲሆን ከሥነ ቅርስ በእውኑ እንደ ነገሠ ታውቋል።
3100	ሙሴ እብራውያንን ከሲና ልሳነ ምድር እስከ ከነዓን ጠረፍ ድረስ ሲመራቸው ይተርካል።
3101	ደም በአብዛሀኛው የቀይ ቀለም ያለው የአካል ፈሳሽ ሲሆን በተለያዩ የአካል ክፍሎች በመሰራጨት ለህዋሳት ምግብ እና ኦክስጅን ያደርሳል።
3102	ጦር ወደአርበኞቹ በኩል ሲሄድ የአዛዥ በቅሎ ሶስት ጊዜ ጣለችው።
3103	ቤተ ክርስቲያኑም ምንም ለውጥ ሳይደረግለት እስከ ዛሬ ድረስ አለ ።
3104	በሱ አስተያየት፣ በጫፉ ርዝመቱ አንድ ካሬ ክንድ ነበር፤ ይህም ክንድ ሙሴ በግብጽ ስላደገ የግብጽ ክንድ ሳይሆን አይቀርም መሰለው።
3105	ያው እንዳያችሁኝ ቅዳሜ የወጣሁ ይቆጡኛል ብዪ አርብ ማታ መጣሁ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
3106	ሲሉ ተናግረዋቸው ነበር ይባላል።
3107	ሙሴ በተወለደበት ዘመን የነገሠው ፈርዖን በተለይ ጨካኝ እርምጃ በዕብራውያን ላይ ወሰደ፤ ይህም የዕብራውያን ወንድ ጨቅላ ሲወለድ ወደ አባይ እስከ መጣላቸው ድረስ ሆነ።
3108	ብዙ ፈላስፋወች፣ እንደ ስፒኖዛ፣ ሄራክሊተስ ፣ ፕላቶ ከዚህ ሰው ትምህርት ቀስመዋል።
3109	ሙሴ በተወለደበት ዘመን የእስራኤል ልጆች በግብጽ ውስጥ በባርነት ተገዝተው የነበርበት ሆኖም ግን ቁጥራቸው እየበዛና እየተጠናከሩ የነበርበት ጊዜ ነበር።
3110	ድጥ ማንሸራተቱን ባለጌ ማሽሟጠጡን አይተውም የአማርኛ ምሳሌ ነው።
3111	ይህ የአውሮፕላን ጠለፋ የተደረገው አውስትራልያ የፖለቲካ ጥገኝነት በሚፈልጉ ሦስት ኢትዮጵያውያን ነበር።
3112	ስሙ በእንግሊዘኛ ሲሆን የሚነገደውም በዚሁ ስም ነው - የመገበያያው ስም (በሲምቦል (የአብሪቬሽን)) ስም ቢኖረውም ሁሉንም በእንግሊዘኛው ቃላት ማንበብ ስለ ክሩድ ዘይቱ አነጋገድ ሁኔታ ለማስታወስ ይቀላል።
3113	ገና እንደደረሰም መሬቱን ዝግ ብሎ ሳመ፡ ቀና ብሎ እጆቹን ወደ ላይ ዘረጋና ለዚያ ያበቃውን አምላኩን አመሰገነ።
3114	ጌታ እግዚአብሔር ነው፡፡ አቶ ቆምጬ (ጓዱ ቆምጬ) ብለህ ጥራኝ፡፡ ጌታህ እየሱስ ክርስቶስ እንጂ እኔ አይደለሁም.
3115	እመ እግዚአብሔር ጸባዖት ሰላም ለኪ።
3116	ማሪ የመስጴጦምያ ጥንታዊ ከተማ ነበር።
3117	ብዙ የማይወደደው የአሳማ ነገር በመባል የሚታወቀው የጸረ እንደገና መወለድ እንቅስቃሴ በዘመኑ የነበሩትን ቅርጽ እና ስእሎች በሙሉ ሀፍረተ ስጋ መሸፈን የተጀመረው በማይክል አንጄሎ ስራዎች ነው።
3118	ብዙ ቅጠላቅጠልና ትንንሽ ቀይ፣ ሐምራዊና ጥቁር ፍሬዎች አሉበት።
3119	ዛሬ በጋዜጠኝነት እየሰራ ቢሆንም ነገ ከተሻለ ቦታ ይደርሳል ተብሎ ይጠበቃል።
3120	ስም ከመጠሪያነት ባሻገር ግዝፈት ያለውን አካል ይወክላል።
3121	ፈሪ የሚያባርረው ሳይኖር ይሸሻል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
3122	ይህ በጎርጎርዮስ የሠግር ዓመታት ኣወሳሰን የተፈጠረ ልዩነት ነው።
3123	እኔ የተንጠራራሁ የአንዱ ፊታውራሪ ልጅ ነኝ፤ በል ወዲህ ና!.
3124	ቁስ አካላዊነትን በትይዩ የሚቃዎመው የፍልስፍና አይነት ሐሳባዊነት ይባላል።
3125	አቶ ኃይለማሪያም ደሳለኝ የኢሕአዴግ መንግስትና የወላይታ ሕዝብ በቋንቋ ምክንያት በተፈጠረው ውዝግብ ጊዜ የ"ወጋጎዳ" ቋንቋ የወላይታ ልጆች ተገደው እንዲማሩ ጫና አርገዋል ተብለው በሌሎች የአከባቢያቸው ጎሳዎች ዘንድ አለመወደዳቸው ጥቁር ነጥብ በታሪካቸው ጥሎ እንዳለፈ ይነገራል።
3126	፲፬ መልዕክቶችን ሲጽፍ፤ ከኢየሩሳሌም ግሪክ፤ ከግሪክ ሮማ፤ እየተመላለሰ የሐዋርያነት ሥራውን ሲያከናውን ራሱ ድንኳን እየሰፋ የራሱን መሮሪያ ራሱ ይችል ነበር እንጂ ከሰው ድካም የመነጨ ወይንና ምግብ በርሱ፤ ጉሮሮ አላለፉም ማለት ነው።
3127	ስሙ በሳንስክሪት ተክርሸ-ሺላ «የተቆረጠ ድንጋይ» ነበረ፣ በፓሊኛ ተከሺላ ሆነ።
3128	ኋላ መንፈሳውያኑ ዘማርያን እና ዓለማውያኑ ሙዚቀኞች ሊጣጣሙ ስላልቻሉ አዳራሹ ለሁለት እኩል እንደተከፈለ ይጠቀሳል።
3129	ሎሌ ያገለገለውን ይቆጥራል ጌታ ያስቀየመውን ያስባል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
3130	እኔ እግዚአብሔር ይመስገን ደህና ነኝ።
3131	ፋሮ በኢትዮጵያ፣ አፍሪካና እስያ ውስጥ የሚገኝ አጥቢ እንስሳ ነው።
3132	ዛሬ በኦርቶዶክስ ምዕመናን ዘንድ ደመራ የሚደመረውም ይህንን ታሪክ ተከትሎ እንደሆነ የሊቃውንቱ ምስክርነት አለ።
3133	ቃሉ አንትሮፖሎጂ የተወሰደ ከግሪክ ቃላት ሲሆን ትርጉሙ /አንትሮፖስ «ሰው» እና /ሎጊያ/ «ጥናት» ነው።
3134	ፈሪ ለባልንጀራው አይሸሽም የአማርኛ ምሳሌ ነው።
3135	ዜና መዋእላቸውን በአማርኛ ለመጀሚርያ ጊዜ ያስጻፉ ንጉሥ ነበሩ።
3136	ዛፍ ያለቅርንጫፍ አይደምቅም ሰው ያለሰው አይከበርም የአማርኛ ምሳሌ ነው።
3137	ድሮ ይጠቀሙበትን የነበረውን የአገሬውን ባላባት በጭካኔ የመቅጣት መንገድ በመተው፣ ከነሱ ጋር የተሻረከውን የመሸለምና በነሱ ስር እንዲሰራ የማድረግ ዘዴን ጀመሩ።
3138	ልዩ አንጻራዊነት በአልበርት አይንስታይን የተጻፈ፣ በ፲፱፻፭ ዓ.ም. ለህትመት የበቃ የተፈጥሮ ህግጋት ጥናት መጽሃፍና ርዕዮተ አለም ነው።
3139	ቤተ ክርስቲያኒቱ ከተመሰረተች ጀምሮ እስከ ፲፮ኛው መቶ ክፍለ ዘመን ለአምልኮ ስታገለገለግል ቆይታ በኋላ በዚሁ ዘመን በተነሳው ግርግር ምክንያት ቤተ ክርስቲያኗን ለማትረፍ ሲባል በአፈር ተሞልታ በምድር ተቀበረች።
3140	ብዙ ተመራማሪወች የሼክስፒርን ድርሰቶች ሼክስፒር እንደጻፋቸው ቢያምንም አሁን ድረስ እርሱ አልጻፈውም የሚል ክርክር ይነሳል።
3141	ዉኃ ለሰውነታቻን ከሚያሰፈልጉን ነገሮች አንዱ ነው።
3142	ይህ የአንስታይን የፎቶኤሌክትሪክ ኅልዮት ለቀጣዩ የኳንተም ኅልዮት መሰረትና አሁን ተቀባይነት ላለው የብርሃን ሁለት ጸባይነት መሰረት የጣለ ነበር።
3143	ስሙ ክራይስቶፖሊስ ( ከግሪክ 'የክርስቶስ ከተማ' ማለት ነው) ሆነ።
3144	ግን የጂምናዝየምን በር እንኳ አይተውት አያውቁም።
3145	ይህ የመንግሥታቸው ዋና መሠረት ሆኖ እስከ ፲፱፻፵፰ ዓ.ም. ካገለገለ በኋላ በዚያ ዓመት የንጉሠ ነገሥቱ ኢዮቤልዩ የዘውድ በዓል በሚከበረበት ዕለት ተሻሽሎ በወጣ ሕገ መንግሥት ሕዝቦች በመንግሥት ሥራ የሚጫወቱት ሚና እንደገና ተስፋፋ።
3146	ዩባ ከኦክታውያኑስ ጋር ሲዘመት የመሪነት ልምምድ አገኘ።
3147	ኔል አርምስትሮንግ ግን እስክርቢቶውን በመጠቀም ሽቦውን በማያያዝ ጠገነ።
3148	ለማ ከድምፃዊነቱም በላይ «አይረሳም» በሚል አርዕስት ስለ ኢትዮጵያ አርበኞች ታሪክ በግጥም የሚታወስ መጽሐፍ ደርሷል።
3149	ስመ መንግሥታቸውም ወናግ ሰገድ ተባለ።
3150	ገና ከህጻንነታቸው ጀምሮ በትምህርት አቀባበላቸው መምህራኖቻቸውን በማስደነቃቸው ከሌሎች ተማሪዎች የተለየ ትምርት እንዲማሩ ይደረግ ነበር።
3151	ቀን እስኪያልፍልሽ ያባትሽ ሎሌ ያግባሽ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
3152	እነ አርምስትሮንግ በጨረቃ ላይ በነበሩበት ጊዜ ብዙ ቁሶችን ትተው ተመልሰዋል።
3153	ይህ በተገለጸበትም ወቅት፣ ሦስት የሲ ኤን ኤን ጋዜጠኞች ከስራቸው ተለቀቁ።
3154	ኪል የቨርምላንድ፣ ስዊድን ከተማ ነው።
3155	እኔ በእግዚአብሔር ቸርነት በምነ ጽዮን አማላጅነት አምላከ ቅዱሳን ይክበር ይመስገን ደህና ነኝ።
3156	ወደ ቤትክርስቲያኑ ለማለፍ በቤተ መድሃኒ አለም ምዕራብ በሚገኘው አጭር ዋሻ መንገድ ውስጥ ማለፍ ግድ ይላል።
3157	ሶኒ ከሚያመርታቸው እቃዎች ውስጥ ቴሌቪዥን ፣ ኮምፒዩተር ፣ የ ፕሌይ ስቴሽን ጌሞች፣ ዲጂታል ካሜራዎች፣ እና ሌሎችም ይገኙበታል።
3158	ወደ ቤተክርስቲያኑ መውጫው መንገድ የእጅ እና የእግር ማስቀመጫዎችን በመወጣጣት ብቻ ነው።
3159	ጤዛ በኢትዮጵያዊው የፊልም ባለሙያ ፕሮፌሰር ኃይሌ ገሪማ የተሰራ ፊልም ነው።
3160	ብዬ አስነግራለሁ፤ ሰላማዊ መሆኔን እነግራለሁ፡፡ የራሴኮ ቴሌግራም ነበረኝ፡፡
3161	ቀስ እንዳይደፈረስ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
3162	ልክ እንደተወለዱም ያለማንም እርዳት (አጋዥ) በደመነፍስ በመንሸራተት እናታቸው ደረት ላይ ወዳለው ከረጢት ይገባሉ።
3163	ውኃ እንዳይዘልቀው የተሠራው በዝፍት ከተመረገ ከተቃጠለ ጡብ ነበር።
3164	ብዙ ካርቦሃይድሬት በተለይም ፍሩክቶስ አለበት።
3165	ይህ የሚያመላክተው በብሔራዊ ሳይንስ፣ ቴክኖሎጂ እና ኢኖቬሽን ስርዓት ላይ የሚመጣ ለውጥ በአምራችና አገልግሎት ሰጪ ( የንግድ ተቋማት)፣ ተመራማሪዎች፣ የመንግስት ኤጀንሲዎች፣ በዘርፉ የሚሳተፉ ባለድርሻ አካላት መካከል ያለ ትስስርና ግንዛቤ ላይ ተጨባጭ ለውጥ እንደሚያመጣ ነው።
3166	ይህ ስንጠቀምባቸው የነበሩትን ፳ የግዕዝ ቊጥሮች ኣጠቃቀሞችም ኣልቀየረም።
3167	ብዙ ኢትዮጵያውያን ሲያደንቁት ጥቂት የመንግሥት ደጋፊዎች ደግሞ ዝተውበታል።
3168	ብዙ የአርኪኦሎጅና የኢፖግራዊ ስራወች ስለ ጥንታዊ ኢትዮጵያ ይዟል።
3169	ይህ ኢትዮጵያውያን የእራሳቸው የዘመን መቍጠሪያ እንደነበራቸው የሚያመለክት ኣንድ ማስረጃ ነው።
3170	እኔ ያስተማርኩዋቸው አማርኛና ግዕዝ ያነባሉ ይፅፋሉ።
3171	ብዙ ኢንስቲቲዉቶችና ተቋማትም መቋቋም ጀመሩ።
3172	ኮካ-ኮላ (ወይም ኮካ) በአለም ዙሪያ የሚሸጥ ለሥላሣ መጠጥ ነው።
3173	ኑር-ኢሊ ከ እስከ ዓክልበ.
3174	ማኦ-ኮሞ ልዩ-ወረዳ በቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።
3175	የየ-ዕብ ሕዝብ በዶጂጁ ዙሪያ አመጹ፤ ካርግም ሻለቃውን «የውሹጊ» የየዕብን አለቃ ሶሺሞሪ እንዲገድለው አዘዘው።
3176	ኡር-ናሙ ከዚያ ኡሩክንና ላጋሽን ይዞ የሱመር ገዥ ሆነ።
3177	ቁም-ዳሙ ከሌሎች ሰነዶች ሲታወቅ ከማሪ መንግሥት ጋራ የሆኑት ችግሮች በእርሱ ዘመን እንደ ጀመሩ ይመስላል።
3178	ቢጫ-ቀይ ፍሬዎቹ በከብት በተለይም በበግ ቢበላ ገዳይ መርዝ እንደ ሆነ ተብሏል።
3179	ሪም-ሲን ኢሲንን ከባቢሎን ያዘው።
3180	ኮሎ-ኮሎ በማኩል፣ ቺሌ የሚገኝ የእግር ኳስ ክለብ ነው።
3181	ኢል-እጁ በይፋት፣ ቀወት የሚባል ቦታ ይኖሩ የነበሩ ህዝቦች ነበሩ።
3182	መስ-አኔ-ፓዳ በሱመራዊ ነገሥታት ዝርዝር ላይ የኡር መጀመርያው ንጉሥ ነበረ።
3183	ሲን-ሱሙ-ሊሺር ከ እስከ ዓክልበ.
3184	ሲን-ሻር-ኢሽኩን ከ እስከ ዓክልበ.
3185	ኡር-ዛባባ በ ሱመራዊ ነገሥታት ዝርዝር ዘንድ ኪሽ በሱመር ላዕላይነቱን በያዘበት ጊዜ የኪሽ ንጉሥ ነበር።
3186	ኤራ-ኢሚቲ ትኩስ ሾርባ እየዋጠ እቤተ መንግሥት ሞተ።
3187	ኑር-አዳድ አዲስ ሥርወ መንገሥት በላርሳ መሠረተ።
3188	በኒ-ያሚና በማሪ ዙሪያ፣ በበሊኽ ወንዝ ና ወደ ምዕራብ ከአሌፖ ደቡብ እስከ ቃቱ ድረስ ተገኙ።
3189	ሱሙ-ኤፑኽ ደግሞ ስምምነት ከሱቴያውያንና ቱሩካውያን ጐሣዎች ጋራ ተዋወሎ እነኚህ አሦርን ከምሥራቅና ደቡብ መቱት።
3190	ኡር-ናንሼ የጉኒዱ ልጅ ነበር።
3191	ሥነ-ጥበብ ድርጊት እና ውጤትን የያዘ ጥበብ ሲል ይገልፀዋል፤ ሥዕልን።
3192	ሱሙ-ኤፑኽ የያሚና ልጆችን ደገፈ እና ከሌሎች አገራት ኡርሹ፣ ኻሹምና ከርከሚሽ ጋር ተባበረ።
3193	ሱሙ-ኤፑኽ በታሪክ መዝገብ መጀመርያው የሚገባ የማሪ ንጉሥ ያኽዱን-ሊም ከጠላቶቹ መካከል ሲጠቅሰው ነው።
3194	ኡቱ-ኸጛል የኡሩክና የሱመር ንጉሥ ነበር።
3195	ባለ-ክንፍ እስፊንክስ - ከታላቁ ዳርዮስ ቤተ መንግሥት በሱሳ።
3196	ሱሙ-ኤፑኽ መጀመርያው የምናውቀው የያምኻድ ንጉሥ ነበር።
3197	አል-ቃሲም እንደዘገበውም ከራሷ ኢጅቲሃድም በመነሳት በአቡበከር፣ በዑመርና በዑስማን ዘመን ከዚያ በኋላም እስከ ሕይወቷ ፍጻሜ ትምህርቶችን ስትሰጥ ኖራለች።
3198	ሲዌ-ፓላር-ቁፓክ የመስጴጦምያ ነገሥታት እንደ ማሪ ንጉስ ዝምሪ-ሊም እንዲሁም የባቢሎን ንጉስ ሃሙራቢ 'አባት' ብለው ይጠሩት ነበር።
3199	ኣው-ባዲር፣ አው-ባድር፣ አባዲር፦ (ዑመር አርሪዳ) (በግምት ወደ ፲፫ ኛው ክ/ዘ)፦ በ ፲፫ ኛው ክ/ዘመን ውስጥ የተፃፈውና ስለ ሐረር ጥንታዊ አፈታሪካዊ ታሪክ የሚዘክረው 'ፋዝ መዲናት ሐረር' የተባለው ያልታተመ መጽሐፍ እንደሚገልጸው አባድር (ዑመር አርሪዳ) እጅግ ከተከበሩት የሐረር ሼኽዎች ውስጥ አንዱና ዋንኛው ናቸው።
3200	ሙት-አሽኩር ይቅርና ብዙ ሌሎች ሰዎች ዙፋኑን ለመያዝ ሞከሩ።
3201	ሲን-ኤሪባም በኒፑር ላይ የላርሳ ሥልጣን አስቀጠለ።
3202	አል-ባይዳዊ በጻፈው ታሪክ መጽሐፍ ደግሞ በሐመር ሦስት ፎቆች ታችኛው ለእንስሶች፤ መካከለኛው ለሰዎች፤ ላየኛውም ለአዕዋፍ ነበር።
3203	ሥነ-ሥርዓት ምህንድስና የብዙ ምህንድስና ዘርፎችን ያካተተ ውስብስብ የምህንድስና ስራዎች እንዴት በጥሩ ሁኔታ ተጀምረው እንደሚጠናቀቁ የሚያጠና ዘርፍ ነው።
3204	ሲን-ኢዲናም በመጀመርያው ዓመት ምናልባት ከአባቱ ኑር-አዳድ ጋራ የጋርዮሽ ንጉሥ እንደ ነበር ይመስላል።
3205	ሥነ-ህይወት፣ የተፈጥሮ ሰገል (ጥናት) ሲሆን የሚያጠናውም ህያው ፍጥረታትን ሆኖ፣ አቋማቸውን፣ ግብረታቸውን፣ እድገታቸውን፣ አመጣጣቸውን፣ ዝግመተ-ለውጣዊ ይዘታቸውን፣ ሥርጭታቸውን እና የመሳሰሉትን ሁሉ ያካትታል።
3206	ቤተ-ክርስቲያን አንድ ቄስ በመባዛቱ መስዋዕት እና ወይን የክርስቶስ ሥጋና ደም ይሆናሉ።
3207	ስመ-መንግሥታቸው ፡ ግርማዊ ፡ ቀዳማዊ ፡ ዓፄ ፡ ኃይለ ፡ ሥላሴ ፡ ንጉሠ ፡ ነገሥት ፡ ዘኢትዮጵያ ፡ ነበር።
3208	በጂ, ኦሮሚያ (ወረዳ) በቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።
3209	ይሄ; ቀልድ በታሪክ ጸሐፊው ተክለ ጻድቅ መኩርያ ተመዝግቦ ይገኛል።
3210	ደጃ/ገረሱ ዱኪ በአርበኝነት ከበደ ተሰማ (ደጃዝማች)(፲፱፻፷፫ ዓ/ም) ገጽ ፫፻፪ ደጃዝማች ገረሱ ዱኪ በጣልያን ፋሺስት ወረራ ጊዜ የኢትዮጵያ አርበኛ ነበሩ።
3211	ከቤ/ክርስቲያኑ አጠገብም ቤ/መንግስቱ ይገኝ ነበር።
3212	ኤች·አይ·ቪ በደም ውስጥ በመኖሩ በሰብአዊ ፍጡርነት ሊኖር የሚገባውን መብት ሊያጓድል የሚችል አንድም ምክንያት የለም።
3213	ኤች·አይ·ቪ ቫይረስ በደም ውስጥ በመኖሩ ምክንያት ሊሰማ የሚችለዉን ስሜት አውነታውን መቀበል መቻል በጣም አስፈላጊ ነው።
3214	ኤም' 'ቦይንግ ፯መቶ፵፮' ጥያራ እና የ'ፓን-አም' ቦይንግ ፯መቶ፵፮' ጥያራ በ'ካናሪ ደሴቶች፤ ቴኔሪፍ ጥያራ ጣቢያ ማኮብኮቢያ ላይ በጉም ምክንያት ተጋጭተው፣ የ'ኬ.
3215	ኤሙ' ፪መቶ፵፰ ተሣፋሪዎች በሙሉ ሲሞቱ ከ'ፓን-አሙ' ተሣፋሪዎች መኻል ፫መቶ፴፭ ሞተው ፷፩ ሰዎች ተርፈዋል።
3216	ብቀ" ያለ ከርሱ የሚከተል ነው ማለት ነው፡፡ ብቀ ማለት ብቀጥል ማለት ነው።
3217	ቋራ(ወረዳ) በአማራ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።
3218	፴፮) የከነዓን ዘር ይመስላል።
3219	ሞተ) የቀርጣግና ዋና አለቃ ነበር።
3220	ጽፎ) እንደሚተርከው፣ ሚሪና መጀመርያ በትሪቶኒስ ሀይቅ ዙሪያ ዘምታ ቄሮኔሶስ («ልሳነ ምድር») የተባለች ከተማ መሠረተች።
3221	ግድም - «የማሪና የአሹር ንጉሥ» ተባለ፤ ከርሱ በኋላ ግን አሦር ነጻ ሆነ።
3222	ግድም - ሱመር እህልን ለኤላም ከብት በመለዋወጥ የዓለም መደበኛ ገበያ ተመሠረተ።
3223	ግድም - ፈርዖን ሳሁሬ ጉዞ ወደ ፑንት ላከ።
3224	ግድም - የኤብላ ንጉሥ ኢሻር-ዳሙ የሾመ አለቃ ነበረ።
3225	ግድም - በፈርዖን ኁፉ ዘመን የፑንት ወርቅ ይጠቀሳል።
3226	አበበ - እንግዳው አጭር ነሽ ማለት ነው።
3227	ግድም - በጥንታዊ ግብጽ ሠራተኞች ከፈርዖን መንግሥት የነጭ ሽንኩርት ፣ ሽንኩርት ወዘተ.
3228	ዛይሴ - ዘርጉላኛ በኢትዮጵያ የሚነገር ኦሟዊ ተብሎ በሚታወቀው የቋንቋ መደብ የአፍሮ-እስያ ቤተሰብ የሚካለል ቋንቋ ነው።
3229	ኢሻር -ዳሙ በማሪ ላይ ከናጋርና ከኪሽ ጋራ ስምምነት ተዋዋለ፤ አለቃውም ኢቢ-ዚኪር የማሪን ሃያላት በተርቃ ውግያ አሸነፋቸው።
3230	ነቢዩ :እንዳለ "ህይወት ኖሮት ሞትን የማያይ ማን ሰው አለ?"
3231	ሆኖም 'ሁዴ' ምናልባት ሰርዴስ የቆመበት ሠፈር ስም ሊሆን ይቻላል.
3232	አንዱ 'መጥፎ ነገር ሳትሰራ ገንዘብ ማግኘት ትችላለህ' ይላል።
3233	ይህም 'ጉግል ዱድልስ' ይባላል።
3234	ግድም 'ታላቁ ሳርጎን' የኡሩክን ግድግዳ ሰብሮ ሉጋል-ዛገ-ሲን ገለበጠው፣ ሉጋል-ዛገ-ሲም በአንገት ብረትና ሰንሰለት እስከ ኒፑር መቅደስ ድረስ ተመራ።
3235	አዲሱ 'ንጉሥ' ወዲያው የአርበኞች መሪ ለነበሩት ባላምባራስ አበበ አረጋይ የራስነት ማዕርግ ሰጠ።
3236	በጊዜ 'ዎጎዶጎ' እንደ ዛሬው አጠራር 'ዋጋዱጉ' ሆነ።
3237	እስከ 'ትያውጅር' (ካራቄኔ) እና ሶስያና ድረስ ከታላቅ ባሕር አጠገብ ደረሰ።
3238	እዚህ 'ኮሎምቢያ' (የአሜሪካ አገር ምስል ሆና) ሥልጣኔ ወደ ምዕራብ ከሠፈረኖቹ ጋራ ስትመራ ነው፤ የትምህርት መጽሐፍና የቴሌግራፍ ገመድ ይዛለች።
3239	ይህም ‘የፀሐይ መሽከርከሪያ’ ተብሎ በተለይ ይከበር የነበረው ይህ ምልክት ነበር።
3240	ሰውም "እሷ ሳለች ሁላችንም መከታ እና ከለላ አግኝተን እንኖር ንበር ፣ እሷ ስትሞት ግን ትንሽ ትልቅ ሳንል ሁላችንም ሞተናል" ይላል።
3241	ቀድሞ "ብጀ" ያለ መጀመርያ ይጀምራል።
3242	ከዚያ "ፍየሌን ነብር በላት" የተባለው ሁለተኛው የጨዋታ ዓይነት ይቀጥላል።
3243	ከዛም “አለቃ መቼ መጡ?”
3244	ሎቬት “የክፍለ ዘመኑ ሩጫ ብዙ ታሪክ የተጻፈለት እና የተወራለት ውድድር ነው” ሲል አበበ ቢቂላን ደግሞ “ወደር የማይገኝለት እውነተኛ የማራቶን ሯጭ ምሳሌ ነው” ይለዋል።
3245	እሷም “ነብያችን ቀብር መዘየርን ለወንድም ለሴትም ከልክለው የነበረ ቢሆንም በኋላ አንስተዋል።”
3246	ስሙም « ሶ ርን» (እሾህ) ከዚህ ሩን ስም ተወሰደ።
3247	ሆኖም «-ማቱኑም» የሚል አጻጻፍ ትክክለኛ ቢሆን፣ ፪ኛው ሥር ምናልባት ማቱ («ጥሩ» ወይም « ድብ ») ሊሆን ይችላል።
3248	አሁን «ዳ ዩ» ከሹን ጋር እንደ ጋርዮሽ ንጉሥ ተቆጠረ።
3249	አለቃ «በሉ ንጉሱ ምን እንደሚሉ ስሙ አሉዋቸው።»
3250	ሁለቱ «ፓፓ ሚሺጋን» እና «ጄኔራል ስማይሊ» ይባላሉ።
3251	እሱም «ኧረ የሰይጣን ነው ይባላል።
3252	እሱም «ጌታዬ ባያይ እግዚአብሔር ያያል» የሚል የሚያስደነግጥ መልስ ሰጠና እንቢ አላት።
3253	ልጆቹ «የኬጢ ልጆች» ወይም ኬጢያውያን ይባላሉ።
3254	የስሙ «አክራ» መነሻ ከቃሉ «ንክራን» ( ጉንዳን ) ደረሰ።
3255	በኋላ «የብረት ዘመን» ሊባል ይችላል።
3256	ይህም «ወርቃማ ዘመን» የተባለው ነበር፤ እያንዳንዱ ግለሠብ በምግባር ስለ ሠራ ለድንጋጌዎች አስፈላጊነት ያልነበረበት ወቅት መሆኑ ታመነ።
3257	አንዱ «ጉቲዩም የጠፋበት ዓመት» ሲሆን፣ ሁለት ልዩ የአመት ስሞች ምናልባት ሕግ ስለ ማውጣቱ ይመስላሉ፤ እነርሱም «ንጉሡ ኡር-ናሙ ሥርዓቱን ከታች እስከ ላይ ያስተካከለበት ዓመት» እና «ኡር-ናሙ በብሔሩ ውስጥ ፍትሕ የሠራበት ዓመት» ናቸው።
3258	የስሙ «ኩንታል» ታሪክ በተዘዋዋሪ መንገድ መጥቷል።
3259	ከዚያ «ፋርአን» በሳፊር (ኦፊር) ልጆች ላይ ነገሠ፤ እርሱም የሳፊርን ከተማ ከወርቅ ድንጋዮች ሠራ፤ ያውም የ«ሳራኒያ» አገር ነው፤ ስለነዚህም ወርቅ ድንጋዮች፣ የዚያው አገር ተራሮችና ድንጋዮቹ ሁሉ የወርቅ እንደ ሆኑ ይላሉ።
3260	ፍቅር «ከእውነት ጋር ደስ ይለዋል እንጂ ስለ ዓመፃ ደስ አይለውም» በማለት ያሳስበናል (፲፫፡፮)።
3261	ፍሬው «የሰይጣን ዱባ» መባሉ ከዚያ ሆነ።
3262	ግድም «ሚሌሲያን» በኢቤሪያ እንደ ገዙ ይላል።
3263	ይህም «አታርሲያ» የአትሬዩስ ስም በኬጥኛ እንደ ሆነ በአንዳንድ መምህሮች ይታሥባል።
3264	በኋላ «የአላሕዚና ሰው ዙዙ» ተከተለው።
3265	ጀምሮ «የያሙትባል አባት» ሆነ።
3266	ኋላም «በኢትዮጵያ ደረጃዎች መዳቢ ድርጅት» በትርጉም አዋቂነት፥ በሕዝብ ግንኙነት ኃላፊነትና በኢንዱስትሪ ፕሮጀክት አገልግሎት ሹምነት ለአሥራ አምሥት ዓመታት አገልግሎ፣ በ፲፱፻፹፫ ዓ.ም. ጡረታ ወጣ።
3267	ዛሬም «ኔያንደርታል» ለብዙዎቹ የጥንታዊ ሰው ልጅ ዝርያ አይነት ትርዒት ያስገባል።
3268	ደግሞ «በእግዚአብሔር ፊት ኃያል አዳኝ» በመባል ይታወቃል።
3269	ጢኒስ ( ግብጽኛ ፦ /ጨኑ/) የጥንታዊ ግብጽ ከተማ ነበር።
3270	ጦራህ ( አረብኛ ፦ /ታውራት/) በእስልምና እምነት በነብዩ ሙሳ የወረደ የየሁዳዉያን ቅዱስ መጽሃፍ ነው።
3271	ኖዕል ( ኮሪይኛ ፦ 노을) በኮርያ ልማዳዊ አፈ ታሪክ በጥንታዊ ኮርያ ( ጎጆሰን ) የነገሠ ንጉሥ ወይም «ዳንጉን» ነበር።
3272	ሐማት ( አረብኛ ፦ ሐማ) የሶርያ ጥንታዊ ከተማ ነው።
3273	ናጋር ( አካድኛ ፤ በኋላ ሁርኛ ናዋር፣ አሁንም አረብኛ ተል ብራክ) በጥንት ከቅድመ-ታሪክ ጀምሮ በስሜን መስጴጦምያ (አሁን ሶርያ ) የተገኘ ከተማ ነበር።
3274	ድረስ ( ኡልትራ አጭር ) የላርሳ መጀመርያ ንጉሥ ነበረ።
3275	ድረስ ( ኡልትራ አጭር ) የባቢሎን ፪ኛ ንጉሥ ነበረ።
3276	ግድም ( ኡልትራ አጭር አቆጣጠር ) በሱመር የኡማ ከተማ-አገር ንጉሥ ነበረ።
3277	ግድም ( ኡልትራ አጭር አቆጣጠር ) ኤላማውያን እስከ ወረሩት ድረስ ቆየ።
3278	ቀዓት ( ዕብራይስጥ ፦ /ቀሃት/፤ ግሪክኛ ፦ /ካዓጥ/) በመጽሐፍ ቅዱስ መሠረት የሌዊ ልጅ፣ የእንበረም አባትና የሙሴ አያት ነበር።
3279	የቴቲ («ሖር-አሐ») እና የሚስቶቹ መቃብሮች ከናርመር መቃብር አጠገብ ተገኝተዋል።
3280	የሴት («ሙኑስ») ሁኔታ ከሴት ልጅ («ዱሙ-ሚ») ጀመሮ እስከ ሚስት («ዳም») ከዚያም ከባሏ እረፍት ብትኖር ኖሮ እስከ ጋለሞታ («ኑማሱ») ድረስ ይደርስ ነበር።
3281	ድምር (+) እና ብዜት (×) በመጠቀም በተፈጥሮ ቁጥሮች ላይ የተወሰኑ ጸባዮችን ማየት ይቻላል።
3282	ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ) በሞቱ ጊዜ ሶሐቦች እጅግ ከማዘናቸው የተነሳ ከፊሎቹ አንደበታቸው ተሳሰረ።
3283	ረሱል (ሰ.ዐ.ወ) ፈገግ አሉና እንዲህ አሏት:- የአይመን እናት ሆይ!
3284	ነብዩ (ሰ.አ.ወ)እንዲህ ሲሉ ቀጠሉ እነዚህ በምድር ላይ መላኢካ ያናገራቸዉ ምርጥ ሴቶች ኣስያ ቢንት መህዙም የፊርአዉን ሚስት፤የኢምራን ልጅ መርየም የእየሱስ (አ.ሰ) እናት ኸድጃ ቢንት ኹወይሊድ የነብዩ ሙሃመድ(ሰ.
3285	አነስ (ረ.ዐ) እንደዘገቡትም፤ “በኢስላም የመጀመሪያው የፍቅር መግለጫ ነብዩ ለአዒሻ የነበራቸው ፍቅር ነው።”
3286	ቀርሳ (ጅማ) በቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።
3287	ካራን (እንደ ዑር) የጨረቃ ጣኦት የሲን ቤተ መቅደስ መኖርያ እንደ ነበረ በማሪ መዝገቦች ይነገራል።
3288	መተማ (ወይም መተማ ዮሐንስ) በሰሜን ምዕራብ ኢትዮጵያ በሱዳን ጠረፍ ላይ ያለች መንደር ናት።
3289	ጙሹር (ወይም ጚሹር) በሱመር ነገሥታት ዝርዝር ዘንድ የኪሽ ከተማ መጀመርያው ንጉሥ ነበረ።
3290	ድንት (ወይም ድልት) በአቡጊዳ ተራ አራተኛው ፊደል ነው።
3291	አልፍ (ወይም አሌፍ) በአቡጊዳ ተራ መጀመርያው ፊደል ነው።
3292	የመን (ወይም የማን) በጥንታዊ አቡጊዳ ተራ ዐሥረኛው ፊደል ነው።
3293	ከሔሩ (ወይም ሆሩስ፣ ሖር) ወገን በመሆኑ ስሙ በሙሉ «ሔሩ ናር-መር» (ወይም ምናልባት «ሔሩ መር-ናር») ነበረ።
3294	ሌሎች (በኋላ ጄነራሎች) እንደነ አቢይ አበበ፣ አሰፋ አያና፣ ኢሳያስ ገብረሥላሴና ከበደ ገብሬ በዚሁ ትምሕርት ቤት ከመንግሥቱ ጋር የነበሩ ዕጩ መኮንኖች ናቸው።
3295	ሪናል (ወይም ሪንዳይል፣ ርዮናል) በአየርላንድ ልማዳዊ አፈ ታሪክ ዘንድ ከፊር ቦልግ የአየርላንድ ከፍተኛ ንጉሥ ነበር።
3296	ዝንብ (ዝምብ) እጅግ ሰፊ የሆነ የሦስት አጽቄ ክፍለመደብ ነው።
3297	የነሻ (ካነሽ) ንጉሥ በኩሻራ ንጉሥ ተማረከ።
3298	አባላ (ወረዳ) በአፋር ክልል የሚገኝ ወረዳ ሲሆን ከኢትዮጵያ ተራሮች ስር በስተምስራቅ ትገኛለች።
3299	ገመሬ (ጎሪላ) አፍሪካ ውስጥ የሚገኝ አጥቢ እንስሳ ነው።
3300	ሱስን (ሹሻን) የኤላም ጥንታዊ ዋን ከተማ ስም ነበረ።
3301	ጋኔን (ነጠላ) ወይንም አጋንንት (ብዙ ቁጥር) የእርኩስ መንፈስ አይነት ሲሆን ከመጽሐፍ ቅዱስ ተመዘው በተስፋፉ ጽሑፎች ላይ የዚህ መንፈስ ታሪክ/አፈ-ታሪክ ተጽፎ ይገኛል።
3302	ጉዱሩ (ወረዳ) በኦሮሚያ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።
3303	መንጅ (ወረዳ) በቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።
3304	አሶሳ (የቀድሞ ስሙ አቆልዲ) የቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል ዋና ከተማ ናት።
3305	ሜኒስ (ሜኔስ፤ ሜኒ) የግብጽ ቀድሞ ዘመን መንግሥት መጀመርያው ፈርዖን ይባላል።
3306	ቦጎታ (በረጅሙ ሳንታፌ ደ ቦጎታ) የኮሎምቢያ ዋና ከተማ ነው።
3307	የቀቲ (አቅቶይ) ስም በአንዳንድ ቅርስ ቢገኝም፣ ተወላጆቹ ሁሉ «ቀቲ» የሚል የቤተሠብ ስም ስለነበራቸው እነርሱን መለያየት አስቸጋሪ ነው፣ ሊቃውንትም ሁላቸው አይስማሙም።
3308	ጨረር (ቬክተር) ማለት በሂሳብና የተፈጥሮ ህግጋት ጥናት፣ አቅጣጫና መጠን ያለው ማንኛውም መለኪያ ማለት ነው።
3309	ቀርሳ (ሀረርጌ) በቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።
3310	ሹቡር (ሱመርኛ፡ ሱቢር፣ ሱባር፣ ሹባር፣ ሹቡር፤ አካድኛ ፦ ሱባርቱ፣ ሹባርቱም፣ ሱባርቱም፣ ሹባሪ) ከሰናዖር ወደ ስሜን በጤግሮስ ወንዝ ላይ የተቀመጠ አገር ነበረ።
3311	ሞገድ (ተንቀሳቃሽ ረብሻ) የሚያልፍበትን የቁስ አካል ሞለኪል በቋሚ ሁኔታ አቀማመጣቸውን አይቀይርም።
3312	ምሳሌ ፦ :አበበ ፦ መንገዶች እየተጣበቡ ስለሆነ ሌሎች መንግዶች መሰራት አለባቸው ።
3313	ግብጽ ፦ ቀቲ (አቅቶይ) በግብጽ ነገሠ።
3314	ነገር ፡ ግን ፡ በጽሑፍ ፡ ይበልጥ ፡ መስፋፋት ፡ የጀመረው ፡ ከአጼ ፡ ቴዎድሮስ ፡ ጀምሮ ፡ ሲሆን ፡ ለዚህም ፡ በተለይ ፡ አስተዋጽኦ ፡ ያደረገው ፡ ጸሐፊያቸው ፡ ደብተራ ፡ ዘነብ ፡ ነው።
3315	አንተ ፡ ግን ፡ በስራት፡ በሚመሩ፡ ወታደሮች፡ ታሸንፋለህ።
3316	ዕጣን ፣ ሙጫ እና ሽቶ ይዘው ወደ ግብጽ ተመለሡ።
3317	በጊኒ ፣ ኮት ዲቯር ፣ ሴራሊዮን እና በአትላንቲክ ውቅያኖስ ትዋሰናለች።
3318	ቁጥር ፪ እና ቁጥር ፬ የመጣረስ ግንኙነት አላቸው።
3319	ሞሮኮ ከ ፵፬ ዓመት በኋላ መጋቢት ፳፱ ቀን ፲፱፻፵፰ ዓ/ም በ ግርማዊ ዳግማዊ ሀሰን መሪነት ነጻነቷን ተቀዳጀች።
3320	በግሉ የ ጤና ዘርፍም ሶስት ሆስፒታሎች ማለትም ሰላም ጠቅላላ ሆስፒታል፣ ባቲ ጠቅላላ ሆስፒታል እና ኢትዮ ጠቅላላ ሆስፒታሎችን ጨምሮ በርካታ የግል ክሊኒኮች አሉ።
3321	ሐምሌ ፫ ቀን ፲፱፻፶፮ ዓ/ም አዲስ አበባ ላይ የተካሄደው የኢትዮጵያ የኦሎምፒክ ማጣሪያ ውድድር በአበበ አሸናፊነት፤ በሁለተኛ ደረጃ ደግሞማሞ ወልዴ እና ሦስተኛ የወጣው ደምሴ ወልዴ ወደ ቶክዮ እንደሚጓዙ ሲረጋገጥ በመላው ዓለም ኢትዮጵያ አንድ ብቻ ሳይሆን ሦስት ኃይለኛ ተወዳዳሪዎች እንዳላት ተሰማ።
3322	ሐምሌ ፳ ቀን ፲፰፻፴፱ ዓ/ም ነጻነት አወጁና ግዛቷ የላይቤሪያ ሪፐብሊክ ሆነች።
3323	ሐምሌ ፪ ቀን ፲፱፻፺፫ ዓ/ም በዛምቢያ ዋና ከተማ ሉሳካ ላይ የተካሄደው የድርጅቱ ስብሰባ የአፍሪቃ አንድነት ድርጅትን በአንድ ዓመት ውስጥ በአፍሪቃ ኅብረት ለመተካት የተስማማበትን ዓላማ ግብ የሚያደርስ ዋና ጸሐፊ ሲመርጥ ዘጠነኛውና የመጨረሻው ዋና ጸሐፊ ሆነው የተመረጡት የኮት ዲቯር ተወላጁ አማራ ኤሲ ናቸው።
3324	ሐምሌ ፩ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፫፻፩ ኛው ቀን ነው።
3325	ነሐሴ ፲ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፫፻፵ ኛው ቀን ሲሆን የክረምት ወቅት ፵፭ኛው ቀን ነው።
3326	ኅዳር ፱ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፷፱ኛ ቀን ነው።
3327	ኅዳር ፲ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፸ኛው እና የመፀው ወቅት ፵፭ተኛው ቀን ነው።
3328	ነሐሴ ፱ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፫፻፴፱ ኛው ቀን ሲሆን የክረምት ወቅት ፵፬ኛው ቀን ነው።
3329	ነሐሴ ፭ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፫፻፴፭ ኛው ዕለት ሲሆን የክረምት ወቅት ፵ኛው ዕለት ነው።
3330	ሐምሌ ፬ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፫፻፬ኛው ቀን ሲሆን የክረምት ወቅት ፱ኛው ቀን ነው።
3331	ሐምሌ ፮ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፫፻፮ኛው ቀን ሲሆን የክረምት ወቅት ፲፩ኛው ቀን ነው።
3332	ኅዳር ፭ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፷፭ተኛው እና የመፀው ወቅት ፵ኛው ቀን ነው።
3333	ኅዳር ፮ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፷፮ተኛው እና የመፀው ወቅት ፵፩ኛው ቀን ነው።
3334	ጳጉሜ ፮ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር በወንጌላዊው ሉቃስ ስም በተሠየሙት እና በየአራት ዓመቱ በሚደገሙት ሰግር ዓመታት ብቻ የሚውል የዓመቱ የመጨረሻውና ፫፻፷፮ኛው ቀን ሲሆን የክረምት ወቅት ፸፩ኛው ቀን ነው።
3335	ደግሞ ጉ ጪን የተባለውን የሙዚቃ መሣርያ እንዳደረጀ ተብሏል።
3336	አሁን ዩ ወይም «ዳ ዩ» (ታላቁ ዩ) ከሹን ጋር እንደ ጋርዮሽ ንጉሥ ተቆጠረ።
3337	ማጋኖ ፣ ሐላሌ ( እውነት) እና አካካ ( አባቶች፣ አያቶች፣ ቅድመ አያቶች) የእምነታቸው ምሰሶዎች ናቸው።
3338	ግዕዝ ፡ እስከ ፡ ፲ ኛው ፡ ክፍለ-ዘመን ፡ መጀመሪያ ፡ ድረስ ፡ ዋነኛ ፡ የመግባቢያ ፡ ቋንቋና ፡ ልሳነ ፡ ንጉሥ ፡ ነበር።
3339	ያውም ፡ አንድ ፡ ነው ፡ አለ።
3340	ይህም ፡ ፊደል ፡ ደግሞ ፡ ዛሬ ፡ ለአማርኛ ፣ ለትግርኛ ፡ እና ፡ ለሌሎችም ፡ ቋንቋዎች ፡ ይጠቀማል።
3341	ኃይሌ ፡ ገብረ ፡ ሥላሴ ፡ እስካሁን ፡ ድረስ ፡ ፳ ፮ ፡ የዓለም ፡ ክብረ-ወሰኖችን ፡ ሰብሯል።
3342	መዳብ ፣ ብረት ፣ ብርና ወርቅ በክብደት ለመግዣ ቢጠቀሙም፣ ሰዎች ውዱን ብረታብረት ከርካሹ ጋራ ስላቀላቀሉት በአማካኝ ጥረቱ እየቀነሰ ሄደ።
3343	አዲስ ፡ አበባ ፡ የኢትዮጵያ ፡ ዋና ፡ ከተማ ፡ ስትሆን ፡ በተጨማሪ ፡ የአፍሪካ ፡ ሕብረት ፡ መቀመጫ ፡ እንዲሁም ፡ የብዙ ፡ የተባበሩት ፡ መንግሥታት ፡ ድርጅት ፡ ቅርንጫፎችና ፡ ሌሎችም ፡ የዓለም ፡ የዲፕሎማቲክ (የሰላማዊ ግንኙነት) ፡ ልዑካን ፡ መሰብሰቢያ ፡ ከተማ ፡ ናት።
3344	ኋንግ ዲ በይፋ የቻይና ንጉሥነት ማዕረግ ወሰደ፤ የዘውድና ቤተ መንግሥት ሥርዓት ጀመረ።
3345	ሉላያ ከ እስከ ዓክልበ.
3346	ተፈሪ ፡ መኰንን ፡ ሐምሌ ፲፮ ፡ ቀን ፡ ፲፰፻፹፬ ዓ.ም. ፡ ከአባታቸው ፡ ከልዑል ፡ ራስ መኰንን ፡ እና ፡ ከእናታቸው ፡ ከወይዘሮ ፡ የሺ ፡ እመቤት ፡ ኤጀርሳ ፡ ጎሮ ፡ በተባለ ፡ የገጠር ፡ ቀበሌ ፡ ሐረርጌ ፡ ውስጥ ፡ ተወለዱ።
3347	አይጥ ፣ የሌሊት ወፍ ፣ ሜንጦዎች፣ አእዋፍ ( ዶሮ የሚያህሉት ድረስ)፣ እንሽላሊት ፣ እባብ ፣ እንቁራሪት ፣ የእግዜር-ፈረስ፣ ጢንዚዛ፣ ሸረሪት ፣ አርባ እግር፣ ጊንጥ ፣ የሳት ራት የመሳሰሉትን ሁሉ ይበላሉ፡፡ ፍራፍሬና የአበባ ወለላም ይበላሉ።
3348	ሴሮሕ ፣ ናኮርና ታራ ሁላቸው በዛ ይኖሩ ነበር።
3349	ወርቅ ፣ የዝሆን ጥርስ እና መዳብ ይሸጡ ነበር።
3350	ዑመር ረ ዲየላሁ ዐንሁ አንድ ሰዉ ቅፍለቱን እንዲያናግር አዘዙ።
3351	ዑመር ረ ዲየላሁ ዐንሁ እጅግ በጣም ተናድ ደዉ በግመላቸዉ አጠገብ ይንጎባ ለሉ ጀመር።
3352	ይህም በ መጽሐፈ ኩፋሌ ውስጥ ከተገኘው ዜና መዋዕል ጋር ልክ ይስማማል።
3353	ወርቅ ፣ ዕጣንና ከርቤም በገነት መኖራቸውም ይጠቀሳል።
3354	አኒዮ ዳ ቪተርቦ ያሳተመው ዜና መዋዕል እንዳለው፣ ዲዮኒስዮስ የሊቢያ ንጉሥ ሃሞንና የቁባቱ አልማንጤያ ልጅ ነው፤ የሃሞንም ሚስት ሬያ ተቆጥታ ልጁ ወደ ኒሳ በሥውር እንዲታደግ ተላከ።
3355	ኦሪት ፡ ዘጸአት የመጽሐፍ ቅዱስ ብሉይ ኪዳንና የኦሪት ሁለተኛው መጽሐፍ ነው።
3356	ለብዙ ሺ ዓመታት ኢትዮጵያ ብቻዋን በአኅጉሩ ውስጥ ከአውሮፓውያኖች የቅኝ ግዛት ቀንበር ውጪ ቆይታ የሙሶሊኒ ፋሺስት ኢጣልያ በ፲፱፻፳፰ ዓ/ም ወርራት በነበረ ጊዜ አርበኞች ልጆቿ ውድ አገራቸውንና ነጻነታቸውን አሳልፈው ላለመስጠት አምስት ዓመታት ሙሉ ተዋጉ።
3357	ዶላር የ አሜሪካ የመገበያያ ገንዘብ መጠሪያ ነው።
3358	ኦሪት ፡ ዘፍጥረት ፡ ፳፱ ፡ በግዕዝ ፡ መጽሐፍ ፡ ቅዱስ ግዕዝ ፡ በአፍሪካ ቀንድ ፡ በኢትዮጵያና ፡ በኤርትራ ፡ በጥንት ፡ የተመሠረተና ፡ ሲያገለግል ፡ የቆየ ፡ ቋንቋ ነው።
3359	ሄኖክ ፡ መጀመርያ ፡ ቃሎች ፡ በጽሕፈት ፡ በግዕዝ ፡ የጻፈ ፡ እንደ ፡ ነበር ፡ ስለሚባል ፣ ይህ ፡ ቃል ፡ በማንኛውም ፡ የሰው ፡ ልጅ ፡ ቋንቋ ፡ ከሁሉ ፡ አስቀድሞ ፡ የተጻፈ ፡ መሆኑ ፡ በብዙዎች ፡ የኢትዮጵያ ፡ ሊቃውንት ፡ ይታመናል።
3360	ግዕዝ ፡ የተጻፈው ፡ በግዕዝ ፡ ፊደል ፡ አቡጊዳ ፡ ነው።
3361	ቁጥር ፦ ለመቁጠር ወይም ደግሞ ለመለካት የምንጠቀምበት የሂሳብ ቁስ ነው።
3362	የሰው ና የተለያዩ እንስሳትን ጥርስ አጠቃላይ ቁጥር ለማስላት የራሱ የሆነ ቀመር አለው።
3363	ግዕዝ ፡ ከአማርኛና ፡ ሌሎች ፡ ኢትዮ-ሴማዊ ፡ ቋንቋዎች ፡ ጋር ፡ ሲወዳደር ፡ «ንጹሕ» ፡ ሴማዊ ፡ ቋንቋ ፡ ነው።
3364	ሐምሌ ፴ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፫፻፴ ኛው ዕለት ነው።
3365	ነሐሴ ፪ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፫፻፴፪ ኛው ዕለት ነው።
3366	የያሁ ኢ-ሜይል፣ ያሁ ዌብሳይት ማውጫ እና ሌሎች አገልግሎቶችን ያቀርባል።
3367	፳፻፩ ዓ/ም - ጥቁር አሜሪካዊው ሙዚቀኛና ተዋናይ አይዛክ ሄይስ በዚህ ዕለት አረፈ።
3368	፲፱፻ ዓ/ም - የሐረር ገዥ የነበሩት ደጃዝማች ይልማ መኮንን (የራስ መኮንን የመጀመሪያ ልጅ እና የቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ታላቅ ወንድም) አርፈው ቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን በአባታቸው መቃብር ተቀበሩ።
3369	፳፻፫ ዓ/ም - በሁለት ትላልቅ የኢትዮጵያ ሕዝባዊ ድርጅቶች የመሪዎች መፈንቅል ተፈጸመ።
3370	እንደ ዶ/ር ኣበራ ሞላ ገለጻ ግን ሆሄያቱ ሞክሼዎች ስላልሆኑ መብታቸው መከበር ኣለበት ነው።
3371	ደራሲ ዶ/ር ሀዲስ ዓለማየሁ (ሃዲስ ኣለማየሁ) ከአባታቸው ከቄስ ዓለማየሁ ሰለሞን እና ከእናታቸው ከወይዘሮ ደስታ ዓለሙ በደብረ ማርቆስ አውራጃ በጎዛመን ወረዳ በእንጾር ኪዳነ ምኅረት ቀበሌ በጥቅምት ፯ ቀን ፲፱፻፪ ዓ.ም. ተወለዱ።
3372	ክቡር ዶ/ር ጥላሁን ገሠሠ ከተጫወታቸው ሙዚቃዎች ውስጥ “ስቆ መኖር”፣ “እውነት ማሪኝ”፣ የሚሉትን ግጥሞች፣ “ዋይ ዋይ ሲሉ”፣ “ውሸት ለመናገር”፣ “ልብሽን ለአፈርሰው”፣ “ኮቱሜ”፣ የሚሉትን ዘፈኖች ግጥምና ዜማዎች የደረሰው ሌ /ኮሎኔል ሣህሌ ደጋጎ እንደሆነ ይታወቃል።
3373	ክቡር ዶ/ር አርቲስት ጥላሁን ገሠሠ ( መስከረም ፲፯ ቀን ፲፱፻፴፫ እስከ ፳፻፩ ዓ.ም.) ዝነኛ ኢትዮጵያዊ ዘፋኝ ነበር።
3374	፳፻፩ ዓ/ም በአሜሪካ የኢሊኖይ ገዥ ሮድ ብላጎዬቪች በብዙ ወንጀሎች ተከሶ በፌዴራል ህግ አስከባሪዎች ተያዘ።
3375	ቢሾፕ ዶ/ር ተክለማርያም ገዛኸኝ ወይም ቄስ ተክለማርያም ገዛኸኝ የኢትዮጵያ ሐዋርያዊት ቤተ ክርስቲያን የመሠረቱና ባሁኑ ጊዜ የዓለም ሐዋርያት ህብረት አስተዳዳሪ ናቸው።
3376	ሆኖም የ/ዝ/ ድምጽ በግሪክኛ ስለተገኘ፣ በጊዜ ላይ የግሪክ ወይም የሌሎችም ቋንቋዎች ቃላት በሮማይስጥ ለመጻፍ የ/ዝ/ ምልክት አስፈላጊነት እንደገና ታየ።
3377	በዚህ ት/ቤት ታሪክ ታይቶም ተሰምቶም በማይታወቅ ስኬት ከፍተኛ ውጤት በማምጣት ትምህርቱን አጠናቀቀ።
3378	ሮቤል ተ/ማሪያም ባሁኑ ጊዜ በእሱና በታላቅ ወንድሙ በውስካንሰን የተቋቋመው ኢትዮጵያ ብሔራዊ ስካይ ፌዴሬሽንእስከ አገር ቤት ድረስ እውቅና እንዲያገኝ የበኩሉን ጥረት እያደረገ ነው።
3379	ባህታ ገ/ሕይወት ሚያዚያ ፳፯ ቀን ፲፱፻፴፭ ዓ.ም. በትግራይ ክፍለ ሀገር አዲግራት ከተማ ተወለደ።
3380	ለዚች ቤ/ክርስቲያን መግቢያ አንድ መንገድ ብቻ ነው።
3381	ደብል ዩ.ኤን በማድመጥ ከታዳጊነት ዘመኑ ጀምሮ ከሚያደንቀው ከዶክተር ድሬ ጋር አንድ አልበም ላይ መሥራታቸው አስፈርቶት ነበር፦ "በጣም መለማመጥ አልፈለግኹም ነበር.
3382	ንጉሱ ከ"ሌት እስከ ምሸት በራሳቸው እጅ ድንጋይ ይፈነቅሉ እንዲሁም ጎርባጣውን ክፍል ያቃኑ" ነበር።
3383	ግቡም የ"በላይ ሰው"ን ማስተማር አቁሞ እራሱ የበላይ ሰው ለመሆን ነበር።
3384	ሓዲስ የ“ኧ”ን ግዕዞች ብቻ ይዤ እርባታቸውን ጥያለሁ ቢሉም “ኧ” የግዕዝ ቤት ቀለም ኣይደለም።
3385	ሆኖም ከ«????» በቀር እነዚህ ሁሉ በሮማይስጥ ቆዩ።
3386	ዓለሙ በ«ባለሙያ ንድፈኛ» መፈጠሩ ለእግዚአብሔር ሕልውና ማስረጃ ያህል መሆኑ በእርግጥ ጥንታዊ አስተያየት ነው።
3387	ረቂቅ ፩) ሁሉም ሰው ኬኒያዊ ነው።
3388	ረቂቅ ፬) አንድ አንድ ሰዎች ኬኒያዊ ናቸው።
3389	ረቂቅ ፫) አንድ አንድ ሰዎች ኬኒያዊ አይደሉም።
3390	ነገር አዱ ---ፀር/ጠላት ኻልስጋጝ --የማይታይ እኒ ወኒ ------ይህ ምንድን ነው?
3391	በኋላ ግን 'አ' የሚለውን አናባቢ ብቻ ሊያመልከት መጣ።
3392	አንድ ጊዜ 'ኤንኪ' የተባለውን አምላክ ኗሪ ያለባቸው አገሮች ሁሉ ወደ አንድ ቋንቋ እንዲመልሳቸው ይለምናል።
3393	በዚህ ጊዜ ‘ሙስቲ’ በሚባል የኢጣልያ መቶ ዓለቃ የሚታዘዙ ሁለት መቶ ሶማሌያዊ ወታደሮች የኢትዮጵያን ድንበር ጥሰው፤ ከሺህ በላይ የውሐ ጉድጓዶች የነበሯትን፤ በኢትዮጵያ ክልል ውስጥ ያለችውን ወልወልን ከበዋት ተገኙ።
3394	የሰው ልጅ "አዕምሮ" ከሆነ ወዲህ ስራው ሁሉ በቀመር የተወጠረና ምንም ስሜት የማይቀስቀስ ሆነ።
3395	ቀደም ሲል “የተቀባ ፓትርያርክን ሞት ብቻ ነው የሚሽረው” የሚለውን እምነት በሚቃረን ሁኔታ ከሥልጣን አውርደው “የተቀባ ፓትርያርክ ሳይሞት በላዩ ላይ ሌላ ፓትርያርክ አይሾምም” የሚለውን ሁለተኛውን እምነት ጥሰው ሰኔ ፴ ቀን ፲፱፻፷፰ ዓ/ም ሦስተኛው ፓትርያርክ እንዲሾሙ አደረጉ።
3396	አንድ ሰው «እኔ ህልው ነኝ» ወይም «በርግጥ እኔ አለሁ» ሲል «እኔ» የሚለው ቃል የሰውየውን ነፍስ ያጠቅሳል።
3397	ይህም ነሂ «የከተማ ሻለቃ» የሚመስል ማዕረግ እንደ ነበረው ይታወቃል።
3398	ከዚህ ጋር «ትሪቶን» የሚባል ወንዝ ይፈስበት ነበር።
3399	ሌላው ስም («የሆሩስ ስም») አይታወቅም።
3400	ደብረ ሲና (ወረዳ) በአማራ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።
3401	እንደ ዊኪ (ፈጣን) የመረጃ ፍይልነታቻው በውኪፔዲያ ውስጥ የሚገኙ መጣጥፎች በሁሉም ረገድ የተሟሉ ናቸው ብሎ ለመገመት ያዳግታል።
3402	ቁርፋ ጨሌ (ወረዳ) በቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።
3403	ምሳሌ ፫፡ * መሰረት ሰው ካላይደለች፣ መሰረት ተራራ ናት።
3404	አረቂ ማር ና ቅቤ በማምረት የታወቀች ከተማ ናት።
3405	ዮሐን ጋሌ ለ ቬይ በተነበየው ስፍራ ላይ መነጽሩን በማለም ነፕቲዩን የተሰኘችውን ፈለክ ለማግኘት ቻለ።
3406	በራሱ ላይ ና በእጁ የባንዲራ መሓረብ በማሰር በየአደባባዩ ከመታየቱም ሌላ በየራዲድዮ ጣቢያዎችና በየፓልቶክ ሩም ውስጥ ጸረ ኢሕአዴግ አስተያየቶች እየሰጠ ከዘፋኝነት ወደ ሙሉ ጊዜ ፖለቲከኛነት በይፋ ተሸጋገረ።
3407	ነገር ግን በ ሳይን አስረካቢ ትርጉም መሰረት፡
3408	በዚህ ጊዜ ፥ ኤምኔም እና ኪም ስኮት ወንጀል በሚዘወተርበት ሰፈር ውስጥ አብረው ይኖሩ ነበር።
3409	የሰው ልጅ ፣ በጊዜና በቦታ የተወሰነ ሲሆን ፣ ስጋን ለመስዋእት ማቅረብ ከዘመን -ዘመን የሚሻገር የሐጥያት ስርየት አያመጣም ።
3410	እዚህ ላይ ፣ እየሱስ ክርስቶስ እራሱ ፣ ስለስቅለቱ ሲናገር እራሱን በመከፋፈል በስጋ ሞትኩ አላለም ፣ ይልቁኑ ፊተኛውና መጨረሻው ሲሆን ፣ ለዘላለምም ሕያው ሲሆን ሳለ ፣ በመስቀል ላይ መሞቱን ያለክፍፍል ፣ በተዋህዶ አስረድቷል ።
3411	በዚህ ጊዜ ቁ ረይሾች አትኩረዉ ተመለከቱት።
3412	በዚህ ጊዜ ፥ የኤምኔም የግጥም ዘይቤ እንደ ናስ እና ኤዚ የተባሉ የራፕ ሙዚቃ አቀንቃኞች አይነት ዘይቤ ነበር።
3413	ይህን ትተ ህ አዱንያን ከመረጥክም ምንኛ አ ሳዛኝ ሰዉ ነህ!
3414	እዚህ ላይ የ(":") ምልክት ትርጓሜው "ሆኖ ሲያበቃ" እንደማለት ነው።
3415	ከዚያ ስሙ ወደ 'ሳንቶ ዶሚንጎ' ተመለሠ።
3416	ነገር ግን ስለ «ሞድ፣ ቶድ፣ ትራይጥ» ብዙ አይነት ልዩ ልዩ ተጨማሪ ነጥቦች ይሰጣል፤ እነዚህም በጠቅላላ ብዙ ዓውደ ምንባብ አይሰጡም።
3417	ተፈራ ካሣ ወደ ፷ የሚጠጉ ዜማዎችን እራሱ ደርሱ በዛ ያሉ ደግሞ በሰው የተደረሱለትን ተጫውቷል።
3418	ነገር ግን ለዚ ህ ዉለታቸዉ ጦሬን ላስቀምጥና ከአብዱል መሊክ ኢብን መርዋን ጋር የትብብር ቃል እንድገባ መስማማት አለብኝ።
3419	በዚህ ጊዜ አያ ጅቦ "ከምትቀብሩት ለምን አትበሉትም?"
3420	አንድ ድረ ገጽ ድረ ገጽ በድረ ገጽ መረብ የሚገኝ ፋይል ነው።
3421	አንድ ተራ ሰው ልጅ ሌሎቹ ሁሉ በእውነት ምን ምኑን እንደሚያሥቡ ለማወቅ ስንኳ ይሁንና ለማስተዳደር በፍጹም አለመቻሉ ግልጽ ስለሚሆን፣ ይህ ኹኔታ የህሊና ነጻነትን ለመከልከል ለሚያስቡ ሰዎች ጽኑ መሰናከል ነው።
3422	ነገር ግን ይህ ሁሉ ከአፈ ታሪክ የሚገኝ በመሆኑ፣ ብዙ ተጨማሪ መረጃ የለም።
3423	ነገር ግን ብዙ ጊዜ ሰዎች ሊኒክስ ብለው የሚጠሩት ከዩኒክስ የሚባለው ኦፕሬቲንግ ሲስተም የተወለዱትን ኦፕሬቲንግ ሲስተሞችን ነው።
3424	ቀደም ሲል ከገ ዛዉ ፈረስ በስተቀር አንዳችም ሀብ ት አልነበረዉም።
3425	ከዚያ ምን ብሎ ነው አለቃ የሰደባችሁ ይላሉ ምኒልክ።
3426	በዚያ ቀን ግን ዋና ከተማው ወደ ጘልሩሙድ፣ መለከዖክ ተዛወረ።
3427	ከሌላ ሰው ልጅ ሁሉ ጠንካራ ሆነ።
3428	ሆኖም ግን ይህ መሪ በበሽታ ስለሞተ በሻራ በሱ ቦታ ተሾመ።
3429	እግር ሄዶ ሄዶ ካር ጉድጓድ ይገባል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
3430	አንድ ቀን ዛፍ ላይ ተለቁን የሚመግብ ወፍ አየች ከዛም በራስዋ ሂወት ተረጎመችዉ አልላህበሰበብ አድርጎ የፈለጉትን እንደሚሰጥ አስታወሰች ክዛም ለአላህ ልጅን እንዲአሞላላት ተማጸነችዉ.
3431	ነገር ግን ድል ሆና ለልጅዋ ለኒንያስ ዙፋኗን ተወች ነበር።
3432	ሆኖም ጥር ፲፯ ቀን ፲፱፻፷፫ ዓ/ም ፕሬዚደንት ኦቦቴ ሲንጋፖር ላይ ይካሄድ በነበረው የ”ኮመን ዌልዝ” ርዕሰ መንግሥታት ስብሰባ ላይ ሲሳተፉ በጄኔራል ኢዲ አሚን የተመራ ወታደራዊ መፈንቅለ መንግሥት ከሥልጣን አስወገዳቸው።
3433	በዚህ እዥ ነው ወይ ከኋላቸው ዝቅ ብለው፣ አሊያም ከቆመ ነገር ጋር ተሻሽተው ምልክት የሚያደርጉበት።
3434	ትልቁ ዳቦ ሊጥ ሆነ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
3435	ቁንጫ ሞኝ ናት ቀን ትበራለች ተለቃቅማ ታልቃለች የአማርኛ ምሳሌ ነው።
3436	አዳሚ ቱሉ እና ጂዶ ኮምቦልቻ በቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።
3437	አንድ ቀን ጧት ወደ ቤተክርስቲያን ሲሄዱ አይታ ቀጥፋ ወሰደችባቸው።
3438	ለዚህ ነው ብዙ ጊዜ የኢንቬስትመንቱ ባንክ ደላላ በቅድሚያ ስለገበያው ሁኔታ ማወቃችሁን ማረጋገጥ የሚፈልገው።
3439	ቀጨሞ ብዙ ጊዜ በደጋ ጫካ ዳር አካባቢ ይገኛል።
3440	ጸሀይ ሳለ ሩጥ አባት ሳለ አጊጥ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
3441	ነገር ግን ይህ አሣብ ብዙ ክርክር አገንቷል።
3442	የዚሁ ዋሻ ስም በዚህ ቦታ ተጠልለው ይኖሩ ከነበር የእስልምና መሪ፣ ከሼክ ኡምር ይመጣል።
3443	አንድ ሰው ያለ ትዳር ውል ጋላሞታን ቢወስድ፣ ብር መክፈል የለበትም።
3444	ጆሮህ የት ነው ቢሉት እዚህ አለ አሉ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
3445	ነገር የሻ ዳኛ አምጡ ይላል የዶሮ ሻኛ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
3446	እዚህ ላይ ባሊ እንደ ማሽን እንጂ እንደ ቤት እቃ አይደለም።
3447	እሷም እሺ ብላ አንድ የበግ አጎዛ ሰጠቻቸው።
3448	ጉማራ እና ርብ ወንዝ ይህን ክፍል ሲያካልሉት ለጣና ሐይቅ ያለው ቅርበት ደግሞ የውሃ ሃብቱን ያጎላዋል።
3449	በኋላ ግን እኔ አኒታ ታላቁ ንጉሥ ጣኦታችንን ከዛልፓ ወደ ነሻ መለስኩት።
3450	የሰው ልጅ ነፃ ፈቃድ መጠን ከእንስሳ ይልቅ እጅግ ስለሚበልጥ፣ የደመነፍሳችን መጠን እንዲህ ከነርሱ ያንሳል፣ ደመነፍሳችንንም በነጻ ፈቃዳችን ማገልበጥ እንችላለን።
3451	ነገር ግን ይህ እንደ ዛሬው እንግሊዝኛ በጣም አልመሰለም።
3452	በሰው ልጅ ልብ ውስጥ አራቱ እልፍኞች፣ በሁለት ይመደባሉ፣ እነርሱም ሁለቱ አትርየሞች እና ሁለቱ ቬንትሪክሎች ናቸው።
3453	ነገር ግን ጋሽ ደበበ ሁሉንም «ልዩ» ነገር እንደነበር የማያውቁት እንዲያውቁት ያስፈልጋል።
3454	ሆኖም ግን ይህ የዛር መንፈስ ብዙ ጊዜ የሚታየው በድሃውና በተጨቆነው የህብረተሰብ ክፍል ነው።
3455	ዘጠኝ ሞት መጣ ቢሉት አንዱን ግባ በለው አለው የአማርኛ ምሳሌ ነው።
3456	ዘጠኝ ሞት መጣ ቢሉት አንዱን ግባ በለው የአማርኛ ምሳሌ ነው።
3457	የኖህ ልጅ ካም መሞት እንዲህ ነበር ዮሐንስ ዴ ቪቴርቦ ጥንታዊ ነው ብሎ ያሳተመው ዜና መዋዕል እንደሚነግረን።
3458	ግዕዝ ወደ እጅ ስልክ ሲገባም የግሉ የማቀነባበሪያ (የግዕዝኤዲት) ገበታ ኖሮት ስልኩን በፊደሉና ከላቲን ጋር በመጋራት እንዲሠራ ኣደረጉ።
3459	ነገር ግን ቀስ በቀስ ሀገሩዋ እያገገመች ነው።
3460	ኒፑር ግን ወደ ላርሳ ተወዳዳሪ ወደ ኢሲን ንጉሥ ኡር-ኒኑርታ ስለ ተመለሠ፤ አቢሳሬ «የሱመርና የአካድ ንጉሥ» የሚለውን ማዕረግ አልደፈረም።
3461	ነገር ግን ዋጋ ያለው የቡዲስም ሥነ ስርዓት ለአገልጋይና ለሠራተኛ ትግዕስት፣ ለአስተማሪ ክብር፣ ለሕያው ነገሮች ጥንቃቄ፣ ለባሕታዊ ልግሥና ማሳየት ይገባል።
3462	ሆኖም ግን አፈ ጠባብ ስለነበር አንድ ጊዜ እንደተኮሰ መድፉ ፈንድቶ ከጥቅም ውጭ ሆነ።
3463	ልጅና ጦጣ ውሀ ይጠጣ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
3464	ያሪም ሊም ወደ ደርና ድንቅቱም ንጉሥ የላከው ጦርነት ዐዋጅ በጽላት ተገንቷል፤ ፭ መቶ የያምኻድ መርከቦች በድንቅቱም ለ፲፪ ዓመት እንደ ቆዩ፣ የያምኻድ ሠራዊት ደርን ለ፲፭ አምመት እንደ ረዱ ይጠቅሳል።
3465	አሁን ግን ይህ ሁኔታ ተቀየረ፤ የኡርም ንጉሥ መስ-አኔ-ፓዳ ተነሥቶ ኡሩክን፣ ኪሽን፣ ኒፑርንና መላ ሱመርን ያዘ።
3466	ሴትና ዶሮ ዱር ከሄዱ ቤታቸውን ይክዳሉ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
3467	ጋቦን ወደ ውጭ አገር የሚላካቸው ምርቶች በተለይ ፔትሮሊየም ፣ እንጨት ፣ ማንጋኒዝ እና ዩራኒየም ናቸው።
3468	ነገር ግን ይህ ዐዋጅ በእስፓንያ መንግሥት አልተቀበለም።
3469	የማሪ ሰው እና የኤላም ሰው በአገሩ ንጉሥ ሳርጎን ፊት ለማገልገል ቆሙ።
3470	ለበጋ ጥጃ ውስ አነሰው ወይ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
3471	የዱዊ ፊን ልጅ ነበር፣ ቂም በማብቀል የአባቱን ገዳይ ሙይረዳኽ ቦልግራኽ ከገደለ በኋላ፣ በከፍተኛ ንጉሥነት ተከተለው።
3472	አንድ ቂጣ እና የወይን ጭማቂ ብቻ ይጠቀማል።»
3473	ሁሉም ጎሳ እና ቤተሰብ ከራሱ ወገን ነብይ እንዲወጣ ይመኝ ነበር።
3474	ከነሱ ጋር ሆኜ ለለውጥ ስዋጋ ብሞት ይሻለኛል ብዬ ወስኛለሁ።"
3475	ሁዋላ ላይ ግን እሳቸው አዲስ አበባ በቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ትእዛዝ ተቀይረው መጥተው እሱ የኮተቤ ተማሪ ከሆነና የትምህርት ውጤቱም እስደሳች ሲሆን የቀድሞ ቅዋሜያቸውን ሳያላሉት አልቀሩም።
3476	ዱቄቱ ወደ ማር ሲጨመር ለጥሩ መጠት ያደርጋል።
3477	በዚህ ቀን ቂም ያለበት ተማሪ ቂሙን የሚወጣበት ነው ተብሎ ይታመናል።
3478	ቀድሞ ልጇ ሞቶ ተነሳ፣ አረገ እያሉ ሲያስቸግሩን ይኖራሉ: ደግሞ አሁን እሷም ተነሳች፣ አረገች ሊሉ አይደል በማለት አይሁድ ተሰባስበው አስከሬኗን ለማቃጠል ሲተናኮሉ እግዚአብሔር በተአምር ከነዚያ አይሁዶች አድኗቸዋል ።
3479	በሌላ ቦታ ግን ኦሲሪስ አፒስ ቡሲሪስን በፊንቄ ላይ እንደ አገረ ገዥ ሾመው ይላል።
3480	መሄድ በጋ ነው መቀመጥ ክረምት ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው።
3481	ነገር ግን ይሄ ደብዳቤ ስህተት ነበር ምክንያቱም የካፒቴን ካሜሮን ሹመት የንግስቲቷ ቆንጽላ በኢትዮጵያ የሚል ነበርና።
3482	ነገር ግን ይህ ተደርጎ ካልሆነ፣ ቀሪ እዳን ቀስ በቀስ ለመክፍል የሚያስችል ስምምነት ከዕዳ-ሰጪው ጋር መግባት ጥሩ ነው።
3483	የወሎ ዋና ዋና መሪወች ከተማረኩ በኋላ አመጽ እንዳያስነሱ በቴወድሮስ መቅደላ ላይ ታሰሩ።
3484	እቺም ቂጥ ሆና ስንጥቅ ተበጀላት የአማርኛ ምሳሌ ነው።
3485	ሆኖም ግን ልጅ ምኒልክ በቴዎድሮስ እጅ በመውደቁና ቴዎድሮስም እንደልጃቸው ሊያሳድጉት ቃል በመግባታቸው የካቲት ፲፰፻፵፰ ዓ/ም ላይ አንኮበር ሲገቡ በቀሳውስትና አንኮበር መሪወች ዘንድ ተቀባይነትን አገኙ።
3486	ሆኖም ግን ይህ ሰበካው ተቀባይነት አጣ።
3487	በኋላ ላይ ግን ሶሐቦች የርሳቸውን ሐሳብ ደገፉ።
3488	በዚህ ጊዜ ላይ ሊንከን ለአመጸኖቹ ባርዮች ነጻነት አዋጁ።
3489	የሗላ ሗላ ግን ወደፊት የሚሆነውንና የሚመጣውን ከነመፍትሔው ጭምር በግጥም ይተነብዩ እንደነበርና በዚህም ምክንያት ነገሥታቱም፣ መሳፍንቱም፣ ትንሹም ትልቁም እሳቸውን መጀን ማለት እንደጀመሩ ይነገራል።
3490	እርሱ ግን ሥነ እውቀትን ፣ ሥነ ምግባርንና ፖለቲካን በመመርመር የፍልስፋናን አድማስ በጣም አስፍቶታል።
3491	ኅዳር ፲፬ ቀን ፲፱፻፳፯ ዓ/ም በኦጋዴን ክልል በኢትዮጵያ እና በኢጣሊያዊ ሶማልያ ያለውን ድንበር እንዲያሠምሩ የተላኩት የብሪታንያ እና የኢትዮጵያ ልዑካን በዚሁ ክልል ውስጥ ለሥራ ይዘጋጁ ነበር።
3492	ነሐሴ ፲፱ ቀን ፲፱፻፴፫ ዓ/ም በጣልያኑ ኮሎኔል አድርያኖ ቶሬሊ የሚመራው ሠራዊት ቁልቋል በር ላይ ለመሸገው ሠራዊት በአምሳ ስምንት የጭነት መኪና ስንቅ አቀብሎ ወደጎንደርሲመለስ አርበኞቹና እንግሊዞች በጣሉበት አደጋ ላይ ከወገን ሠራዊት ፲፬ ሰዎች ሲሞቱ ከቆሰሉት ፴፱ ሰዎች መሃል እግራቸውን በጥይት የቆሰሉት አንዱ ደጃዝማች ኃብተ ሥላሴ ነበሩ።
3493	ሐምሌ ፳፱ ቀን ፲፱፻፶፪ ዓ/ም ነጻነቷን ከፈረንሳይ የተቀዳጀችው አፐር ቮልታ (አሁን ቡርኪና ፋሶ ) የመጀመሪያ ፕሬዚደንትነትን ሥልጣን የሰጠችው ለሞሪስ ያሜዎጎ ነበር።
3494	ኅዳር ፲፰ ቀን ፲፱፻፴፬ ዓ.ም ፤ አዲስ አበባ ነጻ በወጣች በ ፯ኛው ወር፣ የጄነራል ጉልዬልሞ ናሲ ሠራዊት ድል ሆኖ የፋሺስት ኢጣልያ ወረራ ጎንደር ላይ አከተመ።
3495	ኅዳር ፲፰ ቀን ፲፱፻፴፬ ዓ.ም ጎንደር ከተማ ውስጥ ጄነራል ናሲ ከብዙ ሺህ ሰራዊት ጋር አካባቢውን በሽቦ አጥሮ በሽቦው ውስጥና ውጭ ፈንጂ ቦንብ ከምሱሩን ነቅሎ ቀብሮበት ሳለ፡ በእንግሊዛዊው ማጆር ዳግላስ መሪነት ቀኛዝማች ኪዳኔ ይኼንኑ የተቀበረ ቦንብ በመቀስ እየቆረጡ ሌሊቱን ተጉዘው ምሽጉ ሲደርሱ ከበው ሲነጋ ተኩስ ተከፈተ።
3496	ኅዳር ፲፪ ቀን ፲፱፻፴፬ ዓ.ም ከጎንደር ወደ ቁልቋል በር ላለው የጠላት ጦር ስንቅ ሊያቀብል ከባድ መኪና፤ ታንክና መድፍ ጭኖ የመጣውን ኃይል ገጥመውት አሸንፏቸው ስንቁን አቀብሎ ሲመለስ እንደገና አጥቅተው ብዙ ባንዳዎች ገደሉ።
3497	ነገር ግን ይህ ሙከራቸው ብዙ ፍሬ አላፈራም።
3498	እናቴ ቤት ጠላ እጠጣለሁ ብላ የቤቷን ውሀ ትታ ወጣች የአማርኛ ምሳሌ ነው።
3499	የጨዋ ልጅ ሁሉ አርግዟል ሆዱ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
3500	ተረት ሆኖ ቀረ በታምራት ሞላ በ፲፱፻፺፯ ዓ.ም. የወጣ የሙዚቃ አልበም ነው።
3501	ሆኖም ግን ይሄ የማይቻል ነው ምክንያቱም ከተወሰነ ተመክሮ ተነስትን ወደ አልተወሰነ እውነታ ነውና የዘለልነው።
3502	ነገር ግን ስለ ይዞታቸው ብዙ አይታወቅምና ከሚታወቁት 'ሲቢሊን ራዕዮች' ጋር አንድላይ አይሆኑም ብለው ምሁራን ይገመታሉ።
3503	ጥኌት ወደ ቤተ መንግስት የወጡ ማታ ወደ ማደሪያቸው እየተመላለሱ የወረሀውን ፆም ጨርሰው ፍስክ ሲገባ ወደ ጠጅ ቤቶች ጎራ እያሉ መልከስከስ ይጀምራሉ።
3504	ፓፑዋ ኒው ጊኒ በኦሺኒያ በኒው ጊኒ ደሴት ላይ የምትገኝ ሀገር ናት።
3505	ሴትና ቄስ ቀስ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
3506	ሰገሌ ሜዳ ላይ የመጣብን መርዶ በቀኝ እጁ ካራ በግራው ብርንዶ።
3507	ግቤቱ ወደ ዜሮ እየተጠጋ በሄደ ቁጥር ውጤቱም ወደ ዜሮ እየተጠጋ እንደሚሄድ ማስተዋል አይከብድም።
3508	የጨዋ ልጅ ሁሉ አርግዟል በሆዱ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
3509	ህዳር ፩፫ ቀን የአልሳስ ክልል የወጣቶች ፓርላማ አባል በመሆን ተመርጧል።
3510	አሁን ግን ይህ መታወቂያ በሰፊ አይታስብም።
3511	ያህያ ልጅ ጥሎ ይረግጣል የፈረስ ልጅ ጥሎ ይደነግጣል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
3512	ሪፋት ብዙ ጊዜ ከሪፋያዊ ተራሮች ጋር ግንኙነት እንዳለው ይታስባል።
3513	ነገር ግን ይህ በጥንታዊ ቅርሶች ክምችት መካከል ስለተገኘ ዕድሜስ በዚያ ሊታወቅ አይችልም።
3514	በዚህ ጊዜ ብዙ ፈረሰኞች አብረው ተከትለውት ነበር፣ እግረኞችም እንዲሁ።
3515	ነገር ግን በኑ ኡመያዎች ድርጊቱን በመ ቃወምና ኸሊፋዉን በመንቀፍ አል-ሃጃጅ ኢብን ዩሱፍ በተባለዉ ሰዉ የሚመራ ትልቅ ሰራዊት አንቀሳቀ ሱ።በሁለቱም ወገኖች መካከል ጠ ንካራ ዉጊያ ተደረገ።
3516	ሸኚና ጥላ ቤት አይገባም የአማርኛ ምሳሌ ነው።
3517	ነገር ግን ይህ ለንጽሕና የተሻለው ነገር አልነበረም።
3518	ሆኖም ግን ብዙ ዝርያዎች በፆታችው አኃዳዊ የሆኑ ግላውያንን ያዘጋጃሉ።
3519	አሁን ወደ ብዙ አህጉራት ተስፋፍቶ በአጠቃላይ እንደ አረም ይቆጠራል።
3520	ነገር ግን ይህ አራተኛው መንግሥት ይከፋፈላል፤ በመጨረሻም ግማሽ ብረትና ግማሽ ሸክላ እንደ ነበሩት እግሮችና ጣቶች ይሆናል።
3521	እዚህ ጋር ነው እንግዲህ- ተጠያቂው "አዎ" ካለ ጉዱ ፈላ!
3522	እዚህ ላይ ደን እንትከል.
3523	ሁለት ዋና ዋና ምክንያቶች ያሉ ይመስላል።
3524	በሌላ ሰው ጭን ከተያዘች፣ ይሙት በቃ ጉዳይ ነው።
3525	ሁሉም ወደ ላይ የተወረወረ ነገር ወደ መሬት መልሶ ይወድቃል፣ ስለሆነም ሁሉም የከንቱ ከንቱ ነው!»
3526	ኅዳር ፲፭ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፸፭ኛ ቀን ነው።
3527	ሐምሌ ፲፮ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፫፻፲፮ ኛው ቀን ነው።
3528	ነሐሴ ፲፩ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፫፻፵፩ ኛው ቀን ሲሆን የክረምት ወቅት ፵፮ኛው ቀን ነው።
3529	ነሐሴ ፲፫ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፫፻፵፫ኛው ቀን ነው።
3530	ሐምሌ ፲፭ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፫፻፲፭ኛው ቀን ሲሆን የክረምት ወቅት ፳ኛው ቀን ነው።
3531	ሐምሌ ፲፫ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፫፻፲፫ኛው ዕለት ነው።
3532	አሁን ግን ሁም የሚታወቀው በዋና ፈላስፋነቱ ነው።
3533	ሆኖም ቀስ ብሎ እየተላመደ ይሄድና በኋላ የኤሌክትሪክ ጅረቱ ምንጭ ሲቋረጥ እርሱ እራሱ ጅረቱን በመግፋት የኤሌክትሪክ ጅረቱ እንዲቀጥል ያደርጋል።
3534	ጎርፍ ብዙ ጊዜ በመኖሪያና የንግድ ተቋማት ላይ ጉዳት ያደርሳል።
3535	በቦሩ ሜዳ ላይ የትምህርት ማእከል መሠረቱ።
3536	ከላይ ከፍ ሲል ከተገለጸው የማዕረግ ስም በፊት የመጠረያ ስማቸው መኳንንት ነበር።
3537	ነገር ግን ስም ለመፈለግና ለማግኘት ወይም ሀይማኖቱን ለማስፋፋት ወይም የተጠቃውን ለመርዳት አስመስለው ይነሳሉ።
3538	ሌሎች ሊን ሥጋ የሚገኝባቸው የበሬ ሥጋ ብልቶች፦ ቶፕሎይን፤ የትከሻ ፕቲት መዳሊዮን ቁርጦች፣ ፍላንክ፣ የትከሻ መሃል፣ ትራይ ቲፕ፣ ተንደርሎይንና ቲ-የጎድን አጥንት የበሬ ሥጋ ናቸው።
3539	በሥራ ቀን ቤት ተቃጥሎብህ፣ ጥይት ተተኩሶብህ ካልሆነ በስተቀር እዚህ ከተማ ሲያወደለድል የሚገኝ ሰው ቢኖር ደን ተከላ ነው የምልከው.
3540	በዚህ መላ ምት የእያንዳንዱ ግለሠብ ባሕርይ በሦስት ደረጆች እነርሱም «አዋቂ»፣ «ወላጅ»፣ «ልጅ» ይከፋፈላል።
3541	ይህን ጊዜ ግን የሪፐብሊካን ፓርቲን በመወከል ነው።
3542	ቀፎን ዛፉ ላይ በማስቀመጥ፣ ንቦችን ለማርባት በጣም አይነተኛ ዛፍ ነው፤ ምክንያቱም የዛፉ አበቦች መዓዛቸው መልካም ሲሆን መልካቸውም ዓይን ይስባል (በተለይ የንቦችን አይን)።
3543	ነገር ግን ይህ እንደማይሆን አውቃለሁና የዓፄ ኃይለ ሥላሴን ፊት ለማየት አልፈቅድም።
3544	ፖርቶ ኖቮ በድሮ 'አጃች' ሲባል የአጃ መንግሥት መቀመጫ ነበረ።
3545	በዚህ ጊዜ ተናዶ "አንች ደደብ፡ ወደኔ ከመምጣት ይልቅ የሚፍለቀለቀውን ውሃ አታፈሽበትም ኖሯል?"
3546	አንድ ሌላ ሰነድ «የነቢያት ሕይወቶች» (ወይም «ሐሣዊ አጲፋኖስ») እንዳለው፣ ነቢዩ ዮናስ የተቀበረው «በቄኔዝ ዋሻ ውስጥ ሲሆን እሱም በግርግሩ ወቅት የአንዱ ነገድ መስፍን ነበረ።»
3547	ሠናይ እና እኩይ (ጥሩና መጥፎ) ተብለው ተለይተው ይሰራባቸው የነበሩትን የጊዜውን ሥነ ምግባር ዋጋወች በመተቸት ሰወች አዲስ ሥነ ምግባር ፈጥረው ለሁሉም ምግባር አዲስ የሠናይነትና እኩይነት (ጥሩ እና መጥፎ) ዋጋ እንዲሰጡ በጽሑፎቹ ብዙ ሞክሯል።
3548	ጥቂት ሥነ ጽሑፍ ፣ የመጽሐፍ ቅዱስ ትርጉም፣ ዘፈኖችና አንዳንድ የመንገድ ምልክት፣ ደግሞ የድረ-ገጽ ጋዜጣ በፍሪዩልያን አለ።
3549	የዚህ ሰው ድርሻ ቤ/መንግስት ውስጥ ማገልገል ነበር።
3550	ነገር ግን ፍርድ ቤቱ ወይ በቅጣት እንዲለቀቅ ወይንም ደግሞ እንዲገደል የእጅ ምርጫ አደረገ።
3551	ሴቶቹ ግን ረዘም ላለ ጊዜ ከእናታቸው ጋር አብረው ይቆያሉ።
3552	ትንሽ ጊዜ አልፎ ግን ሔሩ የአማልክት ሞገስ አገኝቶ ሁለቱን አገሮች ያዘ።
3553	ነገር ግን በኡር ገዢ ኡር-ናሙ በመሸነፉ የኡሩክ መጨረሻ ንጉሥ ሆነ።
3554	ነገር ግን ጋንዲ ወደ ጨው-ባሕር ወርደው ከባሕር ውሐ ጨው በነጻ ማውጣት በመቻላቸው ቅኝ ገዥዎቹ እስከዚያ ጊዜ ድረስ በሕዝቡ ላይ አውጀውት የነበረውን የጨው ፍብረካ ባለቤትነት የግዳጅ ቀንበር ሰብሮታል።
3555	አንድ ቀን ምግብ ይዞ መጣ።
3556	የልጅ ልጅ እህል ፈጅ ኋላም ጅብ ያስፈጅ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
3557	ለሰው ብሎ ሲያማ ለኔ ብለህ ስማ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
3558	የድሮ ስሙ ስሞል ሜዳ ይባል ነበር ።
3559	ወንድ ልጅ አንድ ቀን እንደ አባቱ አንድ ቀን እንደ እናቱ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
3560	ያዳኝ ውሻ ጠጉር ባፉ ብትር ትርፉ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
3561	ሆኖም ግን ይህን ስራ እኒህ ንጉስ ያስጀምሩት ወይም ከሳቸው በፊት ይጀመር በታሪክ ተመዝግቦ የተገኘ እርግጠኛ ማስታወሻ የለም።
3562	በዚህ ጊዘ አንዱ ሞቅ ብሎት ነበርና "አይይ አያ ቆምጬ እኛኮ አንሰርቅም ።
3563	ይህን ጊዜ ነበር ራስ ጎበና ስልጣኑ እና ዝናው በፍጥነት እየጨመረ የመጣው።
3564	መርዙ ግን እጅግ ቀስ የሚል አይነት ነበር።
3565	እኔው ሞቼ እኔው ቄስ ጠርቼ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
3566	ኣንድ ሹጥ ውስጥ ብዙ የኮሶ እንቁላሎች ስለኣሉት ኣንድ ኮሶም ብዙ ዓመታት ስለሚኖር ብዙ ሺህ እንቁላሎች ይኖራሉ።
3567	ሆኖም ግን ባህር ዛፍ ከላይ ለተጠቀሱት አላማወች ቢያገለግልም ትልቁ ችግሩ ውሃ በጣም ይወዳል።
3568	ከዚያ ሀያ ቢገኙ ስለ ሀያው አላደርገውም አለ።
3569	አንዱ ሌቶ አንድ መቶ ሊሴንቴ (ነጠላ ሴንቴ) ማለት ነው።
3570	ከዚህ ጊዜ በቀር ግን እላማዊ ንጉሥ እራሱን «አምላክ» ሲል በታሪክ ሰነዶች አይገኝም።
3571	ትንሽ ሽሮ ባገኝ ጨው የለኝም እንጂ ተበድሬ ወጥ እሰራ ነበር የአማርኛ ምሳሌ ነው።
3572	ስዌዝ ቦይ ስዌዝ ቦይ በግብጽ ውስጥ የሚገኝ ቦይ ሲሆን መርከቦች ከሜድትራኒያን ባሕርና ከቀይ ባሕር መካከል በአጭር መንገድ እንዲተላለፉ ያስችላል።
3573	ፍቅር ካለ ዘጠኝ ቂጣ ለባልና ሚስት ይበቃል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
3574	ከዚህ ድል በኋላ ወደ ጎንደር ከተማ ተመልሶ የተቀሩትን ሁለቱን መሪዎች ፣ ውቤንና አሊን፣ ለመደምሰስ ይዘጋጅ ጀመር።
3575	እድለ ቢስ ሲዳር ውሀ ይሞላል በጥር የአማርኛ ምሳሌ ነው።
3576	ንጉሥ ሹን ደግሞ ልዩ የሙዚቃ ክፍል መጀመርያ እንደ መሠረተ ይጻፋል።
3577	ዲያሎ ቴሊ በሴኩ ቱሬ ትዕዛዝ ታስረው የካቲት ፳፪ ቀን ፲፱፻፷፱ ዓ/ም በረሀብ ሞተዋል።
3578	ሆሆሆ ስቄ ልሙት አለ ሰውየው የአማርኛ ምሳሌ ነው።
3579	ባንድ ጊዜ ሁለት ዛፍ መውጣት አይቻልም የሚለውን የእንግሊዝኛ አባባል ያስታውሰናል።
3580	ሆኖም ግን እዚህ ላይ ቁናዎቹ ስለተሰየሙ፣ ይለያያሉ።
3581	ቀመር ጅብ ቀጠን ብሎ ከትከሻው ከፍ ሲል ፣ ወደ ጀርባው እየወረደ ሄዶ ወደ ታፋው ዝቅ ያለ እንስሳ ነው።
3582	በሮሜ አፈ ታሪክ ግን ሄርኩሌስ ወደ ግሪክ ሲመለስ በጣልያን ሲያልፍ አንዳንዱን ከብት በዚያ ተወ።
3583	ይማሙ አባ ዋጠው ግን ከምኒልክ ጋር ታርቀው ስለገቡ የወሎን ግዛት መልሰው ሰጧቸው።
3584	የሞኝ ልጅ ባባቱ ምን ይጫወታል አሉ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
3585	ህጻኑ ወደ አጎቱ ወደ ደጃዝማች ክንፉ ቤት ተመልሶ በአጎቱ ቤት የአስተዳደርን፣ የወታደራዊ ዘዴንና ስልትን ተማረ።
3586	ትንሽ ሰው ትንሽ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው።
3587	ይባስ ብሎ ይኸው ሕገ መንግሥት እንኳን የንጉሠ ነገሥቱን ሥልጣን ቀንሶ ለሕዝብ ሊያስረክብ ቀርቶ እንዲያውም የንጉሠ ነገሥቱ ሥልጣን “መለኮታዊነቱን” በማስረገጥ የእንደራሴው ምክር ቤት አባላት እንደተለመደው በሹመት እንጂ በሕዝብ ምርጫ እንደማይሰየሙ አረጋገጠ።
3588	ነገር ግን ከዚህ ጋር በተያያዘ መዘንጋት የሌለበት ጉዳይ አለ።
3589	አበበ ተካ አበበ ተካ የኢትዮጵያ ታዋቂ ዘፋኝ ሲሆን ብዙ ዘመናዊ የሙዚቃ ስራወችን በማቅረብ ይታወቃል።
3590	የሴት ልቧ እንጂ ሆዷ አይመርጥም የአማርኛ ምሳሌ ነው።
3591	የውሃ ድብ በብዙ ቦታ በሳርንስት፣ በጨው አልባ ውሃ፣ በውቅያኖስም ፣ ወይም በሂማላያ ተራሮች ጫፍ ቢሆንም ተገኝተዋል።
3592	ነገር ግን በዚህ ጊዜ አምፕሊፋየር ስላልነበር የሚላከው ምስል እምብዛም አመርቂ አልነበረም።
3593	አላት ፡፡ ምነው ዝቅ ታደርገኛለህ?
3594	ቀድሞ ስሙ እንደ ቡር-ሲን በሊቃውንቱ ይታነብ ነበር፤ አሁን ግን አጠራሩ «አማር-ሲን» ትክክል እንደ ሆነ ይታመናል።
3595	ደህና ነህ ደህና ነህ?.
3596	አንድ ቀን ምሽት ረሱል (ሰ.ዐ.ወ) ዘወትር ሶኻባዎቻቸውን ሰብስበው ወደ ሚያስተምሩበት የሚወስደውን ምንገድ ሙሽሪኮች ዘጉት።
3597	ወዛም ገማ ቢለው የነጭ ወሬ ነው አለው የአማርኛ ምሳሌ ነው።
3598	ዘፈን አለ በገና ነገር አለ ዋና የአማርኛ ምሳሌ ነው።
3599	ከዚህ ድል መልስ ወፍላ ላይ ካለው ምሽግ ሲደርስ ግራኝ በሚቀጥለው ቀን እንደሚወረው ተራዳ።
3600	የልጅ ክፉ ዲቃላ የቤት ክፉ ሰቃላ የልብስ ክፉ ነጠላ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
3601	ኒፑር ወደ ላርሳ ጠላት ወደ ኢሲን ተመለሰ።
3602	የሰው ልጅ በዚች ምድር ላይ ሲኖር ከሐብት፣ ከንብረትና ከምቾች ይልቅ ያለነጻነት መኖር እንደማይችል ታጋይ አርበኛ ጎቤ መልኬ ህያው ምስክር ነው።
3603	ሆኖም ግን አበበ ስራየ ብሎ በመኪና ቢገጭ፣ ያ እንግዲህ የአበበ ፈቃድ ነው ይባላል።
3604	ነገር ግን በዚህ ጨዋታ ህግ መሰረት ተጫዋቹ ሰው የመረጠው የመጀመሪያ በራፍ ቀጥታ አይከፈትም።
3605	ነገር ግን አንድ አንድ ጊዜ አባሎቹ በቀመር መልኩ ሊቀመጡ ይችላሉ።
3606	እንደ ውሀ ይፈስ እንደ ጋዝ ይነፍስ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
3607	ነገር ግን ካንት ከሁሉ ሁሉ ትኩርት የሚስቡና በርግጥም በጣም ጠቃሚ ዕውቀት ናቸው ያላቸው ተከታይ(ፍልስፍና) ቀዳማዊ ግንዛቤ ናቸው ያላቸውን ነው።
3608	ፈሳሽ ማር ወላላ በዳቦ ላይ ሲጨመር።
3609	ዘመደ ብዙ ጠላሽ ቀጭን ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው።
3610	ነገሩ ነው እንጅ ቢላዋ ሰው አይጎዳም የአማርኛ ምሳሌ ነው።
3611	ነገር ግን ባዚን ሁለት ጊዜ ያልተቆጠረ እንደ ሆነ ፺፫ ይሆናል።
3612	ያንድ ሰው ፍቅር ባንድ እጅ እንደማጨብጨብ ያለ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው።
3613	ወይን ውሀ ከሞጣ ከተማ በ፫፪ ኪሎ ሜትር ርቀት በስተምእራብ በኩል ይገኛል ።
3614	የሆነ ሆኖ እስያ ባንድ ወገን ሱዝ ካናል በሚባለው በኩል ከአፍሪካ ጋር ተጋጥሞአል።
3615	ነገር ግን በዚህ ወቅት ያህል ብዙ የዋሆች ወንዶችም ሴቶችም በገሃድ ተሰቃዩና የሰዎች ስሜት ከንጉሦቹ ጨካኝ ሃይማኖት ወደ ክርስትና በጅምላ እየተዛወረ ነበር።
3616	ድምፁ ያለ ድምፅ ማጉያ የጎላ ነው።
3617	ከ፲፬ ኛው ክፍለ ዘመን መባቻ እስከ ፲፱ ነኛው ክፍለ ዘመን ድረስ ይኼው ሥፍራ የአዳል ንጉዛት እንደነበረና በየጊዜው ከአበሻ (ኢትዮጵያ) ክርስቲያናዊ ንጉዛት ጋር ሲዋጋ እንደነበር ታሪክ ይተርካል።
3618	ከዚህ ቀን በኋላ እስከ ዓመት መባቻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፪፻፲፱ ቀናት ሲቀሩ በዘመነ ዮሐንስ ፤ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፪፻፲፰ ቀናት ይቀራሉ።
3619	ከዚህ ቀን በኋላ እስከ ዓመቱ ፍጻሜ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፫፻፵፭ ቀናት ሲቀሩ በዘመነ ዮሐንስ ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፫፻፵፬ ዕለታት ይቀራሉ።
3620	ከዚህ ቀን በኋላ እስከ ዓመቱ መባቻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፪፻፴፯ ቀናት ሲቀሩ በዘመነ ዮሐንስ ፤ ዘመነ ማቴዎስ እናዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፪፻፴፮ ቀናት ይቀራሉ።
3621	ሰነፍ ሴት ያገባ በሬው በሰኔ ገደል የገባ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
3622	በዚህ ጊዜ የዋና ከተማ ክልል ወሰን ደግሞ በድንጋይ ጽሑፍ ተመለከተ።
3623	ዳባት እና ወኪን የዚህ ወረዳ ጉልህ ከተሞች ሲሆኑ ወረዳው በአብዛኛው በሰሜን ተራራ ይሸፈናል።
3624	ከዚህ ቀን በኋላ እስከ ዓመቱ ፍጻሜ ድረስ፤ በዘመነ ሉቃ ፫፻፴፪ ዕለታት ሲቀሩ በዘመነ ዮሐንስ ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፫፻፴፩ ዕለታት ይቀራሉ።
3625	ከዚህ ሌላ ልማድ ቦርዥ በዚህ ዘመን ተሠርቶ ቢሆንም ስያሜ ከባርዱስ ስም ግንኙነት እንዳለው ይላል።
3626	ነገር ግን ከዚህ በኋላ የኖሩ ሰዎች ጥቅሶችን በሰፊ ጨመሩ።
3627	እነሱ ግን የእኛ ልዑል ብለው ነበር የሚጠሩት።
3628	ከዚያ ወደ ኤብሮ ወንዝ ወጣ፤ ይህም የሁለተኛው ልጅ « ኢቤር » ስም አለው፣ አምፖስታን እዚያ ሠራ።
3629	በዚህ ሁሉ ፈታኝ ሁኔታ ውስጥ ኸሊፋ የተደረጉት አቡበክር ሐላፊነታቸውን በሚገባ ተወጡ።
3630	ሚስቱ ክፉ ባቄላ እራቱ ብሳና እንጨቱ ሀዘን ነው እቤቱ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
3631	ነገር ግን የቅሉ ቅርጽ እንደ ዘመናዊ ሰዎች አይሆንም።
3632	ከዚህ ቀን በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በ ዘመነ ሉቃስ ፫፻፲፩ ቀናት በ ዘመነ ዮሐንስ፤ በ ዘመነ ማቴዎስ፤ እና በ ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፫፻፲ ቀናት ይቀራሉ።
3633	ከዚህ ቀን በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በ ዘመነ ሉቃስ ፫፻፲፪ ቀናት በ ዘመነ ዮሐንስ፤ በ ዘመነ ማቴዎስ፤ እና በ ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፫፻፲፩ ቀናት ይቀራሉ።
3634	ፍላጻ ወደ ሰማይ ልከው በደም ተቀብቶ ሲመለስ ተበረታቱ ይላል።
3635	እንደ ዳኛ በውል እንደ ምሰሶ በመሃል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
3636	አዒሻ ሙሉ ስሟ፤ አዒሻ ቢንት አቡበከር አስ-ሲዲቅ ቢሆንም አዒሻ ቢንት ሲዲቅ በመባል በብዛት ትታወቃለች።
3637	ነገር ግን ከልጇ ከአብ ደላህ ረዲየላሁ ዐንሁ ጋር ለመጨ ረሻ ጊዜ በተገናኙበት ወቅት ያሳየ ችዉ ጥልቅ አስተዋይነት፣ታጋሽነት ና የኢማን ጥንካሬ ከቀደምት ሙስ ሊሞች ታሪክ ዉስጥ የሚዘነጉ አይ ደሉም።
3638	ትንሽ ስጋ እንደ መርፌ ትወጋ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
3639	ከዚህ ቀን በኋላ እስከ ዓመቱ መፈጸሚያ ድረስ፣ በ ዘመነ ሉቃስ ፻፷፬ ቀናት ሲቀሩ፣ በ ዘመነ ዮሐንስ ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፻፷፫ ቀናት ይቀራሉ።
3640	ዋናው ቁም ነገር ውሸት ቢሆን በተመክሮ ተፈትኖ ውሸት መሆኑ ሊደረስበት ይችላል ወይ?
3641	ወራሽ ልጅ መሪው ወይም ካቲው በሕይወት እስካለ ድረስ ከአባትየው ርቆ እንዲኖር ይደረጋል።
3642	ግድም የሊ ወገን ንጉሥ ሲሆን የያንዲና የኋንግዲ ጠላት ሆነ።
3643	በዚያ ጊዜ መቀሌ ከተማ ውስጥ ተደራጅቶ የነበረው የባህል ቡድን አስመራን ከጎበኘ በሗላ ወደ ደሴ መጣ።
3644	ያለን በሬ አንድ ዶባ፤ እሱኑ ለጊዮርጊስ ካገባነው ለምኑ ነው!»
3645	ነገር ግን በቀሉ ዲባባ አባል ከሆነችበት ከእስረኞች ማረሚያ ፖሊስ ቡድን ስፖርት መስሪያ ክበብ ውስጥ አስመዝግባት ልምምድ ቀጠለች።
3646	አንድ ሰው አንድ ወይም ሁለት ኢንፌክሽኖች ሲኖሩበት እና በጣም ዝቅያለ የቲ-ሴል ቁጥር ሲኖረው ያሰው የኤድስ ደረጃ ደረሰ ሊያስብለው ይችላል።
3647	ጥቁር ሰው በቴዲ አፍሮ በ፳፻፬ ዓ.ም. የወጣ የሙዚቃ አልበም ነው።
3648	ብዙን ጊዜ ቀስተ ደመና የግማሽ ክብ ቅርጽ ሲይዝ የክቡ የውጭኛው ክፍል ቀለም ቀይ ሲሆን የውስጠኛው ክፍል ደግሞ ወይን ጠጅ ነው።
3649	ዳንዡ ግን እንደ አባቱ ምግባረ ጥሩ ሳይሆን ግፈኛና ባለጌ ስለሆነ አባቱ ወደ ዳንሽዌ አባረረው ይባላል።
3650	በባሮ ላይ ያለው ወደብ በደርግ ጊዜ እንደተዘጋ ሆኖ፥ ይከፈት ይሆናል የሚል ተስፋ አለ።
3651	በዚህ ውል ዘንድ አሦር በኤብላ ግዛት አንድ ካሩም ወይም ጥገኛ የነጋዴ ሠፈር እንዲያቆም ተፈቀደ።
3652	ከውጭ ሆኖ ይህን ዑደት እሚገፋ ኅይል ከሌለ ዑደቱ የሚርገበገብበት ፍሪኮንሲ መጠን ነው።
3653	እዚህ ላይ ግራፍ ሲባል የሁለት ጥንድ ነገሮችን ዝምድና የሚወክል ጽንሰ ሐሳብ ነው።
3654	ሆኖም ግን በዚሁ ዘመን በተነሱ ሌሎች አይነቶች ጂዎሜትሪዎች፣ የርሱ ስርዓት ዩክሊዳዊ ጅዎሜትሪ በመባል ይታወቃል።
3655	ሁለት ባላ ትከል አንዱ ሲሰበር ባንዱ ተንጠላጠል።
3656	ከዚህ ድል በኋላ ሁለቱ ወገኖች በኋንግ ዲ ሥር ተባብረው አንድላይ «ኋሥያ» የተባለ ብሔር በቢጫው ወንዝ አካባቢ ፈጠሩ።
3657	ከዚህ ድል በኋላ ሁለቱ ወገኖች በኋንግ ዲ ሥር ተባብረው አንድላይ ኋሥያ የተባለ ብሔር ፈጠሩ።
3658	ግድም ወደ ፑንት አገር ለንግድ የላከው ተልእኮ ስለ ተከሠተ ነው።
3659	ሆኖም ስለ ነጋሲ የዘር አመጣጥ ሌሎችም አባባሎች አሉ።
3660	ሆኖም ይህ ጉዳይ ንጉሱ ሳይሰሙ በሁለቱ የሃይማኖት መሪወች መካከል የተከናወነ ስለነበር ንጉሰ ነገሥቱ የተደረገውን ጉዳይ ሲሰሙ ሁለቱንም ግብጻውያን እስር ቤት ከተቷቸው።
3661	ነገር ግን ይህን ታሪክ ዘመናዊ የታሪክ ተመራማሪዎች ይህን የሚያሳይ መረጃ ባለማግኘታቸው ታሪኩን አይቀበሉትም ።
3662	በዚህ ጊዜ ነበር ታዋቂ የሐዲስ የነበሩት ሊቁ ወልደ ሚካኤል በአዲስ ዓለም ደብረ ጽዮን ጉባዔ ዘርግተው ትርጓሜ ሐዲሳትን ሲያስተምሩ የነበረው።
3663	ሁለት ቁና ሰጥቼ አንድ ጥንቅል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
3664	ሆኖም ግን አንድ አንድ ጥቃቅን ባላባቶች አመጽ ለማስነሳት መመኮራቸው አልቀረም፣ ስለሆነም ንጉሱ ሰራዊቱን ማሻሻል እንዳለባቸው ተገነዘቡ።
3665	ከዛም ወደ አዲስ አበባ በመሄድ የተለያዩ ባንዶች ውስጥ የተጫወተው አሊ ቢራ በ፲፻፱፻፸፮ ዓ.ም ከስዊድናዊ ዲፕሎማት ባለቤቱ ጋር ከኢትዮጲያ ወጥቱአል።
3666	ይሄኔ ባሻ ኪዳኔ ወልደ መድኅን በመውዜር ጠመንጃ ሲመቱት 'ማማ ሚያ፤ ኢጣልያ ለዘለዓለም ትኑር ለኢጣሊያ ስል ሞትኩላት' ብሎ ሲፎክር በሽጉጥ ራሱን መትተው ገደሉት።
3667	ከሰው ልጅ ቀጥሎ አውራ ጣታቸው በመተጣጠፍ ጭላዳ ዝንጀሮወች ከሌሎች እንስሳቶች ይበልጣሉ።
3668	በዚህ ጊዜ የርስ በርስ ጦርነት እንዳይነሳ ለህጻኑ ስልጣን ተቀናቃኝ ሊሆን ይችላል የተባለውና በህዝቡ ዘንድ ተወዳጅነት ያተረፈውን ዘድንግልን በግዞት ወደ ጣና ሃይቅ እንዲባረር አደረጉ።
3669	ነገር ግን በቤት ውስጥ ውድድር እንደምትቆይ ተናግራለች።
3670	ነገር ግን ቃሎቹ በጣም ተቀየሩ።
3671	ነገር ግን ዘይድ ኢብን አልሐሪሳ ወደ ፊት መጣ አለና የአሏህ መልዕክተኛ ሆይ!
3672	አሁን እኮ ደማም ቋንቋ የሚናገር ሰው ሁሉ ጠፋ»።
3673	በዚህ በኛ ዘንድ ያሉን ምንስቲሩ ሙሴ ሽለር ግን መልካም ሰው ናቸው ዳሩ ግን ነገሩን መርምረው ለኛ ባለማስታወቃቸው አዘንን፡፡
3674	ነገር ግን ከእኔ በፊት አቡበክር ሄዶ የምስራ ቹን ነግሮት እንደነበር ተረዳሁ።
3675	ቁንጫ ውሀ ወረጅ ቢሏት ስፈናጠር የሰው ዶጮ እሰብር አለች የአማርኛ ምሳሌ ነው።
3676	ቅማል ውሀ ውረጅ ቢሏት ስንዳሰስ ለመቼ ልደርስ ቁንጫ ውሀ ውረጅ ቢሏት ስፈናጠር የሰው ዶጮ እሰብር አሉ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
3677	ልዑል ራስ ካሣም ለድሃ ታካሚወች የሚውል ህንጻ በሆስፒታሉ ግቢ እንዲሠራ ከራሳቸው ፲ሺ ማሪያ ጠሬዛ ጠገራ ብር በእርዳታ ሰጡ።
3678	ዘወር ብላ ስታይ አለቃ ገብረሀና ከኋላዋ ቆመዋል።
3679	በሮሜ አፈ ታሪክ ደግሞ ሄርኩሌስ ይባላል።
3680	ነገር ግን በዚህ ብራና የተጻፉት እነዚህና ብዙ ሌሎች ደንቦች በታሪክ ውስጥ መቸም በተግባር አልታወቁም ነበር።
3681	ሆኖም ግን የአቶ መርሻ የህይወት ታሪካቸው ገና አልተፃፈም።
3682	አንድ ሰው ሒሳብ ስሌት ለመፈጸም ሲፈልግ፣ ቁጥሮቹን አንድ በአንድ መምታት፣ ከዛም ሒሳብ መተግበሪያውን ቁልፍ መጫን፣ እንደገና ቁጥሮቹን መምታት እና የይሆናል ምልክትን መጫን ይጠይቃል።
3683	ነገር ግን ከዚሁ ሥርወ መንግሥት ነገሥታት መካከል፣ መጨረሻው ብቻ እርሱም ሻሩም-ኢተር ላዕላይነቱን ከሉጋል-አኔ-ሙንዱ ቀጥሎ እንደ ያዘው የሚል ሀሣብ ቀርቧል።
3684	ሜኒስ ግን ሰዎች በዚያ እንዲኖሩ ጨቀጨቁን አደረቀውና ሜምፊስን (ግብጽኛ፡ «ኢነብ ኸጅ» ወይም ነጭ ግድግዳ) ሠራ።
3685	ይህም ሆኖ ብላታ አየለ በኢጣልያ ሹማምንቶች ግንዛቤ ታማኝነታቸው ጥርጣሬ ውስጥ በመግባቱ እስከ፲፱፻፴፩ ዓ/ም ድረስ አዚናራ ደሴት በእሥራት ቆይተው ተመልሰዋል።
3686	ደጃች ውቤ ሠፈር ሲጣሉ እወዳለሁ፣
3687	ንጉሥ ያው ልጁን ዳንዡ ለማስደሰት «ወይጪ» (ወይም « ») የተባለውን ጨዋታ የፈጠረው ነበር።
3688	ቻርሊ ከ፭ ዓመቱ ጀምሮ ለሚቀጥሉት ፸ ዓመታት በተዋናይነት አገልግሏል።
3689	በሮሜ አፈ ታሪክ ደግሞ የሄራክሌስ ስም «ሄርኩሌስ» ነበረ።
3690	በጦር ጊዜ ከዚህ ከተማ በያንዳንዱ በር የሚወጣው የጦር ሠራዊት እንደሚከተለው ነው።
3691	አሁን ግን ንጉሡ መረጃ በማናቸውም ሰአት ወይም ቦታ ይቀበላል፤ በኋላም በጉባኤ ለቃሉ ክርክር ቢነሣ ወዲያውኑ ይነገር።
3692	ነገር ግን ይፋዊ አርማ ስለማይኖር በዘልማድ ይህ ማኅተም እንደ አርማ ይጠቀማል።
3693	ነገር ግን እሱን መያዝ ቢቸግራቸዉ ቤተሰቦቹን አባቱን ቀኝ አዝማች ተሰማን ፤ ወንድሞቹን ልጅ ታደሰ እና ረዳን በመያዝ በጎንደር አርበኞች በሚታጎሩበት እስር ቤት አሰሯቸዉ።
3694	ያህል ስለ ገዛ፣ ጸአቱ በመርነፕታህ ዘመን ሆነ ማለቱ ለእብራውያን ዘመነ መሳፍንት አይበቃም።
3695	ይህን ቦታ በጣም ታዋቂ ከሚያደርገው ነገር ውስጥ መሃል ሜዳ ላይ ቀጥ ብሎ የተቀመጠው የአለት ተራራ ነው።
3696	ከዚህ ጊዜ ጀምሮ ፍጹም ክርስቲያን፤ ትጉህ ሐዋርያ ሆነ።
3697	ኢማን ወደ ቀልብ ሲገባ ለመስዋእትነት ያነሳሳል።
3698	ሌሎቹ ሁሉ ምንም ቅርስ ስላላስቀሩልን፣ በሱመር እንደ ገዙ አጠራጣሪ ነው።
3699	እንደ ተራ ነገር ትጠፋ?
3700	ኣንድ ቀን ነብዩ ሙሀመድ (ሰ.አ.ወ) መሬት ላይ አራት መስመሮችን አሰመሩ ከዛም ለባልደረቦቻቸው አነዚህ መስመሮች ስለምን ይመስላቹሃል ሲሉ ጠየቁ ሱሃቦቹም አላህ እና መልእክተኛው ያውቃሉ ሲሉ መለሱላቸዉ።
3701	ሆርሄ ሲሮ ፉሲሌ ፔርዶሞ (ኅዳር ፲ ቀን ፲፱፻፸፯ ዓ.ም. ተወለደ) ኡራጓያዊ እግር ኳስ ተጫዋች ነው።
3702	ሥዕል ውድ በሆኑ ነገሮች (ለምሳሌ ወርቅ ) ሊዋብ ይችላል።
3703	በዚህ ጊዜ ውስጥ አምላክ ሰው ሆኖ በሥጋ መገለጡ፣ በዮርዳኖስ በተጠመቀ ጊዜ የአንድነትና የሦስትነት ምሥጢር መታወቁ፣ በቃና ዘገሊላ በተደረገው ሠርግ ላይ የመጀመሪያው ተዐምር በመፈጸሙ፣ አምላካዊ ኃይሉ መገለጡ፣ እየታሰበ ምስጋና ይቀርባል።
3704	አሁን ግን አዲስ የሱመር ኗሪ ግዛት በኡር ጀመረ፤ ይህም የኡር መንግሥት ወይም የኡር ሦስተኛ ሥወ መንግሥት (ኡር-፫) ይባላል።
3705	ለልጅ ሲሉ ይበሉ ለወዳጅ ሲሉ ይጠሉ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
3706	ነገር ግን ከኋላ ከረጅም ጊዜ በግምት ከ፬ ሺሕ ዓመት ጀምሮ እስከ አሁን እስከ ፮ኛው መቶ ዓመት ድረስ ከክርስቶስ ልደት በፊት የታወቁም ሥልጣኔም ኃይልም ያላቸው ግብፅ፤ አሶር፤ ባቢሎን፤ ኢትዮጵያ (ናፓታ)፤ ህንድ፤ ቻይና ናቸው።
3707	ይህም ልጁ ህጻን ስለሆነ የሱ ሞግዚት በመሆን ስልጣኑን በተዘዋዋሪ ለመቆጣጠር ነበር።
3708	እካስ ያለ ታግሶ እጸድቅ ያለ መንኩሶ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
3709	ይህም ዘዴ ደግሞ በኋለኛ ሕገ መንግሥታት ይታያል።
3710	አንድ ቀን ምሽት ሰውነቷ ግሎ በሚተናንነቅ ድምፅ በረካ!
3711	ነገር ግን አንዱ አይነት አቅም ወደ ሌላ አቅም ሲቀየር ወይም አይጨምርም ወይም ደግሞ አይቀንስም።
3712	እውር ምን ይሻል ብርሀን ነጋዴ ምን ይሻል መዳን የአማርኛ ምሳሌ ነው።
3713	የነኒ ሴት ልጆች ዩኸቲቡ ፈንዲ እና ደደታኑቅ ነበሩ።
3714	በዚህ አፈ ታሪክ ዘንድ፣ አንድ ቀን የኢየሱስ ሐዋርያት ስለ ኖህ (ኑኅ) መርከብ ምስጢራዊ መረጃ ለማወቅ ኢየሱስን ለመኑት።
3715	ሁሉም ወደ መኖር የሚመጣ ነገር በሙሉ ወደ አለመኖር እየተጓዘ መሆኑን ስንረዳ (ለምሳሌ መኖርም መሞት እንደሆነ ስንረዳ) ያንጊዜ ህልውናና ባዶነት በመዋሃድ መሆን ይሆናሉ።
3716	ከዚህ ቀን በኋላ በዘመነ ሉቃስ ፻፳፩ ቀናት ሲቀሩ፣ በዘመነ ማቴዎስ ፤ ዘመነ ዮሐንስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፻፳ ቀናት ይቀራሉ።
3717	ነገር ግን ከብዙ ዓመታት በኋላ የሰው ልጆች በክፋት፣ ጥላቻ፣ ተንኮል ፣ ክህደት እና በሌሎች ክፉ ተግባራት እየተሰማሩ የፈጣሪን ትዕዛዛት እየጣሱ ሲመጡ፤ ሐላሌ ከመሃከላቸው መመላለስን እና ማስተዳደሪን ትቶ ወደ ፈጣሪ ወይም ካሊቃ ዘንድ ለመሄድ ተነሳ።
3718	እደለ ቢስ አሞራ አንበጣ ሲመጣ አይኑ ይጠፋል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
3719	ከበድ ያለ የደም መፍሰስ ጉዳት ካለም ቅመሞቹን መጠን ከመተካትና ማሳደግ በተጨማሪ ደም መተካትም አስፈላጊ የሚሆንበት አጋጣሚ ሊኖር ይችላል።
3720	አዒሻ ግን ይህን አጋጣሚ እንኳ ጥያቄ ለመጠየቅ ተጠቀመችበት።
3721	ግድም ስለ ሆነ፣ ከዳዊት ዘመን በፊት ለእስራኤል ዘመነ መሳፍንት (በመጽሐፈ መሳፍንት) ከዘጸዓት በኋላ ጊዜው አይበቃም።
3722	ነገር ግን ፖሊዮ ከሚባል በሽታ የተነሣ አካለ ስንኩል ሆነው ባለ መንኮራኩር ወምበር ነበራቸውና በአራተኛው ዘመን መሃል ሞቱ።
3723	ነገር ግን እዚህ የሴምና የካም ሚስቶች ስሞች እንዳለዋወጡ ይመስላል።
3724	ነገር ግን ከዚህ ክስተት በላይ እያሱን በተፈሪ ላይ ያነሳሳው የልጅ እያሱን ስም የሚያጠፋ ሚስጢራዊ ደብዳቤ ለእንግሊዝ መንግሥት ተጽፎ መገኘቱ ነው።
3725	በዚህ ጊዜ ኤላም ከሱመር እህል ያስገባ ሲሆን፣ ወደዚያ በሬ ፣ ሱፍ ፣ ባርያና ብር ያስወጣ ነበር።
3726	ሐረር ላይ ብዙም ሳይኖሩ ታላቁ የአድዋ ጦርነት ተጀመረ።
3727	በዚህ ጊዜ ዋናው አብራሪ አየር ዠበቡን ከምክትሉ ተቀብሎ ለማቆም ቢጥርም ማኮብኮቢያውን ስቶ የውሐ ቦይ ውስጥ ሲወረወር ማረፊያ ጎማዎቹ ተገንጥለው ወደቁ።
3728	አይይ ኧረ ይሄን ለማንም እግር እያነሱ መስጠቱን ቢተውት ይሻላል።»
3729	የዛፉ ፍሬ እንደ ሀብሀብ ወይም አቡካዶ ይመስላል።
3730	በዚህ ጊዜ ቱቦው ከዳርና ከዳር በክዳን እንደተገጠመ ማሰብ ጥሩ ነው።
3731	ኢልግ እና ሁለት የአገሩ ሰዎች በ፲፰፻፸ ዓ/ም አካባቢ ጉዞዋቸውን ወደኢትዮጵያ አምርተው ሸዋ ሲገቡ ንጉሥ ምኒልክ መጫሚያ እንዲሠራላቸው ያዙትና ሠርቶ ባበረከተላቸውም መጫሚያ እጅግ እንደተደሰቱ ይነገራል።
3732	እፍኝ ቆሎ ይዘህ ከአሻሮ ተጠጋ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
3733	እስከ ዛሬ ድረስ በቻይና ውስጥ ሞንጎልኛ ለመጻፍ የሚጠቀመው ጽሕፈት እሱ ነው።
3734	ወንዙ ወደ ባሕር በዛልፓ ምድር ወሰዳቸው።
3735	የጊዛ ሜዳ የጊዛ ሃረሞች ጣቢያ የሚገኝበት ሜዳ ነው።
3736	ከግራ ወደ ቀኝ፦ መሐሙድ አሕመድ ፣ ጥላሁን ገሰሰ ፣ ተፈራ ካሳ ፣ እሳቱ ተሰማ፣ ተዘራ ሃይለ ሚካኤል ተፈራ ካሳ ታዋቂ ኢትዮጵያዊ ዘፋኝ የነበረ ሲሆን ብዙ ዘመናዊ የሙዚቃ ስራወችን በጊዜው በማቅረብ ይታወቃል።
3737	ከዚያ ልጁ አኒታ በዘመቻ ዛልፓን ፣ ሐቱሳሽን ፣ ቡሩሻንዳንና ሌሎችን ከተሞች አሸነፈ።
3738	ያገር ልጅ በምን ይማታል በኩበት ያ እንዳይሄድ ያ እንዳይሞት የአማርኛ ምሳሌ ነው።
3739	በዃላ ራስ ጉግሣ የአለቃ ተክሌን ዝና ሰምተው ንጉሥ ሚካኤልን በማስፈቀድ ወደ ደብረ ታቦር አምጥተው የኢየሱስ ቤተክርስቲያን ሾሟቸው።
3740	ያንድ ዕቃ ቀለም ቤእቃው ተፈጥሮ ብቻ ሳይሆን የሚወሰነው በተመልካቹም አይንና አእምሮ ጭምር እንጂ።
3741	የሰው ልጅ ልብ፡ ቀስቶቹ የደምን ጉዞ አቅጣጫ ያመላክታሉ።
3742	ኣንድ ሰው በኮሶ ከተያዘ በኣንድ ጊዜ የሚኖረው ኣንድ የኮሶ ትል ብቻ ነው።
3743	ያገር ልጅ በምን ይመታል በኩበት ያም እንዳይሄድ ያም እንዳይሞት የአማርኛ ምሳሌ ነው።
3744	ባሁኑ ጊዜ ባገር ውስጥና ከአገር ውጭ በተሳተፉበት የሙያ ዘርፍ ሁሉ ከሌሎች ኢትዮጵያዊያን ጋር አንቱታን የተጎናጸፉ የወላይታ ተወላጆች ብዛት በርካታ ነው።
3745	ሌላው ጥሩ ጸባዩ ድርቅን መቋቋሙ ነው።
3746	የሰው ልጅ አጽም ሥርዓት ሥርዓተ አጽም የተባለው፡ የሠው ልጅ ለተለያዩ ነገሮችን ለማድረግ ማለትም መላው አካላችንን የተለያዩ ነገሮችን እንዲያደርግ የሚረዳ ሥርዓት ነው።
3747	የሰው ልጅ ምንም እንስሳ ከነደሙ መቸም እንዳይበሉ የሚል ትዕዛዝ ተሰጠ።
3748	ነገር ግን አንድ መረዳት ያለብን ነገር፣ ዙር የግልባጭ ዙር ግልባጭ መሆኑን ነው።
3749	በድሮ አፈ ታሪክ ዘንድ፣ የጄኖቫ መስራች ያኑስ ነበረ።
3750	የፋቂ ልጅ ሰነፍ አንዱን ሳይፍቅ አንዱን ይዘፍቅ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
3751	ዱባና ቅል አብሮ ይበቅል አበላሉ ለየቅል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
3752	ከዚህ እና መሰል ባህላዊ ቅርሶች አንጻር በአካባቢው ህዝብ ዘንድ መንዝ «የአማራ ምንጭ» በመባል ይታወቃል።
3753	ለቅሶ ሳለ ከቤት ይሄዳል ጎረቤት የአማርኛ ምሳሌ ነው።
3754	በዚህ ጊዜ ሌላው የላስታ ሰራዊት በፍርሃት ተበተነ፣ የንጉሱም ፈረሰኛ ጦር ብዙውን ገደለ።
3755	በኋላ ወደ ሊቢያ ተመልሶ ሬያንና ወንድምዋን ካሜሴኑስን (የኖኅ ልጅ ካም) አባረራቸው።
3756	መልከ ጥፉ በስም ይደግፉ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
3757	ነገር ግን አንድ ክስተት ሲፈጠርና ከዚያ ቀጥሎ ሌላ ክስተት ሲፈጠር ስናይ የመጀመሪያው ክስተት ለሚቀጥለው ክስተት መንስኤ ነው ብለን በ"ስሜት" እንደመድማለን።
3758	ሚሥስ አና ጎሜዝ የተባሉ የአውሮፓ ታዛቢ ቡድን መሪ ምርጫው አድልዎና ጫና እንደነበረበት ለዓለም ሕዝብ ምስክርነታቸውን ተናገሩ።
3759	እግር ኳስ ከሁሉ የሚወድ እስፖርት ሲሆን፣ በቅርብ ጊዜ ውስጥ ቤስቦል ወደ ቤኒን ገብቷል።
3760	ሰውን ሰው ናቀው የራሱን ሳያውቀው የአማርኛ ምሳሌ ነው።
3761	አንድ ሰው ህልው መሆኑን ማረጋገጥ የሚችለው ለነፍሱ ብቻና ለነፍሱ ብቻ ስለሆነ ሰውነቱ የነፍሱ ንብረት እንጂ ነፍሱ እራሱ አይደለም።
3762	ፋሲል ልጁ ዳዊት ሲያምጽ ለመጀመሪያ ጊዜ በእስር ወደዚህ ተራራ ልኮታል።
3763	ነገር ግን ኢሳን የአላህ መልዕክተኛ ነዉ ሲሉት፣ አላህም ፈጣሪዉ እንጅ ልጁ አይደለም ባዮች ናቸው።
3764	አዎዎ በቃ አሁን ተቀመጡ እንዳትጋፉ ታዲያ ትንንሾች ወደፊት ትልልቆች ወደኋላ አዎዎ።"
3765	በሌላ ጎን ካርል ማርክስ ከደረሳቸው መጻሕፍት ዳስ ካፒታል የሚሰኘው እንደ ዋና ስራው ተደርጎ ይወሰዳል።
3766	ህልም አለ ተብሎ ሳይተኛ አይታደርም የአማርኛ ምሳሌ ነው።
3767	ሴቶቹ ግን ትንሽ ተልቀው አይኖቻቸውም መሃከል የበለጠ ክፍተት አለ።
3768	ነገር ግን እቤት ውስጥ፥ በአምልኮት፥ በፖለቲካ ስብሰባ ወዘተ.
3769	በደኑ ሁሉ ጦጣና ዝንጀሮ ይንጫጩበታል።
3770	እስዎ ምን መኪና አለዎት.
3771	ከዚህ ጊዜ ጀምሮ በ፲፱፻፸ ዓ/ም በተካሄደ ወታደራዊ መፈንቅለ መንግሥት እስከተገለበጡ ድረስ ሞክታር ኡልድ ዳዳ አገራቸውን በፕሬዚደንትነት አገልግለዋል።
3772	በዚህ ጊዜ ሌሎቹ ለጉዟቸው ሱፍ ልብስ ሲያሰፉ፣ ገርማሜ (ንዋይ) ግን በርኖስ ይገዛና ይሄንኑ ኮት እና ሱሪ አሰፍቶ ለብሶ ወደ ዊስኮንሲን ዩኒቨርሲቲ ይጓዛል።
3773	ከዚህ ሥራ በኋላ ለሁለተኛ ጊዜ ያመሩት ወደ ፍርድ ሚኒስትርነት ሲሆን እስከ ፲፱፻፵፱ ዓ/ም ድረስ በቆዩበት ወቅት በነጋሪት ጋዜጣ ቁ ፩/፲፱፻፶፪ በተለይ የወጣውን “የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት መንግሥት የፍትሐ ብሔር ሕግ” ቅንብር መርተዋል።
3774	ሆኖም አጼ ዳዊት በቁጥጥር ስር ካዋለው የኢፋት ግዛት በሙሉ ሀይሉ ለመግዛት የቻለው ከአዋሽ ወንዝ በስተምዕራብ ያለውን ብቻ ነው።
3775	ከጢሙ ጫፍ በቀር የሐውልቱ ራስ ጠፍቷል።
3776	እርሱ ግን እምቢ አሻፈረኝ ብሎ ከግልገሏ ላይ ዘልሎ ይከመርባታል።
3777	ባሁኑ ጊዜ አየር ማረፊያው አንድ ባለ ፫ሺ ፮፻ ሜትር ርዝመት በ፵፫ ሜትር ስፋት ያለው አስፋልት የለበሰ ማኮብኮቢያ ያለው ሲሆን እንደ ቦይንግ ፯መቶ ፶፯ አይነት አየር ዠበቦችን ማስተናገድ ይችላል።
3778	ከዚህ ሥራ በኋላ ሄራክሌስ በስመ ጥሩ ጉዞ ከያሶንና አርጎናውቶች ጋራ ወደ ኮልቂስ (የአሁን ጂዮርጂያ ) ወርቃማ ሱፍን ለማግኘት ተጓዘ።
3779	ሆኖም ግን ጥቂት መኳንንት የልጅ ልጇ ኢዮአስ እንደራሴ ሆና እንድትቀጥል አሳመኗት።
3780	በዚህ ድሮ ዘመን አንዳንድ የኪሽ ንጉሥ ከሥነ ቅርስ ቢታወቅም በሱመር ነገሥታት ዝርዝር ግን አይገኙም።
3781	እንደ ብዙ ሌሎች አሉማዎች የዚህ ዝርያ መነሻ ከአሜሪካዊ ግሞጂዎች ነው።
3782	በድሮ ጊዜ መረጃ መለዋወጥ ዋነኛ ጥቅሙ ነበረ።
3783	አንድ ሰው በግፍ የሌላውን አካል በዱላ ቢሰብር፣ አንድ ምናን ይክፈለው።
3784	እንደ አፈ ታሪኩ እንግዲህ ዛሮች የሰው አይነቶች እንጂ አጋንንቶች አይደሉም።
3785	አንድ ሰው ካለው የመግዛት አቅም እኩል በክሬዲት ከከፈለ፣ ያ ሰው ምንጊዜም የክሬዲቱን ወለድ በመክፈል የመጀመሪያው ዕዳ እንዳለ ይኖራል።
3786	በኋላ ላይ ኔፐር እጃቸውን አንድ ባንድ ሲመረምር፣ እጃቸው ንጹህ የሆኑት ጥፋተኛ እንደሆኑ ያውቃል ማለት ነው።
3787	ስንት ሰው ገዳይ ወንጀለኛ እያለ አንት እምትቀጣበት ምንም ምክንያት የለም።
3788	እንዳ አባ ገሪማ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ከአለት የተፈለፈ ቤተ ክርስቲያን ነው።
3789	ነገር ግን ጉዳዩ በምኒልክ ዘንድ ስለተሰማ ወደ ዙፋኑ ችሎት ተሻገረ።
3790	የሸዋ ገጸ ምድር እምብርት ባሁኗ ኢትዮጵያ መሃል የሚገኙት ተራራዎች ናቸው።
3791	ይህን መሪ ሃሳብ ለመፈተን ሁለት የተለያየ ክብደት ያላቸው ኳሶችን አየር በሌለበት ቱቦ ውስጥ ወደ መሬት በመጣል መፈተን ይቻላል።
3792	ግድም ፊር ቦልግ የተባለው ወገን አይርላንድን ከፎሞራውያን ያዘ።
3793	ከዚህ ውጭ ያለው ማናቸውም ነገር በእርግጠኝነት መታዎቅ ስለማይችል፣ ፋይዳ የለሽ ነው ይላል።
3794	የሚል ቃለ አጋኖ ይደሰኮር ነበር።
3795	ያህል ወደ ሕንድ የወረሩት ነገዶች «አርያን» ስለ ተባሉ ነው፤ በጥንትም «አሪያና» የአፍጋኒስታን አካባቢ ስም የዘመናዊው ኢራንም ሞክሼ ነበር።
3796	ፍርድ ቤት ፍርድ የመስጠት ስልጣን ያለው የ መንግስት አካል ነው።
3797	ነገር ግን ትንሽ አርፍደው ነበርና ብዙው ምግብ ቀድሞ በመጣው ተጋባዥ ተበልቶ ወደማለቁ በመቃረቡ ያለውን ወጥ እንደ ነገሩ ቀጠንጠን አድርጋ ነበር ሴትዮዋ ያቀረበችላቸው።
3798	የሰው ልጅ ቋንቋ በተፈጥሮ የሚገኝ ሲሆን ህጻናት ቋንቋን በደመ ነፍስ ይማራሉ።
3799	ደግሞ ወደ ስሜን የኖሩትን ሕዝቦች በሙሉ በሰፈራ አፈለሳቸው።
3800	በድሮ ስሙ ደብረ አብርሃም ሲባል፣ በአሁኑ ጊዜ የከምከም ወረዳ አስተዳደር ማዕከል በመሆን ያገለግላል።
3801	ለሞኝ ሰኔ በጋው መስከረም ክረምቱ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
3802	አፌን ልሼ ቀረሁ በአማርኛ ፈሊጣዊ አነጋገር የሆነ ዘይቤ ነው።
3803	በዚህ ጊዜ የሸዋ መኳንንት ሕጻኑን ምኒልክን ከጠላት እጅ እንዳይወድቅባቸው ይዘው ሸሹ፤ ዳሩ ግን ዓፄ ቴዎድሮስ እንደሚከታተሏቸው ስላወቁ ኅዳር ፴ ቀን ፲፰፵፰ ዓ/ም የልጅ ምኒልክ ሠራዊትና የዓፄ ቴዎድሮስ ሠራዊት በረከት ላይ ገጥሞ የምኒልክ ሹማምንት እነአቶ በዛብህ፣ እነአቶ አንዳርጋቸው ሁሉ ተያዙ።
3804	አንድ ቀን ኔፐር ያሰጣውን ጥራጥሬ የጎረቤቱ እርግቦች እየለቀሙበት ይደርሳል።
3805	ሌሎች ሰው ሰራሽ ቋንቋዎች ለምሳሌ ኤስፔራንቶ የተፈጠሩ በተለይ ከአውሮጳ ቋንቋዎች ቃላት በመልቀም ነበር።
3806	የሰው ልጅ መብት በአግባቡ መጠበቅ እንዳለበት ያስረዳል።
3807	ፈሪን ውሀ ውስጥ ያልበዋል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
3808	ነገር ግን ከሞት በስተቀር ያተረፉት ነገር ወይም ያመጡት ለውጥ አልነበረም።
3809	ነገር ግን እንደ ሳርንስት ሳይሆኑ፣ ሸንዳማ ዕጽ ናቸው።
3810	ግድም ስለ ሆነ፣ ጥንታዊው መንግሥት ከዚያው በፊት መጨረስ ነበረበት።
3811	ገደማ ወደ ሕንድ የወረሩት አርያኖች ነገዶች ያመኑበት በርግ ቬዳ የተገለጸው «ቬዲክ ሃይማኖት» ነበር።
3812	ላሞች እና ሌሎች እንስሳት በሽታውን ሊሸከሙ ይችላሉ፣ እናም በበሽታው ሊያዙ ይችላሉ።
3813	በማን ላይ ቆመሽ እግዜርን ታሚያለሽ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
3814	ነገር ግን እኒህ ደመነፍስ ፍላጎቶች በማህበራዊ ኑሮ ላይ ከፍተኛ ጉዳት ያደርሳሉ።
3815	ክቡር አቶ ተፈራ የገንዘብ ሚኒስትር በነበሩበት አመታት ሁሉ የብሔራው ባንክ የቦርድ ሊቀመንበር ስለነበሩ የአገሪቷን አጠቃላይ የሞንተሪ እና የፋይናንስ የበላይ ሓላፊ በመሆን የሚጠበቅባቸውን አመራር በብቃት ሰጥተዋል።
3816	ከዚህ ጊዜ በኋላ ኢትዮጵያ በተለያዩ የመንግሥት አይነቶች ተዳድራለች።
3817	ሆኖም ይህ ምስል የቀዳሚው የሰኸምካሬ ሶንበፍ ሐውልት ይመስላል።
3818	በሌላ ጎን ከቤተ አማኑኤል ቤተክርስቲያን በሚመጣ ተሻጋሪ ድልድይም መግባት ይቻላል።
3819	እዚህ ነው አንዱ መምህራቸው «አንተ የቀለም ቀንድ ስለሆንክና በምግባርህም የተመሰገንህ ነህና፡ ኅሩይ የተባለውን ስሜን ሸልሜያሃለሁ፡ ከንግዲህ ኅሩይ እየተባልክ ተጠራ!»
3820	ከዚያ ጊዜ ጀምሮ ካሲኖዎችን ፣ የጎልፍ ሜዳዎችን ፣ ሆቴሎችን እና ሌሎች በእርሱ ስም የሚጠሩ ንብረቶችን አፍርቷል።
3821	የግፍ ላይ ግፍ፣ በእንቅርት ላይ ጆሮ ደግፍ ።
3822	በኋላ ግን ረሃብ በደረሰበት ጊዘ ጣኦቷ ከተማውን ሰጠችኝ።
3823	ፍቅር እና ዳንስ የኢትዮጵያ ፊልም ነው።
3824	ለሰው ብሎ መሞት አምላክነት ያሻል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
3825	ከሰው ልጅ በቀር የማናቸውም እንስሳ ወይንም ተክል አንስታይ ብትሆን «ሴት እንስሳ» ወይም «ሴት ተክል» ልትባል ይችላል።
3826	በዚህ ጊዜ የመን የተጋዘውን የልጇን የሚናስን ጉዳይ ለመፈታት ከድል ወምበሬ ጋር በመልዕክተኛ ለመወያየት ችላለች።
3827	የኋላ ኋላ ክለቡ የኢትዮጲያ ምልክት እስከመሆን ደርስዋል።
3828	በጫካ ዳር በሰፊ በኢትዮጵያ ይገኛል።
3829	ከዚያ ሳባ ወይም አግዓዝያን በትግራይ ፣ ዖባል በአዳል ፣ ኦፊር በውጋዴን ሠፈሩ፤ ኤውላጥና አቢማኤል በየመም ቀሩ።
3830	እግር ኳስ ከሁሉ የተወደደው እስፖርት ነው።
3831	ሆኖም ግን ንጉሱ ክርስቲያን ያልሆነች የየጁ ሴት አገባ ተብሎ ይታማ ስለነበር ጋብቻው በከተማው እርሱን ያስጠላና ድብቅ እንጂ በግልጽ የሚካሄድ አለነበረም።
3832	በዚህ ጊዜ ዋናው መልእክተኛ ደጃዝማች ናደው የደስታ ስሜታቸውን ለመግለጥ ንግግር ማድረጊያው ስፍራ ላይ ቆመው የሚከተለውን ዲስኩር ተናገሩ፡፡
3833	ከዚህ ጊዜ ጀምሮ የሐይማኖቱ ተከታዮች በሞት የተለዮቸው አባቶቻቸው፣ አያቶቻቸው፣ ቅድመ አያቶቻቸው ከማጋኖ ጋር ይኖራሉ ብለው አመኑ፤ ከማመንም በላይ ከማጋኖ ጋር ለመገናኘት አባቶቻቸውን መጠቀም ጀመሩ።
3834	ነገር ግን ሁሉም ህብረተሰብ ብርሃንን በአንድ አይነት የቀለም ህብር እንደሚከፋፍል ተደርሶበታል።
3835	በዚህ ጊዜ ውስጥ የኃይማኖት ችግሮችን ለማወቅ ይፈልጉ እንደነበርና ሰፋ ያለ ዕውቀት እንደነበራቸው ይነገራል።
3836	በእጅ ያለ መዳብ እንደወርቅ ይቆጠራል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
3837	ይፋዊ ዋና ከተማ ባይኖረውም በተግባር መቀመጫው ቫላዶሊድ ነው።
3838	አንድ ጊዜ ስሙም ወጥቶልኛል።
3839	ፖርት ኦፍ ስፔን የትሪኒዳድና ቶቤጎ ዋና ከተማ ነው።
3840	ይህን ቦታ ለየት የሚያደርገው ራሱን የቻለ አስተዳደር ያለው ሲሆን ይህም የሚመራው በወጣ ህግ ነው።
3841	ቀኝና ግራ ባሉት መቅደሶችላይ ያሉት ሥዕሎች ደግሞ ፩ኛው ጥምቀትን ፪ኛው ኪዳነ ምሕረትን ያመለክታሉ።
3842	እርሱ ግን ግማሽ ከፎሞራውያን ወገን ስለሆነ ለነርሱ ጥቅም ገዛቸው።
3843	ክቡር አቶ ተፈራ የተወለዱበት ወቅት ግፈኛው ፋሺሽት ኢጣልያ ኢትዮጵያን የወረረበት እና ሕዝብዋን በመርዝ ጋዝ የፈጀበት ስለነበረ አቶ ወልደሰማዕት ዘምተው በጦር ሜዳ ግዳጃቸውን ከተወጡ በኋላ ወደ መኖሪያ አካባቢያቸው ተመልሰው ብዙም ሳይቆዩ ከዚህ ዓለም በሞት ተለይተዋል።
3844	ባተን ሩዥ ወይም በፈረንሳይኛ አጠረር /ባቶን ሩዥ/ ማለት «ቀይ በትር» ነው።
3845	እሳት እና ብረት ያለመቀላቅል ሲዋሀዱ ፣ አንጥረኛ ብረትን በመዶሻ ሲመታ ፣ የመዶሻው ምት እሳት ላይ ምንም ሀይል ባይሆረውም ፣ እሳት እራሱ ከብረት ጋር ስለተዋሀደ ፣ ብረት ሲጣመም ፣ እንዲሁ እሳትም ይጣመማል ።
3846	ከዚያ ተራ በተራ ተንደርድረው መስመሩ ላይ በመንሸራተት በከፍተኛ ርዝመት የተንሸራተተ አሸናፊ ይሆናል።
3847	በዚህ ቦታ ውስጥ የማይዘነገት የአንዋር መስጊድ እና የራጉኤል ቤተክርስቲያን ይገኛሉ።
3848	ታዲያ ልጅ እያሱ በመናፍቅነት በተከሰሰበት ወቅት እንዲህ ዓይነት ፎቶዎች እየተለቀሙ እንደማስረጃ ቀርበውበት ነበር።
3849	ክቡር አቶ ተፈራ ወልደሰማዕት በተመደቡባቸው የስራ ኃላፊነቶች ሁሉ ቅንነት ታማኝነት ጥንቁቅነት እና ለአገር እና ለወገን ተቆርቋሪነትን የሚያንጸባርቅ ጠባይ ነበራቸው።
3850	እጅግ ሰፊ ግዛት የሚያካልለውም “አዳል” ነው።
3851	ስኳር ውሃ ውስጥ የሚያደርገውን የሟሟት ሂደት አንድ አንድ ነገሮች እንዴት ተጽኖ እንደሚያረጉበት በሙከራ ለማወቅ እንፈልግ እንበል።
3852	ቀደም ሲል ደግሞ በሜዲቴራኔያን ዙሪያ፣ በምዕራብ እስያና በስሜን አፍሪቃ በሰፊ ይጠቀም ነበር።
3853	አንድ ሰው ወራሽ እስካልፈቀደለት ድረስ ከገንዘቡ ከአንድሶስተኛ በላይ ኑዘዜ ማድረግ አይፈቀድለትም።
3854	ቁማር ግን ጽድቅ እንዳልተቆጠረበት መጠን ያለ ምንም ዛህራ ደግሞ ተጫውቷል።
3855	ዐርፎ ልጁ ሳምሱ-ኢሉና መንግሥቱን ወረሰው።
3856	ነገር ግን ከኤች·አይ·ቪ ቫይረስ ጋር ተስማምቶ ለመኖር የቻላለ።
3857	ነገር ግን ለምሳሌ "ሰማያዊ ቀለምን የሚወድ የሰው ብዛት ቀይ ቀለምን ከሚወደው ይበዛል።"
3858	በይፋ ግን ስያሜው «የሱመርና የአካድ መንግሥት» ነበረ።
3859	በሮሜ ፓፓ መሪነት «ተቃዋሚዎች» ሲባሉ ግን ፕሮቴስታንት አብያተ ክርስቲያን ሁሉ የንቅያ ጸሎተ ሃይማኖትንና ትምህርተ ሥላሴን በሙሉ የሚቀበሉ ናቸው።
3860	በዚያ ጊዜ ፈርዖኑ «ነብኸፐትሬ» የሚለውን ስም ጨመረ፤ የሔሩ ስያሜውም «ሔሩ ነጨሪኸጀት» ሆነ።
3861	በዚህ ጦር ግንባር ፱ ወራት ለበሽሊንዲ፤ ዋቢ ሸበሌ፤ እና የመሳሰሉ ሥፍራዎች ከ እነ ባላምባራስ አየለ ወልደማርያም ጋር ሆነው ጠላትን ሲከላከሉ ከርመው ወደ ጎባ ተመለሱ።
3862	ቀድሞ ግን በግዕዝ የ"ሠውት" ድምጽ "ሸ" ለማመልከት ይጠቅም ነበር።
3863	ይህም ሥር አሁንም በ«መርከብ» እንዲሁም በ« ሩካቤ » ይታያል።
3864	እናም ቀኑ ተገባዶ ማታ ላይ አለቃ ቆጥ ላይ ወጥተው ሲጠብቋት እሷ ማታ ወደ ቤተሰቦቿ ከድታ ልትሮጥ ከቤት ስትወጣ ውጪው እንደአጋጣሚ ዝናባማ ስለነበር አድልጧት ትወድቅና ተመልሳ ቤት ትገባለች።
3865	ሀምሳ ሎሚ ለሀምሳ ሰው ጌጡ ለአንድ ሰው ሸክሙ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
3866	ፍርድ ቤቱ መጋቢት ፲፱ ቀን ውሳኔውን ሰጠ።
3867	ያባት ልጅ የማድጋ ዶሮ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው።
3868	ወንድ ልጅ ለፈረስ ሴት ልጅ ለበርኖስ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
3869	በዚህ ገጽ መግቢያ ላይ ይህ አስተያየት ስህተት መሆኑን ስላየን፣ የሱ እንቆቅልሽ በዚህ መንገድ ተፈቷል።
3870	አንድ ቀን ሊጋበዙ ወደ አንዱ ቤት ጎራ ብለው እንደተቀመጡ ጋባዥዋ ሴት እንጀራ ለማቅረብ መሶቡን ከፈት ስታደርገው ትንሽ አይጥ ዘላ ትወጣና ትሰወራለች።
3871	ያባት ልጅ የማድጋ ዶሮ አንድ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው።
3872	በዚህ ጊዜ በረራው ጮቄ ተራራ ላይ በጀርባው ተከሰከሰ።
3873	የርሱ ዋና መሥሪያ ቤት በኒው ዮርክ አሜሪካ ነው።
3874	ሐረር ቢራ የእግር ኳስ ክለብ በሐረር ፣ ኢትዮጵያ የሚገኝ የእግር ኳስ ክለብ ነው።
3875	ሆኖም ግን በዚያን ጊዜ ማለት በነሐሴ ወር ፲፱፻፶፱ ዓ.ም. ፲፮ የሚሆኑ ዘፈኖቹን አዘጋጅቶ ለኢትዮጵያ ሕዝብ በሬዲዮ አቀረበ።
3876	ካምና ሬያ እኅቱን ዩኖ ኢሲስ ወለዱ፤ ይቺም የአፒስ ሚስት ሆነች።
3877	ምክር ቤቱ በተራው ሼክ ሳይድ እድሪስ ሙሃመድ አዲምን (የኤርትራ ዲሞክራሲ ግንባር ተወካይ) ፕሬዚዳንት አድርጎ መረጠ።
3878	ወንድ ባለ በእለት ሴት ባለች በዓመት የአማርኛ ምሳሌ ነው።
3879	የሌባ ሞኝ ከጎተራ ስር ይገኝ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
3880	በኋላ ግን ከካዕባ ግቢ ውስጥ የመስገድ ሐሳብ መጣላቸው።
3881	በዚህ ዘዴ ራሶቹን ሁሉ ቆርጦ ሄርኩሌስ ሊያሸንፋት ቻለው።
3882	ፈረስ ቤት በፋሲል ግቢ የሚገኝ በአጼ በካፋ የተሰራ የፈረሶች መኖሪያ ህንጻ ነበር።
3883	ፓናማ ቦይ የፓናማ ቦይ በፓናማ ውስጥ የሚገኝ ቦይ ሲሆን መርከቦች ከአትላንቲክ ውቅያኖስና ከፓሲፊክ ውቅያኖስ መካከል በአጭር መንገድ እንዲተላለፉ ያስችላል።
3884	ነገር ግን ሸማቾች ሁሉ ገዥዎች ናቸው።
3885	የጨዋ ልጅ ሲያዝን አሳ በወንዝ ይመክን የአማርኛ ምሳሌ ነው።
3886	የካም ልጅ ከነዓን ግን የኩፋሌ ውላቸውን ፈርሶ ወደ ማዶ ባሕር በመርከብ ለመጓዝ ፈቃደኛ ሳይሆን በአርፋክስድ (በሴም) ርስት ተቀመጠና በልጁ ሲዶና ስም ከተማ ሠራ።
3887	ሁለት ጊዜ ይፈርዱ ጉድ ይወልዱ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
3888	በዚህ ሥነ ሥርዓት ላይ የኢራቅ ፕሬዚደንት አሪፍ እና የየመን ፕሬዚደንት ሳላል ተሳትፈዋል።
3889	ነገር ግን እነዚህ ሁሉ ባንድነት ሰፊ ዘመን በሮማ መንግሥት ስለ ተገዙ በዘርም በልማድም አብዛኛውም ወደ ላቲንነት ተለውጠዋል።
3890	በሣባ እና ዓረብኛ ግን ተመሳሳይ ፊደል "ዳድ" አለ።
3891	የሆኖ ሆኖ ሙስሊም ሊግ በኤርትራ ምክር ቤት ባደረገው ዘመቻ አቶ ተድላ ባይሩ ምክር ቤቱ ክብር እንዲያጣና በራሱ ፓርቲ እንዲወቀስ አድርገው ነበር።
3892	ለሴት ጠላ ለፈረስ ቆላ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
3893	ሌሎች ግን ገማቾች እና በርግጥም እንደ አይን እማኞች ተዓማኒነት የላቸውም።
3894	በዚህ ጊዜ ከጭነት ነጻ ይሆናል፣ ከላይ ወደታች በተዘርጋ የሃይል አሰላለፍ ቁንጮውን ለመያዝ ጥረት ያደርጋል፣ ራስ ገዝ ሆኖ ነጻነቱን በራስ ገዝነትና በሃያልነት ይደነግጋል።
3895	ነገር ግን ከምድረ በዳ በስተቀር የሳሃራ መንግሥት መሬት የለውም።
3896	በጄሶ ላይ የፍርድ ቀን የተባለው የግርግዳ ላይ ስእሉ የተሰራው በሲስቲኒ ቤተ ክርስቲያን ከመንበሩ በስተ ጀርባ በኩል ነው።
3897	ማንም ሰው አማኙን ያለ ምክንያት ከገደለው፣ ዘመዱ በደሙ ዋጋ ካልተጠገበ በቀር ገዳዩ በምላሽ ይገደል።
3898	ሀገሩ እና ወገኖቹ ሁሉ ሊዘነጉት የማይቻላቸውን የጀግንነት ተግባርም በመወጣት በመኮንንነቱ የተዋጊ አዋጊነት ዘመን ፈጽሟል።
3899	ነገር ግን የሃሞን ልጅ ዲዮኒስዮስ አድጎ ከኒሳ ደርሶ የአባቱንም ቂም በቅሎ ካምንና ሬያን ከሊቢያ አባረራቸው።
3900	በኋላ ግን የሃሞን ልጅ ዲዮኒስዮስ ከኒሳ ተመልሶ ካሜሴኑስን አሸነፈው።
3901	የክፉ ሰው ተዝካር ውሀ ያስወስዳል በህዳር የአማርኛ ምሳሌ ነው።
3902	ኔፐር ሆየ ባለፈው ቀን ጥራጥሬውን የሚያሰክር ብራንዲ ውስጥ ከዘፈዘፈ በኋላ ነበር ለስጦሽ የዘረጋው።
3903	ይህን ባላ በሜዳው ሁሉ ስናዘዋውረው ይህን መልክ ይይዛል : እንግዲህ ይህ ሲስተካከል : የሰጣል።
3904	አለቃ ታዬ የአለቃ ታየ ገብረማርያም ልደት በዘመነ ወንጌላዊ ሉቃስ፣ ኅዳር ፳፩ ቀን ፲፰፻፶፫ ዓ/ም።
3905	አንተ ማን ልትባል ነው?"
3906	በኋላ ግን የዔሳው ልጆች (ኤዶማውያን) በሖራውያን ላይ ድል አድርገው ከሴይር ምድር አባረሯቸው (ዘዳግም ፪)።
3907	ሆኖም ግን ከአንዱ ወንድ ወደ ሌላው ወንድ ለመሮጥ ሲሉ ቅርጻቸውን ይጠብቃሉ።
3908	አመድ በር በአሞራ ገደል እና ደብረ ታቦር መካከል የምትገኝ በፎገራ ወረዳ ስር ያለች ትንሽ ከተማ ናት።
3909	አንድ ሰው የኤድስ ደረጃ ላይ ደረሰ ማለት የሚቻለው የኤችአይቪ ቫይርስ የበሽታ መከላከያ ሃይል ተቁዋማትን ደምስሶ እና ሰውነታችን ከማንኛውም በሽታ የመቁዋቁዋሚያ ሃይሉን በማሳጣት ለተለያዩ ኢንፈክሽኖች ይጋለጣል።
3910	በሰው ልጅ ከተሰሩ ሉሎች ሁሉ በጣም ትክክል ነው ተብሎ የሚገመተው ሉል ከአልበርት አንስታይንን ፎቶ ፊት ለፊት ተቀምጦ ይታያል።
3911	ኣንድ ሰው ፓተንት ኣለኝ ሲል በስሙ ወይንም በፓተንቱ ቍጥር በመፈለግ ማረጋገጥ ይቻላል።
3912	ለሰው ልጅ ሲያበሉ ለውሻ ልጅ ያብሉ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
3913	ነገር ግን የቅርጹ እድሜ እና ጥርሶቹ አብረው አይሄዱም በዚህ እድሜ ያለ ሰው እንዲህ ያለ ሙሉ ጥርስ አይኖረውም ብሎ አስተያየት ሰጠ።
3914	የዚህ ቤት ዓይነት ረጅም ጊዜ ዝግጅት የሚጠይቅ ነው።
3915	እኔን ያለ ካንገቱ ልጄን ያለ ካንጀቱ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
3916	ማንም ያለ ሙሐመድ ፈቃድ ወደ ጦርነት አይሄዱም።
3917	በኋላ ግን አትላስ ኪቲም ወደ እስፓንያ ሄዶ ወንድሙን ሄስፔሩስ ከእስፓንያ ዙፋን አባርሮት ሄስፔሩስም ወደ ጣልያን መጥቶ እሱ አልቴዩስን ተከተለው።
3918	ሰውን ሰው ያሰኘው እቁብ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው።
3919	እኖር ባይ ተጋዳይ እድን ባይ ተከላካይ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
3920	በሰው ላይ አምስት ቀዳዳ አለ።
3921	በዚህ ጊዜ የደብረ ታቦር ፖስታ ቤት ሃላፊ አቃቢ ክፍሌ ይባል ነበር።
3922	ኔሮን ግን ሚስቱን ከቃመ በኋላ ኦጦን ወደ ሉሲታኒያ ( ፖርቱጋል ) እንደ አገረ ገዥ ላከው።
3923	እዚህ ላይ ጨረሩና የርሱ አሃድ ጨረር አንድ አይነት አቅጣጫ አላቸው።
3924	ተለቅ ያለ እንስሳ ሲሆን የራስ ቅሉን በጽኑ በመንከስ ነው።
3925	ወዳጄ ልቤ በብላታ ኅሩይ ወልደ ሥላሴ ተጽፎ በ፲፱፻፲፭ ዓ.ም. የታተመ መጽሐፍ ነው።
3926	የዛፉ ፍሬ ሲበስል ከላይ ያለው ቆዳው ቢጥምም ውስጡ የማይቆረጠም ፍሬወች ያለው ተክል ነው።
3927	ነገር ግን ብርሃን በባዶ ጠፈር ውስጥ ከፀሐይ መንጭቶ መሬት ይደርሳል።
3928	እንደ ሸሸ ተነጥፎ እንደ ቅጠል ረግፎ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
3929	ለሰው ልጅ ከስልሳ ዓመት በላይ መኖር ምንድነው ጥቅሙ?»
3930	ልዑል ራስ መኮንን ጉዴሳ የሸዋ ንጉሥ የነበሩት የሣህለ ሥላሴ ልጅ የልዕልት ተናኘወርቅ እና የደጃዝማች ወልደሚካኤል ልጅ ናቸው።
3931	ቀጠን ብሎ አንገቱ ረዘም ያለ፣ ጭራው መካከለኛ ርዝመት ያለው ነው።
3932	በሌላ ጎን የጥንቱ ዘመን አለም አቀፍ አሰድናቂ የሚባለው የባህር ፋኖስ በዚሁ ከተማ ይኖር ነበር።
3933	አብረ ዉኝ የቀሩት በጣም ትንሽ ሰዎች ሲሆኑ፥እነርሱም ምንም ያህል ጠካራና ቆራጥ ቢሆኑም የጠላትን ኃይል ሊቋቋሙ የሚችሉት ለአንድ ሰዓት ግፋ ቢል ለሀለት ሰዓት ያህ ል ነዉ።
3934	ሶስት ሺህ ሰዎችን መያዝ ሲችል የኒያላ ስፖርት ክለብ መቀመጫ ነው።
3935	አሉላ ከ፴ ዓመታት በላይ ረጅም የሙዚቃ ሕይወት ያለው አርቲስት ነው።
3936	አንድ ሌላ ዝግጅት ለሆድ ትል፣ ለብርቱ ተቅማጥ ወይም ለአንገት ነቀርሳ ይሰጣል፦ የድግጣ እና የክትክታ ቅጠል፣ የምድር እምቧይና የሉት ሥር፣ የቁልቋልና የቅንጭብ ላፒስ፣ ተደቅቀው በውሃ ይጠጣል።
3937	ጥቂት ጊዜ በአዲስ አበባ እንደ ተቀመጡ እንደገና ወደ ጎንደር ተመልሰው፤ ድንግልናቸውን አፍርሰው ወይዘሮ ማዘንጊያን አገቡና ተክሌ የተባለ አንድ ወንድ ልጅና በፍታ የተባለች ሴት ልጅ ወለዱ።
3938	የሮሜ ፓፓ አሁንም እንደ ወትሮ መሪያቸው ነው።
3939	ነገር ግን ከሁለት አመት በኋላ ሩድራይግ ዓረፈ።
3940	ሌጎስ ከ፰ ሚሊዮን በላይ ሰዎች ሲኖሩባት ከሣህራ በታች በአፍሪካ ትልቁ ከተማ ናት።
3941	በጅብ ቆዳ የተሰራ ከበሮ ቅኝቱ እንብላው እንብላው ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው።
3942	ከኑግ ጋር የተገኘ ሰሊጥ በጣም ይጣፍጣል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
3943	ነገር ግን ጥሩነሽ አዲስ አበባ ስትደርስ የትምህርት ቤቱ ምዝገባ ካለፈ ከስድስት ቀን በኋላ ነበር።
3944	ክቡር አቶ ተፈራም አዲስ አበባ ተወስደው የአገራቸውን የቤተክህነት ትምህርት በመከታተል ዳዊት እስከመድገም ድረስ ደርሰዋል።
3945	ፍያካ ለ፲ ዓመታት እንደ ነገሠ ይዘገባል።
3946	ስዕሉ ላይ ጆሮውን እንደ አህያ በማስረዘም ሞኝ መሆኑን ሲገልጽ እባብ ሰውነቱ ላይ ተጠምጥሞበት ብሉትን ሲነድፈው ያሳያል ሴሴናም ይህን ከተመለከተ በኋላ ለጳጳጹ ክስ ቢያቀርብም ጳጳጹም የኔ ግዛት ገሀነም ድረስ አይዘልቅም ብለው መልስ ስጥተውታል።
3947	ካርግ ወደ ቡልሃም ተራራ ተነሥቶ ጢስ ከተራ ሰዎች ቤቶች ሲወጣ ተመለከተ፣ ጢሱም ጥቂት በሆነባቸው ቤቶች ግብራቸው እንዲቀነስላቸው አዘዘ።
3948	ሆኖም ግን በዚያው ዘመን ከአሁኑ ቼክ ሪፐብሊክ ተጉዞ በጎንደር ለ፩ ዓመት ቆይቶ የነበረው ሃኪም ሬሜደስ ፑትኪ በጊዜው እንዳስተዋለ በኢያሱ ዘመን ተከስቶ ለነበረው የንዋይ እጥረት ልጇን ሳይሆን እናቱን እቴጌ ምንትዋብን ተጠያቂ ያደርጋል።
3949	ነገር ግን በክፍለ ዘመኑ መዝጊያ ወራት ልዩ ልዩ፣ በሙከራ የተጋለጡ ተቃርኖወችና በኅልዮቱ አጥጋቢ ሁናቴ ሊተነተኑ የማይችሉ የብርሃን ክስተቶች ብቅ ማለት ጀመሩ።
3950	ነገር ግን አዲሱን ንጉስ የመጣው ህዝብ ብዛት ሲተራመስ ድንገት ተጠቅጥቆ ለሞት በቃ።
3951	ሆኖም ግን በአሁኑ ዘመን ሳይንስ ማለት ዕውቀት ማለት አይደለም።
3952	ድረስ ኩሽ በዛሬው ሱዳን ለግብጽ አዲስ መንግሥት ተገዥ ነበር።
3953	ግድም ወደ ጣልያን አገር መጥተው የራዜና ንጉሥ ማሎት ታገስ ከፖ ወንዝ ስሜን እንዲኖሩ ፈቀደላቸው።
3954	ነገር ግን በቅርቡ ክፍለ ዘመናት የቋንቋ ጥናት ሲመሠረት አዳዲስ ጥያቄዎች በአውሮፓ ተፈጠሩ።
3955	የጉሎ ዘር መኘካት ለሆድ ቁርጠት በአሚባ በሽታ ተዘግቧል።
3956	በግለ ሆነ በሁልት ሰዎች ሊካሔድ የሚችል የእይታ ጨዋታ ዓይንተ ነው ።
3957	የሰው ልጅ አዳኝ፣ የዚች ዓለምና የሰማይ ፈጣሪ፣ አንዱና ብቸኛው አምላክ እሱ ብቻ ነው።»
3958	በዚህ ሥነ ሥርዓት ወቅት ሙሽሪት ከወንዱ ቤተሰብ የምትፈልገውንና የምትጠብቀውን ስጦታ እስከምታገኝ ድረስ የሚሰጣትን ጉርሻ አትቀበልም።
3959	ለሰው ልጅ እውቀት ለጦጣ ብልጠት የአማርኛ ምሳሌ ነው።
3960	ከ፫ኛ ቀን በኋላ፣ ውኃው በምድር በይበልጥ ደርቆ የብስ ተገለጠ፣ የብስም የአትክልት ወገን አስገኘ።
3961	ናሳና ሊጎ በአሁኑ ወቅት እኒህን ማዕበሎች ቀጥታ ለመለካት ጥረት እያደረጉ እንደሆነ በዜና አውታሮች ይገለጻል።
3962	አንድ ቀን በቱሪን ከተማ ጣሊያን በመንገድ ሲዘዋወር አንድ ፈረስ በባለቤቱ በአለንጋ ሲደበደብ አይቶ ሲሮጥ ሄዶ ከፈርሱ ላይ ተጠመጠመ።
3963	በጅብ ቆዳ የተሰራ ከበሮ ሲመቱት እንብላው እንብላው ይላል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
3964	ድሮም ሌባ ሲሰርቅ እንጂ ሲካፈል አይስማማም የአማርኛ ምሳሌ ነው።
3965	የሸማ ሥራ በአዲስ አበባ በስፋት ከተዋወቀበት ጊዜ ጀምሮ እስከ ፲፱፻፹፭ ዓ/ም አካባቢ ድረስ በብዛት የሚመረቱ ምርቶች ጋቢ፣ ነጠላ፣ ቀሚስ፣ ጥበብ ልብስ፣ ሙሉ ልብስ ፣ ቡልኮ፣ መጠምጠሚያ እና የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ሊቃውንት በዝማሬ የሚለብሱት ጥንግ ድርብ ነበሩ።
3966	ሌሎች ግን በፋርስ ወይም በዛሬው አፍጋኒስታን እንደ ነበር የሚል ግመት አላቸው።
3967	ይህም ስለ መጨረሻ ዘመን ይነካል።
3968	ተፈራ ካሣ የዘፈን ስሜት ያደረበት ገና በልጅነቱ በበረሃ እረኛ ሆኖ ከብቶች በሚጠብቅበት ወቅት ነበር።
3969	ለራሱ ጥላ ለእግሩ ከለላ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
3970	አንድ ቀን ከጠላት በፊት ተመስገን ፈንታ በላይ ዘለቀን "ሸዋ ሄደን ለትልቅ ሰው እንደር።
3971	ነገር ግን ለገብረ ጻድቅ የዕውቀት ዕድል በጣም ተሰጥቶት ነበርና፤ በሰሞነኝነት ታግዶ የሚቀር ሰው አልነበረም።
3972	ከዚህ ዋና ለውጦች ጭምር አንዳንድ ሌሎች ትንንሽ የድምጽ ለውጦች ደረሱ።
3973	እዚህ ላይ ተቃራኒ ሲባል ዘመናዊና የጠራ ትርጉም አለው፣ አለበለዚያ እላይ የተጠቀሱት ህግጋት አይሰሩም።
3974	ነገር ግን በቅርቡ የወጡ መረጃዎች ህይወት ያለው ነገር እንዳልተገኘ «ኢኮነም ድሉተ» መሆኑን ያመላክታሉ።
3975	ነገር ግን ስለዚህ ዘመን ዘመናዊው ሳይንስ ማወቅ የቻለው ጥቂት ነገር ብቻ ነው።
3976	የየጁ ቄስ አንደዜ ቅኔው ቢጎልበት ቀረርቶ ሞላበት የአማርኛ ምሳሌ ነው።
3977	ኢናና ወደ ታቸናው አለም ስትወርድ በተባለ ሱመራዊው ትውፊት ሰነድ መሠረት፣ አጋንንት የኡማ ድሃ አለቃ ሻራን ወደ ሢኦል ለመውሰድ ሲያስቡ፣ ኢናና እንዳይይዙት ታሳምናቸዋለች።
3978	ለአፈ ግም አፍንጫ ድፍን ያዝለታል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
3979	ነገር ግን የኔውን አላህ አስልሞታል (በክፉ አያዘኝም)” አሏት።
3980	በዚህ ብቻ ሳይበቁ እራሱ ኤሌክትሪክ ፈሳሽ ነገር ነው ይሉ ነበር።
3981	ሆኖም ይሄ ስህተት ነው፣ ምክንያቱም ኬክና ዳቦው የሁለቱ ስብስብ የጋራ ናቸውና።
3982	ሆኖም ግን ባለፉት አመቷ የጻፈቻቸው የግል ማስታወሻወች ዓለም አቀፍ ታዋቂነትን አትርፎላታል።
3983	በዚህ ጊዜ የአካል ብቃት እንቅስቃሴ ማድረግ ብርታትና ጥንካሬ ይሰጣል።
3984	ከዚህ ሥነ ሥርዓት በኋላ በመቋሚያ፣ በከበሮና በጽናፅል በሚታጀብ ኃይማኖታዊ ዝማሬና ዘፈን፣ ወንዱ በሆታ፤ ሴቱ በእልልታ፤ ካህኑ በሃሌታ ታቦተ ሕጉን አጅበው፣ እንደያመጣጣቸው ወደየ ቤተክርሲያናቸው ይመለሳሉ።
3985	በሞቱ ጊዜ ብዙውን ህዝብ ከእንቅልፍ በመቀስቀሳቸው ፣ የርሳቸው ተከታዮች ንጉሱ የጀመሩትን ስራ ሊያስፈጽሙ ችለዋል።
3986	በዚያ ጊዜ የቼኮች አገር የኦስትሪያ-ሀንጋሪ መንግሥት ክፍል ነበር።
3987	አንተ ነህ ምክትል ፀሃፊ የተሾምከው?.
3988	በዚች ቦታ ከጥንት ጀምሮ አንጥረኞችና የእጅ ጥበብ አዋቂወች ይኖሩበት እንደነበር ትውፊት አለ።
3989	ነገር ግን ከትንሽ በኋላ የእንግላንድ መንግሥት በፈረንሣይ ላይ በጦርነት ተይዞ ለጦርነትም ያህል በቂ ሀብት ባለመኖሩ እንዲህ አይነት መፍትሄ መረጡ፤ የኢንግላንድ ፓውንድ ድፍን ጀመሩ።
3990	ንቡረ ዕድ በጥንቱ ዘመን ኢትዮጵያኖች ይጠቀሙበት የንበረው የማዕረግ አይነት ነው።
3991	በዚህ ጊዜ እርስዋ እራሷ አሳደገቻቸው።»
3992	አንድ ጋሪ የአዲስ አበባ-ድሬዳዋ መንገድ ሲያቋርጥ።
3993	ሀብት እና እውቀት አይገኝ (ም ) አንድነት የአማርኛ ምሳሌ ነው።
3994	ከዚያ ቤል ከግዙፍ ሠራዊቱ ጋራ በሱ ላይ ቢዘምትም ካድሞስ ግን ስለመቅረቡን ሐይክን ያሳውቀዋል።
3995	በዚህ ጊዜ የድሮው ፈርዖን ሞቶ አዲስ ፈርዖን በግብፅ ነግሶ ነበር።
3996	ከዚህ ጊዜ ጀምሮም በቅርብ ቤተ ዘመድ እየተረዱ ለአንድ ዓመት ያህል ሲማሩ ከቈዩ በኋላ አባታቸው ስላረፉ ኑሮአቸው በትምህርት ቤት ብቻ ስለ ተወሰነ ከቤተ ሰብእ ጋር የነበራቸው ግንኙነት እየቀነሰ መጣ።
3997	ነገር ግን ማይክል አንጄሎ ምን ያህል ሐውልትን የመቅረጽ እና የምህንድስና ችሎታ እንዳለው የሚያሳይ ትልቅ ማስረጃ ነው ።
3998	ነገር ግን እነዚህ ምንጮች ስለ ኹኔታው ብዙ አያብራሩንም።
3999	ይህም ቤተ መቅድስ በሱመር ሙሉ ሥልጣን የሰጠ ሆነ።
4000	ሆኖም ዓፄ ዮሐንስ የዕርቅ ወዝ እያሳዩ ወደፊት እየገሰገሱ ያለፉበትን አገር ሁሉ እያጠፉ ቀኝና ግራ እየወረሩ ከብቱን እየማረኩ ስለነበር ንጉሥ ምኒልክም ተናደው በአንጎለላ ሠራዊታቸውን ሁሉ ሰብስበው ሰልፍና ግባት አሳዩ።
4001	ሁለቱ ዋና ደሴቶች አንቲጋ እና ባርቡዳ ይባላሉ።
4002	ነገር ግን ንግስት ማርያም ሰና ከልጆቻ ባለቤቶች ራስ አትናትዮስ የጎንደር መሪ እና ራስ ክፍለ ዋህድ የትግራይ መሪ ጋር በመሆን ህጻኑን የእንጀራ ልጇን ያዕቆብን በራስ አትናቲዮስ ሞግዚትነት የንጉሰ ነገስትነቱን ስልጣን እንዲወርስ አደረገች።
4003	ነገር ግን ሰንዳፋ አካባቢ ላይ የሞተሩ ተሽከርካሪ ሲያቆም አብራሪው ወደልደታ ለመመለስ ሞክሮ ነበር።
4004	የለማ ልዩ ስጦታው በሽለላ ላይ ያዘነበለ ነው፣ ከዘፈኖቹ የበለጠ ታዋቂነት ያገኘው ግን ከውጭ ባሕላዊ ግፊት ወይም ተጽእኖ ነፃ በሆኑት ባሕላዊ የሠርግ ዘፈኖቹ ነበር።
4005	ነገር ግን በወቅቱ በእስር ቤቱ በተነሳዉ የታይፎይድ በሽታ ብዙ አርበኞች ሲሞቱ ልጅ ታደሰ የገፈቱ ተቃማሽ ነበር።
4006	በጊዜ ላይ ያመለጡ ባርዮች ከነሱ ጋር ስደት ስላገኙ ዘራቸው ተደባልቆ ክልስ ሆነ።
4007	ሆኖም ግን ለሞገድ ኅልዮት እጅግ ብዙ መረጃ ስለነበር በመጀመሪያ የአይንስታይን መፍትሔ በዘመኑ በነበሩ ሳይንቲስቶች ዘንድ ተቀባይነት አልነበረውም።
4008	በሌላ ቦታ ቲሩንስ የሚባል ከተማ ስለ አርጉስ ሌላ ልጅ ቲሩንስ እንደ ተሰየመ ይላል።
4009	የሴቷ ልዩ ህዋስ፣ ከወንዱ ህዋስ ጋር ሲስተያይ በአካሉ አንጋፋ ሲሆን፣ ይህ የሆነበትም ምክንያት ተንቀሳቃሽ ሳይሆን የረጋ ከመሆኑም ሌላ፣ ከተባእት ዘር ጋር ከተገናኘ በኋላ በውስጡ ለሚፈጠረው ሽል አስፈላጊውን የማፋፊያ ንጥረ ነገር መያዝ ስላለበት ነው።
4010	ከዚህ ድል ከሰላሳ ስድስት ቀናት በፊት ትርፍ አንጀቱን በቀዶ ሕክምና አስወግዶ ስለነበረ፣ ድሉን ለሁለተኛ ጊዜ ብቻ ሳይሆን ሳያገግም በአዲስ ክብረ ወሰን ማሸነፉ በማራቶን ውድድር እስካሁን ድረስ አቻ የለሽ ጀግና አድርጎ አስመስክሮለታል።
4011	ከሩቅ ልብ የሚነካ የሙዚቃ ድምፅ ይሰማ ነበር።
4012	በኋላ ግን ወንድሙ አትላስ ኪቲም ወይም ኢታሉስ ወደ ጣልያን አባረረው፤ በዚያም ሄስፔሩስ መንግሥቱን ከአልቴዩስ ያዘ።
4013	ሆኖም ግን በግራኝ አህመድ ወረራ ወቅት ንግስት ሰብለ ወንጌል እና ደንገጡሮቻ እዚህ አምባ ላይ በመጠለል ከሞት ድነዋል።
4014	ከዚያ ወደ አውሮፓ ከአሁኑ ቱርክ አገር ተሻገረ።
4015	እዚህ ላይ መረዳት ያለብን ምንም እንኳ አንስተኛ ጉልበት ብናወጣም ዕቃው የሚጓዝበት ርቀት ግን ቀጥታ ከማንሳት ይበልጣል።
4016	የውሃ ድብ ስምንት ትንንሽ እጆች አሉት።
4017	ሌሎች ግን በሌሎች ዘዴዎች በኩል ሌሎችን ፍቾች አገኝተዋል።
4018	በዚህ ህግ መሰረት የአንድ አየር ግፊት፣ ትኩሳት እና ይዘት ከታወቀ የዚያ አየር ሞለኪል ብዛትን ማስላት ይቻላል ማለት ነው።
4019	እዚህ ላይ መረዳት ያለብን ዋናው አርፍተ ነገርና ግልባጩ የእውነት ዋጋቸው እርስ በርስ ጥገኛ እንዳልሆነ ነው።
4020	የሠው ልጅ ከረጅም አመታት በፊት ቅድሚያ ካለመዳቸው እንስሳት መካከል ይጠቀሳል።
4021	ነገር ግን የአንዱ እንግዳ አይን ማዘንጊያ ላይ ሲቁለጨለጭ ያጤኑት አለቃ፤ ነገሩ ስላላማራቸው ማዘንጊያን ነይ እስቲ ተከተይኝ ይላሉ።
4022	ነገር ግን ሎዥባን ከአሥር በላይ የተማሩት ሰዎች ገና ስለሌለው እስካሁን ከድረገጽ በቀር ምንም የተደረጀ ሥነ ጽሑፍ የለውም።
4023	ሁሉም ሰው መምሰሉ ባይታይ አመሉ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
4024	እግር ኳስ በደቡብ አፍሪካ ውስጥ የታወቀው በ፲፱ኛው ክፍለ ዘመን ቅኝ ገዢነት አማካኝነት ነው።
4025	ነገር ግን እነዚህ ግዛቶች በስም የኦቶማን ክፍላገሮች ሆነው ቀሩ።
4026	ከቁራ ጋር የዋለች እርግብ ላባዋ ባይጠቁርም ውስጧ ጠቁሮ ትመለሳለች የአማርኛ ምሳሌ ነው።
4027	ነገር ግን ብርሃን በቀጥታ እንጂ እንቅፋትን የመዞር ችሎታ የለውም።
4028	እዚህ ላይ የሞላው ግዝፈት ከርሱ ከተጣበቀው ግዝፈት አንጻር በጣም አነስተኛ ነው ብለን የተነሳነው።
4029	ነገር ግን በግብጽ ለኖሩት ሴማዊ ሰራተኞችና አገልጋዮች በቋንቋቸው የእባብ ስም በ «ነ» ስለሚጀምር የእባብ ምልክት ከ«ጀ» ወደ «ነ» ተቀየረ።
4030	ቩንግ ታው በደቡብ ቬትናም የሚገኝ ከተማ ነው።
4031	በዚህ ቀን ሌሊቱን ስንሄድ አድረን ማለዳ ሲቂልያ በ፮ ሰዓት ደረስን።
4032	ነገር ግን ኃይለኛ የሆነው የቀድሞ ጪንግ ሥራዊት አለቃ ይዋን ሽካይ ስለ ነበር በዶ/ር ሱን ፋንታ እርሱ የቻይና መሪ በኋላም ለአጭር ጊዜ ንጉሠ ነገሥት ሆነ።
4033	ሆኖም ግን በንጉስ ዮሥጦስ መጨረሻ ዘመን አካባቢ በተነሳ ግርግር ሳቢያ ከወህኒ አምልጦ ከኦሮሞ ቡድኖች ስር ተደበቀ።
4034	አንድ ሰው ምስክር ቢሰጥ፣ ከዚያም ቃሉን ቢሰርዝ፣ እሱ የክሱን ዋጋ ይክፈል።
4035	ወጭና ገቢ በሂደት በሚገባ ከታወቀ በኋላ የወደፊቱን ማቀድ ቀላል ይሆናል።
4036	ነገር ግን በቅርቡ ዘመናት የኔፓል መደበኛ ቋንቋ ኔፓል ባሳ ሳይሆን ኔፓልኛ (አንድ የህንዳዊ-አውሮፓዊ ቋንቋዎች አባል) ስለ ሆነ፣ የኔፓል ባሳ ሁኔታ ወደ ታች ወርዷል።
4037	ነገር ግን አለሚቱ አንዱን ከሆንች ሌላውን መሆን አትችልም።
4038	የጋና ዋና ምርቶች ካካዎ፣ ዘይት፣ አልማዝ ናቸው።
4039	በዚህ ጊዜ የኢማሙ ሰራዊት በዕውር ደንብስ እያመለጠ ሸሸ።
4040	ዋናው መሪ ሃሳቡም እንዲህ ይላል፦ በአንድ የዲጂታል ዑደት ውስጥ መልዕክት የሚልኩ ክፍሎች ወግ አጥባቂ መሆን አለባቸው፣ በአንጻሩ መልዕክት የሚቀበሉ ክፍሎች ለዘብተኛ መሆን አለባቸው።
4041	ነገር ግን አሜሪካ ከግማሽ ሚሊዮን ወታደሮች በላይና በብዙ ቢሊዮን የሚቆጠር ገንዘብ ቢያፈስም ቬትናምን ሊያሸንፍ አልቻለም።
4042	አሉላ ወደ አሜሪካ በመሄድ ከሁለት አልበሞች በተጨማሪ አራት ሸክላዎች አሳትሟል።
4043	በራስ ቅል መሸፈኑ በምንም ዓይነት የመታየት የመነካት የመሸተት አልያም የመቀመስ እድል እንዳይኖረው አድርጎታል።
4044	ግድም ቡሩ ሕዝቡን ሁላቸው ሰማያዊ አለባበስ እንዲለብሱ፤ ጽጉራቸውንም በሹሩባዎች እንዲያደርጉት አዘዛቸው።
4045	ዕፅም ሆነ አልኮል በብዛት መውሰድ የሰውነትን የተፈጥሮ በሽታን የመከላከል አቅም ያዳክማል።
4046	በድሮ ጊዜ በአየር በተነፋ አቅማዳ እየተንሳፈፉ ሰዎች ይዝናኑ እንደንበርና ሁልጊዜም በውሃ የተመላ እንደነበር ይነገራል።
4047	አንድ ሰው ለአንድ ድርጊት ከሚሰጠው ዋጋ አንጻር ይመጣል።
4048	ሹምና ጥጥ እያደር ይከዳል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
4049	በዚህ ዜና ጭፍግግ ገብተው በመጨረሻ የአራታ ንጉስ መልሳቸውን ይሰጣሉ፦ የኡሩክ ሠራዊት ለሳቸው እኩል ስላልሆነ ከኡሩክ ጋር ጦርነት ለማድረግ የተዘጋጁ ቢሆኑም፤ ኤንመርካር ግን የትልቅ መጠን ገብስ ወደ አራታ ቢልክላቸውና ኢናና እራሷ አራታን እንደ ተወች ብታስረዳው የዛኔ እጃቸውን ይሰጡታል ይላሉ።
4050	ክልሉ በ፲ ዞኖችና በ፻፷፮ የገጠርና የከተማ ወረዳ አስተዳደሮች የተከፋፈለ ሲሆን ከዚህ ውስጥ ፴፰ የሚሆኑት የከተማ አስተዳደሮች ናቸው።
4051	ከልዩ ልዩ ቦታዎች ባህላዊ መድሃኒት ውስጥ፣ የብሳና ላፒስ እንደ ቅባት ለችፌ ፣ ቋቁቻ ወይም ጭርት ያከማል።
4052	ነገር ግን ለአላህ ምስጋና ይገባውና በምትኩ በአላህ ትዕዛዝ በግ ሊያርዱ በቅተዋል።
4053	ይህም ብቻ ሳይሆን የሌሎቹ ተቀራራቢ ቋንቋዎች ምንጭ ነው።
4054	በዚህ ጊዜ የንጉሥ ምኒልክ ሠራዊት፣ በተልይም የፈረስ ዘበኛው ፈንድቶ ወጥቶ ጦርነት ተጋጠሙና ከሁለቱም ወገን ብዙ ሰው ሞተ።
4055	አንድ ቁስ ነገርን አካሉን የገነቡት የመሰረት ድንጋዮች።
4056	ሆኖም ሊቁ ሎረንስ ኮሊንስ የአርዛፕ ድንጋዮች ከሚገኙበት ሥፍራ ዙሪያ (ምሥራቅ ቱርክ) እንደ ተሠሩ ብሏል።
4057	ነገር ግን ዘመናዊ የታሪክ ጸሓፊዎች እንደዚህ አላደረገም ብለው ይጠራጠራሉ።
4058	ነገር ግን ሀውልቱ ተሰርቶ ሲጠናቀቅ ካርዲናሉ ስላልወደዱት በወቅቱ የባንክ ሰራተኛ የነበረ ጃኮፖ የሚባል ሰው ለግቢው አታክልት ማጌጫ ገዛው ።
4059	የዛፉ ጾታ አንስት ከሆነ፣ የተርቢቱ እንቁላል አይፈለፈለም፣ ፍሬውም በሰው ይበላል።
4060	ይህን ሁሉ ገድልና ትሩፋት እየፈጸሙ ዕረፍታቸውም በደረሰ ጊዜ ደቀመዝሙሮቻቸውን «ልጆቼ ሆይ ሁሉም መነኮስ መንግሥተ ሰማይ ይገባል ማለት አይደለም፤ ዓለምን በሚገባ የናቀ ብቻ ይገባል እንጂ መጀመሪያ የእግዚአብሔርን ጽድቁን ብቻ ፈልጉ፤ ጾምና ጸሎትን አዘውትሩ፤ እርስ በርሳችሁ ተዋደዱ፤ ትእዛዛቱንም አጥብቃችሁ ጠብቁ እያሉ ይመክሯቸው ነበር.
4061	ነገር ግን ጠላቶቹ እዚያም እንዲቆይ አልፈቀዱለትም።
4062	ሌላው ሰለ ማይክል አንጄሎ የሚነገረው ታሪክ ሙሴ የሚባለውን ሐውልት ሰርቶ ሲጨርስ ይቀርጽበት በነበረው መዶሻ የሙሴን ሀውልት ጉልበቱን በመዶሻው በመምታት “ለምን አታናግረኝም” ብሎ እንደመታው ይነገራል።
4063	ሆኖም ግን እንዚህ ፍጡራን ያልተለመዱ ናቸው ምክንያቱም በሴትነትም ሆነ በወንድንት ሙሉ በሙሉ ያልዳበሩ በመሆናቸው ነው።
4064	የዚህ ሰው ድርሻም ጎጃምን ማስተዳደር ነበር።
4065	የሰው ልጅ የራሱን እምነት ያሰፈረበት መጽሐፍ ነው።"
4066	ነገር ግን የልጁን መንገስ የሚፎካከሩ አካሎች የፋሲል ግቢን በመክበብ ጥቃት ማድረስ ጀመሩ።
4067	ነገር ግን መረቡ፤ ማለትም ኢንተርኔት፤ ለሌላ ጥቅም ላይ ሊውል ይችላል።
4068	ነገር ግን የኤላም ተጽእኖ በመስጴጦምያ አልቆየም።
4069	ከዚህ ውጭ የሆነ፣ በሁለቱ ዓረፍተነገሮች መካከል ገብቶ እውነት የሆነ ሦስተኛ አረፍተ ነገር ፈጽሞ የለም።
4070	በጣም ቶሎ ሊስፋፋ ይችላል።
4071	በኋላ ግን በዓመቱ በ፲፱፻፺ ዓ.ም. ከንግሥት ቪክቶሪያ የተላኩ የእንግሊዝ መልዕክተኞች በመጡ ጊዜ ግራማፎኑንና ድምፅ መቅጃውን ይዘውላቸው መጡ።
4072	ለሰው ሞት አነሰው ውሻውንስ ፈሴ መለሰው አለች ቀበሮ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
4073	እዚህ ላይ ሊታወቅ የሚገባው ግን መድኅን ስለሌለ የግዴታ ይሞ'ታል ማለት ኣለመሆኑንና (ኤድስ ያለበት ሁሉ እንደማይሞት ዓይነት) ሲጠባ የታየ ጥጃ ሁሉ በቂ መድኅን ኣገኘ ማለት ኣለመሆኑን ነው።
4074	ድሀና ሹም ተሟግቶ ድንጋይና ቅል ተማትቶ የማይሆን ነው ከቶ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
4075	ፋሲል ግቢ ወይንም ነገሥታት ግቢ በጎንደር ከተማ የሚገኝ የምሽጎችና የቤተመንግስታት ግምቦች ስብስብ ነው።
4076	በዚህ ጊዜ እናቶች ካዘጋጁት ዳቦ ይሰጧቸውና እየገመጡ ጅራፋቸውን ሲያጮሁ ያመሻሉ።
4077	በዚህ አፈ ታሪክ፣ የያዕቆብ ልጆች ወደ ግብጽ ገብተው ወንድማቸው ብንያም የፈርዖንን አልጋ ወራሽ ገደለው፤ ፈርዖንም ዕድሜው ፻፱ ዓመት ሲሆን አረፈና ዮሴፍ እራሱ ለ፵፰ ዓመታት የግብጽ ንጉሥ ሆነ።
4078	ያንድ ቀን ስህተት የዘላለም ጸጸት ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው።
4079	የሰው ልጅ የውስጥ ባህርይው ከውጭ ከሰው ጋር ለመግባባት ከሚያሳየው ጸባይ ጋር አንድ እንዳልሆነ የሚያሳይ ነው።
4080	የዚያ ቤት ባለቤት የብርሃነ ሞገሴ አባት ሲሆኑ እሷም ታማሚውን በካፋ ተንክባክባ ለጤንነት ስላበቃችው ወዲያው አገባት።
4081	ለብዙ ጊዜ መቀመጥ ከኣለበት ሥጋው ከውሃ በረዶ ቅዝቃዜ በኣነሰ ወይም መፈረዝ (ፍሪዘር መግባት) ኣለበት።
4082	ነገር ግን ኒውተን ከነበረው ክብር አኳያ ብዙወች ችላ ብለዋቸው ነበር።
4083	ማንም ሰው ኬኒያዊ አይደለም ማለት ነውን ወይንስ አንድ አንድ ሰዎች ኬኒያዊ አይደሉም ነው?
4084	ባንድ ጊዜ አሪዞና ከአሜሪካ ትልቁ የጥጥ አምራች ነበረ።
4085	የሆኖ ሆኖ የሆብስ ምክንየት በጣም ጠቃሚ ከመሆኑ የተነሳ ስለመንግስት የሚያጠኑ ፈላስፋወች የሆብስን መጻህፍት እስካሁን ድረስ በጥንቃቄ ይመረምራሉ።
4086	አቡና ዜና ማርያም ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ከአለት የተፈለፈ ቤተ ክርስቲያን ነው።
4087	ገሊላ ግን በስሜን እስራኤል ወይም ሰማርያ ቤተሠቡ የተገኙበት ኢየሱስም የታደገበት ሀገር ነበረ።
4088	ግዕዝ ወደ ዩኒኮድ ከመግባቱ በፊት ዘጠኞቹ ቁጥሮችና ኣልቦ በኣኃዝነት ከኣራተኛው ፊደል በዶክተሩ የግዕዝ መክተቢያዎች ሥራ ላይ ውለዋል።
4089	እዚህ ግን ናምሩድ የከነዓን ንጉሥ ይባላል።
4090	ተሾመ ወደ ባንኮች ከመዛወሩ በፊት ለመብራት ኃይል የእግር ኳስ ክለብ ይጫወት ነበር።
4091	በዚህ ኦጦ በተለይ ተናደደ፣ አልጋ ወራሽነቱን ለራሱ መኝቶ ነበርና።
4092	ነገር ግን የትኛው ሆስፒታል መሆኑ አልተገለጸም።
4093	ለላው ያው ሽልማት ማበረታቻ መስጠት ነው ።"
4094	ያንድ ቀን ስህተት ለዘላለም እውቀት ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው።
4095	ታሚል ናዱ በደቡብ የምትገኝ የሕንድ ክልል ናት።
4096	ሆኖም ግን እንዲሁ በተዓምር የመሬት ስበት ኅዋውን ዘሎ በሌሎች ቁሶች ላይ ተጽዕኖ ያሳድራል የሚለው አስተያየት ለራሱ ለኒውተን ሊቀበለው ያልቻለ አስተሳሰብ ነበር።
4097	ሆኖም ግን ከሌሎች እስረኞች በተለየ መልኩ በግራኝ አህመድ ሚስት በድል ወምበሬ እንደተያዘ ታሪክ ያትታል።
4098	አንድ ሰው ሌላውን ቢገድል፣ ሰውዬው ይሙት።
4099	አሁን ግን በተለይ በመጠጥ፣ ከቁንዶ በርበሬ ፣ ኮረሪማና ዝንጅብል ጋራ ተቀላቅሎ ይጠቀማል።
4100	በዚህ ጊዜ እሳቸው ኢጣሊያን ሲጎበኙ በነበረ ጊዜ የኢጣሊያ ጋዘጦች የውጫሌ ውልን በተመለከተ፤ «.
4101	እንደ ሰው በከተማ እንዳውሬ በጨለማ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
4102	ነዳጅ እና አልማዝ ከተፈጥሮ ሀብቶቿ የሚመደቡ ናቸው።
4103	ሁሉም ሰው የራሱን ትርጉምና ህግጋት በመፍጠር እራሱን ይወስናል።
4104	ማለት ዜኖ ያሰበው የትይለሌ የሚሆኑ የተወሰኑ እርምጃወች ሲደመሩ የተወሰነ ርቀት ሳይሆን የትየለሌ ይሆናል ብሎ ነበር።
4105	ነገር ግን ኮክስና ሮዘቨልት በዋረን ሃርዲንግና በካልቪን ኩሊጅ ተሸነፉ።
4106	ከማሪ እና ከኤብላ ከተገኙት ጽላቶች እንደሚታወቅ በዚሁ ዘመን የማሪ ንጉሥ ስም በማሪኛ «ሒዳዓር» ይጻፋል።
4107	ነገር ግን አዕምሮ እነዚህን ጸባዮች ከተደባለቁበት ተፈጥሮ አላቆና ነጣጥሎ መገንዘብ ይችላል።
4108	ነገር ግን በታሪክ ድርሳናት የሰፈረው “አዳል” የመንግስት ስም ከመሆኑ ውጪ የአፋር ህዝብን በተናጠል የሚመለከት ስያሜ አይደለም።
4109	ጨረቃ ላይ መውጣት የምንለው ማናቸውም ሰው ሰራሽ መንኮራኩሮች ጨረቃ ገጽ ላይ ሲያርፉ ያለውን ክንውን ነው።
4110	ሴትና ዶሮ ሳይጣላ አይውልም የአማርኛ ምሳሌ ነው።
4111	ነገር ግን ከአዲሱ ሳናቫሮላ መንግስት ምንም አይነት ስራ አላገኘም።
4112	ነገር ግን አለቆቹ ሲስማሙ፣ ተገዦቹም ወዳጅ ሲሆኑ፣ ያንጊዜ ጉዳዮች በጸጥታ ይወየያሉና ትክክለኛው አስተሳሰብ ያሸንፋል።
4113	በዚህ ስም የሚጠሩ ቦታዎችና ድርጅቶች ሲኖሩ ከነዚህም ዋና ዋናዎቹ፤-
4114	ባህታ ከ፷ ያላነሱ ዘፈኖችን የተጫወተ ሲሆን ከነዚህም መካከል በተለይ «ደግሞ እንደምን አለሽ»፣ «ሀሎ ሀሎ»፣ «ተረሳሁኝ እንዴ» እና «ናይ ፍቅሪ ስቃይ» /ትግርኛ/ የተባሉ ዘፈኖቹ ባህታን ከሚያስተዋውቁት መካከል ዋነኞቹ ናቸው።
4115	በዚህ ጊዜ ተጣባቂ ወንዴዘር ከነፍሳቱ እግሮች ላይ ይጣበቃሉ።
4116	እዚህ ላይ መረሳት የሌለበት ማናቸውም በግዛቱ ስብስብ ያሉ አባላት በጥንዶቹ ውስጥ መካተት አለባቸው።
4117	ራግቢ እና ክሪኬት የተወደዱ እስፖርት ጨዋታዎች ናቸው።
4118	ነገር ግን እነዚህ ሞለኪሎች ተጋጭተው በሄዱበት አይቀጥሉም።
4119	የዚህ ሰው ድርሻም አክሱምን ማስተዳደር ነበር።
4120	ነገር ግን ፀሐዩዋ ድንጋዩን ስላላንቀሳቀሰችው ስራ አልሰራችበትም።
4121	ቆይቶ ግን መመለሱ አልቀረም።
4122	በኩሽ ላይ ዘመተ፤ ሎሌዎችንም ወደ ሲና ልሳነ ምድር ለማዕደን ላከ።
4123	ነገር ግን ከብቶች በሚውሉበት ቦታ እበት ስለሚጥሉ እበቱ ደርቆ ኩበት ስለሚሆን ሰዎች ለማገዶ ይለቅሙታል ማለት ይሰበስቡታል ።
4124	ሐይክ ወደ ባቢሎን እንዲመልስ ግድ እንዳለው የሚል መልእክት ለማቅረብ ቤል ከልጆቹ አንዱን ወደ ሐይክ ልኮ እሱ ግን እምቢ ይለዋል።
4125	አንድ ልጅ ሲወለድ ከሚወጣለት ስም በተጨማሪ በአባቱ እና በአባቱ ወንድ አያት ስም ይጠራል።
4126	ስደቱ ወደ አላህና መልክተኛው የሆነ ስደቱ ወደ አላህና መልክተኛው ነው የስደቱ ግብ አለማዊ ጥቅም (ዱንያ) ወይም አንዲት ሴትን ሊያገባት ከሆነ፣ ስደቱ ለተሰደደበት አላማ ነው ።
4127	ከዚያ ላይ ዲኮደሩ በሁለትዮሽ ቁጥር ስርዓት ያለውን ውጤት በመተርጎም ለሰው ልጅ በሚገባ የቁጥር ስርዓት በማሳያ ሰሌዳው ያሳየዋል።
4128	ለዚህ ነው የራዲዮ አንቴናወች ረጅም የሆኑት።
4129	ማንም ሰው ባህላዊ መድሃኒትን ለራሱ ሳይሞክር፣ ስለ አትክልቱ ዕውቀት ያለውን ሰው በቀጥታ መጠይቅ ይሻለዋል።
4130	ነገር ግን ፒራሚዱ ሳይፈርስና ሳይናድ ምንም ብዙ ዘመን ቢቆይ የሠሩት ነገሥታት እነማን እንደ ሆኑ ስማቸው ተረስቷል።
4131	የናኒ ስም አለዚያ የሚታወቀው የቱማል ጽሑፍ በተባለው ሰነድ ውስጥ ይጠቀሳል።
4132	ሆኖም ይህ የኒፑር ቅድምትነት መተካቱ ለጊዜው በሱመራውያን መካከል ተቃውሞ ያገኝ ነበር።
4133	ከዚሁ ጎን ለጎንም የተባበረች አፍሪካ አስፈላጊነትን በማመን አፍሪካውያንና የአፍሪካ ዝርያ ያላቸው ሕዝቦች በአንድነት እንዲቆሙ የሚሰብከው ፓንአፍሪካኒዝም አቀንቃኝ ነበሩ።
4134	እግር ኳስ በተለይ የተወደደው እስፖርት ነው።
4135	ቀደም ሲል በድቁና ሲያገለግል የነበረው ፍሬው በ፲፱፻፵፯ ዓ.ም. ወደ አዲስ አበባ በመምጣት በሀገር ፍቅር ቲያትር ቤት ተቀጠረ።
4136	ቀደም ሲል ከተማዋ በፈረንሳይ ትወረራለች የሚል ፍርሀት ነግሶ ነበር።
4137	ደራሲ ማሞ ውድነህ ፕሬዝዳንት በነበሩበት ወቅት የአባላቱ ቁጥር አነስተኛነትና የገቢ ምንጮቹ ደካማነት የጽሕፈት ቤቱን የቤት ኪራይ እንኳን በአግባቡ እንዳይከፍል እስከማድረግ ደርሶ ነበር።
4138	እዚህ ላይ ጥንቃቄ ያስፈልጋል።
4139	ለብዙ መቶ ዓመታት በሉዐላዊነት በራሱ መሪዎች ሲተዳደር የኖረ የኢትዮጵያ አካል ሲሆን፣ ርዕሰ ከተማው እስከ ፲፰፻፹፱ ዓ/ም በሰሜን ሸዋ ውስጥ በየጊዜው በተለያዩ ሥፍራዎች ሲፈራረቅ ቆይቶ ባለፉት መቶ በላይ ዓመታት ግን አዲስ አበባ ሆናለች።
4140	ሰላም ለከ ወሰላመ እግዚአብሔር የሀሉ ምስሌከ።
4141	ፍያካ ማክ ደልበህ በአየርላንድ ልማዳዊ አፈ ታሪክ ዘንድ ከቱዋጣ ዴ ዳናን ወገን የአየርላንድ ከፍተኛ ንጉሥ ነበር።
4142	ነገር ግን በቅርብ የሚያውቋቸው ሰዎችና ጓደኞቻቸው እንደሞቱና እንደቆሰሉ ከታሪክ እንረዳለን።
4143	የሆኖ ሆኖ የጉዛራ ቤተመንግስት ከጎንደር ከተማ ቀደምት ምሳሌ የሆነ ነበር።
4144	ነገር ግን ሳርጎን አይመልስም፣ የሲሙሩም ሰዎችና ከብቶች ሁሉ ይዘው ከተማውን አፈራረሰ።
4145	በዚሁ ሚና ያሶንና አርጎናውቶች በሚባለው አፈታሪክ ይጫወታል።
4146	የጋሞ ጐፋ ህዝቦች ዴሞክራሲያዊ አንድነት የኢትዮጵያ ፖለቲካ ፓርቲ ነው።
4147	እሱን እኛ ተመለስ እንለዋለን።"
4148	የጊዜ እጅ ወደፊት በሚነጉድበት፣ የህይወቴ ሰዓት ትንፋሹን በዋጠበት የሰማሁት ጸጥታ ልቤን በፍርሃት ሞላው።
4149	በሌላ ቦታ ደግሞ፤- ".
4150	ሐሉሻ ግን በኩትር-ናሑንተ እጅ ተገደለ።
4151	ዶባን ሌባ ወሰደው» ይላቸዋል።
4152	እያለ ጮኸ ትርጉሙም “አምላኬ አምላኬ ለምን ተውኸኝ?”
4153	ከሐቲ ብዙ ስላሸነፈ «ታላቅ ንጉሥ» የሚለውን ማዕረግ ወሰደ።
4154	በጥር ወር ፲፰፻፵፱ ዓ/ም መቅደላ ገብተው በቁም እሥር ይቀመጡ እንጂ ከቴዎድሮስ ልጅ ከመሸሻ ጋር አብረው አደጉ።
4155	ዕለተ ሞት ፲፯፻፸፫ ዓ.ም. በአውስትሮ-ሁንጋሪያ ግዛት የሁንጋሪያ እና የቦሄሚያ ንግሥት ማሪያ ጠሬዛ ሞተች።
4156	ኣንድ ሰው ሰገራውን ሜዳ ላይ ሲወጣ ሹጡ ፀሓይ ሲሞቀው ይፈነዳና ብዙ ሺህ እንቁላሎቹ ሳር ላይ ይረጫሉ።
4157	ፔድሮ ፔዝ ለህንጻው ስራ ነጭ አለትና የሚያጣብቅ ሸክላ አፈር እንደተጠቀመ ይገልጻል።
4158	በዚህ ቦታ ከነበሩት ልዩ የዕደ ጥበብ ውጤቶችና አይን የሚስቡ ስዕላት አንጻር፣ ቤተ ስዕል ወይም ስዕል ቤት ተባለ።
4159	ሕመም ላይ በቆዩበት ጊዜ የውድ ባላቤታቸው እና የልጆቻቸው እንክብካቤ አንድም ቀን አልተለያቸውም፡፡
4160	ግድም ዋና ሚኒስትሩ ቀቲ ነበረ።
4161	አገሩ ሁሉ ቢወድቅም ዋና ከተማው ባክትራ ግን አልወደቀምና ሠራዊቱ ከበቡት።
4162	ቢላል ግን ለኢስላም ብቻ ሳይሆን ለመላው የሰው ዘር የሚያኮራ አቋም ከመውሰድ ወደ ሁዋላ አላለም።
4163	በሌላ ጎን በኩሎምብ ህግ መሰረት በአንድ ጠጣር ቻርጅ ምክንያት ከሙላቱ የተወሰነ ርቀት ላይ የሚፈጠረው የኤሌክትሪክ መስክ ስብጥር እንዲህ ይሰላል፦
4164	ነገር ግን ሁለተኛው እና ሶስተኛው አ /ነገር ይህን ነገር አጥቅተው፣ ዋናውን ትምህርት እንዳጠቁ ያስመስላሉ።
4165	በኋላ ላይ ከወደፊት ዓፄ ቴዎድሮስ ጋር በዚሁ አካባቢ ጦርነት ገጥመው ስለተሸነፉ ፣ ራስ ውቤ ለስርዓተ ንግሣቸው ባሠሩት ቤተ ክርስቲያን ዓፄ ቴዎድሮስ በአቡነ ሰላማ እጅ ተቀብተው ዘውድ ጭነው ነገሡበት።
4166	ቄሱም ዝም መጽሀፉም ዝም የአማርኛ ምሳሌ ነው።
4167	እነሴ ቆል ትምህርት ቤት የሚገኘው በአማራ ክልል በምሥራቅ ጎጃም መስተዳደር ዞን በጎንቻ ሲሶ እነሴ ወረዳ በእነሴ ቆል አቦ ገበሬ ማኅበር ነው ፡፡
4168	ተሌባ ሌባ ቢሰርቀው ምን ይደንቀው የአማርኛ ምሳሌ ነው።
4169	ነገር ግን ከመለኮት ጋር የተዋሀደው ስጋው በመቃብር ነበር ።
4170	ነገር ግን መሲሊምና መስ-አኔ-ፓዳ በውኑ አንድ እንደነበሩ እስካሁን ምንም ማረጋገጫ ቅርስ አልተገኘም።
4171	የወሩ ስም ጃንዩዌሪ የመጣ ከሱ ነው።
4172	ነገር ግን በጠቅላላ ከሹን ጋራ ዘመኑ ፵፭ ዓመታት ይቆጠራል።
4173	የዚሁ ስም መጀመርያ ክፍል ከፖ ወንዝ ስም በጥንታዊ ሊጉርኛ «ቦዲንኩስ ወንዝ» ደረሰ።
4174	በዚህ ቃለ መጠይቅ፣ ዎቮካ ወደ ሌሎቹ ጎሣዎች (ለምሳሌ ወደ ሻየን፣ አራፓሆ) የላከውን መልዕክት አሳየው።
4175	በዚህ ጊዜ መጻሕፍቱ በሮማ ገና ይገኙ ነበርና ስለዚህ ምናልባት ከሲቢሊን ራዕዮች አንዳንድ ትክክለኛ እንደ ሆነ ይቻላል።
4176	ለሰው ልጅ ከሚያበሉ ለውሻ ልጅ ያብሉ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
4177	አሁን ብዙ ሊቃውንት እንደ ልዩ ቋንቋ ይቆጥሩታል።
4178	ለሰው ልጅ ከማብላት ለውሻ ልጅ ማብላት የአማርኛ ምሳሌ ነው።
4179	ያባት ደግ ይደልላል ያባት ክፉ ለእንጀራ ልጅ ያደላል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
4180	ያህያ ስጋ ውርደተኛ አልጋ ላይ ቢያኖሩት እመሬት ይተኛ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
4181	ቀበሮ ናት የገጠሩዋ ሚዳቋ ናት የሰፈሩዋ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
4182	ነገር ግን በኮሞዲቲ ገበያ ውስጥ ፤ አብዛኛው የገበያ ተዋናኝ ፤ ማለትም ከዘጠና በመቶው በላይ ፤ የኮንትራቱ ቀን እስከሚደርስ ሳይጠብቅ ኪሳራውን አምኖ ወይንም እጥፍ ትርፉን ወስዶ ከኮንትራክቱ ውስጥ ይወጣል።
4183	ድርብ ጦር የተባሉት አሶች አምደ ስጌ ብቻ አላቸው እንጂ ደንደስ የላቸውም።
4184	ግብረ ስጋ ግንኙነት ወይም ሩካቤ ስጋ ማለት በሴትና በወንድ መካከል ለስሜት እርካታ የሚደረግ ግንኙነት ወይም ፍቅር መሥራት ነው።
4185	በመቶ ሺህ የሚቆጠሩ ሰዎች በቀይ ሽብር ፣ የግዴታ ስደት ፣ ወይም ረሀብ ሞተዋል።
4186	ነገር ግን በፉንጎች ዘንድ አንድ ንጉስ ሞቶ በሌላ ሲተካ፣ መተካካቱ ምንጊዜም ደም የሚያፋሥሥ ነበር።
4187	ነገር ግን የሃገሪቱ ሲኒማ አንድ ክፍል ብቻ ሲሆን በሃገሪቱ ቁጥር አንድ በአለም ደግሞ ከትላልቅ የፊልም አዘጋጅ ቦታዎች አንዱ ነው።
4188	የሆኖ ሆኖ የብርሃን ግፊት በናኖ ሜትር ደረጃ ባለው አንስተኛው አለም ውስጥ የማይናቅ ሚና ይቻወታል።
4189	ሽንት ቤት ከመጠቀም ቀጥሎ በውሃ ጠርጎ መሄድ እንዳይቀር ክልክል ነው።
4190	ጄሮም ስለ ኤውሮፕስ አንድ አገር እንደ ተሰየመ ( አውሮፓ ) ይጨምራል።
4191	ነገር ግን አንደኛው ህጻን የጁን ጀርባ በመወጠር እንዳይቆነጠጥ ካደረግ የቆነጠጠውን እጅ በደምብ አድርጎ መለምዘግ ይችላል ምክናይቱም ያኛው መቆንጠጥ ስለማይችል ብድሩን መመለስ አይችልም።
4192	አንድ ሰው የሌላውን እርሻ በውኃ ቢሞላ፣ ሦስት ኩር ገብስ ለአንድ ኢኩ እርሻ ይስጠው።
4193	በሱራ ፯፣ የማድያን ሰዎች ሀሣዊ ሚዛንና መለኪያ ስለ ተጠቀሙ፣ በመንገድም ለቅሚያ ስላደፈጡ፣ ነብዩ ሹዓይብ ንሥሐ እንዲገቡ የሚል ተግሳጽ አቀረበላቸው።
4194	ነገር ግን ከአምስት አመት በኋላ ሴንጋን በወንድሙ ሩድራይግ ልጅ ስታርን ልጅ በፍያካ ኬንፊናን እጅ በውግያ ተገድሎ ፍያካ ያንጊዜ ከፍተኛ ንጉሥነቱን ያዘ።
4195	እስከ ኩሽ መንግሥት ድረስ ንግድ አካሄዱ።
4196	እንድ ራስ ቢቆረጥ፣ ሁለት ራሶች በፈንታው ወዲያው ይበቅሉ ነበር።
4197	አንድ ሰው የሌላውን ሚስት በግፍ ቢወስድ፣ ሰውዬው ይገደል።
4198	ሆኖም ግን ህይወቱን በሙሉ ሂስባን ወደ ስነ-አምክንዮ የመቀየር ትልሙ ሳይሳካለት ቀርቷል።
4199	ነገር ግን የባቢሎን ንጉስ ሃሙራቢ ድል አድርጎት ዙሪያው ወደ ባቢሎን መንግሥት ተሳለፈ።
4200	ፈውሲ ልቢ የዮሃንስ ትኳቦ አልበም ነው።
4201	አውሬ ውሻ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ አጥቢ እንስሳ ነው።
4202	ገብስ ሻይ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚሰራ የሻይ አይነት ሲሆን፣ የሚሰራውም ከአረረ ገብስ ነው።
4203	በዚህ ጊዜ ሁለተኛው ጠላፊ ጩቤውን ጨብጦ ወደበረራ ክፍሉ ሲሮጥ ሁለተኛው የአየር መንገዱ የጸጥታ አስከባሪ እርሱንም በሽጉጥ ተኩሶ ገድሎታል።
4204	ነገር ግን በሆሣዕና ዕለት እንኳን በዱላ ልትደበደብ ቀርቶ ሰዎች በእርሷ ላይ ለተቀመጠው ጌታ ሲሉ ልብሳቸውን ሁሉ እያነጠፉላት በንጣፍ ላይ ተራምዳለች ።
4205	በአቶ ኪም ራይሆልት አሳብ አባቱና ቀዳሚው ሸሺ መዓይብሬ ነበር፤ ንግሥቱም ታቲ የኩሽ መንግሥት ልዕልት ስትሆን የልጃቸው «ነህሲ» ስም ወይም መጠሪያ በግብጽኛ «ኩሻዊ» ማለት ነው።
4206	እስከ ዛሬ ኩሻውያን ወይም ኩሺቲክ ሕዝቦች ሲገኙ በምዕራብ አፍሪቃ የሚገኙት ዮሩባ ሕዝብ የትውልዳቸውን ሐረግ እስከ ካም ድረስ ያደርሱታል።
4207	ታቦት ዋሻ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ከአለት የተፈለፈ ቤተ ክርስቲያን ነው።
4208	ይሄን ጊዜ አባታቸው የቤተ ክህነት ትምህርት እንዲጀምሩ በማድረግ ዳዊትን፣ ውዳሴ ማርያምን፣ ቅዳሴ ማርያምን፣ የብሉይና የሐዲስ ኪዳን ትርጓሜን እንዲሁም ለዘመናት ሲያስተምሩት / ከሃምሳ ዓመታት በላይ የኖሩትን ቅኔን ከነ-አገባቡ በሚገባ እንዲያጠናቅቁ ያደርጋሉ።
4209	ቅዳሴ ቤቱ ከተባረከ በኋላ በባህር የተጣሉትን፤ በገደል የወደቁትን እና በማይታወቅ ቦት የረገፉትን አርበኞች ዐጽም ተሰብስቦ በዚሁ ዕለት በልዩ የጸሎት ሥነ ሥርዓትና በታላቅ የሰልፍ አጀብ ተቀበረ።
4210	ከቆጡ ስር የሰገነት ዘንጉ ይታያል።
4211	ሁለት ጊዜ ተናገርህ ከፋህ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
4212	ዱባና ቅል አበቃቀሉ አንድ ይመስላል አበላሉ ለየቅሉ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
4213	አዳም ረታ ልቦለድና ግጥም በአማርኛ የሚጽፍ ኢትዮጵያዊ ደራሲ ነው።
4214	አራስ ልጅ ለሚጎበኙ ሰዎች ብስኩትና የእንሶስላ ዘር በስኳር ማቅረብ ሌላ የሆላንድ ባህላዊ ልማድ ነው።
4215	ቀደም ሲል በመስጊዱ ዙሪያ የአርጐባ ማኅበረሰብ አባላት ይኖሩ የነበረ ሲሆን አሁን ግን ኮረብታውን ለቀው ከግርጌው መንደራቸውን መሥርተው ይኖራሉ።
4216	በዚህ ድል ምክንያት ሰላም በመገኘቱ የእስልምና ተከታይ የሆኑ ነጋዴወች ለመጀመሪያ ጊዜ የኢትዮጵያውን ውስጠኛውን ክፍል ዘልቀው ለመግባትና ለመነገድ ክፍተት አገኙ፣ በብዛትም በአገሪቷ ለመሰራጨት ቻሉ።
4217	በዚህ ሁሉ ምክንያት ሁቨር የተወደዱ ፕሬዚዳንት አልነበሩም።
4218	ከርሱ እጅ ከምወድቅ ብሞት ይሻለኛል"።
4219	አለቃ ግን እወጣለሁ ብለው ተወራረዱ።
4220	ነገር ግን ለቀድሞው የቤተ ክርስቲያን አበው ታውቆ የጥቅስ ምንጭ ሆነላቸው።
4221	የሰው ልጅ አጠቃላይ ሁኔታ በአዕምሮው ውስጥ በሚካሄድ የ"አሻ" (እውነት)ና የ"ድሩይ" (ውሸት) ግጭቶች የሚወሰን ነው።
4222	ገድሎ ሜዳ ደጃዝማች ምኒልክ በ ፲፰፻፶፯ ዓ.ም ከመቅደላ እስር ቤት አምልጠው ሲሄዱ በምትካቸው በዓጼ ቴዎድሮስ ተሹመው ከነበሩት አቶ በዛብህ ጋር ጦርነት ያደረጉበት ሥፍራ ነው።
4223	ነገር ግን በቁርዓን ምዕራፍ ሱራ ፫ «የኢምራን ቤተሠብ ሱራ» መሠረት፣ የድንግል ማርያም (ወይም መርየም ) አባት ደግሞ «ዒምራን» ተባለ።
4224	በኋላ ግን ኮምቦሲስ በግብጽ ሳለ አንድ ማጎስ ( የዞራስተር እምነት ቄስ) እና የሜዶን ሰው ጋውማታ እንደ ተገደለው ባርዲያ እራሱን ባማስመስል በአመጽ ተነሣ።
4225	ንፁህ ብር የሚባለው ብዙውን ጊዜ ዘጠና ሁለት ነጥብ አምስት ያክሉን ሲልቨር የሚይዘው ነው።
4226	ነገር ግን የመለኮት ተፈጥሮ እና የስው ተፈጥሮ ውህደትን ለማመልከት ያንዱን ባህርይ በሌላው ስም መጥቀስ ተችሏል ።
4227	በዚህ ጊዜ ዞራስተር ድምጹን ከፍ አድርጎ "እራሱን ግመጠው!"
4228	እዚህ ላይ ማስተዋል ያለብን ይህ ጉልበት በቆሎውን ለመጥበስ ከሚያስፈልጉን ጉልበቶች ሁሉ በጣም አነስተኛው ነው።
4229	እጭን ያለ ኮርቻውን እለምን ያለ ስልቻውን የአማርኛ ምሳሌ ነው።
4230	ፍጹም ጡብ አድርገው ሲሠሩት ኖሩ።
4231	በዚህ ጊዜ ሲጀመርና ሲያልቅ ያለው አቅም እኩል ሆኖ ይገኛል።
4232	ነገር ግን በዘመናዊ የሥዕል ጥበብ ውስጥ በአሸዋ፣ የሸክላ አፈር እና ሌሎች ነገሮችን መጠቀም ተችሏል።
4233	ሆኖም ግን ገጽታቸው ልስልስ የሆኑ አካላት (ለምሳሌ መስታወት) በሚያስነሱት የሞገድ መጠላለፍ ምክንያት አብዛኛው ጨረራ እርስ በርሱ ይጣፋል።
4234	ነገር ግን አብዛኛው አገራት ይህን አድራጎት ሳይቀበሉ ኤምባሲዎቻቸው እስካሁን በቴል አቪቭ ናቸው የሚገኙ።
4235	ሆኖም ግን ከቡላይል በተለየ መልኩ የጉልበቱን ተጨባጭ ህልውና በማመኑና በሂሳብ ቀመር በማረጋገጡ እስካሁን ዘመን ድረስ ስሙ ከግስበት ጥናት ጋር አብሮ ይነሳል።
4236	የሆኖ ሆኖ አካባቢው በአሁኑ ዘመን የሚታውቀው የኢየሱስ ክርስቶስን ግማደ መስቀል በማኖሩ ነው።
4237	ኆኅተ እና መሰረታዊ ከሆኑት ኆኅተ አመክንዮዎች አንዱ ሲሆን ተግባሩም የአመክንዮ እናን ተግባር በተጨባጭ ቁስ መፈጸም ነው።
4238	የሆኖ ሆኖ በመደበኛ ግፊትና ትኩሳት ውስጥ የሚገኙ አብዛኞች የአየር አይነቶች ከሞላ ጎደል ህጉን ይከተላሉ።
4239	ነገር ግን የላፕላስ ሽግግር ሁሎንም የውን ቁጥሮች እንዲያሳትፍ ሆኖ ሊተረጎም ይችላል፣ ማለት የማጎሪያው መነሻና መድረሻ ከነጌቲቭ አዕላፍ እስከ ፖዚቲቭ አዕላፍ ማለት ነው።
4240	ረቂቅ ፩ን የሚመስሉ ዓይነት ዓረፍተ ነገሮች ሁለንተናዊ አዎታ ይባላሉ፤ ረቂቅ ፪ ሁለንተናዊ አሉታ ይባላል፣ ረቂቅ ፫ ልዩ አሉታ ሲባል፣ ረቂቅ ፬ ልዩ አዎንታ ይባላል።
4241	የጌሾ ዛፍ በምንጮች አካባቢ ቢተከል የመሬት መሸርሸርን ሊከላከል ይችላል።
4242	ከነሱ ወደ አካባቢው መምጣት በፊት፣ አብደላህ ጃማ የተባለ መሪ በአሁኑ ምስራቅ ሱዳን ፣ የተሰባጠሩ ግዛቶችን አቋቁሞ ነበር።
4243	በኋላ ግን አጽማቸው ተነስቶ ንግሥት ነገሥታት ዘውዲቱ ለአባታቸው ዳግማዊ ምኒልክ አጽም ማሣረፊያ በተሠራው የታዕካ ነገሥት በዓታ ቤተ ክርስቲያን ተቀብሯል።
4244	ሁለት ጎን የላፕላስ ሽግግር እንዲህ ይቀመራል፡
4245	ጠዋት ላይ እርግቦቹ አተሩን ሲለቅሙ እየተሳከሩ መብረር አቅቷቸው መሬት ላይ እየተንደፋደፉ ተፈነገሉ።
4246	ከዚያ ኦጦ የጋልባን ሰነዶች አንብቦ የዊቴሊዩስ ሥራዊት ከጌርማኒያ ቶሎ እንደሚደርስ ተረዳ።
4247	በዚህ ጊዜ ኩርባውን በቀላሉ ማግኘት ስለማንችል፣ በየቦታው የተለያየውን ኩርባ ለማግኘት የውድድር መንገድን እንጠቀማለን ማለት ነው።
4248	አንድ ሰው ቢሰርቅ፤ ሰውዬው ይገደል።
4249	አለቃ ታዬ በአውሮፓ አኅጉር በቆዩበት ጊዜ ብዙ ሀገራትን ጎብኝተዋል።
4250	በዚህ ጊዜ ሱሰኒዮስ ከጥቂት ፈረሰኞቹ ጋር በመሆን በድፍረት ቀደም ብለው የመጡትን የመልዐክ ክርስቶስ ወታደሮች በማጥቃት እግረኛው ሳይቀላቀላቸው አሽመደመዱት።
4251	ሆዳም ሰው እንብርት የለውም የአማርኛ ምሳሌ ነው።
4252	አደብ ገዛ በአማርኛ ፈሊጣዊ አነጋገር የሆነ ዘይቤ ነው።
4253	በደጋ እና በእርጥብ ቦታዎች ዝንጅብል እንደ ቅመም ይታረሳል።
4254	በሌላ ጎን የስብስብ ኅልዮት ለዝምድና ሂሳብ መሰረት ነው።
4255	ነገር ግን ሐውልቱን በመዶሻ ከሰበረው በኋላ ሰራተኛው ለነበረው አንቶኒዮ ሰጠው።
4256	ነገር ግን ሰዓትንና ደቂቃን ከመለየት ተግባሩ አንጻር ካየን በእጅ ጽሕፈት ላይ ብቻ ሳይሆን በመቀመር ጽሁፍም ላይ ያገለግላል።
4257	በጊዜ ላይ የአገራት ወሰኖች ሲቀየሩ፣ እንዲሁም የ«መካከለኛ አውሮፓ» ትርጒም በጊዜ ላይ ተቀይሯል፤ አሁን ግን በመደበኛ ትርጒም «የመካከለኛ አውሮፓ አገራት» የሚባሉት ኦስትሪያ ፣ ቸኪያ ፣ ጀርመን ፣ ሀንጋሪ ፣ ሊክተንስታይን ፣ ፖላንድ ፣ ስሎቫኪያ ፣ ስሎቬኒያና ስዊዘርላንድ ናቸው።
4258	በዚህ ጊዜ ወታደሮቹ ምስጦች ከጎጇቸው ወጥተው፣ መርዛቸውን ይነሰንሳሉ።
4259	ነገር ግን የኮርያን ልማዳዊ አፈታሪክ የሚገልጸው መጽሐፍ ኋንዳን ጎጊ ከዚህ ሌላ ታሪክ አለው።
4260	ነገር ግን የጎረቤት ዳሆመይ መንግሥት የፈረንሳያውያንን ጥልቅ ማለት ስላልወደዱ ከሁለቱ መንግሥታት መካከል ጦርነት ሆነ።
4261	ይህም አፄ ቴዎድሮስ በነገሡ በሰባተኛው ዓመት መሆኑ ነው።
4262	በገና ወደ ኢትዮጵያ የገባው ከክርስቶስ ልደት በፊት በቀደምት የኢትዮጵያ ነገስታት በኩል ሲሆን በቅርብም ከነበሩ ነገስታት አጼ ምኒልክና አጼ ቴዎድሮስ በገና ይደረድሩ እንደ ነበር ይነገራል።
4263	በዚህ ሁሉ ምክንያት ሄሮድስ በሮማውያን ዘንድ የታመነና የተወደደ ሆኖ በፓለስቲን በንጉሥነት ብዙ ጊዜ ቆየ።
4264	ሽቦው ብዙ ክልፋመ፣ ከፉውዙ የሚሄደውን ገመድ በማንሳት የጥቅልል ሽቦውን ርዝመት እየቀነሱ ሽቦው በሃይል ሳይግም፣ በጣምም ሳይቀዘቅዝ፣ በመካከል፣ ደብዘዝ ያለ ቀይ በሆነ ሁኔታ በሚሰጥበት ርዝመት መቁረጥ ነው።
4265	ነገር ግን የዘላለም መመላስ ዞራስተርን ከማስደስተ ይልቅ በጣም በጠበጠው።
4266	እኚህ ሰው ለአሜሪካ ጸሃፊ፣ ፖለቲከኛ፣ ዲፕሎማት፣ ወታደር፣ ተመራማሪ፣ ፍጥረት ፈልሳፊ ወዘተ.
4267	ይህም ስም በጥንታዊ አማርና ደብዳቤዎችና በኡጋሪት መዝገቦች 'ሽብር' ተጽፎ ተገኝቷል።
4268	ሆኖም ግን በአባሎቹ የሶሽዮ-ፖለቲካ መሰባጠር ምክንያት ሃይሉ የዳከመ ነበር።
4269	ሰዎች ሬሳ ተሸክመው ይሄዳሉ።
4270	አማራ ኤሲ ሥልጣኑን መስከረም ፯ ቀን ፲፱፻፺፬ ዓ/ም ተረክበው፣ የአፍሪቃ ኅብረት እስከተመሠረተበት ሐምሌ ፪ ቀን ፲፱፻፺፬ ዓ/ም ድረስ ካገለገሉ በኋላ ለአዲሱ የአፍሪቃ ኅብረት ኮሚሲዮንም ጊዜያዊ ሊቀ መንበር ሆነው ተሹመው ነበር።
4271	በዚህ ጊዜ ፌዴሬሽኑ ዋንጫውን ለ ሃዋሳ ከነማ ክለብ ሰጥቷል።
4272	በዚያ ላይ በተገኙት ድንጋዮች ላይ ያሉት ምልክቶች 'የጥንታዊ አሜሪካ መዝገቦች' ተብለዋል።
4273	ነገር ግን የተለያየ የጥቅልል ሽቦ ርዝመት የተለያየ ሙቀት ይሰጣል፣ በጣም ረጅም ገመድ አንስተኛ ሙቀት ሲሰጥ በጣም አጭር ደግሞ ከፍተኛ ሙቀት ይሰጣል።
4274	ኤይድ እና ከሌሎችም ድርጅቶች ጋር ለኢትዮጵያ የሚሰጠውን ዕርዳታ እያደገ አንዲሄድ ክትትል አድርገዋል።
4275	በአፉ ቅቤ አይሟሟም የአማርኛ ምሳሌ ነው።
4276	ውርዴ ብዙ ምልክቶች ሲኖሩት፣ የሌላ በሽታ ምልክቶች ሊመስሉና ሊያታልሉም ይችላሉ።
4277	ውጊያ ላይ ባጋጠመው የመቁሰል አደጋ ህክምና ላይ ከቆየ በኋላ አዲስ አበባ ውስጥ ፒያሳ አካባቢ በሚገኝ ቤት በቁም እስር ላይ ነበር።
4278	ጋስጫ አባ ጊዮርጊስ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ከአለት የተፈለፈ ቤተ ክርስቲያን ነው።
4279	ከሰው ኮሶ በሽታዎች ኢትዮጵያ ውስጥ በሰፊው የታወቀው ሕዋስ ቲንያ ሳጂናታ ይባላል።
4280	በልጁ ቆዳ ተጠቅልሎ የተቀበረ የለም የአማርኛ ምሳሌ ነው።
4281	በድሮ ጊዜ ፖርቱጋል የምትባል አገር ለምሥራቅ አገሮች የጣፋጭ ብርቱካን ዋና አስገቢ ነበረች።
4282	ነገር ግን ሀገራቸው ያለውንና በጣም የሚወዱትን ናበጋ ጊዮርጊስን በጣም ይናፍቁ ነበር።
4283	እያለ ግን ለማግኘት አስቸጋሪ የሆነ።
4284	በሌላ ጎን የአገሮች ግንኙነት በሃይል እንጂ በመብት ላይ የተመሰረተ እንዳልሆነ ስላስረዳ የእውን ፖለቲካ (ሪል ፖሊቲክ) አባት የሚባል ስም እንዲያገኝ አብቅቶታል።
4285	ነገር ግን የጥሩነሽ ቤተሰቦች የረጅም ርቀት አትሌቶች ናቸው።
4286	ነገር ግን ጥያቄውን ለመወሰን ከሁለቱ ከተሞች ሁለት ጎበዞች አንድ በአንድ ላይ እንዲታገሉ የሚል ሀሣብ ያቀርባሉ።
4287	በዚህ ጊዜ በሀገሪቷ የኢኮኖሚ ውድቀት ተከስቶ ነበር።
4288	ነገር ግን የማራቶን ውድድሩን መጨረስ አልቻለም ነበር።
4289	ከዚያ ወደ ጴርጋሞን መንግሥት ተጨመረ።
4290	ነገር ግን በአክሱም በጎንደር የቆዩትን ያህል በአዲስ አበባም እስከማይረሱ ለረጅም ጊዜ ቆይተው ነበር።
4291	ነገር ግን አንዳንድ መምህሮች የመጽሐፍ ቅዱስ ኬጢያውያን ከ«ኬጢያውያን መንግሥት»ም ሆነ ከሐታውያን ጋራ ምንም ግንኙነት የላቸውም ብለው ክርክር አቅርበዋል።
4292	ከልጅ ጋር አትጫወት አይንህን ያወጣዋል በእንጨት የአማርኛ ምሳሌ ነው።
4293	ነገር ግን እነዚህን ብዠታዎች ለማጥራትና አንድ ወጥ ድምዳሜ ላይ ለመድረስ፣ የራሱ የሆነ ጥናትና ምርምር የሚያስፈልገዉ ትልቅ ጉዳይ እንደመሆኑ መጠን ከስነ ፅሁፍ ባለሙያዎችና የታሪክ ተመራማሪዎች ብዙ ስራ እንደሚጠበቅ አመላካች ነዉ።
4294	ለዚህ ሲሉ ጣሊያኖች ሲሰሩበት የነበረውን ስርዓት ብዙ ሳይቀይሩ ነበር መግዛት የጀመሩት።
4295	ከዚያ ልጁ ቫንዳሉስ ተከተለው።
4296	ነገር ግን በጥንቃቄ ስናስተውል ይሄ ሙሉ በሙሉ እውነት ሆኖ አናገኘውም።
4297	ይህም ሆኖ ወንድሜና ባልደረባዬ ነው።
4298	አንድ ቄስ ሉቅያኖስ ዘአንጾኪያ ደግሞ በዚህ ምክንያት ተወገዘ።
4299	ነገር ግን ዘመናዊው ኮምፒዩተር ከዚህ ስለሚሰራ በአሁኑ ወቅት ታዋቂነት ያላቸው ኆኅቶች ከኤሌክትሪክ የተሰሩት ስለሆነ ጥናቱም በነዚህ ላይ ያተኩራል።
4300	በርሱ ቦታ ወንድሙን ሳባራዲንን ከላይ የተገለጹት ክፍሎችን አስተዳዳሪ አድርጎ ሾመው።
4301	በዚህ ስም ከሚታወቁ የኢትዮጵያ ሰዎች፦
4302	በዚያ ላይ ከፋርስኛ ከዓረብኛና ከሩስኛ ከፍተኛ ተጽእኖ ተቀብሏል።
4303	ነገር ግን ቅድስናዎ የተመኙትን ለፈጸም የኢጣልያ መንግሥት ያልታሰበው የዛሬ ሥራቸው የማያስፈጽመኝ ሆነ።
4304	በጊዜ ላይ ሲፈላሰፍ የቋጠራቸው ስንኞች ስለስብዕናው የሚሰጡት ስዕል አለ።
4305	ሰዎቹ ግን ፀሃይንና ከዋክበትን አምላኮች ናቸው ብለው ያምኑ ነበር።
4306	በለሴ ፈር ምክንያት የአውሮፓና የአሜሪካ ምጣኔ ሀብትና ንግድ ድርጅቶች ሊያብቡ እንደ ቻሉ፣ በፋብሪካ አብዮት በኩል ኑሮ ዘዴ እንዲለወጥና እንዲቀለል፣ አዳዲስ መጓጓዣና መገናኛ ፈጠራዎች እንዲገኙ ያስቻለው ሁሉ ይታመናል።
4307	በዚህ ሁሉ ምክንያት የፖርቱጋል መንግሥት ታላቅነት በሌላው ዓለም እንደ ታወቀ እንደዚሁም ፩ኛ ትልቅ መንግሥት መሆኑ ፪ኛ ክርስቲያን መሆኑ ኢትዮጵያ ባሉት የውጭ አገር ሰዎች አፍ እየተነገረ ዝናው በኢትዮጵያ ቤተ መንግሥት ዘንድ መሰማት ቻለ።
4308	እጅግ ብዙ የተለያዩ አትክልትና እንስሳት በቦሊቪያ ይገኛሉ።
4309	ነገር ግን ሰርብያና ሞንቴነግሮ እንዳይዋሕዱ እንዲሁም የሩስያ ተጽእኖ በባልካኖች ውስጥ እንዳይስፋፋ በመከልከሉ የኖቪባዛር መያዝ ጥቅም አይተው ታገሡት።
4310	ችግር እና እንግልት ተከተላቸው።
4311	ሆኖም ግን ተይዘው፣ ከተጠመዱበት ሥፍራ ፴፭ ኪሎ ሜትር ርቀት የተለቀቁ ሴት ሸለምጥማጦች፣ በጥቂት ቀናት ከመኖርያ ሥፍራቸው ተመልሰዋል።
4312	የዚህ ቤተ መቅደስና የነገሥታቱም መሣሪያ ከነገሥታቱና ከሕዝቡ ጋራ በምርኮ ወደ ባቢሎን ተጋዘ።
4313	ዴቪድ ዳኮ የአገሪቱ የመጀመሪያው ፕሬዚደንት ሆኑ።
4314	በአቶ ኪም ራይሆልት አስተሳሰብ፣ ከካነፍሬና ከኻውተፕሬ መካከል ነበር የገዛው።
4315	ሆኖም ግን ዞራስተር እንደተገነዘበ ያለፈውና መጭው ዘመን ምንም ዋጋ የላቸውም፣ ህይወትን መኖር በአሁኗ ቅጽበት ነው።
4316	ዛሬም ሆነ ነፃነቷን ለመጠበቅ፤ታሪኳን ለማስከበር አስፈላጊዉን ዝግጅት ማድረግ ያለባት፤እሷ ራሷ ብቻ ነች።
4317	እዚህ ላይ እንቅፋት(ሬዚዝስተር) በጊዜም ሆነ በኤስ-ግዛት አንድ አይነት ዋጋ አለው።
4318	ነገር ግን ከኒውተናዊ (ፅኑ ትንተና) ወደ አንጻራዊ ትንተና በተሻገርን ወቅት ፣ የ"ጽኑ ጊዜ" ጽንሰ ሃሳብ አይሰራም፣ በዚህ ምክንያት ሥዕሉ ላይ እንደምናየው ክስተቶች/ኩነቶች ወደ ላይና ወደታች ከጊዜ አንጻር ይሄዳሉ፣ ይህን የሚወስነው እንግዲህ የተመልካቹ ፍጥንጥነት ነው።
4319	የግፍ ግፍ በእንቅርት ላይ ጆሮ ደግፍ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
4320	ወንድ ልጅ በተሾመበት ሴት ልጅ ባገባበት የአማርኛ ምሳሌ ነው።
4321	ፕኖም ፔን የካምቦዲያ ዋና ከተማ ነው።
4322	ለሴት ልጅ እስከአርባ ቀን ሞቷን ከዚያ ወዲያ ሀብቷን የአማርኛ ምሳሌ ነው።
4323	እንደ ሆኑ በአንዳንድ ሥነ ቅርስ ሊቆች ተብለዋል፤ ይህ አቈጣጠር ተከራካሪ ነው።
4324	ነገር ግን መሃዲስቶቹ ወደ መተማ ስለሸሹ ጦርነቱ ሳይካሄድ ቀረ።
4325	አዲሱ ቤተ ክርስቲያን ባለ ስምንት ማእዘን ሕንጻ ሲሆን፤ የመሬቱን ገደላማነት በመጠቀም ግምጃ ቤትና ቢሮ የሚሆን ምድር ቤት ተሠርቶለታል።
4326	ሆኖም ግን ከጎረቤቶቿ ጋር የሰላም ግንኙነት አልነበራትም።
4327	ወራጅ ውሀ አይውሰድህ ሟች ሽማግሌ አይርገምህ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
4328	ነገር ግን የእስፓንኛ እና የሚስኪቶ እንግሊዝኛ ፓቷ ተናጋሪዎች በትልቅ ወገን ይገኛሉ።
4329	የቡና ፍሬ ለመጀመሪያ ጊዜ የተገኘው በኢትዮጵያ ሲሆን ሀገሪቱዋ በቡናና ማር አምራችነት በአፍሪካ ቅድሚያ ይዛለች።
4330	ከሌላ ጎሣ ሱዌሲዮኔስ ጋራ በአለቃው ዌርኪንገቶሪክስ መሪነት የዩሊዩስ ቄሣርን ወረራ ተቃወሙ።
4331	ብኋላ ላይ የአብዱሏህ መሞት ዜና በመጣ ጊዜ በረካ ከአብዱል ሙጠሊብ ቤት ነበረች።
4332	ፈረስ ጥሎ ይደነግጣል በቅሎ ጥሎ ይረግጣል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
4333	ግዕዝ ወደ ኮምፕዩተር ሲገባ ከዶ/ሩ ኣሥር ኣኃዛት በስተቀር ኣሥራ ኣንዶቹ የቀረቡት በፊደልነት ነበር።
4334	ነገር ግን ኮምፒዩተር ሲባል በጣም ብዙ ነገሮችን ያጠዋልላል።
4335	ባህሩ ቀኜ የኢትዮጵያ ታዋቂ ዘፋኝ ሲሆኑ ብዙ ባህላዊ የሙዚቃ ስራዎችን በማቅረብ ይታወቃሉ።
4336	በሰኔ ወር በጠቅላላው አሥራ ሁለት የቅኝ ግዛት አገሮች ነጻነታቸውን አግኝተዋል።
4337	ርስት ሁሉ የመንግሥት መሆኑ እንጂ የግል ርስት አለመኖሩ የሚገኝበት ሁናቴ የካርል ማርክስ ፍልስፍና ውጤት ነው።
4338	ርስት ሁሉ የመንግሥት መሆኑ እንጂ የግል ርስት አለመኖሩ የሚገኝበት ሁናቴ የጀርመን ፋላስፋ የካርል ማርክስ ፍልስፍና ውጤት ነው።
4339	ዋናዋ ቤተ ክርስቲያን ሁለት ክፍል አላት፡ አንዱ ለቀሳውስት ሲሆን ሁለተኛው ድርሳኖችን ይይዛል።
4340	በዚህ ጊዜ የአቡበክር አቋም እጅግ አስገራሚ ነበር።
4341	ይህች ቀን በአገራችን ታሪክ ሁለት የሐዘንና የደስታ ቀኖችን ትዘክራለች።
4342	ሆኖም ግን ከካፓሲተሩ ይልቅ የሽቦ ጥቅልሉን ተለዋዋጭ በማድረግ ብዙ የራዲዮ ጣቢያወችን መቀብል ይቻላል።
4343	ብዙው ሰው የሚያየውን ነገር ከልብ እንደማይመለከት/እንደማይገነዘብ ያምን ነበር።
4344	ነገር ግን ከኤስቶንኛ ያለው ልዩነት ብዙ ነው።
4345	ነገር ግን ተናጋሪው፣ የአቶ አበበን ሀሳብ በቀጥታ ከመቃወም ይልቅ፣ የተጋነነ ፍርሀትን (በሌባ መዘረፍን) በማቅርብ የአቶ አበበን ስራ ለማጨናገፍ ሲሞክር ይታያል።
4346	ከዚሁ ጋር የሚመሣሰሉ ሌሎች ዓረፍተ ነገሮች፦ * ጫላ ጩቤ ጨበጠ።
4347	ነገር ግን ተደባቂወቹ በሙሉ ፈላጊን አምልጠው ሳይያዙ ማሪያምን ከነኩ ፈላጊ አሁንም ፈላጊ ይሆና ጨዋታው ይደገማል ማለት ነው።
4348	ወንድ ሴት በሌለችበት በራሱ መራባት አይችልም።
4349	ነገር ግን የማክስዌል ቀመር ያስረዳ እንደነበር የብርሃን ፍጥነት ምንጊዜም ቋሚና አንድ ነው።
4350	ሆኖም ግን በአጠቃላይ መልኩ በ፲፫ኛው መቶ ክፍለ ዘመን እንደተመሰረተች ይታመናል።
4351	ነብዩ ለሷ የነበራቸው ፍቅር ከአካላዊ ውበቷ ጋር የተሳሳረም አይደለም።
4352	ነሐሴ ፲፮ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፫፻፵፮ ኛው ዕለት ነው።
4353	ሆኖም ግን እርግጠኛው ነገር ከአፋርኛ የተገኘ እንደሆነ ክርክር የለውም ።
4354	የድሬ ዳዋ ጉምሩክንም ወዳጁ በነበረው ሶሪያዊው ሀሲብ ይዲልቢ ስር እንዲሆን አደረገው።
4355	ግዕዝ ወደ ኮምፕዩተር ሲገባ እያንዳንዱ የግዕዝ ቀለም የተከተበው በሁለት መርገጫዎች ነበር።
4356	በዚህ ጊዜ በሃይማኖቱ ከጸና እንደሚገደል እስላም ክሆነ ግን እንደማይገደል ተነግሮት ሃይማኖቴን አልቀይርም በማለቱ በተማረክበት ተገደለ።
4357	ግዕዝ ወደ ኮምፕዩተር ሲገባ ኣንድኣንዶቹ ቍጥሮቹ የቀረቡት በፊደልነት ስለሆነ ኮምፕዩተር ሁሉንም የግዕዝን ቍጥሮች በኣኃዝነት ኣያውቃቸውም።
4358	ወጪና ጊዜ ያስጨምራል እንጂ ለኣንዳንዳቹም ተግዳሮት መፍቻ ዘዴዎች ኣሉ።
4359	በዚሁ ስራ በቆየባቸው አመታት ነው ኋላ ላይ አድናቆትን ላተረፉለት የስነ-ጽሁፍ ስራዎቹ የሚሆኑትን እውቀቶች ለማሰባሰብ የበቃው።
4360	የሰው ልጅ ከማይጨበጥ ምናባዊ ነገር (አዕምሮ) እና ከተጨባጭ ነገር (አካል) የተሰራ ሳይሆን ሙሉ በሙሉ ከአካል የተሰራ ነው።
4361	ነገር ግን በነገሥታት ዝርዝር ላይ፣ ሁለት ልዩ ልዩ ነገሥታት « ዱሙዚድ » ተብለዋል፤ እነርሱም ከማየ አይኅ በፊት በባድ-ቲቢራ የነገሠው «እረኛው» እና ከማየ አይኅ በኋላ በኡሩክ የነገሠው «አሣ አጥማጁ» ናቸው።
4362	ኮስታ ሪካ የመካከለኛ አሜሪካ አገር ሲሆን ዋና ከተማው ሳን ሆዜ ነው።
4363	ነገር ግን የድግግሞሽ ክርክም እንደ ቁመተ ክርክም ሩቅ ጉዞ መጓዝ አይችልም፣ ስለሆነም ጥቅሙ ለተወሰነ አካባቢ ጥሩ ጥራት ያለው ዝግጅት ለማስተላለፍ ነው።
4364	አንድ ጊዜ የእውነተኛ ግብጽኛ ብራና ከነጋዴ ገዝቶ ይህን ደግሞ «አስተረጎመ»።
4365	ነገር ግን የያንዳንዱ ምልክት ድምጽ ከሌሎቹ በጥቃቅን ይለያያል፤ እነዚህም ጥቃቅን ድምጽ ልዩነቶች በግዕዝ ፊደል ስንኳ አይለያዩም።
4366	የሰው ዘር ከአብዛኛው እንስሳ ለየት የሚለው እያንዳንዱ የሚያስበው ነገር የተለያየ መሆኑ ነው።
4367	ላገባ ነው የኢትዮጵያ አስቂኝ የፍቅር ፊልም ነው።
4368	በዚሁ ቤተ ክርስቲያን ላስታን ከሰቆጣ ሆነው ያስተዳደሩ ዋግሹሞች ደረቅ ቅሪቶች ይገኛሉ።
4369	ነገር ግን በሁለተኛው የዓለም ጦርነት ምክንያት የ፲፱፻፴፬ ዓ/ም እና የ፲፱፻፴፰ ዓ/ም ውድድሮች ሲሰረዙ እስካሁን አሥራ ዘጠኝ ውድድሮች ተካሂደዋል።
4370	ነገር ግን ለያንዳንዱ ፈርዖን የዘመነ መንግሥታቸው ዕድሜዎች በየምንጩ እጅግ ይለያልና በጠቅላላ ምን ያህል ጊዜ እንደ ፈጀ ለማለት ያስቸግራል።
4371	ሌሊት ላይ ከመደባቸው ይነሱና ባልቴቱዋ ምኝታ ጋ ሄደው አይነ ምድራቸውን ተወጥተው ምኝታቸው ተመልሰው ባልቴቱዋን መጣራት ይጀምራሉ።
4372	ውሀን ምን ያስጮኸዋል ድንጋይ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
4373	ሆኖም ወደ ትክክለኛው በእጅጉ የሚቀርቡ ሁለት የአማርኛ አጠራሮች ይገኛሉ።
4374	የሰው ልጅ በመተባበር የሰውን ፈንጣጣና የቀንድ ከብቶችን ደስታ በሽታዎች ክትባትን በዋናነት በመጠቀም ከዓለም ኣጥፍቷል።
4375	ሁሉም እኮ የኢትዮጵያ ተወላጅ ናቸው፡፡ መንግሥት ይለወጣል፣ አገር ነው የማይለወጥ.
4376	በዚህ ተራ ተስማምተው ጀማሪው ይጀምራል።
4377	በዚህ ጊዜ ፖርቱጋሎቹ ግራኝን ለመጀመሪያ ጊዜ ማየታቸው ሲሆን በጊዜው የነበረው ፖርቹጋላዊው ካስታንሶ ክሩቅ ሆኖ ስላየው ስለግራኝ እንዲህ ይላል፦ : በሱ በኩል ያለውን የጦር አውድማ በሚዘጋጅበት ጊዜ፣ የዘይላው ንጉስ ኢማም አህመድ ኮረብታው ላይ ወጣ።
4378	ፓኬቱ ላይ የተጻፈውን ማንበብ ያስፈልጋል።
4379	ሴትም ሆነ ወንድሊሆን ይችላል።
4380	ነገር ግን ያላገኘበት ምክንያት ስለ ግብረ ሰዶማዊነቱ ኑሮ ዘዴ ብዙ ማስረጃ ለሰፊ ሕዝብ የታወቀ ስለ ሆነ ነው።
4381	የሰው ልጅ ካለመዳቸው እንስሳት አንዷ ዶሮ ስትሆን የሰው ልጅ ሥጋዋንና ዕንቁላሏን በመብላት ይጠቀማል።
4382	እጅና አፍ አይተጣጡም የአማርኛ ምሳሌ ነው።
4383	ባህር ዳር ዩኒቨርስቲ ኢትዮጵያ ውስጥ በአማራ ክልል ባህር ዳር ከተማ የሚገኝ የከፍተኛ ትምህርት ተቋም ነው።
4384	ቀመር ጅብ ከኢትዮጵያ ምሥራቅና ሰሜን ምሥራቅ ቆላዎች አንስቶ፣ በሶማሊያ ፣ በኬንያ እስከ መሐል ታንዛኒያ ይገኛል።
4385	ቀድሞ ግን ድምጾቻቸው የተለያዩ ነበሩ።
4386	ሆኖም ግን አብዛኛወቹ የተፈጥሮ ህግጋት ጥናት (ፊዚክስ) ህጎች የጊዜን አንድ አቅጣጫ መከተል ዕውቅና አይሰጡም።
4387	ፕላቶ ብዙ የፍልስፍና ሃሳቦችን በመጻፍ ይታወቃል።
4388	ነገር ግን ክሪስታቮ፣ አምባውን በጀግንነት ካልተቆጣጠሩት በመንገድ ላይ የተቀላቀላቸው የኢትዮጵያ ሰራዊት እምነት በማጣት ሊከዳቸው እንደሚችልና የአካባቢው ህዝብም የምግብና መሰል እርዳታወች ሊያቋርጥ እንደሚችል በማስረዳት እድሉን መሞከር እንዳለበት ከገለጸላት በኋላ ወደ አምባው አመራ።
4389	ግዕዝ ወደ ኮምፕዩተር ለመጀመሪያ ጊዜ ሲገባ ወይንም ግዕዝ በኮምፕዩተር እንዲሠራ ሲፈጥሩ ኣዳዲስ ነገሮችን ፈጥረዋል።
4390	ብዙም ጊዜ በቴሌቪዥን ፈርገማዎች ትታይ ነበር።
4391	በዚህ ጊዜ አብራሪዎቹ በአስቸኳይ ማረፊያ ጎማዎቹን ሳያወርዱ፤ ከካርቱም ከተማ ፵፱ ኪ.ሜ. እርቀት በርሻ መሬት ላይ አሳረፉ።
4392	ይህም ሁሉ የሚታሰበው ከሳይንሳዊ ሊቃውንት ሃልዮ ምርመራ ዘንድ ነው።
4393	ሆኖም ግን በአካላቸው የማይመሳሰሉ ጋሜት ይገኛሉ።
4394	ታላቅ ጦር ባይወጉበት ያስፈራሩበት የአማርኛ ምሳሌ ነው።
4395	በዚህ ጊዜ የንእንስቷ እንቁላሎችና የተባእቱ የዘር ህዋስ ውኃው ውስጥ አንድ ላይ ተለቀው እንዲቀላቀሉ ይደረጋል።
4396	ነገር ግን የኢኮኖሚው አለመረጋጋት በሰራተኛው መደብ ውስጥ አድማና ተቃውሞ አስነሳ።
4397	የክሩ ጎሳ በመጀመሪያ ለአውሮፓውያን ሰው ያልሆኑ ነገሮችን ይሸጡ ነበር።
4398	ለየት ያለ ጠቃሚነትን/ፍቅርን የሚያሳይ ነው።
4399	ነገር ግን በዕብራይስጥ (ማሶሬታዊው) ትርጉም፤ በግሪኩ ትርጉምና በሳምራዊው ትርጉም የአባቶች አመቶች ስለሚለያዩ፣ ሌላ ውጤት ማግኘት ይቻላል።
4400	ከ፮ቱ ዋና ፍልስፍናዎች ውጭ ደግሞ እጅግ ብዙ ልዩ ልዩ ተቃራኒ ፍልስፍናዎችና ትምህርቶች ተነስተዋል፤ ከነዚህም መካከል ሁለቱ ቡዲስምና ጃይኒስም ለየራሳቸው እንደ ተለዩ ሃይማኖቶች ተቆጥረዋል።
4401	ባረፉ ጊዜ የተቀበሩትም ደጋ ደሴት ተብላ በምትታወቀው የጣና ሃይቅ ደሴት ውስጥ የወንድማቸው ልጅ ሂሩተ አምላክ ባሰራው ደጋ እስጢፋኖስ ነው።
4402	ከሌባ ጋር እንዳትጋቡ፤ ለሱ የሚድርለት ራሱ ሌባ ነው.
4403	አንድ ሰው የኤሌክትሪክ መስክ ነው የሚለውን ሌላ ሰው የኤሌክትሪካና መግነጢስ መስክ ነው ብሎ ሊደመደም ይችላል።
4404	ሁሉም ግን በክርስቲያኑ ንጉስ ስር ይተዳደራሉ።
4405	አንድ ሰው መታወቂያውን ሌሎች መለያ ፋይሎቹን በመጠቀም የቼኪንግ አካውንት ከከፍተ በኋላ፣ ባንኩ ለግልሰቡ የቼክ ቡክ ይሰጠዋል።
4406	ግሪክ ወደ ሜዴቴሪኒያን ባሕር የተዘረጋ አንድ ትንሽ አገር ነው።
4407	ነገር ግን በደረሰባቸው ከተሞች ሁሉ ክርስቶስን ሳያሳምን ቤተ ክርስቲያን ሳይመሠርት አያልፍም ነበር።
4408	ከማን ጋር እንደምትውል ንገረኝ አንተ ማን እንደሆንክ እነግርሀለሁ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
4409	ነገር ግን የአሪያኒስም ክርክር በዚህ ጉባኤ ጸት አላለም ነበር።
4410	አለቃ ታየ ገብረማርያም የሚባል ምጥዋ የነበረ ሀይማኖቱን እኛ መርምረነዋልና ማንም አንዳች አይበለው በሀይማኖት ነገር ።
4411	ፕሌቶ እና አሪስጣጣሊስ እነዚህ ከላይ በደፈናው የተጠቀሱ ጥያቄዎች እንደ ቅደም ተከተላቸው አመክንዮአዊ፣ ሥነ-እውቀታዊ፣ ሥነ-ምግባራዊ፣ ሥነ-ኃልዮአዊ፣ እና ሥነ-ውበትአዊ በመባል ይታወቃሉ።
4412	ሆኖም ሌላ የብረታብረት አይነት በአሦርኛ «አሙቱም» ሲባል ይህ ከወርቅም በላይ ውድ ነበር፤ ከብር ፵ ጊዜ ተላቀ።
4413	የሰው ሴት እንድትመስል ተደርጋ የተሰራች የጃፓን ሮቦት።
4414	ሆኖም ግን የኤሌክትሪክ እቃዎች የኤሌክትሪክ መጠን መቀያየርን አይወዱም፣ ስለሆነም የጄኔሬተሩ የሚመነጨው ኤሌክትሪክ ከቁጥጥር ውጭ እንዳይሆን መጠኑን መቆጣጠር ግድ ይላል።
4415	ነገር ግን በአብዛሃኛው በአሜሪካ እና እንግሊዝ ሃገር የተለመደ ነው።
4416	በድረ ገጹ የተካተቱትን መረጃዎች ለማየት፣ ለማንበብ፣ ለዋቢነት ወዘተ ለመጠቀም ለሚፈልጉ ወገኖችና ተጠቃሚዎች በፍጥነትና በቀላሉ ያገኙት ዘንድ ታስቦ የተዘጋጀ ነው።
4417	ነገር ግን ጥበበኞችንና ጠቢቦችን ካላገኝን፣ ግዛቱ እንዴት ይገዛል?
4418	ሆኖም ግን የአፓርታይድ ስርዓቱን አስቀርተው አገሬው የጤናና የትምህርት፣ የመናገር ነጻነትና የስራ እድል ተቋዳሽ እንዲሆን አድርገዋል።
4419	የጅብ ጥላ የሚፈጠረው፣ የዳይፕሎይድ ክስተት በፍጥነት የመከፋፈል ሂደት ውስጥ ሲያልፍ ነው።
4420	ሒሳብ እና የኅብረተሰብ ትምህርትንም አይወድም ነበር።
4421	አጃሎ ሚጤ በቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።
4422	ነጥብ ግን እንደትርጓሜዋ ምንም ቅጥ የላትም ምክንያቱም ርዝመትም ሆነ ስፋትም ሆነ ይዘት የላትምና።
4423	ከዚያ ወደ እስኮትላንድና ከዚያ እስከ እንግሊዝ ድረስ እንደ ደረሰ ይባላል።
4424	አላህ ሆይ የባልደረቦቼን ስደት አፅድቅ ወደኃላ አትመልሰቸው አሉ።
4425	ሆኖም ግን መሳከራቸውንና በቀላሉ ሊሸነፉ እንዲችሉ ስላተረዳ እጅ ከመስጠት ይልቅ ጥቂት ወታደሮችን በማነሳሳት ያለምንም ችግር ራስ ውቤን ማረከ።
4426	የለም ይሄ አይደረግም፡፡ እንኳን ይሄንና ሶማሊያ፣ ግብፆች፣ ቱርኮች፣ ጣሊያንና እንግሊዞች አገራችንን ሲወሩ እንደዚህ አድርገው እጃቸውን ሲሰጡ አይገደሉም፡፡ ይሄማ ወንድማችን ነው፤ አስረን ነው የምናስተምረው፤ እሺ ብሎ አንደዜ እጁን ሰጥቷል.
4427	ሌላው ብዙ የተሟገቱበትና ውጤታማ የሆኑበት ጉዳይ በጊዜው ቀርቦ የነበረው ‘እንደ ፈረንጆች’ ተለምዶ የኢትዮጵያም ሴቶች ባል ሲያገቡ የባላቸውን አባት ስም እንዲጠቀሙበት የሚል ያልተሳካ የሕግ ረቂቅ ነበር።
4428	አንድ ሠው ስለአለማግባት ሲጠይቃት “አግባ አላህ ‘በርግጥ ከአንተ በፊት መልክተኞችን ልከናል፤ ለሁሉም ሚስቶችንና ልጆችን ሠጥተናል’ የሚለውን የአላህ ቃል አልሰማህምን?
4429	ነገር ግን የሃሊካርናሦስ ዲዮኒስዮስ ይህን ታሪክ አልተቀበለም፣ የኤትሩስካውያን ባሕልና ቋንቋ ከልዳውያን እጅግ ይለያይ ነበርና።
4430	አሁን ግን መስማማታችሁን አድነታችሁን ብንሰማ እጅግ ደስ አለን።
4431	ለስራ መሪ እንደሚያስፈልግ እና የኮሚቴ ስራ ለውድቀት እንደሚጋብዝ የሚያሳይ ነው።
4432	በሙሴ ላይ በእግዚአብሔርም ላይ የስድብን ነገር ሲናገር ሰምተነዋል የሚሉ ሰዎችን አስነሡ።
4433	ነገር ግን አስተማሪዎቻቸው የተፈጥሮ ስጦታቸው ኪነ ጥበብ እንደሆነ ለመገንዘብ ብዙ ጊዜም አልወሰደባቸውም።
4434	ኪታብ አል-ማጋል እና የመዛግብት ዋሻ የሚባሉት መጽሓፍት እንደሚሉ፣ አሕዛብ ከባቢሎን ግንብ ሲበተኑ የኤውላጥ ዮቅጣን ልጆች ከተማና መንግሥት ከወንድሞቹ ሣባና ኦፊር አጠገብ ሠሩ።
4435	ኪታብ አል-ማጋል ደግሞ የሴም ሚስት የናሲህ ልጅ ልያ ብሎ ይሰይማታል።
4436	እብን አል-አሣል ሕጎቹን የወሰዱት በከፊል ከሃዋርያት ጽህፈቶችና ከሕገ ሙሴ፤ በከፊልም ከድሮ ቢዛንታይን ነገስታት ሕጎች ነበር።
4437	ኪታብ አል-ማጋል የተባለው ጥንታዊ አረብኛ መጽሐፍ (ከ'ቄሌምንጦስ መጻሕፍት' መሃል) እንደሚለው፤ ናምሩድ ሐዳኒዩንን፣ እላሳርን፣ ሴለውቅያን፣ ክቴሲፎን፣ ሩሂን፣ አትራፓተነን፣ ተላሎንንና ሌሎችን ከተሞች ሠራ።
4438	አባቱ ሲን-ሙባሊት ማዕረጉን ከተወ በኋላ ወራሹ ሃሙራቢ የባቢሎንን መንግሥት ግዛት በሜስፖጦምያ በጦርነት አስፋፋ።
4439	ግድም ጽፎ) ይህን ንጉሥ በግሪክኛ «ሰሶንኾሲስ» ይለዋል።
4440	አራት ሰዎች - ኢርጊጊ፣ ኢሚ፣ ናኑም እና ኢሉሉ ለ፫ ዓመታት ለአካድ ዘውድ እንደ ተወዳደሩ ይላል።
4441	ከበላ ግን፡ "አይጥ" ይልና፡ በተቻለ መጠን አምስቱንም ጠጠሮች ከእጁ ጀርባ ወርውሮ ያስቀምጣቸዋል።
4442	በዚህ ጊዜም "መፅሐፈ ሰዋሰው " የተሰኘውን የመጀመርያ መፅሐፋቸውን ፅፈዋል።
4443	ከዚያ በኋላ "የሰማይ አምላክ" ሕልሙን ከነትርጉሙ ለዳንኤል ገለጸ።
4444	በላይ ዘለቀ "ጂወርጂስ ያውቃል አይዟችሁ" አለን።
4445	ነጥብ ሁለት "ማስተንተን" በሰማያትና በምድር ያሉትን ከአጽናፍ እስከ አድማስ ያሉትን ትልቅ እና ደቂቅ ህልቆ-መሳፍርት ፍጥረታት እኛ ቀስ በቀስ በማስተንተን ማወቅ እንችላለን፤ በአላህ አፈጣጠር ውስጥ ምንም መዛነፍን አታይም፤ ዓይንህንም ወደ ፍጥረታት እይ ከስንጥቆች አንዳችን ታያለህን?
4446	አንዱ መጣና “አንዲት ሴት ረጅም መንገድ ስትሄድ ሁሌ መህረም (ባል ወይም የቅርብ ዘመድ) ሊከተላት ይገባልን?”
4447	በሌላ ዘገባ “ከናንተ መካከል ምርጡ ለቤተሠቦቹ ምርጥ የሆነው ነው።
4448	ይህም ክልል “የአፍሪካ ማጅራት ገትር መቀነት" በመባል የሚታወቅ ሲሆን የሚገኘውም ከሰሐራ ምድረበዳ በስተደቡብና ከምድር ወገብ በስተሰሜን ባለው ሥፍራ ነው።
4449	ከዚህ በላይ «ወደ ሰማይ ዐርጐ ውጭ አገሮችን ሁሉ ያሠለጠነው» ይባላል።
4450	ወይም ደግሞ «ጊዜ የሚባል ነገር በራሱ አለ ወይ?»
4451	ከዚህ በኋላ «ዋና ፊደላት» - የዕብራይስጥ ፊደል፣ የግሪክ አልፋቤት ፣ የላቲን አልፋቤትና ኦጋም ጽሕፈት ይገልጻል (የእብራይስጥና የግሪክ ፊደሎች በትክክል ግን አያሳይም።) ከዚያ ጽሑፉ ስለ ጋይልክኛ ድምጾች፣ ክፍለ ቃላትና ቃላት ወዘተ.
4452	የሳላ አባት «ፓኖ» ደግሞ በፓኖኒያ ሠፈረ ይላል።
4453	ከዚያ በኋላ «የኪሽ ንጉስ» የሚለው ማዕረግ ወሰደ።
4454	ከዚህ በኋላ «ሴይር ተራራ» በመጽሐፍ ቅዱስ የእዶምያስ ምድር መጠሪያ ሆነ።
4455	በዚህ ረገድ «ጦይር» በግሪክ አፈ ታሪክ ጀግናውን ቴውከርን ይመስላል።
4456	ከዚያ ባኋላ «ኡባይድ ባህል» የሚሉት፣ ይህም ከደቡቡ ከኤሪዱ የተስፋፋ የተጌጠ ሸክላ ዕቃ አይነት ቄንጥ ነበር።
4457	በዚህ ዘመን «ኦሩስ፣ አኸንኸሬስ፣ አኮሪስ፣ ኸንክሬስ፣ አክኸሬስ» በግብጽ እንደ ገዙ በአንዳንድ ምንጭ ይገኛል።
4458	፪ኛው ዓመት «የኢዲን-ዳጋን ሴት ልጅ ማቱምኒያቱም የአንሻንን ንጉሥ ያገባችበት ዓመት» ተባለ።
4459	ይህም ደግሞ «የንብረት ባርነት» ሲባል፣ ዛሬ በአሁኑ ሰዓት ሰዎች እንደ ንብረት መቆጠሩ በማናቸውም አገር ሁሉ ሕገወጥ ሆኖአል።
4460	ከዚህ በላይ «አይቲዮፒያ» የሚለው ቃል መነሻ «አይቲዮፕስ» ከትባለው ግለሠብ እንደ ነበር አስረዳ፤ እርሱም የሃይፌስቱስ (ወይም ቩልካን) ወንድ ልጅ ነው።
4461	ያህል የሐቲ ( ሐቱሳሽ ) ንጉሥ ነበር።
4462	ግድም ድረስ ( ኡልትራ አጭር አቆጣጠር ) የአካድ ንጉሥ ነበረ።
4463	ግድም ድረስ ( ኡልትራ አጭር አቆጣጠር ) ከኢሲን ሥርወ መንግሥት የሱመር ንጉሥ ነበር።
4464	አንድ ነጥብ (.) በግእዝ ነቁጥ ይባላላል።
4465	ኣስያ ሙሳን (ኣ.ስ) ልጅ ልታደርገዉ እስዋም እናት ልት ሆነዉ ኣነሳችዉ።
4466	ዝሆን ማማል (ወይም ጡት አጥቢ እንስሳ ) ሲሆን፣ በምድር ከሚገኙ እንሥሣት በሙሉ ግዙፉ እንሳሳ ነው።
4467	ፍቅር ከልብ (ልቦና) ውስጥ የሚወጣ ጠንካራ የመውደድ ስሜት ነው።
4468	በግል ጀልባ (ያሕት) የሚገቡም አሉ።
4469	ዘለቀ ላቀው (የበላይ ዘለቀ አባት) የልጅ እያሱ አንጋች ነበሩ ።
4470	ንዋይ ደበበ (፲፱፻፶፫ ዓ.ም. ተወለደ) አንጋፋ ኢትዮጵያዊ ድምፃዊና የዘፈን ግጥም ደራሲ ነው።
4471	በኋላ ዔሳው (የአብርሃም ልጅ-ልጅ) ናምሩድን ገደለው።
4472	ደግሞ ይዩ፦ * አይቲዮፒያ (የግሪክ ቃል) - ለነዚህ ሁሉ የ«ኩሽ» ፍቾች፣ እንዲሁም ለመላው ከሳህራ በረሃ ደቡብ ላለው አፍሪካ የጠቀመው ስም ነበረ።
4473	ክዩብ ማለት ፮ ጎን ያለው ካሬ ነው።
4474	በአፈ ታሪክ ፲ ወሮቹ ግን ፹ ዓመታት ሆኑ።
4475	ከዚያ በኋላ ጪ አርፎ በልጁ ታይ ካንግ ተከተለ።
4476	ካላት ከፍላ ኑ ቅመሱ የምትል ናት ተቃመሱ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
4477	ከአባ በመካ ፣ ሳዑዲ አረቢያ የሚገኝ ኩብ የመስጊድ ሕንጻ ሲሆን በእስልምና እምነት በምድር ላይ ከሁሉ የተቀደሠው ሥፍራ ነው።
4478	በዚያ ወቅት ያ ሰነድ በእንግሊዝ አገር የነጻነት መሠረት ሆነ።
4479	ይህም ማርቱ ፣ ሊባኖስ ፣ ሹቡር ፣ ኤላምና ጉታውያን የጠቀለለ ነው።
4480	በዚህ ትይዩ ፣ ስትጎዳ ግን በአፋጣኝ ይሁን ።
4481	ለውሻ በሽታ ፦ የብሳና ልጥ፣ የእምቧይ ፣ የገበር እምቧይና የግንዶሽ ሥር፣ የጽድ ቅጠልና የጤፍ ዘር፣ አንድላይ ተጋግሮ ተድቅቆ በውሃ ይጠጣ።
4482	ግድም ልጁን ፫ አመነምሃት ከእርሱ ጋር በጋርዮሽ ወደ ዙፋኑ አስነሣው።
4483	በሰኔ ፪፻፱ ዓ/ም ሊዮ ቫርድከር ጠቅላይ ሚኒስትር (ቲሻሕ) በመሆኑ አይርላንድ ከሉክሳምቡርግና አሁን ከሰርቢያ ጋር በዓለም ላይ ብቸኛ በገሃድ ግብረሰዶማዊ የመንግሥት መሪ ያላቸው ሀገራት ናቸው።
4484	ይሄን ዕለት የ’ራስ ተፈሪያን’ ተከታዮች በየዓመቱ የዚያን የጉብኝት ማስታወሻ አድርገው ያከብሩታል።
4485	ከዚህ ቀጥሎ የ«ባለሙያ ንድፍ» ሃሣብ ዘመናዊነት አገኘ።
4486	ሆኖም አሁን ስለ «ጋምብሪኑስ» መታወቂያና ትርጉም አዳዲስ ተረቶች ወይም ሃሳቦች ተነስተዋል።
4487	የናስ ቀለጣ ግን ( መዳብና ቆርቆሮ ) ያውቁ ነበር።
4488	በዚህ ዘመን ሁሉ (ከኩግባው በፊትና እስከ ታላቁ ሳርጎን ድረስ) ሉጋል-ዛገ-ሢ የኡሩክ ንጉሥ መሆኑ ይታወቃል፣ ስለዚህ የኪሽ ላዕላይነት በሙሉ ለበጣም ረጅም ዘመን አልነበረም።
4489	በዚህ ጉዳይ ላይ ከ እሱ የበለጠ አዋቂ ሌላ ሰዉ መኖ ሩን አላዉቅም።
4490	ሆኖም እግር ኳስ ፣ ፈጣን ተሽካካሪ ጫማ ስፖርት፣ እና ሆኪ ( ገና የመሰለ ጨዋታ) ደግሞ ዋና ተወዳጅ መሠረት አላቸው።
4491	አንድ ግዕዝ ቅጂ ግን «ናምሩድ» አለው፤ ይህም ከአረብኛው አጻጻፍ ታረመ።
4492	ጽሑፉ ሲጻፍ ኤች ኣይ ቪ ቫይረስ የተገኘባቸው የዓለም ሕዝቦች ኣንድ ሚሊዮን ሆኖ ሳለ እስካሁን በበሽታው ሳቢያ የሞቱ ሰዎች ቍጥር ፴፮ ሚሊዮን ደርሷል።
4493	ውስጡ ወይን ጠጅ ውጩ ቀይ በርግጥ ቀስተ ደመና ወጥ የሆነ ህብረ ቀለም ቢሆንም ላይናችን ግን የተከፋፈለና የተለያዩ የቀለም አይነቶች በክብ መስመር በክብ መስመር ያሉበት ይመስለናል።
4494	የሻይ ችግኝ ነጭ እና ሮዝ አበባም አለው።
4495	ሐምሌ የወር ስም ሆኖ በሰኔ እና በነሐሴ ወራት መኻል የሚገኝ ከአስራ ሦስቱ ኢትዮጵያ የወራት አቆጣጠር ውስጥ አሥራ አንደኛው (፲፩ ኛው) የወር ስም ነው።
4496	ባለጌ ያለዉ ቻት ሩም እሾህ ያለዉ አሳም ነገሩም ልዋጥህ ቢሉት እሺ አይልም የአማርኛ ምሳሌ ነው።
4497	መቀሌ አሉላ አባ ነጋ ዓለም አቀፍ አየር ማረፊያ በትግራይ ክልል ርዕሰ ከተማ ከመቀሌ በአሥር ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ የሚገኝ ዘመናዊ ዓለም አቀፍ አየር ማረፊያ ነው።
4498	አንድ የሆነ ሰው ክፉ ነው፣ ገዳይ ነው፣ በመሪዎች ላይ አደጋ ይጥላል.
4499	ከጊዜ በኋላ ቃሉ ቀጥ ባለው እንጨት ላይ ወደጎን የሚተላለፍ እንጨት የተደረበበትን የመግደያ እንጨት ለማመልከት ማገልገል ጀመረ።
4500	ሁሉም ነገር ነጭ ነው ሚለው አረፍተ ነገር ተቃራኒ ሁሉም ነገር ነጭ አይደለም እሚል ነው።
4501	ከርሱ በኋላ ግን ወደ ላጋሽ ተዛወረ።
4502	ጳጉሜ የወር ስም ሆኖ በነሐሴ እና በመስከረም ወራት መኻል የሚገኝ ከአስራ ሦስቱ ኢትዮጵያ የወራት አቆጣጠር ውስጥ የመጨረሻው እና አሥራ ሦስተኛው (፲፫ ኛው) የወር ስም ነው።
4503	ይኸው ከተማ ስመ ጥሩ በመሆኑ እስከ ዛሬ በግብፅ ዋና የንግድ ሁለተኛ ከተማ ተብሎ ይጠራል።
4504	በዚህ ነጠላ ዜማ ላይ ጓደኛው ፕሩፍ አቀንቅኖበት ነበር።
4505	ከዚህ ቀጥሎ ብዙ ጊዜ ሳያልፍ ሀገሪቱ በሙሉ በአሜሪካ ብሔራዊ ጦርነት ውስጥ ትይዝ ጀመር።
4506	እንደ የቤቱ ብዙ ነው ብልሀቱ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
4507	በዚህ መልኩ ቀስ ብሎ ይካሄድ የነበረው ለውጥ ፍጥነት ጨመረ።
4508	ጅረቱ አንድ ቦታ ላይ ሲረጋ፣ እልከኛው አቅም ማጠራቀም ያቆማል።
4509	ቅዱስ አማፂ ሆኖ ሳለ ከውስጡ አልነቀል ያለውን የፍርሃት ርዝራዥ በ«ፍርሃት አዶከብሬ» ውስጥ ያሳየናል።
4510	ለዚሁ ዘመን ግን ብዙ ሰነዶች አልተገኙምና «ጨለማ ዘመን» ተብሏል።
4511	ኅዳር የወር ስም ሆኖ በጥቅምት ወር እና በታኅሣሥ ወር መሀከል የሚገኝ ከአስራ ሦስቱ ኢትዮጵያ የወራት አቆጣጠር ውስጥ ሦስተኛው የወር ስም ነው።
4512	እግር ከሸሸ ልብ ሸሸ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
4513	በዚህ ዘመን ስለ ሮሜ መንግሥት በገሃድ ትዝብት ማድረስ እንደ ወንጀል ተቆጠረና።
4514	ቀንድ ካላት ላም ጎዳ ትከፋለች የአማርኛ ምሳሌ ነው።
4515	ከዚህ በላይ ወደ ላይ የሚወስደው ጠምዛዛ መንገድ በይበልጥ ሰፊ በመሆኑ ለሠራተኞችም ሆነ ለእንስሶች ማደሪያ ለመስራት እንኳ የመኖ እርሻ ለመብቀል በቂ እንደ ነበር ይጽፋል።
4516	ይህው አንድ ጊዜ ብቻ ፕሮግራምን በመጻፍ በተለያዩ ፕላትፎርሞች ላይ (ዊንዶውስ ሊነክስ ውዘተ) እንድንጠቀመው ማስቻሉ የዋናው የጃቫ ፕላትፎርም ኮድን የማሮጫው ዋና አካል ያደርገዋል።
4517	በኋላ ዘመን ነው ወደ እንግሊዝኛ የተተረጎመ።
4518	ሌላም ወንድ ሊጅ ሲን-ሙባሊት ተባለ።
4519	ከዚህ እልፍ ሲል ደግሞ “አዳል” የሚለው የሱልጣኔቱ መጠሪያ የሰው ስም ሆኖ ይገኛል።
4520	አንድ ቅርስ ብቻ እሱም «ረንሰነብ አመነምሃት» የሚል ዶቃ ሕልውናውንና ሁለተኛውን ስም አመነምሃት ያሳያል።
4521	ከዚያ በኋላ ግን ስሜን ወይ ወደ ቡዲስም ተለወጠ።
4522	ምሁሩ አለቃ ታዬ ነሐሴ ፲፭ ቀን ፲፱፻፲፮ ዓ/ም ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ።
4523	ዳገት ሲወጡ ጥግ ጥጉን ዳቦ ሲበሉ ልብ ልቡን የአማርኛ ምሳሌ ነው።
4524	ለእኔ እናት ምን ደላት ያም አፈር ያም ድንጋይ ጫነባት የአማርኛ ምሳሌ ነው።
4525	በዚያ ዓመት ልጁ አኒታ ወደ ካነሽ ዙፋን ተከተለው።
4526	ከዚህ ጥቂት ጊዜ በኋላ ያው ዙፋኑን ትቶ ሹንንም አልጋ ወራሽ አድርጎት ያን ጊዜ ሹን የኋሥያ ንጉሥ ሆነ።
4527	ከላይ ባለው ቬን ምስል ይህ የውሸት ክፍል በነጭ ቀለም ተለይቶ ይታያል።
4528	ጽኑና ዘላቂ ሆኖ በስው ልጅ ስራዎች አያሌ ጥቅሞች አሉት።
4529	ከሁሉ ቀላል ኑሮ በሩቅ ደን ቦታዎች የሚገኙ ጎሣዎች እስካሁን ድረስ በትንፋሽ የሚነፋ ፒፓ (ፍላጻን ለመውረር) ለማደን እንደ መሣርያ ይጠቅማሉ።
4530	ተሰው አለሁ ብዬ ከጅብ ጋር ተዳብዬ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
4531	ጥቂት ያለው ሁሉ ብርቁ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው።
4532	ከመኔ ብሔር ጋር አንድ ላይ በመሆንም የቫይ ብሔርን ከግራንድ ኬፕ ማውንት አልፈው እንዳይስፋፉ አገዱ።
4533	ነገር ስንት ነው ሁለት ምን ያበዛዋል ውሸት የአማርኛ ምሳሌ ነው።
4534	ርእስ ኣልባ ባዶ ቁጥር ቁጭ እያተረፈ ከማንም እየቀነሰ ከሰው ራስንም እየደከመ።
4535	ከዚህ ጥቂት ጊዜ በኋላ ግን አማዞኖች የተባሉት ሴት ወታደሮች ከሊብያ አንስተው አገሩን ወረሩ።
4536	አዛዥ ጥቁር በር በድሮ ጊዜ ከአደባባይ ተክለ ሃይማኖት ጋር በድልድይ ይገናኝ ነበር፡፡ አደናግር በር እንዲሁ በድሮ ጊዜ ቅዱስ ሩፋኤል ተብሎ ከሚታወቀው የሸማኔዎች ሰፈር ቤተክርስቲያን ጋር በድልድይ ይገናኝ ነበር።
4537	ዛሬማ ቅልጥ ያለ ተኩስ አለ.
4538	ከዚህ በላይ ስለ ኦኩስ ወዩስ ብዙ ሌላ መረጃ አይሰጥም።
4539	የላከ እንደ አፉ ያከከ እንደ እጁ አይሆንለትም የአማርኛ ምሳሌ ነው።
4540	አበባ ላቀው አቢ ላቀው ወይም በሙሉ ስሟ አበባ ላቀው የኢትዮጵያ ታዋቂ ዘፋኝ ስትሆን ዘመናዊ የሙዚቃ ስራወችን በማቅረብ ትታወቃለች።
4541	እንደ አንድ ልብ መካሪ እንደ አንድ ቃል ተናጋሪ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
4542	አበበ ከሮሙ ድሉ አራት ዓመት በኋላ ቶኪዮ ድሉን ሲደግም የኦሊምፒክን ብቻ ሳይሆን የዓለምንም ክብረ ወሰን መስበር ችሏል።
4543	እንደ አይን ፈሪ እንደ እግር ደፋር የለም የአማርኛ ምሳሌ ነው።
4544	ዓለም ጭፍግ ካለ ትንሽ ጠጣር ነገር ተነስቶ እየሰፋ አሁን ያለንበትን ሁኔታ ስለመውለዱ እሚያሳይ ስዕል።
4545	አንዱ የኩሽ ልጅ ሲሆን ሌላው ደግሞ የዮቅጣን ልጅ ይባላል።
4546	አንድ ቅዳሜ ቀን በዋለ ንግስ እለት የእነአለቃም የካህናት ቡድን ከቀትር በኋላ ወደእነማዘንጊያ ቤት ተጉዞ ሲበሉ ሲጠጡ ሲጫወቱ ውለው አመሻሹ ላይ ድንግላዊው መነኩሴ ገብረ ሃና መጠጥ አዳክሟቸው ኖሮ ካህናት ጓደኞቻቸው እና የማዘንጊያሽ ቤተሰብ ይስማሙና አለቃ እዚያው እንዲያድሩ ትተዋቸው ይሄዳሉ።
4547	አለቃ ገብረ ሐና በብዙ ሰዎች ዘንድ በቀልደኝነታቸው ይታወቁ እንጂ በቤተክርስቲያን ታሪክ ወደር ከማይገኝላቸው ሊቃውንት አንዱ ነበሩ።
4548	አንድ ፈቃድ ካለ ደግሞ አንድ ተግባር አለ ማለት ነው :: ስለተግባር አንድነት ሚገልፀውን ክፍል ከአዲስ ኪዳን አንብበን እንፈፅም :-
4549	ለምን አንድ ጊዜ እኛን ንጉሠ ነገሥቱ እኩል ናችሁ ካሉን በኋላ በእራሳችን ስምምነት እንጂ በሕግ ሴቶችን የሚጨቁን ሕግ መግባት የለበትም” ብለው ተከራከሩ።
4550	ነብዩ እንኳ እኔ ተኝቼ ለሊት ሲሰግዱ ሱጁድ ማድረጊያ ቦታቸው ላይ እግሬን ዘርግቼ ሲያገኙ እግሬን ቀስ አድርገው ይገፉትና ሱጁዳቸውን ያደርጋሉ” አብደላህ ኢብኑ ዑመር ሴቶቹን በትጥበት (ጉስል) ወቅት ጸጉራቸውን እንዲፈቱ ማዘዙን ስትሰማ “ታዲያ አንድነቱን ጸጉራቸውን እንዲላጩ አያዛቸውም ነበር?
4551	እናም አንድ ቀን በአል ነበር በአሉን ረሳሁት ለአለቃ እቴጌ አንድ የበሬ ንቃይ ይልኩላቸዋል።
4552	ለዚሁ ፈለክ ቀስ በቀስ መሔዱ ሰብአዊ መብቶች በመጠብቅ አስፈላጊነት ሆኗል።
4553	ይበላ እንደ ቤቱ ይሰራ እንደ ጉልበቱ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
4554	ከዚህ በላይ ስለ ታቦት ከቤተ መቅደስ መውጣትና አለመውጣት መጽሐፍ ቅዱሳዊ ከመሆኑም በተጨማሪ ቀኖና ቤተ ክርስቲያን መሆኑ መታወቅ አለበት፡፡
4555	ከዚህ በላይ ብዙ ሌሎች ስሞች ከሰነዱ ጠፍተዋል።
4556	በዚህ ወቅት ብዙ ሴማዊ ቋንቋ ያላችው አሞራውያን ወገኖች ወደ መስጴጦምያ ስለ ገቡ፣ የሱመርኛ ጥቅም ቀስ በቀስ ቀነሰ።
4557	ግድም እንደ ሆነ የሚል ግምት አላቸው።
4558	ሆኖም ግን፣ ይህ የጊዜ ገደብ ከሳምንት ባነሰ እና ከአመት በበለጠ ጊዜ ሊለያይ ይችላል።
4559	ግድም አፒስ ወደ አገሩ ግብጽ ተመለሰና በዚያ ስለ ጉዞዎቹ የመዘገቡ ዓምዶችን አስቀረጸ።
4560	አሦር አሁን ነጻ እንደ ነበር ይታያል፤ የአሦር መጀመርያ ንጉሥ ቱዲያ ከኤብሪዩም ጋር የስምምነት ውል ተዋዋለ።
4561	ታዳጊ ያለው በግ ላቱን በውጭ ያሳድራል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
4562	ግድም አባቱ ኋይ ዓርፎ ማንግ ተከተለው።
4563	እንደ ቀበቶ እና ቦርሳ ያሉት ከጌጣጌጦች ጋር አይመደቡም።
4564	የዚህ ላይኛ ሕግ አሣብ ምንም የመንግሥት ሃይማኖት እንዳይመሠረት፣ እንዲሁም መንግሥት በሃይማኖታዊ ጉዳይ ጥልቅ ከማለት ለመከልከል እንዲደረግ ነበር።
4565	በዚህ በረራ ላይ ስንት ሰዎች እንደነበሩ፤አደጋው በሰው አካል ወይም ነፍስ ላይ ያደረሰው ክስተት ምን እንደነበር መረጃ አልተገኘም።
4566	አባቱ አለቃ ለማ ኃይሉ ወልደ-ታሪክ (ታሪክ የእናታቸው ስም ነው - ምናልባት በኢትዮጵያ ታሪክ የእናታቸውን ስም ከስማቸው አስተባብረው በመጻፍ የመጀመሪያው ሳይሆኑ አይቀሩም) ታዋቂ የቤተክርስቲያን ሊቅ የነበሩ ሲሆን በመጀመሪያ ላይ የመንግስቱን የአስኳላ (በወቅቱ ዘመናዊ ትምህርት የሚጠራው እንዲህ ነበር) ትምህርት ባይወዱለትም ጣሊያኖቹ ልጁን የማያስተምር ሰው ሁሉ ይቀጡ ስለነበር ለማስተማር ተገደዋል።
4567	ግድም በጋን ላይ እንደ ተሳለ።
4568	የሻይ ችግኝ ሻይ ቅጠል ወይንም “ካሜሊያ ሲኔንሲስ” በመባል የሚጠራዉ ችግኝ አመቱን ሙሉ የሚለመልም ሲሆን በመጀመሪያም የተገኘው በቻይናና በህንድ ነው።
4569	ደግሞ የኖኅ ሴት ልጆች አራክሳ «ታላቂቱ»፣ ሬጊና፣ ፓንዶራ፣ ክራና እና ጤቲስ ይባላሉ።
4570	ውጊያ ላይም ሆነ በሌላ አጋጣሚ ትዝ የሚልዎት ሰው ካለ?
4571	ደህና ወገን ያጣ ወየው ያለበት ጣጣ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
4572	አደን ማደን እና ነፍስ መግደል ዛፍ መቁረትም ቢሆን ፈጽሞ የተከለከለ ነው።
4573	ሪሙሽ የኡር ገዥ ካኩ፣ የላጋሽ ገዥ ኪቱሺድ፣ የካዛሉ ገዥ አሻረድ፣ የአዳብ ገዥ መስኪጋላ፣ የዛባላም ገዥ ሉጋል-ጋልዙ ሁላቸውን በዘመቻዎች ማረካቸው፣ በነዚያ ከተሞች ብዙ ሰዎችን ገደለ።
4574	ከዚሁ መሃል ቁም ነገር የሆነው ንጉሡ ያለ ሕጋዊ ሂደት ማንንም ሰው እንዳይገድሉ፣ ከአገር እንዳያሳደዱ፣ ወይም እስር ቤት እንዳያስገቡ ከለከላቸው።
4575	እስከ ቅርብ ጊዜ ድረስ ህይወት ያለው ነገር ይኖርበታል ተብሎ ሲታመን ቆይቷል።
4576	እንደ ፈረስ ጆሮ እንደ ሰላጢን ጉሮሮ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
4577	እኒህ በጦር ስራ ወይም በንግድ ወይም በመሳሰሉት ስራቸው የጎጥ አስተዳደር ደረጃ የደረሱ ናቸው።
4578	ከዚህ በኋላ አጼ ሠርፀ ድንግል ገዳሙን የአገሪቱ የሃይማኖት ማዕከል ለማድረግ ቢሞክሩም ኋላ ላይ የብዙ ኦሮሞ ቡድኖች አካባቢውን ስለወረሩትና ከተቀረው የአገሪቱ ክፍል ስለተለያየ ሳይሳካ ቀረ።
4579	በዚህ ሀሳብ ላይ ምንም ዓይነት ተቃውሞ ለመሰንዘር ያልፈለጉ ዳግማዊ ምኒልክ፤ ጸሐፌ ትእዛዝ ገብረ ሥላሴ የክብር ልብሱን ለብሰው፤ የወርቁን ጫማ ተጫምተውንና የራስ ወርቁን ደፍተው እንዲቀርቡ፤ መዃንንቱና ሊቃውንቱም እንዲሰበሰቡ ውዲያው አዘዙ።
4580	ከጊዜ በኋላ አባ ጨጓሬ ሲያድግ በልቃቂት ወይም በምድር ተደብቆ ሙሽሬ ይሆናል፤ በኋላም ከዚህ ልቃቂት ወጥቶ አካለ መጠን የሚበርር ቢራቢሮ ነው።
4581	ሆኖም በግድ እና በግፍ ወሰደው ላልመባል ግምቱን ሰጥቶ መውሰድን መርጦ የጊዜውን የቤተ ክርስቲያን ኃላፊዎች በማስፈራራት ግምት ከፍዬ ልውሰደው ሲል ጠየቃቸው።
4582	ከዚህ በኋላ ብዙ ሌሎች የሱመር ነገሥታት በኒፑር ተመረጡ።
4583	ከአፍ የወጣ ቃል ከእጅ የወደቀ እንቁላል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
4584	የዚች ሀገር ዋና ከተማ መጠሪያ ፒዩንግያንግ ነው።
4585	ከዚያ እንደ ዋና ከተማ ተመረጠ።
4586	ታዲያ አንድ ቀን አንድ አውቃለሁ ባይ ሰውዬ ስለእርሳቸው ቅኔያዊ አነጋገር ምንም ቦታ እንደማይሰጥና በቅኔ ቢሰድቡት እርሱ ደግሞ ከዚያ በላይ በቅኔ መልሶ ሊሰድባቸው እንደሚችል ጉራውን ይነዛል።
4587	አንድ ባርያ ነጻ ሴትን ቢያገባ፣ በኲሩ ለጌታው ይሰጥ።
4588	አንድ ባርያ ነጻ ሴትን ቢያገባ፣ በኲሩ ለጌታው ይሰጥ።»
4589	በጣም ግዙፍ እና ከባድ የኾነችው ኮከብ ከምድር ያለችበት ርቀት በጣም የሚያስደንቅ ነው።
4590	አሉና ሃምሳ ብር በግሌ ሰጡኝ፡፡ የወህኒ ቤቱ /ቤት የእስረኞች የህግ አማካሪና የጠቅላይ ግዛቱ ወህኒ ቤት ጠበቃና ነገረ ፈጅ አደረጉኝ፡፡ ኮልት ሽጉጥም ሸለሙኝ፡፡
4591	ከዚህ በኋላ ራስ ዳርጌ የዳግማዊ ምኒልክ ዋና አማካሪ በመሆን ንጉሡን ይረዱ ነበር።
4592	ከቃል ድገፋ ብቻ እስከ ገንዘባዊ እርዳታ ድረስ ሊሆን ይችላል።
4593	ከዚህ በኋላ ወደ ሌሎቹ አህጉራት ተስፋፋ።
4594	ከበሮ በሰው እጅ ታምር ሲይዙዋት ታደናገር የአማርኛ ምሳሌ ነው።
4595	ገላን እስከ ዛሬ ድረስ የተለያዩ ዜማዎችን ተጫውቷል።
4596	እንደ አባቱ ዱዱ ዘመን ጉታውያን በጠቅላላው መስጴጦምያን ሠፍረው የሹዱሩል ግዛት ከአካድ ከተማ እንዳልራቀ ከጥቂት ቅርሶች ብቻ ሊታወቅ ይቻላል።
4597	ከዚያ በኋላ ልጁ ካርግ ተከተለው።
4598	በዚህ ሁኔታ ነው አበበ ለ፲፱፻፶፪ ዓ/ም የሮማ ኦሊምፒክ በተወዳዳሪነት የተመረጠውና ካራት ዓመት በፊትም ያንን የአገሩን መለያ ልብስ በዓለም አቀፍ ውድድር ላይ ለብሶ ለመሳተፍ ያለመው ሕልሙን እውን ያደረገው።
4599	ከዚህ በላይ ቀስ በቀስ መንግሥቱን ወደ አምባገነንነት ቀየረ፤ ሰዎችን ከአምላክ ፍርሃት ለማዛወርና ለራሱ ስልጣን ምንጊዜ ጥገኛ እንዲሆኑ ከማድረግ በቀር ሌላ ዘዴ አላወቀም ነበርና…
4600	ይችን አንሺ ቶሎ ተብሎ የተጠቆመው እግር ይሰበሰባል፤ የተሰበሰበው እግር ከጨዋታ ውጪ ነው አይጠቆምም።
4601	ከራስ ጉግሳ ሞት በኋላ የበጌምድር አስተዳዳሪ የነበሩት ራስ ካሳ ልጃቸውን ደጃዝማች ወንድ በወሰን የደብረታቦር አስተዳዳሪ አድርገው ሾሙ።
4602	ከግዜ በኋላ ታራ ልጁን አብራምን፣ የአብራምንም ሚስት ሦራንና የልጁን ልጅ ሎጥን ወሰዳቸው፣ ከከለዳውያን ዑር ወደ ከነዓን አገር ለመዛወር ተጓዙ።
4603	ግቢው ሦስት ጊዜ ጉዳት ደርሶበታል።
4604	ከዚያ ቀጥሎ ብዙ ምድር ከቫንዳሎችና ከሌሎች ጀርመናውያን፣ ደግሞ ከሳርማትያና ከእስኩቴስ ይይዙ ጀመር።
4605	ከጫፍ እስከ ጫፍ ጽፈው የመጨረቻውን መጽሐፍ፣ የታሪካችን መጀመሪያ የሚሆነውን “የኢትዮጵያ ታሪክ ኑብያ-አክሱም-ዛጉዬ እስከ ዓፄ ይኩኖ አምላክ ዘመነ መንግሥት” የሚለውን በ፲፱፻፶፩ ዓ.ም. አቅርበዋል።
4606	ከዚያ በኋላ ልጁ ዳሚቅ-ኢሊሹ ሲን-ማጊርን በኢሲን ተከተለው።
4607	ልጆቹ ያውና ዥዕ ነበሩ።
4608	በዚህ አሣብ ስሙ በውነት «ዕንቁ» «ቶጳዝዮን» ከሚሉ ቃላት ጋር ዝምድና እንዳለው ባዮች ናቸው።
4609	እቴጌ ጣይቱ ሰኞ የካቲት ፬ ቀን ፲፱፻፲ ዓ/ም በመንፈቀ ሌሊት ህመም ፀንቶባቸው ከሚወዱትና ከሚወዳቸው ሕዝብ በሞት ተለዩ።
4610	ቆማጣ ብለው ያው ቁምጥና ነው ሌላ ምን ይመጣል አለ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
4611	ባማኮ ከተማ ላይ ግንቦት ፳፯ ቀን ፲፱፻፯ ዓ/ም የተወለዱት ሞዲቦ ኬይታ አገራቸው ማሊ ነጻነቷን ከፈረንሳይ ሰኔ ፲፫ ቀን ፲፱፻፶፪ ዓ/ም ስትቀዳጅ የፕሬዚደንትነቱን ሥልጣን ጨብጠው እስከ ፲፱፻፷ ዓ/ም አገልግለዋል።
4612	አንድ የሰው ልጅ በሂደት ላይ ያለ እንጂ፣ ቆሞ ያለ የሆነ ነገር አይደለም።
4613	ዛፎች አለቁ እና ግራሮች ዛፍ ሆኑ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
4614	በዚህ አገር ብዙ አይነት ፍሬ ሁሉ ሞልቶዋል።
4615	ታሊዝ ዓለም እና በውስጡ ያሉ ነገሮች ሁሉ ከውሃ እንደተፈጠሩ ያምን ነበረ።
4616	በዚህ ሁኔታ ሸዋ እራሱን ችሎ በንጉስ አብይ መተዳደር ጀመረ።
4617	ተልባ በቅባ ኑግ ለሰሚው ግራ ለበይው መልካም ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው።
4618	ጥቂት ሰዎች ብቻ የእብድ ወሻ በሽታን ተይዘው ተርፈዋል እናም ይህ የሆነው በመጠነ ሰፊ ህከምና ፣ ሚልዋዪኪ ፕሮቶኮልተብሎ በሚጠራው ነው።
4619	ንጉስ ሲቆጡ ቀስ ብላችሁ ውጡ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
4620	እዚህ አምባ ላይ የሰውም ሆነ የእንስሳ ሴቶች መውጣት አጥብቆ የተከለከለ ነው።
4621	ይሁን እንጂ ብዙ አይነት አይ.
4622	አንድ ወቅት ልጇ ሙንዚር ዋጋዉ ዉድ ከሆነ ክር የተሰራ ድን ቅ ቀሚስ ከኢራቅ ላከሊት።
4623	ነፍጥ ወይም ጦር መሳሪያ ማለት ነው።
4624	ሀሰት ነገር ክፉ ገሀነም እሳት ትርፉ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
4625	ክራር ክራር ባለ አምስት ወይም ስድስት ክር ( ጅማት ) የሙዚቃ መሳሪያ ነው።
4626	ብዙም ሌሎች ጉድ ሥራዎች እንደ ተከሠቱ የሚል ወሬ አለ።
4627	የኻና አገር ኗሪ ብሔሮች የበግ እረኖች ነበሩ፣ ደግሞ በመከር ወራት ግዘያዊ መንደሮችን ያቁሙ ነበር።
4628	ይሁን እንጅ ቀኝ አዝማች ተሰማ በወቅቱ በታመሙት የታይፎይድ በሽታ በተፈቱ በሳምንታት ዉስጥ ለሞት አበቃቸዉ።
4629	ከዚህ በኋላ ግን የኢሲን ከተማ ንጉሶች ኤላማውያን ከኡር አስወጥተው እንደገና ሰርተውት ኤላማውያን የበዘበዙትን ጣኦታቸውን ናና አስመለሱ።
4630	በዚህ ደሴት ሬማ መድሃኒ አለም የተሰኘው ቤ/ክርስቲያን ሲገኝ፣ አጼ ሠርፀ ድንግል በቤተክርስቲያኑ መቀበራቸው ይጠቀሳል።
4631	ሙሴም አድጎ ወደ ምድያም ሸሽቶ የያህዌን ራዕይ በደብረ ሲና ላይ አይቶ ሕዝቡ ከግብጽ እንዲያመልጡ ታዘዘ።
4632	ግርማ ነጋሽ ወደ ሙዚቃው ዓለም ለመግባት ዋናው ምክንያት የሆነው ሙዚቃን መውደድ ብቻ ሳይሆን ከታዋቂው ጥላሁን ገሠሠ ጋር በአደጉበት አካባቢ በሠፈር ልጅነት መገናኘትና የቅርብ ጓደኛ መሆን ነው።
4633	ታላቁ ቢላል ግን ከስጋዊ ህመም መንፈሳዊ የበላይነትን በመምረጡ ለጠላቶቹ ጥያቄ ምላሽ ለመስጠት ፈቃደኛ አልሆነም።
4634	ድረስ ማሪን ይዞ ነበር፣ በማረፉ ግን ማሪ ወዲያው እንደገና ነጻ ሆነ።
4635	ማማ፣ ኤብላ እና ኡጋሪት ከተምች ሁሉ ለያምኻድ ተገዥ ሆኑ።
4636	በሌላ ሥፍራ ይህ መጽሐፍ ከጀሮም የመጣ መረጃ አለው፤ የቶቤል ልጆች በኢቤርያና እስፓንያ ሠፈሩ ይላል።
4637	በዚህ በኩል ናኒ የኒፑር መቅደስ እንደ ጠገነ ሲለን፣ እንግዲህ የሱመርን ላዕላይነት በውነት እንደ ያዘ ይመስላል።
4638	ሁለቴ ቆጠራ እና የተለዩ አባላት ስሌት የተሰኙት መርሆወች በበኩላቸው የሥነጥምረት እኩልዮሾችን ለማረገጋገጥ አይነተኛ ዘዴዎች ናቸው።
4639	ቶሎሚ ደግሞ ስለ ብርሃን መሳበር ጽፏል።
4640	የዚህ ድንቅ ሰው ህይወት እንዲህ መፈጸሙ ብዙ ጸሃፊወችን እስከ አሁኑ ዘመን ሲያሳዝን ይኖራል።
4641	ከዚህ በላይ ስለ ኢየሱስ ማንነት ብዙዎች አብያተ ክርስትያናት ከአዲስ ኪዳን ጠቅሰው እንደሚያስተምሩ፦
4642	ቂልን አንድ ጊዜ ስደበው ሲሰደብ ይኖራል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
4643	አንድ ክላስ ብዙ ሜተዶች ሊኖሩት ይችላሉ።
4644	ሲጠባ ያደገ ጥጃ ቢይዙት ያጓራል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
4645	ከዚህ ቀደም ይህ መጽሐፍ ቢያንስ በምዕራቡ ዓለም እንኳ ትልቅ ተሰሚነት ነበረው።
4646	ከጊዜ በኋላ ወደ አውሮጳ ተሻግሮ የእስኩቴስና የጥራክያ ሰዎች ተገዥ እንዲሆኑ አደረገ ይለናል።
4647	አንድ አንድ ሰው ጫጫታን ይወዳል።
4648	እዚህ ሥፍራ ላይ ከሦስት ባላባቶች ጋራ የመጣው ቀስተኛ የሰባ አንድ ዓመት ሽማግሌ፣ ነጭ ጸጉር እና ባለሙሉ ጺማም ሲሆን አርበኞቹን ሰብስቦ በተጣራ አማርኛ ‘ንጉሠ ነገሥታችሁ እንኳን ትቷት የሄደውን አገር እናንተ በዚህ በልጅነት እድሜያችሁ ቅማል ወሯችሁ የማይቀርላችሁን ሞት ገደል ለገደል ከምታባርሩ ይልቅ ገብታችሁ ከኢጣልያ ጋር አገራችሁን በልማት ብታገለግሉ አይሻልም ወይ?
4649	ሁለት ብልጥ ኑግ አያደቅ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
4650	በሌላ ልማድ ግን የአቲካ መጀመርያ ንጉሥ ነበረ።
4651	አሦር በይፋ ነጻ ቢሆንም በሃሙራቢ ዘመን ለባቢሎን ተገዥ ሆነ።
4652	በዚህ መልኩ ብዙ የአራት ማዕዘኖች አይነት እንዳለ እንገነዘባለን።
4653	አለቃ ገብረ ሐና ደርቡሽ ጎንደርን ሲወርር ልጃቸውን ወደ ወሎ ልከው እርሳቸው ጎጃም ውስጥ ዘጌ ገዳም ገቡ።
4654	ጀምሮ ነግሦ ያለ ምኅረት ጠረፎቹም አስፋፋ።
4655	እከክ የሰጠ ጌታ ጥፍሩን አይነሳም የአማርኛ ምሳሌ ነው።
4656	በሌላ አገር ግን የጽሑፍ መዝገቦች እንዲሁም የታሪክ መጋረጃ መከፈቱ እንደ ግብጽ ጥንታዊ አይሆንም።
4657	ከዚህ በላይ ወደ ሊብያና አይቲዮፒያ (አፍሪካ) እንደ ዘመተች ይለናል።
4658	አንድ ምሽት ግን ተንኮል አዘጋጅተው ኖሮ እሆን ብለው እዳሪያቸውን ሳይወጡ አብረው ይተኛሉ።
4659	ድርቅ ሆኗል አሉ ዘንድሮ አገራችሁ፣ ዝናሙ ሲጠፋ ምነው ዝም አላችሁ።
4660	ክልሉ በጣም ብዙ የሶማሌ ብሔረሰቦች ይገኙበታል።
4661	በዛን ስኣት ኣሉ ከሚባሉ ቆነጃጅቶች የምትመደበዉ ይህች ንግስት ጠንካራ እና ኣስተዋይ ሴት ነበረች።
4662	ከዚያ በኋላ ለ፲ ዓመታት በሌስትሪጎን ላይ በጣልያን ጦርነት ሠራ።
4663	እጅግ በጣም ብዙ የሚሆኑ ሶፍትዌሮችን ማምረትና ማዳበር ዋና ዓላማው ነው።
4664	ኸሊፋ በሆኑ ጊዜ አንዲት የመንደራቸው እንስት፡- “ከእንግዲህ አቡበክር ፍየሎቻችንን አያልብልንም” አለች።
4665	አጅሬ ይህን ጉድ ሳይሰሙ እንደልማዳቸው ስራቸውን ሰርተው አድረው ጠዋት አገልግሎት ሊሰጡ ወደ ቤተክርስቲያን ሲሄዱ ቀሳውስቱ ተመካክረው ከሴት ጋር አድረው መጥተው ቤተክርስቲያናችንን ሊያረክሱብን አይገባቸውም ብለው ሰድበው ያብርሯቸዋል።
4666	ግድም ከልጁ ልጅ ከናራም-ሲን ከአመጹት ከተሞች መካከል ሲሙሩም ይቆጠራል።
4667	ፍሬው ከሾላ ፍሬ ያንሳል።
4668	የሥነ ቅርስ ሊቅ ሌዮናርድ ዉሊ «የከላውዴዎን ኡር»ና በኤፍራጥስ ላይ በሱመር የነበረው ዑር አንድላይ እንደ ነበሩ አሳመነ።
4669	ሆኖም በሕገ ሙሴ ሰባተኛው ቀን ቅዳሜ ሲሆን ከሥራ ሁሉ እረፍት የሚድረግበት ሰንበት ቅዳሜ ነው።
4670	ግድም ኢሲስ ወደ አገራቸው ወደ ግብጽ ተመለሱና የያሲዩስ ወንድም ዳርዳኑስ ያንጊዜ ለጣልያን ዙፋን ብሔራዊ ጦርነት አደረገ።
4671	በዚህ አምባ ላይ ለመጨረሻ ጊዜ ወንድ የነገስታት ዘሮችን ያሳሰሩ ንጉስ አጼ ናዖድ ነበሩ።
4672	ነገር ወዳድ ሰው ከመንገድ ዳር ቅበሩኝ ይላል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
4673	በዚህ ደሴት ላይ የአሜሪካ እና ብሪታኒያ የሚጋሩት የውትድርና ተቋም አለ።
4674	ሳመን በለጋ ውሃ ተወልደው ወደ ውቅያኖስ ከሚፈልሱት የዓሣ ዝርያዎች አንዱ ነው።
4675	እንደ ቃላት ሁሉ በሐረግም ላይ የሠዋሰው ባለሙያዎች አለመግባባት ይታያል።
4676	ሌሎች ደግሞ ቶሎ ከመፍካት ይልቅ ቀስ ብለው ብርሃን መርጨት ያደርጋሉ፣ እኒህ ፎስፎረሰንስ ይሰኛል።
4677	ለዚህ ነጥብ እና ለመስመሩ እኩል ርቀት ላይ የሆኑ ነጥቦቹን በሜዳው ላይ ብንደረድር የምናገኘው ስዕል ባላ/ፓራቦላ ይሆናል ማለት ነው።
4678	ታዲያ ለዚህ ሁሉ የቤተሰብ ችግር አምጭ ተደርጎ የታየዉ ፊት አዉራሪ አየለ ተሰማ ነበር።
4679	ተላም የዋለ በሬ ከጋለሞታ የዋለ ገበሬ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
4680	ጀምሮ እስከ ሮሜ መንግሥት ድረስ የኖረ የኬልቶች ብሔር ነበር።
4681	ልጆቹ ትልቅ ክብ ይሠሩና፡ እርስ በርስ እየተያዩ ይቀመጣሉ።
4682	ቁመት እዚህ ላይ የአንድን ሞገድ ቁመት ይወክላል።
4683	ደብረ አቡነ ሙሴ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ከአለት የተፈለፈ ቤተ ክርስቲያን ነው።
4684	ባሁኑ ዘመን ይህ የዕውቀት ዘርፍ በሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶችና በዩንቬርስቲወች ውስጥ እንደ ዋና የትምህርት ክፍል ሆኖ ይሰጣል።
4685	፪ኛው ታላቅ ሥራ የለርናያ ሁድራ ለማሸነፍ ነበር።
4686	አለቃ ገብረ ሐና ለምረቃው በዓል ተገኝተው ነበርና አጼ ቴዎድሮስ "አለቃ ይህ የሰራሁት ቤ/ክርስቲያን ትልቅ ነው ትንሽ?"
4687	ሆኖም በኋላ ጊዜ በአጋጣሚ ግጭት ተጋጠመና ፈጠራው ለጊዜው ጠፋ።
4688	በዚህ ወቅት ነው የከተማዋ ግንብ የተሰራው።
4689	እንደ ሌሎቹ ነፃ ጣልያናዊ ራዲዮ ጣቢያዎች፣ ይህ እንደ ጨዋታ ትርዒት ጀመረ።
4690	ከዚህ ውስጥ ነው እንግዲህ ለማዳ ያልሆኑትን እንስሳት ለይተን የዱር እንስሳ የምንላቸው።
4691	ኣንድ ኣንድ ጊዜ ሽክርክሩ ከዘንጉ ጋር በቍሚነት ይጣበቅና ሽክርክሩ ሲዞር አብሮ ዘንጉም ይዝራል።
4692	በዚህ ሸክላ ላይ በተቀረፀ ዚግዛግ ውስጥ ለውስጥ ጥቅልል ሽቦው ይሽሎኮሎካል።
4693	ሹሩባ ትሰራ ሄዳ ጠጉሩዋን ተላጭታ መጣች የአማርኛ ምሳሌ ነው።
4694	በዚያ ሲዋጉ ሳሉ እኩሌቶቹ እዚያው ታረዱ።
4695	ማኑስ ወይም ማን በጥንታዊ ጀርመን ነገዶች አፈ ታሪክ የቱዊስኮን ልጅና የጀርመኖች ወላጅ ነበር።
4696	ጨረቃ የሰው ልጅ ያረፈባት ብቸኛዋ የጠፈር አካል ናት።
4697	አረሙ በበዛ ጊዜ አስቸጋሪ ሲሆን፣ አንዳንድ ጥቅሞ አለው።
4698	በዚህ ዘመን ነው እንግዲህ መልከዓ-ምድራዊም ሆነ ፍጥረታዊ ለውጦች የተከናወኑት።
4699	ከዚህ በላይ ብዙ ሑራውያን ቤተሠቦች ወደ ጎረቤቶቻቸው ግዛቶች ወደ አሙሩ ፣ አሦር ፣ እና ሐቲ ይፈልሱ ነበር።
4700	ፍቅር ሲጠና ቆሎ ያጓርሳል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
4701	አንዱ ቀላሉ ዘዴ እንግዲህ የተለያየ ሙቀት ያለው ውሃ በተለያዩ ብርጭቆወች በማስቀመጥ በያንዳንዱ ብርጭቆ ውስጥ እኩል ስኳር በማድረግ ለመሟት የሚፈጀውን ጊዜ መመዝገብ ነው።
4702	በዚሁ ወረዳ ለሚ የምትባል አነስትኛ ከተማ አለች።
4703	ከዚህ በኋላ ወደ ቤጌምድር ተመልሰው ሥራቸውን ቀጠሉ።
4704	ለዚህ ስትል ብዙ መንፈሳዊ ስራወችን በገንዘብ ትደጉም ነበር።
4705	፯ኛው ታላቅ ሥራ የቀርጤስ ወይፈንን ለማምጣት ነበር፤ ይህንም በቀርጤስ ንጉሥ ሚኖስ እርዳታ ቶሎ አደረገ።
4706	ይህም በጦር ሜዳ ለወደቁት አርበኞች፣ ለሕያዋኑ ጦር ሠራዊት መታሰቢያ እና የጦሩ መለያ የሚሆን ነው።
4707	በዚህ ወቅት ብዙ ነገሥታት በመስጴጦምያም ሆነ በግብጽ ቶሎ እየሞቱ ነበር።
4708	ያሕል እንደ ሆነ ይመስላል።
4709	አንድ ታላቅ ቤተ ክርስቲያን (ካቴድራል) ውስጥ በውንቸስተር፣ እንግላንድ፣ ከፍተኛው መሠዊያ ስለዚህ የንቅያ ጉባኤ የንቅያ ጸሎተ ሃይማኖት ወሰነ።
4710	የኮባ ቅጠል ዳቦ ለመጋገርና ቃጫ ለመስራት ሲያገለግል እንሰት የተሰኘው ስሩ ደግሞ ለቆጮ ፣ ለቡላና መሰል ምግቦች መስሪያነት ያገለግላል።
4711	የልጅ እያሱ ሰው የአባሻንቆ ሎሌ ተለቀለቀለት መወቂያው ሰገሌ።
4712	ምንም እንኳ ወግ አጥባቂነት ረጅም ታሪክ ቢኖረውም የዚህ አስተሳሰብ ዋና ጠበቃ ተብሎ የሚታወቀው የአየርላንድ ተወላጅ የሆነው ኤድመንድ በርክ ነበር።
4713	በልጅ እያሱ ላይ የሚደረገው ዱለታ ከፍተኛ ደረጃ ላይ የደረሰው ልጅ እያሱ አባቱን “ንጉሥ ሚካኤል” በማለት በወሎና በትግሬ ላይ ባነገሠበት ጊዜ ነው።
4714	ከዚያ በኋላ ግን የኤካላቱም ሰዎች ከአላሐድ ንጉሥ አታምሩም ጋር በመንፈቅለ መንግሥት ሐሙታር የተባለ ሰው በኤካላቱም ዙፋን ላይ አኖሩ።
4715	ጀምሮ እንደ ገዛ ይመስላልና ጊዜው ለኢሉሹማ አይስማማም።
4716	ፀበሉ ቀደም ሲል በሽተኞችን ያድን እንደነበር ይነገር እንጅ ቀሳውስትና የፀበሉ አስተዳዳሪዎች ግን ከ፲፱፻፶፯ ዓ.ም ጀምሮ ዝናው እንደታወቀ ይናገራሉ።
4717	ከዚህ በኋላ ቤተ ክርስቲያኑ ውስጥ የተሰባሰቡት ሊቃውንትና ሕዝብ ይህ ምስጢር እንደተገለጸላቸው ባዩ ጊዜ፤ በሁኔታው በመገረምና በመደነቅ ካህናቱ በወረብ፥ ጎበዛዝቱ በሆታ ሴቱ በእልልታ ገላነሽን እያመሰገኑ መንገድ ጀመሩ።
4718	ያንን ጉዳይ ዋቢ የሚያደርግ ፈሊጥ።
4719	ከዚህ በኋላ ብዙ መንግሥታት በተጻፈ ሕግ እንዲገዙ ልዩ ስርዓት ነበራቸው።
4720	የዚህ ክፍል ዋና መተዳደሪያ ግብርና ነው።
4721	ከዚያ በኋላ ብዙ የዋዝንቢት ወገኖች ይህችን ተባይ ዝንብ ሲሸክሙ በምድር ላይ ተገኝተዋል።
4722	ከጊዜ በኋላ ግን የአማዞኖች ሥራዊት ንግሥት ሚሪና ከሊብያ አንሥታ በእስያ (ሶርያና ታናሹ እስያ) ዘምታ ወደ አውሮፓ ተሻገረችና ጥራክያን ወረረች።
4723	አለቃ ገብረ ሐና እድሜያቸው እየገፋ አደብም እየገዙ መጡ አዲስ አበባ ተቀምጠውም ትርጓሜ መጽሐፍት ማስተማር ቀጠሉ።
4724	የወፍ የዶሮ እና የአንዳንድ ባለላባ እንስሳት እንቁላሎች በቀጫጭን መከፋፈያ ግድግዳዎች የተካፋፈሉ ቅርፊት፣ ነጭ ፈሳሽ እና አስኳል አላቸው።
4725	ዝናብ ሊጥል ሲል ይነፋፍሳል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
4726	ቸሃኛ ወይም ቸሃ በኢትዮጵያ የሚነገር ቋንቋ ሲሆን የሴማዊ ቋንቋዎች ( ሰባትቤት ) አባል ነው።
4727	ከዚህ በላይ ፉሢ ማብሰልን፣ በመርበብ አሣን ማጥመድ፣ እና በብረት መሣርያ ማደን እንደ ፈጠረ ይባላል።
4728	፰ኛው ታላው ሥራ የዲዮሜዴስ ፈረሶችን ከጥራክያ አገር ለማምጣት ነበር።
4729	ከዚህ ቀጥሎ ግን ነፃነታቸው በአሶርና በባቢሎን ተደምስሶ በሰማርያ ከነገሡት ነገሥታት እነአክዓብ (አሐብ) በይሁዳ ከነገሡት እነሮብዓም፤ እነምናሴ «እኔ ነኝ አምላካችሁ ከባርነት ቤት ከምድረ ግብፅ ያወጣኋችሁ፤ ከኔ በቀር ለሌሎች አማልክት አትስገዱ» ያለውን ችላ እያሉ ሞሎክንና ብዔልን እያመለኩ ስለ አስቸገሩት፤ በወሰናቸው ያሉት በእርሱ የማያመልኩት የአሶርና የባቢሎን መንግሥታት እንዲያይሉባቸው አደረገ።
4730	አላህ በርሱ ብቻ በቅንነትና በታማኝነት (ኢኽላስ) የተከናወነን ተግባር አንጅ አይቀበልም።
4731	፮ኛው ታላቅ ሥራ የአውገያስን ጋጣ በአንድ ቀን ውስጥ ለማጽዳት ነበር።
4732	ከዚያ በፊት ግን በእንፋሎትም ሆነ በኤሌክትሪክ የሚነዱ መኪናዎች ይገኙ ነበር።
4733	አሁን በምን ሙያ እየተተዳዳሩ ነው?
4734	በዚህ ወቅት አቶ አንዳርጋቸው መሳይ (የአጼ ኃይለ ስላሴ አማች) በኤርትራ የኢትዮጵያ መንግስት ተወካይ ነበሩ።
4735	የውሃ ግጽታ ላይ የሚንሸራሽር ሞገድ ሞገድ ማለት በጊዜና በኅዋ ውስጥ የሚጓዝ ረብሻ ሲሆን አብላጫውን ጊዜ ይሄው ረብሻ የሚጓዘው ኃይልን ከአንድ ቦታ ወድ ሌላ ቦታ በማሻገር ነው።
4736	አባይ ደግሞ ወደ ሜድትራኔያን ባህር ሳይፈስ ወደ ዔድን ለመድረስ በሲናና ዮርዳኖስ በኩል እንደ ተዛወረ ይመስላል።
4737	፭ኛው ታላቅ ሥራ የስቱምፋሊያ ሐይቅ አዕዋፍ ለማብረር ነበር።
4738	የሥጋ ላሞች ግን ስለማይታለቡ ያንኑ የምርመራ ዘዴ የጥጆችን ደም በመውሰድ ገበሬው ሜዳ እንዳለ በኣንድ ደቂቃ ጥጃው በቂ መድኅን እንዳገኘ እንዲያጣራና ከኣላገኘ ቱቦውን በመጠቀም ማረም እንደሚቻል ኣቀረቡ።
4739	አንዱ ቅርስ ስሙ የተቀረጸበት የሚዛን ክብደት ሲሆን ሌላው ደግሞ «ልዝቡ ገበሬ» በተባለው ሥነ ጽሑፍ ስሙ ሲጠቀስ ነው።
4740	ከዚህ ደግሞ ዛሬ በፊልፒንስና በደቡብ-ምሥራቅ እስያ ይበቅላል።
4741	ከዚህ በላይ ስለ እግዚአብሔር መንግሥት ብዙ ይነበያል፤ ያኔ ጻድቃን ሺ ልጆችን ይወልዳሉና በሰላም በደስታ እንደሚኖሩ የሚል ትንቢት ነው።
4742	ሀማኒ ዲዮሪ እና መንግሥታቸው በአኅጉሩ በአስታራቂነት ቢመሰገኑም እንኳ በአገር ውስጥ ግን በሙሰኝነት ይወነጀላሉ።
4743	ከለተ ተለት ኑሮ እንደምንረዳው ጊዜ አቅጣጫ ያለው ይመስላል፦ ያለፈው ጊዜ ተመለሶ ላይመጣ ወደ ኋላ ይቀራል፣ የወደፊቱ ደግሞ ከፊትለፊት እየገሰገሰ ይመጣል።
4744	በዚህ ዘመን ብዙ ክርስቲያኖችና አይሁዶች ለሮማ ንጉስ አንጸለይም ብለው ተገደሉ።
4745	የኡር ንጉሥ ኡር-ናሙ በኋላ ኩቲክ-ኢንሹሺናክ ድል አደረገ።
4746	የኡር ንጉሥ ኢቢ-ሲን ሱሳን አሸነፈው።
4747	ከኡር አለቃ ኡር-ናሙና ከላጋሽ አለቃ ናማሐኒ መካከል አንድ ጸብ ተነሥቶ ኡቱ-ኸጛል ክርክሩን ለላጋሽ አደለ።
4748	ከዚያ በኋላ ሲን-ማጊር ኡርዱኩጋን በኢሲን ተከተለው።
4749	የገጹ ስፋት ሲጠ'ብ ወይም ሲሰፋ ቅጥሎቹ ብቻቸውን ወደ ኣዲስ መስመር ሊዞሩ ይችላሉ።
4750	ሁለት ልጆች እኩል "ብቀ" ካሉ በድምጽም ቢሆን ቀድሞ "ብ!"
4751	ከዚያ በፊት ዙፋኑ “የማይደፈር፣ የማይሞከር”፤ ንጉሠ ነገሥቱ የማይፈተን መለኮታዊ ሥልጣን እና እንደ ሥርወ መንግሥታቸው አመጣጥ “ሰሎሞናዊ ጥበብ”ን የተቀዳጁ ናቸው የሚባለውን ዕምነት እውን እንዳልሆነ የተገነዘብንበት የታሪክ ምዕራፍ ስለሆነ ነው።
4752	በዚህ ሰነድ ሕጎቹ «አንድ ሰው እንዲህ ቢያደርግ፣ እንዲህ ይደረግ» በሚመስል አባባል ይጻፋሉ።
4753	ከዚያ ቶቤል ለራሱ «ሞራር» የተባለ ከተማ ሠራ፣ ይህም አሁን ሜሪዳ፣ እስፓንያ ነው።
4754	ከዚህ በኋላ ብሔሩ «አራም» በመባል ይታወቅ ነበር።
4755	ከርሱ ዘመን ቀጥሎ «ያንጊዜ ኡር ተሸነፈና ላዕላይነቱ ወደ አዳብ ተወሰደ» ይላል፤ የአዳብ ንጉሥ ሉጋል-አኔ-ሙንዱ መንግሥት ይከተላል።
4756	ትንሽ ትከዝ ብሎም «መንግስቱ ምን የመሰለ ደማም ቋንቋ የነበረው ሰው ነበር።
4757	ጻላጊ ወይም ቼሮኪ ( ጻላጊኛ ፦ ᏣᎳᎩ፣ ወይም ᎠᏂᏴᏫᏯ /አኒይዊያ/) በስሜን አሜሪካ የሚገኝ ታላቅ ኗሪ ጎሣ ነው።
4758	ወገኛ ቀበሌ ወረዳ (ከፍተኛ) መሆን ያምራታል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
4759	ተፈራ አቡነ ወልድ (፲፱፻፳፰ ዓ.ም. ተወለደ ) ታዋቂ ኢትዮጵያዊ የፒያኖ ተጫዋች እና የዜማ ደራሲ ነበር።
4760	አበበ ቢቂላ ነሐሴ ፴ ቀን ፲፱፻፳፭ ዓ/ም ሔኖክ ያሬድ፤አበበ ቢቂላ የተወለደው መቼ ነው?
4761	ፍያካ በራሱ በኩል ፲ አመታት ገዝቶ እርሱና የኦላም ልጅ አይ ማክ ኦላማን በዮጋን ዘእምበር እጅ ተገደሉ።
4762	ይሁን እንጂ ሁሉም የ ቅንጅት መሪዎችና አብዛኛው ደጋፊ አባላት ጥፋታቸውን አምነው ይቅርታ በመጠየቃቸው ከእስር ነጻ ወጡ።
4763	ግድም አባቱ ዓርፎ ቡ ጅያንግ ተከተለው።
4764	የማሪ አልጋ ወራሽ ፣ የያኽዱን-ሊም ልጅ ዝምሪ-ሊም ወደ ያምኻድ መንግሥት በስደት ሸሽቶ ሱሙ-ኤፑኽ ሰላምታውን ሰጠው።
4765	ከዚያ ከ፲፪ እስከ ፲፬ መቶ ዓ.ም ድረስ ቤተ መንግሥቱን የቡርጎኝ ሥርወ መንግሥት ሲገዛው ቆይቶ በኋላ ሔቢዝ ለተባለው ቤተ መንግሥት አሳለፈው።
4766	እግረ ቀጭን እንደ ሰሳ ልበ ሙሉ እንደ አንበሳ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
4767	ከፌጦ ዘርና ከጠጅ ሳር ሥር ጋር ተቀላቅሎ ለሰዎች ሆድ ቁርጠት፣ ወይም ለከብት ጎሎባ ይሠጣል።
4768	ከዚህ በኋላ ግዛቱ ሁሉ ወደ ፍራንኮች መንግስት ተጨመረ።
4769	የዚሁ ዝርያ የሴት ፆታ ላም ትባላለች።
4770	፪ኛው ሐብለ በራሂ በ፩ ሰዓት (በ፩ ትውልድ) ከተዋኸደ፣ እንዴት ብዙ ሚሊዮን አመታት «ዝግመት» አስፈለገ?
4771	በዚህ ወገን ውስጥ ሳባ ያህል ልዩ ልዩ አይነት ሙዝ የሚስጡ ዝርያዎች አሉ።
4772	ስምሽ ማነው ሲሏት ቂጤ ትልቅ ነው አለች የአማርኛ ምሳሌ ነው።
4773	ሆኖም ይሄም ቢሆን ሙሉ በሙሉ ኦና መፍጠር አይችልም።
4774	ሁለት እግር አለኝ ብሎ ሁለት ዛፍ አይወጡም የአማርኛ ምሳሌ ነው።
4775	የጓሳ ዘር፣ ፍሬ፣ እና የልጥ ውጥ ቢልሃርዝያን ወዘተ.
4776	ፕራያ የኬፕ ቨርድ ዋና ከተማ ነው።
4777	በዚህ ንጉስ ዘመን አሊ ኢብን ሳብር አድ ዲን የተባለ የወላሽማ ስረወ መንግስት በማመጹ ንጉሱ በይፋት እና አዳል ዘመቻ አደረገ።
4778	በዚህ ዝናብ ውስጥ ያለ ዝናብ ልብስ ወደ ትምህርት ቤት ልትሄጅ አልፈቅድም!
4779	የልጅ ነገር ሁለት ፍሬ አንዱ ብስል አንዱ ጥሬ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
4780	ህዝብ ህዝብ የሰው ልጅ የብዙ ቁጥር ማሳያ ነው።
4781	ፋሲል ግምብ ፋሲል ግቢ ውስጥ ካሉት ግምቦች ትልቁና የመጀመሪያው ዋና ህንጻ ነው።
4782	ባሕል ማለት የሰው ልጅ ጥናት ውስጥ የአንድ ኅብረተሠብ አኑዋርኑዋር ነው።
4783	እኑስ ስንል እዚህ ላይ ደቂቅ ጠጣር አንስተኛ ነገር እንደማለት ነው።
4784	ያንዲ ሚንግ የሎክ ዱክ አባት ተባለ፣ ሎክ ዱክም ከቻይና ወደ ደቡብ ፈልሶ የአገሩ መጀመርያ ንጉሥ «ኪኝ ዲውንጝ ቪውንጝ» ሆነ።
4785	የሞኝ እጁን ሁለት ጊዜ እባብ ነከሰው አንድ ጊዜ ሳያይ ሁለተኛው ሲያሳይ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
4786	በካፋ ግምብ ፋሲል ግቢ ውስጥ የሚገኝ በአጼ በካፋ የታነጸ ነው።
4787	በካፋ ግምብ ፋሲል ግቢ ውስጥ የሚገኝ በአጼ በካፋ የታነጸ ግምብ ነው።
4788	ንቡወ የዘር ግንዱ እዣ ውስጥ የሚገኝ ቆንጫጫ ጎሳ ጋር የዘር ትስስር እንዳለው የሚነገር ሲሆን የነስቃኑ ሱምየ የዶቢው ቤነስኝ እና የሙህሩ ወላንቾ የዘር ግንዳቸው አንድ እንደሆነና ካዝማች ስብሃት ጋር የመጡ መሆናቸው ታውቋል።
4789	አህያ ከዚህ በፊት ለኛ እህል ተሸክማ ስትሄድ ሂጂ እያልን በዱላ እንደበድባት ነበር፡ ነውም።
4790	በሌላ ምንጭ ዘንድ ግን ማንግ ቻይናን የገዛው ለ፲፰ ዓመታት ብቻ ነበረ።
4791	ደግሞ በዚህ በገጿ ላይ ሁለት ትልልቅ ጠፍጣፋ ዓይኖች በግራና በቀኝ ሆነው ለማየት የሚያስችሏት በሌሎች ትንንሽ ዓይኖች የተሞሉ አሏት።
4792	እኔና ዮሴፍ ሱማሊ በ፰ ሰዓት ከባቡር ወጥተን በሰረገላ ከተማ ለከተማ እኩል ሰዓት ሄድነ።
4793	ናውሩ ምንም ይፋዊ ዋና ከተማ የሌላት የሰላማዊ ውቅያኖስ ደሴት አገር ናት።
4794	ገበሬ መሬት አርሶ ዘር ዘርቶ እህልን የሚያላምድና የሚያመርት ማለት ነው።
4795	ከዚህ ወዲህ ይልቅ ክፉ ነገር እየበረታ ሄደ።
4796	በዚህ ዘመን ያህል ብዙ ሌሎች ተወዳዳሪ ትምህርቶች በሮሜ መንግሥት ይሄዱ ነበር፣ በተለይም፦
4797	ምንም እንኳ በዉሃ ጥም እጅግ ተሰቃይተዉ የነበሩ ቢሆንም ቀና በ ሆነ መልሱ እጅግ ተደሰቱ።
4798	ሺካጎ ፋየር እግር ኳስ ክለብ በብሪጅቪው መንደር ኢሊኖይ ክፍለ ግዛት፣ አሜሪካ የሚገኝ እግር ኳስ ክለብ ነው።
4799	ዓየሩ ሙቀት ያለው ስለ ሆነ፣ ለመጠጊያቸው የሚፈልጉት ትንሽ ጎጆና ትንሽ ልብስ ነው።
4800	ከዚያ በኋላ ይህን ወደ አራታ በመልእክተኛው እጅ ይልካል።
4801	በራሱ ጉዳይ ዙሪያ ህግ ማጽደቅ ፣ ህግ ማስፈጸምና ፍርድ መፍረድ እንዲችል ለኤርትራው መንግስት ይፈቅዳል።
4802	አንድ መኪና አንድ ጎን ጎማዎቹ ቀጥ ቢሉና ሌሎች ጎን ጎማዎቹ ቢሽከረከሩ ሳይወድ በግድ እንደሚታጠፍ ነው።
4803	በዚህ አደጋ በሰው ላይ የደረሰ ክፉ ጉዳት ባይኖርም አየር ዠበቡ ከጥቅም ውጭ ሆኗል።
4804	ሁለት እግር አለኝ ብሎ እሁለት ዛፍ አይወጣም የአማርኛ ምሳሌ ነው።
4805	ከዚህ በላይ እንደ ብዙ አገራት አቃቤ በልማድ ይቆጠራል።
4806	የጨው ገደል ሲናድ ሞኝ ይስቃል ብልህ ያለቅሳል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
4807	ከዚህ በኋላ ዳኞቹ ምን አይነት ቅጣት እንዲበይኑበት እንደሚፈልግ ሲጠይቁት፣ ለአቴና ህብረተሰብ ካበረከተው ጥሩ ተግባራቱ አንጻር በቀሪው ዘመኑ ሁሉ ነጻ እራት እንዲያመጡለት ተናገረ።
4808	በዚሁ ወቅት የሮሜ ፓፓ ማዕረግ የያዘው «ፓፓ ፍራንሲስ» ተብሏል።
4809	ያህያ ቀበጥ ከጅብ ጡት ይጣባል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
4810	ሰወች እርስ በርስ ስለ ሃሳቦች እያወሩ፣ አልፎ አልፎም እየተቃወሙ፣ በሚያሳይ ሁኔታ ይቀርቡ ነበር።
4811	ከዚህ ቀጥሎ ግራኝ ወደ ምስራቅ በመዝመት ሱማሌውችን በጦርነት ግዛቱ አደረገ።
4812	ከዚህ ዘመን በኋላ ካም ሶርያን በወረረበት ጊዜ እንደ ተገደለ በአንዳንድ የሀገር ታሪክ ጸሐፍት ይጨመራል።
4813	ሌባና ፖሊስ ልጆች ክብ ሰርተው የሚጫወቱት ሲሆን ሌባው ከክቡ በማፈንገጥ እራቅ ያለች ስፍራ ላይ የተቀመጠች አንዲት ነገርን (ደብር ትባላላቸ) ለመንካት ይሮጣል።
4814	ከዚህ ዘመን በኋላ አጼ ዮሐንስ መኖሪያቸውን በደብረ ታቦር አደረጉ።
4815	ትንሽ ከዚህ በኋላ ግን ኤአናቱም ሞቶ ግዛቱ እንደገና በየከተማው ተከፋፈለ።
4816	ዘመቻ በሲና አገር ላይ ተደረገ፣ ረኃብ ሆነ።
4817	ታድያ ሁሉም ባንድ ጊዜ አስገብቶ ያንን መሳርያ ለማግኘት ገበሬውን ለምኖና ቢሆን እባክህ ቶሎ አምጣ እነ ልሸለምበት እያለ በማስተባበር ያንን የዘመኑን ግብር ወድያው ያስገባል ።
4818	በሥነ ቅርስ ረገድ ግን ስለነዚህ ሥርወ መንግሥታት ልክ ቅድም-ተከተል ብዙ መረጃ የለንም።
4819	እንደ ፕላቶ ዘገባ ግን ሶቅራጠስ የግሪክ ጣኦታት አምላኪ ነበር።
4820	አንድ ክፍለ ዘመን ሙሉ ያለምንም መካከለኛ መንግስት የነበረን አገር በንጉሰ ነገሥቱ መልካም ፈቃድ ብቻ ለማስተካከል የማይቻል ነው።
4821	ስራው በጣም ግዙፍ እና ከመንበሩ በስተጀርባ ያለውን ገድግዳ ሙሉ በሙሉ ከጭፍ እስከ ጫፍ ያካተተ ነበር።
4822	ትንታ አየር ከውጭ ወደ ሳንባችን እንዳይገባ የሚያደርግ አካል ሲኖር የሚከሰት አደጋ ነዉ።
4823	ይህም እሳት ውሃን ወደ እንፋሎት እንደሚቀይር።
4824	ዎለድ ማለት አንድ ሰው ከተበደረው ዋና ዕዳ በተጨማሪ በየጊዜው የሚከፍለው ገንዘብ ነው።
4825	በጣም ጥራት ያለው ቡና የሚገኝባት አገር ናት - ፍ/ሰላም።
4826	ስራው በጣም ትልቅ እና ግድግዳውን በሙሉ ያካተተ ነው።
4827	ርእስ ያለው ነገር ሁሉ መጀመሪያዊ ኣለበት ይሆናል።
4828	ንፉግ ለግሶ ቢሰጥ እጁ ይንቀጠቀጥ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
4829	ቀመር ጅቦች በፀብ ጊዜ ሰውነታቸውን በመንፋት አካለ-መጠናቸውን በሰባ አራት በመቶ ማሳደግ ይችላሉ።
4830	ከዚህ ውስጥ ቀደም ሲል እንደተጠቀሰው መስቀሉን ለማግኘት ሰባት ወራት ያህል እንደፈጀ ቢነገርም በአንዳንድ ሊቃውንት ህሳቤ ደግሞ መስቀሉ የተገኘው መስከረም ፲፯ ነው ሲሉ በአጽንዖት ይናገራሉ።
4831	ድረስ የዑር ንጉሥ ኢቢ-ሲን ሲማሽኪን አሸንፎ ወደ ዑር መንግሥት ጨመረው፤ መላውን አገሩን በደንብ ማቆጣጠር እንደ ተቻለው ግን አይመስልም።
4832	የሉል ይዘት ስንት ነው?
4833	ይሄው እድፍ አለው ውጣ.
4834	ይሉኝ ማለት ተገቢ ነው።
4835	በላይ ዘለቀ እራሱ ሲዋጋ "ገምባው" ይተበባለው ጥሩንባው ይነፋል።
4836	በዚህ ረገድ ታላቁ ነቢይ (ሰ.ዐ.ወ) የሰጡት ምስክርነት ከበቂ በላይ ነው።
4837	ለሰው ልጆች አንድ ኩነት (ክስተት) ሰናይ የሚሆነው ወደ ደስታ የሚመራው ሲሆን እና እኩይ የሚሆነው ደግሞ ለሃዘን ሲዳርገው ነው ብሎ አስረድቷል።
4838	ግርማ ነጋሽ ግርማ ነጋሽ (፲፱፻፴፮ ዓ.ም.) ታዋቂ ኢትዮጵያዊ ድምፃዊ ነው።
4839	እዚያ አንድ ለቅሶ ነበር ።
4840	ግድም አባቱ ማንግ ዓርፎ ሤ ተከተለው።
4841	በዚህ ጥቃት ግብጽ አራት መቶ ያህል የጦር አየር ዠበቦች ሲወድሙባት፤ የዮርዳኖስ እና የሶርያ አየር ኃይሎች ከሞላ ጎደል ተደምስሰዋል።
4842	አየር ዠበቡ በዚህ አደጋ ጊዜ የ፴፫ ዓመት ዕድሜ ያስቆጠረ ሲሆን ለ ፴፫ሺ፮፻፳፮ ሰዓት በረራ አገልግሏል።
4843	ግድም ሲሆን የኡማ ንጉሥ ኡሽ ትንሽ መሬት ከላጋሽ በግፍ ያዘ።
4844	ምንም እንኳ ይህን ዘመቻ ወሎ ውስጥ ይገኙ የነበሩት ፯ ጎሳወች ተባብረው ለማሸነፍ ቢሞክሩም የቴዎድሮስ ሰራዊት በመስከረም ፲፪ ቀን ፲፰፻፵፰ ዓ/ም መቅደላን በመቆጣጠር ድል አደርጋቸው።
4845	ሥላሴ ማለት ሠለሰ ከሚል ቃል የመጣ ሲሆን ሦስትነት ማለት ነው፣ ቃሉም የግእዝ ነው።
4846	የሳው ፓውሉ ርዕሰ ከተማ ሳው ፓውሉ በደቡብ አሜሪካ ትልቁ ከተማ ነው።
4847	ያንድ እርሻ እሸት ያንድ ላም ወተት የአማርኛ ምሳሌ ነው።
4848	ስሚስ ደግሞ ደብረ ጽዮን እና አዲስ ኢየሩሳሌም በውነት በጣም ለጥ ባለ ቦታ በሚዙሪ ክፍላገር እንደ ተገኙ አስተማረ።
4849	ይህን የሰሙ አለቃ አንድ ጊዜ እሳቸው ጋር መጥታ «አለቃ ጠላ ልጨምርልዎት እንዴ?»
4850	ለማን አለው ፈጣሪ አለው ጠጅ ለሌለው ውሀ አለው የአማርኛ ምሳሌ ነው።
4851	በደም ውስጥ እጅግ በጣም ብዙ አይነት ሴሎች ይገኛሉ፤ ነገር ግን በጥቅሉ ነጭ እና ቀይ የደም ሴሎች ብለን እንከፍላቸዋለን።
4852	ካህኑ ከበላ በኋላ በዚህ ጊዜ እየጠጣ ሽንቱ መጣበት፣ እሥጋጃውም ላይ እንዳይሸና ብልግና ነው እንዳይወጣ በሩ ሁሉ በጥብቅ ትዕዛዝ ስለ ተዘጋ አልተቻለም።
4853	የሔሩ ወገን በሴት ወገን ላይ ይበረታ ነበር።
4854	ሆኖም የልጅ እያሱ የልጅ ልጅ የሆኑት ፕሮፌሰር ግርማ ዮሐንስ እያሱ እንደዚህ ዓይነት ፎቶዎች እርግጠኛ ሊሆኑ እንደሚችሉ ከአስር ዓመታት በፊት “ጎህ” ለተሰኘ መጽሔት በሰጡት ቃለ-ምልልስ ገልጸዋል።
4855	ግድም ማሎት ታገስ ሞተና ልጁ ሲካኑስ ተከተለው።
4856	ይህም የጤና ችግር ከሰው ሰው የሚለያይ ነው።
4857	ሰውን ሲያማ ለእኔ ብለህ ስማ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
4858	ሆኖም ከዚያ አገር ትንሽ ወደ ምሥራቅ፣ ስሜን ወይም ምዕራብ እንደ ነበር የሚሉ ሃሳቦች አሉ።
4859	በዚህ ወቅት አይን ስዕሉ ላይ ለማተኮር ስለሚፈልግ እንዳያታኩር፣ እንዲያውም ድሮ በነበረበት ሁኔታ እንዲቀጥል ማድረግ።
4860	ይልቅ አንድ ልጅሽ ነውና ቶሎ ለመውለድ የምትበቃውን ሴት ዳሪው” ብለው መከሩ፣ እናት አልሰሙም።
4861	ዝቋላ ተራራ ወይም ዝቋላ አቦ በሸዋውስጥ የሚገኝ ታዋቂ ተራራና የቤ/ክርስቲያን ስም ነው።
4862	ከማታ እስከ ንጋቱ ድረስ መኖ አሰብስበው በሌሊትም በመዓልትም ያርፋሉ።
4863	ከዚያ በኋላ የኡር ንጉስ ኡር-ናሙ ላጋሽን አሸንፎ ላይኛነቱን ያዘ።
4864	ይህም የጃቫ ምንጭ ፋይል ነው።
4865	ያሕል ድረስ የድሮ ዝሆን ወይም « ቀንደ መሬት » በአዳኞች እንደ ተገደለ ይታወቃል።
4866	ከዚያ የሮሜ ኤጲስ ቆጶስ ወይም «ፓፓ» ከኢየሩሳሌም ፣ አንጾኪያ፣ እስክንድርያ ጵጵሳት ጋራ የመላው ክርስቲያን ዓለም መሪዎች ሆኑ።
4867	ቅጠሉ ደግሞ እንደ ጎመን ሲሆን «ቆስጣ» ይባላል።
4868	እጅግ በጣም ጥቂት ሴቶች ሰዎች ላይ አልፎ አልፎ ምልክቶች ሊታዩ ቢችሉም ለክፉ የሚሰጣቸው አይደለም።
4869	ይሁን እንጅ እስከ አሁን ጥቅም ላይ የዋለው በጣም አነስተኛ ነው።
4870	መልከ ጼዴቅ ከሴም ሹመት በኋላ ቆዳ ለባሽ፣ ከጎልጎታ አቅራቢያ መቸም የማይራቅ፣ እንደ ናዝራዊ ጽጉሩን መቸም ያላቋረጠ ካህን ሆነ።
4871	ከሜዳ ወዲያ ፈረስ ካርባ ወዲያ ቄስ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
4872	ሁሉም ነገር የክፉ ወይም የደግ ዋጋ ሳይሰጠው በፊት ሁሉም ነገር የተፈቀደ ነበር።
4873	ሁለት እግር አለኝ ተብሎ ሁለት ዛፍ አይወጣም የአማርኛ ምሳሌ ነው።
4874	ከዚያ በኋላ ሐራን የሎጥ አባት ሆነ፣ ዳሩ ግን ታራና ቤተሠቡ በከለዳውያን ዑር ገና እየኖሩ ልጁ ሐራን ሞተ።
4875	አባላ ወረዳ ውስጥ ታላቁ ከተማ አባላ ነው።
4876	ታቦር ስላሴ ታቦር ስላሴ ደብረ ታቦር ከተማ አራዳ ገበያ አካባቢ የሚገኝ ቤተ ክርስቲያን ነው።
4877	ጎጃም ሌሎች እንደ ገብስ ስንዴ በቆሎ ባቄላ አተር ወዘተ የሰብል አይነቶችን በማምረትም ይታወቃል።
4878	ከዚህ በላይ የዚሁ ፈጠራ ጥቅም በዚያ ዘመን ያህል ለልድያ ሰዎች ስለ ታወቀ፣ መጀመርያ መሐለቅ በተጠራ ብረታብረት እንደ ተሠራ በማረጋገጥ አዲስ የገንዘብ ገበያ በማስገባታቸው ንግድ ለዘለቄታ ቀየሩ።
4879	የማን እርሻ ብለህ እረስ የማን ሚስት ብለህ ውረስ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
4880	ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ ፍጻሜ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፫፻፶፩ ቀናት ሲቀሩ፤ በዘመነ ዮሐንስ ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፫፻፶ ቀናት ይቀራሉ።
4881	በሮሜ ግቢ፣ ነጉሥ ኔሮን እንደ ጎበዝ ወጣት ቆጠረው።
4882	ቀላል ጨርቅ ጎልቶ ሲታይ ጨርቅ ወይም ልብስ የቀጫጭን ሰው ሰራሽ አልያም የተፈጥሮ ቃጫዎች ድር ነው።
4883	ከዚያ አልፎ እስከ ጋቦን ድረስ እንደ ተጓዘ ይታስባል።
4884	በሆው ሃንሹ ውስጥ በሌላ ክፍል ደግሞ እንዲህ ይላል፦
4885	ንጉሥ ሣህለ ሥላሴ ንጉሥ ሣህለ ሥላሴ የሸዋው መስፍን የራስ ወሰን ሰገድ እና የመንዝ ባላባት የአፍቀራ ጎሌ ልጅ የወይዘሮ ዘነበ ወርቅ ልጅ ናቸው።
4886	ከሲና ልሣነ ምድር በላይ አሁን ለዚህ ጽሕፈት በርካታ ምሳሌዎች በከነዓን (የዛሬው እስራኤል ) ደግሞ ተገኝተዋል።
4887	ታላቁ ምሁር ዓለቃ ኪዳነ ወልድ ክፍሌ መንበር የሚለውን ቃል በቁሙ ወንበር፣ ግርንቡድ፣ መኖሪያ፣ ማረፊያ፣ መቀመጫ፣ ዙፋን፣ አትሮንስ፣ ድንክ፣ እረፍት፣ መደብ፣ ለመቀመጫ የተለየ ከፍ ያለ ቦታ እንደሆነ ሲገልጹ፤ ጸባኦት ደግሞ ሰራዊት፣ ጭፍራ፤ የጦር ሕዝብ፤ ብዙ ወታደር፤ ያርበኛ ጉባኤ፤ የዠግና ማኅበር እንደሆነ ያብራራሉ።
4888	አመት ራሱን የቻለ አለም አቀፍ ውክል የለውም።
4889	እንደ እናቴ እንጂ እንደ ሚስቴ ሀሳብ አታውለኝ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
4890	ከዚያ ጀምሮ አገሩ ወይም ሲቪል ወይም ወታደራዊ መንግሥታት በመፈራረቅ ኖሮዋል።
4891	ባህታ ገብረ ሒወት ባህታ ገብረ ሒወት የኢትዮጵያ ታዋቂ ዘፋኝ ሲሆን ብዙ ዘመናዊ የሙዚቃ ስራወችን በማቅረብ ይታወቃል።
4892	የዚህ ወረዳ ታላቁ ከተማ ውጫሌ ሲሆን በአካባቢው በሚገኝ የተፈጥሮ ከሰል ክምችት ይታወቃል።
4893	ቀድሞ እስከ ሕንድ ድረስ ይገኙ ነበር።
4894	በዚህ ወቅት እንደ ጥንቱ አንድ ጠንካራ ሰው ከሌሎች ልቆ አገሪቱን የሚያስተዳድርበት ሁኔታ ተፈጠረ።
4895	ሆኖም ኑዋዳ እራሱ በዚሁ ውግያ ተገድሎ የዛኔ ሉግ ተከተለው።
4896	አህያ አራት እግር ያለው ለማዳ እንስሳ ሲሆን ከባድ ዕቃ በመሸከም ሰውን ይረዳል።
4897	እንደ ጸሀይ የሞቀ እንደ ጨረቃ የደመቀ እንደ አበባ ያሸበረቀ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
4898	ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፻ ዕለታት ሲቀሩ በዘመነ ዮሐንስ ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፺፱ ቀናት ይቀራሉ።
4899	ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፻፮ ዕለታት ሲቀሩ በዘመነ ዮሐንስ ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፻፭ ቀናት ይቀራሉ።
4900	ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፻፷ ዕለታት ሲቀሩ በዘመነ ዮሐንስ ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፻፶፱ ቀናት ይቀራሉ።
4901	ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፫፻፱ ቀናት ሲቀሩ፣ በዘመነ ዮሐንስ ፤ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፫፻፰ ቀናት ይቀራሉ።
4902	ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፻፶፩ ዕለታት ሲቀሩ በዘመነ ዮሐንስ ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፻፶ ቀናት ይቀራሉ።
4903	ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፻፴፬ ዕለታት ሲቀሩ በዘመነ ዮሐንስ ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፻፴፫ ቀናት ይቀራሉ።
4904	ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፪፻፳ ዕለታት ሲቀሩ በዘመነ ዮሐንስ ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፪፻፲፱ ቀናት ይቀራሉ።
4905	ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፪፻፶፯ ቀናት ሲቀሩ በዘመነ ዮሐንስ ፤ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፪፻፶፮ ቀናት ይቀራሉ።
4906	ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፪፻፳፩ ቀናት ሲቀሩ፣ በዘመነ ዮሐንስ ፤ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፪፻፳ ቀናት ይቀራሉ።
4907	ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፪፻፳፪ ቀናት ሲቀሩ፣ በዘመነ ዮሐንስ ፤ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፪፻፳፩ ቀናት ይቀራሉ።
4908	ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፪፻፳፰ ዕለታት ሲቀሩ በዘመነ ዮሐንስ ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፪፻፳፯ ቀናት ይቀራሉ።
4909	ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በ ዘመነ ሉቃስ ፷፯ ቀናት በ ዘመነ ዮሐንስ ፤ በ ዘመነ ማቴዎስ ፤ እና በ ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፷፮ ቀናት ይቀራሉ።
4910	ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በ ዘመነ ሉቃስ ፷፰ ቀናት በ ዘመነ ዮሐንስ ፤ በ ዘመነ ማቴዎስ ፤ እና በ ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፷፯፭ ቀናት ይቀራሉ።
4911	ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በ ዘመነ ሉቃስ ፳፯ ቀናት ሲቀሩ፣ በዘመነ ዮሐንስ ፤ በ ዘመነ ማቴዎስ ፤ እና በ ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፳፮ ቀናት ይቀራሉ።
4912	ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በ ዘመነ ሉቃስ ፺፩ ቀናት፣ በዘመነ ዮሐንስ ፤ በ ዘመነ ማቴዎስ ፤ እና በ ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፺ ቀናት ይቀራሉ።
4913	ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በ ዘመነ ሉቃስ ፸፩ ቀናት፣ በዘመነ ዮሐንስ ፤ በ ዘመነ ማቴዎስ ፤ እና በ ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፸፪ ቀናት ይቀራሉ።
4914	ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በ ዘመነ ሉቃስ ፶፩ ቀናት፣ በዘመነ ዮሐንስ ፤ በ ዘመነ ማቴዎስ ፤ እና በ ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፶ቀናት ይቀራሉ።
4915	ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በ ዘመነ ሉቃስ ፻፪ ቀናት፣ በዘመነ ዮሐንስ ፤ በ ዘመነ ማቴዎስ ፤ እና በ ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፻፩ቀናት ይቀራሉ።
4916	ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በ ዘመነ ሉቃስ ፫፻፩ ቀናት በ ዘመነ ዮሐንስ ፤ በ ዘመነ ማቴዎስ ፤ እና በ ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፫፻ ቀናት ይቀራሉ።
4917	ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በ ዘመነ ሉቃስ ፫፻፮ ቀናት በ ዘመነ ዮሐንስ ፤ በ ዘመነ ማቴዎስ ፤ እና በ ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፫፻፭ ቀናት ይቀራሉ።
4918	ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በ ዘመነ ሉቃስ ፪፻፺ ቀናት በ ዘመነ ዮሐንስ ፤ በ ዘመነ ማቴዎስ ፤ እና በ ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፪፻፹፱ ቀናት ይቀራሉ።
4919	ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በ ዘመነ ሉቃስ ፻፸፮ ቀናት፣ በዘመነ ዮሐንስ ፤ በ ዘመነ ማቴዎስ ፤ እና በ ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፻፸፭ ቀናት ይቀራሉ።
4920	ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በ ዘመነ ሉቃስ ፪፻፺፩ ቀናት በ ዘመነ ዮሐንስ ፤ በ ዘመነ ማቴዎስ ፤ እና በ ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፪፻፺ ቀናት ይቀራሉ።
4921	ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በ ዘመነ ሉቃስ ፪፻፶፬ ቀናት በ ዘመነ ዮሐንስ ፤ በ ዘመነ ማቴዎስ ፤ እና በ ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፪፻፶፫ ቀናት ይቀራሉ።
4922	ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በ ዘመነ ሉቃስ ፪፻፵፱ ቀናት ሲቀሩ፣ በ ዘመነ ዮሐንስ ፤ በ ዘመነ ማቴዎስ ፤ እና በ ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፪፻፵፰ ቀናት ይቀራሉ።
4923	ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በ ዘመነ ሉቃስ ፪፻፶፩ ቀናት በዘመነ ዮሐንስ ፤ በዘመነ ማቴዎስ ፤ እና በዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፪፻፶ ቀናት ይቀራሉ።
4924	ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በ ዘመነ ሉቃስ ፫፻፶፰ ቀናት ሲቀሩ፣ በዘመነ ዮሐንስ ፤ በ ዘመነ ማቴዎስ ፤ እና በ ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፫፻፶፯ቀናት ይቀራሉ።
4925	ሰርግ ወይም ግብዣ ወይም ትልቅ የሙዚቃ ዝግጅት ላይ እየሰራ ነው ልጆቹን ያሳደገውና ንብረት ያፈራው።
4926	ይህም ጽላት በሲና ልሳነ ምድር በኩልና እርሳስ ማዕድን ቦታ ተገኘ።
4927	ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በዘመነ ሉቃስ ፴ ዕለታት ሲቀሩ፤ በዘመነ ማቴዎስ ፤ ማርቆስ እና ዮሐንስ ደግሞ ፳፴፩፱ ዕለታት ይቀራሉ።
4928	ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በዘመነ ሉቃስ ፶፫ ዕለታት ሲቀሩ፤ በዘመነ ዮሐንስ ፤ ማቴዎስ ፤ እና ማርቆስ ደግሞ ፶፪ ቀናት ይቀራሉ።
4929	ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በዘመነ ሉቃስ ፵፱ ዕለታት ሲቀሩ፤ በዘመነ ዮሐንስ ፤ ማቴዎስ ፤ ማርቆስ እና ደግሞ ፵፰ ዕለታት ይቀራሉ።
4930	ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በዘመነ ሉቃስ ፻፳፮ ቀናት ሲቀሩ በዘመነ ዮሐንስ ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመን ማርቆስ ደግሞ ፻፳፭ ቀናት ይቀራሉ።
4931	ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በዘመነ ሉቃስ ፫፻፴ ዕለታት ሲቀሩ፤ በዘመነ ዮሐንስ ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፫፻፳፱ ዕለታት ይቀራሉ።
4932	ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በዘመነ ሉቃስ ፫፻፶ ዕለታት ሲቀሩ፤ በዘመነ ዮሐንስ ፣ ማቴዎስ እና ማርቆስ ደግሞ ፫፻፵፱ ዕለታት ይቀራሉ።
4933	ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በዘመነ ሉቃስ ፫፻፷፩ ዕለታት ሲቀሩ፤ በዘመነ ዮሐንስ ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፫፻፷ ዕለታት ይቀራሉ።
4934	ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በዘመነ ሉቃስ ፫፻፷፭ ዕለታት ሲቀሩ፤ በዘመነ ዮሐንስ ፤ ማቴዎስ ፤ እና ማርቆስ ደግሞ ፫፻፷፬ ቀናት ይቀራሉ።
4935	ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በዘመነ ዮሐንስ ፻፳፱ ዕለታት ሲቀሩ፤ በዘመነ ማቴዎስ ፤ ማርቆስ እና ሉቃስ ደግሞ ፻፳፰ ዕለታት ይቀራሉ።
4936	ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በዘመነ ዮሐንስ ፪፻፵ ዕለታት ሲቀሩ፤ በዘመነ ማቴዎስ ፤ ማርቆስ እና ሉቃስ ደግሞ ፪፻፴፱ ዕለታት ይቀራሉ።
4937	ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በዘመነ ዮሐንስ ፪፻፵፬ ዕለታት ሲቀሩ፤ በዘመነ ማቴዎስ ፤ ማርቆስ እና ሉቃስ ደግሞ ፪፻፵፫ ዕለታት ይቀራሉ።
4938	እስከ ግማሽ ሜትር ያህል ከፍታ እየሮጡ መዝዘል ይችላሉ።
4939	ከዚህ በላይ ይኸው ፅንሰ ሀሣብ ሌሎችን ግዛቶች መግዛቱን ለማጽደቅ ተጠቅሞ ያውቃል።
4940	ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በዘመነሉቃስ ፫፻፵፱ ዕለታት ሲቀሩ፤ በዘመነ ዮሐንስ ፣ ማቴዎስ እና ማርቆስ ደግሞ ፫፻፵፰ ዕለታት ይቀራሉ።
4941	እንደ አገሩ ይኖሩ እንደ ወንዙ ይሻገሩ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
4942	ጋልባ በሮሜ ቆይቶ አልጋ ወራሹ ሉኪዩስ ካልፒኒዩስ ፒሶ እንዲሆን ሰየመው።
4943	በዚህ ውስጥ ከሺሕ ዓመት በፊት የሞተውን ሰው ሬሳ አጋድመውት ይገኛል።
4944	ይህም በሥነ በራሂ ጥናት አሁን እየተፈታ ነው።
4945	የሰው እንጂ የቃል ውሸት የለም የአማርኛ ምሳሌ ነው።
4946	ከዚያ በላይ አሁን ዲያላ ወንዝ የሚባለው በዚያን ጊዜ «ሹዱሩል ወንዝ» በሚለው ስም ይታወቅ ነበር።
4947	በኋለ ዘመን ደግሞ ልድያ የሮማ መንግሥት ጠቅላይ ግዛት ነበረ።
4948	በዘጌ ልሳነ ምድር ጥናት እንደ ተዘገበ፣ ለቁርባ ማከም የብሳና ቅጠል ወደ ወጥ ይጨመራል።
4949	በዚህ በኩል ሲታይ እቴጌ ጣይቱ የምኒልክ የቅርብ አማካሪ በመሆን በፖለቲካ ተግባሮች ምን ያህል አስተዋፅኦ እንዳበረከቱ መገንዘብ ይቻላል።
4950	እኚህ ታላቅ የሥነ ጽሑፍ ሰው፤ በታሪክና ባህል፤ በትምህርተ ጥበባት እና በመንፈሳዊ ግንባራት አሥራ አምስት መጻሕፍትን አበርክተዋል።
4951	ሒሳብ እጂግ በጣም ዉበት ያለው የጥናትና የምርምር መስክ ነው።
4952	ዙርው ዘንዶ ማለት እንደ ዘንዶ ተጠቅልሎ የተኛው፣ የምድጃ ከተር ሲሆን፣ መሃሉ ብርንዶ፣ እንደ ብርንዶ ስጋ የቀላው ደግሞ ፍም ነው።
4953	ለሆነ ጊዜም ሴንት ክሌር ሾርስ በሚገኘው ጊልበርትስ ሎጅ በተባለው ሬስቶራንት ውስጥ በወጥ ቤት እና በሳህን ማጠብ ይሠራ ነበር።
4954	ከዚህ ጉዞው በኋላ በሮም ከተማ በመወሰን ትምህርትን ማስፋፋት ቀጠለ።
4955	ምንም እንኳ ከዚህ ዘመን በኋላ ከኦሮሞወች ጋር በብዛት ቢጋቡም እና ከነበሩበት አገር ተነቅለው ቢጠፉም ክርስትናን የመያዝና ሴሜቲክ ቋንቋን የመናገር አዝማሚያ እስከ አሁን ድረስ ይታይባቸዋል።
4956	ከየጁ ቋንቋ በቀር በሌላ ቋንቋ እንዳትናገሩ!"
4957	እስከ ዛሬም ድረስ በብዙ አይሁድ ፣ እስላምና ክርስቲያን አማኞች ዘንድ ዕውነተኛ ታሪክ ሆኖ ይታመናል።
4958	ትልቅ የእዥ ዕጢና የቂጥ ከረጢት ዕጢ አላቸው።
4959	አባይ ወንዝ ይህን ወረዳ ከደቡብ ወሎ ይከፍለዋል።
4960	ቀሪው ኣንድ ከሆነ ዕለቱ ማክሰኞ ነው።
4961	ግድም ጀምሮ በሐቲ አገር ይታወቅ ነበር ( ካሩም ይዩ)።
4962	ቀመር ጅቦች ምስጥ ሊበሉ ሲወጡ፣ በሣሩ ላይ ቀስ እና ለስለስ በሚል እርምጃ ነው።
4963	የዚህ ቅመም ማነስ ሰዎች በሚደሙ ወቅት ደሙ ቶሎ እንዳይቆም ያደርጋል።
4964	ቀድሞ ነበር እንጂ መጥኖ መደቆስ አሁን ምን ያደርጋል ድስት ጥዶ ማልቀስ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
4965	ወይም ደግሞ አይን መኖር የእይታ መዘዝ ነው።
4966	ግርማ በየነ አዲስ አበባ ተወልዶ ያደገ ሲሆን ትምህርት ቤት ሲዘጋ በጊዜያዊነት በቀ.
4967	የጨዋ አሮጌ ከደጀ ሰላም የባለጌ አሮጌ ከላም የአማርኛ ምሳሌ ነው።
4968	ይሁን እንጂ ይህን መሰሉ የሰቀላ ውጤት በሌሎች የትምህርት አይነቶች ላይ ሊደግም ግን አልተቻለውም ነበር።
4969	ይሁን እንጅ ዛሬም ቢሆን መስጊዱ ዋነኛ የእምነት ቦታቸው ነው።
4970	ታቦተ ሕጉም ቅጽር ግቢው ሲደርስ ሁሉም ምኞታቸውን በፍሡሕ ገጽ እንዲህ እያሉ ይገልጻሉ።
4971	በሌላ በኩል ደግሞ የዚህ አይነት ችግር ያላባቸውን መጣጥፎች ለማሻሻል በሚደረገው ጥረት የተለያዩ አርታኢዎች የየራሳቸውን ድርሻ ስለሚያበረክቱ መጣጥፎቹን ሁለገብ እና ሚዛናዊ ለማድረግ የሚድረገውን ጥረት በቀላሉ ለማሳካት ክፍተኛ አስተዋፆ አላቸው።
4972	ባለው የጊዜ ክልል ውስጥ በአዲስ አበባ በተከሰተው ማሕበራዊና ምጣኔ ሀብታዊ ክስተቶች ምክንያት ነው።
4973	ዋናው ግንዱ አጭር ሲሆን ጥቅጥቅ ያሉና በየአቅጣጫው የሚበተኑ ወፋፍራም ቅርንጫፎች አሉት።
4974	እናም አንድ እለት በሩቅ ያዩትና ሮጠው እንደማያመልጡት ሲገባቸው ቶሎ ሮጥ ብለው አንድ ዘመም ወዳለ ጎጆ ይሄዱና ሊወድቅ ያለውን የጎጆውን ግድግዳ በጃቸው ደግፈው እንደቆሙ፤ ዲያቆኑ ይደርስባቸውና ምን እያደረጉ እንደሆነ ይጠይቃቸዋል።
4975	ከዚህ ትንሽ በኋላ ሌሎች የቀድሞ ፊደላት ꙗ /ያ/፣ ѥ /የ/፣ ѩ /የኝ/ ተጨምረው ነበር።
4976	በኋላ ዘመን የኪሽ ንጉሥ መሲሊም አዳብን ገዛ።
4977	ተርቃ ለማሪ ቅርብ የሆነ የሶርያ ጥንታዊ ከተማ ነበር።
4978	ናርጋ ስላሴ ከጣና ሐይቅ ደሴቶች በስፋቱ አንደኛ ከሆነው ደቅ ደሴት ላይ በምዕራባዊ ክፍሉ የሚገኝ ቤ/ክርስቲያን ነው።
4979	ሆኖም ከዚህ ዘመን እስከ ዳዊትና ሰሎሞን መንግሥት ድረስ ያለው ጊዜ ለእብራውያን ዘመነ መሳፍንት አይበቃም።
4980	ምንም እንኳ በቅኝ ግዛት ስርዓት መሰረት አገሬውና ገዥዎቹ እኩል ባይታዩም እስከ ፋሽዝም መነሳት ድረስ የአገሬው ህዝብና ጣሊያኖቹ ከሞላ ጎደል የመደባለቅ ሁኔታ አሳይተዋል።
4981	አቡነ ዮሴፍ ተራራ መቼና መድኃኔ አለምን ይምርሃነ ክርስቶስን ፣ ጀመዱ ማርያምን ፣ ገነተ ማርያምን ፣ አሸተን ማርያምንና ሌላ አንድ የአለት ፍልፍል አብያተ ክርስቲያናንን በማቀፍ በታሪክ ይታወቃል።
4982	ሉካን ደግሞ ለውኪ ጦርን በመጣል ጎበዞች መሆናቸውን ጠቀሰ።
4983	ከዚያ በኋላ አውራ ዶሮው የትኛው አገልጋይ ጥፋተኛ እንደሆነ ይነግረው ነበር ይባላል።
4984	ነብር የሞተ እለት ፍየል ልጅዋን ትድራለች የአማርኛ ምሳሌ ነው።
4985	ቀጣዩ ክፍል እጅግ መሳጭ ሰለሆነ በናፍቆት ይጠብቁን!
4986	አሳቢ ወይም አዋቂ ነገር የሚለው አገላልፅ የሚያመለክተው ስላሉበት አካባቢ ለመረዳት መቻልን እና ከዚሁ መረዳት በመነሳት (ለመኖር የሚያስችል) ተመጣጣኝ ድርጊት ለማድረግ መቻልን ነው።
4987	እዚህ ደግሞ የኖህ ሚስት ፔርኮባ ትባላለች።
4988	ከድል ወዲህ ልደታ ጥያራ ጣቢያ፤ የብሪታኒያ ጦር ኃይሎች ሲገለገሉበት ከቆየ በኋላ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ታኅሣሥ ፳፩ ቀን ፲፱፻፴፰ ዓ/ም ሲመሠረት ዋና ጣቢያው እዚያው ነበር።
4989	ሆኖም ባንድ ታሪክ ወቅት የሚገኝ ህብረተሰብ በተለያየ የእድገት ደረጃ ላይ ይሁን እንጂ የትኛውም ህዝብ የራሱ የሆነ ታሪክ ባህልና ቋንቋ ያለው ስለመሆኑ የሚያጠያይቅ ጉዳይ አይሆንም ።
4990	አበበ ቢቂላ ከዚህ በኋላ ውድድር አላደረገም።
4991	ከብዙ መራራ ትግል በኋላ የሰሜን ተፎካካሪወቹን ያስወገደው።
4992	ሚስት ለባሏ ታዛዥ መሆን አለባት።
4993	ከዚህ በላይ በዚህ ወቅት የባቢሎን ( የሃሙራቢ ) አገረ ገዥ ፑዙር-ሲን ንጉሡን አሲኑም (የሻምሺ-አዳድ ልጅ-ልጅ) አሞራዊ ስለ ነበር ከዙፋኑ እንዳባረረው በማለት አስቀረጸ።
4994	ሌቦር ገባላ ኤረን ደግሞ የደልበህ ሌላ ሴት ልጅ ቦይንድ ይጠቅሳል።
4995	ምንም እንኳ አንድ አንድ ቃላቶችን ቃል በቃል በመተርጎም የእንግሊዝኛውን ሃሳብ ቢያዛባም፣ በአጠቃላይ መልኩ መጽሃፉ ጥሩ ስለሆነና አንድ ወጥ ስራን በውክፒዲያ ለመስራት ከዚህ መጽሃፍ ትርጓሜወች ተወስደው ቢሰሩ ለውክፒድያ ጠቃሚነት አለው።
4996	ይህም በስነ ህንጻ ጥበበ አክሱማዊ ዘዴ አሰራር ይባላል።
4997	የጨው ገደል ሲናድ ብልህ ያለቅሳል ሞኝ ይልሳል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
4998	ቀኝም ሰገሩ ግራም ሰገሩ መገናኛው ኮሩ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
4999	በዚች ክተማ ውስጥ ቅዱሰ ቦቶሎሚያ ቤተ ክሪስቲያን ፣ ፖስታ ቤት እና ጥቂት መጠጥ ቤቶች ይገኛሉ።
5000	የ፭ኛ ክፍል ተማሪ እያለ በአብዮቱ ወቅት ፷ ሺህ ተማሪዎች ወደ ገጠሪቱ ኢትዮጵያ ለዕድገት በሕብረት ዘምተው ሳለ «በርታ ዘመዴ ዘማቹ ጓዴ» የተሰኘው የመጀመሪያውን ሙዚቃ ለሕዝብ በማቅረብ በወቅቱ ከፍተኛ አድናቆት ተችሮታል።
5001	ሀሳቡ ጥልቅ ነገሩ ጥብቅ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
5002	ትንሽ ትልቅ አይል ለሁሉ መስጠት፣ ከጧት እስከ ማታ ያለመሰልቸት።
5003	ምድር በ፳፬ ሰዓት ውስጥ እየዞረች ነጠላ ፀሐይ እያላት በስተኋላው ጥላ ወይም ሌሊት ይሆናል ማለት ነው።
5004	አይስ ክሬም አይስ ክሬም ከተበረደ ወተት የሚሠራ ልዩ ልዩ ጻዕሞች የሚጨመሩበት ጣፋጭ ነገር ነው።
5005	ፍየል ሁለት ወልዳ አንዱ ለመጽሀፍ አንዱ ለወናፍ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
5006	እኔም ከዚያ ተጉዤ አድዋ እከተማዬ ሰፍሬ ጀነራል ባራቲዬሪ እውነት የመሰለ የእርቅ ቃል ላከብኝ።
5007	እንደ መረብ ሸፍኖ እንደ እንቁላል ደፍኖ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
5008	የዚህ አድማ ዋነኛ መሪና አቀናባሪ የጦር ሚኒስትሩ ፊታውራሪ ሀብተ ጊዮርጊስ ዲነግዴ ስለመሆኑ ምሁራን የሚስማሙበት ሐቅ ነው።
5009	ልጆቹ ሁለት ወይም ሶስት ይሆኑና፡ አምስት ቆንጆ ድብልብል ጠጠሮች፡ ስፋትና ርዝመታቸው ከግማሽ ኢንች የማይበልጡ፡ ይለቅሙና መሬት ይቀመጣሉ።
5010	እኒህ በቁስ አካል ውስጥ የሚያልፉ ሞገዶች መካኒካል ሞገድ ይሰኛሉ።
5011	ቀድሞ አስሊ ማለት አንድ በሒሳባዊ ትዕዛዝ የተለያዩ የጥንት መሣሪያዎችን እየተጠቀመ ቁጥሮችን የሚያሰላ ሰው ነበር።
5012	ዴቢት ካርድ ዴቢት ካርድ ደምበኞች የባንክ አካውንታቸን ሂሳብ ቀጥታ እንዲያገኙ የሚረዳ የፕላስቲክ ካርድ ነው።
5013	እኚህ ሁለቱ ከዚህ በኋላ በተለያዩ ሙዚቃዎች ላይ አብረው ሠርተዋል።
5014	ሚማር ሲናን ሚማር ሲናን የኦቶማን መንግሥት መሪ ሱለይማን እጹብ ድንቅ ዋን የስነ ህንፃ አለቃ ነበረ።
5015	ለቂጡ ጨርቅ የለው ቆንጆ ያባብላል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
5016	ከብዙ ትግል በኋላ ሁለቱ ወንድሞች ተስማሙና አብረው ፈርዖኖቹን ወለዱ።
5017	በዚህ ሁኔታ ከኖሩ በኋላ በተወለዱ በሰማንያ ዓመታቸው ባደረባቸው ሕመም ምክንያት የቅኔዋ ምንጭ እማሆይ ገላነሽ አዲስ ከነማይጠገብ ለዛቸው ሐምሌ ፲፪ ቀን ፲፱፫፸፰ ዓ.ም ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ።
5018	በዚህ ድንቅ አቋም ሊዋብ የሚችለው የአቡበክር ስብእና ብቻ ነው።
5019	ግድም ካረፈ በኋላ ግዛቱ እንደገና በየከተማው ተከፋፈለ።
5020	አንድ አንድ በጣም ቀላል የሚመስሉ የዓይንባይን ዝምድናዎች ለከባድና ውስብስብ የሂሳብ ጥናት ሲዳርጉ ይታያሉ፣ ለሆነም በከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ይጠናሉ።
5021	የአሣ መርዝ መሆኑ በሰፊ ይታወቃል።
5022	ይቺን በላህ ብለህ ጦሜን አታሳድረኝ አለ አሉ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
5023	ለምን ሳቅሽ ሲላት ደግሞ አልሳቅሁም ብላ ካደችው።
5024	ይርጋ ዱባለ ይርጋ ዱባለ የኢትዮጵያ ታዋቂ ዘፋኝ ሲሆን ብዙ ባህላዊ የሙዚቃ ስራወችን በማቅረብ ይታወቃል።
5025	ማሪቱ ለገሰ ማሪቱ ለገሰ የኢትዮጵያ ታዋቂ ዘፋኝ ስትሆን ብዙ ባህላዊ የሙዚቃ ስራወችን በማቅረብ ትታወቃለች።
5026	በዚህ ሁኔታ በጣና ሃይቅ በአሰራችው ናርጋ ስላሴ ቤተክርስቲያን እና በቁስቋሙ ደብረፀሐይ ማርያም ግድግዳወች ላይ አይን የሚስቡ ምስሎች ተሰርተው ነበር።
5027	ሶስት ወይም ከዚያ በላይ ከወደቀበት ግን፡ አይጡን በሌሎቹ ላይ ማስቆጠር አይችልም።
5028	ራዳር ከኒህ ወገን ሲሆን የሚሰራውም የራዲዮ ሞገዶችን ርቀው ወዳሉ ነገሮች በመላክ ነጥረው ሲመለሱ የሚወስዱትን ሰዓት በመለካት ሩቅ ያሉ ነገሮችን "ለማየት" ይረዳል።
5029	አለቃ ደስታ ተክለ ወልድ የመጋቢትን ትርጉም እንደዚህ አስቀምጠውታል፦ "የወር ስም፤ ፯ኛ ወር።
5030	ይቺን በላህ ብለህ ጦሜን አታሳድረኝ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
5031	በዚህ ወቅት አዲስ አበባ በቴሌግራም ለመገናኘት ፵ ቀናት ይወስድ ነበር፣ መልዕክተኛ ደግሞ ፬ ሳምንት።
5032	በደሴ ከተማ ውስጥ ሁለት የመንግስት ሆስፒታሎች ማለትም የደሴ ሪፈራል ሆስፒታል እና ቦሩ ሆስፒታል ይግኛሉ።
5033	ፎቶን መባሉ በዚሁ ዘመን ኤሌክትሮኖች እና ፕሮቶኖች የታወቁበት ዘመን ስለነበር ለመለየት ነበር።
5034	አንዴ ሴቶች ቀብር ዚያራ እንዳያደርጉ እቀባ ነበር።
5035	ምነው ብለው ሲነቁ ሽታው እያድቀሰቀሰ የሚያመራው ወደሳቸው ጉያ መሆኑን የተገነዘቡ ኮማሪት።
5036	ይህን ከባድ ፈተና ነበር አይንስታይን የተጋፈጠው።
5037	ምንም እንኳ በፊቱ ዘመን አሌክሳንድርያ የካውንቲ ስፋት የነበረው ቢሆንም፣ በ፩፱፻፳ዎቹ ከቆዳ ስፋቱ ተከፍሎ የአርሊንግትን ካውንቲ ሲመሰረት፣ ከካውንቲነት ወደ ከተማነት ዝቅ ብሏል።
5038	ከዚህ ትንሽ በኋላ አልፎ ካምቦብላስኮን የአያቱን የአልቴዩስን መንግሥት ወረሰ።
5039	የገዙ የኡር ንጉሥ የኡር-ናሙ ሕግጋት ነው።
5040	በሐቲ ዙሪያ ያሉት ከተማ-አገራት ሲወዳደሩ ሲታገሉ አንዳንዴ ለንግድ አስጊ ሁኔታ ይፈጥር ነበር።
5041	ለዚህ ጨለማ ዘመን ፱ኛው/፲ኛው ሥርወ መንግሥት ያሉን ቅርሶች ብዙ አይደሉም።
5042	የሚል ጥያቄ ይነሣ ጀመር።
5043	እስከ ዛሬም ድረስ በዓለም «አብርሃማዊ» ሃይማኖት ( ክርስትና ፣ እስልምና ፣ አይሁድና ) የማያምኑት፣ በብዙ አማልክት የሚያምኑት ሰዎች «አረመኔ» ይባላሉ።
5044	በዚህ ወቅት ኸድጃ ለረሱል (ሰ.ዐ.ወ) አስቸኴይ መልዕክት ስለነበራት በረካ ሂወቷን መስዋዕት አድርጋ ከተሰባሰቡበት ቦታ ለመድረስ ሞከረች።
5045	የኩሽ ልጆች ሳባ፣ ኤውላጥ ፣ ሰብታ ፣ ራዕማና ሰብቃታ ሲሆኑ ከዚህ በላይ የናምሩድ አባት ይባላል።
5046	ከቦብ ማርሊ ታላቁ የሙዚቃ ስራ ኖ ውማን ኖ ክራይ ወይም ቃል በቃል ሲተረጎም «አይ ሴትዬ አታልቅሽ» የሚለው ነበር በጃማይካዊ ፓትዋ ስዋሰው፣ ይህ ደግሞ «አንድም ሴት አታልቅስ» ሊተረጎም ይችላል።
5047	የማየ አይህ ጥናት የጥፋት ውኃ አለም አቅፍ እንደ ነበር፣ በመሬትም ብዙ ማስረጃ እንዳለ (ለምሳሌ የባሕር እንስሳ ቅርስ በተራሮች ላይ ሲገኝ) ያስተምራል።
5048	ያንን ጋዜጣ ደግሞ በባህር ዳር ወይም ደብረ ማርቆስ በመውጣት ቶሎ አምጥቼ እየው እንዲህ ያለ ስራ ብትሰሩ ስማችሁ በጋዜጣ ይወጣል ብየ ያንን ጋዜጣ ወስጄ ቢሯቸው ላይ እለጥፍላቸዋለሁ ።
5049	በዚህ ዓመት ደግሞ የግብጽ ዋና ከተማ ከጤቤስ ወደ አዲስ ከተማ ኢጭታዊ አዛወረው።
5050	በሌላ በኩል ደግሞ ከዙሪክ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ መሰናበቱ አሳዝኗቸዋል።
5051	ዕለተ ደይን ወይም የፍርድ ቀን በባሃይ እምነት ዘንድ በዓለም ፍጻሜ የሚደርስ ሳይሆን፣ በየሺሁ አመታት «የአምላኩ ክስተት» በተላከበት ሰዓት በመንፈሳዊነት የሚከሠት ድርጊት ይቆጠራል።
5052	በዚህ ወቅት ባሪያ መሸጥም ሆነ መለወጥ እንዲሁም ማጓጓዝን የሚያግዱ ብዙ ድንጋጌወችን ንጉሱ በማወጅ ቀደምት የባርነት ስርዓት ተቃዋሚ ንጉስ ሆነ።
5053	ከዚያ አገር የመጣ ተልእኮ ግን እንዲህ ይጠይቃል፦ «በዳርቻው ክፋቶች የሚያድቡበት የአሙሩ አገር አይደለምን?»
5054	ሻለቃ ግርማ ሀድጉ ግጥምና ዜማ ፈልገው አውጥተውለት የመጀመሪያውን «ጭቅጭቁ ቀርቶ» የሚለውን ዘፈን ዘፈነ።
5055	ከሰው ልጆች ኖህና ቤተሠቡ ብቻ አመለጡ፤ ዳሩ ግን በጥፋት ውኃው የጠፉት ክፉ ሰዎች አስማተኞች ስለ ነበሩ፣ የኖህን ልጆች በፈተና ለማታለል እስከ ፍርድ ቀን ድረስ አጋንንት ሆነው እንዲቆዩ እግዚአብሔርን ለመኑት።
5056	ሰውን ማመን ቀብድ ተቀብሎ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው።
5057	በድሮ ዘመን በብዙ አገራት ሕገ መንግሥት ዘንድ የባርነት ልማድ በሕጋዊነት ይጠበቅ ነበር።
5058	በዚህ ዓለም ሀዘን ከደስታ ጋር ሲፈራረቅ ለመንፈስ ወይም ነፍስ ሕልውና ባለውለታ በመሆን ፈንታ፣ ነፍስ የሚባለው ወይም ነጻ ፈቃድ ምታቶች ናቸው ይላሉ።
5059	ስምህ ማነው ላገር አይመች ማን አወጣልህ ጎረቤቶች የአማርኛ ምሳሌ ነው።
5060	ከዚህ ዘመን ደግሞ የሚታኒ ቤተ መንግሥት ተገኝቷል።
5061	ሳጥኑ በበግ ወይም በከብት ቆዳ ይሸፈናል።
5062	የዞኑ የስራ ቋንቋ አማርኛ ነው።
5063	በዚህ እቅድ ውስጥ ቁጠባ፣ ብድር እና ወጪ ይካተታሉ ።
5064	ከሙሴ ጀምሮ እስከ ሰሎሞን ድረስ በ፩ መሪ ይተዳደሩ የነበሩት አሁን በሮብዓም ዘመን ወደ ሁለት ተከፈሉና ዐሥሩ ነገዶች ከኢየሩሳሌም በሰሜን በኩል ያለውን ሰማርያን ያዙ።
5065	የክብ ወገብ ማለት ከአንድ የክብ ጫፍ እስከ ሌላ ጫፍ በዚያው ክብ መሃከለኛ ነጥብ ሰንጥቆ የሚያልፍ የተወሰነ መስመር ማለት ነው።
5066	አበበ አዲስ አበባ በቅዱስ ዮሴፍ ቤተ ክርስቲያን ሲቀበር ዓፄ ኃይለ ሥላሴ በተገኙበት ዘመዶቹ ወዳጆቹ እና አድናቂዎቹ ጋር ከ፸፭ ሺህ በላይ የሚሆን ሕዝብ ተሰብስቦ እየተላቀሰ የመጨረሻ ስንብት አድርጎለታል።
5067	ከዚህ ደግሞ ታላቅ የንግድ ደጋፊ ሆነ።
5068	ደራሲ በዓሉ ግርማ በተለይ በልብ ወለድ እና በፈጠራ የሥነ ጽሑፍ ሥራዎች ከታወቁት የኢትዮጵያ የዘመኑ ደራሲዎች መካከል ተወዳጅነትና ዝናን ያተረፉ ዕውቅ ደራሲ ነበሩ።
5069	የቅጥ ቋንቋ ማለት በአንድ የሙያ ዘርፍ ጥሩ የንድፍ ተመክሮን በተስተካከለ ዘዴ መግለጽ ማለት ነው።
5070	ከዚያ በኋላ ልዑል ሄሊዮስ ወዴት እንደ ሄደ፣ መቼ ወይም የት እንደ ሞተ አይዘገብም።
5071	የሲና ልሳነ ምድር ከጠፈር ታይቶ የሲና ልሳነ ምድር በግብጽ የሚገኝ ሲሆን የእስያ አሕጉር ክፍል ይቆጠራል።
5072	እስከ ዛሬም ድረስ በፋርስ አገር ውስጥ ኢላም ክፍላገር ከጥንታዊው አገር ተሰይሞ ይገኛል።
5073	ውጤቱ ከቂጣ ይልቅ ለሥላሣ የሆነ ሁኔታ ነበር።
5074	ከዚያ በኋላ አሙሩ ሲጠቀስ ማለቱ ስሜን ከነዓን እስከ ቃዴስ ብቻ ነው።
5075	ዘጠኝ ጠጥቶ አስር የወደደ በሙሉ ተናደ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
5076	ከዚህ ዘመን ጀምሮ የአሦር ዓመት ስሞች በዝርዝር ይታወቃሉ።
5077	ቀስተ ደመና በምን አይነት ሂደት በአየር ላይ በተንጠለጠሉ የውሃ ጤዛወች እንደሚሰራ አረቡ አል ሃይታም ከዚያም በኋላ የፈረንሳዩ ደካርት አጥጋቢና ትክክል ምክንያት ሰጥተዋል።
5078	አባቱ ቀድሞ የጦር ሰራዊቱ ሃኪም የነበረ ሲሆን በጣም ጠጪ እና ጢሰኞቹም ላይ ግፍን ያበዛ እንደነበር ይወሳል።
5079	የሰው ልጆች በዚህ ምድርም ይሁን በመጭው አለም ሰላም እና እርጋታ ከፈለጉ ሙስሊም ሆነው በቁርአን መመራት አለባቸው የሚል ትምህርት ያቀርባል።
5080	ጎርፉ እጅግ በጣም ከፍተኛ ከሆነ የአንድ አገር እህል በሙሉ ሊጠፋ ይችላል።
5081	በሎሚ ጭማቂ ፈንታ የሆማር ጭማቂ ቅዝቃዛ መጠት ይሆናል።
5082	በዚህ ወረዳ ውስጥ ከሚገኙ ታዋቂ ትናንሽ ከተሞች ውስጥ አመድ በር እና አውራአምባ ይገኛሉ።
5083	በዚያ አገር ሚሪና የተባለ ከተማ በሚስያ ሠራች፣ በአለቆቿም ስሞች ሌሎች ከተሞች ኩሜ ፣ ፒታኔ እና ፕሪዬኔ ተሠሩ።
5084	ይሄው አዲሱ ስልት ለሒሳብ ጥናት መሰረት በመሆን የጥንቶቹን ሒሳብ ተማሪዎች ድንቅ ውጤቶች ከአዲሱ ስርዓት ጋር ሲነጻጻሩ እምብዛም ሆነው እንዲታዩ አደረጉ።
5085	እስከ ዛሬም ድረስ በቱርክ አገር ምዕራብ ይገኛል።
5086	ሌላው የዚህ ሸንጎ አባልና ለብዙ ዘመናት የወይዘሮ ስንዱ ጓደና የነበሩት አቶ ጠንክር ተድላ፦ ሴቶችን በተመለከተ ጉዳይ ባል ከሚስቱ እውቀት ውጭ ከ አምሥት መቶ ብር በላይ እንዳይበደር የሚል ሃሣብ አቅርበው በጋለ ስሜት እንደተከራከሩና ውጤቱም ይህ ቁም ነገር ሕግ ለመሆን የበቃ መሆኑን ይመሰክራሉ።
5087	ካደገ በኋላ አንድ የግብፅ ባሪያ አሳዳሪ እስራኤላዊ አሽከሩን ሲደበድብ አይቶ ሙሴ ግብጻዊውን ገደለው።
5088	በዚህ ውስጥ ያሉት ሕግጋት ወይም ትአዛዛት በሕገ ሙሴ ውስጥ ይቆጠራሉ።
5089	እኛም በዚህ ገዳም አምላከ ተክለ ሃይማኖት ይህን ቤተ ክርስቲያን በዘመናዊ እቅድ ለማሠራት እንዲያበቃን ብፅዓት አቅርበንለት ነበር።
5090	ዝናብ ዘነበ ቢለው ከደጅህ እየው የአማርኛ ምሳሌ ነው።
5091	ብዛት ያለው ወርቅ ሲሸጥና ሲገዛ በሜትሪክ ቶንስ የሚዛን መጠን ነው።
5092	ወርቅ እንደ ሌሎቹ የብረታ ብረት ማዕድኖች የይዘቱ ሚዛን የሚለካው በትሮይ አውንስ መጠን ነው።
5093	በዚህ መልክ አንድ ሁለቴ፡ ወይም እስኪዘናጉ ድረስ ይዞራቸዋል።
5094	እያሱ ደግሞ ተፈሪ በሀረር ሀብት መበልጸጉን አልወደደውም።
5095	በዚህ ወቅት አሹር የአሦር ከተማ-አገር መቀመጫ ሆነ።
5096	ግድም የኪሽ ንጉሥ በሱመር ነበረ።
5097	ይሀም ማለት በጃቫ የተጻፈ ትግበራ (አፕሊኬሽን) የ ጃቫ ቨርቹአል ማሽን ባለበት ሁሉ መሮጥ መቻሉ ነው።
5098	ከማየ አይህ በፊት በነበሩ ዕለታት ስለ ኖሩ በኖህ መርከብ ላይ ስለ ተገኙ ስለ አራቱ ሴቶች ኦሪት ዘፍጥረት ምንም እንኳን ዝም ቢል፣ ከሌላ ምንጭ ስለነዚሁ ሴቶችና በተለይ ስለ ስሞቻቸው የተገኘው አፈ ታሪክ በርካታ ነው።
5099	ጅቡቲ ከተማ ጅቡቲ ከትረማ የጅቡቲ ዋና ከተማ ነው።
5100	እስከ ሕንድ ድረስ የእስያ አገራት ሁሉ ጎበኘ።
5101	ወይን ወይም ዘቢብ መብላት ለውሾች ግን መርዛም ነው፤ የኩላሊት ድካም ይፈጥርባቸዋል።
5102	በልጅ ኢያሱ ዘመነ ስልጣን ለአጭር ጊዜ ተሽረው የነበረ ሲሆን ኢያሱ ከሥልጣን ከተወገዱ በኋላ ወደ ቦታቸው መመለሳቸውን የታሪክ መረጃዎች ይጠቁማሉ።
5103	ከዚያ ደረቅ ቢቆዩ ለጥቂት ወሮችም ረቢ ይሆናሉ።
5104	አሁን ታዲያ ማንን ሸውደን ልንወጣ ነው?
5105	ምንም እንኳ ሠረፀ ድንግል የሚናስ ታላቁ ልጅ ቢሆንም ብዙ ተቀናቃኞች ነበሩት።
5106	ሁለት ዓመት በፈጀ የፍርድ ሂደትም ፍርድ ቤቱ የቅንጅት መሪዎችን አገርን በመክዳት ወንጀል ጥፋተኛ ሆነው አገኛቸው።
5107	አንዱ ውሸት ከሆነ ሌላውም የግዴታ ውሸት ነው።
5108	አለቃ ከውጭ ድክም ብሏቸው መጥተው ደጃፍ ያለች መደብ ላይ ቁጭ ብለዋል።
5109	ዋናው ከተማ ሲንጋ ቢሆንም የክፍለ ሃገሩ ትልቅ ከተማ ግን ስናር ነው።
5110	እንደ አካለ መጠን ቢራቢሮ ከመሆኑ በፊት ምንም ክንፍ ወይም በረራ የለውም።
5111	በሙት ባሕር ብራና ጥቅሎች በአንዱ ብራና ጥቅል የብርሃን ልጆችና የጨለማ ልጆች ጦርነት ግን የ«ኪቲም» ሰዎች ከ«አሦር» እንደ ሆኑ ይጻፋል።
5112	ድረስ ግድም የኡር ንጉሥና የሱመር አለቃ ነበረ።
5113	ምያው ብሔር ወይም ህሞንግ በደቡብ ቻይና ጎረቤት (ከነ ቬትናም ፣ ላውስ ፣ ጣይላንድና ምየንማ ) የሚገኝ ብሔር ነው።
5114	ይህም ተቋም ስንኳ ከፕላቶ አካዳሚ በፊት በመሆኑ ምናልባት የዓለሙ መጀመርያ ከፍተኛ ትምህርት ተቋም ሊባል ይችላል።
5115	እሱም አንድ ወቅት ሚልተስ በተባለ ስፍራ የሚኖሩ ተወላጆችን ያስደነቀው ፀሃይና ከዋክብት ከእሳት የተሰሩ ኳሶች ናቸው በማለት ነበር።
5116	በዚህ ራዕይ ወይም ትርዒት ስለዚሁ አለም መጨረሻው ቀን ትንቢት በሕልሙ ያቀርባል።
5117	ግድም የኪሽ ገዥና የሱመር ላዕላይ ንጉሥ የሆነውን ኡር-ዛባባን ገልብጦ ኪሽንና ኒፑርን ያዘ፣ ከዚህም ጋር የሱመርን ላዕላይነት አገኘው።
5118	ታረጁ ወዲያ ጎፈሬ አዝመራ የሳተው ገበሬ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
5119	ከዚያ ጀምሮ አባባ ተስፋዬ ተብለው አዲስ ስማቸውን ተቀበሉ።
5120	ምንም እንኳ ኢሳቅ ኒውተን ህጎቹን በራሱ ባያገኛቸውም፣ እሱ ግን በሚገባ በመፈረጅና ጥቅማቸውንም ጥራዝ ነጠቅ ባልሆነ መልኩ እንዴት እንደሚሰሩ በማሳየት አስገንዝቦ አልፎአል።
5121	ከዚያ በኋላ ሐይክ የቤልን ሠራዊት በአንድ ተራራ ላይ ያገኛቸዋል።
5122	ነገር ግን፤ የደም ትስስር ያለበት ቤተሠብ ከሁሉ በላይ አስፈላጊው ነው።
5123	እንደ አገሩ ልማድ ለግዛቱ የራሱን የዓመት ስሞች አወጡ።
5124	እንደ ግዕዝ የኣሉ የጥንት ፊደላት የኣልቦ ጉዳይ በሚገባ ስለኣልገባቸው የቍጥር ምልክቶችን ከኣንድ ጀምረዋል።
5125	ሞላላ ሌላም እኩል የሚሰራ ትርጉም አለው፣ እርሱም፣ ሞላላ ማለት አንድ ክባዊ ሾጣጣን በተንጋደደ ጠፍጣፋ ጠለል ስንቆርጠው የምናገኘው ቅርጽ ነው።
5126	በሌላ በኩል ለውኃ አካላቱ መሠረት የሆነው የአካባቢ ተፈጥሯዊ ደን በርካታ አገር በቀል ዛፎችን ያካተተ ነው፡፡ ከእነዚህ ውስጥ ቀረሮና ገተማ ዛፎች ተጠቃሽ ናቸው፡፡
5127	ትንሽ ቆይቶ ሲመጣ መስመሩ አካባቢ ሲታገሉ ያያቸዋል።
5128	ሰሜን ኮርያ በሙሉ መጠሪያ የኮርያ ሕዝቦች ዴሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ( ኮርይኛ ፡ 조선민주주의인민공화국) በምስራቅ እስያ የምትገኝ ሀገር ስትሆን የኮርያን መሬት የሰሜን ክፍል ትይዛለች።
5129	በዚህ መደብ ውስጥ በርካታ የጉጉት ዝርያዎች አሉ።
5130	ጨረቃ ሲጠፋ ኮከብ አባወራ ይሆናል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
5131	ከዚህ ትንሽ በኋላ አረቦች ወረሩና ጨዋታውን ወድደው በቋንቋቸው ስሙን «ሻትራንጅ» አደረጉት።
5132	የጌሾ ግንድ በጣም ጠንካራ ስለሆነ ለተለያዩ የእንጨት ውጤቶች ሊያገለግል ይችላል።
5133	ከዚህ ዓመት በኋላ ታላላቅ የዘመነ መሳፍንት ባላባቶችን ተራ በተራ በመውጋት አሸነፋቸው።
5134	ከልክ በላይ መጠን ቢወሰድ ሊገድል ይችላል፣ በተደጋጋሚ ቢጠቀም ዕውርነት እንደሚፈጥር ይታሥባል።
5135	ሆኖም ከዚያ በፊት ግሪኮች በታላቁ እስክንድር ዘመን ወደ ሕንድ እንዳስገቡት የሚያስቡ ደራስያን ኖረዋል።
5136	የልጅ ፍቅር የሴት ከንፈር እናትን አያስቀብር የአማርኛ ምሳሌ ነው።
5137	ከዚያ ትንሽ በኋላ ኢየሱስ ተዓምራት ስለ መሥራቱ ዝነኛ ሲሆን፣ ሄሮድያስ እንደ መሰለው ዮሐንስ በትንሳኤ ተመልሷል ብሎ ገመተ።
5138	ዓለም ዙሪያ በሞቁ አገራት በእርጥብ ሆነ በድርቅ አየር ይገኛል።
5139	በሌላ በኩል ምንም አይነት የህትመት ስራ የማይፈለግ በመሆኑ ኮምፒውተሮች የራሳቸው የሆነ አካባቢያዊ ተጽኖ ይኖራቸዋል።
5140	በዚህ ሰዓት ደግሞ የአሦር ነጋዴዎች ሠፈር ( ካሩም ) እንዳቃጠለው ይታሥባል።
5141	ህመሙ ቀርቶ ሞቱን በሰጠኝ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
5142	ሆኖም እንደ ሌሎቹ ምንጮች የአመቶቹ ቁጥር ሠላሳ እንደ ነበር ይለናል።
5143	ትንሽ ፍሬው በሙሉ ጥቁር፣ የበሠለና ጣፋጭ ሲሆን ሊበላ ይችላል።
5144	ዳግዳ በኋላ እንደ አምላክ በመቆጠሩ በሥነ ጽሑፍ ስለርሱ ብዙ ሌሎች ትውፊቶች ይገኛሉ።
5145	ከዚህ ጥፋት በኋላ የሙታን ትንሳኤ፣ ዕለተ ደይንና የእግዚአብሔር ዘላለማዊ መንግሥት ይቀጥላሉ።
5146	ይሄም ማለት አንድ የወርቅ ኮንትራት እኩል የሚሆነው ሠላሳ አንድ ነጥብ አስር ግራም ሲባዛ በአንድ መቶ ነው።
5147	ይኸው ጻዕም አሁን በተለይ በአሜሪካ አገር ዘመናዊነት አለው።
5148	ክፍያ ከገዥ ወይም ተጠቃሚ ለአምጭው ወይም ለአገልግሎት ሰጭው የሚሠጥ ተመጣጣኝ የገንዘብ ወይም የዓይነት ክፍያ ነው።
5149	በሳባ ቋንቋ ተጽፎ በየመን የተገኘው መረጃ እንደሚያመለክተው ንጉስ ገደረ (ገደራት) ከሂምያር ቤተሰቦች ተቀናቃኝ ከሆነው ሓምዳ አኒድ ባላባት አል-ሃን፣ ናህፋን እና ከልጆቹ ሳይ-ሩውም፣ አውታር፣ እና ያሪም አይመን ጋር ወግኖ እንደነበርና ሆኖም ቆይቶ ወገንተኝነቱን ቀይሮ ከሂምያሮች ጎን እንደተሰለፈ ያመለክታል።
5150	ከዚያ የናማ ሕዝብ ቦታውን አይጋምስ አሉት።
5151	በዚሁ ንጉስ ዘመን በተነሳ የአንበጣ መንጋና በኋላም በተነሳ ተላላፊ በሽታ በሺህ የሚቆጠሩ ሰወች አለቁ።
5152	በአጼ ናኦድ ጊዜም ከፍተኛ ተሰሚነት ነበራት።
5153	ነገር ከዋስ ምላስ ከጥርስ አያልፍም የአማርኛ ምሳሌ ነው።
5154	በዚህ ኮሌጅ ገብቶ ለመማር የመግቢያ ፈተናውን ማለፍ ይጠበቅበታል።
5155	ቤኒን ወይም በይፋ የቤኒን ሪፐብሊክ በምዕራብ አፍሪካ የምትገኝ ሀገር ናት።
5156	በዚያ ዘመን ታዋቂ ከሆኑት ተማሮችና መምህሮች መካከል፦
5157	ከመቶ አመት በኋላ የጳርቴ መንግሥት ነጻነቱን ከሴሌውቅያ አገኝቶ ሱሳና ካሲፍያ ሁለቱ ዋና ከተሞቹ ሆኑ።
5158	የአሊ አባት አሉላ በወቅቱ በህይወት አልነበረም።
5159	ምንም እንኳ እኒህ ለውጦች ውጥረቱን ቢያረግቡም፣ በኋላ ላይ በኮሎኔል አለም ዘውድ የሚመራ የዘውዱ ተቆርቋሪ ቡድን የእንዳልካቸውን አስተዳደር ለመጥቀም በማሰብ ብዙ የአየር ኃይል መኮንኖችን ለእስር ዳረገ።
5160	ሆኖም ኳሶቹ አንድ አይነት ስለሆኑ፣ መጉመጃዎቹም አንድ አይነት ስለሆኑ፣ የሚገኘውን የድርደራው ውጤት ለኒህ ማካፈል ግድ ይላል።
5161	ለውሻ በሽታ ቅጠሉ በቀጥታ ይበላል፤ ለማስታወክ፣ የደረቀው ቅጠል እንደ ጢስ በአፍንጫ ይናፈሳል።
5162	እኚህ ታላቅ ደራሲ በርካታ ድርሰቶችን የጻፉ ቢሆንም በተለያዩ ምክንያቶች አብዛኛዎቹ ለሕትመት አልበቁም።
5163	ቀላል ማሽን ደግሞ በተራው የጉልበትን አቅጣጫ ወይም መጠን የሚቀይር እቃ ማለትነው።
5164	የሩብ ምእተ ዓመት ጦርነት ያሳደረበት ተጽእኖን አልፎ ዛሬ በዓለም ውስጥ በፍጥነት በማደግ ላይ ካሉት ኢኮኖሚዎች ይመደባል።
5165	ምንም እንኳ የሽታ ምልክት ማድረጋቸውና ዓይነ ምድራቸውን በተወሰኑ የድንበር ሥፍራዎች መጣላቸው የታወቀ ቢሆንም ክልልተኛው ወንዱ ብቻ ይሁን ወይስ ሴቷም ጭምር የታወቀ ነገር የለም።
5166	በ፲፪ ዓመቱ አባቱ በንዴት ወንድማቸውን በመግደላቸው ሲታሰሩ አብዲሳ አባቱን ለማስፈታት የተለያዩ እንቅስቃሴዎችን ቢያደርግም ሳይሳካ በሞት ተቀጥተዋል።
5167	በዚህ ረጨት ውስጥ ሥርዐተ-ፈለክ ወይም ፀሐይን ማእከል ያደረገው ፈለክ ይገኛል።
5168	ታዲያ ይሙቱ እንዴ ታፍነው?
5169	አለቃ ኪዳነ ወልድ ክፍሌ፤"መጽሐፈ ሰዋስው ወግስ ወመዝገበ ቃላት ሐዲስ።"
5170	ሌሎች እንደ ግራሚ አዋርድስ ፣ ኤሚ አዋርድስ፣ ጎልደን ግሎብ አዋርድስ እና ሌሎች የሚዲያ ዘርፍ ሽልማቶች ከዚሁ ሽልማት የተቀዱ ናቸው።
5171	በዚህ ምድብ ውስጥ የሜክሲኮ ፣ ደቡብ አፍሪቃ ፣ ኡራጓይ እና ፈረንሳይ ቡድኖች ነበሩ።
5172	ስለው ደሙን አይቶ ወደቀ፡፡ ያ ትንሽ አስደነገጠኝ፡፡ ሳልነግረው ብደግፈው ሮኖ ምናልባት አይወድቅም ነበር፡፡ ወዲያው አምቡላንስ ጠየቅን፡፡ ታክሞ ዳነ፡፡ መለሰ ዘርይሁን ደግሞ ነበር፡፡ ኮርያኖች መከላከያ መሥመራችንን በሽቦ ያጥራሉ፡፡ በጠላት መድፍ ተደብድቦ የሳሳ አለ፡፡
5173	በዚህ ምድብ ውስጥ የብራዚል ፣ ፖርቱጋል ፣ ኮት ዲቯር እና ሰሜን ኮርያ ቡድኖች ነበሩ።
5174	በዚህ ምድብ ውስጥ የአሜሪካ ፣ አልጄሪያ ፣ እንግሊዝ እና ስሎቬኒያ ቡድኖች ነበሩ።
5175	ከዚህ በኋላ ሚሪና ከሥራዊቷ ጋር ወደ ምሥራቅ ዘመተች።
5176	ያንዱ ነገር ላንዱ የእንጀራ ልጁ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው።
5177	ዘይቱ ከወጣ በኋላ የተረፈው ዘር ቂጣ በአፍሪካ በተለምዶ ለመኖ ይጠቅማል።
5178	ከዚህ በታች ደግሞ መልዕክቱ ቃል በቃል ምን እንደሚል በጽሑፍ ቀርቧል።
5179	ክየን ልጁን ሉግን ለቀድሞው ፊር ቦልግ ንጉሥ ዮካይድ ማክ ኤይርክ ሚስት ለታይልቲው አሳዳጊነት ሰጠው ይባላል።
5180	ገበሬ መደብ ርስት ሲኖረው፣ ይህ ርስት በጉልት ስር ነበር።
5181	ታዲያ አለቃ ከአጼ ተዎድሮስ ጊዜ ጀመሮ የነበሩ የቤተክርስቲያን ምሁር እንደሆኑ ነው መጽሀፉ የሚያወራው።
5182	በዚህ ወቅት ከሮሜ መንግሥት ውጭ ከሆኑት ክርስቲያን ብሔሮች መካከል፣ በአክሱም መንግሥት፣ በአርሜኒያ ፣ በካውካሶስ ኢቤሪያና በካውካሶስ አልባኒያ የተገኙት ክርስቲያኖች የንቅያ (የሥላሴ) ደጋፊዎች ነበሩ።
5183	ባህሩ ዘውዴ እኒህ ድርጊቶች ደም መፋሰሱ እንዲባባስ በማድረግ ብዙ ጥቅም አላመጡም ያላል።
5184	በሌላ በኩል ሞስኮ ከሶማሊያ ጋር ጥቅምዋን በማወዳደር ለመንግስቱ መሳሪያ መስጠት ካስፈለገ በፊርማ ሶሻሊስት ካምፐ መግባቱን እንዲያረጋግጡ ስለ ጠየቀች ኮ/መንግሥቱ ይህን በማድረጋቸው በይፋ የሚመሩት አብዩት የሌኒኒስት ማርክሲስት መሆኑን በአዋጅ አሳወቁ።
5185	አበበ ቢቂላ በቀዶ ጥገናውም ሆነ በሞቃታማው የአየር ሁኔታ ምንም ዓይነት እንከን አልታየበተም።
5186	ይህም በኋላ ዘመን ታሽኬንት ሆነ።
5187	ከዚህ በኋላ ህጻኑ የግብጽኛ ስሙን «ሙሴ» ተቀበለ (ዘጸ ፪፡፲)።
5188	ለሙት የለው መብት የአማርኛ ምሳሌ ነው።
5189	በዚህ መደብ ውስጥ የሚገኙት እንደ የሰው ልጅ እና አንበሳ ያሉ እንስሳት ሴቷ አርግዛ በመውለድ እና ጡት ወተት በማጥባቷ ይታወቃሉ።
5190	ከዚህ በኋላ ለዑር መንግሥት ተገዥ ሆነ፤ ከዚያ በተራው ለኢሲንና ለላርሳ ተገዛ።
5191	ከዚያ ዓመት በፊት መደበኛው ቋንቋ ጣልኛ ነበር።
5192	ዘለቀ ላቀው እጄን አልሰጥም ስላሉ ተኩስ ተከፈተ።
5193	በጣም ጎበዝ ኮከብ የሆነውን ደግሞ ግንባር ላይ ነው እማስቀምጠው ።
5194	ሆኖም የሮማ ሴናት በጦርነት ተይዞ ከአንድ ቀን ጸሎት በቀር ስለ አይስኩላፒዩስ ነገር ምንም አላደረገም።
5195	ከዚያ በኋላ ሆሜር የኪልቅያ ሰዎች የትሮያ ጓደኞች እንደ ነበሩ ይጽፋል።
5196	አላህ ዘንድ ሶስት ከተጠሉት ሰዎች መካከል አንዱ፦ በዘመነ መሃይማኑ ጊዜ የነበረውን ልማድ ቢስላም ውስጥ ማስገባት ነው፣ ስለዚህ የሃጅ ስርዓት የጥንቱ ነብይ የኢብራሂም ሃይማኖት እንጂ የጣኦታውያን ነው ማለት እውር ድንብ የሆነ ጸለምተኛ ሙግት ነው።
5197	ከዚያ ቀጥሎ መቼ፣ እንዴትና ለምን ለሚሉት ጥያቄዎች መረጃ ባይገኝም ሆኔም ቀሬ በንግሥተ ነገሥት ዘውዲቱ ዘመን መሆኑ ነው፣ አዲስ አበባ በዳግማዊ ምኒልክ ትምሕርት ቤት ፈረንሳይኛ ቋንቋ አጥንተዋል።
5198	ከዚህ ውስጥ አንድ የፓፒሩስ ሰነድ ሁለቱን ፈርዖኖች ሲጠቅስ በ፪ ሰኑስረት ፲፱ኛው ዓመትና በ፫ ሱኑስረት ፩ኛው ዓመት እንዳለ ይታስብ ነበር።
5199	ሙአለ ንዋይ ትርፍ ለማግኘት ሲባል ካፒታልን ከሞላ ጎደል ረዘም ላለ ጊዜ በኢንዱስትሪ፣ በትራንስፖርት፣ በግንባታና በመሳሰሉት የኢኮኖሚ መስኮች የማዋል ክንዋኔ ነው።
5200	በዚህ ወቅት ደግሞ የባቢሎን ሃይል እየበረታ አሦር ከባቢሎን ወዳጅነት ተጠቀመ።
5201	ከዚሁ ትንሽ በፊት ክርስትና በሮሜ መንግሥት ውስጥ የመንግሥት ሃይማኖት ሆነ።
5202	እዚሁ አገር ግዛት ሚኒስቴር ውስጥ በነበረበት ጊዜ በአፍሪቃ አኅጉር የመጀመሪያው መፈንቅለ መንግሥት በንስር የተሳካበት ጊዜ ነበር።
5203	መከር ሲመጣ ሰብል ከማጨድና ምርት ከመሰብሰብ ይልቅ ለልመና እጁን የሚዘረጋ ኢትዮጲያዊ ቁጥር በሶስት እጥፍ ጨመረ።
5204	በኒህ ሁለት ሰወች ምክንያት ንጉሱ ለብሪታንያ ከፍተኛ አድናቆትና ክብር የነበራቸው ሲሆን ነገር ግን ከእንግሊዞች ዘንድ ተገልባጭ ፍቅርና አድናቆት አልነበረም።
5205	ከእኔ በፊት በግፍ የፈሰሰው ንፁህ የኢትዮጵያዊያን ደም ብዙ ነው፡፡ በዓፄ ኃይለ ሥላሴ ዘመነ መንግሥት ግፍ ሽልማት በመሆኑ እኔ ለመሞት የመጀመሪያው ሰው አልሆንም፡፡ ሥልጣን አላፊ ነው፡፡ እናንተ ዛሬ ከጨበጣችሁት የበለጠ ሥልጣን ነበረኝ፡፡ ሀብትም አላጣሁም፡፡ ነገር ግን ሕዝብ የሚበደልበት ሥልጣንና ድሃ የማይካፈለው ሀብት ስላልፈለግሁ ሁሉንም ንቄ ተነሳሁ።
5206	ዘፈኑ ዓለም ዙሪያ ተወደደና በሂፕ-ሆፕ ሙዚቃ ከዘፈኖች ሁሉ የተቀመሰው ዜማ ሆኗል።
5207	እስኪ አራዳ ልውጣ ብርቱካን ባገኝ፣
5208	የውሃ ኡደት ማለት በሰማይ፣ በምድር ላይ እና ከምድር በታች ያለው የማያቋርጥ የውሃ እንቅስቃሴ ማለት ነው።
5209	በሌላ ጽላት ዘንድ የቲሪጋን ሥራዊት ወደ ሱመር ገብተው መስኖዎቹን ገደቡ፣ መንገዶቹን ዘጉ፣ ማንም ሰው ከከተማው መውጣት አልደፈረም፤ በመንገዶች ሣር በቀለ።
5210	ሰባራ ባቡር ሠፈር ስያሜውን ያገኘው ሙሴ ሰርኪስ ተርዚያን በሚባሉ አርመናዊ ነጋዴ አማካኝነት ከውጭ አገር መጥቶ አሁን ስያሜውን ባገኘበት ቦታ ተበላሽቶ በቀረው የመንገድ መሥሪያ ተሽከርካሪ (ሮለር) ምክንያት ሠፈሩ ሰባራ ባቡር እንደተባለ ይነገራል።
5211	ከዚያ ጀምሮ ሄሌና ያገኘችው ኮረብታ እንደ «ጎልጎታ» ሆኖ ከብሯል።
5212	በደል ወይም ክፋት ካላደረገ በቀር፣ ማንም ሰው ወደ ዘመቻ ቢሄድም ወይም እቤቱ ውስጥ ቢቆይም ጸጥ ይሆናል።
5213	በፍቼ ወረዳ እንደ ተዘገበ፣ ለእከክ ወይም ለችፌ ፣ ቅጠሉ ተደቅቆ ለ፫ ቀን በውሃ ውስጥ ከቆየ በኋላ እንደ መታጠቢያ ይጠቀማል።
5214	አንዱ ፈጣን ሌላው ዘገምተኛ ከሆነ፣ አንዱ ርቀት ብዙ ልኬት ሊኖረው ነው ማለት ነው።
5215	በዚህ ወረራ ወቅት በጎንደር ከጓንግ ወንዝ እስከ መተማ ድረስ በጀግንነት ሃገሩን ከወረራ ነፃ ካደረጉት መካከል ጀግናዉ አርበኛ ፊት አዉራሪ አየለ ተሰማ አባ ጓዴ አንዱ ነበሩ።
5216	አንድ ነገር ይወቁ እየኖርን ያለነው እጅግ ስፍር ቁጥር በሌላቸው ከዋክብቶች፣ ፕላኔቶች፣ ቋጥኞች ውስጥ ነው።
5217	ንፋስ ስልክ ላፍቶ የሚገኘው በአዲስ አበባ ደቡብ አቅጣጫ ላይ ሲሆን ልደታን ፣ ቦሌን ፣ አቃቂ ቃሊቲን ፣ ኮልፌ ቀራንዮን እና ቂርቆስን ያዋስናል።
5218	በዚህ ታላቅ የኡር መንግሥት መጨረሻ ወቅት አገሩ በረሃብ፣ በአውሎ ንፋስና በጦርነት ተፈተነ።
5219	በፍቼ ወረዳ እንደ ተዘገበ፣ አንፋር ቅጠል ተደቅቆ ለፎረፎር ወይንም ለቁስል ይለጠፋል።
5220	በሌላ በኩል ጥቂት የማይባሉ የአዲስ አበባ ሠፈሮች ስያሜያቸውን ያገኙት በተለያዩ አጋጣሚዎች፣ ክስተቶችና ታሪካዊ ክንዋኔዎች ነው።
5221	በኒሁ ንጉስ ዘመን በፈላሾች በተነሳ አመጽ ምክንያት ንጉሱ ወደወገራ ዘምተው አመጸኞቹን ኮሶጌ ላይ በማሸነፍ አመጹን አረገቡ።
5222	ደብረ ኃይል ቀበሌ የሚገኘው በአማራ ክልል በምሥራቅ ጎጃም መስተዳደር ዞን በጎንቻ ሲሶ እነሴ ወረዳ ነው ፡፡
5223	ከዚህ ቀድሞ የውኃ ጥምቀትና መንፈስ ቅዱስ የተቀበለው መጥምቅ በጌታ ኢየሱስ ክርስቶስ ስም ያጠምቀዋል።
5224	ከዚያ በራሱ ዘመን ከታወቁት ወገኖች እንደ ላንጎባርዶችና ፍራንኮች ይዘረዝራል።
5225	በዚህ ንጉስ ዘመን ጥንታዊው የታቦር እየሱስ ቤ/ክርስቲያን በደብረ ታቦር ተራራ ላይ ታነጸ።
5226	በፍቼ ወረዳ እንደ ተዘገበ፣ ቅጠል፣ ፍሬውና ዘሩ በምግብ ውስጥ ለውሾች ውሻ በሽታ ለማከም ይሰጣል።
5227	ኅልው ከሆነ የዚያ ፈንክሽን ላፕላስ ሽግግር ውሱን ነው፣ ስለሆነም አለ (ኅልው ነው)።
5228	በዚህ ሁናቴ ፈጣሪ አንድላይ በሦስት ቦታዎች ሊኖር ይችላል።
5229	በዚህ ትይዩ ሶስት የፖለቲካ ሃይሎች በግብፅ ተደራጅተው ነበር፣ እነርሱም የኤርትራ ነጻነት እንቅስቃሴ - በወልደ አብ ወልደ ማርያም የሚመራ፣ የኤርትራ ነጻነት ግንባር (ጀብሃ) - በእድሪስ ሙሃመድ አዲም የሚመራ፣ የኤርትራ ዲሞክራቲክ ግንባር አንድነት ፓርቲ- በኢብራሂም ሱልጣን የሚመሩ ነበሩ።
5230	በዚህ ተቋም ዉስጥ የታወቁት የቋንቋ ምሁራን ፕሮፊሰሮች፣ አምሳሉ አክሊሉ፣ አሰፋ ገ/ማሪያም እና ሌሎችም ምሁራን በተቋሙ ይሰሩ ነበር።
5231	አንድ አንድ ታሪክ አጥኘወች የዚህን አፈታሪክ መልዕት ሰዎች ከመጠን ያለፈ የገንዘብ፣ የስልጣልን፣ የመታዎቅ ወዘተ.
5232	ከዚህ በላይ ቱርክ በአውሮፓ ኅብረት አባልነት ለማግኘት ስታስብ በሀገሩ በሚገኙ ትንንሽ ቋንቋዎች ላይ የነበሩትን ገደቦች አነሣችላቸው።
5233	ከዚህ በላይ ራቬና በጣልያ፣ ሴቱባል በፖርቱጋል ፣ ቶሌዶ እና ብዙ ሌሎች ከተሞች በእስፓንያ ከነዚህም ውስጥ ቱዴላና ታፋላ ይጠቀሳሉ።
5234	አሥራ አንድ በተራ አቆጣጠር ከአሥር የሚከተለው ቁጥር ነው።
5235	የጦር አየር ዠበብ በማግሥቱ ይዟቸው ወደሎንዶን በረረ።
5236	አዲስ አበባ ውስጥ ከሚገኙት አብያተ ክርስቲያናት የስዕል ሥራቸው ከሚታይባቸው፣ እንጦጦ ማርያም እና ቀራንዮ መድኅኔ ዓለም ይጠቀሳሉ።
5237	በዚያ ዘመን አያሌ ገበዮችና መንደሮቹ «-ማጉስ» በሚለው ስም ይጨረሱ ነበር።
5238	ከዚህ ትንሽ በኋላ የማውርያ መንግሥት (ሕንድ) ንጉሥ ቻንድራጉፕታ ያዘው።
5239	ሪናል ከገዛ በኋላ በፈንታው በሴንጋን ማክ ዴላ ልጅ በፎድብገን እጅ ወድቆ ተገለበጠ።
5240	በፍቼ ወረዳ እንደ ተዘገበ፣ የምስርች ሥር ጭማቂ በውሃ ለማስታወክ ይጠጣል።
5241	በኩታ ገጠም ወይም አጎራባች ሥፍራዎች ያሉ የብሔረሰቡ አባላት ከጌዴኦኛ በተጨማሪ ሲዳምኛን እና ኦሮሚኛን እንዲሁም በከተሞች ያሉ ደግሞ አማርኛን በሁለተኛ ደረጃ ይጠቀማሉ።
5242	ሐመር ወይም ሀመር የተለያዩ ትርጉሞች አሉ።
5243	ሸማኔ በድሩ ጠይብ በመንደሩ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
5244	በዚህ ረገድ እንደ ሮማይስጥ ለአውሮጳ ወይም እንደ ግዕዝ ለኢትዮጵያ የሚመስል ሁናቴ አለው።
5245	በዚሁ ዘመን አበበ በብሔራዊ የሠራዊቱ እርስ በርስ ውድድር ላይ ተሳተፎ፣ በ፭ ሺህ ሜትር እና በ፲ ሺህ ሜትር ሩጫ የብሔራዊውን ክብረ ወሰን የያዘው የጊዜው የስፖርት ጀግና ዋሚ ቢራቱ እና አበበ በማራቶን ውድድሩ ሲገጥሙ ተመልካቹ ሕዝብ ዋሚ ያሸንፋል ብሎ ነበር የሚጠብቀው።
5246	በዘጌ ጥናት እንደ ተዘገበ፣ የሰንሰል ቅጠል ጭማቂ ለቁርባ ወይም ለወፍ በሽታ ይጠጣል።
5247	ምነው ከዚህ በፊት በሞትኩ፣ ተረስቼም የቀረሁ በኾንኩ፤ አለች።
5248	እንደ ስኳር ድንች በመምሰሉ አንዳንዴ በማሳሳት «የስኳር ድንች» ይባላል።
5249	በዚህ ረገድ መረጃ በመስጠት ተጠቃሚን የሚያግዙ ገፆች የተዘጋጁ ሲሆን፣ ከነዚህም መካክል የማመላከቻና የመረጃ ገጽንና ስለ ውክፔዲያ አስተማማኝ የመረጃ ምንጭነት የተደረጉ የሶስተኛ ወገን ጥናቶችን መመልከት ይቻላል።
5250	ይህን ጤናማ የደም መፍሰስን የማቆምና የማርጋት ሂደት የሚያቀላጥፉ በርካታ ንጥረ ነገሮች ያገኛሉ።
5251	ይህም እርስ በርስ ጦርነትን ከወደፊቱ ለማስቆም ነበር።
5252	ሀይሉ ዲሣሣ ሰባት የተለያዩ የኦሮምኛ ካሴቶችን አሳትሟል።
5253	ግሦች እንደ ሌሎች ሴማውያን ቋንቋዎች ይመስላሉ።
5254	የሴት ረዥም የማቅ ውዥምዥም እንብዛም አያስጎመጅም የአማርኛ ምሳሌ ነው።
5255	ልጅን በጥሩ ሁኔታ ማሳደግን የሚመክር።
5256	ከዚህ ወዲያ አገር የሚጠብቁ መኳንንቶች ከኔ ብሰድ አምባላጌ ላይ በር ይዘው ቆይተው ተዋጉዋቸው የእግዚአብሔር ኃይል በኔ ሰዎች አድሮ ድል አደረጉዋቸው።
5257	ብላታ አየለ ገብሬ በሎንዶን የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት መንግሥት አምሥተኛው ዋና መላክተኛ ሆነው ከመስከረም ፯ ቀን ፲፱፻፴፭ ዓ/ም ጀምሮ የኤርትራው ተወላጅ ብላታ ኤፍሬም ተወልደ መድኅን እስከተኳቸው ጥቅምት ፳፱ ቀን ፲፱፻፴፰ ዓ/ም ድረስ አገልግለው ወደኢትዮጵያ ሲመለሱ በሐረርጌ ጠቅላይ ግዛት ምክትል ገዥነት፤ የጠቅላይ ግዛቱም ገዥ እንደራሴ ሆነው እስከ ፲፱፻፵፯ ዓ/ም ሠርተዋል።
5258	የሆኖ ሆኖ፣ ክሪቶ የተሰኘው የፈላስፋው ጓደኛ ለጠባቂወቹ ጉቦ በመስጠት እንዲያመልጥ ሁኔታውን አመቻችቶ ነበር።
5259	በፍቼ ጥናት እንደ ተዘገበ፣ የሰንሰልና የአኻያ ቅጠል ጭማቂ ለሰዎችም ሆነ ለእንስሶች ውሻ በሽታ ይሰጣል።
5260	ይሁን እንጂ ስሙን አክብሮት በተሞላበት መንገድ እንዳንጠቀም በፍጹም አይከለክልም።
5261	ከዚህ ዘመን በፊት ይሰራበት የነገበረው አስተሳሰብ በጥንቱ የግሪክ ፈላስፋ አሪስጣጣሊስ እንደተጻፈ «ከባድ ነገሮች ከቀላል ነገሮች በፈጠነ ሁኔታ ወደ መሬት ይወድቃሉ» ነበር።
5262	የኮሶ በሽታ ሰውን የሚይዘው ያልተመረመረ ጥሬ ሥጋ በመብላት ነው።
5263	ዘለቀ ላቀው ሲሞቱ ልጆቻቸው ወደእናታቸው አገር ወደ ጫቀታ ተመለሱ።
5264	ሁሉም ነገር ከዚህ የተገኘው የተቃራኒዎች መለያየት በሚለው ሂደት ነው።
5265	በዚህ ትግል የሮማ ነገሥታት አይችሉበትም።
5266	ግብጽ ከዚህ በኋላ እንደገና ስለተከፋፈለ፣ የመካከለኛው መንግስት መጨረሻ ይቆጠራል።
5267	በውሃ ውስጥ ደግሞ በስንጥብ(ጊል)ነው።
5268	የሳት መነሻ ግልጽ አይደለም።
5269	በዚህ አገር ቤሪክ መጀመርያው «የውጭ ጎጣውያን» ንጉሥ ሆኖ ተከታዩ ጋፕቱስ ነበር።
5270	ይህም ማለት ሕዝቡ ተወካዮቹን (የፓርላማ ዓባላትን) ይመርጣል፤ ተመራጮችም መንግሥትን ይመሠርታሉ።
5271	በዚህ ምድብ ውስጥ የእስፓንያ ፣ ስዊዘርላንድ ፣ ሆንዱራስ እና ቺሌ ቡድኖች ነበሩ።
5272	ተፈራ አቡነ ወልድ በ፲፱፻፳፰ ዓ.ም. በደብረ ብርሃን በተጉለት አውራጃ ተወለደ።
5273	አንድ አመት ያህል በመንግሥት ሥራ ላይ ከቆየ በኋላ ሙሉ ግዜውን በስነ-ጽሁፍ ላይ ለማዋል ሲል ከሥራው ተሰናብቷል።
5274	የአጼ ሚናስ ንዴት በመቀጣጠሉ ወደ ሰሜን ዘመቻ አካሂዶ የባህር ንጉስ ይስሃቅን ሃይሎች ድል ቢያረግም የካቶሊኮቹ ቄሶች ግን ሽሽት ስላደረጉ ከሞት ተረፉ።
5275	በዓፄ ዳዊት ዘመን ይተገነባው ይሄ ቤተክርስቲያን የአራት ማዕዘን ቅርጽ የነበረውና መልካም ውድርን የተከተለ ነበር።
5276	ፍስሃ በላይ ይማም የኢትዮጵያ ጸሓፊ ነው።
5277	ናቫሆ ብሔር አሁን የሚኖሩበት ምድር ናቫሆ (ናቫሆኛ፦ /ናቤሆ/ ወይንም /ዲኔ/) በደቡብ ምዕራብ አሜሪካ አገር እሚገኝ ብሔር ነው።
5278	ዘሪቱ ከበደ ዘሪቱ የኢትዮጵያ ታዋቂ ዘፋኝ ስትሆን ብዙ ዘመናዊ የሙዚቃ ስራወችን በማቅረብ ትታወቃለች።
5279	በዚህ ዎቅት ሌኒን በትምህርቱ ጎበዝ የነበር ሲሆን የላቲን እና ግሪክ ቋንቋዎችን ያጠና ነበር።
5280	ከዚህ ትንሽ በኋላ ጎርድያኖስ ሞተና ፊልጶስ በዚያን ጊዜ ንጉሥ ሆነ።
5281	ጎርፍ ወይም የውሃ መጥለቅለቅ ማለት በተለምዶ ደረቅ የሆነ መሬት በውሃ መሞላት ነው።
5282	በሌላ በኩል አላህ እንዲቀጥል በርሱ ያዘዘውን ነገር የሚቆርጡ ሠዎች መጥፎ መኖሪያ (ጀሃነም) ተዘጋጅቶላቸዋል።
5283	በዚሁ ክፍል ውስጥ ከሚሌሲያን በፊት በአይርላንድ ስለ ነበሩት ቋንቋዎች ናሙና ያቀርባል፤ እርሱ (ተባዕት)፣ እርሷ እና እርሱ (ግዑዝ) በጋይሊክኛ «እሤ፣ እሢ፣ እሠድ» ሲሆን በፊር ቦልግ ቋንቋ «ዊንዲዩስ፣ ዊንድሲ፣ ኦንዳር» እና በቱአጣ ዴ ዳናን ቋንቋ «ሞድ፣ ቶድ፣ ትራይጥ» እንደ ነበር ይመሰክራል።
5284	ሌኒን በዚህ በጣም ከመበሳጨቱ የተነሳ ፣ የወንድሙን ሞት ለመበቀል ቃል ገብቶ ነበር።
5285	በዚህ ዑደት ሦሥት ግንኙነቶች ሲኖሩ፣ ሦስት ጅረቶች ላይ ትኩረት ማድረግ አስፈላጊ ነው።
5286	ካገሩ የወጣ አገሩ እስኪመለስ ቢጭኑት አህያ ቢጋልቡት ፈረስ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
5287	አባይ በለጠ ታዋቂ ኢትዮጵያዊ ድምፃዊ የነበረ ሲሆን ለስላሳ ወይም የትካዜ ዜማዎች በመጫወት ይታወቃል።
5288	አባቱ ኦግማ ሲሆን ቀዳሚውንና አያቱን የኦግማ አባት ዳግዳን ለዙፋኑ ተከተለው።
5289	አበበ ተሰማ ታዋቂ ኢትዮጵያዊ የባሕል ዘፈኖች ድምፃዊ ነው።
5290	ትንሽ ቆይታ እራት ታቀርባለች እንጀራ በሚጥሚጣ።
5291	እቴጌ ጣይቱ በዱኛ አስተዳደር አንፃር የነበራቸው ችሎታና ተግባራዊ እንቅስቃሴ በታሪክ አዋቂዎች ዘንድ ተደናቂነትን አትርፎላቸዋል።
5292	በዚህ ሁኔታ ንጉሱ አቋማቸውን በደምብ የሚያሳውቅ፣ በጊዜው "ድንቅ" የተባለ ፣ ማንነታቸውንም በርግጥ የሚይሳይ ደብዳቤ ጻፉ።
5293	ተምር ከዛፍ የመጣ ተፈጥሮአዊ ከረሜላ ስለሚመስል፣ ከጥንት ጀምሮ በተለይ በመካከለኛው ምሥራቅ አገሮች ተወድቷል።
5294	ኡሳማ ኢቢን ዘይድ አባታቸውን ጠቅሰው እንዳስተላለፉት “አቡበክር እውቅ ነጋዴ ነበሩ።
5295	አዲስ አበባ ደግሞ ለየተለያዩ በአፍሪካ ላይ ላተኮሩ አለም አቀፍ ድርጅቶች መቀመጫ ሆነች።
5296	ደራሲ በዓሉ ግርማ ለኢትዮጵያ ሥነጽሑፍ ከፍተኛ አስተዋጽኦ ያበረከቱና ብዙ ሥራዎችን ያቀረቡ ሲሆን፤ የመጨረሻው መጽሐፋቸው « ኦሮማይ » በመባል ይታወቃል።
5297	ሀይሉ ዲሣሣ ታዋቂ ኢትዮጵያዊ የኦሮምኛ ድምፃዊ፣ የግጥምና ዜማ ደራሲ እና ተዋናይ ነው።
5298	ወተት ቅቤና ማርን ለማባያነት ይጠቀማሉ።
5299	ሙላቱ በዚሁ ኮሌጅ የአፍሪቃን ትምህርቶች ክፍል አማካሪነት ሹመት አግኝቷል።
5300	በዚሁ አመት የቤተ ክርስቲያን አገልጋዮች ከሁለት ቄሶችና ሶስት ዲያቆኖች በላይ እንዳይሆን ደነገጉ።
5301	ይህም ባሕረ ሐሳብ ለድሜጥሮስ በገለጸለት መሰረት በየጊዜው በተነሱ ኢትዮጵያውያን ሊቃውንት ከትውልድ ትውልድ ሲተላለፍ ቆይቷዋል።
5302	በዚህ አደጋ ሦስቱ አብራሪዎቹ ሕይወታቸው አልፏል።
5303	እያሉ ልጆች በዜማ እያወረዱ፣ በየመንደሩ እየተሽከረከሩ የሚጫወቱት ለቡሄ በዓላቸው ነው፡፡ ከትውልድ ወደ ትውልድ ሲተላለፍ የኖረ፣ አሁንም እየቀጠለ ያለ ትውፊት ነው፡፡
5304	ሠላሳ ሦስት ዘመን የበላንበቱ የጠጣንበቱ፣
5305	በጥሩ ሁኔታ ሰወች ልጆቻቸውን እንዲያሳድጉ የሚመክር።
5306	ከዚህ በታች ዘዴው ተዘርዝሯል፦
5307	ስኮቱ ጄምስ ብሩስ እንደመዘገበ "የአስመሳዩ እራስ ስላልተሸፋፈነ፣ አሰመሳዩ ፊት ላይ ምንም ጠባሳ፣ ምንም ቁስል፣ ምንም ችግር እንደሌለ አስተዋልን።
5308	በዚህ ሀሳብ ኤሪዱ መጀመርያይቱ «ባቤል» እንደ ነበረች ማስረጃ ያቀርባል።
5309	በዚህ ምድብ ውስጥ የአርጀንቲና ፣ ግሪክ ፣ ደቡብ ኮሪያ እና ናይጄሪያ ቡድኖች ነበሩ።
5310	ነገር ግን፣ የጊዜ ክፍልፋዩችን ወደ ዜሮ ጥግ ከወሰድናቸው፣ የድምሩ ውጤት ትክክለኛውን መልስ ይስጣል።
5311	ቀበሮ የበሬ ቆለጥ ይወድቅልኛል ብላ ስትከተል ዋለች የአማርኛ ምሳሌ ነው።
5312	ረቂቅ በውጭ ጉዳይ ሚኒስትራቸው በአቶ ከተማ ይፍሩ ትጋትና ድካም ተዘጋጅቶ እንዲፈረም አድርገዋል።
5313	ሌሎች ሰዎች ደግሞ የፕላቶኒያን ፍቅር መግለጫ መንገድ ነበር ይሉታል።
5314	በራሱ በኩል ደግሞ በአደረጃጀቱ ታላቅ አስተዋጽኦ ያቀረበ ሆነ።
5315	ምንም እንኳ የቤተ ክርስቲያንን ይዞታ ለገበሬወች ቢያከፋፍሉም እኒሁ ንጉስ በኋላ ላይ በተዋህዶ ቤተከርስቲያን ቅዱሳን ተርታ ተመደቡ።
5316	በሌላ ምንጭ ዘንድ ጋምብሪቪዩስ ካምብሬ (በአሁኑ ፈረንሳይ ) እና ሃምቡርግ (በአሁኑ ጀርመን) ከተሞች የሠራ ነው።
5317	እርሱ እራሱ ሀምሳ ከንቲቦችንና ንጉሡን ማረከ።
5318	እጅግ በጣም በዝቶ የተሰበሰበው ሕዝብም የዘንባባ ዝንጣፊ እየያዘ “ሺህ ዓመት ያንግሥዎ” እያለ ደስታውን በእልልታና በሁካታ ገለጠ።
5319	ከጊዜ ወሰን የለሽ የትየለሌንት አንጻር እያንዳንዱ የአቶም አደራደር ዘዴ ተመልሶ ይመጣል።
5320	አዲስ አበባ በስሩ የሚከተሉትን ፋኩልቲዎች እና ኢንስቲቲዩቶች ይዟል፦
5321	በዚህ ወቅት ነበር አይንስታይን ትምህርቱን አቋርጦ በሚላን ከሚገኙት ቤተሰቦቹ ጋር የተቀላቀለው።
5322	ሌሊት ሌሊት ፀሐይ ከጠለቀችበት እስከምትወጣበት ያለው ጊዜ ነው።
5323	መናና ሃረና ቡሉክ በቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።
5324	በዚህ ምድብ ውስጥ የኔዘርላንድስ ፣ ጃፓን ፣ ዴንማርክ እና ካሜሩን ቡድኖች ነበሩ።
5325	ከቆሳ ስፋት አኳያ በሜዲቴራንያን ባህር ዙሪያ ትልቋ ስትሆን፣ ከአፍሪካ ደግሞ ከሱዳን በኋላ ሁለተኛ ናት።
5326	መላኩ ተፈራ ደርግ የኃይለስላሴን አገዛዝ ገርስሦ ስልጣን በያዘ ጊዜ በጎንደር አከባቢ ለአብዮቱ አልታዘዛችሁም በማለት ብዙ ሺ ወጣቶችን በመረሸንና በማስረሸኑ በጭካኔው ይታወቃል።
5327	እቴጌ ጣይቱ በሞት የተለዩዋቸውን የሕይወት ጓደኛቸውን ጥለው በግዞት እንዲቆዩ በተገደዱበት በእንጦጦ አፋፍ ላይ ሆነው አዲስ አበባ ብለው የሠየሟትን መዲና በዓይን በመቃኘት «ያ ቤት የትኛው ነው» ብለው የጠየቁት የምኒልክን መቃብር በዓይናቸው ሲፈልጉ ይሆን?
5328	እዚህ ላይ፣ ከላይ እንዳስተዋልነው፣ ቀዳሚው አረፍተ ነገር ውሸት ቢሆን እንኳ ሙሉው አረፍተ ነገር ምንጊዜም እውነት እንደሆነ እንረዳለን።
5329	ከዚያ በኋላ ኢተር-ፒሻ ዛምቢያን በኢሲን ተከተለው።
5330	እስከ ፳ኛው ክፍለ-ዘመን ድረስ አካባቢው ሙሉ በሙሉ በፖርቱጋል አልተመራም ነበር።
5331	ከዚህ በፊት ቅድመ-ኤላማዊ ጽሕፈት የሚባል የስዕል ጽሕፈት ነበረ።
5332	ዘበኛ ሠፈር የቤተ-መንግሥቱ ጠባቂዎች ወይም የዕልፍኝ ዘበኞች የሠፈሩበት ሠፈር ሲሆን፣ ገባር ሠፈር ደግሞ ከተለያዩ የአገሪቱ ክፍላተ ሀገር እንደ ማር፣ እህልና ከብት በመሣሠሉት ምርቶች ዓመታዊ ግብር ለመክፈል ወደ ከተማዋ በሚመጡ ግለሰቦች የተመሠረተ ሠፈር እንደሆነ ይነገራል።
5333	ይህም ማለት ከኤች·አይ·ቪ ጋር የሚኖር ማንኛውም ሰው እንደሌሎች * እንደማንኛውም ሰው ቫይረሱ በደሙ ያለበት ሰው የጤና አጠባበቅ አገልግሎት፣ ሥራ እና የትምህርት ዕድል የማግኘትና፣ በማህበራዊ ክንውኖች፣ ለምሳሌ፣ ዕድር፣ በዕምነት፣ በማህበራት ወይም የስፖርት ቡድን በመሳሰሉ ማህበራዊ ተቋማት አባል የመሆን መብት አለው።
5334	ይሁን እንጂ ለኤች·አይ·ቪ የሚጋለጥም ልጅ ሊኖር ይችላል።
5335	ይኼም አዲስ ጽሑፍ፦ “እንደሌለህ የቆጠረህን የሙሶሊኒን ኃይል ከነሠራዊቱ የሰበርክ፤ የተጠቃችውን ኢትዮጵያን በእውነተኛ ፍርድህ የተመካችውን ያላፈርክ፤ ምስጋና ለአንተ ብቻ ይገባል፤ የአገርህን የኢትዮጵያን ነጻነት ለአንተ አደራ እላለሁ፤ እኔ እንደአባቶቼ እንግዳ ነኝ።
5336	ግድም ድረስ የአዋን ( ኤላም ) ንጉሥ ነበረ።
5337	ቹምቢ ሸለቆ በቲቤት ( ቻይና ) ውስጥ የሚገኝ ሸለቆ ሲሆን በሲኪም ( ሕንድ )፣ ቡታንና ቲቤት መገናኛ ቅርብ ነው።
5338	ቅርጹ ከዚያ በፊንቄ ( ከነዓን ) ሰዎች ተለማ።
5339	ቅርጹ ከዚያ በፊንቄ ( ከነዓን ) ሰዎች ተለማ፣ ለድምጹም /ስ/ አገለገለ።
5340	ግድም ድረስ በኤላም (አሁን ፋርስ ) ከሲማሽኪ ሥርወ መንግሥት በኋላ የተነሡት ነገስታት (ሱካል-ማሕ) ናቸው።
5341	እርሱ የሥነ ባህርይ (ጀነቲክስ) መሥራች ተብሏል።
5342	አንድ አንድ ቅመሞች (ኬሚካሎች) ብርሃን የመፍጠር ችሎታ አላቸው።
5343	አንድ አንድ ቅመሞች (ኬሚካልስ) ብርሃን ሲያርፍባቸው ጠባያቸው ይቀየራል።
5344	ቱርክ ደቡብ ኮሪያን ፫ ለ ፪ በመርታት ሦስተኛ ደረጃን አግኝቷል።
5345	አንድ ትሮይ አውንስ ፤ ሠላሳ አንድ ነጥብ አስር ግራም ነው።
5346	በዚሁ ውግያ የኋንግ ዲ ኃያላት ( የኋሥያ ወገን) በቺ ዮው ሠራዊት ላይ ድል አደረጉ።
5347	ግድም ትልቅ ወንድሙ ቡ ጅያንግ ዘውዱን በፈቃድ ትቶ ጅዮንግ ተከተለው።
5348	ከዚህ በኋላ መጨረሻ ፫ የሲማሽኪ ገዦች በሱሳን ሲነግሡ ለኤፓርቲ ነገሥታት ተገዥ ነበሩ።
5349	ተክለ ጻድቅ መኩሪያ ፣ የኢትዮጵያ ታሪክ ከአጼ ልብነ ድንግል እስከ አጼ ቴዎድሮስ፣ ብርሃንና ሰላም ማተሚያ ቤት ።
5350	አንዱ እርሻ በስንዴ ፣ ሁለተኛውም በአተር ምስር ወይም ባቄላ ፣ ሦስተኛውም አርፎ አደር ቀረ።
5351	ድረስ ያሕል የአሦር ገዥ (ኤንሲ) ነበረ።
5352	በሥነ ቅርስ ጉድለት ብዙ ስለ ፫ መንቱሆተፕ ድርጊቶች አይታወቅም።
5353	ከዚህ በታች የዓመቱ ሊሙ እና ብዙ ጊዜ የሊሙ አባት ስም እንደ ኡልትራ አጭር አቆጣጠር ይዘርዝራሉ።
5354	ከዚህ በታች የዓመቱ ሊሙ እና የሊሙ አባት ስም እንደ ኡልትራ አጭር አቆጣጠር ይዘርዝራሉ።
5355	እኚህ ሕዝብ ከኤላም ሴም ኖኅ እንደ ተወለዱ ይታመናል።
5356	አየር ዠበቡ ለማረፍ ፩ሺ ጫማ ሲቀረው ሁለተኛው ሞተር ተገንጥሎ ሲወድቅ ያስከተለው መናጋት የአየር ዠበቡን የግራ ክንፍ ቁልቁል አዛብቶታል።
5357	በሥነ ቅርስ ጉድለት ብዙ ስለ አንተፍ ድርጊቶች አይታወቅም።
5358	ይህን ፈለክ ለማየት ጥሩ ጊዜ የሚሆነው ጠዋት ፀሐይ ከመውጣቷ በፊት እንዲሁም ማታ ፀሐይ ከጠለቀች በኋላ ነው።
5359	ይህም ሁለት ረዣዥም ቋሚ እና በእነዚህ ቋሚዎች ላይ የሚመቱ ወይንም የሚታሰሩ በርከት ያሉ አጫጭር መወጣጫዎች እንዲኖሩት ተደርጎ ይሰራል።
5360	ሌላው ከስር ከስተው ወደ ላይ እየወፈሩ የሚሄዱ ዘዴዎችን በመጠቀም ።
5361	የድሮ ሱመር አለቆች ብዙ ጊዜ የከተማቸውን አምላክ ያገለገሉ ቄሶች ማዕረግ ደግሞ ነበራቸው።
5362	ክቡር ዳዊት መዝሙር ፵፬ ቁጥር ፱ ላይ «በወርቅ ልብስ ተጎናጽፋና ተሸፋፍና ንግሥቲቱ በቀኝህ ትቆማለች» እንደሚል ልጇ ኢየሱስ ክርስቶስ ለዓለም ቤዛነቱን ከፈጸመ በኋላ ወደ ቀደመ ክብሩ እንዳረገ እመቤታችን ቅድስት ድንገል ማርያምም በቀኙ ትቀመጥ ዘንድ «ተነሽ ነይ» አላት ።
5363	በዚህ በኩል የጥፋት ውኃ ሁለት ጊዜ መጣ።
5364	በዚህ ወቅት ጋሞዎች እና ከጋሞ ውጭ የሆኑ የሽመና ባለሙያዎች በሌሎች የአዲስ አበባ ነዋሪዎች ዘንድ የሚሰጣቸው ማሕበራዊ ደረጃ ዝቅተኛ ነበር።
5365	በዚህ ዘመን የአገረ ገዥ ስሞች ኡር-ኢሽኩር እና የናምሃኒ ልጅ ሉ-ናና ይታወቃሉ።
5366	ኩዌት ከተማ የኩዌት ዋና ከተማ ነው።
5367	በጣም ንፁህ የሆነው ሃያ አራት ካራት ሲሆን ከዚያ ዝቅ ያለ መጠን ያለው ደግሞ ከሌላ ብረት ማዕድን ጋር የተደባለቀው ነው።
5368	አበበ በራሱ ግጥምና ዜማ ከ፻፹ በላይ የሚሆኑ የባሕል ዘፈኖችን በአማርኛና በኦሮምኛ ተጫውቷል።
5369	ከዚህ በኋላ የሃሞን ልጅ ባኩስ ወይም ዲዮኒሶስ ክሮኖስን አሸነፈው፤ የክሮኖስና የሬያንም ልጅ ዩፒተር ኦሊምፑስን ማርኮ እርሱን የግብጽ አገረ ገዥ አደረገው።
5370	እንባ ሲሻኝ አይኔን ጢስ ወጋኝ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
5371	የኋላ ዘመን ግሪክና ሮማ ታሪክ ሊቃውንት እንደ ዲዮዶርና ስትራቦን የሄሮዶቶስ ወሬ በማረጋገጥ በሰፊው «አይቲዮፒያ» ውስጥ አያሌው ልዩ ልዩ ብሔሮች እንዳሉ ጽፈዋል።
5372	ሰባት አመት ባይማሩ ሰባ አመት ይደንቁሩ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
5373	በዚህ ዘመን አካባቢ ግን የሮማ መንግሥት ጎረቤቶች የነበሩት የአክሱም መንግሥትና አርሜኒያ ከነገስታታቸው ጥምቀት አንስቶ በይፋ ወደ ክርስትና ገብተው ነበር።
5374	በዚህ ወቅት ገንዘቡ ቋሚ ወለድ ይወልዳል።
5375	በኋላ ዘመን በተጻፈ ሌላ ሰነድ እንደሚለው የሳርጎን መንግሥት ከላይኛ ባሕር ( ሜዲቴራኒያን ) ማዶ እስከ አናኪና ካፕታራ ( ቆጵሮስና ቀርጤስ ) ድረስ፣ ከታችኛው ባሕር ( የፋርስ ወሽመጥ ) ማዶ እስከ ድልሙንና ማጋን ( ባሕሬንና ኦማን ) ድረስ ተዘረጋ።
5376	በዚህ ዕለት ኮሪያም ነጻ ወጣች።
5377	የዓፄ ሠርፀ ድንግል ዜና መዋዕል (ማለቱ ታሪክ፡ ንጉሠ፡ ሠርፀ፡ ድንግል) በንጉሱ ሠርፀ ድንግል ዘመን በግዕዝ እንደተጻፈና በኮንቲ ሮሲኒ ወደ ጣሊያንኛ እንደተተረጎመ ፣ በጣሊያን አገር እንደታተመ ከጎን ቀርቧል።
5378	ግድም ድረስ የገዛች ሴት ፈርዖን (ንግስት) ነበረች።
5379	ከዚህ በላይ ገብሱን ወደ ስሜንና ወደ ደቡብ ልኮ በንግድ ለመዋቢያ ዘይት ወይም ሌላ ሸቀጣሸቀጥ ይለዋወጥ ነበር።
5380	እቴጌ ሰብለ ወንጌል ግን በባሉዋ አጼ ልብነ ድንግል ጀምሮ ብዙ ውጣ ውረድን ያሳለፈችና በህዝቡ ዘንድ ከፍተኛ መወዳድ የነበራት ንግስት ስለነበረች ከፍ ብሎ የተጠቀሰው ስራው ንጉሱ ውለታ እንደማያውቅ ግድየለሽ በህዝቡ ዘንድ እንዲታይ አደረገው።
5381	ግድብ ማለት ከመሬት ስር ያለንም ሆነ ከመሬት ላይ (ሸለቆ ውስጥ) የሚፈስን ውሃ ገድቦ ወይንም አንቆ የሚይዝና ሰው ሰራሽ ሃይቅ ለመፍጠር የሚረዳ እንቅፋት ነው።
5382	በጊዜ ላይ፣ የአሙን እና የፀሐይ ጣኦት ራ መታወቂያዎች አንድ ሆነው ስያሜው «አሙን-ራ» (ወይም «አሙን-ሬ») ይባል ጀመር።
5383	ዓለም አቀፉ ሠማያዊ ክብ የስኳር በሽታ ውክል ነው።
5384	የፌጦ ብቅል የብሳና ጌሾ የተልባ አሻሮ ይህን ጠምቆ ለማ የሰው ነገር ለማይሰማ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
5385	አሚና ይህን አሳማሚ ዜና ስትሰማ ራሷን ሳተች።
5386	በዚህ ዘመን ደግሞ፣ ሌላ የዥዎሉ ውግያ በኋንግ ዲ እና በቺ ዮው መካከል ሆነ።
5387	ከዚህ በኋላ ኢየሱስ ስለ ዮሐንስ ገልጾ በትንቢተ ሚልክያስ እንደ ተነበየ የሚመጣው ኤልያስ ነው በማለት አስተማረ (ማቴ.
5388	ቃላት በእጅ ጽሕፈት ላይ ከመጠን በላይ ተቀራርበው አንባቢን እንዳያስቸግሩ ወይም ፊደላት ከቃል ክፍላቸው ርቀው ወደ ሌላኛው ቃል በመጠጋት እንዳያደናግሩ በቃላት መካከል በመግባት ድንበር ሆኖ ያገለግላል።
5389	በዚህ ሰነድ የቱዲያ ስም ማንበብ ስኅተት ከሆነ እኚህ መምኅራን እንደሚሉ የቱዲያ ሕይወት እንደገና አጠያያቂ ሆኗል።
5390	ከዚህ በላይ የቻይና ስነ ፈለክና የቻይና ዘመን አቆጣጠር ፈጠረ።
5391	ይህም ሊሆን የቻለው ብዙ የአለም ሃገሮች ዶላርን እንደ ዋና መገበያያ ገንዘብ ስለሚጠቀሙ ነው።
5392	ምንም እንኳ የኢማሙ ጦር ከበፊቱ በበለጠ ቁርጠኝነት ቢዋጉም፣ በድንገት በፈነዳ የጥይት ቀልህ ምክንያት ፈረሶቹ በመደናገጣቸው አራቱ ማዕዘን አሁንም አሸነፈ።
5393	አልፎ አልፎ በሳንባ ምች የተነሣ ይሞታል።
5394	ሀሳብ ከፊት አይፈታ ሙት አይመታ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
5395	ከላይ ቀወት የሚለው ቃል ለቦታና ለነዋሪው ህዝብ አንድ ላይ ለመግለጽ ጸሃፊው ተጠቅሞታል።
5396	ከዚህ በላይ ከግሪኩ አፈ ታሪካዊ ቅድማያት ከያፔቶስ ጋር ወይም ከሕንድ አፈ ታሪክ ሰው ከፕራ-ጃፓቲ ጋር ግንኙነት እንደ ነበራቸው የሚሉ ጽፈዋል።
5397	እስከ አሁን ድረስም ይህ አባባል እንደቀጠለ ይገኛል።
5398	የቤት ቁልፍ ከተረሳ ቤት የመክፈቻ ዘዴ፡
5399	ለራስ ከበጁ አይታጡ ደጁ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
5400	የኮሶ በሽታ ያለበት ሰው በየሜዳው ሰገራ ሲወጣ ከብቶች የኮሶውን እንቁላል ከሳር ጋር በመብላት ይበከላሉ።
5401	ድረስ የኖረ የጥንቱ ሮሜ ባለቅኔና ደራሲ ነበር።
5402	ፐሽቶ እንደ አማርኛ ግሡ በዕረፍተ ነገሩ መጨረሻ የሚሳክበት ቋንቋ ነው።
5403	በላይ ዘለቀ ያባቱን ደም ለመመለስ ተኩስ እየተማረ አደገ።
5404	ከዚህ ጀምሮ የንጉሥ ስም በካርቱሽ ሳይሆን በሰረኅ ብቻ ሆነ።
5405	ይሁን እንጂ ከአሚና ፊት የፍርሃት ምልክት አይታይም ነበር።
5406	በላይ ዘለቀ ይህንን ሁሉ አዘጋጀና ተመስገን ፈንታን ጠርቶ፥ "ያ የጌታ አዳር ሄደን እንሸለማለን ያልከው ይኸውና "ብሎ ሸለመው።
5407	ተድላ ባይሩ በበኩሉ ህገ መንግስቱ ከሚፈቅደው ጊዜ በላይ፣ ምክር ቤቱ እንዲዘጋ (ሰስፔንድ እንዲደረግ) አደረገ።
5408	የሰው ሚስት ሌላውን ሰው በማዳራት ብትወስድ፣ ሴቲቱ ትገደል፣ ወንዱ ግን ነጻ ነው።»
5409	ከዚህ በታቸ ለጨረቃ ጉዞ ሶቪየቶች አዘጋጅተውት የነበረ ልኬ የተሰኘው መንኮራኩር ይታያል።
5410	ባህያ ማገር የተሰራ ቤት ይበጣጠሳል ጅብ የጮኸ ለት የአማርኛ ምሳሌ ነው።
5411	በዚሁ ዕለት ጄኔራል ናሲ ከነሠራዊቱ እጁን ሰጥቶ የአገራችን ኢትዮጵያ ሰንደቅ ዓላማ በፋሲለደስ ግንብ ላይ ተውለበለበ።
5412	ሆኖም ሴቶቹ ብዙውን ጊዜ ከእንግዶቹ ወንዶች ግንኙነት ሲያደርጉ፣ በምርጫቸው ነው።
5413	ድመት በታች ከሆነች ውሻ ታሸንፋለች የአማርኛ ምሳሌ ነው።
5414	በዚህ ወቅት ተዝካረ ቃል በፖርቹጋሎቹ የጦር መሪ ይታገዝ ነበር።
5415	አንድ ምሳሌ በጉግል እና ማይክሮሶፍት መሀል ነው።
5416	ታዲያ ቆምጬ አምባው ነው የከለከላችሁ ከሆነ አታደርጉትም!.
5417	በዚህ ገዳም በጻድቁ ስም ለተሰበሰቡት ምእመናንና አገልጋዮች የግዚአብሔር ረድኤትና የጻድቁ በረከት እንዳይለያቸው እንለምናለን።”
5418	በዚያ ወቅት መሐለቅ ገና ስላልተፈጠረ፣ መደበኛ የንግድ ገንዘቦች በተለይ ብር ፣ ገብስ ወይም ከብት ነበሩ።
5419	ደብረ ታቦር ወይንም ቡሄ!
5420	ከዚያ በሰፊ ጎድጘዳ ሳህን ፣ ከበርበሬ ጋር ይደባልቁ።
5421	ከዚህ ቀጥሎ የላጋሽ ንጉሥ ኤ-አና-ቱም ሱመርን ሁሉ ኤላምንም በከፊል አሸነፈ።
5422	ሌላው ደግሞ የሎሬት ፀጋዬ ከ«ሕይወት ቢራቢሮ» መታተም ጋራ ተያይዞ ለአንድምታ ባልደረባ ያወጋው ነው።
5423	ይኸው ጨካኙ ጀኔራል አንድ ቀን ሼህ ሳዳ የሚባል አንድ ሽማግሌ እስላም አገኘና ውስጥ እግሩን በከዘራ አስደበደበው።
5424	ከዚህ በላይ ግሪኮች አራት ልዩ ልዩ ሥፍራዎች በግብጽ «ቡሲሪስ» ይሏቸው ነበር፤ ቡሲሪስ (ከተማ)ን ይዩ።
5425	አሁን የእኔ መኖር፤ መኖሩ ነው ወይ፤
5426	እዚያ ሲማር ቆይቶ፤ ቅኔና ዜማ ካወቀ በኋላ ወደ ደብረ ሊባኖስ ተዛውሮ የሠዓሊነትን ጥበብ ተማረ።
5427	የደም ቀለም ሰማያዊ ቢሆን ኖሮ ይችል ነበር።
5428	ያገሩ ንጉሥ ሳርጎን ኪሽን ወደ ቀድሞ ሥፍራዋ መለሳት፤ ከተሞቿም ለእርሱ ጣቢያ ሆነው ተመደቡ።
5429	ለምን ሰርግ ይሄዳል ሰርግ አለ በቤቱ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
5430	ከዚህ በኋላ የሰነዱ ሸክላ ብዙ ቀዳዳ ስላለበት በቀላል አይታነብምና የሚከተለው ታሪክ ግልጽ አይደለም።
5431	አለቃ ጸሎት ከአጥር ግንብ ጎን ሆነው ይደግማሉ እንደገናም ወዴቤት እያሾለቁ ይመለከታሉ።
5432	ማንም አማኝ ሌላውን አማኝ ስለ አረመኔ (ማለት እስላም ስላልሆነው ሰው ምክንያት) ከቶ አይገድልም፣ ወይም አማኙ አረመኔውን በሌላው አማኝ ላይ አይረዳውም።
5433	አልጋ ወራሹ የአንድ ወንድ እና የሦስት ሴት ልጆች አባት ነበሩ።
5434	የዓፄ ልብነ ድንግል አጭር ዜና መዋዕል በዓፄ ሱሰኒዮስ ዘመን የተጻፈ፣ አጠር ያለ ሆኖ የአፄ ልብነ ድንግልን ዘመን በግዕዝ የሚዳስስ መጽሐፍ ነው።
5435	አሞራ አሞራ መንገድ ጠራጊ ወፍ በተለይ የአውሬ በድን የሚበላ ነው።
5436	የሰው ልጆች ከጥንት ጀምሮ ሥነ ቁጥርን ተጠቅመዋል።
5437	ድመት ውስጥ ውስጡን አውሬ ናት የአማርኛ ምሳሌ ነው።
5438	እኔም ፈጣጣ አንቺም ፈጣጣ ምን ያጣላናል በሰው ሰላጣ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
5439	ግድም ድረስ ነገሠ፤ ከዚያ ልጁ አውሩኑስ የስሜን ክፍል ንጉሥ ሆነ።
5440	ሶስት ልጆች ወልደው አንድ ብቻ የቀራቸው የይርጋ እናት ልጃቸውን ቶሎ ድረው የልጅ ልጆች ማየትን ቸኮሉ።
5441	አበበ ከዚህ ውድድር በኋላ ወደ ኢትዮጵያ በተመለሰ በሁለት ወሩ በክብር ዘበኛ ሠራዊት ዋና አዛዥ ብርጋዴር ጄነራል መንግሥቱ ንዋይ እና በወንድማቸው ገርማሜ ንዋይ ጥንሰሳ የተካሄደው ፲፱፻፶፫ ዓ/ም የታኅሣሥ ግርግር መፈንቅለ መንግሥት ሙከራ ሲከሽፍ፣ የሠራዊቱ አባል የነበረው አበበም ከሌሎች ወታደሮች ጋር በመጠርጠር ለጥቂት ጊዜ ታስሮ ነበር።
5442	በዚህ ዘመን የሐመር ታሪክ ብዙ ሊቃውንት የአትክልትና የእንስሶችን ስርጭት ለማጥናት ነዳቸው።
5443	ቱኒስ እጅግ ጥንታዊ እንደ ሆነ በሊብያውያንም ተሠርቶ ከክ.
5444	በዚያ ወቅት የካዛሉ ንጉሥ ሱሙ-ዲታና ዓርፎ ያምጺኤል በተከተለው ጊዜ ሱሙ-አቡም በባቢሎን ነጻነት ከካዛሉ አዋጀ።
5445	ከዚህ በላይ መጽሐፈ ኩፋሌ ምዕ.
5446	ዠኔቭ ዠኔቭ የስዊስ ከተማ ነው።
5447	በዚያ ዘመን የአበው ዕድሜ እስከ ሺ ድረስ ሊሆን ስለሚችል ይህ እንደ ወጣት መቆጠሩ ማለት ነው።
5448	ሰአት የጊዜ መለኪያ አሀድ ሲሆን ሰ. የሚል ውክል አለው።
5449	ድረስ ግድም የሱመር ከተማ ላጋሽ ገዢ («ኤንሲ») ነበረ።
5450	በረዶ በጣም ቀዝቅዞ ጠጣር የሆነ ውሃ ነው።
5451	አሁን ያለው የሣውዲ ግዛት በፊት ጊዜ አራት ቦታዎችን ያጠቃለለ ነበር፡፡ ሄጃዝ፣ ናጅድ፣ አል አሻ እና አስርን የያዘነው፡፡ የሣውዲ አረቢያ ግዛት ተመሠረተው በእ.
5452	ከደቅ ደሴት በደቡብ ምስራ በኩል ደጋ ደሴት ትገኛለች።
5453	የጡብ ግንብ ግድግዳ ወይም ግንብ ቋሚ መዋቅር ሲሆን የሚያገለግለውም አንድን የተወሰነ ቦታ ለመከለል እንዲሁም ለመከላከል ነው።
5454	ከዚያ ርኩስ መንፈስ ከሰው በወጣ ጊዜ ዕረፍት እየፈለገ ውኃ በሌለበት ቦታ ማለፉን ያስተምራል።
5455	በዚህ መልኩ የኮይነ ቋንቋ አንድ ነገር ወይ ወንድ፣ ወይም ሴት፣ ወይም ግኡዝ ነገር ብሎ መክፈል ያስችላል።
5456	ያንዱ አገር መልከኛ ላንዱ አገር ገባር ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው።
5457	በዚህ ተረት ከታላቅ ጎርፍ በኋላ የሰው ልጆች በዝተው ሌላ ጎርፍ እንዳይዳግምባቸው አንድ ረጅም ግንብ ሠሩ ይላል።
5458	ከዚህ በላይ ለዚያው ዘመን ያሕል የሥነ ቅርስ ሊቃውንት የሚከተሉትን የኩሽ (በአሁኑ ከርማ፣ ሱዳን ) ገዢዎች ስያሜዎች አንብበዋል፦
5459	ይሁን እንጂ እያደር ሲመጣ የአቶ መለሰ ዚናዊ መንግስት የታገለለትን ዓላማ ስቶ ዲሞክራሲን በማፈን የነጻ ፕሬስ አፈና በማካሄድና የብአዊ መብት ረገጣ ስላበዛ ብዙ የምዕራባዊያን ድጋፍና ከማጣቱም በላይ የብዙ ሺ ኢትዮጵያዊያን ለስደት ዳርጎአል።
5460	ግማሹ ሕዝብ እስላም ሲሆን ሌላው ግማሽ ደግሞ የክርስትና እምነት ይከተላል።
5461	ድረስ ግድም የሱመር ከተማ ላጋሽ ንጉሥ ነበረ።
5462	ከዚህ በኋላ በካነሽ ንጉሥ አኒታ ዘመን ሰነዶች ውስጥ ቡሩሻንዳ እንደገና ይጠቀሳል።
5463	አውሬ አህያ በጥንት እስከ ሊቢያ ድረስ ተገኝቶ የለማዳው አህያ መገኛ ስሜን-ምሥራቅ አፍሪካ መሆኑ ሊገመት ይቻላል።
5464	በዚህ ዕለት ለግማሽ ሰዓት ያህል የቆየ የበረዶ ነጎድጓድ የነበረ ሲሆን ከሰዓታት በኋላ በረዶው ጠፍቷል።
5465	ከዚያ በኋላ ኦሲሪስ አፒስ እራሱ ለጊዜ በግሪክ መንግሥታት ላይ ገዝቶ የዳኑብ ወንዝ ምንጭ ለማግኘት ተጓዘ።
5466	ከዚያ በኋላ የኤላም ኅይል ደክሞ በብዙ ትንንሽ መንግሥታት ተከፋፈለ።
5467	ምንም ቢጠም መንገድ ምንም ቢከፋ ዘመድ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
5468	ግድም ልጁን ቱስኩስ ከዶን ወንዝ ጠርቶ የጣልያን ንጉሥ አድርጎ ወደ እስፓንያ ተመለሰና የልጁን ልጅ ሂስፓኑስን በዙፋን ተከተለው።
5469	በዚህ የፆታ አይነት አንድ ግላዊ ፍጡር ሁለቱንም ተቃራኒ የፆታ አይነቶች ማለትም የተባእትና የእንስትን የዘር ህዋሳት ያመንጫል።
5470	ከዚህ ቀጥሎ የአሦር አቅም ለመቶ አመት እንደገና ይደክም ጀመር።
5471	ከዚህ ዓለም ከተለዩ በኋላ አንድ ተከለ ሃይማኖት የተባለ ሃብታምና ሚስቱ ወለተ ጽዮን ከጻድቁ ገድል በረከት እንዲያገኙ በማሰብ የመባዓ ጽዮንን ታሪክ "ገድለ መባዓ ጽዮን" በሚል መጽሐፍ ምክሖ ጊዮርጊስ በተባለ ፀሐፊ እንዲጻፍ አደረጉ።
5472	የአጼ ልብነ ድንግል ምስል ከዚሁ ገዳም ይመነጫል።
5473	በዚህ ታዋቂ መጽሐፍ ውስጥ ፕላቶ ሁለት ጥያቄዎችን ያነሳል፣ እነርሱም «ሰዎች ለምን ሰናይ (ጥሩ) ነገር መስራት አለባቸው?»
5474	አባቴ ከዚያ አውጥቶ አገሬ መልሶ ወሰደኝ ፤ አያይ በሽታው ይበርዳል መልሰህ እዚያው ጨምረኝ ብለው አባቴ እምቢ አለኝ ።
5475	አመት መሬት በፀሐይ ምኋር ዙሪያ ለአንድ ጊዜ ያህል ስትዞር የምትጨርሰው ጊዜ ነው።
5476	የስራ ቋንቋ በአንድ ሀገር ውስጥ ብሔራዊ ቋንቋ ነው።
5477	ገዳም ሰፈር በአዲስ ኣበባ ከተማ በመሓል አራዳ ውስጥ የሚገኝ ጥንታዊ ሰፈር ነው።
5478	አንድ ጨረር ከአንድ አካል ወጥቶ ወደሌላ አካል ሲገባ የጨረሩ የሞገድ ርዝመትና የብርሃን ፍጥነቱ ይቀየራል።
5479	ወርዱ ሦስት ክንድ፣ ቁመቱ አሥር ክንድ፣ አንድ ወገን የሚሆን አቈልቋዩ ሦስት ክንድ ነው።
5480	ከዚህ ልምድ ተነስቶ እሳት ውሃን ያፈላል እሚል ድምዳሜ ላይ አይደርስም።
5481	ሲሆን ቢሰላ አብረን ሁነን መሾም ይገባነ ነበር።
5482	አዲስ ከተማ በአዲስ አበባ ሰሜን ምዕራብ አቅጣጫ ላይ የሚገኝ ሲሆን በሰሜን ጉለሌ ፣ በምስራቅ አራዳ ፣ በደቡብ ልደታ እና ደግሞ በምዕራብ ኮልፌ ቀራንዮ ያዋስኑታል።
5483	ይህም ግመት በዚያው ክፍለ ዘመን መጨረሻ የገዛው ፈርዖን መርነፕታህ በጽላቱ የእስራኤል ስም መጀመርያው ስለ ጠቀሰው ነው፤ እንዲሁም የአባቱም ስም ራምሴ በኦሪት ዘጸአት ፩፡፲፩ የከተማ ስም ሆኖ ስለ ታየ ነው።
5484	ጽድቅ እንደ ላሊበላ እድሜ እንደ ማቱሳላ ይስጥህ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
5485	ወንዙ በዚህ ርዝመቱ ሩሲያ ውስጥ ተንጣሎ ይገኛል።
5486	ሰነፍ ገበሬ ክረምት በጋው በጋው ክረምቱ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
5487	ይሄው ውሳኔ በድምጽ ሠላሣ ሦስት አገሮች ሲደግፉት፤ አሥራ ሦሥት አገሮች ተቃውመው አሥር አገሮች ደግሞ የድጋፍም የቅራኔም ድምጽ ከመስጠት ተቆጥበዋል።
5488	ይሄው ውሳኔ በድምጽ ሠላሣ ሦስት አገሮች ሲደግፉት፤ አሥራ ሦሥት አገሮች ተቃውመው፣ አሥር አገሮች ደግሞ የድጋፍም የቅራኔም ድምጽ ከመስጠት ተቆጥበዋል።
5489	በዚህ ጽሁፍ መሰረት የሁሉ ነገር መሰረቶች ፡- ባህር፣ ሰማይ፣ መሬትና ነፋስ ናቸው።
5490	ባንዱ አሰሳ የበላይ ዘለቀ በትና የለምጨን ቤቶች በሙሉ ተቃጠሉ።
5491	ድረስ ግድም የሱመር ከተማ ላጋሽ መጀመርያ ንጉሥ ነበር።
5492	በያው ዘመን የቻይና ታላቅ ጎርፍ በወንዞቹ ጀመረ።
5493	ክሩድ ዘይት ከመሬት ውስጥ ሲወጣ የተለያየ አይነት ጥራት ይዞ ነው የሚገኘው ።
5494	ይህም ፈቃድ ለሁሉም እኩል በሆነ በምሥጢር በሚደረግ የድምፅ መስጠት ምርጫ ወይም በተመሳሳይ ሁኔታ በየጊዜውና በትክክል በሚፈጸሙ ምርጫዎች እንዲገለጽ መሆን አለበት።
5495	አሰር ማለት የግእዝ ቁንቋ ሲሆን ትርጉሙም የነበረንን ነገር እንደገና ፈልጎ ማግኝት ማለት ነው፤''
5496	ከሥነ ቅርስ ሰነዶች ጥቂት መረጃ ይታወቃል።
5497	በዚህ ሁኔታ ለአንድ ዓመት ያኡል በትዕግስት ከቆዩ በኋላ በየካቲት ወር ፲፱፻፷፰ ዓ/ም የደርግ መንግሥት “ሲጠበቅ የቆየ ፍርድ” በሚል አዋጅ ከሥልጣን አውርዶ እሳቸውንና በመጨረሻ በእሳቸው የተሾሙትን ሦስት ጳጳሳት (ያሁኑ ፓትርያርክ አቡነ ጳውሎስ አንዱ ናቸው) አሰራቸው።
5498	አንድ ነገር ግዝፈቱ ትልቅ ከሆነ የእኑስነቱ ባህርይ ገኖ ይወጣል።
5499	ደግሞ ፫ተኛ እነዚህ ሰዎች ከዚህ ተከልክለው ወደሌላ አገር ካልሄዱ እኔ አልኖርምና አሰናብቱኝ ብለው በራስ ቢቶደድ ተሰማ እጅ ወረቀት ላኩ፡፡
5500	ኦመር ሃያም የፋርስ ጸሐፊ ነበር።
5501	የበኒ ጁመህ መሪዎች በቁጣ ተወጠሩ : በተለይ አሳዳሪው የኢስላም ጠላት ኡመያ ኢብን ኸለፍ ሀበሻዊ ባሪያው መስለሙ እንደ ታላቅ ነውር እና ንቀት ቆጥሮታል።
5502	ከዚህ በኋላ ለኒኑስ ልጁን ኒንያስ (ናንያስ)ን ወለደችለት።
5503	የዛሬ ንፋስ ስልኮች ደግሞ በአንድ ጊዜ ብዙ ተጨማሪ ችሎታዎች ሊያስገኙ ይችላሉ፤ ከነዚህም ውስጥ ጽሑፍን ማሳየትና መላክ፣ ስዕልን ማሳየትና መላክ፣ ቪዴዮን ከድምጹ ጋራ ማሳየትና መላክ፣ ቴሌቪዥን ማሰራጨትና የኢንተርኔት ግንኙነት ማቅረብ አሉ፤ ይህም ሁሉ በአንድ ትንሽ መሣርያ ሲሆን ከዚህ በላይ እንደ ካሜራ ፎቶዎች ወይም ፊልም ማንሣት ያስችላሉ።
5504	ማንም አማኝ ከሌላው አማኝ ደንበኛ ጋር ያለርሱ ፈቃድ አይባበረም።
5505	ከዚያ በኃላ የላይኛ ሳህን ከስዕሉ ላይ በሚታዩ ብሎኖች ከሌላው ክፍል ጋር ይጋጠማል።
5506	ማለት ዋናው አረፍተ ነገር እውነት ሆኖ ግልባጩ እውነትም ሆነ ውሸት ሊሆን ይችላል።
5507	ታድያ እኔም ከነዚህ ምርጥ የኢማን እና የተቅዋ ትምሳሌት የሆኑት እንቁ ሴቶቻችን ዉስጥ የመጀመርያዋን እና በአንሽየንት ግብፅ ዘመን የግብፅ ንግስት የነበረችዉን የአስያ መህዙም በነብዩ ሙሀመድ ኣንደበት ምርጥ የተባልችበትን እና በአላህ ቃል የኣማኞች ተምሳሌት የተባለችበትን ስራዋን ላስቃኛቹህ ወደድኩ።
5508	ከዚያ በፊት ከጥንት ጀምሮ ወርቅና ብር በክብደት (ሰቀል) ለሸቀጥ ቢጠቅምም (ለምሳሌ በ ካሩም )፣ ብዙ ጊዜ ከሌሎች የብረት አይነቶች ጋር ተቀላቅሎ ነበር።
5509	ዴቪድ ሮኅል የሚባል አንድ የታሪክ ሊቅ የኤንመርካርና የናምሩድ ተመሳሳይነት አመልክቷል።
5510	ከሁሉ ቀድሞ የሆነው ግሪክ ባለቅኔ ሆሜር (፰፻ ዓክልበ.
5511	ከዚህ በላይ በሀገር ፍቅር ቴያትር እንደ ዋነኛ ዳይረክተር፣ በመረጃ ሚኒስቴር እንደ ጋዜጠኛ፣ እና ከስብሃት ገብረ እግዚአብሄር ጋር በቁም ነገር መጽሔትበባለቤትነትና አዘጋጂነት አገልግለዋል።
5512	ሌሎቹ ስሞች በኋለኛ ዘመን በውሸት እንደ ተፈጠሩ ይታሥባል።
5513	ይህም የሆነ የሕዝቡ ብዛት በአገሩ ስሜን እየኖረ የሬፑብሊካን ደጋፊዎች ነበሩ።
5514	ሁሉን አውቆ አሳውን እሾህ ከስጋው ለይቶ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
5515	በዚህ አደጋ አንዲት ወጣት ስትሞት ሦስት እግረኞች ደግሞ ክፉኛ ቀስለዋል።
5516	የሴት ቀበጥ የበቅሎ መድን ለመሆን ገበያ ትወጣለች የአማርኛ ምሳሌ ነው።
5517	የሱም ግዛት በመሞቱ እንደ ከተሞቹ ብዛት ተሰባበረ።
5518	የልጅ እያሱ ሥልጣን ብዙም ሳይቆይ ከላይ በተገለጸው ‘የሥልጣን ክርክር’ ተሸንፈው መስከረም ፲፯ ቀን ፲፱፻፱ ዓ/ም የሚኒስትሮች ካቢኔ ወይዘሮ ዘውዲቱ ምኒልክ ንግሥተ ነገሥታት ተብለው መንግሥቱን በመምራት እንዲተኳቸው መደረጉ ለእቴጌ ጣይቱ ታላቅ ድል ሆነ።
5519	ይሄም ሁኔታ ካለፉት ሁለት ዓመታት ወዲህ የኢትዮጵያን ሕዝብ የረጅም ተስፋ መጨረሻ ላይ አላደረሰውም።
5520	በዚህ ክፍል መጨረሻ ደግሞ እንዲህ ይላል፦
5521	ከዚያ ቀድሞ በዚያው ዙሪያ የኖሩት የሉዊያ ሰዎች ደግሞ ተጠቅሰዋል።
5522	አሁን የሰው ተጽእኖ የግል መነሻው ከሆነ፣ ቅሬታ ይኖረዋል፤ ቅሬታውም ተጽእኖው ከሆነ፣ ከሰዎች ጋር በስምምነት መስራቱ ይቀረዋል።
5523	የወባ ትንኝ ወይንም ቢንቢ የዝንብ አይነት እንስሳ ናት።
5524	በለት ተለት ልማድ፣ ሁለት ነገሮች ወይንም ቃላቶች ተቃራኒ ናቸው ሲባል ተቃርኖዋቸው ካላቸው ዝምድና አንጻር ሊሆን ይችላል።
5525	ለራስ ምታት ጩህበት ለሆድ ቁርጠት ብላበት የአማርኛ ምሳሌ ነው።
5526	ከዚያ በኋላ ከፍተኛ የሆነ የሕዝብ ፍቅርና አድናቆትን አትርፎ ክፍያው በቀን ወደ አሥራ አምስት ብር ከፍ አለ።
5527	ፍቅር ጀምሮ ሰዎቹን መልሶ መውሰዱ ብልሃቱ ጠፍቶብኛል።
5528	በዚያ አባል ነበረ፣ ከዚያ የራሱን ትምህርት ቤት ፔሪፓቶስን በሊሲየም ጀመረ።
5529	ሳያሽ የበላ ዝንጀሮ ሲስል ያድራል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
5530	ዋናው ነገር ችግሩን በጊዜ ተረድቶ የባለሞያ እርዳታ በመፈለጉ ላይ ይሆናል።
5531	ጀምሮ ተገኙ ሲባል፣ እንደ ልማዳዊ ታሪካቸው በጥንታዊ ታሚልኛ ሥነ ጽሑፍ ከዚያ በፊት ብዙ አፈ ታሪካዊ ነገሥታት ይጠቀሳሉ።
5532	ንጉሡ ይማሙ መሐመድ አሊን ለመያዝ በግስጋሴ ተከታትለው ሲደርሱበት አምልጦ በመሄዱ ተናደው ከተማውን ደሴን አቃጠሉት።
5533	ከዚያ በላይ በወንዝ ውስጥ በቀላሉ ለማጽዳት ያስችለዋል።
5534	ወባን ደግሞ ለማከም እንደ ተጠቀመ ይነገራል።
5535	በኋላ ዘመን የኢሲን ንጉሥ ኤንሊል-ባኒ እንደ ዘገበው፣ ኢዲን-ዳጋን ፪ የጣኦት ሐውልቶች ሠርቶ ወደ ኒፑር ግን ሊያስገባቸው አልቻለም፤ ሐውልቶቹም እስከ ኤንሊል-ባኒ ዘመን ድረስ በኢሲን ቆዩ።
5536	ለዚህ ሹመት መመረጧ ደግሞ በሊፒት-እሽታር ዓመት ስም ይዘገባል።
5537	በዚህ ወቅት ጥቅልል ሽቦው ይፍማል።
5538	የሌላ ሰዎች እምነት ምንም ቢሆንም፣ ይህ ነጻነት ለየግለሠቡ ጽኑእ ሆኖ ይቆጠራል።
5539	ብጉር ማለት የጸጉር መውጫ ቀዳዳዎች ከቆዳ ስር በሚገኙ የወዝ እጢዎች በሚመነጭ ቅባት ወይም ወዝ እና በሞቱ የቆዳ ህዋሳት በብዛት መከማቸትና በቀዳዳው መደፈን የሚፈጠር እባጭ ነው።
5540	ለልጅ ጨዋታ ለባለጌ ቧልታ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
5541	ለብዙ ምዕተ ዓመታት እስከ ግሪኮችም ዘመን ድረስ በፍርግያውያን እምነት «ኩቤቤ» ወይም «ኩቤሌ» በተባለች ሴት ጣኦት እንዳመኑባት ታውቋል።
5542	ዳላስ ዳላስ አሜሪካ ውስጥ በቴክሳስ ግዛት የሚገኝ ከተማ ነው።
5543	ይህም ማለት ጽጉሩን ከፊት በየአሥሩ ቀኖች መላጭ፤ በኋላም ረጅም የማይቋረጥ የተጐነጐነ ሹሩባ መኖር አስፈላጊ ሆነባቸው።
5544	በዚያ ወርቅ በታላቅ ብዛት ይገኛል፣ ታላቅ ዝሆኖች ይበዛሉ፣ የዱር እፅዋትም በየአይነቱም፣ ዞጲም፤ ሰዎቹም ከሌላ ሥፍራ ሁሉ ይልቅ ረጃጅም፣ ቆንጆና እድሜ ያላቸው ናቸው።»
5545	ግድም ዋናው የካነሽ ካሩም ተቃጠለ፤ ይህን ያደረገው የዛልፓ ( በጥቁር ባሕር ዳር) ንጉሥ ኡሕና ይታስባል።
5546	ከዚያ በኋላ የላጋሽ ንጉሥ ኤአናቱም ግዛቱን እስከ ማሪ ድረስ አስፋፋ።
5547	ችግሩ ግን፣ መጽሐፍ ቅዱስ እነዚህን ጉዳዮች አስመልክቶ የሚናገረውን ነገር ብዙ ሰዎች በቁም ነገር መመልከት ትተዋል።
5548	በኋላ ደግሞ ይሄንን ዓላማ ለማራመድ በሴኔጋል ፣ ማሊ ፣ ዳሆሚ እና አፐር ቮልታ መሃል በአንድ መንግሥት የሚመራ የኅብረት ውህደትን ለማግኘት ይለፉ ነበር።
5549	በዚያ ሲኑሄ የረጨኑ አለቃ አሙነንሺ ባለሟልና ጦር አለቃ ሆነ።
5550	ዐሥሩ ክፍለ ከተሞች ከዚህ በመቀጠል የተዘረዘሩት ናቸው።
5551	በዚህ ዘመን ግብፅን ይገዙ የነበሩት የመካከለኛው መንግሥት ፈርዖኖች ነበሩ።
5552	ግድም ጀምሮ ከሕንድ አገር ታውቀዋል።
5553	ከዚያ አርባ አምስት ባገኝ አላጠፋትም አለ።
5554	ኔሮን ራሱን ከገደለ በኋላ የሂስፓኒያ አገረ ገዥ ጋልባ ቄሣር ሆነ።
5555	ተዘራ ኃይለ ሚካኤል ዝነኛ ኢትዮጵያዊ ዘፋኝ ነው።
5556	ከዚህ በላይ ሳጉንቶ ከተማ በእስፓንያ እንደ መሠረተ የሚል ልማድ አለ።
5557	ኢዛና ይህን ጣኦታዊ የሆነ ሀውልቶችን የማቆም ስራ እንዲቆም እና ክርስቲያናዊነት በኢትዮጵያ እንዲስፋፋ በግሉ ክርስቲያን በመሆን ጥሯል።
5558	መጠነ ዙሪያ አንድን ስፋት የሚያካልል ርዝመት ነው።
5559	ንጉሴ ገብሬ የምድር ጦርና የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን ተጫዋች የነበረ ነው።
5560	በዚህ ዘመቻ መሪውና ልጆቹ ስለተማርኩ የይፋት ሱልጣኔት በታሪክ አበቃለት።
5561	ይህን አጭር መጣጥፍ በራሷ በእናታችን ንግግር እንዘጋዋለን።
5562	ጅብን ከምን መታኸው ከአፉ አሰፋሁለት የአማርኛ ምሳሌ ነው።
5563	አቡነ ሰላማ ከግብጽ የመጡ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤ/ክርስቲያን ፓትሪያርክ ነበሩ።
5564	ሄንሪ ፎርድ በዚያው ዓመት የዲትሮይት አውቶሞቢል ድርጅት መሠረተ።
5565	ምንም እንኳ በአሁኑ ዘመን አብዛኛወቹ የአጋርታከስ ስራዎች የጠፉ ቢሆንም በጥንቱ ዘመን ጽሑፎቹ በብዛት የተሰራጩ እንደነበር ይገመታል።
5566	በኋላ ዚውስ ተመልሶ አባቱ ወንድሞቹን እንዲያስታውክ ልዩ መድኃኒት ይሠጣል።
5567	እስከ ደብረ ማርቆስ ድረስ አባረሩዋቸው ።
5568	የዛፉ ቅጠል ገምቦ፣ ጋንና የመሳሰሉትን እቃወች ለማጠን ያገለግላል።
5569	ከሁሉ ታናሽ ለሆነው ጥበቃ እንደሚደረግ ለሁላችሁ ይሁን።
5570	የውኑ ቁጥር ዋጋቸው ለሆኑ አስረካቢዎች፣ በአንድ ነጥብ ላይ ያላቸው ውድድር፣ በዚያ ነጥብ ላይ ከሚያልፍ ታካኪ መስመር ኩርባ ጋር እኩል ነው።
5571	አለቃ ተክሌ ይህንን መርዶ በቤተመንግሥቱ ሲያረዱ ምንም እንኳ ገብረ ሐና ከብዙዎቹ ጋር ቢኳረፉም ታላቅ ሐዘን ሆነ።
5572	በሚል ትንሽ በተለየ መልክ አስቀምጠውታል።
5573	የገጹ ዓላማ አዲስና ነባር ኢትዮጵያውያንን በአካባቢያቸው ያሉ ኢትዮጵያውያንን ተሞክሮ እንዲያውቁና ከዛም ልምድ እንዲቀስሙ እንዲረዳ ሲሆን የማኅበራዊ ህይወታቸውንም ለመገንባት ይረዳ ይሆናል ከሚል ተስፋ ነው።
5574	ቅስት ግድብ ጎርደን ግድብ, ታዝማኒያ የሚገኝ የ ቅስት ግድብ ነው።
5575	ግድም ልጁን ያሲዩስ ያኒጌና «ኮሪቱስ» (አልጋ ወራሽ አደረገው።
5576	በዚሁ ዘመን መደበኛ ገንዘብ (መሀልቅ) ገና አልተፈጠረም ነበር።
5577	እንደ ታሪክ አጥኝው ክላውድ ለ ፔጅ አንድ አንዱ የዚህ ቤተክርስቲያን አቅድ ከላሊበላ አብያተ ክርስቲያናት በፊት ይሰራበት የነበር ዓይነት ሲሆን፣ ሌሎቹ ደግሞ ከላሊበላ በኋላ በተሰሩ አብያተ ክርስቲያናት ያሉ አይነቶች ናቸው።
5578	የሂና ተክል ለስሜን አፍሪካ ፣ ምዕራብና ደቡብ እስያ ፣ እና ስሜን አውስትራልስያ በገሞጂና በከፊል ድርቅ በሆኑ ዙርያዎች ኗሪ ነው።
5579	ጎልፍ ጎልፍ በስሜን አሜሪካ ፣ በአውሮፓና በህንድ ባሉ ሃገራት ተወዳጅ የሆነ ስፖርት ነው።
5580	ደግሞ የሴት ልጃቸው ጥምቀት ስም «ማርገሪት» ነበረ።
5581	የሰው ልጅ፣ ጀርመን አገርም ሆነ ሱዳን ፣ ፊሊፒንስም ሆነ አሜሪካ ፣ ከመፈጠሩ በፊት የህይወቱ "ምንነት" አይታወቅም።
5582	ከኮክ እራሱ ጭምር፣ በሰፊው ኮክ ወገን ውስጥ አልመንድ ፣ የፈረንጅ እንኮይ፣ የባሕር ኮክ ፣ ቼሪ፣ እና ጥቁር እንጨት አሉ።
5583	ይህን የደም መፍሰስ በማቆም ወደ ጤነኛ ስርአት የሚመልስበት ሄሞስታሲስ የሚባል ስርአት በሰውነታችን ተጠናክሮ ይገኛል።
5584	ይኸው ፈጠራ ንጹሕ፣ የሚጠጣ ውኃ ከከባቢ አየር ማውጣት ይችላል።
5585	በዚህ መልክ ከሄድን ከፈጣሪ ውጪ የማምክ ተግባር የጣዖት አምልኮ ይባላል።
5586	ክልሉ የብዙ ዓይነት አራዊት እና አዕዋፍ መጠለያ ከመሆኑም ባሻገር ፍል-ውሓ እና የፋንታሌ ተራራ ይገኙበታል።
5587	ከራስ ደስታ ዳምጠው አክስት ጋር ለጋብቻ የበቃውስ በምን ሁኔታ ነበር?
5588	ከዚህ ሙቀቱ የተነሳ በአሸዋ ላይ ቢወድቅ አሸዋውን በማቅለጥ ፉልገራይት ወደሚባለው የመስታውት አይነት በቅጽበት ይቀይረዋል።
5589	ስጋው ያሳማ ከበላው የሰማው ገማ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
5590	ታላቁ ንጉሠ ነገሥት ዳግማዊ አፄ ምኒልክና የጦሩ ፊታውራሪ፣ ፊታውራሪ ሀብተ ጊዮርጊስ ዲናግዴ ያረፉበት ዕለት ናት፡፡ ዕለቱ ተመሳሳይ ይሁን እንጂ ሁለቱ ያረፉት በተለያዩ ዓመታት ነው፡፡ ‹‹አባ ዳኘው›› የተባሉት፣ ዳግማዊ ምኒልክ ፳ኛው ምዕት ዓመት በባተ በስድስተኛው ዓመት ላይ በ፲፱፻፮ ዓ.ም. ሲያርፉ ‹‹አባ መላ›› የተሰኙት ፊታወራሪ ሀብተ ጊዮርጊስ ደግሞ በ፲፱፻፲፱ ዓ.ም. አርፈዋል።
5591	አዲስ ኪዳን ከተጻፈ በኋላ፣ ብዙ አጠያያቂ ወንጌሎችና የሌሎች እምነቶች ጽሑፎች ደግሞ ሊሠራጩ ጀመር።
5592	ጃርት አጥቢ እንስሳ አይነት ነው።
5593	በዚህ ስፍራ በተለይ ከቀንደ መሬት (ጥንት የጠፋ የዝሆን ዝርያ) በመጣ በዝሆን ጥርስ ብዙ እቃዎችና ቅርጾች ተሠርተው ተገኝተዋል።
5594	በዚህ ውስጥ ኢየሱስ ወልድ፣ ከአብ ጋራ አንድ ባሕርይ አለው ይላል።
5595	በኋላ ሀሣቡ በሕንድ ተቀብሎ ጸንቶ ቀስ በቀስ ከአንድምታ ወደ ጸና ትምህርት መሠረት ተለወጠ።
5596	የሰው አገሩ ምግባሩ የከብት አገሩ ሳሩ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
5597	ባንዳ ለ፵፫ ዓመታት በስደት ከኖሩ በኋላ ያኔ በቅኝ ግዛትነት ሥር ወደነበረችው አገራቸው ኒያሳላንድ (አሁን ማላዊ ) ሲመለሱ የአገራቸውን ቋንቋ ረስተው፣ ሁኔታቸው ሁሉ ከአውሮፓውያን የበለጡ አውሮፓዊ ነበሩ።
5598	ከዚያ በኋላ በሌሎች አገራት እንደ ኮንጎ እና ቦሊቪያ ማርክሲስት አብዮታዊ ሆነ።
5599	የሴት አጭር ወይዘሮ የወንድ አጭር አውራ ዶሮ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
5600	የዚህ ቀመር አመጣጥ እንዲህ ነው፦ የቁና ይዘት ቁናውን አቃፊ ከሆነ የአይነ ህሊና ሾጣጣ ላይ ቁናውን ለመስራት የተቆረጠውን ሾጣጣ ይዘት ስንቀንስ እናገኛለን።
5601	በሌላ በኩል በክልሉ በዓለም አቀፍ ደረጃ የታወቁ የፓሊዮ አንትሮፖሎጂ አርኪዮሎዲጂ ቦታዎች ይገኛሉ።
5602	ነበረ እንጂ ይኖራል የሚባል ፍጡር የለም የአማርኛ ምሳሌ ነው።
5603	ሆነም ቀረም የዞብል መቃብር በክብ ቅርጽ በቅምብብ የተሰራ መታሰቢያ ሲሆን ከቆይታ ብዛት ጉዳት እየደረሰበትና ዛፎች በመካከሉ እየበቀሉበት እየፈረሰ ያለ ምናልባት ብቸኛው የኢትዮጵያ ፈረስ መዘክር ነው።
5604	በሌላ በኩል ከዐድዋ ጦርነት በኋላ በድል አድራጊው የኢትዮጵያ ሠራዊት የጦር ምርኮኞች የሆኑት የጣሊያን ተወላጆች በማረፊያነት የተመረጠው ቦታ ጣሊያን ሠፈር የሚለውን ስያሜ ማግኘቱ ይታወቃል።
5605	ግድም ድረስ የኡርና የሱመር ንጉሥ ነበር።
5606	በዚሁ ታሪክ ክሮኖስ አባቱን ወይም ልጆቹን ስለ መግደሉ ምንም ቃል የለም።
5607	ከጊዜ በኋላ እነኚህ ጎሣዎች ከዚያ ወጥተው ወደ አጽትላን ፈለሡ።
5608	በዚህ ዘመን ፈርዖን ኦሲሪስ አፒስ የልጁን ኔፕቱን ልጅ አልቢዮን በታላቅ ብሪታንያ ደሴት ላይ፣ የኔፕቱንም ሌላ ልጅ ቤርጊዮን በአየርላንድና በኦርክኒ ደሴቶች ላይ ሾማቸው፤ ይህን ሁሉ ከባርዱስ ግዛት ያዙ።
5609	ጎበዝ አየን በደራሲ ዮፍታሄ ንጉሤ የተጻፈ መጽሐፍ ነው።
5610	ባሪያ ንግድ በንጉሠ ነገሥቱ አዋጅ መሰረት ወንጀል ነበር።
5611	በዚህ ወቅት ጋሞዎች የሽመና ሥራን በሁለት መንገድ ያከናውኑ ነበር።
5612	በዚሁ ጥቅስ ኢየሱስ ዓለሙን እንደ ገለበጠ ተብሏል።
5613	እንደ ታሪክ አጥኝው ማቲወስ ለኒህ መሪወች ማስታወሻ በጎንደር ግንብ ዘዴ የተሰራ የእንቁላል ግንብ በእየሱስ ቤ/ክርስቲያን ቅጥር ግቢ ቆሟል።
5614	ከዚህ በኋላ ዝርዝሩ የአካድ ንጉሥ ሳርጎንን «የኡር-ዛባባ ዋንጫ ተሸካሚ» ይለዋል።
5615	ኦሪት ማለት በተለይ የብሉይ ኪዳን መጀመርያ ፭ መጻሕፍት ወይም የሙሴ መጻሕፍት ማለት ነው፣ ወይም በእብራይስጥ «ቶራህ» የተባለው ክፍል።
5616	እኒህ ሁለት ሰራዊት በንዲህ ሁኔታ ቢሸነፉም ራስ አሊ ግን ለብዙ ቀናት ከሸሸበት ዜናው ስላልደረሰው ወደ ደብረ ታቦር ሊመለስ አልቻለም።
5617	ዳኛን ቢንቁ የተያዘ እህልን ይወቁ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
5618	ኳሶቹ አንድ አይነት ናቸው፣ ምንም ሚለያቸው ነገር የለም።
5619	ያገቡ ባልና ሚስቶች ዓይነት ጨዋታ ሲጨዋወቱ ይቆዩና ሁሉም ጐረምሳ የፈለጋትን ልጅ አባርሮ ይይዝና በነጠላው አከናንቦ ይሰማታል።
5620	ሰነጅ ሰነጅ የግብጽ የቀድሞ ዘመነ መንግሥት ፈርዖን ነበረ።
5621	ድምፂ ወያነ ትግራይ በመቀሌ ከተማ ስማእታት ሃውልት አጠገብ ባለ አራት ፎቅ ዘመናዊ ህንፃ ያለበት ነው።
5622	ከዚሁ በኋላ ክሮኖስ ዕኅቱን ሬያን አገባትና ንጉሥና ንግሥት ሆነው ዓለሙን ገዙ።
5623	አንድ እናት እርጉዝ ከሆነች ወይም ለማርገዝ የምታስብ ከሆነ የራስዋንና የልጅዋን ጤና ለመጠበቅ ስትል የኤችአይቪ መዳኒት መውሰድ ጥቅሙን እና ጉዳቱን መረዳት ይኖርባታል።
5624	ቅስት ግድብ ከቅስት የሚሰራ ሲሆን የሚያቁረውን ውሃ ሃይል የሚቋቋመው ከቅስቱ ጉልበት የመቋቋም ባህርይ ተነስቶ ነው።
5625	የልጅ እያሱ እርምጃ ተፈሪን በጣም አስደነገጠው።
5626	አገሩ ረጅም ታሪክና ሥልጣኔ አለው።
5627	አዳዲ ደብረ ምሕረት ቅድስት ማርያም ( አንፋር ደብረ ምሕረት ቅድስት ማርያም ) ቤተ ክርስቲያን ከአዲስ አበባ በስተደቡብ ሰባ ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ፣ በደቡብ ምዕራብ ሸዋ ሀገረ ስብከት፣ በሌመን ወረዳ ውስጥ የምትገኝ እንደ ላሊበላ አብያተ ክርስቲያናት ከወጥ ድንጋይ ተፈልፍላ የተሠራች ጥንታዊ ቤተ ክርስቲያን ናት።
5628	በቤት ውስጥ መወሰድ ያለበት ጥንቃቄ ፡-
5629	ገላን ተሰማ ተወልዶ ያደገው በወለጋ ኖኖ ሲሆን ወደ አዲስ አበባ የመጣው በአስር ዓመቱ ነው።
5630	ወይም በሌላ አባባል ወደጎን የተገፋ ካሬ ማለት ነው።
5631	በዚህ ዘመን የቀወት አካባቢ በካሊድ አል ዋረዲ ይመራ ነበር።
5632	ስጋው ያሳማ እንኳን ለበላው ለሰማው ገማ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
5633	አዳዲ ደብረ ምሕረት ቅድስት ማርያም ቤተ ክርስቲያን ሥዕላት የላትም ነገር ግን እንደ ጥንቱ የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን አሠራር የተለያዩ ጌጦች ነበራት።
5634	ከዚያ ሎጥና ቤተሠቡ ሳይጠፋ ከሰዶም ቶሎ እንዲያመልጡ አዘዟቸው።
5635	ከዚህ በላይ ለጊዜው በኤላም አካድኛ ይፋዊ ሆኖ እንዳደረገው ይመስላል።
5636	ስሜን ባሕር በስሜን አውሮጳ የሚገኝ ባህር ነው።
5637	አዲስ ዘመን በደቡብ ጎንደር የሚገኝ ከተማ ሲሆን ከባሕር ዳር ወደ ጎንደር ከተማ በሚጓዘው መንገድ መካከል ይገኛል።
5638	ከዚህ በኋላ የኤብላ ሥራዊት አርሚን ያዙ፣ የኢቢ-ዚኪርም ልጅ ኤንዚ-ማሊክ እዝያ ገዥ ተደረገ።
5639	ድረስ ግድም የኡሩክ ንጉሥና የሱመር አለቃ ነበረ።
5640	በዚህ ዘመን የግብጽ ፈርዖን ኦሲሪስ አፒስ የማረሻ ጥበብ በየቦታው ሲያስተምር ዞሮ ወደ አውሮፓ ገባ።
5641	ለደሀ ሕዝብ ከትልቁ የለውጥ መሳሪያ ይልቅ ትንንሹ የለውጥ መሳሪያ ያስፈልጋል (ከ.ሩብ፣ ከአለድ እና ከብር በመተመን መገዛዛትን ያሻል)።
5642	ኮይኔ ግሪክ ታላቅና ጥንታዊ በሄለን ዘመን ይነገር የነበረ የግሪክኛ መግባብያ ነበር።
5643	በኋላ ዘመን ያዕቆብ በጌሤም በምድረ ግብፅ ባረፈው ወቅት፣ የአባቶቹን መጻሕፍት ሁሉ የወረሰው ሌዊ ሆነ (ኩፍ.
5644	ሲመች ያማት ተዝካር ይወጣል ሳይመች ያባት ይቀራል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
5645	ግድም ጀምሮ ግሪኮች የፊንቄ አብጃድ ትንሽ ቀይረው የአንዳንድ ድምጽ ጥቅም ከተነባቢ ወደ አናባቢ አዛወሩት።
5646	አሁን ደግሞ ዘመናዊ ሊጉርኛ የሚባል ቋንቋ የሮማንስ ቋንቋዎች ቤተሠብ ቀበሌኛ ነው።
5647	በዚህ ዘመን የግብጽ ፈርዖን ኦሲሪስ አፒስ በጀርመንና በፈረንሳይ ተቀምጦ የማረሻ ጥቅም ያስተምር ነበር።
5648	በዚህ ቃጠሎ ቁስቋም ማርያም ሊፈርስ ችሏል።
5649	በኋላ ላይኛ አዘጋጅ ለስዊስ ባሕላዊ ምጽሔት ዱ ሆነ።
5650	እርሾ በስነ ሕይወት የሚገኝ ጥቃቅን ነፍሳት ሲሆን የእንጉዳይ ዘመድ ነው።
5651	በዚህ ቃጠሎ ቁስቋም ማርያም እንዳለ ሊቃጠል ችሏል።
5652	ከዚያ በኋላ ሰብአዊ ነፍስና አዕምሮ ተቀብሎ በዚያን ጊዜ «ከምድር ያስገኘው ፍጥረት» መባሉ ቁም ነገሩ ነው።
5653	ሸማን ጠምዞ ያሰጧል እህልን አላምጦ ይበሏል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
5654	ከዚያ በኋላ እርሱና ሥራዊቱ እስያን ወርረው ባሸነፉበት ቦታ ሁሉ የጽላት ሐውልት አስቆመ።
5655	የኮባ ተክል በጥንቱ የግብጽ ስልጣኔ ይበቅል እንደነበር ማስረጃ አለ።
5656	አንድ አመት ከጨረሰ በፊት፣ ወንድሙ ሙታኪል-ኑስኩ በመንፈቅለ መንግስት አባረረውና የአሦርን ዙፋን ያዘበት።
5657	አንድ አንድ አረፈተ ነገሮች መረታት የማይችሉ ሆነው ሳለ ግን ከተረቺ አረፍተ ነገሮች የሚመዘዙ ስለሆኑ በሳይንስ ዘንድ ተጠቃሚነትን ያገኛሉ።
5658	ከዚህ በኋላ የሱስን አውራጃ ለአካድ መንግሥት ተገዥ ሆነ።
5659	በዚህ መሃል ክረምት ስለገባ በዝናቡ ምክንያት ደጋማ ለሶስተኛ ጊዜ ግራኝን ሊገጥመው ፈልጎ ግን ሳይችል ቀረ።
5660	በዚያ ሰዓት የቀድሞ አገራት ምሥራቅ ጀርመንና ምዕራብ ጀርመን አብረው የአሁኑን ጀርመን መንግሥት ፈጠሩ።
5661	በሌላ በኩል ዶዳኒም የሚለው አጻጻፍ በብዙዎች ቅጂዎች በመገኘቱ፣ ግንኙነት ከዶዶና በኤጲሮስ (ስሜን-ሜራብ ግሪክ እና አልባኒያ ) ወይም ደግሞ ከዳርዳኒያ (የዛሬው ኮሶቮ አካባቢ) ጋር እንዳለው ታስቧል።
5662	በላይ ዘለቀ አንዱን ትሊንቲ ገድለው ኩረኔሉን አቆሰለው።
5663	ከዚህ በሗላ ያዝማች ሰብሃት ሰራዊት ከአይመለል ተነስቶ ወደ ጨቦ ፣ አመቦ፣ጭላሎና ኦሞ ወንዝ ድረስ በቡድን በቡድን ተከፋፍሎ በመያዝ የራሳቸው ግዛት አደረጉ ።
5664	ከዚያ በኋላ ስምዖን ጴጥሮስ ከሌሎች ሃይማኖታዊ ንቅናቄ መሪዎች በተለይም ከስምዖን ጠንቋዩ ጋር እያከራከረ ቅሌምንጦስ ይሰማል።
5665	ከስብ መጠን አንጻር ሲታይ፤ ኤክስትራ ሊን ለጤና ተስማሚነቱ ቀዳሚ ነው።
5666	ታላቁ እያሱ የደብረ ብርሃን ሥላሴንና ሌሎች ፯ ቤተክርስቲያኖችን በመገንባት በተጨማሪ ይታወቃል።
5667	ያሕል በኋላ ለሆነው ታሪክ፣ በተወሰነ አመት ይህ ድርጊት ሆነ ለማለት በጣም አጠያያቂ አይደለም።
5668	እጅግ ደቂቅ ዘአካል የሆኑት አይነቶች የትም ቦታ ይገኛሉ ሲባል ይህም በላይኛ አፈር ፣ በውቅያኖስ ፣ ወይም በሌላ ሕይወት ውስጥ አሉ ማለት ነው።
5669	ለሆዴ ጠግቤ በልብሴ አንግቤ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
5670	ከዚህ በላይ ዳንጉን የራሱን አምልኮት እንደ ዐዋጀ ይባላል፤ እስከ ዛሬም ድረስ ዳንጉንን እንደ አምላክ የሚቆጠሩ አንዳንድ ትንንሽ ሃይማኖቶች በኮርያ አገር አሉ።
5671	ሌሎች ከጢያ አጠገብ የሚገኙ መስህቦች መልካ አዋሽና ሔራ ሸጣን እና አገሶቄ ይጠቀሳሉ።
5672	በዚህ ወቅት ሁለተኛ ላታገባ በመቁረብ ልጇን ብቻዋን ማሳደግ ግድ አላት።
5673	ቀመር ጅብ፣ መልክና ቁመናው ሽልምልም ጅብን ይመስላል።
5674	በዚሁ ዕጅግ ተራራማ አውራጃ የሚኖረው ሕዝብ ቲቤታውያን በብዛት የቲቤትኛ ተናጋሪዎችና የቡዲስም ተከታዮች ናቸው።
5675	ከዚህ በኋላ ያሲዩስ አባቱን በጣልያን ዙፋን ተከተለውና ሁለቱን መንግሥታት በአንድ ጊዜ እንደ ገዛቸው ይመስላል።
5676	የሰው ሞት፣ የአካል ጉዳትና የንብረት መውደም የሥነ ልቦና ችግር ሊፈጥር ይችላል።
5677	ሴኔካ በሮሜ ግዛት፣ ኮርዶባ ከተሰኘው የስፔን ግዛት ሲወለድ የንጉስ ኔሮ አስተማሪና አማካሪ ነበር።
5678	ከልጅ ኢያሱ ቀጥለው ንግሥተ ነገሥታት ዘውዲቱ ወለቱ ለምኒልክ ተብለው የነገሡት ልጃቸው ወይዘሮ ዘውዲቱ የሚከተለውን ሙሾ አወረዱ።
5679	የሚሉ ህጎች ወጥተው ህጎቹን የተላለፈ ከፍተኛ ቅጣት በዘመናትና በስልጣኔያት ሁሉ ሲቀበል ይታያል።
5680	ጎበዝ የብይ ተጫዋች ጉድጓድ መግባትና ከዚያም የባላጋራውን ብይ አነጣጥሮ በመምታት መብላት ሳይሆን አንድ አንድ ጊዜም የተቃራኒውን ብይ መስበር ወይም መፈርካከስን ያጠቃልላል።
5681	ኤሪክ ፓልም የተሰኘ ሚስዮን ከህንጻው መጠናቀቅ በኋላ የሚስዮኑ አላፊ ሆኖ አገለገለ።
5682	ከዚህ በኋላ የኢማሙ ሰራዊት ወደሰሜን በመዝመት በሃይቅ ፣ ወሎ ደሴቶች ላይ የነበሩትን ገዳማት ዘረፈው አቃጠሉ።
5683	ትርኪ ተራራ በቱልሳ አካባቢ ኦክላሆማ ክፍላገር አሜሪካ ውስጥ ከአርካንሳው ወንዝ አጠገብ የሚገኝ ሲሆን እንዲያውም ተራራ ሳይሆን ትልቅ ኮረብታ ነው።
5684	በዚህ ሰዓት ወንድሟ ሄሊዮስ በሕይወት እንዲኖር በአውግስጦስ ሞገስ እንደ ተፈቀደ ተጻፈ።
5685	በዚህ ወቅት ከሠሩት ከተሞች ባርሴሎና በሄርኩሌስ እንደ ተሠራ የሚል ልማድ አለ።
5686	ደግሞ ኦጋም የሚባል ጽሕፈት ፈጠሩለት።
5687	በስው ቁስል የተሾመ ከከበሩ ከመላእክት አንዱ ሩፋኤል ነው።
5688	ጽንሰ ሃሣቡ በግሪኩ ፈላስፋ በኤጲቁሮስ ጽሑፍ ይገኛል።
5689	ወጣቱ ንጉስ ያዕቆብ የጊዜው መኳንንቶች ስልጣን ያለገደብ መሆኑን በመቃወም ስልጣናቸው እንዲገደብ በመሞከሩና በእድሜው ምክናያት በሱ ቦታ ሆኖ አገሪቱን የሚያስተዳድረውን ራስ አትናቲወስን ስልጣን መጋፋት ሲጀምር ከዘመኑ ባለስልጣኖች ጋር ጥል ገባ።
5690	ሆኖም ሞሮኮ በዚህና በሌላው የእስፓንያ አፍሪካዊ ከተማ በሜሊያ ላይ ይግባኝ አላት።
5691	አላህ በቀን ካልሆነ በሌሊት የማይቀበለው ስራ አለው።
5692	ስሚስ እንደ ነገረው ጽላቶቹ የተቀረጹበት ቋንቋ «ተሐድሶ ግብጽኛ» እንደ ነበር አለ።
5693	የዚህ ወለድ መንስዔ ደንበኛ ያስቀመጠውን ገንዘብ ባንኮች ለሌላ ደንበኛ በማበደር ወለድ ስለሚያገኙበት ነው።
5694	ንጉሱ ፍጽም ስልጣን ስላለው የስልጣናቸው ዋስትና የንጉሱ መልካም ፈቃድ ነበር።
5695	ከዚህ በኋላ ሌሎቹም አገሮች የየራሳቸውን ገንዘብ ከአሜሪካን ዶላር አንጻር መተርጎም አቆሙ።
5696	ከዚህ በፊት በደቡብ አሜሪካ የተዘጋጁትን ዋንጫዎች እንዳለ የወሰዱት የደቡብ አሜሪካ ቡድኖች ናቸው።
5697	የሠው ልጆች ለሺዎች አመታት ለመዋቢያነት ሲያመርቷቸው እና ሲጠቀምባቸው ቆይተዋል።
5698	አሁን ደግሞ ንግሥት በደህና እንዲቀበሉት።
5699	እንደ ታሪክ አጥኝው ሃሮልድ ማርከስአስተያየት የዳግማዊ አጼ ምንሊክ ግዛት በቴዎድሮስ የተጠነሰሰውና በአጼ ዮሓንስ የታደሰውን የማዕከላዊ ግዛትን ሃሳብ ድል ያበሰረ ነበር።
5700	ሁሉም ነገር ተመልሶ ይመጣል።
5701	ይህን አገር የያዘው ከጠላቶቹ « የያሚና ልጆች » ( አካድኛ ፦ በን-ያሚና) ነበር።
5702	ከዚህ በላይ የግሪክ አልፋቤት «ቤታ.
5703	ከዚህ በላይ የኩሻን መንግሥት (እስኩቴስ) ቅድማያት 'ኩሽ-ታና' በአፈ ታሪክ አጠቁመዋል።
5704	እንደ ሌሎቹ ሮማንስ ቋንቋዎች ፣ የፈረንሳይኛ አመጣጥ ከሮማይስጥ ነበር።
5705	ተዘራ ኃይለ ሚካኤል በ፲፱፻፴ ዓ.ም. በሸዋ ክፍለ ሀገር በየረርና ከረዮ አውራጃ ደብረ ዘይት ከተማ ልዩ ስሙ ሆራ በተባለው ሥፍራ ተወለደ።
5706	ከዚያ ኤሪዱ ወደቀና ነጉስነቱ ወደ ባድ-ቲቢራ ተወሰደ።
5707	አዲስ አመት አካባቢ የጥቅምት ወር ሲገባ በጣም ታዋቂ እና ብዙ የተዘፈነለት የጦሳ ተራራ በቢጫ (አደይ) አበባ ተሸፍኖ ማየት ምን ያህል ለበአል ድምቀት የመንፈስ እርካታ እንደሚሰጥ መግለጽ ያዳግታል።
5708	እቴጌ መነን አስፋው የቀዳማዊ ዓፄ ኃይለ ሥላሴ ባለቤት ነበሩ።
5709	በሌላ ጥናት ዘንድ፣ የብርብራ ፍሬ ለጥፍ በቅቤ ለሙጃሌ ይለጠፋል።
5710	ግድም ጀምሮ ሲታወቅ የጉቲዩም ዋና ከተማ ነበረ።
5711	ከዚህ በኋላ ኤርትራ የጣሊያን ቅኝ መሆኗ አበቃላት።
5712	ይሄን ስንል ማግለል የለብንም ብሎ መስበክ ወይም መናገር ብቻ ሳይሆን በዕለት ዕለት ኑሮአችን ላይ በተግባር ማዋል እንዳለብን መረዳት በጣም ጠቃሚ ነው።
5713	ከዚያ በኋላ ግብሩን የከፈለው ሰው ርስቱን ይይዛል፣ የቀድሞውም ባለ ርስት ምንም ይግባኝ አያነሣም።
5714	ንገስ ቢሉት ሳልዋጋ አልነግስ አለ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
5715	ከዚህ ይልቅ ከነዳጅ የሚገኘው ገቢ ለዝቅተኛው መደብ እንዲደርስ በማድረግ ለሶስት ጊዜ እንደተመረጡት የኢኳዶር ፕሬዝደንት ራፋኤል ኮሬያ ፤ ከአሜራካ በተቃራኒ በመቆም ለጁልያን አሳንጌ የፖለቲካ ጥገኝነት እንደሰጡት ኤቮ ሞራሌስ እውነተኛ መሪ እንደሆኑ የቬንዙዌላ ህዝብ ተቀብሎአቸዋል ይላሉ።
5716	ግሪክ ውስጥ ናይደስ እምትባል ቦታ የተወለደው አጋርታከስ በኋላ ወደ አሌክሳንድሪያ ሄዶ ግብጽ ውስጥ እንደኖረ ታሪኩ ይገልጻል።
5717	ሆኖም የዚህ ትርጉሙ ምናልባት ሽሮ እንደሚነገርለት ብዙ ፕሮቲን የለውም ነው።
5718	በዚህ ዘመን የሐር፣ ሰንደል፣ ፈረስ ፣ ጥጥ ፣ ብር ፣ ሉል (ዕንቁ)ና ቅመም ንግድ ማዕከል ነበረ።
5719	እኒህ ፎቆች ከሌሎቹ ህንጻዎች ለየት ባለ መልኩ ሳይፈርሱ ብዙ ዘመን አሳልፈዋል።
5720	የጥሪ ዘፈን አንስት ይስባልና እጅግ ከፍ ይላል።
5721	ደብረ ፀሐይ ቍስቋም ከጎንደር ከተማ በስተ ስሜን ምዕራብ ወጣ ብሎ በሚገኘው ደብረ ፀሐይ የተባለ ተራራ ላይ የተሰራ የቤተክርስቲያንና ቤተመንግስት ግቢ ነው።
5722	አርሶ መኖር የሚችል ማንኛውም ዜጋም እስከ አስር ሄክታር የሚደርስ መሬት እንደሚሰጠውም ታወጀ።
5723	ከዚህ ቀድሞ በኋሥያ የነገሠው ዧንሡ የጉን ቅድመ-አያት መሆኑ ይባላል።
5724	በህረ ነጋሽ ይስሃቅ የተዝካረ ቃልን ታናሽ ወንድም ማርቆስን ንጉስ ነው በማለት እንደገና አመጸ።
5725	ከዚህ በኋላ በባህሩ ስትዘምት አውሎ ነፋስ ተነሥቶ ሳሞትራቄ በተባለ ደሴት ላይ ጣላት፣ እዚህም ለአረመኔ ጣኦታቷ ቤተ መቅደስ መሠረተች።
5726	ከዚያ ሁለቱ ቱቦወች በጣውላው ቀዳዳ ውስጥ ይገባሉ።
5727	ከዚያ በኋላ ከኤብላ ያመጸውን ከተማ አርሚን መቱ።
5728	በላዩ ያለው ምልክት መኰትኰቻ የያዘ አውሬ፣ ተኋን ወይም ወፍ አይነት ነው።
5729	መቸና ልደታ ማርያም ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ከአለት የተፈለፈ ቤተ ክርስቲያን ነው።
5730	አንድ አንድ ንሴቶች የራሳቸው የሆነ መጠሪያ አላቸው።
5731	ከጠጅ ወዲያ አስካሪ ከባለቤት ወዲያ መስካሪ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
5732	በዚህ ስራዋ ቀደምት በጎንደር ከትማ ስልጣን የነበራቸው ባላባቶች በጣም ጠሏት።
5733	የዚህ አመጽ ቀስቃሽ መልዕክት ደርግ የአረቦች ሴራ ነው የሚል ነበር።
5734	ዐምደ ጽዮን ይፋትን ከደመሰሰ በኋል በጀበልና ወርጂ አርብቶ አደሮች ተቃጥቶበት የነበረውን ጥቃት ድል በማድረግ እንዲሁም የክርስቲያን ክፍሎች፣ ተጉለት ፣ ዝጋ ና መንዝ አመጾችን በማጥፋት ሃቃዲንን በማሰር ከስልጣን አስወገደው ።
5735	ይሁን እንጂ ብዙዎቹ የመጽሐፍ ቅዱስ ትርጉሞች ይሖዋ የሚለውን ስም "እግዚአብሔር"፣ "ጌታ" ወይም "ዘላለማዊ" እንደሚሉት ባሉ የማዕረግ ስሞች ተክተውታል።
5736	ሆኖም እኒህ እድሎች ካልተገኙ ዴቢት ስፔሻሊስት የተሰኙ መካሪዎችን ማነጋገር ይቻላል።
5737	በሰው ልጆች ሊገነቡ ስለሚችሉ እንደ ሕንጻዎች፣ ድልድዮች እና መንገዶች እንዲሁም በተፈጥሮ ስለተገኙ መዋቅሮች ያጠናል።
5738	በዚሁ ወርኅ ተራሮች አበቦችን በዛፎች ጫፍ ላይ ተክለው እንደ ሰንደቅ ዓላማ ሲያውለበልቡ ስናይ የሚሰማን ደስታ ከመጠን ያለፈ ነው።
5739	ድረስ ካራን የአሦር መንግሥት መጨረሻ ዋና ከተማ ሆነ።
5740	በለት ትለት ንግግር እንዲሁም በሒሳብ እና በየተፈጥሮ ህግጋት ጥናት ውስጥ ተጠቃሚነት አለው።
5741	ይህም ከተማ በዓለም ከታወቁት ከተሞች እጅግ ጥሩ ሆኖ የተሠራና መሰል የሌለው አያል መቶ ዓመት የቆየ ቤተ መንግሥት መሆኑ ታውቆዋል።
5742	በዚህ ሁኔታ የሽመና ሥራቸውን በአዲስ አበባ የጀመሩ ጋሞዎች ታዋቂ የሆኑት ከ፲፰፻፺፰ ዓ.ም. እስከ በ፲፱፻ ዓ/ም.
5743	በዚህ ወቅት ዘመናዊ ከነበሩት ሃሣቦች መሃል፦
5744	ሥሮቹ ቁርጥ አድርጎ የሚስብና ያንገት ነቀርሳ (ስክሮፉላ) ለማከም የሚችል ጥንተ ንጥር ሊኖራቸው ይቻላል።
5745	አጅዋ ቴምር በመዲና የሚበቅል የተምር አይነት ሲሆን በአንድ ሃዲስ ይጠቀሳል።
5746	ከዚህ በኋላ በአካድ መንግሥት ዘመን፣ ሉሉቡም ከታላቁ ሳርጐን ተገዥ አገሮች መካከል አንድ ሆኖ ይታያል።
5747	ለዚህ እንደ ማስረጃ በሲኪሊያ የተገኙ ክሮኒያ የተባሉትን ኮረብታዎች ይጠቅሳል።
5748	ያባት ሞቱን አይወዱ ረድኤቱን አይሰዱ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
5749	እኒህ ወገን ዑደቶች የአቅጣጫ ቁጥርን በመጠቀም በእጅ ስሌት ሊሰሉና ሊተነተኑ ይችላሉ።
5750	በዚህ ወቅት ወንዶቹ ቡችላዎች ምልክት ማድረግና ሽንት ማሽተት ይጀምራሉ።
5751	የኩል መኳያ ሠሌዶች የሚታወቁ በተለይ ከናርመር ዘመንና ከናርመር ጥቂት አስቀድሞ በሆነው ዘመን ብቻ ነው («ቅድመ-ሥርወ መንግስት»፣ በንጉሥ ጊንጥ ዘመን ያህል ነው) ።
5752	የውጭ ቋንቋ አጠራር በአቡጊዳ ጽሕፈት ለመግለጽ፣ ብዙ ጊዜ ይህ ድምጽ በ« ሰ » ወይም በ« ዘ » (ከነመስመሩ) ይወከላል።
5753	ይኼም የኩባ ሚሳይል ክራይስስ በመባል የተጠራውን አደገኛ መፋጠጥ ያስከተለ ሂደት ነው።
5754	ከዚያ በኋላ ዚውስና ወንድሞቹ በቲታኖች ላይ በአመጽ ተነሡ።
5755	አንድ ሾጣጣ ቁንጮው በጠፍጣፋ ከተቆረጠ ቁና እንለዋለን።
5756	ከዚያ በፊት ሳሰክስ የጎረቤቱ የዌሰክስ ግዛት ሆኖ ነበር።
5757	ከኒህ ንጉስ በሁዋላ የተነሳው አጼወደም አራድ የአንድ አመት ንጉስነትን ሙከራ አስቁሟል።
5758	በዚህ ሀረም በሁለት ድንጋዮች የኸንጀር ፩ኛው ዓመትና የ፭ኛው ዓመት ዘመነ መንግሥት ተመዘገበ።
5759	ሆኖም ዓለም አቀፉን ሽብርተኛ ለመታገል በሚል ሽንገላ ሱማሌን በመውረሩ ምክንያት በጆርጅ ቡሽ የምትመራ አሜሪካ ቀንደኛና ዋነኛ የኢህአዴግ ደጋፊ ሆና ቀርታለች።
5760	ጅቡቲ በይፋ የጅቡቲ ሪፐብሊክ በአፍሪካ ቀንድ የምትገኝ ሀገር ናት።
5761	ቆርኪ ደግሞ የመጠጥ ጠርሙሶች የቆርቆሮ መክደኛ ነው።
5762	ዛልፓ ወይም ዛልፑዋ በትንታዊ አናቶሊያ በጥቁር ባሕር ጠረፍ ላይ የተገኘ ከተማ-አገር ነበረ።
5763	ሸሚዝ ሸሚዝ በብዛት በወንዶች የሚለበስ የወገብ በላይ ቀላል ልብስ ነው።
5764	በዚህ ሁኔታ ትልቁን ሽክርክር በመጠቀም ከፍተኛ ቶርክ ወይም ጉልበት በትንሽየ ጉልበት መፍጠር ስንችል (ይሄ እንግዲህ ውሃ ለመቅዳትና ከባድ ነገሮችን ለማንቀሳቀስ ይጠቅመናል)፣ በሌላ ጎኑ ደግሞ ምሶሶውን በመጠቀም በአንስተኛ እንቅስቃሴ (ከፍተና ጉልበት)፣ ብዙ እንቅስቃሴን ከትልቁ ሽክርክር እናገኛለን (ምሳሌ፡ የብስክሌት ፔዳል)።
5765	አንድ ሰውማ እንዴት አደራችሁ አይባልም አንተን ከአህያህ ጋር አንድ አድርገው በመቁጠር ነው እንዴት አደራችሁ ያሏችሁ ብለው የሰውየውን መሸነፍ እና አህያ መባል አበሰሩለት አሉ።
5766	ገዳዩ ባልሽ የሞተው ወንድምሽ በአማርኛ ፈሊጣዊ አነጋገር የሆነ ዘይቤ ነው።
5767	ከዚያ በላይ ህንጻው የጣሪያና የግድግዳ መፍረስ አጋጥሞት በአሁኑ ዘመን ከሞላ ጎደል የመፈራረስ መልክ ይዞ ይገኛል።
5768	በዚህ ክፍል መጨረሻ ዞራስተር ያወከውን ወደታች የሚጎትተውን መንፈስ ሲያሸንፍ እናነባለን።
5769	በሌላ ጎን፣ በደቡብ የተወሰዱ መሬቶችን ለማስመለስ ምንም አይነት ዘመቻ በዚህ ዘመን አልተካሄደም።
5770	አንድ አንድ ዘመናዊ ፈላስፎች ተረችነት ለሳይንሳዊ እውቀት መሰረት መሆኑን ይክዳሉ።
5771	በዚሁ ዕለት የአገር መከላከያ ሚኒስቴር የኢትዮጵያ የሠራተኞች ማኅበር ሸንጎን ህገ-ወጥ አድማውን ካላቆመ ማኅበሩ እራሱ የህገ-ወጥ ማኅበር ተብሎ እንደሚዘጋ ማስጠንቀቂያ ሰጠ።
5772	ይሄም ሁኔታ ለሽከታ ዓላማቸው እንቅፋት ሳይሆንባቸው አልቀረም።
5773	ግዙፍ የጋዝ ክምችት እንደሆነ ይታመናል።
5774	ወይም ደግሞ እውነት ለመናገር ከወሰንክ፣ ላንድ ጊዜ ብቻና ላንተ ብቻ ሳይሆን ለሁሉ ሰው በሁሉ ቦታ እውነት እንዲናገሩ ፈቃድህ ነው ማለት ነው።
5775	በዚህ ጉዳይ የተነሳ የሴኔጋል ፕሬዚደንት አብዱ ዲዩፍ ኮጆን “ነገር አማሳይ/በጥባጭ” ብለዋቸዋል።
5776	ዋርካ ወይም ሳይበር ኢትዮጵያ በምዕራቡና በዓለም ዙሪያ ለሚኖረው ኢትዮጵያዊያን ሕብረተሰብ በማህበራዊ፣ በኢኮኖሚያዊ ወይም የዕለት ከዕለት ኑሮ ስለ ፖለቲካ ወይም ስለ ባሕል እና ስነ-ጽሑፍ፣ ስነ-ጥበብ፣ ኪነ-ጥበብ፣ ፍቅር፣ ሃይማኖት እንዲሁም ወቅታዊ ጉዳዮችን ሊያወያዩ የሚችሉ በጣም ጠቃሚ መድረኮች ስላሉት መፍትሔ ያጡለትን ጉዳዮች በውይይት መፍትሔ እንደዳስገኘለት ከተጠቃሚዎች የተገኘ መረጃ ያረጋግጣል።
5777	ከዚህ በላይ የሥላሴ ትምህርት የሚቀበሉት አብያተ ክርስትያናት ፪ ቆሮንቶስ ፲፫፡፲፬ እና ፩ ቆሮንቶስ ፲፪፡፬-፮ ሲያመለከቱ፣ ይህ እምነት ከመጀመርያ ደቀ መዛሙርት ጀምሮ እንደ ተመሠረተ ለማስረዳት ይጣራሉ።
5778	ከዚህ በታች እነዚህ መንገዶች ተጠቅሰዋል።
5779	እንደ ሌሎች ኩሺቲክ ቋንቋዎች ተናጋሪዎች፣ ከጥንት ጀምሮ ትውልዳቸው ከጥንታዊው ኩሽ መንግሥት ጋር ግንኙነት አለው።
5780	ምጣኔ ሀብቱ በተለይ በቱሪስም ይመሰረታል፤ ቱሪስቶቹ ወይም በአየር ከቱርክ አገር፣ ወይም በመርከብ ይገባሉ።
5781	ድምፂ ወያነ ትግራይ በኢትዮጵያ ፣ ትግራይ ክልል ፣ መቀሌ ከተማ ውስጥ የሚገኝ ሬድዮ ጣቢያ ነው ።
5782	በብዙ አገር ለምሳሌ በኢትዮጵያ ፣ ኢንግላንድ ፣ ፈረንሳይ ፣ ሆላንድና ስካንዲናቪያ ውስጥ፣ ለሰብለ ገበያ ይታደጋል።
5783	ትዝታ በኩኩ ሰብስቤ በ፲፱፻፺፰ ዓ.ም. የወጣ የሙዚቃ አልበም ነው።
5784	ግድም አባቱ ሥያንግ በአመጸኞቹ ሃን ዥዎና ልጁ ጅያው ተገደለ፤ ንግሥቷ ሚን እርጉዝ ሆና አመለጠችና በሚከተለው ዓመት በስደት ሻውካንግን ወለደች።
5785	ሐቡር ወንዝ በሰሜን መስጴጦምያ ወደ ኤፍራጥስ ወንዝ የሚፈስ ወንዝ ነው።
5786	በስመ ሞክሼ ቋንቋው እየተበላሸ ነው።
5787	ሌሎች እንደ ሁሉንም በተግባራት ስያሜ (አንዳንዶቹን ባለ ባዶ መልስ በማለት) ለዩነትን አያደርጉም።
5788	እኚህ ንጉሠ ነገሥት በኢትዮጵያ ዙፋን ላይ ከ ፲፬፻፸ ዓ/ም እስከ ሞቱበት ዘመን ፲፬፻፹፮ ዓ/ም ድረስ ነግሠዋል።
5789	በዚህ ዘመን ዘላኖች ኪሜራውያን ሕዝብ ብዙ ከተሞች በልድያ ዘረፏቸው።
5790	ሃይሉ ሻውል የሚመራ የኢትዮጵያ ህዝብ ፓርቲ ነው።
5791	ርብቃ ርብቃ ሰለሞን የኢትዮጵያ ታዋቂ ዘፋኝ ስትሆን ብዙ ዘመናዊ የሙዚቃ ስራወችን በማቅረብ ትታወቃለች።
5792	ገደማ ሻንግ ሥያንግ የተባለውን ተቋም እንደ መሠረተ ተዘግቧል።
5793	አስያ ኢብን መህዙም በኣኢስላም ታሪክ ዉስጥ የተረገመዉ የፊርአዉን ሚስት በመባል ትታወቃለች ጠንካራ እና ተራ ያልነበረች አቋመ ፅኑ በመሆንዋ ዘመን ተሻግሮ ዘመን በመጣ ቁጥር የምእመናን ምሳሌ እየተባለች የመጨረሻዉ እና የኣልላህ ቃል በሆነዉ ቁራን ስትወሳ ኑራለች።
5794	ይህን ሃሳብ በጽሁፍ ባቀረበበት ወቅት ፍሮይድ ላይ ከፍተኛ ተቃውሞ ደርሷል ምክንያቱም ብዙ ሰወች እራሳቸው የማያውቁትና የማይቆጣጠሩት ክፍል አዕምሮአቸው ውስጥ እንዳለ ለመቀበል ስላቃታቸው ነበር።
5795	በዚያ የቆሙ ግሪኮች መንግሥታት በኋላ ቡዲስት ሆኑና የሄራክሌስ ምስል መሥራት ወደ ቡዲስት ሃይማኖት አስገቡ፤ ቅርጹም ለጎታማ ቡዳ ዘበኛ ቫጅራፓኒ ተጠቀመ።
5796	ሁሉም ነገር አብቅቶ የማይቀረው ፍፃሜ ሲቀርብ ራሳቸውን በክብር ያጠፉት በዚሁ በቅደላ አምባ ነው፡፡ የመቅደላ አምባ ከአጼ ቴዎድሮስ ሞት በኋላም እስረኞች የሚታገቱበት ሥፍራ መሆኑ አልቀረም።
5797	እንደ ፕላቶ ዘገባ፣ የሶቅራጠስ እናት ፌናርት የተሰኘች አዋላጅ ነበረች።
5798	በዚህ ሁኔታ ከጨረቃ በመፈንጠር ከላይ ከኮሊንስ ጋር በትዕዛዝ ማዕከሉ ተገናኙ።
5799	የዚህ ጉዳይ በንዲህ ከተጠናቀቀ በኋላ፣ ባለ ድሉ ሱሰኒዮስ፣ ወደ ትግራይ በሊማሊሞገደል እና ዋልድባ አድርጎ አቀና።
5800	የኮባ ተክል በሁሉም የኢትዮጵያ አካባቢ ይኑር እንጂ በአሁኑ ወቅት ለምግብነት የሚያገለግለው በደቡባዊ ምዕራብ የአገሪቱ ክፍል ነው።
5801	ከሁሉ ታዋቂ የሆነው አክሮፖሊስ በአቴና ግሪክ የሚገኝ ጥንታዊ ፍርስራሽ ነው።
5802	ኣሁን ሁሉም ቀለሞች ዲጂታይዝድ ስለሆኑ የዱሮ ችግሮችም መፍትሔ ኣግኝተዋል።
5803	ሬጂና ካልቾ በሬጂዮ ካላብሪያ፣ ኢጣልያ የሚገኝ እግር ኳስ ክለብ ነው።
5804	በሌላ በኩል ሁሠርል በደንበኛና ደንበኛ ያልሆነ አቀራረብ ባላቸው የነገር አቀርቦት ላይ ጽፏል።
5805	ሥሩም እንደ ቶኒክ፣ ለአባላዘር በሽቶች እንደሚረዳ ተብሏል።
5806	በዚህ ወቅት ሽፍቶች በመገንጠል ደጋፊዎች ላይ ከፍተኛ ጥቃት አደረሱ።
5807	በዚህ ዘመን ግብፅን ያስተዳድር የነበር፣ ስሙ በብሉይ ኪዳን ያልተጠቀሰው የግብፅ ፈርዖን፣ የእስራኤል ልጆች ከውጭ የግብፅ ጠላቶች አግዘው ሊወጉን ይችሉ ይሆናል በሚል ፍራቻ ማናቸው የእስራኤል ወገን የሆኑ ወንድ ልጆች በተወለዱ ጊዜ እንዲገደሉ አዘዘ።
5808	ከዚህ በኋላ አራፕኻ የሑራውያን መንግሥት ሆነ።
5809	ጡቡም እንደ ድንጋይ ሆነላቸው፤ የምድርም ዝፍት እንደ ጭቃ ሆነችላቸው።
5810	ሚካያ ግጥም መድረስ የጀመረችው በሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት እያለች ነበረ።
5811	ውስጡ ክፍት ስለሆነ ከጄኔሬተሩ የሚመጡት ሽቦዎች በውስጡ ያልፋሉ።
5812	አዎዎ አባባ ተስፋዬ ሸንተረሩን አቋርጠው ዳገቱን ወጥተው ቁልቁለቱን ወርደው በጓሮ በኩል ከተፍ ሲሉ እናንተ ደሞ ቆማችኋል አይደል?
5813	ብዛት ችግር የሆነው መርገጫዎች ስለኣነሱ ስለሆነ የምሁራን ዓላማ ለችግሮቹ መፍትሔ መፍጠር እንጂ ለጊዜያዊ ችግርና መርገጫዎች ሲባል ፊደል መቀነስ መፍትሔ ኣይደለም።
5814	ኢትዮ ሬይን ሜከርስ ሃገራችንን አረንጓዴ ለማልበስ የተቋቋመ ቡድን ነው።
5815	ፍሬው እንደ ሃብሃብ ስለሚጣፈት ይወደዳል።
5816	እነሆ ሁሉን ማድረግ የሚቻለውና የለመኑትም የማይነሣ አምላክ የሕንፃውን ሥራ ተፈጽሞ ለማየት አበቃን።
5817	በርሱ ሐሳብ ሁሉንም ኢትዮጵያዊ ለማመጣጠን የሚወስዳቸውን እርምጃዎች የሚቃወሙት የሸዋ መኳንንት ብቻ ነበሩ።
5818	ጡቡም እንደ ድንጋይ ሆነላቸው፤ የሚመርጉበት ጭቃውም ከባሕር በሰናዖር አገርም ከውኃዎች ምንጭ የሚወጣ የባሕር አረፋን ሆነላቸው።
5819	ትንሽ ቆይቶ ፈሳቸው ይመጣባቸውና ቀስ ብለው ያለ ድምጽ ሊፈሱ አስበው ቂጣቸውን በጃቸው ከፍተው ቢለቁት ጠርር ብሎ ያሳፍራቸዋል።
5820	ይሄኔ ይህች ድብዳብ እንድተኛባት መቼ ትበቃኛለች ይሏታል።
5821	ይህች ባቄላ ካደረች አትቆረጠምም የአማርኛ ምሳሌ ነው።
5822	አሁን ያለው ለሰላም ለዲሞክራሲ፣ ለመልካም አስተዳደር የቆመ አስተዳደር ነው ቢባልም ከላይ የወጣው መመሪያ ትክክል ሆኖ ሳለ ከታች ግን ይሸራረፋል፡፡ ከታች ያየሽ እንደሆን መመሪያዎች፣ ህገ መንግሥቱ፣ ሌሎች ነገሮች እየተሸራረፉ ይገኛሉ፡፡ ተቆጣጥሮ ለማስተካከል ጥብቅ ክትትል ያስፈልጋል፡፡
5823	ግድም ድረስ ግሪኮች አስተዳደሩት።
5824	ግድም ጀምሮ የተገኘ የብሪቶናውያን ( ኬልቲክ ) ነገድ ነበሩ።
5825	በዚሁ ፈንታ ሕልሙን ከናቡከደነጾር ጀምሮ ወደፊት የእግዚአብሐር ዘላለማዊ መንግሥት እስከምትቆም ድረስ ስለ ባቢሎንና በባቢሎን መንገድ ስለሚከተሉት መንግሥታት አደረጃጀት የሚነካ ሕልም ይቆጥሩታል።
5826	ብላታ አየለ የሹመት ደብዳቤያቸውን ለንጉሥ ጆርጅ ስድስተኛ መስከረም ፯ ቀን ፲፱፻፴፭ ዓ/ም አቅርበዋል።
5827	ከዚህ በኋላ አብዮት ወደየከተማውና ወደየክፍላገር ቶሎ ተስፋፋና በአዲስ ሪፐብሊክ ተባበሩ።
5828	እንደ ሌሎች የግብረ- ስጋ (ኤስቲዲ) በሽታዎች ውርዴም ከግብረ-ስጋ ፈጽሞ በመገለል፣ ወይም ሕመሙ ከሌለበት ሰው ብቻ ግብረ-ስጋን በመፈጸም ለመከላከል ይቻላል።
5829	የማሪ ንጉሥ ኢብሉል-ኢል ግን በተወዳዳሪው በኤብላ ላይ ጦርነት እየሠራ ከኤብላ አንዳንድ መንደሮች ያዘ።
5830	ጽሑፉ እራሱ በእሽቢ-ኤራ ዘመን ስለ ተቀረጸ ከዚያ በኋላ መረጃ የለውም።
5831	የማሪ ንጉሥ ኢብሉል-ኢል ከኤብላ ብዙ መሬት በጦርነት ይዞ ነበር።
5832	የቤት መነሻ ከቅድመ-ሴማዊ ጽሕፈት እንደ ሆነ ይታስባል።
5833	በኋላ ዘመን ሕንዳዊ-አውሮፓዊ ቋንቋ የተናገረ ሕዝብ ከካነሽ ተነሣ፣ ቋንቋቸውንም «ነሺሊ» (የካነሽ ቋንቋ) ይሉት ነበር።
5834	በሌላ በኩል ስማቸውን “ሀዲስ" እንጂ “ሃዲስ” ኣለማለታቸውና “ኸ” ኣራተኛ የ“ሀ” ሞክሼያቸው መሆኑን ስለኣልጠቀሱም የተቸገሩበት ይመስላል።
5835	ከሥነ ቅርስ የታወቀው «አሃ» ወይም «ሆር-አሃ» የተባለው ሁለተኛው ፈርዖን እና ይህ ቴቲ አንድ መሆኑ ይታመናል።
5836	ከዚህ በላይ የከነዓን «ዋው» የግሪክ አልፋቤት «ዲጋማ» («ዋው») ( ) አባት ሆነ፤ የ«ው» ድምጽ ግን ቀድሞ ከቋንቋው ጠፍቶ ዲጋማ እንደ ቁጥር ብቻ ጠቀመ።
5837	ግድም ኦሳጉ ወንድሙን «ኦሳዳል» የ«ሞልጎሊ» ንጉሥ ሆኖ ሾመው፤ ይህ የሞንጎላውያን ወላጅ ይባላል።
5838	ዘጠኝ የውሀ መትረየስ (ከባድ ፤ በከብት የሚጫን ቁጥር የለለው ቀላል መትረየስ ጥይትና ጠመንጃ ለማንሳት እስኪያቅተን እና አስራ ሁለት ባንዲራዎች ማረክን።
5839	ለጊዜ ለኩሽ ነገሥታት (ከቀይ ባሕር ማዶ) ተገዙ።
5840	ዚውስ ልጁን ለሄርሜስ (ወይም ለሌሎች) ጥብቅና ሰጠውና በሥውር በኒሳ ታደገ።
5841	አየር ዠበቡ በስምንት ሺ ጫማ ከፍታ ላይ ከተራራ ጋር ተጋጭቶ አምስቱም ሰዎች ሕይወታቸው አልፎ ተግኝቷል።
5842	የዚህ ወንዝ መታወቂያ ፖ ወንዝ በጣልያን አገር መሆኑ ባብዘኛው ይታመን ነበር።
5843	እዚህ ማለት በአሜሪካ ፣ በሜዲቴራኔያን አገሮች፣ በሮማንያ ፣ በደቡብ አፍሪካ ፣ በቻይና፣ በአውስትራልያም ይከትታል።
5844	በዘጌ እንደ ተዘገበ፦ ለ«ቡላድ»፦ የፍሬ ዱቄት በማር ፩ ሳምንት ተቡኮ ይበላል።
5845	ፓውል ሄንዝ እንደጻፈ ግን "ምን አልባትም የተዋቀረ መንግስት እና አንስተኛ አስተዳዳሪወች ቢኖራቸው፣ ንጉሱ ያሰቡትን ለውጥና ተሃድሶ ማድረግ ይችሉ ነበር"።
5846	ከዚህ በኋላ በዝርዝሩ ስሙ «ያርዑ» ተብሎ ሚስቱ «ታናዓብ» (የዖቤድ ( ኤቦር ) ልጅ ትባላለች።
5847	ሌሎች ግሪክ ጸሓፊዎች ግን (ፕሊኒ፣ ሄካታይዎስ ወዘተ.) ሓሊዞናውያን በትንሹ እስያ ውስጥ ለትሮአስ ቅርብ በሆነ ክፍል እንደ ኖሩ ይላሉ።
5848	በዚህ ዕለት ግምታቸው ሰባ ሺ ብር የሆነ የፋርስ ምንጣፎች በያይነቱ፤ ወርቀ ዘቦ እና ሙካሽ ሥራ ልብሰ ተክህኖ ለ፯ቱ ልዑካን የ ፫ ጊዜ ቅያሪ ሲሰጥ፤ ልዩ ልዩ ንውያተ ቅድስታም እንዲሁ ተሰጥተዋል።
5849	ከዚህ በላይ በየአገሩ ብዙ ልዩ ልዩ ሃይማኖታዊ አቆጣጠሮች አሉ።
5850	ጠፈር ውስጥ የሚገኘው ኅዋ ሙሉ ለሙሉ ኦና አይደለም ምክንያቱም አልፎ አልፎ ጥቃቅን የቁስ አካላት ይገኝበታልና።
5851	ከዚያ አለቃ ከኋላቸው ኩስ ኩስ እያሉ ሲመልሱላቸው!
5852	ከዚህ በኋላ ከእመቤቷ ጋር ስለ ነበረው መቀያየም ሀጋርና እስማይል ሸሽተው የእስማይል ልጆች በፋራን ምድረ በዳ ሠፈሩ።
5853	በሌላ ጎን፣ ጦርነቶች ብዙ ደም ከማፋሰስ ይልቅ፣ ለአንድ ትንሽ አላማ ብቻ መካሄድ እንዳለበት ያስገነዝባል።
5854	ከዚህ በኋላ ዳርዳኑስ ወደ ደብረ ኢዳ በትንሹ እስያ ሔደ፤ በዚያ ንጉሡ ቴውኬር ሰላምታ ሰጥቶት ሴት ልጁን ባቴያን በትዳር ሰጠው።
5855	ደቡብ ታራዋ የኪሪባስ ዋና ከተማ ነው።
5856	አሥር የብር መሐለቆች ዋጋ እንደ አንድ የወርቅ መሐለቅ ነው።
5857	በላይ ዘለቀ ከማርቆስ ወደ ቢቸና ሲጉዋዝ አንዱ መጥቶ "ቤቴ ተቃጠለ "ገንዘብ ሲሰጠው ;ሌላው መጥቶ "ከብቴ ተዘረፈ " ሲል ገንዘብ ሲሰጠው እንዲህ ሲል ገና ቢቸና ሳይገባ አስራ ሁለት ሺ ብሩ አለቀ።
5858	ከነሱ በኋላ የተሰራው ሁሉ እነሱ በጣሉት መሠረት ላይ የተገነባው ነው” ሲል የቀደሙትን ፈላስፎች ሚና ያረጋግጣል።
5859	ይህን ልብስ የሚሰራው ሰው ሸማኔ ይባላል።
5860	ሰውን ሲወዱ ከነንፍጡ እና ልጋጉ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
5861	ለምን ያለው ስልቻውን ጫን ያለው ኮርቻውን አያጣም የአማርኛ ምሳሌ ነው።
5862	ለምን ያለው ስልቻውን ጫን ያለው ኮርቻውን የአማርኛ ምሳሌ ነው።
5863	በርሱ ዘመን የፋይጦን ልጅ ሊጉር ሠፈረኞች ከኤሪዳኑስ ( ፖ ወንዝ ) አና ከኢስተር ( ዳኑብ ወንዝ ) መካከል ወዳለው ክፍል አንደ ላከ ይጽፋል።
5864	ከጊዜ በኋላ ባርናባስ ወደ ይሁዳ ተመለሰና ቅሌምንጦስ ደግሞ በተረፈ ለመረዳት እራሱ ወደ ይሁዳ ተጓዘ።
5865	ሁሉም ነገር የተወሰነ ነው የሚል ይመስላል።
5866	ከዚህ በኋላ ሄርኩሌስ ወደ ጣልያን አገር ሄዶ በዚያ ለጊዜ ንጉሥ ሆነ።
5867	የሔሩ ልጆች የተባሉት ግን ከሴትም እንደ ተወለዱ ይመስላል።
5868	ከዚያ በኋላ በምዕራፍ ፳፮ ይስሐቅ ደግሞ በአቢሜሌክ ግዛት ሲኖር ሚስቱ ርብቃ እኅቴ ነች በማለት እንዲህ ያደርጋል።
5869	ከዚህ በላይ የናምሩድ ልጅ ማርዶን በክፋት ከአባቱ እንደበለጠ ይጨምራል።
5870	እንደ የአጼ ሱሰንዮስ ዜና መዋዕል አገላለጽ ደንቀዝ ከተማ ብቻ ሳይሆን የንጉሱ ግዛት መዲና ነበር።
5871	በዚህ ዘመን የነበረው ዶፍ ዝናብ፣ በኢትዮጵያ ከፍታማ ስፍራዎች ቁልቁል መሬቱን እየሸረሸረ አፈሩን እያጠበ፣ኮረቱን እየጠራረገ፣ ቋጥኞችን እየቦረቦረ፣በዘመናት ብዛት የአባይን ወንዝ ከታላቁ የአባይ ሸለቆ ጋር የሚያገናኝ ሸለቆን ፈጠረ።
5872	ከዚህ በኋላ አባታቸው ቤት እያደጉ የአማርኛና የግእዝ ትምህርት አጠናቀዋል።
5873	እኒህ ሁለት እልፍኞች ልብ ሲኮማተር (ሲመታ) የተጣራውን ደም ወደ መላው የሰውነት ክፍል ያስራጫሉ።
5874	ለምን ተክዤ አምላክን ይዤ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
5875	ከዚያ በኋላ ሄርኩሌስ ቀይ ከብቶቹን ወሰደና ሁላቸውን እስከ ግሪክ አገር ድረስ አመጣቸው።
5876	እኒህ ታላቅ አፍሪቃዊ መሪ የአፍሪቃ አንድነት ድርጅትን ከመሠረቱት አንዱ ሲሆኑ፤ በአህጉሩ የመጀመሪያው በፈቃዳቸው የፕሬዚዳንትነት ስልጣናቸውን የለቀቁ ናቸው።
5877	በሳን ማሪኖ በተራራማ ቦታ የሰፈሩት ክርስቲያኖች ስደተኞች ነበሩና።
5878	ከዚህ በኋላ ሳራሲኖች ድል አደረጉትና እስከ ፮፻ ዓመት ቆየ።
5879	የለጥ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተ ክርስቲያን በሰሜን ሸዋ ሀገረ ስብከት፤ በከሰም ወረዳ ውስጥ የሚገኝ ቤተ ክርስቲያን ነው።
5880	ሰኢድ ኢብኑ ኸይሰማህ ቤት ሰበሰባቸው፡፡ ይህ እንግዲህ በኢስላም ታሪክ ውስጥ በይፋ ሰውን ሰብስቦ ማስተማር የተጀመረበት አግባብ ነበር፡፡ ሙስዓብ ተልዕኮውን በዚህኛው ሶስተኛው ስደቱ ላይ ሞላ፡፡ ዓመታት ነጎዱ ፣የአውስና ኸዝረጅ ሓጃጆች(የሀጅ ተጓዦች) የሁለተኛውን የዐቀባ ቃልኪዳን ለመፈፀም ወደ መካ መጡ፡፡
5881	ነመድ እራሱ ከቸነፈር ሞተ።
5882	ጊታር ጊታር በተወጠሩ ክሮች ( ጅማት ) አማካኝነት ድምፅ የሚፈጥር ዘመናዊ የሙዚቃ መሣሪያ ነው።
5883	ግድም አባቱ ሻውካንግ ዓርፎ ዡ ተከተለው፤ ዋና ከተማው በይወን (አሁን ጂይወን ) ቆየ።
5884	ይህም ማለት በሀገሪቱ ፍርድ ቤት ፣ ፓርላማ እና የአስተዳደር ቦታዎች ለመግባቢያነት የሚያገለግል ማለት ነው።
5885	ምንም እንኳ አምክንዮ ከሰው ልጅ ጋር አብሮ የኖረ ቢሆንም፣ የግሪኩ ፈላስፋ አሪስጣጣሊስ ሥነ-አምክንዮን እራሱን እንደቻለ የትምህርት ክፍል እንደከፈተ ይነገርለታል።
5886	ከዚህ በላይ ከመጽሐፍ ቅዱስ ውጭ ስለ መልከ ጼዴቅ የተለያዩ ትምህርቶችና ታሪኮች አሉ።
5887	ከላይ ያለው ሠንጠረዥ ከግራ ወደ ቀኝ ሲጻፉ የነበራቸውን መልክ ያሳያል።
5888	ኤሊስ ፓርክ ስታዲየም ወይም ኮካ ኮላ ፖርክ በጆሃንስበርግ ፣ ደቡብ አፍሪካ የሚገኝ ስታዲየም ነው።
5889	ዛፎች ቢጠፉ ቁጥቋጦች ዛፎች ነን አሉ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
5890	ሌላው የሸዋ ኦርሞዎች ትልቅ ዛፍ ግንድ ላይ ቀይ ጨርቅ በስፊው ጠምጥመው ያስሩ ነበር።
5891	ከዚህ በፊት ተመሳሳይ ታሪክ ስለ ሣራና የግብጽ ፈርዖን አለ።
5892	እንደ ወርቅ አንከብሎ እንደ ሸማ ጠቅሎ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
5893	ያሕል ሲሆኑ ከጥንታዊ ግብጽ ሥነ ቅርስ ታውቀዋል።
5894	ደግሞ የዋና ከተማቸው ማዛካ ስም ከሞሶክ ነው ይላል።
5895	ሁለት ንዑስ ተከታዮች አንድ ላይ እውነት ሊሆኑ ይችላሉ፣ እንዲሁ አንድ ላይ ውሸት ሊሆኑ ይችላሉ።
5896	በዚህ ወቅት የምድያም አለቃ ሱር ነበር፤ የራሱም ሴት ልጅ ከስቢና የእስራኤል ሰው ዘንበሪ አንድላይ በድንኳኑ በፊንሐስ ጦር በሆዳቸው ተገደሉ።
5897	ከዚህ በኋላ ሁለተኛው ጥፋት ውኃ በየዚዲዎቹ ብቻ ደረሰ፤ ከዚህም ኖህ በሌላ መርከብ አምልጦ መርከቡ ከደብረ ስንጃር በላይ በዓለት ተወግቶ ከዚያ በደብረ ጁዲ ተቀመጠች።
5898	በዚህ ስራው ሶቅራጠስ ለሰው ልጅ የተስተካከለ አገር ብሎ ያሰበውን ምናባዊ አለም ገልጿል።
5899	ከማየ አይህ አስቀድሞ ደቂቃ ሴት ከእግዚአብሔር አምጸው ወደ ቃየን ልጆች እንደ ሔዱና እንደ ከለሱ ይላል።
5900	ግድም እርሱ የአካድን ቅሬታ ያዘ።
5901	እኒህ ጎኖች መነባበር ወይም አንዱ ባንዱ ላይ መንሳፈፈ የለባቸውም አለዚያ አራት ማዕዘን አይባሉም።
5902	በዚህ ቡድን በዋንነት ታዋቂ የሆነ ምርጥ ዘፈን «ካሊፎርኒያ ድሪሚንግ» (የካሊፎርኒያ ማለም) መሆኑ ይታወሳል።
5903	በኋላ በኡር መንግሥት ዘመን ትልቅ ከተማ ነበር።
5904	ሌሎቹ ቤቶች የወረዳው ፍርድ ቤት፤ የቤተ ክህነት ጽ/ቤት ፤ የወረዳው የፖሊስ ጽ/ቤት እና የመሳሰሰሉ መንግሥታዊ ቢሮዎችን ይዘዋል።
5905	ከዚያ በላይ የጻፈችው ጽሁፍ ከማየ አይህ አስቀድሞ የነበሩ የቤተሠቧ ስሞች ይታርካል።
5906	ማለት አንድ የተሰጠን አልሲ ዑደት ከዉጭ በሚፈልቅ ቮልቴጅ ለማክነፍ ቢፈለግ የውጭው ኃይል በ ፍሪኮንሲ ነው መርገብገብ ያለበት።
5907	ይህም በማሪ ነገሥታት ሳዑሙ ወይም ኢቱፕ-ኢቫር ዘመናት እንደ ነበር ይታሥባል።
5908	ግድም የሕገ መንግሥት ሀሣብ ለይቶ ዐወቀ።
5909	ዝክረ ነገር በማኅተመ ሥላሴ ወልደ መስቀል ተጽፎ በ፲፱፻፵፪ ዓ.ም. ለህትመት የበቃ መጽሐፍ ነው።
5910	ይህች ከተማ በመሰረተ ልማቱ ረገድ ተረስታ የቆየች ከተማ ናት ማለት ይቻላል።
5911	ይህም በሆዷ የያዘችው ፅንስ ጭምር ሀዘኑን ለመሪው እንዲገልፅለት በሚል እምነት ነው።
5912	በዚህ ህንጻ በስተግራ በኩል ረዥም ግድግዳ ይታያል።
5913	ነገር የፈራ ይቃጠራል አውሬ የፈራ ያጥራል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
5914	በዚህ ዘመን በከነዓን አገር ረኃብ ተነሥቶ ነበርና፤ የሚሸመት እኽል ለመፈለግ የሸጡት ወንድሞቹ ከከነዓን ወደ ግብፅ መጡ።
5915	ከላይ ያለው ጠፍጣፋው ክፍል ንጉሱ ለህዝቡ የሚናገሩበት ነበር፡
5916	አሐዱ ወይም ቢስሚላሂ ብለው ፍርድ የጀመሩት ደግሞ በአጼ ዮሐንስና መምሬ ግርማ በተባሉ ቄስ ነበር ይባላል።
5917	ይሀው ጥረቷ በግፈኞች መዳፍ ውስጥ የሚገኘው መላው ኢትዮጵያዊ ነጻነቱን እስኪጎናጸፍ ድረስ ይቀጥላል።
5918	አዲስ አበባ ኢትዮጵያ ውስጥ ከተማ የአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽን ዋና መሥሪያ ቤት የሚገኝበት የአስተዳደር ዋና ዋና የአፍሪካ ህብረት ነው ነው.
5919	እንደ ርግብ የዋህነት እንደ እባብ ብልህነት የአማርኛ ምሳሌ ነው።
5920	ንዋይ ደበበ በጋሞጎፋ ክፍለ ሀገር በገለብና ሀመርባኮ አውራጃ በሀመር ወረዳ በ፲፱፻፶፫ ዓ.ም. ተወለደ።
5921	ዜሮን በዜሮ ስናካፍል ውጤቱ ስንት እንደሆነ ስለማናውቅ ቀጥታ ውጤቱ በርግጥ ስንት እንደሆነ ማወቅ ይቸገርናል።
5922	በዚህ ሁኔታ የሚገኙት ጋሜት እርስ በርሳቸው በመቀላቀል ዳይፕሎይድ መከሰት እንደሚችሉ ሆነው የተዘጋጁ ናቸው።
5923	ጀምሮ የሮሜ መንግሥት ውስጥ ሲሆን ከተማቸው አርጌንቶማጉስ በዙሪያው ይገኝ ነበር።
5924	የሰው ልጅም በተረፈው ዓለም ላይና በእንስሶች ላይ ላዕላይነትና ገዥነት ተሰጠ።
5925	እታች ያለው ሰንጠረዥ ይሄን ጉዳይ ለማስረዳት ይሞክራል፦
5926	ጋልባ ከኔሮ ይሻለናል የሚል ስሜት ከፈረንሳይና ከስፔን ይልቅ ወደ ጣልያን እራሱ ሲስፋፋ፣ የኔሮን ሥልጣን እየጠፋ፣ በመጨረሻ ኔሮን ራሱን ገደለና ጋልባ ወደ ሮሜ ገሥግሦ ወዲያው ቄሣር ተደረገ።
5927	ከሥነ ቅርስ የታወቀው የኪሽ ንጉሥ ኤንመባራገሲ ኤላምን እንዳሸነፈው ተባለ።
5928	በሲማ ጭየን መዝገቦች ዘንድ የኋንግ ዲ በኲር ሻውሃው መቸም ንጉሥ አልሆነም።
5929	ግንደ በረት በኦሮሚያ ክልል ምዕራብ ሸዋ ዞን የሚገኝ ወረዳ ነው።
5930	ተፈራ ረቂቅ የተፈጥሮ ድምፅ ያለው፣ ረጋ ብሎ የሚያዜም፣ በብዙዎቹ ዘንድ የመወደድን ፍቅር ያተረፈ፣ አንገቱን ደፋ አድርጎ የሚታይ፣ ዝምታ ተፈጥሮው የሆነ ግሩም ድምጻዊ ነው።
5931	ደምሴ ወልዴ በአሥረኛ ደረጃ ሲጨርስ ማሞ ወልዴ ግን አሥራ አምስት ኪሎሜትር ላይ አቋርጦ ከውድድሩ ወጣ።
5932	በዚህ ዘመን ወታደሮች ቀለብ የሚባል ገቢ ከንጉሱ የሚሰፈርላቸው ሲሆን ከዚህ ውጭ ማንም ገበሬውን ያስገደደ ወታደር ከፍተኛ ቅጣት ይቀጣ ነበር።
5933	ይኸው ሰነድ የአረመኔ ንጉሥ አገዛዝ ዘዴ የሚመክር ነው።
5934	በዚህ ዘመን ከሳሞጤስ ይልቅ ጥበበኛ ሰው አልነበረም ብሎ ይጨምራል።
5935	አሰፋ አባተ በሙዚቃው ዓለም ለአጭር ጊዜ እስከቆየበት ጊዜ ድረስ ፶ የሚሆኑ ዜማዎችን ተጫውቷል።
5936	ከዚህ በኋላ የጌርዮን ሦስት ልጆች፣ ሦስቱ « ሎምኒኒ » ለጊዜው የኢቤርያ ገዢዎች ሆኑ።
5937	ሓምሌ ቁልጭ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው።
5938	ራይን ወንዝ በአውሮፓ ውስጥ የሚገኝ ታላቅ ወንዝ ነው።
5939	በፊት ደግሞ የድንጋይ ዘመን እየሆነ ከዚያ ወቅት ጀምሮ የናስ ዘመን ሆነ።
5940	አውሬ አህያ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ አጥቢ እንስሳ ነው።
5941	ከዚያ በኋላ እስላሞች ቡናን በተለይ በጣም ወደዱት።
5942	ፍየል መንታ ትወልድና አንዱ ለወናፍ አንዱ ለመጽሀፍ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
5943	በሥነ ቅርስ ሊቃውንት ዘንድ ኢያሪኮ ከሁሉ አስቀድሞ የተሠፈረው ቦታ ሲሆን በቅደመ-ታሪክ እንደ ተሠራ ይላሉ።
5944	በድሮ ዘመን በሥፍራው ትንሽ መንደር ነበረ።
5945	የስነ ጠፈር ምርምርም በዚህ አንጻር የጠፈር ጊዜ ከመጀመሪያው ታላቁ ፍንዳታ እንደሚሸሽ ሲያስቀምጥ፣ የስነ-ብርሃን ትምህርት ደግሞ የብርሃን ጨረራዊ ሰዓት በአንድ አቅጣጫ እንደሚተምም ያስቀምጣል።
5946	አዲሱ የሥራ አስፈጻሚ ለብዙ ዓመታት በአዲስ አበባ ብቻ ተወስኖ የነበረውን ጽሕፈት በአጭር ጊዜ እንዲስፋፋ አድርጓል።
5947	አበባ ጎመን ኢትዮጵያ ውስጥ ተክልና የሚሰራ የምግብ አይነት ሲሆን፣ የሚሰራበትም የጎመን አይነት ነው።
5948	አዋዜ ጥብስ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚሰራ የምግብ አይነት ሲሆን፣ የሚሰራውም ከበግ ወይም በሬ ስጋ ነው።
5949	ጎረድ ጎረድ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚሰራ የምግብ አይነት ሲሆን፣ የሚሰራውም ከምስር ነው።
5950	በሥነ ቅርስ ከጎጆሰን ዘመን የሚገኙ የነሐስ ጩቤዎች በመጀመርያው ንጉሡ ዳንጉን ዋንገም እንደ ተመሠረተ ይታመናል።
5951	ትልቁ አቃቂ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ከአለት የተፈለፈ ቤተ ክርስቲያን ነው።
5952	ከዚህ በፊት ሄርኩሌስ ልጁን ጋላጤስ በኬልቶች ላይ ሾሞ ነበር።
5953	በፍቼ ወረዳ በተደረገ ጥናት ዘንድ፣ የአበባው ጭማቂ በውሃ ለዓይን ልክፈት ያከማል።
5954	አመድ ማለት ማናቸውም ነገር በእሳት ከተቃጠለ በኋላ የሚቆየው ቅሬታ ነው።
5955	ለሳው ፓውሉ ከኢንተር ሚላን በብድር የሚጫወት ሲሆን የኡራጓይ ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድን አባል ነው።
5956	ንጉስ ገደረ በእርግጥ ደቡብ አረብን መግዛቱን የምያረጋግጥ ማረጋገጫ እስካሁን ባይገኝም የአክሱም ሠራዊት በደቡብ የመን ያደረገው ዘምቻና ቆይታ በወቅቱ በኢትዮጵያና በደቡብ አረብ ግዛቶችና ነገስታት መካከል ጠንካራ ግንኙነት እንደነበር ይረጋግጣሉ።
5957	ይሄው ቀመር በመደበኛ አሃድ ጨረሮች አማካኝነት በቀላሉ እንድህ ይጻፋል፦
5958	ሆኖም የውጭ ጋዜጠኖች ፀሐፌ ትዕዛዝን ‘የኢትዮጵያ አምባ ገነን’ ሲሉ ማንሳታቸው ለንጉሠ ነገሥቱ የሳቸው የዝና ተወዳዳሪ ሆኖ መታየት የፀሐፌ ትዕዛዝን ውድቀት ካስጀመሩት ምክንያቶች አንዱ ነው ተብሉ ይገመታል።
5959	በዚህ አገር በዖጊጌስ ዘመነ መንግሥት «የዖጊጌስ ጎርፍ» በአገሩ ላይ እንደ ደረሰ ይተረካል።
5960	ይህን ሞገድ ባህርዩን በዘዴ በመቀየር (በመከርከም) መልዕክት እንዲያዝል ተደርጎ ይላካል።
5961	ዐደይ ፈነዳ መስከረም ነጋ፣ እንግዲህ ልቤ ባንተ ላይ ይርጋ" ትለዋለች።
5962	ይህም ማለት ከሰለሞን ስርወ መንግስት ጋር የተያያዘ ነው ማለት ነው።
5963	በጊዜ ላይ፣ ከትርጉም እስከ ትርጉም፣ ከቅጂ ወደ ቅጂ፣ ከዘመን እስከ ዘመን፣ አዳዲስ አፈ ታሪኮች ይጨመሩበት ነበር፤ በመጨረሻም ወደ አውሮፓዊ ልሳናት ሲተረጎም ሌሎችም ታሪኮች ተጨመሩበትና በዓለም ዙሪያ የተወደደ አዝናኝ ሥነ ጽሑፍ ሆነ።
5964	ፍየል ወዲህ ቅዝምዝም ወዲያ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
5965	በዚሁ ዕለት የቀድሞው ንጉሠ ነገሥት፣ ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ በ፩መቶ ሚሊዮን ብር የተገመተ ንብረት ለቀድሞ ባለ-ሥሎጣኖቻቸው ሰጥተዋል ተባለ።
5966	ሰዓት ደግሞ በተጨባጭ ቁሶች ተጠቅመን የጊዜን ሂደት የምንልካበት ነው።
5967	በዚህ ዘመን ክርስትና በሮሜ መንግሥት ሕግጋት ተከለከለ።
5968	ማለት እላይ የተሰጠው ጥረዛ በሚመረጥ መንገድ አይቀያየርም።
5969	ግድም አዲስ የኤፓርቲ ሥርወ መንግሥት መሠረተ።
5970	ምንም እንኳ የጸደቀው ግብር መንግስት ካቀረበው በጣም የተለወጠ ቢሆንም፣ በባለርስቱ መደብ አመጽ ማስነሳቱ አልቀረም።
5971	የሀሪ ፖተር መፅሐፎች ሰባት ተከታታይ ትረካዎች ሲሆኑ የሚያጠነጥኑትም በአንድ አስማት የሚማር ልጅ ላይ ነው።
5972	እኒህ ሶስቱ የምዕራቡ አለም ፍልስፍና መስራቾች ተብለው ይታወቃሉ።
5973	ጠረፍ ነዋሪ ሙስሊሞች ጀብሃ በምዕራብ ሙስሊሞች የተሞላና እኛን የረሳ ነው በማለት ለመደገፍ አልፈለጉም።
5974	ከዚሁ በላይ የባቢሎን ግንብ በበርካታ የኮምፒዩተርና የቪዴዮ ጨዋታዎች ውስጥ ይታያል።
5975	ከዚህ ቀጥሎ የአርመን ንጉስ ባርዛኔስን (ይቅርታ የሰጠውን) እና የሜዶን ንጉስ ፋርኖስን (በስቅለት ይሙት በቃ የሰጠውን) ድል በማድረግ የአለም መጀመርያ ንጉሠ ነገስት እንደ ሆነ ተብሏል።
5976	በዚህ ምሳሌ ተመልካች ድግሞ ከመመልከት በላይ በመጫወቻው ውስጥ ይሳተፋል።
5977	ከዚህ በኋላ የአይሁድ ጉባኤ ጴጥሮስንና ሌሎችን ሐዋርያት አስገረፋቸው፣ በኢየሱስ ስም እንዳያስተምሩ ከለከሉዋቸው።
5978	ታላቁ እያሱ አሪንጎን ይወድ እንደነበርና ለዚህ ምክንያቱ የአካባቢው ቀሳውስት ከነበራቸው የታሪክ ፣ ሙዚቃ እና ቅኔ የጠለቀ እውቀት አንጻር እንደነበር ዜና መዋዕላቸው ይዘግባል።
5979	ምንም እንኳ ሳይበስል ሲበላ ቢኮመጥጥም፣ ሲበስል ግን ለዛ ያለው በጣም ያልኮመጠጠ በጣምም ያልጣፈጠ ጣዕም አለው።
5980	ነመድ በሮስ ፍሬቃይን ውግያ የፎሞራውያንን አለቆች ጋንና ሰንጋንን ገደላቸው።
5981	በዚህ ጽላት መሠረት፣ ሉጋል-አኔ-ሙንዱ አገሮቹን ሁሉ በማሸነፉ «የአራቱ ሩቦች ንጉሥ» ሆነ።
5982	ከዚያ በኋላ ኡርዱኩጋ ኢተር-ፒሻን በኢሲን ተከተለው።
5983	ትልቅ ከተማ በባቢሎን ሠራች።
5984	ከኪሽ በላይ በአዳብና በላጋሽ ላይ ሥልጣን እንደ ያዘ ይመስላል፤ በነዚህም ከተሞች ቤተ መቅደሶች እንደ ሠራ ይዘገባል።
5985	አረም ማለት ማንኛውም በአንድ ወጥ የተክል ዝርያ መሃከል በቅሎ የሚገኝ ተክል ነው።
5986	አገው ንጉሴ የተሰኘው የሰሜን መሪ ንጉሱን ለመውጋት እና ዘመናዊ ጦር መሳሪያ በተለዋጭ ለማግኘት እንደሚፈልግ ሲሰማ በፓሪስ ደስታ ሆነ።
5987	በዚህ ትይዩ ሶቅራጠስ አላዋቂ እና ጥበብም የጎደለው መሆኑን እራሱ ስለሚያውቅ በዚህች ምክንያት እርሱ ከሌሎቹ የተሻለ ሆኖ ተገኘ።
5988	፬ተኛ ጥቅም ኣንዳንድ ምሁራን እንደ “ዝሆን”፣ “ኣኣ”፣ “ክኅሎት”፣ “ድድ የመሳሰሉትን የዓማርኛ ቃላት የማያስጽፉ ድረገጾችንና የመሳሰሉትን ለመጻፊያ ከማቅረብ እንዲቆጠቡ ነው።
5989	ሃዘኑ መሪር የሚሆነው ወጣቶች ሲሞቱ ነው።
5990	በዚህ ወቅት ክሪስታቮ ከመሞቱ በፊት ደብረ ዳሞ ላይ ያከማቸውን መሳሪያ አስመጡና የኢትዮጵያዊውንና የፖርቱጋሉን ሃይል አስታጠቁ።
5991	ዳኑብ ወንዝ በአውሮፓ የሚፈስ ታላቅ ወንዝ ነው።
5992	ጣኦት ሠሩ፣ መንግሥት አጸኑ፣ የኖህ ልጆች ምድርን ሁሉ ያካፈላሉ፣ የባቢሎን ግንብ ከወደቀ ቀጥሎ ወደ ርስቶቻቸው ተበተኑ።
5993	አንድ ለናቱ ቴወድሮስ በእናቱ በኩል እህትም ሆነ ወንድም አልነበረውም።
5994	ወይም ነገረ መለኮታዊ ክርክር በራስ መንገሻ ችሎት ) እና በእጅ ፅሑፋቸው የተዘጋጀውና አብዛኛው ማጣቀሻው በግዕዝ የሆነው የአማርኛ መዝገበ ቃላት ወይም የፅንሰ-ሐሣብ መዝገብ ናቸው ።
5995	በዚህ አዲስ የተፈጥሮ ህግጋት ጥናት መሰረት አንድ ቁስ በሚኖርበት ኅዋ አካባቢ የኅዋና ጊዜ ጥምር ጂዖሜትሪ ስለሚታጠፍ የቁስ ግስበት መሰረቱ ከዚህ እጥፋት ይነሳል ይላል።
5996	በዘጌ እንደ ተዘገበ፣ የፍሬው ወይም የቅጠል ዱቄት በማር ወይም በውሃ ለቁርባ ለማከም ይጠጣል።
5997	ይሄኔ ቆመው ተናደዱና እንዲህ የሚል መፈክር አሰሙ ይባላል ።
5998	ትንሽ ቆይታ ሁለመናዋ ደነዘዘ አበጠ ወዲያው ልቡዋ መምታቱን አቆመ።
5999	የማታ ምግብ ለእንግዳ የጠዋት ምግብ ለአገዳ የጠዋት መጠጥ ለእዳ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
6000	አስር ልጆች አሉኝ፡፡ ባለቤቴ አሁን ያለችት የልጆቼ እናት ናት፡፡ ለሷ የእኔ እና የእሷን ስምንት ስምንት የቀንድ ከብት አማተን ደርሰን ሃብታም ሆነን፤ ኋላ ገንዲ በሽታ መጣና ከብቱን ሲፈጀው ተበሳጨሁና ወደ ጐጃም ጠቅላይ ግዛት መጣሁ፡፡ የምክትል ፀሃፊነት ፈተና ተፈተንኩና አለፍኩ - ጃናቢት በተባለች ስፍራ፡፡
6001	በዚህ ትይዩ ከሙስሊም አገሮች ጋር፣ በተለይ ከግብጽ ጋር፣ የነበረው ግንኙነት እየተበላሸ ሄደ።
6002	በሌላ ልማድ ፖሠይዶን ከአፒስ ልጆች መካከል ተገኘ፤ አፒስም የሌውኪፖስ ተከታይ እንደ ታሠበ ይመስላል።
6003	ጅራፍ መትቶ ያለቅሳል ባለጸጋ በድሎ ተመልሶ ይወቅሳል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
6004	እቴጌ ጣይቱ በማኅደረ ማርያም ሆነው ሲማሩና መፃሕፍትን ይቀጽሉ በነበሩበት ጊዜ ለቤተክርስቲያን መጋረጃ መሥሪያ በትርፍ ጊዜያቸው ፈትል እየፈተሉ ያቀርቡ ነበር።
6005	ከዚህ በላይ አንዳንድ መስመር ሊታይ ይችላል።
6006	የዚሁ ሥርወ መንግሥት መጨረሻ ንጉስ ሙርሲሎስ (ካንዳውሌስ) ነበረ።
6007	በዚሁ ጽሑፍ በአላህም በፍርድ ቀንም የሚያምን ሰው በድለኛውን ለመርዳት ወይም ለመጠብቅ ከቶ አይፈቀደም።
6008	ዋቶና ሕዝቡ በግብጽና በሱዳን ረሃብ አገኝተው እስከ ደጋ ድረስ መንገዳቸውን ቀጠሉና በዚያ ሠፍረው የወይጦ ሕዝቦች ወላጆች ሆኑ ይባላል።
6009	አርባ ከመቶ የሚሆነው የሀገሩ ሕዝብ ክርስቲያን ነው።
6010	ምንም እንኳ አብዛኞቹ የግቢው ቤቶች በጦርነትና እሳት ቢወድሙም ዋና ዋናዎቹ ህንጻዎች ግን እስከ አሁኑ ዘመን ዘልቀው ይታያሉ።
6011	በዚህ ሁኔታ የተለያዩ የለውጥ አሻራ የታተመባቸው የሽመና ውጤቶች የዘመኑን ወጣት ቀልብ ለመሳብ ዕድል ተፈጥሮላቸዋል።
6012	ሆኖም ሌሎች የሕገጋት ሰነዶች ከኡር-ናሙ ጊዜ በፊት በሱመር እንደ ኖሩ ይታወቃል።
6013	ከዛም ነጮች በስፍራው በብዛት ሰፈሩ።
6014	ለውጭ አገር የተላኩት ነገሮች በተለይ ዓሣ ፣ ወይን ፣ ሉል ፣ በለስ ፣ እህል ፣ የእንጨት እቃ፣ ከዛጎልም አሳ የተለቀመ ሐምራዊ ቅለም ነበሩ።
6015	ሥሩም በውሃ ለከብቶች አልቅት ልክፈት ወይም ፍርንት እጢ ብግነት ይሰጣል።
6016	ይህም ማለት የመምረጥ ዝንባሌ እያሳየ ከራሱ ተቃራኒ የሆነ ሃፕሎይድ ጋር ብቻ ይዋሃዳል።
6017	ሆኖም እንደ ቀዳሚዎቹ ሳይሆን ለእርሱ ዘመን አንዳችም «የዓመት ስም» አልተረፈልንም።
6018	ጀርም በሽታ የሚያመጡ ጥቃቅን ህዋሳት ናቸው።
6019	ካጋራ ወንዝ በምስራቅ አፍሪካ የሚገኝ የናይል ዋና ምንጭ የሆነ ታላቅ ወንዝ ነው።
6020	ከዚህ በላይ የምሥራቅ ቪሳያስ አውራጃ ማእከል ነው።
6021	በዚህ ክልል ማንኛውም አይነት ወንጀል መስራቱ ቅጣቱ ድርብ ነው።
6022	ጽንሰ ሃሳቡ እንደገና በቅዱስ ጳውሎስ የተለማ ሲታይ ውሏል።
6023	ሲሞቱ በእጅ የፃፏቸው ኪታቦች በሰባት ታላላቅ ሳጥኖች ሙሉ ነበሩ።
6024	ከዚህ በላይ አንዳንድ ከባሕር ሕዝቦች ነገዶች ለምሳሌ ቱርሻ እና ቲርሴኖይ፤ የድኒስተር ወንዝ ጥንታዊ ስም ቲራስ ወንዝ፤ እና በትንሹ እስያ ስሜን-ምዕራብ የተገኘው ትሮአስ ከዚህ ስም ጋር ግንኙነት እንዳለ ይገመታል።
6025	ፍቅረ ሥላሴ ወግደረስ ከደርግ መሥራች አባሎች አንዱና ባንድ ወቅት ጠቅላይ ሚኒስትር የነበሩ የኢትዮጵያ ፖለቲካ ሰው ነበሩ።
6026	የጦር ኃይሉ ንብረቶች መካከል በሩሲያ የተሰሩ ተዋጊ፣ ቦምብ ጣይና አጓጓዥ አውሮፕላኖች ይገኛሉ።
6027	ወይስ ጽላት በታቦትና በጽላት መካከል ልዩነት አለና፡፡
6028	የዚህ ተቋም አወቃቀር እንደየ ባህሉ፣ እንደየ ሃይማኖቱ እና እንደየ ጊዜው ይለያያል።
6029	በዚያ አመት በጀርመን ምሥራቅ አፍሪካ የወታደር ጣቢያ ሆነ።
6030	ምንም እንኳ እንደዚህ አይነት አለካክ የብርሃን ፍጥነትን በመጠቀም በከፍተኛ ጥናቶች ቢካሄድም፣ ባብዛኛው ሳይንስ ግን ጥቅም ላይ አይውልም።
6031	የናት ሞትና የድንጋይ መቀመጫ እያደር ይቆረቁራል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
6032	ይህም መብት ያለጣልቃ ገብነት በሐሳብ የመጽናትንና ዜናን ወይም ሐሳቦችን ያላንዳች የድንበር ገደብ የማግኘትን የመቀበልን ወይም የማካፈልን ነጻነትም ይጨምራል።
6033	ይህም መብት ያለጣልቃ ገብነት በሐሳብ የመጽናትንና ዜናን ወይም ሐሳቦችን ያላንዳች የድንበር ገደብ የማግኘትን የመቀበልን ወይም የማካፈልን ነጻነትም ይጨምራል።»
6034	በዚህ ክፍል ዞራስተር ሃሳቡን ወደታች የሚጎትተውን ጉልበት በማሸነፍ አዳዲስ ሃሳቦችን ያፈልቃል።
6035	በዚህ ሁኔታ ሲጨፍሩና ሲሳሳሙ ይውላሉ።
6036	የዛፉ መነሻ ከሜክሲኮ ነበር፤ ስያሜውም «አቡካዶ» (ወይም አቮካዶ ወይም ተመሳሳይ) ከናዋትል ስም «አዋካትል» ደረሰ።
6037	የጅብ ፍቅር በአማርኛ ፈሊጣዊ አነጋገር የሆነ ዘይቤ ነው።
6038	ሴሲል ሮድስ በሊምፖፖ ወንዝና ታንጋኒካ ሐይቅ መካከል ያለውን ቦታ (ዛምቤዚያ ብሎ ሰይሞት) ተመሳሳይ ፈቃድ እንዲሰጡ አበረታቷል።
6039	ነገር ወዴት ትሄዳለህ ጎንደር መጨረሻህ ታገር የአማርኛ ምሳሌ ነው።
6040	ምንም እንኳ አምክንዮ ለሁሉም የዕውቀት ዘርፍ አስፈላጊ ቢሆንም፣ ትኩረት ተሰጦት የሚጠናው ግን በ ፍልስፍና ፡ በ ሒሳብ እና በ ኮምፒውተር ሳይንስ የዕውቀት ዘርፎች ዘንድ ነው።
6041	አርሲ ነገሌ በኦሮሚያ ክልል፣ ኢትዮጵያ የሚገኝ ሲሆን በምዕራብ አርሲ ዞንና በአርሲ ነገሌ ወረዳ ይገኛል።
6042	በርሱ ዘመን መጀመርያ የኢሲን ተወዳዳሪ የላርሳ ንጉሥ ጉንጉኑም ኡርን ከኢሲን ያዘ።
6043	በዚህ ሁኔታ አመጸኞቹ ሲሸነፉ መሪያቸው የንጉሱ ወንድም ግን በፈረሱ ፍጥነት ምክንያት ሊያመልጥ ቻለ።
6044	ይሁን እንጂ የኒውተን ኅግጋት ለእውነቱ የበለጠ ይቀረበ ነበር።
6045	በዚያ አመት ከተማነት አገኝቶ ለስዊድን ንግሥት ክርስቲና ተሰየመ።
6046	በዚህ ሥርወ መንግሥት የሌሎቹ ፈርዖኖች ጠቅላይ ሚንስትሮች ሁሉ በስም ቢታወቁ፣ የዚህ ፪ ሰኑስረት ሚኒስትር ስም ግን ከቶ አልታተምም፤ በዘፍጥረትም የዮሴፍ ግብጽኛ ስም «ጸፍናት ፐዕናህ» ሆነ።
6047	ዋሊስ በድጅ የተሰኘው የታሪክ ተመራማሪ ተፎካካሪ የንጉሳዊ ቤተሰቦችን አምባ ግሸን ማሰር የጀመሩት እኒሁ ንጉስ ናቸው ይላል።
6048	ይህን ዑደት የሚገዛው የለውጥ እኩልዮሽ ከየኪርኮች ቮልቴጅ ህግ በመነሳት ማግኘት ይቻላል።
6049	ፒያኖ ፒያኖ በቁልፎች ድርድር ለመጫወት የሚያስችል ዘመናዊ የሙዚቃ መሳሪያ ነው።
6050	የዚህ ቅራኔ መሰረታዊ መንስኤ ግለሰቦች በደመነፍስ ነጻነትን ሲፈልጉ ስልጣኔ ግን ከያንዳንዱ ግለሰብ መታዘዝንና እራስን መግዛት ይጠይቃል።
6051	ሆኖም ጥቂት የቅንጅት አባሎች የፓርላማ ወንበራችውንም ተረክበው በመንቀሳቀስ ላይ ናቸው።
6052	ከዚሁ ፊልም የተወሰደ ጉራጅም በ፲፱፻፷፰ ዓ/ም በተሠራው “ማራቶን ማን” በተባለው ፊልም ላይ ይገኛል።
6053	በሌላ በኩል ሱልጣኔቱ የህንድ ውቅያኖስና የኤደን ባህረ ሰላጤ ተጎራባች መሆኑ ንግድ በክልሉ እንዲስፋፋ በእጅጉ ረድቷል።
6054	በዚህ ወቅት የኢሲንና የላርሳ መንግሥታት ለሱመርና ለአካድ ላዕላይነት ሲወዳደሩ ብዙ ነጻ ከተማ-አገሮች ወደ ስሜን ተነሡ።
6055	በእጅ ስልክ ስንጠቀም መክተብ ሲያስፈልግ የመጻፊያው ስፍራ ሲነካ የላቲኑ የመክተቢያ ገበታ ይቀርባል።
6056	በዚህ አመጽ የሸፈቱት አለቆች አሶራዊውን ለመከልከል ታላቅ ግድግዳ በተራሮች መሃል ባለው መተላለፊያ ውስጥ ሠርተው ነበር።
6057	ሌላው ቀርቶ ታላላቆቹ የነብዩ ባልደረቦች አቡበከርና ዑመር እንዲሁም የተቀሩት የነብዩ ባለቤቶች የአንድን ጉዳይ የመጨረሻ ውሳኔ አዒሻን ያማክሯት ነበር።
6058	ዕሩይ ወይም ተመሳሳይ መሆንን ያመለክታል።
6059	ከቡሄ በኋላ የጠነከረ ክረምት ስለማይኖርም "ቡሄ ከዋለ የለም ክረምት፣ ዶሮ ከጮኸ የለም ሌሊት" እየተባለም ይነገራል፡፡
6060	ከዚህ በረሓ የሚሰፋው ብቸኛው አንታርክቲካ ሲሆን ይህም የሆነው በዝቅተኛ የዝናብ መጠን ነው።
6061	ይህም ማለት በጉለበት እየቀሙ የወሰዱአቸው ግእዝ መጻሕፍት በብዛት በእጃቸው ይገኛሉ፣ በልዩ ልዩ ትምህርት ቤቶችም ግእዝ ቋንቋን ያስተምራሉ።
6062	ከዚያ በፊት በተለያዩ ጊዜያት መላክተኞችን የሰደደ ቢሆንም የነዚያ ተልዕኮ ግን ወደተለያዩት የክፍለ አገራት መሳፍንት እና ገዚዎች ነበር።
6063	በዚህ ክፍል ዞራስተር አርጅቶ እናገኘዋለን።
6064	ያንግ በዚህ ሳይወሰን ብርሃን እንደሚወላገድ በሁለትዮሽ ሽንትር ካርድ ሙከራ ለማሳየት ቻለ።
6065	ዝናብ ልብስ መልበሱን ጠላሁት!
6066	በኒው ዮርክ ክፍላገር ይገኛል።
6067	ስዕሉ ደግሞ በተአምር በመፈጠሩ 'ያለ እጅ የተሠራው' ተብሏል።
6068	ሞዝስ ማቢዳ ስታዲየም በደርባን ፣ ደቡብ አፍሪካ የሚገኝ ስታዲየም ሲሆን ለሞዝስ ማቢዳ ነው የተሰየመው።
6069	ከዚያ በፊት በስፓኒሽ መንግሥት ቅኝ ግዛት ለረጅም ጊዜ ስትሆን ለአጭር ጊዜ ደግሞ በግራን ኮሎምቢያ ሪፐብሊክ ውስጥ ተጨመረ።
6070	የበኒ አውፍ አይሁዶች ከአማኞቹ ጋር አንድ ኅብረተሠብ ናቸው።
6071	ቤቱስ ሕግ፣ ጽሕፈትና ትምህርት ወደ አገሩ እንዳስገባ ይባላል።
6072	ከሥነ ቅርስ የታወቀው መጀመርያ ስም ኤላምን ያሸነፈው የኪሽ ንጉሥ ኤንመባራገሲ ነው።
6073	ከተራ ክፍል በመወለዱ ምናልባት ሻሩ-ኪን፥ «ዕውነተኛ ንጉሥ»፥ የልደት ስሙ ሳይሆን ዘውድ ከተጫነው የወሰደው ስያሜ ይሆናል የሚያስቡ ሊቃውንት አሉ።
6074	ኢትዮ ሬይን ሜከርስ፣ ኢትዮጵያ ዉስጥ ደን ማደነን (አፎረስቴሽን) ችግራችንን ከመቅረፊያ መንገዶች አንዱ እንደሆነ በማመን የተለያዩ ስልቶችን በመጠቀም ችግኞችን መትከል ጀምሯል።
6075	ከዚህ በኋላ ናፖሊዮን ቦናፓርቲ አርባ ሺህ የሚሆን የጦር ሠራዊት ከፈረንሳይ አገር አምጥቶ፤ ግብፅን ወረረ።
6076	ከኒህ ሁለት ሽንትሮች ያመለጠው ሁለት ጊዜ የተወላገደ ብርሃን ንጹህ ግድግዳ ላይ እንዲያርፍ ይደረጋል።
6077	በጀት ማለት ለወደፊቱ የሚመጣን ገቢና ወጪ የሚተነብይ የንዋይ/ገንዘብ እቅድ ነው።
6078	ሁሉም ከልኩ አያልፍም የአማርኛ ምሳሌ ነው።
6079	ከዚህ በላይ በምየንማ የሚኖረው ካሬን ሕዝብ ያላቸው ልማድ ይህን አይነት ተጽእኖ ያሳያል።
6080	ሌሎቹ እንደ አሊጌተር ዓይነቶቹ ብዛት ያለው የበሰበሰ ቅጠላ ቅጠፀል በመሰብሰብ እዛ መሃል እንቁላሉን ይጥሉታል።
6081	በዚህ ወቅት በኤፓርቲ መንግሥት ታዋቂ ከሆኑ ነገሥታት መኃል፤ ሺሩክዱቅ የባቢሎንን ሥልጣን ለመቃወም ከሌሎች አገሮች ጋር ስምምነት አደረገ።
6082	ዑመር ኢብን አልኸጧብ ረዲደላሁ ዐንሁ ኸሊፋ በነበሩበት ወቅት ካደ ረጉዋቸዉ ረጅም ጉዞዎች መካከል በአንደኛዉ አንድ (ካራቫን) (ሲራራ ነጋዴ) ያጋጥማቸዋል።
6083	የቤት ውስጥ አያያዙም ባህሪውም ቆሻሻ ነበር።
6084	በሙት ባሕር እስራኤል በተገኙት ብራና ጥቅሎች በአንዱ «የሥርዓት መመሪያ መጽሐፍ» በተባለ ብራና ውስጥ ለሰዎች ሁሉ ሁለት መናፍስት እንደተሾሙ ይላል፤ እነርሱም ሀሠት ወይም ትእቢት (ጥላ) እና እውነት ወይም ኅሊና (ብርሃን) ይባላሉ።
6085	አበበ ቢቂላ ኦሎምፒክ ስታዲዮሙ ውስጥ የገባው ብቻውን ነበር።
6086	ግድም ሦስት ሥፍራዎች በጣልያን አገር በእሳት ተቃጠሉ፦ በዳኑብ ወንዝ አጠገብ፣ በኩሜ እና በደብረ ቬሱቭዩስ ።
6087	ከነሱ በኋላ የተነሱት ቀማሪወች ይህን መሰረት ለማግኘት በመፈለግ ባደረጉት ትጋት የካልኩለስን እውነተኛ መሆን በሁለት መንገድ አረጋግጠዋል፡ እነዚህ ዘዴወች የጥግ እና የኢምንት ዘዴወች በመባል ይታወቃሉ።
6088	ከዚህ በኋላ ለበረከት ይሆናቸው ዘንድ ሰበኑን ተካፍለው ወደየአህገረ ስብከታቸው ሄዱ።
6089	ግድም ጀምሮ የሰምሳረ ትምህርት በሰፊ ተቀበለ፤ እነዚህ እምነቶች ሁሉ በሰምሳረ (ተመላሽ-ትስብዕት) ያምናሉ።
6090	ለሰው ብትል ትጠፋለህ ለእግዜር ብትል ትለማለህ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
6091	እኔም ነገሩ ለተንኮል እንደሆነ አውቄ የክርስቲያን ደም በከንቱ እንዳይፈስ አስቀድሜ ለዮሮፓ ነገሥታት ሁሉ ከንጉሥ ዑምበርቶ በውሉ እንዳልተስማማን አስታወቅሁ፤ የእውነት ፍርድ አገኛለሁ ስል።
6092	ጉግል የራሱ የተለያዩ ዕምነቶች አሉት።
6093	ይሁን እንጂ በመጨረሻ በመያዙና መናፍቅ ነው ተብሎ በመወንጀሉ ተሰቅሎ እንዲሞትና በድኑም በእሳት እንዲቃጠል ተደርጓል።
6094	መጠነ ዙሪያ የስፋቶቹ የድንበር ርዝመት ነው።
6095	ድምጽ ማለት በአየር፣ በፈሳሽና በጠጣር ነገር ውስጥ የሚጓዝ የአየር ጫና ማእበል ነው።
6096	ነጭና ጥቁር ሰንጠረዥ የለበሰው ቆዳቸው አንድ ምልክታቸው ነው።
6097	ከዚህ በላይ የጄኖቫና ያኒኩሉም ከተሞች መስራች እንደ ነበር የሚል ልማድ አለ።
6098	ይህን ችግር ለመቅረፍ ይመስላል የቅዱስ ጊዮርጊስ ክለብ የራሱን ስታዲየም በ ዶ/ር ሼህ መሀመድ ሁሴን አሊ አላሙዲ እና በደጋፊው መዋጮ የራሱን ስታዲየም በማስገንባት ላይ ነው።
6099	ኦረት ብሩስ ጎልዲንግ የጃማይካ ጠቅላይ ሚኒስትር ናቸው።
6100	እርሷ ዘጠኝ የትንቢት መጻሕፍት ክምችት ለታርኲን ለመሸጥ ብታስብ እሳቸው ውድ በመሆኑ እምቢ ብለው ሦስቱን እንዳቃጠለች ይተረታል።
6101	አንድ ባርያ ገረዲቱን ቢያገባ፣ ከዚያም ነጻነቱን ቢያገኝም፣ ከቤተሠቡ ግን አይወጣም።
6102	ውሀና ገደል እያሳሳቀ ይወስዳል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
6103	ምጥዋ ሐሩር ሆኖብናል ለሰዋችን ማሳረፊያ ጥቂት ነፋስ ያለበት ሥፍራ እንዲሰጡን የፍቅርን ውል ይህን እናድርግ ብለዋል አለኝ።
6104	ከዚያ በኋላ ሄራክሌስ ለወንድሙ የአርጎስ ንጉሥ ኤውሩስጠዎስ ፲፪ቱን ታላላቅ ሥራዎች መፈጸም ስለ ተገደደው ለትንሽ ጊዜ እብድ ሆነና ከመጋራ የተወለዱትን ልጆቹን በስኅተት ጠላቶች መስለውት ገደላቸው።
6105	በዚህ ጥናት በተሰጠው ዝግጅት፣ የዋንዛ፣ የብሳና ፣ የነጭ ባሕር ዛፍ ቅጠሎች፣ እና የዳማ ከሴ ቅጠሎችም አገዶችም፣ ተቀላቅለው በውኃ ተፈልተው እንፋሎቱ በአፍንጫና በአፍ ይተንፈሳል።
6106	የቶክ ፒሲን አጀማመር በፓሲፊክ ውቅያኖስ ደሴቶች ላይ የሚኖሩ የተላያዩም ልሣናት የሚችሉ ሰራተኞች አንድላይ ለአትክልት ስፍራዎች ሲሰሩ ነበር።
6107	ይህም ቅርጽ የተሰራው ለዶሜኒኮ ማስታወሻ በሆነው ቤተ ክርስቲያን ውስጥ ነው።
6108	በዚህ ሁኔታ በተደረጉ ሙከራወች በርግጥም ማናቸውንም አይነት ክብደት ያላቸው ኳሶች እኩል መሬትን እንደሚነኩና ፍጥነታቸውም እኩል እንደሆነ ተደርሶበታል።
6109	ከዚህ በኋላ ሮማውያን ከኢጣሊያ ተነሥተው እነሺፒዮኔ የአፍሪካን ፤ ሰሜን፤ እነማሪዮ እነቼዛሬ ኦታቪያኖ የፈረንሳዊን የኤስፓኝን የእንግሊዝን (ጋልያና ብሪታንያን ኤስጳንያን )፤ እነሲላ እነፓምፔዎ የባልካንን አገሮችና የታናሽ እስያን መንግሥታት ሲወሩ ፓምፔዎ (ዮሐንስ መደብር ፉምፍዮስ የሚለው) እንደ ኤውሮፓ አቆጣጠር በ፷፪ ዓመት ላይ ድል አድርጎ ፓለስቲንን ያዘ።
6110	ማለት በቋሚ ድግግሞሽ የሚፈጠሩ ኩነቶችን/ክስተቶችን በማስተዋል የተወሰነ ድግግማቸውን አንድ ሰከንድ ነው ብሎ በማወጅ የመተግበሪያ ትርጉሙ (ለስራ የሚያመች ትርጉሙ) ይነሳል።
6111	ዓለም ዙሪያ ተወደደና በሌሎችም ተቀርጿል።
6112	ሰባት በተራ አቆጣጠር ከስድስት የሚከተለው ቁጥር ነው።
6113	ሰዎቹ በብዙ አማልክት ቢያምኑም እያንዳንዱ ጥንታዊ ግሪክ ከተማ የገዛ ዐቃቤ አምላኩ ነበረው።
6114	የዚህ ብሔር ቅርንጫፍ መሆናቸው በሊቃውንት ተከራካሪ ነው።
6115	በሌላ በኩል ውክፔዲያ የተለያዩ አርዕስቶች/ጉዳዮችን በተመሳሳይ ቦታ ለማጋራት የሚያስችል አስራርን የሚከተል በመሆኑ ተመሳሳይ ሃሳቦችን በተመሳሳይ አርዕስቶች ዙሪያ በማደራጀትና የተለያየ ይዘት ያላቸውን መረጃዎችን በተመሳሳይ መዳረሻ በማቅረብ ረገድ ውክፔዲያ “የምንግዜም ምርጥ መዳረሻ” በሚል የተመረጠ ድረ-ገጽ ነው።
6116	የፊር ቦልግ ነገሥታት በጠቅላላ አይርላንድን ለ፴፯ ዓመታት ገዙ።
6117	ግድም ያዛ፤ ወንድሙም በርጊዮን በአይርላንድና በኦርክኒ ደሴቶች ገዛ።
6118	ይህም አገር በመጨረሻ በሕንዳዊ-አውሮጳውያን ተናጋሪዎች ( በፍርግያውያን ) ተገዛ፡ ቋንቋቸውም አርሜንኛ ሆነና ከሑርኛ ተጽእኖ አለው።
6119	ለምን ቀጥታ ሶሻሊዝም አልሆነም?.
6120	ያህል እንደ ተመሠረተ ይታስባል።
6121	እያሉ ወጣት ወንዶችና ልጃገረዶች (በተለይ በገጠር) ሲዘፍኑና ሲጨፍሩ ያድራሉ።
6122	በዚህ ዓላማ መጀመሪያ የተላከውም ወደ ራስ ደስታ ዳምጠው ሲሆን፣ ታኅሣሥ ፲፱ ቀን ፲፱፻፳፱ ዓ/ም በባሌ ጠቅላይ ግዛት ውስጥ ቡላንቾ (አርበጎና) የሚባል ሥፍራ ላይ ሁለቱ ተገናኝተው ለሁለት ሰዓት ያህል ተወያዩ።
6123	አንቺ ዝናብ ልብስሽን ዝንጉርጉር ስለ ሆነ መልበስ አትፈልጊም፤ እኔ ግን ለልብስ ማጽዳት ሂሳብ መክፈል እኮ አልወድም፣ እንዲሁም አንቺ ጉንፋን ብታገኚ አይመችልኝም።
6124	ከዚህ በላይ ኤአናቱም መንግሥቱን ወደ ስሜን እስከ ሹቡርና እስከ ማሪ ድረስ አስፋፋ፤ ኤላምንም ወረረ።
6125	ከሥነ ቅርስ ኅልውነቱ ተረጋገጠ፣ ስሙ በአንድ አካድኛ ጽሑፍ በንግሥቱ እቃ ላይ በኡር ተገኝቷል።
6126	በዚህ እቅደ በዋናነት የተፈጸመው ሥራ የቻይና መንግሥት ከፓኪስታን አንዱን ወደብ፣ ጓደር ወደብን በመከራየቱ ነው።
6127	ከዚያ በኋላ ሄራክሌስ የወንድሙን ልጅ ዮላዎስን ወደ ሳርዲኒያ ልኮ ቅኝ አገር በዚያ ተመሰረተ።
6128	ሌላው ደግሞ ምክንያት የኤርትራን እና የኢትዮጵያን ‘ማኅበራዊ’ መንግሥት ይመለከታል።
6129	በዚሁ ዘመን ካልኩለስ ከነበረበት ጠበብ ያለ እይታ ወደ ከፍተኛ ማጠቃለያወች አመራ።
6130	አንድ በተራ አቆጣጠር መጀመርያው ቁጥር ነው።
6131	ውኃና ምግብ የሚያገኙ በሥሮቻቸው በኩል ነው፤ ከዚያ በአገዳ ወጥተው እስከ ቅጠሎች ድረስ ሲጓዙ ነው።
6132	በዚህ ማሽን የሚገኘው ኤለክትሪክ መጠን እንደ ነፋሱ ጉልበት ይወሰናል።
6133	ጉግል ላብስ የሚባለው የዌብሳይቱ ክፍል አዲስ በሙከራ ያሉ ውጤቶችን ይይዛል።
6134	በሥነ ቅርስ አንዳንድ የሠንጠረዥ ሠሌዳ ሲገኝ ሊቃውንቱ ግን የትኛው የጨወታ አይነት እንደ ጠቀመው በእርግጥ ሊያውቁ አይችሉም።
6135	ከዚህ በፊት ነገሥታት ከመሞታቸው በኋላ እንደ አማልክት ቢደረጉም፣ በሕይወቱ ዘመን አምላክ ነኝ ባይ ንጉሥ አሁን የሚታይ ነው።
6136	መባዓ ጽዮን ይኖሩበት የነበረውን ዘመን ማወቅ የተቻለውም እኒሁ ጋፋቶች ከዓጼ ዘርዓ ያዕቆብ ስጦታን ለማግኘት ሲጓዙ መንገድ ላይ ይሰብኳቸው እንደነበር ግድሉ ላይ በማስፈራቸው ነው።
6137	ኣንድ ጽሑፍ ሞክሼዎች በተባሉትም ይሁን በሌሎቹ ቢጻፍ ልዩነቶቻቸውን ለማያውቁ የሚፈጥሯቸው ችግሮች የሉም።
6138	ከዚህ በኋላ ወታደሮች በወታደራዊ ስልት ችግሩን እንዲፈቱ ነጻነት ተሰጣቸው።
6139	አሁን ኮንጎ ሪፑብሊክ የምትባለው ኮንጎ ብራዛቪል ነሐሴ ፱ ቀን ፲፱፻፶፪ ዓ/ም ከፈረንሳይ የቅኝ ግዛት ቀንበር ተላቃ ነጻ ሉዐላዊ አገር ሆነች።
6140	ደቡብ ኮሪያ የተባባሪ መንግሥታት አባል ቢሆንም፣ ከአንዱ ሌላ አባል እርሱም ስሜን ኮርያ ዲፕሎማቲክ ተቀባይነት የለውም።
6141	ስሜን ኮርያ የተባባሪ መንግሥታት አባል ቢሆንም፣ ከሁለት ሌሎች አባላት እነርሱም ደቡብ ኮርያና ጃፓን ዲፕሎማቲክ ተቀባይነት የለውም።
6142	አዋን ምንም ቢሸነፍም ኤላማውያን በአካድ በሙሉ አልተዋጡም።
6143	በላይ ዘለቀ የዘመኑን አስተሳሰብ በማወቁ ህዝቡን ለማስተባበር "ትልቅ ሰው" ማስፈለጉን በመገንዘቡ እሱ እራሱ ግን ተራ ሰው በመሆኑ የንጉስ ተክለሀይማኖት ሀረግ ለሆኑት ለልጅ ሀይሉ በለው ደብዳቤ ጻፈላቸው።
6144	ዛሬም በዚያ የሚያልፉ መንገደኞች ድምፁን የሚሰሙ ይመስላቸዋል።
6145	ሁለት ሰዎች ሲወያዩ፣ እያንዳንዱ ከሦስቱ ባህርዮች በአንድ ውስጥ አለ።
6146	ቶማስ ያንግ የብርሃን ውልግደትን በሁለት በተሸነተሩ ካርዶች አማካይነት ለማሳየት ያደረገው ሙከራ።
6147	በኋላ ዘመን እንዲሁም የባቢሎንና የአሦር መንግሥታት ሃይማኖት አረመኔ ነበር።
6148	ራዲዮ ራዲዮ ሞገዶችን በመከርከም መልዕክት ከቦታ ቦታ የሚተላለፍበት ቴክኖሎጂ ነው።
6149	በዚህ መልክ ለክሬዲት የተፈቀደች ደንበኛ፣ ውሱን የወጪ መጠን በካርዷ ላይ ተደርጎ ክሬዲት ይፈቀድላታል።
6150	ጣሪያ አልባ አድርገው ማሠራታቸው ዘማሪያን ሲያመሰግኑ ወደ ሰማይ ሲያንጋጥጡ -ሲመለከቱ የሚከልላቸው ጣሪያ እንዳይኖር ነው የሚሉ አሉ።
6151	ይሁን እንጂ በፓርላማ ተናጋሪነት ዘመናቸው የወከሉትን ፓርቲ ወግነው የተቃዋሚዎችን መብት በተደጋጋሚ ሲጫኑ ስለተስተዋሉ ብዙ ነቄፌታ አትርፈዋል።
6152	ከሥነ ቅርስ በእርግጥ የምናውቀው መጀመርያ በአውሮፓና በእስያ የሰፈሩት የሰው ዘሮች ቀንደ መሬቱን በማደን ከጥርሱ ብዙ እቃዎች፣ አሻንጉሊቶች፣ ጣኦቶች፣ አሸንክታቦች ወይም ጌጦች ይቀርጹ ነበር።
6153	ከዚያ በፊት የቡሲሪስ መርከበኞች ቁንጃጅት ከሄስፔሪዴስ ይሠርቁ ነበር ይለናል።
6154	ብላታ አየለ ከአማርኛ በስተቀር፤ ፈረንሳይኛ ፤ እንግሊዝኛ ፣ ጣልያንኛ እና አረብኛ ጠንቅቀው ያውቁ ነበር።
6155	ቅጠሉ ትልን ለመግደል ይጠቀማል፣ አንዳንዴም እንደ ሰላጣ ይበላል።
6156	የድሮ ታሪክ ጸሐፊዎች አብዴንስ፥ ቆርኔሌዎስ አሌክስንድሮስ እና ዮሴፉስ እንዲሁም የሲቢሊን ራዕዮች ሁላቸው ግንቡ በንፋሶች እንደ ተገለበጠ ጻፉ፡
6157	በዚህ ዘመን ጉታውያን አብዛኛውን መስጴጦምያን ወርረው የዱዱ ግዛት ከአካድ ከተማ እንዳልራቀ ከጥቂት ቅርሶች ሊታወቅ ይቻላል።
6158	ይሄው አሁን እንኩዋን ከበተክስያን ነው የመጡት ።
6159	ጠፊና ጥቂት የሆነውን ዘልዓለማዊና ብዙ በሆነው ገዝቷችኋል።
6160	በአፈ ታሪክ ሃዋርያው በርተሎሜዎስ እዚህ የተቀበሩ ቢሆን ይህ ግን እርግጥኛ አይደለም።
6161	ዱቤና ደገኒ ብሔረሰብ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ የኢትዮጵያ ፖለቲካ ፓርቲ ነው።
6162	ተፈራ እራሱ በመጣጣር የአኮርዲዮን መሣሪያ በጥሩ ችሎታ መጫወት ችሏል።
6163	በዚህ ዘመን አብዛኞቹ መሣርያዎችና እቃዎች የተሠሩ ከናስ ( መዳብና የቆርቆሮ አብረው በአቃላጭ ተቀላቅለው) ነበር።
6164	በዚህ ዘመን አብዛኞቹ መሣርያዎችና እቃዎች የተሠሩ ከብረት (በአቃላጭ ተቀላቅለው) ነበር።
6165	ፊልም ተረት ለማሳየት በተንቀሳሳሽ ስዕልና በድምፅ የሚጠቀም ትርዒት ማለት ነው።
6166	የአቶ መለስ መንግስት አብዛኛዎችን በህዝብ የተመረጡ የቅንጅት ፓርቲ አባላትንና በሺህ የሚቆጠሩ አባላትን ባገር ክህደት አና መንግስትን ለመገልበጥ በመሞከር ከሰሳቸው።
6167	ከዚህ በኋላ ዳርዳኑስ የዳርዳኒያን መንግሥት (በኋላ ትሮይ የሆነ) መሠረተ።
6168	በሮሜ ግቢ፣ ነገሥታት አውግስጦስና ጢቤርዮስ እንደ ጎበዝ ወጣት ቆጥረውት ወደ ፊት ትልቅ ይሆናል እንዳሉ ተጽፏል።
6169	በሌላ በኩል አጠቃላይ አንጻራዊነት የግስበት ማዕበል መኖርን የሚተነብይ ሲሆን እኒህ ማዕበሎች በተዘዋዋሪ ተለክተዋል።
6170	ሃማኒ ዲዮሪ የአገሪቱ የመጀመሪያው ፕሬዚደንት ሆኑ።
6171	አሁን ድረስ ተማሪወች የሚጠቀሙበት የካልኩለስ የአጻጻፍ ስልት በዚህ ሰው የተፈለሰፈ ነው።
6172	አንድ አቃቢ ለመስራት የሚያገለግሉ ኤሌክትሪክ አስተላላፊዎች፣ ጂዎሜትሪያቸው ከታወቀና በነዚህ አስተላላፊዎች መካከል ያሉ ኤሌክትሪክ አጋጅዎች የ ዳይኤሌክትሪክ ጸባይ ቁጥር ከታወቀ የአቃቢው ዋጋ ምን ሊሆን እንዲችል መተንበይ ይቻላል።
6173	ይህም ማለት መጀመሪያ ለመገበያየት በኮምፒውተር ላይ ፤ አካውንት መክፈት ያስፈልጋል።
6174	ምፅዋ ይገኝ በነበረው የስዊድናውያን ሚሲዮን ትምህርት ቤት ውስጥ መጽሐፍ ቅዱስን ማጥናት የጀመሩትም ያኔ ነበር።
6175	ይህን ችግር ለመፍታት በአይምሮአችን አምስቷን ሰከንደ ከፋፍለን የብዙ ጥቃቅን ሰኮንዶች ድምር አድርገን ካቀረብን በኋላ በነዚያ ጥቃቅን ጊዜያት ከሚኖሩት ተለዋዋጭ ፍጥነቶች አንድኛውን መርጠን በጊዜው ክፍልፋይ ስናባዛ በዚያች ትንጥ ጊዜ መኪናው ስንት ሜትር ገደማ እንደተጓዘ እናሰላለን።
6176	ምንም እንኳ ሙስሊሞች ሃይማኖታቸውን በነጻነት እንዲያካሂዱ ንጉሱ ቢፈቅዱም ወደ ኦሮቶዶክስ ክርስትና እንዲለወጡ ግን ይደግፉ ነበር።
6177	በዚህ በኩል መስኪአጝ-ናና የኒፑር መቅደስ እንደ ጠገነ ሲለን፣ እንግዲህ የሱመርን ላዕላይነት በውነት እንደ ያዘ ይመስላል።
6178	ከዚህ ቅድም በጠቀማቸው «ኖክዶ» ጽሕፈት እያንዳንዱ ፊደል የአጋዘን ዱካ ይመስል ነበር፣ ለማንበብ ግን ይከብድ ነበር።
6179	ሌላው ትልቅ እንቅስቃሴ (ፍልሰት) በጣልያን አገር በዚህ ዘመን ስለ ተከሠተው ብሔራዊ ጦርነት የተነሣ ነበረ።
6180	ደግሞ ሌሎች የኢትዮጵያ (የአፍሪካ) ብሔሮች «ሥር በል»፣ «ፍሬ በል»፣ «ቅጠል በል»፣ «አዳኞች»፤ «ዝሆን በል»፤ ሲሞዌስ፣ «ሰጎን በል»፣ ኩኖሞኔስ እና «ዋሻ አደሮች» ናቸው።
6181	ሀይሉ ዲሣሣ በ፲፱፻፷፮ ዓ.ም. በሀገር ፍቅር ቲያትር በመቀጠር የኦሮምኛ ግጥምና ዜማን በመድረስ የተለያዩ ባህላዊና ዘመናዊ ዜማዎችን ተጫውቷል።
6182	በዚህ ግዙፍ የፍልስፍና ጥላ ስር የሚንሸራሸሩ ብዙ ዓይነት ፍልስፍናዎች አሉ።
6183	ሲኒማ ፊልም የሚታይበት ቦታ ነው።
6184	ከዚህ በቀር በማንኛውም ሌላ ቋንቋ «ጊዜያዊ» ውክፔድያ በጥያቄ መጀምር ቀላል ነው።
6185	ሌላው ክፍል ለእንስሳት ሁሉ የጋራ ነው።
6186	እህል ዕህል ከእንስሳት ውጭ የሆነ የሰው ልጅ ለምግብነት ወይም ለሌላ ጥቅም የሚያለምደው ማንኛውም ተክል ነው።
6187	አቃቂ ቃሊቲ በኢትዮጵያ ዋና ከተማ አዲስ አበባ ካሉት ዐሥሩ ክፍለ ከተሞች ውስጥ አንዱ ነው።
6188	የቆዳ ስፋቱ ፻፶፯ሺ፸፮ ካሬ ሜትር ሲሆን ከአገሪቱ አሥራ አምስት በመቶ ድርሻ ይይዛል።
6189	ከዚህ ቀጥሎ በሳይንሳዊ ዘዴ የሄን እንዴት እንደምናከናውን እንመልከት፡-
6190	ኬኔዲ በሞቱ በሁለተኛው ቀን እሱም ተገደለ።
6191	እቴጌ ጣይቱ ወንድማቸው ራስ ወሌን አተኩረው በማየት በታወቀው ጀግና አንደበታቸው የተሰበሰበውን ሕዝብ ስሜት ለመቀስቀስ ድምፃቸውን እንዲያሰሙ ማድረጋቸው ይነገራል።
6192	ከሌላ ለምኜ ያገኘሁትን ሌላ ለምኖ ወሰደብኝ።
6193	በዚህ ብራና የተገለጸው ቤተ መቅደስ ገና መቸም አልተሠራም።
6194	እቴጌ ጣይቱ ባለቤታቸው ዓፄ ምኒልክ በጽኑ በታመሙበት ዘመን ከጭንቀታቸው የተነሣ የሚከተለውን ረጅም ደብዳቤ ለጀርመን ንጉሥ እንደላኩ በታሪክ ተመዝግቦ ይገኛል፡፡ በ፳፻፪ ዓ/ም "አስደናቂዎቹ የነገሥታትና የመሳፍንት ደብዳቤዎች" በሚል ርዕስ በታተመው መጽሐፍ ውስጥ የእቴጌ ጣይቱ ደብዳቤ እንደሚከተለው ቀርቧል፡፡
6195	ሠይፍ ማዕዲ በአብረሃም ቤት ያደገና ከቀሪው ልጆቹ እኩል እንደ ገዛ ልጁ አብረሃም ያሳደገው ልጁ ሲሆን ሠይፍ ማዕዲም ቢሆን አባቱ አብረሃም እንደሆነ ነበር የሚያውቀው።
6196	ከጊዜ በኋላ ከሠፈረኞች ጋር በትሪር ተቀመጠ።
6197	ከዚህ በኋላ በተካሄደው ስራ መምህር ኢሶዶሮስ እና ከሱ በኋላ የተነሳው አቃቤ ሰዓት ሃብቴ በሰፊው ለዚህ ስራ በማበርከት ይጠቀሳሉ።
6198	ጥድና ዝግባ በኢትዮጵያ ዋና የሳንቃ እንጨቶች ናቸው።
6199	በዚህ ወቅት እያንዳንዱ ጥሬ የወረቀት ብር ወደ ተወሰነ የወርቅ ክብደት የሚቀየርበት ስሌት ነበረው።
6200	ከዚህ በላይ ከሠፈርኞች ጋራ እጮኞቹን ወደ አልፕ ተራሮች እንዲሠፈሩ ላካቸው።
6201	በዚህ መልክ የተዘጋጀው ዶሮ ለአምስት ሰው ይበቃል።
6202	የስም ቁጥር የሚታይበት ዘዴ ለሮማንስና ለሴማዊ ቃላት ይለያያል።
6203	እቴጌ ጣይቱ በኢትዮጵያ ዱኛ ተሳትፏቸው የገነነውና በአገር አስተዳደርም ውስጥ ከፍተኛ ሚና መጫወት የጀመሩት ኢትዮጵያ ሚያዝያ ፳፭ ቀን ፲፰፻፹፩ ዓ/ም በውጫሌ ላይ ከኢጣሊያ ጋር በተፈራረመችው ውል ውስጥ በጣልያንኛው ትርጉም ሀገሪቷን ነፃነት እንደሌላት ጥገኛ በማስመሰል ዓላማ ላይ የተመረኮዘ ውንብድና መኖሩ ከታወቀ ወዲህ ነው።
6204	ቁጢና አሻራ ከኢትዮጵያ ውጪ እንደሚታውቁ መረጃ የለም።
6205	ከዚህ በኋላ የጊዮርጊስ ስም በክርስቲያኖች ዘንድ በጣም ዘመናዊ ሆነ፤ በክርስትና እስካሁን ብዙ ቄሳውንት እና ምእመናን «ጊዮርጊስ» ተብለዋል።
6206	ሌሎች ስሞች በአንዳንድ ምንጭ «ክብ ቅጠል» እና «እጸ ኢየሱስ» ተገኝተዋል።
6207	ከዚያ በኋላ ከጊጋንቴስ ወገን (ታላላቅ ሰዎች) አርጎስ ፓኖፕቴስ ቂሙን በቅሎ ቴልቂንንና ጤልክሲዮንን ገደላቸው።
6208	አበበ ቢቂላ ሁለተኛውን ወርቅ ይዞ ወደ ኢትዮጵያ ሲመለሰ የአዲስ አበባ ሕዝብ ተገልብጦ ወጥቶ የጀግና አቀባበል ካደረገለት በኋላ ንጉሠ ነገሥቱ የሻምበልነት ማዕረግና አዲስ ቮልስ ዋገን ቢትል ሸለሙት።
6209	በዚያ አገር የፈረሰኞች ልማድ ባዶ እግር ለመጋለብ ነበር።
6210	ሁለት ንዑስ ተጻርኖዎች አንድ ላይ እውነት ሊሆኑ ይችላሉ፣ ነገር ግን በአንድ ላይ ውሸት ሊሆኑ አይችሉም።
6211	ወይም ደግሞ የጥንጁትና የዳማ ከሴ ቅጠላና አገዶች፣ የብሳናና የነጭ ባሕር ዛፍ ቅጠል፣ እና የፌጦ ዘር በውሃ ተፈልተው እንፋሎቱን መተንፈስ ለ«ምች» ያከማል።
6212	ሮቦት ማለት በምናባዊው አለም ሆነ በተጨባጭ ያለ ሰው ሰራሽ ስራ ፈጻሚ ነው።
6213	ሲሳይ ንጉሱ የኢትዮጵያ ደራሲ ነው።
6214	ከዚህ መረጃ የቺምፓንዚ ሐብለ በራሂ ወደ ሰው ልጅ ሐብለ በራሂ ለመቀይር፣ እነዚህ ሁለት ልዩ ልዩ አጫጭር ሐብለ በራሂዎች አንድላይ በትክክል በፍጹምነት በጥንቃቄ በእቅድ ማጋጥምና ማዋኸድ አስፈለገ።
6215	አየር ዠበቡ መድረሻውን በ፳፯ ተኩል ኪሎ ሜትር አልፎት ከጅማ በስተደቡብ ከሚገኝ ተራራ ጋር ፱ሺ ፬መቶ ጫማ ከፍታ ላይ ተጋጭቶ ተገኘ።
6216	ሙቀቱ በጣም የሚያቃጥል ሲሆን አሸዋ ይዞ የሚነፍሰው ንፋስ መንገዱን ይጋርድባት ነበር።
6217	አልዩ አምባ ከአንኮበር ከተማ አሥራ ሁለት ኪሎ ሜትር ያህል ቁልቁል ሲወረድ ትገኛለች።
6218	ዳዊት መለስ የኢትዮጵያ ታዋቂ ዘፋኝ ሲሆን ብዙ ዘመናዊ የሙዚቃ ስራወችን በማቅረብ ይታወቃል።
6219	አዲስ ከተማ በኢትዮጵያ መዲና አዲስ አበባ ካሉት ዐሥሩ ክፍለ ከተሞች ውስጥ አንዱ ነው።
6220	ምንም እንኳ የነገሡበት ዘመን አጭር ቢሆንም የኒህ ንጉሥ ዘመን በጥንቱ የኢትዮጵያውያን ትዝታ ውስጥ ምንጊዜም የማይረሳና እጅግ ተወዳጅ ነበር።
6221	ኢሲስ በጣም የተከበረች ጣዖት ናት፤ ሕዝቡም አያሎች መቅደሶች ሠርተውላታል፤ በዚህም ያመልኩዋታል።
6222	የዞኑ ርዕሰ መስተዳደር በደሴ ከተማ ይገኛል።
6223	በዚሁ ዕለት የብሪታንያ ንጉሥ ጆርጅ አምሥተኛ ( የዳግማዊት ንግሥት ኤልሳቤጥ አያት) እና ንግሥታቸው የ ሕንድ ንጉሠ ነገሥት እና እቴጌ የሚል ማእረግ ተጨመረላቸው።
6224	በኋላ ዘመን የእንግሊዝ ንጉሥ ታላቁ አልፍሬድ ከዚህ ሕገ መንግሥት ወስደው የተሻሸለ ሕገ መንግሥት አወጡ።
6225	ሃላብ ደግሞ ለአሞራዊው ጣኦት ሃዳድ የተቀደሠ ሃይማኖታዊ ማዕከል ነበረ።
6226	ይሁን እንጂ በመንግሥት ሚዲያ በኋላ እንደተነገረው አቶ አባተ ኪሾ በሙስና ምክንያት ከስልጣን መወገዳቸው ተዘግቦአል።
6227	የሰው ልጆች በማናቸውም አገር ሲኖሩ በአካባቢያቸው የተገኙትን በተለይም የአትክልት ዝርያዎች ጥቅም ለመፍትሄ ከትውልድ ትውልድ ያሳልፉ ነበር።
6228	ሐሊስ ወንዝ አገራቸውን ይዞር ነበር።
6229	የድሮ ሰዎች በመጥፎምና በደግ ሲደንቁ ጉድ ጉድ እያሉ ሶስት አራቴ ያጨበጭባሉ፡ ይህ የአካል ቅዋንቅዋ ነው።
6230	አየር ዠበቡ በደረሰበት አደጋ ከጥቅም ውጭ ሆኗል።
6231	ከማየ አይኅ ያመለጠችው ጥቁር ሚሥቱን ትቶ የራሱን ዕህት የኖህ ታናሽ ልጅ ሬያን አግብቶ የታላላቅ ሰዎችን ዘር ወለዱ።
6232	ሆኖም ካራን የሚባለውን ከተማ በደረሱ ጊዜ መንገዳቸውን ተዉና በዚያ ተቀመጡ።
6233	ማለት አንድ ቴሌቭዥን፣ ውስጡ ያለውን ውጥንቅጡ የወጣ ዑደት በአንዲት ተቃዋሚ እና ባትሪ እንደመተካት ማለት ነው (ለምሳሌ ነው እንጂ ይሄ በተግባር አይሰራም ምክንያቱም ቴሌቭዥን በውስጡ ዳዮድ እና መሰል ሊኒያር ያልሆኑ የኤሌክትሪክ አካላት አሉት፣ የቴቭኒን እርግጥ ደግሞ የሚሰራ ለሊኒያር የኤሌክትሪክ ዑደት ብቻ ነው)።
6234	ከድል በኋላ የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት መንግሥት የሕግ መወሰኛ ምክር ቤት ምክትል ፕሬዚዳንት ሆነው ከ፲፱፻፴፭ ዓ/ም እስከ ሕልፈታቸው ድረስ አገልግለዋል።
6235	ግቢው ገናና በነበረበት ዘመን በሽወች የሚቆጠሩ ቤቶችና ሱቆችን በውስጡ ያቅፍ ነበር።
6236	ጥቁር ባሕር ከአውሮፓና እስያ አሕጉራት መካከል የሚገኝ ታላቅ ባሕር ነው።
6237	ጆሰፍ ስሚስ ድንጋዮቹን አይቶ የመጽሐፈ ሞርሞን ትርጉም ሲያወራ የወርቅ ጽላቶቹ በሰዎች መቸም አልታዩም፤ ስሚስ እንዳለው እያስተረጎማቸው አንድላይ ከሱ ጋር መኖራቸው አስፈላጊ አልነበረም፣ በመላዕክት እርዳታ ነው ብሎ ድንጋዮቹን በመመልከት የጽሑፉን እንግሊዝኛ ትርጉም በቃል ያወራ ነበር፤ ጓደኞቹም ከዚያ ያወራውን ይጽፉ ነበር።
6238	ይህም መብት ሃይማኖቱን ወይም እምነቱን የመለወጥ ነጻነትንና ብቻውን ወይም ከሌሎች ጋር በኀብረት በይፋ ወይም በግል ሆኖ ሃይማኖቱን ወይም እምነቱን የማስተማር፣ በተግባር የመግለጽ የማምለክና የማክበር ነጻነትን ይጨምራል።
6239	ይህም መብት ሃይማኖቱን ወይም እምነቱን የመለወጥ ነጻነትንና ብቻውን ወይም ከሌሎች ጋር በኀብረት በይፋ ወይም በግል ሆኖ ሃይማኖቱን ወይም እምነቱን የማስተማር፣ በተግባር የመግለጽ የማምለክና የማክበር ነጻነትን ይጨምራል።»
6240	በዚህ ዘመን በዋተርጌት ቀውስ በወንጄል ተከሰሱና ማዕረጋችውን ተዉ።
6241	ይህን ዕድሜ ለማረጋገጥ ግልጽ አይሆንም።
6242	ለብዙ ሰዎች ኮምፒዩተር ሲባል ዐዕምሯቸው ላይ የሚመጣው የግል (ፐርሰናል) ኮምፒዩተር ነው።
6243	በዚህ ሁኔታ ከፍንዳታው በኋላ የተፈጠረው ዓለም እየሰፋና እና እየቀዘቀዘ በመሄዱ እንደ መሬት ያሉ ፈለኮች (ፕላኔቶች) በሂደት ቀስ እያሉ ተፈጠሩ።
6244	አለቃ የቤተ መንግሥቱን ሰዎች በቀልዳቸው ሸንቆጥ ስለሚያደርጉ መስማማት አልቻሉም ነበር።
6245	ዓለም አቀፍ የኢትዮዽያ ጥናት ኢትዮጵስቶች ኮንፍረንስ የተካሄደባቸዉ አመታትና ሀገሮች/ከተማወች።
6246	በዚህ መደብ እያንዳንዱ ክፍለ-ቃል ለተመሳሳይ ድምጽ ተመሳሳይ ቅርጽ ኖሮት ይመሳሰላሉ።
6247	በዚሁ ሃልዮ ተጽእኖዎች ውስጥ፦
6248	በዚህ ዘመን ላዕላይነቱ በሱመር ወደ ኡር ፣ ከኡርም ወደ አዋን ፣ ከአዋንም ወደ ኪሽ ፣ ከኪሽም ወደ ሐማዚ እንደ ተዛወረ ይመስላል።
6249	ኑባሬ ማለት የክስተቶች ተሸካሚ ሆኖ ነገር ግን ክስተቶችን አይጠቀልልም።
6250	አንድ እናት ከማረገዝዋ በፊትም ሆነ በእርግዝናዋ ጊዜ ከዶክተርዋ ጋር በቅርብ በመነጋገር ለእናትና ለልጅዋ ተስማሚ የሆነውን መድሐኒት አብረው መወሰን ይኖርባቸዋል።
6251	በሌላ በኩል ከአጎራባች ሕዝቦች ጋር አለመግባባት ሲከሰት “ኦጌማጋ” በሚባል አገናኝ አማካይነት በመላላክ “ዱላታ” /የሕዝብ ሸንጎ/ ተካሂዶ የዕርቅ ሥርዓት ይፈፀማል።
6252	አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በአዲስ አበባ ፣ ኢትዮጵያ የሚገኝ የመጀመሪያውና ትልቁ የመንግሥት የከፍተኛ ትምህርት ተቋም ነው።
6253	ከዚያ ፍያቃ ስሮይፕቲኔ ከፍተኛ ንጉሥ ሆነ።
6254	የዚህ ወረዳ አስተዳደር ማዕከል ብቸና ሲሆን ዲማ እና የተመን የተባሉ ሌሎች ከተሞች ታዋቂ ናቸው።
6255	በግዝ ፊደል በኢትዮጵያ የሚገኙ ብሔር ብሔረ ሰቦች ቋንቋዎች ን ሁሉ መጻፍ እንደሚቻል ፣ከዚያም አልፎ ለእናቱ ፍሪካም « አንድ ለናቱ » እንደ ሆነ ይታወቃል።
6256	ከዚህ በላይ በአንዳንድ ትንተና ዘንድ የዛፉ ቅጠልና ግንድ የነቀርሳ (ካንሰር) ህዋስ እንደሚያጥፋ ችሎታ አለው።
6257	ንጉሱ በካፋ የመጀመሪያ ሚስቱን ካገባ በኋላ የዙፋን ተክሊል ደፋላት።
6258	ምንም እንኳ የአነባብሮ እርግጥ በጣም ጠቃሚ መሳሪያ ቢሆንም፣ የሚተገበርበት የኤሌክትሪክ ዑደት አይነት ከጉብር ትንታኔ ይጠባል።
6259	ስሙም ቅዱስ ፔትሮኒዮስ የቦሎኛ ጳጳጽ ነበር።
6260	በዚህ ጽሁፍ ከተዋዋሉት ወገኖች አንዱ ቢጠቃ፣ ሌላው ለመርዳት ይመጣል።
6261	አራት ነጥብ እርግጠኛና ቀጥተኛ የሆኑ ጉዳዮች በዐርፍተ - ነገር ተጽፈው ሙሉ ዕረፍት ሲደረግና ሐሳቡም ሲቋጭ መደምደሚያ ሆኖ ይገባል።
6262	በዚህ ወቅት የቀዝቃዛው ጦርነት ኃያል አገራት የነበሩት የሶቭየት ሕብረትና አሜሪካ አንዱን ወይም ሌላውን ወገን ደግፈው ወደ ጦርነቱ ገብተዋል።
6263	አዋሽ ወንዝ በኢትዮጵያ ድንበር ውስጥ መንጭቶ ከኢትዮጵያ የማይወጣ የሀገሪቱ ዋና ወንዝ ነው።
6264	ከዚህ በኋላ የበጌምድር ጠቅላይ ግዛት አስተዳዳሪ እና የንግሥት ዘውዲቱ ባል የነበሩት ራስ ጉግሳ ወሌ ፣ እናቲቱ ማርያም የተባለችውን የደብረ ታቦር ከተማ ቤተ ክርስቲያን በስዕል እንዲያስውቡ አዘዙ።
6265	ይርጋ አለም በኢትዮጵያ የደቡብ ብሄር ብሄረስቦችና ሕዝቦች ክልል ከተማ ሲሆን በሲዳማ ዞንና በዳሌ ወረዳ ይገኛል።
6266	ሦስቱ ጣምራ ጠላቶቻችን እነማን ናቸው.
6267	የጊኔ ቢሣው ፖርቱጊዝኛ ክሬዮል መደበኛ ነው።
6268	የጊዜ ገደቡ የሚወስነው የበሽታ አምጭው ረቂቅ ህዋስ ወደ የማዕከላዊ የነርብ ስርዓትለመድረስ በሚፈጅበት እርቀት ነው።
6269	አዲስ ኪዳን በተጻፈበት የጥንቱ የግሪክ ኮይነ ቋንቋ መሠረት የአንድ ነገር ፆታና ስብዕና ያለውና የሌለው መሆንን የሚያሳዩ የቃላት ክፍሎች አሉ።
6270	የዚህ ዘመን አውሮጳወች በግሸን ሳይሆን አምባ አማራ በማለት ያውቁት ነበር።
6271	እዚሁ ሥፍራ በተደረገው የተኩስ ልውውጥ ሻምበል ባየ እና ገርማሜ ሲገደሉ መንግሥቱ ነዋይ ግን ክፉኛ ቆስለው ይያዛሉ።
6272	በዚሁ ዘመን የኦሮሞወች ጥንካሬ ከማየሉ የተነሳ ኑር ኢብን ሙጃሂድ የተሰኘውን የግራኝን ምትክ በመግደል ሐረርን ወረው ነበር።
6273	ለቂቅ ሐሳብ ከውስብስብ ነገሮች ወይንም ሐሳቦች ላይ በአዕምሮ ተነጥሎና ተላቆ የተወሰደ ሐሳብ ማለት ነው።
6274	ደረጀ ከበደ የመጀመሪያ ቋንቋው አማርኛ ቢሆንም በኦሮሚኛም ዘምሮአል ።
6275	ከዚያ በኋላ የጋይሊክኛ ቃላትና ስዋሰው ከሮማይስጥ ቃላትና ስዋሰው እንዴት እንደ ተሻሉ ለማስረዳት ይሞክራል።
6276	ምንም እንኳ የስህተቶቹ ተፈጥሮ በጊዜው በሳይንቲስቶች ባይታወቅም ስህተቶቹ ግን ሁልጊዜ የሚፈጠሩ ሳይሆኑ እየተጠራቀሙ በየተወሰኑ የጊዜ ክፍሎች የሚፈጠሩ መሆኑ ተደረሰበት፣ ማለት ለተወሰነ ጊዜ ስህተት የሌለበት ስራ ይሰራና ብዙ ስህተት ያለበት ስራ ደግሞ ለቀጣዩ ጊዜ ይፈጠራል።
6277	ከዚህ በኋላ በአንድነት ፓርቲና በሙስሊም ሊግ መካከል ብዙ መቆራቆስና በኋላም የሙስሊም ሊግ ከሁለት መከፍል ተፈጸመ።
6278	ይህን በአል የእስልምና እምነት ተከታዮች ወደ መስጂድ በመሄድ እና ሶላት በመስገድ ያከብራሉ።
6279	ጅብና እህል ሳይተዋወቁ ይኖራሉ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
6280	ቋሚው አምድ ድግምጋሚን ሲያሳይ አግዳሚው አምድ የጊዜ ሂደትን ያሳያል።
6281	ኩቢች ተብሎ የሚታወቀው የሂሳብ እኩልዮሽ ይህን ይመስላል፦
6282	ሁለት ሆነው የተናገሩት በመሬት የቀበሩት የአማርኛ ምሳሌ ነው።
6283	አንዱ ክፍል በደረታቸው የሚስቡ እንስሳት ባይኖራቸው የሚጠቡ እንስሶች ብቻ ይዘውት ነው።
6284	ሦስት ዓመት በቡሩሻንዳ ቆይተው የከተማውን ግድግዶች ሰበሩ ይላል።
6285	ይህን መልስ ለማረጋገጥ ታህታይ ስብስቦቹን እንዘርዝር፦
6286	ከመቶ በታች መርገጫዎች የኣሉት የእንግሊዝኛ የመጻፊያ መሣሪያ ከሁለት መቶ በላይ ለሆኑት የዓማርኛ ቀለሞች እንዲብቃቃ ፊደላቱን ቆራርጦ መቀጠል ኣስፈለገ።
6287	በሌላ በኩል ኣንድኣንድ ኦሮሞዎች ወደ ላቲን የዞሩት በግዕዝ ፊደል እንዳይጠቀሙ ስለተከለከሉም ነው ይባላል።
6288	በኋላ ግብጽ በመስሊሞች ስትወረር ዋና ከተማው ወደ ፉስታት ካይሮ ተዛወረ።
6289	ነገር በሆዴ እየተመኘሁ ቢከፍቱት ተልባ ሆኜ ተገኘሁ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
6290	ለሴት ምክር አይገባትም የአማርኛ ምሳሌ ነው።
6291	ደብረ ዘይት በኢትዮጵያ የኦሮሚያ ክልል ከተማ ሲሆን በምስራቅ ሸዋ ዞንና በአድአ ጨዘላ ወረዳ ይገኛል።
6292	አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ በቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ዩኒቨርሲቲ ስምነት የኢትዮጵያን የትምህርት ፋናንና ዕርምጃን እንዲያሳይ ታኅሣሥ ፱ ቀን ፲፱፻፶፬ ዓ.ም. ከመመረቁ በፊት፣ መሠረቱ በንጉሠ ነገሥቱ ጥቅምት ፳፫ ቀን ፲፱፻፵፪ ዓ.ም. ተጣለ።
6293	ጳጳስ የቤተ ክርስቲያን አገልጋይ ሲሆኑ ከቅስና በሆዋላ የሚመጣ ማዕረግ ነው።
6294	ሆኖም ይህን ኢትዮጵያን የኢጣሊያ ጥገኛ የሚያድርግ ውል ከመቀበል ጦርነትን እመርጣለሁ» ብለው በታሪክ ቅርስነቱ በማንኛውም የሀገሪቱ ትውልድ ትተውት ያለፉት አባባል ዘመን ተለውጦ ዘመን እየተተካ በሄደ ቁጥር የሚነገር በመሆኑ የእቴጌን ጀግንነት የቁርጠኛ ኢትዮጵያዊ ልጅ ለመሆናቸው ሌላ ማረጋገጫ ማቅረብ አያስፈልግም።
6295	ከዚህ በላይ ፔሎፖኔሶስ መጀመርያ በእርሱ ስም «አይጊያሌያ» ይባል ነበር፣ ተከታዩም ኤውሮፕስ ነበር ይለናል።
6296	ላስታ ውስጥ የሚካሄደው የማያባራ ጦርነት ምንም ለውጥ እንዳላመጣ፣ የአገሪቱን ግዛት እንደማይጨምር፣ የሚዋጉዋቸውም ሰወች ጠላት እንዳልሆኑና፣ በሃይማኖት ምክንያት የነበረው ሰቆቃ እንዲያቆም በልጁ በፋሲለደስ አድርገው ወታደሮቹ ምክንያታቸውን ገለጹለት።
6297	የዚያ ውጤት አሞራውያን ለራሳቸው ከተሞች ያዙና የሱመር ሃይል ጠፋ።
6298	በሌላ በኩል የዓማርኛን ሞክሼዎች መወገድ የሚፈልጉ ምክንያቶች ቢኖሯቸውም ኣንዳንዶቹ ከላይ ተጠቃቅሰዋል።
6299	ከዚህ በላይ በመጀመርያ በስላቪክ ቋንቋዎች «ነምሲ» ማለት «ድዳ» ሲሆን በጊዜ ላይ «ስላቭኛ የማይናገር» ለማለት ስለ ሆነ የጀርመናውያን መጠሪያ ሆኖ ነበር።
6300	በዚህ ወቅት በባንዳዎች ጠቋሚነት በፋሽስት እጅ ከመውደቅ ለጥቂት አምልጠው ጎሬ ላይ ከልዑል ራስ እምሩ ጦር ጋር ተቀላቀሉ።
6301	ተክሎ ደግሞ በገበሬዎች ለማገዶ፣ እንዲሁም የጫት ጥቅልን ለማሠር እንደ ገመድ ይጠቀማል።
6302	ከዚህ ጀምሮ የእንግሊዝ መንግሥት በዙሪያው የኖሩት ሕዝቦች እንደ ገዛው ተገዦች ቆጠራቸው።
6303	ከዚህ በታች የፈረንሳይ ተማሪዎች ዝርዝሩን እንዳዘጋጁት ቀርቧል።
6304	እቴጌ ጣይቱ ለኢትዮጵያ ፖለቲካዊ ወታደራዊና ኢኮኖሚያዊ ሁኔታዎች መረጋጋት የሚያረጋግጥ የሀገር ግንባታ ተግባሮች በማከናወን ረገድና የአዲስ አበባ ከተማ መቆርቆር በእቴጌ ጣይቱ ከተጠናቀቁት የግንባታ ተግባሮች አንዱ ነው።
6305	ከዚህ ይልቅ የዊኪፔዲያ የተለያዩ መጣጥፎች፣ በተከታታይ አርትኦትና ማሻሻያዎች እየተደረገባቸው ስለሚሄዱ ከቀን ወደ ቀን ይበልጥ የተሻሻለንና ትክክለኛ የሆነ መረጃን እየያዙ እንደሚመጡ ይታመናል።
6306	እርስ በርስ ይመካከሩ፤ ታማኝነት ከከሐዲነት ይጠብቃልና።
6307	በሀያ ሁለት ዓመታቸውም በ፲፱፻፵፮ ዓ/ም ሥራቸውን የሚያሳይ የመጀመሪያውን የኪነ ጥበብ ትርዒት በአዲስ አበባ ማዘጋጃ ቤት አቀረቡ።
6308	ግርማ ነጋሽ የተወለደው በ፲፱፻፴፮ ዓ.ም. በአዲስ አበባ ከተማ አራት ኪሎ አካባቢ ሲሆን ያደገው ከፍልውሃ በላይ ፊት በር ከሚባለው ሠፈር ነው።
6309	እኝህ ምሁር እንደጻፉት ክርስቲያኑ ልጅ እያሱ በአፋር ምድር ሳለ በክርስትና እምነቱ ከመጽናቱም በላይ አገልጋዮቹ የሰሩለትን የማሽላ ጠላ ይጠጣ ነበር።
6310	አበበ ቢቂላ ከኢትዮጵያ የኦሎምፒክ ቡድን ጋር አብሮ ወደ ቶኪዮ ሲጓዝ በርትቶ ይወዳደራል ብሎ ያሰበ ሰው አልነበረም።
6311	በስሩ ካሉት አካባቢዎች አንዳንዶቹ የራስ ገዝ አይነት አስተዳደር ነበራቸው።
6312	ኣንድ ከብት ለምግብነት እንዲያልፍ ወይም እንዲወድቅ የመወስን ሥልጣን የኣላቸው የእንስሳት ሓኪሞች ብቻ ናቸው።
6313	ይህን ዕለት የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን እምነት ተከታዮች፣ ቅዱስ ሚካኤል ሕዝበ እስራኤልን ከግብጽ ምድር ጀምሮ ከነዓን እስኪገቡ ድረስ እየመራ እየጠበቀ አብሯቸው በመጓዝ ምድረ ዕርስት እንዲገቡ ያደረገበት መታሰቢያ በማድረግ በየዓመቱ ያከብሩታል።
6314	በዚሁ ዕለት የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ፓትርያርክ የነብሩት አቡነ ቴዎፍሎስ አዲስ በተዘጋጀው ረቂቅ ሕገ-መንግሥት ውስጥ በተካተቱ አንዳንድ አንቀጾች ላይ ቅዋሜ እንዳላቸው አስታወቁ።
6315	የራስ ተፈሪ እንቅስቃሴ ኢትዮጵያን በትልቅ ክብር ነው የሚያያት።
6316	ከዚህ በላይ ልሳናታቸው ባልተዛመዱ ቤተሠቦች ውስጥ ስለሆነ እርስ በርስ በመነጋገር ትንሽ ተቸገሩ።
6317	እቴጌ ጣይቱ ከማረፋቸው አስቀድመው ለንግሥት ዘውዲቱ «ልጄ ማሚቴ ሆይ አደራዬን ሰጥቼሻለሁ» ብለው መናዘዛቸው በታሪክ ይወሳል።
6318	ባሁኑ ዘመን ካልኩለስን የማይጠቀም የዕውቀትም ሆነ የቴክኖሎጂ ዘርፍ የለም።
6319	ከዚህ በኋላ የጋይሊክኛ አናባቢዎች ከሮማይስጥ አናባቢዎች እንዴት እንደ ተሻሉ ለማስረዳት ይሞክራል።
6320	ዓለም አቀፍ በረራዎችን ለማከናወን የሚያስችሉት እንደ ጉምሩክ፣ ኢሚግሬሽን፣ የደህንነት ተቋማትና ኳራንቲን የመሳሰሉ መሰረተ ልማቶችን ያሟላ ነው።
6321	እጅግ በጣም የተንሰራፋ የአምክንዮ-ምክነት ቢኖር ይህ ነው።
6322	አገሩ በ፲፪ ክፍላገራት ተከፋፈለች።
6323	ለካስ ምርጫ የተሰጣቸው መልእክተኛው (ሰ.ዐ.ወ) ኖረዋል።
6324	ሆኖም በሌላ አስተሳስብ የተከለከለው ፍሬ መታወቂያ ወይን ወይም ቱፋህ ነበር።
6325	ከዚያ ወዲህ በአብዛኛው የኮምፒዩተር የሲስተም አሰሪ ተስፋፍቶ በአለም በስፋት ከሚያገለግሉ የፍርገማ ቋንቋዎች አንዱ ነው።
6326	ከዚያ በፊት ከአንዳንድ የአይርላንድ መኖኩሴዎች በቀር ምንም ኗሪዎች አልነበሩም፣ ሥፍራውም እንኳን አልታወቀም።
6327	በዚሁ ዕለት የኢትዮጵያ ቴሌኮሙኒኬሽን ኮርፖሬሽን ዋና ሥራ አስፈጻሚ በመሆን ላለፉት አራት ዓመታት ያገለገሉት አቶ አማረ አምሳሉም ሥራቸውን ለቀቁ።
6328	በዚህ ወቅት እንደረታን እንድታስተዳድር የተሰየመችው የትግሬ ተወላጅ የነበረችው የንጉሱ ሚስት ንግስት ብሌን ሳባ ነበረች።
6329	አዲስ ነገር እሰማለሁ።»
6330	ሌሎች ቃላት በታይላንድኛ «ካሳት» 'ንጉስ' በመላይኛም «ሳትሪያ» 'ጀግና' ከ«ክሻትሪያ» የተነሡ ናቸው።
6331	ተክሉ ደግሞ በእንግሊዝኛ «የተራራ ሻይ»፣ «የምድር ሻይ» ወይም «የካናዳ ሻይ» ተብሏል።
6332	ከዚህ በላይ ከኢየሩሳሌም በር ውጭ ወደ ስሜን በኩል ሌላ ኮረብታ «የራስ ቅል ኮረብታ» ይባላል፤ ይህም ኮረብታ የጭንቅላት ቅርጽ አለው።
6333	ከዚህ በላይ የሳትያግራሃ ፍሬ ሂሳብ ለኔልሰን ማንዴላ ፣ ለማርቲን ሉተር ኪንግና ለሌሎች ትግል መሪዎች ከፍተኛ ተጽእኖ አሳድሯል።
6334	አንድ አንድ ተመራማሪዎች ግን ከራሱ ከቤተክርስቲያኑ ባገኙት መረጃ ተነስተው ህንጻውን ሲያንጹ የነበሩ ሰዎች ባደረጉት የሥነ ህንጻ ስህተት ጣሪያው እንደፈረሰ ያስረዳሉ።
6335	አንድ ፍርድ ለሀብታሞች፣ ሌላ ለድሆች፣ ወይስ አንድ ለወዳጅህ፣ ሌላ ለጠላትህ፣ አትፍረዱ።
6336	በሌላ በኩል የሰለሞናዊው አጼ መንግስት ከአዳል ሱልጣኔት ጋር በጦር ሜዳ እየተላለቀ ከነበሩት ክፍለ ጦሮች መካከል አንዱን “አዳል መብረቅ” በሚል ስያሜ ይጠራው ነበር።
6337	ምንም እንኳ አሪስጣጣሊስ ብዙ መጻሕፍትን የጻፈ ቢሆንም ዘመናትን አልፈው ተርፈው የሚገኙት መጻሕፍት ጥቂት ናቸው።
6338	ከቦታ ቦታም እየተዘዋወሩ ሰፊ ዕውቀትንና ልምድን አካብተዋል።
6339	በዚህ ዕለት የኢትዮጵያን ግዛት ከ ግንቦት ፩ ቀን ፲፱፻፳፰ ዓ/ም ጀምሮ የምወክለው እኔ ነኝ ያለችው የኢጣሊያ መላክተኛም የሹመት ማስረጃውን አብሮ አቅርቧል።
6340	ፍቅር በብዙ አስተሳስቦች በኩል ልዩ ልዩ ትርጉሞች አሉት።
6341	ከዚህ በላይ ለኤላጋባሉስ የሴት እቃ የሚሰጥ ሀኪም ቢኖር ኤላጋባሉስ ብዙ ሀብት ያቀርበው ነበር ተባለ።
6342	ትልቁ ከተማ ጆሃንስበርግ ሲሆን ዋና ከተሞቹ ሦስት ናቸው፤ እነርሱም ኬፕ ታውን ፣ ብሉምፎንቴንና ፕሪቶሪያ ናቸው።
6343	ገደማ ወርሮ ዘመተባቸው፤ ልጁም ሻር-ካሊ-ሻሪ እንዲህ አደረገ።
6344	በሱም ዙሪያ የሚያገልግሉ ሰዎች አሉ።
6345	ከዚያ በኋላ በመጀመርያው ጨለማ ዘመን ( ትምህርት ለመሪካሬ ) ይጠቀሳል።
6346	ይህም ማለት ከካሊፎርኒያ ከጥላ ማለት ነው።
6347	ይህን አይታ የኤላጋባሉስ አያት ዩሊያ ማይሳ ሌላ የልጇን ልጅ ሰቬሩስ አሌክሳንደር መርጣ እርሱ የኤላጋባሉስ ወራሽ እንዲሆን አደረገች።
6348	ደግሞ እስከ ሜድትራኒያን ባሕር ድረስ ሲዘረጋ ፊንቄን ( ሊባኖስ ) ያዘ።
6349	ከዚህ በላይ የከላውዴዎን ታሪክ ጸሐፊ ቤሮሶስ በጻፈው ዝርዝር መሰረት፣ ከማየ አይህ ቀጥሎ የከላውዴዎንና የአሦር መጀመርያው ንጉስ «ኤወኮዮስ» ይባላል፤ ስለዚህ የዚሁ «ኤወኮዮስ»ና የናምሩድ መታወቂያ አንድ ናቸው የሚለው አሳብ ለረጅም ዘመን የቆየ ነው።
6350	ከዚህ በኋላ የተፈጠረውን ይርጋ እንዲህ ሲል ያስታውሳል “ሰውየው ደጋግሞ ሸለመኝና ፣ መጨረሻ ላይ እፈልግሃለሁ ብሎ ወደ ውጭ አወጣኝ.
6351	ሲድኒ ሲድኒ አውስትራልያ ውስጥ የሚገኝ ከተማ ነው።
6352	ጸጉረ ብዙ፣ የተስተካከለ ቁመና ባለቤት ነበሩ።
6353	እናም ልጇን እስክትወልድ ድረስ ቀኑንም ሌሊቱንም ከጐኗ ሆንኩ።
6354	እስከ እለት ህልፈታቸውም ደብረ ብርሃን የኢትዮጵያ ዋና ከተማ ነበረች።
6355	በዚህ ዕለት የኢትዮጵያን ግዛት ከግንቦት ፩ ቀን ፲፱፻፳፰ ዓ/ም ጀምሮ የምወክለው እኔ ነኝ ያለችው የኢጣሊያ መላክተኛም የሹመት ማስረጃውን አብሮ አቅርቧል።
6356	በጣም ቀላል የኤሌክትሪክ ምድጃ ለመስራት የሚያስፈልጉ ነገሮች፡
6357	ከስም ውስጥ ይተሽሞነምነ ወርቅ እንደሚወጣ ሁሉ ከቃላትም የተደበቀ ምስጢር ሲወጣ ያ ጥበብ ሰምና ወርቅ (ቅኔ) ይሰኛል።
6358	ነገር መጫኛ እንዳሳጠሩት ወይም እንዳስረዘሙት ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው።
6359	የኮሶ ትልን ለማስወጣት፣ የቀላዋ ሥር ተደቅቆ በውሃ ይጠጣል።
6360	አቡነ የማታ ከመካከለኛው ምስራቅ ወደ ኢትዮጵያ ቀደምት ከገቡት ዘጠኙ ቅዱሳን አንዱ ናቸው።
6361	በዚህ ዕለት በጃፓንከተማ ሂሮሺማ ላይ በሁለተኛው የዓለም ጦርነት ማገባደጃ ዘመን በተጣለው የአቶም ቦምብ የተጎዱትን/የሞቱትን ለማስታወስና እንዲሁም በዓለም ላይ ሰላም እንዲሰፍን በሚል ‘የሰላም ማስታወሻ ስርዐት’ በየዓመቱ ይካሄዳል።
6362	በዚህ ስፍራ እስክንድሪያ የተባለ አንድ ስመ ጥሩ ከተማ ሠራ።
6363	ጉርጥ አንዱ የእንቁራሪት አስተኔ ሲሆን የብዙ ጉርጦች ቀለም ወደ ቡኒ የተጠጋ ነው።
6364	ግድም ድረስ የአየርላንድ ከፍተኛ ነጉሥ ነበር።
6365	ከዚህ በኋላ የዌርጊኒዩስ ሥራዊት እሱን በኔሮን ፈንታ ይደግፍ ነበር፤ ዌርጊኒዩስ ግን የትም አልገሠገሠም።
6366	በሮሜ ንጉሥ አሌክሳንድር ሴቬሩስ ዘመን ፊልጶስ የፕራይቶርያን ጠባቂዎች (የንጉሡ ልዩ ዘበኞች ክፍል) አባል ሆነ።
6367	የኪሽ ንጉሥ ኤንመባራገሲ በኡሩክ ንጉሥ በዱሙዚድ እጅ ከተማረከ፣ ከዚያም የዱሙዚድ ተከታይ ጊልጋመሽ ከልጁ ከአጋ ጋር ከታገለ፣ እንግዲህ የኡሩክ ነገሥታት ዱሙዚድና ጊልጋመሽ ታሪካዊ ኅልውና እንደነበራቸው መገመት ይቻላል።
6368	ከዚህ በላይ ኤንመርካርና የአራታ ንጉስ በተባለው ሱመራዊ አፈ ታሪክ፣ ልሣናት የተደባለቁባቸው አገሮች ሹባር ፣ ሐማዚ ፣ ሱመር ፣ ኡሪ-ኪ (የአካድ ዙሪያ) እና የማርቱ አገር በመባላቸው፤ ይህም የአካድን ጥንታዊነት ይመሰክራል።
6369	ከዚህ በኋላ የማረኳቸውን ከባድና ቀላል መትረየሶች በማበርከት ያደረጓቸውን አግልግሎቶች ጠቅሰው ፤
6370	ስሜን ስሜን እንግርሀለሁ ያልሁህ ወታደር ስሜም ቴዎድሮስ ነው» አሉ።
6371	ከዚያ በኋላ መንቀጥቀጥና መብራቅ ደረቁን ሸክላ በትነውት ነበር፤ ጡቦቹ ተሰንጥቀው የውስጡ መሬት በክምር ተበትኖ ነበር።
6372	በዚህ መልክ ስያሜያቸውን ካገኙት ሠፈሮች መካከል ራስ መኮንን ሠፈር፣ ራስ ተሰማ ሠፈር፣ ራስ ብሩ ሠፈር፣ ፊታውራሪ ሀብተ ጊዮርጊስ ሠፈር፣ ራስ ስዩም ሠፈር፣ ደጃዝማች ውቤ ሠፈር፣ ነጋድራስ ኃይለ ጊዮርጊስ ሠፈር ፣ ደጃዝማች ዘውዱ አባኮራን ሠፈር እና ሸጎሌ (የአሶሣ ገዢ በነበሩት በሼክ ሆጀሌ አል ሐሠን የተሠየመው) ሠፈር ይጠቀሳሉ።
6373	ዳዮድ ማለት የኤሌክትሪክ ፍሰትን በአንድ አቅጣጫ ብቻ የሚያስተላልፍ ሁለት ክንፎች ያሉት የኮረንቲ ፈርጅ ነው ።
6374	በዚህ ዘመን የዕብራውያን ነገዶች በግብጽ ባርነት የተገኙበት ቢሆን፣ ሌሎች ሃቢሩ የተባሉት ጎሣዎች በዙሪያው ታውቀዋል፤ ዝምድናቸው ግን ተከራካሪ ነው።
6375	በዚህ መልክ ከተመሠረቱት ሠፈሮች መካከል ለአብነት አደሬ ሠፈር፣ ጎፋ ሠፈር፣ ወሎ ሠፈር፣ ወርጂ ሠፈር፣ መንዜ ሠፈርና ሱማሌ ተራ ይገኙበታል።
6376	ግድም ድረስ የአየርላንድ ጋርዮሽ ከፍተኛ ነገሥታት ነበሩ።
6377	በዚህ ረገድ ከሚጠቀሱት፣ የቦሚስ ተባባሪ መስራችና በአሁኑ ጊዜ የድርጂቱ ዋና ስራ አስኪያጅ በመሆን እያገለገለ የሚገኘው ቲም ሸልና ፕሮገራመሩ ጃሰን ሪቺ ይጠቀሳሉ።
6378	ብሔረ አማራ ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ የኢትዮጵያ ፖለቲካ ፓርቲ ነው።
6379	ቲቤር ወንዝ በመካከላቸው ጠረፋቸው ሆነ።
6380	በዚህ ረገድ በሳንስክሪት ጽሕፈቶች ደግሞ «አራጣ» የሚባል አገር በአፍጋኒስታን ይገኛል።
6381	ለላም ቀንዷ አይከብዳትም የአማርኛ ምሳሌ ነው።
6382	በዚህ ዕለት ኢትዮጵያዊው ማኅሌታይ ቅዱስ ያሬድ ስለተወለደ ከድጓው ድርሰቱ የተወሰደ ቅንጣቢ፦
6383	ይህም ሁኔታ የሚፈልጉትን ትምህርት በአንድ ልብ ለመቀጠል ግድ ሆኖባቸዋል።
6384	ከዚያ በላይ ፖርቱጊዞችና ሆላንዶች ከጃፓን ጋር ስለነበራቸው መገበያየት ከስፓንያ ምንም ውድድር ለማየት አልወደዱም ነበር።
6385	በዚህ ሁኔታ የንግስትነት ማዕረግን ስትይዝ እቴጌ ምንትዋብ የመጀመሪያዋ ኢትዮጵያዊት ለመሆን በቃች።
6386	ከዚህ በታች የተዘረዘሩት የአሜሪካ ዜግነት ያላቸው ደራሲዎች ከነዋና ስራቸው ሲሆኑ ነገርግን ዝርዝሩ ሁሉንም የአሜሪካ ፀኃፊዎች ያጠቃልላል ማለት አይቻልም።
6387	በራሱ በግሉ ባበረከታቸው የተለያዩ የጥናት ጽሑፎች ምክንያት የኖቤል ሽልማት አሸናፊም የነበር ሰው ነው።
6388	ከዚህ በፊት የክርስትናን ሃይማኖት ለማጥፋት በሙሉ ሞክሮ ነበር።
6389	ያሁን ዘመን ተመራማሪወች የፕላቶው ሶቅራጠስ ንግግሮች እውነት የሶቅራጠስ ንግግሮች ይሁን ወይንም ፕላቶ የፈጠረው ገጸ ባህርይ፣ ለመወሰን አዳጋች መሆኑን ይገልጻሉ።
6390	በጣና ሐይቅ በስተምስራቅ በምትገኘው ልዩ ስሟ ይፋግ ተብላ በምትታወቀው መንደር የተወለዱት አለቃ ታየ በልጅነታቸው ወራት ወላጆቻቸውን በማጣታቸው፣ የእናታቸው ወንድም ትግራይ ይኖሩ ስለነበር አጎታቸውን ፍለጋ ወደ ትግራይ ያመራሉ።
6391	የቡሄ ዕለት ለእያንዳንዱ የቤተሰብ፣ ዘመድ አዝማድ ልጅ አንዳንድ ሙልሙል ዳቦ በልጆቹ ልክ ይሰጣል።
6392	ከዚህ በፊት ኢንፍሎኤንዛ በመደጋገም በዓለም ላይ ብዙ ሚሊዮን ሕዝቦች ገድሏል።
6393	እንደ ሌሎቹ የምህንድስና ትምህርቶች ከተማሪው ጠለቅ ያለ የሳይንስና የሒሳብ እውቀትን ይጠይቃል።
6394	ከዚህ በላይ በእስፓንያና በፖርቱጋል የሚፈስሰው ታጉስ ወንዝ ስለእርሱ እንደ ተሰየመ የሚሉ መጻሕፍት አሉ።
6395	ጆሰፍ ስሚስ በክርስቲያን ኅብረተሠብ የተወለደው ቢሆንም፣ በወጣትነቱ እንደ አስማተኛ ዝነኛ ሆኖ ነበር።
6396	ሲርባ አባይ በቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።
6397	ከዚያ በላይ ለመልእክተኛው 'የኑዲሙድ መዝሙር' ይሰጣል፤ ይህም ኤንኪ የተባለው አምላክ ኗሪ ያለባቸው አገሮች ሁሉ ወደ አንድ ቋንቋ እንዲመልሳቸው ይለምናል።
6398	ከዚህ በኋላ የእስክንድርን "መለኮታዊ ነኝ" አስተሳሰብ በመጻረሩና በመናቁ ከእስክንድር ጋር ተጣሉ፣ እንዲያውም እስክንድር የማስፈራሪያ ደብዳቤዎች ይልክለት ነበር።
6399	ከርሱ ቀጥሎ የኤንመባራገሲ ልጅ አጋ ፣ የኡሩክ ንጉሥ ጊልጋመሽና ልጁ ኡር-ኑንጋል ፣ የዑርም ንጉሥ መስ-አኔ-ፓዳና ልጁ መስኪአጝ-ኑና ሁላቸው በፈንታቸው የመቅደሱን ሥርዓት ያከብሩ ነበር።
6400	ደግሞ አንደ የሚያስደንቀው ሥራ መሬቱን ወደ ውስጥ ቆፍረው አለቱ ሲወጣ ያንን ወቅረው የድንጋይ ምሰሶ ያደርጉታል።
6401	ከዚህ በኋላ በናቡከደናጾር ጊዜ በምርኮ የሄዱት የኢየሩሳሌም (የእስራኤል) ሹማምንት ተፈትተው ሁሉም ተሰብስበው ድል አድራጊው ቂሮስ ፊት በቀረቡና ባያቸው ጊዜ አዘነላቸው።
6402	በግራ በኩል የምትታየውንም ሴት የጨረሰው ቲቤሪዮ ካልሳጂኒ ነው።
6403	ከዚህ በኋላ የኢትዮጵያውም ሆነ የኤርትራው ውገኖች ለራሳቸው በሚስማማ መልኩ የፈዴሬሽኑን ደንቦች በመተርጎም ቀስ በቀስ የፖለቲካ ውጥረት ተነሳ።
6404	የሰው ልጆች የማይፈልጉትን ሁሉ እንዲያረጉ እስከማስገደድ ድረስ ይህ ሊቢዶ ያስገድዳል ብሏል።
6405	እቴጌ ጣይቱ የደረሰባቸውን ፈተና ሁሉ በትዕግስት ተቀብለው ጥቂት እፎይ ካሉ በኋላ ከዓፄ ምኒልክ ጐን ሆነው የኢትዮጵያን አንድነትና ጥንካሬ ለማረጋገጥ ሲታገሉ ያለፉት ዘመን ከዕለታት አንድ ቀን ትዝ ስላላቸው ከሰገነት ላይ ብቅ ብለው «ያ ቤት የትኛው ነው» ብለው ሲጠይቁ ከደንገጡሮቹ አንዷ «የእመቤቴ እልፍኝ ግምጃ ቤት ነበር» አለች።
6406	ህዝቡ መዋጮ በዝቶበታል፡፡ የልዩ መዋጮ ሃያ ብር፣ ግብር ሃያ ብር፣ በዛብን እያለ ነው፡፡ በርግጥ ህዝቡ እስዎን ይወድዎታል.
6407	የሮማ ንጉሥ ዲዮቅልጥያኖስ ከዚህ አገር ነበር።
6408	ከዚህ በታች በአውስትራልያ ውስጥ የሚገኙ ዋና ዋና ከተሞች ተዘርዝረዋል።
6409	ሆኖም ታማኝ አሽከሮቻቸውና መላው ሠራዊት የእቴጌነታቸውን ልዕልና አላጐደለባቸውም።
6410	ከዚህ በላይ የኤጲስቆጶሳዊ ወይም የእንግሊዝ ቤተክርስቲያን (አንግሊካን) ተቃዋሚዎች ነበሩ።
6411	ወጣቱ አበበ እንደአካባቢው ልምድ በእረኝነትና በትምሕርት ተሰማርቶ በአሥራ ሁለት ዓመቱ የቄስ ትምሕርቱን አጠናቀቀ።
6412	ላቲን ይኸን እየኣንዳንዱን የግዕዝ ቀለም በሁለት መርገጫዎች የመክተብ ችሎታ ስለሌለው ግዕዝን በግዕዝ ፊደል መክተብ ብልጫ ኣገኘ።
6413	በዚህ ወቅት እያንዳንደቸው ምንጮች ከስሌት ሲገለሉ በዜሮ ዋጋና በውስጣቸው ባለ ተቃውሞ ይተካሉ።
6414	በዚሁ ዕለት የደጃዝማችነት ማዓረግ ተሰጣቸው።
6415	ይህም የሆነ ከአፈታሪካዊው ሄራክሌስ ሥርወ መንግሥት በፊት እንደ ነበር ይላል።
6416	ከዚህ በላይ የኤንመርካርን መንግሥት የሚገልጹ ሦስት ተጨማሪ ጽሑፎች አሉ።
6417	ምንም እንኳ የሶሺያሊዝምን ስርዓትን ለማስተማር የተቀመጠ መጽሃፍ ቢሆንም፣ ጥቅሙ ግን ከፍልስፍና ፣ ከመዝገበ ቃላትና ከታሪክ አንጻር ከፍተኛ ነው።
6418	ይኸው ጋብቻ በእግዚአብሔር አስተያየት ሁለቱም አንድ ሥጋ በሆኑበት ጊዜ ነበረ።
6419	ከዚያ በላይ የዩኒቬርሲቴው የቤስባልና የፉትቦል ቡድኖች አለቃ ሆነ።
6420	ከዚህ በኋላ ከእግዚአብሔር ለአባታቸው ለአብርሃምና ለዘሩ የተሰጣቸውን አገራቸውን ከነዓንን ትተው ያዕቆብና ልጆቹ በድምሩ ፸ ነፍስ ሆነው ግብፅ መጥተው ተቀመጡ።
6421	የራያ ህዝብ ከሚደነቅበትና ከሚያስደስት ባህሉ ሁሉም የእምነት ተከታዮች በተለይምሙስሊም ክርስቲያንሳይል በመቻቻል በህብረት በአንድ ላይ ተከባበሮ የሚኖር ህዝብ ሲሆን የአለባበስ ባህሉ ሌላው የሚደነቅለት አና ባህላዊ ጭፈራው ሲያዩት የሚያስግርም አና የሚያስድስት ነው።
6422	ከዚህ በላይ ኢያቡሳውያን፣ ጌርጌሳውያን፣ ኤዊያውያን፣ ዐሩኬዎን (ዐርካዊው)፣ ሲኒ ፣ አራዴዎን ፣ ሰማሪዎን ፣ እና አማቲ የተባሉት ዘሮች ከከነዓን ወጡ።
6423	ከዚያ በኋላ ጎረቤቶቻቸውንም ቫንዳሎችን አሸነፉ።
6424	በዛን ዘመን በኢትዮጵያውያን አርቲስቶች ከተሰሩት የውጪ ፊልሞች ደግሞ ፈረንጅ በተባለው ፊልም ላይ ተሳትፎ ችሎታውን አስመስክሯል።
6425	በባሌ ቤትህ አፍበምታስቀምጠው (ጉርሻ) እንኳን ቢሆን ምንዳ ታገኛለህአሉ።
6426	ድረስ ዝምሪ-ሊም ከበኒ-ያሚና ጋር ተጣላ፣ ከዚያ በኋላ ግን ሰላም ሆነና ከበኒ-ስምአል ጋር ተስማሙ።
6427	ከዚያ ያሪም-ሊም ግዛቱን ወደ ምሥራቅ እስከ ሐቡር ወንዝ ድረስ፣ ወደ ስሜንም እስከ ማማ ድረስ አስፋፋ።
6428	ግድም በኡር-ናሙ ተሸንፎ ሲማሽኪ በራሱ ንጉሥ ጊርናሜ ሥር እንደገና ነጻ ሆነ።
6429	ግድም ሉጋል-ዛገ-ሲ የኡማ ታሪካዊ ጠላት የሆነውን ከተማ ላጋሽን ንጉሡንም ኡሩካጊናን ድል አደረገ።
6430	ጉዴአ የኡር-ባባን ሴት ልጅ ኒናላን አገባትና ኤንሲ-ነቱን እንዲህ ወረሰ።
6431	ቢሳው የጊኔ-ቢሳው ዋና ከተማ ነው።
6432	ሆኖም ከኡቱ-ኸጛል የዓመት ስሞች አንድ ብቻ ይታወቃል፣ እሱም «ኡቱ-ኸጛል ንጉሥ የሆነበት ዓመት» ይባላል።
6433	አዪዶ በልብ-ወለድ ደራሲነት ብቻ አይደለም እውቅናን ያተረፈችው፤ በጸሃፌ-ተውኔትነት እና ገጣሚነትም እንጂ።
6434	ሆኖም እሽመ-ዳጋን የአባቱን ግዛት በሙሉ ሊጠብቅ አልተቻለውም።
6435	አገሯ ወደብ-የለሽ ብትሆንም ከታንጋንዪካ ሐይቅ ጋር ትዋሰናለች።
6436	ታሪክ ቅድመ-ታሪክ ከማናቸውም መዝገቦች በፊት የሆነ ጊዜ ነውና እዚህ በተለይ ብዙ አስተያየቶች ስላሉ የከነዓን ቅድመ ታሪክ ተከራካሪ ሆኗል።
6437	እንደ ወረደ» ለአንባቢያን ቀርቧል።
6438	ግድም የገዛ) የቡዳ ምእመን እንደሆነ ይባላል፤ ሆኖም በጃይኒስም ዘንድ ይሄው ንጉሥ የጃይኖች አስተማሪ የማሃቪራ ተከታይ ነበር እንጂ።
6439	ይህም ተፈጥሮ /ባህርይ ስጋ የሌለበት መለኮት ነበር የሚል ነው ።
6440	በፊት በትንሽ 'ጨለማ ዘመን' ባቢሎን ስንት አመት ያሕል በካሳውያን እንደ ተገዛ ለታሪክ ሊቃውንት አጠያያቂ ጉዳይ ሆኗል።
6441	በተራ አባባል 'ከፍታ' ማለት ብዙ ለየት ያለው የተራራ ጫፍ ማለት ነው።
6442	ይህም ስብሰባ 'የጡረታ ሰልፍ' ተባለ።
6443	በብዙ ጥቅሶች 'አሞራውያን' እና 'ከነዓናውያን' የሚሉት ስሞች የሚለዋወጡ ያሕል ናቸው።
6444	ሆኖም ሎዥባን "ባሕላዊ ገለልተኝነት" ለማሳየት ሙከራ እያደረገ ነው።
6445	ይህም በባህሉ “ኤቃ” ወይም /ገዳም/ የመልካም ገድ ተምሳሌት ነው ተብሎ ይታመናል።
6446	በዚህ ትብብር “የኢትዮጵያ ደራስያን ፪ኛ ዕትም” በሚል የታተሙትና ጳጉሜ ፪ ቀን ፳፻፬ ዓ.ም. በአዲስ አበባ ቴአትርና ባህል አዳራሽ የተመረቁት ቴምብሮች ደግም ደራስያን ነጋድራስአፈወርቅ ገብረ ኢየሱስ፣ ቀኝ-ጌታ ዮፍታሄ ንጉሤ ፣ ብላቴን ጌታ ኅሩይ ወልደ ሥላሴ እና አቶ ተመስገን ገብሬ ናቸው።
6447	ቃሉም የሚለው ” የናዝሬቱ ኢየሱስ የአይሁድ ንጉስ” የሚል ነበር።
6448	ብለው ቢጠይቁ «አዬ አሳ አገሩ ሲገባ እኔ በሰው አገር ቀረሁ» ብለው የሴትየዋን የአሳ ወጥ በደንብ አለመስራት ተናገሩ።
6449	በሌላ ምንጭም «ዳባ ከደድ» ተብሏል።
6450	አሁን ጀርመን «ዶይቸ ቨለ» በሚባል ራዲዮን ጣቢያ ላይ ዜና በእንግሊዝኛ ያሠራጫል።
6451	በዚህ መጽሐፉ «ደመና የኳስ ቅርጽ አይደለም፣ ተራሮች የአሎ አሎ ቅርጽ የላቸውም፣ የባህር ጠረፎች ክብ አይደሉም፣ የዛፍ ቅርፊት ለስላሳ ሳይሆን ሸካራ ነው፣ መብረቅ በቀጥተኛ መንገድ አይጓዝም» በማለት በጊዜው የነበረውን የሂሳብና ሳይንስ አስተያየት ተቸ።
6452	ይህም በሩስኛ «ታችኛ አዲስ ከተማ» ማለት ነው።
6453	የስሙ ትርጉም «አዲስ ሜክሲኮ» ሲሆን ሜክሲኮ የሚለው ስም ከመሺካ (አዝቴክ) ብሔር መጣ።
6454	አንዱ ሽፍታም «የታቦቱ ስም ማን ነው?»
6455	ከዚህ በላይ፣ «ተለይተው የሚኖሩ ደረቅ ኅብረተሠቦች፣ በእርግጥ፣ ለኑሮ ሰዎች የውኃ ጋን በራሳቸው ላይ መሸከም አስፈላጊነት ያለባቸው ቦታዎች፣ ሊቀየሩ ይቻላል፤ የኛም አዲስ ትንሽ ድርጅት ለነዚህ ችግረኛ ኅብረተሠቦች ከመጀመርያዎቹ መሳርያዎቹ አንዳንዱን ለማድረስ ኃላፊነት አለው» ብሏል።
6456	አንድ ድረገጽ «ሴፕቴምበር ክሉዝ» እንደሚገልጸውልን የሁላቸው ፎቶዎች እና ስሞች በኮምፒውተር ሶፍትዌር የተሠሩ ናቸው።
6457	ሆኖም እነኚህ «የክላውዲዎስ ፊደላት» ከክላውዲዎስ ዘመን በኋላ አልቀሩም።
6458	ያህል ትሬቬር ( ትሬቤታ ) የተባለው አለቃ ትሪር፣ ጀርመን ከተማ ከራይን ወንዝ ምዕራብ በሞዘል ወንዝ ላይ መሠረተ።
6459	ደቡብ ኦሤትያ ( ኢሮንኛ ፦ /ኹሣር ኢሮንስቶን/) በከፊል ተቀባይነት ያገኘ አገር ነው።
6460	ነቢዩ ሙሐመድ (ሰ.ዐ.ወ) በነብይነት ሲላኩ አቡበክር አርባ ሺህ የወርቅ ሳንቲሞች ነበሯቸው።
6461	ነቢዩ ሙሐመድ (ሰ.ዐ.ወ) በነብይነት ከመላካቸው በፊት አቡበክር ባልንጀራቸው ነበሩ።
6462	ነብዩ ሙሀመድ (ሰ.አ.ወ) እባልደረቦቻቸው ላይ የሚፈጸመውን ጥቃት ሊከላከሉ እንደማይችሉ ሲገነዘቡ ወደ ሃበሻ ምድር እንዲሰደዱ መከርዋቸው።
6463	አላህ ነቢዩን (ሰ.ዐ.ወ) በመልእክተኝንት ሲያልቃቸው ወደ እስልምና መጀመሪያ የጋበዙት አቡበክርን ነበር።
6464	በሙሉ ፊደላት (ባለ-አናባቢ አልፋቤቶች) እያንዳንዱ ምልክት ለተናባቢ ወይም ለአናባቢ ይጠቅማል።
6465	ቤላ፤ የሰፈር (ቪሌጅ) ስም በአዲስ አበባ ዉስጥ በየካ ክ/ከተማ የሚገኝ ሲሆን ከስድስት ኪሎ አልፈዉ ወደ ፈረንሳይ ለጋሲዮን የሚሄደዎን መንገድ ትተዉ የሚገኝ ሲሆን አብዛኛዉ አካባቢም የመኖሪያ ቤቶች ያሉበት ነው።
6466	ሚካያ በሀይሉ (ከግንቦት ፳፪ ቀን ፲፱፻፷፱ ዓ.ም. እስከ ታኅሣሥ ፲፭ ቀን ፳፻፮ ዓ.ም.) ታዋቂ ኢትዮጵያዊ ዘፋኝ ነበረች።
6467	ሁለቱ ምሁራን (ፕሮፌሰር ግርማ እና አራሚስ ሁመድ ሱሌ) በትክክል እንደገለጹት ልጅ እያሱ ፎቶግራፉን የተነሳበት ዓላማ ሙስሊም ኢትዮጵያዊያን ከክርስቲያን ወገኖቻቸው ጋር እኩል መሆናቸውን ለማሳየት በሚል ነው።
6468	የሥነ ጥረዛው (ኢንቴገራሉ) ምንነት እንደ አጠቃቀማችን ይለያያል።
6469	ወይን ሐምራዊ ፣ ቀይ ነጭ ወይም አረንጓዴ ሊሆን ይችላል።
6470	ዓርብ ታኅሣሥ ፯ ቀን የሙከራው ኃይል እየተዳከመ በአንጻሩ ደግሞ ተቃዋሚዎቻቸው እያደር እየጎለመሱ መሄዳቸውን የተገነዘቡት ሽብርተኞች በቁጥጥራቸው ላይ የነበሩትን ሃያ መሳፍንት፣ መኳንንት፣ ሚኒስትሮችንና መኮንኖችን ወደ አረንጓዴ ሳሎን ያዛውሩና አልጋወራሹንና አዲሱን ጠቅላይ ሚኒስትር ለብቻቸው እንዲጠበቁ ያደርጋሉ።
6471	ሐሙስ ታኅሣሥ ፮ ቀን የነጄነራል መርድ ተቃራኒ ኃይል ዝግጅቱን ጨርሶ በዚያው ዕለት ከቀትር በኋላ በዓየር እና በታንክ ጭምር የተፋፋመ ውጊያ ሲጀምር መንግሥቱ ንዋይ መምሪያ ክፍላቸውን ወደ ገነተ ልዑል ቤተ መንግሥት ያዛውራሉ።
6472	ዜና፣ ስፖርት ፣ ሙዚቃ ፣ እና የመሳሰሉትን ስርጭቶች ለተመልካቾች ያቀርባል።
6473	ገብሩ አማርኛ ፣ ኦሮምኛ ፣ ጀርመንኛ ፣ ፈረንሳይኛና እንግሊዝኛ ይናገሩ ነበር።
6474	እንደ ሃይድን ፣ ሞዛርት እና ቤትሆቨን የሉ የሙዚቃ ጠበብቶች የተጠቀሙበት ፒያኖ በአሁኑ ጊዜ ካለው ፒያኖ እንደሚለይ ግልፅ ነው።
6475	ሩስያ ከኖርዌ ፣ ፊንላንድ ፣ ኤስቶኒያ ፣ ሌትላንድ (ላቲቪያ)፣ ሊትዌኒያ ፣ ፖላንድ ፣ ቤላሩስ ፣ ዩክሬን ፣ ጆርጂያ ፣ አዘርባይጃን ፣ ካዛኪስታን ፣ የቻይና ሕዝባዊ ሬፑብሊክ ፣ ሞንጎሊያ እና ሰሜን ኮሪያ ጋር ድንበር አላት።
6476	ደብረ ብርሃን ፤ አንኮበር ፤ አንጾኪያ፤ ልቼ እና እንጦጦ በተለያዩ ጊዜያት የሸዋ ርዕሰ ከተማዎች ነበሩ።
6477	ይህም በጅቡቲ ፣ በኢትዮጵያ ፣ በቀድሞው የጣልያን ሶማሊላንድና በአደን ባሕረሰላጤ የሚካለለውን ፻፴፯ ሺ ፮መቶ ካሬ ኪሎሜትር የሚሸፍነውን ቦታ ከሞላ ጎደል ይሸፍናል።
6478	እንደ ቀዳሚው ፫ ሶበክሆተፕ ከወታደራዊ ቤተሠብ እንደ መጣ ይመስላል።
6479	ጨጨሆ በ፳፻፫ ዓ.ም. የወጣ የአስቴር አወቀ አልበም ነው።
6480	ታሪክ አጥኝው ኤ.ኤፍ.ማቲው ግን ቤተክርስቲያኑ ከላሊበላ ዘመን በኋላና ከግራኝ መነሳት በፊት እንደተመሰረተ ያስረዳል ። የቤተክርስቲያኑ ስራ መቋረጥም አካባቢው በግራኝ በመወረሩ እንደሆነ ያስረዳል።
6481	ውጊያ ሊጀምር ሲል "እኔ ሳልተኩስ እንዳትተኩሱ "ብሎ ያዛል።
6482	ከዛም ደንገጥ ብላ «አለቃ ለመሆኑ ሰአት ስንት ሆነ ስትላቸው?»
6483	ሌሎቹ ምንጮች ሁሉ ፬ አመታት እንደ ገዛ በማለት ይስማማሉ።
6484	መቼት የሚለው ቃል ከ"መቼ" እና "የት" ቃላቶች የመጣ ሲሆን የጊዜና ኅዋን ጥምረት ያሳያል።
6485	ሰሜን የሚለው ቃል ስም ፣ የስም ገላጭ ወይም የግሥ ገላጭ ሊሆን ይችላል፣ ከአራቱ ዋና ዋና የአቅጣጫ መጠሪያዎች አንዱ ነው።
6486	ተብሎ ሲጠየቅ ጉድ መጣ ጉድ መጣ ከምድር ውስጥ ልቃቂት ወጣ የሚለው ግጥም መሰል ወይም ዜማ የመፍጠር ሁኔታ ይታይበታል።
6487	ሪናል የጌናን ማክ ዴላ ልጅ ነበር።
6488	ራህዲ ሁለተኛ እና ባሪ ማጊ ሦስተኛ ወጡ።
6489	ዝናብ ሲያባራ ዋሻ ምን ያሻ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
6490	አምቦ አካባቢ ልዩ ስሟ ቦዳ ከኦሮሞና ከአማራ ወገኖቹ የተወለደው ፀጋዬ ገና በልጅነቱ ነበር ሶስቱ ቋንቋዎች አማርኛ፡ እንግሊዘኛና ኦሮሞኛ የተገሩለት።
6491	ታዲያ መንገድ ላይ አያ ጅቦ ያገኛቸውና ወዴት እንደሚሄዱ ይጠይቃቸዋል።
6492	ቅርብ ዘመዶቹ ኮሚ እና ኮሚ-ፐርምያክ ቋንቋዎች ናቸው።
6493	ግምጃ ማርያም በር ወደ ግምጃ ቤት ማርያም ቤተክርስቲያን ግቢ የሚያሻግር ሲሆን ጃን ተከል በር(ፊት በር) የሚባለው ዋናው በር ነው፡፡ በአሁኑ ወቅት የጎብኚዎች መግቢያ ነው፡፡ ከአደባባይ ፊት ለፊት ይገኛል።
6494	ፀሐይ ከአባቱ ጋር ወደ አዲስ አበባ መጥቶ ትምህርቱን በሚከታተልበት ወቅት የሙዚቃ ችሎታውን ለማዳበር ቻለ።
6495	ይህም በቀለም ህዋ ላይ ጥቁር ቀለምን ያስከስታል።
6496	ይህም ከብሳና ልጥ ጋር ሊጠጣ ይችላል።
6497	የፊት የፊቱን አለ ጓያ ነቃይ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
6498	ፀሐይ ካልወጣ ቀስ ብሎ በሚግል ምድጃ ላይ ተደርጎ እንዲደርቅ ይደረጋል።
6499	ዝናብ ሳይመጣ ሁሉ ቤት እንግዳ ባይመጣ ሁሉ ሴት የአማርኛ ምሳሌ ነው።
6500	ሽጉጥ በአንድ እጅ ብቻ ሊተኮስ የሚችል የጠመንጃ አይነት ነው።
6501	ውሀን መመለስ ወደ ሌላ ማፍሰስ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
6502	በዚህ ውስጥም እኛ ስለ ሜዲካል ላብራቶሪ እንገልፃለን።
6503	በኋላ በነሐሴ ፳፮ ቀን ፲፱፻፷፩ ዓ/ም በሀያ ሰባት ዓመቱ ወጣት መኮንን፣ ሙአማር ጋዳፊ የተመራ ወታደራዊ መፈንቅለ መንግሥት ንጉሡን ቱርክ አገር በህክምና ላይ እንዳሉ ከሥልጣን አወረዳቸው።
6504	ሀብት የጠዋት ጤዛ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው።
6505	አስያ በምድር ላይ ያሉ ነገሮችን ሳይሆን በጀነት የኣላህን ጉርብትና ነበር ጌታዋን የተማፀነች ድሎትን ሳይሆን በተውሂድ መሞትን እንዲሁም በምድር ላይ ካሉ የኣላህ ጠላቶች እንዳትሆን ነበር ዱኣዋ።
6506	ሌሎች አገራት ሁሉ ግን ከመግባት አስቀድሞ ቪሳ ማግኘት አስፈላጊነት ነው።
6507	በሮማ እየቆየ ልጁ ዩባ ሮማይስጥና ግሪክ ይማር ነበረና የሮማ ዜግነት አገኘ።
6508	ሁለቱ ከላይና ታች ያሉ ጠፍጣፋወች መሰረት ይሰኛሉ።
6509	ክለቡ በእግር ኳስ ላይ ቢያተኩርም በቅርጫት ኳስ፣ ፉትሳል፣ ቴኒስ፣ የብስክሌት ውድድር፣ መረብ ኳስ እና ቼስ ላይም ይሳተፋል።
6510	ለዚህ መተረክ ብዙ ጊዜ በአብርሃማዊ ሃይማኖቶቹ በኩል ሰፊ ዝርዝሮች ተጨምረዋል።
6511	ጣኦቱ ማርዶክ ደስ ብሎት 'ይሁን' አለ።
6512	በኋላ ተነሱና ውጡ አሉ፡ አባ ሐና እኔ ቤቱን አውቀዋለሁ ከዚህ የተሻለ ቦታ የለም ሲሉ መንግሥቱ “ታዲያ አትሏቸውም?”
6513	ጠላት እጅ፡፡ ስም ያለው ሞት መሞት እንጂ ሁለት ሞት አልሞትም፡፡
6514	የጦር ሠራዊቱ ኤታ ማጆር ሹም ሜጀር ጄነራል መርድ መንገሻ እና የምድር ጦር አዛዡ ሜጀር ጄነራል ከበደ ገብሬ ግን በተደጋጋሚ ቢጠሩም አሻፈረኝ ብለው አፈንግጠው ቀሩ።
6515	ይህን ያለችው ግን ነብዩ ላይ ሥርኣት ለማጣት ሳይሆን የአላህን መብት ለርሱ ብቻ ከመስጠት አንጻር ነው።
6516	በበጎ ነገሮች ሁሉ ቀዳሚ አቡ ሁረይራ እንዳስትላለፉት ነቢዩ (ሶ.ዐ.ወ)፡- “ከናንተ ውስጥ ጾም ይዞ ያነጋ ማን ነው?
6517	ሌሎቹ በሱመር ሁሉ እንደ ገዙ አጠራጣሪ ነው።
6518	ቋንጣ ብዙውን ጊዜ ከበሬ ስጋ ተዘልዝሎ በሚጥሚጣ እና በአረቄ ታሽቶ የሚዘጋጅ የምግብ አይነት ነው።
6519	ሐረር የክልሉ ዋና ከተማ ናት።
6520	ፈረስ ከጐደሎ ጣት ሸሆኔ ያለው ጡት አጥቢ እንስሳ ነው።
6521	እናት የሌለው ልጅ ቀላል እንደ ጌሾ ሳይበላ የበላ ሳይናገር ዋሾ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
6522	ታላቅ ንጉሥም ስለ ነበረ ከሞተ በኋላ ሕዝቡ እንደ አምላክ አድርገው አመለኩት።
6523	ምድር በፋሌቅ ቀን በሴም ካምና ያፌት ልጆች መካከል እንደ ተካፈለ ይባላል።
6524	በዚህ ሲስተም ስር የዋና ማሽን የስራ አቅም ይከፋፈልና እያንዳንዱ ተጠቃሚ በየተራው አነስተኛ ጊዜ ይሰጠዋል።
6525	ገደማ ከሹሻን ወደ ስሜን በሆነ ከተማ የነገሠ ሌላ ኤላማዊ ንጉሥ ኩዱር-ማቡግ ልጁን ዋራድ-ሲን በላርሳ ዙፋን ላይ አስቀመጠ።
6526	ሐረግ የሁለት እና ከዚያ በላይ ቃላት ስብስብ ሲሆን ይዘቱ ወይም ትርጉሙ በጅምር የቀረ ከመሆኑ ጋር ተያይዞ ጅምር ዓረፍተ-ነገር ማለት ይቻላል።
6527	ደግሞ እነዚህ ሁሉ የማሪ ገዦች ወይም ከንቲቦች ቢሆኑም፣ ሁላቸው በመላ ሱመር ላዕላይነቱን እንደ ያዙ አይመስልም።
6528	ዉቃቢ የሚለዉ ቃል አቃቢ ከሚል የግእዝ ቃል የመጣ ሲሆን ትርጉሙም ከልካይ፤ ጠባቂ፤ ዘብ ማለት ነው።
6529	አባባ ተስፋዬ ከ፲ በላይ የሆኑ ሙያዎች ባለቤት የነበሩ ሲሆን ከነዚህም መካከል ተዋናይ፣ ድምጻዊ፣ የሙዚቃ መሣሪያ ተጫዋች፣ የውዝዋዜ አሰልጣኝ፣ የቴሌቪዥን ፕሮግራም አዘጋጅ፣ ደራሲ (የልጆች ተረት)፣ ተረት ተናጋሪ፣ የዜማና ግጥም ደራሲ፣ የምትሃት ባለሙያ ይጠቀሳሉ።
6530	አንድ ላፕቶፕ ጥሩ የሆነ አቅም የሚኖረው ኮር አይ ፭ ወይም አይ ፯ ሲሆን ነው።
6531	ማለት ከመሬት ውጭ ባለው አየር በሌለበት ኅዋ ውስጥ የሚያልፉትን አይነት ማለት ነው።
6532	ሊቢያ ሉዓላዊ እና ነጻ፣ በሕገ መንግሥት የሚተዳደር የዘውድ ሥርዐተ መንግሥት ታኅሣሥ ፲፬ ቀን ፲፱፻፵፬ ዓ/ም ላይ ስታውጅ በንጉሥ ኢድሪስ መሪነት ነበር።
6533	ዛሬው ሥፍራው ተል አካር ተብሎ በዘመናዊው አገር ኢራቅ ውስጥ ይገኛል።
6534	የፌሮ መዋቅር ፌሮ ብረት ወይም የማጠናከሪያ ብረት ከካርቦን ብረት የሚሰራ ጠንካራ የግንባታ መሣሪያ ሲሆን የሚጠቅመውም በሲሚንቶ ቅልቅል ውስጥ እንደማጠናከሪያነት ነው።
6535	ማላጋ የእግር ኳስ ክለብ በማላጋ ፣ እስፓንያ የሚገኝ የእግር ኳስ ክለብ ሲሆን በአሁኑ ጊዜ በላ ሊጋ ውስጥ ይጫወታል።
6536	መድን የእግር ኳስ ክለብ በአዲስ አበባ ፣ ኢትዮጵያ የሚገኝ የእግር ኳስ ክለብ ነው።
6537	በሰው ቁጥጥር ስር ሆነው በዓመት ሦስት ጊዜ የሚወልዱ መሆናቸው ቢታወቅም በተፈጥሮ ሁኔታ የሚወልዱት ክረምት ሲጀምር ነው።
6538	ሙዚቃ ድምጸቱ ልዩ ዉበት ያለውና በስው ልቡና ውስጥ ሰርስሮ ሊገባ የሚችል ኃይል አለው።
6539	አልፎ ተርፎም ልጅ እያሱ በዘመኑ ከነዚህ ቅኝ ገዥዎች ጋር በአንደኛው የዓለም ጦርነት የሚዋጉትን ጀርመንና ቱርክን የመደገፍ አዝማሚያ ማሳየቱ ሶስቱ ሀያላን እርሱን ከስልጣን ለመንቀል በሚደረገው ትግል በቀጥታ እንዲሳተፉ አነቃነቃቸው።
6540	የዚህ ተግባር ዋና አላማ በመረጃ ልውውጥ ጊዜ የሚገባ ግርግር፣ አጠቃላይ መልዕክቱን እንዳይረብሽ ለማድረግ ነው።
6541	አንድ ግለሰብ ዕዳ ውስጥ እየገባ መሆኑን መረዳት ሲጀመር መጀመሪያውኑ የዕዳውን አይነት መለየት አስፈላጊ ነው።
6542	ታጋይ አርበኛ ጎቤ አራት የጭነት አይሱዚ መኪኖች፣ ከአራት መቶ በላይ የቁም ከብቶች፣ በርካታ ቋሚና ተንቀሳቃሽ ንብረትና ሰፊ የሰሊጥ እርሻ መሬት ባለቤት፣ ከነጻነት በቀር ምንም ያላጣ ታዋቂና የተከበረ ሀገርና ወገን ወዳድ ባለሃብትና ጀግና ነበር።
6543	ከዓፄ ዮሐንስ ሞት በኋላ ምኒልክ የንጉሠ ነግሥትነትን ዘውድ በጥቅምት ወር ጭነው ወዲያው በኅዳር ወር ላይ የምድር ባቡርን ሥራ አንቀሳቅሰዋል።
6544	አባይ የሁሉም ነው አባይ መነሻው ኢትዮጵያ ይሁን እንጂ የሚያካልለው አገራት ብዙ ነው ስለዚህ አባይን የግሌ ማለት አይቻልም በአሁኑ ወቅትም ኢትዮጵያ የአባይን ውሃ ፍትሃዊ በሆነ መልኩ አባይ ለሚያቋርጣቸው አገራት እንዲደርስ የተለያዩ ጥረቶችን እያደረገች ትገኛለች።
6545	ይሀም ምእራፍ ስለ ሂወት ታሪክዋ የሚአወራ ሲሆን መርየም በቁራን ላይ በስማቸዉ ምእራፍ ከተሰየመላቸዉ ስምንት ሰዎች ዉስጥ አንዷ ነች.
6546	በዚህ ጦርነት ፊት ለፊት እየመራ የተጋፈጠው እራሱ ክሪስታቮ ነበር፣ ይሁንና እግሩ ላይ በጥይት ከመቁሰል ውጭ ጉዳት አልደረሰበተም።
6547	ከዚህ አይነት ውጭ የሆኑ የሾጣጣ አይነቶች፣ መሰረታቸው ክብ ያልሆኑ (ምሳሌ፣ ፒራሚድ)፣ ወይም ደግሞ የዘመመ ሾጣጣ፣ ወዘተ ይገኙበታል።
6548	ፍሬው ከሞከከ ስለ አሲዱ መዳብንም ሆነ ነሐስን ለማጽዳት ይስማማል።
6549	ለስሟ መጠሪያ ቁና ሰፋች የአማርኛ ምሳሌ ነው።
6550	ፉንግ ወይንም ዳር ፉንግ በምስራቅ ሱዳን የሚገኝ ብሔረሰብ ነው።
6551	እንደ አጋጣሚ ግን አንድ የአካድኛ ተረት እንዲህ፦ «መስ-አኔ-ፓዳ ያሰራ የነበረውን መቅደስ፣ ዘሩ የተለቀመበት ናኔ አፈረሰው» ይላል።
6552	ሚስት ከፈቷት ባዳ ማሽላ ከተቆረጠ አገዳ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
6553	ጎጃም የአባይ እና ሌሎች የበርካታ ወንዞች መነሻ ነው ።
6554	ሆኖም በቅርብ ጊዜ ውስጥ የአውሮፓ ሊቃውንት ይህ ሃሣዊ ሥነ ቅርስ እንደ መሰላቸው አሳወቁ።
6555	ለሰው የማይል ሰው ሞትም ሲያንሰው የአማርኛ ምሳሌ ነው።
6556	ጉዳዩ ጠንከር ያለ ከሆነ በካቲውና በማጋዎች አማካይነት በውይይትና በሰላማዊ መንገድ ይፈታል።
6557	አሁን ከአንድ ሺህ በላይ ዝርያዎች ታውቀዋል።
6558	ልብ፣ ሳምባ፣ እና የደም ቧምቧዎች ተደጋግፈው የአንድን ሰው የደም ሥርዓት ይፈጥራሉ።
6559	ከዚህ ጠፍጣፋ ውጭ የሆነ የሚንሳፈፍ ነጥብ እንውሰድ።
6560	ምንም እንኳን ይህ ዓካል የተለመደው የጀርባ አጥንት ያላቸው እንስሳት ላይ ቢሆንም እንደ ጊንጥ ያሉ እንስሳትም ላይ ይገኛል።
6561	በዚህ መሰረት ቤተ ተክለ ሃይማኖት፣ በአዘዞ፣ ጎንደር ተቋቋመ።
6562	የዘረ መልአዊ ፆታ ውሳኔ በክሮሞሶማዊ ውቅረት ላይ የተመረኮዘ ስለሆነ፣ አብዛኛውን ጊዜ የሚፀነሱት የተባእትና የእንስት ፅንሶች ቁጥር በብዛት አኳያ ሲታይ ተመጣጣኝ ነው።
6563	ሲሉት እርሱም አይ ምንም አልሰደቡኝም እንዲያውም በትህትና ሰላምታ ተለዋወጥን።
6564	በዝያ በረፍት ቀን ለምን ቤተክርስቲያን አይሆንም እንዲያው እዚያ ጥሩ ነው ።
6565	በፊት ትልቁን ልጅ እሽመ-ዳጋን በኤካላቱም ዙፋን ላይ አኖረው።
6566	እስቲ በናትህ ቆሎ ስጠኝ" ትለዋለች።
6567	በፊት ያለፈው ሁሉ የአለም «ቅድመ-ታሪክ» ነው።
6568	እኔም ከእነሱ ጋር ነበርኩ ።
6569	ውጤቱ ፖዚቲቭ ሆኖ ከተገኘ ግን ያለ ገቢ ከወጪ ስለሚበልጥ ተራፊውን ገንዘብ በየወሩ ወደ ሴቪንግ አካውንት ማስተላለፍ ጥሩ ተግባር ነው።
6570	ደረቅ የቀጨሞ ፍሬ በቀረጥ ዛፍ ቅጠል ዱቄት ለነቀርሳ መጠቀሙ ተዘግቧል።
6571	ነገር በምሳሌ ጠጅ በብርሌ ዜማ በሀሌ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
6572	ቆለጥ የወንድ ዘር መሥሪያ እና ከረጢት ፡ ወንድነት ፡ ነው።
6573	የቼክ ጥቅም፡ ጥሬ ገንዘብ ይዞ ከመዞር ያድናል።
6574	ሁሉም በስራው ልክ ያገኛል ነው።
6575	አበራ ጀምበሬ እና ሺፈራው በቀለ ( ፲፱፻፺፭ ዓ/ም) ባዘጋጁት አጭር የሕይወት ታሪክ ላይ እንደተዘገበው፣ ብላታ አየለ በሐረሩ የካቶሊክ ሚሲይናውያን ትምህርት ቤት ሳሉ በድሬዳዋ ፖስታ ቤት ተቀጥረው ለስድስት ዓመታት እንዳገለገሉና በ፲፱፻፲ ዓ/ም ከወይዘሮ ማርታ ንዋይ ጋር እንደተጋቡ እንረዳለን።
6576	ግዕዝ የእራሱ ኮድ የኣለው በኣለ ሁለት ነጥብ የባዶ ስፍራ ምልክት ስለኣለው ኮለንን በባዶ ስፍራ ምትክ መጠቀም ትክክል ኣይደለም።
6577	ነፍስ የአንድ ሰው ምንነት ማለት ሲሆን በብዙ ሃይማኖቶች ዘንድ ይህ ምንነት አንድ ሰው ከሞተ በኋላ እንኳ የማይጠፋ ነው።
6578	ወቅቱ የመከር ጊዜ በመሆኑ አርሶ አደሩ ሰብሉን አጭዶ ፣ ሰብስቦ እና ወቅቶ የምርቱን ፍሬ ወደ ጎተራው የሚከትበት ወር በመሆኑ ወርሃ «የካቲት» ተባለ።
6579	በዚሁ ድንጋጌ ግን የሀገሩ ሴቶች እጅግ ተናድደው አንድ ቀን ከማደን ሲመልስ ድንጋዮች በመወርወር ገደሉት።
6580	ግድብ የሚለው ቃል የግድብ አካል የሆኑ የግንባታ ክፍሎችን ማለትም እንቅፋት ፈጣሪውን አካል፣ ውሃ የታቆረበትን አካባቢ፣ ውሃውን ለመጠቀም የሚረዱ ግንባታዎችን እንዲሁም የውሃ መጠንን ለመቆጣጠር የሚረዱ ግንባታዎችን ያጠቃልላል።
6581	ማለት የሞገዱ ጉዞ ወደፊት ሲሆን ሞገዱ የሚርገበገበው ወደ ላይ-ወደ ታች ነው።
6582	የዚህ አካባቢ ዋና ማዕከል ምፅዋ የነበረ ሲሆን በምጽዋ አረቦች ቤታቸውን ሰርተው የእስልምና ማዕከል አድርገውት ነበር።
6583	የዘረ መልአዊ ፆታ መወሰኛ ዘይቤ በተዛባ ሁኔታ የሚወረስ፣ የክሮሞሶማዊ ውህደት ላይ የተመረኮዘ ነው።
6584	እንደ ወንድም ሆኖ ሰላምታ ሰጥቶ በምላሽ ወታድር እንዲልክለት ይጠይቀዋል።
6585	ቤቶቹ ከአድዋ ድል ማግስት ለጦር መሣሪያ ማከማቻነት ተብለው የተሰሩ ሲሆን የቦታው የተፈጥሮ አቀማመጥ የጐብኝን ቀልብ ይስባል።
6586	ተማሪ በነበሩ ጊዜ የደርግ ደጋፊ የነበሩት አቶ ሃይለማርያም፣ የማስተርስ ትምህርታቸውን ጨርሰው ሲመለሱ የመንግስት ለውጥ ስለነበረ፣ እሳቸውም የአቁዋም ለውጥ አርገው የገዚው መንግስት ደጋፊ መሆን ጀመሩ።
6587	ከዳቦ የተገኘ ወጥ አብረህ ግመጥ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
6588	ይኸው ዩሊዩስ ለ፫ ዓመታት የሮሜ መንግሥትን ከፓሪስ ገዛ።
6589	ግዮን የሚለው ቃል የግዕዝ ሲሆን በዕብራይስጥ ጊሖን፣በፅርዕ (ግብፅ) ጌዖን ይባላል።
6590	ሆኖም በቅርብ ጊዜ ባቢሎን በአሦር ላይ አመጽ ታደርግ ነበር።
6591	በቤት ጠረጋው ቀን ከባልዋ ተጣልታ ወደ ወላጆቿ የመጣች ሴት ያለማንም አስታራቂ ከባሏ ጋር ተያይዛ ወደ ቤቷ ትሄዳለች።
6592	በዚሁ ጦርነት ላይ የደብረ ሊባኖስ እጨጌ ዮሐንስም ሕይወታቸውን አጥተዋል።
6593	ሐሙስ የሚለው ቃል ሃምሳይ ከሚለው የግእዝ ቃል የተገኘ ሲሆን አምሰተኛ ቀን ማለት ነው፡፡ አምስተኛ መባሉም ፍጥረታት ከተፈጠሩ አምስተኛ ቀን ሆኗልና፡፡ በእለተ ሐሙስ ሦስት ፍጥረታትን ፈጠረ፡፡ በልብ በሚሳቡ፣ በእግር የሚሽከረከሩ በክንፍ የሚበሩ በባህር ተወስነው የሚኖሩ በደመ ነፍስ ሕይወት ሕያዋን የሆነ ፍጥረታትን ፈጠረ።
6594	ብለው ሁኑንም ስለ አሳቁት የጸሐፌ ትእዛዝ ገብረ ሥላሴ ኃዘን በቀልድ ተለውጦ፤ በቤት መንግሥቱ እንዲሁም በተሿሚው መኖሪያ ቤት ደስታ ሆነ።
6595	ዝናብ ሳይመጣ ገና የውሀን መንገድ መጥረግ ደህና የአማርኛ ምሳሌ ነው።
6596	በዚያ የወይን ጠጅ አሠራር አገኘና የወይን ጥቅም በማስተማር ዓለሙን ዞረ።
6597	ዶጐዶ ለአጭር ጊዜ ለሚቆይ ዝግጅት የሚሆን ጊዜያዊ ቤት ነው።
6598	ሰላጣ በአለም ሁሉ የሚሰራ የምግብ አይነት ሲሆን፣ የአትክልት አይነት ነው።
6599	በሥነ ጥምረት ስር ከሚገኙ የሒሳብ ዘርፎች፣ ግራፍ ኅልዮት እና ሥነ መካለል ዋና ዋናዎቹ ናቸው።
6600	ከዚህ ከወህኒ ቤት በሕልም አፈታት ምክንያት ወጥቶ ከግብፅ ንጉሥ ከፈርዖን ጋራ ተዋወቀና ባለሟል ሆነ።
6601	የዛር አመጣጥ አፈ ታሪክን አጥኝው ራይደልፍ ሞላቨር መዝግቦት ይገኛል።
6602	ይህን ሲያረጉ ግን አሁንም ኮንዶም መጠቀሞን አይርሱ።
6603	ደርግ የሚለው ቃል ከግዕዝ የተወሰደ ሲሆን ትርጓሜውም ቡድን ወይንም ኮሚቴ ማለት ነው።
6604	ሁለቱ አገራት ግን በዛቻ፣ በሰላይ፣ በሴራ፣ በወኪል ጦርነት ይታገሉ ነበር።
6605	ንስሐ መግባት እና ለመሲኅ መንግሥት መዘጋጀት ይሰብክ ነበር።
6606	ጎጃም በኣሁኑ ጊዜ ማለትም ኣገራችን የፌደራሊዝም ስርኣት ከተከተለች ወዲህ ከኣራት ኣስተዳደር ዞን ተከፍሏል ።
6607	ንጉሡ ሳያውቁ ነው ማህተም የሰጡት።»
6608	አንድ ጠፍጣፋ አለ እንበል።
6609	በዚህ አይነት ሥራ በጦርነት ጊዜ የሁቨር ስም ጀግና እንዳለው ሁኔታ በመገኘት ላይ ሄዶ ነበር።
6610	መነን የሚለው ቃል በዐማርኛ የሴት ልጅ ስም ሲሆን ታላቁ ምሁር ዓለቃ ኪዳነ ወልድ ክፍሌ ፤ ቀጭን ፈታይ፣ ባለሟያ፤ ወይም መልከ መልካም፤ ትክክል ፍጽምት ሕጸጽ የሌለባት ማለት እንደሆነ አፍታትተው አሥፍረውታል።
6611	ዎቮካ ኃይለኛ ባለ መድኃኒት እንደ ሆነ ገናኝነት በወጣጥነቱ ቶሎ አገኘ፤ አሁንም ምታት እንዳወቀ ይታመናል።
6612	ከላላ በደቡብ ወሎ የምትገኝ ወረዳ ነች።
6613	ኦሪት ዘጸአት ስለ እንበረም ጥቂት መረጃ ቢገኝም፣ በመጽሐፈ ኩፋሌ ፣ በቁራንና እንዲሁም በሌሎች ምንጮች ተጨማሪ ልማዶች አሉ።
6614	የኖረ የጥንቱ ሮሜ ባለቅኔና ደራሲ ነበር።
6615	ፍሬው ለልጆች ኳስ ተጠቅሟል እንጂ መርዛም ስለ ሆነ አይበላም።
6616	እሣቱ በሙያው ኩሩ የነበረና ነባር ድምፃዊ የነበረ ሲሆን በጤናው መታወክ ምክንያት ከሚወደውና ከሚያፈቅረው አሳድጎም እዚህ ካደረሰው የሙዚቃ ክፍል በ፲፱፻፸ ዓ.ም. በሐኪም ፈቃድ ተሰናበተ።
6617	ለሌላ ጥቅም፣ ብዙ ፖታሺየም ያለው እንጨት የተሻለውን አመድ (ፖታሽ ወይም «ድስት አመድ») ይሰጣል።
6618	የሴት አገሩዋ ባሏ ማደሪያዋ አመሏ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
6619	ሆኖም ከደቡብ ጋር የነበረው ችግር አልቀረም ነበር።
6620	ይህም ትንቢት ኖህ በኖረበት ዘመን የተፈጸመ እንደነበረ የሚያምኑ ኣሉ።
6621	በዚሁ የተነሳ በክ ከልጅነቷ ጀምሮ እንግሊዝኛን ብቻ ሳይሆን ቻይንኛንም አቀላጥፋ ትናገር ነበር።
6622	ታላቁ ሳርጎን ዋና መቅደሱን ከኒፑር ወደ ባቢሎን አዛውሮ ነበር፤ አሁን ግን ኡር-ናሙ ለጊዜው ወደ ኒፑር መለሠው።
6623	አንድ የቀመር ጅብ የመኖሪያ አካባቢ እስከ አስር የተለያዩ ጉድጓዶች ይኖሩታል።
6624	ዙሪክ ከአለሙ ሁሉ አንደኛው ሀብታም ከተማ መሆኑ ይቆጠራል።
6625	በሌላ ትውፊት ግን ፎሮኔዎስ የአገሩ መጀመርያ ኗሪ ሲሆን፥ አባቱ ኢናቆስ ወንዙ እንጂ ሰው አልነበረም።
6626	ከዚያ የያንዲ እና የኋንግዲ ነገዶች ተዋሔዱ፣ አንድላይ የኋሥያ ወገን (የቻይና ሕዝብ አባቶች) ሆኑ።
6627	ይህም ስለሆነ ነው አቡበክር ከአላህ መልእክተኛ (ሰ.ዐ.ወ) በኋላ ሁለተኛው የእስልምና መንግስት መስራች ተብለው የሚወደሱት።
6628	ሀምሌ ቢያባራ በጋ ይመስላል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
6629	ጉጌስ ከግብጽ ጋር ስምምነት አድርገው ሠራዊቱን ወደ ግብጽ ልከው ከአሦራውያን ሃያላት ጋር ተጣሉ።
6630	በዚህ ስብሰባ ላይ ክሩስቾቭ ጫማቸውን አውልቀው ጠረጴዛቸውን በመቀጥቀጥ ዓለምን አስገርመዋታል።
6631	ይህን አጋጣሚ ጊዜ ምክንያት በማድረግ የኢትዮጵያ ጳጳሳትና የቤተ ክህነት መምህራን የአቡነ ተክለ ሃይማኖትን አርአያነት በመከተል የክርስትናን ሃይማኖት ለማስፋፋት ድካማቸውን ባለመቆጠብ፣ ራሳቸውን ለዚህ ታላቅ ሐዋርያዊ ተግባር መሥዋዕት በማድረግ እንዲሠሩና እንዲያሠሩ ልናሳስባቸው እንወዳለን።
6632	ዓይን ከማየት ጆሮ ከመስማት አይጠግቡም የአማርኛ ምሳሌ ነው።
6633	ሳሊም የጋዜጣ ዋና አዘጋጅና የዛንዚባር ጋዜጠኞች ማኅበር ዋና ጸሐፊም ነበሩ።
6634	በኒው ዚላንድ ብቻ የሚገኘው እንሽላሊት-መሰል ፍጡር ወይም ቱዋታራ ዝርያ ለብቻው በተለየ ክፍለመደብ ነው።
6635	ንጉሠ ነገሥቱ ዓፄ ቴዎድሮስ በእንግሊዞች እጅ ከመውደቅ እራሳቸውን ማጥፋትን መርጠው ሽጉጣቸውን ጠጥተው ሞቱ።
6636	የክፉ ልጆችን ሁሉ ለማጥፋት የተገኙባቸው አገሮች ብቻ በውኃ መሸፍን አስፈላጊ ይሆን ነበር፤ ብዙዎች እንደሚያስቡ፣ ሰዎች ያንጊዜ ካልተገኙባቸው አሁጉራት ጭምር መላውን ዓለም መሸፈን አስፈላጊ አይመስልም።
6637	በኋላ ዳግማዊ አጼ ቴዎድሮስ እንደፈጸሙት የቤተክርስቲያናንን መሬት ለገበሬው አክፋፍለዋል።
6638	በዚህ ትውፊት ግን የትሮይዜና (የፔሎፖኔሶስ ከተማ) ንጉሥ ይባላል።
6639	ክዋቻ የሚለው ቃል በንያንጅኛ እና በቤምባ ቋንቋዎች ንጋት ማለት ሲሆን "አዲስ የነጻነት ንጋት" የሚለውን የዛምቢያን ብሔራዊ መፈክር ያስተጋባል።
6640	በሮማ ካቶሊክ ቤተ ክርስቶያን ልማድ ግን የወላጆቹ ስሞች ጌሮንቲዩስ እና ፖሊክሮኒያ ተባሉ።
6641	አላህ ለቁራን ቃል ገብቶለታል እሱም ማነም ሰዉ መበረዝ እንደማይችል እና ማነም ሰዉ ቃሉን ቀይሮ ህጉን ሊአሳስት እንደማይችል ነዉ።
6642	እኒህ ክፍሎች ስም ወጥቶላቸው አንዱ ክፍል ፖዚቲቭ (+) ሲሰኝ፣ ሌላው ወገን ደግሞ ነጌቲቭ (- ) ይሰኛል።
6643	ገነተ ማርያም ቤተ ክርስቲያን በዓፄ ይኩኖ አምላክ የታነጸ፣ እንደ ላሊበላ ውቅር አብያተ ክርስቲያናት ከወጥ ድንጋይ የተቀረጸ ነው።
6644	ከዚህ የተነሣ ብዙ የኒውክሌር ጨረራ እስካሁን እየወጣ ነው።
6645	ለብዙ አይነት ዳቦ እንዲስፋፋ እርሾ ይጨመራል።
6646	ዋናው ትርጉሙ ግን ያለይሉኝታ አንድን ነገር ማድረግ ሲያስፈልግ ማበረታቻ ተረትና ምሳሌ ነው።
6647	ሆኖም መሰረት ሰው አይደለችም የሚለው ውሸት ስለሆነ፣ ስለተከታዩ አረፍተ ነገር የሚናገረው ነገር አይኖርም።
6648	ጨረቃ ከመሬት በራ የማትጠፋው የመሬት ግስበት አንቆ ስለያዛት ነው።
6649	የየጁ ደብተራ ቅኔ ቢያልቅበት ቀረርቶ ጨመረበት የአማርኛ ምሳሌ ነው።
6650	ሆኖም በሶርያ ቤተ ክርስቲያን እስካሁን በጣም የሚከብሩ ናቸው።
6651	ሆኖም የግብጽ ቤተ ክርስቲያን የጵጵስና ማዕርግ የመስጠትን ልምዳዊ መብቷን ለኢትዮጵያውያን አልለቅም በማለቷ በድርድሩ ስምምነት እስከተደረሰበት እስከ ሐምሌ ፲፯ ቀን ፲፱፻፵ ቆይቶ፤ በቀድሞው ሥልጣናቸው ሲያገለግሉ የቆዩት ዕጨጌ ገብረ ጊዮርጊስ ፥ አቡነ ባስልዮስ ተብለው ከአቡነ ቴዎፍልስ፤ አቡነ ሚካኤል፤ አቡነ ያዕቆብ እና አቡነ ጢሞቴዎስ ጋር በእስክንድርያው ፓትርያርክ አቡነ ዮሳብ እጅ ተቀቡ።
6652	ኢሳቅ ኒውተን ገና በወጣትነቱ የጋሲንዲን ጥናት በማንበቡ እርሱም የብራሃንን እኑስነት መሰረት በማድረግ ጥናት አቅርቧል።
6653	በዚሁ አኳኋን ወደ ኢትዮጵያም እነኮቪልሐኦ ቀደም ብለው በዓፄ እስክንድር ዘመን መጥተው እንደመረመሩትና የኢትዮጵያ መንግሥት በዚያ ጊዜ በነሱ አጠራር የቄሱ የዮሐንስ መንግሥት አለ ብለው አውርተው እንደነበረ ሌላ የፖርቱጋል የጦር መርከብ በአፍሪካ ድንበር በቀይ ባሕር ላይም እየተመላለሰ አስቀድሞ ከያዙት ከቱርኮችና ከግብጾች እየተዋጋ አንድ ጊዜም እየተሸነፈ አንድ ጊዜም እያሸነፈ ብዙ ጊዜ ተመላለሰ።
6654	አንዴ ለምንድ ነው የምታለቅሽው ተብላ ተጠይቃ በአሏህ ይሁንብኝ የአሏህ መልዕክተኛ እንደሚሞቱ አውቃለሁ ነገርግን የማለቅሰው ወህዩ ስለተቇረጠብን ነው ስትል መለሰች።
6655	ከአፉ የወጣው ሰው ሁለተኛነቱን ያገኛል።
6656	በዚህ ንግግር ላይ ለአውሮፓውያን እና አሜሪካኖች በበፊተኛው ትውልድ በአንድነት ኮሙኒዝምን እንዳሸነፉ፤ አሁን ደግሞ ሽብርተኝነትን በአንድነት እንዲዋጉ ጥሪያቸውን አቀረቡ።
6657	ሹመሩ የሚለው ስም በጎረቤቶቻቸው በአካድ ሰዎችም ሲጠራ ሕዝቡ ለራሳቸው የነበራቸው ስም ሳግ-ጊ-ጋ (ጥቁር ራስ ያላቸው) ነበር።
6658	ብለው እምብኝ አሉ ፕሬዚዳንቱ፡፡ የሚገርምሽ በደርግ ወቅት ጦሩ እንዳይዋጋ የሚቀሰቅስ ሙዚቃ ነበር፡፡
6659	ከላይ ከጀመረ ግን አይጨመርለትም።
6660	ሚርዛ ሁሰይን አሊ-ኑሪ፣ ወይም ባሃኦላህ ከባቢስም አማኞች አንዱ ሆኖ የፋርስ ባለሥልጣናት ካሠሩት መካከል ነበር።
6661	ይህን የሰሙት አለቃ «አንቺ አትተኝም?»
6662	ከዚያ የሕንድ አገር «ለበንሳ» ልጆች ንጉሣቸው እንዲሆን «ባኅሉል» የተባለውን አደረጉ፤ እርሱም ባኅሉ ከተማ ሠራ።
6663	ይህም የፈለኩ ዘሃራ (ቬነስ) ምልክት ይባላል፣ በቀድሞ ጥንተ ንጥር ጥናት የመዳብም ምልክት ነበር።
6664	ሉካስ ቦንጋኔ ትዋላ (ጥቅምት ፱ ቀን ፲፱፻፸፬ ዓ.ም. ተወለደ) ደቡብ አፍሪካዊ እግር ኳስ ተጫዋች ነው።
6665	ነህሲ ለአጭር ዘመን (ምናልባት ፮ ወር ያህል ብቻ) ፈርዖን ሲሆን፣ ሕልውናው ከበርካታ ቅርሶች ታውቋል።
6666	በዚህ መንገድ ንጥር (አብስትራክት) የሆኑ የሚመስሉን የኤሌክትሪክ አካላት ና እነሱን አጠናቅሮ የያዘን ዑደት ለመረዳት ያገለግላል።
6667	ቡልጋ በአማራ ክልል ፣ ሰሜን ሸዋ ዞን ውስጥ የሚገኝ ወረዳ ሲሆን አቀማመጡ በአብዛኛው ከቆላ እስከ ወይና ደጋ ነው።
6668	ከዚህ በተረፈ ኋንግ ዲ ጋሪና መርከብ እንደ ፈጠረ ይጻፋል።
6669	የዚህ ፈርዖን አባት ስም «መንቱሆተፕ» መሆኑ ከብዙ ሌላ ጽላት ስለታወቀ፣ ሶበክሆተፕ ፈርዖን ከሆነ በፊት ይህን ወታደራዊ ማዕረግ እንደ ያዘ ይመስላል።
6670	ቢላል ለዘመኑ ሰዎች እና ከ እሱ በሁዋላ ለመጣው ትውልድ እንዲሁም እምነቱን ለሚጋሩት እና ለማይጋሩትም ወገኖች ያስተማረው ትምህርት ቢኖር የህሊና ነጻነት እና ሉአላዊነት ምድርን የሞላ ንዋይም ሆእን አሰቃቂ ቅጣት ሊበግረው እንደማይችል ነው።
6671	ክፍለ ዓመት፤ ያመት ርቦ ፺፩ ቀን ወይም ፫ ወር በሐጋይና በክረምት መካከል ያለ ክፍል።
6672	የታራ ቤተሠብ እንደ ሰው ልጅ ሁሉ ጣኦታትን ያመለኩ አረመኔዎች ነበሩ፤ ታራም እራሱ የጣኦታት መቅደስ ቄስ ነበረ።
6673	ዋድላ በአሁኑ ሰሜን ወሎ ዞን የሚገኝ ወረዳ ሲሆን የወረዳው ዋና ከተማ ቆኔ ይባላል።
6674	ታጉል ጥንቆላ የጨዋ ልጅ መላ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
6675	ነውሩ ቢሆን፣ በኋላ ወደ ቤቱ ያምጣው፣ ሰውም በገንዘብ ይስጠው።
6676	ዝነኛ የጃፓን ፊልም ሠሪ እና ዳይሬክተር ነበር።
6677	ካራን በባሊኅ ወንዝ ላይ ነው።
6678	አንዱ መልስ፣ ሦስት ወደ ፊት፣ ሦስት ወደ ኋላ፤ በአጠቃላይ ስድስት ኪሎ ሜትር ነው።
6679	ይህች የበለስ ተርብ ወደ ፍሬው ውስጥ ገብታ በመኖር እንቁላሏን በዚያ ትጥላለች።
6680	በርሱ መሪነት ላጋሽ ሰፊ ግዛት ይይዝ ነበር።
6681	ለራሱ አያውቅ ነዳይ ቅቤ ለመነ ላዋይ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
6682	በዚህ አይነት አይብ እና አጓት ይሰራሉ ማለት ነው።
6683	በዚያ የስደት ዘመን ግን ፀሐፌ ትዕዛዝ ወልደ ጊዮርጊስ የት እንደኖሩ መረጃ ማግኘት ባይቻልም የንጉሠ ነገሥቱ የግል ጸሐፊ ስለነበሩ እምብዛም እንድማይርቋቸው ይገመታል።
6684	ጠዋት ሲነቁ፣ ሁሉም ባል የርሱ ካልሆነች ሴት ጎን እንዲገኝ በስንት መንገድ ይቻላል?
6685	ሰባት አለቆች ነበሩ ካለ ቀጥሎ ስድስቱን ብቻ መዘርዘሩ የሚገርም ነው።
6686	ቀጥኜ ቢያዩኝ ሞዴል ነሽ አሉኝ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
6687	ይህም የሄይሊ ልደት ቀን ነበር።
6688	ገብረ ክርስቶ በሌላ ስሙ አብዱል መሲህ - የቆንስታቲኖፕሉ ንጉስ ቲወዲሰይስ ልጅ የነበረ ጻድቅ ነው።
6689	በሌላ ቋንቋ፣ ላንተ ብቻ ሳይሆን ለሁሉ ሰው፣ በሁሉ ጊዜ ፣ በሁሉ ቦታ እንዲደረግ የምትፈቅደውን ነገር ብቻ አድርግ።
6690	ንጉስ ያላቸው ንቦች ማር ይበላሉ ንጉስ የሌላቸው ዝንቦች ጥንብን ይልሳሉ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
6691	ጥጥና ሸንኮራ ኣገዳ ዋና ምርጦች ናቸው።
6692	በሌላ ምንጮች በኩል ስሙ የሚገኝ በአንድ ሰነድ ብቻ አለ።
6693	ፍየሉ በምድር ስፋት ሁሉ ምድርን ሳይነካ አውራ በግ በኤላም መታ፣ ፪ ቀንዶቹን ሰበረ።
6694	በዚህ አስተኔ ውስጥ ብዙ አይነት ዱባዎች ወይም ተመሳሳይ አይነቶች አሉ፣ በተለይም፦
6695	የዚህ አረፍተ ነገር ዙር ግልባጭ እንዲህ ይገኛል፦
6696	ሰዎች በአንድ ነገር ላይ ያላቸው እምነት የሚያዩትን ነገር ሁሉ አንሻፈው እንዲገነዘቡ ሊያስገድዳቸው ይችላል።
6697	ንጥር ቂቤውን በዚህ ላይ ካፈሰሱ በኋላ፣ የበሰሉትንም ስጋወች ከመጥበሻቸው አውጥቶ አንድ ላይ ከዚህ ጋር በመደባለቅ ስራው ይጠናቀቃል።
6698	ሰውን በቡድን መድቦ ይሄ እንዲህ ያስባል፤ ያ እንዲያ ያስባል ማለት የሰውን ልጅ አዕምሮ ረቂቅነት አለመገንዘብ ነው።
6699	በዚህ አስባብ አለቃ ወደ ጎንደር ሳይዘልቁ ክረምቱን ያለምንም ችግር ያሳልፋሉ።
6700	እያሱ የሚባል አንድ ልጅ ተወልዶ የአባቶቹን መሬት አደረገው ባዶ።
6701	ኤሉሉ በኤሪዱ ግንብ ላይ ሥራውን እንዳስቀጠለው የሚል አንድ ቅርስ ብቻ አለ።
6702	ሴቶቹ በዓመት ሁለት ጊዜ በአማካይ በአንድ ጊዜ ከሁለት እስከ ሦስት ግልገሎች ይወልዳሉ።
6703	የፊፋ ዳኛዎች ኮሚቴ ፳፱ ዳኛዎችን ለዓለም ዋንጫ መርጧል።
6704	ይህም ለከባቢ አየር እና አካባቢያዊ ጤንነት አሉታዊም አወንታዊ አስተዋጽኦዎች አሉት።
6705	ሆኖም በዴቢት ካርድ እና በተመሳሳዩ የክሬዲት ካርድ መካከል ብዙ ልዩነት አለ።
6706	አንድ አንዶቹ ልጆች ግን እግዚአብሔርን ይቅርታ ጠየቁ።
6707	ደግሞ የላርሳ ንጉሥ ሪም-ሲን ኪሱራን ወደ ግዛቱ ጨመረው።
6708	ግድም የላርሳ ንጉሥ ሲን-ኢዲናም ባቢሎንን እንዳሸነፈው በርሱ ዓመት ስም ዘገበ።
6709	ጸሐፌ ትእዛዝ ገብረ ሥላሴ "የታሪክ ዘመን ዘዳግማዊ ምኒልክ" ተብሎ በ፩፱፻፶፱ ዓ.ም የታተመውን መጽሐፍ ቀደም ብለው ረቂቁን አዘጋጅተው፤ በአንዳንድ ገዳማትና አድባራት እንዲቀመጥ አድርገው እንደ ነበር የኸው መጽሐፍ ያስረዳል።
6710	የፊፋ ዳኛዎች ኮሚቴ በጥር ፮ ቀን ፳፻፮ ዓ.ም. ከ፵፫ አገራት የተውጣጡ ፳፭ የዳኛ ሦስትዮሾችን እና ፰ ረዳት ጥንዶችን (አራተኛና አምስተኛ ዳኛዎች) ለውድድሩ ሾሟል።
6711	አሁን የአስር ልጆች አባት ነኝ ።
6712	ለሰው ቢናገሩ መልሶ ለሰው ጫር ጫር አድርጌ አፈር ላልብሰው የአማርኛ ምሳሌ ነው።
6713	በዚህ አጋጣሚ ከዚያ ሀገር ሴት ጋር በፍቅር መውደቅ ጋብቻ እና የመሳሰሉት አይኖሩም?
6714	የልጅ ተሟጋች ጠዋት ሰማይ ማታ ምድር ምድር ያይ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
6715	ነገር ያለዳኛ ተረት ሰማይ ያለ ደመና ብረት የአማርኛ ምሳሌ ነው።
6716	ሰዎች በአለም ዙሪያ ለሃጅ እና ኡምራ ወደዚህ ከተማ ይጎርፋሉ፤ ምክንያቱም ካዕበቱል ሙሸረፋ ወይም ሃረም በመባል የሚታወቅ የአላህ ቤት መሆኑን ያምናሉ።
6717	እንደ እንግዳ ደራሽ እንደ ውሀ ፈሳሽ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
6718	ከዚህ በተሻለ መልኩ ይህን መሪ ሃሳብ በቶሪሶን ፔንዱለም ተመራማሪወች ተጠቅመው እንደሚሰራ አረጋግጠዋል።
6719	በሌላ አባባል እዚህ ጽሑፍ ላይ ተቃራኒ ሲባል መጣረስን እንጅ ተጻራሪነትን አይወክልም።
6720	አንዱ አሳባቂ በላይ ዘለቀ ወደ እነብሰ አውራጃ ነው የሄደው ብሎ ለጥልያኖች ጠቆማቸው።
6721	ዐባይ ማደሪያ ያለው ግንድ ይዞ ይዞራል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
6722	ሌሎች እፅዋት ደግሞ ከበድ ያሉ ተጣባቂ ወንዴዘሮችን ያዘጋጃሉ።
6723	ያህያ እንግዳ የጅብ እራት ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው።
6724	ምንም ቢሆን፣ ዎቮካ እንደ ባለ መድኃኒት አንዳንድ መልመጃ እንደ ተቀበለ ግልጽ ነው።
6725	እንደ ወንድሙ ሪሙሽ ዘመን ግን የማኒሽቱሹ ዘመን በአመጽ እንደ ተሞላ ይመስላል።
6726	በቤት አሠራሩ ሂደት ውስጥ ዋና ተሳታፊዎች ወንዶች ሲሆኑ፤ በምርጊቱ ላይ የሚሳተፉት ሴቶች ናቸው።
6727	ከዚያ ሳርጎን በራሱ ሕልም ኡር-ዛባባ በደም ወንዝ ውስጥ ሲሰመጥ ያያል።
6728	እንደ ሥልጣኑ ግን፣ ኒኑስ ወልደ ቤል ወልደ ፕሎስክ ወልደ ፕሉሊሪስ ወልደ አጎሞሊስ ወልደ ፍሮኖሲስ ወልደ ጊትሊስ ወልደ ቲራስ ወልደ አሦር ወልደ ሴም ወልደ ኖኅ ነበረ።
6729	አዋሳ የቀድሞ ሲዳሞ ክፍለ ሓገር ዋና ከተማ የነበረች የደቡብ ዩኒቨርሲቲ ፥ የአንድ ኤርፖርትና የሰፊ ገበያ ማዕከል ናት።
6730	ሲዲው በዓለም አቀፍ ደረጃ ካለው ሰፊ ስርጭት አንፃር ስለ እማሆይ ፅጌ ማርያም ቀሪው ዓለም ብዙ እንዲያውቅ ረድቷል።
6731	ያህያ ፍለጋና የጥሬ እራት በግዜ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው።
6732	ይኸው ጽሕፈት እንደ ረጅም ግጥም ሆኖ በገጣሚው በካድሞን እንደተጻፈ ይታሥባል።
6733	ተክሉ ሲያብብ በጣም ደማቅ ሲሆን በሰው ልጆች ቆዳ ላይ ዘላቂ 'ቃጠሎ' ቁስል ማድረጉ ይታወቃል።
6734	በዚህ ጽሕፈት ፊደሉ ወይም የደጅ ወይም የዓሣ ስዕል መስለ።
6735	ከቀኑ ስድስት ስዓት ያህል ነበር እስከ ዘጠኝ ሰአት ድረስም በምድር ሁሉ ላይ ጨለማ ሆነ የፀሓይ ብርሃን ተከልክሎአልና።
6736	አንድ የአልሲ ዑደት በርሱ ትይዩ የሆነ ድግግም (ፍሪኪዮንሲ) ያለው መልዕክት (ሲግናል) ሲያጋጥመው ከርሱ ጋር አብሮ ስለሚከንፍ፣ በራዲዮን ውስጥ ጣቢያ ለመቀየር ያገልገላል።
6737	በሌላ መጽሐፍ በኩል ሉኩስ አዳኝ ሲሆን በማደን እያለ ቤቱን በሴን ወንዝ ደሴት (የአሁን ፓሪስ ሥፍራ) ላይ ሠርቶ ነበር።
6738	ሳሙና በጥንተ ንጥር ጥናት ረገድ ከስብ አሲድና ከአልካሊ የተገኘ ጨው ነው።
6739	ይህች ፕላኔት የሰው ልጅን ጨምሮ ለብዙ ሚሊዮን ዝርያዎች መኖሪያ ናት።
6740	ይህን የመሠለ ታሪክ ደግሞ በጣሩ ሕዝብ እንዲሁም በካርቢና በኩኪ ብሔሮች በስሜን ሕንድ ተገኝቷል።
6741	በዚህ ጽሕፈት ፊደሉ የእጅ ስዕል መስለ።
6742	ብርቱ መጠጦች እንደ አረቄ ወይም ካቲካላ ይህን ጨምረዋል።
6743	ይህም በዛሬው ቱርክ አገር መሃል ይስፋፋ ነበር።
6744	ለዚህ ተጻራሪ የሆኑ አንድ አንድ ህግጋት በርግጥ አሉ።
6745	ይህም ባለፈው ዘመን ቻይና ሆንግ ኮንግን ለዩናይትድ ኪንግደም ፣ ማካውን ለፖርቱጋል ወዘተ.
6746	የዚህ ክፍላተ ግዛት ታላቅ ከተማ ቨርጂኒያ ቢች ወይም የቨርጂኒያ ባህር ጠረፍ ይባላል።
6747	ስሙን ለሴግሬ ወንዝ እንደ ሰጠ፣ እንዲሁም የአሄር መስራች እንደ ነበር ይጻፋል።
6748	ሆኖም ወይዘሮ መነን ሊበን አምዴ አጠቃላይ ደምቢያን የግሏ ርስት አድርጋ ነበር።
6749	ደግሞ የመተማ ነገር የእኛ ታላቁ ንጉሣችንና ብዙ የአገራችን ሰዎች ስለኃይማኖታቸው እልህ ብለው የሞቱበትን ለሙሴ ሃሪንግቶን ነግረነዋልና ይህንን ከተማ የእንግሊዝ መንግሥት እንዲያውቅልን እርስዎ ይረዱናል ብዬ ተስፋ አለኝ።
6750	በውኑ አለም፣ ለዚህ ጽንሰ ሐሳብ ተቀራራቢው ምሳሌ አንድ ሰው የራሱን አይን በሌላ ሰው አይን ውስጥ እንደማየት፣ ወይንም በአንድ መስታውት ውስጥ የሌላውን መስታወት አእላፍ ጊዜ እንደማየት ነው።
6751	ሌላው ተጠቃሽ መረጃ አንድ አንድ መድሃኒቶች በአእምሮ ላይ የሚያመጡት ለውጦች ናቸው።
6752	በብዙ ፍጡራን የርቢ ሂደት ውስጥ የሀፕሎይድ ክስተት፣ ጋሜት በመፍጠር ላይ ብቻ ያተኮረ ነው።
6753	ከዚህ ብሔራዊ ትግል ቀጥሎ ጋልባ የማይቀበሉትን ብዙ ገደለ፤ ወይም በገብር ሸከማቸው፤ በአጠቃላይ ጨካኝ አመራር ተከተለ።
6754	የኖረ የግሪክ ታሪክ ጸሐፊ ነበረ።
6755	የዛሬ ሜክሲኮ አገር ስያሜ የደረሰ ከ«መሺካ» ነው።
6756	ከብዙ ዓመታት በኋላ ሲኑሄ ሽማግሌ ሆኖ ወደ አገሩ ወደ ሰኑስረት ግቢ ሲመልስ፣ የ«ፈንቁ» ( ፊንቄ ) አለቃ መኑስ እና የ«ቀደም» (?) አለቃ መኪ የፈርዖን ወዳጆች እንደ ሆኑ ይገልጻል።
6757	የዚህ መጽሐፍ ቦታ፣ ቶኹር እንቨር ሞር በሂ ኤነኽግላይስ ኩዓላን ምድር ነው፤ ዘመኑም የሚሌሲየስ ልጆች ዘመን፣ ሰውዬው አመርጊን ግሉንጌል ወልደ ሚሌሲየስ።
6758	ፊልድ ማርሻል ኦማር ሀሳን አህመድ አል-በሽር የሱዳን ፕሬዝዳንት ናቸው።
6759	እዚህ የጎጃም ክፍለ ሀገር የአንድ ወረዳ ገዢ ነበሩ ።
6760	ሥራው በሁለት ዓመት ተኩል ተጠናቆ ቅዳሜ ጥቅምት ፳፫ ቀን ፳፻ ዓ.ም ታቦታቱን አዲሱ ቤተ ክርስቲያን አስገብተናል።
6761	ብላታ መርስዔ ኀዘን ወልደ ቂርቆስ ብላታ መርስዔ ኀዘን ወልደ ቂርቆስ በሸዋ ጠቅላይ ግዛት ጅሩ ቆላ ውስጥ እምባጮ መግደላዊት በሚባል ሥፍራ መጋቢት ፲፯ ቀን በ፲፰፻፺፩ ዓ/ም ተወለዱ።
6762	በቀኝ በኩል፡ አምባ ወህኒ የወህኒ ተራራ በስሜን ጎንደር የሚገኝ ሲሆን በአጼፋሲለደስ ዘመን ለመጀምሪያ ጊዜ ለተገዳዳሪ የነገስታት ወንድ ዘሮች እንደ እስር ቤት አገልግሏል።
6763	ናይሎ ሳህራን ወይም ናይሎ ሳህራዊ ወይም የአባይ-ሰሃራዊ በኢትዮጵያና እንዲሁም በጎረቤት አገሮች በአፍሪካ የሚነገር የቋንቋዎች መደብ ነው።
6764	ሥሩም ለአሚባ በሽታ ወይም ለእባብ ነከስ ይኘካል።
6765	ብላታ መርስዔ ኀዘን ወልደ ቂርቆስ አንዱ የአማርኛ ቋንቋ አባት ተብለው ቢወደሱ ማጋነን አይሆንም።
6766	ግድም የላጋሽ ከተማ ንጉሥ በሱመር ነበር።
6767	ሎሚና ትርንጎ ሞልቶ ባገር እንቧይ ያሸታል አወይ የድሀ ነገር የአማርኛ ምሳሌ ነው።
6768	የሴት ብቻዋን ሂያጅ የቄስ አርፋጅ ሁለቱም ነገር ወዳጅ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
6769	በዚህ ተቃራኒ አንድ ህንጻ ቢገነባ ህንጻው ለምን ግልጋሎት እንደሚጠቅም ከወደፊት ተጠንቶ ነው።
6770	የፊፋ አዘጋጅ ኮሚቴ የዕጣ አወጣጥ ሂደቱን በኅዳር ፳፫ ቀን ፳፻፪ ዓ.ም. አጸደቀ።
6771	እቴጌ ጣይቱም ጳጳሱ አቡነ ማቴዎስ ከንጉሠ ነገሥቱ እጅ የተቀበሉትን ዘውድ ደፉላቸው።
6772	በዛሬ አባቶች ዘንድ እንደ ተለመደ ትንሹን ዮሴፍን አባቱ ያዕቆብ ከሌሎቹ አብልጦ ይወደው ነበርና በዚሁ ቅናት የያዛቸው ወንድሞቹ ከምድያም በከነዓን በኩል ወደ ግብፅ ለሚሔድ ነጋዴ ዮሴፍን ሸጡት።
6773	ጉግል እያደገ ሲመጣ ትልቅ ውድድር እየሳበ ይመጣል።
6774	ደረጀ በተለይ በውብ ድምጸ ቅላጤው ሲዘምር የሰሚውን ጆሮና ልብ ያነቃቃል።
6775	ነገር ሳያውቁ ሙግት አቅም ሳይኖር ትእቢት የአማርኛ ምሳሌ ነው።
6776	ሆኖም ከታላቅ ውግያ በኋላ የደርግ ሃያላት አሸንፈው እንደገና ያዙትና እስከ ዛሬ ድረስ በተረፉት ፈንጂዎች ምክንያት ለመራመድ አደገኛ ሆኗል።
6777	ይህን ትንቢት ሰምቶ ሦስት ሀረሞች አሠራ፤ የመንግሥቱ ጥበብ ሁሉ ለወደፊቱ ተቀርጸው እንዲይዙ ተሠሩ።
6778	ሐረር ከአዲስ አበባ ደቡብ ምስራቅ በአምስት መቶ ኪሎሜትር ርቀት ላይ የምትገኝ የምስራቅ ኢትዮጵያ ከተማ ናት።
6779	ጸሐፌ ትእዛዝ ገብረ ሥላሴ በጸሐፌ ትዛዝነቱ መዓርግ ለሠላሳ ስድስት ዓመት ያህል በትጋት በቅንነትና በታማኝነት ሲሰሩ ከኖሩ በኋላ ያበረከቱት የአገልግሎት አስተዋጻኦ ተገምግሞ፤ በ፩፱፻ ዓመተ ምሕረት ለመጀመሪያ ጊዜ በዳግማዊ ምኒልክ ዘመን የሚኒስትርነት ሹመት ሲጀመር በዚያው አስቀድሞ ይዘውት የነበረው ሥራቸው ላይ የኢትዮጵያ መንግሥት የጽሕፈት ሚኒስቴር ሚኒስትር በመባል ከፍተኛ መዓረግ አገኙ።
6780	ንጉሠ ነገሥቱ ፍጹም የሆነ ሥልጣን እንደያዙ የሚቆዩበት መሣሪያ ነበር።
6781	ይህም በ፮ኛው ክፍለ ዘመን ዓክልበ.
6782	ሴቶቹ በጥቁቱ አነስ ብለው ይታያሉ።
6783	አንዱ ባንዲራ አሁን የጎላ ጂወርጂስ (ደብረቀርቅ አጠገብ ) ይገኛል።
6784	ሳሊም አህመድ ሳሊም እስከ መስከረም ፯ ቀን ፲፱፻፺፬ ዓ/ም ድረስ ካገለገሉ በኋላ ሥልጣናቸውን አስረክበዋል።
6785	በዚህ ውድድር ገብሩ መራዊ ስድስተኛ ሆኖ ሲገባ ከአበበ ቢቂላ ጋር አብሮ የተጓዘው ማሞ ወልዴ አሸንፎ ለኢትዮጵያ ሦስተኛውን የማራቶን ወርቅ ተቀበለ።
6786	ለኒው ዚላንድ ምጣኔ ሀብት እርግጥኛ ሚና አለው።
6787	ሆኖም የአገር ውስጥ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ብርሃኑ ሃይሉ ስዋርካ/ሳይበር ኢትዮጵያና ስለሌሎቹም ስለታገዱ ፖለቲካ ነክ ድረገጾች ጉዳይ ተጠይቀው ምንም የተከለከለ ድረገጽ የለም የማይታዩበት ምክንያትም አይታወቅም በማለት በተደጋጋሚ አስተባብለዋል።
6788	ከዚህ በተረፈ ኔፐር በሥነ መለኮት፣ ሥነ አልኬሚ ይጠቀሳል።
6789	በዚሁ መቃብር ያለው ጽሑፍ በግብጽኛ እና በኢቤርኛ ሲሆን ሄርኩሌስና ወገኑ ከግብጽ ወደ እስፓንያ ስለ መድረሳቸው እንደ ነበር ተባለ።
6790	ታቦር መድሃኒ አለም የአጼ ቴወድሮስ ቤተ መንግስት የነበረበት ቦታ ላይ በምትኩ በንጉሱ እጅ የተሰራ ቤተ ክርስቲያን ነው።
6791	ሶስት ዓይነት የደም ቧንቧ ዓይነቶች አሉ።
6792	ፍሪጅ ውስጥም ሥጋን ከታች ማስቀመጥ ጠቃሚ ነው።
6793	ብራና መቅደስ በሙት ባሕር ብራናዎች መኃል አንድ ነው።
6794	በዚህ ድርጅት ውስጥ ሪቡክ ያሚባለው ትጥቅ አምራች ይገኛል።
6795	አንት መልካም መዓዛ ያለህ ያገራችን አበባ!
6796	እጅግ ታላቅና ዓለም አቀፍ ደረጃውን የጠበቀ በታላቁ አፍሪካዊ ጄነራል ራስ አሉላ አባ ነጋ የተሰየመ አየረ ማረፊያ አላት።
6797	ጋውስ በሂወት ዘመኑ ለብዙ የዕውቀት ዘርፎች አስተዋጾ አበርክቷል ነገር ግን የሱ ዋና ዋና ስራወች በሥነ ፈለክ በሥነ ቁጥር ጥናቶች ላይ ነበር።
6798	ሁለት ጉድጓድ ያላት አይጥ አትሞትም የአማርኛ ምሳሌ ነው።
6799	በሥነ ጥምረት አስራ ሁለቱ መንገዶች የሚባሉት ሁለት አላቂ የሆኑ ስብስቦች የሚዛመዱባቸውን ዓይነቶች ብዛት የሚሰላባቸው መንገዶችን ነው።
6800	አሁን በዓለም ዙሪያ ያሉት ትርጉሞች የተወሰዱ በተለይ ከዕብራይስጡ ስለሆነ፣ የቃይንም ስም የሚገኘው ብዙ ጊዜ በሉቃስ ወንጌል ብቻ ነው።
6801	ከኒው ዮርክም ቢሆን ወይም ከቦስቶን ከአሜሪካ የሚቀርበው ክፍል ሦስት ሺህ ማይል ይሆናል።
6802	የዚህ ጻዲቅና መባዓ ጽዮን የተባለው የኢትዮጵያ ጻዲቅ ገድሎች ተከለ ሃይማኖት በተባለ ሃብታምና ሚስቱ ወለተ ጽዮን አነሳሽነት ምክሖ ጊዮርጊስ በተባለ ፀሐፊ በአንድ መጽሃፍ እንዲጻፉ ተደረገ።
6803	ትንሹ የፋሲል ግምብ ሌሎች ህንጻዎች ከመገንባታቸው በፊት ለሙከራ ያክል የተገነባ የፋሲል ግቢ የመጀመሪያው አንስተኛ ህንጻ ነው።
6804	የየጁ ክፍልና የዚሁ አገር ይመስላል።
6805	ተልባ በጥባጭ ሳለች ጎመን ቀንጣሹዋን ምች መታት የአማርኛ ምሳሌ ነው።
6806	እጅግ ጥንታዊ ከተማ ሲሆን በአብርሃም ዘመን መኖሩ በኦሪት ዘፍጥረት ይጠቀሳል።
6807	እኒህ ለውጦች ከሞላ ጎደል የተወደዱና ለብዙ ድሎች ያበቃቸው ሲሆን ስልጣናቸውንም ለማንሰራፋት አይነተኛ ምክንያት ናቸው።
6808	በዚሁ መሠረት በ፲፭ ዓመት ዕድሜአቸው የቅኔ መምህር ለመሆን በቅተዋል።
6809	በሥነ ሕይወት ረገድ ግን፣ በጥንቸልና መንትሌ መሃል ልዩነት አለ።
6810	ሌሎች ሀገራት ውስጥ እንደ እንግሊዝ፣ ሆላንድ ወይም አውስትራሊያ እነዚህ ምልክቶች የማየት ችሎታ በጣም የተወሰነ የሆነባቸው ቦታዎች ብቻ ነው የሚገኙት።
6811	የፊት ምስጋና ለኋላ ሀሜት ያስቸግራል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
6812	የያን ትውልድ ታሪክ መረጃ ማሰባሰብና ለትውልድ ማሰተላለፍ ጠቀሜታው ከትምህርት ሰጪነቱ በተጨማሪ በሀገራችን በደርግ አገዛዝ የደረሰው አንድ ትውልድ የመመተር እርምጃ ዳግም እንዳይደገም ልብ!
6813	አቋሙ ዘለቄታ ባለው መልክ እንዲቀጥል ለማድረግ የመጀመርያው ፕሬዝዳንት የነበሩት የ“አርዐያ” እና “የኤደኑ ጃንደረባ” መጻሕፍት ደራሲ ግርማቸው ተክለ ሐዋርያት በጊዜው በብሔራዊ ቴአትር ለተወሰነ ጊዜ ከታየው “ቴዎድሮስ” ከተሰኘው ተውኔታቸው ገቢ ላይ ፲ሺ ብር ለማኅበሩ ለግሰው እንደነበር ተዘግቧል።
6814	አለቃ በአዲስ አበባ እያሉ ከመኳንንቱ ከመሳፍንቱ ጋር ያላስማሟቸው ብዙ ነገሮች ነበሩ።
6815	እንደ አረብኛ ወይም እንደ ዕብራይስጥ መስተፃምሩ በስምና በቅጽል ይታያል።
6816	ጥያራ ጣቢያው ዓለም አቀፍ በረራዎችን ለማከናወን የሚያስችሉት እንደ ጉምሩክ፣ ኢሚግሬሽን፣ የደህንነት ተቋማትና ኳራንቲን የመሳሰሉ መሰረተ ልማቶችን ያሟላ ነው።
6817	ጸሐፌ ትእዛዝ ገብረ ሥላሴ እንደሚሾሙ ተነግሯቸው፡ የክብር ልብስ ለብሰው እጅ ለመንሣት ሲቀርቡ ዳግማዊ ምኒልክ “ገብረሥላሴ!
6818	ጥቂት አመታት ከዚህ በኋላ ቆስጠንጢኖስ ወደ ክርስትና ቢገባም እሑድ በሮማ ሕጋዊ እረፍት ቀን ከመሆኑ አልተቋረጠም።
6819	በዘረ መልአዊ የፆታ ውሳኔ የማይጠቀሙ፣ ነገር ግን የከባቢ ተፈጥሮን ፀባዮች የሚመረኮዝ ፆታዊ ውሳኔ ያላቸው ብዙ ፍጡራን አሉ።
6820	አንተ የዚያን ሀገር ባህል ለምደኸዋልና እናንተ ዘንድ በደረሱ ጊዜ አንተም ከነሱ ጋር አብረህ ሂድ።
6821	በማዶ ባሕርና በውጭ አገር ለባለጉዳዮች ምክርና እርዳታ የሚሰጡ መሥርያ ቤቶች በማስከፈቱ የአለም አቀፍ ንግድ በጉልበት አስለሙ።
6822	ምንም እንኳን እቴጌ ጣይቱ የተቀረፀላቸው ሐውልትና ለትውልድ የሚተላለፍ ስማቸውን የሚያስጠራ ልጅ ባለመውለዳቸው /መሐን/ ቢሆኑም የዓፄ ምኒልክን ልጆች አክብሮታዊ ፍቅር ሳይለያቸው ቤተሰባዊ ፍቅርን የተላበሱ እንደነበረ ከተለያዩ መፃህፍት ለመረዳት ይቻላል።
6823	ግድም የአካድ ንጉሥ ናራም-ሲን ኤብላን ከያዘ በኋላ በአማናና በሊባኖስ ዙሪያ ዘመተ።
6824	ያሕል በአካድ ንጉሥ ናራም-ሲን በስሜን ተራሮች በተደረገው ዘመቻ «የአራም አለቃ ዱቡል» እንደማረከው ይመዘገባል።
6825	በኋላ የአዳብ ንጉሥ ሉጋል-አኔ-ሙንዱ በዘመቻ እስከ ሜዲቴራኔያን እና እስከ ጣውሮስ ተራሮች (ትንሹ እስያ) ና እስከ ዛግሮስ ተራራዎች (ፋርስ) ድረስ እንዳቀና ይመዘገባል።
6826	ከዚያ የኤላም ንጉሥ ኩቲክ-ኢንሹሺናክ ያዘው።
6827	ኤላም ጥንታዊ ሃገር ነበር።
6828	ከዚህ በተረፈ የሥነ ተፈጥሮ (ፊዚክስ) ትምህርትን ለሰፊው ህብረተሰብ ለማካፈል ባደረገው ጥረቱ ስሙ ይነሳል።
6829	በሌዊ ፴፭ኛው ዓመት ቀዓትን ፤ በ፵ኛውም ዓመት ሜራሪን ወለደችለት፤ ዮካብድም በግብጽ በ፷፬ኛው ዓመት ተወለደችለት።
6830	በዚህ ዓይነት እስከ ፲፱፻፵ ዓ/ም ቆይቶ በጊዜው የነበረበት የቅዳሴ ቤት መጥበብ ግልጽ ስለሆነ ንጉሠ ነገሥቱ አሁን ቤተ ክርስቲያኑ የሚገኝበትን ቦታ ለአዲስ ቤተ ክርስቲያን ግንባት እንዲሆን አዘዙ።
6831	ጣዪው ከተመታ ግን፡ እርሱው ራሱ «መሓረቤን ያያችሁ» እያለ ይቀጥላል።
6832	መኪና መድሃኔ አለም በሰሜን ወሎ ፣ አቡነ ዮሴፍ ተራራ ውስጥ ከሚገኙ አራት አብያተ ክርስቲያናት አንዱ ነው።
6833	ሲጠባ የታየም ይሁን ያልታየ ጥጃ ጊዜ እንዳያልፍበት ደሙን በመመርመር የመድኅኑ መጠን እንዲጣራበት የእንገር መድኅን መመርመሪያ ኣዲሱን ዘዴያቸው ለጥጃውም ደም መመርመሪያ እንዲያገለግል ኣደረጉ።
6834	ማለት ከአንድ ጥያቄ ተነሰቶ ወደ ጠለቅ ያለ ጥያቄ በመሻገር ነገሮችን ከስረ መሰረታቸው ለመረዳት መሞከሪያ ዘዴ ሲሆን በዘመኑ እንግዳና የራሱ የፈላስፋው ዋና ፈጠራ ነበር።
6835	ኒያሜ በሌሊት ኒያሜ የኒጀር ዋና ከተማ ነው።
6836	በዚሁ ደብዳቤ ንጉሠ ነገሥቱ ጆን ቤልና ዋልተር ፕላውዴን ለንጉሱ የገቡትን ቃል አስታውሶ ንግስት ቪክቶሪያ የንጉስ "ታላቅ ንግስት" እንደሆነችና "የክርስቲያኖች ወዳጅ" እንደሆነች ያስታውሳል።
6837	ቆምጫ አምባው ማለት ወታደር ነው እንጂ መምህር አይደለም፤ እንዴት ነው ነገሩ?
6838	ዘሮች ወይንም ዱቄቱ በአገር ቤት ገበያ ይታያል።
6839	እስቲ ንገረኝ ህዝቡ ምንድን ነው የሚል?.
6840	ይህን ተከትሎ አሚና ለረጅም ጊዜ የአልጋ ቁራኛ ሆነች።
6841	ህግን የሚሰጥ በሰው አምሳያ ያለ አምላክ ለአዲሱ ሳይንሳዊና ዘምናዊ ህብረተሰብ እጅግ ኋላ ቀር መስሎ ታየ።
6842	የዚህ መጽሐፉ ሦስት ክፍሎች ብዙ ጊዜውን እንደወሰዱ ይነገራል።
6843	ፀጋዬ ከማረፉ አስራ አምስት ቀን አስቀድሞ የ«አንድምታ» ባልደረባ አናግሮት ነበር።
6844	አለቃ የበሉት ተልባ አፋቸው ላይ ሳይጠረግ አይቶ «ተልባ ገበያ ላይ እንዴት ዋለ?»
6845	የቀረ ይቀራል እንጂ ቀርቅር ብዬ አልጣራም የአማርኛ ምሳሌ ነው።
6846	እንደ ፎርብስ መረጃ መሠረት በእ.
6847	እስያ የአለም ትልቁ አህጉር ነው።
6848	ብሩስ ቆይቶም ሁለት ልጆችን ወለደ (ማይክል እና ሣራ)።
6849	አዳም በገነት በደል ባደረገ ጊዜ፣ ወደ እግዜር መንግሥት የሚሔደው መንገድ ጠባብ ሆነ ይለዋል።
6850	መጋሌ በአፋር ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።
6851	ልጅቱ ማሪያም ልጅቱ ማሪያም ደብረ ታቦር ፣ ጎንደር የሚገኝ ቤ/ክርስቲያን ሲሆን በትንሹ ራስ አሊ የተመሰረት ነው።
6852	እሱም ወንድ፣ እኔም ወንድ፣ ከማን አንሼ ነው ጠበቃ ምገዛ?.
6853	ከዚህ በላይ፣ በኖህ ትዕዛዝ ሴምና መልከ ጼዴቅ አብረው ወደ አራራት ሔደው የአዳምን ሬሳ ከኖህ መርከብ አወጡት።
6854	ሁለት ዓመታት ወይም ዓመቶች እንጂ ሁለት ዓመት በማለት መጻፍ ስሕተት ነው።
6855	ሆኖም በኋለኛ ዘመን ድንጋዩ እንደ ወፍጮ ተጠቅሞ ብዙ ሃይሮግሊፍ ጠፋ፤ ከዚህ ጉዳት የተነሣ በሙሉ ማንበቡ አይቻልም።
6856	አሳማ በአለም ዙሪያ የሚገኝ ለማዳ አጥቢ እንስሳ ነው።
6857	ሚታኒ በጥንት ዘመን ከአራስ ወንዝ ዙሪያ ተነሥቶ ሶርያን የወረረ ሕዝብ ነበረ።
6858	ሥሩም ተደቅቆ በውሃ ተፈልቶ ለደም ብዛት ለማከም ይጠጣል።
6859	በዚህ መንገድ የቋራ ግዛቱን ካጸና እኋላ ከከባቢው ተገዳዳሪወች ይበልጥ ጠነከረ።
6860	በዚህ ጽሕፈት ፊደሉ የበትር ስዕል መስለ።
6861	የኳሱ ፍጥነት ለክብ ምህዋሩ ታካኪ ቬክተር ነው።
6862	በብዙ አገሮች ልምድ ዘንድ፣ ፍሬው ለምግብ ከመሆኑ በላይ እንደ መድሃኒት ይጠቀማል።
6863	በዚህ ጽሕፈት ፊደሉ የግመል ወይም የሚጣል ምርኩዝ ስዕል መስለ።
6864	ባህሩ ቃኘው፤ ማሪቱ ለገሰ፤ ዚነት ሙሃባ፤ መስፍን አበበን የመሳሰሉ ዘፋኞች የተገኙት ከደሴ ነው።
6865	ሰማይ ቢከፈት ከዚህ የበለጠ ስጦታ በምድር ሊዘንብ በቻለ፡፡ ሕዝብ በሀገር ውስጥ በሰላም መኖር ሕፃናትን በሰላመ ማሳደግ ቤተሰብን መረዳት ከዚህም ጋራ በሰሩት ቤት በሰላም መኖር!
6866	ነጋዴ ወረቱን ዘላን ከብቱን ገበሬ ምርቱን የአማርኛ ምሳሌ ነው።
6867	ቀለም ማግባት ወይም መቀባት በጣም የተለመደ ከሆነ ብዙ ጊዜው ሆነው።
6868	የጊዜ ግልባጭ እግር ሰውነት ያካል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
6869	ጥቁር ፍሬዎቹ ደግሞ ሐምራዊ ቀለም ለመሥራት ይጠቀማሉ።
6870	ጥርስ የሌላት ጥርስ ያላትን ነክሳ አነካከስ ታስተምራለች የአማርኛ ምሳሌ ነው።
6871	ግድም እነርሱ ማሪን በተርቃ ውግያ አሸነፉት።
6872	ሁለት ኩነቶች አንዱ ሲፈጠር ሌላው እንዳይፈጠር የሚደራረጉ ከሆኑ (እርስ በርስ አግላይ)፣ የሁለቱ ቅይጥ ዕድል እንዲህ ይሰላል።
6873	እዚህ ዝርዝር ውስጥ የግዕዝ ቋንቋ ኣልተካተተም።
6874	በዚህ ገንዘብ አንድ ኢጉይያ አምሥት "ኩምስ" ማለት ነው።
6875	ቡድኑ ባለፉት ሁለት ዐሥርት ዓመታት ላቅ ያለ ድል ተጎናጽፏል።
6876	የዚህ ስርዓት ምንጭ ቀደምቱ የደብረ ዳሞ እና ግሸን አምባ ዘይቤ ነበር።
6877	እዚህ ኡሩክና ኤሪዱ ግንቦች በተሠሩ ጊዜ ስለ ልሣናት መደባለቅ የተለያዩ አገራት ሲዘረዘሩ በመዝሙር ይጠቀሳል።
6878	ወርሀ ግንቦት ገብቶ ክረምቱ ሊጀምር ሲል ውሳኔ ላይ መድረስ ነበረባቸው --ደጅ ጥናቱን ትተው ወደ ጎንደር ማቅናት ወይም እየተሟጠጠች ያለችውን ኪሳቸውን የሚያደልቡበት መንገድ መፈለግና ክረምቱን አራዳ ማሳለፍ፤ ደጅ ጥናቱንም መቀጠል።
6879	ከዚህ በተረፈ በጉና ተራራ፣ በመንዝ እና በወሎ አልፎ አልፎ ይገኛል።
6880	ለዚህ ተግባር የዶት ብዜትን መጠቀም ግድ ይላል።
6881	ቦታው በአቴና ከተማ በቅዱስ የወይራ ደን አጠገብ ነበረ።
6882	ድግስ የሌለው ዋዜማ ምልክት የሌለው ዜማ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
6883	ሆኖም ቁናዎቹ አንድ አይነት ስለሆኑ ኳሶቹ የትም ቁና ቢቀመጡ አንድ አይነት ድርደራ አላቸው።
6884	የዚህ የምድር ባቡር መሥመር ከጂቡቲ ወደብ ተነስቶ አዲስ አበባ ድረስ ፯፻፹፬ ኪሎ ሜትር ሲሆን ሥራው በ፲፰፻፺ ዓ/ም ተጀምሮ ከሀያ ዓመታት በኋላ በ ፲፱፱፻፲ ዓ/ም ተገባደደ።
6885	በዳዊ በአዲስ አበባ ቅድስት ማርያም ሰፈር የነበረ ዝነኛ የበርጫ አቅራቢና አስቃሚ ነው።
6886	ገዳም የሚለው ሁለት ትርጉም አለው፦ አንዱ እድለኛ ሲሆን ሁለተኛው ቤ/ክርስቲያን ነው።
6887	ይኩኖ አምላክ ማለት አምላክ ጠባቂና ረዳት ይሁነው ሲሆን የተወለዱበትም እዚያው ወሎ ውስጥ ከደሴ ከተማ ወጣ ብላ በምትገኘው ሰገርት የምትባል ከተማ ነበር።
6888	እቶን የአቶም እሳት በአቶም ፉዝዮን ወይም አቶምን በመክፈል የሚገኝ እጂ-ትልቅ ኃይል ነው።
6889	ኣልቦ የታወቀ ቍጥር ስለሆነ የግዕዝ ፊደል ተጠቃሚዎች በፊደላቸው የማያውቁበት ምክንያት የለም።
6890	የህም ጎየባን ውስጥ ሸበሬር የሚባል አካባቢ ሸዋ የሚባል ሰው ድላሞ፣ኡራጎ፣ዝወ፣ማንዳኝ፣ጦኔና አርጥቦ በመባል የሚታወቁ ስድስት ልጆችን የወለደ ሲሆን የመጨረሻዎች ሁለቱ ጦኔና አርጥቦ በአሁኑ ወቅት ዶቢ አርጉሜ ውስጥ የሚገኙ ናቸው።
6891	ባህታ ለሙዚቃ ይለው ፍላጎቱ እያደገ በመሄዱ ከራስ ባንድ የሙዚቃ ክፍል ጋር ለመጀመሪያ ጊዜ ቀርቦ ለመታወቅ በቃ።
6892	እንደ ቅመም፣ ጦስኝ ተደርቆ ተደቅቆ ከሌሎች ቅመሞች ጋር ተቀላቅሎ ለበርበሬና ለሽሮ ይጠቅማል።
6893	ከቋሚ ዋጋወቹ በዚህ መንገድ ሁለቱን መልሶች ካገኘን በኋላ እኩልዮሹን ፈታን ወይንም መልሱ አገኘን ብለን እንናገራለን ማለት ነው።
6894	ሜሮን ጌትነት ታዋቂ ገጣሚና ተዋናይ ስትሆን በመድረክ አስተዋዋቂነትም ትታወቃለች እናም ደግሞ ኢትዮፒያ ዊስት ቀሺም የምትባል ተዋናይ ናት።
6895	አንድ ሥርዓት የቁስ አካላት ወይንም የሐሳብ/ሐሳቦች ወይንም የሁለቱም ስብስብ ሊሆን ይችላል።
6896	ንጉስ ነአኩቶ ለአብ የቅዱስ ላሊበላ የወንድም ልጅ ነው አባቱ ሐርበይ እናቱ መርኬዛ ይባሉ ነበር።
6897	ችግሩ በግምት የሃያ አምስት ሚሊዮን ሕዝቦችን ኑሮ አዛብቷል።
6898	አሁን የልድያ ንጉሥ ማሕተም የጥረቱ ማረጋገጫ ሆነ፤ በዚህም አዲስ የመሐለቅ ገበያ መጀመርያ መመሠረት ቻለ።
6899	ከዚህ የተነሣ የዛዛ ወጣቶች ለእናት ቋንቋቸው አዲስ ትኩረት ይዘዋል።
6900	የዚህ ዝርዝር ድምር ወጤትም እያደገ ስለሚሄድ ማንንም ቁጥር አይጠጋም ስለዚህ ማንንም የማይጠጋ ዝርዝር ነው ማለት ነው።
6901	ውስጥ ለውስጥ ጋሌሪ የደርብ መንገድ እያደረጉ ይሠሩታል።
6902	ሆኖም ወንድሙ ቲፎን ያንጊዜ አፒስን ገደለው፤ መንግሥቱን ቃመ።
6903	ታሪክ አጥኝው ታደሰ ታምራት ይስሓቅ ከመስሊሞች ጋር ሲዋጋ ወደቀ ይበል እንጂ ዋሊስ በድጅ በርግጥም በወንጀል እንደተገደለና በተድባባ ማርያም እንደተቀበረ ይናገራል።
6904	እናም የውጭው አለም የፋሽን መድረክ ከሀገርኛው ጋር ፍፁም የተለያየ መሆኑን ተገነዘበች።
6905	ሆኖም ሳርጎን ይህን ትዕዛዝ በደንብ አልፈጸመም፣ በኋላም የአካድ ንጉሥ ቢሆንም በመጨረሻ የሱመር አረመኔ አማልክት ሳርጎንን ቀጡት በማለት ይጨምራል።
6906	እስከ አሁንም ድረስ የቀብር ቦታቸው በአክባሪዎቻቸው ይዘየራል (ይጎበኛል)።
6907	ጊዜው የአዳም ልጆች ግንቡን የሠሩበት ጊዜ ነው።
6908	ንጉሥ ፊልጶስ ሰላም ከፋርስ መንግሥት ጋር ካዋጀ በኋላ በጀርመናዊ ጎሣዎች ላይ ዘመቻ አደረገ።
6909	በኋላ ኦሲሪስ ልጁን ማከዶን በመቄዶን አገር ላይ እንደ ንጉሥ ለቀቀው።
6910	ድረስ የሕንድ አገር ማውርያ መንግሥት ንጉሥ ነበር።
6911	አራት ማዕዘን አራት ማዕዘን ማናቸውም አራት ቀጥተኛ መስመር የሆኑ "ጎኖች"ና አራት መገናኛወች ያላቸውን የሚወክል የሂሳብ ስያሜ ነው።
6912	በሥነ ሕይወት ጥናት ዘንድ፣ አትክልት አንድ የሕይወት ስፍን ሲሆን የሚከተሉ ክፍለስፍኖች ብውስጡ ይመደባሉ፦
6913	በዚህ ሂደትም የደም መፍሰስ በሚገጥም ወቅት የተጐዱት የደም ቧንቧዎች ራሳቸውን በማጥበብ ፍሰቱን ለመግታት ሲሞክሩ ፕላትሌትስ የተሰኙት የደም ክፍሎች ደግሞ እርስ በእርሳቸው በመጣበቅ የተጠላለፈ ክር መሳይ ድር ይፈጥሩና ቀዳዳውን ለመድፈን ይጥራሉ።
6914	ኮሌራ ቪብርዮ ኮሌራ በሚባል ባክቴሪያ ሰውነት ውስጥ ማደግ የሚከሰት የሰው በሽታ ነው።
6915	እዳሪ ሳያወጣ የበላ እዳውን ሳይከፍል ጎታውን የሞላ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
6916	የግል ህይወት ዮናስ ወላጆቹ የጎንደር ተወላጅ ሴናተር ካሳ ናኩቶላብ የልጅ ልጅ ሲሆን ተወልዶ እስከ ጉልምስናው ድረስ ያደገው ግን በመዲናዋ አዲስ አበባ ነው።
6917	ወይም በስዕሉ ውስጥ የራስን ነጸብራቅ ለማየት መሞከር።
6918	በሥነ ሕንጻ፣ በሥነ ጽሑፍ፣ በመርከብ ኃይልም ለሥልጣኔ አንጋፋዎች ሆኑ።
6919	በዚህ በኩል፣ የኖህ ቤተሠብ ከመርከብ ወጥተው በአርሜኒያ ገና ሲኖሩ፣ ካም ከጥፋት ውኃ በፊት የነበረውን ክፉ አስማት ተማረ፤ ደግሞ እሱ መጀመርያው ዞራስተር የተባለው ሆነ።
6920	ቅዳሜ ከአርብ ቀጥሎ የሚገኝ የሣምንቱ የመጨረሻ ቀን ነው።
6921	ሆዴን በልቶኝ ጎኔን ቢያኩኝ አይገባኝ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
6922	ሆኖም የቢልጌ አባት በአመጽ ቱርኮቹን አስነስቶ ከቻይና አምልጠው ወደ ኦርኾን ተመለሱና እንደገና አሸናፊዎች ሆኑ ይላል።
6923	ይህን ፍላጎት ሊቢዶ በማለት ተንትኗል።
6924	ታላቁ ብሪታን ታላቁ ብሪታን ኢንግላንድ ፣ ዌልስና ስኮትላንድ የሚገኙበት ትልቅ ደሴት ማለት ነው።
6925	በሥነ ሕይወት ረገድ አዮዲን ለእንቅርት እጢ («ታሮድ» ወይም «ቴሮድ» እጢ) ጤና አይነተኛ ነው።
6926	እኔን አይተህ ተቀጣ በጉድህ እንዳትወጣ አለ ሌባ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
6927	ደረጀ ደገፋው ደረጀ ደገፋው የኢትዮጵያ ታዋቂ ዘፋኝ ሲሆን ብዙ ዘመናዊ የሙዚቃ ስራወችን በማቅረብ ይታወቃል።
6928	ማርታ አሻጋሪ ማርታ አሻጋሪ የኢትዮጵያ ታዋቂ ዘፋኝ ስትሆን ብዙ ዘመናዊ የሙዚቃ ስራወችን በማቅረብና በድምጿ ወፈር ማለት ትታወቃለች።
6929	እዮብ መኮንን እዮብ መኮንን የኢትዮጵያ ታዋቂ ዘፋኝ የነበረ ሲሆን ብዙ ዘመናዊ የሙዚቃ ስራዎችን አቅርቧል።
6930	ኬኔዲ መንገሻ ኬኔዲ መንገሻ የኢትዮጵያ ታዋቂ ዘፋኝ የነበረ ሲሆን በነበረችው ጥቂት ዘመን ብዙ ዘመናዊ የሙዚቃ ስራወችን በማቅረብ ተወዳጅነትን አፍርቶ በወጣትነቱ በሞት ከዚህ አለም የተለየ ዘፋኝ ነበር።
6931	በሥነ ስብስብ ጥናት የሁለት ስብስቦችን የጋራ አባላት የሚያሳይ የቬን ዳያግራም ምስል።
6932	ወርቅ የጫነች አህያ ስትገባ የማይፈርስ ግርግዳ የለም የአማርኛ ምሳሌ ነው።
6933	የልጇ ዳግማዊ እያሱ ስልጣን እስኪረጋጋ ድረስ፣ ንግስት ምንትዋብ የባሏን ሞት ለብዙ ጊዜ ደብቃ እንደነበር ታሪክ ይዘግባል።
6934	ይህን የዘይት እህል በብዛት የሚያመርቱ ኣገሮች ኢትዮጵያና ሕንድ ናቸው ይባላል፣ ሌሎችም አሉ።
6935	ንጉስ በግንቡ ገበሬ በርስቱ ቢገቡባቸው ቀናተኞች ናቸው የአማርኛ ምሳሌ ነው።
6936	በጅማ የቀድሞ የጅማ ንግስታ የገነቧችው አንዳንድ ቅሪቶች እንደ የአባ ጅፋር ቤተ መንግስት ዛሬ ይታያሉ።
6937	በዚህ መሠረት ወጣቱ ጀምበሬ አጎታቸውን በረዳትነት ተከትለው ወደ ወሎ በመሄድ የሥነ ስዕልን ጥበብ ተማሩ።
6938	ተዘራ በረጅም ዘመን ቆይታው ከተጫወታቸው አያሌ ዘፈኖች ውስጥ «እኔ ነኝ ተዘራ» እና «ማን ይሆን ተርጓሚ» የተሰኙት ዜማዎቹ በሕዝቡ ዘንድ እንዲታወቅ አድርገውታል።
6939	ገዳሙ በዳኑብ ወንዝ አጠገብ ቬልተንቡርግ ገዳም በኬልሃይም ጀርመን አካባቢ የሚገኝ ጥንታዊ ገዳም ነው።
6940	ከዚህ ሽንትር ካርድ ብርሃኑ እየተወላገደ ይሄድና ሌላ ሁለት ቦታ ላይ የተሸነተረ ካርድ ላይ እንዲያርፍ ይደረጋል።
6941	ባለጌ የጠገበ እለት ይርበው አይመስለውም የአማርኛ ምሳሌ ነው።
6942	ግድም ኡሩክና ኒፑር ወድቀው ኤንሻኩሻናን ገለበጠው።
6943	ሙሉው መጽሐፍ ከታች ቀርቧል።
6944	ሆኖም ለእርሱ ዘመን አንዳችም «የዓመት ስም» አልተረፈልንም።
6945	በዚህ ጽሕፈት ፊደሉ አመልማሎ ( የሸማኔ ዕቃ) ስዕል መስለ።
6946	በኔም ፺፬ናው ዓመት አምብራም (እንበረም) ልጄን ዮካብድን እንደ ሚስቱ ወሰዳት፣ እነርሱም በአንድ ቀን ተወለዱ፣ እርሱና ሴት ልጄ።»
6947	ግድም ኡልትራ አጭር አቆጣጠር ) ሑራውያን (ሑርኛ፦ ሑሪ ) በጥንት በስሜን መስጴጦምያ አካባቢ የተገኘ ብሔር ነበሩ።
6948	ግድም ኡልትራ አጭር አቆጣጠር ) የካራንን ጥንታዊነት ይመሰክራሉ።
6949	ግድም ኡልትራ አጭር አቆጣጠር ) ይመሰክራል።
6950	ከታች በኮንቲ ሮሲኒ በግዕዝና በ ጣሊያንኛ እንደታተመ ቀርቧል።
6951	ቁመቷ ቢያጥር እንደ ድምብላል ውዷ ክፉ ነው ይደበልላል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
6952	በዚህ ጽሕፈት ፊደሉ የመኖርያ ቤት ስዕል መስለ።
6953	የኋላ እግሮቹ ደግሞ ባለአራት ጣት ናቸው።
6954	ብዛት ያላቸው የደም ቧንቧዎች እና የነርቭ ጫፎች ይይዛል።
6955	አሁን በኦፊር ያሉት ድንጋዮች ሁሉ የወርቅ ናቸው።
6956	አሁን በኦፊር ያሉት ድንጋዮች ሁሉ የወርቅ ናቸው።»
6957	እንደ አረብኛ ፊደል በሚመስል ልዩ ጽሕፈት ይጻፋል።
6958	በብዙ ምንጮች ዘንድ ከባርዱስ ቀጥሎ ልጁ ሉኩስ ተከተለው።
6959	ማሽላ እየፈካ ያራል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
6960	ከግል ሕይወት እስከ ሕዝባዊ፣ ከቤት ውስጥ ኑሮ እስከ ምሁራዊ ጉዞ፣ ወዘተ።
6961	በዚሁ ጥንታዊ ሰነድ መሠረት፣ ከማየ አይህ ቀጥሎ ኪሽ መጀመርያ የተነሣ መንግሥት እንደ ነበር ይላል።
6962	ለዚህ ተግባር ሲባል ክሪስታል ራዲዮ ረጅም የሽቦ አንቴና ይፈልጋል።
6963	የዚህ አይነት ጥበብ የሚስራው ደገሞ ስዓሊ ይባላል።
6964	ፀሐፊ ትዕዛዝ ወልደ ጊዮርጊስ ወልደ ዮሐንስ ፀሐፊ ትዕዛዝ ወልደ ጊዮርጊስ ወልደ ዮሐንስ ( ፲፰፻፺፫ ዓ/ም - ፲፱፻፷፰ ዓ/ም) በቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ መንግሥት በተላለያዩ ጊዜያት የፅሕፈት፤ የእርሻ፤ የአገር ግዛት እና ገንዘብ ሚኒስቴር እንዲሁም የጠቅላይ ግዛት አስተዳዳሪ በመሆን አገልግለዋል።
6965	የውሻ አስተኔ ውስጥ አንዳንድ ሌሎች ዝርዮች ደግሞ በስማቸው «ውሻ» ይባላሉ፣ እንጂ የለማዳው ውሻ ዝርያ አይደሉም።
6966	ከእኔ ከሞትኩ ሰርዶ አይብቀል የሚል አባባል ጠንከር ያለ ራስ ወዳድነት።
6967	እንዳ ማርያም ውቅሮ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ከአለት የተፈለፈ ቤተ ክርስቲያን ነው።
6968	አባቱ በሙኒክ ከተማ የከፈተው ንግድ ለኪሳራ በመዳረጉና ወደ ጣሊያን ሀገር በመሰደዱ የተነሳ ጀርመን ሀገር ብቻውን የቀረው አይንስታይን እንደ ድሮው ለትምህርቱ ትኩረት መስጠት አልሆነለትም።
6969	ሁሉም በአንድ እሽግ እንቁላል ውስጥ ይገኛሉ።
6970	ታቦር መድሃኔ አለም በራሳቸው በአጼ ቴወድሮስ እጅ በቤተ መንግስታቸው ምትክ የተሰራ ነው።
6971	ሆኖም በአውሎ ንፋስ ምክንያት ሦስቱ መርከቦች ሁሉ በኡልመሩጋውያን መካከል (በኋላ ፕሩሲያ በተባለ አውራጃ) ደረሱ።
6972	ማንም ማንንም ማመን ያቅተውና ሁሉም ለወደፊቱ እቅድ ማውጣት ያቆማል።
6973	ብጹዕ ወቅዱስ አቡነ ቴዎፍሎስ አቡነ ቴዌፍሎስ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ሁለተኛው ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ወፓትርያርክ ጎጃም በሚገኝው በዝነኛው ደብረ ኤሊያስ አካባቢ ከአባታቸው ከአቶ ወልደ ማርያም ውቤ እና ከእናታቸው ከወይዘሮ ዘርትሁን አደላሁ ሚያዝያ ፲፮ ቀን ፲፱፻፪ ዓ/ም ተወለዱ።
6974	ልጆች እያደጉ ሲመጡ በቤተሠቡ ጉዳይ እንዲሳተፉ ማድረግና ማማከር ያስፈልጋል።
6975	ከዓጼ ምኒልክ ቀዳሚ ዓላማዎች አንዱ የኢትዮጵያን ወሰን መካለልና ማስከበር ስለነበር አቶ መርሻ በተደረገው ጥረትና ድካም ተሳትፈዋል።
6976	ሁለቱ ፎጣዶች ደግሞ ወንድሞች ነበሩ።
6977	ኣንድ ስንዝር ሲለካ የመነሻው የኣውራ ጣት ስፍራ በቍጥር ሲገለጽ ኣልቦ ነው።
6978	ከዚያ በአሦር ውስጥ የብሄራዊ ጦርነት ጊዜ ስለተከተለ እንዲሁም በኤላም የብሔራዊ ጦርነት ዘመን ተነሣ።
6979	በዚህ ትርጉም ያለው ትምህርት እንዲሁ ነው።
6980	ከዚያ ጨለማን ተገን በማድረግ ሴትየዋ መደብ ላይ ዘፍ ብላው መዳሰስ ይጀምራሉ።
6981	ከዚህ በሁዋላ ደብረ ማርቆስን ጥልያን እየያዘ በላይ ዘለቀን ያሳድነው ጀመር።
6982	አፍና ተግባር ይሉኝ ነበር፡፡ አንደዜ እሳቸው በምሠራበት አቸፈር አካባቢ መጥተው ሳለ.
6983	ጭኖቹ አካባቢ ደግሞ መስመሮቹ አግድም ይሄዳሉ።
6984	ከዚህ ጦርነት በኋላ ሱሰኒዮስ ብቸኛው የአገሪቱ መሪ ሆነ።
6985	ሆኖም በዘመኑ በወጡ መሐለቆች መሠረት እምነቱን ከሮማ አረመኔ ሃይማኖት መቸም የቀየረ አይመስልም።
6986	ዛሬው በዓለም ዙሪያ ይገኛል፣ በዓለም ከሚገኙት ልሣናት መካከል ብዙዎቹ የሚጻፉ በላቲን ፊደል ወይም ከላቲን ፊደል በተደረጀ ፊደል ነው።
6987	ድርብ ሠረዝ፣ ድርብ ሐሳቦችን አጣምሮ ለማቅረብ ያገለግላል።
6988	በዚህ መጽሐፍ ዘንድ አይሁዶች በጥንት ከእስራኤል ወጥተው ወደ አሜሪካ ፈለሱ፤ በኋላም ኢየሱስ ክርስቶስ ደግሞ ወደ እነርሱ በአሜሪካ መጣላቸው ይላል።
6989	እጅግ በረሃማ ከሆኑ ሥፍራዎች በስተቀር በቂ ሽፋን ባለበት ቦታ በመላው አፍሪቃ ይገኛሉ።
6990	አየር ጣቢያው አንድ አስፋልት የለበሰ፣ ሁለት ሺ ሰባት መቶ ሜትር ርዝመት በ አርባ አምሥት ሜትር ስፋት ያለው የኮንክሪት ማኮብኮቢያ አለው።
6991	ሀረግ ለመዳፍ አልጋ ለምንጣፍ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
6992	አልፎ ተርፎም ንጉሠ ነገሥቱን የጸጥታና ስለላ ክፍል ሃላዊዎቻቸው አስጠንቅቀዋቸው ነበር ቢባልም፣ “አያደርጉትም” በሚል ንቀትም ይሁን ወይም ደግሞ በዕርግጥ የሚከሰት ተግባር ከሆነ ደግሞ እራሳቸውን ከጥቃት አግጣጫ ለማስወገድ ያቀዱትም የ”ሰሎሞናዊ ጥበብ” ሊሆን ይችላል፤ ብቻ ንጉሠ ነገሥቱ ኅዳር ፳፩ ቀን ለጉብኝት መጀመሪያ ወደምዕራብ አፍሪቃ ቀጥሎም ወደብራዚል በረሩ።
6993	በዚህ መሰረት የሸዋ ነገስታት የሰለሞን ስርወ መንግስት አነስተኛው ቅርንጫፍ ሲሆኑ የጎንደሩ ደግሞ ትልቁ የሰለሞን ስርወ መንግስት ቅርንጫፍ ነው ማለት ነው።
6994	የኋላ እግሮቿ አጭር ስለሆኑ፣ ከመዝለል ይልቅ መራመድን ታዘወትራለች።
6995	ከሺህ ዓመታት በኋላ የነገሠው አስራዶን ከቤሉ-ባኒና ከአዳሲ ዘር እንደ ተወለደ ብዙ ጊዜ ይጠቅስ ነበር።
6996	ይህም የናይል ወንዝ አካባቢን ከጥንታዊ ግብፆች ጀምሮ ለግብርና ምቹ ያደርገዋል።
6997	ከሳት ከወጣም በኋላ የሰይጣን አገልጋይ ሆነ፡፡ የነገዱ አባላቶችም መጠሪያ ስማቸውም አጋንንት ሆነ።
6998	ያንድ ዘመናዊ ሃገር የገንዘብ አቅርቦት በሁለት ይከፈላል፣ ይኸውም ተጨባጭ የሆነው የታተመው ብርና በማይጨበጥ መልኩ በባንክ ቤት ተጠራቅሞ ያለው በቼኪንግ እና ሴቪንግ የሚከፈለው የባንክ ሒሳብ ነው።
6999	በዚህ መጽሐፍ ውስጥ የሚገኙት አብዛኞቹ የአማርኛ ቃላት በርግጥም የአሁን ዘመን አማርኛን ለሚናገር ሰው እንግዳ አይደሉም።
7000	ፀሐይ አሁንም ቢሆን የተለያዩ ዜማዎችን በመዝፈን በሕዝቡ ዘንድ ከፍተኛ አድናቆት ያለው አርቲስት ነው።
7001	ይህን የይዘት ቀመር የፈጠረው ግሪካዊው አርኪሜድስ ነበር።
7002	አሁን ተቃዋሚ ብሆን ጠንሳሾቹ ይገሉኛል።
7003	ክቡር ዶክቶር ከበደ ሚካኤል፥ ኢትዮጵያዊ 'የቀለም ሰው' ኅዳር ፫ ቀን ፲፱፻፺፩ ዓ.ም. በሰማንያ ሁለት ዓመታቸው አረፉ።
7004	እንደ ሌሎቹም አሁን መጀመርያ የምናውቀው ቅጂ በግሪክኛ ነው።
7005	አቤቶ ኢያሱም ቢሆኑ የተለያዩ ስጦታዎችን ይዘው በመሄድ ይጠይቋቸው ነበር።
7006	ሀገረ ስብከቱ ህንድ ስለነበር ሊያስተምር ወደዛው ሂዶ ነበርና።
7007	በዚህ ጥንታዊ ወቅት የነበረው መልክዓምድር ከአሁኑ እንደ ተለየ ይመስላል።
7008	ብጹዕ ወቅዱስ አቡነ ባስልዮስ የመጀመሪያው ኢትዮጵያዊ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ወፓትርያርክ ዘ ኢትዮጵያ ካረፉ በኋላ ተከታዩን ፓትርያርክ ለመሾም በተደረገው ምርጫ በዕለቱ ተገኝተው የመረጡት ፻፵፮ አባላት ሲሆኑ ሦስቱ ዕጩዎች፦
7009	ንጉሥ ምኒልክ ደግሞ ጊዜያቸው እስኪደርስ፤ ኃይላቸውን በዘመናዊ መሣሪያዎች እስከሚያዳብሩና ለንጉሠ ነገሥትነቱ ሥልጣን እስከሚዘጋጁ ድረስ ግዛታቸውን በደቡብ እና በምዕራብ አቅጣጫ እያስፋፉ በዘዴ ለንጉሠ ነገሥት ዮሐንስ ታማኝና የበታች መስለው መኖርን ያዙ።
7010	በዚህ መንገድ ዓለም በየጊዜው እየታደሰችና እየተለወጠች ትሄዳለች ማለት ነው።
7011	ይህን አይነት ጥያቄ በጥንታዊ ባቢሎናውያንም የተመዘገበ ቢሆንም መልሳቸው ግን ስህተት ነበር።
7012	የህግ አውጪው አካል አወቃቀር የዌስትሚኒስትር ሥርዓትን ይከተላል።
7013	አላህ ወዳንቺ እያየ አይደለም” አሏት።
7014	ቅዱስ መጽሐፍ መባሉ ይገባዋል።
7015	እንደ ብርሃኑ አበበ አስተሳስብ "የምርኮን ውርደት አሻፈረኝ በማለት በመሞታቸው" በኢትዮጵያውያን ዘንድ ከፍተኛ ግምትን ንጉሱ እንዲያገኙ አድርጓል።
7016	ሪናን የተባው ፀኃፊ እንዳለው፣ « ሶቅራጥስ ለሰው ልጅ ፍልስፍናን አበረከተ።
7017	በዚህ ጽሕፈት ፊደሉ የአመልማሎ (የሸማኔ ዕቃ) ስዕል መሰለ።
7018	ለክሱ ማስረጃ አምጡ በሚባልበት ጊዜ “ድሮውንስ ከሙሐመድ ዓሊ ልጅ ምን ይጠበቅ ኖሯል?
7019	ሞዴት የግዕዝ ቀለም ለመጀመሪያ ጊዜ ወደ ኮምፕዩተር የገባበት ቃላት ማተሚያ ነው።
7020	ግብር በግብር ከፋዩ ማህበረሰብ ላይ የሚጣል እና በመንግስት ወይም ወእኩያ የግብር ሰብሳቢ ባለስልጣናት የሚሰበሰብ ክፍያ ነው።
7021	እንደ ትውፊቱ ንጉሡ በመጀመርያ ወደ ከተማው መሸሽ ሲሞክር፣ በሮቹ ግን ተዘግተው ስለ ሆኑ በገመዶች አማካይነት ከግድግዳው በላይ ማረግ እንደ ነበረበት ይባላል።
7022	ያሁኑ የዓለም ዋንጫ ለመጀመሪያ ጊዜ የተሸለመው በዚህ ውድድር ነው።
7023	ዋናው የፋሲል ግምብ እስኪገነባ ድረስ ዓፄ ፋሲለደስ ተቀምጠዉበት የነበር ህንጻ ነው።
7024	አዳል የአዋሽ ወንዝ በሚፈስበት ክፍሉ እጅግ ለምና ለእርሻ ተስማሚ የሆነ መሬት ነበረው።
7025	አለቃ አያሌው ታምሩ ከአባታቸው ከአቶ ታምሩ የተመኝና ከእናታቸው ከወይዘሮ አሞኘሽ አምባዬ፤ በጎጃም ክፍለ ሀገር በብቸና አውራጃ በእነማይ ወረዳ በታላቁ ደብር ወገዳም በደብረ ድማኅ ቅዱስ ጊዮርጊስ ልዩ ስሙ ቤተ ንጉሥ በተባለ ቦታ መጋቢት ፳፫ ቀን ፲፱፻፲፭ ዓመተ ምሕረት በዕለተ ሆሣዕና ተወለዱ።
7026	በዚህ ጽሕፈት ፊደሉ የቅዝምዝም ስዕል መስለ።
7027	ሆኖም በሃይል ስጋት መገንጠልን ያሰቡ ወገኖች ጥቂት ናቸው።
7028	ሌሎች ነፍሳት ደግሞ የሚከተሉት የፆታ መወሰኛ ዘይቤ ባላቸው የክሮሞሶም ብዛት ላይ የተመረኮዘ ነው።
7029	በዚህ መካከል ነበር የሶቅራጠስ ጓደኛ የሆነው ቼረፎን የደልፊውን ጠንቋይ እንዲህ ሲል የጠየቀው፡ "ከሰወች ልጆች ሁሉ በጥበቡ ከሶቅራጥስ የሚበልጥ አለን?"
7030	ቃላት ተደራጀ መልኩ ተቀናጅተው ሐረግ አልያም ዓረፍተ-ነገር ሊመሠርቱ ይችላሉ።
7031	የሌባ መኝታው አመድ መታሰሪያው ገመድ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
7032	ከላይ ያየነው ቀመር የግስበትን መጠን ቢገልጽም አቅጣጫውን ግን ለብቻው ማስላት ሊኖርብን ነው።
7033	በዚህ ጽሕፈት ፊደሉ የመኮትኮቻ ስዕል ይመስላል።
7034	በዚህ ትውፊት ዘንድ መጀመርያው ንጉሥ አይጊያሌዎስ ያለ ልጅ ሞቶ ወንድሙ ፎሮኔዎስ አገሩን ያዘ፣ ከዚያ የፎሮኔዎስ ልጅ አፒስ አምባገነን ሆኖ አገሩን ስለ ራሱ ስም አፒያ አለው።
7035	በዚህ መካከል ንጉሱ ከእንግሊዝ መልስ ባለማግኘታቸው የእንግሊዝ መንግስት ሆን ብሎ ችላ እንዳላቸው እምነት አሳደረባቸው።
7036	መርኁ ከጥንት ጀምሮ ቢታወቅም፣ በቅርቡ ዘመን ስለ ጥቅማዊነት በተለይ የጻፉት ፈላስፎች እንግሊዞች ጄርሚ ቤንታም እና ጆን ስቱዋርት ሚል ነበሩ።
7037	በአፄ ምኒልክ ዘመን እንግሊዞች ቱርካና ሃይቅ አካባቢ ዝሆን ያድኑ ነበርና አንዴ አደናቸውን ተከትለው ሲገስግሱ ከኢትዮጵያ ኬላ ደርሰው ኖሮ ድንበር አላሳልፍ ካሉ የኬላ ጠባቂዎች ጋር የተኩስ ልውውጥ ይደረግና ከአዳኞቹ አንዱ በዚሁ ምክንያት ይሞታል።
7038	ቀሪው ምርቃት ደግሞ የተካሄደው በሜሊቫ ሜሪክ ቤተሰቦች ውስጥ ነበር።
7039	በዓፄ ዮሐንስ ዘመን በተካሄደው ጦርነት በሱዳኑ መሪ የታሰሩትን እስረኞች እንዲያስለቅቁ ተልከው የተደራደሩት እሳቸው ነበሩ።
7040	አሉላ ዮሐንስ ታዋቂ ኢትዮጵያዊ ድምፃዊ ከመሆኑም በተጨማሪ፣ ጊታር ፣ ኪቦርድ፣ አርሞኒካ፣ ከበሮ (ድረም)ና ፒያኖን በደንብ የሚጫወት ሁለገብና ዘመናዊ አርቲስት ነው።
7041	ደመቀ መኮንን ሀሰን ኢትዮጵያዊ የፖለቲካ ሰው ናቸው።
7042	ሆዳም ቢሸከም የበላ ይመስለዋል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
7043	ዴቪድ ዊልሶን ጽኑዕ ክርስቲያን ስለሆነ፣ ዎቮካ በዚያ እየኖረ፣ የክርስትና ትምህርትና የመጽሐፍ ቅዱስ ታሪክ ከርሱ ተማረ።
7044	ሆኖም ምድርና ፀሐይ በሥፍራቸው ሳይቀመጡ እነኚህ «ቀኖች» በእርግጥ የመሬት ፳፬ ሰዓት ቀኖች ነበሩ ማለት ያስቸግራል።
7045	ምንም እንክዋ ሮቤል ባደረጋቸው ውድድሮች(ተራራማና እና ሀገር አቋራጭ ስኪቲንግ) ውጤት ባያመስመዘግብም እንክዋ የኦሊምፒክ መግቢያ ሰዓት አስመዝግቦ የኢትዮጵያን ስም ማስጠራት በመቻሉ እስከ ዕድሜው መጨረሻ ኩራት እንደሚሰማው ተናግሮአል።
7046	ግሪክ በሰሜን ወገን ከመቄዶንያ ይዋሰናል።
7047	ሆኖም የአገር ግዛት ሚኒስቴርን በ፲፱፻፵፩ ዓ/ም ለቀው የፍትሕ ሚኒስቴርነትን ያዙ።
7048	ስድብ በስድብ ተዚያ በቴሌግራም ጻፈለኝ፡፡ ሳየው ንዴቱ ገባኝ፡፡ ፖለቲካ ደግሞ ወንድማማች ያጋድላል እንኳን ስድብ፡፡ ኋላ.
7049	ተክሉ ለምድር ቅርብ ይጠብቃል፤ አንዳንዴም ትንንሽ ቀይ ፍሬዎችን ያፈራል።
7050	ሚካያ ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በኢትዮጵያ ቋንቋዎችና ስነ ፅሁፍ የመጀመሪያ ድግሪዋን አግኝታለች።
7051	በረካ እንዲህ ስትል ትተርካለች:- በረካ ሆይ!
7052	ፍርዱ ብዙውን ህዝብ አላሳመነም።
7053	ይህን ርዕዮተ አለም እንዲያዳብር እና እንዲያስፋፋ አይንስታይንን ከገፋፋው ዋናው ምክንያት በጊዜው የነበረው አጥጋቢ ያልሆነ የኮረንቲና ማግኔት ማዕብል ጽንሰ ሃሳብ ነበር።
7054	የዴላ አምስት ልጆች አይርላንድን ለ፲፪ ዓመታት ገዝተው የሩድራይግ ልጅ-ልጅ ፍያካ መጨረሻውን ከዴላ ልጆች ሴንጋንን ገልብጦ ፍያካ ንጉሥነቱን ከእርሱ ቃመ።
7055	ለድድ ብጉንጅ መረቁ ተጉመጠመጠ፣ ወይም በመውለድ ለሆድ ህመም ይሰጣል።
7056	አንድ ማሕተም ቅርስ የሰኸተፒብሬ ስያሜ በሃይሮግሊፍ እና የጌባል ( በፊንቄ ) ገዥ ያኪን-ኢሉ ስም በኩነይፎርም ጽሕፈት አንድላይ ያሳያል።
7057	ኪሮስ በሀገር ውስጥ ከሚጫወታቸው አዝናኝ የትግርኛ ዘፈኖች በተጨማሪ ከሌሎች የሥራ ባልደረቦቹ ጋር በመሆን በውጭ ሀገር ማለትም በሊቢያና በመካከለኛው ምሥራቅ ኢትዮጵያን በመወከል ተዘዋውሮ ሠርቷል።
7058	ጋማል አብደል ናስር ከመጀመሪያው የግብጽ ፕሬዚደንት ሙሐመድ ናጊብ ጋር በ፲፱፻፵፬ ዓ/ም የወታደራዊ መፈንቅለ መንግሥት አካሂደው ንጉሡን ቀዳማዊ ፋሩክን ገለበጡ።
7059	ይህን አድርጎ ደግሞ አንታዮስንና ቡሲሪስን እንዲሁም የአይቲዮፒያ ንጉሥ ኤማጥዮንን የገደላቸው በዚህ ጉዞ እንደ ነበር አንዳንዴ ይባላል።
7060	ሊጋባ በጥንቱ ዘመን ኢትዮጵያኖች ይጠቀሙበት የንበረው የማዕረግ አይነት ነው።
7061	በላይ በጥልቁ ጠፈር በሚመላለሱት ሳተላይቶችም የበለጠ ለመፈተን እቅድ አለ።
7062	አልፎ አልፎም ዘይት ይጨመርበታል።
7063	እስቲ እንዴት ነበር የተባባላችሁት ሲሉት አይ እኔ አለቃ እንዴት አደሩ ስላቸው እሳቸውም በትህትና አንገታቸውን ዝቅ አድርገው “እግዚአብሄር ይመስገን እናንተስ እንዴት ናችሁ ነው” ያሉኝ አላቸው።
7064	የዚህ ማህበር አላማ የህብረተሰቡን ፍላጎት ለእንግሊዞቹ ማስረዳት ነበር።
7065	እጨጌ በጥንቱ ዘመን ኢትዮጵያውያን ይጠቀሙበት የነበረው የቤተ ክርስቲያን የማዕረግ አይነት ነው።
7066	ጨረቃ በመሬት ዙሪያ እንድትሽከረከር የሚያደርጋትን ኃይል የምታገኘው ከመሬት ስበት እና ከፀሐያዊ የስበት ሥርዓት ነው።
7067	ድረስ የአራም ከተማ-አገር ነበር።
7068	ከዚህ አይነት የገጽ-ለገጽ ትስስሮሽ በተጨማሪ አንባቢን ከሌሎች ከተለያዩ ጉዳዮች ጋር እንዲያገናኙ ሆነው የተፈጠሩ ሌሎች ትስስሮች ይኖራሉ።
7069	በዚሁ መጽሐፍ ከሥነ-ፍጥረት ፣ የዔድን ገነት ጀምሮ እስከ ዮሴፍ ዕረፍት በጌሤም ድረስ ይተረካል።
7070	የሥነ ሕይወት ንዑስ-ርዕሳን የሚለዩት ፍጥረታትን በሚለኩበትና በሚያጠኑበት ዘይቤ ነው።
7071	ታሪክ ዘኦሮሞ ወይንም 'ታሪክ ዘጋላ የኦሮሞን ህዝብ አመጣጥ እና መስፋፋት የሚዘግብ ጽሑፍ ነው።
7072	እናቱ የምድር አምላክ «ጋያ» ስለ ነበረች፣ ምድሪቱን እየነካ ሰውነቱ ከሌላ ሰው ኃይለኛ ነበር።
7073	አንድ ሐውልት ተገኝቶ «ንጉሥ ሰኸምካሬ የንጉሥ አመነምሃት ልጅ» ተጽፎበት ስለ ተገኘ፣ የዚህ ፭ አመነምሃት ሌላ ስም «ሰኸምካሬ» እንደ ነበር ተገመተ።
7074	ሌሎች የዓለም ልሳናት «ጊዜያዊ» ውክፔድያዎች ወዘተ.
7075	ይህም ልዩነት በደንብ «ጥንቸሎች» የሚባሉት በምድር ውስጥ ሲኖሩ ያለ ጽጉርና ዕውር ይወለዳሉ።
7076	በዚህ ሂደትም የነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ) የስደት ጉዞ ተጋሪ፣ የዋሻ ውስጥ ባልደረባ እንዲሆኑ ያስቻሏቸውን በርካታ መከራዎች አስተናግደዋል።
7077	ሌሎቹ ጸሐፍት ፔራቶስ (ወይም ኤራቱስ) ከመሣፖስ ቀጥሎ እንደ ነገሠ ያደርጉታል።
7078	ንጉሠ ነገሥት በ፲፱፻ ዓ/ም የዠመራቸው በሽታ እየጸና ሔዶ በመጨረሻ ሰውነታቸው ዝሎ፣ አንደበታቸው ተዘግቶ እንደቆየ በታኅሣሥ ፫ ቀን ፲፱፻፮ ዓ/ም ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ።
7079	ወፎች ከመሬት ላይኛው ጫፍ ( አርክቲክ ) እስከ ደቡባዊ ጫፍ ( አንታርክቲካ ) ድረስ ባላው ቦታ ይኖራሉ።
7080	ታላቁ ፒራሚድ ከፍታው ፭፻ ጫማ (ፊት) ነው።
7081	ከዚያ በኋላ፣ ሕዝቦቹ ወደ ልዩ ልዩ መሬት ክፍሎች ሄዱ።
7082	ሰውም በቅሎም ባለበት ቀጥ ብሎ ቆመ።
7083	እናም ሀድጎን ባገኙት ጊዜ ሁሉ አድጊ ብለው ነበር አሉ የሚጠሩት።
7084	በዚህ በጨቅላ ዕድሜው ስመ ጥሩ የገና ተጫዋች እንደነበር ይነገርለታል።
7085	ኢልግ ከንጉሠ ነገሥቱ ጋር ወደ ትግራይ እና ዝዋይ የመሳሰሉ ቦታዎች ተጉዟል።
7086	መሬት ለምሳሌ እንዴት ብላ ነው ቁሶችን የምትስበው?
7087	ሀሰት ስለበዛ እውነት ሆነ ዋዛ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
7088	በዚህ ኦቦርሶ ማረፊያ ላይ ኢቲ-ኤ-ኤ-ጄ ታኅሣሥ ፭ ቀን ፲፱፻፷፱ ዓ/ም በተመሳሳይ የጎማዎች መገንጠል አደጋ ከምስጥ ክምር ጋር ተጋጭቶ ከጥቅም ውጭ እንደዋለ ተዘግቧል።
7089	ርቀት ከሆነው ከአዲስ ዋና ከተማ «ጃነት» (ታኒስ) ገዛ።
7090	ከዚያ ያንዲው ተሸንፎ ወደ ኋንግ ዲ ሸሸ።
7091	ጋብቻ ሳይሆን ከጋብቻ ውጪ ከዚያ ሀገር ሴቶች ልጅ የወለዱ ወታደሮቻችን አሉ፤ ከኮሪያ ሳይሆን ከጃፓን ፍቃድ ስንወጣ ጃፓን ነበር የምንሄደው፡፡ ፍቅር ይዟቸው ሲለያዩ የተላቀሱም አሉ፡፡
7092	በኋላ የታዩት ታሪኮች ግን ከዚያ በፊት ያደርጉታል።
7093	አሹር የአሦር ጥንታዊ ዋና ከተማ ነበር።
7094	ይህም አልበም ኤምኔም ወደ ዝናው በመምጣቱ ስላመጣው ውጤት ፣ ከሚስቱ እና ከሴት ልጁ ጋር ስለነበረው ግንኙነት ፣ በሂፕ ሆፕ ማህበረሰብ ውስጥ ስለነበረው አቋም እና ሌሎች ሐሳቦችንም አካትቷል።
7095	አየር ዠበቡም ከጥቅም ውጭ ሆኗል።
7096	አርፎ ከፍተኛ ንግሥት ማካ ለብቻዋ ሌላ ፯ አመታት ነገሠች።
7097	በፊት የሆኑት ቅርሶች ግን ማንበብ ገና አልተቻለም።
7098	ግብረ ሰዶምን መስደብ ግን ክልክል ነው።
7099	ዳባት በሰሜን ጎንደር ዞን የሚገኝ ወረዳ ሲሆን ስሙ በዚህ ወረዳ ውስጥ ከሚገኙት ታላቁ ከተማ ይመነጫል።
7100	ዘዋሪ ላባውን ከፒቪሲ ቱቦ መስራት በጣም ቀላልና ርካሽ ነው።
7101	የወር ደሞዝን ወይንም ሌላ አይነት ገቢን ለብቻው ማስላት፣ ሁለተኛው የበጀት አሰራር ደረጃ ነው።
7102	የዓፄ ላሊበላ ተከታይ እና የዛግዌ ሥርወ መንግስት የመጨረሻ ንጉሥ የሆኑት ዓፄ ነዓኩቶ ለአብ አሁን በርሳቸው ስም በሚጠራ መንደር አቅራቢያ በሚገኝ ዋሻ ስር ያሰሩት ቤተከርስቲያን ነው።
7103	ይህም በንዴት የተሞሉ እና ስሜታዊ የሆኑ ዘፈኖችን እንዲሠራ አደረገው።
7104	ሞፈር ቆርጩም እንጨት ባየ ቁጥርም ሞፈር የሚሆነውን ከማለም በቀር እርፍ ሊሆን የሚችለውን ችላ ይላል።
7105	ነገር ቢሳሳት ከጠዋቱ ጥጃ ቢሳሳት ከእናቱ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
7106	እኒህ ክፍሎች በአራት ዋና ክፍሎች ይከፈላሉ፦-
7107	የሬያ ወንድም ክሮኖስ ግን ከቲታኖች ጋራ ወርሮ ሊቢያንም ሬያንም ከሃሞን እጅ ያዘ።
7108	ሀሜት አይቀር ከድሀም ቤት የአማርኛ ምሳሌ ነው።
7109	አንድ ሳምንት የፈጀው ይህ የመግቢያ ፈተናም በሶሥተኛው ሳምንት ነበር ውጤቱ የተገለጨው።
7110	ሁሉም ያልፋል እውነት ብቻ ይተርፋል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
7111	ለዚህ ተግባር የሚውሉ ብዙ መንገዶች ቢኖሩም፣ በጣም ቀላሉና ማንም ሰው እቤቱ እኒህን ጋዞች (ኦክሲጅን እና ሃይድሮጅን) ለማግኘት ሊጠቀምበት የሚችል መንገድ ቢኖር ኤሌክትሮላይሲስ ይባላል።
7112	ሉቃስ ተጨማሪ የጳጉሜ ቀን የሚቀበለው ነው።
7113	ህዝቡ ለጋብቻ ከፍተኛ ዋጋ እንዲሰጥም በጣም ጥረት አድርገዋል፣ እራሳቸውም በአንድ ሴት በመወሰን መሪ ምሳሌ ለመሆን ሞክረዋል።
7114	ኢራቅ በታሪክ በግሪኩ ስም መስጴጦምያ ይታወቅ ነበር፤ ይህም ማለት «ከወንዞቹ መካከል» ሲሆን ሁለቱ ታላቅ ወንዞች ጤግሮስና ኤፍራጥስ የተመለከተ ነው።
7115	እኒያ በቆምጬ አምባው ስም የሚነገሩት ቀልዶችና የግለሰቡን ህይወት የተመለከተ ቃል ምልልስ አዋህጄ እንዲህ አቅርቤዋለሁ ።
7116	የቤት ሕይወቱ ብዙዉን ጊዜ የተደላደለ አልነበረም ፤ ከእንቱም ጋር በተደጋጋሚ ይጣላ ነበር።
7117	በዚህ በኩል፣ የማኑስ ልጅ ኢንጋይዎን የሳርማትያ እና የጀርመን አገሮች ሦስተኛው ንጉሥ ነበር።
7118	ፀሐይ ዮሐንስ አልበሙ ለዶ/ር አርቲስት ጥላሁን ገሠሠ መታሰቢያ እንዲሆን አድርጓል።
7119	ይህም ትክክል አባባል ነው።
7120	እጅግ ጥንታዊ የፊንቄ ከተማ ('በሩት') ነበር።
7121	ሰሜን አሜሪካ በአለም ካርታ ላይ ወደ ምእራብ በኩል የሚገኝ አህጉር ነው።
7122	መሞት የፈለገ ግልገል ቀበሮ ቤት ሄዶ ይጨፍራል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
7123	ደስታ የቀንድ ከብቶች በሽታ ስም ነው።
7124	ብለው ሲናገሩ መጽሐፍ ቅዱስ ምን ያህል ተደማጭነት እንዳለው ጎላ አድርገው መግለጻቸው ነበር።
7125	የሰው ሰውነት ለመሳል የሰው ልጅ ሰውነት በርግጥ ምን አይነት ውድርና ምን አይነት የጡንቻ እና የአጽም አቀማመጥ እንዳለው መረዳት አስፈላጊ ነው።
7126	ቂልን ድንጋይ ተማትቶ ጌታና ሎሌ ተሟግቶ የማይሆን ነው ከቶ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
7127	ቅልና ድንጋይ ተማትቶ ሎሌና ጌታ ተሟግቶ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
7128	በእጅ ጽሑፍና ማተሚያ ቤቶች ብቻ ይቀርብ የነበረው የግዕዝ ፊደል በ፲፱፻፹ ገደማ ኮምፕዩተራይዝድ ስለሆነ ኣጠቃቀሙ ወደ ኮምፕዩተር ዞሯል።
7129	በእጅ ጽሑፍና ማተሚያ ቤቶች ብቻ ይታተም የነበረው የግዕዝ ፊደል በማይክሮሶፍት ዲስክ ኦፐሬቲንግ ሥርዓት ለገበያ ዩናይትድ እስቴትስ ውስጥ ግዕዝን ኮምፕዩተራይዝ በኣደረጉት በዶ/ር ኣበራ ሞላ በ፲፱፻፹ ዓ.ም. ቀረበ።
7130	በእጅ ጽሑፍና ማተሚያ ቤቶች ብቻ ይቀርብ የነበረው የግዕዝ ፊደል ኮምፕዩተራይዝድ ስለሆነ ኣጠቃቀሙ ለመጀመሪያ ጊዜ ወደ ፲፱፻፹ ዓ.ም. ገደማ ለሕዝብ ቀርቧል።
7131	ውስጥ ውስጡን ድመትም አውሬ ነች የአማርኛ ምሳሌ ነው።
7132	በሌላ ጥንታዊ ምንጮች ዘንድ ስሟ ናሐላጥ፣ ኖኤላ፣ ናሕላብ፣ ወዘተ.
7133	የደም መፍሰስ ለመቆም ረጅም ጊዜ እንዲወስድ የሚያደርጉ የማርጊያ ቅመሞች አለመኖር ወይም መጠናቸው ማነስ ሊሆን ይችላል።
7134	ደቡብ አሜሪካ በአለም ካርታ ላይ ከአትላንቲክ ውቅያኖስ ወደ ምእራብ የሚገኝ አህጉር ነው።
7135	አንድ የፍየል ወይንም የበግ ቆዳ ያስፈልጋል፤ እንዲሁም የወይራ እንጨት እንዲሁም የፈረስ ወይንም የበሬ ጅማት ያስፈልጋል።
7136	ይህም ከሁሉም አገራት በላይ ነው።
7137	ልጆቹ ግጥሙን አውቀው ሁሉም ባንድ ላይ ሲሉት ደማቅ ጨዋታ ይወጣዋል ።
7138	እንደ ተተከለ ትርሽማ እንደ ተሰጣ ሸማ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
7139	ንጉሠ ነገሥቱ ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ አቶ እንዳልካቸው መኮንንን ለጠቅላይ ሚኒስትርነት እና ጄኔራል አቢይ አበበን የመከላከያ ሚኒስትር አድርገው ሾሙ።
7140	ከጫፉ አካባቢ የብረት ስለት ያለው ሲሆን ይህ ስለት እንደ አስፈላጊነቱ በሁለቱም ወይም በአንድ አቅጣጫ ብቻ ሊሆን ይችላል።
7141	ግድም ክራኑስ ከቲቤር ወንዝ ደቡብ ባለው ክፍል ገዥ ሾመው።
7142	ሹልጊ እራሱን አምላክ እንደ ነበር የሚል አዋጅ ሰጠ።
7143	ደብረ አራራት በዛሬው ቱርክ አገር ውስጥ ከሁሉ ከፍተኛ ያለው ጫፍ ሲሆን በአርሜኒያና እንዲሁም በሌላ ክርስቲያን ልማድ የኖህ መርከብ የደረሰበት የተቀደሰ ተራራ ነው።
7144	አንድ መስመር ከፍተኛ ኩርባ አለው ስንል መስመሩ በጣም ዳገታማ ነው ማለት ነው።
7145	ሐይክ የራሱን ሠራዊት በቫን ሐይቅ ዳርቻ ሰብስቦ የቤል ባርዮች እንዳንሆን ወይም ቤልን አሸንፈን መግደል ወይም በሙከራው መሞት አለብን ብሎ ይላቸዋል።
7146	በቀን የደማቅ ሰማያዊ ቀለም ያለው ሲሆን በምሽት ደግሞ በከዋክብት የታጀበ ጥቁር ቀለም ይኖረዋል።
7147	በዚህ መንገድ እኒህን ሁለት ጋዞች ከውሃ ይመረታሉ።
7148	ንጉሠ ነገሥቱ ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ የባለ ሥልጣናትን አቋም እና ወንጀል የሚያጠና አጣሪ ሸንጎ እንደመሠረቱ አስታወቁ።
7149	በኋላ የታየው መጽሐፍ ሌቦር ጋባላ ኤረን እንደቆጠረው ግን የክርስቶስ ልደት በኤቴርስኬል ዘመን ሆነ።
7150	ንጉሠ ነገሥቱ ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ከጠላት ወረራ በኋላ ሚያዝያ ፳፯ ቀን ፲፱፻፴፫ ዓ/ም በድል አድራጊነት አዲስ አበባ ሲገቡ ባደረጉት ንግግር የመግቢያው አንቀጽ፦
7151	ናኮር የኖረው በአራም አገር ቢሆን ትውልዱ እንደ ወንድሙ አብርሃም ከአርፋክስድ ዘር ነበር።
7152	ንጉሠ ነገሥት ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ በጻፉት ታሪክ ሕይወቴና የኢትዮጵያ እርምጃ ውስጥ ባርነትን ለመከልከል ስለተደረጉ ጥረቶች በሰፊው ገልጸዋል።
7153	ተማሪ በአስራ ስድስት አመት እድሜ ይጀመር ነበር፣ ከመላው ሕንድ አገር ተጓዝተው ይደርሱ ነበር።
7154	ከበደ ሚካኤል በርካታ የስነ ጽሁፍ ስራዎች ባለቤት በመሆናቸው በተለይም ለልጆች ትምህርት አዘል ጽሁፎችን የግጥም የፈጠራ ስራዎችን ቅኔዎችን በስፋት በማበርክታቸው በኢትዮጵያ የስነጽሁፍ መድረክ ገናና ከሆኑት ደራሲዎች አንዱ ናቸው።
7155	ይህም እንኳን በድርቅ አገር ወይም በበረሃ ይሠራል።
7156	ከዚህ የተነሣ የተለየ የኖቪ ፓዛር ሳንጃክ በሩሜሊያ ኤያሌት ውስጥ ተደረገ።
7157	በፍቼ ወረዳ፣ የቅጠሉ ጭማቂ በውሃ መጠጣት ለአንቃር ብግነት ተዘግቧል፤ ወይም ቅጠሉ ተደቅቆ የቆዳ ሸንተረር ስብ ለመቀነስ ይለጠፋል።
7158	ጥቁር የቀለም አይነት ሲሆን የሁሉ አይነት ቀለሞችን አለመኖር የሚያሳይ ነው።
7159	ታላቁ መብረቅ ከሰባት ዓመት በፈት አመለጠ።
7160	ገደማ አንሻን በፋርስ ነገድ አለቃ ተይስፐስ ተይዞ ከዚያ እሱ «የአንዛን ንጉሥ» ተባለ።
7161	ይሄው የጥንቱ ንጉስ፣ ምንም እንኳ የአገዛዙ ዘመን እጅግ አጭር ቢሆንም፣ የፈጸመውም ጥሩ ተግባራት በታሪክ ጅረት ተሽርሽሮ ቢጠፋም በጥንቶቹ ኢትዮጵያውን ዘንድ ምንጊዜም የማይረሳ ተወዳጅ ንጉስ ነበር።
7162	ተፈሪ የዘመኑ ሀብታም ክፍለ ሀገር የነበረው ሀረርጌ የዕድሜ ልክ ግዛቴ ነው ብሎ ያስብ ነበር።
7163	ከዚህ በተረፈ የመነን ርስት የሆነ ደምቢያም የቋራን ክፍሎች ስለያዘ የቋራ ገቢ በጣም አንስተኛ ነበር።
7164	ነገር ነገርን ያነሳል ጥጋብ ሞትን ያስረሳል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
7165	ካሳም ያለውን ጥንካሬ ግምት ውስጥ በማስገባት ለመነን ባቀረበው ጥያቄ መሰረት የራሱን ሰራዊት እንደያዘ የቋራ አስተዳዳሪ ሆኖ ተሰየመ።
7166	አዒሻ ከማንም በበለጠ ኹኔታ በነብዩ (ሰ.ዐ.ወ) የእለት ተዕለት ሕይወት የነበራት ቦታ እንዲሁም የአስተሳሰብና የባሕሪይ ነጻነቷ በዘመኗ ከነበሩ ታላላቅ ስብዕናዎች ሁሉ የበለጠ ትኩረት እንድትስብ አድርጓታል።
7167	ግዛቱ በተለይ በዛሬው ስሜን ኮርያና ለዛ ቅርብ የሆነው የቻይና ክፍሎች ይጠቀለል ነበር።
7168	ንጉሠ ነገሥቱ ለገዳሙ ሕንጻ ማሠሪያ መነሻ ይሆን ዘንድ ወጭ አድርገው ለእጨጌ ገብረ ጊዮርጊስ (በኋላ አቡነ ባስልዮስ ) እና ለአባ ሐና ጅማ አስረከቡ።
7169	ኦሪት ዘጸአት ፮፡፲፮ የሌዊ ሕይወት ዘመን ፻፴፯ ዓመታት እንደ ነበር ይነግረናል።
7170	ለኖህ መርከብ መልህቅ እንደ ነበረው የሚል ሀሣብ በቁራን ውስጥ ተገኝቷል።
7171	ነገር ቢሳሳት ከጥንቱ ሰይፍ ቢመዘዝ ካፎቱ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
7172	አንዱ የጊቦን አስተኔ ሲሆን በእስያ የሚገኙ «ጊቦን» የተባሉ አነስተኛ ጦጣዎች ናቸው።
7173	በዚህ አይነት መንገድ ሞገዱ ሰንጥቆ ሲያልፍ ነገር ግን አየሩ እነበረበት እንዳለ ይቀጥላል ማለት ነው።
7174	ማርክ አንቶኒ የተባለ የሮማ ጀኔራል በግሪክ አገር ፊሊጵ በተባለች አውራጃ ብሩተስንና ካሲውስን ድል ባደረገ ጊዜ ከሜዴቴራኒያን ባሕር በሰሜን ምሥራቅ ወደምትሆን ወደ ሲሲሊያ እንድትመጣ ክሌዎፓትራን አስጠራት።
7175	የዋሻ ሚካኤል በአሁኑ ዘመን በአሁኑ ወቅት፣ ምንም እንኳ ቤተክርስቲያኑ ከአዲስ አበባ ከተማ ትንሽ ወጣ ብሎ ያለ ቢሆንም የከተማው ነዋሪ ትኩረት ስለማይሰጠውና በቱሪስቶችም ዕውቅና ስሌለው በዛፍ ስርና በዝናብ የበለጠ ጉዳት እየደረሰበትና ቀስ በቀስ እየጠፋ ይገኛል።
7176	ይህም አልበም በምርጥ የራፕ የሙዚቃ አልበም ዘርፍ የመጀመሪያውን የግራሚ ሽልማት እንዲያገኝ አስችሎታል።
7177	እኔን የወደደ ካንጀት ልጄን የወደደ ካንገት የአማርኛ ምሳሌ ነው።
7178	ለዚህ የሚረዳ የሒሳብ ቀመር አቀበት ይሰኛል።
7179	ከሸዋ መርዕድ አዝማች ሃይለ ሚካኤል በየጊዜው ወደ ንጉሱ የጓዙ ነበር።
7180	የኮክ አስተኔ አይነት ሲሆን በተለይ ከፈረንጅ እንኮይ ጋር ይመደባል።
7181	መልሱ ትክክል መሆኑን በሌላ መንገድ ማረጋገጥ ይቻላል።
7182	ወለተ እየሱስ የእቴጌ ጣይቱ አማካሪ የነበረች የቴወድሮስ መድፍ ሰሪ የነበረው ሞሪዝ ሆል የተሰኘ አይሁድ ሚስት ነበረች።
7183	ሆኖም መርዓዊ በዚያን ዘምን ቀደምት የነበሩትን ድምጻውያን በተለይም የጥላሁን ገሠሠን የምኒልክ ወስናቸውንና የግርማ ነጋሽን ድምጽ በሬዲዮ በሚያዳምጥበት ወቅት በስሜት አብሯቸው ይመንን ነበር።
7184	በዚህ ፍጥነት የሚጓዝ ነፋስ ቤቶችን እስከማፍረስ እና ህይወት እስከማጥፋት ሃይል ይኖረዋል።
7185	በብዙ አይነት ፈደሎች ሊጻፍ ይቻላል።
7186	በዚህ ትውፊት የቶቤል ልጆች በቶስካና (የጣልያን ክፍል) ሠፈሩ፤ «ሳቢኖ» የተባለ ከተማ ሠሩ።
7187	ሂሩተ አምላክ ከአቡነ ተክለ ሃይማኖት ጋር በወሎ በሚገኘው ሃይቅ እስጢፋኖስ በአስተማሪያቸው እየሱስ ሞዓ የተማሩ የአንድ ክፍል ሰወች ናቸው።
7188	ጳጉሜ ቢለግስ ጎታህን አብስ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
7189	የዕጣ ኳሶቹን ያወጡት ዴቪድ ቤክሃም፣ ኃይሌ ገብረ ሥላሴ ፣ ጆን ስሚት፣ መካያ ንቲኒ፣ ማቲው ቡዝ እና ሲምፊዌ ድሉድሉ ናቸው።
7190	የሃያ ሊሴንቴ ሳንቲም ደግሞ ከስምንት ዓመት በኋላ ተሠራጭቷል።
7191	ይህን ተከተሎ ኤርትራ ውስጥ ፖለቲካዊ ቀውስ ተነሳ።
7192	ሆኖም በአንድ መጽሐፍ ዘንድ የሁኖርና የማጎር አባት የኤነሕም ባል ናምሩድ ሳይሆን የኖህ ልጅ ያፌት ነበረ።
7193	የሥነ ስብስብ ኅልዮት በጣም መሰረታዊ ከመሆኑ የተነሳ ማናቸውንም የሒሳብ ቅርንጫፎች በርሱ ቋንቋ መጻፍና መተርጎም ይቻላል።
7194	መሺካ በዛሬው ሜክሲኮ የኖረ የአዝቴክ መንግሥት ኗሪ ገዢዎች ብሔር ነበሩ።
7195	እጀን አሳልፎ መስጥት ማለት በወንጀል የሚፈልግ ስውን ኣሳለፎ ምሰጥት ነው።
7196	ቂልን ለብቻው ስደበው ራሱን ባደባባይ እንዲሰደብ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
7197	በዓፄ ኢዮአስ የግዛት ዘመን መገባደጃ የአጠቃላይ በጌምድር አስተዳዳሪ የነበረው የማሪያም ባሪያው ቤቱን ነፋስ መውጫ አካባቢ ሰርቶ ይኖር እንደነበር ብሩስ ይተርካል።
7198	ብዙም ሳይቆይ በምድር ባቡር ኩባንያው ባልደረቦችና በበርካታ ኢትዮጵያውያን ከፍተኛ ድካም ድሬዳዋ ቶሎ ቶሎ መገንባት ጀመረች።
7199	ተልባ በጥባጭ እያለች ጎመን ቀንጣሹዋን ምች መታት የአማርኛ ምሳሌ ነው።
7200	በዚሁ ወቅት፣ በርካታ ሰዎች በኤውሮጳም ሆነ በአሜሪካ የቤንዚን መኪና መሥራት ንግድ ሞከሩ።
7201	ከዚህ አንጻር መጽሐፍ ቅዱስ በእርግጥም አቻ አይገኝለትም።
7202	ሌላው አደገኛ ክስተት ደግሞ በመጠለያው ውስጥ የሰው ሠፈራ የተከለከለ ቢሆንም ከቁጥጥር ያለመኖር ምክንያት ባለፉት ፵ ዓመታት ቀስ በቀስ በሰው-ሠራሽ ተፅዕኖ መጠለያው ከፍተኛ ግፊት ላይ ወድቋል።
7203	በዚህ ብዙዎች የማዖሪ ሕዝብ እንግሊዝኛ በግዴታ ተማሩ።
7204	በውኃ ውስጥም ባላቸው ፈጣን እንቅስቃሴ ከእነሱ ለማምለጥ ከባድ ይሆናል።
7205	ቁርጥ አርገው የሚስቡ ሥሮቹ ተደቅቀው፣ በልጆች ብጉንጅና የዓይን በሽታ ለማከም በራስ ላይ ይቀባል።
7206	እኒህ ሃሳቦቹ በአሁኑ ዘመን ማርክሲዝም በመባል ይታወቃሉ።
7207	ዝናብ መዝነብ ሲጀምር ምስጥ አደናቸውን ያቆማሉ።
7208	በዚህ የተነሣ የአንድ ጐሣሎ አስተዳደር የሥልጣን መቆያ ጊዜው የተወሰነ ስላልነበር በዕድሜ መግፋት ወይንም በጤና መታወክ ምክንያት ለሚቀጥለው እስከሚያስተላልፍ ድረስ ሕዝቡን በፈላጭ ቆራጭነት ይመራ እንደነበር የብሔረሰቡ የሀገር ሽማግሌዎችና ታሪክ አዋቂዎች ይናገራሉ።
7209	የኑግ ዘይት፣ ቅባኑግ ደግሞ ያስገባሉ፤ በአበሳሰል በወይራ ዘይት ፈንታ ሊጠቀም ይችላል፣ ወይም ሳሙና ፣ ቀለም መቀብያ በማዘጋጀት በኢንዱስትሪዎች ይጠቀማል።
7210	በዚህ የማረፍ ተግባር ወቅት የኮምፒውተር ስህተት ስለገጠመ ማረፊያው ሞዱል በኔል አርምስትሮንግ ቀጥተኛ ትዕዛዝ ስር ነበር።
7211	ድረስ የሱመር መጨረሻ ከተማ-ግዛት ነበረ።
7212	በዚህ አካባቢ በጥንት ቅድመ-ታሪክ በሰፊና ታላቅ ግቢ ውስጥ የነበረ ከተማና አምባ እስካሁን በፍርስርሽ ይታያል።
7213	ኣንድ ቪድዮም ተሠርቶ ነበር።
7214	አዒሻ ይሄንን አባባል ስትሰማ “ምን ያህል ብትደፍሩን ነው እኛን ከውሻና ከአህያ ጋር የምታነፃፅሩን?
7215	በዚህ መሠረት በራዲዮ የጋልኛ (ኦሮምኛ) ሥርጭት ለመጀመሪያ ጊዜ ሲወጠን በአንጻሩ የፈረንሳይኛ ሥርጭትን ሰረዘ።
7216	በዚህ መዘክር የይኩኖ አምላክ ፣ ቀዳማዊ ዳዊት ፣ ዘርአ ያዕቆብ ፣ ዘድንግል ፣ ፋሲለደስና ባካፋ የደረቁ ቅሬቶች ይገኛሉ።
7217	አራቱ አመራር ክልሎች ሰሜናዊ ፣ ምሥራቃዊ ፣ ማዕከላዊ እና ምዕራባዊ ይባላሉ።
7218	እመት ሲልቪያ ከንጉሠ ነገሥቱ ጋር - በእንግሊዝ አገር እመት ሲልቪያ ፓንክኸርስት ሚያዝያ ፳፰ ቀን ፲፰፻፸፬ ማንቼስተር በምትባለው የእንግሊዝ ከተማ ተወለዱ።
7219	አንድ ምዕራፍ በሙሉ፣ ምዕራፍ ፲፬ «ባሮች ነጻ እንዲወጡ ስለማድረጋችንና የነፃነታቸውም ነገር በያመቱ እየተሻሸለ ስለ መሔዱ» አቅርበዋል።
7220	በዞኑ ከሚገኙ ከተሞች መካከል ደሴ ፣ ኮምቦልቻ እና ሃይቅ ይገኙበታል።
7221	ፒሲቪ ላስቲክ አይነት የቦምቦ ውሃ ቱቦ ነው።
7222	ሁለት ተጻራሪ ረቂቆች በአንድ ጊዜ ውሸት ሊሆኑ ይችላሉ፣ ግን በአንድ ጊዜ እውነት ሊሆኑ ከቶ አይችሉም።
7223	ይህም ከመሆኑ የተነሳ ከጥቂት ጊዜ ወዲህ የተጀመረው የሕዝብ እንቅስቃሴ እነሆ ዛሬ ሥልጣንን ጨብጦ ለኢትዮጵያ ሕዝብና ለሀገሪቱም መድኅን ከመሆን ደረጃ ላይ መድረሱን ለኢትዮጵያ ሕዝብ ልገልጽላችሁ ዕድል በማግኘቴ ደስታዬ ፍጹም ነው።
7224	፴፪ቱ ተሳታፊ አገራት በአራት በ፬ ቋቶች ተደራጅተዋል።
7225	ይህም ለአንድ ወታደር የአንድ ወር ደመወዝ ነበረ።
7226	ቅርብ ዘመዶቹ ጥንታዊ ፍሪዝኛ እና ጥንታዊ ሴክስኛ ናቸው።
7227	መቸም የኃሳቡ ጸንሳሽ ዳግማዊ ዓፄ ምኒልክም ሆኑ ሕልማቸውን ዕውን በማድረግ ብዙ አስተዋጽዖ ያስመዘገበው ኢልግም ፍጻሜውን ባያዩትም በኢትዮጵያ የምድር ባቡርን ስናስብ የነዚህ የሁለቱ ሰዎች ትዝታ በታሪክ ተመዝግቦ ይኖራል።
7228	ሁለት የወደደ አንዱን ሳያገኝ ሄደ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
7229	ሆኖም እሳቸው ያሠሩት የቧንቧ ውሃ እምብዛም ሳይስፋፋ እስከ ጣልያን ወረራ ድረስ ቆየ።
7230	የቤት እንስሳ ድመቶች እንዳሉ ሁሉ በየዱሩም የሚላወሱ፣ ምግባቸውን አድነው መብላት የሚችሉ ድመቶችም አሉ።
7231	ኮሮር በፐላው የሚገኝ መንደር ነው።
7232	ሥሩን መብላት ለእባብ ነከስ፣ ወይም ለ«ሞኝ ባገኝ» (አበባ ሰንጋ)።
7233	ከሆኑ ዓመታት በኋላም ኤምኔም ከኪም ጋር አልፎ አልፎ ግንኙነትን ጀመረ።
7234	ይህም አልበቃ ብሏቸው ከእቴጌ ጣይቱ ጋር በነገር ተኳረፉና መላ የቤተመንግሥቱ ሰው አደመባቸው።
7235	ሥራዬ የዓለም ንብረት ይሆናል ነገር ግን በአፍሪቃዊነት ቅመም የጣፈጠ ሥራ ነው የሚሆነው።”
7236	ካናዳ በስሜን አሜሪካ የሚገኝ አገር ነው።
7237	ግድም ለሀብቱ እድገት መስኖ፣ የሐር ትል፣ እና የአሣ ማጥመድ ሥራ ክፍሎች ወደ ጆሰን አስገባ።
7238	ከዚያ ሲካኑስ የቀድሞ ጣልያን ንጉሥ ያኑስ ሚስት ኣሬቲያ ወይም ሆርቺያ ለማክበር ኣምልኮቷን መሠረተ።
7239	ከብት ከሆነና ሥራዊቱ ወሰደው ወይም ሞቷል ቢለው ምስክርም ካለ ምንም አይክፈል።
7240	ኣራት ነጥቦች የሌሉት ጽሑፍም ችግር ውስጥ ሊወድቅ ይችላል።
7241	ውሉም ተጀምሮ ያላለቀ የነበረ አንድ ትንሽ የዶሜኒኮ ሽራይንን ሀውልት ለመጨረስ ነበር።
7242	ኣፋን ኦሮሞም የእራሱ የግዕዝ ፊደል ኣለው።
7243	ግድም ዳንጉን ዋንገም አረፈ፣ ልጁም ዳንጉን ቡሩ ያንጊዜ የጆሰን ዳንጉን (ንጉሥ) ሆኖ ተከተለው።
7244	ንጉሡ አንድን እስረኛ በመሮና በዱላ ሊገድል ነው።
7245	ሌሎች ጎሣዎች ጌጣጌጥ ከሉልና ከቀይ መንቁራ ወዘተ.
7246	ንጉሠ ነገሥቱ ወዲያው በዚያው ዓመተ ምሕረት እስላምና ያልተጠመቀ ሁሉ እንዲጠመቅ የሚያስገድድ አዋጅ አሳውጀው በኢትዮጵያ ያለ እስላም ሁሉ አስከፉ።
7247	ሁለቱ ተክሎች ሲዳቀሉ ከፍተኛ ጥቅም ይገኛል።
7248	ፍሬድ ጁኒየር የተባለ ወንድሙ ደግሞ ከአልኮል ሱስ ጋር በተያያዘ ምክንያት ሕይወቱ አልፏል ፤ ይህም ከአልኮሆል መጠጥ እና ከትምባሆ እንዲታቀብ እንዳደረገውም ዶናልድ ትራምፕ ይናገራል።
7249	ታጉል ጉልበት እዩልኝ ስሙልኝ ማለት የአማርኛ ምሳሌ ነው።
7250	ሆኖም አለቆቹ በቻይና ጽሕፈት ወይም የኦርኾን ጽሕፈት በመሰለ ፊደል አይነት መልዕክት እንደ ጻፉ ተብሏል።
7251	ከዚህ ክሥተት የተነሣ የከተማ ሕዝብ ሀሣባቸውን ቀይረው ንጉሥነቱን ለአትሬዩስ ሰጡት።
7252	ከሁሉ ጥንታዊ በሆነው ታሪካዊ ዘመን ከፈርዖኖቹ አስቀድሞ፣ እና ከዚያን ጊዜ ጀምሮ፣ የሴት ዓላማ ወይም ምልክት «የሴት እንስሳ» (ምናልባት አዋልደጌሣ) ሲሆን ግሪኮች በኋላ ይህን ምልክት «ቲፎናዊ አውሬ» ይሉት ነበር።
7253	ደብረ ሊባኖስ በጥንቱ ግራርያ አውራጃ (በአሁን ስሙ ሰላሌ ) ሸዋ የሚገኝ ጥንታዊ ገዳም ነው።
7254	ይህን የመሰለ ትርዒት በገደል ድንጋይ ጎን ላይ በፋርስ ተቀርጾ ይገኛል።
7255	ሆኖም አያሌው ዓላማና ፍላጎቱ በሙዚቃ ሙያ ውስጥ ገብቶ ስሜቱን ማርካት በመሆኑ ወደ ሙዚቃው ዓለም የሚገባበትን መንገድ ቀይሶ በጊዜው በነበረው አንድ ባንድ ውስጥ ተቀጥሮ በ፲፱፻፶፱ ዓ.ም. ወደ ጅማ ሄደ።
7256	ከኒው ዚላንድ ሕዝቦች መካከል የማዖሪ ብሔር ከሁሉ ይልቅ ለረጅም ዘመን በደሴቶቹ ላይ ኑረዋል።
7257	ታሪክ አጥኝው ካህሳይ ብርሐኔ እኒህን ሦስት ማዕከላት የጋራ ታሪክ የሌላቸው፣ ኢ-ጥገኛ ህዝቦች ይላቸዋል።
7258	ባጭሩ አሥመራ የሚገኙ አክራሪ ጠላቶች ናቸው የሚባሉት አብዛኛዎቹ የትግራይ ዝርያ የሆኑና በተለይ ከትግራይ በጠቅላላም ከኢትዮጵያ ጋር ጠንካራ የስጋ ፣ የአጥንት እና የደም ቁርኝት ያላቸው ናቸው።
7259	ይሄም የታቀደ ትንኮሳ ከአስር ዓመታት በፊት ተመሥርተው የነበሩትን ብዙ የትብብር ውሎችን የሚያንቀሳቅስ ሁኔታ ስለነበረ በጥቂት ሳምንታት ውስጥ ሁሉንም ኃያላን መንግሥታት ጦርነቱ ላይ ተሳታፊ እንዲሆኑ አስገደዳቸው።
7260	ነብዩ ሰለላሁ ዐለይሂ ወሰለም በነገሩ ተስማሙ በትና ከዚያ ቀን ወዲህ እድለኛዉ አብደላህ ኢብን መስዑድ የበግ እ ረኝነቱን ተወ።
7261	በብዙ ቦታዎች የናስና የብረት ዕውቀት የገቡት በአንድ ጊዜ ነበረ።
7262	በእጅ የተሳለ የእግር አጥንት አጥንት ጠንካራ የጀርባ አጥንት ያላቸው እንስሳት ውስጥ የሚገኝ የሥርዓተ-አፅም ክፍል ነው።
7263	ሀስት እያደር ይቀላል እውነት እያደር ይበራል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
7264	ቆዳ፣ ጸጉር፣ ጨርቅ፣ እንጨት ለማጌጥ ይችላል።
7265	የሴቷ ማህፀን ፅንሱን በውስጡ በማቀፍ አስፈላጊ ንጥረ ነገሮችን ከሴቷ አካል እያንቆረቆረ፣ አቅፎ ጠብቆ ለውልድ እስኪበቃ ያሳድገዋል።
7266	ሙላቱ ለዓለም አቀፋዊ የሙዚቃ እድገት ስላደረገው ታላቅና ጉልኅ አስተዋፅፆ፤ በተጨማሪም በቀድሞ ኮሌጁ ተማሪዎች ላይ ስላሳደረው አርአያነት በቦስቶን የሚገኘው የበርክሊ የሙዚቃ ኮሌጅ ግንቦት ፬ ቀን ፳፻፬ ዓ/ም ሙላቱን የክብር ዶክቶሬት ዲግሪ ሸልሞታል።
7267	ሆኖም እነዚህ ስራወች ብዙወቹ ስተቶች ያሉባቸዉና ያልተስተካከሉ ነበሩ።
7268	ሆኖም በውስጡ ተጨማሪ ሃሳብን ያዝላል።
7269	በዚሁ መሠረት ንግሥት ዘውዲቱ በታሕሣሥ ወር ፲፱፻፳ ዓ/ም የዓፄ ምኒልክን ዓፅም ከቤተ መንግስቱ አስወጥተው ለማረፊያው በታዕካ ነገሥት በዓታ ቤተ ክርስቲያን አሳንፀው በነበረ ጊዜ የእቴጌንም ዓጽም እዚሁ እንዲያርፍ ቢፈልጉም የእንጦጦ ማርያም ካህናት እቴጌ ጣይቱ ለኛም እናታችን ናቸውና መታሰቢያነታቸውን እንሻለን በማለት የተቃውሞ ድምፅ አሰሙ።
7270	የዚህ ፈርዖን መቃብር በዳሹር በመገኘቱ ብዙ ቅርሶች ይታወቃሉ።
7271	በቆዩ መኖርያ ቤቶችና በተፈጁ ኮረብቶች በጣም ተራ ነው።
7272	ሀሰት አያቀላ እውነት አያደላ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
7273	ምንም እንኳን እነዚህ ዋነኞቹ ጥያቄዎች ይሁኑ እንጂ ብቸኞቹ አይደሉም።
7274	በሌላ ትውፊት እነርሱ የቻይና መጀመርያ ገዦች ነበሩ።
7275	ጨለማ ሰማያዊ የሆኑት አገሮች የተፈጥሮ ቅነሳ አላቸው።
7276	ገርና በቀላሉ ተሰባሪ በመሆኑ ለጣውላና ሌሎች የእንጨት ውጤቶች አገልግሎት የመዋል ውስንነት ይታይበታል።
7277	ሐላብ ዳግመኛ ተሠራና አላላኽ እንደገና በግዛቱ ውስጥ ሆነ፣ የ«ያምኻድ» ስም ግን ተተወ፣ «ሐላብ» ብቻ ይባል ጀመር።
7278	አየር መንገዱ ከሱዳን ለሚመጡ ጎብኝዎች የአባይ ወንዝን ምንጭ፤ የጢስ እሳት ፏፏቴን፤ በ፯ኛው መቶ ክፍለ ዘመን የተገነባውን እና በአፍሪቃ የመጀመሪያው መስጊድ እንደሆነ የሚነገርለትን አል ነጃሺ መስጊድ እና ሌሎችንም የሰሜን ኢትዮጵያ መስህቦዎችን ለመጎብኘት እንደሚያመቻች ይታመናል።
7279	ማሩን አምርሮ ወተቱን አጥቁሮ ቢነግርህ አትመን የአማርኛ ምሳሌ ነው።
7280	ጥቂት ዓመታት ሲያልፉ ንግሥቷ እንደገና ወለደች፣ ይህ ጊዜ ፴ ሴት ልጆች ወለደች።
7281	ዑራል ተራሮች በሩስያ የሚገኝ የተራሮች ሰንሰለት ነው።
7282	ከዚህ በታችም ቢዎረድ የበለጡ አነስተኛ ሥርዓቶች ይገኛሉ።
7283	ጋንና ወንድሙ ሴንጋን ደሴቱን በእንበር ዱብግላይዝ (አሁን ኮርክ ወደብ) ገቡ።
7284	ሆኖም ምኒልክ ዕርቅን ይፈልጉ ስለነበር መነኮሳትና ሊቃውንቶችን ሰብስበው ወደ ንጉሠ ነገሥቱ ላኩ።
7285	ንጉሠ ነገሥቱ ኢልግን ሲሾሙት አብረውም የቢትወደድን ማዕርግ ሰጡት።
7286	ደቡብ አፍሪካ ግብፅና ሞሮኮን በማሸነፍ የመጀመሪያው የዓለም ዋንጫን ያቀረበች አፍሪካዊ ሀገር ሆናለች።
7287	ንጉሰ ነገስቱ ለረጅም ዓመታት የሀገሪቱን መግቢያ በር ጠባቂ አድርገው ስለሾሟቸው ያላዩት የዜጋ ዓይነት የለም ።"
7288	በአጤ ዮሐንስ አካባቢ የነበሩ መኳንንቶች መክረው ምኒልክ ከግዛታቸው ከሸዋ ውጭ ሐዲድ ለመዘርጋት እንደማይችሉ ተነገራቸው።
7289	ጥቂት የኦሮሞ ምሁራን ዓማርኛ የማጥበቂያ ምልክት የለውም የሚሏቸውን ስሕተቶች ቀጥለውበታል።
7290	ይችም አንበሣ የንሥር ክንፎች የነበራትና የንሥር ክንፎቿም የሚነቀሉባት አውሬ ናት።
7291	አሁን በሦስት አገራት መካከል ይካፈላል፣ እነሱም ኢንዶኔዥያ ፣ ማሌዥያ እና ብሩነይ ናቸው።
7292	ብሬስ ተማርኮ ለሕዝቡ ግብርና ቢያስተምር እንዲኖር ተፈቀደ።
7293	ደብረ ማርያም ቆረቆር ከአለት የተፈለፈለ ቤተክርስቲያን ሲሆን በቆረቆር ተራራ፣ ገረአልታ፣ ሐውዜን ወረዳ የሚገኝ ሲሆን ለምጋብ ከተማ በጣም ይቀርባል።
7294	አላህ የጀነት ሰዎችን ሲያወሳ ከስራዎቻቸው መካከል ይበልጥ መልካሙን አወሳ።
7295	ትንሽ የሕዝቡ ክፍልም ባህላዊ ሃይማኖቶችን ይከተላል።
7296	ደማቅ የጨረቃ ብርሃን ሲኖርም ተግባራቸውን በቅልጥፍና ያካሂዳሉ።
7297	በቂጥ ከረጢት እዣቸው ምልክት የሚያደርጉት በመንገዳቸው ዳር ያሉ ዛፎች ግንዶች ላይ ነው።
7298	ከዚህ አጠገብ ከሁለቱ አገሮች መነጋገርያዎች መካከል ሌሎች ትንንሽ ለውጦች አሉ።
7299	ታዲያ በዚህም መዳፈሩ ነበር….
7300	የሆነ መሠረት ድንጋይ ማዕረጉን «ንጉሥ ሲን-ኢዲናም፣ ሁሉንም ነገር ለኒፑር ያጌጠው እረኛ፣ የኡር መጋቢ፣ የላርሳ ንጉሥ፣ የሱመርና የአካድ ንጉሥ» ይሰጣል።
7301	ከዚህ የተነሣ በተለይ በተዋሕዶ ቤ.ክ. የበለስ ፍሬ ወይም እፀ-በለስ እግዚአብሔር እንዳትበሉት ብሎ ያዘዛቸው ፍሬ መሆኑን በመገመት ይታመናል።
7302	ሆኖም ተቀራኒ ድምጾች እንደሚሉ ይህ ጥቅስ በኋላ ነበር ወደ ወንጌሉ የተጨመረው።
7303	ሀስት እያደር ይቀላል እውነትና ውሀ እያደር ይጠራል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
7304	ታድያ እንዲህ አይነቱ የስድብም ሆነ የርግማን ሁኔታ ሲኖር፣ በባህሉ ጨዋታ ክቡር ነው፣ የሚለውን ነገር ይገልጻል።
7305	አንድ ኅልዮት ከሌሎች ኅልዮቶች ጋር ሲዎዳደር የበዛ እውነታ በውስጡ ካዘለ፣ ወደ እውነቱ ይቃረባል፣ ሃቅን ይመሳሰላል እንላለን።
7306	ኬበክ በካናዳ የሚገኝ ክፍላገር ነው።
7307	በዚህ መንገድ ብርሃን ከሚሰጡት ውገን ፣ የቴሌቪዥን ፣ ኮምፒውተር እና ካቶድ ጨረር ቱቦ ይገኙበታል።
7308	ሆኖም በእቅዱ ወደፊት የመድኃኔ አለም ደም በመሆኑ ከእርጉም ወደ በረከት ይለውጠዋል በማለት ተጨመረ።
7309	ሆኖም ጨርሰው መጥባት የሚተዉት ከ፲፬ እስከ ፳ ሳምንት ሲሞላቸው ነው።
7310	ሹቡር በታላቁ ሳርጎን መንግሥት ውስጥ ክፍል ሆኖ ጉታውያን እስከ አጠፉት ድረስ ቆየ።
7311	ጨረቃ ከመሬት አንፃር ስትትታይ ግዙፍ አካል ናት።
7312	ግድም በዥዎሉ አካባቢ የተደረገ ታልቅ ውግያ ነበረ።
7313	የህግ ማውጣት ስልጣን ለዲኤታው ምክር ቤት፣ ከአራት የመራጮች አካላት ለአምስት አመት የስልጣን ዘመን ለተመረጡ ስልሳ አባላት ላሉት በአንድ የህግ አውጭው አካል ለተዋቀረው የህግ አውጪ ተሰጥቷል፡፡ ሁለተኛው አካል፣ የሐገሪቱ ምክር ቤት (ኮንሴይል ድኢታት) በከፍተኛው መስፍን የተመረጡ ሐያ አንድ መደበኛ ዜጎችን የያዘ ሲሆን የህግ ረቂቆችን በማርቀቁ ሂደት የዲኤታዎችን ምክር ቤት ያማክራል፡፡
7314	በሌላ አባባል ኅልውና ከምንነት ቀዳሚ እንጂ ተከታይ አይደለም።
7315	ሰዎች በአላህ መንገድ መፋለምን ሲተው አላህ ውርደትን ያከናንባቸዋል።
7316	ዘፈኑ ቃላቱም በከፊል ለጓደኛው ለሬጌ ሙዚቃ ሱፐርስታር ለቦብ ማርሊ ክብር ነው።
7317	በመካ አካባቢ የተገኙ ኮረብቶች ወይም ተራሮች «የፋራን ተራሮች» እንደ ተባሉ የሚሉ አንዳንድ ጥንታዊ ምንጮች አሉ።
7318	ሞክሼ ቀለሞች ይቀነሱ የተባለው ኃሳብ የመጣው በታይፕ መኪና ዘመን መርገጫዎቹ ስለኣነሱ ነበር።
7319	ሕያው የተሳቢ እንስሳ አይነቶች ተሳቢ እንስሳ በአምደስጌ ክፍለስፍን ውስጥ ያለ መደብ ነው።
7320	ሊቢያ በሰሜን አፍሪካ የምትገኝ ሀገር ስትሆን ከሜድትራኒያን ባሕር ፣ ግብፅ ፣ ሱዳን ፣ ቻድ ፣ ኒጄር ፣ አልጄሪያ ፣ እና ቱኒዚያ ጋር ድንበር አላት።
7321	ከዚህ የተነሣ ታላቅዋ ብሪታንያ ደሴት መጀመርያ ስሙን «አልቢዮን» ተቀበለ።
7322	ለራሱ አያውቅ ጠንቋይ መድሀኒቱ ላዋይ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
7323	ንጉሠ ነገሥቱ ለንጉሥ ምኒልክም ዘውድ ጫኑላቸው።
7324	መጫፈ ቁልቁሉ በቅዱስ ኦነሲሞስ ነሲብ ለመጀመሪያ ጊዜ በግዕዝ ፊደል በኦሮሚፋ ቋንቋ የተጻፈ መጽሓፍ ነው።
7325	ይህም የአበባ ጉንጉን ተፈትቶና ወጥቶ የሚቃጠለው በመስቀል ደመራ ዕለት እሳቱ (አመዱ) ላይ በመጣል ነው።
7326	ግድም በሶርያ ከፊንቄ አልፋቤት ተነሣ።
7327	ይህም ሊደረግ የቻለው ከጄኔራል ጋሊያኒ ላይ ብዙ የጦር መሣሪያና የአውሮፕላን ምልክት የሆነውን ሰንደቅ ዓላማ ስለማረኩ ነው።
7328	ኡተር ፕረደሽ በስሜን የምትገኝ የሕንድ ክልል ናት።
7329	ጨረሩ የቁሱን ድንበር ከተወሰነ ማዕዘን በላይ በሆነ አቅጣጫ ሲመታ በጣም ከመሰበሩ የተነሳ ተመልሶ ወደ ቁሱ ይንጸባረቃል።
7330	በዚህ አጋጣሚ ለመላው የሌተናል ኮሎኔል ሣህሌ ደጋጎ ቤተሰብ አባላት፣ ለወዳጅ ዘመዶቹ እና ለአድናቂዎቹ ፈጣሪ አምላክ ልባዊ መጽናናትን እንዲሰጥ እንመኛለን ።
7331	ሂሳብ ለምሳሌ ሳይንስ አይደለም ዕውቀት ይሁን እንጂ።
7332	ግድም ቱስኩስ ሲኪሊያ ለወንድሙ ጋላጤስ ሰጥቶ ጋላጤስ በዚያ ገዛ።
7333	ንጉሥ ምኒልክ አለቃን የእንጦጦ ራጉኤል አለቃ አድርገው ሾሟቸው።
7334	መብያ ጠጠሩን ወደላይ ወርውሮ፡ አራቱን ጠጠሮች አንድ ላይ መሬት ላይ እንደተሰበሰቡ ደምድሞ ቁጭ ያደርጋቸውና፡ የወረወረውን ይቀልባል።
7335	በዚህ ጦርነት መጨረሻ የአክሲስ ሃያላት ማለትም ጀርመን ፣ ጣልያንና ጃፓን ተሸነፉ።
7336	ሆኖም ይሄንን ድርጊት ማናቸውም የዓለም ቤተሰብ ዕውቀት አልሰጠውም።
7337	እኒህ የአየር ጥቃቅን ስልቻዎች አሊቮሊ ይሰኛሉ።
7338	ሲኪም በስሜን ምሥራቅ የምትገኝ የሕንድ ክፍላገር ናት።
7339	ለማን ይፈርዱ ለወደዱ አይደለም ለወለዱ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
7340	በአፄ ዮሐንስ አራተኛ የተመሩት የሰሜን ኢትዮጵያ ኃይሎች ድል ተቀናጁ።
7341	በዚህ እምነት ኢየሱስ ክርስቶስ በምድር በነበረበት ጊዜ አንደ እና አንድ ብቻ ተፈጥሮ /ባህርይ ነበረው ።
7342	የዚህ ትውፊት መንስዔ በእርግጡ ሊታወቅ ባይቻለንም ፈርዖኑ «አመነምሃት» የሚለውን የዙፋን ስም መውሰዱን ለማጽደቅ እንደ ታሠበ ይሆናል።
7343	ጀምሮ የቻይና መሪዎች የስሜኑን ነገዶች ለመከልከል ግድግዶች ያሠሩ ነበር።
7344	የሊጉ ችግሮች ተብለው ከጠቀሱት መካከል አብዘሃኛው ጨዋታዎች በአዲስ አበባ ስታዲየም መካሄዳቸው ነው።
7345	እሱም ለመሄድ ፕሮስስ ይጀምራል የወያኔ ባለስልጣናት ለምንና ወዴት ለመሄድና እንደሚዘጋጅ ይደርሱበትና አስጠርተዉ ይጠይቁታል።
7346	አንድ የታመነ እውቀት በተሞክሮ ወይንም በአሰተውሎት ውሸትነቱ ሊደረስበት ከተቻለ ያ እውቀት ተረችነት አለው እንላለን።
7347	ሁሉም አባላት ኤርትራ ወዲያውኑ እራሷን እንደማትችል፣ ለዚህ ምክንያቱ የሶሺዮ-ኢኮኖምክ ብቃት አለመኖርን።
7348	አበበ በቀላሉ ይሄንን ውድድርም አሸነፈ።
7349	ለዚህ እንግዳ ጸባዩም የሚሰጠው ምክንያት "በጦርነት ፊቴ ላይ ጠባሳና ቁስል ስለደረሰ ሰውን ላለማስቀየም" ነው ይል ነበር ።
7350	ኣልቦ ለረቀቁ የሂሳብ ሥራዎችም ኣስፈላጊ ነው።
7351	በዚህ ጦርነት መካከል በድንገት በተተኮሰ ጥይት ግራኝ አህመድ እግሩ ላይ ቆሰለ።
7352	በዚህ ሥርዓት ብዙኃኑ መንግሥት የማዋቀር መብት አለው።
7353	ከዜና መዋዕሉ ስነፈሩ በደቡብና በምዕራብ እንደ ዘመተ፣ ብዙ ሺህ ምርከኞችና ከብቶችም ከዚያ እንዳመጣ ይታወቃል።
7354	ከዚህ በኋላ፣ ከአገር በመባረሩ በኖርዌይ አገር ኑሮውን ቀጠለ።
7355	ትንሽ ቆይቶም በስዕለ ክርስቶስ ገፋፊነት ሁለት የአስመሳዩ ያዕቆብ ተከታዮች መሪያቸውን በመግድል አንገቱን ቆርጠው ለሱሰኒዩስ ላኩ።
7356	ሌሎቹ ጥንታዊ ፈርዖን ዝርዝሮች የአቢዶስ ፈርዖን ዝርዝርና የሳቃራ ፈርዖን ዝርዝር አይጠቅሱትም።
7357	አንድ አይነት ቻርጆች ሲገፋፉ፣ የተለያዩ ቻርጆች ይሳሳባሉ የኤሌክትሪክ ቻርጆች በቁስ አተም ውስጥ ከሚገኙ እኑሶች ውስጥ የአንድ አንዶቹ የተፈጥሮ ጠባይ ናቸው።
7358	በቆላ በድርቅ ሰፈሮች በተለይም በውጋዴን ይገኛል።
7359	በዚህ ጦርነት በርካታ የቁርአን አዋቂዎች ተገድለዋል።
7360	አለቃ እነሱን እናንተ ምልምሎች ይሏቸዋል።
7361	ኬኔት ካውንዳ የቀድሞ የዛምቢያ ፕሬዚዳንት የነበሩ ናቸው።
7362	ኣሁን የቻይና ጽሕፈት እንዲሁም ከሎጎግራም ይሠራል።
7363	ሁለቱ መሪዎች ጦርነት ለመግጠም ተዘጋችተው ሲጠባበቁ ንጉሥ ኃይለ መለኮት ባደረባቸው ሕመም ጥቅምት ፴ ቀን አረፉ።
7364	ሆኖም በርካታ የሳመን መንጋዎች እድሜያቸውን ሙሉ በለጋ ውሃ ለማሳለፍ የተወሰኑ በመሆናቸው የለጋ ውሃ አኗኗር ዘዴዎችን መርጠው እንደሚኖሩ ይታወቃል።
7365	ይህን ሥራዊት ሰብስቦ መጀምርያ አይቲዮፒያን ድል አድርጎ ወደ ግዛቱ ጨመረው።
7366	የዚህ ትርዒት ትርጉም በእርግጥ ባይታወቅም፣ በጥንታዊ ግብጽ ለመግዛት የተነሡት ወገኖች ታሪክ እንደሚነካ ይገመታል።
7367	በብዙ ምንጮች እነዚህ ግለሠቦች ተደናግረዋል።
7368	ስንት ተጨማሪ መግደል ተፈልጋህ?
7369	ብዛት ያላቸው ደርዘን እንቁላሎች (እያንዳንዱ በመጠን ከዶሮ የበለጠ) በአንድ ቁጭታ ሊጥሉ ይችላሉ።
7370	ሆኖም ወይዘሮ ወርቂት በቴዎድሮስ እጅ ወድቆ የነበረውን ልጃቸውን አመዴ አሊ ሊበንን ማስፈቻ ይሆነኛል በሚል ምኒልክን እና ተከታዮቻቸውን በእስር ይዘዋቸው ነበር።
7371	ሌላው የህንጻ ስራዎቹ በፍሎሬንስ ሳን ሎሬንዞ እና የሎውሬንቲን ቤተ መጻህፍት እና ለውትድርና የሚያገለግሉ ምሽጎች እና ማማዎች ናቸው።
7372	መንዝ ግድምና ኤፍራታ በቴዎድሮስ ስር ሲወድቁ ሌሎች የሸዋ ክፍሎች ግን በሰይፉ ሣህለ ሥላሴ፣ የንጉሥ ኃይለ መለኮት ወንድም መሪነት የቴዎድሮስን ጦር በመከላከል ቆዩ ።
7373	ሆኖም ሠራተኛ ያልሆኑ ተገሎሌዎች ሕጉ በጸደቀ በአራት ዓመቱ በዚሁ ዕለት በ፲፰፻፴ ዓ/ም ነጻነታቸውን ሲያገኙ ሠራተኛ ተገሎሌዎች ደግሞ ስድስት ዓመት ቆይተው በዚሁ ዕለት በ፲፰፻፴፪ ዓ/ም ነጻ ወጡ።
7374	ያልጫ ድንፋታ እንጀራ እስኪቀርብ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው።
7375	በዚህ ተግባር በዓለም ስድስተኛዋ ባለ ኑክሊዬር ኃይል ሆነች።
7376	በሌላ አባባል የተገፋ ሬክታንግል ማለት ነው።
7377	የዓፄ ዮሐንስ ጊዜያዊ መላክተኛ፣ መርጫ ወርቄ ከመቅደላ ዘማች እንግሊዞች ጋር የታላቋ ብሪታኒያ መንግሥት በኢትዮጵያ ግዛት ውስጥ ጉዳዩን የሚያስፈጽምለት ወኪል እና የብሔራዊ ምሥጢራዊ ጉዳይ ባለሙያ (‘አምባሳዶር’)፤ በጊዜያዊነትም ኾነ በቋሚ ሹመት ወደኢትዮጵያ መላክ የጀመረው በ፲፱ኛው መቶ ክፍለ ዘመን ነው።
7378	ይህም የሆነው ልብሴን ተከፋፈሉት በእጀ ጠባቤም ላይ ዕጣ ተጣጣሉ የሚለው የመጽሐፍ ቃል እንዲፈጸም ነው።
7379	ሁለት የጣራው ክፍሎች የተደረመሱ ሲሆን የአንዱ ፎቅ ወለልም እንዲሁ ተደርምሷል።
7380	ይህን አይነት ክስረት ከገጠማቸው በኋላ ደጋውን ክፍል ትተው ድሮ በነበሩበት ምጽዋ-ከሰላ፣ በተለይ ቦጎስ ፣ መንገድ ላይ ተወሰነው በኢትዮጵያውያን ላይ የደፈጣ ውጊያ ማድረግ ቀጠሉ።
7381	ጸሐፌ ትዕዛዝ አክሊሉ ሀብተወልድ ጸሐፌ ትዕዛዝ አክሊሉ ሀብተወልድ የኢትዮጵያ ፖለቲካ ሰው ሲሆኑ በ ጣልያን ወረራ ጊዜ አምስቱን ዓመት ሙሉ በፓሪስ የኢትዮጵያ ጉዳይ ፈጻሚ፤ በዠኔቭ በዓለም መንግሥታት ማኅበር የኢትዮጵያ ዋና ጸሐፊ ከድል በኋላም በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴርነት እና እስከ አብዮት ፍንዳታ ድረስም በዓፄ ኃይለ ሥላሴ መንግሥት የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚንስቴር ነበሩ።
7382	ንሥር ከጭላት አስተኔ አንዳንዱን ዝርያ ቤተሠብ ያመልክታል።
7383	ግድም ከፍተኛ ተቋማት ለድሩዊዶች እንደ ነበሯቸው ተጽፏል።
7384	ንኡስ የቋንቋ ቤተሰቡ በስነልሳን ምሁራን ዘንድ ኮማን ሲባል ፥ በዚህ ንኡስ የቋንቋ ቤተሰብ ስር ከኦፖ በተጨማሪ በጋምቤላ እና በቤኒ ሻንጉል ክልልሎች የሚነገረው ኮሞኛ፥ በቤኒ ሻንጉል ክልል እና በደቡብ ሱዳን የሚነገሩት ኡዱክኛ እና ደቡብ ሱዳን ውስጥ ይነገር የነበረ ጉሌ የተባለ የሞተ ቋንቋ ይካተተሉ።
7385	ሠይፍ ማዕዲም ከጥንቱ የየመናዊው ንጉሣዊ ቤተሰብ የሚወለድ መሆኑንና ዙፋኑ ለርሱ የሚገባ መሆኑን አውጆ እርዳታ ለማግኘት የመንን ለቅቆ ኮበለለ።
7386	ህልም ተፈርቶ ሳይተኛ አይታደርም የአማርኛ ምሳሌ ነው።
7387	ጋንዲ በሕንድ ነጻነት እንቅስቃሴ እንዲሁም ከዚህ ቀድሞ በደቡብ አፍሪካ ትግል ይጠቀማቸው ነበር።
7388	እሙን አረፍተ ነገሮች በአምክንዮ መስተጻምር እንደ ሃረግ በመቀጣጠል ርጉጥ አረፍተ ነገሮችን ይሰጡናል ማለት ነው።
7389	ንጉሡ ለአራት ዓመታት አገራቸውን ካስተዳደሩ በኋላ መጋቢት ፲፭ ቀን ፲፱፻፶፰ ዓ/ም ልጃቸውን እንደራሴ አድርገው ሾመው ኑሯቸውን ስዊስ አገር አደረጉ።
7390	ታዲያ ዳገቱን ወጥተው ወደመረመሩ ሲያዘቀዝቁ እረኛ ልጃቸው ከቤት አንስቶ እየሮጠ ይከተላቸው ኖሮ፤ ትንፋሹ መለስ ሲልለት «አባባ!
7391	ይህም የሸበሌ ወንዝን አንዲሞላና አካባቢውን በውሃ እንዲያጥለቀልቅ አድርጓል።
7392	በዚህ ዓይነት ጳውሎስ ክርስትናን የተቀበለው ከክርስቶስ ነው ማለት ይቻላል።
7393	ቁራው ሲሰደድ ፈቃደኛ አልነበረም።
7394	ለዚህ ጥናታዊ መጽሃፍ መንደርደሪያ ግን ቀደምት የተነሱ ጠቃሚ ጽንሰ ሃሳቦች ነበሩ፡ ከነዚህም ውስጥ የዕኩልነት መሪ ሃሳብ ተብሎ የሚታወቀው ይገኛል።
7395	ይህን የሂሳብ መሳሪያ የፈለስፈበት ዋና ምክንያት ከኮምፒውተር እና ካልኩሌተር ርቆ በሚገኝው በእርሱ ዘመን ቁጥሮችን ማባዛት ፣ ጊዜ የሚወስድ፣ ለስህተትም የተጋለጠ መሆኑ ነበር።
7396	ሲሮጡ የፈቱት ሲቀመጡ ለማስተካከል ቀላል ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው።
7397	ጻፎቹ ትንቢተ ዳንኤል ከአንጥያኮስ ዘመን እንደ ሆነ ካላቸው ሀሳብ ውጭ፤ ምእራፉ እራሱ በናቡከደነጾር ሁለተኛው አመት እንደ ሆነ ይላል።
7398	በዚህ ጽሕፈት ፊደሎቹ ከግላጎሊቲክ ይልቅ እንደ ግሪኮቹ ፊደላት ይመሳሰሉ ነበር።
7399	የዚህ ክፍፍል መሰረቱ የምንኖርበት የውኑ አለም በአይን የማይታይ ኅዋ ውስጥ ስላለ፣ ይህ ኅዋ ቀጥ ብሎ ለጥ ያለ ላይሆን ይችላል።
7400	ወንዙ በደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል ፣ ኦሮሚያ ክልል ፣ በአማራ ክልል እና በደቡባዊ የአፋር ክልል ያልፋል።
7401	ፍሬገ ከጥንቱ ግሪካዊ አሪስጣጣሊስ ሲወርድ ሲዋረድ የመጣውን የአምክንዮ ትምህርት ሙሉ በሙሉ የለወጠና ፕሪዲኬት ካልኩሉስ የተባለውን የአምክንዮ ርዕዮት አለም ያበረከት ነው።
7402	ሆኖም ምኒልክ የንጉሠ ነገሥትነቱን ሥልጣን እስከጨበጡ ጊዜ ድረስ ተገልግለውበታል።
7403	ወጠጤ ለወጠጤ ቢማከሩ እንዳይታረዱ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
7404	አባቱ በደቡብ ጢኒስን እንደማረከው ይገልጻል፣ ልጁ መሪካሬ ደቡብ ግብጽን በትዕግሥት እንዲገዛው ይመክረዋል።
7405	ይህም በሌሎች ልማዶች እንደሚተረክ የባቢሎንና የኦሬክ መሥራች ናምሩድ የባቢሎን ግንብን እንደ መሥራቱ ታሪክ ይመስላል።
7406	ከዚያ ሐቱሺሊ የኡርሹ ሆርያውያንን አሸነፋቸው፣ ያምኻድና ከርከሚሽ ረድኤታቸውን ለኡርሹ ምንም ቢሰጡ።
7407	ሁለት ጥፉዎች ስለሆኑ አስወግዷቸው።
7408	ታናሹ ወንድሙ ያስማሕ-አዳድ ደግሞ የማሪን ዙፋን ተቀበለው።
7409	አዲስ አበባም የሚገኘው “ታላቁ” ወይም “የምኒልክ ቤተ መንግሥት” በ፲፰፻፺ ዓ/ም ላይ መታነጽ ሲጀምር ኢልግ በምሕንድስናው ሥራ ላይ ብዙ ተሳትፎ እንደነበረው ተጽፏል።
7410	ለዚህ ተግባር እንዲረዳ «በደህና ጊዜ» በትንሽ በትንሹ ማጠራቀም ጥሩ ነው።
7411	ግድም ከኩሻን መንግሥት ( ሕንድ ) እርካብ የሚያሳይ ቅርስ ይሄ ፈጠራ ለፈረሰኞች እጅግ ጠቃሚ የመጋለብ ዘዴ አስቻለ።
7412	የቼዝ ማጫወቻ ሰንጠረዥ (ወይም ቼዝ) በዓለም ዙሪያ የተወደደ ጥንታዊ የገበታ ጫዋታ ነው።
7413	እርሱ ከሺንሺ መንግሥት (ፔዳል) ቀጥሎ የአዲስ መንግሥት መሥራች ሆነ።
7414	በሌላ ስማቸው ኤዶምያስ (ዔሳው)ና እስራኤል (ያዕቆብ) የተባሉትን ሁለት ብሔሮች ወለዱ።
7415	ከብዙ በጥቂቱ የማርክስ ፣ ሄግል ፣ ፕላቶ ፣ ሶቅራጥስና የህንዶቹን ፍልስፍናወች ይጠቀልላል።
7416	ቀሪው ሐማሴን ከአስመራ ፣ ሰራየ ከመንደፈራ(አዲ ወግሪ) እንዲተዳደር ሲደረግ አካለ ጉዛይ ከሳሆ ጋር ተዋህዶ ከአዲ ቀይሕ ይገዛ ጀመር።
7417	የአቶ ኢሳያስ ባለቤትም ወ/ሮ ሳባ ሃይለ ይባላሉ።
7418	በዚህ መጽሐፍ የከተማው ስም «ጌራሮ» የንጉሡም ስም «አቤሜሌክ» ተጽፈዋል።
7419	ትንሽ ቆይቶም ማዘንጊያ ባዶ ሽሮ ወጥ ይዘው ይቀርባሉ።
7420	በኋላ ከነዚህ ሠፈረኞች ብዙ ወደ ሴየራ ሌዎን ቢፈልሱም የሌሎች ክፍል ልጆች እስከ ዛሬ በማላቦ ተገኝተው ቋንቋቸው የፖርቱጊዝ -አፍሪካዊ ክሬዮል አይነት ነው።
7421	ሚካያ በሀይሉ የአንዲት ሴት ልጅ እናት ነበረች።
7422	ዛሬው ሥፍራው በአረብኛ ተል ጆኃ ተብሎ በዘመናዊው አገር ኢራቅ ውስጥ ይገኛል።
7423	ጌታየ ከእናቴ ከማርያም ጋር ነው መቀመጫሽ ብሎኝ የለምንምን?
7424	የውኃ ጥምቀት የተቀበለ ሰው ሁሉ እግሮቹን በኢየሱስ ክርስቶስ ስም እንዲታጠብ አለበት።
7425	ምንም እንኳን ቅንድብን ወደ ላይ ከማስነሳቱ ባሻገር ይጠቀምባቸው የነበረው ስነ ስርአቶች እጅግ በጣም ከፍተኛ ደረጃ በመሆናቸው የእንደገና መወለድ ሰው የሚል ቅጽል ስም አሰጥቶት ነበር።
7426	ዛሬው ሥፍራው በአረብኛ ተል አል-ሒባ ተብሎ በዘመናዊው አገር ኢራቅ ውስጥ ይገኛል።
7427	ዛሬው ሥፍራው በአረብኛ ተል ሐሪሪ ተብሎ ብዙ ጽላቶች የተገኙበት ፍርስራሹ በዘመናዊው አገር ሶርያ ውስጥ በኤፍራጥስ ወንዝ ላይ ይገኛል።
7428	እኒህ ለውጦች በአገሬው ላይ የስነ ልቦና ለውጥን አስከተሉ፣ ስለሆነም ከኢትዮጵያውያን ጐረቤቶቻቸው የተለዩ ህዝቦች የመሆን ማንነትን ፈጠረ።
7429	የዚህ አባባል ምክንይቱ ከሱ ዘመን ወዲህ የተነሱት ፈላስፎች እሱ ባነሳቸው ነጥቦች ላይ ወይ መልስ ሰጥተው ወይም አስፋፍተው በመጻፍቸውን እሱ ካነስቸው ጽንሰ ሃስቦች የተለየ አዲስ ነገር ስላልገኙ ነው።
7430	ዛሬው ሥፍራው በአረብኛ ተል አሻራ ይባላል።
7431	ሄኖክ ሳይሞት መላእክት ወደ ገነት እንዲመለስ ፈቀዱ በምዕራፍ ፭ ሲለን፣ አራተኛው የተቀደሠ ቦታ «የምሥራቁ ደብር» ይባላል፤ ይህ ደብረ አራራት መሆኑ ይታስባል።
7432	በኋላ መጠሪያ ስማቸውን ጆሞ ኬንያታ ብለው ሰየሙ።
7433	እግር ቢሳሳት ከአንጋዳ አፍ ቢሳሳት ከእዳ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
7434	ቻቬዝ ከነዳጅ በሚገኘው ገቢ የናጠጡ ሀብታም ሊሆኑና የአሜሪካ አሻንጉሊት በመሆን ክብር ሊያገኙ ይችሉ ነበር።
7435	ነፍጥ ቢያጓራ የጌታውን ጎን ይሰብር የአማርኛ ምሳሌ ነው።
7436	የጫማ ጠጠርና የእንጀራ ልጅ እያደር መቆርቆሩ አይቀርም የአማርኛ ምሳሌ ነው።
7437	ከዚያ ክምችቱ ከገርጊስ ወደ ኤሩትራይ (በምሥራቅ ትንሹ እስያ) እንዳለፈ የኤሩትራይ ሲቢልም ሥራ እንደ ተባለ ይታመናል።
7438	በብዙ አገሮች የሠርጣን ስጋ ይበላል፤ በሕገ ሙሴ ይከለክላልና በተለይ በአይሁድና እንዲሁም በሺዓ እስልምና የማይበላ እንስሳ ነው።
7439	ሞኝና ወረቀት ሊደራደሩ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው።
7440	ንጉሡ ላሊበላ የሚለውን ስም ያገኘው፣ ሲወለድ በንቦች ስለተከበበ ነው ይባላል።
7441	ከዛም ህመሙን ለመቀነስ እና ነጻነቱብ ለመስጠት አቡበከር ከኡመያ ቢላልን ገዛዉ ከዛም ነጻ አወጣዉ.
7442	አንዱ ድርጊት ለጥቂቶች ደስ ቢያስን፣ ሁለተኛውም ለብዙዎች ደስ ቢያሰኝ፣ ሁለተኛው ይመረጣል ማለት ነው።
7443	ቅደም ተከተል አስፈላጊ ሆኖ ለሚገኝበት የምርጫ አይነት የሚጠቅመው የሂሳብ ጽንሰ ሐሳብ መፐወዝ (መደርደር) ይሰኛል።
7444	እንደ ዘመናዊ ትምህርት ቤት አስተማሪና ተማሮች ተለይተው ሳይሆን፣ እንደ አካዳሚ ግን ከፍተኛ እና ታቸኛ አባላት ነበሩ።
7445	ይኸው የቋንቋ ትምህርት ቤት የተማሪዎቹን የእንግሊዝኛቋንቋ ልምምድ እና ችሎታ በማዳበር የላቀ ሥራው ውጤቶች፣ በተመሠረተ በአራት ዓመት ውስጥ ተሻሽሎ የከተማዋ ዋና የቋንቋ ማዕከል ለመሆን በቅቷል።
7446	አንድ ተጫዋች ወዳጃቸው አለቃ «ዛሬ ተልባ ስንት ስንት ዋለ?»
7447	በፊት ከተሞች በጌባልና ሲዶን ( በፊንቄ ) ተሠሩ፣ መርከበኞቻቸውም በባሕርና በውቅያኖስ ላይ በመጓዝ አንጋፋዎች ሆኑ።
7448	ገነት እነዚህ ትርጉሞች አሉት ፦
7449	ክለብ አሜሪካ በሜክሲኮ ከተማ ፣ ሜክሲኮ የሚገኝ የእግር ኳስ ክለብ ነው።
7450	ጽሑፉ በተለይ የጥንታዊ ግብጽ አፈ ታሪክ ይገልጻል።
7451	ሁለት ተቃራኒ ነገሮችን ባንድ ጊዜ መውደድ አይቻልም።
7452	በብዙ ሃገሮች የእርዳታ ዉሻን ሚና ይሚጫወቱት እነዚህ ውሻዎች በተለይም አይነ-ስውራንን እና ከኦቲዝም ጋራ የሚኖሩ ሰዎችን እንዲሁም የህግ አስከባሪ ባለሙያዎችን እንዲያግዙ ማሰልጠን ይቻላል።
7453	ይህም ጦርነት በአሜሪካ ውስጥ ብዙ ተቃራኒዎች ነበሩት።
7454	በዚህ ጦርነት የአሥዩት ገዦች ተፊቢ እና ልጁ ቀቲ ለመሪካሬ ታማኝ ሆነው በጤቤስ ግዛት ላይ እንደ ዘመቱ ይታወቃል።
7455	የቃሉ መንስኤ ከአረብኛ ሪካብ ሲሆን ይህ ከጋራ ጥንታዊ የሴማዊ ቋንቋዎች ሥር «ረ ከ በ» («መሳፈር») ነው።
7456	ለራስ ቢያወሩ ለቅንቅን ይዘሩ አለች ዶሮ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
7457	ሬያም በሥውር የሃሞንን ዲቃላ ሕጻን ልጅ ዲዮኒስዮስን ከቁባቱ ከአልማንጤያ ወስዳ ወደ ኒሳ በአረቢያ እንዲታደግ ላከችው።
7458	በዚሁ ደብዳቤ የጋብቻን ነገር ያወሳ ሲሆን ህጻኑ ዶን ፔድሮ ከእጅ ጥበብ አዋቂወች ጋር ወደ ኢትዮጵያ መጥቶ የይስሓቅን ሴት ልጅ እንዲያገባ ያትታል።
7459	ደግሞ ቻይናን በማዋሐድ የመላ ቻይና ንጉሠ ነገሥት ሆኑ።
7460	በፍቼ ኦሮሚያ በተደረገ ባህል ጥናት ዘንድ፣ ጆሮ ደግፍ ለተባለው በሽታ ለማከም፣ የአክርማ ጭማቂ ጠብታ በጆሮ ውስጥ ይገባል።
7461	ጽሑፉ አራማያ በሚመስል ቋንቋ ሲሆን የቢዖር ልጅ በለዓም የነበየ ትንቢት ይናገራል።
7462	እንደ ጴጥሮስ ብጽላሎተ ርእስ እንደ ጳውሎስ በዘፈረ ልብስ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
7463	ይህም የምድር አከፋፈል በብዙ ሌሎች ጥንታዊ ምንጮች ይጠቀሳል።
7464	የድሮ ኗሪዎች የአራዋክ ሕዝብ ሲሆኑ ከደሴቱ በካሪቦች ወይም በስፓንያውያን ምክንያት ሸሽተው ነበርና።
7465	ደብረ ማርያም ቆረቆር፣ ከዚሁ ዘመን የሚመነጩ የግድግዳ ላይ ምስላትን እስካሁን ድረስ ጠብቆ በማቆየቱም ይታወቃል።
7466	እዝራ ፓውንድ የአሜሪካ ጸሐፊ ነበር።
7467	ንጉሠ ነገሥቱ በማግስቱ ቅዳሜ ታኅሣሥ ፰ ቀን በአስመራ በኩል አድርገው ብዙም ወደአልተረጋጋችው አዲስ አበባ ከተማ ሲገቡ ወዲያው የወንድማማቾቹን ፎቶግራፍ የያዘ ማስታወቂያ በሠፊው ተሰራጨ።
7468	እንደ ኤውሮጳ ኣቆጣጠር ማጠር ያለበት በ“እ.
7469	ዝባድ ሴቬቶን ወደሚባል ውሕድ ይጣራና ውድ የሆኑ ሽቶዎች የሚሠሩ ፋብሪካዎች ይጠቀሙበታል።
7470	ወጣቱ ትውልድ በሚያየው የኤሊ እርምጃ እና ለዚህም ምክንያት ናቸው ብሎ ባመነባቸው በንጉሠ ነገሥቱና አስተዳደራቸው እጅግ ተደናገረ።
7471	የቆላ እንጨት ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው።
7472	በፍቼ ኦሮሚያ በተደረገ ጥናት ዘንድ፣ የሎሚ ጭማቂ በቲማቲም ለአሚባ በሽታ እንዲሁም ለደም ግፊት ይሰጣል።
7473	ዳልጋ ኣንበሳ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ አጥቢ እንስሳ ነው።
7474	አገሩ ኤውላጥ በአረቢያ በረሃ ምዕራብ ስሙን ያገኘው ከዮቅጣን ልጅ ነበር።
7475	ቁንዶ በርበሬ የሚባለው ተክል ከጥንት ጀምሮ በአፍሪካ ቢታወቅ እሱ ግን በፍጹም ሌላ አስተኔ ነው።
7476	ግድም በአሁኑ ዴንማርክ የኖረ ኪምብሪ ሕዝብ ከዩክራይኑ ኪሜራውያን ጋር አንድላይ እንደነበሩ ከጥንት ጀምሮ ተብሏል።
7477	ያሁኑ ጠቅላይ ሚኒስትር አፖሎ ሲባምቢ ናቸው።
7478	ከዚያ በአካድ መንግሥት ዘመን አለቃው ኢዲዲሽ በማሪ ላይ ተሾመ።
7479	ሰርጸ ድንግል የኖረበት ዘመን ከግራኝ አህመድ ወረራ ጥቂት ዘመን አሳልፎ ስለነበር የህዝቦች ፍልሰት በዚሁ ዘመን ይታይ ነበር።
7480	በሌላ መልኩም ሲተረጎም ሞላላ ማለት፣ ለምሳሌ ውሃን በክብ ብርጭቆ ውስጥ ሳይሞላ ካስቀመጥን በኋላ ያን ብርጭቆ ጋደም ስናደርገው፣ የውሃው ገጽታ የሚይዘው ቅርጽ ሞላላ ይባላል።
7481	አቡነ ሊባኖስ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ከአለት የተፈለፈ ቤተ ክርስቲያን ነው።
7482	ኣንድ እንሰሳ ሲታረድና ቆዳው ሲገፈፍ ጀርሞች በተለያዩ ሁኔታዎች ሥጋው ውጭ ላይ ስለሚቀሩ ያንን ማስወገድ ኣይቻልም።
7483	ሆኖም ከተማው ከሳርጎን ቀድሞ በኡሩክ ንጉሦች ኤንሻኩሻና እና ሉጋል-ዛገሢ ዘመናት እንደተገኘ ከጽሕፈቶች ይታወቃል።
7484	በሌላ አኳያ፣ አብዛኞቹ የሥነ ጥምረት ጥያቄዎች "እንዴት የተወሰኑ ኳሶች በተወሰኑ ቁናዎች ውስጥ ሊቀመጡ ይችላሉ?"
7485	ወፍጮ የእህል የድንጋይ ወይም የዘይት መጭመቂያ ሲሆን የውሃ ፣ የሞተርና ፣ በእንስሳ የሚሠራ አይነቶች ይገኛሉ።
7486	ሎሚና ትርንጎ ሞልቶልህ ባገር እንቧይ ታሸታለህ የድሀ ነገር የአማርኛ ምሳሌ ነው።
7487	በዚህ መጽሀፍ የአርጉስ ሚስት ኤዋድኔ ተባለች፣ ይችም የስትሩሞንና የነያይራ ሴት ልጅ ነበረች።
7488	ነገር በነገር ይጠቀሳል እሾህ በእሾህ ይነቀሳል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
7489	የጫማ ጠጠርና የእንጀራ እናት እያደር መቆርቆሩ አይቀርም የአማርኛ ምሳሌ ነው።
7490	በብዙ ዘመናዊ የመጽሐፍ ቅዱስ ትርጉሞች “መስቀል” (“የመከራ እንጨት” አዓት ) ተብሎ የተተረጐመው የግሪክኛ ቃል ስታዉሮስ ነው።
7491	ሌላዋ እህትዋ እጅጋየሁ ዲባባ ከጥሩነሽ ቀደም ብላ መሮጥ ጀምራ ነበር።
7492	ሆዱን የወደደ ማእረጉን የጠላ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
7493	የደም መፍሰስ ያለመቆም ችግር ያለባቸው ሰዎች ችግር ከልጅነት ሊጀምራቸው አሊያም ካደጉ በኋላ በአጋላጭ ምክንያቶች ሊታይባቸው ይችላል።
7494	ተፈራ በሙዚቃ ማዋሃድና በዜማ መድረስም ስጦታ ያለው፣ ዜማን ከሸክላ በቀጥታ መገልበጥ የሚችል ባለሙያ ነው።
7495	የሴት ዘበናይ የፊትዋን እንጂ የኋላዋን አታይ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
7496	ይህን መንገድ ለመጠቀም ገቢው በጥቃቅን ብዛቅ እየቀያየርን ወጭው እንዴት እንደሚቀየር በማስላት ኩርባውን በየቅጽበቱ ማግኘት ይቻላል።
7497	በአቶ አገኘሁ እንግዳ፤ በአቶ እምአላፍ ኅሩይ፤ አቶ አለፈለገ ሰላም እና አቶ መዝሙር ዘዳዊት የተሣሉ፦
7498	ገዳማ የነበረ መንግሥት ሲሆን በምዕራብ ዛግሮስ ተራሮች ከኤላምና ከአሦር መካከል እንደተገኘ ይታሥባል።
7499	ግድም በፊት፣ በጥንታዊ ግሪክ አልፋቤት እንዲሁም በጥንታዊ ኢታሊክ አልፋቤት የ«ም» ቅርጽም እንደ «????» ይምሰል እንደ ነበር የ«ን» ቅርጽ ደግሞ እንደ «????» ይጻፍ ነበር።
7500	ግድም በፊት፣ በጥንታዊ ግሪክ አልፋቤት እንዲሁም በጥንታዊ ኢታሊክ አልፋቤት ሌላ ፊደል ???? ለ«ሥ» ጠቀመ፤ የ«ም» ቅርጽም እንደ «????» ይምሰል ነበር።
7501	ሁሉም በክልሉ በቋንቋው ይማር የተሰኘው ፖሊሲያቸውም በብዙዎች ዘንድ ጥርጣሬና መከፋፈልን በመፍጠሩ በሀገርና ከሀገር ውጭ በተደጋጋሚ የተቃውሞ ሰልፎች ተካሂዶባቸዋል።
7502	በዚህ ግርግር ምክንያት እቴጌ ምንትዋብ በእንደራሴነት ሳትወሰን እራሷ ላይ ዘውድ በመጫን ከልጇ ጋር እኩል ስልጣን እንዳላት አወጀች።
7503	የቀይ መስቀል ማኅበርም አብሮ ተመሠረተ።
7504	መላከ ህይዎት ነቃጥበብ እሸቱ ከአባታቸው ከአቶ አሸቱ ይመር እና ክእናታቸው ከወ/ሮ አየናለም በ ፩፱፳፮ በደቡብ ወሎ ዞን በወልደያ ከተማ ተወለዱ።
7505	ሌሎች ታላላቅ እንስሳት በጣም የተወሳሰብ አይን ሲኖራቸው አይናቸውም ከአዕምሮአቸው ጋር የሚያያዙባቸው የነርቭ ክፍሎች እንዲሁ የተወሳሰቡ ናቸው።
7506	ይህን ተከተሎ በየቦታው አመጽ በሚነሳበት መካከል አውሮፓውያን ሚሲዮኖችም ከእንግሊዝ መንግሥት ጋር በተነሳሳ አለመግባባት ምክንያት በዓፄው ታሰሩ።
7507	ዘውዱ ጌታቸው የአንደኛ ደረጃ ትምህርቱን በመስፍን ሀረር ትምህርት ቤት ፤ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርቱን ደግሞ በተፈሪ መኰንን ትምህርት ቤት ተምሮ ካጠናቀቀ በኋላ በአዲስ አበባ ዮኒቨርሲቲ ቴክኖሎጂ ፋክልቲ በመግባት የከፍተኛ ደረጃ ትምህርቱንም አጠናቋል።
7508	የልዩ ፍላጎት ትምህርት ማለት ከመደበኛው ትምህርት በተለየ ሁኔታ የልዩ ትምህርት ለሚያስፈልጋቸው ተማሪዎች እንደ እውቀታቸው መጠንና እንደ አስፈላጊነቱ በተለየ መልኩ ተዘጋጅቶ የሚሰጥ የትምህርት አይነት ነው።
7509	የዚህ ፈርዖን መታወቂያ በሰፊ ተከረክሯል።
7510	በፊት በዛሬው ሞልዶቫና ደቡብ-ምዕራብ ዩክሬን የኖረ ጀርመናዊ ብሔር ነበሩ።
7511	በውጭ የተማሩ ቢሆኑም፣ እሳቸው ‘ዋጋ ቢስ’ የሚሉትን፣ እንደሌሎች (ምዕራባውያንም ሆኑ ሌሎች) የሚጠቀሙበትን ‘ኩረጃ’ ላለመከተል በትጋት ተፋልመዋል።
7512	ኹሉን በያዘ፣ ሰማይንና ምድርን ፥ የሚታየውንና የማይታየውን በፈጠረ፡ አንድ አምላክ በሚኾን፡ በእግዚአብሔር አብ እናምናለን።
7513	ሁለት ተቃራኒ ነገሮችን በአንድ ጊዜ ማድረግ አይቻልም።
7514	አድጎ ቃይናም ለአምባው የሚመች ቦታ በመፈልግ ከጥፋት ውኃ አስቀድሞ የተቀረጸውን ጽሑፍ አገኘ፤ የትጉሃን (ደቂቀ ሴት) ሰማያት አቆጣጠር ነበር።
7515	ገቢር ማዳመጥ ከተገብሮ ማዳመጥ ወይም ዝም ብሎ ከማዳመጥ ይለያል፤ በገቢር ማዳመጥ አዳማጩ ምን ያህል መልእክት የሰማው እንደ መሰለው በድጋሚ ይመልሳል።
7516	ሆድን በጎመን ቢደልሉት ጉልበት ዳገት ላይ ይለግማል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
7517	ዳውሮ በደቡብ ኢትዮጵያ የሚገኝ ብሔር ነው።
7518	ዘውዱ ጌታቸው በአገርና በአለም አቀፍ ደረጃ ተስፋ ጎህን በመወከል የኤች.
7519	በዚህ መንገድ የተላኩት ድምጾች ሊሰሙ ቢችሉም ጥራት ግን ይጎላቸዋል።
7520	በዚህ ጦርነት አንደኛው ወታደር ሲሞት ከግራኝ በኩል ደግም ግራኝ እራሱ ፈረሱን ሰንጥቆ ባለፈ ጥይት ቆሰለ።
7521	በዚህ መሠረት ሞንተዙማ የሚባል ሃያል ከታልቅ ጎርፍ ከማምለጡ በኋላ እጅግ ክፉ ሆነና እስከ ሰማይ ድረስ የሚረዝም ቤት ለመሥራት ቢሞክር 'ታላቁ መንፈስ' በመብራቅ አጠፋው።
7522	የጦር አዝማች የነበረው የበላይ ዘለቀ ወንድም ደጃዝማች ታደለ ላወቅ ወደቀ።
7523	ሰባቱ ዋርካ፡ ዉርግርግ ፍፍት፡ ቅዱስ ጊወርጊስ በተ-ክርስቲያን የመሳሰሉት ታሪካዊ ቦታወች ይገኝበታል.
7524	እዚያ ስምዖን ጴጥሮስን አገኝቶ አሁን ከትንሳኤ በኋላ ስለ ሆነ ጴጥሮስ ስለ ኢየሱስ ስብከት፣ ስቅለትና ዕርግት ለቅሌምንጦስ አስረዳ።
7525	በጣም ሲመሽም ኮማሪትዋ ሌሎቹን ሰዎች ታስወጣና አለቃን አይታ እኚሕ ሽማግሌስ ምንም አያደርጉኝም ብላ ለሳቸው መደብ ላይ አንጥፋ ከጎናቸው ፈንጠር ብላ ትተኛለች።
7526	እውር ሲቀናጣ ምርኩዙን ይጥላል ብሬክ ይደንሳል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
7527	እመት ሲልቪያ የታወቁት የታሪክ ምሁር የፕሮፌሶር ሪቻርድ ፓንክኸርስት እናት ናቸው።
7528	ከዚህ አንጻር የዘላለም ምልልስ ተስፋ የሚያስቆርጥ ጽንሰ ሃሳብ ሳይሆን ከሃይማኖት ውጭ የሆነ አዲስ አይነት የሚያሰደስት ዘላለማዊነት ሆነ።
7529	በዚህ መሠረት የመሢህ፣ የሙታን ትንሣኤ እና የዕለተ ደይን ትንቢቶች መጀመርያ ከሄኖክ ወይም ከአዳም ዘመን ጀምሮ ተገለጹ።
7530	የማሪ ጽላቶች የተባሉት ሰነዶች ክምችት ከርሱ ዘመን ጀምሮ ይታወቃል።
7531	በዚህ መልክ፣ ማናቸውም ዕውቀት የልማድ ውጤት እየሆነ ይሄዳል ይላል ዳሳሻዊነት።
7532	በዚህ ርዕዮት መሰረት፣ ግስበት ያላቸው ቁሶች ኅዋንና ሰዓትን ስለሚያጥፉ በነሱ የሚያልፍ ማንም ነገር፣ ብርሃንን ጨምሮ፣ መታጠፍ ይኖርበታል።
7533	ኣንድ እንሰሳ ከመታረዱ በፊትና ከታረደ በኋላ በእንስሳት ሓኪም መታየት ኣለበት።
7534	ከዚያ ሐቱሺሊ ያምሓድን በደብረ አታሉር ውግያ አሸነፈው፣ ሐሹምንም አያሌው ሌሎችንም የሖርያውያን ከተሞች በሶርያዊው ዘመቻ ፮ኛው ዓመት አጠፋቸው።
7535	ከርሱ ውስጥም መስገድና ቁርአን መቅራት ጀመሩ።
7536	ፊደል ኣማርኛ እንደሌላ የዓለም ፊደላት በእራሱ ፊደል ለብዙ ዘመናት በእጅ ሲጻፍ ቆይቶ በ፲፱፻ ዓ.ም. ገደማ በማተሚያ መሣሪያ ሊከተብ ችሏል።
7537	ሆኖም የአካድ መንግሥት መጨረሻ ውድቀት በኤላም ንጉሥ ኩቲክ-ኢንሹሺናክ ዕጅ እንደ ደረሰ ይመስላል።
7538	በዚህ ውስጥ፣ የሚታግሉ ተቃዋሚ ሃያላት አሦርና ግብጽ ናችው።
7539	ምንም እንኳን አንዳንድ ዘፈኖቹ በንዴት የተሞሉ ቢሆኑም እንኳን ፥ የኦል ምዩዚኩ ስቴፈን ቶማስ ኧርልዊን ዘ ኤምኔም ሾው ከዘ ማርሻል ማዘርስ ኤል ፒ አንጻር ሲታይ ለዘብተኛ ነው ብሏል።
7540	ያባይ ምልክቱ አንደበቱ የገዳይ ምልክቱ ሽልማቱ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
7541	ከማሪ ጽላቶች እንዲሁም ከኤብላ ጽላቶች ከተገኘው በርካታ መረጃ የማሪ ነገሥታት ዘመኖች ሊታወቅ ይቻላል።
7542	ሆድን በጎመን ቢደልሉት ጉልበት በዳገት ይለግማል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
7543	አንድ ኅልዮት እውነተኛ ኅልዮት ለመባል ተረችነት ያስፈልገዋል።
7544	በኋላ ኢየሱስ ተዓምራት እየሠራ ዮሐንስ ተከታዮቹን ወደ ኢየሱስ ልኮ የምንጠብቀው መሲኅ ይህ ነው ወይ ብለው ጠየቁት።
7545	ከሥረ መሠረቱ ኢስላምን ከንጹህ ምንጭና ከትክክለኛው አካባቢ የመረዳት ምሳሌ ናት።
7546	ጻፎቹ ይህንን የሚያስቡ ትንቢተ ዳንኤል በአንጥያኮስ አፊፋኖስ ዘመን በዳንኤል ስም በማይታወቅ ሌላ ደራሲ እንደተጻፈ ስለሚቆጥሩት ነው።
7547	ሆኖም ዩክሬን እስካሁን ይግባኝ ትላለች።
7548	በዚህ መንገድ ይተበጀው የራዲዮ መልዕክት ኤ.ኤም ራዲዮ ይሰኛል፣ የሚሰራጨውም ዝግጅት፣ በክሪስታል ራዲዮ ለመቀበል ይቻላል።
7549	ኔፐር ጠንቋይ እንደሆነ በአገሩ የተማበት ሌላ ምክንያትም አለ።
7550	ሆዱን የወደደ ማእረጉን ይጠላል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
7551	ገድሎ ማንሣት በአማርኛ ፈሊጣዊ አነጋገር የሆነ ዘይቤ ነው።
7552	ለዚሁ በራሂ፣ ልጆቻቸው በአራት አይነቶች ሊሆኑ ይችላሉ፦
7553	ታላቁ ሳርጎን ከተማውን ለአካድ መንግሥት ያዘ፤ ተከታዩም ሪሙሽ ከንቲባውን ማረከና ከተማውን አጠፋ።
7554	ሞክሼ ቀለሞች የተለያዩ ጥቅሞች የኣሏቸው ለግዕዝ ቋንቋ እንጂ ለዓማርኛ ኣይደለም የሚባለው ትክክል ኣይደለም።
7555	እውር ሲቀናጣ ምርኩዙን ወርውሮ ይፈልጋል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
7556	ከፊት ለፊትዋ የመገዘዝ ተራራ፤ እንኮይ፤ ሰንበሌጥ፤ ቡልጋ እና ወደ ምሥራቅ የደረቂት እና አማሪት ወንዞች ከከሰም ወንዝ ጋር ሲቀላቀሉ እንዲሁም የመስኖ ዘንባባ ተራራ እና የመስኖ ማርያም ቤተ ክርስቲያን፤ ሜዳማው የሾላ ገበያ ወደደቡብ ምሥራቅ ደግሞ ከማዶ የክርስቶስ ሰምራ ትውልድ አገር እና ምንጃር ቁልጭ ብለው ይታያሉ።
7557	ከላይ ወደታች በተዘርጋ መዋቅር የጣሊያን ባለስልጣኖች እያንዳንዱን ክፍል ያስተዳድሩ ጀመር።
7558	ጊዜው ሲያበቃ ገንዘቡን ማውጣት ይፈቀዳል።
7559	ሌተና ኮሎነል ወርቅነህ ገበየሁ ለመፈንቅለ መንግሥቱ ስኬታማነት እነዚህን ሁለት ጄኔራሎች በአስቸኳይ ቁጥጥር ላይ ማዋል ወሳኝ መሆኑን ደጋግመው ቢያስታውሱም ጄነራል መንግሥቱ ግን “ደም መፋሰስን ያስከትላል” በሚል ዕምነት ውድቅ አደረጉባቸው።
7560	ለብዙ ዓመታት አብዛኛው ሥልጣን በፕሬዝዳንቱ እጅ ነው ያተኮረው።
7561	ከዚህ ጊዜያዊ መንግሥት በኋላ፣ የጉግማንጉግ ሃያላት ይመልሳሉና ኢየሩሳሌምን እንደገና ይከብባሉ።
7562	ክልሉ ከሰሜን በዛየር፣ ከሰሜን-ምሥራቅ በኡኢጌ፣ ከምሥራቅ በኩዋንዛ ኖርቴ እና ከደቡብ በኩዋንዛ ሱል ክልሎች ጋር ይዋሰናል።
7563	ሸማይ ጠቅላይ ሚኒስትር ተደረገ።
7564	ግድም በኲሩን ሁሙልፍን በስዊድን «የውስጥ ጎጣውያን» ንጉሥ አድርጎ፣ ሌላውን ግማሽ «የውጭ ጎጣውያን» ከቤሪክ ጋራ ባልቲኩን ተሻገሩ።
7565	ዴቢት ካርድን ደንበኞች ሲጠቀሙ፣ በ አካውንት ቁጥራቸው ውስጥ ካለው ገንዘብ በላይ እንዳይጠቀሙ ጥንቃቄ ማድርገ ያሻል።
7566	ክሩድ ዘይትን ከኮሞዲቲ መለዋወጫ ቦታ ላይ ለመግዛት በሚፈለግበት ጊዜ የጥራቱን ዓይነት በስሙ ለይቶ ማወቅ ያስፈልጋል።
7567	በዚህ ሳይንስ የሚገነቡ ቴኦሪዮች ስነ ሒሳብን እንደ መሳሪያ በመጠቀም ያንድ ሥርአትን እንቅስቃሴ ለማስረዳትና ለመተንበይ የሚያልሙ ናቸው።
7568	በዚህ መሰረት ንግግሯን ሳታቋርጥ ወደ ድንጋይ ተቀየረች።
7569	የሽሮ ድንፋታ እንጀራው እስኪመጣ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው።
7570	ፎገራ የአለቃ ገብረሃና የትውልድ ቦታ በመሆኑም ይታዎቃል።
7571	ግድም በኤብላ ሚኒስትር እብሪዩም ፯ኛው ዓመት ማሪ ናጋርን ያዘ።
7572	ጅቡም ወጣቷን ተከታትሎ ይበላታል ማለት ነው፣ ይስማታል።
7573	ሞቼም ነበርሁ እነሆም፥ ከዘላለም እስከ ዘላለም ድረስ ሕያው ነኝ፥ የሞትና የሲኦልም መክፈቻ አለኝ።
7574	ብላታ ኤፍሬም በቤይሩት የአሜሪካ ኮሌጅ የተማሩ ሲኾን በአዲስ አበባየ ተፈሪ መኮንን ትምህርት ቤት የንግሊዝኛ ቋንቋ አስተማሪም ነበሩ።
7575	የአቶ ኢሳያስ አፈወርቂ አያቶችና ሌሎች ዘመዶቻቸውም - በሚመለከት፦ በእናቱ በኩል የኢሳያስ አፈወርቂ አያት (የእናት እናት) ወይዘሮ መድህን «በራድ» ይባላሉ።
7576	ባሮክ በራእይ መጀመርያ የነፍሶች እረፍት ቦታ ለማየት የወሰዳል።
7577	አሁን በተለይ በምሥራቅ አውሮጳና በጃፓን ውስጥ ብዙ ልደቶች ስለሌሉ የተፈጥሮ ቅነሳ አለ፤ የሕዝብ ቁጥር በየዓመቱ ይቀነሳል።
7578	ባኃኢ እምነት የተባለው ሃይማኖት የሀመር ታሪክ እንደ ምሳሌ ይቆጥሩታል።
7579	ሥዑል ሚካኤል መጀመሪያ የንጉሱና የጁወች ደጋፊ የሆነ ቢሆንም በምንትዋብ የዲፖሎማሲ ስራ ኋላ የርሷ አጋር በመሆን አቋሙን ቀየረ ተክለጻድቅ መኩርያ፣ ገጽ ፫፻፷፬ ።
7580	ዛሬም የቻይና ምልክቶች በጃፓንኛ ጽሕፈት ደግሞ ይገኛሉ።
7581	በጥሩ ቤተሠብ የሚያድጉ ህፃናትና ለልጆች ትኩረት የሚሰጡ ወላጆች ከሌላው በበለጠ ይበልጥ ምርታማ፣ የተረጋጋነ ሠላማዊ ናቸው።
7582	ከዚህ ተከትሎ አንዳንድ መጽሔትና መጽሐፍ በቱርክ አገርና በተለይ በኢስታንቡል ይታተም ጀመር።
7583	ስሜን አውሮፓ በጠቅላላ የአውሮፓ ስሜናዊ ክፍሎች ሲሆን፣ አንዳንዴ ታላቁ ብሪታንና አይርላንድ ከነዚህ ጋር ይቆጠራሉ።
7584	በዚሁ ጽሕፈት የተጻፈው ጽሑፎችና ቅርሶች በተለይ በሞንጎልያ ፣ ኪርጊዝስታን ፣ ሳይቤሪያ ፣ ምዕራብ ቻይና ወዘተ.
7585	ሁሉም የምግብ ዓይነቶች የተለያዩ ጥቅሞች አላቸዉ።
7586	ጸሎት ከፍቅር ሀይማኖት ከምግባር ይበጃል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
7587	እዮብ መኮንን ባደረበት ድንገተኛ ህመም፣ በናይሮቢ ከተማ ሕክምናውን በሚከታተልበት ሆስፒታል እሁድ ማታ ነሐሴ ፲፪ ቀን ፳፻፭ ዓ.ም. አርፏል።
7588	ስእሉ ተስርቶ እንዳለቀ የብዙዎቹ ስእሎች ራቁታቸውን መሆን ጳጳጹ በሚጸልዩበት ቤተ ክርስቲያን በጣም ነውር እና አሳፋሪ ከምንሰራው ስራ ጋር የማይሄድ ነው በማለት ጳጳጽ ካራፋ እና ሞንሲኞር ሴሪኒኒ (የማንቱአ አምባሳደር) ስእሉ እንዲጠፋ ወይም ሀፍረተ ስጋቸው እንዲሸፈን ሲሉ በከፍተኛ ደረጃ ተቃወሙ።
7589	ይህም መፍትሄ የብርሃን ፍጥነትን ቋሚነት የተንተራሰ ነበር።
7590	አሁን ወዲያው የስዊድን መንግሥት ፈቃዱን እንዲፈጽሙ ሥራተኖች መክፈል ቻለ።
7591	በላይ ዘለቀና ወንድሞቹ በድንገት ገብተው መሳርያዎቹን ነትቀው ሴትየዋን ሳይጎዱ ሳያጎሳቁሉ ወደመጡበት መልሰው ላኩዋቸው።
7592	ዋናው መሠረቱ ከሚገዛው የኮሞዲቲ ኮንትራት እኩል ስለ ገበያው አካሄድ ሁኔታ ማወቅ ያስፈልጋል።
7593	ሁለት አይወዱ ከመነኩሴ አይወልዱ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
7594	እሱና በሌሎች አውሮፓዊ ቋንቋዎች ተመሳሳይ ቃላት የመጡ ከቅድመ-ጀርማኒክ *ባንድ «ማሠርያ፣ ጥብጣብ» ነበር።
7595	ይህም ኢታሊክ አልፋቤት በፈንታው ከጥንታዊው ምዕራብ ግሪክ አልፋቤት በተለይም ከኩማይ አልፋቤት ተለማ።
7596	ሆኖም ኳርኮች ለብቻቸው ተነጥለው አይገኙም፣ ይልቁኑ ምንጊዜ በሃድሮን (ፕሮቶን እና ኒውትሮን) ውስጥ ተጣብቀው ነው ሚገኙት)።
7597	ልጆች በተለይ የአረሙን መታወቂያ ባለማወቃቸው ወደ ዱር ሔደው ሲመለሱ በሽፍታ ይሸፈናሉ።
7598	በዚህ እይታዋ ምክንያት የአብደላህ ኢብኑ ዑመርን “አንድ ሠው ሲሞት ቤተሰቦቹ በሚያለቅሱት መረን የለቀቀ ለቅሶ ምክንያት ይቀጣል” የሚለውን ሐዲስ ሳትቀበል ቀርታለች።
7599	በሌላ አባባል እውነተኛ የሃይማኖት ስሜት ሳይሆን ነገር ግን ይህን ሁኔታ የተሰማቸው ሰወች እንደ እውነተኛ የሃይማኖት ስሜት የሚረዱት ስሜት ነው።
7600	ይህን መላምት ለመፈተን የባትሪውን አቅም በቮልት ሜተር እንድንለካ የሙከራ አቅድ እናወጣለን።
7601	የዚህ የዓመት አቆጣጠር ከኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር «ዓመተ ምኅረት» በ፯ ወይም ፰ አመቶች ይለያል።
7602	አልጋ ወራሹም የወጣቷን ብልህነትና ትጋት በማድነቅ ወደ ፈረንጅ አገር ተልከው ትምህርታቸውን እንዲከታተሉ ባዘዙት መሠረት ወይዘሮ ስንዱ በ፲፱፻፳፩ ዓ/ም (ፊታውራሪ አመዴ በ፲፱፻፲፱ ዓ/ም ይላሉ) ወደ ስዊስ ለትምህርት ቢሄዱም ኑሮው ስላልተመቻቸውና ትምህርት ይሰጥበት የነበረውን የጀርመንኛ ቋንቋ ስላልወደዱት ወደ ፈረንሳይ አቅንተው ትምህርታቸውን ቀጠሉ።
7603	ከብዙ አገሮች የገንዘብ መተመኛንት እስከ ግለሰቦች ጌጣጌጥነት ድረስ ለረጀም ጊዜያት ግልጋሎቱን ሲያበረክት የቆየና ተፈላጊነትም ያለው የብረት ማዕድን ነው።
7604	ኦሮሞ ብሔራዊ ኮንግረስ የኢትዮጵያ ፖለቲካ ፓርቲ ነው።
7605	በኒው ዚላንድ በዋንነት የሚነገረው መደበኛ ቋንቋ እንግሊዝኛ ነው።
7606	የሥነ ጥምረት ውጤቶችን ለማረጋገጥ የሚረዱ መሰረተ ሃሳቦች የጥምረት መርሆች በመባል ይታወቃሉ።
7607	ይህም ድርሰት በአማርና ደብዳቤዎች መካከል በአካድኛ ተገኘ፤ ቅጂዎቹ ግን በሳርጎን ዘመን ስላልተጻፉ እንደ ታማኝ ታሪክ አይቆጠሩም።
7608	ምንም የአሁኑ መንግስት ዲሞክራሳዊ ቢሆንም አንዳንድ በሚደረግ የጸረ ዲሞክሪያሳዊ ስራት ይታይበታል።
7609	ከዚያ ከበለጠ የግጦሽና የመሳሰሉት ችግሮች ይከሰታሉ።
7610	ፊደሉ ለሌሎች ቋንቋዎች እንዲተርፍ መጨመር ያስፈልገው ይሆናል።
7611	ሄኖክ የሺጥላ የፌስቡክ የኢትዮጲያ የፖለቲካ ተንታኝና ጰሀፊ ነዉ።
7612	ይህን ተግባር የፈጸሙት የካልኩለስ መሰረታዊ እርግጥን በመጠቀም ነበር።
7613	ለዚህ ተግባር እንዲረዳ ኮንሶሊዴሽን (ሁሉን ዕዳን በአንድ ላይ መሰብሰብ) እና ሪፋይናንሲንግ (ብድርን፣ በተራዘመ ጊዜ እንዲከፍሉ ማስቻል) የሚባሉ ሁለት መሳሪያወችን ባንኮች ይጠቀማሉ።
7614	ሆኖም የኢሲን ነገሥታት ተወዳዳሪዎች ሆነው ለዚያው ማዕረግ ይግባኝ ይሉ ነበር።
7615	ሾጣጣ ገጽታን በጠፍጣፋ ስንሰነጥቀው የሁለቱ የጋራ የሆኑት ቅርጾሽ የሾጣጣ ክፍሎች ይባላሉ።
7616	ይሄም ድርጊት በአሜሪካ የመጀመሪያው የምሥጋና ሰርዐት ዕለት ነበር ይባላል።
7617	ለብዙ አይነት ኒሞንያ፣ አንቲባዮቲክ መድኃኒት ሊፈውሰው ይችላል።
7618	ዮሴፍ ካዛቩቡ የአገሪቱ የመጀመሪያው ፕሬዚደንት ሆኑ።
7619	ሦስት በረድፍ የተቀመጡ ነጠብጣቦችን በሚከተሉት ሁኔታዎች እንጠቀምባቸዋለን።
7620	ጸሐፌ ትእዛዝ የተማረና የተመራመረ፤ በአስተያየቱ የበሰለ ኢትዮጵያዊ ሊቅ ካጋጠማቸው ለዚያ ምሁር ቀለብ ወይም ተገቢውን ሹመት ሳይሰጡ በፍጹም እንቅልፍ አይወስዳቸውም ነበር የሚሉ ብዙዎች ናቸው፡ ይሁን እንጂ ለሹመት የሚያጩትን እያንዳንዱን የኢትዮጵያ ሊቅ በጠባይ ይዘቱ በኩል ምን ዓይነት አቋም እንዳለው የማጥናቱና የመከታተሉን ጉዳይ ቅድሚያ ይሰጡት እንደነበልም ይነገራል።
7621	ግልፅ የሆነው የፖለቲካ አስተያየታቸውና ጽኑ የሆነው ተግባራዊ ውሳኔያቸው፣ ዘዴንና ሥልጣንን እንዲሁም ምክርን ኃይልን ምን ጊዜ በእንዴት ያለ መጠን መጠቀም እንዳለባቸው በትክክል የመገመት ችሎታቸው ሲታይ በዓለም ከታወቁት የፖለቲካ አርበኞች ውስጥ ሊወሳ የሚገባ ታሪካዊ ስፍራ እንዳላቸው አጠራጣሪ አይሆንም።
7622	ማሪን አጠፍቶ የያክዱን-ሊም አልጋ ወራሽ ዝምሪ-ሊም ከአገሩ መሸሽ ነበረበት፤ ወደ ሱሙ-ኤፑኽ በስደት ሔደ።
7623	ብለው ሁሉንም አሳቋቸው።
7624	ደሴቱ ለአረብ መርከበኞች «አድና አል ማግሪባይን» በመባል ይታወቅ ነበር።
7625	ከዚያ የምኝታ ጓደኛቸውን (የጠጅ ቤቱን) ባለቤት መቀመጫ አካባቢ አብሰው የቀረውን ባካባቢው ያልከሰክሱታል።
7626	የርሱ ምርቶች ኮምፕዩተር ፣ አይ ፖድ፣ አይ ፎን እና አይ ፓድ ይገኙበታሉ።
7627	ፀሐይ ዮሐንስ በ፲፱፻፶፬ ዓ.ም. በኤርትራ ክፍለ ሀገር አሥመራ ከተማ ተወለደ።
7628	ሆኖም ፍሬውን ስለሚመስል ብዙ ጊዜ ይህም ተክል 'በለስ' ይባላል።
7629	አሰላ የአርሲ ክፍለሀገር ዋና ከተማ ነው።
7630	ኮልፌ ቀራኒዮ በኢትዮጵያ ዋና ከተማ አዲስ አበባ ካሉት ዐሥሩ ክፍለ ከተሞች ውስጥ አንዱ ነው።
7631	ሌላው ይቅርና የተቀበረት ቦታ እንኳ እስከ አሁን ድረስ በትክክል አይታወቅም።
7632	የድሮ ታሪኮች ስለሞሏት፣ ብዙ ሰዎች ቱሪስት ሆነው መጥትው ያዩዋታል።
7633	ይህን ኢምንት በማንኛውም ሙሉ ቁጥር ብናበዛው ከትንሽነቱ የተነሳ ውጤቱ ያው ኢምንት ነው የሚሆነው።
7634	ሆኖም በሽታው ለማንኛውም ሰው አደገኛ ነው።
7635	ጉግል በፍለጋ አገልግሎት መሪ ስለሆነ እንደ ያሁ!
7636	ትንሽ ችግርን አመልጣለሁ ብሎ የበለጠ ችግር ውስጥ የሚገባን ሰው የሚያሳይ።
7637	በዚሁ በስደት ዘመናቸውም ሳሉ በርካታ ሐዋሪያዊ መልእክቶችን ለአርበኞችም፤ ለሕዝቡም በመላክ የማጽናናትና የሃይማኖታዊ ጣምሮችን ያስተላልፉ ነበር።
7638	ሰዎች እርሻን ባይጠብቁ፣ ምን የሚበላ ይኖራልና?
7639	እግር የላትም ትሄዳለች፣ አፍ የላትም ትናገራለች፣ ሰአት ናት!
7640	ከዚያ ሶርያን በወረረበት ጊዜ ተገደለ።
7641	ዘመድ በዘመዱ አይጨክንም ሆዱ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
7642	ንጉሠ ነገሥቱ የጣልያንን ጦር ለመግጠም በደሴ በኩል ወደማይጨው ሲዘምቱ፤ እግረ መንገዳቸውን ገዳሙን ለመጎብኘት ኅዳር ፲፮ ቀን ፲፱፻፳፰ ዓ/ም ሄደው ለእጨጌ ገብረ ጊዮርጊስ (በኋላ አቡነ ባስልዮስ ) ወንጌል ላይ “በገንዘብ የማትገዛ አምላክ መሆንህን አምናለሁ፤ ያንተ ያልሆነ የለኝምና…” የሚል ቃል ጽፈው ሰጧቸው።
7643	አየር ዠበቡን በማጸዳዳት ላይ የነበሩም ሴቶች የአካል ጉዳት ደርሶባቸዋል።
7644	ቅዱስ ቁርአን ለመጀመርያ ጊዜ በአረብኛ ነበር የተጻፈዉ።
7645	ይኼም ድርጊት በኢትዮጵያ እና በአሜሪካ ኅብረት የመጀመሪያው የ'ዲፕሎማሲ' መክፈቻ ግንኙነት ነው።
7646	እቃው ወደላይ ሲንደረደር ሄዶ ስፕሪንጉን ሲጨምቀው፣ ስፕሪንጉና የዕቃው እምቅ አቅም እቃውን ወደምድር የመወርውር አቅም አላቸው እንላለን።
7647	ይኸው ቁርባን እስከሚቻል ድረስ ብዙ ጊዜ ይደረጋል።
7648	ይህም አቋቋም አስደሳችና ማራኪ ነው ተብሎ የሚገመት የአቋቋም ዘዴ ነው።
7649	ብለው መመሪያ ሰጡልኝ፡፡ ስልሳ ቀን ሳይሞላ መብራትና ውሃ ገባ፡፡
7650	ውበት ለፈተና የኢትዮጵያ ፊልም ነው።
7651	የሸዋ መሪዎች ማዕረጋቸው ደግሞ በሸዋ ብቻ የሚገኘው መርዕድ አዝማች ነበር።
7652	ጎሳዬ ተስፋዬ የኢትዮጵያ ታዋቂ ዘፋኝ ሲሆን ብዙ ዘመናዊ የሙዚቃ ስራወችን በማቅረብ ይታወቃል።
7653	እንደ የመሬት መንቀጥቀጥ ወይም እሳተ ገሞራ ያሉ ድንገተኛ አደጋዎች ጉርፍ ሊያስነሱ ይችላሉ።
7654	ኮሶቮ በከፊል ተቀባይነት ያገኘ አገር ሲሆን በደቡብ አውሮፓ ይገኛል።
7655	በሌላ አባባል ዲያጎናሎቹ እኩል ሆነው እኩል የሚቋረጡ ማለት ነው።
7656	ሌሎች መንገድ ሰሪወችንም እጅግ ይረዳ ነበር።
7657	ፔፕሲ ህጻናት የምጫወቱት ጨዋታ ሲሆን የጨርቅ ኳስን በመወርወር ባላንጣን ለመምታት እና ከጨዋታ ውጭ ለማድረግ የሚደርግ ነው።
7658	ሎንጎ ላንግረ የተባለውን ከተማ እንደ መሠረተ በአንዳንድ ደራሲ ይታስባል።
7659	በኋላ ዘመንም የጊልጋመሽ ከተማ ነበረ።
7660	ሆኖም በታሪክ የእስራኤል ንጉስ ሰሎሞን ቤተ መቅደስ በኢየሩሳሌም በሠሩ ጊዜ፣ አሠራሩ በዚህ አይነት እቅድ አልነበረም።
7661	አማረ ብርመጂ ከአባታቸው ከአቶ ብርመጂ ቱፋ ከእናታቸው ክወ/ሮ ወርቅነሽ ደሳለኝ በ፲፱፻፳፰ በአሩሲ ክፍለሃገር ጎሎልቻ ከተማ ተወለዱ።
7662	ከጨው ባሕርና ከዮርዳኖስ ወንዝ ምዕራብ ከሆኑት ተራሮች ጀምሮ እስከ ኬብሮን ድረስ ያለው አገር ከነገለዓድና ባሳን ጋር ነበራቸው።
7663	ሌላው ታዋቂው የእንግሊዝ ደራሲ ኮልሪጅ እንዲሁ ስለዚህ ተራራ ገጥሟል።
7664	ቼልሲ የዩኤፋ ሻምፒዮንስ ሊግን ያሸነፈ ብቸኛው የለንደን ቡድን ሲሆን፣ ሦስቱንም የዩኤፋ ውድድሮች በማሸነፍ ከአራቱ አንዱ እና ከእንግሊዝ ደግሞ ብቸኛው ቡድን ለመሆን በቅቷል።
7665	ግምቡ በግቢው በስተሰሜን በኩል ሲገኝ፣ ከፈረሶች ቤት ጋር የተያያዘ ነው።
7666	ሁሉም ያልፋል የሚኮርጅም ቢሆን የአማርኛ ምሳሌ ነው።
7667	በፊት በኖረው አፈታሪካዊ ንጉሥ ሸንኖንግ እንደ ተጻፈ ይላል።
7668	የደም መፍሰሱ እንደቆመና ጉዳቱ እንደዳነ ክሮቹ ይሟሙና አጠቃላይ የደም ስርአቱ ወደ ቀድሞው ጤናማ ሁኔታው ይመለሳል፡፡
7669	ለዚህ ተግባር የዳይሬክት ዴቢት አካውንት ማቋቋም ጥሩ ነው።
7670	በኋላ ከግብጽ የመኮትኮቻ ጥቅም በከነዓን ይስፋፋ ጀመር።
7671	ከዚህ በላይ፣ በማእከለኛ እስያ የተገኙት ምእመናን የፀሐይን ከሃሊነትና ሕይወት-ሰጪ ጸባይ ለማክበር ፈልገው፣ ይህን በማድረግ ቀድሞ ያሰሙት የነበረው እንቶ ፈንቶ ተለውጦ ያንጊዜ ሥነ ስርዓት ወዳለበት አነጋገር ተቀየረ፣ ቋንቋውም ተወለደ፣ ስለዚህ «የፀሐይ ቋንቋ» ነው የሚሉት።
7672	ፕላቶ በበኩሉ አስተማሪው በነጻ ያስተምር እንደንበር ሳይዘግብ አላለፈም።
7673	ከጦር ግምባር ጋዜጠኝነት እስከ ኪነጥበባት ዘርፎች ሃያሲነት ዘልቋል።
7674	ሌሎች ሶሐቦች የጦርነቱን ሐሳብ ባይደግፉም እርሳቸው ግን በዚሁ ሐሳባቸው ጸኑ።
7675	ወገኔ የሆነው የኢትዮጵያ ሕዝብ የጀመርኩትን ሥራ በቅርብ ጊዜ ውስጥ ፈጽሞ እራሱን እንደሚጠቅምበት አልጠራጠርም።
7676	ጀማሪ የቤሲክ ፈርጋሚዎች የቤት ኮምፒውትሯቸው ላይ የሚጀምሩት በ ከርኒጋንና ሪቺ አማካኝነት እውቅና ያገኘውን ሰላም አለም ፍርግም አይደለም።
7677	በዚህ መንገድ የተዋሃደው ሞገድ እንደማንኛውም የኤሌክትሮመግነጢስ ጨረራ በኅዋ ውስጥ ይጓዛል።
7678	በሌላ ሶስተኛ አተርጓጎም ሂሳባዊ ሉል አንድን ክብ በራሱ ወገብ ስናሽከረክረው የምንፈጥረው ሶስት ቅጥ ያለው ነገር ነው።
7679	በፍቼ ኦሮሚያ በተመሳሳይ ጥናት፣ ነጭ ሽንኩርት በማርና በበርበሬ ለወባ ወይም ለትል ይበላል።
7680	ከዚያ በሗላ፣ በመላዕክት ዕርዳታ ወደ ኢየሩስሌም ዞረው በጎልጎታ ኮረብታ ውስጥ አቀበሩት።
7681	አዲስ ምዕራፍ የኢትዮጵያ ፖለቲካ ፓርቲ ነው።
7682	ድረስ በቻይና መንግሥታት ጦርነት ዘመን የጪን መንግሥት ንጉሥ ነበሩ።
7683	አሁን ሥፍራው በፍልስጤም ግዛቶች ሲሆን ቤቲን ከተባለች መንደር ዙሪያ ይገኛል።
7684	ይህን ዕውቀት ከኦሲሪስና ከኢሲስ ተምሮ ነበር።
7685	ከላይ ወደታች የተሰመረው መሰመር ጊዜን ይወክላል።
7686	በዚህ ምዕራፍ የተጠቀሰው ኤላማዊ ንጉስ ኮሎዶጎምር (በግሪኩ 'ኮዶሎጎሞር') ግን እንኳን ትክክለኛ ኤላማዊ ስም ('ኩዱር-ላጋማር') እንዳለው ይመስላል፤ ላጋማር የአረመኔ እምነታቸው ጣኦት ስም ነበርና።
7687	ጸሀይ ካልወጣ ከሰፈረበት አይነሳ አንበጣ ሴት ምክንያት አታጣ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
7688	ፕላዛ ኮሎኒያ በኮሎኒያ፣ ኡራጓይ የሚገኝ የእግር ኳስ ክለብ ነው።
7689	ይህን ምክሬን ከሰራህበት ወዳንተ መምጣቱ አይቀሬ ከሆነው ሞት ይበልጥ ተወዳጅ ሩቅ እንግዳ አይኑርህ።
7690	ሆኖም ብዙወቹ በመሃዲስት ሱዳኖች ሲወድሙ ንግስቲቱ በራሷ ክትትል ያስደረሰችው መጽሐፈ ራዕይ የትሰኘው በምስል ያሸበረቀ መጽሓፍ አሁን እንግሊዝ አገር ስለሚገኝ የአዲሱ የሥነ ሥዕል ስርዓት ቅርስ ከጥፋት ድኖ አሁን ቅርሱን መዝግቦ ይገኛል።
7691	ንጉሠ ነገሥት ዘኢትዮጵያ በውርስ የሚገኝ የኢትዮጵያ የአገዛዝ ሥርዓት ነው።
7692	ሸማኔ ድውሩን ባለስልጣን ክብሩን የአማርኛ ምሳሌ ነው።
7693	ማንዴ ሕዝቦች አውራጃውን ሠፍረው ተከታታይ መንግሥታት አጸኑ።
7694	ከብዙ ስብስብ ኤሌክትሪክ መስኮች የሚፈጠር የኤሌክትሪክ አቅም የእያንዳንዳቸው መስኮች አቅም ድምር ውጤት ነው።
7695	ከዚህ በተረፈ በአስርዮሽ ስርዓት አቀማመጣዊ ዋጋ ለያንዳንዱ ቁጥር ይሰጠዋል።
7696	ቢጫው መስመር የሚጓዝበት ፍጥነት ከትክክለኛ ብርሃን ከመሬት እስከጨረቃ በሚያደርገው ጉዞ የሚፈጅበት ጊዜን ይወክላል።
7697	በሌላ በኩልም ለኢትዮጵያ የግዛት አንድነትና ሉዓላዊነት ከባዕዳን ወራሪዎች ሲፋለሙ ክቡር ሕይወታቸውን የከፈሉና አኩሪ ታሪክ አስመዝግበው ያለፉ ጀግኖች ኢትዮጵያውያንን እንመለከታለን፦ ለአብነት ያህል እነ አብርሃ ደቦጭና ሞገስ አስገዶም፣ ዘረዓይ ደረስ፣ አቡነ ጴጥሮስ፣ ወዘተ ዓይነት ክቡር ጀግኖች ታሪክ መዘገብ አለበት እንላለን።
7698	ኣፕል የቋንቋ ገበታዎቹን ሌሎችም እንዲጠቀሙበት በ፳፻፯ ዓ.ም. ስለከፈተ ዓማርኛን እንደሌላ የዓለም ባለፊደል ቋንቋዎች መርጦ መጠቀም ተችሏል።
7699	ኣፕል የቋንቋ ገበታዎቹን ሌሎችም እንዲጠቀሙበት በ፳፻፯ ዓ.ም. ስለከፈተ ዓማርኛን እንደሌሎች የዓለም ባለፊደል ቋንቋዎች መርጦ መጠቀም ተችሏል።
7700	ሁለት ፖዚቲቭ ኤሌክትሪክ ቻርጆችን (ቀይ) ከበው የሚገኙት የኤሌክትሪክ መስኮች።
7701	ደቡብ አፍሪካ አስተናጋጅ ስለሆነች ያለ ማጣሪያ አልፋለች።
7702	ይሄም ድርጊት አውሮፕላን በጦርነት ላይ ለመጀመሪያ ጊዜ ጥቅም ላይ የዋለበት ዕለት ነው።
7703	ይህም እምነት በእስልምና ትንቢቶች ላይ ይመሠረታል።
7704	ደብረ ብርሀን ዩኒቨርስቲ ኢትዮጵያ ውስጥ በአማራ ክልል ደብረ ብርሐን ከተማ የሚገኝ የከፍተኛ ትምህርት ተቋም ነው።
7705	ከዛም ለስንግ የሚሆኑትን ቃሪያዎች በአንድ ጎን በቢላ ተቀዶ የውስጡ ፍሬ ይወጣል።
7706	አባባ ተስፋዬ በኢትዮጲያ ቴሌቪዢን የልጆች ጊዜ ፕሮግራም ላይ የሚያቀርቡትን ተረት ሲጀምሩ የሚናገሩአት ታዋቂ ንግግር "ደህና ናችሁ ልጆች የዛሬ አበባዎች የነገ ፍሬዎች እንደምን አላችሁ ልጆች።
7707	ገደማ ሃሙራቢ ኤላማውያን አስወጥቶ የላርሳ ንጉሥ ሪም-ሲን ገለበጠውና መስጴጦምያን በሙሉ ገዛ።
7708	ይህም ሁልጊዜ በአብዮትና በብሔራዊ ጦርነት ነበር።
7709	በዚህ መሠረት በኢትዮጵያ የሚኖሩት ኩሺቲክ ብሔሮች አባት በመሆኑ አገሩ 'ኢትዮጵያ' መባሉ እንደሚገባው ይታመናል።
7710	ትኩስ ቅጠሎቹ ለመድሃኒት ይኘካል፣ ለምሳሌ የሳምባ ነቀርሳን ወይም ተመሳሳይ የመተንፈስ ችግሮችን ለማከም።
7711	በዓለ መስቀል በክርስትና ኃይማኖት ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በቀራንዮ የተሰቀለበት መስቀል በአይሁድ ከተቀበረበት ሥፍራ መገኘቱን ማስታወሻ በዓል ሲሆን በምዕራብም ምሥራቅም አብያተ ክርስቲያናት ይሄንን መታሰቢያ መስከረም ፫ ቀን ሲያከብሩት የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ደግሞ በየዓመቱ መስከረም ፲፯ ቀን ታከብራለች።
7712	ከዚህ በኋላ፣ ኤላማውያን ኤሽኑናን ወርረው አጠፉት።
7713	ጥቂት የኣናሳ ተናጋሪዎች ቋንቋዎች ቀለሞች የተሠሩት ሞክሼዎች የተባሉትን በመጠቀም ስለሆነ ሌሎች ኢትዮጵያውያን የሚያውቋቸውን የዓማርኛ ቀለሞች የማያውቁ ዓማርኛ ተናጋሪዎች መኖር ዓማርኛ ቋንቋንና ፊደሉን ይጎዷቸዋል እንጂ ኣይጠቅሙም።
7714	ፊሊፕ ጆንሰን በሃርቫርድ የዲዛይን ትምህርት ቤት ነበር የተማረው።
7715	አዲስ አድማስ በኢትዮጵያ የሚታተም ሳምንታዊ ጋዜጣ ነው።
7716	አሁን በተለይ የሚታወቀው በካርናክ እንደገና ታድሶ የሚታየው «ነጭ መቅደስ» ነው።
7717	የግል ማተሚያ ባለንብረት የነበሩና በማተሚያ ቤታቸው ልዩልዩ የጸሎት መጵሐፍትን፥የአማርኛ ማስተማርያ ፊደሎችንና መጵሐፍት እያተሙ ያቀርቡ ነበር ።
7718	ሁለት ዕብዶች ከአማኑኤል ሆስፒታል ዘበኛውን ሸውደው ለማምለጥ ይስማሙና ወደ መውጫው በር ያመራሉ።
7719	ለዚህ ተግባር እንዲጠቅም አባላቱን በብራኬት መክበብና የእንግሊዝኛ ኮማ በአባላቱ መካከል በማስቀመጥ ነው።
7720	በዚሁ ደብዳቤ የእንግሊዝ መንግስት እስረኞቹ እንዲፈቱና ይህ ሲሆን እርዳታ እንደሚሰጥ አስታወቀ።
7721	ይኸን ልዩነት በኣለማወቅ የዩኒኮድ ፊደላችንም ላይ ችግር የፈጠሩ ኣሉ።
7722	እንደ ቀዳሚው ኤነታርዚ፥ ሉጋላንዳ ከቄሳውንት ወገን የሆነ ከባድ ገዢ ነበር።
7723	ይህም ሊያልፍ እንዲመጣ፣ ባላንጣው ለትክክለኛው ፍች መሰናከል መሆኑን እንዲገነዝብ፣ አዕምሮው ሊለወጥ አለበት።
7724	እኒህ ነገሮች ከምክንያት አይመነጩም ብሎ ሁም ስለሚያምን ተጠራጣሪ ወይንም ኢ-ምክንዮት ፈላስፋ ተብሎ ይታወቃል።
7725	የቤቱ የውስጥ አደረጃጀት በአብዛኛው ሁለት ክፍል ያለው ሲሆን በር ኖሮት መስኮት አይኖረውም።
7726	እርሱ ሠራውና መሠረተው፤ ከፈርዖንም መሞት በኋላ እስከ ዳዊት ልጅ ሰሎሞን ዘመን ድረስ ሴቶች (ንግስቶች) በሳባ ላይ ይነግሱ ነበር።
7727	ሌሎች ዑደቶች ጠባያቸውን በተመጣጣኝ ቀጥተኛ ዑደት በመተካት ወይንም ለዚህ ተግባር ተብሎ በተሰራ ሶፍትዌር፣ በኮምፒውተር ብቻ ሊተነተኑ ይገባል።
7728	ሕዝቡ ቱርክኛ ይናገራልና የእስልምና ተከታዮች ናቸው።
7729	አባቱ ሚካኤል በሜሪላንድ ዩኒቨርስቲ ማቲማቲሻን ሆኖ እስክ ዛሬ ድረስ ያስተምራል።
7730	ከዚያ ሽፋኑን ለማስወገድ ይሸከሸካል።
7731	እፃዊ ተዋልዶ ለአትክልት የኢሩካቤያዊ መራቦ ዘዴ ነው።
7732	ኤድስ ማለትም አኻዋየርድ ኢምዩኖደፊሸንሲ ሲድረም ሲሆን።
7733	ከዚያ አይንን ሳያንቀሳቅሱ ቀስ ብሎ ራቅ ማለት።
7734	ሲባል ልትሰሚ ትችያለሽ፡፡ ግን ውሸት ነው፡፡ መሣሪያውን ወይም እጮኛውን ካልቀማሽው፣ ሰውየውን ዝቅ ካላደረግሽው፣ ባለሞያውን ካከበርሽው ምንም አይልም፡፡ፖለቲካ ት/ቤት ባለሥልጣኑን ጉድጓድ አስቆፍራቸው ነበር፡፡
7735	ጄምስ ኮክስም የፕሬዚዳንት ዕጩ ነበሩ።
7736	ሞኝና ወረቅት ኢንተርኔትን ናቁ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
7737	ወይም ወንጀሉ በተፈጸመበት ጊዜ ከተደነገገው ቅጣት ይበልጥ አይፈረድበትም።
7738	በማሪ ኗሪዎች አስተያየት፣ ዝምሪ -ሊም በመብት ዕውነተኛ ንጉሣቸው ነበረ።
7739	በብዙ አብያተ ክርስትያናት ዘንድ እሑድ እንደ ሰንበት ይቆጠራል።
7740	የሮሜ ባለቅኔ ዌርጊሊዩስና ሌሎች እንደ ተረኩት፣ ዳርዳኑስና ወንድሙ ያሲዩስ (ያሱስ፣ ያሲዮን) ከ«ሄስፔሪያ» ( ጣልያን ) ነበሩ፣ ከአትላስ በኋላ ነገሡ፣ የንጉሥ «ኮሪቱስ»ና የእሌክትራ ልጆች ነበሩ።
7741	ከዚህ የተነሣ በባሕላቸውም ካንድ የበለጠ ሚስት ማግባት ስለ ተፈቀደ ቁጥራቸውን ቶሎ አበዙ።
7742	በሐቲ እነዚህ የአሦራውያን ነጋዴ ሠፈሮች ከሐቲ ከተሞች አጠገብ ይመሠረቱ ነበር፤ ቀረጥም ለከተማው ገዢ ያስረክቡ ነበር።
7743	ዮወሪ ሙሴቪኒ ፕሬዝዳነንቱ አንድ ጠቅላይ ሚኒስትር ይመርጣሉ።
7744	ንጉሡ ሎጋይር በአረመኔነት ቀረ፤ በመጨረሻ ሳይሞት እንደ ተጠመቁ ወይም እንዳልተጠመቁ ታሪኮቹ ይለያያሉ።
7745	በዚህ ሁኔታ፣ አብቅቶለታል ተብሎ የነበረው የኤርትራ አመጽ ማንሰራራት ጀመረ።
7746	ያንን ለማለት እሽቅድምድም ነው።"
7747	አርሶ አደሮች እረዳለሁ፡፡ ሠራተኛ መደብ እረዳለሁ፤ ልማት ሠራሁኝ ምን ቸገራችሁ ት/ቤት ብትልኩኝ.
7748	ምንም እንኳን ሜላርስፕሮል ለሁሉም ቢሰራም ፣ ከፍተኛ የጎንዮሽ ጉዳት ስላለው በተለይ ለ ቲ.ቢ.አር ያገለግላል።
7749	ግድም ድረስ፣ የኤትሩስክኛ አጻጻፍ ሁልጊዜ ከግራ ወደ ቀኙ መሄዱ መደበኛው ልማድ ሆነ።
7750	ያሕል ጥረቱን እንዲመረምሩ የፈተና ደንጊያ ዕውቀት ስላገኙ ለመጀመሪያ ጊዜ የወርቅ ሳንቲም እና የብር ሳንቲም መጠቀም የጀመሩት ልድያውያን ነበር።
7751	ንጉሥ መሪብሬ ያላደረገውን አድርጌ ከተማውን እንደ ጐርፍ ማረክሁት።»
7752	እያለ ዥዋዥዌ ስለሚጫወት፣ ማንንም የማይጠጋ ዝርዝር ነው ማለት ነው።
7753	ከድል በኋላም ከተቀበሩበት ወጥተው በመንበረ ፀባዖት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል፣ አዲስ አበባ ተቀብረዋል።
7754	ሁሉን እንጀራ ለእንግዶችዎ መስጠት ቢፈልጉ፣ በስንት አይነት ይቻላል?
7755	የኦሞ ሕዝቦች ዴሞክራሲያዊ ኅብረት የኢትዮጵያ ፖለቲካ ፓርቲ ነው።
7756	ለብዙ አመታት ሳይንቲስቶች እኒህን ተቃርኖወች ከሞገድ ኅልዮት ጋር ለማስታረቅ ሞክረዋል፣ ነገር ግን አልተሳካላቸውም።
7757	የፔሩ ሉዶልፍ መጸረሐፍትና ስራወች በፈረንሳይ፣ በእንግሊዝና በሌሎችም የአዉሮፓዉያን ቋንቋወች ተተርጉመዉ ነበር።
7758	ከባድ ቀንበር ከአንገታቸው አነሣሁና በጽኑ ቦታ አኖርኳቸው።
7759	በሌላ እንስሳ የተገደለውን ከመብላት ደግሞ ይከለከላል።
7760	ጸሐፌ ትእዛዝ በትምህርትና በመልካም ጠባይ የተማመኑባቸውን ሊቃውንት በተከታታይ በአዲስ ዓለም፤ በእንጦጦ ራጉኤል፤ በሌሎቹም ታላላቅ አድባአት ሁሉ በመመደባቸው ይልቁንም በጎንደር፤ በጎንደር፤ በጎጃም፤ በሸዋ የሚገኙትን ሊቃውንት ደጅ ሳይጠኑ ራሳቸው ካሉበት እያስፈለጉ በገዳማትንና በአድባራት እንዲሾሙና የተወሰነ መተዳደሪያ እየተሰጣቸው እንዲያስተምሩ በማድረጋቸው ከፍ ያለውን መንፈሳዊ ዝና ለማትረፍ ቻሉ።
7761	ሁለቱ በፍቅር በመውደቃቸው ቴወድሮስ በአባቷ ራስ አሊና በአያቷ እቴጌ መነን ላይ ሲያምጽ ባሏን ትደግፍ ነበር።
7762	ሌሎች የዘመኑ ምክኑይዊነት አራማጆች ሌብኒዝ እና ደካርት ይጠቀሳሉ።
7763	በዚሁ አጋጣሚ የስቶይዝምን ፍልስፍና ለመማር በቃ።
7764	ይሄን ተግባር በኤሌክትሪክ ለማስላት የሚረዳ ኆኅት ነው።
7765	ከዚያ በፊት፣ ከአሦራውያን ጎረቤቶች መካከል ሲሆኑ ሙሽኪ በሚል ስያሜ ይታወቁ ነበር።
7766	በዚህ ጦርነት የፖርቹጋሎች ወታደሮች ሌላውን ክፍል ለኢትዮጵያውያን ትተው ባለፈው ጦርነት ላይ ብዙ ጉዳት ያደረሱባቸውን የቱርክ ወታደሮች ላይ በማነጣጠር ብዙ ጉዳት አደረሱ።
7767	የሚሉ ከሳሾች በመነሳታቸው እንደገና ተከሰው ግብፃዊው ሊቀ-ጳጳስ አቡነ ማቴዎስ ፊት ቀረቡ።
7768	እናቱ ማርያም እግዚአብሔር የተባለውን ወልድ ለመውለድ ስለ ተመረጠች እና ብቁ ሆና ስለተገኘች ከሴቶች ሁሉ ይልቅ ብጹዕ ፣ ቅድስት ትባላለች።
7769	ህዝብ በብዛት ከሚኖርባቸው የእንግሊዝ ከተሞች አንዱ ነው።
7770	ፒሬኔ ተራሮች በፈረንሳይና በእስፓንያ መካከል የሚገኝ የተራሮች ሰሰለት ነው።
7771	ሁለት ክቦችን የሚለያያቸው የሬዲየሳቸው መጠን ነው።
7772	ምንም እንኳን የትምህርትን አስፈላጊነት በሚገባ በማህበረሰቡ ውስጥ ግንዛቤ ባለመኖሩ ልጆች በበቂ ሁኔታ በስረዓተ ትምህርቱ ውስጥ እየትሳተፉ ባይሆንም በአሁን ወቅት ስርዓተ ጽህፈት ተዘጋጅቶለት፤ የማስተማሪያ መጽሀፍቶች ተዘጋጅተውለት፤ የትምህርት ቋንቋ ሆኖ ተመሪዎች እየተጠቀሙበት ይገኛል።
7773	ጃፓን ከዓለም የመጀመሪያው የድሪምላይነር አብራሪ ናት።
7774	ሙሎና ሱሉልታ በቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።
7775	ከድል በኋላም ከእስክንድርያ ቤተ ክርስቲያን ጋር ፥ በጠላት ወረራ ምክንያት ተቋርጦ የነበረውን ግንኙነት እንዲታደስና እንዲቀጥል ለማድረግ በየካቲት ወር ፲፱፻፴፬ ዓ/ም ንግግር ተጀመረ።
7776	በዚሁ ቴአትር የኦርኬስትራው ኃላፊ እና ተዋናይም በመሆን ለብዙ ዘመናት አገልግሏል።
7777	ፍጥም አፍራሽ ቤተክርስቲያን ተኳሽ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
7778	ይህም ለጳጳሱ የተደረገበትን ጉዳት ለመበቀል ነበር።
7779	ይኼም ድርጊት የመጀመሪያውን የአረብ እና እስራኤል ጦርነት ለኮሰ።
7780	ይኼም ድርጊት የመጀመሪያውን የባህረ ሰላጤ ጦርነት የጫረው ድርጊት ነው።
7781	እንደ ትውፊቱ የሚያልፍበትን መንገደኛ ሁሉ ለትግል ውድድር ይደፍር ነበር።
7782	በዚህ ጉብኝት የተከፈተውንም ግንኙነት ለማጠናከርና የኢትዮጵያን ጉዳይና ጥቅም ለማስከበር ቋሚ መላክተኞችን በጊዜው ከነበሩት ከተማሩ ኢትዮጵያውያን መኻል እየተመለመሉ ወደሎንዶን ፤ ፓሪስ ፤ ሮማ እና ዠኔቭ ተላኩ።
7783	ውሃን ማፍላት ሰርኬርያዎችን ከመግደሉም ሌላ እንዶድ ቋሚ ውሃ ኣካባቢ መትከል ሳይጠቅም ኣይቀርም ይባላል።
7784	ይህም የሙዚቃ ትምህርታቸውን እንዲቀጥሉበት አስችሏቸዋል።
7785	ከዛም ሴኔጋል የፕሬዝዳነንቱን ሥልጣን የሚያጠነክር አዲስ ሕገ-መንግሥት አሳለፈች።
7786	መዶና ማጣያስ የሜዲዮማትሪኬስን ነገድ መሰረቱ፣ በመትዝ ዙሪያ ሠፈሩ።
7787	ክለብ ኔካክሳ በአጉዋስካሊየንቴስ፣ ሜክሲኮ የሚገኝ የእግር ኳስ ክለብ ነው።
7788	ጽሑፉ ከሰበክ-ኹ መቃብር በአቢዶስ ነው የተገኘው።
7789	ውርዴ በግብረ-ስጋ የሚተላለፍ የባክቴሪያ በሽታ ነው።
7790	ዳዱሻ ከሻምሺ-አዳድ ጋራ በሰላም ተስማምቶ አብረው በአርቤላ ላይ ዘመቱ።
7791	ከዚያ ኒኑርታ-አፒል-ኤኩር መንግሥቱን ቀማ።
7792	ግድም የአራም-ናሐራይም ንጉሥ ኲሰርሰቴም እስራኤልን እንደ ገዛ በመሳፍንት ፫፣፰ ይጻፋል።
7793	ገደማ የነገሠ) በሱመር ውስጥ የላጋሽ ከተማ ገዢ ንጉስ ነበረ።
7794	እንደ ተቆጠረ) ይለናል።
7795	በሥነ አምክንዮ "ዙር ግልባጭ" ማለት አንድን ዐረፍተ ነገር አዙረን ስንገለብጠው የምናገኘው አዲስ ዐረፍተ ነገር ነው።
7796	በስነ አምክንዮ "በቂ" እና "አስፈላጊ" የሚሉት ቃላቶች በጣም የጠራ ትጓሜና አጠቃቀም አላቸው።
7797	በዚሁ አነጋገር "አቡጊዳ" ማለት በዓለም የሚገኙ ልዩ ልዩ አይነት ጽሕፈቶች ሊያመልከት ይችላል።
7798	ሁለት ስብስቦች "ሊደመሩ" ይችላሉ።
7799	እሷም ስትናገር “ገና ከጨቅላነቴ አንስቶ ወላጆቼ ኢስላምን ሲተገብሩ ለማየት ታድያለሁ” ትል ነበር።
7800	በጣም አስቸጋሪ «ዓቅ ዓቅ» የሚል ድምጽ ስላላት ነው።
7801	በዚህ ትምህርት «ፋራን» ማለት ሄጃዝ ወይም ምዕራቡ አረቢያ ነው።
7802	በኋላ በተጻፈው «የላርሳ ነገሥታት ዝርዝር» በተባለው ጽላት ዘንድ፣ ከጉንጉኑም አስቀድሞ የላርሳ ነገስታት ናፕላኑም፣ የምጺዩም፣ ሳሚዩም እና ዛባያ ነበሩ።
7803	አኪቫ እነዚህን «አዋልድ» መጻሕፍት ከብሉይ ኪዳን ያስወገዳቸው ምክንያት የክርስትናን ትምህርት የደገፉት መጻሕፍት ስለ ሆኑ ነው ይባላል።
7804	ሻርክ በዘልማድ «ዓሣንበሪ» ወይም «ዓሣ ነባሪ» ቢባልም በውነት የዓሣ ዓይነት ነው።
7805	አሁን ከአላሺያ ( ቆጵሮስ ) ጋር እንደ ተዛመደ ይታስባል።
7806	ከዚያ በኬልቲካ ( ፈረንሳይ ) አለፈና የንጉሣቸውን ኬልቴስን ልጅ ጋላጠያን አግብቶ ጋላጤስን ወለደችለት።
7807	ከላይ ከተሰጠው (ተ ል - ) ጋር አንድ አይነት ነው።
7808	ቅጠሉ በቪታሚን (ኤ፤ ቢ፤ ሲ)፣ በካልሲየምና በብረት የበለፀገ በመሆኑ ለምግብነት ተመራጭ ነው።
7809	ኆኅተ አመክንዮ (ሎጅክ ጌትስ) የኤሌክትሪክ ቮልቴጅን በመጠቀም አምክንዮአዊ ስሌትን ለመፈጸም የሚረዱ መሰረታዊ የኮምፒዩተር አካላት ናቸው።
7810	የሎክ ኅልዮቶች (ሃሳቦች) ብዙ ጊዜ የሚያጠነጥኑት በማንነት ጥያቄወችና በራስ ግምት ላይ ነበር።
7811	አባቱ አለማኑስ (አልማን) ካረፈ በኋላ ከወንድሞቹ ኖሪኩስ፣ ሁኑስና ሄልቬቲዩስ መካከል ለጊዜው ትግሎች ነበሩ።
7812	ከአጼ ቴዎድሮስ ፣ አጼ ዮሐንስ፥ አጼ ምኒልክ ፥ እቴጌ ጣይቱ ፥ ልጅ ኢያሱ ፥ ንግሥት ዘውዲቱ ፥ ተፈሪ፣ አጼ ኃይለ ሥላሴ ፣ ደርግ፣ ወዘተ ጋር የተያያዙ ብዙ በርካታ ጉዳዮችም በስፋት በግጥሞቻቸዉ ዉስጥ ተነሰተዋል።
7813	በኩሽ መንግሥት ፣ በኖባ እና በመርዌ አሙን «አማኔ» ተብሎ በተለይ ይወደድ ነበር።
7814	ደግሞ የደልበህ ፮ ወንድ ልጆች «ኦሎም፣ ፍያካ፣ ኢንዱይ፣ ብሪያን፣ ዩኻርባ፣ ዩኻር ነበሩ፤ የደልበህም ሴት ልጅ ዶናን የመጨረሻ ፫፣ የብሪያን፣ የዩኻርባና የዩኻር እናት ነበረች።
7815	ክለብ ናስዮናል ዴ ፉትቦል በኡራጓይ የሚገኝ የስፖርት ተቋም ነው።
7816	በዚህ ምክንያት በ ዋሽንግተን ዲሲ እና አካባቢው ከሚገኙ አውራጃዎች ታላቁን የህዝብ ብዛት ያገኛል።
7817	የእጅ ሥራዎች፣ ፣ የቴምብር፣ የእግር-ኳስ መፈብረክ፣ የቱሪስም ኢንዱስትሪዎች አሉ።
7818	ኦሪት ዘፍጥረት ፩ እንደሚለው፣ ከመጀመርያው ቀን በኋለ ምንም ጠፈር ወይም ፀሐይ ገና አልነበሩም፤ የነበረው ውሃ ፣ ብርሃን ፣ እና የእግዚአብሔር መንፈስ ብቻ ናቸው።
7819	ከሰኔ ፲፱፻፳፰ ዓ.ም ጀምሮ እስከ ሚያዚያ ፳፫ ቀን ፲፱፻፳፱ ዓ.ም ከአሩሲ፤ ከሲዳሞ፤ ከሐረርና ኦጋዴን ወደ ጎባ በሃይል የመጣውን የጠላት ጦር በራሳቸው መሪነት ሲዋጉ ከርመው፤ መጨረሻ ላይ ተማም ከሚባለው ሥፍራ ላይ በተካሄደው ጦርነት ላይ ማምለጥ በማይቻልበት ኹኔታ በጠላት እጅ ወደቀው ተማረኩ።
7820	እስከ ፲፱፻፶፯ ዓ.ም. ድረስ ፲፫ ያህል ዜማዎችን ተጫውቷል።
7821	እስከ ፲፱፻፵፫ ዓ.ም. ድረስ የቤተ ክርስቲያኑ ሕንጻ ክብ የሳር ክዳን ሕንጻ እንደነበር ይነገራል።
7822	ልደት ፲፰፻፸፭ ዓ.ም. እስፓኝን ለሠላሣ ስድስት ዓመታት በአምባገነንነት የመሩት ፍራንሲስኮ ፍራንኮ ተወለዱ።
7823	ጥቂት ደራሲዎች የ'ታና' እና የ'ኩሽ' ስሞች ከታሪካዊ ሱመራዊ የኪሽ ንጉሥ ኤታና ጋር እንዲሁም ከኩሻን መንግሥት ( እስኩቴስ ) አባት 'ኩሽ-ታና' ጋር ያለውን ተመሳሳይነት አጠቁመዋል።
7824	በዚህ ምክንያት ብዙ "አጼ ያዕቆብ እኔ ነኝ" የሚሉ የአመጽ መሪወች በሱሰኒዮስ ንግስና ዘመን ተነሱ።
7825	በላይ የወንዶች ቁና "ይላል ሲፎክር።
7826	እንደ ትውፊቱ፣ ሉግ ፫ መቶ የእንጨት ላሞች ሠርቶ በፋንዲያ ሞላቸው፣ ብሬስንም ተጋብዞ ከዚህ ሲጠጣ ሞተ።
7827	ትንሽ ኮኮነት፣ ማር ፣ ፓፓያ ፣ ወዘተ.
7828	በዚህ በ፲፭ኛው መቶ ዓ.ም. ላይ የቱርክ ፣ የመስኮብ ፤ የጀርመን ፤ የእንግሊዝ ፤ የፈረንሳይና የኤስፓኝ መንግሥታት እንደ ኃያላን መንግሥታት መቆጠራቸው አልቀረም።
7829	ሌላው ወደሐረር ወደ ዋቤ እና ወደ ጅማ ተሰደደ።
7830	ወንድ ካንጋሮች ብዙ ጊዜ ቡጢ ያደርጋሉ።
7831	ዘመነ ግልምቢጥ ውሻ ወደ ሰርዶ አህያ ወደ ሊጥ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
7832	አሣው ተደንዝዞ ወደ ላይ ሲመጣ ማጥመድ ቀላል ይሆናል።
7833	ሁለት መስመሮች ቀጤ ነክ ናቸው የሚባሉት እኩል የሆኑ ጎረቤት ማዕዘኖች መፍጠር ሲችሉ ነው።
7834	ጸጋን የተመላሽ ሆይ ደስ ይበልሽ ልዑል እግዚአብሔር ካንቺ ጋር ነውና ከተወደደው ልጅሽ ከጌታችን ከመድኃኒታችን ከኢየሱስ ክርስቶስ ዘንድ ይቅርታንና ምሕረትን ለምኝልን ኃጢአታችንን ይቅር ይለን ዘነድ ለዘለዓለሙ አሜን።
7835	ከዚያ ጀርመንን ትታ ወደ ጣልያን ሄደች።
7836	ሁሉን ቢናገሩት ሆድ ባዶ ይቀራል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
7837	ነብዩ እየመለሱ እሷ ግን መላልሳ እየጠየቀች የምትታይባቸው ብዙ አጋጣሚዎችም ነበሩ።
7838	ከቤተ መንግሥቱ ጫፍ ላይ የንጉሡ- የአፄ ፋሲል የቅኝት ማማ ይገኛል።
7839	ንፍጥ ለባለቤቱ ቅቤ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው።
7840	ትንሽ አንስተኛ በር ወደ አንስተኛ ሰገነት መወጣጫ ደረጃ ስታመራ፣ ሌላ ሰፊ በር ደግሞ ወደ ውጭ ያመራል።
7841	በዚህ የያዕቆብ ልጅ ሌዊ የሕይወቱን ታሪክ ሲያወራ እንዲህ ተጽፏል፦
7842	ስሁል የሚባለው ልጇ በእ.
7843	በቤት የተለመደ ሥራ እንደ ጥጥ እንደ ጠጉር እንደ ሐር የመሰለ ነገር ነው።
7844	ጴጥራ የነባትያ ዋና ከተማ ሆኖ ተሠራ።
7845	ስኳር በቀዝቃዛ ውሃ ውስጥ ነው ወይንስ በሞቀ ውሃ ቶሎ የሚሟሟው?
7846	አባይ ከወንዞች ሁሉ ታላቁ ነው።
7847	ኦሪት ዘፍጥረት ስለ ግንቡ ቁመት (ከፍታ) ምንም ባይነግረንም፣ በሌላ ምንጭ ግን ልዩ ልዩ መልስ ሊገኝ ይቻላል።
7848	ጠርብ በግንባታ ስራ ውስጥ ለቤት እና አጥር መስሪያነት የሚያገለግል የተጠረበ እንጨት ነው።
7849	ክለብ አትሌቲኮ ቤላ ቪዝታ ወይም ባጭሩ ቤላ ቪዝታ በሞንቴቪዴዎ ፣ ኡራጓይ የሚገኝ እግር ኳስ ክለብ ነው።
7850	አጥር በግንባታ ስራ ውስጥ በቤት ወይም በሌላ ንብረት ዙሪያ እንደ በጠበቂያ ወይንም የድንበር ወሰንነት የሚያገለግል መዋቅር ነው።
7851	ደግሞ ሩድራይግ ለ፪ አመት ገዝቶ ካረፈ በኋላ፣ ጋንና ወንድሙ ጌናን በጋርዮሽ ከፍተኛ ንጉሦች ሆነው ተከተሉት።
7852	ደግሞ ሩድራይግ ለ፪ አመት ገዝቶ ካረፈ በኋላ፣ ጌናንና ወንድሙ ጋን ማክ ዴላ በጋርዮሽ ከፍተኛ ንጉሦች ሆነው ተከተሉት።
7853	አበበ በውድድሩ ላይ ከሃያ እስከ ሠላሳ ኪሎሜትር ላይ ባሳየው ፍጥነት አብዛኛዎቹን ባላጋራዎቹን ጥሎ ሲሄድ የቀረው ራህዲ ብቻ ነበር።
7854	ስዌኖ በስዊድን አፈ ታሪክ ዘንድ ከያፌት ልጅ ማጎግ ቀጥሎ የስዊድን ንጉሥ ነበረ።
7855	በ፲፬ አመታቸው ወደ አዲስ አበባ በመምጣት ትምህርታቸውን በኮከበ ፅባህ ትምህርት ቤት መከታተል ጀመሩ።
7856	ቀላል ሽክርክር እና ምሰሶ አንድ ሽክርክርና ከርሱ ጋር በጥብቅ የተገናኘ ምሰሶ ይኖረዋል።
7857	ሙቀት በተፈጥሮ ህግ ጥናት ከአንድ ቁስ ወደ ሌላ ቁስ ያለምንም ስራ አቅም ሲተላለፍ ማለት ነው።
7858	መቆም ያልቻለው ደም ፍሰት በአጭር እና ረጅም ጊዜ የተለያዩ የጤና ችግሮችንም ያስከትላል።
7859	አንዱ ተመልካች ቀዩ ቦምብ መጀሪያ ከዚያ አረንጓዴው ሲፈንዳ ካየ ሌላው ደግሞ አረንጓዴ መጀመሪያ ከዚያ ቀዩ ሲፈንዳ ሊያስተውል ይችላላ (መረሳት የሌለበት፣ ይህ ሁሉ የሚሆነው ሰወች በብርሃን ፍጥነት አካባቢ እሚጓዙ ከሆነ ብቻ ነው)።
7860	ቀጣዩ የአሜሪካ መሪ ባራክ ኦባማም የአገራቸውን ጥቅም ለማስጠበቅ ካላቸው ፍላጎት አልቃይዳንና አልሸባብ የተባሉ የአክራሪ እስላም ቡድኖችን እየታገልኩ ነው ላለው ኢሕአዴግን ድጋፋቸውን ቀጥለዋል።
7861	በሌላ አነጋገር ዙር ማለት የግልባጭ ዙር ግልባጭ ነው።
7862	ሴቶች ከወንዶች ጋር እኩል ተሰልፈው መሥራት የኖረ እንጂ እንደ እንግዳ ደራሽ አይደለም” ይሉ ነበር።
7863	ከዚህ በተጨማሪ ባስ ድረም የሚባለው በእግር የሚመታ ፔዳል መዋቅር ያለው ሲሆን ሌላው ደግሞ እርስ በርስ የሚገጣጠሙ ሁለት ስሀኖች በእግር ለመምታት የሚረዳ ፔዳል ያለው ነው።
7864	በዚህ ምክንያት ከሱ በኋላ ዘግይተው የተነሱት እነ ክርስቶፎር ኮሎምበስ ሳይቀር ለሱ ከፍተኛ ግምት እና አድንቆት እንደነበራቸው ታሪክ ይዘክራል።
7865	ሆኖም ስርአቱን ብቻ እንጂ ምስጢራዊ ትንቢቱን እራሱን አልገለጹም ነበር።
7866	ቆጥሮ የማይሰጥ ሌባ ቆጥሮ የማይቀበል ሌባ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
7867	የቀኝ አትሪየም እና የግራ ቬንትሪክል፣ ከሰውነት ወደ ልብ የሚመጣውን ደም ይቀበሉና፣ ወደ ሳምባ ደሙን ይልካሉ፤ እንዲጣራ ወይንም በሌላ አነጋገር አየር እንዲያገኝ።
7868	ሆኖም በሳርጎን ልጅ በሪሙሽ ላይ የማርሐሺ ገዢ አባልጋማሽና ሻለቃው ሲድጋው ከአዋን ገዥ ኤማህሲኒ ጋር እንደገና በአመጽ ተነሥተው ተሸነፉ።
7869	ኤላም ከባቢሎን ጋር በአሦር ላይ ስምምነት ያደርግ ነበር።
7870	ካንቺ የተሻለች ሴት ባላገኝ ሌላ እንዳታገቢ ጠብቂኝ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
7871	ቀበቶ ከተጣጣፊ ቁስ የተሰራ አንድ ዙር የሚሰራ፣ ሁለት የሚሽከረከሩ መዘውሮችን የሚያገናኝ የማሽን ዓይነት ነው።
7872	ይህም ትምህርት ቤት ከፍተኛ ደረጃ ነው።
7873	ውበት ከተፈጥሮ ብቻ ሳይሆን ከሰው ስራም ይመነጫል።
7874	ህዋላ ከሰራችሁ ስሩ ተብለው በነሱ ተፈረደ ።
7875	በኋላ በቅብጢኛ ስሙ ህናስ፣ በዱሮ አረብኛ አህናስ፣ በዘመናዊ አረብኛም ኢህናሲያህ ተብሏል።
7876	ይህም ከወርቅና ብር በተሻለ መልኩ በዚህኛው የመሬት አካል ውስጥ እንደሚገኝ ያሳያል።
7877	የቤቱ ሰራተኞች ዕቃ ሲሰርቁ ይሄው አውራዶሮ የትኛው አገልጋዩ እንደሰረቀው ለማወቅ ይረዳው ነበር ይባላል።
7878	የሸዋ መኳንንት ራስ ሚካኤል ሰሜን ኢትዮጵያን በቀጥታ ሌላኛውን የኢትዮጵያ ክልል በልጁ በኩል መቆጣጠሩን አሰመሩበት።
7879	መካነ ኢየሱስ፡ ቃሉ የመጣው ከግእዝ ሲሆን መካነ (ቦታ፣ስፍራ) ማለት ነው፤ የኢየሱስ መኖሪያ፣ ማድሪያ ወይም ቦታ እንድማለት ነው።
7880	በኩሽ መንግሥት ላይ ዘመተ፤ ጠረፉን ከ፪ኛው ፏፏቴ ደቡብ አስፋፍቶ አምባ በሰምና መሠረተ።
7881	ሁሉም እንብላው ባይ የለውም ገላጋይ”
7882	የሮሜ መንግሥት ዝና በዛሬው አለማችን ላያ በሰፊው ይታያል፤ ማለትም በህዝብ የተመረጠ መንግስት፤ በክርስትና ፤ በላቲን አፃፃፍ ውስጥ ማለት ነው።
7883	ሌሎች ኤክስትራ ሊን ተብለው የሚታወቁ የበሬ ስጋ ብልቶች ሰርሎይን ቲፕ ሳይድ የበሬ ሥጋ፣ ቶፕ ራውንድ የበሬ ሥጋ፣ ቦተም ራውንድ የበሬ ሥጋና ሰር ሎይን የበሬ ስጋ ናቸው።
7884	ንጉሥ ምኒልክም ዓፄ ዮሐንስ ወደመተማ ሲዘምቱ ምናልባት ድል የሆኑ እንደሆነ ደርቡሽ ተከታትሎ ወጥቶ በጌ ምድርን እንዳያጠፋና ሕዝበ ክርስቲያኑንም እንዳይገድል በወሎና በበጌ ምድር ወሰን ሆነው ለመጠባበቅ ሲሉ ቀውት የሚባል ሥፍራ መጋቢት ፲፯ ቀን ሲገቡ የንጉሠ ነገሥቱን መሞት አረዷቸው።
7885	ክብሩ ከትውልድ ወደ ትውልድ እየጨመረ ይሄዳል።
7886	በዚህ ምክንያት ድሮ ይሰሩት የነበረውን ስራ መስራት አቅቷቸው የድሮው ስራቸው ተዋናይ/ገጸ ባህርይ ወደ መሆን የወረዱ ነበሩ።
7887	አለቃ ገብረሐና እና አስቂኝ ቀልዶቻቸው በአረፈዓይኔ ሐጐስ የተደረሰ መጽሃፍ ሲሆን፣ ስለ አባ ገብረሐና የህይወት ታሪክና አንድ አንድ ቀልዶቻቸው የሚያትት መጽሃፍ ነው።
7888	እያሉ የጻፉትን ራስ መኮንን ተቃውሞአቸውን ለኢጣሊያ መንግሥት ከነገሩ በኋላ ወደ ኢትዮጵያ ሲመለሱ የውሉን መበላሸት ለአጤ ምኒልክ አሳወቁ።
7889	የዚህ ፍልስፍና ዋና አትኩሮት የ ኑባሬን ተፈጥሮ መመርመር ነው።
7890	እሱስ ላገናኘው ሴት ወይዘሮም ደግ ነው።»
7891	የማሪ ነገስታት ግን ከስምኣል ልጆች ጋር ተዘመዱና ብዙ ጊዜ ከበኒ-ያሚና ጋር ይታገሉ ነበር።
7892	እሪያ የእሪያም ራስ በአውሮጳ የጋሻ ስእል ስርዐት (አርማ) ብዙ ጊዜ ይታያሉ።
7893	ፅንሱ በእድገቱ ጊዜ የሚሰማው ከባቢ ሙቀት የሽሉን ፆታ ይወስናል።
7894	ልጡና የበሰለው ፍሬ ከነዘሮቹ እንደ ዱቄት ተደቅቀው በውሃው ላይ ይበተናል።
7895	እንደ ሱሰንዮስ ዜና መዋዕል፣ የቤተ መንግስቱ ግምብ የተሰራው በባንያዊው አናጢ አብድል ከሪም እና ግብጻዊው የሰራተኞች አዛዥ ፀደቃ ንስረኒ ነበር የአጼ ሱሰንዮስ ዜና መዋዕል ።
7896	ሆኖም የሞልዶቫ ሕገ መንግሥት ይፋዊ ከማድረጉ በላይ በትራንስኒስትሪያ ከሩስኛና ዩክሬንኛ ጋራ መደበኛነት አለው።
7897	አዳል በስፋቱም ሆነ በህዝቦቹ ብዛት በኢትዮጵያ ምድር ከታዩት ሱልጣኔታዊ ግዛቶች በእጅጉ ይልቃል።
7898	ቀድሞ የሸተውን ወፍ ይበላዋል ቀድሞ የሚናገረውን ሰው ይጠላዋል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
7899	ይህም ከጣልያን ሁሉ ከፊተኞቹ መካከል ነው።
7900	እርሱ ከወገኖቹ ሁሉ በተለይም ከንጉሱ ቤተሠብ ጋራ መቃለድ ይችላል።
7901	አሉና ጣታቸውን ወደ ጉሮሯቸው በመላክ እንዲያስመልሳቸው ሞከሩ።
7902	እኛም ተመልሰን ወደ በረሃችን ሸሸን።"
7903	አላህ በእናንተ ላይ ተጠባባቂ ነውና።”
7904	ጆርጅ በርናርድ ሾው የሽልማቱ አሸናፊነቱ ይፋ በሆነ ጊዜ፤ “ አልፍሬድ ኖቤልን ዲናሚትን መፍጠሩን ይቅር ልለው እችላለሁ፤ ነገር ግን የኖቤል ሽልማትን ለመፍጠረ የሚበቃ ግን በሰው የተመሰለ ሰይጣናዊ መንፈስ ነው” አለ።
7905	ከዛም የእናቶች ቀን በአሜሪካ እንዲታውቅ እና እንዲከበር የተለያዩ ቅስቀሳዎችን ማድረግ ጀመረች።
7906	በዚህ ምክንያት እሱ ይኖርበት የነበረውን ዘመን የጀርመን ሥነ ምግባር (ኤቲክስ) በመንቀፍ ብዙ ጽፎአል።
7907	ሌሎች ሊቃውንት ይህ ቱዊስኮን መታወቂያና የአስከናዝ ( ጋሜር ) ማንነት አንድላይ እንደ ነበር ጻፉ።
7908	ወርቅ በድንጋዩ ላይ ሲፈተግ፣ በሚያስቀምጠው ምልክት ቀለም ወርቁ ጥሩ እንደ ሆነ ወይም የተደባለቀ እንደ ሆነ ማወቅ ይቻላል።
7909	እንደ መድሃኒት እጽ ተቆጥሯል፣ ይህ ግን ገና አልተረጋገጠም።
7910	እንደ ስምምነት ሁኖ የማንኛውም ካርታ የላይኛው ክፍል ሰሜን ተደርጎ ይወሰዳል።
7911	ከዚያ የሲሙሩም ገዥ ፑቲማዳል፣ የናማር ገዥ ኢንጊ፣ የአፒሻል ገዥ ሪሽ-አዳድ፣ የማሪ ገዥ ሚጊር-ዳጋን፣ የማርሐሺ ገዥ ሑፕሹምኪፒ፣ የማርዳማን ገዥ ዱሕሱሱ፣ የማጋን ገዥ ማኑ፣ የኡር ገዥ ሉጋል-አኔ፣ የኡማ ገዥ ኢር-ኤንሊላ፣ የኒፑር ገዥ አማር-ኤንሊላ ኢጱር-ኪሺን እንደደገፉት ይጠቀሳል።
7912	እናም እወቅልኝ ሲል ይጠይቃል፣ በዜማ፣ ከምድር የሚወጣ በቅርጽም በቀለምም ልቃቂት የሚመስል ነገር ምንድን ነው፣ ብለን ስንመረምር፣ በባህላችን በአካባቢያችን የምናውቀው ነገር ነጭ ሽንኩርት ሆኖ እናገኘዋለን» መምህር መስፍን በመቀጠል እንቆቅልሽ አሉ ምን አውቅልህ አልኻቸው «ወድቆ የማይሰበር ሞቶ የማይቀበር አባቴ የሰጠኝ ወንበር ምንድን ነው እወቂልኝ!»
7913	ሆኖም ለጊዜውም ሆነ ለድንገተኛ መደበቂያነት፣ ማንኛውንም ጉድጓድ ሊጠቀም ይችላል።
7914	ክለብ አትሌቲኮ ሴሮ በሞንቴቪዴዎ ፣ ኡራጓይ የሚገኝ የእግር ኳስ ክለብ ነው።
7915	ማገት የአንድን ሰው የመንቀሳቅስ መብት መንፈግ ነው።
7916	በዚህ መታጠቢያ ቤት የመጀመሪያው ክፍል እራቁትን ሆኖ ሰውነትን ለማሞቅ የሚያገለግል ሲሆን፣ ሁለተኛ የበለጠ ሰውነትን በማጋል ላብ የሚያስወጣ ነበር።
7917	ሲገጭ አይቻለሁ ብሎ የመሰከረበት ይርዳው ጤናው ነው።
7918	ይህም በፉልሃም እና በኬንሲንግተን ደብሮች መሀል ወሰን ፈጥሮ ነበር።
7919	ነገር እንደዛፉ ዛፉ እንደቅርንጫፉ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
7920	ቅዱስ ኦነሲሞስ ነሲብ “መጫፈ ቁልቁሉ"ን በግዕዝ ፊደል በ፲፰፻፺፪ በኦሮምኛ ጽፈው ሲያሳትሙ በኋላ ሞክሼዎች ከተባሉት ኣንድኣንዳንዶቹን ኣስወግደዋል።
7921	አለቃ ገብረሀና ደግሞ «እን.
7922	ሜዶን በጥንታዊ እስያ ( ፋርስ ) የተገኘ መንግሥት ነበር።
7923	በሃቲ የነበሩት ካሩም ( የንግድ ጣቢያዎች) አስቀጠለ።
7924	በሃቲ የነበሩት ካሩም ( የንግድ ጣቢያዎች) አስቀጠለ፤ እንዲሁም አንዳንድ ቤተ መቅደስ ወይም አምባ እንዳሠራ ከጽላቶቹ ይታወቃል።
7925	እርሱ የቤልጅግ አገር (የጥንቱም «ቤልጊካ») ሞክሼ፣ እንዲሁም የኗሪዎቹ («ቤልጋያውያን» የተባለው ብሔር) አባት እንደ ነበር ተጽፏል።
7926	ደግሞ ከረጃጅም ሰዎች (ጊጋንቴስ ወይም ኩሬቴስ) ወገን ነበር።
7927	ትንሽ ኮኮነት፣ ፓፓያ ፣ ሎሚ ፣ ቡና ፣ ወዘተ.
7928	በዚህ ምክንያት መሆን የ ንጥር ህልውና የሚያስከትለውን የባዶነት ተቃርኖ ያረግባል ማለት ነው።
7929	እናም አቀባበል መሆኑ ነው "ብዬ አልኩአቸው ።
7930	በዚሁ ዝርዝር፣ ሐማዚ ብቻ «ባለ ብዙ ልሳናት» የሚል ስያሜ ይሠጣል።
7931	ይህም ኒውተናዊ ሲባል ጊዜ ሁሉ ቦታ ቋሚ የሆነ፣ ምንጊዜም የማይቀየርና በሁሉ ቦታና ዘመን እኩል የሚፈስ (ለምሳሌ በከዋክብትና በመሬት ያለው ጊዜ በአንድ አይነት መንገድ ይሚፈስ/የሚለወጥ) ነው የሚል ነው።
7932	በዚህ ምክንያት ነጥብ ዜሮ ቅጥ አላት ይባላል።
7933	ሆኖም የትርጉሙ ጥራት ከፍ ያለ ሳይሆን ስኅተቶች የተሞላበት ሆኖ ቀርቷል።
7934	ደብረ ብርሃንም በገቡ ጊዜ ንጉሡ /ምኒልክ/ ታላቅ አቀባበል አደረጉላቸው።
7935	በካፋ የቀዳማዊ እያሱ ልጅ ሲሆን ከሱ ቀድሞ የነገሱት ቀዳማዊ ተክለሃይማኖትና ሳልሳዊ ዳዊት ወንድም ነበር።
7936	ሆኖም አንዳንድ አገር ያለ ምንም ቪዛ ሂደት ኢትዮጵያውያን ለተወሰነ ጊዜ እንዲጎብኙ ይፈቅዳል፣ እንዲሁም አንዳንድ አገር ኢትዮጵያውያን እዚያ በደረሱበት ጊዜ የመግቢያ ፈቃድ ይሰጣል።
7937	ከጎን የሚታየው ስዕል ላይ በግራ በኩል ያለው ክብ እንደሚያመላክተው፣ አንድ ቁስ በቋሚ ጥድፈት ሲጓዝ ሁለት ቦታ ላይ ይታአያል።
7938	እንደ ፕሮፌሰሩ ገለጻ ልጅ እያሱ ቀጨኔ መድኃኒዓለምን የመሳሰሉ ደብሮችን እንዳልተከለ ሁሉ ከፍ ብሎ የሚወራው መስጊዶችን ማሰራቱ ነው።
7939	ለዚህ ምክንያቱ አንድ ሰው እንኳ ከሞተ፣ ውሸትነቱ ይረጋገጣልና።
7940	የግል ድርጅቶች በነፃ ድረ ገፁን ለመጠቀም ይችላሉ።
7941	ቃትና ነጻነቱን ጠበቀ ግን ሻምሺ-አዳድ ዓርፎ ሰላማዊ መሆን ነበረበት።
7942	ሆኖም ከጣልያን ግዛት ውጭ ነጻነት አለው።
7943	በሌላ ትውፊቶች ዘንድ ይህ ናምሩድ የባቢሎን ግንብ መሪ የሆነ ነበር።
7944	አለቃ ገብረሃና ትልቅ ዝና ያገኙት በዳግማዊ ምኒልክ ፍ/ቤት ነበር።
7945	ይህም ሮማውያን ከሁሉ ወደ ምሥራቅ የደረሱበት ወቅት ነበረ።
7946	የእኛ በምንለው ሰማን ሽፋ እንኳን ካደረሰብን የሞራል ውድቀት፣ ፍራቻ፣ ውርደት እስካሁን ማንሰራራት አልቻልንም።
7947	እናም የስድስት ዓመት ልጅ አጩለት።
7948	ከዚህ በመነሳት ሰወች ያለ መንግስት ምን አይነት ኑሮ እንደሚመሩ በአይነ ህሊናው ለመዳሰስ ሞክሯል።
7949	ታራም እውነትህ ነው፣ ግን የጣኦታት መቅደስ ቄስ ሆኔ እውነቱን ብነግራቸው ሕዝቡ ይገድሉናል እንዳይገድሉህ አንተም ዝም በል ብሎ መለሰው።
7950	የሮሜ መንግሥት አለቃ ሱላ ከተማውን በሠራዊት ይዞ ተቋሙንና የወይራ ደኑን አጠፋ።
7951	ሰፊው ውቅያኖስ ሰዎች ስለ አገራቸው እንዲያሰቡ ይግፋፋቸዋል አገራቸውንም በጣም ይናፍቃሉ አንዳንዶችም ይሞታሉ።'
7952	በሰው ጭንቅላት ውስጥ ምን እንደሚታሠብ ለመወሰን የሚሞክሩ ድንጋጌዎች በታሪክ አጠያያቂ ሆነዋል።
7953	እርፍ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
7954	በኋላ በቅብጥኛ ቋንቋ ልብያ «ፋያጥ» ይባል ነበር።
7955	ግድም ሄርኩሌስ በሮን ወንዝ ( ፈረንሳይ ) በሆነ ውግያ አልቢዮንን በርጊዮንን ገደላቸው፤ ረጃጅሞችም ለጊዜው ያለ መሪ ኖሩ።
7956	ቅዱስ አቡሊደስ ደግሞ ሪፋት የ«ሳውሮማትያውያን» አባት አንደ ሆነ ጻፉ።
7957	እንደ አገራቸው ልማድ ከሎጥ ቤት ውጭ ተሰብስበው ሰዎቹን በግፍ እንዲይዙ ለማስገድ ሞከሩ።
7958	ግብሩ እንቀላል ነበር ይሄን ጊዜ አበሻ፤
7959	አለቃ አይናቸው ቁልጭ ቁልጭ ሲል ኮረዳዋ «አለቃ ምን ፈለጉ?»
7960	በዚህ ምክንያት አለቃ ገብረ ሐና ከአዲስ አበባ ለቅቀው እንዲወጡ ተወሰነባቸው።
7961	ስሙን ለሲኪሊያ ደሴት እንደ ሰጠ ይጻፋል።
7962	ቀዳሚ የማኅበሩ ርዕስ ክቡር ራስ ቢትወደድ መኮንን እንዳልካቸው (በዝነኛው “አልሞትኩም ብዬ አልዋሽም” ድርሰታቸው ይታወቃሉ) ሲሆኑ ቀጥለውም ደጃዝማች ግርማቸው ተክለ ሐዋርያት ማሕበሩን መርተዋል።
7963	የዚህ የመዋቅር ስሌት ዋናው ግቡ የሚሰሩት መዋቅሮች ለሚገለገሉበት ድልድይ ፣ ሕንፃ፣ አየር ማረፊያ አልያም መኪና በቂ ጥንካሬ እንዳለው ማረጋገጥ ነው።
7964	ሌሎች ስሌቶችም በዚሁ ጥናት ስር ይካሄዳሉ።
7965	ፊልሙ በሀገሪቱ ሲኒማ ቤቶች ረዥም ጊዜ የቆየ ሲሆን በህዝብ ዘንድ ከፍተኛ ተቀባይነትን አግኝቷል።
7966	ከዚህ በተጨማሪ ዕለቱ የሟች ኑዛዜ ካለ በሕዝቡ ፊት ከተሰማ በኋላ ቤተሰቦቹ ተስማምተው እንዲኖሩ የሚመከሩበት የተጣላ ካለ የሚታረቅበት ዕለት በመሆኑ ልዩ ትኩረት ይሰጠዋል።
7967	ኢልግ ከሠራቸው አንዱ አዋሽ ወንዝ ላይ ያቆመው ድልድይ ነው።
7968	በሌላ አነጋገር ሃይል ማለት አቅም ካንድ ቁስ ወደሌላ የሚተላለፍበት ፍጥነት ወይም ደግሞ አንድ አይነት አቅም ወደ ሌላ አይነት የሚቀየርበት ፍጥነት ማለት ነው።
7969	አንድ ሰንሰለት ሁለት ወይም ከዚያ በላይ ቀለበት ሊኖረው ይችላል።
7970	ጨረር ፈንክሽን ወይም ጨረር ዋጋው የሆነ ፈንክሽን የሂሳብ ፈንክሽን ሲሆን ውጤቱ ብዙ-ቅጥ ባለው ኅዋ ውስጥ የሚሰራጭ ጨረር (ቬክተር) ነው።
7971	የዚህ ምክንያቱ በጣም ትንጥ የጊዜ ክፍል ከወሰድን ፍጥነቱ እምብዛም ስለማይቀያየር አንዱን ፍጥነት መርጠን ማባዛታችን የምናገኘውን ውጤት ብዙም አይጎዳውም ከሚል ነው።
7972	በእጅ የተዘጋጀ ካልስ ካልስ ወይም የእግር ሹራብ በእግር ላይ የሚለበስ የልብስ አይነት ነው።
7973	ንጉስ ላሊበላ፣ ቡግና ውስጥ በሮሃ ወይንም አደፋ እንደተወለዱ ትውፊት አለ።
7974	የዚህ ምክንያቱ ከላይ ከላዩ እንይ ከተባል ጠረፉን መለካት ቀላል ቢሆንም ቀረብ እያልን ስንሄድ በወደቡ ውስጥ ሰላጤወች እናገኛለን ከዚያ ስንቀርብ በበሰላጤው ውስጥ ሰላጤ እና እያለ ሄዶ በድንጋይ ውስጥ ድንጋይ እናገኛለን በድንጋዩ ውስጥ አሸዋ እያለ ህልቁ መሳፍርት ይጠጋል።
7975	ንጉሡ በሠራዊቱ ዘንድ እንደ ብረት የጠነከረ ዲሲፕሊን ለማቋቋም ሞክረዋል።
7976	በሌላ አነጋገር አይን ከሌለ ማየት አይቻልም።
7977	እኒህ ጥያቄወች እስከ አሁኑ ዘመን የፍልስፍና ዋና ጥያቄና አነሳሽ ሃሳቦች ናቸው።
7978	አሁን ክርስትና በሮማ ውስጥ በይፋ የመንግሥት ሃይማኖት ባይሆን በብዙዎች ሕዝብ በግልጽ ይከተል ጀመር።
7979	እስከ ባቢሎንና እስከ አሶር እስከ ኢየሩሳሌምም ደርሶ ነበር።
7980	ጀበና ኢትዮጵያ ውስጥ ለቡና ማፍያ የሚያገለግል ከሸክላ የሚሰራ አንገት ያለው ከስሩ ክብ የሆነ፣ ከጎኑ ደግሞ ሹል የሆን ማንቆርቆሪያ አፍ ያለው፣ ባብዛኛው ጠቆር ያለ መልክ ያለው እቃ ነው።
7981	በዚህ ምክንያት የጊዜ ቀስት ካለፈው ወደ ወደፊቱ ያለማመንታት ይገሰግሳል።
7982	ዋየል መደራረብ ትርፉ ስፍራ ማባከን ነው።
7983	ሊጉን ለማሸነፍ አንድ ክለብ ከፍተኛ ነጥብ ይዞ አመቱን መጨረስ ይጠበቅበታል።
7984	ኦማን በአረቢያ ልሳነ ምድር የተገኘ አገር ሲሆን ዋና ከተማው መስከት ነው።
7985	ንግድ በመሰረቱ እጅግ በጣም ጥንታዊ የሰው ልጆች እንቅስቃሴ ነው።
7986	በዚህ መሠረታዊ ሸክላ ላይ፣ ከላጋሽ ንጉሥ ኤንመተና እና ከኡሩክ ንጉሥ ሉጋል-ኪኒሼ-ዱዱ መካከል የተዋለውን ስምምነንት ይጠቀሳል።
7987	ተክሉ ከመውለድ ሰዓት ቀጥሎ እናትን ለማጠብ በሥነ ስርዓት ይጠቀማል።
7988	ሾዪቺ ከተመለሰ በኋላ ለሃያ አምስት ዓመታት ኖሯል።
7989	ላዲን ለሚባለው ቋንቋ ቅርብ ዝምድና ስላለው አንዳንዴ "ምስራቅ ላዲን" ይሰየማል።
7990	ንጉሥ ምኒልክም ክዚህ መልስ ወረይሉ ሲደርሱ ኡለተኛውን የወሎ ባላባት ይማሙ አባ ዋጠውን ክርስትና ናስተው ስማቸው ኃይለ ማርያም አስብለው የወሎን እስላም ለማስተማርና ወደ ክርስትና ለመመለስ መምሕር አካለ ወልድን ሾመው በሰኔ ወር መጨረሻ በ፲፰፻፸፪ ዓ/ም ወደ ሸዋ ተመለሱ።
7991	ፕላቶ ሲመልስ፣ ሰዎች መጥፎ ነገርን መስራት የለባቸውም ምክንያቱም መጥፎ ነገር በሰሩ ቁጥር ደስተኛ የመሆናቼው መጠን ይቀንሳል።
7992	ኣንድ የዓማርኛ ጽሑፍ ቀርቦ ውይይት ሲጀመር ኣስተያየት በእንግሊዝኛ የሚሰጡ ኣሉ።
7993	በዚህ አደራረግ በኩል ልዑል ሄሊዮስ የአርሜኒያ ፣ የሜዶን እና የጳርቴ ንጉሥነት ማዕረግ ተሰጠ።
7994	ጥይት ይጎርስና እሳት የጋመ ክብሪት ከበስተጀርባው በተሰራ ቀዳዳ አሾልቆ ውስጥ ያለን ባሩድ ሲነካ ይተኩሳል።
7995	ደግሞ በአፍሪቃ ቀንድ ዙሪያ የሚኖሩት 'ኩሺቲክ ሕዝቦች' ( ሶማሌ ፣ አፋር ፣ ኦሮሞና ሌሎች) ይህን ስም ከዚሁ ኩሽ ተቀበሉ፤ ከተወላጆቹ መሃል ተቆጥረው ነው።
7996	አበበ ውድድሩን ጀምሮ ከፊት ከሚመሩት ጋር እስከ አስራ ሰባተኛው ኪሎሜትር ድረስ ከሮጠ በኋላ የእግሩ ሕመም ስለጠናበት አብሮት የነበረው ማሞ ወልዴ ባልገመተውና ባላሰበው ሰዓት በጆሮው ተምዘግዝጐ የገባውን የአበበን ቃላት ማመን አቃተው።
7997	በሌላ አነጋገር አንድ ጽሑፍ ሳይንሳዊ ነው እሚባለው ተረችነት ሲኖረው ወይንም ተርችነት ከአላቸው ጽንሰ ሐሳቦች በምክንየት ሲመዘዝ ነው።
7998	ዴቪድ ፓተርሶን የኒው ዮርክ ክፍላገር አገረ ገዥ ናቸው።
7999	ፈረስ ቢያነክስ አህያ ታጉዝ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
8000	ለዚህ የቅመሞቹ ማነስ ወይም አለመኖር ሁለት ዋነኛ መነሻዎች ይጠቀሳሉ።
8001	ጃቫን ለመምረጥ ሌላው ዋናው ምክንያት በነጻ መገኘቱ ነው።
8002	ሌላም የአዒሻን ጠያቂ ባህሪ የሚያሳይ ምሳሌ ማሳየት ይቻላል።
8003	ክለብ አትሌቲኮ ሪቨር ፕሌት በብዌኖስ አይሬስ ፣ አርጀንቲና የሚገኝ የእግር ኳስ ክለብ ነው።
8004	አንዱ የጥንቸል ዝርያ እሱም የአውሮፓ ጥንቸል በሰው ልጆች ለማዳ ጥንቸል ተደርጓል።
8005	ታሪክ ዘአጽናፍ ሰገድ ዳግም ዘረከብነ በካልዕ ብሔር የቀዳማዊ አጼ ዮሐንስን ዜና ውሎ የሚተርክ አጭር ጽሑፍ ነው።
8006	ክቡር ደጃዝማች ኃብተ ሥላሴ በላይነህ በአሌልቱ ሜዳ ላይ ከኅዳር ፳፩ ቀን ፲፱፻፳፱ ዓ.ም ጀምሮ ሦስት ቀን ሙሉ የፈጀውን ጦርነት ባደረጉ ጊዜ ከጠላት በኩል የኢጣሊያ ፋሽስቶች ብቻ ፺፮ መኮንኖችና ወታደሮች ተግድለዋል።
8007	ጋዳፊ በሀገሪቱ ውስጥ የውጭ ቋንቋዎች እንዲጠፉ አድርጓል።
8008	ዘመነ መሳፍንት ካለፈ በኋላ ከ፲፰፻፵፭ እስከ ፲፰፻፹፩ በኃይልና በጉልበት የነገሡ የኢትዮጵያ ነገሥታት ፫ ናቸው።
8009	ሆኖም ሐምልማል ይህን ውጤት ባለመቀበል የጎጃም እና ደምበያ መሳፍንቶችን በማስተባበር በወጣቱ ንጉስ ላይ ዘመቻ ከፍቶ በመጀመሪያ አካባቢ ድል ተቀዳጅቶ ነበር።
8010	ቀጥሎ አንስተኛ የሆኑ የቤት እቃወችን፣ ለምሳሌ ታናናሽ ጠረጴዛወችን፣ ሶፋ ጠረጴዛወችን፣ ምንጣፎችን ከመቀመጫወቹ አንጻር ይደርድሩ።
8011	በዚህ መጠፋፋት ወቅት ጸንቶ የሚቀረው፣ ብርሃኑ በአረፈበት ማዕዘን ትክክል ተገልብጦ ያለው የሞገድ ስብስብ ብቻ ነው፣ ይኸውም የብርሃን ነፀብራቅ ይሰኛል።
8012	ቆዳም እየፈወረ መጥቶ ህመም ሊያስከትል ይችላል።
8013	አራጳ እንደገና በዚህ ዘመን የሑራውያን መንግሥት አጸና።
8014	በዚህ አቅራቢያ ውስጥ አያሌ መንግሥታት ይገኛሉ፤ እነርሱም፦
8015	ከዛም አቡበከር ለራሱ ባርያ ሊአደርገዉ አልፈለገም ነጻነትን ሰጠዉ.
8016	ክለብ አትሌቲኮ ሪቨር ፕሌት በሞንቴቪዴዎ ፣ ኡራጓይ የሚገኝ እግር ኳስ ክለብ ነው።
8017	እናም ትክክለኛ አዋቂ መሆን አለመሆናቸዉን ለመፈተሽ በማሰብ፣ በልብሱ ዉስጥ ትርጎ ደብቆ በመያዝ ሆዱ ያበጠ /የተነፋ/ በማስመሰል ሼህ ሁሴን ጂብሪልን ጋ ይደርሳል።
8018	ደግሞ የማርሐሺ አለቃ ሚጊር-ኤንሊል በአመጽ ተነሥቶ ሉጋል-አኔ-ሙንዱ እንደ ተወጋው ይላል።
8019	ከዚህ በተጨማሪ ሁለቱ አምባ-ገነኖች፤ የኡጋንዳው መሪ ኢዲ አሚንና የኢትዮጵያውን መሪ መንግስቱ ኃይለ ማርያምን አወዳደቅ በካሜራው በመዘገብ ይታወቃል።
8020	ምግብ በላልተው መኝታ ደረሰ።
8021	ሌሎች ደራስያን የስሙ ትርጉም «የኤል መውደድ» ወይም ፍቅረ እግዚአብሔር እንደ ሆነ ብለዋል።
8022	ኢማሙ በክረምቱ ወራት የዛቢድ (ደቡብ አረቢያ)ን ንጉስ በመማጸንና ገንዘብ በመላክ ብዙ ነፍጠኞች ፣ ክሪስታቮ ከነበረው በላይ አገኘ።
8023	በሌላ አነጋገር አንድ ድመትና እና ሌላ አንድ ድመት፣ ሁለት ድመቶች ከመሆን በስተቀር በምንም አማራጭ ሌላ ሊሆኑ አይችሉም።
8024	ክዋቻ የዛምቢያ ሕጋዊ ገንዘብ ስም ነው።
8025	ይህም ምክንያቱ ሽቦው ቀልጠፍ ብሎ በሸክላው ላይ በሚሰራ ዚግዛግ ላይ እንዲያርፍ ነው።
8026	ማርታ አሻጋሪም ከሜሪ አርምዴ ጋር ተመሳሳይ ድምጽ እንዳላት ይነገራል።
8027	ከቤተ መንግሥቱ ጀርባ ከግንቡ ጋር ተያይዘው የተገነቡ ሌሎችም ቅርሶች አሉ።
8028	ግራኝ ከተገደለ በኋላ የእህቱ ልጅ የነበረውን ኑር ኢብን ሙጃሂድ በማግባት የባሏን ሞት የተበቀለች የአዳል መሪ ናት።
8029	አሁን የሚገኘው በሳን ዶሜኒኮ ቤተ ክርስቲያን በቦሎኛ ጣልያን ነው።
8030	ፊደሉ ለመቅረጫ በጣም ተስማሚ ነው።
8031	ዘፈኑ ከዮሃንስ ትኳቦ ካወጣው ዘፈን « ፈውሲ ልቢ » ዜማውን የወሰደ ነው።
8032	ሁለት ቋንቋዎች እንደ ሁለተኛ ቋንቋ ብቻ ነው የሚነገሩት።
8033	የጃቫ ቨርቹአል ማሽን የጃቫን ባይት ኮድ ለመተግበር የሚረዳውን ከባቢ የሚፈጥር የቨርቹአል ማሽን አይነት ነው።
8034	አባቱ ከመወለዱ በፊት በመሞቱ እናቱ ከሌላ ባል ጋር ኮበለለች።
8035	ሆኖም ከመሲሊም ዘመን በኋላ፣ የኡማ ንጉሥ ኡሽ ዓምዱን አፈረሰው።
8036	ይኸም የሆነበት ግዕዝ ድምፃዊ ፊደል ሲሆን ላቲን ፊደላዊ በመሆኑ ነው።
8037	ከላይ ጣሊያኖች የሁሉ ገዢወች ሲሆኑ ከስር የአካባቢውን መሪወች ቀጥረው እንዲያስተዳድሩ አደረጉ።
8038	አህያ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ አጥቢ እንስሳ ነው።
8039	የንሹ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ አጥቢ እንስሳ ወገን ነው።
8040	ያፌን እስክውጥ እድሜ ይስጠኝ ይላል እርኩም የአማርኛ ምሳሌ ነው።
8041	ከላይ በተገኘው መረጃ መሰረት የአቶ ኢሳያስ ኤርትራዊነት ኤርትራ መሬት መወለዳቸው ብቻ ነው።
8042	በዋና ጸሐፊነት ኮንጎ በአየር አደጋ የሞቱትን ዳግ ሃመርሾልድን ይተካሉ።
8043	ሌሎች ሞላሎችን ከዚህ ቀኖናዊ ቀመር ተነስተን በማዞርና ወስዶ በመመለስ የሂሳብ መንገዶች ማግኘት እንችላለን።
8044	ሁለት መፅሀፎች ዘመነ ደርግን መቸት እድርገው የተክሸኑ ናቸው።
8045	ሌላው የአጋዘን ወይም የድኩላ ዘመድ በተለመደው «የተራራ ኒያላ» ተብሎ በኢትዮጵያ ብቻ ሲገኝ፣ ይህ አይነት ኒያላ በደንብ « የደጋ አጋዘን » ይባላል።
8046	ከዚያ ብርሃን፣ ጥላ፣ ሙቀትና እሳት መጣላቸው፣ ከሱ ጋር የጊዜ ሀሣቦች ሁሉ ተሳሰሩ፤- ቁመት፣ ርቀት፣ እንቅስቃሴ፣ ስፋት፣ ስሜታቸውንም ለመግለጽ ፀሐይ እንግዲህ ከነገሮች ሁሉ ይልቅ ተሰየመ።
8047	መስኩ ከጉልበት መስክ የተሰራ ሲሆን አፈጣጠሩም በሚንቀሳቀሱ የኤሌክትሪክ ሙላቶች ፣ ከጊዜ አንጻር በሚለዋወጥ የኤሌክትሪክ መስክ እና በራሳቸው በአተም እኑሶች የተፈጥሮ መግነጢሳዊ ባህርይ ናቸው።
8048	ልጆቹ ምናልባት ሣሊፍ በየመን ነበሩ።
8049	አበበ ከውድድሩ በኋላ ተጠይቆ ሲመልስ ሌላ አስር ኪሎ ሜትር ጨምሮ መሮጥ ይችል እንደነበር ተናግሯል።
8050	በሮም ከሰራቸው ደግሞ የቅዱስ ጴትሮስ ቤተ ክርስቲያን ፤ ፓላዞ ፋርኔሴ ፤ ሳን ጆቫኒ ዴዪ ፊዮሬንቴኒ ፤ ዘ ስፎዛ ቤተክርስቲያን (ካፔላ ስፎርዛ) በ ባሴሊካ ዲ ሳንታ ማሪያ ማጆሬ ፤ ፖርታ ፒያ እና ሳንታ ማሪያ ዴጂሊ አንጄሊ ናቸው።
8051	በፍቼ በተደረገ ጥናት ዘንድ፣ የደደሆ ቅጠል ዱቄት ለጥፍ ለኪንታሮት ይለጠፋል።
8052	ግዕዝ ትክክለኛ ፊደል ስለሆነ ወደፊት ሌሎች ዓለማት ስንሄድ ይዘናቸው የምንሄድ ስለሆኑና ከዋክብትን ስለሚጎበኙ በኣቋራጭ ኣንሸወድ።
8053	ዱለት ኢትዮጵያ ውስጥ የሚሰራ የምግብ አይነት ሲሆን፣ የሚሰራውም ከጉበትና ጨጓራ ነው።
8054	ሆኖም የያምኻድ ንጉሥ ከሶርያ አገራት መካከል ሃይለኛው ሆኖ ቀረ፤ «ታላቅ ንጉሥ»ም እንደ ኬጥያውያን ንጉሥ እኩል ተቆጠረ።
8055	ታሪክ ካልኩለስ አዲስ የተገኘ የሂሳብ መሳሪያ ቢመስልም የጥንቶቹ ምሁራን ሳይቀር ጭላንጭሉን በማየት ግኝቶቻችቸውን ለታሪክ ትተው አልፈዋል።
8056	ሞኮጆ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ከአለት የተፈለፈ ቤተ ክርስቲያን ነው።
8057	በመላ እንግሊዝ አገር የቆፋሪ ሰፈሮች በጠቅላላ ከጥቂት መቶ ሰዎች በላይ አልነበሯቸውም።
8058	እኒህ ትዕዛዞች በቋሚ ሁኔታ፣ ምንጊዜ ላይሰረዙ፣ በዚህ ቦታ ይጻፋሉ።
8059	ከዚህ የተነሣ፣ ጌታው ሲናገር ተገዢው ያዳምጣል፤ አለቃውም ሲንቀሳቀስ፣ ተገዢው ይታዘዛል።
8060	ሌላው እስካሁን ድረስ በቀጥታ ማስረጃ ያልተገኘለት የሥበት ሞገድ የተሰኘውም ምንም ቁስ በሌለበት ኅዋ ውስጥ እንደ ብራሃን እንዲጓጓዝ ይታመናል።
8061	ከዚህ በተጨማሪ ጀብሃ ከሁለት ተከፍሎ በክርስቲያኖች አውራነት የተመሰረት -- የኤርትራ ህዝብ ነጻነት ግንባር (ሻዕቢያ) ሲቋቋም የኤርትራው ትግል ያበቃለት መሰለ ።
8062	ሆኖም ከድልሙን በቀር እነዚህ ፉከራዎች በሌላ ምንጭ አልተገኙምና ኣጠራጣሪ ይሆናሉ።
8063	ይህን አንስተኛ ክፍያ መክፍል ይቻላል፣ ሆኖም አበዳሪ ተቋማት ባልተከፈለው እዳ ላይ ከፍተኛ ወለድ ይጭናሉ።
8064	እኔው ተቀርድጄ እኔው ተቀቅዬ ባወጣሁት ነፍስ ተንጎራደደብኝ ባለ ዘጠኝ ልብስ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
8065	በአቶ ራይሆልት ግመት ተከታዩ ሰዋጅካሬ ነበር።
8066	ይህም በጥንታዊ ግብጽ አረመኔ ሃይማኖት ከጣኦት ስም «ካ-ሔር-ካ» (የሔሩ መናፍስት) መጣ።
8067	ይህም በጥንታዊ ግብጽ አረመኔ ሃይማኖት ከጣኦት ስም «ፓ-ኤን-ረነኑተት» (የረነኑተት ወር) መጣ።
8068	ይህም በጥንታዊ ግብጽ አረመኔ ሃይማኖት ከንፋስ ስም «መሒር» መጣ።
8069	ይህም በጥንታዊ ግብጽ አረመኔ ሃይማኖት ከጣኦት ስም «ታዓበት» (መሥዋዕት) መጣ።
8070	የዓፄ ምኒልክና የራስ መኮንን አማካሪና የቅርብ ረዳት በመሆንም በወቅቱ ሀገራዊና ዲፕሎማሲያዊ ጉዳዮች ላይ ተሳታፊ ለመሆን እድል አግኝተዋል።
8071	የቤተ መንግሥት ከብት በሕዝብ እርሻዎች ሲሰማሩ ሕዝቡም «ሻማሽ (አምላክ) ሆይ» ብለው አቤቱታ ሲያሰሙ፣ እኔ የቤተ መንግሥትን ከብት ከዚያ ሕዝብ እርሻዎች አባረርኋቸው፣ ሕዝቡም «ሻማሽ ሆይ» የሚሉትን አቤቱታ ተሰናበትኩ።»
8072	ደግሞ በእኩራች ወይም በድንቼ ስረግንድ የሚበዛ አትክልት (ለምሳሌ ነጭ ሽንኩርት ) አለ።
8073	የቢል ክሊንተን አባት ዊሊያም ጄፈርሰን ብላይዝ ጁኚየር፣ ቢል ክሊንተን ከመወለዱ ሶስት ወር በፊት በመኪና አደጋ ሞተዋል።
8074	ይህም በዝዋይና ሌሎች ደረቃማ አካባቢዎች ልምዶች ያሉ በመሆኑ ለንፋስ መከላከያነት መጠቀም ይቻላል።
8075	ነገር ሲያመልጥ እራስ ሲመልጥ አይታወቅም የአማርኛ ምሳሌ ነው።
8076	ግማሽ የአባት፣ ግማሽ የእናት ክሮሞሶሞች ተገናኛተው ይዋሃዳሉ ማለት ነው።
8077	በዚህ በተሰጠው ምሳሌ መሰረት መስተዋድዶቹ በ ፣ በ ፣ ላይ ፣ ከ ፣ ጋር ናቸው።
8078	ልጆቹ በመጽሐፈ ኩፋሌ መሠረት የከላውዴዎን ዑር ሠሩ።
8079	በዚህ የማዛመድ ዘዴ፡ ተቀጣዩ ከፋየርፎክስ ነባር ክንዶች አንዱ ላይ በመሰካትና ተዛማጅ የስራ ችሎታውን በማብዛት ያራዝመዋል።
8080	ደህና ዋላችሁ፤ ደህና ዋላችሁ.
8081	ሰላም ለእናንተ ይሁን አላቸው።
8082	ኪሮስ ዓለማየሁ ኪሮስ ዓለማየሁ (፲፱፻፵፰ ዓ.ም. ተወለደ ) ታዋቂ ኢትዮጵያዊ ዘፋኝ የነበረ ሲሆን ብዙ ዘመናዊ የትግርኛ ሙዚቃ ሥራዎችን በማቅረብ ይታወቃል።
8083	በዚህ ምክንያት ያንድ ፈንክሽን ኢ-ውድድር አንድ ፈንክሽን ሳይሆን በቋሚ ቁጥር የሚለያዩ የፈንክሽን ቤተሰቦች እንጂ።
8084	ኢሰፓ ከመምጣቱ በፊት በኢሰፓኮ ጊዜ ።
8085	ምንም ክፋትዋን ዓለም ቢያውቀው እኔ ነኝ ያለ ጀግና የውበት ማጥመጃዋን ሊቃወም የሚችል አልተገኘም።
8086	ከዚህ ጦርነነት በኋላ ናፖሊዮን ቶሎ ብሎ ወዲያው ወደ ፈረንሳይ አገር ተመለሰ እንጂ በዚህ አልዘገየም።
8087	ሁሉም በየዘርህ ቢሉት አከንባሎ ጋጣ ገባ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
8088	ወጪን ለመቀነስ ወጭን በዝርዝር ጽፎ በዚያ ዝርዝር መሰረት መመራት ከአላስፈላጊ ወጪ ያድናል።
8089	በዚህ ምክንያት የውሃ ጠብታወች እና ከሳሙና አረፋ የሚወጡ እፉየወች የሉል ቅርጽ አላቸው።
8090	ሙቀቱ እየጨመረ ሲሄድ ከታህታይ ቀይ የሞገድ ርዘመቱ ቀንሶ ወደ ቀይ ቀለም እያደላ ይሄዳል።
8091	አባቱ የፊተኛው ንጉሥ አልቴዩስ ልጅ ብላስኮን ሲሆን፣ የሞርጌስ አባት አትላስ ኪቲም በነገሠበት ጊዜ አትላስ ሴት ልጁን ኤሌክትራ ለልዑል ካምቦብላስኮብ በትዳር ሰጥቶ ነበር።
8092	ይቅር ለእግዜር ወድቆ አይሰበር ሞቶ አይቀበር የአማርኛ ምሳሌ ነው።
8093	በሮሜ መንግሥት ዘመን የከተማው ስም ኢንዱስትሪያ ሆነ።
8094	አባቱ በዩሊዩስ ቄሣር ከተሸነፈ በኋላ ራሱን ገደለ።
8095	ዓለም ከተፈጠረ ዠምሮ ነፃነቱና ራሱን የቻለ መንግሥት የሆነውን በተንኮል ሊወስዱት እንዴት ይቻላቸዋል፡ ይህን የግፍ ፍርድ በሙሉ ልቦናዎ በውል እንዲመለከቱት ተስፋ አለኝ።
8096	ሆኖም የመጽሐፍ ቅዱስ ትምህርት ይህን ትንሽ ይመስላል።
8097	በዚህ ምክንያት የሸዋ ወታደሮች ዓላማ የንጉሡን ልጅ ምኒልክን ከቴዎድሮስ እጅ ተከላክሎ ማዳን ሆነ።
8098	የፊት ወዳጅህን በምን ቀበርከው በሻሽ የኋለኛው እንዳይሸሽ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
8099	ጉርፍ ከመድረሱ በፊት መተንበይ ቅድመ ጥንቃቄዎች እንዲወሰዱ እና የሚመለከተው ህብረተሰብ እንዲጠነቀቅ ጊዜ ያሰጣል።
8100	ከዚህ በመቀጠል በዓሉ በተለያየ ስያሜ ስለመጠራቱና ትርጓሜያቸውን እንመለከታለን፡፡
8101	ማላዊ በአፍሪካ ውስጥ የምትገኝ ወደብ-የለሽ ሃገር ናት።
8102	ፎኪስ የጥንታዊ ግሪክ ክፍላገር ነበረ።
8103	ይህን አጣብቂኝ ችግር ለመፍታት የጥግን ዘዴ እንጠቀማለን።
8104	ይህም በኮማንድ ላይን ከመጠቀም የቀለለ ነው።
8105	በዚሁ ተመሳሳይ መረጃ መሰረት፡ የንጉሥ ገደረ ልጅ ባይጃ (በይጋ) በደቡብ አረብ ናይድና ዛፋር በተባሉ ቀጠናዎች ጦርነት ውስጥ እንደተሰለፈና ተሸንፎ ወደ ባሕር ጠረፍ ክልሎቹ እንዳፈገፈገ ያወሳል።
8106	ሰናፌ በኤርትራ ውስጥ የምትገኝ የገበያ ከተማ ናት።
8107	አንድ መስመርና አንድ ጠለለል፣ ወይንም ሁለት ጠለሎች ቀጤ ነክ ሊሆኑ ይችላሉ።
8108	እኛን እያወከን ግን፣ እነዚህን ነገሮች በይፋ ከፈጸመ ሴቶቻችንና ልጆቻችን እንዳይፈተኑ እንሰጋለን።”
8109	ስለው በክረምት አባይ ሲደፈርስ ግልገል አባይ የደፈረሰ ውኃ ይዞ ጣና ይገባና ከጣና ተንሳፎ ሲወጣ ጥርት አርጎ ይታያል።”
8110	ደቡብ ጆርጅያና ደቡብ ሳንድዊች ደሴቶች ደቡብ ጆርጅያና ደቡብ ሳንድዊች ደሴቶች በደቡብ አትላንቲክ ውቅያኖስ ያሉት የዩናይትድ ኪንግደም ግዛት ነው።
8111	እያሱ በከተሞቹ ደርሶ ሁኔታውን ካረጋጋ በኋላ በአሻጥር የተወሰደበትን ዙፋን ለማስመለስ ከከተሞቹ ነዋሪዎች ጋር ተማከረ።
8112	ፊንቄ በከነዓን የቆመ ሥልጣኔና አውራጃ ነበረ።
8113	ሆኖም እስከዚህ ዘመን የነበረው የቁጥር አጻጻፍ ስልት አቀማመጣዊ አልነበረም።
8114	በዚህ ትዳራቸው አዳም ጥሩነህና መሠረት ጥሩነህ የተባሉ ወንድና ሴት ልጆች አፍርተዋል።
8115	የጎፋ ብሔረሰብ ቋንቋ ‹ጎፍኛ› ሲሆን፣ ቋንቋው ከማዕከላዊ ኦማዊ ቋንቋዎች ቤተሰብ ይመደባል።
8116	ከዚህ በተጨማሪ ሌሎች የብርሃን ማመንጫ መንገዶች አሉ ግን ከላይ የተጠቀሱት ዋና ዋናወቹ ናቸው።
8117	በማር የተለወሰ መርዝ በአማርኛ ፈሊጣዊ አነጋገር የሆነ ዘይቤ ነው።
8118	ባርያ ከቤተሠቡ መራቅ ካልፈለገ ጆሮውን በመውጋት የሕይወት ባርያ ሊሆን ይችላል።
8119	ለዚህ ተመሳሳይ ታሪክ በአይሁድ ረቢዎች መጻሕፍት እንዲሁም በእስልምና ቁርአን ይገኛል።
8120	መቀሌ ኢትዮጵያ ውስጥ ከሚገኙት ከተሞች በንግድና ትምህርታዊ ማዕከላዊነትዋ ትታወቃለች።
8121	ዛሬም በቦሊቪያ ፔሩና አንዳንድ አውራጃ በኤክዋዶር መደበኛ ሁኔታ አለው።
8122	የቤተ መንግሥቱ በርና መስኮቶች እስካሁን ያሉ ጣውላዎች ናቸው፣ ከሁለት ተከፋች ናቸው።
8123	ይህም ለመባዛት ወይም ለመዋለድ አስፈላጊ ከመሆኑ በላይ የወሲብን እርካታዊ ፍላጎት ለማሟላት ሊሆን ይችላል።
8124	ከዚያ አስቀድሞ ምንም የተጻፉት መዝገቦች ሳይኖሩ የነበረው ወቅት ቅድመ-ታሪክ ይባላል።
8125	ሆኖም ካልደቀቀ ወይም ካልተፈጨ በስተቀር በቀላሉ አይዋጥም።
8126	በሰም ያጣበቁት ጥርስ ቢስቁበት አያደምቅ ቢበሉበት አያደቅ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
8127	እቴጌ ምንትዋብ እቴጌ ምንትዋብ ከአማቷ፣ ሮማነወርቅ( የአጼ በካፋ እህት) ፣ ልጅ ምልማል እያሱ ጋር የምታደርገውም ግንኙነት ዳግማዊ እያሱን እጅግ ያስቆጣ ነበር።
8128	እምዬ ምኒሊክም ሂሳብ አይችሉም እንዳይባሉ ጮክ ብለው «ሺነዋ» አሉ።
8129	በሥነ ብርሃን፣ በሥነ እንቅስቃሴ ፣ በኮረንቲ እና ማግኔት ጥናት ላይም እስካሁን የሚሰራባቸው ግንዛቤወችን አስጨብጧል።
8130	በዚህ የመጽሃፉ ክፍል የዞራስተር ዋና ነጥቦች በስድስት ዋና ዋና ሃሳቦች ይጠቃላል።
8131	በዚህ ምክንያት ከቤተ ከርስቲያን ጋር የነበረው የመጀመሪያ ግንኙነት ጥሩ የነበር ቢሆንም የቴዎድሮስና የአቡነ ሰላማ (እንዲሁም መላው የቤተክርስቲያኒቱ ቀሳውስት) ግንኙነት ቀስ እያለ እየተበላሸ ሄደ፣ ለዚህም ምክንያቱ ቤተክርስቲያኒቱን ለመለወጥ ያደረጉት አንድ አንድ ተግባር ነበር።
8132	ሐኪም ወርቅነህ እሸቴ የኢትዮጵያ ምርጥ ልጅ ነበሩ።
8133	ይህች መንግሥት እውን መስተዳድር ነች፤ ሁሉንም ሰብዓዊ መስተዳድሮች ጨምሮ የአሁኑን ክፉ የነገሮች ሥርዓት በቅርቡ በማጥፋት ጽድቅ የሚኖርባትን አዲስ ሥርዓት ታቋቁማለች።
8134	በሚል ነበር፡፡ ከዛም የሠራተኛው መደብ ንቅናቄ በጀርመን በአሜሪካ ምን ይመስላል የሚለውን.
8135	ሲሆን የሰናዖር ንጉሥ አምራፌልን ዘመን ያሳስባል።
8136	በኡር መንግሥት ጊዜ፣ አሞራውያን በአገሩ ውስጥ በጣም በመብዛታቸው ምክንያት፣ እንደገና እነሱን ለመከልከል ንጉሶቹ እንደ ሹ-ሲን ከጤግሮስና ከኤፍራጥስ መኃል አዲስ ታላቅ ግድግዳ ሠርተው ነበር።
8137	የአጼ ቴዎድሮስ አባት የተገደሉት በሱዳን መስሊሞች ቢሆንም ቅሉ የሃይማኖት ነጻነታቸው ግን እንደተጠበቀ እንዲቀጥል ፍላጎታቸው ነበር።
8138	በኋላ ያሰሩትን መድፍ ሴባስቶፖል በማለት ለሩሲያኖቹ ጦር ሜዳ ማስታወሻ ሰየሙ።
8139	ግድም በጥራክያ አገር ሊኩርጉስን ገደለው።
8140	ፈረስ አውቃለሁ ስገታ እወድቃለሁ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
8141	እያለ እስኪያጣ ድረስ ማስቆጠሩን ይቀጥላል።
8142	ይህን ተለዋዋጭ ጅረት የሚተረጉሙ መሳሪያወች የተጫነውን ድምፅ ከራዲዩ ሞገዱ አውርደው ወደ ስፒከሩ በመላክ የራዲዮ ዝግጅት እንዲደመጥ ይሆናል።
8143	ደግሞ በጤግሮስ ወንዝ የተመሠረተው ዋና ከተማ ስም አሹር ነበረ።
8144	ከታች በስተቀኝ በኩል የሱሰንዮስን ዜና መዋዕል በተሟላ መልኩ የሚተችና የሚተነትን ጽሑፍ በፖርቱጋልኛ ቀርቧል።
8145	እዚህ የቀረበው በስም የተጠቀሱትን ብቻ ስለሆነ ወደፊት ማሟላትና ስለ እየኣንድኣንዳቸውም በስማቸው መጻፍ ይቻላል።
8146	አዲስ እስፓንያ ደርሶ እንደራሴውን ሉዊስ ደ ቨላዝኮ አገናኘ።
8147	እያሉ ይህንንና ይህን የመሳሰለውን የፉከራ ቃል እየተናገሩ ከማይጨው ጀምረው እስካሁን ድረስ የሠሩትን ጀብዱ ሲቆጥሩ እንኳን ከዚህ በፊት ሥራ የሰራውን ቀርቶ ያልሰራውንም ዘራፍ ለገናው ለማለት ወኔውን ይቀሰቅሰው ነበር ።
8148	ሰዎች በጃሂልያ ዘመን የአቡበክርን መልካም ስብእና እና ታማኝነት በማወቃቸው “አስ-ሲዲቅ” (እውነተኛው) በሚል ቅጽል ስም ጠሯቸው።
8149	እኒህ እንግዲህ በጣም የተስተካከሉ የምናባዊ አለም ፍጥረቶች እንጂ በርግጥም በተፈጥሮ የማይገኙ ናቸው።
8150	ባንክ ገንዘብን ለግለ-ሠቦች ወይም ተቋማት የማስቀመጥ እና የተቀመጠውን ገንዘብ ለሌሎች ተቋማት ወይም ግለ-ሠቦች የማበደር ተግባር የሚያከናውን ተቋም ነው።
8151	በዚህ አጣብቂኝ ግለሰቡ "ምንም የሚይዘኝ ነገር የለም" ወይም ደግም "በተፈጥሮየ እራሴን እንዳልወረውር የሚጠብቀኝ እንዲሁ በተቃራኒው እራሴን እንድወረወር የሚገፋፋኝ እድል እጣ ፈንታ የለኝም፣ ሁለቱም እራሴ በማደርገው ምርጫ የሚወሰን ነው" የሚለውን መሰረታዊ የሰው ልጅ ነጻነት ይረዳል።
8152	ስፍራ ስለኣነሰ እንደነ “ኳ” ያሉ ቀለሞች “ካ” ስር በተቀመጠ መስመር በሚሠሩ ኣዳዲስ ቀለሞች ተተኩ።
8153	በብዙ መምህሮች ግመት፣ «አባቶቻቸው የታወቁት ፲ ነገሥታት» በእውነቱ የሻምሺ-አዳድ ቀጥታ ዘር ሐረግ ነው፤ የአሦር ንጉሥነቱን ለማጽደቅ ወደ ዝርዝሩ እንደጨመረው ይሆናል ባዮች ናቸው።
8154	ግድም አይሁዶች የኦሪት ( የሙሴ ፭ መጻሕፍት) ቅጂ ለሳምራውያን አቀረቡ።
8155	ግዛቱ የተፈጥሮ ቁጥሮች (ናቹራል ነምበርስ) ከሆነ ግን ምስሉ ተካፋይ ቁጥሮች (ኢቭን ነምበርስ) ሲሆኑ፣ ተጣማሪ ግዛቱ ያው የተፈጥሮ ቁጥሮች ናቸው።
8156	ለዚህ ምክንያቱ ቀጥተኛ (ሊኒያር) ስላልሆኑና በቀላሉ የአልጀብራና የሽግግር መንገዶችን በኒህ ላይ መተግብር ስለማይቻል ነው።
8157	በኋላ የአይሁድ ረቢዎች (ከፈሪሳውያን ወገን የወጡ) እንደ ልማዳቸው ስለ ሣራ የጻፉት ተጨማሪ መረጃዎችና ትችቶች ብዙ አሉ።
8158	አዳማ ስታዲየም በአዳማ ፣ ኢትዮጵያ የሚገኝ ስታዲየም ነው።
8159	ሃሩን በቁርዓን መሠረት ሙሳ (አ.ሰ) ምላሳቸዉ ኮልታፋ እና የማይሰሙ ስለነበሩ እሳቸዉን ለማገዝ የተላከ ነብይ ሲሆን በስጋም ወንድማቸዉ ነዉ።
8160	ቤንች ብሔረሰብ በቤንች ማጅ ዞን ውስጥ ከሚገኙ ስድስት ብሔረሰቦች መካከል አንዱ ነው፡፡ የብሔረሰቡ አሰያየም ‹‹ቤንችቲያት›› ከተባለው ጥንታዊ የብሔረሰቡ መሪ እንደተወለደ ይነገራል፡፡ ‹‹ታት›› የሚባለው ቃል ‹‹ጌታ›› ማለት ሲሆን ለብሔረሰቡና ለቋንቋው መጠሪያ ነው፡፡
8161	ሌላው በከተማው ከሚገኙ ዋና ዋና ሠፈሮች መካከል በከተማዋ ቀደምት ነዋሪዎች በሆኑት የኦሮሞ ተወላጆችና የቦታ ስሞች የተሰየሙ ሠፈሮችን እናገኛለን።
8162	ቀጠል አድርጎም በራዲዮ ወደ ዊፓኒ ኒው ጀርሲ በራዲዮ ለመላክ በቃ።
8163	አንድ የሃሙራቢ ሐውልት ግን በጣም ወደ ስሜን በዲያርባክር (የአሁን ቱርክ ) ተገኝቷል፤ በዚህ ላይ «የአሞራውያን ንጉስ» የሚል ማዕረግ ይወስዳል።
8164	በዚህ ፍልስፍና መሰረት ሁሉ የሰው ልጅ የበላይ-ሰው ለመሆን የሚያደርገው ጥረት መና ሆነ እንደገና ወደ ነበረበት ዝቅተኛ ስብእና ጊዜውን ጠብቆ ይመለሳል።
8165	አቼቤ ከአፍሪካ ፀሃፍት ሁሉ ሥራው በበዙ ቁዋንቁዋዎች በመተርጎም ክብረ ወሰኑን እንደያዘ ነው።
8166	በዚህ ጦርነት፣ የየጁም ሆነ የቋራ ክፍሎች ሃይላቸው ስለተዳከመ፣ ከትግሬ ገዢ ራስ ሥዑል ሚካኤል እገዛ ፈለጉ።
8167	ይህም የጥንታዊ አክሱም ምን ያህል ስልጣኔ እንደነበራት ጠቋሚ ነው።
8168	ሽሮን ሲሸውዷት ፕሮቲን ነሽ አሏት የአማርኛ ምሳሌ ነው።
8169	ቅዱስ ጊዮርጊስ የእግር ኳስ ቡድን መቀመጫውን በአዲስ አበባ ያደረገ ሲሆን ዋና ስታዲየሙ የአዲስ አበባ ስታዲየም ነው።
8170	ሁለቱ ወንድሞቹ ሣይዛና እና ኃደፋ በአስተዳደር እና በውትድርና ሥራዎች ይረዱት ነበር።
8171	ለሰው ባደረገው በጎነት ላይ ለሕዝቡ ታዛዥ ነውና ከከበሩ ከመላእክት አንዱ ሚካኤል ነው።
8172	ደግሞ ከተማቸው ጠርሴስ ስለ ጣርሱስ እንደ ተሰየመ ይላል።
8173	ይህም በስላቫዊ ብሔሮች ቶሎ ይስፋፋ ጀመር።
8174	ዓቢይ ከሚባሉት ነገሮች ግን የወቅቱ ኃያላን መንግሥታት የውጭ ጉዳይ ተልዕኮዎች ሲሆኑ የክብሪቱ መጫሪያ ምክንያት ግን የ አውስትሪያ እና ሁንጋሪያው ዘውድ አልጋወራሽ ፣ አውስትሪያዊው አርች ዱክ ፍራንዝ ፈርዲናንድ በዩጎዝላቪያዊ ነፍሰ ገዳይ እጅ ሰኔ ፳፩ ቀን ፲፱፻፮ ዓ/ም መገደል ነው።
8175	ከዚያ ሄርኩሌስ የራሱን ልጅ ሂስፓል በኢቤርያ ዙፋን ላይ አኖረው።
8176	ከዚህ በተጨማሪ በክልሉ ፶፮ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች የሚኖሩ ሲሆን የእነዚህም ቋንቋዎች በአፍሮ እስያዊ (ኩሻዊ፣ ኦሞአዊ እና ሴማዊ ንዑስ ክፍሎችን ጨምሮ) እና ናይሎ ሳህራዊ የቋንቋ ቤተሰቦች ይመደባሉ።
8177	ይህም የግእዝን ማንነት ብቻ ሳይሆን የኢትዮጵያውያንን ክብርና ጥበብ እንዲረዱ ማገዙ የታወቀ ነው።
8178	ግድም ሄርኩሌስ ግብጽን ትቶ በየአገሩ ዞሮ እነዚህን ዓመጸኛ አገረ ገዦች ከከነዓን፣ ከማዮንያ፣ ከቀርጤስ፣ ከሊብያና ከኢቤርያ አስወጣቸው።
8179	በማሊ መንግሥት ኩሩካን ፉጋ መሠረት፣ አንድ ላም ለሴቲቱ፣ አንድም ለአባቷ፣ አንድም ለእናቷ እንደ ማጫ ያስፈልጋል።
8180	የቤተ መንግሥቱ የቧንቧ ውሃ ከተገጠመ በኋላ ምኒልክ አዲስ አበባ ከተማ በሙሉ እንዲዳረስ የውሃ ቧንቧ አስገዝተው ቧንቧው ከጂቡቲ እስከ ድሬ ዳዋ በምድር ባቡር፣ እስከ አዲስ አበባ ደግሞ በሰው ሸክም እንዲመጣ አዘዙ።
8181	ደግሞ በተሰጠኝ ሥልጣን ሁሉ የባሪያን ንግድ መከልከል በኔ መንግሥት እንፈዲ መሐመድ ብቻ የባሪያ ንግድ አልተው ቢለኝ ስለዚህ አውሳ ጦር ሰድጄ አስወጋሁት።
8182	ሰዎች በመልካም ኒይያን እና ተነሳሽነት ለሚፈፅሙትተግባር ሁለ ምንዳ ያኛሉ።
8183	በዚህ ምክንያት ጎሣዎቹ ሁሉ የሚጠቀሙበት የእጅ መነጋገሪያ ቋንቋ ተለማና ተስፋፋ።
8184	ግድም ባቢሎንን የገዙት ብሔር «ካሣውያን» ይሆናሉ ብለዋል።
8185	ከሁሉ አስቀድሞ ከብትና እህል ( ገብስ ) መደበኛ ነበሩ።
8186	ሉዊስ አልቤርቶ ሱዋሬዝ ዲዬዝ (ጥር ፲፮ ቀን ፲፱፻፸፱ ዓ.ም. ተወለደ) ኡራጓያዊ እግር ኳስ ተጫዋች ነው።
8187	ኒያላ ስታዲየም በአዲስ አበባ ፣ ኢትዮጵያ የሚገኝና ለብዙ ጥቅሞች ሊውል የሚችል ስታዲየም ነው።
8188	ሁለቱ ነገሥታት ከታረቁ በኋላ በ’ሁለት ልደት’ እምነትና በ’ሦስት ልደት’ እምነት የኃይማኖት ጉባዔ እንዲደረግ ስለተስማሙበት በግንቦት ወር ፲፰፻፸ ዓ/ም ቦሩ ሜዳ ላይ ሁለቱም ነገሥታት ቀኝና ግራ በተዘረጋላቸው ዙፋን ተቀመጡ።
8189	የቤቱ ዓይነትና አሠራር ከዲቻ ማኔ ሆኖ ልዩነቱ ከቀርቀሃ ልባስ (ጳሻ) እና ከቀርከሃ የሚሠራ በመሆኑ ብቻ ነው።
8190	በሌላ አባባል፣ የአንድ ገጽታ ቀጤ ነክ ቢሰጠን፣ አራፊ የብርሃን ጨረር ከዚህ ቀጤ ነክ አንጻር ያለው ማዕዘን ነጸብራቁ ከቀጤ ነኩ ጋር ካለው ማዕዘን ጋር እኩል ነው።
8191	መልሱ የትየለሌ ሳይሆን አንድ ቋሚ ቁጥር ነው።
8192	ሁለት የተጣረሱ ረቂቆች አንድ ላይ ውሸት ሊሆኑ አይችሉም፣ እንዲሁ አንድ ላይ እውነት ሊሆኑ ፍጹም አይችሉም።
8193	በዚህ ምክንያት መስመር አንድ ቅጥ አለው እንላለን።
8194	በዚህ ትንተናው ለሁሉም የሰው ልጅ የሚሰራ ብሎ ያመነበትን ዓለም አቀፍ ግብረገብ አበርክቷል።
8195	ሸማች የግብይት ሥርዓት ውስጥ ዋና ተዋናይ ሲሆን ድርሻውም ለኑሮው አስፈላጊ የሆኑ ሸቀጦችን ይገዛል።
8196	፩ኛው ድንገተኛ መርጨት ሲባል ይህ አይነት ብርሃን በብርሃን ረጪ ዳዮድ፣ ጋዝ ርጭት፣ ኒዖን አምፑል፣ ሜርኩሪ አምፑልና በ እሳትነበልባል ለሚመነጨው ብርሃን ተጠያቂ ነው።
8197	በዚህ ምክንያት በህንድ ውስጥ ካሉ ወታደሮች ሁሉ ዋና ሃይለኞቹ እነሱ ናቸው።
8198	ፍሬው በተለመደ ይላጣል ጥሬም ሆኖ ይበላል፤ አለዚያ ለጭማቂው ይጨመቃል።
8199	ዘይላ ሱልጣኔቱ ከውጪው ዓለም ጋር የሚገናኝበት ዋነኛ ወደብ ነበረች።
8200	ሥራን ለመከወን መሣሪያ ጠቃሚ ነው።
8201	ናሳን ተቀላቅሎ ከአራት አመት በኋላ ወደ ህዋ የመጀመሪያውን ጉዞ ያደረገ ሲሆን በዛም ጉዞ የመጀመሪያውን በሰው ልጅ የታገዘ የመንኩራኩሮች መያያዝ አከናውኗል።
8202	ከዚህ በተጨማሪ ቋንቋው የሥራ ቋንቋ ሆኖ በማገልገል ላይ ይገኛል።
8203	የጊዜ ጠጣርነት ምናባቂ ጽንሰ ሃሳብ ነው።
8204	እንደ ቅድመኞቹ ጨካኝና መረን ፈላጭ ቁራጭ ነበር፣ ብዙ ሰዎች ለደስታው ገደለ።
8205	እንደ አቡበክር አይነት እጅግ ጽኑና ጥልቅ እምነት ከሆነስ?
8206	እኔም ወደዚያው ተከትዬ ብሄድ መቀሌ እርድ ገብተው አገኘሁ።
8207	ከዚህ በመነሳት የክባዊ ቁናን ይዘት ቀመር እንዲህ እናገኛለን : ከዚህ በመነሳት ስለስንዴ ያነሳነውን ጥያቄ በቀላሉ መመለስ እንችላለን።
8208	ድርጎ የለመደች መበለት ወተት ያየች ድመት የአማርኛ ምሳሌ ነው።
8209	የሮሜ ቄሳውንት በስዊስ አገር የሮማ ካቶሊክ ቤተ ክርስቲያን ከክርስትና ዋና አብያተ ክርስቲያናት ቅርንጫፎች አንዱ ነው።
8210	በሌላ ገለልተኛ የግምት ትመና ደግሞ ከተማዋ የ፶፯ ሺህ ፯፻፹ ሕዝብ መኖሪያ እንደሆነች ተገምቷል።
8211	ለዚህ ምክንያቱ ከአሁን በፊት ንጉሱ ሳይሞት የሞተ በማስመሰል ህዝቡ ላይ ሽብር በመፍጠሩ ነበር።
8212	የካና መንግሥት የቆየው በኋላ ዘመን የሚታኒ መንግሥት ግዛት እስከሆነ ድረስ ነበር።
8213	የኩሽ መንግሥት በላይኛ አባይ ወንዝ በጥንት የተመሠረተ አፍሪካዊ መንግሥት ነበረ።
8214	ሌላው ምክንያት የአዳል ግዛት ኃይሉ እምብዛም ያልተዳከመ ስለነበር በመካከለኛው መንግስት ላይ ጦር የመክፈት ልማዱ አልተገታም ነበር።
8215	ሆኖም አብዛኛው አገራት ይህን በሙሉ ሳይቀበሉ ኤምባሲዎቻቸው እስካሁን የሚገኙ በቴል አቪቭ ነው።
8216	በዚህ ምክንያት አባይን ያላየ ምንጭ ያመሰግናል ከሚለው ጋር ይሄዳል።
8217	በዚህ መሠረት፣ የመልከ ጼዴቅ አባት የአርፋክስድ ልጅ ማሊኽ እንደ ነበር እናቱም ዮጻዳቅ እንደ ተባለች የአርፋክስድ አባት ሴም በጻፈው መዝገብ እንደ ተገኘ ይጨምራል።
8218	አባቱ ኤላማዊው አሞራዊ አለቃ ኩዱር-ማቡግ በላርሳ ዙፋን ላይ እንዳኖረው ይታመናል።
8219	እኔም በመኖርና በመሞት አፋፍ መካከል ሆና ያለ ከአልጋዋ ጐን ሆኜ አስታመምኴት።
8220	መሊቶ ዘሳርዲስ የተባለ ጳጳስ በዚያን ጊዜ ወደ ኢየሩሳሌም መጻሕፍት ቤት ጉዞ አድርጎ የ ዕብራውያን መጻሕፍት ምን ምን እንደ ነበሩ ዘገበ።
8221	፪ኛው የተነሳሳ መርጨት ሲባል በሌዘር እና ሜዘር ለሚመነጨው ብርሃን ተጠያቂ ነው።
8222	ደባይ ጠላትገን በአማራ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።
8223	ግድም የመርከብ መሥራት ሠፈር በላይኛ ሳልሱ ወንዝ (አሁን በቻይና ያለው ሏን ወንዝ) ተመሠረተ።
8224	የኩሽ መንግሥት ከጥንት ጀምሮ ከግብጽ ደቡብ እንደ ኖረ ይታወቃል።
8225	የግቢ ዘበኞችም በግቢው ውስጥ በቀኝና በግራ ተሰልፈው ነበርና ሠረገላው በሰልፉ መካከል አልፎ ከመንግሥት ፊት ደረሰ።
8226	ጥሎሽ በዘልማድ ከማጫው መጠን ይበልጥ ነበር።
8227	ኪዳኔ ዓለማየሁ የዓለም አቀፍ ሕብረት ለፍትሕ – የኢትዮጵያ ጉዳይ ዋና ሥራ አስኪያጅ ናቸው።
8228	ገደማ ጥንታዊው የአሦር ንጉሥ ኡሽፒያ የአሹር ቤተ መቅደስ መስራች እንደ ነበር ይተረካል።
8229	ገደማ ባቢሎንን ካሸነፉ በኋላ ታሪካዊ ምንጮች አይበዙምና ስለ ኤፓርቲ መንግሥት መጨረሻ ዘመን ብዙ አይታወቅም።
8230	አሦር በብሔራዊ ጦርነት ተይዞ ባቢሎን በንጉሱ ናቦፖላሣር መሪነት እንደገና ነጻነቱን አዋጀ።
8231	የቤተ መቅደሱም መጋረጃ ተቀዶ ለሁለት ተከፈል።
8232	ከዚያ እስልምና ከተነሣ በኋላ ከተማው በአረብም ሆነ በቱርክ ሥልጣን ሁልጊዜ የአውራጃ መቀመጫ ሆኖ ቀረ።
8233	ድሀን ካስለቀሱ በስላሴ ዘንድ ይወቀሱ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
8234	በሌላ አቆጣጠር ስሜንና ደቡብ አሜሪካ አንድላይ እንደ አሜሪካዎች ወይም አውሮፓና እስያ አንድላይ እንደ አውርስያ ናቸው።
8235	ዋናው የማይክል አንጄሎ ቅርጽ ሐውልት የደረሰበት አይታወቅም ጠፍቷል።
8236	ኤድስ ኣሰቃቂና ኣደገኛ በሽታ ቢሆንም እንደጉንፋን በቀላሉ የሚተላለፍ ስላልሆነ ልንከላከለው የምንችለው በሽታ ነው።
8237	ታቦት ማደርነቱ ለፀላት ኪዳኑ ማደርና የእግዚአብሔርም መግለጫ ነው።
8238	ሌባን ለማጥፋት ሸፍተህ ነበር ይባላል.
8239	እኚህ ከዋክብት የዳዊት ኮከብ ይሠራሉ።
8240	በዚህ አጠቃላይ መንገድ ውስጥ የድርደራ ፣ ስብሰባ ፣ አይነት ስብሰብ እና ክፍፍል ቀመሮች ተጠቃለው ይገኛሉ።
8241	ሃይል በተፈጥሮ ህግጋት ጥናት ሲተረጎም ስራ የሚሰራበት ፍጥነት ማለት ነው።
8242	ኒኑስ በጥንታዊ የግሪክ ታሪክ ጸሃፊዎች ዘንድ የነነዌ መስራችና የአሦር ንጉስ ነበረ።
8243	በዚህ ፍልስፍና ዘንድ፣ ፍፁም እውነትን ማወቅ አይቻልም።
8244	ውጤቱ የኦይለር ቁጥርን ቁጥር እየተጠጋ ይሄዳል ግን ከዚያ አያልፍም።
8245	ደግሞ የአገሩን ሥርዓተ ንግሥ መሠረተ፤ ንጉሡን በጋሻ ላይ እንዲያንሡት ልዩ ምልክታቸው ጦር እንዲሰጡት የሚል ነበር።
8246	ልደታ የሜገኘው በአዲስ አበባ ማዕከላዊ ምዕራብ አቅጣጫ ላይ ሲሆን አራዳን ፣ አዲስ ከተማን ፣ ንፋስ ስልክ ላፍቶን ፣ ኮልፌ ቀራንዮን እና ቂርቆስን ያዋስናል።
8247	ይሄም የተለያዩ የብረታ ብረት ውጤቶችን ለምሣሌ ማረሻ፣ የፈረስ እርካብን፣ የቤት እቃዎችን፣ የጋሻና ጦር እና የጠመንጃ ዕድሳትን ይጨምራል።
8248	ሽልም እንደሆን ይገፋል ቂጥም እንደሆን ይጠፋል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
8249	ዛሬም ባንዳንድ አገራት ውስጥ የንግግር ነጻነት ለመቆጣጠር ሲያስቡ በኢንተርኔት ላይ ማገጃ የሚጣሉ መንግሥታት አሉ።
8250	ሃይቲ በግብርና ፍሬያማ አገር ሆናለች፣ ለአለም የምታቀርባቸው ዋና ምርቶች በተለይ ቡና ፣ ማንጎ ፣ ካካው፣ ሙዝ ናቸው።
8251	ፍጥም አያናግር የጎርፍ ሙላት አያሻግር የአማርኛ ምሳሌ ነው።
8252	ሕዝቡ ከከነዓን የደረሱ ሴማዊ እረኞችና ነጋዴዎች ነበሩ።
8253	ብልህ አዕምሮና የፈጠራ ችሎታ የነበራቸው ሰው ስለነበሩ፤ በልጅነታችው የኢትዮጵያ ጀግኖች አርበኞች ጣሊያንን ሲገድሉ ወይንም ሲማርኩ ሥዕል በመሣል ያሳዩ ነበር።
8254	ፈቃድ የፍላጎት አይነት ሲሆን ልዩነታቸው ፈቃድ ሙሉ በሙሉ በአንድ ግለሰብ አዕምሮ የሚጠነሰስና በድርጊትም የሚገለጽ ሲሆን፣ ፍላጎት አልፎ አልፎ በውጭ ተፅዕኖ የሚፈጠር መሆኑና የግዴት በድርጊት አለመገለጹ ነው።
8255	ቀረፃ ድርጊትን የመያዝ ወይም የመተርጎም ሂደት ሲሆን ይህም የሚቀመጠው በማጠራቀሚያ ወይም መቅረጫ ውስጥ በመረጃ መልክ ነው።
8256	ስንዴ ቢፈትጉት ይነጣል ነገር ቢመረምሩት ይወጣል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
8257	የዚህ ምክንያት ከሆኑት ውስጥ ጦርነቶች፣ ሙስና፣ የትምህርት አለመስፋፋትና የኤድስ በሽታ ይጠቀሳሉ።
8258	ሀሰት አያድንም መራቆት መልክ አያሳምርም የአማርኛ ምሳሌ ነው።
8259	ከዚህ በተጻራሪ የዕለት ተለት ተመክሯችን እንደሚያረጋግጥልን ብርሃን በቀጥተኛ መንገድ እንደሚጓዝ ነው፣ ሰሆነም አንድ ክፍል ሆነን ሌላ ክፍል የሚሆነውን ማየት አንችልም።
8260	ባንዱ አገልጋይ አጠገብ ሁለት ሃይሮግሊፎች «ጨቲ» (ወይም አማካሪ) ይላሉ።
8261	አጓት የሚሰራው ከአሬራ ሲሆን አዘገጃጀቱም አሬራን በጣም ለስለስ ባለ እሳት (ጉልበት በሌለው እሳት) ላይ ጥዶ ድስቱን ክድኖ በማቆየት አሬራው አይብ ይሰራና (የአበሻ ቺዝ) ከላይ ይጠላል (ይንሳፈፋል) ።
8262	በእጅ የጽሕፈት መሣሪያ ዘመን ታይፕራይተር ኦሮምኛን ስለኣልጻፈ ላቲን ብልጫ ነበረው።
8263	አንተ በመጨረሻ ስትሄድ እኔን እንድታገኘኝ.
8264	የሮማ መንግሥት ከወደቀ በኋላ በአምስተኛውና በስምንተኛው መቶ ዓመተ ምሕረት መካከል በነበረው ጊዜ ውስጥ እየተከታተለ ቢዚጎትና ስቤብ የሚባሉ የጀርመኖች ቀጥሎም የዐረቦች ወረራ ደርሶባቸዋል።
8265	ደግሞ የሳርጎን ተከታይ ናራም-ሲን በሶርያና ሊባኖስ አካባቢ ዘመተ፤ እርሱም ከ፮ አመት በኋላ አርፎ አገሩ እንደገና ነጻ ሆነ።
8266	ሞናኮ በአውሮፓ የሚገኝ ከተማ-አገር ነው።
8267	ልጆቹ ምናልባት በየመን ሠፈሩ።
8268	ደግሞ የባቢሎን አምላክ ሜሮዳክ አፈ ታሪክ ከናምሩድ ሕይወት እንደ ተወሰደ ተብሎአል።
8269	በዚህ የስድስት ሳምንት ውፅዓት ፰ሺ ፈላሻዎች ሲሰደዱ ከ፮ ዓመት በኋላ በተደገመው ‘ኦፐሬሽን ሰሎሞን’ ደግሞ ፲፭ሺ አይሁዳዊ ኢትዮጵያውያን ወደ ፳ኤል ተሰደዋል።
8270	በዚህ ምክንያት ከታሪክ አንጻር የቤ/ክርስቲያኑ ዋና መስዕብ ሆኖ የሚቀርበው ሳይቃጠል የተረፈው ቤተ-መዘክሩ ነው።
8271	ግሪክ ኣብዛኛው በባሕር የታጠረ ነው።
8272	በኋላ በግሪክኛ የጻፈው ማኔጦን ስሙን «ሶሪስ» ሲለው፣ በአቆጣጠሩ የ፬ኛው ሥርወ መንግሥት መጀመርያው ፈርዖን ይባላል።
8273	ከዚያ አስቀድሞ በገነት ያለፈው ዘመን ልክ ባይቆጠረም፣ ፍጥረቱ ከነምድርና ፀሐይ በ፯ «ጧቶች»ና «ምሽቶች» እንደ ተፈጸመ ስለሚባል፣ ባንድ ሳምንት ውስጥ እንደ ሆነ የሚያምኑ አሉ።
8274	ቢላል እርቃኑን በትኩስ አሸዋማ መሬት ላይ እንዲንከባለል እና ቋጥኝ ድንጋይም ደረቱ ላይ እንዲጫን ተደርጓል።
8275	በሲዲ በተለቀቁ የኮሜዲ ሥራዎች ላይም እንደ ደረጀ?
8276	በፍቼ በተደረገ ጥናት፣ የቅጠሉ ለጥፍ በቅቤ ለቁስል ወይም ለችፌ ያክማል፤ የቅጠሉም ጢስ ዝምብን ለመከልከል ይጠቅማል።
8277	ኒያላ በደቡባዊ አፍሪካ የሚገኝ አጥቢ እንስሳ ነው።
8278	ግድም ሄርኩሌስ ዓረፈና በጋዲር እንደ ተቀበረ አኒዩስ ይለናል።
8279	የዑር መንግሥት ሲወድቅ የአሦር ከተማ ነገሥታት ሊሙ ስሞች ይመዘገባሉ።
8280	የሴት ደንደሁራ ከባልዋ ሆድዋን ትፈራ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
8281	ይህም የጠቅላላ ሰማያዊ አካላት ወይም ዩኒቨርስን ሲሶ (አንድ ሶስተኛ) እድሜ ይሸፍናል።
8282	ዘርን የሚዘራው ገበሬው ያለውን ምሳሌ ይነግረዋል።
8283	ከመቶ የማያንሱ ሰዎችም የአካል ጉዳት ደርሶባቸዋል።
8284	ሆኖም ስለነዚህ የፊንቄ ቅርሶች ወዘተ.
8285	ለዚህ ምክንያቱ የሞገድ ጥልልፍ ነው፡፡
8286	ሌሎች በተራቸው ብርሃን የአቅም አይነት ነው ሲሉ የአሁኑን አይነት የፎቶን ግንዛቤ አስፍረዋል።
8287	በዚህ ምክንያት የሰርጸ ድንግል ወንድም ልጅ የነበረው ዘድንግል ስልጣን ላይ ይወጣል የሚል ግምት በመላ ሃገሪቱ ተንሰራፍቶ ነበር።
8288	ታጠቅ ባደረበት የሙዚቃ ዝንባሌ የሀገር ባህል ሙዚቃ በተለይም ማሲንቆን በመጫወት የሚታወቅ ሲሆን ዜማዎችንና ግጥሞችንም በመድረስ የሚታወቅ አንጋፋና ታዋቂ አርቲስት ነበር።
8289	ቀጥሎ የሆነውን በጊዜው የነበር ደብተራ ዘነበ እንዲህ ሲል ይዘግባል፡ : በልጅነትዎ፡ቸንከር፡ትምርት፡ሲማሩ፡ከገዳሙ።
8290	ሆኖም ማንቹዎቹ ከቻይና ብሔሮች በሕዝብ ብዛት ጥቂቶች ነበሩ።
8291	ስሞቹ ለአረመኔ ጣኦታቱ ሥርዓት ጌጣጌጥ ወይም ሕንጻዎች ስለ መሥራቱ ናቸው እንጂ ምንም ዘመቻ ወይም ፖለቲካዊ ጉዳይ አይዘግቡም።
8292	ማለት የተለያዩ የሞገድ ርዝመት ያላቸው ቀለማት ሚስጦ ነው።
8293	ሴማዊ ቋንቋዎች ከአፍሮ እስያዊ የቋንቋ ቤተሰብ ንዑስ ቤተሰቦች አንዱ ነው።
8294	ትክል ድንጋዮቹ ቆመውና ካሉበት ሳይነሱ የሚገኙ ፳፩፣ በሥፍራው ወድቀው የሚገኙ ፪፣ ከሥፍራው ተነስተው ገበሬዎች ለእርሻ ድንበር መለያ የተጠቀሙባቸው ፵፬ ናቸው።
8295	በዚህ ኦሎምፒክ በሁለት ውድድር የወርቅ ሜዳሊያ በማግኘቷ በአለም የመጀመሪያዋ የሴት አትሌት ሆናለች።
8296	ጽጌና መንግሥቱ አብረው ይውላሉ አብረው ያመሻሉ።
8297	ሳምብ በአብዛኛ የጀርባ አጥንት ባላቸው እንስሳት ዘንድ የሚገኝ ብልት ነው።
8298	በዚህ ምክንያት እንዲህ አይነቱ ገንዘብ የኮሞዲቲ ገንዘብ ይባላል።
8299	ከዚህ በተጨማሪ የራዲዮ ሞገዶች ነገሮችን "ለማየት"ም ሲያገለግሉ ይታያሉ።
8300	ቶማስ ጄፈርሰን ከአባቱ ከፒተር ጄፈርስን እና ከእናቱ ጄን ራንዶልፍ ተወለዱ።
8301	ሁሉም ወንፈሉን ፈታይም ድውሩን የአማርኛ ምሳሌ ነው።
8302	ሒሳብ ተማሪዎች የቁጥር ኅልዮት ውጤቶችን ከፍተኛ ሥነ ቁጥር በማለት ከለተ ተለት መደመርና መቀነስ ጥናቶች ይለዩዋቸዋል።
8303	የጋና አበሳሰል በተለይ በኮቤ፣ ጐርጠብ፣ የስኳር ድንች ፣ ባቄላ ፣ በቆሎ ፣ ኦቾሎኒ ፣ ባሚያና ሩዝ ይሠራል።
8304	በሌላ አነጋገር ዓቀበት ወይንም ቁልቁለት የሌለው መስመር ነው።
8305	ከላይ ከተሰጠው ትርጓሜ አንጻር አብዛኛው ኢትዮጵያ ውስጥ የሚታዩ የውዝዋዜ አይነቶች በእስክስታ ስር ሊጠቃለሉ ይችላሉ።
8306	ይህም አዲሶቹን ምርቶች አሰራር ያሻሽላል።
8307	ግድም በዛግሮስ ተራሮች በዛሬው ኩርዲስታን ( ኢራቅና ኢራን ) የነበረ ጥንታዊ አገር ነበረ።
8308	ታድያ ፍቻቸውን ለማወቅ ባህሉን የህብረተሰቡን አኗር ጠንቅቀን ማወቅ ያስፈልገናል።
8309	ዔቦር ከሠራቸው ከተሞች መካከል ኤበርስበርግና ኤበርስሃውዘን እንዲሁም ስቶከራው ይጠቅሳሉ።
8310	ግድም በሞተበት ወቅት፣ የአሙን-ራ ቄሳውንት ተነሥተው ሃይማኖታቸውን መለሡ፤ ስለዚህ የአከናተንም ልጅና ተከታይ ቱታንካተን ስሙን ወደ ቱታንካመን ሊቀይር ተገደደ።
8311	ሁሉም የመለኮት ሥልጣን ያሳያል።
8312	በዚህ ምክንያት የአቅም አይጠፋም ህጉ ይህን ጉዳይ ለማስተናገድ ሲባል የቁስና አቅም አይጠፋም ህግ ብለውታል።
8313	ሁሉም እኩልዮሽ የስዕል ሰንጠረዥ ላይ ሲሳሉ ቀጥተኛ መስመርን ስለሚሰጡ ሊኒያር እኩልዮሽ ይባላሉ።
8314	ሌላው ልዩነት፣ ቼኪንግ አካውንት እና ሴቪንግ አካውንት የራስ የተጠራቀመ ገንዘብን ሲጠቀሙ፣ ክሬዲት ካርድ በአንጻሩ የአራጣ አይነት ነው።
8315	ከቤተ መቅደሱም የተለየ የማረፍያ ቦታ ነበራት.
8316	በሌላ አነጋግር ከደወል ፍሪኮንሲ ጋር ይገናኛል ማለት ነው።
8317	ከባለ አከርካሪ ጭምር፣ አንዳንድ ሙሉ አከርካሪ የሌላቸው የባሕር እንስሳት ደግሞ በአምደስጌ ውስጥ ናቸው።
8318	ኮንት አንቶኔሊ የሚባል የኢጣልያ ሰው በገንዘብዎ ጠበንጃ ልግዛልዎ ቢለኝ ብዙ የዝሆን ጥርስና ወርቅ ሰጥቼው ይዞ ሄዶ ከንጉሥ ዑምበርቶ አስፈቅዶ ገዝቶልኝ ቢመጣ ከመንግሥት ፈቃድ በማግኘቱ እጅግ ደስ አለኝ።
8319	ከሁሉ አስቀድሞ የግሪክ ባለቅኔው ሆሜር ስለ አይቲዮፒያ ሲጠቅስ፣ በዓለም ደቡብ ጫፎች የሚገኝ ብሔር ሲሆን በባሕር ተለይተው በምዕራብ (አፍሪካ) እና በምሥራቅ (እስያ) እንደሚካፈሉ ይዘግባል።
8320	ይኸው ተመሳሳይ ምልክት በዙሪያው ያለው ክብ ሳይጨመርበት አራት እኩል ርዝመት ያላቸው ቀጥተኛና አግዳሚ መስመሮች እንዲኖሩት ተደርጐ አገልግሏል።
8321	መራጭ ይወድቃል ከምራጭ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
8322	ጨጓራ ለመፍጨት አንጀት ለመጎተት በለው ዋተት ዋተት የአማርኛ ምሳሌ ነው።
8323	ቀሪው ሰራዊትም የሸሸው በተረጋጋ ሁኔታ ሳይሆን በእውር ድንብስ ነበር።
8324	ገብረ ክርስቶስ አረጋዊ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ከአለት የተፈለፈ ቤተ ክርስቲያን ነው።
8325	በቁሱ ለመጠቀም የፊደል ገበታውና ፊደሉ በሴቲንግ በኩል መግባት ኣለባቸው።
8326	የሮሜ መንግሥት በታሪክ ኃይለኛና ታላቅ መንግሥት ነበር።
8327	ይህን ትምህርት ከተማሩ በየእለቱ በቤተ ክርስቲያን ውስጥ ይደገማል።
8328	ይህን ግለሰባዊ ነጻነት መንግስት በህግ እንዲያስከበር ይገፋል።
8329	የኡር መንግሥት ሥልጣን እየደከመ የኢሲን ገዥ እሽቢ-ኤራ ከኡር ነጻነቱን አዋጀ።
8330	ሆኖም የፋሽሽት ሠራዊት በዘመናዊ መሣሪያ እና የመርዝ ቦንብ አይሎባቸው በግንባር ለግንባር ግጥሚያ ይሸነፉና ንጉሠ ነገሥቱም በግንቦት ወር ተሰደው ወደ እንግሊዝ አገር ሄዱ።
8331	ከዚህ በተጨማሪ ሌብኒዝ ለተፈጥሮ ህግጋት ጥናት እና ቴክኖሎጂ እንዲሁም ሥነ ህይወት ጥናቶች ከፍተኛ አስተዋጾችን አድርጓል።
8332	ኮርያ ለመዝመት እንዴት ተመረጡ፣ እድሜዎ ስንት ነው?
8333	ግዕዝ በዩኒኮድ ዕውቅና እንዳገኘ እያወቁ ዛሬም በእያይነቱ የፊደል ቁርጥራጭ የሚያቀርቡም ኣሉ።
8334	እኒህ ፈላስፎች ዘመናዊ የሳይንስ እውቀት በዕድል ጥናት ላይ መሰረቱ እንዲጣል አስተዋፅኦ አድርገዋል።
8335	ከዚያ የታደሰው ሥራዊት ከከተማው ወጥተው ምናልባት እስከ ፷ ሺህ ጠላቶች አጠፉ።
8336	እሱን በመሳሰሉ ታላላቅ ሰዓሊዎች ለምሳሌ ሊዮናርዶ ዳቪንቺ ።
8337	ይኼን ሲገነዘቡ ነገሩን አብርደው ሲጠባበቁ ወደ ባላምባራስ ገረሱ የላኩት ብሩ የሚባለው መልክተኛ ጥር ፲፭ ቀን ፲፱፻፴ ዓ.ም በጠላት እጅ ተይዞ ቀኑን ሙሉ ሲመረመር ዋለ።
8338	ይህም አጠቃላይ ውስጣዊ ነጸብራቅ እሚባለው ነው።
8339	በሌላ አነጋገር ዘፈኖቹ ስለፍቅር ከመተረክ ይልቅ ወደ ፖለቲካና ወደ ሃይማኖት ያጋደሉ ነበር።
8340	ይህም የቀድሞው ቂርሎስ አልፋቤት በየጥቂቱ በስላቫዊ ብሔሮች መሃል የግላጎሊቲክ አልፋቤትን ፈንታ ተካ።
8341	በኡር ፍርስራሽ ውስጥ፣ የከተማው መጀመርያ ነገሥታት መቃብሮች ተገኝተዋል፤ ከነኚህም ውስጥ የንጉሦች አካላምዱግና መስካላምዱግ፣ የንግሥት ፑአቢም መቃብሮች አሉ።
8342	ሆኖም አንዳንድ ዘመናዊ ሊቃውንት የዳሞትና የአክሱም መንግሥታት ሥልጣን እስከ ሸዋ ድረስ ወደ ደቡብ እንዳልተዘረጋ የሚል ጥርጣሬ አለባቸው።
8343	ቀጥሎ የአውርጃ ስርዓት ሲተገበር አምባሰል፣ ተሁለደረ እና ወረ ባቦ አንድ ላይ ሆነው የአምባሰል አውራጃን መሰረቱ።
8344	ቢላል ከባርነት ላወጣዉ እስልምና በሙአዚንነት ስያገለግል ነዉ የሞተዉ.
8345	ለደጅ ተመሳሳይ የግብጽ ሀይሮግሊፍ «ዐእ» ነበር።
8346	አቡነ ባስልዮስ ሲወለዱ የተሰጣቸው ስም ገብረ ጊዮርጊስ ሲሆን መጋቢት ፲፬ ቀን ፲፰፻፹፬ ዓ/ም ከደብተራ ወልደጻድቅ ሰሎሞንና ከወይዘሮ (በኋላ እማሆይ) ወለተማርያም ባዩ በሸዋ አውራጃ ሚዳ ሚካኤል ተወለዱ።
8347	ሙሴም ከተወለደ በኋላ፣ የፈርዖንን ግቢ ምንም ቢገባም፣ መጽሐፍን ያስተማረው ዕውነተኛ አባቱ ዕብራን መሆኑን ይገልጻል (፴፫፡፫)።
8348	ደግሞ የፎርባስ ተከታይ የትሪዮፓስ ልጅ ያሱስ ያደርገዋል።
8349	ከአቶ ኢሳያስና ከካቢኔ አባሎቻቸው ጋር አብረዋቸው የማስተዋሻ ፎቶም ተነሳ።
8350	ፖሊሱ እንግዲህ ሌባውን ተሽቀዳድሞ ያችን ደብር ሳይነካ በመንካት ለመያዝ ነው።
8351	በዚህ ትርጉም፣ የስሜን መስጴጦምያ ክፍል ደግሞ የአናቶሊያ ምሥራቅ ክፍል ነው።
8352	በዚህ ፖለቲካዊ መንስዔ የብርሃንና ሰላም ማተሚያ ቤት ከቀድሞው የበለጠ፤ በመንግሥት ሥር የሚተዳደርና ለሕትመት የተፈቀዱትን ጋዜጣዎች፤ መጽሔቶች፤ መጻሕፍት እና ሌላም የሕትመት እሴቶችን ከሞላ ጎደል አጠቃሎ ያዘ።
8353	ይህን ተመርክዞ የደቡብ ዩኒቨርሲቲ ሃዋሳ በመባል ስሙ ተቀይሮአል።
8354	ሆኖም የመስቀል አምልኮ ከክርስቶስ ዘመን በፊትም ጀምሮ የነበረ ለመሆኑ በርካታ የጽሑፍና የሥነቁፋሮ ማስረጃዎች አሉ።
8355	ይሖዋ አምላክ፣ ኢየሱስ ክርስቶስና ታማኝ መላእክቱ የሚኖሩት በመንፈሳዊው ዓለም ማለትም በሰማይ ነው።
8356	ቢላል ከባርነት የወጣዉ በአቡበክር ነበር.
8357	በሙሉ የተገኙት ሕግጋት የሚከተሉት ናቸው።
8358	ሙያው ጋዜጠኘት ሲሆን፣ በኢትዮጵያ ሬዲዮና ፕሬስ መምሪያዎች ሠርቷል።
8359	በሌላ አነጋገር ዕውቀት ከአመክንዮ ሳይሆን ከልምድ የሚነሳ ነው ይሚል አስተሳሰብ ነው።
8360	በዚህ ስምምነት መሰረት የቴዎድሮስ ሰራዊት ትግራይን መልቀቅ ጀመረ ሆኖም ግን አቡነ ሰላማ ከትግራይ ወደ ጎንደር እንዲመጡ አደረገ።
8361	ከዚህ በተጨማሪ ብርሃን በየብርሃን ስብረት አማካይነት ሊንጸባረቅ ይችላል።
8362	እናቱ ምናልባት ንግሥት ታሽሉልቱም ነበረች።
8363	ሆዳም ቢፈተፍት የጠገበ ይመስለዋል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
8364	በዚህ የቁርኣን አንቀፅ ከምዕመናን ባህሪያት ውስጥ አላህ እንዲቀጥል ያዘዘውን ነገር የሚቀጥሉ ሲል ይገልፃቸዋል።
8365	ሦስቱ ወንጌላት ማለትም የማቴዎስ፤ የሉቃስና የማርቆስ ወንጌል ተመሳሳይ የሆኑ ብዙ ታምራቶችንና ክስተቶችን ይዘው ይገኛሉ።
8366	ከዚህ በተረፈ፣ ሙከራው የመላምቱን ውሸትነት ሊያረጋግጥ ይችላል፣ እውነቱነቱን ግን ሊናገርም ላይናገርም ይችላል።
8367	ሀዲስ ዓለማየሁ በርካታ የስነጽሑፍ ሥራዋችን አበርክተዋል።
8368	የአቶ ሳንደርዝ ደብዳቤ እንዳወራው፣ «ሰው ሁሉ መጥቶ እንዲረዳቸው ሲለምኑ ምግብን፣ መጠትንና ልብስን በምላሽ እንዲያገኙ ቃላቸውን ሰጥተው ነበር።»
8369	እንደ ፕሮፌሰር ሪቻርድ ፓንክኸርስት ግን ራስ ጉግሳ ሙርሳ ነበር።
8370	ከሁሉ የሚሻለው ድርጊት ለአብዛኛዎቹ ደስታ ወይም ጥቅም የሚያመጣው ያው ነው የሚለው ፍልስፍና ነው።
8371	ለዚህ ቃልኪዳን ምልክት እግዚአብሔር በዚያን ጊዜ ቀስተ ደመናን ፈጠረ።
8372	ይህን በትንቃቄ መፈጽም ቢያስፈልግም ለሄራክሌስ በቀላሉ ተከናወነ።
8373	ከዚያ አማልክት ከባሕሩ አውጥተዋቸው አሳደጓቸው።
8374	ከዚህ በመነሳት እማሆይ ሃይማኖተኛና መንፈሳዊነትን የተላበሱ እንደነበሩ እንዲሁም ሃይማኖታቸውን ጠንቅቀው በጥልቀት የተረዱ እናት እነደነበሩ ለማየት ይቻላል።
8375	ተቋሙ ከሀገሪቱ ቀደምት ዩኒቨርሲቲዎች አንዱ ነው።
8376	ሞክሼ የተባሉት ቀለሞች የእየእራሳቸው ጥቅሞች ኣሏቸው።
8377	የዑር መንግሥት በአማር-ሲን ዘመን እስከ ስሜናዊ ግዛቶች እስከ ሉሉቢና ሐማዚ ድረስ ተዘረጋ።
8378	የኡር መንግሥት ውድቀት።
8379	ከላይ በተሰጠው ማረጋገጫ :: ይህ ሃሳብ ለማንኛውም ነጥብ ስለሚሰራ፣ ርጉጥ፩ ትክክል ነው ማለት ነው።
8380	ይህም እንደገና ከዘመናዊ «ሴት» (አንስት) ጋር ግንኙነት የለውም፣ ምናልባት ግን አፈ ታሪኩ ከአዳም ልጅ ሴት ጋር ሊዛመድ ይቻላል።
8381	በዚህ አከፋፈል ዕውነተኛ «ጥንቸል» የምትባል በኢትዮጵያ ውስጥ አትገኝም።
8382	ግድም ዳርዳኑስ ከማዮንያ ( ልድያ ) ንጉሥ አቲስ ርስት ተቀበለ፤ በዚያ ስመ ጥሩ ከተማውን ትሮይን መሠረተ።
8383	ግድም ሄርኩሌስ የጣልያን («ራዜና») ዙፋን ለቱስኩስ ትቶ ወደ ኢቤሪያ ሄደ።
8384	ቀጥሎ ሄራክሌስ በኢሊዩም (ትሮይ) ንጉሥ ላዎሜዶን ላይ ቂም ስላለው የመርከቦች ኃይል ይዞ ጦርነት በትሮይ ላይ ሠራ።
8385	ልዑል ዓለማየሁ ቴዎድሮስ የ ዳግማዊ ዓፄ ቴዎድሮስ እና የወይዘሮ ጥሩወርቅ ውቤ ልጅ ነበር።
8386	በዚህ ምክንያት በተለምዶ ስለ ኅዋ የምናስበው ሁሉ ስህተት ሊሆን ይችላል።
8387	በጣም የሚሸተት ቊጥቋጣም ዕጽ ነው።
8388	በዚህ ምክንያት የስልጣኔ ዋና ዓላማ "ከፍተኛ ደስታ ለከፍተኛ ቁጥር ላለው ሰው" ሆነ።
8389	በዚህ ምክንያት የስልጣኔ ዋና ዓላማ ተራ መናኛ ሆነ፣ እርሱም፡- "ከፍተኛ ደስታ ለከፍተኛ ቁጥር ላለው ሰው" ሆነ።
8390	ንጉሥ ሰናክሬም የአሦርን ዋና ከተማ ወደ ነነዌ መለሠው።
8391	በዚህ ጥማቸውም የምርምር ቅኔ የሚል ልዩ የመጠየቂያ ወይም የመመርመሪያ መሳሪያ ይጠቀሙ ነበር።
8392	ሐሙስ የሳምንቱ አምስተኛ ቀን ሲሆን ረቡዕ በኋላ ከዓርብ በፊት ይገኛል።
8393	የጎፋ ብሔረሰብ በጋሞጎፋ ዞን ውስጥ ከሚገኙ ብሔረሰቦች መካከል አንዱ ሲሆን፣ ብሔረሰቡ በዋናነነት በጎፋ ዙሪያ፣ ዛላ፣ ዑባ፣ ደብረፀሐይ እና መሎካዛ በሚባሉ ወረዳዎች ይገኛል፡፡ የብሔረሰቡ ዋና የሀብት መሠረት ጥምር ግብርና ሲሆን፤ የገቢ ምንጭ በሚያስገኙ ምርቶች ላይ የተመሠረተ ነው፡፡
8394	በዚህ ምክንያት የግስበቱ ሜዳ ደከመ እንላለን።
8395	ግብጽ እንደገና ተከፋፍሎ ይህ ዘመን የመካከለኛው መንግሥት መጨረሻ እና የ፪ኛው ጨለማ ዘመን መጀመርያ ይቆጠራል።
8396	የሸዋ መንግሥት ባላባቶች ፲፭ ናቸው።
8397	ተሳቢ እንስሶች የሚባሉት ሁሉ ቅዝቃዛ ደም ፣ ቅርፊታም ቆዳ፣ አራት እግር ያላቸው፣ እንደ አዕዋፍ እንቁላል የሚጥሉ ናቸው።
8398	ኩሻዊ ከሚባሉት ቋንቋዎች ዋና ዋናዎቹ አፋን ኦሮሞ ፣ ሶማልኛ ፣ አፋርኛ ፣ ሲዳምኛ ፣ ሃዲያኛ እና ከምባትኛ ሲሆኑ ከአባይ-ሰሃራዊ የቋንቋ ምድብ የሚካተቱት በርታኛ ፣ ኩናማኛ ፣ ጉሙዝኛ ፣ ሙርሲኛ እና የመሳሰሉት ናቸው።
8399	ደበኛ ድርጊቶች በጸንሳሹ ላይ አካላዊ ጉዳት ባያስከትሉም፣ የመንፈሳዊ (የፀፀት)አለንጋ ግን አይቀሬ ነውና።
8400	ምንም እርግጠኛ ስላልሆነ ግን ትቃራኒ ሀሣቦች አሉ።
8401	ከዚህ በተረፈ፣ ማጠራቀም ሌላ ትርጉም አለው፣ እርሱም ኢውድድር ወይንም የውድድር ተገልባጭ ማለት ነው።
8402	በዚህ ምክንያት የአሜሪካ እና የጃፓን መንግሥታት በሕንድ ላይ የዱኛ ዕቀባ እንደሚያካሂዱ አስታወቁ።
8403	ጊልቲ ኮንሸንስ በኤምኔም እና በዶክተር ድሬ መካከል ለብዙ ዘመን የሚቆየው ጓደኝነታቸው እና የሙዚቃ ባልደረባነታቸው መጀመሪያ ነበር።
8404	ደጋ፡ ወይናደጋ እንዲሁም ቆላ የሚበቅል ነው።
8405	ንጉሥ አልፍሬድ እራሳቸው ብዙ መጻሕፍት ከሮማይስጥ አስተረጎሙ።
8406	ከዚህ በመነሳት በሂሳብም ሆነ በሳይንስም ሆነ በለት ተለት ህይወታችን ውስጥ ቁስ አካሎች በኅዋ እና ጊዜ ውስጥ ተንጣለው እንድሆኑ አድርገን የምንገነዘብበት ምክንያት አእምሯችን እራሱ ጊዜንና ኅዋን በማፍለቅ ቁስ አካላትን በዚህ እራሱ ባፈለቀው ሁለት ጽንሰ ሃሳቦች ስለሚደረድራቸው ነው ይላል።
8407	ቃላቱ ከስላቪክ ቋንቋዎች ብቻ የተመሠረተ ነው።
8408	ደግሞ ዩናይትድ ኪንግደም ይዩ።
8409	ከሁሉ የተወደደ እስፖርት እግር ኳስ ሲሆን ብሔራዊ የቅርንጫት ኳስ ቡድን ደግሞ አለ።
8410	ሌሎች መኳንንት መኮንኑን አለቃ ምን አሉህ?
8411	በዚህ የዘላለም ድግግሞሽ የሰው ልጅ እራሱን በማሽነፍ ከነበሩበት ድክመቶች ሁሉ ነጻ በመውጣት አዲስ አይነት ሰው -- የራሱ ህግ/ዋጋ ያለው የበላይ ሰው ይፈጥራል።
8412	በዚህ ያዘነቸው ምንትዋብ ሁሉን ትታ በቁስቋም ወዳሰራችው ቤተመንግስቷ ሄዳ ከጎንደር ለመራቅ ዛተች።
8413	ታዲያ ለሰውየው የሚሰጡት መልስ ምን መሰላችሁ።
8414	አሁን የሚገኘው የአክሱም ጽዮን ቤተ ክርስቲያን ሕንጻ በዓፄ ኃይለ ሥላሴ የተሠራ ነው።
8415	አለቃ ብራችሁን ሰብስቡና አምጡ ብለው - መንገድ ሲሄዱ ተልባ እየወቀጡ የሚበሉበት ሙቀጫ ውስጥ ብሩን በሙሉ ይጨምሩና አፉን ወትፈው፤ ሙቀጫውን የቤተ ክርስቲያን ጨርቅ አልብሰው ለአንዱ መንገደኛ እንደታቦት አሽክመው ሲጓዙ ሽፍቶቹ ዘንድ ይደርሳሉ።
8416	አራዳ በተለይም ከጣሊያን ወረራ ቀደም ባለው ጊዜ የአዲስ አበባ የኢኮኖሚ ማዕከል ከመሆኑ አኳያና በርካታ ማሕበራዊ ክንዋኔዎችን ያስተናግድ የነበረ ሠፈር እንደመሆኑ በስነቃል ብዙ ተብሎለታል።
8417	ኡርዱ የሚጻፈው በአረብኛ ፊደል ሲሆን ህንዲ ግን በዴቫናጋሪ ጽሕፈት ይጻፋል።
8418	ቅሬታ ለሥርአት እንቅፋት ነውና ሕግን መጣስ ነው።
8419	ተርን የተባሉት አይነቶች በዚህ መደብ ውስጥ ናቸው።
8420	ይህን ኣጠቃቀም ኣለማወቅ ኣራት ነጥብ የሌላቸው ጽሑፎችን ያስከትላል።
8421	ዘመኑ ከታሪካዊ መዝገቦች መነሻ ጀምሮ ይታወቃል።
8422	ቆዳዋ ወፍራምና ስርጉዳት ያለው ነውና ማርማላታም ሆነ የብርቱካን አረቄ ለመስራት በጣም ትከብራለች።
8423	ጅቡቲ በአምስት ክልሎችና አንድ ከተማ ተከፍላለች።
8424	አባቱ ኤላማዊው አሞራዊው አለቃ ኩዱር-ማቡግ ነበር።
8425	ካነሽ በጥንታዊ አናቶሊያ ከተማ ነበር።
8426	ከላይ የተሰጠው የኩሎምብ ህግ፣ መጠኑን ብቻ ነው ሚያሰላ።
8427	አለቃ በጀርመን ቆይታቸው ከዓፄ ምኒልክ ጋር እየተፃፃፉ በግዕዝ የተፃፉትን መፅሐፍት ከመሰብሰብና ከመመርመር በተጨማሪ አማርኛንና ግዕዝን በበርሊን ዩኒቨርሲቲ አስተምረዋል።
8428	አወና አይደለም የአይምሮ ጨዋታ ሲሆን፣ አንድ ሰው እንደጠያቂ ይመደብና ሌሎቹን ሰወች "አዎ" እንዲሉ ይገፋፋል ማለት ነው።
8429	ደብረ ቬሱቪዩስ በጣልያን አገር እሚገኝ እሳተ ገሞራ ነው።
8430	ከዚህ በስተቀኝ የሚገኘው ምስል በጊዜው ባለው ከፍተኛ ቴክኖሎጂ የተገኘ ነው።
8431	በሆዴ ፈረንጆቹ የአባይን ምንጭ ከአንተ በፊት አገኘን እንደሚሉ ባወቅክ ስል፣ ውስጤን ያነበበ ይመስል፣ “ለፈረንጅ ሁሉ የአባይን ምንጭ እጃቸውን ጎትተን የምናሳይ እኛም አይዶለን እንዴ?”
8432	ዳኞች ከመረመሩ ይናገራል ምድሩ ይገናል ነገሩ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
8433	ይህም ከቲበትኛ አቡጊዳ፣ እሱም ከሕንድ ብራህሚ አቡጊዳ የተወለደ ሲሆን፣ የዚህም መነሻ ከአረማይስጥ አልፋቤት ስለ ታሠበ ምናልባት ሃንጉል ከቅድመ-ሴማዊ የደረሱት ጽሕፈቶች ትውልድ መካከል ሊቆም ይችላል።
8434	ገብረ ክርስቶስ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ከአለት የተፈለፈ ቤተ ክርስቲያን ነው።
8435	አሁን የሻታውኳ ታዋቂነት እጅግ ቀንሶ፣ ቢታወስ ለታሪካዊ ትዝታ ብቻ ይሆናል።
8436	ሌሎች የተፈጥሮ ባሕርዮች እንደ ጣኦታት እራሳቸው ከፍ ከፍ ተደረጉ፦ ቨሩና (ውሃ)፣ ሱርያ (ፀሐይ)፣ ቫዩ (ንፋስ)፣ ድያውስ (ሰማይ)፣ ፕርጢቪ (ምድር) ናቸው።
8437	የክሩ ሠራተኞች ቦታቸውን ትተው በትልቅ እርሻዎችና የግንባታ ሥራዎች ላይ ተሳትፈዋል።
8438	መረጃ ቴክኖሎጂ ደህንነት ስጋት የመረጃ ተክኖሎጂን ደህንነት ስጋቶችን የሚመለከት አባባል ነው።
8439	ጫማን በተለያዩ መንገዶች ማስር ይቻላል።
8440	ግድም በግንቦት የአንበጣ ደመና ሜዳዎቹን ሁሉ ሞላ።
8441	ይህን ለማሰማት የሚችለው አውራ ዋዝንቢት ብቻ ነው፤ የተባዕቱ ክንፍ እንደ "ሚዶና ሞረድ" የሚመስል ፍርግርግ መሣሪያ አለበትና።
8442	አየር ማረፊያው በዘመናዊ መልክ የተገነባ እና የተደራጀ ሲሆን ከባሕር ወለል በ ፪ሺ ፪መቶ ፶፯ ሜትር ከፍታ ላይ ይገኛል።
8443	ግልጽ የሚሆነው ከንጉሣዊ መነሻ አለመሆኑ ነው።
8444	ልጁና ተከታዩም ሲከሌውስ ደግሞ የደሴቱን አሁኑ ስም «ሲኪሊያ» እንደ ሰጠው ይጻፋል።
8445	በዚህ ምክንያት በምስራቅ ጎጃም በሚገኝው አምባ ጉዛምን ለእስር ተዳረጉ።
8446	ይህም በጥንታዊ መንግሥት ፈሊጥ የሆነውን ሀረም በማስገንባቱ በኩል ይታያል።
8447	ቃልቻ የመስጅድ አገልጋይ ሲሆን ከደረስና በኋዋላ የሚመጣ ማዕረግ ነው።
8448	ይህን እንግዲህ ከሁለተኛ ደረጃ የውድድር እኩልዮሽ ጋር ተመሳሳይነት አለው።
8449	ሁለት የክብሪት ዓይነቶች ሲኖሩ አንደኛው ደህንነት ክብሪት ሲባል እሳት የሚፈጥረው ለዚሁ ተግባር ብቻ ተብሎ ከተሰራ ገጽ ላይ ሲጫር ነው።
8450	ይሄም እስልምና ከመፈጠሩ በፊት በነበረዉ የንግድና የባህል ልዉዉጦችና ግንኙነቶች ነበር።
8451	የጦር ሚኒስትሩ ፊታውራሪ ሀበተ ጊዮርጊስ ዲነግዴም የተለያዩ እጅ መንሻ ይዘው ይጠይቋቸው ነበር።
8452	ሆኖም ተናጋሪው ካላሠበው ነገር እንዲራቅ መጠንቀቅ አለበት፣ አለዚያ በአመክንዮ ሀሠት የሰውን ቃል ወደ ሌላ ማዛበቱ ሰውን ፈርቶ አዲስ የገለባ ሰው ሠርቶ እንደ ማጥፋቱ ይሆን ነበር።
8453	ሆኖም የአውሮፓ ሊቃውንት መቸም በእውነት እንዳልኖረ እንደ መሠላቸው ብለዋል።
8454	ጉለሌ የሚገኘው የእንጦጦ ተራራ በሚገኝበት በሰሜናዊው የከተማው ክፍል ሲሆን ኮልፌ ቀራንዮን ፣ አዲስ ከተማን ፣ አራዳን ፣ የካ ክፍለ ከተማን ያዋስናል።
8455	የዚህ ኳድራቲክ እኩልዮሽ ሲፈታ የሚከተሉትን ዋጋዎች ይሰጣል፦
8456	ቅዱስ ጊዮርጊስ የስፖርት ክበብ የተመሠረተው ጣሊያን ኢትዮጲያን በወረረችበት ጊዜ፣ ታኅሣሥ ወር ፲፱፻፳፰ ዓ/ም በአዲስ አበባ አራዳ አካባቢ ፣ አየለ አጥናሽ እና ጆርጅ ዱካስ በተባሉ ሁለት ግለሰቦች ነው።
8457	ወጥን የሚጨርስ መጎራረስ ሴትን የሚያስመታት መመላለስ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
8458	በጤና ምክንያት ለተቸገሩ ታዋቂ ኢትዮጵያውያን እርዳታ በመለገስ ይታወቃሉ።
8459	ኃይል የተለያዩ ትርጉሞች አሉት።
8460	ርዕሰ መኳንንት ደጃዝማች በዝብዝ ካሳ ሐምሌ ፮ ቀን ፲፰፻፷፫ ዓ/ም ዓፄ ተክለ ጊዮርጊስን አድዋ አካባቢ አሳም የሚባል ሥፍራ ላይ ወግተው ድል ካደረጉ በኋላ ጥር ፲፫ ቀን፲፰፻፷፬ ዓ/ም አክሱም ላይ ሥርዓተ ንግሣቸው ተፈጽሞ ዓፄ ዮሐንስ ፬ኛ ንጉሠ ነገሥት ዘኢትዮጵያ ተብለው ነገሡ።
8461	የኮሶ እንቁላል ያለበትን የከብት ሥጋ ለሁለት ሳምንታት ፍሪዝ ማድረግም ይገድላቸዋል።
8462	ማለቱ ብርሃን፣ ሞገድም፣ እኑስም ነው።
8463	እንደ ቅድመኞቹ ነገሥታት ሳይሆን ራሱን « አሞራዊ አላለም፣ ስሙም አሞርኛ ሳይሆን አካድኛ ነው።
8464	በዚህ ምክንያት ማንኛውም ምላዓት ያለው ቁስ ሶስት ቅጥ አለው ይባላል።
8465	ራህዲ ይለብሳል የተባለው የመለያ ቁጥሩ ፳፮ መሆኑን ያጠናው አበበ ውድድሩ ላይ ይሄንኑ ቁጥር ለመለየት ሲፈልገው ለካስ ራህዲ በ፲ ሺህ ሜትር ውድድር ላይ ለብሶ የነበረውን መለያ ለብሶ ኖሮ አጠገቡ ሲሮጥም አላወቀውም።
8466	ናውሩ በሰላማዊ ውቅያኖስ የሚገኝ ደሴት አገር ነው።
8467	በዚሁ በንግሥት ነገሥታት ዘውዲቱ ዘመን አልጋ ወራሽ እና ባለምሉ ሥልጣን እንደራሴው ራስ ተፈሪ መኮንን ከመሳፍንትና መኳንንቶቻቸው ጋር በብሪታኒያ እና ሌሎችም የአውሮፓ አገራት ያደረኡት ጉብኝት በዓይነቱ የመጀመሪያው ከመሆኑም ባሻገር፣ ዘመናዊት ኢትዮጵያ በአጽናፋዊ ትሥሥር ሂደት ለመሳተፍ ያላትን ፍላጎት ያበሥራል።
8468	እድሜ ትክክለኛ የአማርኛ አፃፃፉ ዕድሜ ሲሆን የአንድን ነገር ወይም የሆን ክንውን ከተፈፀመ የሚያስቆጥረው ጊዜ ነው።
8469	ሆኖም ከሴቪንግ አካውንት በተሻለ መልኩ ወለድ ሲያስገኝ፣ ሆኖም ግን የተቆጠበን ገንዘብ በቀላሉ ለማውጣት አያስችልም።
8470	ታሪክ የኢየሱስ ክርስቶስ ሐዋርያ ቅዱስ ጴጥሮስ ወደ ሮሜ ከተማ ሔደው የሮሜ ቤተክርስቲያን መጀመርያ መሪ (ኤጲስ ቆጶስ) እንደ ሆኑ ይታመናል።
8471	የሜዳ ዋዝንቢት ዋዝንቢት የሦስት አጽቄ አይነት ነው።
8472	በዚህ ምክንያት ዞራስተር ለህዝቡ ያለው ጥላቻና ንቀት አደገ ( ምንም እንኳ ከጊዜ ወደጊዜ ሊያዝንላቸውና ሊረዳቸው ህሊናው ቢግደረደርም)።
8473	በጆን ሊልቡርን መጻሕፍት ተጽእኖ የወጣ ተቃራኒ ወገን ደግሞ እያንዳንዱ አዋቂ ወንድ ባላቤት እንዲወከል እንጂ በሀብት መሠረት እንዳይሆን ጣሩ።
8474	ሌሎች ሑራውያን በአራራት አካባቢ ቀሩ፣ እነዚህም በኋላ የኡራርቱ መንግሥት አቆሙ፣ ቋንቋቸውም ኡራርትኛ ሆነ።
8475	ከላይ የተጻፈው የፍሮይድ መላምት መሰረቱ የሰው ልጅ አንድ አንድ በተፈጥሮ ያሉት ምንጊዜም የማይቀየሩ የደመነፍስ ባህርዮች ናቸው።
8476	የሕግ ትምህርት በጠንካራ ትጉነት አጥንቶ የሕግ ባለሙያ ሆነ።
8477	ለዚህ ምክንያቱ የእርግጡ አረፍተ ነገሮች ከአንድ መነሻ አርፍተነገርና ከዚያ አረፍተ ነገር ላይ ጥገኛ ከሆነ አርፍተ ነገር ስለሚሰሩ።
8478	ኩርባ በትክክል ሲተረጎም በሁለት ነጥቦች መካከል ያለውን የቁመት ልዩነት በአድማሳዊ አቀማመጣቸው ባለው ልዩንት ስናካፍል የምናገኘው ቁጥር ነው።
8479	በብዙ ማክበርና በትሕትና ይህንን ደብዳቤ ልጽፍልዎ አሰብሁ፣ ስለዚህ ይህንን የደረሰብኝን የሚያሳዝን ነገር ደፍሬ ልጽፍልዎ የግድ ሆነብኝ ልታገሰው አልተቻለኝምና፡፡ ስለ አጤ ምኒልክ ጤና መጉደል፤ ጌታዬን፣ ወዳጄን አጣቸው ይሆን ብዬ አጥብቄ ተጨንቄአለሁ፡፡ ለሴቶች ካባት ከናት ከልጅ ከወንድምም የጮኛ ነገር ጭንቅ እንደሆነ የታወቀ ነው፡፡
8480	ከዚህ በመነሳት ማናቸውም የሂሳብ ርዕዮቶች ወደ ቀልል ያሉ የአምክንዮ አባባሎች እንደሚቀየሩ ማሳየት ችሏል።
8481	ሆኖም አብዛኛው የዛሬውኑ ሳይንስ ሊቃውንት ይህ ጥናት ሀሣዊ ነው የምድርም ዕድሜ ብዙ ሚልዮን አመታት ነውና በማለት ተቃውመውታል።
8482	ኦዲሣ በምሥራቅ የምትገኝ የሕንድ ክፍላገር ናት።
8483	በዚህ ምክንያት የህዘቡን ማንነት የሚገልጽ ጥናት ባለመካሄዱ በተጨማሪም ወደ ሰነድነት የተሸጋገረ የቆየ ታሪኩን የሚዘግብ ጽሁፍ ባለመኖሩ በተለይም ወጣቱ ትውልድ ስለህዝቡ ታሪክ ባህልና ገድል በቂ ግንዛቤ ለመጨበጥ የተቸገረ መሆኑ አሌ የማይባል ሀቅ ነው።
8484	ሁለቱ የይሁዳና የብንያም ወገኖች በታችኛው በዚሁ በኢየሩሳሌም ቀርተው ለየብቻ ይተዳደሩ ጀመር።
8485	ንጉስ ሰሎሞንም በመኃልየ መኃልይ ዘሰሎሞን ምዕራፍ ፪ ቁጥር ፲ ላይ «ውዴ እንዲህ ብሎ ተናገረኝ፤ ወዳጄ ሆይ ተነሽ፡ ውበቴ ሆይ ነይ» ብሏል።
8486	ብሎም የዘላለም ምልልስን በግልጽ ይናገራል።
8487	ውጫዊ የስርገት መከላከያ በአየር መፈራረቅና በውሃ ማዕበል ምክንያት ለሚመጡ ጉዳቶች ተጋላጭ ስለሆነ ጥቅም ላይ በሚውልበት ጊዜ እነዚህን ተቃርኖዎች ግምት ውስጥ ማስገባት ያስፈልጋል።
8488	ከዚህ በተጨማሪ በብርሃን ስብረት አማካይነት ብርሃን ሊንጸባረቅ ይችላል።
8489	፻፲፮ ሀገራትን የሚወክሉ ቡድኖች በማጣሪያው የተወዳደሩ ሲሆን ፳፪ ሀገራት ማጣሪያውን አልፈው ከአለፈው የዓለም ዋንጫ አሸናፊው አርጀንቲና እና ከአስተናጋጁ ጣሊያን ጋር ለዋንጫው ተወዳድረዋል።
8490	ሁለት ስብስቦች ሊቀናነሱ ይችላሉ።
8491	ይህም የሆነበት ምክንያት በቀደማዊ ኃ/ስላሴ ዘመነ መንግስት ምዕራባዊያን በብዛት ገብተው የአከባቢውን ሕዝብ ከመጽሓፍ ቅዱስ ጋር የቀለም ትምህርት አጣምረው ስለሰጡ እድሉን በመጠኑም ቢሆን በመጠቀማቸውና በየጊዜው በአከባቢው የሚመደቡ አስተዳዳሪዎች ጠንካራ በመሆናቸው ነው ይባላል።
8492	በዚሁ ትውፊት፣ አብርሃም ናምሩድን ስለ ጣኦት አምልኮት ይገሥጸዋል።
8493	አዲሱ ባለቤትም የማይክል አንጄሎን ስራ ይከታተል የነበረ ቲቤርዮ ካልሳጂኒ በሚባል ሐውልት ጠራቢ ስራውን አስጨረሰው።
8494	ይሄኔ ከባነነ፡ ተነስቶ፡ መሓረቡን ይዞ የጣለበትን ልጅ ያሩዋሩጣል።
8495	ሃዋኢ በአሜሪካ የምትገኝ ክፍላገር ናት።
8496	እቃው በክብደቱ ምክንያት የተዳፋቱ ገጽታ (ጠለል) ላይ ጉልበት ያሳርፋል።
8497	ለዚህ ምክንያቱ እስካሁን ያጋጠሙን ሰዎች በሙሉ ቢሞቱ እንኳ ለወደፊቱ የማይሞት ሰው ሊያጋጥም ይችላልና።
8498	በግል ኃሣባቸው የመዋጥ፣ የማንበብ ወይም ጸጉር የመጠቅለል፣ የጫት እንጨት የመስባበርና ወዘተ ድግግም ነገሮችን የሚስሩበት ወቅት ነው።
8499	ሁለት የተለያዩ ጸሃፊዎች በህይወት እያለ ታሪኩን ጽፈውታል።
8500	በደጋ ይገኛል፣ በእርጥብ ጉድጓድና በሜዳ ምንጊዜም ይገኛል።
8501	ዕዝራ የእግዜር መንግሥት በመጨረሻ ዘመን መቅረቡን ስለሚያሳዩት ምልክቶች እንደገና ይጠይቃል።
8502	ጣዕም ለመጨመር እንዲሁም የምግብን ኹኔታ ለማስጠበቅ በጣም ይጠቅማል።
8503	ሥዕል የተለያዩ ቀለሞችን በመጠቀም ሀሳባዊ እና እውነታዊ ምስሎችን በመደብ ላይ የማስቀመጥ ጥበብ ነው።
8504	ሜዶን የአሦርን መንግሥት አሸነፈ፤ ለጥቂት ዘመን ሰፊ መንግስት ነበረው።
8505	ረጅም ጅራታቸው ቀለበቶች የመሳሰሉ ጥቋቁር ክቦች አለው።
8506	እንደ ተቀበለው በሲክዮን ነገሥታት ዝርዝር ዘንድ ስለዚሁ አፒስ ዘመን እንደዚህ ሲል ከቴልቂንና ከጤልክሲዮን ዘመናት መካከል እንደ ሆነ ይለናል።
8507	መርሐ እውሩን፤ አቡሻሩን የሚያውቁ ባለሙያ ናቸው።
8508	ደግሞ የኡይጉር መንግሥት የኦርኮን ጽሕፈት ይጠቀም ነበር።
8509	ደግሞ ምኒስትሩ ጻንግችየ መጀመርያ የቻይና ጽሕፈት ፈጠረ፤ የኋንግ ዲ ሚስት ሌዙም ልብስ ከሃር ትል እንዴት እንደሚሠራ አሳየች።
8510	በዚያ በአረመኔ ሥርዓቶች ተሳተፉ፣ ያሲዩስ ከዴሜቴር ጋራ ካመነዘረ በኋላ ግን ዜውስ ገደለው ይባላል።
8511	እንደ ክርስትና እምነትና ወንጌሎች ኢየሱስ ከድንግል ማርያም እና ከመንፈስ ቅዱስ በቤተ ልሔም ፣ ይሁዳ ተወለደ።
8512	ከዚያ አስከትሎ የአፍሪቃ አንድነት ድርጅት እስከተመሠረተ ድረስ በ፲፱፻፶፩ ዓ/ም ጊኒ ነጻ ስትሆን በ ፲፱፻፶፪ ዓ/ም አሥራ አምስት አገራት፤ በ፲፱፻፶፫ ዓ/ም ሦሥት አገራት፤ በ፲፱፻፶፬ ዓ/ም ደግሞ አራት አገራት ነጻነታቸውን ተቀዳጁ።
8513	ወደሽ ከተደፋሽ ቢረግጡሽ አይክፋሽ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
8514	ሆኖም የነኚህን አፈንጋጭ ጄነራሎች ከሥልጣን መሻር በራዲዮ አስነገሩ።
8515	ነጠላ አለባበሱ ማደግደግ ዪባላል፡ የሰውነት ቋንቋው አሰጥ እገባ ፡ ወይም ተጠየቅ - ልጠየቅ ይባላል ።
8516	እንደ መስታዎት ነጸብራቅ አቅጣጫን የተከተለ ሳይሆን እንደ ግድግዳ መፍካት ወይንም እንደብርሃን ጸዳል በሚተን ውሃ ውስጥ መፍካት ነው።
8517	ምሳሌ በተሰረቀ ሶፍትዌር ስማቸውን በየዲስኩ የሚጽፉ የሚያተኩሩት ስለተሰረቁባው ዘፈኖች እንጂ ስሞቻቸውን ስለጻፉባቸው የተሰረቁ የዓማርኛ ሶፍርትዌር ማሰብ የማይችሉ በመሆናቸው ነው።
8518	ከኒህ ሚስታቸው ደጃዝማች ዓለማየሁ ቴዎድሮስ የተባለውን ከሁሉ በላይ የሚወዱትን፣ እርሳቸውን እንዲተካ ያጩትን ልጅ ወለዱ።
8519	አቡነ ቴዎፍሎስ ተተክተው ሁለተኛው ፓትርያርክ ሆኑ።
8520	ይህም ለምግብ፣ እንዲሁም አንድላይ ለገንዘብና ለዘር (ለማትረፍ) ያገልግላል።
8521	ዘጠኝ የተለያዩ ካሴቶችን ለአድማጭ ያቀረበችው አስቴር "ሙናዬ" የተሰኘ የመጨረሻ ካሴቷን ካሳተመች በኋላ ወደ አሜሪካን አቀናች።
8522	አዲሱ ፈንክሽን የቀደሞው ፈንክሽን የድግግሞሽ ተወካዩ ይባላል።
8523	ሆኖም የተወሰነ ክፍላገር መንግሥት የተመሠረተ ሃይማኖት ከመኖር አይከለክልም።
8524	ለዚህ ምክንያቱ ሼክስፒር ከእንግሊዝ ውጭ ብዙ ስላልተዘዋወረና በድርሰቶቹ ደግሞ ሌሎች አገሮችን፣ ለምሳሌ ጣሊያንን ፣ ስፔንን ወዘተ በጥልቅ እንደሚዋቅ ስለሚያሳይ ነበር።
8525	ትንሽ እንደቆዩ እንደገና ያምራቸውና ቀስ ብለው ምንም ሳያሰሙ እራቁታቸውን ሊሄዱ ሲነሱ ወ /ሮ ማዘንጊያ ነቄ አሉና «አንቱ ወዴት ኖት በዚህ በጭለማ» ብለው ወይዘሮ ማዘንጊያ ሲጠይቋቸው።
8526	ፒተር ኡስቲኖቭ የአካዳሚ አዋርድስ፣ ኤሚ አዋርድስ፣ ጎልደን ግሎብስና ባፍታ አዋርድስን አሸናፊ ሲሆን የመንግስት ሽልማትንም ከእንግሊዝ ፣ ፈረንሳይና ጀርመን አገሮች አግኝቷል።
8527	አዛዥ ወርቅነህ በሎንዶን የኢትዮጵያ ዋና መላክተኛነቱን ሥልጣን ሲሾሙ የሹመት ማስረጃቸውን መጀመሪያ ለንጉሥ ጆርጅ አምስተኛ ሐምሌ ፲፰ ቀን ፲፱፻፳፯ ዓ/ም፤ በኋላ ደግሞ ለንጉሥ ኤድዋርድ ስምንተኛ ጥር ፳፯ ቀን ፲፱፻፳፱ ዓ/ም አቅርበዋል።
8528	ከዚህ በተጨማሪ የቱርኮች በኢትዮጵያ ባህር ወደብ ላይ መንሰራፋት በቀይ ባህርል ላይ ጉዞ እንዳያደርጉ የሚከለክልና አምባሳደርም እንዳይልኩ ያደረጋቸው መሆኑን ጠቅሰዋል።
8529	አንዴ ምስጦቹን ካገኟቸው የሚያጣብቅ ምራቅ ባለው በሰፊው ምላሳቸው ላስ ላስ ያደርጓቸዋል።
8530	አዲስ የሥራዎች ሚኒስትር የወንዞቹን ጎርፍ ገደበ።
8531	ሁለት የተናከሱ ጥርሶች፡ አንስተኛው ጥርስ ከትልቁ ጥርስ በበለጠ ፍጥነት ይዞራል።
8532	በሰፊ ሲተረጎም መመንመን የመጎዳትን ሁኔታ ያሳያል።
8533	አላህ ሁልጊዜም ከመበረዝ የሚጠብቀዉ በአለም ላይ ያለ ብቸኛው መጽሃፍ ነዉ።
8534	ታዲያ ላብራቶሪ የሜዲካል ባዮሎጅካል ኬሚካል እና ሌሎችን አይነቶች ክፍሎችን ያካተተ ነው።
8535	አሁን በዘመናዊ ቻይንኛ፣ እያንዳንዱ ምልክት አንድ ቀለም ወይም ክፍለ-ቃል ሲሆን ብዙዎች ቃላት ግን ከአንድ ምልክት ወይም ቀለም በላይ ይኖራቸዋል።
8536	በዚህ ምክንያት የጥንቶቹ ግብጻውያን የካልኩለስ ጀማሪወች ናቸው ማለት ይቻላል ምንም እንኳ መልሱን ያገኙበትን መንገድ ቢደብቁም።
8537	ጨርቅ የሚሰራው ቃጫዎችን በመጥለፍ፣ በመጠምጠም፣ በማጠላለፍ፣ በመስፋት ወይም ደግሞ እርስበርስ በማያያዝ ነው።
8538	የዚህ ምክንያት ለሳይንስ አይታወቅም።
8539	ቀብሮ የሚመለስ የሚመለስ አይመስለውም የአማርኛ ምሳሌ ነው።
8540	ግብጽ እንደገና ተከፋፍሎ የመካከለኛው መንግሥት መጨረሻ እና የ፪ኛው ጨለማ ዘመን መጀመርያ ይቆጠራል።
8541	የቃሉ አጠቃቀም የጉግልን በኢንተርኔት የሚገኘውን ኢንፎርሜሽን ለማሰናዳት ያለውን ዓላማ ያንፀባራቃል።
8542	ፀሓይ በእሳታዊ ነበልባል የምትንቀለቀል እጅግ ግዙፍ የብረት ኳስ እንጂ የሄሊዮስ ሰረገላ እንዳልነበረች በምክንያት የተደገፈ ትንተና አቀረበ።
8543	የድሮ ጸሐፊዎች በተጨማሪ እንደሚመሰክሩልን፣ የኦዶዋከር አባት ኤዴኮ ሲሆን ለሁኖች አለቃ ለአቲላ ልዩ ተልእኮ ሆኖ ነበር፤ ይህ ግን ጀርመናዊ አለመሆኑን ምንም አያስረዳም።
8544	የኗሪ ብሔሮችና አፍሪካዊ-ኤኳዶራውያን ሕዝብ ሁለቱም በኤኳዶር ባሕል ላይ ተጽእኖ በመሆናቸው የአስተዋጽኦ ሚና አጫውተዋል።
8545	ወይም ተከታዮቹ ይሳድዳሉ።
8546	በሌላ በተለምዶ ትርጉሞች፣ «ማዕከለኛ አፍሪካ» ማለት ቻድ፣ የመካከለኛው አፍሪካ ሪፐብሊክ፣ ኮንጎ ዲኦክራሲያዊ ሪፐብሊክ ሲሆኑ፣ ርዋንዳና ቡሩንዲ ደግሞ፣ አንዳንዴም ዛምቢያ ወይም ደቡብ ሱዳን ይጨመራሉ።
8547	ኩሻዊ ቋንቋዎች የሚገኙበት (ሰማያዊ) በሌሎቹ አፍሮ-እስያዊ ቋንቋዎች መካከል ኩሻዊ ወይም ኩሺቲክ ቋንቋዎች የአፍሮኤሲያዊ ዝርያ ቅርንጫፍና በአብዛኛው በአፍሪካ ቀንድ የሚነገሩ ናቸው።
8548	ኪሮስ ዓለማየሁ በ፲፱፻፵፰ ዓ.ም. በትግራይ ተወለደ።
8549	እያለ ጉሮሮውን የሚጠራርግ ሰው ድምጽ ሰምታ ዘወር አለቃን አየችና «ውይ!
8550	ይፋዊ ቋንቋዎች እንግሊዝኛ እና የኩክ ደሴቶች ማዖሪኛ ናቸው፤ ፑካፑካኛ ደግሞ ይነገራል።
8551	ይፋዊ ቋንቋዎች እንግሊዝኛ እና ኒዌኛ ናቸው፤ ብዙዎቹም ኒዌኛ ይናገራሉ።
8552	በቤተ መንግሥት የሚተዳደሩ ከሺ በላይ አናጺዎችና ግንበኞች በተለይም ባሩድ ቀማሚዎች፣ የጦር መሣሪያ ሠራተኞችና አንጥረኞች በወቅቱ ነበሩባት።
8553	በዚህ ምክንያት ከኢትዮጵያ ጋር ጦርነት ገቡ።
8554	ደግሞ በበነጋው ምንስቲሩን ሙሴ ሽለርን ጠርተን እነዚህ ፪ቱ ሹሞቻችንን ይያዙ ያሉበት ምንድነው ነገሩ ብለን ብንጠይቃቸው በንጉሡ ምግብ ውስጥ መርዝ ተገኝቷል፡፡ በመብልና በመጠጥ ውስጥ ሆኖ ንጉሡን አልጎዳቸውም እንጂ ሐኪሙ አግኝተዋል፡፡ ብለው ነገሩን፡፡
8555	እናቱ አልክሜኔ የፔርሴዎስ ልጅ ነበረች።
8556	እኒህ እንግዲህ አብላጫውን ጊዜ የቀለበት ሰንሰለት ሲሆኑ እቃ ለማንሳት እና ነገሮችን ለማሰር ይረዳሉ።
8557	ኣጥቢ እንስሳት በእርግዝና ጊዜ በኣካባቢው ለሚገኙት በሽታዎች መከላከያዎች በእንገርነት ያከማቹላቸውና ኣራሶቻቸው እንደተወለዱ ጡት ሲጠቡ የበሽታ መከላከያዎቹ ፕሮቲኖች ሳይለወጡ ከኣንጀት ወደ ደም በመግባት ለጥቂት ሳምንታት ከበሽታዎች ይከላከሉሏቸዋል።
8558	እሳተ ጎሞራዎች ለመፈንዳት ከባድ እፈና (ጫና) እና ማግማ አንድ ላይ መገኘት አለባቸው።
8559	ሀዲስ ዓለማየሁ በኢትዮጵያ የስነ ጽሑፍ ዕድገት ከፍተኛ አስተዋጽዖ በማበርከታቸው ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የዶክቶርነት ማዕረግ ተሰጥቷቸዋል።
8560	የኖህ ተከታዮች በመንፈሳዊ ረገድ ሕያው የሆኑ፤ የሰጠሙትም በመንፈሳዊ ረገድ ሙታን የሆኑት ምሳሌ ናቸው።
8561	ንጉሥ ምኒልክም በአንኮበር ጥቂት ወራት ከተቀመጡ በኋላ ወደ ደብረ ብርሃን ወርደው አዲሱን ከተማቸውን ልቼን እያሠሩ ተቀመጡ።
8562	አለቃ ገብረሃና በአጠቃላይ ፈጥኖ መልስ በመስጠት፣ ቃላትን በመሰነጣጠቅ፣ ሁለት ትርጉም በመስጠት፣ እናም ጠለቅ ያለ ትርጉም ያላቸውና ከተናገሩት በኋላ ቆይቶ ሊረዱት የሚቻል አገላለፆችን የሚጠቀሙ ነበሩ።
8563	ካኩስ ሊኪንዩስ የእስፓንያ ንጉሥ ነበረ።
8564	ይህን ለማድረግ ከሚከተሉት አንዱ ዕውነት መሆን ግድ ነው።
8565	ቡርጂ በደቡባዊ የኢትዮዽያ ክፍል የሚኖር ህዝብ ሲሆን የራሱ የሆነ ባህል ታሪክ ቋንቋ አመለካከት የአኗኗር ዘይቤ ያለው ህዝብ ነው።
8566	በሌላ አነጋገር አለማወቁን ማወቁ ከሌሎቹ በተሻለ ጠቢብ አደረገው።
8567	ብለው በትህትና ለሰላምታው መልስ ሰጥተው ይሸኙታል።
8568	ከዚያ አስቀድሞ በሮማውያን ቁጥር ምልክቶች የ«መቶ» ምልክት « » ነበር።
8569	የጫት ዝርያዎች በኤትዮጵያ ወስጥ በተለያዪ ክፍለ ሃገራት ይገኛል።
8570	አባቱ ኒቆማቀስ የመቄዶንያ ንጉስ የነበረው ንጉስ አሚንታስ ሐኪም ነበር።
8571	አለቃ ባልሳሳት የነበሩበት በአጼ ምንይልክ ዘመን ይመስለኛል።
8572	በዚህ ካንጋሮች መርሃግብር ውስጥ የግልገሉ ደመነፍስ ምንጊዜም ወሳኝ ነው።
8573	ክፍሉ በምሥራቅ በኤፍራጥስ ወንዝ ይወሰናል።
8574	ተክለ ሃይማኖት የግራርያን ስዩም የነበረውን ሰሜን ሰገድን ክርስትና እንዲቀበል ካደረጉ በኋላ፣ ይሄው ሹም ለተክለ ሃይማኖት አስቦ ከተባለው ስፍራ መሬት ለክርስትና ግልጋሎት በፈቃድ ስለሰጠ፣ በዚሁ ቦታ ለቅድስት ማሪያም መታወሻ የሚሆን ቤ/ክርስቲያን ተቋቋመ።
8575	ሞዴት የግዕዝና እንግሊዝኛ ቃላት ማቀነባበሪያና ማተሚያ ነበር።
8576	እንደ መደመር፣ መቀነስና፣ ማባዛት ፣ ማካፈል ያሉት ደግሞ ባይናሪ ኦፕሬሽን ይባላሉ።
8577	እኒህ አይነቶቹ ሰንሰለቶች በአንድ ቅጥ ብቻ ይልመጠመጣሉ።
8578	በድን ለማግኘት የሚቻላቸው በማየት ብቻ ነው።
8579	ይሀም በአማርኛ የተተረጎመ ቁርዓን ነዉ።
8580	ቀድሞ የቀዳማዊ ኃይለሥላሴ አንደኛ ደረጃ ት/ቤት ይባል የነበረው የእምድብር አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ሲቋቋም በቤት ቤት በመሄድ ወላጆች ልጆቻቸውን ወደ ትምህርት ቤት እንዲልኩ አድርገዋል።
8581	በብዙ መምህሮች አስተሳሰብ እነዚህ ሁለቱ ሰዎች (ሶንበፍ እና ፭ አመነምሃት) አንድ ፈርዖን ነበሩ።
8582	ቅዱስ ኦግስቲን ክርስቲያን ከመሆኑ በፊት የማኒኪስም ተከታይ ስለ ነበር፣ ፍልስፍናው እንዴት እንደ ተሳተ ለመግለጽ ጽፏል።
8583	ቀድሞ የምናየው የለመድነው ቀርቶ፣ እንግዳ ሞት አየሁ ካባቴ ቤት ገብቶ።
8584	የሉድ ተወላጆች በዮሴፉስና በሌሎች ጸሐፍት ዘንድ የትንሹ እስያ ሀገር ልድያ ( አካድኛ ፦ ሉዱ) ሆኑ።
8585	ሆኖም ቴልቂንና ጤልክሲዮን አብረው አፒስን ገደሉት።
8586	ህዝቡ በተለያዩ አጋጣሚዎች የቴዲን መፈታት አስመልክቶ ጩሀቱን አሰምቶአል።
8587	በዚህ ምክንያት በክሪሚያው ጦርነት መነሳት የተበሳጩት ቴዎድሮስ።
8588	ብለው ያሠፈሩት ምክንያቱን ይጠቁም ይሆናል።
8589	ትንሽ ጭላንጭል ታስይዛለች ምንጭር የአማርኛ ምሳሌ ነው።
8590	ይህም እንስሳው የሚታርደው በጉሮሮ በመቋረጥ ሳይሆን በአረመኔ መንገድ ልቡ በሕይወት ሳለ በእጅ መጨመቅ ነበር።
8591	እንደ ኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ያሉ አብያተ ክርስቲያናት ደግሞ ከከርስቶስ ትንሳኤ በኋላ «ትልቁ» የሰንበት በአላቸው እሁድ ቢሆንም ቅዳሜንም «ቀዳሚ ሰንበት» በማለት ያከብራሉ።
8592	ከዚህ ተነስቶ፣ ማክስዌል፣ ብርሃን የኤሌክትሮማግኔቲክ ሞገድ እንደሆነ አስረዳ።
8593	አንተ ፡ጥቃት፡ ስታደረስ፡ ከነርሱ፡ ጋር አልነበርኩም።
8594	ከዚህ በተጻራሪ በኅልውነት ፍልስፍና የሰው ልጅ ህይወት ከመፈጠሩ (ኅልው ከመሆኑ) በፊት የተጻፈ ትርጉምም ሆነ አላማ የለውም።
8595	አዲስ ሪፖርተር የተባለውን መጽሔትም ደረጃው ከፍ እንዲልና በዓለም አቀፍ ደረጃ እንዲገመገም አድርገዋል።
8596	ከዚህ በተጨማሪ በኢትዮጵያ ደቡባዊው የስምጥ ሸለቆ ክፍል በተለይም በከፋ ፣ ጋሞ ጎፋና ሲዳማ አካባቢዎች አንፃራዊ በሆነ መልኩ በተሻለ ስርጭት ይገኛል።
8597	አሁን እንግዲህ የዶግማንና የቀኖናን ልዩነት ከተረዳን በቀጥታ ወደ ታቦቱ ጥያቄ እንሄዳለን፡፡
8598	ይህን የመብራት አገልግሎት ያገኘችው በጊዜው በመገንባት ላይ በነበረው በናፍጣ የሚሰራ የኤሌክትሪክ ሃይል ነው።
8599	ይህን ትምህርት መጀመርያው የገለጸው ፈላስፋ ያጅኘቨልክየ የተባለው እንደ ነበር ይመስላል።
8600	እኒህ ወታደሮች ኢትዮጵያን ለመውረር ያገለገሉ ሲሆን ለዚህ ታማኝነታቸው ምክንያቱ ቅኝ ገዥወች በኤርትራ ላይ ያሰፈኑት ፖለቲካዊ መረጋጋት እንደምክንያት ይጠቀሳል።
8601	ይህም የሚሆነው በአካባቢው በሚገኙት ግላውያን ወንዶች መካከል በሚከስተው የጋለ የድሪያ መብት ማረጋገጫ ፍልሚያ ምክንያት ነው።
8602	እኒህ ህግጋትና እኩልዮሾች በትክክል የሚሰሩት ለዓይነተኛ አየር ሲሆን በተለያዩ የሞለኪሎች ግንኙነቶች ምክንያት ለእውን አየር የመስራት ሃይላቸው በጥቂቱ የተዳከመ ነው።
8603	በዚህ ምክንያት የዲሞክራሲ ስርዓትን አይደግፍም ነበር።
8604	ግራፍ እንግዲህ የጉብሮችና ጉብሮችን የሚያገናኙ ጠርዞች ስብስብ ነው።
8605	አንተ ችግረኛን የምትረዳ፣ ዝምድናን የምትቀጥል፣ ችግርን የምትጋራ፣ እንግዳ የምታስተናግድ፣ ከባለመብት ጎን የምትቆም ሰው ነህ።
8606	በቤተ መንግሥቱ በአናጢነት የተሠማሩ ባለሙያዎችም የሚኖሩት በሠራተኛ ሠፈር እንደነበር ይነገራል።
8607	ከላይ በቀረቡት ምክንያቶች ስፍራዎች ስለሚያስቀንስ ኣንድን ጽሑፍ ወረቀት ላይና በኮምፕዩተሮች ለማቅረብ ዓማርኛው ያታርፋል ማለት ይቻላል።
8608	በጅቡ አነጋገር የተናደዱት ሀዘነተኞች "የሞተ ሰው ሲበላ የት ነው ያየኸው?"
8609	እጆች የተለያዩ ድርጊቶችን ለማከናወን የሚጠቅሙ ቀዳሚ አካላቶች ናቸው።
8610	ተማረ የሚባለው ኣንድአንድ ኢትዮጵያዊ እያተኮር የኣለው ከጻፈልኝ ምን ኣለበት እየኣለ በተገኘው ሶፍትዌር ይጽፋል እንጂ ሁሉንም የዓማርኛ ቀለሞች እንኳን ከትቦ የሚጠቀምበት የመክተብ ችሎታ እንዳለው ማጣራቱ ኣጠራጣሪ ነው።
8611	ሁለት ዝርያዎች በአፍሪካና በኢትዮጵያ ይገኛሉ፣ እነርሱም የአፍሪካ ጥፍር-የለሽ አቆስጣ እና የቡራቡሬ አንገት አቆስጣ ናቸው።
8612	በዚህ ምክንያት እንግሊዝን እንደሚወዱ በደብዳቤው አስፍረዋል።
8613	የአጼ ቴዎድሮስ የዲፕሎማሲ ደብዳቤወች እንደሚያሳዩት ለንጉሱ የሃይማኖት ጉዳይ ለዲፕሎማሲው ጥረት ዋና ጉዳይ ነበር፣ ከአውሮጳውያን ጋር ትብብር በመፍጠር የግብጽን እስላማዊ ሃይል ለመመከት የነበራቸውን ፍላጎት የዚሁ ሃይማኖታዊ ዲፕሎማሲ አካል ነበር።
8614	ለዚህ ምክንያቱ ሩሲያውያን የእንግሊዝን የህንድ ግዛት መገዳደራቸው ነበር።
8615	ሱዳን ነጻነቷን ከብሪታንያ የተቀዳጀችው ታኅሣሥ ፳፪ቀን ፲፱፻፵፰ ዓ/ም ነው።
8616	የሮሜ መንግሥት ኑሚዲያንና ማውሬታኒያንን ከያዘ በኋላ፣ ፕሊኒ እንደሚለው ጌቱሊያ ከአትላስ ተራሮች ወደ ደቡብ እስከ ኒጄር ወንዝና እስከ አይቲዮፒያ ጠረፍ ድረስ ያለውን አገር ሁሉ ጠቀለለ።
8617	ሌላው ሀገራችን የሰጠችንን መወጣታችንንና ታሪክ መስራታችንን ለትውልድ ለማስተላለፍ ነው፡፡
8618	አሉ፤ ፦ወንዶች ልጆቻቸውን እንገድላለን፤ ሴቶቻቸውንም እናስቀራለን፤ እኛም ከበላያቸው ነን፤ አሸናፊዎች (ነን)፣ አለ።
8619	ፍሩድ መጽሃፉን የሚጀመረው የሃይማኖታዊነት ስሜት መነሻ ሊሆን ይችላል ያለውን የውቅያኖሳዊነት ስሜትን በመመርመር ነው።
8620	አለቃ ገብረሃና ገብረማሪያም (፲፯፻፺፯ - ፲፰፻፺፬ ዓ.ም.) ዕውቅ ኢትዮጵያዊ ደራሲ ነበሩ።
8621	አንድ ሚኒስትር በተመደበበት መ/ቤት ከአገሪቱ ርዕሰ ብሄር ጋር በመካከር ማንኛውንም ለውጥና ርምጃ የመውሰድ ሙሉ ስልጣን አለው።
8622	በዚህ ምክንያት የወታደሮቹን ወኔ ለመገንባት የሃይማኖት ነጻነት በመፍቀድ የ"ዕሮብን ጾም" እንዲጾሙ ፈቀደ።
8623	ለምን ትተሻቸው እንደመጣሽ፤ ምን እንደበደሉሽ ንገሪን ትባላለች።
8624	እሱም የሚሆነው ለተገደለብን የኬላ ጠባቂ ካሳ የሚሆን ከቱርካና ሃይቅ አካባቢ መሬት ከተረከብን ይሆናል ብለው መለሷቸው።
8625	በሌላ አነጋገር በኤሌክትሪክ ዑደት ውስጥ የሚፈጠር የኤሌክትሪክ ጅረት ክብ ሰርቶ ይመላለሳል እንጂ ወጥቶ የሚጠፋበት ክፍተት አያገኝም።
8626	ቁልጭ አድርገን ስናስቀምጠው ውጤቱ የግቤቱ ፈንክሽን ውድድር ፈንክሽን ይሆናል ማለት ነው።
8627	በሌላ አነጋገር የአረንጓዴው ቀስት ርዝመት ከሰማያዊው ያንሳል (ሰማያዊው ርቀት ነው)።
8628	ሆኖም አንዳንድ ግጥሞቻቸዉን በምን ምክንያት ወይም ደግሞ ምንን በማስመልከት እንደገጠሟቸዉ ለመረዳት አስቸጋሪ ሆነዉ አግቻቸዋለሁ።
8629	ይህም ለመለየት በሚያስቸግር መልኩ የተከፋፈሉ የበጋ እና የክረምት ወቅቶችን መታዘብ ተችሏል።
8630	በሌላ አነገጋር የኤሌክትሪኩ ረብሻ በፈለግነው መጠን ባጎላነው ቁጥር እራሱን ደጋሚ መሆኑን አሳየ፣ ማለት እያንዳንዷ ትንሽ ክፍል በጎላች ቁጥር ከሷ በላይ ያለውን የትልቁን ክፍል መልክ/ይዘት/ቅርጽ ትደግማለች።
8631	በሌላ አነጋገር የመጀመሪያው ሰውየ የተናገረው ንግግር በዚህ መልኩ በሽቦው ውስጥ ይሻገራል።
8632	ፍያካ ኬንፊናን በአየርላንድ ልማዳዊ አፈ ታሪክ ዘንድ ከፊር ቦልግ የአየርላንድ ከፍተኛ ንጉሥ ነበር።
8633	ይህን ለማድረግ የተፈለገውን አቅጣጫ አሃድ ጨረር ወስዶ ከአቀበቱ ጋር በጥላ ማባዛት ነው።
8634	በዚህ ምክንያት የኦርቶዶክስ ተከታዩ ክፍል የካቶሊክ ቤተከርስቲያንን በመጥፎ አይን በመመልከት የትግርኛ ተናጋሪውን ህዝብ ወደ ካቶሊክ ሃይማኖት የመግባት ፍላጎት እጅግ አነስተኛ ሆነ።
8635	አቃቢ እንግዲህ የኤሌክትሪክ መሳሪያ ሲሆን የሚያጠራቅመው የኤሌክትሪክ ሙላት እላዩ ላይ ከሚፈጠርበት የቮልቴጅ ጫና ጋር ተመጣጣኝ ነው አቃቢነት ወይንም ካፓሲታንስ የሚለካው የአንድ ቁስን የኤሌክትሪክ ሙላት (ቻርጅን) የማጠራቀም ችሎታ ነው።
8636	እያሉ በመዝፈን የሚጨፍሩበት የጨዋታ አይነት ነው።
8637	ንጉሠ ነገሥቱም የሚከተለውን ንግግር አደረጉ።
8638	ነጋሽ በአፍሪካ የመጀመሪያው የእስላም መቀመጫ ናት።
8639	ይህን የገንዘብ አስተዳደርና አመጣጠን የአኀዝ የሚያጠናው ሥነትምህርትም ፋይናንስ ይባላል።
8640	ታሪክ በትክክል እንደሚሰፈን ከተጻፉት መዝገቦች አንስቶ ይጀምራል።
8641	እንደ ካቶሊኮች የግለሰቦችን ሃይማኖት ለመቀየር ሳይሆን የቤተክርስቲያኒቱን ውስጣዊ አሰራር ለመቀየር ስለሚፈልጉ ፕሮቴስታንቶች በንጉሱ ዘንድ በጥሩ አይን ይታዩ ነበር።
8642	በጥሩ አመክንዮ ሊደረስባቸው የማይችሉ ዕውቀቶችን፣ ለምሳሌ ሥሜታዊነትን፣ ሃይማኖታዊ ተዓምራትን፣ ከሕዋሳት የሚፈልቁ ግንዛቤዎችን፣ ባጠቃላይ መልኩ አይቀበልም።
8643	እንደ ተከታዮቹ ኤንመርካር፣ ሉጋልባንዳ ፣ ዱሙዚድ፣ አሣ አጥማጁ ወይም ጊልጋመሽ ሳይሆን፣ የመስኪያጝ-ካሸር ስም ከሌላ አፈ ታሪክ ወይም ሰነድ ከነገሥታት ዝርዝር በቀር አይታወቅም።
8644	ታቦት እየተባለ የተሰየመበት ምክንያቱና የዚህ ስያሜ ከየት ነው የመጣው ምንድን ነው የሚሉ ጥያቄዎች ሊኖሩ እንደሚችሉ እርግጥ ነው፡፡
8645	በቋሚ ሥፍራዎች ከተሰበሰቡት ሻታውኳዎች በላይ፣ በየመንደሩ በድንኳኖች የሚዛወሩ ሻታውኳዎች ነበሩ።
8646	ኬጥኛ የተጻፈው በመስጴጦምያ በተደረጀው በኩነይፎርም ጽሕፈት ስለሆነ፣ የሕንዳዊ-አውሮጳውያን ተናጋሪዎች ከዚህ በፊት ለራሳቸው ፊደላት እንደ ፈጠሩ የሚሉ ትውፊቶች አጠያያቂ ናቸው።
8647	አባቱ በቅስናው እንዲገፋበት ቢወተውቱትም የእርሱ ምርጫ ግን እንደ አባቱ ሳልነበረ ዘመናዊው የቀለም ትምህርት እስከ ስምንተኛ ክፍል ድረስ በትግራይ ክ/ሀገር ተማረ።
8648	ይህም በታሪክ፣ በሐይማኖት፣ በአርኪኦግራፊ፣ በቋንቋ ከፍተኛ አስተዋጦ አድርገዋል።
8649	ሰውን ለመጠበቅ ከእግዚአብሔር ዘንድ የሚላኩ ፍጡራን ናቸው።
8650	ንጉሠ ነገሥቱም የተወሰደባቸው መሬት እንዲመለስላቸው ትዕዛዝ ሰጡ።
8651	ንጉስ አንጋሹን ቤተክርስቲያን ቀዳሹን የአማርኛ ምሳሌ ነው።
8652	ድረስ የነበሩት አስተዳዳሪዎች ከፕላቶ ፍልስፍና በላይ ምንም ይፋዊ ርዕዮተ አለም አላስተማሩም።
8653	ይህም ከጥንቶቹ የኢትዮጵያውን ነገሥት ተፎካካሪያቸውን ወደ አምባ ግሽን በግዞት እንደሚልኩት ስርዓት ነበር።
8654	በዓፄ ቴዎድሮስ ቤተመንግስትም እንዲገኙ ተደርገዋል።
8655	በሌላ አነጋገር የኤሌክትሪክና የመግነጢስ መስኮች ግንኙነት የሌላቸው ነገሮች አይደሉም።
8656	ድረስ የነበሩት አስተዳዳሪዎች ከአሪስጣጣሊስ ፍልስፍና በላይ ምንም ይፋዊ ርዕዮተ አለም አላስተማሩም።
8657	አስማ ረዲየላሁ ዐንሃ፥የነብዩን ሰለላሁ ዐለይሂ ወሰ ለም የመዲና ጉዞ ዕቅድ ሚስጥር በነበራቸዉ ዝግጅት ምክንያት የጉ ዞዉ ሚስጢራዊነት በከፍተኛ ጀረ ጃ የተጠበቀ ነበር።
8658	ኤድስ እንዳይዝ የምንከላከልበት የክትባት ዘዴ የለም።
8659	ኤድስ አኳየርድ ኢምዩኖደፊሸንሲ ሲንድረም የኤችአይቪየመጨረሻ ደረጃ ነው።
8660	ይህም ሀሳባቸው እንዲፈቀድላቸው የበላያቸውን ንጉሠ ነገሥቱን አጤ ዮሐንስን ፈቃድ ጠየቁ።
8661	በግራ የምናየው የኮረንቲናመግነጢስ ሞገድ ከጎን በኩል ሲታይ ሲሆን፣ በቀኝ በኩል የምናየው ደግሞ ይሄው ሞገድ ከፊት ለፊት ስናየው ነው።
8662	እሱም የመሰረት-መፋለስ ይባላል።
8663	ፀሓይ ለሥርዐተ-ፈለካችን በጣም ብሩህ የኾነ ብርሃን ትሰጣለች።
8664	ሌሎቹ የምዕራብ-ጀርመናዊ ቋንቋዎች ቤተሠብ (ዛሬ የማይናገር) እና የስሜን-ጀርመናዊ ቋንቋዎች ቤተሠብ ናቸው።
8665	ፕሽቶ በሕንዳዊ-አውሮፓዊ ቋንቋዎች ቤተሠብ ውስጥ ሲካተት በዚያ ላይ በኢራናውያን ቋንቋዎች ዘርፍ ውስጥ ይደመራል።
8666	ጸሎቱ የሚጀምረው "በሰማያት የምትኖር አባታችን ሆይ፤ ስምህ የቀደስ" በሚሉት ቃላት ነው።
8667	ሆሜር እንደሚለው « ከብር ልደት አገር - ከሩቅ አሉቤ» ደርሰው ነበር።
8668	ብለው ቢጠይቋቸው «ደራ የተወጋ ጊዜ» ብለው ይመልሱላቸዋል።
8669	በዚህ የሉሲታኒያ ( ፖርቱጋል ) አገረ ገዥ ኦጦ በተለይ ተናደደ፣ አልጋ ወራሽነቱን ለራሱ መኝቶ ነበርና።
8670	ኦሮሞ በኢትዮጵያ ፣ በኬንያና ፣ በሶማሊያ የሚኖር ማህበረሰብ ነዉ።
8671	አሁን በእስፓንያ ፣ ፖርቱጋል ፣ አንዶራና ጂብራልታር ይከፈላል።
8672	እንደ ግዝፈታቸው ፣ መጠናቸው የተያየ ስም ያላቸው ብዙ አይነት አተሞች አሉ።
8673	አቡድ በ፲፱፻፷፬ ዓ/ም በፈቃዳቸው ሥልጣናቸውን ለቀው ለብዙ ዓመታት በስደተኝነት ብሪታንያ ኖረዋል።
8674	የደጋ እስጢፋኖስ ቤ/ክርስቲያንም የሚገኘውም በዚህ ደሴት ሲሆን ይኩኖ አምላክ ፣ ቀዳማዊ ዳዊት ፣ ዘርአ ያዕቆብ ፣ ዘድንግል ፣ ፋሲለደስና ባካፋ የተሰኙት ነገሥታት ከእንጨት በተስራ ኮፈናቸው ያረፉት እዚህ ነው።
8675	ኪሮስ በ፲፱፻፸፭ ዓ.ም. በራስ ቲያትር ቤት ተቀጥሮ ከመስራቱ በፊት የትግራይ ክ/ሀገር የኪነት ቡድን ረዳት አሰልጣኝ ሆኖ አገልግሏል።
8676	ፍሬው በ፲፱፻፵፱ ዓ.ም. አምስት የሚሆኑ የባህል ዜማዎችን በሸክላ አስቀርፆ ለሕዝብ አቅርቧል።
8677	በዚህ አስተያየት ይህ «ቀን» ምናልባት ብዙ መቶ ሚሊዮን ዓመታት ቆየ።
8678	ይህን በተመለከተ ሴት (ጾታ) የሚል መጣጥፍ አለ።
8679	ዛሬም በየመንገዱ ላይ ብዙ ባሕር ዛፎች የሚታዩበት ምክንያት አፄ ምኒልክ ስላስተከሏቸው ነው።
8680	በዚህ የተናደደው ይህ ሰው አለቃን ሊበቀላቸው ወስኖ ከቤታቸው አቅራቢያ ካለው ጥሻ ውስጥ ተደብቆ ይቆያቸውና ማታ ሲገቡ በሽመል አንድ አምስት ጊዜ አቀመሳቸውና የልቡን አድርሶ ሄደ።
8681	እኒህ ተዛምዶዎች ብዙ ጊዜ የሚገለጡት በትሪጎኖሜትሪክ ፈንክሽን ሲሆን ጥናቱ በአጠቃላይ ለተደጋጋሚ ክስተቶች ጥናት፣ በተለይ ለሞገዶች ከፍተኛ ጥቅም አለው።
8682	ሆኖም የሚታይበት ድረ ገጹ በእንግሊዝኛ ነው።
8683	በሌላ አነጋገር፣ ብዙ አቅም ካለ ብዙ ስራ መስራት ይቻላል፤ ብዙ ሃይል ካለ ደግሞ ብዙ ስራን በትንሽ ጊዜ መጨረስ ይችላል።
8684	ሁለቱ ሳምራውያን እኔ መሢህ ነኝ ባዮች ነበሩ ማለቱ ነው።
8685	ሌላው የማህበራዊ ኑሮ ቀውስ ነው ብለው ጸሐፊው በስፋት ያተቱት ስለመጠጥ ጠንቅ ነው።
8686	ድሮም እንዳይሆን ነው የቄስ ልጅ መኮነን (አለ) የአማርኛ ምሳሌ ነው።
8687	ማለዳ እንደተነሱ ጅብ ሲያዩ ጊዜ ብዙዎች ተኮሱበት።
8688	የዚህ የማይታለፍ ሚና ማሳያ ነብዩ (ሶ.ዐ.ወ) ከሌሎች ሚስቶቻቸው ጋር የማይገጥማቸው ወህይ ከኢዒሻ ጋር ከተቀመጡባቸው ወቅቶች ሲሆኑ ጅብሪልን አይተዋል።
8689	ማለቱ በየሚፈሰው ውሃ ይዘት መጠን በጊዜ ውስጥ ሲለካ።
8690	አላህ የለገሳቸው ድል ታላቅ ነበር።
8691	ሌሎች መንገዶችም አሉ ሆኖም እነዚህ በቂ ናቸው።
8692	በከራ ከሽክርክር እና ምሰሶ የተሰራ ሲሆን ብዙ ጊዜ ገመድ በሽክርክሩ ላይ በማረፍ የጉልበትን አቅጣጫ ለመቀየር ያገለግላል።
8693	በሙሴ ሃሪንግቶን እጅ እጅግ የተዋበ ያማረ የንግሥት ፎኖግራፍ ሲደርስልኝ የከበሩ ንግሥት ድምፅ አጠገቤ ሆነው ስሰማ በብዙ ደስታ አደመጥኩ።
8694	ኮንሶ በኢትዮጵያ ራቅ ካለዉ ደቡባዊ ምዕራብ ክፍል የሚኖር ብሔር መጠሪያ ሲሆን ቋንቋቸዉ ኮንሶኛ (አፋ ኾንሶ) ተብሎ ይጠራል።
8695	ሆኖም በሳንቲሞቹ ላይ ያለው ሥምይኸው «ዒዛና» የሚለው ነው ያለው።
8696	በኋላ አውራጃውን ይዞ የሮሜ ክፍላገር ሆነ።
8697	ነፋስ በተነሳበት ጊዜ እሳት አይጭሩም የአማርኛ ምሳሌ ነው።
8698	ቆመው የሰቀሉትን ቁጭ ብለው ለማውረድ ይቸግራል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
8699	በለጋ እድሜያቸው ብዙ ህጐች ለውጠዋል።
8700	ዝሆን ቢያንቀላፋ ዛፍ ተደግፎ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው።
8701	ንጉስ ቢኖሯቸውም ሙሉ ሥልጣን ግን አልነበራቸውም።
8702	ኦፓኛ በኢትዮጵያ እና በደቡብ ሱዳን የሚነገር የናይሎ ሳህራዊ ቋንቋ ነው።
8703	ሆኖም ከሚብራርው ሃቅ የተለዩ መሆን አለባቸው።
8704	ትሮይ የሚባለውን ስም ያገኘው ከግሪክ አገር ሳይሆን ፤ በፈረንሳይ አገር ከሚገኘው ከዘመናት በፊት የወርቅና የብር እንዲሁም የተለያዩ የከበሩ ማዕድናት ይሸጥበት ከነበረው ትሮይስ ከተማ ነው።
8705	በፎቶ ትዕይንቶች ላይ ጎልተው ከሚታዩ ጥቂት የአፍሪካ ሞዴሎች አንዷም ናት።
8706	ማለቱ እያንዳንዱ ሰው ስለራሱ ህይወት አላማና ተግባር እንዲመረምር መልካም ነው የሚል ነው።
8707	ይህም የተጠራቀመ ውሃ የወንዙ መድረቅ በሚከሰትበት ጊዜ ጥቅም ላይ ይውላል።
8708	ለኛና ለመንግሥቴ ስለ መልካም ምኞትዎ እግዚአብሔር ያመስግንዎ።
8709	በዚህ የእስፓንያ አፈ ታሪክ፣ የኦሲሪስ ልጅ ሄርኩሌስ ሊቢኩስ የገደላቸው እነዚህ ፫ ሎምኒኒዎች (ወይም «ጌርዮኔስ») ናቸው።
8710	ዶሮን ሲያታልሏት ፎቶ አነሷት የአማርኛ ምሳሌ ነው።
8711	ይህም ለመጀመርያ ጊዜ የታተመ ኢስላማዊ የአማርኛ መፅሀፍ ያደርገዋል።
8712	ብዙው የአልጀብራ ዘዴ በአረብ ተማሪወች የተፈለስፈ ሲሆን ከነዚህ ቀደምት ተብሎ የሚጠራው መሃመድ ኢብን ሙሳ አል-ቋርዝሚ ነው።
8713	በዚህ ምክንያት፣ ድሮ በደፈናው ኅዋ ይባል የነበረው አሁን ምናባዊ ኅዋ እና የውኑ ኅዋ ተብለው ይከፈላሉ።
8714	በአፄ ኃይለስላሴ ጊዜ ከሽፍቶች ጋር ተደራድረሃል ይባላል?
8715	ማጫው የሚከፈለው ወደ እጮኛይቱ ቤተሠብ እንደ ሆነ፣ በኋላም አድጋ ለጋብቻው እምቢ ካለች፣ ፪ እጥፍ ማጫ መመልስ ሊገደዱ ይቻላል።
8716	ሰሐራ የሚባለውን ልክ የሌለውን በረሃና በዙሪያው ያለውን አውራጃ ሁሉ ጨምረው ፈረሶቻቸውንና ግመሎቻቸውን ይዘው ለማሰማራት ወይም ለመዝረፍ ከአንዱ ወዳንዱ የሚዞሩ አረቦች ይዘውታል።
8717	ጎልፍ በአገራችን ገና ከምንለው አጨዋወት ጋር የሚያመሳሰለው በበትር ኳሷን መቀወሩ ሲሆን ጎልፍ ግን በአሬንጓዴያማ ሣር ሜዳ ሆን ተብሎ በተዘጋጀውና በውድ ዋጋ በሚገዛ የመግቢያ ቲኬት በሚገባ ተመልካች የሚታጀብ ጨዋታ ነው።
8718	ከደም ያለመርጋት ጋር ተያይዘው ከሚከሰቱ ችግሮች ጥቂቶቹም የመገጣጠሚያዎች ጠባሳ እና የመገጣጠሚያ በሽታዎች፣ በዐይን ውስጥ ከሚከሰት የደም መፍሰስ የሚነሳ የዐይን ብርሃን ማጣት፣ የደም ማነስ፣ የነርቭ ችግሮች ናቸው።
8719	ደግም የቴሌቭዥን እና የፊልሞች ተከታታዮች አለ።
8720	አንች የተባረክሽ ነሽ በእርግጥም ``በጀነት`` ቦታ አለሽ አሏት።
8721	በሰፊ በክርስትና ሆነ በእስልምና ሥነ ስርዓቶች ይጠቀማል።
8722	ወድቆ የማይሰበር ሞቶ የማይቀበር ነገር ስም ነው በዘይቤም አነጋገር በአገራችን ስም ከመቃብር በላይ ይውላል የሚባል ነገር አለ» ሲሉ በመቀጠል ያስረዳሉ።
8723	ገደማ በወደቀበት ጊዜ በመንግሥቱ ውስጥ የኖሩት ብዙ አሞራውያን የራሳቸውን መንግሥታት አቆሙ።
8724	በጣም ከሚወደዱት እና ከሚደነቁት እነዚህ ስእሎች መሀከል የአዳም አፈጣጠር እና ፡ አዳም እና ሔዋን በገነት የአትክልት ስፍራ ውስጥ የጥፋት ውሀ ፡ ነቢዮ ኢሳይያስ እና የሲቢል ነቢያት እና እንዲሁም የኢየሱስ ክርስቶስ ዘረ ሐረግ ናቸው ።
8725	በጣም የሚገርመው ግን ከተፈተኑት አምስት የሁለተኛ ዲግሪ ያላቸው መምህራን አንዱ ብቻ አሟልቶ ጽፏቸዋል።
8726	ሆኖም ጉንጉኑምን ድል እንዳደረጉ አይመስልም።
8727	ሊሆን ይችላል፡፡ እኔ በነበርኩበት ጊዜ ይኼ አልተፈፀመም፡፡ ወሬውን ሰምቼዋለሁ፡፡ በዐይኔ ያየሁት ነገር የለም፡፡ በዘመትኩበት ጊዜ እንዲህ አልተደረገም፡፡ ኮርያዎች ከዚያ በፊት ጥሬ ሥጋ አልበሉ ይሆናል፡፡ ተቀቅሎ የሚበላ ጥሬ ሥጋ ግን ይቀርብልሃል፡፡ ሃበሾች ያ ደስ ብሏቸው በልተው ሊሆን ይችላል፡፡
8728	በኋላ የተመረጠው ቀን በአረመኔዎች ታላቅ በዓል ላይ እንዲወደቅ ተደረገ የሚሉም አሉ።
8729	ለማኝ አያማርጥም ማር አይኮመጥጥም የአማርኛ ምሳሌ ነው።
8730	ከላይ ከመግቢያዬ ላይ እንዳነሳሁት፤ የሲዳማ ጎሳዎች አባቶች በተለይ ሁለቱ የሲዳማ ዘር የተነሳባቸው አባቶች መቃብር ቦታዎች በእምነቱ ተከታዮች ዘንድ ቅዱስ ቦታዎች ናቸው።
8731	ይህም በሮማይስጥ ማለት 'አንድ ከብዙ' ነው።
8732	ሌሎች ብሔረሰቦች ቾክዌ (ሉንዳ)፣ ጋንጉዌላ፣ ንሀኔካ-ሁምቤ፣ አምቦ፣ ሄሬሮ፣ እና ዢንዱንጋን ያጠቃልላሉ።
8733	በሙሉ ኹለንተናው በሮሜ ፣ ጣልያን ውስጥ ይገኛል።
8734	በኒሺ አስተሳሰብ አዲሱ የ"በላይ ሰው" ትምህርት ለዚህ ዘመናዊ ባዶነት ፍቱን መድሃኒት መሆን ነበር።
8735	በኒሺ አስተሳሰብ አዲሱ የ"በላይ ሰው" ትምህርት ለዚህ ዘመናዊ ኒሂሊዝም (ባዶነት) ፍቱን መድሃኒት መሆን ነበር።
8736	ሓዲስ መጽሓፋቸው ውስጥ በ“ሃ” ምትክ “ሀ”ን እና በ“ኣ” ቀለም ምትክ “አ”ን በስሕተት ተጠቅመዋል።
8737	እዚያ እንደገባሁ በችታ ገባ ።
8738	ደግሞ ለሴማውያን የውሀ ስም በ «መ» ስለሚጀምር (ማይ) የውሀ ምልክት በጽህፈታቸው «ነ» ሳይሆን «መ» እንዲሆን ተደረገ።
8739	በዚህ ተፈጥሮአዊ ሂደት ያለ ምንም ዘር ወይም ዱኬ አዲስ ተክሎች ሊገኙ ይቻላል።
8740	ጀምሮ የኰሙኒስት ፓርቲ ሊቀ መንበር በመሆኑ የሀገሩ ላይኛ መሪ ነበር።
8741	በዚህ አስተሳሰብ ጎታማ ቡዳ በውነት በ፫ኛው ዳኛዋቲ መጀመርያ አገሩን ጎበኘ።
8742	ደግሞ የከተማቸው ግሪክ ስም ኪቲዮስ ከከጢሙስ ነው ይላል።
8743	የሌባ አይነደረቅ መልሶ ልብ ያደርቅ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
8744	ቦታው በኤፍራጥስ ወንዝ ላይ ከሲፓርና ከኪሽ መካከል እንደ ነበር ቢታሠብም ፍርስራሹ ግን እስካሁን ድረስ አልተገኘም።
8745	እኒህ የሚታሰሩት ሰዎች ቤተ እስራኤል ወይንም በቀላሉ እስራኤላውያን ይባሉ ነበር።
8746	የማሊ ኅብረተሠብ በዚሁ ሕገ መንግሥት በወገኖች ተከፋፈለ።
8747	አንድ ማህበርሰብ ለየት ያለ ግለሰቦችን ለመፍጠር ከሚያስችሉት መንገዶች አንዱ ሙቴሽን የተባለው ሂደት ሲሆን፣ ሙቴሽን እሚፈጠረው የዚያ ግለሰብ ዲ ኤን ኤ ከወላጆች ሲወረስ በሚደረግ ስህተት (ወይም እቅድ) ነው።
8748	በአፍ ይበሉበታል እንጂ ክፉ አይናገሩበትም የአማርኛ ምሳሌ ነው።
8749	ሌላው የተሰየመው ከተማ ፊቶም (ፒጦት በኩፋሌ) በግብጽኛ ፐር-አቱም ተብሎ ከአቫሪስ ዘመን መኖሩ ታውቋል።
8750	ከዚህ በተጨማሪም መቀሌ አሉላ አባ ነጋ ዓለም አቀፍ አየር ማረፊያ በቅርቡ ያስገባውን፣ ፻፶ ቶን ማስተናገድ የሚችል ቀዝቃዛ መጋዘን በመጠቀም የአበባ፤ ፍራፍሬና አታክልት ፤ ዓሣ እና የሥጋ ምርቶችን በቀጥታ ወደዓለም ገበያዎች ማጓጓዝ በቅርቡ እንደሚጀምር የኢትዮጵያ አየር መንገድ ይፋ አድርጓል።
8751	ከጦር ምህንድስና ቀጥሎ በሰው ልጅ ታሪክ ውስጥ ቀደምት ቦታ ያለው ነው።
8752	ሁሉም ይለያያል፣ ሁሉም ከሁሉ ጋር እንደገና ይገናኛል፣ ለዘለዓለም የኅልውና ቀለበት በራሱ ላይ እንዲህ ይሽከረከራል።"
8753	ዶሮን ሲያታልሏት አንቺ እሩጭ እኛ እንከተልሽ አሏት የአማርኛ ምሳሌ ነው።
8754	አሁን በዴንማርክ ግዛት ውስጥ ራስ-ገዥ ክፍላገር ነው።
8755	ቁጥሩ በመመናመኑ አሁን አስጊ ደረጃ ላይ ካሉ እንስሳት አንዱ ነው።
8756	በሌላ አነጋገር፣ አሁን ካለው ዓለም ሌላ ዓለሞች ቢፈጠሩ ኖሮ እንኳ እውነትነቱ ጸንቶ የሚቆም ወይም ግድ የሚል ረቂቅ ማለት ነው።
8757	በሌላ አነጋገር፣ አሁን ካለው ዓለም ሌላ፣ ሌሎች ዓለማት ቢፈጠሩ ኑሮ ፣ በነዚህ አለሞች ዕውነት ሊሆን፣ ወይም ደግሞ ውሸት ሊሆን ይችል የነበር ረቂቅ ማለት ነው።
8758	አለቃ ኪዳነወልድ ክፍሌ በሸዋ ክፍለ ሀገር በይፋትና ጥሙጋ አውራጃ በ፲፰፻፷፬ ዓ.ም. ተወለዱ።
8759	ሁቨር ፕሬዚዳንት ከሆኑ በኋላ ረጀም ዕድሜ ነበራቸው።
8760	ጀግና የሚታወሰው ወይም ከሞተ ወይም ከተለየ በኋላ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው።
8761	ገዳሙ በመጀመሪያ ደብረ አስቦ ሲባል የአሁን ስሙን የያዘው በአጼዘርዓ ያዕቆብ አነሳሽነት በ፲፬፴፯ ዓ.ም ነው።
8762	ሶስቱ ክርስቲያን ሲሆኑ ሶስቱ ደግሞ እስላም ናቸው።
8763	የሴጋ በአብዘኛው ዝነኛ ቪዲዮ ጌሞች የሶኒክ ተከከታይ ናቸው።
8764	ኢማን በእስልምና ማለት በልብ ዉስጥ የምትገኝ በአላህ ልይ የማመን ሚስጥር ማለት ነው።
8765	ሆኖም በአንዳንድ ምንጭ ዘንድ ሁለት የጢንዚዛ ዕንቁዎች፣ አንዱ ከሜምፎስ አንዱም ከኢየሩሳሌም ስሙን ያሳያሉ።
8766	ቀለሁ የታሰረበት ገመድ ወይም ጠፍር ይጎማምደውና ወደኋላው ይፈናጠራል።
8767	በቤተ ክርስቲያን ዉስጥ ያለች መጸለያ ቦታ ነች።
8768	ሀጋር የአብርሃም ሚስት ምንም ብትሆን ግን ለሣራ በባርነት ቆየች፣ ስለዚህ ርጉዝ ከሆነች በኋላ በሀጋርና በእመቤቷ በሣራ መካከል መቀኝነት መጣ።
8769	ኔፐር በነበረበት ዘመን ጥቁር ሸረሪት በትንሽ ሳጥን ደብቆ ይዞር ነበር ይባላል፤ ደግሞም ለመኖሪያው ቤቱ አድባር እንዲሆነው ጥቁር አውራ ዶሮ ያረባ እንደነበር ይጠቀሳል።
8770	ስራው ከሚጠይቀው ሙያዊ ግዴታ ባሻገር ማይክል አንጄሎ መሰረታዊ ስር ነቀል ለውጦችን ተጠቅሟል በተለይ ስለ ፍርድ ቀን በወቅቱ ሌሎች ሰአሊዎች ከተጠቀሙት ይልቅ።
8771	የዚህ የተጠራቀመ አቅም መጠን እንዲህ ይሰላል፦
8772	በዚህ አድራጎት፣ ከውጭ አገር ልሳናት ለተበደረ ለያንዳንዱ ቃል አዲስ ዘይቤ ማቅረብ አለመቻላቸውን ተተካ።»
8773	ድምሩ የአጠቃላዩ ዑደት ውጤት ይሆናል።
8774	ማንም የወንድሙን ርስት በግድ እንዳይዝ የሚል ተጨማሪ ርጉም እንዲኖር ተዋዋሉ።
8775	ላቫል ከእንግሊዝ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ከነበሩት ዊሊያም ሆር ጋር በታኅሣሥ ፲፱፻፳፰ ዓ.ም. ኢትዮጵያን ለፋሽሽት ኢጣልያ በሚያመች መልክ ለመከፋፈል የምስጢራዊ ስምምነት የፈጸሙ ናቸው።
8776	አሁን አግብቻለሁ አንቺ ደግሞ እስካሁን አላገባሽም የሆነ ሰው ቢመጣና ለጋብቻ ቢጠይቅሽ ምንታስቢያለሽ?
8777	በፊት የነበረውን የሥያ ሥርወ መንግስት የምናውቀው በኋላ በተዘገቡት ጽሑፎች ብቻ ሲሆን የዚያ ዘመን ታሪክ « አፈ ታሪክ » ሊባል ይችላል።
8778	በፊት የተቀረጸው ጽሑፍ ቢኖር አልተረፈም ወይም አልተገኘም።
8779	ሃይቲ በካሪቢያን ባሕር ውስጥ ሂስፓንዮላ በተባለ ደሴት ላይ የሚገኝ አገር ነው።
8780	ናይክ በአለማችን ቁጥር አንድ የአትሌቲክስ ጫማዎችን እና ትጥቅ አምራች ድርጅት ነው።
8781	ወይም ከሲሚንቶና አሸዋ ድብልቅ (ሞርታር) በተያያዙ ድንጋዮች የሚሰሩ ናቸው።
8782	በዚህ ፍልስፍና፣ ሰዎች ሲዎለዱ ባዶ ቅል ናቸው።
8783	ይህም ከአፈጣጠር ታላቁ ተአምር ነዉ አልላህ ከምንም የሚአስገኝ መሆኑን ያሳየበት (አልባሪእ) ይሄ ከ ፱፱ ዘጠና ዘጠኝ የአላህ ስሞቹ ዉስጥ ከኢምንት አስገኝ የሚለዉ ስሙ ነው።
8784	ሥሩም ከአንዳንድ ሌሎች ተክሎች ጋር ሌሎችንም ጥቅሞች አሉት።
8785	በርጫ በአጠቃላይ የጫት መቃምን ስነ-ሥርዓት ያጠቃልላል።
8786	ይህም የሚያሳየው ዳገት መሆኑን ነው።
8787	በሌላ አነጋገር፣ አንድ ዓረፍተ ነገር ወይም እውነት ነው ወይም ውሸት ነው እንጅ ሌላ ሦስተኛ ነገር ሊሆን አይችልም።
8788	ከሮማ የደረሰውም መልስ በዛኛው አመት ጠረፍ መሻገሩን በግልጽ ደገፈው።
8789	ቂሮስ ከክርስትና በፊት በ፭፻፶ ዓመት በፋርስ ላይ ነገሠና መጀመሪያ የሜዶንን ቀጥሎ የልድያን መንግሥት አሸንፎ ያዘ።
8790	ከታች የሚታዩትን ገጾች በመጫን ቀጥታ ማንበብ ወይም ዳውንሎድ አድርገው ቀስ ብለው ማንበብ ይችላሉ።
8791	በሌላ አነጋገር፣ አንዱ እውነት ከሆነ ሌላውም የግዴታ እውነት ነው።
8792	በለጋ ዕድሜያቸው ኩፍኝ በተባለ በሽታ ይያዙና ዓይኖቻቸው የማየት ብርሃናቸውን ያጣሉ።
8793	ይህም በማናቸውም ቁሶች መካከል ያለን ግስበት የምናሰላበት ቀመር ነው።
8794	እላይ በተቀመጡት ሁለት ስዕሎች ላይ፣ የስኬላር መስኩ በጥቁርና ነጭ ቀለማት ሲወከል፣ ጥቁሩ ቀለም ከፍተኛ ዋጋን ያመለክታል።
8795	ፊልሙ በኢትዮጵያ ውስጥ የተሠራ ሲሆን በሀገሪቱ በሚገኙ የተለያዩ ሲኒማ ቤቶች ረዥም ጊዜ ቆይቷል።
8796	ደግሞ መረንነትና ዝሙት ክልክል መሆን አለባቸው።
8797	ግድም ይጀምራል፤ ከዚያ በፊትም ቅድመ-ታሪክ ሊባል ይችላል።
8798	ግብር እሚያስገባ በጸረ ስድስት ክትባት ጥሩ ውጤት ያሳየውን «ና ያንተ ወንበር ይሄ ነው» ብዬ ከፊት አስቀምጠዋለሁ ።
8799	በኒሺ ፍልስፍና፣ አንድ እራሱን ያሽነፈ ሰው በጣም የተለወጠ እና የተሻለ ስለሚሆን "ሱፐር ማን" ወይም "የበላይ ሰው" እንዲባል ሰይሟል።
8800	ቱርኩ በፊንላንድ ደቡብ ምዕራፍ ጠረፍ፣ በአውራ ወንዝ አፍ ላይ የሚገኝ ከተማ ነው።
8801	ሃሳቡ ዞራስትራን ክፉኛ አውኮት ሲቆዝም የአንድ ወጣት እረኛ ታሪክ በራዕይ መልኩ ታየው።
8802	በሰፊ ከመካከለኛ እስከ ደቡባዊ አፍሪካ ይገኛል።
8803	ከላይ እንዳየነው ሁለት አይነት የአቅም አይነቶች አሉ።
8804	ዋናው ማዕከላዊው ቅዱስ ቅድስተ ቅዱሳን በቫቲካን ከተማ በሮማ ኢጣሊያ ውስጥ ይገኛል።
8805	ሁሉም ብሔረሰቦች ጋሞኛ መናገር እየቻሉ አይችሉም ተብለው በገዛ ቋንቋቸው አለመማር፤ የስራ ቋንቋ አለማድረጉ አንደኛው ነው።
8806	በሌላ አነጋገር፣ ጉብር ትንታኔ የአንድ ኤሌክትሪክ ዑደት ቅርንጫፍ ጅረትንና ቅርንጫፍ ቮልቴጅ በመጠቀም የዚያን ነጥብ ቮልቴጅ ከአንድ በነሲብ የተመረጠ ጉብር አንጻር የምናሰላበት ዋና መሳሪያ ነው።
8807	እስቲ የሰራነውን እንይ እንዴት የተሠራና ማን ያመጣው ነው?
8808	ኡሳማ በወጣትነት ጊዜው እራሱን ለኢስላም ማገልገል ጀመረ።
8809	ለንብ ምግብነት፣ አፈር ጥበቃ፣ የአፈርን ናይትሮጂን መጠን ለመጨመር፣ ለጌጣ ጌጥ፣ ለአጥር ግንባታ፣ ፍሬው ለአንገት ሀብል መስሪያ፣ ቅጠሉ ደግሞ የከብቶች መድሀኒት ለማዘጋጀት ያገለግላል፡፡
8810	ሁሉም ተቃርኖዎች አንድ አይነት አይደሉም።
8811	በቋሚ እንቅስቃሴ ያለው ጥድፈት የማይቀየር ስለሆነ የፍጥነቱ ክብ ቋሚ ሬዲየስ አለው ማለው ነው።
8812	ቢላል የተወለደዉ ነብዩ ሙሀመድ ከተወለዱበት ቅዱስ ከተማ መካ ዉስጥ ነዉ የተወለደዉ ቤተሰቦቹ ገን በኢትዮጵያ ደማስቆ በምትባል ከተማ ዉስጥ ነዉ ተነስተዉ ወደ መካ ከአቢሲኒያ ኢትዮፕያ ዉስጥ በባርነት ተሽጠዉ ነበር የሀዱት የሚባለዉ.
8813	ጌዴኦ በኢትዮጵያ ደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል ውስጥ የሚገኝ ብሔር ነው።
8814	ድረስ በካሪቢያን ባህር የተገኘ የኔዘርላንድስ ደሴት ግዛት ነበረ።
8815	አለቃ ኪዳነወልድ ክፍሌ በተወለዱ በ ፸፪ ዓመት እድሜያቸው፤ ሰኔ ፳፬ ቀን ፲፱፻፴፮ ዓመተ ምሕረት አርፈው ደብረ ሊባኖስ ተቀበሩ።
8816	ሁሉም በየዘመድህ ቢሉት አክንባሎ ጋጥ ገባ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
8817	ካሙዙ ሄስቲንግስ ባንዳ በተወለዱ በ፻ ዓመታቸው በደቡብ አፍሪቃ ከተማ ጆሃንስበርግ ላይ ኅዳር ፲፮ ቀን ፲፱፻፺ ዓ/ም አረፉ።
8818	ቀድሞ የተጻፈበት ወይም በቂርሎስ ወይም በ አረብ ፊደሎች ነበር፤ አሁን ግን የቱርክመኒስታን መሪ ሳፓርሙራት ኒያዞቭ በላቲን ፊደል እንዲጻፍ አዋጀ።
8819	ሆኖም በአንዳንድ አገር የፍልሰቱ መጠን ከፍ ያለ በመሆኑ (ብዙ ሰዎች ወደዚያው አገር በመግባት ከመውጣት በላይ)፣ በጠቅላላ የኗሪዎቹ ቁጥር በየዓመቱ ይጨመራል።
8820	ጅራቷ ታደርሳለች ከናቷ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
8821	ብለው ስለመለሱ፣ ነገሩ እየከረረ መጥቶ ንጉሠ ነገሥቱ ፊት ድረስ ደረሰ።
8822	አይጥ በኢትዮጵያ ውስጥ እንዲሁም በመላ ዓለም የሚገኝ አጥቢ እንስሳ ወገን ነው።
8823	ታሪክ ከተገዢነት በፊት የድንጋይ ዘመን አዳኞች በቦታው ከአምስት ሺህ ዓመታት በፊት እንደነበሩ የሚጠቁም ብዙ መረጃ አለ።
8824	ደግሞ የብርቱካን ዘይት አስታጋሽ መዓዛ ስላለው በሕክምና ይጠቅማል።
8825	ግቢው በሱዋኮኮ፣ ቦንግ የአገዛዝ ክፍል ይገኛል።
8826	ዶሮን ሲያታልሏት ጥምር መንግስት አሏት የአማርኛ ምሳሌ ነው።
8827	ግድም የፓርጦሎን ዘመድ የነበረው ነመድ በአይርላንድ ደርሶ ፎሞራውያንን አሸነፋቸው።
8828	ይህም በእንቁላል አካል የውጨኛው ቅርፊት ፣ የመካከለኛው ፈሳሽ እና የውስጠኛው አስኳል ብለን እንደምንከፍለው በመሬትም ተመሳሳይ አቀማመጥ ያላቸው ክፍሎች አሉ።
8829	በኋላ ፕሬዚዳንት ሲሆኑ የመርከብ ሃያላት ወደ አልጀርስ ላኩ፣ ከናፖሌዎን ደግሞ ሰፊ መሬት በሚሲሲፒ ወንዝ አቅራቢያ (የሉዊዚያና አቅራቢያ የተባለው) ገዝተው ነበር።
8830	ሜሮዌ የኢትዮጵያ ከተማ ቢሆንም፣ ከሜርዌ በቀር ብዙ ሌሎች አገሮች በ«ኢትዮጵያ» ( ከሳሃራ በረሃ ደቡብ ያለው ሁሉ) እንዳሉ ይገልጻል።
8831	እንደ ኤስፔራንቶ ፈጣሪ ዛምንሆፍ ሳይሆኑ የዴንማርክ ዜጋ የሆኑ አቶ የስፐርሰን ባለሙያ የቋንቋ ሊቅ ነበር።
8832	ደግሞ በአካባቢው ባሉት የሩሲያና የቻይና አውራጃዎች ውስጥ ሲናገር የሩሲያ ክፍላገር ቡርያትያ እና የቻይና ክፍላገር ውስጣዊ ሞንጎልያ መደበኛ ቋንቋ እሱ ነው።
8833	በነጩ የእንቁላል ክፍል የተሸፈነ አስኳል።
8834	ግድም በእስፓንያ ዓርፎ ሄስፔሩስ ከአለቆቹ አንድ ሲሆን ወዲያው ንጉሥ ሆነ።
8835	ሁሉም ይሰበራል፣ ሁሉም እንደገና ይጋጠማል፣ ላለም እስከ ዘላለም አንድ አይነት የኅልውና ቤት ይገነባል።
8836	እኔም ለምንስቲሩ ንጉሥ የሚመገቡት ሁሉ የሚሰናዳ ከኔ ቤት ነው የኔ ሹሞች ናቸው የሚያሰናዱ፡፡ እነዚህ ሰዎች ግን በኔ ቤት በምንም በምን አይደርሱም ብዬ አስታወቅሁ፡፡
8837	በቤተ መንግሥቱም እሱን የሚመቀኙት ሰዎች በዙ።
8838	እቴጌ ምንትዋብም ልጇን ለማስቀበር ከግምጃ ቤት ንዋይ ብትፈልግ ከጥቂት ዲናሮች በስተቀር ካዝናው ባዶ ሆኖ ተገኘ።
8839	ቀላል ኤሌክትሪክ ምድጃ ኤሌክትሪክ ምድጃ፡ እራስህ ስራ እንዴት አንድ ሰው በቀላሉ በኤሌክትሪክ የሚሰራ ምድጃ በመስራት ከእንጨት ለቀማ እና ክሰል ማክስል ውጭ በኤሌክትሪክ ምግብ መስሪያ እንደሚሰራ የሚያሳይ ነው።
8840	ነገር ከመጀመሪያ ፍለጋ ከመሻገሪያ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
8841	ይህም በአብዛኛው ለብዙ ሰራተኞችና ተማሪዎች ከቅዳሜ እና እሑድ እረፍት በኋላ የመጀመሪያው የሥራ ወይም የትምህርት ቀን በመሆኑ ነው።
8842	አሉና ባለቤታቸው ቆጥባ ታስቀምጠው የነበረውን ያህል ገንዘብ ከደሞዛቸው ቀነሱ።
8843	ማለት የሚያስከፋ ነገር እየደርሰበት ግን ያን ነገር ደብቆ ተደሳች የሚመስልን ሰው የሚገልጽ ተረትና ምሳሌ ነው።
8844	ከላይ የተጠቀሰው ቀመር ትክክለኛውን መጠነ ዙሪያ ይስጥ እንጂ የማያልቅ ዝርዝር በመሆኑ ለቀመር አዳጋች ነው።
8845	አለቃ ወደመንገድ ሲሂዱ ይመሽባቸውና ወደሰው ቤት ጎራ ብለው የመሸብኘ መንገደኛ ነኝ ብለው ይጠይቃሉ።
8846	ኤድስ በኤችአይቪ ሳቢያ የሚመፈጠረው የሰውንት የመከላከያ መዳከም ሲሆን ለተለያዩ በሽታዎች የሚያጋልጥ ደረጃ ነው።
8847	እኛም በመንግስት በኩል የሚያስፈልገዉን ሁሉ ከዚህ እናዘጋጅላቸዋለን።
8848	ሆኖም በአቡሊድስ ዘንድ፣ «ልድያ» የተባለች አገር ከሉዲም ምጽራይም ወጣች።
8849	ሆኖም የአረብኛው ከተማው ስም «ሰብታ» የመጣ ከሮማይስጥ ስያሜው «ሰፕታ ፍራትሬስ» (ማለት «ሰባት ወንድሞች»፣ ባካባቢው ስላሉ ፯ ኮረብቶች) ሲሆን፣ ከኩሽ ልጅ ሰብታ ጋር ግንኙነት እንዳለው አይመስልም።
8850	ሀዲስ በእስልምና የነብዩ ቃል እና ድርጊትን የሚከተሉበት ከቁርዓን ቀጥሎ የእስልምና ህግ ነው።
8851	ከባድ አይደለም፤ ጋይደል ማክ ኤጠር ማክ ቶዕ ማክ ባራኻም፣ የእስኩቴስ ግሪካዊ።
8852	ፊልሙ እስክንድር የተባለ ገጸ ባህሪ ከሌላ ፍሬሰላም በተባለች ገጸ ባህሪ እገዛ ኢትዮጵያን በግኝቱ የመቀየር ሃሳቡን እውን ለማድረግ ሲጥር የሚስተዋልበት ነው።
8853	ታሪኩ በነገሥታት ዝርዝሩ ላይ ትንሽ እንደ ተደባለቀ ይመስላል።
8854	አንተ እስክትመጣ በጥበቃ ላይ እያለን አንድስ እንኳ ክርስቲያን ወደኛ ቢመጣ እንገለዋለን።
8855	ፈዛዛ እያንቀላፋ ይገባል ፈፋ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
8856	አሁን የአንዳንድ መንደር ስም የጥንታዊ ማርሲ ትዝታ ይከብራል፦ ለምሳሌ ማርስበርግ እና ፎልክማርዘን።
8857	ሚሪና ከአማዞኖቹ ሠራዊት ጋር በከነዓን ባለፈችው ወቅት ካባረረቻቸው ነገዶች መካከል ነበሩ።
8858	በዚህ ምክንያት፣ የግብጽ ገዥ የነበሩትን ቱርኮችን እና በዘመኑ የነበሩ የኢትዮጵያ ነገስታትንም እስከ ማስጋት ደርሰው ነበር።
8859	ዓረና የኢትዮጵያ ፖለቲካ ፓርቲ ነው።
8860	በሌላ አነጋገር፣ ውድድር ማለት አንድ መጠን በሌላ መጠን መቀየር ምክንያት የሚያሳየውን እድገት ወይም ክስመት መለኪያ ዘዴ ነው።
8861	ይህም ሶበክሆተፕ ፈርዖን ከሆነ በፊት ማዕረጉ «የንጉሥ ሊቅ መኮንን» መባሉ ይመስላል።
8862	ከቦሌ አውሮፕላን ማረፊያ ቀርብ ብሎ፣ ከአዲስ አበባ በስተደቡብ ምስራቅ የሚገኙ ዋሻዎች ይገኛሉ።
8863	ለዚህ እንዲረዳው ካሰራው ግምብ ውስጥ በመሸሸግ ለብዙ ቀናት ሳይታይ ጠፋ።
8864	ንጉስ አይመከርም የሚለው የቆየ ብሂል ይመሳላል።
8865	ነቢዩ ለስነፈሩ፦ ወደፊት ሀገሩ አዲስ እንዲመሠረት ያስፈልጋል፤ እስከ መጨረሻውም ጥፍር ድረስ በሙሉ ይጠፋል፤ ማንም የሚጠብቃት አይተርፍምም፤ ሆኖም ወደፊት «አመኒ» የሚባል ንጉሥ ነግሦ መንግሥቱን አዲስ ይሠራዋል ብሎ ነበየለት።
8866	ከስሩ የተቀደደው ቆርቆሮ ውስጥ የከሰል ፍም ክተቀመጠ በኋላ፣ በገመዱ በአየር ላይ ሲዞር ፍሙ በመጋል በቆሎውን በጥቂት ደቂቃ ውስጥ ይጠብሰዋል።
8867	ከፊቱ የምትገኘው ብቸኛዋ ፈለክ ኣጣርድ ናት።
8868	ሌሎቹ የሙከራወቹ አካሎች አንድ አይነት ከሆኑ (ለምሳሌ የተለያየ የስኳር መጠን ካልተጠቀምን፣ ሁልጊዜ ካላማሰልን ወዘተ.
8869	በቅሎ ኢትዮጵያና በአለም ውስጥ የሚገኝ አጥቢ እንስሳ ነው።
8870	ንጉሥ ታርኲንዮስ ከኩማይ ሲቡል እንዴት እንደ ገዟቸው ዝነኛም አፈ ታሪክ ነበር።
8871	ርቀት በኤፍራጥስ ምዕራብ ዳርቻ አካባቢ ነበር።
8872	የዚህ አረመኔያዊ ድርጊት ሳቢያ በመላው የሰሜን አፍሪቃ የፈረንሳይን ቅኝ ገዢነት ማክተሚያ አብሳሪ እንደሆነ ታሪካውያን ይዘግባሉ።
8873	ይህን ሲያደርጉ፣ በስውር እንጂ በግልጽ ላይሆን ይችላል።
8874	በሌላ አነጋገር፣ የአንድ ነገር ተቃራኒ፣ ያ ነገር ያልሆነ የሚል ትርጓሜን ይይዛል።
8875	ላንቺ ቁምነገርሽ በሶብላ ወጥሽ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
8876	ይህም የዓላማዎች ትርዒት እንደ የናርመር ዱላ፣ የጊንጥ ዱላ ፣ የመንደሮቹ መኳያ ሰሌዳ ይስማማል።
8877	ሆኖም የዘመናዊው ትውልድ ጥንት ኢትዮጵያ ጥጡን አብቅላ፣ ፈልቅቃ ነድፋ፣ ፈትላ፣ ሸምና በመልበስ ራሷን በራሷ የምታለብስ እንደነበረና ሠለጠኑ የሚባሉት አገሮች እንኳን በዚህ ረገድ ችሎታ ቢስ እንደነበሩ በመዘንጋት ባህሉ ሲጠፋ፣ ዕውቀቱ ሲያወድም፣ ያችውም በስንት መባተል መድከም የምትገኘው የውጭ ምንዛሪ ለጨርቃ ጨርቅ መግዣ ወደ ሕንድ እና ቻይና ስትገበር እያየ ዝም ብቻ ነው ስሜቱ።
8878	በኋላ የሚከተሉት ሕግጋት ደግሞ ከኋለኞች ሕግጋት ጋር ሊነጻጽሩ ይቻላል፦
8879	አለቃ ሀሳባቸውን በሰምና ወርቅ በመግለጽ ጥበባቸው ተወዳዳሪ የላቸውም ይባላል።
8880	በዚህ የአማርኛው ትርጉም እንደ ግሪክኛው ይከተላል፤ የዕብራይስጥ ትርጉም ግን «እንበረም የአባቱን እህት ዮካብድን አገባ» ይለናል።
8881	ሱውን በተቃራኒ፣ ጦርነት ከልብ የሚያሳስብ ፣ መዘዙ ከፍተኛ የሆነ ነገር እንደሆነ ጽፈዋል።
8882	ሆኖም በላኮታዎች መንፈስ ጭፈራ እንቅስቃሴ ዘንድ፣ አንዳንድ ደቀ መዝሙር ነጮቹን ስለመቃወም ያስተምር ነበር።
8883	ግድም የአማዞኖች ንግሥት ሚሪና አሸነፈችው፤ መንግሥቱን ያዘች።
8884	ከላይ የተጠቀሰው አረፍተ ነገር ስለማያውቀው ስለማይናገር እውነት ነው ይባላል።
8885	ሁለቱ የተነጣጠሉ ኩነቶች ናቸው።
8886	አዲሱ የተፈጠረው ኮሪይኛ ጽሕፈት «ካሪምቶ» ተባላ።
8887	ይኼም የፍራንሲስ ሆልተን ውስጣዊ ቱቦ አልባ ጎማ ነው።
8888	በኋላ የሠንጠረዡ መንገድ መጨረሻ ቀና ሆነ፣ የህዋሳት ቁጥር ግን ፳ ሆኖ ቀረ።
8889	ቀንድ በአንዳንድ አይነት እንሳሳ ራስ የሚገኝ ጫፍ ነው።
8890	ኖዕል ካደረጋቸው ሥራዎች መካከል ዋና ዋናዎቹ እንዲህ ናቸው፦
8891	አበበ በአደገበት አካባቢ በእርሻ እና በምንጠራ ስራ ላይ ሲሰማራ ማንጎራጎር ይወድ ነበር።
8892	ኤላም ከባቢሎንና ከላርሳ መካከል ጸብ እንዲጀመር በስውር ሞከረ።
8893	የጊዜ መተግበሪያ ትርጉም ለዕለት ተለት ኑሮ ጠቃሚነቱ ስለታመነበት ከዘመናት በፊት ጀምሮ እስካሁን ይሰራበታል።
8894	ፓናማ በመካከለኛ አሜሪካ የሚገኝ አገር ሲሆን ዋና ከተማው ፓናማ ከተማ ነው።
8895	ሌላው ድክመታቸው የግዛቱ ክፍሎች በዘር እጅግ የተለያዩ ነበር።
8896	ኮንሶ በኢትዮጵያ ደቡባዊ ምዕራብ ክፍል የሚኖር ብሔር ነው።
8897	ሁሉም እግሮቻቸው አምስት አምስት ጣቶች አሏቸው።
8898	ዶሮን ሲያታልሏት በመጫኛ ጠልፈው ጣሏት የአማርኛ ምሳሌ ነው።
8899	ለዚህ ምክንያቱ፣ በሁለት ነጥቦች መካከል ያለው ክፍተት በተፈለገ መንገድ ከተለካ፣ ርቀቱ አስተማማኝ መሆኑ ያቆማል።
8900	ከላይ የጻፍነውን አባባል በቀላሉ በሂሳብ ቋንቋ ማስቀመጥ ይቻላል።
8901	ሶማሌ ያደረገልን ዕርዳታ መተኪያ የሌለው ነበር።
8902	ደራሲ ማንኛውንም በፅሑፍ ሊቀመጥ የሚችል ፈጠራን የሚያከናውን ግለሰብ መጠሪያ ነው።
8903	በርጫ በተለምዶው ሲጀመር በፈጣሪ ምስጋና ይከፈትና፡ ወደ ጫት የመቃሙ ሂደት ይግ-ገባል።
8904	ባንዳ አገራቸውን ማላዊን ለሰላሳ ዓመታት ያስተዳደሩ ሲሆን በትምህርታቸው ጤና ጥበቃ አጥንተው በእንግሊዝ አገር ውስጥ በሕክምና ዶክቶርነት በሊቨርፑል ፣ ኒውካስትል እና ሃርልስደን ሲያገለግሉ በታካሚዎቻቸው ዘንድ በጣም ተወዳጅ እንደነበሩ ይዘገባል።
8905	ንጉስ በመንግስቱ ጎልማሳ በሚስቱ አምላክ ባምላክነቱ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
8906	እስከ ሰማኒያዎቹ አሠርት አጋማሽ ድረስ፥ የኢትዮጵያ ደራስያን ማኅበር ዋና ጸሃፊ ሁኖ አገልግሏል።
8907	በዚህ የመጨረሻው ሽግግር መንፈሱ ከአንበሳ ወደ ህጻን ይቀራል።
8908	ሻባካ የብራናውን ወረቀት በአንድ የሜምፎስ ቤተ መቅደስ አገኝቶት ቃሉ እንዳይጠፋ እንዲቀረጽ አዘዘ ይላል።
8909	ግድም የስዊዶችና የጎጦች ነገዶች አዋሐደ፤ ነገር ግን የሕዝብ ቁጥርና የወንበዴ ቁጥር ለአገሩ ይበዛ ነበር።
8910	ነብር ቢያንቀላፋ ዝንጀሮ ጎበኘው የአማርኛ ምሳሌ ነው።
8911	ለዚህ የፍልስፍና አይነት ከፍተኛ አስተዋጾ ካደረጉ ውስጥ ዶስቶቭስኪ ፣ ኒሺ ፣ ዦን-ፖል ሳርት ፣ ኬርከጋርድ፣ ካሙ ይገኙበታል።
8912	በርሱ አማካይነት ሰዎችን ከኪሣራ ይታደጋል።
8913	ሲዳማ በኢትዮጵያ ከሚገኙ ብሔር፣ ብሔረሰቦች እና ህዝቦች መካከል አንዱ ሲሆን፡ ቀድሞ የሲዳሞ ክፍለ አገር ይባል በነበረው እና በአሁኑ ጊዜ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግስት አካል በሆነው ሲዳማ ዞን ውስጥ የሚገኝ ህዝብ ነው።
8914	የባሉ አለመቻል፣ የአንዱ ባለቤት ዕብድነት፣ ወይም ባሉ የትዳሩን ሀብት አለመቻሉ።
8915	ቫሳሪ እንደሚለው ማይክል አንጄሎ የፍሎሬንስን ሐዘን ሐውልት የሰራው ለራሱ መቃብር ማጌጫ ነበር ለሳንታ ማሪያ ማጆሬ ሮም ።
8916	ተክሌ ለትምህርት ሲደርስ ከሌላው የቤተክርስቲያን ትምህርት ጋር እርሳቸው ከባሕታዊ ጸዐዳ ገብረ ሥላሴ ጋር ሆነው ያዘጋጁትን ዝማሜ አስተማሩት።
8917	ሳንባ ኦክሲጅንን ከአየሩ የሚቀስሙ ብዙ ዋሽቶች አሉት።
8918	ግሪክ የተጻፈበት በግሪክ አልፋቤት ነው።
8919	ጉዳዩ በብሪታንያ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ትልቅ ውዝግብና ሙግት ተደርጎበት ሆርም ምክር ቤቱን ይቅርታ እንዲጠይቅና ስምምነቱም እንዲወድቅ አድርጎታል።
8920	ይህን ላደረገልን አምላክ ከምስጋና በቀር ምን ውለታ ልንመልስለት እንችላለን?
8921	ለራት የማይተርፍ ዳረጎት የአማርኛ ምሳሌ ነው።
8922	አንኮ በአንዳንድ ቀበሌኛ ማናቸውም ትንሽ ለማዳ ዝንጀሮ ማለት ነው።
8923	ከዚያ ተጠቃሚዎች በእሳት ለብልበው ጥቁር ቀለም ይይዛል።
8924	ሀብት ማግኘታቸዉ አስማን ረዱየላሁ ዐንሃ ቅጥያጣ ኑሮ እንድ ትከተል አላረደጋትም።
8925	ብለው እንደተቀኙ በታሪክ መዛግብት ሰፍሮ ይገኛል።
8926	በክፉ አድራጊዎች የሚገፋ የዓለምን ፀጥታ የሚያናውጥ ነፋስ ምንም ቢያንገላታህና በታላቅ ፈተና ላይ ቢጥልህም ሊያሸንፍ አልቻለም።
8927	ሥጋው የተመረመረ ለመሆኑ ማሕተሙን ማየት ያስፈልጋል።
8928	ይርጋ እንደሚለው በወቅቱ ደጃዝማች አርአያ ገ/መድህን ወረዳ አስተዳዳሪ ነበሩና ህጻናቱን ድምጻዊያን በደንብ ጠብቀዋቸዋል።
8929	ዝምታ በአምክንዮ እውነት ስለሆነ፣ ቀዳሚው አረፍተ ነገር ሃሰት እስከሆነ ድረስ፣ እውነት ነኝ።
8930	ንጉስ በመንግስቱ እግዜር በመለኮቱ ጎልማሳ በሚስቱ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
8931	ከባድ አይደለም፤ ቦታው፣ የባቢሎን ግንብ፣ በዚያው መጀመርያ ተፈጠረና።
8932	ይህን እሚያረጉት እንዲሁ በደፈናው ሳይሆን ለጠባያቸው በሚስማማ አቅም ውስጥ ያለን ብርሃን ነው።
8933	ደረቅ ይቀመጠላል እርጥብ ይጎብጣል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
8934	ፀበሉ የሚገኝበት አካባቢ ዳገታማና ቁልቁለት በመሆኑ ከአዲሱ ዩሐንስ ቤተ ክርስቲያን ሕንፃ አጠገብ ሆኖ ሲመለከቱት የአካባቢውን አስደናቂ መልክአ ምድራዊ አቀማመጥና በተፈጥሮ ውበት የታደለውን የመስህብ ሥፍራ ማየት ያስደስታል።
8935	ይህም የሚደረገው በተርታ የተቀመጡ ትዕዛዞች በመፈጸም ነው።
8936	ተቋሙ ያስተማረው በተለይ ለቡዲስም ተከታዮች የሚገቡት ጽሁፎችና ኑሮ ዘዴዎች በተመለከተ ነበር።
8937	አዒሻ እንደተማሪ ከጎበዝ ወጣትነት በተጨማሪ በጠያቂና ተመራማሪ ጭንቅላት ወደ ስኬታማና የተከበረ አዋቂ፣ መምህርና ዳኛ ሆና፤ በተፍሲር፣ በፊቅሂ፣ በሐዲስ፣ በታሪክና በዐረብኛ ቋንቋ ዘርፎች ከፍተኛ ደረጃ ከመድረሷም በላይ በምትሰጣቸው ደፋር፣ ቀጥተኛና የበሰሉ ምሁራዊ ትንተናዎች ትታወቃለች።
8938	ይኸን በፔንዲንግ ፓተንት የተጠበቀ ትክክለኛ ቴክኖሎጂ ላልሰሙት እንድታሰሙና እንድታሳዩ እናበረታታለን።
8939	ገመና በኢትዮጵያ የተሰራ ተከታታይ የቴሌቪዥን ድራማ ነው።
8940	ከዚህ የሚክተሉት የቀለም አስተኔዎች ይህ አይነት ስያሜታ ሊይዙ ይቺላሉ።
8941	ከዚህ አብዛኛዎቹ የመጡት ከሞሪታኒያ ነው።
8942	ሆኖም በአንዳንድ ዘመናዊ አስተሳሰብ ዘንድ ፑንት ከፉጥ ጋር ግንኙነት እንዳለው ይታስባል።
8943	ይኼም የፈረንሳይ አብዮት የፈነዳበት ዕለት በየዓመቱ ይከበራል።
8944	ቁልፍ የተፈለሰፈ በአቃቂ ብረታብረት ሲሆን የፈለሰፋት ሰዉ ስም ደግሞ አስራአለቃ ጫንጮ ቢሪሞስ ( አቁ ) ሲሆኑ የፈለሰፋበት ምክንያት ደግሞ አቧራና የተለያዩ ጠጠሮች ከአይናቸዉ ለማውጣት ነው።
8945	ቆርኪ የኢትዮጵያ ህጻናት ከድንጋይና ከቆርኪ የሚጫወቱት ጨዋታ ነው።
8946	ዘመን እንደንጉሱ አውድማ እንደንፋሱ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
8947	ሆኖም በአገራቸው ስማቸው የተከበረ፣ እስካሁንም “የነጻነት አባት” የሚል ቅጽል ስም አስጥቷቸዋል።
8948	ንጉስ የፈረደበት መርከብ የተሰበረበት (አንድ ነው) የአማርኛ ምሳሌ ነው።
8949	ኆኅተ አመክንዮ፣ የግዴታ ከኤሌክትሪክ ክፍሎች መሰራት የለባቸውም።
8950	ንጉስ የፈረደበት መርከብ የተሰበረበት የአማርኛ ምሳሌ ነው።
8951	ታሪክ ጥንታውያን የግብጽ ባለሥልጣኖች በመጽሐፍ ቅዱስ መሠረት ከማየ አይኅ ቀጥሎ መጀመሪያ የአፍሪካ ሕዝብ የኖኅ ልጅ የካም ዘሮች ናቸው፤ ይህ አገር ሰናዖር ለሚሉት ቅርብ ስለ ነበር የባብል ግንብ ከተሠራ በኋላ ከዚህ ተነስተው ወደ ግብፅ ወረዱ።
8952	አንዱ አንቲፖሮስ ይባላል።
8953	ወዘተ የተሰጣቸው የተለያየ "ቃሮ" ወይንም መንፈሣዊ ኃይል እንዳላቸው ይታመናል።
8954	ሞቱን ለማስቀረት ይቅርታም ሆነ ሌላ ማባበያ አላቀረበም።
8955	ኢማም የእስልምና የእምነት መሪ ነው።
8956	እናም በኸሊፋነት ዘመናቸው ልክ እንደ ቀድሞው ለስላሳና አዛኝ፣ ለሕዝባቸው ጉዳይም ቀናኢ ሆነው ቀጠሉ።
8957	ይህም ከኢትዮጵያ መንግሥት ሰፊ መሬትና ፴ሺ ማሪያ ጠሬዛ ጠገራ ብር የፈጀ ሥራ ነበር።
8958	ከቁስ አካልዊነት በትይይዩ ያለ የፍልስፍና ክፍል ነው።
8959	አላህ የፈጠራችሁ ለአምልኮ ነው።
8960	አጥቢ እንስሳትና በመጨረሻ የሰው ልጅ ግን በሚከተለው ፮ኛው ቀን የተፈጠሩ ነው።
8961	ንጉሥ ዑምበርቶም መንግሥት በያዙ ጊዜ እኔም እንደአባቴ ፍቅርን እወዳለሁ ብለው ቢልኩብኝ እኔም እንደአባትዎ ታፈቀሩኝ እሺ ብዬ ፍቅርን ተቀበልሁ።
8962	ባካፋ ህጻንነቱን ያሳለፈው ወህኒ አምባ ላይ ነበር።
8963	የትሉ እንቁላቆች በሽንትና ሰገራ ከስው ውስጥ ወጥተው ቀንድ ኣውጣ ውስጥ ገብተው እንደሚባዙ መግለጽ ነው።
8964	አምቦ በኢትዮጵያ የኦሮሚያ ክልል ከተማ ሲሆን በምዕራብ ሸዋ ዞን ና በአምቦ ወረዳ ይገኛል።
8965	ኢጣሊ በኢትዮጵያ ሁለትዮሽ ባሕሪ ያለዉ ጥናት ስታካሂድ ቆይታለች።
8966	ዓድዋ በኢትዮጵያ የትግራይ ክልል ከተማ ሲሆን በማዕከላዊ ዞንና በዓድዋ ወረዳ ይገኛል።
8967	በዚህ የእስልምና መስፋፋት ዘመን ይህች የቅዱስ ዬሐንስ የክሪስታኖች ሀገር በሚል የምትታወቀዉ ኢትዮጵያ የበኩሏን አስተዋጦ አድርጋለች።
8968	ሶዶኛ በኢትዮጵያ የሚነገር ቋንቋ ሲሆን የሴማዊ ቋንቋዎች አባል ነው።
8969	ሁሉም ሚተላለፉት በተመረዘ የቆላ ዝንብ አማካኝነት ነው።
8970	ሆዞኛ በኢትዮጵያ የሚነገር ኦሟዊ ተብሎ በሚታወቀው የቋንቋ መደብ የአፍሮ-እስያ ቤተሰብ የሚካለል ቋንቋ ነው።
8971	ቆራጥ የወታደራዊ አመራርና ጎበዝ ገጣሚ እንደነበሩ የትግል አጋሮቻቸው ይመሰክራሉ።
8972	ድረስ የአርመኒያ መንግሥት ንጉሥ ነበር።
8973	ይህም በማይከፍሉ ግለሰቦች ወይም ተቋማት ላይ ቅጣት ያስከትላል።
8974	እርሱ የናርቦን፣ ፈረንሳይ ከተማ መሥራች እንደ ነበር የሚል ትውፊት አለ።
8975	ሐዋሳ ዩኒቨርስቲ ኢትዮጵያ ውስጥ በደቡብ ክልል ሀዋሳ ከተማ የሚገኝ የትምህርት ተቋም ነው።
8976	ቅዱስ አውግጢኖስ የእግዜር ከተማ በተባለ መጽሐፍ እንዲህ ጻፈ፦ «በአርጉስ ዘመን፣ የፍራፍሬ ጥቅም በግሪክ አገር ጀመረ፤ እንዲህም የእህል ሰብል በታረሰ እርሻ ውስጥ - ዘሩን ከውጭ አገር አምጥተውት።
8977	ለዚህ ምክንያቱን ሲያስረዳ ሁሉም መሪውን ሊታዘዙ መጀመሪያውን ቃል ገብተዋልና።
8978	ይህም ማናቸውንም ፍልስፍና ወይም ዕውቀት ለመሰብሰብ ነበረ።
8979	እስቲ የወረዳውን ተፈጥሯዊ ገታና አጠቃላይ ሁኔታ አምጣ.
8980	ክፍሉ በኢትዮጵያ ከሚገኘው ሌላው የትግርኛ ተናጋሪ ጋር ካለው ቁርኝት አንጻር የሚለየው የነበር በሁለቱ ክፍሎች መካከል በሚጓዘው መረብ ወንዝ ነበር።
8981	እኛን የሚከተሉት አይሁዶች ደግሞ እርዳታና እኩልነት ያገኙ፣ እነርሱ አይበደሉም ጠላቶቻቸውንም አንረዳም።
8982	አለቃ ኪዳነወልድ በተለያየ ዘይቤ ያቀርቧቸው የነበሩት ግጥሞች ለትውልድ ታላቅ ጥቅም ይሰጣሉ ተብለው የሚገመቱ ናቸው።
8983	ከዚያ የፈረንሳይ ካሪቢያን ደሴቶች ሁሉ ዋና ከተማ ሆነ።
8984	ቀጥሎ አስተናጋጁ ለተጫዋቹ እንዲህ ሲል ምርጫ ያቀርብለታል «በመጀመሪያ በመረጥከው በር ትጸናለኽ ወይንስ ሃሳብክን ቀይረህ ያልተከፈተውን ሌላውን በር ትመርጣለኽ?»
8985	አለቃ ኪዳነወልድ ከግዕዝና አማርኛ ሌላ አረብኛ ፣ ዕብራይስጥኛ ፣ ላቲን ፣ ሌሎችንም ቋንቋዎች አጠናቅቀው ያውቁ ነበር።
8986	ሌሎች እንደሚሉ፣ ምክንያቱ ጋይደል ወደ ተወለደበት አገር ሄዶ እሱ መጀመርያ በጽላትና በድንጋይ ላይ «ካልካኔንሲስ» በተባለው ቦታ ስለ ጻፈው ነው።
8987	ልጆች እግራቸውን ዘርግተው በመደዳ መሬት /ወለል ላይ ይቀመጣሉ።
8988	ታላቁ እስክንድር ከተማውን ከንጉሡ አምቢ ያዘ።
8989	በዚህ አስተያየት ማንኛውም ግዝፈት ያለው ነገር ሁሉ በከባቢው ኅዋ የግስበት ጉልበት ሜዳ ይፍጥራል።
8990	ብሌን የኢትዮጵያ ደራሲያን ማኅበር ይፋዊ ልሳን ነች፡፡ ይች መጽሔት የመጀመሪያ ዕትሟን ገጣሚ እና ደራሲ ደበበ ሰይፉ የማኅበሩ ፕሬዝዳንት ሳለ በነሐሴ ወር ፲፱፻፹፪ ዓ.ም. ለንባብ ያበቃች ሲሆን እስከ ማኅበሩ ፶ኛው የወርቅ ዓመት ድረስ በሃያ ዓመታት በጠቅላላው ስድስት ዕትሞችን ብቻ ነው ያስነበበችው።
8991	ይህም የሚጀመረው በተነከሱ ከአንድ እስከ ሶስት ሳምንታት ባለው ጊዜ ውስጥ ነው።
8992	ከሁሉ የሚመስለው የቱኒዚያ አረብኛ ሆኖም ከማልታ ቅርብ ጊዜ ታሪክ የተነሣ ብዙ ቃላትና ድምጽ ከጣልኛ እና ከእንግሊዝኛ ወስዷል።
8993	አውኛ በኢትዮጵያ የሚነገር ኩሺቲክ ተብሎ በሚታወቀው የቋንቋ መደብ የአፍሮ-እስያ ቤተሰብ የሚካለል ቋንቋ ነው።
8994	የገቢ ምንጮቹንም በተለያየ መንገድ እያሰፋ ነው።
8995	በዚህ ብሚፈጠረው ፍለክስና በጅረቱ መካከል ያለው ሒሳባዊ ተዛምዶ እልከኝነት ወይንም ኢንደክታንስ ይባላል።
8996	እንደ ጂዮርጂያና አርሜኒያ ሕዝቦች ልማድ፣ ከሞሳሕ ያፌት የተወለዱ ብቻ ሳይሆን፣ ከቶቤልና ከቴርጋማ ጋሜር ዘር ጋር ተከለሱ።
8997	አቡነ ዘበሰማያት ይትቀደስ ስምከ፣ ትምጻእ መንግሥትከ ፣ወይኩን ፈቃድከ ፣ በከመ በሰማይ ፣ከማሁ በምድር፣ ሲሳየነ፣ዘለለ ዕለትነ፣ሃበነ ዮም።
8998	ቱዲያ በአሦራዊው ነገሥታት ዝርዝር መሠረት መጀመርያው የታወቀው የአሦር ንጉሥ ነበር።
8999	በዚሁ የውትድርና ዘመናቸው ከፍተኛ ችሎታን ማስመዝገብ ስለጀመሩና ዝናቸው ስለተስፋፋ በ፲፰፻፴፱ ዓ.ም. በወይዘሮ መነን ሊበን አምዴ አነሳሽነት የልጇን የራስ አሊ አሉላን ልጅ፣ ተዋበች አሊን ተዳሩ፤ እንዲሁም በደጃዝማችነት ማዕረግ የቋራ አስተዳዳሪ ሆነው ተሾሙ።
9000	ታየው ትመለከተው ትታነቀው ትሞተው የአማርኛ ምሳሌ ነው።
9001	ሰማይ አንጎደጎደ በአማርኛ ፈሊጣዊ አነጋገር የሆነ ዘይቤ ነው።
9002	ብለው መክረዋቸው እጃቸውን ሰጡ፡፡ እጃቸውን ሲሰጡ ጃንሆይ አስረው አሰቃዩዋቸው፡፡ ፊውዳል እኔ አይደለሁም፤ እስዎ ነዎት፡፡ እሰዎስ ቢሆኑ የጃንሆይ መንግሥት እንዳይቀለበስ በፓርላማ ሲሟገቱ አልነበረ?
9003	ታዋቂ ጉራጌዎችን ለመጥቀስ ያህል፡ ፊታውራሪ ሀብተጊዮርጊስ (የኢትዮጵያ የጦር ሚኒስቴር የነበሩ)፣ ዶ/ር ብርሃኑ ነጋ ፣ አርቲስት መሐሙድ አህመድ ፣ ደጅአዝማች በቀለ ወያ፣ አትሌት አሰፋ መዝገቡ ይገኙበታል።
9004	ሙሉው የኢትዮጵያ ካርታወች ዝርዝር በየዘመናቱ እትች መደቡ ላይ ተለጥፏል።
9005	ሆኖም የኢትዮጵያ መንግሥት ከጅጅጋ በስተምሥራቅ ያለውን አካል ሙሉ በሙሉ ለመቆጣጠር ሳይችል ቆይቶ መጨረሻ ላይ በ ፲፱፻፳፮ ዓ/ም የእንግሊዝ እና የኢትዮጵያ መንግሥታት የድንበር ስምምነት ለማድረግ ሞክረው ነበር።
9006	ጥቂት የካሽሚርኛ መጽሔቶች በመታተም ላይ ይገኛሉ።
9007	ከዚህ በተጨማሪም በተለያዩ ድራማዎች ላይ በተዋናይነት ተሳትፏል።
9008	ዌልስ የዩናይትድ ኪንግደም ክፍላገር ነው።
9009	ከዚህ በተጨማሪም አንዳንድ መጣጥፎች እንደ መዝገበቃላት መፍቻዎች፣ የድምፅ የመፀሐፍ ንባብ፣ ጥቅሶችን፣ የቀረበው መጣጥፍ በሌላ ቋንቋ ወደ ተጻፈ የመጣጥፉ ግልባጭ (ኮፒ) የሚወስዱና ከሌሎች ተጨማሪ መረጃዎችን ከያዙ እህት ፕሮጀክቶች ጋር የሚያሰተሳስሩ ይገኙበታል።
9010	ከዚህ በተጓዳኝም በጠቅላይ ሚኒስትር ፅህፈት ቤት በተለያዩ ጉዳዮች ላይ አማካሪም ሆነው የሰሩ ሲሆን ፥ የጠቅላይ ሚኒሰትሩ የማህበራዊ ጉዳዮች ፣ የህዝብ አደረጃጀትና ተሳትፎ ልዩ አማካሪም ሆነው የሰሩባቸው ጊዜያቶች ነበሩ ።
9011	ሰዎች የርሳቸውን እውቀት፣ ተሞክሮና መልካም ባህሪ በመሻት በጣም ይቀርቧቸው ነበር።
9012	ለዚህ ምክንያቱን ሲያቀርብ ሞገዶች፣ ለምሳሌ የድምጽ ሞገድ በቀጥታ ከመሄድ ይልቅ በእንቅፋት ዙሪያ መጓዝ ይችላሉ።
9013	ኤድስ በሚከተሉት ሁኔታዎች ሊተላለፍ ይችላል።
9014	ይህም ሱልጣኔቱን ያቋቋሙት የሱልጣን ሰዓደዲን ልጆች እንደ ሰማዕት በሚያዩት አባታቸው ስም ያወጡለት የክብር ስያሜ ነው።
9015	አነር ከኢትዮጵያ በተጨማሪ በተለያዩ የአፍሪካ አገራት ይገኛል።
9016	ለዚህ ተግባራቸው እንዲረዳ የአውሮጳ ሚስዮኖችን በጋፋት ፣ ደብረታቦር ሰብስበው መሳሪያ እንዲሰሩ አደርጉ ከዚህ ትይዩ ትምህርት ቤት በማቋቋም ጥበቡን ተማሪወች እንዲቀስሙ አደረጉ።
9017	ሓኪም የሚያዝዘው መድሓኒት ውርዴውን ቢያጠፋውም እንኳን በኣካል ላይ ለደረሰውጉዳትና ጠባሳ ለማከም ኣይቻል ይሆናል።
9018	ጨዋታ በፊሊፒንስ በተለይም ቢሊያርድስ (ከረንቦላን የሚመስል)፣ ቦውሊንግና ሰንጠረዥ (ቼዝ) ይወደዳሉ።
9019	ከዚያ አንዳንዶቹ በክኅደት የዲያቦሎስ ወይም 'ባፎመት' ተከታዮች ሆነው ብዙ አዲስ ክፉ አፈ ታሪክ ሠሩ።
9020	እኒህ የአንድነት ደጋፊዎች በመንግስት ቢሮዎች ለየት ያለ ስራ የማግኘት እድል ስላገኙ የተገንጣይ ሃይሎች (የኤርትራ ዲሞክራሲያዊ ግንባር) እጅግ ተበሳጩ።
9021	ጥንት ከአሕዛብና ከአረመኔ አገራችንን ጠብቋት የሚኖር አምላክ ከኛ ባይለይ በእግዚአብሔር ኃይል ድል አደረግኋቸው።
9022	ላቲን ኣንድኣንድ ድምጾችን የሚከትበው በሁለት ቀለሞች ስለሆነ ሁሉም ቀለሞች ለየብቻቸው ኣንድ ድምጽ እንዲወክሉ እንኳን ተደርጎ መጠቀም ኣይቻልም።
9023	ከላይ የተገለጹት ተግባራት ከማንኛውም የቁጥር ተግባራት ጋር የሚያመሳስላቸው አንድ አንድ ተግባራት አሉት።
9024	ሆኖም በአንዳንድ ሊቃውንት አስተሳሰብ፣ ይህ ግለሠብ ሌላ ንጉሥ ጊንጥ ይሆናል።
9025	ይህም በዞራስተር ስብዕናና በሚያስተምረው ትምህርት መካከል ልዩነት እንዳለና ዞራስተር ግብዝ እንደሆነ ስለሆነም ስብዕናውን በመቀየረ እራሱን ማሻሻል እንዳለበት ተረዳ።
9026	ቤኒን የተባበሩት መንግሥታት ፣ የአፍሪካ ሕብረት እናም ሌሎች ዓለም አቀፍ ድርጅቶች አባል ናት።
9027	ማዎቅ የተፈለገው እያንዳንዱ ሰው በሱ ቁጥር የተሰየመውን ኮፊያ ሳያገኝ የሚቀርባቸውን የአሰጣጥ/ድርድር ብዛት ነው።
9028	ከላይ በተጠቀሱት ምክንያቶች ወደ አዲስ አበባ የመጡ የጋሞ ማሕበረሰብ አባላት የሽመና ሥራን ከጀመሩባቸው ምክንያቶች መካከል በመሠረተ ልማት ግንባታው የሚከፈላቸው ገንዘብ በቂ አለመሆኑ እና ይዘው የመጡትን ግብርና አቤቱታ የሚያስተናግድ የቤተ-መንግሥት ባለሙያ ማጣታቸው ይጠቀሳሉ።
9029	ጥቃት አውቶማቲክ ጠመንጃዎች እና ጠመንጃ ጋር የጣልያን, የኢትዮጵያ ሶማሌዎች መሠረት.
9030	ሥዕሉ የሚያሳየው በአንጻራዊ እና በኒውተናዊ ጊዜ መካከል ያለውን ልዩነት ነው።
9031	ለዚህ አስተሳሰብ ከሚወክሉት መሃል አንዱ የቅብጥ ተዋሕዶ ቄስ አባ ታድሮስ ማላቲ እንደሚሉት፣ በትምህርተ ሂሳብ ረገድ የመሬቲቱ ስፋት ለአንድ ሚልዮን አመታት የሰው ልጅ ትውልድ መበዛት በቂ ሊሆን ከቶ አይችልም።
9032	ስድቡ ካልበቃውም ይቀጥላል፣ እንደ ሰፊድ ይለምጥህ፣ እንደ ደጋን ያጉብጥህ፣ በመጨረሻ ይህን ሁሉ የስድብ ናዳ ተሸናፊው ላይ ካወረደበት በኻላ፣ በል ጨርሴ እንዳልሰድብህ ሲመሽ አሳዳሪዪ፣ ሲቸግር አበዳሪዩ፤ በማለት የማለዘብያ ነገር ያመጣለታል።
9033	ደስታ ተክለወልድ የኢትዮጵያ ደራሲ ነበሩ።
9034	ዩኒቲ ዩኒቨርሲቲ በኢትዮጵያ ውስጥ ከሚገኙ የግል ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት አንዱ እና ግንባር ቀደሙ ነው።
9035	አልፋ ዩኒቨርሲቲ በኢትዮጵያ ውስጥ ከሚገኙ የግል ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት አንዱ ሲሆን በተለይም የርቀት ትምህርትን ለሀገሪቱ በማዳረስ ግንባር ቀደሙ ነው።
9036	በቅኔ መምህርነት በቆዩባቸው ኅምሳ ዓመታት ውስጥ ከጎጃም፣ ከጎንደር፣ ከትግራይ፣ ከኤርትራና ከሸዋ ክፍላተ ሀገራት እንዲሁም ከላስታና ከላሊበላ የተሰበሰቡበትን አንድ ሺ ሰባት መቶ ሃምሳ ተማሪዎች አስተምረዋል።
9037	ሆኖም በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ዘንድ እንዲሁም በቤተ እስራኤል አይሁዶች ዘንድ፣ መጽሐፉ በግዕዝ ስለ ተገኘ እስከ ዛሬ ድረስ ቅዱስ ተብሎ ተከብሯል።
9038	ኤንኪ በመጀመርያ የሥልጣኑን ምንጭ ለመመለስ ቢሞክርም፣ ኋላ ግን ኡሩክ የአገሩ መሃል መሆኑ ተስማማው።
9039	ግድም ኤላማውያን በንጉሣቸው ኪንዳቱ ሥር ዑርን አጠፉ።
9040	አለቃ ኢሳይያስም ከእቴጌይቱ ይህችን ቃል ሰምቶ ከነጠቀ በኋላ ወደጓደኞቹ ወደ ካህናቱ ፊቱን አዙሮ ሺነዋ ብለውኻል ብሎ ተናገረ፣ በዚያ ጊዜ የተቸገረው ሁሉ በየተቀመጠበት ምንጣፍ ላይ ሸናበት።
9041	ከዚህ በተጨማሪም ከክርስትና እምነት ጋር በተያያዘ የገናና የፋሲካ በዓላት በአካባቢው ብሔረሰብ በድምቀት ያከበራሉ።
9042	ተዘራ በአብዛኛው የሚታወቀው በቁመቱ ነው።
9043	ቃላት ዘይረብሑነ ለመጠይቃዊ ዓረፍተ ነገር ዘይተልው ውእቶሙ።
9044	እነሱ ጡረታቸውን እንዲያገኙ ፈልገው ነበር።
9045	ኦፖኛ በኢትዮጵያ ከሚነገሩና በምጥፋት ላይ ከሚገኙ ቋንቋዎች መሀል አንዱ ነው።
9046	በኋላ አውራጃውን ከኢልዋርያ መንግሥት ያዘ።
9047	ጅምር ማሰባሰቡን በቀዳሚነት እንውሰድ እንጂ «ያ ትውልድ ተቋም» በአባልነት የኢሕአፓ አባል ያልነበሩትንና ከአሁኑም ትውልድ ያሉ ወገኖችን ያካትታል።
9048	በሮማ የነገሠውን አውግስጦስ ቄሳርንም ከልቡ ይወደው ነበርና በቀያፉ በታች በባሕር ዳር የምትገኘዋን ከተማ አሠርቶ ለእርሱ ስም መታሰቢያ እንድትሆን ቂሳርያ ብሎ ሰየማት።
9049	ከዚያ በጀርመኖች በተወረረው በቤልጅግ ውስጥ የኖሩት ረሃብተኞች ምግብ እንዲደርሳቸው ብዙ አደረጉ።
9050	አለቃ ኪዳነወልድ ለኢትዮጵያ በአላቸው አቅም በብሔራዊ ስሜት ተነሳስተው ለታሪክ የሚቀርቡ በርከት ያሉ መጻሕፍት ጽፈው አሳትመዋል።
9051	እኒህ እሰርኞችን ለማስለቀቅ በተደረገ ውይይት ቴወድሮስ የደጅ አዝማችነትን ማዕረግ ከራስ አሊ አገኝ።
9052	በዚህ ሳይቆጠቡ፣ የመንገዱን ደህንነት ዋስትና ለማስጠበቅ ሲሉ የአካባቢውን ደጋማ ክፍል መያዝ ግድ አላቸው።
9053	ከዚህ የሚከተለው የላይቤሪያ ሪፐብሊክ ፕሬዝዳንቶች ዝርዝር ነው።
9054	ይህም የኤክስሬይ መሳሪያዎች በህክምናው ላይ በተለምዶ ራጅ ብለን ለምንጠራው ተግባር ላይ ብቻ የሚውሉ ሳይሆን በሌሎችም ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ዘርፎች ውስጥ የሚገኙ መሆኑን ያሳይል፡፡
9055	ይህም ሶማሊላንድ ላቀረበችው የእውቅናው ጥያቄ ድጋፍ ይሰጣል የሚሉ ወገኖች አሉ።
9056	ቅዱስ አማፂነትህ የፍርሃትና የድፍረትህ ድምር ውጤት የሚሆንበት (አብላጫ) ጊዜ አለ።
9057	ጆርጅ ዋሽንግተን ከአባታቸዉ ከኦገስቲን ዋሽንግተን እና ከእናታቸዉ ከሜሪ ቦል በ ዌስትሞርላንድ ክልል ቨርጂኒያ ተወለዱ።
9058	በቤተ ክርስቲያን የመጀመሪያ ትምህርታቸውን እስከ ዳዊት ድረስ ካጠናቀቁ በኋላ የዜማ ትምህርት ተከታትለው ጾመ ድጓ እና ድጓን ዘልቀዋል።
9059	ጥግ፣ አስረካቢው የሚቀርበውን ዋጋ እንጂ የአስረካቢውን ዋጋ አያሰላም።
9060	ሲቪል ምህንድስና የምህንድስና ሙያ አይነት ሲሆን ሰው ሰራሽ ወይም ተፈጥሮአዊ ግንባታዎችን፣ ለምሳሌ የመንገድ፣ ቦይ፣ ግድብ፣ ሕንጻ የመሳሰሉትን በንድፍ፣ በግንባታ፣ በጥገና ፣ መስራት፣ መለወጥ፣ መጠገን፣ መንከባከብን ወዘተ የሚጠይቅ የሳይንስ ክፍል ነው።
9061	አዋሳ በውበትዋና በትልቅነትዋ ባሁኑ ጊዜ ታላቅ የቱሪስት መስህብ ያላት ነች።
9062	የህግ አስፈፃሚው የመስተዳድር ምክር ቤት በርዕሰ መስተዳድሩ የሚመራ ሲሆን የዳኝነት አካል በጠቅላይ ፍ/ቤት ፕሬዝዳንት ይመራል።
9063	እኒህ ምላሶቻቸው ከሰውነታቸው ሁለት እጥፍ መለጠጥ ይችላሉ።
9064	አለቃ ኪዳነወልድ በእየሩሳሌም ለ፳፪ ዓመት ተቀምጠዋል።
9065	በሌላ አስተሳሰብ ፈረንሳያዊው ምሁር ሳሙኤል ቦሻር «ሮዳኒም» በደቡብ ፈረንሳይ ካለው ከሮን ወንዝ (በጥንት፦ «ሮዳኑስ ወንዝ») ስም ጋር ግንኙነት እንደ ነበር አሰቡ።
9066	ዩባና ክሌዎፓትራ በማውሬታኒያ ሲደርሱ ዋና ከተማቸው ቄሣርያ ተባለ (የአሁኑ ሸርሸል፣ አልጄሪያ )።
9067	ከላይ የተጠቀሱት ፈንክሽኖች፣ ከተሰጠ ማዕዘን ተነስተው ውድር የሚያገኙ ሲሆን፣ ከተሰጠ ውድር ተነስተው ማዕዘኑን ማስገኘት የሚያስችሉ ዘዋሪ ፈንክሽኖችም አሉ።
9068	ሌሎች እንግሊዛዊ አትዮጵስቶች ፔሬም፣ ኡሊንዶፍ ናቸዉ።
9069	አላህ ንጽህናዋን እንደሚገልፅ እርግጠኛ ብትሆንም ቅሉ በሷ ምክንያት አላህ ለመልክተኛው ወህይ (ራዕይ) ያወርዳል ብላ ግን አልጠበቀችም ነበር።
9070	አላህ የሚከለክላ ችሁ፥ከነዚያ ከሃይማኖት ከተጋደሉ ዋችሁ፥ከቤቶቻችሁም ካወጡዋች ሁ፥እናንተንም በማዉጣት ላይ ከ ረዱት (ከሓዲዎች)፥እንዳትወዳጁ ዋቸዉ ብቻ ነዉ።
9071	ሆኖም አሦራውያን የብረታብረት ንግዳቸውን ለማስፋፋት በማሰብ አንዳንድ ቅኝ-ከተማ ( ካሩም ) በሐቲ (ዛሬው ቱርክ ) ውስጥ መሠረቱ።
9072	ወለጋ ከኢትዮጵያ ክፍለሃገሮች በስተምዕራብ የሚገኝ አንዱ ነው።
9073	ከባድ አይደለም፤ አይርላንድኛ፣ እርሱ ከትምህርት ቤቱ ተመረጠ፣ ከልጅነቱ የታደገበት፣ ከትምህርቱ ቤቱ አዲሱ ነበርና፣ ከልሳናትም ሁሉ የሚግባባ በመሆኑ ምክንያት፣ እሱም መጀመርያው ከግንቡ የመጣ ነበር።
9074	ከዚያ ለትምህርት እንደደረስኩኝ እናትና አባቴ ቤተ እየሱስ የተባለ ትምህርት ቤት አስገቡኝ ።
9075	ቻቬዝ በአቋማቸው በምእራባውያን መሪዎች ቢጠሉም በቻይና፤ በሩስያ፤በብራዚልና በሌሎችም ሀገሮች የክብር ዶክትሬት ማዕረግ ተሰጥቶአቸዋል።
9076	በሌላ አስተያየት ማሣጌታያውያን የሳካዎች ክፍል ሆነው ሳካዎች ወደ ሕንድ ከወረሩ ጀምሮ በሕንድ የተገኘው ጃት ነገድ ከማሣጌታያውያን እንደ ተወለዱ ይታመናል።
9077	ስሙም በፖርቱጊዝኛ «ወደብ» ማለት ሲሆን የሮማይስጥ ስሙ ፖርቱስ ካሌ የሀገሩ ሞክሼ ሆነ።
9078	ግድም አይርላንድን «ኢየርኔ» ሲለው እንደጎበኘው ይታወቃል፤ የአይርላንድ ታሪክ ከነዚህ መዝገቦች ጀምሮ እንደ ተከፈተ ሊከራከር ይቻላል።
9079	ድረስ በካርዱንያሽ ( ባቢሎን ) ካሳዊ ንጉሥ ነበረ።
9080	ኑዋዳ አይርገትላም (ኑዋዳ «የብር እጅ») በአየርላንድ ልማዳዊ አፈ ታሪክ ዘንድ ከቱዋጣ ዴ ዳናን ወገን የአየርላንድ ከፍተኛ ንጉሥ ነበር።
9081	እኒህ ተስተውሎወች (የሙከራ ውጤቶች) የብርሃንን የሞገድነት ተፈጥሮ የሚቃረኑ ነበሩ።
9082	እርስ በርሳቸውም፦ ኑ፣ ጡብ እንሥራ፣ በእሳትም እንተኲሰው ተባባሉ።
9083	አለም የተወሰንችና የኛ ጥረት ብዙ ለውጥ የማያመጣባት ናት የሚል ይመስላል።
9084	በሽታ የሚያጋቡት፣ ቆዳ ሲበሱ ወይንም ደም ሲመጡ ሳይሆን፣ ምራቃቸውን ሲረጩ ነው።
9085	ለቤተ ክርስቲያኑ፣ አጼ ልብነ ድንግል ይዩ።
9086	ጥጆች እንደተውለዱ ወደ ጋለን የሚጠጋ ጥሩና ንፁህ እንገር እንደመጋት ባይጠቅምም ገበሬውም የእንገሩን ጥሩነት የሚያጣራበት የእንገር መመርመሪያ ለመጀመሪያ ጊዜ ወይም ተወልዶ የተገኘ ጥጃ በቂ መድኅን እንዳገኘ የሚያጣራበት የደም መመርመሪያ ኣስፈላጊ ሆኖ ስለኣገኙት ኣዲስ የምርመራ ዘዴዎች ለመጀመሪያ ጊዜ ፈጠሩለት።
9087	ሰዎች በመጀመሪያው መቶ ዘመን የነበረውን አጠራር ስለማያውቁ ብቻ በዚህ ስም ከመጠቀም ወደኋላ አላሉም።
9088	ሰዎች እናቶቻቸውን ብቻ እንጂ አባቶቻቸውን አላወቁም ነበር።
9089	ከላይ ከተዘረዘሩት ቋሚ የስራ ሓላፊነታቸው በተጨማሪ የብሔራዊ ፕላን ኮሚሽን ፥የካቢኔው የኢኮኖሚ አና ሕግ ኮሚቴዎች የቴሌኮሚኒኬሽን፥ የብሔራዊ ቡና ፥የከብት እርባታ እና የስጋ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ቦርዶች አባልም ሆነው አገልግለዋል።
9090	ንጉሱ በድንኳናቸው እኔ በጎጆዬ ንጉስ ነን አለ ድሀ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
9091	የፈስ ማደናገሪያው ዳባ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
9092	ሕዝቡ በተበተኑበት ጊዜ ኢስተር፣ አባቱ ኤቦርና አያቱ ሳላ ከቱዊስኮን ጋራ ወደ አውሮፓ ገቡ፣ በአሁኑ ኦስትሪያ ሠፈሩ።
9093	ጃርት ያስደነገጠው ዱባ ይመስላል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
9094	ቆርሶ ያላጎረሱትን ቀዶ ያላለበሱትን ብላቴና ማዘዝ አይገባም የአማርኛ ምሳሌ ነው።
9095	ነገር ከመጀመሪያው ውሀ ከመሻገሪያው የአማርኛ ምሳሌ ነው።
9096	የወጡ ከሳንስክሪት ነው።
9097	እኒህ መጋጠሚያዎች ጉብር (ኖድ) ይባላሉ።
9098	ሥለሺ የኢትዮጵያዊ ወንድ ስም ነው።
9099	ንጉሱ ደብረማርቆስ የመጡ ጊዜ አስራ ሁለት ሺህ ብር ሰጥተውት ሄዱ።
9100	አንድ አውሮፕላን፣ መሬት ላይ እያለ ግዙፍ ቢመስልም፣ አየር ላይ ሲዎጣ ጥንጥ ይመስላል።
9101	ባጭሩ ለማስረዳት፣ አንድ ሰው ትልቅ ድንጋይ ወደላይ ቢያነሳ በዲንጋዩ ላይ ስራ ሰርቷአል ምክንያቱም የሰውየው ጉልበትና ድንጋዩ የተጓዘበት አቅጣጫ አንድ አይነት ስለሆነ።
9102	ሆኖም የሂንዱኢዝም ታሪክ ብዙ ተቃራኒ ፈሳሾች ያሉበት ወንዝ ይመስላል፤ በዚህም ወንዝ ውስጥ በብዙ ተቃራኒ ጣኦታት አማልክት የሚያምኑ ፈሳሾች አሉ፣ አማልክት ሁሉ የአንድያው ፈጣሪ አካላት ብቻ ናቸው የሚያምኑ ፈሳሾች፣ ምንም ነፍስ ወይም መንፈስ መኖሩን የሚክዱ ፈሳሾች ደግሞ ተገኝተዋል።
9103	የነፃ መክተቢያውን ፊደል ወደ እንግሊዝኛ ቀይሮ ለእንግሊዝኛ ቃላት ማቀነባበሪያም መጠቀም ይቻላል።
9104	ከላይ እንደምናየው አንድ ሰው ኢትዮጵያዊ ሳይሆን አፍሪቃዊ ለመሆን ይችላል።
9105	ሆኖም ባቢሎኒያኖቹ ዜሮን እኛ እንደምንጠቀምበት ሳይሆን እንደ ቦታ ያዢ ምልክት ነበር የጠቀሙበት።
9106	ሆኖም በዘልማዳዊው ታሪክ ዓሚሩ ከ ሁለት የአካባቢ ባላባቶች፡አሁ-አባዲር እና አሁ-ዓሊ ጋር በመሆን ግንቡን አሰሩት ይላሉ።
9107	ዓርብ በኃይማኖትም ዘንድ ለየት ያለ ዋጋ ካላቸው ቀኖች አንዱ ነው።
9108	ኢልግ በምሕንድስና ሙያው ባቡር እና የቧንቧ ውሐ ለአገራችን ካስተዋወቃቸው ብዙ ዘመናዊ የሥልጣኔ መስመሮች ሁለቱ ሲሆኑ በንጉሠ ነገሥቱ ፊት ታላቅ ታማኝነትን በማፍራቱ የዘውድ አማካሪ እና የአገሪቱን የውጭ ጉዳይ እስከመምራትም የበቃ ሰው ነበር።
9109	ማለት ለእያንዳንዱ የህዋ ነጥብ ዋጋ ሲሰጥ፣ ነገር ግን አቅጣጫ የለውም።
9110	ቡኻሪ እንደዘገቡት ዐምር ኢቢን አል-ዓስ (ረ.ዐ) እንዲህ ሲሉ አስተላልፈዋል፡- “የአላህ መልእክተኛ ሆይ!
9111	ይህም የሚከናወነው በኪነ ጥበብ ነው።
9112	ኪዳኔ ወልደመድኅን ዓርብ ሌሊት ሐምሌ ፪ ቀን ፲፱፻፯ ዓ.ም ቡልጋ በከሰም ወረዳ፤ የለጥ ቀበሌ፤ ልዩ ስሙ ቡሄ አምባ በሚባለው ሥፍራ ላይ ከናታቸው ከወይዘሮ አስካለ ደጀን እና ከአባታቸው ከቀኛዝማች ወልደመድኅን አዩደረስ ተወልደው ነሐሴ ፲ ቀን በጥምቀት ስም ኪዳነ ማርያም ተሰይመው የለጥ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተ ክርስቲያን ክርስትና ተነሱ።
9113	ከላይ የተጠቀሰውን የጊዜ ጽንሰ ሃሳብ የሚቃወም አስተያየት ሁለተኛው አስተያየት ሲሆን ማንኛውንም አይነት «አቃፊ» የተባለ የጊዜ ትርጉምን ይክዳል፣ እንዲሁም ቁስ አካሎች በዚህ «ጊዜ» በሚባል አቃፊ ነገር ውስጥ መንቀሳቀሳቸውን ይክዳል፣ የጊዜ ፍሰት አለ የሚለውን አስተሳሰብንም ያወጋዛል።
9114	ይህም በማይተዋወቁ ሰወች ዘንድ ነበር።
9115	ይህም በሀይማኖታዊ መልክ ከሆነ በመሃላ ሊታገዝ ይችላል።
9116	አንድ የኤሌክትሪክ መስክ ከጊዜ አንጻር የሚቀያየር ከሆነ፣ ለምሳሌ የኤሌክትሪክ ቻርጅእኑሶች በመስኩ ውስጥ ሲጓዙ፣ በአካባቢው የሚገኘውን የመግነጢስ መስክ ያውካል።
9117	ሲቪል ኢንጂነሪንግ ወይም ሲቪል ምህንድስና አንዱ እና ታዋቂው የምህንድሥና (ኢንጂነሪንግ) ዘርፍ ነው።
9118	እናቱ በምትሃተኛው ወንዝ ውስጥ ስትንክረው በተረከዙ ይዛው ስለነበር የወንዙ ውሃ ተረከዙን አልነካውም ነበር፣ ስለሆነም አክሊዮስ በፍጥነት ሞተ።
9119	በጣም የሚያስገርም ነገር ነበር።
9120	በረካ ስለአብዱሏህ ሁኔታ ለማወቅ ወደ አብዱል ሙጦሊብ ቤት ተደብቃ በሚስጥር ሄደች።
9121	ይህም የሚፈጠረውን ድምፅ ውፍረት እና ቅጥነት ለመቀያየር ይረዳል።
9122	ድረስ የአይርላንድ ብቸኛ ከፍተኛ ንግሥት ነበረች።
9123	ማለት የእውነትነት ዋጋው ከግልባጭ ጋር አንድ ነው።
9124	ሆኖም በአቅራቢያው እንደ መንግሥት ስም መጀመርያ የተመዘገበው ዘመን የአክሱም ንጉሥ ኤዛና ዘመነ-መንግሥት (፬ ኛው ክፍለ ዘመን ዓ.ም.) ነበር።
9125	በኋላ የምናገኘውን ውጤት የተቃረበ ግምት ብቻ ሳይሆን ትክክለኛ ዋጋ እንዲሆን ከፈለግን ጎባጣውን በኅልቁ መሳፍርት ቀጥተኛ መስመሮች መተካት ግድ ይላል።
9126	ታስሮ እየተደበደበ ሲመራ የነበረው አዛዥ ቢያዝን ዱብዳ የተባለው የበላይ ዘለቀ ዘመድም ቆሰለ።
9127	አደጋ ቢደርስባቸው እጅግ ጥለኛዎች ሆነው በረጅም ጥርሳቸው ጉዳት ለማድረግ ችሎታ አላቸው።
9128	ግድም ሌስትሪጎንን ገድሎ ሄርኩሌስ እራሱ የጣልያን ንጉሥ ሆነ።
9129	ሁሉም አስረካቢዎች መላሽ አስረካቢ የላቸውም።
9130	እናቱ የሞተችበትና ገበያ የሄደችበት እኩል አለቀሱ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
9131	ከላይ የተጠቀሰውን ምሳሌ በሁለትዮሽ የቁጥር ስርዓት መወከልና ማየት ይቻላል።
9132	ኖረሽ አልጠቀምሽን ሞተሽ አለቀቅሽን የአማርኛ ምሳሌ ነው።
9133	ክላስ የፕሮግራሙን ቁራጭ ያመለክታል።
9134	ለልጅ አይስቁለትም ለውሻ አይሮጡለትም የአማርኛ ምሳሌ ነው።
9135	ድረስ የሜስፖጦምያ ከተማ-ግዛት ነበረ።
9136	ሓዛጋ በመካከለኛው ኤርትራ ፣ በቀድሞው ሀማሴን ግዛት ስር ያለች አነስተኛ መንደር ናት።
9137	አቡነ ክሬስቶዶሎስ ሲያርፉ ሌላ አዲስ አቡን ከግብጽ ለማስመጣት በቂ ነዋይ ታጣ።
9138	ነመድ በአየርላንድ ልማዳዊ አፈ ታሪክ ዘንድ በአየርላንድ በጥንት የሰፈረ ንጉሥ ነበር።
9139	ሆኖም እንቅስቃሴው ዳግመኛ ስለ ተቃወመ ለአንድ ወር ብቻ ቆየና አክሬ የቦሊቪያ ግዛት ሆና ቀረች።
9140	ጉርጥ የእንቁራሪት አይነት ናት።
9141	የቄስ ትምህርቱንም እዚያው ቡልጋ ውስጥ የከሰምን ወንዝ ተሻግሮ መስኖ ማርያምተከታትሏል።
9142	ልጆቼ ይረዱኛል፡፡ የመኪና ዋጋም የዋጋ ግሽበቱም እንዲህ አልነበረም፤ እኔ መኪና ስገዛ፡፡ ሦስት ወንድ ሦስት ሴት ልጆች አሉኝ፡፡ ኢንጂነሮች፣ የሕግ ባለሙያዎች ወዘተ ናቸው፡፡ በባህላችን ልጅ አይቆጠርም፡፡
9143	ድረስ የአየርላንድ ከፍተኛ ነጉሥ ነበር።
9144	ሴኔካ ከተወለደበት ኮርዶባ ስፔን በጥንቱ የሮም ግዛቶች፣ ግብጽን ጨምሮ በመዘዋወር ሥነ ርቱዕ አንደበት ያስተምር ነበር።
9145	በዚህ የኤሌክትራና የዚውስ ወይም የኮሪቱስ ልጆች ይባላሉ፤ ሁለቱም በ«ሄስፔሪያ» (ጣልያን) ከአትላስ በኋላ ነገሡ።
9146	ጀምሮ ከመስጴጦምያ የማረሻ ጥቅም በከነዓን ይስፋፋ ጀመር።
9147	ግድም የጉታውያንን መጨረሻ ንጉሥ ቲሪጋንን ማረከና ጉታውያንን ከሱመር አስወጣቸው።
9148	በዚህ ተገላቢጦሽ፣ ከጥረዛ ውጤት ተነስተን በማወዳደር የመጀመሪያውን አስረካቢ ማግኘት እንቻላለን።
9149	በዚህ አስተሳሰብ፣ ድንጋይ ድመት ስላልሆነ፣ አይጥ ብቻ ሳይሆን ድንጋይም የድመት ተቃራኒ ነው ይባላል።
9150	ይሄን የሚያደርጉት ቁልፎች በተመቱ ጊዜ የተመታውን ቁልፍ ኤሌክትሪክ መልዕክት ለቅመው ለመውሰድ ነው።
9151	ግድም በመካከለኛው ምሥራቅ ይታወቅ ነበር።
9152	ብሬስ በፎሞራውያን እርዳታ ተመልሶ ኑዋዳን ተዋግቶ በሁለተኛው የማግ ቱይረድ ውግያ ተሸነፈ።
9153	ከሁሉ የሚያስደንቅ በዛሬው ዓለማዊ የመረጃ ኅብረተሠብ ረገድ አብልጦ ወደር የለው ጫፍ ላይ ይገኛሉ።
9154	ይህም የኤንመርካር ሠራዊት አራታን ለመክበብ ሲሔድ የሉጋልባንዳ ደብዛ ጠፍቶ ነው።
9155	አናጢ የኢትዮጵያን ባህላዊ ቤቶችና ከእንጨት የሚሰሩ እቃወች እንዴት እንደሚሰሩ የሚያውቅና በተግባርም የሚተረጉም ምሁር ነው።
9156	ጦርን በማደራጀትና ለውጊያ በማሰለፍ የላቀ ችሎታ እንደነበራቸው ይወሳል።
9157	ከዚያ የፎሞራውያን አለቆች ኮናንድና ሞርክ በነመድ ወገን ላይ ዕጅግ ጨቆኑባቸው።
9158	አበበ ያለተረዳው፣ አለሚቱ መካከለኛ ቁመት ሊኖራት እንደሚችል ነው።
9159	እግረ መንገዳቸውን ይሸጣሉ በሬአቸው የአማርኛ ምሳሌ ነው።
9160	ከዚያ የኬጥያውያን ጓደኞች የነበሩት ካሣውያን ብሔር ባቢሎንን ገዛ፣ የከተማውም ስም በካሣኛ «ካራንዱኒያሽ» ተባለ።
9161	ይህን የሚያደርገው ፎቶኖች የተሰኙት የብርሃን እኑሶች የቁስን ገጽታ በመደብደብ ግፊታቸውን በማሳረፍ ነው።
9162	በኋላ ኬጢያውያንና የአሦር መንግሥት በበኩላቸው ለራሳቸው ሕግጋት አወጡ።
9163	የግል ጸሐፊነታቸው በኋላም የጽሕፈት ሚኒስቴርነታቸው ከንጉሠ ነገሥቱ ጋር ከማንም የላቀ አቀራረብ (ስለዚህም ተሰሚነትን) ስለሰጣቸው እንዲሁም የራሳቸው የዱኛ ችሎታ ከንጉሠ ነገሥቱ ቀጥሎ ሌላ ማንም ያልነበረውን የሥልጣን መብት ሰጥቷቸዋል።
9164	በመሪ ተዋናይነትም ተሳትፎ አድርጓል።
9165	ሆኖም በአገዛዛቸው መጨረሻ ከሙስሊሞች ጋር የነበረው ግንኙነት የሻከረ ነበር፣ ለዚህ ምክንያቱ ሁለት ነበር፤ አንደኛው የኦቶማን ግዛት በቀይ ባህር መንሰራፋትና የሙስሊም ነጋዴወች ባሪያ ንግድ ነበር።
9166	ከለይ ከተጠቀሱትም ባሻገር የኢትዮጵያን ታሪክ በማጥናትና መጽሐፍ ቅዱስን ወደ አማርኛ በመተርጎም ሥራ ላይ ያላሰለሰ አስተዋጽኦ አድርገዋል።
9167	ሁለት ባለሥልጣናት ወዲያው እንደተሻሩም ፕሬዚደንቱ ገለጹ።
9168	ክለቡ የተመሠረተው በግንቦት ፯ ቀን ፲፰፻፺፩ ዓ.ም. በተካሄደው የኡራጓይ አትሌቲክ ክለብ እና ሞንቴቪዴዎ እግር ኳስ ክለብ ውህደት ነው።
9169	የቆዳ ችግሮችንና፣ ቁምጥናን ፣ ቁስሎችንም ለማከም፣ የተደቀቁት ቅጠሎች ወይም ዘሮች ከቅቤ ጋር ይቀላቀላል።
9170	ራሱን ዴሞክራሲያዊ ሶሻሊስት ብሎ የሚጠራው በርኒ ሳንደርስ የሠራተኞችን መብት እና የኢኮኖሚያዊ እኩልነትን በጽኑ ይደግፋል።
9171	ዎቮካ የስለማዊነት መልእክት ብቻ አስተማረ፣ ግፍ ግን ጠቃሚ አለመሆኑን አስተማረ።
9172	ሳጥኑ እየተንሳፈፈ የፈርዖን ልጅ እምትታጠብበት ስፍራ ደረሰ፣ የፈርዖንም ልጅ ለህጻኑ ስላዘነች በፈርዖን ቤት አደገ።
9173	አለም የተወሰነችና በጥረትና ግረት ብቻ የማትለወጥ እንደሆንች ክሚያይ የአስተሳሰብ ዘዴ የመጣ አባባል ነው።
9174	ግዕዝ በኮምፕዩተር እንዲሠራ ኣዲስ ፈጠራ ሲቀርብ በኮምፕዩተር ዘመን ብቻውን ማሠራት በቂ ስለኣልሆነ ሞዴት የግዕዝና የእንግሊዝኛ ማተሚያ ነበር።
9175	ንጉሠ ነገሥታቸውም የእዚህን የግፍ ወረራ ለማጋፈጥ በዓለም መንግሥታት ማኅበር መድረክ ላይ ሲቀርቡ፣ ከአፍሪቃ አኅጉር ብቸኛዋ አባል ኢትዮጵያ ማንም አጋዥ አገር አልነበራትም።
9176	ከዚህ እንደሚታይ፣ የአክሻክ ንጉሥ ፑዙር-ኒራሕ የአሣ መሥዊያን ለመከልከል እንዳሰበ፣ የአጥማጆቹ ወገን ግን በኩግባው እርዳታ እንደ ተቋቋሙት፣ በኒፑርም የተገኙት የቄሳውንት ወገን ድጋፋቸውን ከፑዙር-ኒራሕ አዛውረው ሽረውት የተወደደችውን የኪሽ ባለ ቡናቤት (ባለ ጠጅቤት) ኩግባውን የመላ ሱመር ንግሥት ሆና እንዳሾሙአት መገመት እንችላለን።
9177	ጨጓራ የሚያመነዥጉ እንስሳት ትልቁ የምግብ ማክማቻ ክፍል የሆድ ዕቃ ኣካል ነው።
9178	ካሳም የተነጠቀውን የአባቱን ርስት ለማስለመስ ያለው አማራጭ አመጽ በመሆኑ ወደቆላ ወርዶ ሸፈተ።
9179	ኪሮስ የመጀመሪያና የሁለተኛ ደረጃ ትምህርቱን እንዳጠናቀቀ በዓፄ ዮሐንስ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ለ፫ ዓመታት በመምህርነት አገልግሏል።
9180	ሰዎች ባህላቸውን፣ የተለያዩ ጽንሰ ሐሳቦችን፣ የስነምግባር ደንቦችንና የአምላክን መኖር እንኳ ሳይቀር የጠራጠራሉ።
9181	ይህን የምናደርገው ፕሮፌሰር ስለሆነ ፤ ገጣሚ ስለሆነ ፤ አንደበተ ርቱዕ ስለሆነ ፤ ፀሐፊ ተውኔት ስለሆነ ፤ ጠቢብ ስልሆነ ብቻ አይደለም ።
9182	እንደ የህብረተሰቡ የተለያየ ስርአት አለው።
9183	ከውሃ ሃይድሮጅንና ኦክሲጅን እራስህ አምርት እያንዳንዱ የውሃ ሞለኪዩን ከሁለት የሃይድሮጅን አተም ና ከአንድ የኦክሲጅን አተም የተሰራ ነው።
9184	እኒህ የኤሌክትሪክ አባላቶች በትይዩ ወይንም በቅጥልጥል ተያይዘው ሊገኙ ይችላሉ።
9185	እንደ የህብረተሰቡ እምነትም ጨዋታው የተለያየ ስርአት እና ደንብ አለው።
9186	እሱም እንደተገደለ አብረውት መጥተው የነበሩት ባላባቶች ለጄነራል ናዚ አስታውቀው ኖሮ ያያ አምሥት ባታሊዮን ወታደርና ሃያ ስምንት አውሮፕላን ወደበዳቄሮ ዘምቶ ተርታውን ለሦሥት ቀን ሲከላከሉ ከቆዩ በኋላ አርበኞቹ ተሸንፈው ጠላትም የሙሴ ቀስተኛን እሬሳ አንስቶ ወሰደ።
9187	ኤድስ በመጨባበጥና በመሳሳም እንዲሁም በሽንትና በሰገራ፣ በወባ ትንኝና ቁንጫን በመሳሰሉት ደም መጣጮች ኣይላለፍም ተብሏል።
9188	ሆኖም ተግባራቸውን ለመጠብቅ በሚቻላቸው ሰዓት ሁሉ፣ እንደሚያውቁት አድርገው ይፈጽሙት፤ አላውቅበትም ብለው በሕዝቡ ጉዳይ መሰናከል አይሆኑ።
9189	ሆኖም ከጉድጓዳቸው የሚወጡት በሥስተኛው ሳምንት ነው።
9190	ቅዱስ አውግስጢኖስ እንደጻፈ አንዳንዶች የመሣፖስ ሌላ ስም «ኬፊሶስ» እንደ ነበር አሉ።
9191	ታዋቂ የኮምፕዩተር አምራቾች የሚከተሉት ናቸው፡፡ ይህ ማለት ግን እያንዳዱን የኮምፕዩተር ክፍል(ዕቃዎች)ይሠራሉ ማለት አይደለም፡፡
9192	በዚህ አስተሳሰብ፣ ማናቸውም የመንፈሳዊም ሆነ የሐሳብ ክስተቶች ከቁስ አካላት ግንኙነት እና እነርሱን ከሚገዙ ህግጋት የሚመዘዙ ናቸው።
9193	የጦር መሳርያዎቹን ከኡሩካዊው ሰው ጋር አጋጨ፣ ድልም አደረገው።
9194	በስም ባይታወቅም፣ የባቢሎንን ግንብ የሚመስል ንባብ በቁርዓን ውስጥ ይገኛል።
9195	ገደማ የፋርሳውያን አሐይመኒድ ሥርወ መንግሥት ከአንሻን ተነሥቶ የፋርስ መንግሥት ያስፋፉ ጀመር።
9196	ፈጅቶ ከሚያጠግበኝ እስቲበርድ ይራበኝ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
9197	አዲስ የተመረጠውን የፈረንሳይ ጠቅላይ ሚኒስቴር ሊዮን ብሎምን አነጋግረው ፈረንሳይ የሙሶሊኒ ፋሽሽት ኢጣልያ መንግሥት በኢትዮጵያ ላይ ያላትን ይዞታ መቼም ቢሆን እንደማያውቅ አረጋግጦላቸዋል።
9198	ንዋይ ከድምፃዊነቱ በተጨማሪም የዘፈን ግጥሞችና የዜማዎች ደራሲ በመሆኑ አገራችን ካሏት ጥቂትና ልዩ ድምጻዊያን አንዱ ነው።
9199	ግዕዝ በኮምፕዩተር እንዲጠቀም ሲፈጥሩ እያንዳንዱ ቀለም የሚከተበው በሁለት መርገጫዎች ነበር።
9200	ይህም ምንነታቸውን ለመገንዘብ መጠናቸው ብቻ አስፈላጊ ከሆኑ መለኪያወች ይለያል።
9201	ዝሆን የዋለችበትን ትመስላለች የአማርኛ ምሳሌ ነው።
9202	ከላይ እንዳነሳሁት የሐይማኖቱ ተከታዮች በማጋኖ ( አምላክ ወይም እግዚአብሔር ) ያምናሉ።
9203	ከላይ እንዳነሳሁት የእምነቱን ተከታዮች ከፈጣሪ ወይም ከካሊቃ ጋር እንደድልድይ ሆኖ ያገናኛቸው የነበረው እና ያስተዳድራቸው የነበረው ሐላሌ ወደ ካሊቃ ከሄደ በሃላ ከፈጣሪ ጋር የማገናኘቱን ስራ ለአባቶች ስሰጥ ህዝቡን የማስተዳደር ስራ ሐላሌን ተክቶ እንዲሰሩ ከእምነቱ ተከታዮች መካከል ለተመረጡ ሰዎች ተሰጥቷል።
9204	እላይ የተጠቀሱትን ፈንክሽኖች በመጠቀም ማናቸውም በሶስት ጎን ላይ የሚነሱ የማዕዘን ጥያቄወችን መመለስ ይቻላል።
9205	ይህን የሚያስረዳው ለተማሪዎቹ በውክፔዲያ ላይ የመማሪያና የማዘጋጀት ፕሮግራም አለ።
9206	፪ኛው ኢንተርኔትን በዓማርኛና እንግሊዝኛ ወይም ቀላቅሎ ለመፈለግ በኮምፕዩተር ያገኘነውን ኣዲስ ኣጠቃቀም በሚገባ እንድንጠቀምበት ነው።
9207	ሦስቱ መንግሥታትና ጎረቤቶቻቸው - ካዛሉ ፣ ኪሡራ ፣ ኤሽኑና ፣ አሦር ፣ አሞራውያን ፣ ኤላም ወዘተ.
9208	ሐላሌ ከመካከላቸው እንደማይኖር እና ጥሏቸው ወደ ካሊቃ (ማጋኖ) እንደሚሄድ የተረዱ እና ከእንግዲህ ከፈጣሪ ጋር እንደት ሆኖ እንደምገናኙ ያልተረዱት የእምነቱ ተከታዮች ሐላሌ ለማን ጥሏቸው እንደሚሄድ ጠየቁት።
9209	ቅዱስ አውግስጢኖስ እንደሚለን፣ ሚስቱ መላንቶሚኬ እና ልጃቸው ፎርባስ ከመሞታቸው በኋላ በአርጎሳውያን ዘንድ እንደ አማልክት ይቆጠሩ ነበር።
9210	ሌኒን ከዩኒቨርሲቲ በተባረረበት በዚያው ዓመት፣ የርሱ ወንድም የነበረው አሌክሳንደር እንዲሁ ዛር አሌክሳንደር ሳልሳዊን በቦምብ ለመግደል ሲያሴር ተይዞ ተሰቀለ።
9211	ቅዱስ አውግስጢኖስ እንደሚለን፣ ፎርባስና እናቱ መላንቶሚኬ ከመሞታቸው በኋላ በአርጎሳውያን ዘንድ እንደ አማልክት ይቆጠሩ ነበር።
9212	ቅዱስ መጻሕፍታቸው እንደሚገልጹ፣ እምነታቸው በአንድ አምላክ ድርጊቶች በታሪካዊ ዜና መዋዕል ውስጥ የጸና እንጂ እንደ ጎረቤቶቿ በልዩ ልዩ አማልክት አፈ-ታሪካዊ ዠብዱዎችና ውድድሮች አልተመሠረተም ነበር።
9213	ኮሜሻ በቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።
9214	አሁን እንደሚለየው፣ «ጦጣ» ማለት ከኢትዮጵያ ውጭ በአፍሪካና በእስያ የሚገኙ ጅራት የሌላቸው ከዝንጀሮች ታላላቅ የሆኑ እንስሶች ናቸው።
9215	ሌሎች ከመልእክተኛው (ሰ.ዐ.ወ) በኋላ ለማንም ላለማደር ወስነዋል።
9216	ዘንግ በሚሽከረርክር ጎማ (ሽክርክር) መሃል ላይ ገብቶ አንደ ምህዋር የሚረዳ ማናቸውም ቀጥተኛ መሳሪያ ነው።
9217	ካቡል የአፍጋኒስታን ዋና ከተማ ነው።
9218	አሁን እንደሚታወቀው ግን ይህን ጽሑፍ ያስቀረጸው የፋርስ ንጉሥ ፩ ዳርዮስ ነበረ።
9219	ካንት እንዳስተዋለ፦ ጊዜ ማለት ኩኔትም ሆነ ነገር አይደለም ስለዚህም ጊዜን መለካትም ሆነ በጊዜ ውስጥ መጓዝ አይቻልም ።
9220	ይህም የእመቤታችንን ሥጋ ከጌቴሴማኒ ወደ ገነት መፍለሱን በኋላም በገነት በዕፀ ሕይወት ስር ከነበረበት መነሳቱን ለማመልከት ይነገራል።
9221	በበጋ በመዝናናታቸው ጊዜ ቀጥራቸው፣ ነገር ግን በልግና ክረምት የእርሻ ስራ ሲይዛቸው ወይም ቅጠል ለሐር ትል የመመግብ ሥራ ሲይዛቸው አትቀጥራቸው።
9222	ሆኖም በምሁርነታቸው እና የእንግሊዞች ተደጋፊ በመሆናቸው መጀመሪያ የኒያሳላንድ ጠቅላይ ሚንስትር ሆነው ተሾሙ።
9223	ላቲን የምዕራባውያን ቋንቋ እና ታሪክ መሠረት እንደሆነ ግእዝም የኢትዮጵ ያውያን ቋንቋ፥ ታሪክ ፥ ወግ ፥ልማድ፥ ሃይማኖት፥ ጥበብ ፥ፍልስፍና መሠ ረት ነው።
9224	ቆዳው የተገፈፈበትን ቢላዋ እና የተገፈፈ ቆዳውን ይዞ ።
9225	ማልታ በሜድትራኒያን ባሕር ውስጥ የሚገኝ ደሴት አገር ነው።
9226	ጀምሮ ስለአብዮታዊው አለቃ ሲሞን ቦሊቫር ክብር ደረሰ።
9227	አላህ ይድረስልን፡፡ ይህች ገነት በአሁኑ ሰዓት(የገንዘቡ ምንጭ ባይታወቅም) ወራቤ ከተማ ላይ በርካታ መሬቶችን በሊዝ አሸንፋለች መቼም ለምን ይሆን ብሎ የሚጠይቅ ካለ እርግጠኛ ሁኑ ለቸርች አገልግሎት ነው የሚሆነው፡፡
9228	ሁሉም የሚያመለክቱት ለሰው ዓይን የማይታይንና በእንቅስቃሴ ላይ የሚገኝን አንድ ኃይል ነው።
9229	ሆኖም የተጠመጠመበት ነገር የበለጠ መግነጢሳዊ እየሆነ በሄደ ቁጥር በኢንደክተሩ ዙሪያ የሚፈጠረው መግነጢሳዊ መስክ የበለጠው ወደ ዘንጉ ውስጥ ስለሚገባ እልከኝነቱ እያደገ ይሄዳል ።
9230	ይህን የአለመቀያየር ሁኔታ እምናውቀው በሚዋሸን የሥሜት ሕዋሳታችን (ዓይናችን) ሳይሆን በአዕምሮ ውስጥ ባለን የተፈጥሮ የአስተሳሰብ መርህ ነው ያላል ምክኑያዊነት።
9231	ሆኖም ከድርጊቶቻቸው የተነሣ «ቆፋሪዎቹ» ተብለው ይታወቁ ጀመር።
9232	እንኳ ኢትዮጵያውያን የላቲን ን ፊደል እደ ጣሊያን ወታደር መርዝ አስታጥቀው ወደ ኢትዮጵያ የላኩት ምዕራባውያንም አሳምረው ያው ቃሉ።
9233	አሁን በኢንዶኔዥያና በፓፑዋ ኒው ጊኒ ይካፈላል።
9234	ሁሉም በአዕምሮአቸው ትክክል ነው ብለው የተቀበሉት ነገር ትክክል ሳይሆን (አምላክ፣ እውነት፣ ልብ) ተጣሞባቸው ስላገኙ፣ ሆኖም ግን ከዚህ በመነሳት ውሳኔ ላይ መድረስ አቅቷቸው ተስፋ የቆረጡ ነበሩ።
9235	ከላይ እንደተጠቀሰው ስብስብ ማለቱ ጥርት ብለው የተለዩ ነገሮች (የየቅል ነገሮች) ክምችት ማለት ነው።
9236	ከላይ እንደምንረዳው ሁለቱም አረፍተ ነገሮች እኩል ናቸው።
9237	ከጎን እንደሚታየው፣ ሰውየው ቃላትን ሲናገር ከጥላሸት ( ካርቦን ) ዱቄቱ ፊት ለፊት ያለው ሽፋን ይርገበገባል፣ አንድ አንድ ቃላት ሽፋኑ በሃይል እንዲርገበገብ ሲያደርጉ ሌሎች በቀስታ ይሆናል።
9238	አድዋ በኢትዮጵያዊው የፊልም ባለሙያ ፕሮፌሰር ኃይሌ ገሪማ የተሰራ ጥናታዊ ፊልም ነው።
9239	እያሉ በዕንቅልፋቸው እየጮሁ ያለቅሱ ነበር፡፡ በዚህም ሁሉ ያ የኢትዮጵያ ሕዝብ ተስፋ ለመቁረጥ ብቻ ሆነ፡፡
9240	ግዛቱ በተጠናከረበት ዘመን፣ በተለይ በውትድርናው መስክ እጅግ የተሳካለት ነበር።
9241	እናም ኢትዮጵያውያን በርዕሰ በዓልነት ታላቅ ማዕዘን ላይ ያስቀመጡት ወርኃ መስከረም፣ ኃይማኖታዊና ባህላዊ በዓላትን አቅፏል።
9242	ዋልታ ኢንፎርሜሽንና የሕዝብ ግንኙነት ማዕከል አ.ማ.
9243	ተቋሙ የሚያስተምረው በተለይ ለጤራቫዳ እምነት ተከታዮች የሚገቡት ጽሁፎችና ኑሮ ዘዴዎች በተመለከተ ነው።
9244	ግዕዝ ኮምፕዩተራይድ ስለሆነ በኮምፕዩተር የሚቀርቡት በዓለም ዙሪያ ሊታዩ ስለሚችሉ ጥንቃቄ ያስፈልጋል።
9245	አሁን እንደምናውቀው በቅድመ-ታሪክ ይህ እንስሳ በሰው ልጅ መካከል በአውሮፓና እስያ ይኖር ነበር፤ የጠፋበት ዋና ምክንያት ማደን ነበረ።
9246	ባሌዋ በአስተማሪነት የሠለጠኑ ሲሆን በሥልጣን ጊዜያቸው ደግሞ ስለአፍሪቃ ራሷን በራሷ የማስተዳደር መብት ብዙ የታገሉ ከመሆናቸውም ባሻገር ለአፍሪቃ አንድነት ድርጅት ምሥረታ ብዙ ጥረት አድርገዋል።
9247	ከላይ እንደተጠቀሰው አብዛኛው በሽታ በአጋንንት ምክንያት የሚመጡ እንደንበር በብዙዎች ይታመን ነበር።
9248	ከዚያ እያጉረመረመና የጉንፋን የመሰለ ድምፅ እያሰማ ይከተላታል።
9249	ከዛም የተቀላቀለውን ሽንኩርት ቃሪያው ውስጥ ይከተታል።
9250	ግድም ከሊንጎናውያን አንዳዶቹ በስሜን ጣልያን በፖ ወንዝ አካባቢ ወዳለው አገር ፈለሱ።
9251	ይህም ከወይዛዝርቱና ከመኳንንቱ ጋር መልሶ አጋጫቸው።
9252	ይህም ለያንዳንዳችን የሚደርሰን ዕድል ነው።
9253	ከዚያ የኔዘርላንድና የፈረንሳይ ሰዎች ይሠፈሩበት ነበር።
9254	አዳማ በትራንስፖርት ማእከልነት የታወቀ ከተማ ነው።
9255	ሰወች በአካባቢያቸው ማንነታቸው ስለሚታወቅ ገናና የመሆን እድላቸው አነስተኛ ነው።
9256	አውደ ትምህርቶችንም በማስፋፋት የባዮሎጂ፤ ኬሚስትሪ እና ፊዚክስ ጥናቶችን ያካተተ የተፈጥሮ ሳይንስ ማዕከል ተጨምሯል።
9257	በጣም የሚያስታውሱት የኢትዮጵያም ሆነ የሌላ ሀገር ወታደር?
9258	መላው ኢትዮጵያዊያን ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ የኢትዮጵያ ፖለቲካ ፓርቲ ነው።
9259	ከላይ እንደተጠቀሰው ከመጀመሪያይቱ ሚስት ሞት በኋላ ከፍተኛ ፍርሃትና ሽብር ይታይ ነበር።
9260	እቴጌ እንደተናገሩትም «ዓፅመ ጊዮርጊስ ቢታሰር ቢፈታም ለሀገሩ የሚገባውን ሠርቶ ነው።
9261	ኢልግ በስዊትዘርላንድ ፣ ፍራውንፌልድ በሚባል ከዙሪክ ከተማ በሰሜን-ምሥራቅ አቅጣጫ በሚገኝ ሥፍራ በ መጋቢት ወር ፲፰፻፵፮ ዓ/ም ተወልዶ በስድሳ ሁለት ዓመቱ የገና ዕለት ( ታሕሣሥ ፳፱ ቀን) ፲፱፻፰ ዓ/ም ዙሪክ ላይ በልብ ምታት ምክንያት አረፈ።
9262	መልስ እስክናመጣላችሁ ወደ ቤታችሁ ግቡ፡፡ እርሻም እረሱ፤ የመጣውም ጦር ይመለስ፤ ጳጳሱም መጥተው ተኩሳችሁ ልትገሏቸው ነበር፡፡ እግዚአብሔር ነው ያወጣቸው፡፡ አሁን እሳቸው ሊያስታርቁ ቢመጡ ሊያስተኩሱ እንደመጡ ሁሉ እንዲህ ታደርጉ?
9263	ግድም የካምቦብላስኮን አልጋ ወራሽ ሆነ፤ በሚከተለውም ዓመት የቤሊጊዩስ መንግሥት በኬልቲካ ወረሰ።
9264	ዓኢሻ እንዳስተላለፉት ኢቢን ዱግነህ ወደ አቡበክር ዘንድ መጣና፡- “እኔና አንተ የተጋባነውን ቃል ታውቃለህ።
9265	ገላን በዳንኪርተኛነቱ እጅግ የተደነቀና የተፈጥሮ ስጦታ ያለው ነው።
9266	ሞገዱ የሚርገበገብበት አቅጣጫ የሞገዱ ዋልታ ይሰኛል።
9267	ጉዳዩ የሚመለከታቸው፤ ከሳሽም ተከሳሽም የውጭ ዜጎች የሆኑ እንደሆነ ግን በፍርድ የሚቀመጡት ዳኞች ሙሉ በሙሉ የአገራቸው ወኪሎች ሲሆኑ የፍትሁም መሠረት በአገራቸው ሕግ እንጂ የኢትዮጵያን ሕግ አይመለከትም ነበር።
9268	ከላይ እንደተገለጸውም የአዒሻ ኢጅቲሃድ የተመሠረተው ባላት ጥልቅ የቁርኣን እውቀት ላይ የተመሠረተ ነው።
9269	ግዕዝ ኮምፕዩተራይዝድ ሲደረግ የተከተበው በሁለት መርገጫዎች ነበር።
9270	ከላይ እንደምናስተውለው ጥግ የ ኢምንትን አስተሳሰብ አይጠቀመም ይልቁኑ እውነተኛ ቁጥርቾን ነው የሚጠቀመው።
9271	እሱም በአምባገነነንነት ሠላሣ ሁለት ዓመታት ከገዛ በኋላ በ፲፱፻፺ ዓ.ም. በኃይል ከሥልጣን ተወገደ።
9272	አለቃ አንጥፌልዎታለሁና ሄደው ሊተኙ ይችላሉ ትላቸዋለች።
9273	እዚህ የባልንጀሮቻቸውን ስሜት ለማስተዳደር በከንቱ የሚጣሩ ሰዎች «በገበያ የሚቀመጡትን ልጆች»ን ያስመስላቸዋል፤ ደስታ በእምቢልታ ልቅሶም በሙሾ ለማስገኘት ይሞክራሉና ባለመቻላቸው በቅሬታ ይጮሃሉ።
9274	ሲኒማ በኢትዮጵያበተለይ በአዲስ አበባ ከተማ ሲኒማ ቤቶች እየተስፋፋ ይገኛል።
9275	ናሰር የፕሬዚደንትነቱን ሥልጣን በ፲፱፻፵፰ ዓ/ም ሲጨብጡ የአገሪቱ ሁለተኛው ፕሬዚደንት በመሆን እስከ ዕለተ ሞታቸው፣ መስከረም ፲፰ ቀን ፲፱፻፷፫ ዓ/ም ድረስ አገልግለዋል።
9276	ፊደሉ በኮምፕዩተሮችንና ተመሳሳይ መሣሪያዎች በሚገባ እንዲጠቀም የጎደለበት የኣልቦ ኣኃዝ ተሠርቶ ከዘጠኞቹ ኣኃዞች ጋር ተገቢ ሥፍራዎች ውስጥ መቅረብ ይኖርባቸዋል።
9277	ታሪኩ እንደሚመሰክረው፣ ቅሌምንጦስ የሮሜ ከተሜ ሲሆን፣ በአንዱ ዓመት በቄሣር ጢባርዮስ ዘመን ውስጥ፣ የሚከተለው ወሬ እስከ ዓለም ዳርቻዎች ድረስ በአፍ ቶሎ ተስፋፋ፦
9278	ዛይኛ በኢትዮጵያየሚነገር ቋንቋ ሲሆን የሴማዊ ቋንቋዎች አባል ነው።
9279	ከዚያ ቴልጌልቴልፌልሶርም ደማስቆን አጠፍቶ የሶርያ ሕዝብና የእስራኤል ግማሽ ሕዝብ በምርኮት ወደ ሌላ አገሮች ሰደዳቸው።
9280	በስነ- አምክንዮ ወይም ሒሳብ ፣ እሙን ማለት በጣም ግልጽ ከመሆኑ የተነሳ ሌላ ማረጋገጫ ሳይቀርብለት እውነትነቱ የታመነ አረፍተ ነገር ማለት ነው።
9281	ኩንግ-ፉ ( ቻይንኛ ፦ ጎንግፉ) በቻይና ሀገር የሚያስተምሩ የትግል (ቡጢ) ሙያ ማለት ነው።
9282	የማኦ-ኮሞ ልዩ ወረዳ ህዝቦች ዴሞክራሲያዊ አንድነት ንቅናቄ የኢትዮጵያ ፖለቲካ ፓርቲ ነው።
9283	የቤል-ባኒ ልጅ ሊባያ ተከተለው።
9284	ኢሽቢ-ኤራ ግን የኢሲን መንግሥት ነጻነት አዋጀ።
9285	ናራም-ሲን ግን አመጸኞቹን ፱ ጊዜ እንዳሸነፋቸው ይላል።
9286	ባሕር-ዳር በድሮ ስሙ ባሕር ዳር ጊዮርጊስ በሰሜን-ምዕራብ ኢትዮጵያ የምትገኝ ከተማ ስትሆን የአማራ ክልል ዋና ከተማ ናት።
9287	በኢቢ-ሲን ዘመን የዑር መንግሥት ኃይል እየወደቀ ነበር።
9288	ኢሽቢ-ኤራ አንድ አሞራዊ ሹም ከማሪ ሲሆን ኢቢ-ሲን የኒፑርና የኢሲን ገዥ አደረገው።
9289	የቡር-ሲን ልጅና ተከታይ ነበረ።
9290	በኡር-ናሙ ዘመነ መንግሥት ካሉበት ፲፰ ዓመታት፣ ፲፯ቱ ከሰነዶች ይታወቃሉ፤ ቅድም-ተከተላቸው ግን እርግጠኛ አይደለም።
9291	ከአባ-ኤል ቀጥሎ ለተከታዮቹ ዘመኖች ብዙ መዝገቦች የሉም።
9292	እሽቢ-ኤራ በኢሲን ነጻ ንጉሥ ሆነ።
9293	ያሪም-ሊም ቱቱልን ይዞ ዚምሪ-ሊምን የከተማው ገዢ እንዲሆን ሾመው።
9294	ናራም-ሲን የአሹር ንጉሥ ነበር።
9295	ኢሻር-ዳሙ በኤብላ ነገሠ።
9296	አማር-ሲን የሱመር ጥንታዊ ሥፍራዎች በተለይ በኤሪዱ የነበረውን ግንብ ለማሳደስ ሠራ።
9297	ዝምሪ-ልም ተመልሶ ያስማህ-አዳድን አሸንፎ ወደ ዙፋኑ ተመለሠ።
9298	ናራም-ሲን ፓምባንና የ፲፮ ሌሎች ነገሥታት ትብብር እንዳሸነፋቸው ይመዘገባል።
9299	አፒል-ሲን በባቢሎን ነገሠ።
9300	ሉጋል-ዛገ-ሢ በኡማ ፣ ፑዙር-ኒራሕም በአክሻክ ፣ ሉጋላንዳም በላጋሽ ነገሡ፤ ሻሩሚተር በማሪ የላዕላይነቱን ማዕረግ ያዘ።
9301	ከመስ-አቤ-ፓዳ በኋላ ልጁ መስኪአጝ-ኑና እንደተከተለው በማለት የነገሥታት ዝርዝርና የቱማል ጽሑፍ ይስማማሉ።
9302	የመስ-አኔ-ፓዳ ንግሥት ኒን-ባንዳ ተባለች።
9303	ከአው-ባድር (ዑመር አር-ሪዳ) ሌላ ተመሳሳይ ሥም ያላቸው ዑለማዎች በሐረር አቅራቢያ በተለያዩ ዘመናት ኖረዋል።
9304	አሹር-ሻዱኒ ከ እስከ ዓክልበ.
9305	ሻሩም-ኢተር በ ሱመራዊ ነገሥታት ዝርዝር ዘንድ ማሪ በሱመር ላዕላይነቱን በያዘበት ጊዜ የማሪ ንጉሥ ነበር።
9306	የጊኔ-ቢሣው ዋና ብሔሮች ጊኔ-ቢሣው የምዕራብ አፍሪካ ሀገር ነው።
9307	የኡር-ናንሼ ልጅ አኩርጋል ተከተለው።
9308	የኑር-አዳድ አባት ስም አይታወቅም።
9309	ሻምሺ-አዳድ ከዚያ በኋላ ታላቅ ግዛት ለማሸንፍ በቃ፤ የአሦርም ንጉሥ ሆነና ሥርወ መንግሥት በዚያ መሠረተ።
9310	የአሚ-ሳዱቃ ልጅና ወራሽ ሲሆን፣ ሳምሱ-ዲታና የባቢሎን ( የሃሙራቢ ሥርወ መንግሥት) መጨረሻ ንጉሥ ነበረ።
9311	የኑር-አዳድ ልጅና ተከታይ ነበር።
9312	በጊኔ-ቢሳው ባሕል በርካታ የሙዚቃ ስልቶች በተለይም ጉምቤ የሚባለው ስልት አሉ።
9313	ሻምሺ-አዳድ ልጁን ያስማሕ-አዳድን የማሪ ንጉሥ አደረገው፣ ያስማኅ-አዳድም የቃትና ንጉሥ የኢሺ-አዳድን ሴት ልጅ አግብቶ የአሦርና የቃትና ስምምነት በያምካድ ላይ አጸና።
9314	ኆኅተ-ወይም በለት-ተለት ንግግር ወይም የሚባለውን የአመክንዮ መሳሪያ በኤሌክትሪክ አካላት የሚተረጉም እቃ ነው።
9315	እሽመ-ዳጋን ባረፈው ጊዜ ብዙ ሌሎች ሰዎች ለአሦር ንጉሥነት ተነስተው ብሐራዊ ጦርነት እንደ ሆነ ይመስላል።
9316	የኑር-አዳድ ተከታይ ልጁ ሲን-ኢዲናም ነበረ።
9317	ሻሊም-አሁም የአሹር ገዥ ወይም ንጉሥ ነበር።
9318	ለኪነ-ጥበብ ያለውን ልዩ ፍቅር ለማጎልበት በት/ቤት ክበባትና በአራት ዓይና ጎሹ የከያንያን ማህበር ከአባልነት እስከ መሪነት ተሳትፏል።
9319	ቡናማ-ቢጫው እንጨቱ እቃ ለመሥራት ይስማማል፤ ለማገዶ ብዙ ባለማጤሱ መልካም ነው፣ ለከሰልም ጥሩ ነው።
9320	የጊኔ-ቢሣው ብሄራዊ ቋንቋ ፖርቱጊዝኛ ሲሆን ፉላኒኛ፣ ባላንታኛ እና ማንዲንግኛ በብሔሮቻቸው ይነገራሉ።
9321	አሹር-ዱጉል በአሦር ነገሠ።
9322	በስነ-ጽሁፉ ስኬትን በስኬት ላይ የደረበው ዶስቶየቭስኪ በግል ህይወቱ ግን ደስታን ለማጣጣም አልታደለም።
9323	ደብረ-ዕንቁ ወይብላ ማርያም በደቡብ ጎንደር ዞን ፡ በደብረ ታቦር ከተማ የምትገኝ ጥንታዊት ቤተ ክርስቲያን ናት።
9324	የኑር-አዳድ ማዕረግ አርዕስት ደግሞ እንደ ቅድመኞቹ ነገሥታት « የኡር ንጉሥ» ሳይሆን «የላርሳ ንጉሥና የኡር መጋቢ» ተባለ።
9325	የሱሙ-አቡም ተከታይ ሱሙላኤል ነበረ።
9326	ዘንዶ-ነብር ነብርን ይመስላል፤ ነገር ግን እንደ ነብር ያልሆነ በጣም የረዘመ አንገት አለበት።
9327	ኢፒቅ-አዳድ ለኤሽኑና ሰፊ ግዛት ስለ ጨመረ «የኤሽኑና አስፋፊና የዓለም ንጉሥ» የሚልን ስያሜ ደፈረ።
9328	የአል-አውስ አይሁዶችና ደንበኞቻቸው እንደ ሌሎቹ በዚሁ ሰነድ ያሉትን መብቶች አላቸው፤ ውሉን እስከሚያከብሩ ድረስ።
9329	ኢዲን-ዳጋን ከአሞራውያን ዘር ቢሆንም አሞራውያን ሱመርን ከማስቸግር አልቀሩም።
9330	የሙት-አሽኩር ስም በ አሦር ነገሥታት ዝርዝር አይገኝም፣ ዳሩ ግን በእርሱ ፈንታ ስለ አሹር-ዱጉል ፦ «አሹር-ዱጉል ዲቃላ ልጅ ነበረ፣ የዙፋን ማዕረግ አልነበረውም።
9331	የሲን-ኤሪባም አባት ስም አይታወቅም።
9332	በፊኖ-ኡግሪክ ቋንቋ ቤተሰብ ወስት ያለ በደቡብ ኤስቶኒያም የሚገኝ ቋንቋ ነው።
9333	የቡኑ-እሽታር ግዛት በሱባርቱ በዛብ ወንዝ ነበረ።
9334	የሲን-ሙባሊት ተከታይ ልጁ አቢ-ኤሹሕ ነበረ።
9335	የሲን-ኤሪባም ተከታይ ልጁ ሲን-ኢቂሻም ነበረ።
9336	የሲን-ሙባሊት ተከታይ ልጁ ሃሙራቢ ነበረ።
9337	የሲን-ኢዲናም ተከታይ ሲን-ኤሪባም ነበረ።
9338	ኩትር-ናሑንተ ዙፋኑን ለቅቆ በኡ ፈንታ የነገሠ ሑማ-መናኑ እንደገና ከአሦር ጋር ተዋገ።
9339	በሲን-ኢዲናም መጨረሻ ዓመት ኒፑር ( የሱመርና የአካድ ዋና ከተማ) ከኢሲን ወደ ላርሳ ግዛት እንደ ተመለሰ ይታወቃል።
9340	የሲን-ኢዲናም ተከታይ ነበር።
9341	ስሜን-ምዕራብ ግዛቶች በካናዳ የሚገኝ ግዛት ነው።
9342	የአት-ተውባህን የመጨረሻ አናቅጽም ከኹዘይማህ ቢን ሳቢት ዘንድ አገኘሁት።
9343	ኩቲክ-ኢንሹሺናክ በአንድ ዘመቻ ወደ መስጴጦምያ ገብቶ ኤሽኑናንና አካድን ያዘ።
9344	ባደን-ቩርተምቡርግ በጀርመን ባደን-ቩርተምቡርግ የጀርመን ክፍላገር ነው።
9345	ሲሆን, ከላይ የጻፍነው ወደዚህ ይቀየራል፦
9346	ስዕል:አጼ ቴዎድሮስ ንግስናቸውን ያወጁበት ሰገነት፣ስሜን ጃናሞራ፣ደረስጌ ማርያም.
9347	ስዕል:ዠመዱ ማርያም በቅርብ.
9348	ስዕል:ዛሬማ ጊዮርጊስ ውጭ.
9349	ስዕል:ባህላዊ የመንዝ ቤት አሰራር.
9350	ከኤች·አይ·ቪ ጋር መኖር ከኤች.
9351	ከኤች·አይ·ቪ ጋር ነዋሪ መሆንን ለወሲብ/ፍቅር ጓደኛዎ አንዳንድ ጊዜ በቀጥታ ሌላ ጊዜ ደግሞ በተዘዋዋሪ መናገር ይቻላል።
9352	ከኤች·አይ·ቪ ጋር መኖር ከማንኛውም ሰብአዊ ፍጡር አያሳንሰም።
9353	ከኤች·አይ·ቪ ጋር የሚኖር ሰው ደግሞ ከፍ ያለ የምግብ መጠንና የተለያዩ የምግብ ዓይነቶች ማግኘት ያስፈልገዋል።
9354	ከኤች·አይ·ቪ ጋር የሚኖሩ ሰዎች ጥሬ ሥጋ ወይም ጥሬ ክትፎም ሆነ ለብለብ ክትፎ ባይመገቡ ይመረጣል።
9355	ከኤች·አይ·ቪ ጋር የሚኖሩ ሰዎች በምግብ ምክንያት ለሚመጡ በሽታዎች የተጋለጡ ናቸዉ።
9356	ከኤች·አይ·ቪ ቫይረስ ጋር የሚኖር ሰው በምግብ መመረዝ ሲታመም ለማዳን በጣም ከባድ ከመሆኑ ሌላ በሽታው በተደጋጋሚ ሊመላለስበት ይችላል።
9357	ከኤች·አይ·ቪ ቫይረስ ጋር የሚኖሩ ሰዎች ቫይረሱ እንዳለባቸዉ አውቀው ከጥቂት ጊዜ በኋላ ያሉበትን የጤና ሁኔታ ተቀብለው ራሳቸውን በማረጋጋት ወደፊት በተሻለ መንገድ ለመኖር ምን ማድረግ እንዳለባቸው ማሰብ ይጀምራሉ።
9358	ስልጤ” በዞኑ በሚገኙ በዋነኛነት አምስት ማኅበረሰቦች ማለትም ስልጢ:መልጋ:ሁልባረግ:አዘርነት በርበሬና አልቾውሪሮ የጋራ መጠሪያ ነው።
9359	ነፍስ» ነው ኦጋም ጽሕፈት ለጥንታዊ አይርላንድኛ ቋንቋ የተጠቀመ አጻጻፍ ነበረ።
9360	ዉበቴ»" የተባለች እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ናት ።
9361	ነብዩ(ሰዐወ) ከፍ ባለ ድምፅ አዋጅ ነገሩ፡፡ ‹‹የአላህ መልዕክተኛ እናንተ ሰማዕታት መሆናችሁን አላህ ፊት የምፅዐት ቀን ይመሰክራሉ፡፡›› አሉ፡፡ ወደተቀሩት ባልደረቦቻቸው ዘወር ብለው‹‹ ሰዎች ሆይ ጎብኟቸው፣ሰላምታም አቅርቡላቸው፡፡ ነፍሴ በእጁ በሆነችው ጌታዬ እምላለሁ ማንኛውም ሙስሊም እስከ እለተ ቂያማ ድረስ ሰላምታ አያቀርብላቸውም እነርሱም የሚመልሱ ቢሆን እንጂ፡፡››አሉ፡፡
9362	ነብዩ(ሰዐወ) ካመኑ ተከታዮቻቸው ጋር በመሆን ከቁረይሽ ረብሻና ማደናቆር ራቅ ብለው ሶፋ ተራራ ስር በሚገኘው አርቀም ቤት ውስጥ እንደሚሠበሠቡ ሠማ፡፡ አላቅማማም፡፡ የማየትና እርጋታ ናፍቆት እየቀደመው ወደ አርቀም ቤት አመራ፡፡ ነብዩ(ሰዐወ) ለባልደረቦቻቸው ቁርአንን ያነቡላቸዋል፡፡ ቀጥሎም ለታላቁ አላህ ይሰግዳሉ፡፡ ኢማን በሙስዓብ ልብ ውስጥ ቦታውን ሲይዝ አልቆየም፡፡
9363	ጊኒር(ወረዳ) በቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።
9364	ግድም) « አንሻን በመሣሪያዎች የተመታበት ዓመት» በመባሉ ወደ ኤላም መዘመቱ ይዘገባል።
9365	ግድም) «ደማሽኪ» ተብሎ ይጠቀሳል።
9366	በፊት) «ቱርሴኖይ» ተብለው ከልድያ ወደ ጣልያን ፈለሱ።
9367	ግድም) ልጁ ጪ ተከተለው።
9368	ግድም) ስለ ኖረ «ነፈርቲ» ስለ ተባለ ቄስ የተመለከተ ነው።
9369	ግድም) ልጁ ታይ ካንግ ተከተለው።
9370	ግድም) ስለ ተገኙ፣ «የዑር ንጉሣዊ ጨወታ» ተብሎ በመታወቅ ሂዷል።
9371	ግድም) ዋና ከተማው ዮሾንግ (የአሁን ሺንዠንግ ) ነበረ።
9372	ግድም) ብዙ ቅርሶች ለምሳሌ የጊንጥ ዱላ እና የናርመር መኳያ ሠሌዳ በነቀን ተገኝተዋል።
9373	ግድም) ቤተ መንግሥት ውስጥ በተገኘ ሐውልት ላይ እንዲህ አይነት ሠንጠረዥ ተቀርጾ ይታያል።
9374	ግድም) ወደ አናቶሊያ በእስያ ፈለሱና ፍርግያ የተባለውን አገር መሰረቱ።
9375	ግድም) ስለ አይቲዮፒያ ንጉሥ መምኖን ይተርካሉ፤ በተጨማሪ የሱሳን ( በኤላም ) መሥራች ይባላል።
9376	ግድም) ጀምሮ እስከ ራሱ ዘመን ድረስ ይጽፋል።
9377	ግድም) ከሥነ ቅርስ እንደ ታወቀ ግሪክኛ በፍጹም በሌላ ጽሕፈት «የሚውኬናይ ጽሕፈት» ይጻፍ ነበር።
9378	ያሕል) እንደ ታወቀ ከሥነ ቅርስ ታውቋል።
9379	ግድም) ያኑስ እራሱ ሲሞት ክራኑስ የስሜን ጣልያ («ራዜና») ንጉሥ ሆኖ ተከተለው፤ የክራኑስም ልጅ አውሩኑስ የደቡብ ክፍል ገዥ ሆነ።
9380	ያህል) እንደ ተጻፈ ይላል።
9381	ግድም) በዚህ ዘምቶ ያቆመው ነው።
9382	ግድም) አዲስ የዋና መቅደስ ከተማ ወደ ስሜኑ ሠርቶ ማዕረጉን ከኒፑር አንዳዛወረ እናንብባለን።
9383	ግድም) እንደ ነገሠ ተብሏል።
9384	ግድም) ዦንግ ካንግ ተከተለው።
9385	ግድም) እንደ ነበር ይመስላል፤ ኤሉሉ እና ባሉሉም ምናልባት የኡር ከተማ ገዢዎች ብቻ ሊሆኑ ይቻላል።
9386	ግድም) የገዛ የግብጽ ፈርዖን ነበረ።
9387	ግድም) ነግሦ ከዙፋኑ ተጣለና ወንድሙ ያው ተተካ።
9388	ግድም) በኋላ የቡዲስም ትምህርት ተቋም እንደ ሆነ ይመስላል።
9389	ግድም) ሲሆን ለራሳቸው መንግስታት አቆሙ።
9390	በኋላ) መሆኑ ይታወቃል።
9391	ግድም) ልጁን ኑብካውሬን ከእርሱ ጋር በጋርዮሽ ወደ ዙፋኑ አስነሣው።
9392	በፊት) ዘመን አቅጣጠሮች መካከል አንዱ ነው።
9393	ግድም) እዚያ ተገኝተዋል።
9394	ግድም) ሥያንግ ቤተ መንግሥቱን ወደ ዠንግጓን (አሁን ሾውጓንግ) አዛወረው።
9395	ግድም) በአንድ ሰነድ «የማሪና የአሹር ንጉሥ» ይባላል።
9396	ግድም) ሴንጋን ከዴላ ሌላ ልጆች ጋር ሻለቃ ነበረ።
9397	ገደማ) የደረሰ ቅርስ ነው።
9398	ግድም) በቻይና ታሪክ ንጉሥ የሌለበት ዘመን ነበረ።
9399	ግድም) ዙፋኑን ለሹን ተወው።
9400	የኖረ) የሕንድ አገር መስፍን ሲሆን የቡዲስም ሃይማኖት መሥራች ነበር።
9401	ገዳማ) ዲማስቁ ተብሎ በንጉሱ ቢርያዋዛ እንደ ተገዛ ይጻፋል።
9402	ያህል) ጀምሮና በብዙ ጥንታዊ አገራት፣ በቤተ መንግሥታቸው ወይም በቤተ መቅደሳቸው ዙሪያ የመጻሕፍት ቤትና ጽሕፈትን ወዘተ.
9403	፪፣፱) በአዲስ ኪዳን የተመሠረተ እምነት ነው።
9404	ግድም) ነገሠ፤ በዚያም ጊዜ ወንድሙ ጌጣር ደግሞ በጎረቤታቸው በጎጣውያን ወገን ይነግሥ ነበር።
9405	ገዳማ) በጻፈው በፋርስ አገር ታሪክ ነው።
9406	ግድም) ሲሆን፣ በ፬ኛው ክፍለ ዘመን ዓክልበ.
9407	ግድም) የግብጽ የቀድሞ ዘመነ መንግሥት ፈርዖን ነበረ።
9408	ገደማ) በሱመር የአዳብ ከተማ-አገር ንጉሥ (ሉጋል) ነበረ።
9409	ግድም) በላርሳ ነጻነት አዋጀ።
9410	ገዳማ) ጠቅላይ ግዛቱን የኢሲን አለቃ ኢሽቢ-ኤራ ወረረው።
9411	ገደማ) ሰላዮችን «በደቡባዊው ባሕር ላይ በሚካለለው በሊብያ (የአፍሪቃ አህጉር) ክፍል ወደሚኖሩት» ኢትዮጵያውያን እንደ ላከ ሄሮዶቶስ ይነግረናል።
9412	ግድም) በኪልቅያ (በደቡብ አናቶሊያ ) ሲገኙ የታባል መንግሥት ተባባሪዎች ነበሩ።
9413	ገደማ) ሄሮዶቶስ ስለ «ኢትዮጵያ» ጥንታዊ መረጃ አቅርቧል።
9414	ገደማ) ሰላዮችን ወደ ኢትዮጵያውያን እንደ ላከ ሄሮዶቶስ ይነግረናል።
9415	ግድም) ሩድራይግ ከዴላ ሌላ ልጆች ጋር ሻለቃ ነበረ።
9416	የኖረ) የጥንታዊ ግሪክ አገር የሒሳብ ተመራማሪና ሳይንቲስት ነበር።
9417	ግድም) ሒሚልኮን ደግሞ ከጋዲር ወጥቶ ወደ ስሜን በመዞር የአውሮጳን ጠረፍ ለመጓዝ ተላከ።
9418	ግድም) የሲማሽኪ ሥርወ መንግሥት በኤላም ተነሣ።
9419	ግድም) የተቀረጸ አጥንት በጸሎት ይጠቅሳታል።
9420	ግድም) ከክሮፕስ የአቴና መንግሥት መሠረተ።
9421	ግድም) የነገሠው ፈርዖን ይመስላል።
9422	ግድም) የተነሡት ነገስታት ናቸው።
9423	ግድም) የፈርዖኖች (ነገሥታት) እና አማልክት ማዕረግ ነበረ።
9424	ግድም) በአናቶሊያ ታባል የተባለ መንግሥት ተገኘ፤ ከቶቤል ልጆች እንደ ወጣ የሚያምኑ አሉ።
9425	ጀምሮ) ባቢሎኒያን የገዙት የካሣውያን ንጉሥ ስም ካሽቲሊያሽ ይመስላል፣ ስለዚህ ምናልባት ለጊዜ ካሣውያን በኻና መንግሥት ሥልጣን እንደ ነበራቸው አንዳንዴ ይታሥባል።
9426	ግድም) የጃይኒስም ደጋፊዎች እንደ ነበሩ ይመስላል።
9427	ግድም) ከነዓንን፣ ሶርያንና ኤላምንም እንደ ጠቀለለ በአንድ ሰነድ ላይ ተቀረጸ።
9428	ድረስ) የነገሡትን ነገሥታት ይዘረዝራል።
9429	ያህል) በእብራይስጡ «ኩሽ / ኩሻውያን» የሚለው አጠራር በግሪኩ «አይቲዮፒያ» ሆነ።
9430	ግድም) እንዳሸነፈው ይላል።
9431	ግድም) እንዳገኙአት በትውፊት ይባላል።
9432	ገደማ)፣ «ስለምና ማግ ኢጠ» በተባለ ሜዳ በፎሞራውያን አለቃ በኪቆል ግሪከንቆስ («ኪቆል ሽባ-እግር») ላይ ድል አደረገው።
9433	ግድም)፣ «የድልሙን መጥረቢያ»፣ «የድልሙን ሹም»፣ እና «የድልሙን ሰዎች ሱፍ ድርሻ» ይጠቀሳሉ።
9434	ገደማ)፣ አንድ የምድር መንቀጥቀጥ በአሹር ከተማ የነበረውን አረመኔ ቤተ መቅደስን በሙሉ አጠፋው።
9435	ግድም)፣ እንደ ፍልስፍና ግመት፣ አንድምታ ወይም እንደ ሃልዮ ቀረበ፣ እንጂ ይህ ከእግዚአብሔር እንደ ተገለጸ እርግጥኛ ትምህርት ነው የሚል እንደ ነበር አይመስልም።
9436	ግድም)፤ ዘመናቸው ግን እርግጠኛ አይደለም።
9437	አካባቢ - «ሻክሙ» (ሴኬም) የንጉሥ ላባያ መቀመጫ፣ እርሱ ወታደሮች ከሃቢሩ ወገን ይቀጥራል።
9438	እድሜው - ፲፬ ዓመት እንደሆነ ከአያቱ ጋር እንዲኖር ወደ ወሊሶ ተወሰደ በዚያም በራስ ጎበና በሚባለው አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ትምህርት ጀመረ።
9439	ተሟጋች - እኔ እረታ ይመስለኛል ሰውም ይመለከተኛል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
9440	አካባቢ - በኤብላ የኤብላ ጽላቶች የሴኬም ጣኦት «ራሳፕ» ነው ይላሉ።
9441	አላት፤ --እርሱ ከአላህ ዘንድ ነዉ፤ አላህ ለሚሻዉ ሰዉ ሲሳዩን ያለድካም ይሰጣል አላችዉ።
9442	ቀንበጥ -አረጓዼ የቢጫ ዘር በዉስጡ ያለው፡ ቡላ አርንጓዴ - የገረጣ አረጓዴ ፤ወይራ ፍሬ አርንጓዴ ፡ አልጌ አረንጓዴ ወይበራአርንጓዴ ወዘተ አስተኔው ድንበር የለዉም፡፡ የቢጫ- አስተኔ.
9443	ርጉሙ፡ : የልባም ሴትን ጥቅም ያሳያል።
9444	ርጉሙ፡ : ሌብነት አንዴ ተደርጎ ሌላ ጊዜ የሚተው ባህርይ ሳይሆን ያንድን ሰው ስብዕና የሚያበላሽና አብሮ ተጣብቆት የሚኖር ነው።
9445	ርጉሙ፡ : አሳዳጊ የበደለው ልጅ ሲያድግ መልካም ሁኔታ አይገጥመውም።
9446	ርጉሙ፡ : አስተዋይ ልቡና የወርቅ ቁልፍ ነው ከሚለው ጋር ይሄዳል።
9447	ርጉሙ፡ : በተፈጥሮ ወይም በተለምዶ ከሚከሰት የተገላቢጦሽ የሆነን ነገር ለማሳየት የሚጠቅም አባባል።
9448	ርጉሙ፡ : ስንፍናን የሚቃወም፣ ነገሮችን በጊዜውና አስቀድሞ መስራትን የሚመክር አባባል ነው።
9449	ይሄውም : ከጂዖሜትሪ ጥናት ይህን ውድር እናስተውላለን : ይህን ከላይ ካለው ስንተካ ዋናውን ቀመር እናገኛለን።
9450	ርጉሙ፡ : እስከፍጻሜው ያልተገፋ/ያልተሰራ ነገር መጨረሻው መጥፎ ነው።
9451	ምሳሌ፡ :* የሁሉ ወንዶች ስብስብ የሁሉ ሰወች ስብስብ ታህታይ ስብስብነው ።
9452	ምሳሌ፡ :* የሁሉ ወንዶች ስብስብ የሁሉ ሰወች ስብስብ ታህታይ ስብስብነው።
9453	ሰዎችም :በሄላስ ከውጭ አገር እንደምሆን :ከኤሩትራይ ያለ ህፍረት እንደ ተወለድኩ ይላሉ፤ ሌሎችም :'ሲቡል' እንደምሆን ከእናት ኪርኬ ትወልጄ :ከአባት ግኖስቶስም እብድና ውሸታም።
9454	ጉርሻው /ስጦታው/ የሚጀመረው ከሙሽራው አባት ወይንም አባት ከሌለ ከተሰብሳቢዎች መካከል አንጋፋ ከሆነው ሰው ስለሆነ ሙሽሪት ቀደም ብላ በተዘጋጀችበት መሠረት ጉርሻውን /ስጦታውን/ ለመቀበል ወደ አባት ወይንም አንጋፋው ሰው ተጠርታ ትሄዳለች።
9455	የበለስ 'ፍሬ' በዕውኑ ወደ ውስጥ ያበበ አበባ ነው።
9456	እንዲህ 'ኢናና ከብሩኅ ተራራ በቅዱስ ልብዋ የተመረጠችው' ኤንመርካር ከዚያ አራታ እንዲገዛለት እናና እንድትፈቅደው ይጠይቃታል።
9457	ለምሳሌ 'የሥነ-ጽሑፍ ዓለም' ወይም 'የንግድ ዓለም'፣ *ከምድር ውስጥ አንድ ክፍል ወይም መኖሪያ፤ ለምሳሌ አዲስ ዓለም (ምዕራብ ክፍለ-አለም) እና የድሮ ዓለም (ምሥራቅ ክፍለ-አለም) አሉ፤ ደግሞ የአረብ አለም።
9458	ይሁንና 'አይሁድ' የሚለው ቃል ሃይማኖት ብቻ ሳይሆን አንድ ዘር ወይም ወገን ማለት ደግሞ ሊሆን ይችላል።
9459	ሲመጣም ‘‘ሁሉም ፈጥነው ልብሳቸውን ወሰዱ በሰገነቱም መሰላል እርከን ላይ ከእግሩ በታች አነጠፉት።
9460	እርሱም ‘የሕይወት ምልክት’ ይባል ነበር።”
9461	ለመሆኑ "እኔ ማነኝ" ብለው ያውቃሉ?
9462	ጨዋታው "ጠጠር" በመባልም ይጠራል።
9463	ለምሳሌ "ሰማያዊ ቀለም ከቀይ ቀለም የተሻለ ነው" የሚል አስተሳሰብ "ሳይንሳቂ መላ ምት" ሊሆን አይችልም ምክንያቱም እውነት ይሁን ውሽት ማረጋገጥ ስለማይቻል።
9464	የሞላላ "ኢቮሉት" - በሰማያዊ የተሳለ ሞላላ በመስመሩ ላይ የተለያየ የመታጠፍ መጠን ሲኖረው፣ ይህን የምንለካው በጉብጠት ነው።
9465	መልሶም "በጫንቃየ ላይ ጭነቴን አዝየ በጥንካሬየ ሐሴት ማድረግ አይደለምን?
9466	ለምሳሌ "ስታርተሩ" ላይሰራ ይችላል።
9467	ለምሳሌ "በሚቀጥለው ሳምንት ሐሙስ ዕለት ዝናብ ይዘንባል" የሚለው አባባል እውነት ቢሆንና ሌላ ዓረፍተ ነገር «በሚቀጥለው ሳምንት ሊዘንብ ወይንም ጸሐይ ሊዎጣ ይችላል» ቢል፣ ምንም እንኳ ሁለቱም ዓረፍተ ነገሮች እውነት ቢሆኑም የመጀመሪያው ዓረፍተ ነገር ከሁለተኛው አረፍተ ነገር በበለጠ ለእውነቱ ይጠጋል፣ ስለሆነም የበለጠ ምስስል አለው እንላለን።
9468	እነዚህ “ጠ” ላይ እንደሚቀጠሉት “ጢ”፣ “ጤ” እና “ጧ” መሆኑ ነው።
9469	የግዕዙ “ሀ” ድምፅ “ኸ” ነው።
9470	ዓማርኛ “ዉ” የሚጠቀምባቸው ብዙ ቃላት ስለሌሉት መጠንቀቅ ጠቃሚ ነው።
9471	ቀጥሎም “አበበ ቢቂላ ተፈጥሮ ካፈራቻቸው ምርጥ የዓለማችን አትሌቶች አንዱ ነው” ይልና “በዚህም (በቶክዮው) ድል የተነሳ ለሁለት ጊዜ የኦሎምፒክ ማራቶንን ያሸነፈ ብቸኛ አትሌት አድርጎታል” ይላል።
9472	ይህንን “አንድ ክንፍ” የተሰኘ ሁለተኛ የግጥም መፅሀፉን በሃርቫርድ ዩኒቨርሲቲ የአፍሪካ ስነ-ፅህፍና ታሪክ ተመራማሪውና የኢትዮያ የአገር ሽማግሌዎች ህብረት ፕሬዝዳንት ፕሮፌሰር ኤፍሬም ይስሃቅ፣ የአዲስ አባባ ዩኒቨርሲቲው ፕሮሬሰር ጥሩሰው መንገሻ፣ የአፍሪካ ሴት ደራስያን ህብረት እና የኢትዮያ ደራሲያን ማህበር ከፍተኛ አድናቆት ሰጥተውታል፡፡ ከአገር አቀፍ እስከ አለም አቀፍ ሚዲያዎችም ዘግበውታል።
9473	ዓማርኛ “መጠጥ” እና “መጠጥ አደረገ” የሚለውን በማጥበቅ መለየት ኣይችልም የሚሉ ኣሉ።
9474	ስለዚህ “አዳል” የሚለው ስም የ“አፋር” ህዝብ መጠሪያ ሆኖ መቅረብ የለበትም።
9475	እማሆይ “መማርም ሆነ ማስተማር ብርታትን እንጂ ጾታን አይመለከትም።
9476	እሳቸው “…ምኒልክ በሚል ስም የሚነግሥ ንጉሥ ኢትዮጵያን ታላቅ ያደርጋታል” የሚል ትንቢት ስለነበር ‘ምኒልክ’ የኔ ስም ነው ብለው ነበር።
9477	አገሬው “የሠርኪስ ባቡር” እያለ የሚጠራው መሣሪያ አዲስ አበባ በደረሰ ጊዜ የሚከተለው ግጥም ተገጥሞለት ነበር።
9478	ጽሑፉም “የናዝሬቱ ኢየሱስ የአይሁድ ንጉስ” የሚል ነበር ።
9479	ኢየሱስ “ባልንጀራህን እንደ ራስህ ውደድ” የሚል ትእዛዝ ሰጥቷል።
9480	የሚልና « ሰዎች ዕኩይ (መጥፎ) ነገርን ቢሰሩ ሽልማት ያገኙበታል ወይ?»
9481	አለቃም «ምን ችግር አለ ታዲያ ከውጭ አጭጄ አመጣላቸዋለሁ» ይላሉ።
9482	አለቃም «አይ አንች ባይብ በላሽ እኔ እበላዋለሁ» አሉ።
9483	የገዳሙ «ቢራ ገነት» ገዳሙ አሁን የጠላ መጥመቅያና የግል ምግብ ቤት አለው።
9484	ዱሙዚድ «አሣ አጥማጁ» በሱመር ነገሥታት ዝርዝር ዘንድ የኡሩክ ሦስተኛ ንጉሥ ነበረ።
9485	ዮሃንስ «ወዲ» ትኳቦ ታዋቂ ኤርትራዊ ዘፋኝ ነው።
9486	አሁንስ «ጦጣ» በተለይ ትልቁ ጅራት ያጡት ዝርያዎች እንደ ገመሬ (ጎሪላ) ያመልክታል።
9487	የሟችን «ሞቴ» የሚባል መቀመጫ እና «በራቴ» የሚባል የእንጨት ትራስ በመሰባበር እዚያው ሀውልት ስር በመታሰቢያነት በማስቀመጥ የሀዘን ፍፃሜ እንዲሆን ይደረጋል።
9488	እነዚያ «ጻማ» ፍሬዎች ከመሐሌ አብልጦ መራራ የሆነ ጻዕም አላቸው።
9489	አገሩም «ሐቲ» ከዕብራይስጥ ስም «ሔቲ» ( ኬጢ ወይም ኬጥያውያን (መጽሐፍ ቅዱስ) ) ጋር ተመሳሳይነት ስላለው፣ እነዚህ ሰዎች አሁን በእንግሊዝኛ «ሂታይት» (ኬጥያውያን) ይባላሉ፤ ቋንቋችውም «ኬጥኛ» ሲባል፣ እንዲያውም በመጀመርያው በካነሽ ከተማ ስለተገኘ በራሳቸው ዘንድ ስያሜው «ነሺሊ» (ማለት ካነሽኛ) ተባለ።
9490	አለቃም «ሺነዋ (ሽናው ) ተብዬአለሁ» ብለው ወደሽንት ቤት ሄዱ።
9491	አንድም «ዕንቁ ዕፅ አወጣሸ» ብሎ የአበባውን መፈንዳትን ያስረዳናል፡፡
9492	በተለይ «አንድ ጥያቄ አለኝ» በሚለው የአዲስ ዘመን ጋዜጣ አምዳቸው ላይ ብዙ ታዋቂነትን አግኝተዋል።
9493	አለቃም «በጣም ቆንጆ ነበር።
9494	ሰውየው «አለቃ ድግሱ እንዴት ነበር?»
9495	አለቃም «አሬን ስበላ ከረምኩ» ብለው መለሱ አሉ።
9496	እርሷም «መደብ እየሰራሁ ስለሆነ ማእዘኑን እያበጀችልኝ ነው» በማለት መልስ ትሰጣለች።
9497	ዝርዝሩ «የኪሽ መሠረቶችን ያጸናችው ባለ ቡናቤትዮዋ» ሲላት ለመቶ ዓመታት ሱመርን እንደ ገዛች ይለናል።
9498	ስያሜው «ቀማው ሲሀርነጅሀሪተፍ» ማለት «የቀማው ልጅ ሲሀርነጅሀሪተፍ» ይመስለዋል።
9499	ስያሜው «ዘንዶ-ነብር» ወይም ከሮማይስጥ ቃላት «ሰርፖፓርድ» ዘመናዊ ነው፤ በጥንታዊ ግብጽኛ እንዴት እንደ ተባለ አይታወቅም።
9500	ስማቸው «ፒሬኔ» ለኚህ ተራሮች የሆነላቸው ከዚያ እሳት መሆኑ ይባላል።
9501	የዚህም «ማናና» መታወቂያ ከ«ማናማልቴል» ጋር አንድላይ አይሆንም ለማለት አንችልም።
9502	በግሪክ «ሜዶን» የተባለው ሕዝብ በአሦርኛና በዕብራይስጥ «ማዳይ» ይባል ነበርና።
9503	በኋላም «ለዓለም ጨው ለራሴ አልጫ ሆንኩ፤ ለዓለም ብርሃን ለራሴ ጨለማ ሆንኩ፣ ከእውነተኛው ዳኛ ከጌታዬ ፊት ስቆም ምን እመልሳለሁ?»
9504	ስለዚህ «አለሚቱ አጭር እናረጅም ናት» እሚለው አረፍተ ነገር ውጤት ምንጊዜም ውሸት እንደሆነ ከሠንጠረዡ እንረዳለን ማለት ነው።
9505	ሕይወት «ብቸኛ፣ ችጋር የተመላበት፣ መጥፎ፣ ጭካኔ የተመላበትና አጭር» ይሆናል ሲል ጽፏል።
9506	ስያሜው «ኡራርቱ» አሦርኛ ሲሆን ከደብረ አራራት ስም ጋር እንደ ተዛመደ ይታሥባል።
9507	ስያሜው «አብጃድ» ከአረብኛ መጀመርያ ፊደል ስሞች ፣ ፣ ጀ፣ መጣ።
9508	ጄሮም፦ «የኢናቆስ ሴት ልጅ ኢዮ ነበረች፤ ግብጻውያንም ስሟን ወደ ኢሲስ ለውጠው አመለኳት።
9509	አለቃም «አይደለም እኮ እንዲያው እኔ ሳጭድ እርሷ ትታቀፋለች ብዬ ነው» በማለት ስጋታቸውን በዘዴ ገለጹ።
9510	መርየም «የኢምራን ልጅ» ትባላለች።
9511	ሌሎችም «የቅርጽና የቁጥር» ጥናት ብለው ይጠሩታል።
9512	አለቃም «ማዘንጊያ አትበይም» ብለው ቀና ሲሉ አፋቸው ላይ አይብ አይተዋል።
9513	እነዚህ «እውነተኛ ፍልፈሎች» የተባሉት በስሜን አሜሪካ፣ እስያና አውሮፓ ይገኛሉ፤ በትድግ ክፍለመደብ ውስጥ መሆናቸውም ታውቋል።
9514	እርሱም «አታምኑኝም ብዬ እንጂ እርሷስ ተነስታ አርጋልች» በማለት ሁኔታውን ተረከላቸውና ለምስክር ይሁንህ ብላ የሰጠችውን ሰበኗን አሳያቸው።
9515	ስለዚህ «አልፋቤቶች» እንደ «ሎጎግራም» ወይም «ሲላቢክ» ሳይሆኑ ከነዚህ ሁሉ የተለዩ ናቸው።
9516	አለቃም «የመጣንበትን ቢሻን እንበላለን ቢሻን እንጠጣለን» ብለው የልባቸውን ተናገሩዋ ድግሱን የፈቀዱ መስለው።
9517	የባሃይ ( ፋርስኛ ፦ /በሃኢ/ «የክብር») እምነት መነሻ ከሺዓ እስልምና ውስጥ ይቆጠራል።
9518	ሳርጎን ( አካድኛ ፦ ሻሩ-ኪን «ዕውነተኛ ንጉሥ») የአንዳንድ ነገሥታት ስም ነው።
9519	ሃንዩል ( ኮሪይኛ ፦ 한율) በኮርያ ልማዳዊ አፈ ታሪክ በጥንታዊ ኮርያ ( ጎጆሰን ) የነገሠ ንጉሥ ወይም «ዳንጉን» ነበር።
9520	ባቢሎን ( አካድኛ ፦ ባቢሊ፣ ዕብራይስጥ ፦ ባቤል) በመስጴጦምያ የነበረ ጥንታዊ ከተማ ነው።
9521	ማይጨው ( ትግርኛ ማይጨው "የጨው ውኃ") በስሜን ኢትዮጵያ ያለች ታሪካዊ ከተማ ናት።
9522	በዥዎሉ ( ኮሪይኛ ታክሮክ) ውግያ ድል ያደረገው ወገን የቺ ዮው ሠራዊት ነበር፣ ኋንግ ዲንም ማረኩት ለቺ ዮውም ተገዥ አደረጉት።
9523	የጋሊያ ( ፈረንሳይ )፣ ብሪታኒያና ራይቲያ ( ስዊስ ) ክፍላገራት ሥራዊት ደግሞ ዊቴሊዩስን ደገፉ።
9524	ኢያሪኮ ( ዕብራይስጥ ፦ /ይሪሖ/፣ አረብኛ ፦ /ኣሪኃ/) አሁን በፍልስጥኤም ዌስት ባንክ የሚገኝ ከተማ ነው።
9525	ሜርኩሪ ( ከእንግሊዝኛ ) የተለያዩ ትርጉሞች አሉት።
9526	ቲንጊስ ( በጂብራልታር ወሽመጥ በሞሮኮ ዳርቻ) ዋና የንግድ ወደብ ሆነ።
9527	የስኮት ( በስኮትላንድና ቀድሞ በአይርላንድ የተገኘ) ብሔር ስም ከዚህ እስኩቴስ እንደ መጣ በድሮው መጻሕፍት በሰፊው ይጻፍ ነበር።
9528	ከነብዩ (ሰ.ዐ.ወ) ጎን ሳይሆን ከእህቶቿ (ከሌሎቹ የነብዩ ባለቤቶች) ጎን በጀነት አል-ባቂ ለመቀበር የመረጠችውም ነብዩን በዐልይ ላይ በነበራት አቋም አፍራቸው ነው።
9529	ዕምስ፤ (አላ)፡ነ፡ስ፤ የሴት ማኅፀን አፍ፣ አፈ-ማኅፀን፣ የወንድ ዘርን መቀበያ፣ ፦ የልጅ መውለጃና በር።
9530	አምልኮ (ወይም 'አምልኮት') የሚለው ቃል መለክ ከሚል የግዕዝ ቃል የሚመነጭ ሲሆን የበላይነትን፣ ጌትነትንና ከፍ ያለ ሥልጣንን ያመለክታል።
9531	ዮካይድ (ወይም ዮኩ) ማክ ኤይርክ በአየርላንድ ልማዳዊ አፈ ታሪክ ዘንድ ከፊር ቦልግ የአየርላንድ ከፍተኛ ንጉሥ ነበር።
9532	ሷይቩስ (ወይም ሿብ) የጀርመን መምኅር ዮሐንስ አቬንቲኑስ ባሳተመው ዜና መዋዕል ዘንድ፣ በጥንት የጀርመን አገር ፰ኛው ንጉሥ ነበረ።
9533	ናርቦን (ወይም ሃርቦን) በፈረንሣይ አፈ ታሪክ የኬልቶች (በጋሊያ፣ አሁንም ፈረንሳይ አገር) ንጉሥ ነበረ።
9534	ኦጋዴን (ቀድሞ ውጋዴን) በኢትዮጵያ የሶማሌ ክልል ውስጥ የሚገኝ የደቡብ-ምሥራቅ ግዛት ነው።
9535	አብራም (በኋላ አብርሃም ) ከአርፋክስድ ወገን በከለዳውያን ዑር ተወለደ።
9536	ጅማቶቹ (አስሩ አውታሮች) የአስርቱ ቃላት ኦሪት ምሳሌ (ምልክት) ናቸው።
9537	ጆርጂያ (ወይም ጂዮርጂያ) ከአሜሪካ ክፍለ ግዛቶች ውስጥ አንዱ ነው።
9538	ጻላጊኛ (ᏣᎳᎩ ᎦᏬᏂᎯᏍᏗ /ጻላጊ ጋዎኒሂስዲ/) በጻላጊ ብሔር የሚነገር በተለይ በአሜሪካ ኖርዝ ካሮላይና እና ኦክላሆማ ክፍላገራት የሚሰማ ቋንቋ ነው።
9539	የሶርያ (አራም- ደማስቆ ) ንጉስ ወልደ አዴር (አድርአዛር) ከእስራኤል ንጉስ አክዓብ ጋራ በቃርቃር ፍልሚያ ስልምናሶርን አጋጠመው።
9540	ያጥሪብ (መዲና) ለዚሁ ሰነድ ተከፋዮች የተቀደሠ ይሆናል።
9541	በማንሳ (ንጉሥ) ሱንጃታ ኬይታ ቃል ታዋጀ።
9542	ናርመር (ሜኒስ) አገሩን ካዋሐደ አስቀድሞ ሌሎችም ነገሥታት (ለምሳሌ ንጉሥ ጊንጥ ) በአገሩ ክፍሎች ብቻ ላይ እንደ ነገሡ ከተገኙት ቅርሶች ( የመንደሮቹ መኳያ ሰሌዳ ወይም የጊንጥ ዱላ እንደሚያሳይ) ይታወቃል።
9543	ናርመር (ሜኒስ) አገሩን ካዋሐደ አስቀድሞ ሌሎችም ነገሥታት (ለምሳሌ ንጉሥ ጊንጥ ) በአገሩ ክፍሎች ብቻ ላይ እንደ ነገሡ ከተገኙት ቅርሶች ( የመንደሮቹ መኳያ ሰሌዳ እንደሚያሳይ) ይታወቃል።
9544	ከአዋን (ኤላም) ነገሥታት ቀጥሎ ኪሽ ላዕላይነቱን እንደ ያዘ ይለናል።
9545	ጎጆሰን (고조선) የጥንታዊ ኮርያ መንግሥት ነበረ።
9546	ባምባሲ (ወረዳ) በቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።
9547	ቫይረሱ (ለረዥም ጊዜ) ከነበረባቸው መካከል ፺፱ በ፻ በበሽታው ተይዘዋል።
9548	ሱባርቱ (የአሦር ዙሪያ) በብሔራዊ ሁከት ተይዞ የራሳቸውን መሳፍንት ነበሯቸው፣ ሃሙራቢ ግን በዚያ የውነት ባለሥልጣን ሆነ።
9549	ሶርብኛ (ላይኛና ታችኛ) የሚገኝበት ሥፍራ የታችኛው ሶርብኛ በምሥራቅ ጀርመን አገር የሚገኝ ቋንቋ ሲሆን የፖሎኛ ቅርብ ዘመድ ነው።
9550	አዕላፍ (ምልክቱ: ) በብዙ የትምህርት መስኮች ዘንድ ወሰን የለሽ፣ ወይንም ማብቂያ የለሽ መስፈርትን ለመወከል የሚረዳ ጽንሰ ሐሳብ ነው።
9551	ከኡመቴ (ሕዝቦቼ) ውስጥ መጀመሪያ ጀነት የምትገባው አንተ ነህ አሏቸው።”
9552	የኳሶቹ (ምግቦቹ) ብዛት ከሽልማቶቹ (ቁናዎቹ) ብዛት በላይ ስለሆነ፣ ሙከራው አይሳካም።
9553	አፍሪቃ (አፍሪካ) ከዓለም ሁለተኛ ትልቅ አህጉር ነች።
9554	ሊባኖስ (የሊባኖስ ሪፐብሊክ) በምስራቃዊ የሜዲትራኒያ ባህር ጫፍ የምትገኝ የምዕራብ እስያ ሀገር ናት።
9555	ዘራቸው (እንዲሁም መጠሪያቸው) የነብዩ መሃመድ አጎት ከነበረው ከአባስ ኢብን አብደል ሙጣሊብ እንደወረደ ይተረካል።
9556	ያዕቆብ (እስራኤል) ግን የተቀደሠ የመሢህ ዘር ተስፋ ወራሽ ሆነ።
9557	ኮሶበር (እንጅባራ) በባንጃ ወረዳ የሚገኝ ከተማ ሲሆን የአገው አዊ ዞን አስተዳደር ማዕከል ነው።
9558	ሁለተኛ (የማስተርስ) ዲግሪውን ደግሞ በውጭ ሀገር አግኝቷል።
9559	ጣልያን (ኢትሊ፤ኢጣልያ፤ጣሊያን) በደቡባዊው አውሮፓ በተራራማ ሸለቆዎች ተከባ፣ ፖ ወንዝ ሸለቆ የሚባለውንም አቅፋ የቬኔሺያን ዝርግ ስፍራ ቦታ ጨምሮ ወጣ ብሎም የዳንዩብ የፍሳሽ መስመር እነ ላምፕዱሳ ደሴትንም ታካትታለች።
9560	ጥቅስ፦ * «ፈቃድና ኃይል ሲኖረኝ፣ የአሻ ፍላጎት አስተምራለሁ።»
9561	አማርኛ ፦ * ከግብፅ ምድር ከባርነት ቤት ያወጣሁህ እግዚአብሔር አምላክህ እኔ ነኝ።
9562	ከሌሎቹ ፦ *የኢትዮጵያ ቤተክርስቲያን የመጀመሪያው ኢትዮጵያዊ ፓትርያርክ ።
9563	አሁንም ፴ ሺ ያሕል ሰዎች ይኖሩበታል።
9564	ስለዚህ ፡ የ«ስዋሂሊ» ፡ ትርጉም ፡ የ(ባሕር) ፡ ዳረኞች ፡ ቋንቋ ፡ ሊሆን ፡ ይችላል።
9565	ቀዳማዊ ፡ ዓፄ ፡ ኃይለ ፡ ሥላሴ (ቀ.ኃ.ሥ.) ከጥቅምት ፳፫ ቀን ፲፱፻፳፫ እስከ መስከረም ፪ ቀን ፲፱፻፷፯ ዓ.ም. ፡ የኢትዮጵያ ፡ ንጉሠ ፡ ነገሥት ፡ ነበሩ።
9566	ዘመኑም ፩ ሺህ ፫ ዓመት ይሆናል።
9567	ከቤኒን ፣ ቻድ ፣ ካሜሩን ፣ ኒጄር ፣ እና ከጊኒ ባሕረ ሰላጤ ጋር ድንበር ትካለላለች።
9568	በፋርስ ፣ ሮማ እና ቻይና ይገኙ ከነበሩ ታላላቅ መንግሥታት በወደረኛነት የሚቆጠር ትልቅ ኅይል ነበር።
9569	በረቂቅ ፩ እና ረቂቅ ፪ መካከል ያለው ተቃርኖ የተጻራሪ ዓይነት ይባላል።
9570	ሚያዚያ ፮ ቀን ሦስት ሰዓት ላይ እንግሊዞች በመቅደላ ምሽግ ላይ የመጨረሻ ጥቃት አደረሱ።
9571	ይልቁኑ ያ ሰው ደግና ተግባቢ ሆኖ ስናየው በስሜት ሰናይ ነው እንላለን።
9572	ከደቡብ ከ ደሴ ዙሪያ ትዋሰናለች ፡፡
9573	ችግራቸ ዉ ቀስ በቀስ እስኪወገድላቸዉ ድ ረስም ከባሏ ጋር ጠንክረዉ ሰሩ።
9574	በሐረር ፣ ፌጦ የላሞች ግት በሽታ ወይም «ጊጎ» ለማከም እንደ ጠቀመ ተዘግቧል።
9575	መጋቢት ፱ ቀን ፲፰፻፺፯ ዓ/ም አዲስ አበባ ከተማ ተፃፈ።
9576	መጋቢት ፩ ቀን ፲፰፻፹፩ ዓ/ም ቅዳሜ ጦርነት ገጥመው የከተማውን ቅጥር ጥሰው ከገቡ በኋላ በጠመንጃ ጥይት ተመተው ቆሰሉ።
9577	አንዶራ ላ ቬላ የአንዶራ ዋና ከተማ ነው።
9578	ታኅሣሥ ፴ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፻፳ ኛው ዕለት ሲሆን፤ ከዚህ ቀን በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፪፻፵፮ ቀናት ሲቀሩ፣ በዘመነ ዮሐንስ ፤ ዘመነ ማቴዎስ እና በዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፪፻፵፭ ቀናት ይቀራሉ።
9579	መጋቢት ፭ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፻፹፭ ኛው ቀን ሲሆን፤ ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፻፹፩ ዕለታት ሲቀሩ፣ በዘመነ ዮሐንስ ፤ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፻፹ ቀናት ይቀራሉ።
9580	ታኅሣሥ ፳ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፻፲ኛ ቀን ሲሆን፤ ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፪፻፶፮ ቀናት ሲቀሩ በዘመነ ዮሐንስ ፤ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፪፻፶፭ ቀናት ይቀራሉ።
9581	ታኅሣሥ ፲ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፻ኛው እና የመፀው ወቅት ፸፭ተኛው ቀን ነው።
9582	ጥቅምት ፳ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፶ኛው እና የመፀው ፳፭ኛው ዕለት ነው።
9583	ታኅሣሥ ፩ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፺፩ኛው ቀን እና የወሩ መጀመሪያ ቀን ነው።
9584	ታኅሣሥ ፫ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፺፫ኛው ቀን ነው።
9585	ጥቅምት ፯ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጥር የዓመቱ ፴፯ኛው እና የመፀው ፲፪ኛው ቀን ነው።
9586	ጥቅምት ፪ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፴፪ኛው ዕለት እና የመፀው ፯ኛው ቀን ነው።
9587	ጥቅምት ፮ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፴፮ኛው ዕለት እና የመፀው ፲፩ኛው ቀን ነው።
9588	ታኅሣሥ ፪ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፺፪ተኛው እና የወርኅ መፀው ፷፯ተኛ ቀን ነው።
9589	ጥቅምት ፴ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የሁለተኛው ወር መጨረሻ፤ የዓመቱ ፷ኛ እና የመፀው ወቅት ፴፭ተኛ ቀን ነው።
9590	የኋንግ ዲ ልጅ-ልጅ ሲሆን ዧንሡ የኋሥያ ነገድ ወደ ምሥራቅ ወደ ሻንዶንግ መራቸው።
9591	ጃንሆይ ፣ ታላቁ ፡ መሪ ፡ እና ፡ አባ ፡ ጠቅል ፡ በመባልም ፡ ይታወቁ ፡ ነበር።
9592	በዓረብ ፡ አለም ፡ ውስጥ ፡ አያሌ ፡ ቀበሌኞች ፡ ይገኛሉ።
9593	ከዚህም ፡ በላይ ፡ እያሱ ፡ ተፈሪን ፡ ከሐረር ፡ ከአገረ ፡ ገዥነታቸው ፡ ለመሻር ፡ በሞከሩበት ፡ ወቅት ፡ ስምምነታቸው ፡ እንግዲህ ፡ ተሠርዞ ፡ ተፈሪ ፡ ደግሞ ፡ ለወገናቸው ፡ ከስምምነቱ ፡ ተለቅቀው ፡ በዚያን ፡ ጊዜ ፡ እሳቸው ፡ እያሱን ፡ ከእንደራሴነት ፡ አስወጡ።
9594	ኤምኔም ፥ ጨካኝ እና ቁጡ የሆነውን ስሊም ሼዲ የተባለውን ገጸ ባህርይ ከፈጠረ በኋላ ተጨማሪ ትኩረትን ስቦ ነበር።
9595	ለእርሱ ፲ ያህል ልዩ የዓመት ስሞች በሰነዶቹ መካከል ተገኝተዋል፤ ቅድም-ተከተላቸው ግን አይታወቀም።
9596	ድርጅቱ በ አለም ላይ በዘርፉ ከተሰማሩ ግዙፍ ድርጅቶች አንዱ ነው።
9597	በኬንያ ፣ ደቡብ ሱዳን ፣ ኮንጎ ዲሞክራቲክ ሪፑብሊክ ፣ ሩዋንዳ እና ታንዛኒያ ይዋሰናል።
9598	ከግብፅ ፣ ከቀይ ባሕር ፣ ከኤርትራ ፣ ከኢትዮጵያ ፣ ከደቡብ ሱዳን ፣ ከመካከለኛው የአፍሪካ ሪፑብሊክ ፣ ከቻድ ፣ እና ከሊቢያ ጋር ድንበር ትካለላለች።
9599	የቱዋጣ ዴ ንጉሥ ኑዋዳ እጅ ስለ ተቋረጠ ዮካይድ ብሬስ ለ፯ አመት በአይርላንድ ነገሠ።
9600	ይሉኛል ፤ አይይ እኔጋ ደህና ነው ፡ የደከመውን ጠይቁ ፤ ከደከመው ጋር ተሰባሰቡ እያልኩ ወደስራዬ እህእዳለሁ ::"
9601	የቱዋጣ ዴ ዳናን ንጉሥ ኑዋዳ እጅ ስለ ተቋረጠ፣ ለ፯ ዓመታት እስኪዳን ድረስ ብሬስ የአይርላንድ ከፍተኛ ንጉሥ ሆነ።
9602	ዮካይድ ፲ አመት ከገዛ በኋላ የነመድ ሌሎች ተወላጆች የሆነው ወገን ቱዋጣ ዴ ዳናን ወርረው ፊር ቦልግን በማግ ትዊረድ ውግያ ድል አደረጓቸውና ዮካይድና መቶ ሺህ ፊር ቦልግ ተገደሉ።
9603	በግብፅ ፻ ዓመት ያኽል እንደ ተቀመጡ ዘራቸው በረከተና የግብፅን መንግሥት እማሥጋት ደረሱ።
9604	ምኒልክ ለ አሥራ አንድ ዓመታት የመቅደላ እስረኛ ነበሩ።
9605	ካርቱም ፥ ሱዳን ሲደርስ ከነጭ አባይ ጋር ተገናኝቶ ከዚያ አባይ ወንዝ (ናይል) በግብጽ በኩል ወደ ሜድትራኒያን ባሕር ይፈሳል።
9606	ለነዚሁ ፫ ቅድመ ታሪካዊ ሥርወ መንግሥታት አንዳችም ቅርስ እስካሁን ባለመገኘቱ፣ ከትውፊትና አፈ ታሪክ ብቻ ይታወቃሉ።
9607	ኡሽፒያ ከ እስከ ዓክልበ.
9608	ከነዚህ ፮ አንዱ የቤሉባኒ አባት አዳሲ ነበር።
9609	ግንቦት ፳ ቀን፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፪፻፷ኛው ዕለት ሲሆን፤ የፀደይ (በልግ)ወቅት ፶፭ኛው ቀን ነው።
9610	ግንቦት ፯ ቀን፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፪፻፵፯ኛው ዕለት ሲሆን፤ የፀደይ (በልግ) ወቅት ፵፪ኛው ቀን ነው።
9611	ግንቦት ፪ ቀን፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፪፻፵፪ኛው ዕለት ሲሆን፤ የፀደይ (በልግ)ወቅት ፴፯ኛው ቀን ነው።
9612	ቀጥሎም የ ቆብጥ ፓትሪያርክ ባለመምጣቱ ይኩኖ አምላክ ወደ ሶሪያ ቄሶች እንዳዘነበለ ታደሰ ታምራት መዝግቧል።
9613	በግዕዝ ፡ ጽሕፈት ፡ ፳፮ ፡ ፊደላት ፡ ብቻ ፡ ይጠቀሙ ፡ ነበር ፤ እነርሱም፦
9614	በታሪክ ፡ ከፍተኛ ፡ ሚና ፡ በማጫወቱ ፡ መጠን ፤ ብዙ ፡ የዓረብኛ ፡ ቃላት ፡ ወደ ፡ ሌሎች ፡ ቋንቋዎች ፡ ገብተዋል።
9615	ይህንን ፡ ከጨረሰ ፡ ታላቅ ፡ ግብዣ ፡ ይደረግና ፡ ልጁ ፡ ጸሐፊ ፡ ይሆን ፡ ነበር።
9616	አማርኛ ፡ በተለይ ፡ የተስፋፋው ፡ የዳግማዊ ፡ አጼ ፡ ምኒሊክን ፡ የግዛት ፡ ማስፋፋት ፡ ዘመቻ ፡ ተከትሎና ፡ እንዲሁም ፡ ዘመናዊ ፡ ትምህርት ፡ ኢትዮጵያ ፡ ውስጥ ፡ ከተጀመረ ፡ በኋላ ፡ ነበር።
9617	በጋቦን ፣ ካሜሩን ፣ የመካከለኛው አፍሪካ ሪፐብሊክ ፣ ኮንጎ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ እና የአንጎላ ክልል በሆነችው ካቢንዳ ትዋሰናለች።
9618	አፋቸው ጋ ረጃጅም ፀጉር አላቸው።
9619	በወርቅ ፣ የዝሆን ጥርስና ዞጲ እንጨት ሀብታም አገር ነው።
9620	በተረፈ ያ ኅልዮት አንድን ነገር ለማብራራት/ለመግለጽ የሚረዱ የተያያዙ ሃሳቦችን መያዝ ያስፈልገዋል።
9621	ለዘመኑ ፯ ዓመታት ሁላቸው የዓመት ስሞች ታውቀዋል።
9622	አኒዩስ ደ ቪተርቦ ባሳተመው ጽሑፍ እንደሚለው፣ ካምቦብላስኮን የሞርጌስ ተከታይ ነበር።
9623	ኩግባው በ ሱመራዊ ነገሥታት ዝርዝር ዘንድ ኪሽ በሱመር ላዕላይነቱን በያዘበት ጊዜ የኪሽ ንግሥት ነበረች።
9624	አደጋው በ ሬክታር የመለኪያ መሳሪያ የሚለካ ሲሆን ሲስሞግራፍ ወይም ሲስሞሜትርም ለመለኪያነት ያገለግላሉ።
9625	ዶራዶስ ዴ ሲናሎአ በኩሊያካን፣ ሜክሲኮ የሚገኝ የእግር ኳስ ክለብ ነው።
9626	በላዎስ ፣ ታይላንድ ፣ እና ቬትናም ይዋሰናል።
9627	ፊደሉን ፡ የፈጠረው ፡ ከማየ አይኅ ፡ አስቀድሞ ፡ የሴት ፡ ልጅ ፡ ሄኖስ ፡ ነበረ።
9628	ላፕቶፕ ፣ ዴስክቶፕ ፣ ምይክሮ-ኮምፒዩተር ፣ ሱፐር-ኮምፒዩተር ፣ ካልኩሌተር ፣ዲጂታል ካሜራ አና ሌሎችንም ያጠቃልላል።
9629	ከዚያም በ ፲፱፻፳፩ ዓ/ም በፓሪስ የኢትዮጵያ ቆንስላ ሆነው ተሾሙ።
9630	ሎሬንዞ ዘ ማግኒፊኮ የሳን ማርኮ አትክልት ስፍራ ሲጎበኝ ይህንን ቅርጽ ያያል በጣምም ይገረማል።
9631	አኒዩስ ዴ ቪቴርቦም ያሳተመው ጽሑፍ እንዳለው፤ ጋምብሪቪዩስ «የአውሬ አመል» ነበረው።
9632	እነሱም ፦ ማዳመጥ፣ መናገር፣ ማንበብና መጻፍ ናቸው።
9633	የዓለም ፡ መንግሥታት ፡ ግን ፡ ብዙ ፡ አላደረጉም።
9634	አማርኛ ፡ የኢትዮጵያ ፡ መደበኛ ፡ ቋንቋ ፡ ነው።
9635	የካቲት ፩ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፻፶፩ ኛው ዕለት ሲሆን፤ የበጋ ወቅት ፴፮ ኛው ቀን ነው።
9636	ለእስያ ፣ ለአውሮፓና ለስሜን አሜሪካ ኗሪ ተክል ነው።
9637	ይኽዉም በ እንግሊዝኛ አባባል ኦልተርኔት ከረንት ወይም ኤሲ በመባል ሲታወቅ ሁለተኛው ደግሞ ዳይሬክት ከረንት ወይም ዲሲ በመባል ይታወቃል።
9638	ፍጥነት ፣ ፍጥንጥነትን ለማስላት ይህ ጽንሰ ሃሳብ አይነተኛ መሳሪያ ነው።
9639	ሎሬንዞ ዘ ማግንፊሰንት የተቀበረው ከመግቢያው ፊት ለፊት ነው።
9640	የአባቱ ሹ-ሲን ተከታይ ነበር።
9641	፲፭፻፷ ዓ/ም - የዓፄ ልብነድንግል ሚስት እቴጌ ሰብለ ወንጌል በዚህ ዕለት አመድ በር በምትባል ሥፍራ አረፉ።
9642	፲፬፻፬ ዓ/ም - በ፲፫፻፸፭ ዓ/ም በኢትዮጵያ ዙፋን ላይ ተቀምጠው ለሃያ ዘጠኝ ዓመት የነገሡትና የጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስን ግማደ መስቀል ወደኢትዮጵያ ያስመጡት ዳግማዊ ዓፄ ዳዊት ፈረሳቸው ረግጧቸው ሞቱ።
9643	በ፳፻፩ ዓ/ም ከ ዓለም ባንክ በተገኘ ብድር የኤሌክትሪክ መሥመር ተዘርግቶ ለዚች መንደርና ለአካባቢው የቡልጋ ሕዝብ የልማት መስፋፊያ ጮራ ተገልጾለታል።
9644	፯፻፶፬ ዓ/ም የዛሬዋ የኢራቅ ዋና ከተማ ባግዳድ ተመሠረተች።
9645	፲፱፻፰ ዓ/ም የቻይና ሪፑብሊክ ፕሬዚደንት አገሪቱን ወደንጉዛት ሥርዐት መመለሳቸውንና እራሳቸውንም ንጉሠ ነገሥት ማድረጋቸውን አወጁ።
9646	፲፱፻፮ ዓ/ም መጀመሪያ የሸዋ ንጉሥ በኋላም የዘመናዪቱ ኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት፤ በአድዋ ጦርነት የኢጣሊያን ሠራዊቶች ድል የመቱት ታላቁ መሪ፤ “ዕምዬ ምኒልክ” ዳግማዊ ዓፄ ምኒልክ ባደረባቸው ህመም በዛሬው ዕለት አረፉ።
9647	ትላለች ወ/ሮ ጠንፌ፡፡ ጠንፌን እዚህ ምን አመጣት?
9648	፲፱፻፬ ዓ/ም የቀድሞዋ የሕንድ ርዕሰ ከተማ ካልከታ በአዲሷ ደልሂ ተተካች።
9649	፲፰፻፲ ዓ/ም የአሜሪካ ኅብረት በዛሬው ዕለት የሚሲሲፒን ግዛት ሃያኛ የማኅበር ዓባል አድርጎ ተቀበለ።
9650	፲፰፻፺ ዓ/ም የአሜሪካ ሕብረት መንግሥት የሃዋይን ደሴቶች ከግዛቱ ጋር ደረበ።
9651	፲፯፻፯ ዓ/ም በአውሮፓ ንጉዛት በረዥምነት አንደኛው ንጉሥ ሉዊ ፲፬ኛ ለ፸፪ ዓመታት በፈረንሳይ ዙፋን ላይ ከተቀመጡ በኋላ በዛሬው ዕለት አረፉ።
9652	፱፻፷፮ ዓ/ም የአሜሪካ ፕሬዚደንት ሪቻርድ ኒክሰን የወተርጌት ቅሌት በተሰኘው ጉዳይ ምክንያት ስልጣናቸውን ሲለቁ፣ ምክትል ፕሬዚደንታቸው የነበሩት ጄራልድ ፎርድ የፕሬዚደንትነቱን ሥልጣን ተረከቡ።
9653	፲፯፻፯ ዓ/ም የፈረንሳይ ንጉሥ ሉዊ ፲፬ኛ አረፉ።
9654	፲፱፻፸ ዓ/ም የመጀመሪያው የኬንያ መሪ ፕሬዚደንት ጆሞ ኬንያታ በተወለዱ በ ሰማንያ ስድስት ዓመታቸው አረፉ።
9655	መኮንን ገ/ዝጊ (ወይም ገብረእግዚ) የልቦለድ ደራሲ ነው።
9656	፲፱፻፵ ዓ.ም - የክቡር ብላቴን ጌታ ኅሩይ ወልደሥላሴ አጽም በስደት ዘመን አርፈው ከተቀበሩበት ከእንግሊዝ አገር ወደ ውድ አገራቸው ኢትዮጵያ ተመልሶ በመንበረ ፀባዖት ቅድስት ሥላሴ ቤተ ክርስቲያን ተቀበረ።
9657	፲፱፻፷ ዓ.ም ለ ሀያ ስድስት ዓመት በኢራን አልጋ ላይ ከተቀመጡ በኋላ ሞሐመድ ሬዛ ፓህላቪ በራሳቸው እጅ ዘውድ ጫኑ።
9658	ከ፳፻፭ ዓ.ም. ጀምሮ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባል ለሆኑት ወይዘሮ ሶፊ ሮፍሪች የፖለቲካና የኮሚኒኬሽን አማካሪ በመሆን ያገለግላል።
9659	፲፱፻፷ ዓ.ም. በደቡብ አፍሪቃ የቀዶ ጥገና ሐኪም ዶክቶር ክርስቲያን ባርናርድ የመጀመሪያው የሰው ልብ በ ’ቀዶ ጥገና’ ጥበብ ከሟቹ ‘ዴኒስ ዳርቫል’ ወደተቀባዩ የልብ በሽተኛ ‘ሌዊስ ዋሽካንስኪ’ አጠናቀቁ።
9660	፲፱፻፷ ዓ.ም. የየመን ሕዝባዊ ሪፑብሊክ ከብሪታንያ ነጻነቷን ተቀዳጀች።
9661	፲፰፻፺ ዓ.ም. በዓለም የታክሲዎችን አገልግሎት በ ሕጋዊ ረገድ በማስተናገድ ሎንዶን ከተማ የመጀመሪያዋ ሆነች።
9662	፲፱፻፷ ዓ.ም. በፓኪስታን በኋላ የአገሪቱ መሪ የሆኑት እና በወታደራዊ መፈንቅለ መንግሥት ከሥልጣን ወርደው በስቅለት ሞት የተቀጡት ዙልፊቃር አሊ ቡቶ የፓኪስታን ሕዝባዊ ፓርቲን መሠረቱ።
9663	የ፳፻፫ ዓ.ም. የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ በአሁኑ ጊዜ እየተካሄደ ነው።
9664	እነዚህ ከ"ደረሶ" ሁለት ሚስቶች የተወለዱት ልጆች በሙሉ ከጥንት ጀምሮ ሁሉም ጌዴኦዎች እንደሚባሉና የብሔረሰቡ የጐሣ መሠረቶች እንደሆኑ ታሪኩን የሚያውቁ አዛውንቶች ይናገራሉ።
9665	ለምሳሌ የ"ኮረንቲ አቅም"፣ የ"ማግኔት አቅም"፣ የ"ድምጽ አቅም"፣ ወዘተ.
9666	ስሕተቱ የ“አ”ን ድምጽ እንጂ የፊደሉን መልክ ኣይመለከትም።
9667	ይኸውም የ“አፋር ህዝብ ስያሜውን እንደ ስድብ ያየዋል” በሚል ሰበብ ነው።
9668	ሐውልት በ«ዉ» መንደር ተሠራ።
9669	ያንግዜ ስሙ 'በይ ቢች' ነበር።
9670	ዘመናዊ ስም 'ካዲዝ' ከዚህ የወጣ ነው።
9671	አጠራሩ ግን "ደ" ነበር።
9672	አጠራሩ ግን "ወጅ" ነበር።
9673	በእዚህ ዘዴ “ ” ከኣንድ መርገጫ ከተከተበ በኋላ “ሁ” ፊደል የሚከተበው “ሀ” ጎን የመቀነስ ምልክትን ወይም “-” በማስቀመጥ ነበር።
9674	ተስፋዬ ሲማ «ሃ ሁ» የተሰኘ ቲያትር በተዋጣለት መልክ የተጫወተ እውቅ የኢትዮጵያ አርቲስት ነው።
9675	አጠራሩ ግን «ዐ» ነበር።
9676	ሳርጎን ግን «ወደ ካዛሉ ገሥግሦ ካዛሉ የፍርስራሽ ቁልል አደረገው፣ የወፍ መሥፈሪያ ቦታ ስንኳ አልቀረም።»
9677	በግዕዝ ቃሉ «እድ» ሆኖ በዚሁ ድምጽ ስለማይጀመር፣ በ«ዮድ» ፈንታ የፊደል ስም «የመን» (ማለት ቀኝ እጅ) ይባላል።
9678	አጠራሩ ግን «ኢር» ነበር።
9679	አጠራሩ ግን «ዐወት» ነበር።
9680	የደሴት ስም «ቅድሥት ሉሲያ» ማለት ነው።
9681	ጠይቀው ሴም «በመንገድ ላይ ዐረፈ» ሲላቸው ዕውነት መስሎአቸው አለቀሱለት።
9682	ጳውሎስ ኞኞ ፣ አጤ ቴዎድሮስ፤ ፲፱፻፹፭ ዓ.ም. ቋራ በምዕራቡ ኢትዮጵያ ከሱዳን ድንበር የሚገኝ ሲሆን በዘመኑ ከሱዳኖችና ክግብፆች ዘንድ ብዙ ወረራ ይደርስበት የነበር ክፍል ነው።
9683	በቅዳሴ ጊዜ ፤ በሌሊት ጸሎትና በጉባዔያት ወቅት ወንጌል ይነበባል።
9684	በአለም ላይ ፪ ትልልቅ እምነቶች ዘንድ እስዋም ልጅዋም ትልቅ ሰዎች ተብለዉ ከተመረጡ ሰዎች ናቸዉ።
9685	ቪድዮው እነ ፒ-ዊ ኸርመን ፣ ኤም ሲ ሃመር እና ማዶና ላይ ሁሉ ቀልዷል።
9686	እነዚህ ሁሉ የ"ዘይ" ሩቅ ዘመዶች ሊባሉ ይቻላል።
9687	አሁንም ብዙ ጊዜ «ኤንተመና» ተብሎ ይጻፋል።
9688	አሕመድ ሴኩ ቱሬ *፲፱፻፭ ዓ/ም “የወተርጌት ቅሌት” በተባለው ክስተት ምክንያት ሥልጣናቸውን የለቀቁት ፴፯ኛው የአሜሪካ ፕሬዚደንት ሪቻርድ ኒክሰን በካሊፎርኒያ ግዛት ተወለዱ።
9689	ናዝሪት ፍቼ እና አ.አ ቃልቻ ቤት በመክፈት እምነት ሳይለይ አዋቂ ነኝ የታመመ እፈውሳለሁ ገንዘብና ሀብት አበዛለሁ እበራለሁ ክንፍ አለኝ ወዘተ በሚሉ ማደናገሪያዎች እምነታቸውን ሽጠው ጥረው ግረው ሳይሆን በአጭር መነገድ ለመክበር ያሰቡ ከንቱ ኢትዮጵያውያንን ሲያጭበረብር የነበረው ታምራት ገለታ በፖሊስ ቁጥጥር ስር ውሎ ጉዳዩ በፍርድ እየታየ ነው።
9690	የደሴቱ ዱሮ ኗሪ ስም «ቦሪንኰን» እስካሁን ከ«ፕዌርቶ ሪኮ» ጋራ አንድላይ ይሰማል።
9691	የዚያን ቀን ወደ መካ ተ ራራዎች የወጡት ከቁረይሽ ግፍና መከራ ለማምለጥ ነበር።
9692	የአዲች ሚኔ ቤት ሥራ ልዩ ባለሙያ ለምሰሶ መረጣ፣ ለሣር ክዳን ሥራ፣ የመሥሪያ ቦታ ማዘጋጀትና የምሰሶ ቅርፅ ማውጣት እንዲሁም ጣራ ማዋቀር የተለየ ባለሙያ ይፈልጋል።
9693	የጌናን ማክ ዴላ ልጅ ሪናል አይርላንድን ለ፮ ዓመታት ገዝቶ በሴንጋን ልጅ ፎድብገን ዕጅ ወድቆ ተገልብጦ ፎድብገን የዛኔ ከፍተኛ ንጉሥነቱን ያዘበት።
9694	በተረፈ ይህ መላ ምት እውነት ወይም ውሽት መሆኑ ሊረጋገጥ የሚችል መሆን አለበት።
9695	ለእናቱ ሜሪ አን እና ለአባቱ ፍሬድ ትራምፕ ከአምስት ልጆች መሃል አራተኛው ልጃቸው ነበር።
9696	ገልጠው ይቺ ነች ልጄ አሉ፡፡ ተሞሽራ ከተቀመጠችበት፡፡ ወ/ሮ አሥራት አለሙ፣ የልጆቼን እናት፣ ባለቤቴን እንደዚህ ነው ያገባኋት፡፡ አገር ቤት ተጋባንና አዲስ አበባ ሽሮሜዳ መኖር ጀመርን፡፡
9697	በሐምሌ በ፱ ቀን ግን ዶክቶር ዲንግራፍም ሐኪሙን ይዘው መጥተው የኛ መኳንንቶችና ሠራዊት ከተሰበሰበበት ላይ በንጉሡ ክፉ ነገር ተደርጎባቸዋልና በብርቱ የታመኑትን አገልጋዮቻችንን፣ እጃቸውን ተይዘው ይመርመሩ፡፡ ይህ ካልሆነ ሐኪሙ ገብተው መድኃኒት አያደርጉም ብለው ከለከሉ፡፡
9698	ከዚህም ጋር ብዙ ተራ ሕዝቦች ከመሬታቸው አስለቅቀው መዛወር ተገደደባቸው።
9699	ቆይቶም ሰኔ ፳፬ ቀን ፲፰፻፶፯ ዓ/ም ደጃዝማች ምንሊክ ከመቅደላ ሲያመልጡ እርዳታ ቢሰጡም እራሳቸው ግን በምሽጉ ውስጥ ቀርተው ነበር።
9700	የሀምሌ ጭቃ ቅቤ ለጋ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
9701	ስለዚህ እና ስለ ብዙ ተመሳሳይ ወሬዎች የሕዝብና በተለይ የሥራዊት ስሜት ከተማኝነት ይዞር ጀመር።
9702	ሴንጎር ኋላ ላይ ሲጽፉ «ተወልጄ ያደኩት በአፍሪካ መኸል፣ የጎሳዎች እና ዘሮች መገናኛ ላይ ነው» ብለዋል።
9703	የእህል ክፉ አጃ የሳር ክፉ ሙጃ የነገር ክፉ እንጃ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
9704	የእርሱ ሌላ ስም ብሩስ ዌን ነው።
9705	አለዚያ ግን ይህ የጦር ሜዳ ነውና እንዳትጎዱ ሂዱ ልቀቁ ።"
9706	ከዚያም ቶሎ ብሎ የግራ እጁን ሱሪ ኪሱ ውስጥ ከከተተ በኋላ የተናገርችውን እንዳልሰማ ዓይነት "ቆሎ ስጠኝ?"
9707	ይሁንና ይህ ሁሉ ዐይን ያወጣ የታሪክ ዘረፋ ነው።
9708	በአሁኑ ጊዜ ወደ ሃዋኢ ደሴት ክፍላገር አሜሪካ ደግሞ ተጨምሯል።
9709	በእርሷ ስም ሌላ ሚሪና ከተማ በሌምኖስ ደሴት፣ በእኅቷም ስም ደግሞ ሚቲሌኔ የተባለው ከተማ በለስቦስ ደሴት ተሠሩ።
9710	በኋላም ወደ ኒው ዮርክ ከተማ ተዛወረች።
9711	ያባይን ልጅ ውሀ ጠማው የላጭን ልጅ ቅማል በላው የአማርኛ ምሳሌ ነው።
9712	የሰውን ልጅ ወደ መኖር ያመጣው ኣንድ ትልቅ ሃይል ኣለ ።
9713	አስፋው ሱሪ ኪሱ ውስጥ ያቆየውን ግራ እጁን ባዶውን ካወጣ በኋላ በኩራት ስሜት "በእጄ መስጠት ትቻለሁ።
9714	የለመደ እጅ ጆሮ ግንድ ያስመታል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
9715	ማለት፣ ቋሚ ገቢ ወጪ፣ ለወደፊት ይሚሆነን ለመተንበይ አመቺ ነው።
9716	ከነዚህ ሁሉ ከ፪ ስሞች በሰተቀር አንዳችም የሚያረጋገጥ ቅርስ የላቸውም፤ ቅርስም የተገኘላቸው «መርጀፋሬ»፣ «ሰኸፐረንሬ» ብቻ ናቸው።
9717	የስዕል እና ሌላ የኪን ሥራዎቻቸው ወዲያው በ’ቴምብሮች’፣ በሀገር ውስጥም ሆነ በውጭ ሀገር የኪነ ጥበብ ትርዒት ላይ እጅግ በጣም እየታወቁና እየገነኑ መጡ።
9718	ከባልሽ ጋር ሁኚ ቢሏት የተለመነች መሰላት የአማርኛ ምሳሌ ነው።
9719	እርሱም ሆን ብሎ ከባድ ጥያቄወችን በመጠየቅ ምንም እንደማያውቁ ለማሳየት ይጥር ነበር።
9720	የባሕር ኤሊ እና የምድር ኤሊ አሉ።
9721	ከጋብቻ ውጭ ሌላ መንገድ ሁሉ ጥፋት ስለሚያመጣ፣ በመጽሐፍ ቅዱስ ቃል ጸንተው የሚኖሩ የትዳርን ጥቅም ብዙ አይስቱም።
9722	ከአበበ ቤት ወደ መሰረት ቤት ለመጓዝ ስንት መንገዶች አሉ?
9723	ከነዚህ ዋና ዋና ዱባዎች በላይ ብዙ ሌሎችም የዱባ ወገኖች አሉ።
9724	ጨዋታው ባለ ሃያ ሕዋሳት ገበታ ላይ በዛህራ የሚካሄድ የእሽቅድድም ጨወታ ነው።
9725	በማርች ፫፩ ቀን ፩፯፪፯ ከዚህ አመት በሞት ተለየ ኒውተን ራሳቸውን በቀላሉ ከሚገልጹ ተመራማሪዎች አንዱ ነበር።
9726	የአፖሎ ቀን ያለ ዳዮኒስ ጭለማ ኅልው አይሆንም።
9727	እድሜው ከ፭ ሺህ አመታት በላይ ቢሆንም ሁኔታው በጣም ደህና ነው።
9728	ቁስቋም ዕቃ ቤት በደብረ ፀሐይ ቁስቋም የሚገኝ ህንጻ ሲሆን በዘመኑ የተለያዩ መገልገያ እቃወችን ይዞ ይገኝ ነበር።
9729	ሕዝቡም ከፍ ያለ የደስታ ግብዣ አድርጎ ሰነበተ።
9730	የነቶሎ ቶሎ ቤት ዘበኛው ቶሎሳ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
9731	በዚሁም ጊዜ ነው የጆሎፍ ግዛት የተመሠረተው።
9732	በነብዩ ሰለ ላሁ ዐለይሂ ወሰለም አመራር ሥር ነበር።
9733	ሀዘንሽ ቅጥ አጣ ከቤትሽ አልወጣ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
9734	ብርሃን ሁል ጊዜ በቀጥታ መንገድ አይጓዝም።
9735	በሰሜን ሸዋ ብዙ ታሪካዊ አብያተ ክርሲያናት እና ገዳማት ይገኛሉ።
9736	ከነዚህ ጋራ ተራ ፊደላት በላይ፣ እያንዳንዱ ቋንቋ ለራሱ ተጨማሪ ልዩ ፊደሎች አሉት።
9737	ደሴቲቱ ላይ ብዙ የፈረሱ አብያተ ከርስቲያናት ሲገኙ፣ ከሁሉ ጥንታዊው ቤተክርስቲያን በቀዳማዊ ዳዊት የተሰራ ቢሆንም በግራኝ አህመድ ተቃጥሏል።
9738	ከገብረ ሐና ፊት የሚዘም የለም።»
9739	ቆዳችን ላይ ብዙ ጥቃቅን ቀዳዳዎች አሉ።
9740	ለሆዳም በሬ ቫት ተከፈለ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
9741	ይሆናል ብዬ ጎሽ ጠመድኩ የማይሆን ቢሆን ፈትቼ ሰደድኩ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
9742	ጄነራል ጽጌ ዲቡ ወዲያው ከተቃራኒ ወገን በተተኮሰ ጥይት ሲገደሉ፣ እነ ጄነራል መንግሥቱ የያዟቸውን እስረኞት ረሽነው ለማምለጥ ወሰኑ።
9743	በጫጩት ፊት ስለ ፈንግል አይወራም የአማርኛ ምሳሌ ነው።
9744	የካቲት ፳፬ ቀን ፲፱፻፳፯ ዓ/ም በአቡነ ተክለ ሃይማኖት መንበር፥ ብፁዕ እጨጌ ገብረ ጊዮርጊስ ዘነበረ በመንበረ ተክለ ሃይማኖት ተብለው፥ አምሣ-ዘጠነኛው ዕጨጌ ሆነውተሽሙ።
9745	ሚያዝያ ፳፯ ቀን ፲፱፻፳፰ ዓ/ም የፋሽሽት ኢጣልያ ጄነራል ባዶሊዮ በጊዚያዊ ድል አድራጊነት አዲስ አበባን ከቁጥጥሩ ሥር ያደረገበትና ነጻነታችንን ያጣንበት ዕለት ሲሆን ልክ በአምስት ዓመቱ በ ፲፱፻፴፫ ዓ/ም ደግሞ ንጉሠ ነገሥቱ በአርበኞች አባት እናቶቻችን ትግል፣ በእንግሊዝ እና ግብረአበሮቿ ዕርዳታ በድል አድራጊነት አዲስ አበባ የገቡበት ዕለት ነው።
9746	ታኅሣሥ ፲፱ ቀን ፲፱፻፲፰ ዓ/ም የተወለዱት የኡጋንዳ የመጀመሪያ ጠቅላይ ሚኒስትር እና የመጀመሪያ ፕሬዚደንት አፖሎ ሚልተን ኦቦቴ ለዚህ ሥልጣን የበቁት ከነጻነት በፊት በብሪታንያ የቅኝ አስተዳደር በተካሄደ ምርጫ ከቡጋንዳ የዘውድ ቡድን ጋር የሽከታ ኅብረት በመፍጠር ነበር።
9747	እቺውም ቂጥ ሆና ተፈሳባት አሉ የኔታ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
9748	በተለይ ወደ ውጭ የሚላከው ብረት ፣ ፔትሮሊየም ፣ እና ዓሣ ናቸው።
9749	ከመሸም ጋዝ አለ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
9750	በአሁኑ ጊዜ ግን የአንድን ሀገር ወይም ድርጅት ለመወከል ያገለግላል።
9751	በዚህም ፍል ሚያ አብዱላህ ኢብን ዙበይር ረዲ የላሁ ዐንሁ ብዙ የጀግንነት ተግባ ራትን አሳየ።
9752	በአሁኑ ጊዜ ግን የሀገሪቱ የህዝብ ቁጥር በመጨመሩ እና እነዚህን መሰል አደጋዎች የመከላከል እና የመቋቋም ብቃቱን እያዳበረች በመምጣቷ ለጥጥ ምርት ተጨማሪ ውሃ ማጠራቀም ተችሏል።
9753	በውርስ ህግ ላይ የነበራት ከፍተኛ ብቃትና በራስ መተማመን በሌሎች ጉዳዮች ላይም እንድትሳተፍና ሴቶች በሙስሊም ማኅበረሰብ ውስጥ ስላላቸው ሚና ያለውን አስተሳሰብ የሚለውጥ ነው።
9754	ከቁራን ላይ ስለ እይውሱስ አወላለድ ብዙ ግዘ ተጠቅስዋል።
9755	ለሆዳም በሬ ጭድ ያዝለታል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
9756	ስለዚህ አጋ እና ጊልጋመሽ እራሳቸው ታሪካዊ ነገሥታት እንደ ነበሩ ይታስባል።
9757	የነቶሎ ቶሎ ቤት ግድግዳው ሰንበሌጥ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
9758	በጨረቃ ገፅ ላይ የወቅቶች መፈራረቅ በጥቂቱም ቢሆን ይከሰታል።
9759	በመሬት ላይ ያሉ ቦታዎችን አንግሎችን ርቀቶችን የሚያጠና ሙያ ነው።
9760	ሆኖም፣ ብዙ ጊዜ ግንኑነት እንዳይኖራቸው ይሆናል።
9761	አገሩን ሹም ሽር አድርገነው ወደ ፈላው ተመለስን።"
9762	ለትንሽ ጊዜ ደር የኤሙትባል ነጻ መንግስት መቀመጫ ሆነ፣ ንጉሡም ኤሽኑናን በቢላላማ ዘመን ዘረፈው።
9763	ስዎችም ሆነ ዕቃ በመንገዶች ላይ ለማዛወር ይጠቀማል።
9764	የሰሜን ሸዋ ዞን በኢትዮጵያ ታሪክ ውስጥ የቆየ ታሪክ ካላቸው አካባቢዎች አንዱ የሰሜን ሸዋ ዞን ነው፡፡ ፲፭ሺ ፱፻ ነጥብ ፺፯ ካሬ ኪሎ ሜትር ስፋት ያለው የሰሜን ሸዋ ዞን በሁለት የከተማ አስተዳደሮችና በሃያ ሁለት ወረዳዎች ተከፋፍሎ ፪ ነጥብ ፫ ሚሊዮን ህዝብ የሚኖርበት ሲሆን ውርጭ፣ ቆላ፣ ደጋና ወይና ደጋ የአየር ንብረቶችን አካቶ ይዟል።
9765	ለራበው ሰው ቆሎ ለቁልቁለት በቅሎ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
9766	ታኅሣሥ ፳፰ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፻፲፰ ኛው ዕለት ሲሆን፤ ከዚህ ቀን በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፪፻፵፰ ቀናት ሲቀሩ፣ በዘመነ ዮሐንስ ፤ ዘመነ ማቴዎስ እና በዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፪፻፵፯ ቀናት ይቀራሉ።
9767	ታኅሣሥ ፲፩ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፻፩ኛ ቀን ሲሆን፤ ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፪፻፷፭ ቀናት ሲቀሩ በዘመነ ዮሐንስ ፤ ዘመነ ማርቆስ እና ዘመነ ማቴዎስ ደግሞ ፪፻፷፬ ቀናት ይቀራሉ።
9768	ታኅሣሥ ፲፭ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፻፭ኛው እና የመፀው ወቅት ፹ኛው ቀን ነው።
9769	ጥቅምት ፲፭ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፵፭ኛው እና የመፀው ፳ኛው ዕለት ነው።
9770	ታኅሣሥ ፲፱ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፻፱ነኛ እና የወርኀ መፀው ፹፬ኛው ቀን ነው።
9771	ታኅሣሥ ፲፫ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፻፫ኛው እና የመፀው ወቅት ፸፰ተኛው ቀን ነው።
9772	ታኅሣሥ ፲፮ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፻፮ተኛው እና የመፀው ወቅት ፹፩ኛው ቀን ነው።
9773	ጥቅምት ፳፯ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፶፯ተኛው እና የመፀው ፴፪ተኛው ዕለት ነው።
9774	ታኅሣሥ ፳፯ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፻፲፯ተኛው እና የበጋ ወቅት ፪ኛው ቀን ነው።
9775	ከተማው ወጣ ገባ በሚበዛበት ሰፍራ እንደተቀመጠ።
9776	ከተማው ብዙ ጊዜ በጦርነት፣ ቤሳት፣ በምድር መንቀጥቀጥ፣ በጎርፍ፣ በሁከትና በአውሎ ንፋስ ጠፍቷል።
9777	ደመወዝ ያጣ ሎሌ ይኮበልላል በሀምሌ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
9778	ሀረጉን ሳብ ዛፉ እንዲሳሳብ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
9779	የወንድ ልጅ ሞት ያደረገውን የዘነጋለት የአማርኛ ምሳሌ ነው።
9780	ሲገባህ ያን ጊዜ ያናድድሃል።
9781	ሮቦቶች ብዙ ጊዜ በኮምፒውተር የሚታዘዙ ይሁኑ እንጂ በኤሌክትሪክ ትዛዝም ቀልጥፈው እንዲሰሩ የሚደረግበት ጊዜ አለ።
9782	ታኅሣሥ ፲፭ ቀን ወንድማማቾቹና ባልደረባቸው ሻምበል ባየ ጥላሁን ከአዲስ አበባ ድሬ ጨለባ በሚባል ሥፍራ ወደሚገኝ የዘመዳቸው እርስት በማምራት ላይ ሳሉ ነው የተከበቡት።
9783	የፍርድ ቀን ስሙ እንደሚያስረዳው ጌታችን መድሀኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ከቅዱሳን ጋር ዳግመኛ ለፍርድ ቀን እንዴት እንደሚመጣ እና ፍርድ እንዴት እንደሚሰጥ የሚያሳይ ሰዕል ነው።
9784	የኡሩክ ገዢ ኡቱ-ኸጛል ኃያላት ግን አሸነፋቸው፤ ቲሪጋንም ተማረከ፤ በብረት ታሥሮ ኡቱ-ኸጋል እግሩን በአንገቱ ላይ እንዳኖረ ይላል።
9785	በአሁኑ ጊዜ ፀረ-ኤችአይቪ መዳኒቶች ከፈተኛውን አስታውጾ በማድረግ ላይ የገኛሉ።
9786	በቅርቡ ግን በዶ/ር ኣበራ ሞላ ፈጠራ ግዕዝን በኣንድና ሁለት መርገጫዎች መክተብ ስለተቻለ ኣከታተቡ ከእንግሊዝኛው ጋር እኩል ቢመስልም በላጭ ሆኗል።
9787	ንጉሣዊ ወግ ልብስ - መጎናጸፊያውና ከቆብ የተንጠለጠለ ጌጥ - መሰረተ።
9788	መምህር ደሴ ቀለብ /የግዕዝ አባት/ - በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ መምህርና የግእዝ ተናጋሪ ማኅበረሰብእ መስራች የሆነውን የመምህር ደሴ ቀለብ የግእዝ ትምህርት ትንሣኤ ግእዝ በሚል ዐምድ በላይፍ መጽሔት እና በሐመር መጽሔት ይከታተሉ።
9789	በሀረሙ ጫፍ ፈንታ 'የእግዚአብሔር ጥበቃ ዓይን' የሚባል ምልክት ይታያል።
9790	በግብጽ አፈ ታሪክ «የሔሩና የሴት ክርክሮች» በሚባል ትውፊት ዘንድ፣ ከኦሲሪስ ዕረፍት በኋላ ወንድሙ ሴትና ልጁ ሔሩ የኦሲሪስን መንግሥት ለመውረስ ለሁለቱ ይግባኝ ስለ ነበራቸው፣ በአማልክት ጉባኤ ፊት ቀረቡ።
9791	ወይንም ጤና አዳም (ቅጠልና ፍሬ) በጠጅ ሳር ሥር፣ በነጭ ሽንኩርትና በኣጣጥ ቅጠል ተቀላቅሎ ለሆድ ቁርጠት ይበላል።
9792	የሠገራ ትቦ ንጣፍ (ፊንጢጣ) መቁሰል የሠገራ ትቦ ንጣፍ / ፊንጢጣ (ሄሞሮይድ) በሠገራ ትቦ ዙሪያ የተነጠፈ ከደም ቅዳና ከደም መልስ ትቦዎችና ከአገናኝ ጅማቶች የተፈጠረ ሲሆን ሠገራን ለመቆጣጠር ይረዳል።
9793	አትላስ ሴት ልጁን ሮማ በ«አቦሪጌኔስ» (በተራሮችና ከቲቤር ወንዝ ደቡብ የኖሩት ጊጋንቴስ) ወገን ላይ ንግሥት አድርጎ ሾማት።
9794	እንግዳ ፊት ወርቅ ኋላ ብር ኋላ ብረት ኋላ ጨርቅ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
9795	የትኛው ቁና ውስጥ የቱ ኳስ ተቀመጠ የሚለው ጥያቄ እርባና የለውም ምክንያቱም ቁናዎቹ ሁሉ አንድ አይነት ናቸው፣ ሚለያቸው ነገር የለም።
9796	በቅርብ ጊዜ ውስጥ ግን ኡር-ናሙ የሱመር ላዕላይ ንጉሥ ሆነ።
9797	የግዛቱ ቆዳ ስፋት ወደ ሁለት መቶ ሺህ ካሬ ኪሎሜትር ሲሆን ከጅቡቲ ከኬንያ እና ከሶማልያ ጋር አዋሳኝ ድንበሮች አሉት።
9798	የአንድ ቀን መዘዝ ያለ ዘጠኝ ወር አይመዘዝ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
9799	የኬንያ ዋና ከተማ እና ትልቋ ከተማ ናይሮቢ ናት።
9800	በሱመር አፈ ታሪክ ስለ ኡሩክ ንጉሥ ዱሙዚድ ዘመን የሚያወሩ በርካታ ሰነዶች ተገኝተዋል።
9801	የተክሉ ውጥ ለሴት ወር ብዛት እንደ ተጠቀመ ተዘግቧል።
9802	ከተማዋ ዋና የበግ ቆዳ መሸጫ ማዕከል ናት።
9803	ቅጠሎች ቀስ በቀስ ቢጫ ሆነው በደረቅ ወይም ቅዝቃዛ ሰዓት ይወድቃሉ።
9804	በቅርብ ጊዜ ውስጥ ግን እዚህ ያለነው ሦስት አፍሪቃውያን አገሮች በአስር እጥፍ በዝተን በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ውስጥ ተገቢ መቀመጫችንን እንይዛለን።
9805	ከዚያን ጊዜ ወዲህ ሙሉ በሙሉ አበደ፣ ጽሁፍም መጻፍ አቋረጠ።
9806	ለረጅም ጊዜ ከውኃ ሥር ሆነው መቆየት ቢችሉም እንደሌሎቹ ገበሎ አስተኔዎች በሳምባ የሚተነፍሱ ናቸው።
9807	ሲበቅሉ ግን እጅግ ቀስ ብለው ይዞራሉ።
9808	የሀገሩ ዋና ምርት ሙዝ ነው፣ እንዲሁም የቱሪዝም መድረሻ ነው።
9809	እናንተ ግን ጠብቁ ብየ አደራ አልኩዋቸው ።
9810	ኦሶሪስ ወደ አገሩ ወደ ግብጽ በተመለሠበት ወቅት ሌስትሪጎንን በጣልያ መንግሥት ላይ እንደ ተወው ይለናል።
9811	የእብድ ውሻ በሽታ ወደ ሰዎች የሚተላለፈው በሌሎች እንስሳት ነው።
9812	ከዚያን ጊዜ ጀምሮ ኡሙ አይመን (የአይመን እናት) እየተባለች ትጠራለች።
9813	በዚህም ጊዜ ከኪም እና ከሄይሊ ጋር በእናቱ ተንቀሳቃሽ መኖሪያ ቤት ውስጥ ይኖር ነበር።
9814	ያንጊዜ ካም እራሱ ስለ መርከቡ አንድ ትምህርት ይሰጣቸዋል።
9815	የጥቁር ራስ ሕዝብ ላይ ይግዛ፣ ይነግስ።
9816	የመንዝ ልጅ እራያ ሂዶ ብልቱን አያወዛውዝም የአማርኛ ምሳሌ ነው።
9817	ትናንት ኮሶ ጠጣሁ ዛሬ መረረኝ።
9818	ከጥቂት ጊዜ በኋላ ግን ትምህርት ቤቱ አሁን አራት ኪሎ ወዳለበት ሥፍራ ተዛወረ።
9819	የዳዊት ፫ኛ ዙፋን ቤት በቀዳማዊ እያሱ ልጅ በዳዊት ፫ኛ የተሰራ ነበር።
9820	በንጉሱ ዜና መዋል ላይ የሰፈረው ጽሁፍ የንጉሱን ቆራጥነትና መልካም አስተዳደር ቢያሳይም አላማው ግን የተሰወረ እንደነበር ብሩስ ታዝቧል።
9821	የማጎግ ልጅ ጌጣር ግን የውስጣዊ ጎታውያን አባት ይባላል።
9822	የጥቁር ራስ ሕዝብ ላይ ገዛሁት፣ ነገሥኩት፤ ታላላቅ ተራሮች በነሐስ መጥረቢያዎች አጠፋሁ።
9823	በቅርብ ጊዜ ውስጥ ይህ አመነምሃት እራሱ ፈርዖን ሆነ።
9824	የቀሩት ፊር ቦልግ ወደ ስኮትላንድ ደሴቶች ሸሹ።
9825	የቀዬው ሰው አባይ ብሎ በአክብሮት ይጥራው እንጂ፣ ስሙ ግዮን ነው።
9826	ከእርሻ ማሳ ዳርቻ ላይ በመትከልም የመሬትን ንጥር ነገር ከነፋስ እና ከዝናብ መከላከል ይቻላል።
9827	እነሆ፥ ጌታ በሁሉ ላይ እንዲፈርድ፥ በኃጢአተኝነትም ስላደረጉት ስለ ኃጢአተኛ ሥራቸው ሁሉ ዓመፀኞችም ኃጢአተኞች በእርሱ ላይ ስለ ተናገሩ ስለ ጭከና ነገር ሁሉ ኃጢአተኞችን ሁሉ እንዲወቅስ ከአእላፋት ቅዱሳኑ ጋር መጥቶአል ብሎ ለእነዚህ ደግሞ ትንቢት ተናገረ።
9828	ከአራት መቶ በላይ ባለ-ቅጥር መንደሮች ይገኙበታል።
9829	እርግጡ ምን ማለት ነው?
9830	ሲካፈል ነው ማለት ነው።
9831	አጠራሩ ግን እንደ በፊቱ «/ኔያንደርታል/» ነው።
9832	በፊንቄ አፈ ታሪክ ደግሞ «ሚሶር» የሚባል ሰው የታዓውቶስ አባት ሲሆን የቢብሎስ ንጉሥ ክሮኖስ ግብጽን ለዚሁ ታዓውቶስ እንደ ሰጠ ይታመን ነበር።
9833	ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በወሎ ፤ ሸዋ ፤ ሀረርጌና ሲዳማ አካባቢዎች የግብርና ልማትን ከአፈርና ውሃ ጥበቃ ስራዎች ጋር በማቀናጀት ለሰርቶ ማሳያ እየተተከለ መሆኑን ዘገባዎች ይጠቁማሉ።
9834	የምስሉ ራስ ከጥሩ ወርቅ ፤ ደረቱና ክንዱ ከብር ፤ ሆዱ ከነሐስ ፤ እግሮቹ ከብረት ፤ የግር ጣቶቹም ግማሽ ከብረት ግማሽ ከሸክላ ተሠሩ።
9835	እንዲህ ያለ ሃሣብ እንኳ በ ሕይወቴና የኢትዮጵያ እርምጃ እንደ ተጠቀሱ በጅሮንድ ተክለ ሐዋርያት «ፈጣሪ መኖሩንና የበላይ ገዥነቱን የሚያሳምነን ዓለምን በሙሉ በማይፈርስና በጽኑ ሕግ ለዘላለም ወስኖ በመፍጠሩ ነው» ብለዋል።
9836	ጄኔራል ናዚ አቤት አቤት ሲል ፤
9837	በዚህም ሥራ መስክ የኤች አይ ቪ ኤድስ መከላከያ ና የጎጂ ልማዶችና ባህሎች ማስወገጃ ሰሚናሮች ላይ እየተገኙ ንግግር በማድረግና ትምህርት በመስጠት ላይ ይገኛሉ።
9838	እርጉዝ ሴት ደግሞ በሆዷ ላይ ጭቃ ትቀባለች።
9839	እናንተ ቤት ያለው እሳት እኛ ጋርም አለ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
9840	ከዚያም ያው እንደ ባህል ወጉ ልጂቱ እሳቸው ጋ ልታድር ቤታቸው ትሄዳለች።
9841	ጀምበር ሳለ እሩጥ አባት ሳለ አጊጥ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
9842	ሥራዊቱ ወደ ጤቤስ ዙሪያ ሄዶ የጤቤስ ሰዎች ፈርተው ከከተማቸው ለመውጣት አልደፈሩም በማለት ይመካል።
9843	የበላይ ሰው ማለት የሰው ልጅ በትግል የወጣው ተራራና ከዚህም ተራራ ተነስቶ ወደ የበለጠ ከፍታ የሚወጣጣበት ሳይሆን በአዙሪት ውስጥ ያለ አንድ አልባሌ ነጥብ ሆነ።
9844	ተማሪና ዶሮ በሞቱ ክብሩ ነው በቁመናው እራቱ ጥሬ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው።
9845	መልካም ሴት ለባሏ ዘውድ ናት የአማርኛ ምሳሌ ነው።
9846	ለፍየል ስም አውጣ ቢለው ሞት አይደርስ አለው የአማርኛ ምሳሌ ነው።
9847	ሾተልን ወደ አፎት ቁጣን ወደ ትእግስት የአማርኛ ምሳሌ ነው።
9848	የግምቡ ጢስ መውጫ ቺምኔ እና ከግድግዳው ላይ የተሰሩት ዕቃ መደርደሪያወች ተለይተው ይታያሉ።
9849	አማኞቹ ሁሉ እንደ አንድ ሰው ይጸኑበት፣ እርምጃ ይወስዱበት።
9850	በሂንዱ አፈ ታሪክ የሴት ጣኦት «ካሊ» ብዙ ጠላቶች በጦር ሜዳ ገድላ፣ ባልዋ ሺቫ ዓለሙን ሁሉ እንዳታጥፋ ፈርቶ በመንገድዋ ተኛ፤ ስህተቷንና ባሏ መሆኑን ዓውቃ ምላሷን በኅፍረት ዘረጋች።
9851	እንዲህ አሉ መዲና ውስጥ በሽታ (ከዘመቻ) ያስቀራቸው ሰወች አሉ ።
9852	ያንጊዜ ብዙ ሕዝብ በዋሻ ውስጥ ስለ ኖሩ በአወዳደቁ ወዲያው ጠፉ።
9853	እርግብ በር ደግሞ ቀጭን አሸዋ በር በመባል በሁለተኛ ስም ይታወቅ ነበር– ለነገሥታት እጅ መንሻ የሚገባበት በር ነው።
9854	የቅጠሉ ውጥ ለአሣ መርዝ ነው፤ ዛጎል ለበስንም ይገድላል።
9855	በተለይ ስለ ዳዊት የሆነ አንድ ትንቢት ፈርቶ የዳዊትን ልጆች በየአገሩ አሳደዳቸው።
9856	በአሁኑ ጊዜ አዲስ ኪዳን ወይም ቢያንስ ወንጌል በብዙ ሺህ የሰው ልጅ ቋንቋዎች ተተርጎመዋል።
9857	››አለ ፡፡ እናቱ ዳግም አግታ የልጇን ወደርሷ መመለስ አሰበች፡፡ ይህንንም ሙስዓብ አወቀባት፡፡ ‹‹እናቴ ልታግቺኝ ብትሞክሪ የሚቀርበኝን ሁሉ ገድላለሁ፡፡›› አላት፡፡
9858	በአለም ላይ ያለው የቁስ ብዛት የተወሰነ ሲሆን ጊዜ ግን የማያልቅ ጅረት ነው።
9859	የሌለው ልብ የለው ወዳጅ የለው የአማርኛ ምሳሌ ነው።
9860	ከሶስት ወር ድበቃ በኋላ ልጁን በደንገል ሳጥን አድርጋ በአባይ (ናይል) ወንዝ አጠገብ አስቀመጠችው።
9861	ከመሬት ውጭ ባለው ጠፈር ንፋስ የሚባለው የአየር ወይንም የተለያዩ እኑሶችን እንቅስቃሴ ነው።
9862	ከዚያም ወደ አዲስ አበባ ሄደው በስዊድን ሚሲዮን ትምህርት ቤት በመግባት እስከ ስምንተኛ ክፍል ተምረዋል።
9863	አምባው ላይ አመት ከቆዩ በኋላ በማምለጥ በሽፍትነት እያሉ አንድ ገበሬ ገድሎ እራሳቸውን ለንጉሱ ሱሰኒዮስ እንደላከ ጄምስ ብሩስ ይተርካል።
9864	አራሾቹ ወደ ደጋው ክፍል ለቀው በመሄዳቸው ዘላኖችና ከብት አርቢወች በተለቀቀው ቦታ ላይ በስፋት ሊሰራጩ ቻሉ።
9865	በአንድ አፈ ታሪክ ዘንድ ራቬና የተመሠረተው በያፌት ልጅ ቶቤል ነበረ።
9866	ብላቴን ጌታ ኅሩይ ወልደ ሥላሴም «አለቃ ገብረ ሐና እጅግ የተማሩ የጎንደር ሊቅ ነበሩ።
9867	የላጭን ልጅ ቅማል በላው ያናጢን ልጅ ጅብ በላው የአማርኛ ምሳሌ ነው።
9868	የዌልስ አፈ ታሪክ ደግሞ ከጋሜር ዘር መሆኗን ይነግራል።
9869	በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኛ በሆነው፡፡
9870	ሹርከን ልክ እንደ ኬንዶ የጃፓን አገር ኒንጃዎች ለጦርነት የሚጠቀሙበት የኮኮብ ቅርጽ የያዘ መሳሪያ ነው።
9871	በታሪክ ላይ ሴቶች እንደ ወንዶች የከበረ ሚና እና ከፍ ያለ ማዕረግ አገኝተዋል፣ በርካታ ንግሥቶች አገራቸውን በራሳቸው መብት ገዝተዋል።
9872	ባለሙያ በዛ ጎመን ጠነዛ ከሚለው አባባል ጋር አብሮ የሚሄድ ነው።
9873	የዚያን ጊዜ አገሩ ጎሽና አጋዘን የመላበት ደስተኛ እርሻ መሆኑ እንጂ ምንም እርጅና ወይም በሽታ አለመገኘቱ በዚያ ራዕይ ታየው።
9874	ስለዚህ ነው ሕዝቡ እንደ አምላክ የቆጠራት።
9875	ከዚያም ወደ አዲስ አበባ በመሄድ በ፲፱፻፸፯ ዓ.ም. የመጀመሪያ ካሴቱን ለማሳተም ችሏል።
9876	በጥቂት ጊዜ ውስጥ ሌሎች የደቡብ ክፍላገሮች እንዲህ አዋጁና በጥር ፳፭ ቀን ቴክሳስ ፯ኛው ሆነ።
9877	ከዚያን ጊዜ ጀምሮ ሁለቱ አብያተ ክርስቲያናት በእምነት ተለያዩ።
9878	በደቡቡ ግን በዚሁ ወቅት የያዕቆብ (እስራኤል) ሥራዊት ይበረታ ነበር።
9879	ጥንታዊ ሐቲ አገር ኩሻራ በጥንታዊ ሐቲ ( አናቶሊያ ፣ አሁንም ቱርክ አገር) የተገኘ ከተማ-አገር ነበረ።
9880	ተፈጥሮ ሞት ተሾሞ ሸረት የአማርኛ ምሳሌ ነው።
9881	በግድም ግን አንድ ክንድ ምናልባት ግማሽ ሜትር የሚያሕል ነበር።
9882	ሥፍራው ዛሬ ለሥነ ቅርስ እርግጥኛ አይደለም።
9883	በሰባት ቤት ውስጥ ያሉት ቋንቋዎች፦
9884	በአሁኑ ጊዜ ኬንያ በ፵፯ ካውንቲዎች (የአስተዳደር ክፍሎች) ተዋቅራለች።
9885	ቅጠሎቹ እና ዘሮቹ በብዙ አበሳሰሎች ውስጥ ቅመሞች ናቸው።
9886	በአሁኑ ጊዜ ይኸው ቀመረ በአጠራቃሚ ካልኩለስ እንዲህ ሲባል ይገኛል፡ መጀመሪያ ሉሉን ኢምንትውፍረት ወዳላቸው ሥሥ ክቦች እንከትፋለን።
9887	በዚህም ወደ አዲስ አበባ አስጠርቶት ስለጉዳዩ ቢጠይቀው ደጃች ተፈሪ ከነገሩ ንጹህ መሆኑን በመሀላ ገለጸለት።
9888	ስለዚህ ቶሎ ብለው ህዝብ እንዲሰበሰብ ያደርጉና በሉ ግራ እጃችሁን ወደላይ ይላሉ ።
9889	እነዚህ ውጭ ኣገር የኣሉ ኢትዮጵያውያን ኣገራቸው ችሎታውን በኣልነበራት ጊዜ ኃላፊነታችውን በትብብር የተወጡና ታሪክ የሠሩ ባለውለታ ጀግናዎች ናቸው።
9890	በግሪክ አፈ ታሪክ ደግሞ ሌስትሪጎናውያን የተባለው ጭራቅ የረጃጅም ሰዎች ጎሣ በጥንት በሲኪልያ ይኖር ነበር።
9891	በአለም ላይ ካለው ሽርምፕ (ሸርጥ አሣ) ወደሩብ የሚሆነው በለጋ ውሃ ይገኛል።
9892	ሀብታም ነው መባል ያኮራል ድሀ ነው መባል ያሳፍራል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
9893	ቀዳማዊ ዓፄ ኢያሱ ከሐምሌ ፲፭ ቀን ፲፮፻፸፬ እስከ ጥቅምት ፭ ቀን ፲፮፺፱ ዓ.ም. የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት ነበሩ።
9894	በዚያን ጊዜ ገዳማ ከኤላም ወደ ስሜን የማዳይ ( ሜዶን ) ሕዝብ በስሜን ፋርስና ዘመዶቹ ፋርሳውያን በኡርምያህ ሐይቅ ዙሪያ ተነሡ።
9895	ለማረም ማን ብሎት ሲሰራው ግን ግድፈት የአማርኛ ምሳሌ ነው።
9896	በምድር ላይ ካሉት ተራሮች ሁሉ ከፍተኛው ኤቨረስት ሲሆን በኔፓል ፣ ቻይናና ቲቤት ይገኛል።
9897	ኢየሱስ ወደ ኤደሣ ለመሔድ ጊዜ ስላልነበረው፣ መልሱን በሐናን እጅ ወደ ንጉሡ ላከ።
9898	መምህር ደሴ ቀለብ የግእዝ አባት /የግዕዝ አባት ነው።
9899	ወዲያው ወደ ንጉስ ተመልሶ ሕልሙ "በኋለኛው ዘመን የሚሆነውን" እንደሚገልጽ ይናገራል።
9900	ባለቤቱ ሳለ ወይም በኪራይ ከሆነ ግን አይክፈል።
9901	አሁንም ይሄ ታቦት ተመልሶ ከገባ በኋላ በአባ ሐና ጅማ እና በአባ ኃይሌ ብሩክ መሪነት ሥርዓቱ ቀጠለ።
9902	ከዚህም ጋር አብሮ የአዲስ አበባ ታክሲ ነጅዎች አድማ አደረጉ።
9903	በአለሙ ላይ ከሁሉ ጥንታዊ ትልቅ ከተሞች አንዱ ነው።
9904	ስለዚህ በኛ በኩል መንዳቱ በግድ ከባድና አስቸጋሪ ነው።»
9905	ከጠረፉ ፊት ለፊት በሱዳን ውስጥ ጋላባት የተባለች ሱዳናዊ ከተማ አለች።
9906	በቅርብ ጊዜ ውስጥ የአካድ ኃይል ደከመ፤ ጉታውያን መስጴጦምያን ወረሩ።
9907	በዚህም ሌዊ እንደ ነቢይና ተዋጊ ይታያል።
9908	ቢሆንም ዋና ከተማ ሁልጊዜ ያገሩ አንደኛው ትልቅ ከተማ አይደለም።
9909	ርቀቱን ብቻ ማወቅ መኪናው ወዴት እየተጓዘ እንደሆን ለማወቅ አይረዳም።
9910	በዓለም ላይ በብዙ አገራት ውስጥ ይነገራል።
9911	በጊዜው ይህ ሃሳብ እንግዳ ነበር ምክንያቱም ቻይናና ህንድ ከአውሮጳ በስተምስራቅ እንጂ በስተ ምዕራብ አይገኙምና።
9912	ካሜሮን ወደ ምጽዋ በመሄድ በዚያ እንዲወስን መልዕክቱ ያዝ ነበር።
9913	የደመና ውሀ ጥምና የእናት በደል አይታወቅም የአማርኛ ምሳሌ ነው።
9914	መምህር ደሴ ቀለብ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የፊሎሎጂ መምህርና የግእዝ ተናጋሪ ቤተሰብእ /የቤተ ግእዝ መሥራች ነው ።
9915	ለነዚህ ግን ምንም ማስረጃ ቅርስ አልተገኘም።
9916	ኤርትራ ግን ግልጽ በሆነው የጸረ ዲሞክራሲያዊ እንክስቅሴ እየተካሄደ ነው።
9917	ቁናዎቹ ግን አንድ አይነት ናቸው።
9918	ያለውም ዋና ስጋት ቫይረሱ ከታመመ ዶሮ ሰው ጭምር ስለሚይዝና እራሱንም መቀያየር ስለሚችል ቀስ በቀስ ጉንፋኑ ከሰው ወደ ሰው የመተላለፍ ችሎታ ኣፍርቶ ሕዝብ እንዳይፈጅ ነው።
9919	ከዚያን ጊዜ ጀምሮ አሜሪካ የጭንቅ ጊዜ ጥያቄ መላሽ ሆና ባለመገኘትዋ መንግስቱ በስልጣን አስከቆዩበት ዘመን ሁሉ በዋና ጠላትነት ፈረጁ።
9920	ከእስር ቤት ሲወጣ ከፋርስ በስደት ወደ ኦቶማን መንግሥት ተባረረ፤ በዚያም አገር የባቢስም አማኞች ቅሬታ መሪና የእምነት ጽሑፎች ደራሲ ሆነ።
9921	ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ባህላዊ የጥሎሽ ስጦታ ወደ ገንዘብ ተለውጦ ከፍተኛ የገንዘብ ክፍያ ተግባራዊ እየተደረገ ይገኛል።
9922	በቤንዌ እና ክሮስ ወንዞች አካባቢ ያለው ሥፍራ የባንቱ ፍልሰቶች መነሻ እንደ ነበረ ይታመናል።
9923	የጥፋት ውኃ ከዚያ ምድሩን አጥፍቶ ውሆቹ መልሰው የብስ እንደገና ታየና መርከቢቱ በአራራት ተራሮች ላይ ዐረፈች።
9924	ማለት፣ ብዙ አባል ያሉትን ድርድር ቅደም ተከተል በነሲብ (በእውር ድንብስ) ብንፐውዝ፣ የሚፈጠረው ድርድ ትርምስ የመሆን እድሉ : ነው ማለት ነው።
9925	በዓለም ላይ የኣሉ የቀንድ ከብቶች ኣንድ ቢሊዮን ስለሆኑ ቢያንስ ኣሥር በመቶ በዘዴያቸው ቢተርፍ ግምቱን ማስላት ይቻላል።
9926	ስምንት መቶ ዘጠና አምስት ሚሊዮን ስምንት መቶ ሺህ ሕዝብን የሚያጠቃቅሉት የምዕራብ ሰሃራ ግዛት እንዲሁም ከሞሮኮ በስተቀር ሁሉም ነጻ ሉዐላዊ አገሮች የአፍሪቃ ኅብረት አባላት ናቸው።
9927	ለእብድ ወሻ በሽታ ለተጠቁ ሰዎች፣ የእብድ ውሻ በሽታ ክትባት እና አንዳንድ ጊዜም የእብድ ወሻ በሽታ ኢሚዩኖግሎቢን ታካሚው የእብድ ውሻ በሽታ ምልክቶች ከመታየታቸው በፊት ህክምናውን ከአገኘ በሽታውን ለመከላከል ወጤታማ ነው።
9928	በዘመቻ ጊዜ አንዱ ፈረሰኛ ሌላውን ደባሉን ከኋላው ተከትሎ ይውሰደው።
9929	አለዚያ ደሞ ይህን ትንቢት ሰምቶና ኣንብቦ በንሥሐ ካልተመለሳችህ ትንቢቱ ይፈፀማልና ኣስቡበት እንደ ትንቢተ ዮናስ የሚል አይነት በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ አለ።
9930	ከሮማው ድል መልስ በንጉሠ ነገሥቱ ሲሸለም አገራችውን ወክለው በዚህ ውድድር ላይ ለመሳተፍ ከአሰልጣኙ ጋር ወደሮማ ካመሩት የኢትዮጵያ ተወዳዳሪዎች መሃል ለማራቶን ሩጫ የተመረጡት አበበ ቢቂላ እና አበበ ዋቅጅራ ነበሩ።
9931	ዋነኛው ድል በጦር ግንባር ፍልሚያ የተገኘው ድል ነው፤ ታላቁ የአድዋ ድል፡፡
9932	በቱቦው ወደ ጋለን እንገር መስጠት ስለሚቻል በቂ መድኅን እንደተወለዱ መስጠቱ የበሽታ መከላከዎች በብዛት ወደ ደም ስለሚገቡ ነው።
9933	በከፈኑ ላይ ያለው መልክ፣ ቀለሞቹ ሲገለበጡ የፎቶ ኔጋቲቭ መሆኑ ይገለጻል የቶሪኖ ከፈን ወይም መከፈኛ ጨርቅ የተሰቀለ ሰው ምስል የሚታይበት ጥንታዊ በፍታ ነው።
9934	በቅርቡ ሌላ ተራራ በቱርክ አገር፣ ዱሩፒናር፣ በውኑ የደብረ ጁዲ ሥፍራ ነው የሚል ግመት አለ።
9935	ከሉሉቢ ወደ ደቡብ ከሆነው ከጉቲዩም ጋር ይገዛ ነበር።
9936	ለራበው ባዶ መሶብ ማቅረብ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
9937	በወንድ እና በሴት መካከል ለሚፈጠር ጋብቻ ወንዱ ባል የሚባል ሲሆን ሴቷ ደግሞ ሚስት ትባላለች።
9938	በእበድ ወሻ በሽታ የመያዝ እድላቸው በጣም ኢሚንት ነው።
9939	የእናት ልጅ ቢጣላ እውነት ይመስላል ለሌላ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
9940	በመከራ ላይ እያለ እንኳን መለኮታዊ ባህርዩን (በእርሱ ሁሉ የሆነ ) አልረሳም ።
9941	የምድር ጦር ካምፕ ውስጥም እንዲኖር ይደረጋል።
9942	ያንጊዜ ፉሢ መጣና አሻቅቦ የሰማይን ምልክቶችን አሰላሰለ፤ በታችም የምድርን ድርጊቶች አሰላሰለ።
9943	ለምሳሌ ዕቃ ከቤቱ ሲጠፋ፣ አገልጋዮቹን አንድ ባንድ ከዶሮው ጋር እቤቱ ውስጥ እየቆለፈ ዶሮውን እንዲነኩ ከውጭ ሆኖ ያዛቸው ነበር።
9944	ዘመኑም ፴፮ ዓመት ይሆናል።
9945	እዚያው ነው ደርሼ የመጣሁኝ ።
9946	ሄኩሌስ ግን ሰክሮ የንጉሡን ሴት ልጅ ፒሬኔ በግድ ጠልፎ ከኅፍረቷ በተራሮቹ እስከ መሞቷ ድረስ ተንቀዋለለች።
9947	በቀጥታ ወደ ሴቲቱ የሚሰጠው ማጫ ግን ለባልዋም ደህንነት መሆኑ ይወሰናል።
9948	ንጉሣዊ ጋሪ ከቤተ መንግሥት ውጭ በቆመ ጊዜ ብዙ ጠቢባን ወደ እርሱ ተሰበሰቡ።
9949	የወፎች ሥነ ውበት ከአበቦች ሥነ ውበት ጋር ብዙ ተመሣሣይነት አላቸው።
9950	እንዲህ ያለ ለጥፍ ከክትክታ ዘር ጭምር ለተስቦ ሊሰጥ ይችላል።
9951	ለኤድስ እና ሌሎች የቫይረስ እና ጀርም በሽታዎች በፀበል ፈውስ መፈለግ መሰረቱ ከዚህ የተዛባ ግንዛቤ ይፈልቃል።
9952	ጸሐፊው አቡ ሳሊኅ በ፲፪ኛው መቶ ክፍለ-ዘመን እንደ ገለጸው፣ ፓትርያርኩ በየዓመቱ ፪ ደብዳቤዎች ለኢትዮጵያና ለኖቢያ ነገሥታት ይጽፉ ነበር።
9953	በዚያው ጊዜ የሮማ ነገሥታት ሁሉ የተነሡ በሠራዊት ፈቃድነት ነበርና።
9954	ሌሎችም ብዙ ሰዎች በጎናችሁ ነን በማለት የሚያስፈልገውን ወጪ እያወጡ በገንዘብም በጉልበትም ባላቸው አቅም ሁሉ የበኩላቸውን አስተዋጽኦ ያደረጉ ብዙዎች አሉ።
9955	በአለም ላይ ካሉት የሞሪንጋ ዛፍ ዝርያዎች ውስጥ ሰባት የሚሆኑት በምስራቅ አፍሪካ በተለይ ደግሞ በኢትዮጵያ፣ በኬንያ ፣ በጅቡቲና በሶማሊያ አካባቢዎች ይገኛሉ።
9956	ከአድዋ ድል በኋላ በኢጣልያ እና ኢትዮጵያ መሃል ጥቅምት ፲፮ ቀን ፲፰፻፹፱ የተፈረመውን የዕርቅ ውል፤ ከብሪታንያ እና ከፈረንሳይ መንግሥታት ጋር በመጋቢት ወር የተፈረሙትን ውሎች እንዲሁም ከጀርመን መንግሥት እና ከኦቶማን ንጉዛት መንግሥት ጋር የተፈረሙ ውሎችን በማዘጋጀትም ሆነ ማዋዋል ድረስ ኢልግ ሙሉ ተሳትፎ እንደነበረው ታሪክ ይዘግባል።
9957	በአሁኑ ጊዜ ካሉት የአሜሪካ ሁለት (ማለትም ዴሞክራቲክን ጨምሮ) ዋና ዋና ፓርቲዎች አንዱ ነው።
9958	የክልሉ ዋና ብሄር የአኑዋክ ብሄር ነው።
9959	በአንድ ጎሣ ውስጥ የሚመደቡ እርስ በርስ ጋብቻ አይፈፅሙም።
9960	ለዚህም ነው ዓለም የሃያኛው ክፍለ ዘመን አስገራሚ ከሆኑት ሴቶች መካከል አንዷ መሆን የሚገባቸው።
9961	የማርኮ ፖሎ ጽሁፍ ኢትዮጵያ ውስጥ ከተገኙ ገድላት ጋር ተመሳሳይ ታሪክ ያስቀምጥ እንጂ የንጉሱን ስም ግን አልጻፈም።
9962	የወሎው ድል ለአጼ ቴወድሮስ ትልቅ ስልታዊ ጠቀሜታ ነበረው ምክንያቱም ወደ ሸዋ በሚያደርጉት ዘመቻ የኋላቸው ለጥቃት አይጋለጥምና።
9963	በዚህን ጊዜ አለቃ ገብረሃና ጥቂት መጻሕፍትን በብራና ላይ ጽፈው ነበር።
9964	የአንድ ሽቦ መጠነ እንቅፋት መጠን በርዝመቱና በስፋቱ ይወሰናል።
9965	በርከት ያሉ ሌሎች የመጽሐፍ ቅዱስ ትርጉሞችም ተመሳሳይ በሆነ መንገድ ተርጉመውታል።
9966	ስለዚህ ይህ ንጉሥ ምናልባት የሮማ የመጀመርያው ክርስቲያን ንጉሥ ባይሆንም እንኳን የክርስትና ተቆርቋሪ ሊባል ይቻላል ባዮች አሉ።
9967	ሽማግሌ ሳለ ምክር አይጠፋም ጎልማሳ ሳለ ላም አይነዳም የአማርኛ ምሳሌ ነው።
9968	ያረጀን ሹም ገባር ይከሰዋል ያረጀን ጅብ አህያ ይጥለዋል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
9969	የቀቀለ ዘሩ መዳን ለማፋጠን በቁስል ላይ ይደረጋል።
9970	እረጅም ጊዜ የፈጀ ጉብኝትም አደረጉ ብዙ ጥናቶችንም አቀረቡ ቦርዩስ አባይ ከጣና ይፈልቃል አለ።
9971	ኑሚዲያ ግን ለሮማ መንግሥት ተገዥና ታማኝ ሆኖ ማገልገሉ እርግጥኛ ነው።
9972	ድንጋይ ወደ ሰማይ ቢወርወር ተመልሶ ምድር የአማርኛ ምሳሌ ነው።
9973	ግጥምና ዜማ ደራሲ ከመሆኑም ባሻገር የአጫጭር እና ረዣዥም ድራማዎች ፀሐፊ የነበረው ሣህሌ፣ «ሁለገብ የታሪክ ማኅደር» ያሰኘውን ተግባር በሕይወት ዘመኑ አከናውኗል።
9974	የሰማይ ገል ስባሪ በአማርኛ ፈሊጣዊ አነጋገር የሆነ ዘይቤ ነው።
9975	በጥቅሉ ቃዶ ተብሎ የሚጠሩት እነዚህ የእምነቱ መሪዎች በቁጥር አራት ሲሆኑ፤ ከስራ ሐላፊነታቸው አንፃር ጋና፣ ቃሪቻ፣ ዎማ እና ጋዳላ ይባላሉ።
9976	በኣሁኑ ጊዜ ግዕዝ በዩኒኮድ ዕውቅና ያገኙትን የቢለን፣ ባስኬቶ ፣ ቤንች ፣ ምኢን፣ ሙርሲ ፣ ሱሪ ፣ ትግረ፣ ትግርኛ ፣ ኣገው ፣ ኣውንጂ፣ ኦሮምኛ ፣ ዓማርኛ ፣ ዲዚ ፣ ዳውሮ ፣ ጉሙዝ፣ ጉራጌ ፣ ጋሞ ጎፋ እና ግዕዝ ቋንቋዎች የሚጋሯቸውን ቀለሞችና ሌሎች ያጠቃልላል።
9977	በኣሁኑ ጊዜ ግዕዝ በዩኒኮድ ዕውቅና ያገኙትን የቢለን፣ ቤንች፣ ምኢን፣ ሙርሲ፣ ሱሪ፣ ትግረ፣ ትግርኛ፣ ኣገው፣ ኣውንጂ፣ ኦሮሚፋ፣ ዓማርኛ፣ ዲዚ፣ ዳውሮ፣ ጉሙዝ፣ ጉራጌ፣ ጋሞ ጎፋ እና ግዕዝ ቋንቋዎች የሚጋሯቸውን ቀለሞችና ሌሎች ያጠቃልላል።
9978	በቅርብ ጊዜ ውስጥ ጎጣውያን አጠገብ የተገኙት የፖላንድና ፖመራኒያ ዙሪያዎች እንዲሁም ከቫንዳሎች ብዙ መሬት ይዘው ሠፈሩበት።
9979	ሁልጊዜ በጎ ጸባይ በአክባሪ አዕምሮ ትይዛለህ።
9980	ስላንጋ እና አራት ወንድሞቹ ሩድራይግ ፣ ጋን ፣ ጌናንና ሴንጋን ሻለቆች ሆነው አይርላንድን (ወይም የዛኔው ስም ኢኒስ ኤልጋ) በአምስት ክፍሎች ከፋፈሉ።
9981	በሌሎች ሠው ሠራሽ ቋንቋዎች የተገኘው ቅጥ የሌለው ዘዴ አልወደዱም።
9982	በዚያን ጊዜ ኖህ፣ ቤተሠቡና እንስሶቹ ሁሉ ከሐመር ወጡ።
9983	ለሆዳም በሬ ገለባ ያዝለታል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
9984	ሴኔጋል ከ፹ በላይ የፖለቲካ ፓርቲዎች አሏት።
9985	ሕንጻው ሙሉ በሙሉ በድንጋይ የተገነባ ሲሆን፤ ጣራውን በዘመናዊ ሸክላ መሰል ቆርቆሮ ተደፍኗል።
9986	ከጣልያ ውጭ ደግሞ ተመሳሳይ ቀበሌኞች በጎረቤት ክፍሎች ከፈረንሣይና ከሞናኮ እንዲሁም በኮርሲካ ደሴትና ሳርዲኒያ ደሴት ይገኛሉ።
9987	በኣሁኑ ጊዜ ያለን መከላከያ በበሽታው እንዳንያዝ ኣስፈላጊዎቹን ጥንቃቄዎች ማድረግ ብቻ ነው።
9988	በፋሲለ ደስ ዘመን እንደገና ካቶሎኮች የተባረሩበት አገር ነው።
9989	ከዚያም ጊዜ ጀምሮ ሕይወቱን ከፖለቲካው ዓለም ሙሉ በሙሉ መዝፈቅ ብቻ ሳይሆን ዓላማውንና አቋሙን በመቀያየር በየጊዜው ዲያስፖራውን ግራ ሲያጋባ ኖሮአል።
9990	ከሁለት ቀን በኋላ ቴወድሮስ የኢትዮጵያ ንጉሰ ነገሥት ተብሎ አክሊል ጫነ።
9991	ወንድና ሴት ሁለቱ አንድላይ በራቁታችው ቢገኙ፣ ወይም የወንዱ ሱሪ ከተፈታ፣ የዝሙት ክስ ነው፤ ድምፅም ከተሰማ ይፈረድባቸዋል።»
9992	ስለዚህ ልጅ እያሱ ሙስሊሙን ከክርስቲያኑ ጋር እኩል ለማድረግ ጥረት ከማድረጉ ውጪ ለራሱ ክርስቲያን ሆኖ ነው የኖረው ማለት ነው።
9993	ፊሊክስ ሁፌ ብዋኜ የአገሪቱ የመጀመሪያው ፕሬዚደንት ሆኑ።
9994	በዓባይ ላይ ጥናት ለመስራት በመርከብ፤በአውሮፕላንና ሔሊኮፕተር፤በእግርና ጋማ ከብት፤ በመኪናና ባቡር ፈታኝ ጉዞ ያደረገ ዓባይ አስታዋሽ ባጣበት ዘመን የደከመ ጋዜጠኛና ደራሲ ነው።
9995	ከናንተ ቃል ኪዳን ተቀብሏል።
9996	በምድረ በዳ አውሬ የቧጨረውን ሥጋ ለውሻ ጣሉት እንጂ አትበሉት።»
9997	ብላቴን ጌታ ኅሩይ ወልደሥላሴ ሃያ አንድ መጻሕፍትን የደረሱ ሲሆኑ፤ የመጨረሻው መጽሐፋቸው «የኢትዮጵያ ታሪክ፡ ከንግሥተ ሳባ እስከ ታላቁ የአድዋ ድል» ለመጀመሪያ ጊዜ በ ፲፱፻፺፱ ዓ.ም የልጅ ልጃቸው ወይዘሮ ሠናይት ተክለማርያም አሳተሙት።
9998	በጡረታ ላይ እያሉ አብዛኛውን ጊዜ ከቤተሰቦቻቸው ጋር ያሳለፉ ሲሆን አልፎ አልፎ ግን ከጓደኞቻቸው ጋር ይገናኙ ነበር።
9999	የእብድ ውሻ በሽታ የየቫይረስ በሽታ ሆኖ ከፍተኛ የየአንጎል መጉረብረብን በሰዎች እና በሌሎች ደመ-ሞቃት እንስሳት ላይ የሚያስከትል ነው።
10000	የቤኒን ይፋ ቋንቋ ፈረንሳይኛ ሲሆን እንደ ፎንና ዮሩባ የመሳሰሉት የሀገሪቷ ባህላዊ ቋንቋዎች ሰፊ ተናጋሪ አላቸው።
10001	በዚህች መሪ ዘመን በኢትዮጵያ ውስጥ ትልቅ የህንጻዎች ግንባታና የቤተክርስቲያን ድረሰት፣ እንዲሁም ስነ ጥበብ እድገት ታይቷል።
10002	ዘመናዊ እና የቆዩ ሕንጻዎችና አንድ ትንሽ የአውሮፕላን ማረፊያ አለው።
10003	በኋላም ላይ ንዋይ በቤተሰቦቹ የሥራ ዝውውር ምክንያት ወደ ሲዳሞ ሄዶ አርባምንጭ ከነማና በወላይታ ሶዶ የቀበሌ ኪነት ውስጥ ድምፃዊ ሊሆን ችሏል።
10004	ስለዚህ እና መሰል የኑክሊየር አቅምን ስራ ላይ ለማዋል ያሳየው ትጋቱ፣ የኑክሊየር ዘመን ደራሲ እንዲሁም የአቶሚክ ቦምብ አባት ተብሏል።
10005	ወዲያው ቀዶ ጥገና ተደርጎለት ለጥቂት ቀኖች ካገገመ በኋላ በሆስፒታሉ ቅጥር ግቢ ውስጥ በምሽት ልምምዱን ቀጠለ።
10006	የአገር ሥራ ቋንቋ እንግሊዝኛ ቢሆንም የሕዝብ መነጋገሪያ የዶመኒካ ፈረንሳይ ክሬዮል ነው።
10007	የአገር ሥራ ቋንቋ እንግሊዝኛ ቢሆንም የሕዝብ መነጋገሪያ የቪንሰንት ክሬዮል ነው።
10008	በሱመር አፈ ታሪክ የጊልጋመሽ ታሪክ፤ አማልክት ምድርን በውኃ ለማጥፋት ወስነው ኤንኪ ግን የሹሩፓክ ከተማ ንጉሥ ዚውሱድራን በመርከብ እንዲያመልጥ ይነግረዋል።
10009	ወንድና ሴት ትሎች ተገናኝነው በመጣበቅ የሰው ደም ውስጥ በመኖር ብዙ ሺህ እንቁላሎች ያፈራሉ።
10010	ለቸኮለ ሰው ዋንጫ አስጨብጠው የአማርኛ ምሳሌ ነው።
10011	ስለዚህ ነው እሑድ በካቶሊክና በብዙዎቹ አብያተ ክርስትያናት እስከ ዛሬ ድረስ እንደ ሰንበት የሚቆጠረው።
10012	ከልዮን ወደ ትሬቭ የሚወስደው የአግሪፓ መንገድ በአንደማንቱኑም በኩል ሲያልፍ፣ በተጨማሪ ወደ ደቡብ ወደ በሳንሶንና ወደ ስሜን ወደ መትዝ የሚሄድ መንገድ ነበር።
10013	እነዚህ ወደ ሁለት የተከፈሉት መንግሥታት አንዳንድ ጊዜ እየተጣሉ እርስ በራሳቸው ሲዋጉ፤ አንዳንድ ጊዜ እየተፋቀሩ አንድ ሆነው የእስራኤልን መንግሥት ጠላት አሶርን የይሁዳን መንግሥት ጠላት ባቢሎንን ሲወጉ ብዙ ዘመን በነጻነት ቆዩ።
10014	ጋሊልዩ ከሱ ቀድሞ የተነሳውን የኮፐርኒከስን ሃሳብ (መሬት ሳትሆን ፀሓይ የአለም መካከለኛ ናት) በመደገፉ በካቶሊክ ቤ/ክርስቲያን ለእስር ተዳርጎ ነበር።
10015	ለጊዜው ይህ ርዕስ ተንገዋሏል።
10016	የደቡብ ዋና ከተማ ለዋሺንግተን ዲሲ ቅርብ ወደ ሆነው ወደ ሪችሞንድ፣ ቪርጂንያ ተዛወረ።
10017	የሚክድ ሰው አደራ ቢያስቀምጡት እጅ ይነሳል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
10018	ስድስት ቀን ሥራ፣ ተግባርህንም ሁሉ አድርግ፤ ሰባተኛው ቀን ግን ለእግዚአብሔር ለአምላክህ ሰንበት ነው፤ አንተ እንደምታርፍ ሎሌህና ገረድህ ያርፉ ዘንድ፥ አንተ ወንድ ልጅህም ሴት ልጅህም ሎሌህም ገረድህም በሬህም አህያህም ከብትህም ሁሉ በደጆችህም ውስጥ ያለ እንግዳ በእርሱ ምንም ሥራ አትሥሩ።
10019	ሲበትን ግን በጣም እንዳይራራቁ ማድረግ አለበት።
10020	በእዚህ ዘዴ ግዕዝ የእንግሊዝኛ እስፔሊንግ ጣጣ ውስጥ ሳይገባ የእንግሊዝኛውን የኮምፕዩተር ገበታ በመጋራት፣ በማዋሃድና ለብቻውም እንዲጠቀም ሆኗል።
10021	ይልቁኑ ፊት ለፊት የተጋረጡትን የሃገሪቱን ችግሮች በሚያስፈራ ድፍረት እና ምንም በማያወላዳ ጽናት ተጋፈጠው።
10022	አውታሩ ላይ ሌሎች የኮምፒዩተር መሣሪያዎችንም መግጠም ይቻላል።
10023	አዝማቹ ላይ አደጋ እንጣልበት።"
10024	ከኣድዋ ድል በኋላ ኢትዮጵያውያን የእንግሊዝኛውን የታይፕራይተር ወይም የጽሕፈት መሣሪያ ኣጠቃቀም ከተረዱ ወዲህ መሣሪያውን ለኣማርኛ ቀለሞች እንዲያገለግል ቢታገሉም ሳይሳካ ቀርቷል።
10025	ዘመናዊ ሰው ባዶነት "ኒሂልዝም"( የህይወት ትርጉም ማጣት) የሚባል ችግር ተጋረጠው፣ የ"ዞራስተር ፍካሬ" ዋና አላማ ይህን ባዶነት ("ኒሂልዝም" -- የህይወት ትርጉም ማጣት) መታገል ነበር።
10026	ዳግማዊ ዓፄ ምኒልክ ( ነሐሴ ፲፪ ቀን ፲፰፻፴፮ እስከ ታኅሣሥ ፫ ቀን ፲፱፻፮ ዓ.ም.) ከ፲፰፻፶፯ እስከ ፲፰፻፹፪ ዓ/ም የሸዋ ንጉሥ ከዚያም ከ፲፰፻፹፪ እስከ ፲፱፻፮ ዓ/ም የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት ነበሩ።
10027	ከአለሙ ዋና ከተሞች ( ከዋሺንግቶን ዲሲ በቀር) እሱ ብቻ ለአሜሪካዊ ፕሬዚዳንት ስም ተሰየመ።
10028	ከሱመር እና ከአካድ (የዛሬ ኢራቅ ) ወደ ምስራቅ የሆነ አገር ነበር።
10029	በቻይና ዜና መዋዕል (ታሪካዊ መዝገቦች) እንዲህ ተጽፎ ይገኛል፡-
10030	ቀጥሎም ወደ አስመራ ፣ ከዚያ ወደ ምጽዋ ተወሰዱ።
10031	ማኅበሩ ዛሬ በሐረር ፤ በባሕር-ዳር ፤ በደሴ ፤ በጎንደር እና በደብረ ማርቆስ ተጨማሪ ቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች አሉት።
10032	በአለም ላይ መምህር መቼ ነው ሌባ ሲሆን ያያችሁት?.
10033	በጥቅሉ የያ ትውልድ ድረ ገጽ ቤተ መረጃ፤ በዘመኑ ሥልጣኔ ደረጃ የኢንተርኔት ግልጋሎት ባለበት በየትም ቦታና በማንኛውም ጊዜ ሊያገኙትና ለማንበብም ሆነ ለሌላ ጠቀሜታ እንዲያውሉት ሆኖ የተደረደረና የሚፈልጉትን መረጃ ሙሉ በሙሉ በነፃ ከአሉበት ቦታ ሆነው እንዲያገኙት በሚያስችል ሁኔታ የተዘጋጀ የዲጂታል መረጃና መታሰቢያ ድረ ገጽ ነው።
10034	ስለዚህ ወደ ሰናዖር ሜዳ ወደ ግንቡ ቦታ፣ ወደ ኡክና ሜዳ ወደ ዶራም ሜዳ በሰናዖር ሜዳ ስሜን- ምዕራብ በኩል ሄዱ፣ የግንቡ ሥፍራ ልዩ ስያሜ ነበር።
10035	እናቲቱ ዶሮ ልጅዋን ይዛ ጓሮ ለጓሮ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
10036	የባህል እና የጥበብ ብቅ ብቅ ማለት የህዳሴው ዘመን መሰረት ከጣልያን ነው ምክንያቱም በታዋቂዎቹ የንግድ ከተሞች በተገኘው ሀብት እና ተፅእኖ ባላቸው የቤተሰብ ስርዐት ጥበቃ ለምሳሌም የሜዲሲ ቤተሰብ እና በኮንስታንቲኖፖል መወረር ምክንያት ከግሪክ የፈለሱት ወይንም የተሰደዱት ምሁሮች ምክንያት ነው።
10037	ከጤቤስ ወደ ስሜንም ሆነ ወደ ደቡብ የነበሩት የግብጽ ኖሞች ገዦች አይቀበሉዋቸውም ነበር።
10038	ስለዚህ ስራ ሊጀምሩ ሲሉ በይ ማዘንጊያ ደህና ሰንብቺ እኔ ወደ ቆላ መውረዴ ነው ብለው ይሰናበታሉ ይባላል።
10039	በዚሁም ሥነ ሥርዓት ላይ ለልዩ ልዩ የጦር ሠራዊት መለዮ የሚሆነው ሰንደቅ ዓላማ በዚህ ካቴድራል እንዲውለበለብ ፈቀዱ።
10040	የገነት ሕግ አንድያ ሕግ ነው፣ እንደ ወትሮ ይቀጥላል፣ የሰውም አዕምሮ እንዲህ የሚቀጥል ነው።
10041	ኢየሱስ ወደ ከተማው ወደ ኤደሣ ለመሔድ ጊዜ ስላልነበረው፣ ባንድ ጨርቅ ላይ መልኩን በተአምር አሳተመና ሐናን ስዕሉን ይዞ ወደ ንጉሡ እንዲሔድ ላከው።
10042	ለዘመኑ ፲፮ ዓመታት ፲፬ ያህል የዓመት ስሞች ታውቀዋል።
10043	መጽሃፉ ስለ ሃገርና ቀን ተቀን አኗኗር ዘይቤወች ምክሮችን በምሳሌ የሚያቀርብ ነው።
10044	ካርታው ከሱ በፊትም ሆነ በኋላ ከተሰሩት በዝርዝር አቀማመጡና በ ትክክለኝነቱ የበለጠ ሆኖ እናገኘዋለን።
10045	ታምራት ሞላ ታምራት ሞላ ታዋቂ ኢትዮጵያዊ ዘፋኝ ሲሆን ብዙ ዘመናዊና ባህላዊ የሙዚቃ ስራወችን በማቅረብ ይታወቃል።
10046	የእርሻ እና የመስኖ ሥራ ወዘተ.
10047	በስሪያ ጊዜ ከታፋዋ ከፍ አድርጋ በፊት እግሮቿ ላይ ትተኛለች።
10048	ከዱንያ እና በዉስጡ ካሉ ጥቅሞች ይልቅ የኣላህን ቃል ትእዛዙን ኣስበለጠች።
10049	ደረትና ሆዱ ከታፋዋ ላይ አርፎ፣ በእጆቹ ከላይ በኩል ጭኖቿን ይዞ፣ ግንኙነቱን ይፈጽማል።
10050	ዳግማዊ ዓፄ ምኒሊክ ዓፄ ዮሐንስ በተለያየ ጊዜ፣ ባንድ በኩል የምስር ( ግብጽ ) ሠራዊት በግዛታቸው በምጽዋ በኩል፤ ባንድ በኩል ደርቡሾች በሌላ በኩል ደግሞ የእንግሊዝን ድጋፍ የያዙት ኢጣልያኖች ከአሰብ በቶሎ አልፈው ቤይሉል የሚባለውን የባሕር ጠረፍ ያዙ።
10051	በአንድ ዌብ ሰርቨር ላይ የሚገኙ የተሰባሰቡ ድረ ገጾች ዌብሳይት ይባላሉ።
10052	ለእሳት ውሀ ለጸጉር ቡሀ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
10053	የቤቱን ጣራ ብዙውን ጊዜ ከስምንት እስከ አሥራ ሁለት በሚሆን የጥድና የወይራ ምሰሶዎች ከውስጥ ወደ ዉጪ በመወጠር ያቆሙታል።
10054	በአሁኑ ጊዜ የቡድኑ ዋና አሰልጣኝ ፒትሶ ሞሲማኔ ሲሆን አምበሉ ደግሞ ስቲቨን ፒየናር ነው።
10055	ውጤቱን ወደ ግራምና ወደ ኪሎግራም ለማወቅ ያክል ማግኘት ቢቻልም የኮሞዲቲ መገበያያ መጠኑ በኮንትራት ቁጥር ብዛትና በትሮይ አውንስ ክብደት መለኪያ ነው።
10056	በተለይ ራስ አስራተ ካሳ የኤርትራ አስተዳዳሪ በነበሩበት ወቅት የተማረው ክርስቲያኑ የኤርትራ ክፍል ከሞላ ጎደል የኢትዮጵያ ደጋፊ ነበር።
10057	ታላቅና ቸር በሆነው ጌታ በተመደበው ሕግ ግን መታዘዝ ግድ ሆነብህ።
10058	በዚያን ጊዜ በዙፋን ላይ የተቀመጠው ጪንግ ንጉሥ ሕፃን ልጅ ስለ ነበር፣ በሚከተለው ዓመት ዙፋኑን ተወና መላው ቻይና ሪፐብሊክ ሆነ።
10059	የሰዎች ስነ ምግባር ላይ የማተኮርና ምክር አዘል መልእክቶችን የማስተላለፍ ዝንባሌአቸው በአብዛኛው ስራቸው ላይ ይንጸባረቃል።
10060	ንጋትን ዶሮ ያውቃል ወፍ ያረጋግጣል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
10061	ቲሬኑስ ወደ ጣልያን ሄዶ አስተዋይና የተወደደ ንጉሥ ሆነ፤ በዚህም ወቅት ፲፪ ነገዶች ከጣልያን ወደ ልድያ ፈለሱ።
10062	ወንዞቹ ሁሉ በዚያን ጊዜ የተጋጠሙበት ምድር አሁን የአረብ በረሃ ቢመስልም፣ በመስጴጦምያ ወይም በአፍሪካ እንደ ነበር የሚሉ ብዙ አሉ።
10063	የጋመው ቀይ የበለጠ ሲግል ወደ ነጭ ቀለም ይቀየርና ሙቀቱ እየባሰ ሲሄድ ወደ በጣም አጭር የሞገድ እርዝመተ እያደላ ይሄዳል፣ ይሄውም ወደ ሰማያዊ ቀለም መሆኑ ነው።
10064	የአገሯ ዋና ወንዞች ኒጄር እና ቤንዌ ሲሆን ወደ ኒጄር ደለል ይፈሳሉ።
10065	ጥርኞች ማታ ለአደን ሲወጡ ጸጥ ብለው ራሳቸውን ወደ መሬት ደፍተው እጅግ ጥሩ የሆነውን የማሽተትና የመስማት ኃይላቸውን በመጠቀም ጥሻ ውስጥ ያሉትን ታዳኞች ለማግኘት ይጥራሉ።
10066	የፀሐይ ጮራ በጠፈር ተጉዞ ወደ ምድር የሚያንጸባርቀው እቃ እንደ ጨረቃ ሲነካ፣ ይበራል።
10067	ከ፬ኛው ቀን በኋላ፣ ጸሐይ እና ጣቢያው በሙሉ በሥፍራ ተገኝቶ ነበር።
10068	በአሁኑ ጊዜ ለማካቢ ሃይፋ እና የደቡብ አፍሪካ ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድን በተከላካይነት ይጫወታል።
10069	የሚሞት ልጅ አንገቱ ረጅም ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው።
10070	በዚያን ጊዜ ሙሽሪክ የነበ ሩት የአቡበከር አባት አቡ ቁሓፋህ የልጃቸዉን ወደ መዲና መጓዝ እን ደሰሙ ቤታቸዉ ድረስ በመሄድ ለአ ስማ ረዲየላሁ ዐንሃ እንዲህ አሏት፦
10071	ስለዚህ ብዙ የኖርስ ቃላት ወደ ፈረንሳይኛቸው ገቡ።
10072	ስለዚህ ኖኅ ተቆጥቶ በካም ታናሽ ልጅ ከነዓን ላይ ርጉም ጣለ።
10073	ኪቲሞች ግን የሳቢኖ ሴቶች በግድ ከያዙ በኋላ ወደ ጦርነት ሔዱ።
10074	ስለዚህ ዱሮ ቋንቋው በጣም ትንሽ ከሆነ አሁን ግን በጉልበት እየተመለሠ ነው።
10075	ቀሪውን ጠላ ቀዝቃዛ ስፍራ ውስጥ ወይም ማቀዝቀዣ ውስጥ ማስቀመጥ ጥሩ ምክር ነው።
10076	አሕዛብ ይህ የጥበብ ጣኦት እንደ ነበር ስላመኑ፣ የፈለኩ ስም ከዚህ ጣኦት ስም መጥቶ በየቋንቋው ይለያይ ነበር።
10077	እማሆይ ፅጌ ማርያም ገብሩ ደስታ ዝነኛ ኢትዮጵያዊ ሙዚቀኛ ሲሆኑ የኢትዮጵያ ክላሲካል ሙዚቃዎች እናት ተብለው ይጠራሉ።
10078	የገተማ ዛፍ አትሌት ኃይሌ ገብረ ሥላሴን ጨምሮ በርካታ ኢንቨስተሮችና የአካባቢው ንብ አናቢዎች ማር እንዲያመርቱ ምክንያት የሆነ ነው፡፡ የገተማ ዛፍ የተለየ ጥራት ያለው የማር ምርት ማስገኘት የሚችል መሆኑን የአካባቢው ማኅበረሰብ ይተርክለታል፡፡
10079	ብላቴን ጌታ ማኅተመ ሥላሴ ወልደ መስቀል ብላቴን ጌታ ማኅተመ ሥላሴ ወልደ መስቀል በ፲፰፻፺፯ ዓ.ም. በሰሜን ሸዋ ቡልጋ ውስጥ የተወለዱ ታዋቂ የሥነ ጽሑፍ ሰው ከመኾናቸው ባሻገር፤ በፈረንሳይ አገር የግብርና ትምሕርት ያጠናቀቁ ኢትዮጵያዊ ነበሩ።
10080	በዚህም ቤተ መቅደስ ውስጥ ሁለት ግዙፍና ታላላቅ የነሐስ ዓምዶች ይገኙ ነበር።
10081	ከዛፎች ፍሬ ዋነኛው ወይራ ሲሆን በብዛት ይተከላል።
10082	እጸድቅ ብዬ ባዝላት ተኝታ ቀረች የአማርኛ ምሳሌ ነው።
10083	ስምንት ሺህ ሰዎችን መያዝ ሲችል የመብራት ኃይል የእግር ኳስ ክለብ መቀመጫ ሆኖ ያገለግላል።
10084	ከዚያም ወደ ቀድሞው ሀገር ፍቅር በመመለስ ተወዳጅና ታዋቂ ለመሆን በቅቷል።
10085	በአንዱ ዜና መዋዕል ዘንድ ሳርጎን «የባቢሎን ጒድጓድ አፈር ቆፍሮ አዲስ ባቢሎን በአካድ ፊት ሠራ»፣ በሌላም «ከጒድጓዱ አፈር ቆፍሮ በአካድ ፊት ከተማ ሠራ፣ ስሙንም 'ባቢሎን' አለው።»
10086	ሞረትና ጅሩ በአማራ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።
10087	ለምሳሌ ሥሥ የዘይት ወይም ቤንዚን እድፍ በውሃ ላይ ተንጣሎ ሲገኝ የሚፈጥረው ኅብረ ቀለም ከብርሃን መጠላለፍ የሚመጣ ነው።
10088	ዳግማዊ አጼ ምንሊክ የአጼ ዮሐንስ ተተኪ ንጉስ እንዲሆኑ በመርዳት በቀይ ባህር ጠረፍ ላይ ያላቸውን ግዛት ህጋዊነት እንዲቀበሉ አደረጉ (የውጫሌ ውል)።
10089	ከጥቂት ጊዜ እሥራት በኃላ ተፈተው በቁም እሥር እንዲቆዩ ተደርገው፣ በ፲፱፻፲፪ ዓ/ም ለመንግሥት አማካሪነት ተመርጠው መሥራት ጀምረው ነበር።
10090	የቱማል ዜና መዋዕል ወይም የቱማል ጽሑፍ ለሱመር ጥንታዊ ዘመን ታሪካዊ ምንጭ ነው።
10091	ጊዜአዊ ጊዜ አለካክ ሁለት መልኮች አሉት እነሱም፡ ካሌንደር ና ሰዓት ናቸው።
10092	ለሚስቱ ጥሩ የትዳር አጋር መሆን፣ እሷንም ሆነ ቤተሠቦችዋን ማክበር፣ በማንኛውም ጉዳይ ሊያማክራት ይገባዋል።
10093	በዚያን ጊዜ ብዛትና የዓሳ ጎርፍ፣ መልካም ገብስ የሚያመጣውም ዝናብ በ'ኡኑግ-ኩላባ' ተጨመሩ።
10094	ከዚያም ወደ ቲያትር ክፍሉ ተዛውሮ ድምፃዊ ለመሆን በቃ።
10095	በሀብት እና በደጋፊ ብዛት ታላላቅ ከሆኑት የአለማችን ውጤታማ ክለቦች አንዱ ነው።
10096	ጠንከር ያለ ውሳኔን የሚሹ ጉዳዮች የመጨረሻ ብይን የሚያገኙትም በካዎ ነበር፡፡
10097	በግዕዝ ግን ተጨማሪ ሦስት መጻሕፍት በ«ኦሪት» ይቆጠራሉ፦
10098	የፈቷት ሴት ያጠቡት ወጪት የወጡበት ቤት አንድ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው።
10099	የቀብር ስነ ስርዓቷ በለቡ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ታኅሣሥ ፲፮ ቀን ተፈፅሟል።
10100	ጥንታዊ ስሙ እስተር ወይም እስትሮስ ነበረ።
10101	ጄልዴሳ ዛሬ በሱማሌ ክልል የምትገኝ መንደር ናት።
10102	ሁለተኛ ግፍ ልብሴን ይገፍ ጀርባዬን ይገርፍ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
10103	ከዚያም ወደ ጎንደር ከተማ ተመልሰው ከመምሕር ወደ አብ ወልደ ማርያም ጽዋትወ ዜማ፤ ከባሕታዊ ገብረ አምላክ አቋቋም፤ ከዐቃቤ ስብሃት ገብረ መድሕን ትርጓሜ መጽሐፍትን እንዲሁም ድጓን ተምረዋል።
10104	ተመክሮ ልብ ተሸምቶ ድልብ አይሆንም የአማርኛ ምሳሌ ነው።
10105	ተውላጠ ስም በሦስት ቁጥር ይካፈላል እነርሱም ነጠላ ሁለትዮሽና ብዙ ናቸው።
10106	በሰፈር ቦታ የሚጣሉ ሰዎች ቢኖሩም፤ አጋፋሪዎች ፕላኑን እያዩ ማስተካካል እንዲችሉ አደረገ።
10107	ከተማዋ ድሮ የንጉሡ የግራ በአልቴሃት (ግራ በአልቴሃት ከንጉሡ ሦሥት ሚስቶች የአንደኛዋ የክብር ስም ነው) ርስት ነበረች።
10108	ተራራው ላይ ምንጭና እህል የሚዘራበት ሰፊ መሬት ስለነበር ፖርቱጋሎቹ እነ ክሪስታቮ ደጋማ ከአምባው ደርሰው ንግስቲቱ እንድትወርድ እስከአሳመኗት ድረስ የግራኝን ሰራዊት ከዚህ አምባ ላይ ሆና መከላከል ችላለች።
10109	ለአላህ ሲሉ ስቃይና መከራ ያስተናገዱ ሰባት ባሪያዎችን ገዝተው ነጻ ለቀቁ።
10110	ከዚያም ወደ ደንጎላ ሄደው በቢትወደድ መንገሻ ጀምበሬ ትምህርት ቤት የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርታቸውን አጠናቀው ወደ አዲስ አበባ በመምጣት የሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን አረናቀዋል።
10111	እማሆይ ፅጌ ማርያም ገብሩ ከአባታቸው ከከንቲባ ገብሩ ደስታ በአዲስ አበባ ከተማ በ፲፱፻፲፮ ዓ.ም. ተወለዱ።
10112	ይኸውም ጌታ በጸሎተ ኀሙስ ለሐዋርያት ሥጋውንና ደሙን መመገቡንና ዐርብ በሠርክ ዲያብሎስን ሽሮ አዳምን ወደ ቀድሞ ማዕርጉ መመለሱን ያሳያል።"
10113	በታሪክ ፊት ከፍተኛ ግምት የሚሰጠውና አጠቃላዩን የኢትዮጵያን ሕዝብ ኢኮኖሚያዊ፤ ማኅበራዊና ፖለቲካዊ እንቅስቃሴ የሚዘክረውን «ዝክረ ነገር» የተሰኘውን መጽሐፍ በ ፲፱፻፵፪ ዓ.ም. ለህትመት አብቅተዋል።
10114	በአሁኑ ጊዜ ለግሪኩ ክለብ ፓንሴራይኮስ ይጫወታል።
10115	በዚያን ጊዜ ጀርመን ደቡብ-ምዕራብ አፍሪቃ ተብላ አገሪቱ የጀርመን ቅኝ ግዛት ሆነች።
10116	በአገር ቤት ሜዳዎች አንበሣ ፣ ቀጭኔ ፣ ጉማሬ ፣ ጅብና አውራሪስ ሞልተው ሊታዩ ይቻላል።
10117	የእህል ጣም በጉረሮ የነገር ጣም በዦሮ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
10118	ቢሆንም ግን አሁንም አሁንም ብቅ እያለች «አለቃ ይብሉ እንጂ» ትላለች።
10119	የክልሉ ስም የመጣው ኩዋንዶ እና ኩባንጎ ከሚባሉ በክልሉ ጫፍ ከሚያልፉ ወንዞች ነው።
10120	ለዛይኛ እና ስልጤኛ የቀረቡ ብዙ ቃላቶችን ይዟል።
10121	በአሁኑ ጊዜ ለሪያል ማዮርካ እና የሜክሲኮ ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድን ይጫወታል።
10122	ሾተልን ወደ ሰገባህ ቁጣህን ወደ ትእግስት የአማርኛ ምሳሌ ነው።
10123	ዶክቶር ኦኑ ለሁለት ዓመታት ብቻ አገልግለው ሐምሌ ፲፫ ቀን ፲፱፻፸፯ ዓ/ም ለቀቁ።
10124	ባለፉት መቶ ዘመናት እንዲህ ያለው "ወንጀል" ብዙውን ጊዜ አሰቃቂ ለሆነ ድብደባ አልፎ ተርፎም ለሞት የሚዳርግ ነበር።
10125	በምጽዋ እና አስመራ የባሕር ወደብ እና የምድር ባቡር ሠራተኞች አድማቸውን ጀመሩ።
10126	በዚያን ጊዜ ሡልጣን አብዱል ማሊክ ቢን ሙሪያሚ እንደራሴውን እንደሾመበት ይባላል።
10127	የወርቅ ጌጥ ማድረግ ለሚወዱ ሰዎች ደግሞ ፤ የንፁህ ወርቅ መጠን በካራት ይለካል።
10128	የቀድሞ ስሟ ሰሜናዊ ሮዴዢያ ሲሆን ያሁን ስሟ ከዛምቤዚ ወንዝ ነው የመጣው።
10129	ስለዚህ ያው መፍትሄ ለአንቺ ደህና ከሆነ ለኔም ደህና ነው።
10130	በጀሮም ዜና መዋዕል ዘንድ፣ በዚሁ ዘመን ዳናውስ ከግብጽ ወጥቶ ስጠነላዎስን ከአርጎስ አባረረውና አርጎስን ገዛ።
10131	ከቅርብ ጊዜ ወዲህም ፊደሉን በእጅ ስልክ መጠቀም ተችሏል።
10132	ቀጥሎም ኖህ ርግብን ሰደደና ምንም መሬት ሳታገኝ ተመለሰች።
10133	በአጭር ጊዜ ውስጥም ዘመናዊ የሆነ ከተማ ተቋቋመ።
10134	በኩፋሌ እና በሌሎች ምንጮች ዘንድ ሙሴን ያዳነችው ግብጻዊት ልዕልት ተርሙት ተባለች።
10135	ማዘጋጃ ቤቱ በወቅቱ ማዘጋጃ ቤታዊ የታክስ ምንጮችን መመስረትና ታክስ መሰብሰብ፣ ለውጭ ሰዎችና በንጉሱ እውቅና ለተሰጣቸው ባለሥልጣናት መሬት ማደል፣ የንግድ ፈቃድ መስጠት፣ ማዘጋጃ ቤታዊ የሆነ የፍትህ አገልግሎት ማዳረስ የመሳሰሉትን ተግባራት ያከናውን ነበር፡፡
10136	ያባትህ ቤት ሲዘረፍ አብረህ ዝረፍ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
10137	በዚያን ጊዜ የኤብላ መጨረሻ ንጉሥ ኢንዲሊማ ተባለ።
10138	ከዚህም ሌላ የኒዤር ተራማጅ ቡድን ከመሠረቱት አንዱ ናቸው።
10139	ንግስተ ሳባ የጥበቡ ወርቅዬ አልበም ነው።
10140	በቢቡኝ እና በዳሞት መካከል የሚገኝ ከተማ ነው ።
10141	ስለዚህ ዙር ግልብጥ ከዋናው አረፍተ ነገር ጋር እኩል ነው፣ ወይም አንድ ነው እንላለን።
10142	ለረጅም ጊዜ ከተማው የምስር ፈርዖን ጓደኛ ነበር።
10143	የጎርፍ ዋና ጉዳቶች የሰውና እንስሳ ሞት፣ የሕንጻዎች መፍረስ እና የመንገድ፣ ድልድይና ፍሳሽ ማስወገጃ ቱቦ መበላሸት ናቸው።
10144	ኃይለኛ ሰው ነበር፣ በማደን ዝነኛ፣ ማለት ለአጋዘንና ለጥንቸል ማደን፤ ደግሞ ዐሣማና አዕዋፍን ማጥመድ።
10145	ለቀላል ሰው ምስጢር መንገር በቀዳዳ አቁማዳ ጤፍ መቋጠር የአማርኛ ምሳሌ ነው።
10146	አንድን ሰው የራሱን ተግባር በበለጠ በተረዳ ቁጥር፣ የበለጠ ተነሳሽ ይሆናል።
10147	ለነገሩ ይህ አይነቱ ውስጣዊ ጥንካሬ ቀደምት ሙስሊሞች የነበራቸው ኃብት ነበር።
10148	ከፑዋቪ እና ከኩሩቭ ከተሞች መካከል በኩሩፍካ ወንዝ ላይ ትገኛለች።
10149	ለንፉግ ሰው የገበያ መንገድ ይጠበው የአማርኛ ምሳሌ ነው።
10150	ተራማጅ እና የክብር ዘበኛን ሠራዊት በሰገላዊ ውትድርና ንቃተ ሕሊናውን ለማዳበር ብዙ የጣሩ መኮንን እንደነበሩ ተመስክሮላቸዋል።
10151	ሀይለኛ ውሀ አሻቅቦ ይፈሳል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
10152	ስለዚህ ሰው አሟሟት ፀሐፊው በልጅነት ዘመን ያጠናው በመሆኑ ስለሰውዬው ማንነት እና አመጣጥ ለመመርመር ላደረገው ጥረት መነሻ ነው።
10153	ከቅርብ ጊዜ ወዲህም ሀዲይኛ ከሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች እስከ ዩንቬርስቲ ድረስ ለመማሪያነት ራሱን የቻለ ቋንቋ ሆኖ መቅረብ ችሏል።
10154	እማሆይ ፅጌ ማርያም ቫዮሊን መጫወትን ተምረው በ፱ ዓመታቸው ትርኢት ለማሳየት ችለዋል።
10155	ቆይቶም ዓፄ ምንሊክ በአምባ አፍቃራ፣ መንዝ፣ ቤተ መንግሥትና የጦር መሣሪያ ግምጃ ቤት ገንብተዋል።
10156	አንግል እና ሴያክስ የተባሉ ጀርመናዊ ጐሣዎች መጀመርያ የተናገሩት ጥንታዊ እንግሊዝኛ ይባላል።
10157	ከዚህም ሌላ በስሜን አሜሪካ በዘራይጥ ክፍለመደብ ውስጥ ካንጋሮ አይጥ የተባለ ፍጡር አለ።
10158	በገበያ ላይ በቅርብ የወጡት ድርሰቶቹ ከመጀመሪያ ቅጂያቸው ብዙ ለውጥ እና የአርትኦት ሥራ የተደረገባቸው እንደሆኑ ይነገራል።
10159	አንዲት ዶሮ በአደራ ጥብቅና ብትሰጥ፣ አራተኛውም ዕንቁላል ለጠባቂዋ ይሂድ።
10160	ከ፭ኛው ቀን በኋላ፣ የባሕር እንስሳትና ተሳቢ አራዊት እስከ አዕዋፍ ድረስ ተፈጥረዋል።
10161	በአሁኑ ጊዜ ጉድላክ ጆናታን ፕሬዝዳንት ናቸው።
10162	ስለዚህ ስለ ዳንጉኑ ምግባር ወንጀለኞቹ በግብረ ገብ ተሻሻሉ።
10163	የኦሮሞ አቦ ነጻነት ግንባር የኢትዮጵያ ፖለቲካ ፓርቲ ነው።
10164	በዚያን ጊዜ አሜሪካ ሠራዊት በኒካራጓና በሃይቲ ነበራት።
10165	ዘዋሪው ላባ በንፋስ ጉልበት ሲሽከረክረ፣ እርሱ በተራው ዳይናሞውን ( የመግነጢስ እና ጥቅልል መዳብ ሽቦ ስርዓት) በመዘወር ኤሌክትሪክ እንዲመነጭ ያደርጋል።
10166	በጀሮም ዜና መዋዕል ዘንድ፣ የዴውካልዮን ጐርፍና የፋይጦን እሳት በዚሁ ዘመን ፬ኛው ዓመት በግሪክ አገር ላይ ደረሱ፤ በ፯ኛውም ዓመት ተስቦ በአይቲዮፒያ ይዘገባል።
10167	ከተማው ላይ ተቀምጦ ይገኛል።
10168	የሆብስ ዋና ትኩረት መንግስት እና ህግ ነበር፣ ስለሆነ የፖለቲካ ፈላስፋ ይሰኛል።
10169	ለምሳሌ ወይ አለሚቱ ዋሽታለች ወይ ማሞ ዋሽቷል።
10170	በመሬት ላይ የሚኖሩ እንሥሣት ግን የወንዱን የዘር ህዋሳት ወደሴቷ ሰውነት የማስተላልፍ ዘዴ ይጠቀማሉ።
10171	በአሁኑ ጊዜ በጋዳፊ መንግሥት ላይ የተነሡት ተቃዋሚ ወገኖች ብዙዎቹ የሰኑሢ ወገን ደጋፊቆች ሆነው በኢድሪስ ዘመን የነበረውን ሰንደቅ ዓላማ የሚይዙ ሲሆኑ ታይተዋል።
10172	የባህር ዳር ሲታረስ ጓጉንቸር ሆድ ይብሳታል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
10173	ኤላምኛ ግን ከሴማዊ ቋንቋዎች ጋር አይቆጠርም።
10174	የእያሱ እጣ አሳዛኝ የሚሆነው ድሮ የሚገብሩለት ሁሉ በዚህ ቀውጢ ጊዜ ሲከዱት ነው።
10175	ሰካራም ዋስ አያጣም የአማርኛ ምሳሌ ነው።
10176	እንዶት ዋሻ ኮሮማች ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ከአለት የተፈለፈ ቤተ ክርስቲያን ነው።
10177	በዚያን ጊዜ እንኳን ክርስትና በሮሜ መንግሥት ገና ሕጋዊ እምነት አልነበረም።
10178	በዚህም ቦታ የሚኖሩ በርበሮች እጅግ አዋኪዎች ናቸው።»
10179	በአሁኑ ጊዜ የጁወች እራሳቸው የዘር ምንጫቸውን በአህመድ ግራኝ ዘመን አንጎት ከሰፈረው ከሼክ ኡማር የመዛሉ።
10180	በቋንቋ ሊቅ ጊልዓድ ዙከርማን ዘንድ፣ «አታቱርክ የፀሐይ ቋንቋ ሃልዮ የደገፈው፣ የቱርክኛ ቋንቋ ባለሥልጣኖች ሊወግዱ ያልቻሉ አረብኛና ፋርስኛ ቃላት ለማጽደቅ እንደ ሆነ ይቻልል።
10181	በኋለኛ ጊዜ የአሦር መንግሥት ሃይለኛ ሆኖ መላ መሬት እስከ ግብጽ ድረስ ገዛ።
10182	ወንድና ሴት አብረው የሚገኙት ለስሪያ ብቻ ነው።
10183	ሌብኒዝ ብዙ ወዳጆች ቢያፈራም በኋለኛ ዘመኑ ብዙ ጠላቶች ስላነበሩት ሲሞት ካለጸሃፊው በስተቀር ለቀብሩ የመጣ አልነበረም።
10184	የፊደሉ ዋና ጥቅሞች ለመጻፍና ኣንድን የግዕዝ ጽሑፍ ለማየት ነው።) ኣምስተኛው ግዕዝ መሣሪያውን በሚገባ እንዲጠቀም ኣስፈላጊ የሆኑትን ኣዳዲስ ነገሮች መጨመር፣ መፍጠር፣ ማስተዋወቅና መጠበቅ ነበሩ።
10185	በቅርብ ጊዜ በካነሽ በተገኘው ጽላቶች ክምችት ውስጥ የዓመቶቹ ስሞች ዝርዝር ታውቋል፤ ከዚህ ለ፵ ዓመታት እንደ ገዛ ማወቅ አሁን ችሏል።
10186	የኬንያ ስም የመጣው በአፍሪካ በከፍታ ሁለተኛ ከሆነው ከማውንት ኬንያ ተራራ ነው።
10187	አልሞት ባይ ተጋዳይ በአማርኛ ፈሊጣዊ አነጋገር የሆነ ዘይቤ ነው።
10188	በጥንት ይህ ተናባቢ ግሪክኛን ለመጻፍ የማያስፈልግ ሆነ፤ ስለዚህ ስድስተኛው ፊደል ቁጥሩን « ስድስት » ለመጻፍ ብቻ በቃ።
10189	በሃከሉ ግን በግራኝ የተቃጠሉ አብያተ ክርስቲያናትና በዚህ ምክንያት ከህዝቡ ዘንድ ከፍተኛ ድጋፍና የእንባ ዋይታ እንደነበር ካስታንሶ ሳይመዘግብ አላለፈም።
10190	በዃላም ዐጼ ምኒልክ ደርቡሽን ለመውጋት ወደ ፎገራ መምጣታቸውን ሲሰሙ፤ ከተደበቁበት ወጥተው ንጉሡን ተከትለው ወደ አዲስ አበባ ተመለሱ።
10191	የልመና በሬ ትክክል አይሄድም የአማርኛ ምሳሌ ነው።
10192	ቸኮላታ ግን ለለማዳ እንስሶች በተለይም ለድመት ፣ ለውሻ ፣ ለከብት ጤና የሚጎዳ ወይም የሚገድል መርዝ ነው።
10193	አንደኛ ሸማ ማሠራት በሚፈልጉ ግለሰቦች መኖሪያ ቤት አጥር / በረንዳ ውስጥ መሣሪያቸውን በመትከል ይሰሩ ነበር።
10194	ስለዚህ ሌላ አማራጭ በመውሰድ ለእጃቸው ተጨማሪ ስራ ሰጥተው ሲያሰሩ ያድራሉ።
10195	የሄኑካ ስም በነዚህ ፈርዖኖች መቃብሮች በዝሆን ጥርስ ጽላቶች እንዲህ ሲቀረጽ ተገኝቷል።
10196	እነዚህ ኗሪ ብሔሮች ቾክታው፣ ሴሚኖል፣ ክሪክ፣ ቺካሳው እና ቼሮኪ ናቸው።
10197	ዳግማዊ ዓፄ ምኒልክ በየጊዜው ከጻፏቸው ታሪካዊ ደብዳቤዎች (በተቻለ መጠን በቀጥታ ከአማርኛው የተወሰዱ )እኒህ ንጉሠ ነገሥት ታላቅና ብልህ መሪ፣ አገር ወዳድ፣ ሃይማኖተ ጽኑዕ እና የዘመኑን የአውሮፓውያንን ተንኮለኝነት በጥልቅ የተረዱ ኢትዮጵያዊ ንጉሠ ነገሥት እንደነበሩ መገንዘብ እንችላለን።
10198	በጽላት ዜና መዋዕል መዝገቦች መሠረት፣ ሳርጎን የባቢሎንን ሥፍራ ወደ አካድ ዙሪያ አዛወረ።
10199	ከገጠር ቄስ የደብር እመበለት ትሻላለች የአማርኛ ምሳሌ ነው።
10200	ሰዋሰው ስም ሲሆን፣ አንደኛው ትርጉሙ፤ መሰላል፤ መረማመጃ፤ መወጣጫ፤ መውረጃ ነው።
10201	በዚያን ጊዜ ቋንቋው ለዘለቄታ እንዳይጠፋ አዲስ የማዖሪ ቋንቋ እንቅስቃሴ ተጀመረና የማዖሪ ትምህርት ቤቶች ተከፈቱ።
10202	አንድዜ ደሞ የአንዱ የአውራጃ አስተዳዳሪ ከነበሩ አቶ መስፍን አበረ ጋር አንግባባም ነበር፡፡ ምክንያቱ ፖለቲካ ነው፡፡ ማልሬድ የተባለ የፖለቲካ ድርጅት አባል ነበሩ፡፡ እኔ ደግሞ አብዮታዊ ሰደድ ለተባለው ድርጅት አባል ነበርኩ፡፡ በምልመላ ተጣላነ፡፡ ታክቲክና ስትራቴጂ በመቀየስ የፖለቲካ ሥራውን አቀላጥፈው ነበርና በርካታ አባላቱን ወሰድኩበት፡፡ ኋላ ነደደዋ!
10203	በጉዞው ግን አንዲቱ መርከቡን የምትነዳው ዕንቁዋን በሐይቅ ውስጥ አወደቀች።
10204	ረጃጅሙ ዐግ ከውኆቹ ለማምለጥ እንደተፈቀደ የሚል ተረት ደግሞ ይገኛል።
10205	በዚያም ጊዜ ሂክሶስ የተባለው የአሞራውያን ብሔር ጌሤምን ወረሩ፣ ከግብጻውያንም ጋራ ይዋጉ ጀመር።
10206	የባከል ቡና በጣዕሙ ይታወቃል።
10207	እማሆይ ፅጌ ማርያም እንግሊዝኛ ፣ ጀርመንኛ ፣ ዕብራይስጥኛ ፣ አማርኛና ግዕዝን አቀላጥፈው ይናገራሉ።
10208	በዚህን ጊዜ ጦርነት እንዳይነሳ ዘ-ድንግልን በጣና ሃይቅ በሚገኘው ደቅ ደሴት እንዲታሰር አደረጉ።
10209	ዳግማዊ ዓፄ ምኒልክ በ፲፰፻፹፯ ዓ/ም ከተቀበረችበት እስካስወጧት ድረስ ቤተ ክርስቲያኒቱ በተቀበረችበት ተረስታ ቆየች።
10210	ማተሚያ ቤቱ በርካታ የመንግሥት እና የግል ጋዜጦችን የሚያትም ሲሆን ፥ በተጨማሪም በየዓመቱ በርካታ የፈተና ሥራዎችን በማተም ይታወቃል።
10211	የቋንቋ ስም በጣልኛ ፍሪዩልያኖ ሲሆን በራሱ ግን ፉርላን ወይም ማሪለንጌ ይባላል።
10212	የሀገሯ ስም የመጣው ከአልጂርዝ ከተማ ሲሆን በድሮ ጊዜ ከዛሬዎቹ ምዕራብ ቱኒዚያና ምሥራቅ ሞርኮ አብራ ኑሚዲያ ትባል ነበር።
10213	አንቲጋ እና ባርቡዳ በካሪቢያን ባሕር ውስጥ የደሴቶች አገር ነው።
10214	ያገርህ ዱር ፍራትን ያስወግዳል እንጂ ከሞት አያድንም የአማርኛ ምሳሌ ነው።
10215	በአገር ቤት በባቡር በሚደርሰው ሥፍራ አጠገብ ይገኙ ነበር።
10216	ቀዳማዊ ዓፄ ዮሐንስ ከ፲፮፻፶፰ እስከ ፲፮፻፸፫ ዓ.ም. የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት ነበሩ።
10217	እጸድቅ ብዬ ባዝላት ተንጠልጥላ ቀረች የአማርኛ ምሳሌ ነው።
10218	አሽኩዝ እና ኢሽኩዝ ለእስኩቴስ ሰዎች ስሞቻቸው ነበረ።
10219	በኣሁኑ ጊዜ ነፃው፣ የሚሸጠውና የቁሱ ግዕዝኤዲት ውስጥ የኣሉት የግዕዝ ኣልቦና ቍጥሮች በኣኃዝነት ኣይሠሩም።
10220	ጋዜጦች ላይ ከጽሑፍ አቅራቢነት እስከ አዘጋጅነት ለበርካታ ዓመታት ሠርተዋል።
10221	የሸክላ ሥራ በሴቶች የሚከናወን ሲሆን በነጋዴዎች በገበያዎች ይሸጣል።
10222	አሁንም ሥነ ውበትን ስንመለከት የወፎች ሥነ ውበት በጣም ያስደንቃል።
10223	በዚያን ጊዜ በኪሡራ ሻሩሥዩሩም በንጉሥ ኡባያ እንደ ተተካ ይመስላል።
10224	በዚያን ጊዜ ጻድቃን የዘላለምን ሕይወት ይቀበላሉ፤ ክፉዎችም ለዘላለም ይኮነናሉ።»
10225	የዙፋን ቤቱ በግቢው በስተሰሜን በበበካፋ ግምብ እና በአጣጣሜ ቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን መካከል ይገኛል።
10226	እጸድቅ ብየ ባቅፋት አንቀላፋች የአማርኛ ምሳሌ ነው።
10227	በአሁኑ ጊዜ ሰኮንድ የምትለካው የሴሲየም አረር ሲወራጭ በሚያሳየው ቋሚ ድግግሞሽ ነው።
10228	ከወተት ሌላ መመገብ የሚጀምሩት ከስድስት ሳምንቶች በኋላ የመንጋጋ ጥርሳቸው ሲወጣ ነው።
10229	ለሆዳም ሰው ማብላት ውቅያኖስን ለመደልደል መቃጣት የአማርኛ ምሳሌ ነው።
10230	አማርኛ ግን ለሁሉም መግባቢያቸው ነው።
10231	ምኒልክ እና ዮሐንስ ከመጀመሪያው ጀምሮ ለንጉሠ ነገሥትነት ሥልጣን ተወዳዳሪዎች ሲሆኑ ጠባያቸው የተለያየ እና እርስ በርስ የማይተማመኑ ነበሩ።
10232	ሌሊቱን ሁሉ ስብሐተ እግዚአብሔር ሲደርስ አድሮ ከንጋቱ ፲፪ ሰዓት ሲሆን ጸሎተ ቅዳሴው ተጀመረ።
10233	በዘመኑ ብቻ ሳይሆን በኢትዮጵያም አሁንም እነዚህ የነጋድራስ ተሰማ እሸቴ ብርቅዬ ሸክላዎች በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ በኢትዮጵያ ጥናትና ምርምር ተቋም ውስጥ ተሰብስበው ይገኛሉ።
10234	አለቃም ምን ለማለት እንደፈለገች ይረዱና ወዲያውኑ ለሽማግሌዎች እስቲ እግዜር ያሳያችሁ!
10235	ከዚያም ወደ ጣሊያን በውቅያኖሶች አቋርጦ ተመልሷል።
10236	በአሁኑ ጊዜ ቡሩንዲ ፕሬዝዳንታዊ የተወካዮች ዴሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ሆና ትመራለች።
10237	ታናሹን ልጅ ያስማህ-አዳድ በማሪ ዙፋን ላይ አኖረው።
10238	ሀሜተኛ ነው ከዳተኛ' የአማርኛ ምሳሌ ነው።
10239	ለጭቆና እጅ የማይሰጡ ፣ ስብዕናቸው ማራኪ፣ አስተሳሰባቸው ምጡቅ የዘመናቸው ዛሂድ ነበሩ።
10240	በኅዳር ወር ፲፱፻፵፰ ዓ/ም በአሥራ ስድስተኛው የሜልቡርን ኦሊምፒክ ላይ የተሳተፈውን የኢትዮጵያን ቡድን ለመቀበል በተደረገው ሰልፍ ላይ ከጀርባቸው ላይ የአገራቸው ስም የተጻፈበትን መለያ ልብሳቸውን ለብሰው አገራቸውን ወክለው የተወዳደሩትን ወጣቶች ባየ ጊዜ ምን ያህል የኩራት ስሜት እንደተሰማውና ያን ጊዜ እሱም እንደነሱ ለመሳተፍ እንደወሰነ ይጠቀሳል።
10241	በኅዳር ወር ፲፱፻፲፩ ዓ/ም የቸነፈር (ግሪፕ) በሽታ በአዲስ አበባ እና በሌላውም የኢትዮጵያ ግዛት ላይ ተነስቶ በመዲናው ብቻ ከዓሥር ሺ በላይ ሰዎች ሞቱ።
10242	በሐምሌ ወር ፲፱፻፳፰ ዓ.ም አሌልቱ ላይ ፹፰ የጠላት የጦር ከባድ መኪናዎች(ካሚዮን)በተቃጠሉ ጊዜ የጦር መሪ የነበሩት አርበኞች ደጃዝማች ኃብተ ሥላሴ በላይነህና ፊታውራሪ ጂማ ሰንበቴ ነበሩ።
10243	በአሁኑ ጊዜ ከአስቴር ማሞ እና ዶ/ር ደብረጽዮን ገብረሚካኤል ጋር የኢትዮጵያ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ሆነው ያገለግላሉ።
10244	ኒውተን እና ሌብኒትዝ ዋና ዋና የካልኩለስ ሃሳቦችን ቢያገኙም ቅሉ የነዚህን ሃሳቦች መሰረታዊ እውነታ ላይ ብዙ ትኩረት አልሰጡም ነበር።
10245	ከደሞዝ ሌላ ታዋቂነት እና ሌሎች ጥቅሞች ብዙ አመልካቾችን ስቧል።
10246	ከአባቱ ፊት የሚናገር አፍ ለምጽ ይሆናል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
10247	ጅራትና ጉድ ከወደኋላ ብቅ ይላል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
10248	የዳግዳ ልጅ ከርማይት ልጅ ሲሆን ከወንድሞቹ ማክ ኲልና ማክ ግሬን ጋር አይርላንድን ለ ፳፱ ዓመታት በጋርዮሽ ገዛ።
10249	የዳግዳ ልጅ ከርማይት ልጅ ሲሆን ከወንድሞቹ ማክ ኬክትና ማክ ግሬን ጋር አይርላንድን ለ ፳፱ ዓመታት በጋርዮሽ ገዛ።
10250	እነሱም ጘዛ ጉርቶም፣ ጘዛ ሸለለ፣ ጘዛ ሰረንሰርና ጘዛ አስማኤ የተባሉ ወገኖች ነበሩ።
10251	በባቦች ላይ በጎነትም ባሉ ጻድቃን ላይ በኪሩቤልም ላይ የተሾመ ከከበሩ ከመላእክት አንዱ ገብርኤል ነው።
10252	ስለዚህ ብዙ ሊቃውንት ከ፭ ዓመታት በላይ እንደ ገዛ አያምኑም።
10253	የሎሌው ስም ባይሰጥም በ፩ ጥንታዊ ልማድ በምዕራፍ ፲፭፡፪ የተጠቀሰው ሎሌ የደማስቆ ሰው ኤሊዔዘር ነበረ።
10254	በአዚሁ ዘዴ አስቀድሞ ብዙ ትንንሽ የአፈር ቁልል ይደረጋል።
10255	በአሁኑ ጊዜ ለፉልሃም እና የደቡብ አፍሪካ ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድን ይጫወታል።
10256	ከሁሉም ግን በየካቲት ወር ፲፰፻፺፯ ዓ/ም የጀርመን ልዑካንን የመራው ፍሬድሪክ ሮሰን የተባለው ጀርመናዊ በኢትዮጵያ መንግሥት እና በጀርመን መንግሥት መሃል ብዙ ውሎችን ከተፈራረመ በኋላ በቤተ መንግሥቱ የኢልግ ተሰሚነት እየመነመነ ሄዶ በ፲፱፻ ዓ/ም ሥራውን ለቆ ወደትውልድ አገሩ ተመለሰ።
10257	በቀብር ሥነ ሥርዓቱም ላይ ከቤተሰቡ ውጪ በብዙ ሺ የሚቆጠሩ ወዳጅ ዘመዶቹ፣ የቀድሞ የሥራ ባልደረቦቹ እና አድናቂዎቹ፣ የመኖሪያ አካባቢያው ሰዎች ተገኝተው በዕንባ ሸኝተውታል።
10258	የወደቀ ዛፍ መንገዱን ዘጋ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
10259	በአሁኑ ጊዜ የጋዜጣው ሥራ አስኪያጅ ገነት ጎሳዬ ስትሆን ዋና አዘጋጅ ደግሞ ነቢይ መኮንን ነው።
10260	ባቡሪቱ ዕቃ ስታወርድ ዕቃ ስትቀበል ዋለች።
10261	በአሁኑ ጊዜ ለሴልቲክ እና የሜክሲኮ ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድን ይጫወታል።
10262	ከባልሽ ባሌ ይበልጣል ሽሮ አበድሪኝ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
10263	በወቅቱ ይህ የሕብረት ጦር የአብዲሳን ዝና በመስማታቸው ጣልያንን ለማዳከም ለአብዲሳ ጦር የቁሳቁስ ድጋፎች ማድረግ ጀመሩ።
10264	ይህንን ሕግ በመጠብቅ ብቻ ከድንገተኛ አደጋ ወይም ከመዓት ማምለጥ የሚቻል ነው።
10265	ወረቀት ላይ ሲሰፍሩም ሆነ የኮምፕዩተር እስክሪን ወይም መዝገብ ኣብዛኛዎቹ የዓማርኛ መኪና ፊደላት ከኣንድ በላይ ስፍራና ኮድ ይጠይቃሉ።
10266	የአገሩ ገዢ የነበሩት ራስ ወልደጊዮርጊስ አቦዬም (በኋላ ንጉሥ) የሚከተለውን ደብዳቤ ሰደዱላቸው፦
10267	በአሁኑ ጊዜ በቫቲካን ከተማ ቅ/ጴጥሮስ ቤተክርስቲያን ውስጥ ይገኛል።
10268	ሰውየው ውሀ ሲወስደው እኔም ወደ ቆላ እወርዳለሁ ብዬ ነበር አለ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
10269	ታላቁም ዘር በፋጋቸው ውስጥ ስለ ተረፈ በነርሱ አማካኝነት ዛፉ ተስፋፍቶ በድሮ ከሜክሲኮ ውጭ በሰፊ እንደ ተገኘ ይላሉ።
10270	በአሁኑ ጊዜ ለካይዘር ቺፍስ እና የደቡብ አፍሪካ ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድን በመሃል ሜዳ ይጫወታል።
10271	የጥፋት ውሃ አዳራሹን ሰብሮ ገባ።
10272	ኮንዲቪ ግን የመነኩሴ ንጹህ ፍቅር ነው ይል ነበር።
10273	የዳግዳ ልጅ ኬርማይት ከሉግ ሚስት ጋር ካመነዘረ በኋላ ሉግ ኬርማይትን ገደለው።
10274	አብዲሳ ግን ኢትዮጵያ ምንም ያህል ድሃ ብትሆንም ሕዝቡን እና መንግሥቱን ጥሎ እንደማይሄድ አስረግጦ በመናገር ጥያቄውን ሳይቀበል ቀረ።
10275	ከእርሱ ጋራ በነበረ፥ የአብ ልጅ፥ አንድ ጌታ በሚኾን፡ በእግዚአብሔር ወልድም እናምናለን።
10276	የዝህች ሴት በስርዓቱ ውስጥ ያላት መብት እንደ ባህሉ ይለዋወጣል እንደ ጊዜውም ተለዋውጧል።
10277	በቴሮድ ላይ የኑክሌር ጨረራ መጥፎ ውጤት ለማከም፣ የአዮዲንና የፖታሼም ውሑድ ይጠቀማል።
10278	በስሚስ ኗሪ ክፍላገር በኒው ዮርክ የነበሩት ሕዝብ በአጠቃላይ ስለ ተቃወሙት፣ ከተከታዮቹ ጋር ወደ ምዕራብ ሸሹ።
10279	እነዚህ ሁሉ የአክሻክ ገዦች ወይም ከንቲቦች ቢሆኑም፣ ሁላቸው በመላ ሱመር ላዕላይነቱን እንደ ያዙ አይመስልም።
10280	በስራው ላይ በተደረጉ እጆች ብዛት ምክንያት፣ ማንም ሳይጠብቀው ቶሎ ቶሎ እጅግ ከፍ ከፍ አለ፤ ሆኖም ውፍረቱ በጣም ግዙፍ በመሆኑ፣ ታላቅ ከፍታው ከርቀት ሲታይ ከእውኑ ያነሰው ይመስል ነበር።
10281	ጎንደር ዓፄ ቴዎድሮስ ጥያራ ጣቢያ ታሪካዊቷን የጎንደር ከተማ እና በአካባቢው የሚገኙትን የጎብኚ ተስህቦዎችን፣ እንዲሁም ጣና ሐይቅ ፤ የሰሜን ተራራን እና የመሳሰሉትን ለመጎብኘት አማካይ የሆነ ጣቢያ ነው።
10282	ጎንደር ዓፄ ቴዎድሮስ ጥያራ ጣቢያ ከታሪካዊቷ የጎንደር ከተማ በስተደቡብ አሥራ ስምንት ኪሎሜትር ርቀት፣ ከባሕር ወለል ፩ሺ ፱መቶ ፺፬ ሜትር ከፍታ ላይ የሚገኝ አየር ጣቢያ ነው።
10283	ከሦስት ቀን የመቃብር ቆይታ በኋላ እግዚአብሔር ልጁን ከሙታን መካከል አስነሳው!
10284	የፊደል ዋና ዓይነቶች ሁለት ናቸው።
10285	በተለይ ግን በቅድስቱ ውስጥ ከግንቡ ላይ ከምሥራቅ ከፍ ብሎ ሥዕለ ሥቅለት፣ ዝቅ ብሎ ከበሩ ራስ ላይ ምስለ ፍቁር ወልዳ ይገኛሉ ።
10286	ከሁለቱ ሸባ በኤርትራ ሳባም በየመን እንደ ተገኘ ይታስባል።
10287	አንቶን ቫን ሉዊንሁክ ምንም ዓይነት መፅሐፍ ያልፃፈ ሲሆን ነገር ግን በርካታ መልዕክትን የያዙ ደብዳቤዎችን ግን ጥሎ አልፏል።
10288	በአሁኑ ጊዜ ለካይዘር ቺፍስ ክለብና የደቡብ አፍሪካ ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድን በበረኛነት ይጫወታል።
10289	መልካም ስም ከመቃብር በላይ ይውላል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
10290	የሆነው ሆኖ በመጨረሻ ንጉሱ የጠበቀ ግንኙነት ለመፍጠር የፈለጉት አገር ዋና ጠላታቸውና የመውደቃቸው ምክንያት ሆኖ አረፈው።
10291	አዕምሮ ብቻ ቅርጾችን ማወቅ ይችላል።
10292	ለተማሪ ቆሎ ለወታደር በቅሎ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
10293	ይሁንና ይህ የፕላንክ ጥናት የፎቶንን ጠጣር የሚመስል ባህርይ በአጥጋቢ ሁኔታ የገለጸ አልነበረም።
10294	ስለዚህ ጋያ ክሮኖስን ማጨዳ ሠጠችውና ክሮኖስ አባቱን ሰለበው።
10295	መላጣ፣ ብዙ ቅርንጫፍ ያለ፣ ትንንሽም ቅርንጫፎች እንደ እሾሕ ናቸው።
10296	የፍርድ ቀን የተባለው ስዕል በካርዲናል ካራፋ እና በማይክል አንጄሎ መካከል ከፍተኛ የሆነ ቅራኔ አስነስቶ ነበር።
10297	በቅርብ ጊዜ በፖለቲካ ሳቢያ የማይምነት ጉዳይ በብዛት ቸል ይባል ነበር።
10298	ኣንድን ገጽ በዓማርኛ ወይም እንግሊዝኛ ጽሑፎች ለመሙላት ዓማርኛውን የበለጠ ጊዜ ይወስድበታል።
10299	ጥንታዊ ስሙ ቲቢስኩስ ነበረ።
10300	በአሦር ግቢ የተወቀረ ግድግዳ - አርዛ ሊባኖስ ሲሸክሙ አሦር (አሹር) ማለት በጥንታዊ ዘመን በላይኛ ጤግሮስ ወንዝ አጠገብ የተገኘ ከተማና አካባቢው ነበረ።
10301	አያሌው ገና በልጅነቱ የሙዚቃ /የዘፋኝነት/ ሙያ ፍቅር ስለነበረበት ወላጆቹ ወደ ትምህርት ቤት ሲልኩት እሱ ግን የሚውለው አዝማሪዎች በማሲንቆ በሚጫወቱበት ሥፍራ ነበር።
10302	የርስቱ ጌታ ፍራንሲስ ድረይክ (ይህ የስመ ጥሩ ተጓዥ ፍራንሲስ ድረይክ አልነበረም) ሆን ብሎ በቅጥ ሊያሳድዳቸው ሞከረ።
10303	የኋለኛ ኡር ነገሥታት ሹልጊና ሹ-ሲን ደግሞ በአንሻን ላይ የራሳቸው አገረ ገዦች እንደነበሯቸው በጽላት ላይ ተጽፎ ይገኛል።
10304	እየበሉ ሳለ በድንገት ከምግብ ጋር የገባ የጥፍር ቁራጭ ያገኙበታል።
10305	እርግጥ ነው የማግኔት ባህርይ መሳብ ብቻ ሳይሆን ሌሎችን ማግኔቶችን የመግፋትም ባህርይ አለው።
10306	ፍጥነቱ ደሞ ሲደግንና ሲተኩስ እኩል ነው።
10307	እርሱም ገና ሲናገር፥ እነሆ፥ ብሩህ ደመና ጋረዳቸው፥ እነሆም፥ ከደመናው።
10308	ድምዳሜ ላይ ለመድረስ አንዱና ቀላሉ መንገድ ያገኘነውን መረጃ በሰንጠረዥ ማስቀመት ነው።
10309	ድንጋዩ ነጭ ፕላስተር የተቀባ ስሆን መስኮቶቹ ግን ከነጭ ደንጊያ ወይንም ከእንጨት የተስሩ ናቸው።
10310	በመሬት ላይ እንደተኛ በሰማይ ካለው ከኢየሱስ ጋራ፤ አሳብ ለአሳብ እንደዚህ ሲል ተለዋወጠ።
10311	ባለፈው ቀን አትክልት የተገኙ ከየብስ ሲሆን፣ አሁን ግን የእንስሶችን ወገን ያስገኘው ውኃው ይባላል።
10312	በገመድ ላይ የሚገኘው ወጥረት በነጻው የገመዱ መጨረሻ ላይ ከሚያርፈው ጉልበት ጋር እኩል ስለሆነ፣ ገመዱን በበከራወች በማጣጠፍ ጉልበትን በብዙ ቁጥር ማብዛት ይቻላል።
10313	ሁለተኛ ግፌ ጫንቃዬን ተገርፌ ልብሴን መገፈፌ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
10314	ስለዚህ ዛሬ ከሚገኙት ከዓለም ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት እርሱ ከሁሉ ጥንታዊው የሆነው ሊባል ይችላል።
10315	ያልበላ ዳኛ አያሟግት ያልጠጣ እንግዳ አያጫውት የአማርኛ ምሳሌ ነው።
10316	በዚያን ጊዜ ሞፕሶስና ሲፑሉስ ከስደት ተመልሰው ከነወገኖቻቸው አማዞኖቹን በውግያ አሸነፉዋቸው፤ ሚሪናም ተገደለች።
10317	የአመት ስም ዝርዝሮች በብዛት ከዋናው የነገሥታት ዝርዝር ጋር ይስማማል።
10318	ከማለዊ ጋር የሚገናኙ ሀገሮች ታንዛኒያ ፣ ዛምቢያ እና ሞዛምቢክ ናቸው።
10319	በተለይ ይህ የሚሰራው ለጥገኛ አምክንዮ ነው።
10320	ቡርኪና ፋሶ በምዕራብ አፍሪካ የምትገኝ ሀገር ናት።
10321	በስራህ ደሀ አትበድል ነጋሪት ባይኖረው እንባ አለው ውሀ ሆኖ ቢኮል ያለ ሞረድ የተሳለ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው።
10322	የምድር ጉድ በአማርኛ ፈሊጣዊ አነጋገር የሆነ ዘይቤ ነው።
10323	ያገርህ ልጅ ብታገባት ሚስትህ ብትፈታት እትህ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
10324	የቀብር ሥነ ሥርዓቱም በዕለቱ በመንበረ ፀባዖት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል ቤተሰቦቹ ፣ ወዳጅ ዘመዶቹ ፣ የሙያ አጋሮቹ እና አድናቂዎቹ በተገኙበት ተፈጸሟል ።
10325	ጋልቬዝ ወደ እስፓንያ በስደት ተመለሠና ለግዜው የአክሬ ኗሪዎች ከቦሊቪያም ሆነ ከብራዚል መንግሥታት መቃወም ያገኙ ነበር።
10326	ያገርህ ልጅ ብታገባት ሚስትህ ብትፈታት እህትህ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
10327	አካባቢ ይህ ዳርዳኑስ ትሮያን በማዮንያ የመሠረተው ይባላል።
10328	ከዚህም ቦታ የሚወጡት የንግድ ሸቀጦች፦ ቅመማቅመም፣ ጥቂት የዝሆን ጥርስ፣ የኤሊ ቅርፊት፣ ከሁሉም የተመረጠ በጣም ጥቂት ከርቤ ናቸው፤ አንዳንዴም በርበሮቹ እራሳቸው በታንኳ አሻግረው ወደ ኦኬሊስና ሙዛ (በአሁን የመን ) ያደርሱታል።
10329	በዚያን ቀን ወላጆችና በርካታ እንግዶች በተሰበሰቡበት በነበረው ቃጭል ድምጽ ልዩ ጣዕም ያለው ዜማ ያሰማል።
10330	ሚዳሰስ እና ማይዳሰስ በአለም አስመዝግቧል።
10331	ኣንድን ሰው የበሽታው ቫይረስ እንዳላጋጠመው በተለያዩ (ተደጋጋሚ) የደም ምርመራዎች ማጣራት ይቻላል።
10332	ሀገሪቱ ሕገ መንግስት የላትም።
10333	በአገር ቤት ለሚኖረዉ ዘመዳቸዉ ወደ ሚኖሩበት አገር ሄዶ እንዲረዳቸዉ ጥሪ ያደርጉለታል።
10334	በአሁኑ ጊዜ ነዋሪነቱ በጀርመን ሃገር ነው።
10335	ዶክተሩ ግን በግላቸው በዓማርኛ ፊደል መቀነስ ከማይስማሙባቸው ምክንያቶች ኣንዱን ለመጥቀስ ያህል ኣንድኣንድ የኣናሳ የግዕዝ ቀለሞች ተጠቃሚ ቋንቋዎች ቀለማት የተሠሩት ይቀነሱ የተባሉትን በመጠቀም ስለሆነ ነው።
10336	ስለዚህ ነው በተለያዩ እምነቶች ዘንድ ምድራዊት እማማችን የተባለች።
10337	በዚያን ጊዜ ሄራክሌስ በአፍሪካ እያለ የተረፉት አማዞኖችና የእስኩቴስ ሰዎች አብረው በጥራክያ አልፈው ወደ ግሪክ ገብተው አቲካን ወረሩ፤ ጤሴዎስ ግን አሸነፋቸው።
10338	የሄሬሮ ጎሣ የሥፍራው መጀመርያ ኗሪዎች ሲሆኑ በቋንቋቸው ኦቾሞይዝ ተባለ።
10339	መጨረሻ ላይ ተሸናፊው የአለማኛ ሠራዊት መሸነፉን አምኖ ኅዳር ፩ ቀን ፲፱፻፲፩ ዓ/ም የእጅ መስጫ ውል ሲፈርም፤ ሰኔ ፲፱ ቀን ፲፱፻፮ ዓ/ም የተለኮሰው ጦርነት አከተመ።
10340	ከኮንጎ ነጻ መንግሥት አስቀድሞ ቦባንጊ የአከባቢው መደበኛ ቋንቋ ይሆን ነበር።
10341	ሌሎችም ስነ ሥርዐቶች በምስጢር ተጠበቁ።
10342	የድመት ልጅ መቧጨሯን አትረሳም የአማርኛ ምሳሌ ነው።
10343	ስልክም ወደ ኢትዮጵያ እንደገባ ከእንጦጦ እስከ አልዩ አምባ ድረስ መስመር ተዘርግቶለት ነበር።
10344	ቆይተው ግን ከአውሮጳ ቴክኖሎጂ በማስመጣት በኢትዮጵያ ምድር ላይ የመሳሪያ ማምረቻ ለማቋቋም ሞክረዋል።
10345	ኢስላም ወደ ኢትዮጵያ የደረሰው ከቅድስቲትዋ መካ ከተማ በመነሳት መዲና ከተማ ውስጥ እንኳ ሳይደርስ እንደነበር የታሪክ ድርሳናት ያስረዳሉ።
10346	የሕዝቡ ዘር ለተነበዩ በረከቶች እንዲዘጋጅ፣ ለሙሴ ዘመን የተመጣጠነ ሕግ እንዲሆን፣ የሰው ልጆችን በመቸኰል ሳይሆን በመታገሥ ወደ ሥልጣኔ እንዲያስለምዳቸው፣ ከጎረቤቶቹ ከመስጴጦምያ አገሮች ሕግጋት የተሻሸሉ ብያኔዎች እንደ ወሰነ ሊታይ ይቻላል።
10347	ቁናዎቹ ግን ተለይተው ይታወቃሉ።
10348	ሁለቱም ግን የውድድር እኩልዮሽን (ዲፈረንሺያል ኢኮዥን) ጥያቄወችን ለመፍታት የሚጠቅሙ ሂሳባዊ መሳሪያወች ናቸው።
10349	በአሁኑ ጊዜ ለማሜሎዲ ሰንዳውንስ እና የደቡብ አፍሪካ ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድን በመሃል ሜዳ ይጫወታል።
10350	በአሁኑ ጊዜ ለማሜሎዲ ሰንዳውንስ እና የደቡብ አፍሪካ ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድን ይጫወታል።
10351	በተለይ ስለ ጥንታዊው ዩኒቨርስቲ ኦፍ ኦክስፎርድ ይታወቃል።
10352	የእናቱ ስም በምንጮቹ ይለያያል፤ ወይም ሴት አምላክ ፐርሰፎኔ፣ ወይም መዋቲ ሴት ሴሜሌ ነበረች።
10353	የአሦር ቤተ መንግሥት የተገኘበት ሠፈር ካልሁ በአመጽ ተያዘ።
10354	ከእዚሁ ጋር በማያያዝ እያንዳንዱ ቀለም በሁለት መርገጫዎች እንዲከተብ ኣዲስ የኣከታተብ ዘዴ ፈጥረው ኣዳዲስ የፊደል ገበታዎች ኣቅርበዋል።
10355	ስለዚህ ዕጣ ተጣጥለን ለሚደርሰው ይድረስ እንጂ አንቅደደው ተባባሉ።
10356	ስለዚህ ሰፊ ጥረታቸው የአንድምታ ትምህርት ከቅኔና ከንባብ ቤት ትምህርት ማለፍ ቀጥሎ የሚሰጥ ልዩ ትምህርት ሆነ።
10357	በኋላም ቤተ መንግሥት አሳንፀውና ባለወርቅ ጉልላት የነበረውን የሥላሴ ቤተ ክርስቲያን አሰርተው ቆረቆሯት።
10358	ዓላማዬ ይህ ኦሊምፒክ የሌሎችንም ኢትዮጵያውያን ዐይኖች እንዲከፍት ነው» ብሎአል።
10359	ቁናዎቹ ግን ተለይተው አይታወቁም።
10360	ከዚህም ጋር መንግስት በሃይማኖቶች ጉዳይ ጥልቅ ከማለት ይከለከላል።
10361	በክቡር አቶ አማኑኤል አምደሚካኤል የሚመራ ቡድን ሦስት ጊዜ ሂዶ እርቁ ከሸፈ፡፡ በሬዲዮ የሰማሁትም የኢትዮጵያ መንግሥት እምቢ አለ የሚል ነው.
10362	ከእዚሁ ጋር የተያያዘ በኮምፕዩተር ኣዳዲስ ኣከታተቦችን፣ የፊደል ኣመዳደቦችና ገበታዎች ፈጥረዋል።
10363	ወዲያው ግን እርሳቸው ተቀላቅለውት የነበረው የጥቁር አንበሳ ጦር ሲመታ በጣልያን ሠራዊት እጅ ተማርከው በእስር ወደ አዲስ አበባ አመጧቸውና የቁም እስረኛ ሆኑ።
10364	ዙሪያው ቶሎ የአይሁድ ሠፈረኞችንና የክርስትና ተከታዮችን አገኘ።
10365	ኒክሰን ግን ጦርነቱን ስላልጨረሱት፣ ነገር ግን ወደ ላኦስና ካምፖድያ ስላስፋፉት፣ ለሰላም የሚጮህ ወገን በሃይል ሠለፉ።
10366	ወርቅና ብር ነጋዴወች ለደንበኞቻቸው ደረሰኝ በመጻፍ፣ ያንን ደረሰኝ ደምበኞች በማምጣት በፈለጉት ሰዓት ወርቁንና ብሩን ማግኘት ቻሉ።
10367	አብዲሳ አጋ በ፲፱፻፳፰ ዓ/ም የጣልያን ወረራ ወቅት ተማርኮ ወደ ጣልያን ከተወሰደ በኋላ ብርድ ልብሱን ቀዳዶ በመቀጣጠል በመስኮት አምልጦ በርካታ ጀግንነቶችን የፈጸመ የኢትዮጵያ ወታደር ነው።
10368	ታምራት ሞላ በ፲፱፻፴፮ ዓ.ም. በጎንደር ክ/ሀገር ተወለደ።
10369	የንጉሱ ሞት በኢትዮጵያ ብቻ ሳይሆን በአውሮጳ ሳይቀር ለቴዎድሮስ ከፍተኛ ሃዘንና አድናቆትን አተረፈ።
10370	እዚያም ሳሉ በአገራችን ሰው የተጻፈ የአገራችን ታሪክ አንድም ባለመኖሩ በቁጭትና በመቆርቆር ነበር ‘መጻፍ አለብኝ’ ብለው በደንብ ከሚታወቀው ከቅርቡ ጊዜ በቅጡ ወደማይታወቀው የሩቁ ዘመን መጻፍ የጀመሩት።
10371	በዚህም ጊዜ የተፈጸመው ሥነ ሥርዓት እንደሚከተለው ነበር፤
10372	የማሽላ ዘር ከነአገዳው ቸር የአማርኛ ምሳሌ ነው።
10373	በአሁኑ ጊዜ የኤጀንሲው ዋና ዳይሬክተር ሳሚያ ዘካሪያ ናቸው።
10374	ከግብጽ ቤተ ክርስቲያን ጋር በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን አመራር ላይ ብዙ ጊዜ የወሰደ ድርድር ከተደረገ በኋላ ስምምነት ተደርጎ፥ እሑድ ፣ ሰኔ ፩ ቀን ፲፱፻፶፩ ዓ/ም፤ ንጉሠ ነገሥቱም በተገኙበት ሥነ-ሥርዓት ፓፓው አቡነ ቄርሎስ ፮ኛ በብፁዕ አቡነ ባስልዮስ ላይ የሢመቱን ሥርዓተ-ጸሎት አድርሰው፤ የፓትርያርክነቱን ዘውድ ባርከው ደፉላቸው።
10375	ቋንቋው ዛሬ ባይነገርም እስከ ዛሬ ድረስ በኡታርኻንድ ክፍላገር ውስጥ ይፋዊ ኹኔታ አገኝቷል።
10376	ከሽንት ጋር በመቃላቀል ፍሬው በቆዳ ፋቂ ፍብሪካ ውስጥ፣ ወይም ጨብጡ ለማከም ተጠቅሟል።
10377	በተረፈ ግን በአይሁዶች ዘንድ በዚህ ዘመን ብዙ ሁከቶች ሆኑ።
10378	ሴትየዋ ያው እንደነገሩ አሸር ባሸር የሆነ ድግስ ብጤ አድርጋ ኖሮ አለቃ ወጡም ቅጥንጥን ጠላውም ውሀ ውሀ ብሎባቸው ኖሯል።
10379	የዓለም ሊቀ ሊቃውንት፣ የኪነ ጥበብ ምሑር የተከበሩ ሰዓሊ አፈወርቅ ተክሌ ማክሰኞ ፣ ሚያዝያ ፪ ቀን ፳፻፬ ዓ/ም በተወለዱ በ፸፱ ዓመታቸው፤ በቅርብ ባደረባቸው ጽኑ ሕመም በሕክምና እየተረዱ ሳለ በካዲስኮ ሆስፒታል አርፈዋል።
10380	መጨረሻ ላይ በኢትዮጵያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ከተማ ይፍሩ ታላቅ ጥረትና በቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ድጋፍ ሁለቱም ወገኖች አዲስ አበባ ላይ እንዲገናኙ በተደረገው ጥሪ መሠረት ተሰባስበው የአፍሪቃ አንድነት ድርጅትን የስምምነት ውል ፴፪ ነጻ ሀገሮች ሲፈርሙ ድርጅቱ ተመሠረተ።
10381	በዚያም ጊዜ በአካባቢው ከባድ ርሃብ በመከሠቱ አለቃ ከገዳሙ ብር አንድ ሺ አውጥተው ለገበሬዎች አከፋፈሏቸው።
10382	በዚህም ቤተ ክርስቲያን ውስጥ ኒኮሎ ብራንካሌዮን በተባለ የቬኒስ ሰዓሊ የድንግል ማርያምና የሕጻኑ ልጇ ኢየሱስ ክርስቶስ ምስል አስለው ነበር።
10383	ፕዌርቶ ሪኮ በካሪቢያን ባህር የሚገኝ የአሜሪካ ደሴት ግዛት ነው።
10384	የሽመና ሥራ በሀገራችን መቼና እንዴት እንደተጀመረ በትክክል የሚገልጽ የጽሑፍ መረጃ ባይኖርም ከሺ ዓመታት በላይ ዕድሜ እንዳለው አንዳንድ ጽሑፎች ይጠቁማሉ።
10385	ቁርበት ምን ያንቋቋሀል ቢሉት ባያድለኝ ነው እንጂ የነጋሪት ወንድም ነበርኩ አለ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
10386	ተሳሚዋ በቃ እስክታገባ ድረስ የከንፈር ወዳጁ ሆነች ማለት ነው።
10387	የካቲት ፴፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፻፹ ኛው ዕለት ሲሆን፤ የበጋ ወቅት ፷፭ኛው ቀን ነው።
10388	የካቲት ፭፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፻፹፭ ኛው ዕለት ሲሆን፤ የበጋ ወቅት ፵ ኛው ቀን ነው።
10389	መጋቢት ፪፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፻፹፪ ኛው ዕለት ሲሆን፤ የበጋ ወቅት ፷፯ ኛው ቀን ነው።
10390	ከፓምባ ጋር ከተባበሩት ሌሎቹ ነገሥታት መካከል የኩጣ ንጉሥ አንማና-ኢላ፣ የፓኪ ንጉሥ ቡናን-ኢላ፣ የኡሊዊ ንጉሥ ላፓና-ኢላ፣ የካነሽ ንጉሥ ዚፓኒ፣ የአሙሩ ንጉሥ ሑዋሩዋሽ፣ የማርሃሺ ንጉሥ ቲሸንኪ፣ የላራክ ንጉሥ ኡር-ላራክ፣ የኒኪ ንጉሥ ኡር-ባንዳ፣ የቱርኪ ንጉሥ ኢልሹናኢል፣ የኩሻራ ንጉሥ ትሽቢንኪ፣ የአርማኒ ንጉሥ ማዳኪና ናቸው።
10391	ጥቅምት ፲፮ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፵፮ኛው ቀን ነው።
10392	መጋቢት ፳፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፪፻ኛው ዕለት ሲሆን፤ የበጋ ወቅት ፹፭ ኛው ቀን ነው።
10393	መጋቢት ፴፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፪፻፲ኛው ዕለት ሲሆን፤ የፀደይ (በልግ)ወቅት ፭ኛው ቀን ነው።
10394	ሚያዝያ ፲፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፪፻፳ኛው ዕለት ሲሆን፤ የፀደይ (በልግ)ወቅት ፲፭ኛው ቀን ነው።
10395	መጋቢት ፱፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፻፹፱ነኛው ዕለት ሲሆን፤ የበጋ ወቅት ፸፬ተኛው ቀን ነው።
10396	ሚያዝያ ፭፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፪፻፲፭ኛው ዕለት ሲሆን፤ የፀደይ (በልግ)ወቅት ፲ኛው ቀን ነው።
10397	ሚያዝያ ፳፱ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፪፻፴፱ኛው ዕለት ሲሆን፤ የፀደይ (በልግ)ወቅት ፴፬ኛው ቀን ነው።
10398	በሜዲቺ ቤተ ክርስቲያን ውስጥ የተለያዩ ሐውልቶች አሉ ለተለያዩ የሜዲቺ ቤተሰቦች የተሰሩ።
10399	በዚያም ጊዜ በተደረገው ጉዳት የማስተማርያ ተቋሙ ጠፋ።
10400	በቅርብ ጊዜ በፈረንሳይ የሥነ-ቅርስ ባለሙያዎች ጥናት መሠረት ሦስት ቦታዎች የሸዋ እስላማዊ ንጉዛት(በዘውድ የሚተዳደር ግዛት) የከተማ ማእከላት ናቸው ተብለው ተገምተዋል።
10401	በአሁኑ ጊዜ ለእስፓንያ የእግር ኳስ ክለብ ባርሴሎና እና የአርጀንቲና ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድን ይጫወታል።
10402	ይሁንና ይሄ አስተሳሰብ ስህተት ነው።
10403	በአላህ ላይ የነበራቸው እምነት ይህን ያህል ጽኑና ጠንካራ ነበር።
10404	የአድዋ ድል የኢትዮጵያ ብሔራዊ ክብር ማኅተም፤ የጥቁር ህዝቦች የነፃነት ተጋድሎ ቀንዲል ነው፡፡ የመላው ዓለም ተፈጥሮአዊ ግብር እና ሰብአዊ ክብር የታደሠው፤ በእውነትና በፍትህ ህልውናና ምልዓት ላይ የተሰካ ትልቅ ጥርስ የተነቀለው … በአድዋ የታላቅ ህዝቦች ታላቅ ድል ነው፡፡
10405	ድብልቁ ውሃ ተጨምሮበት ከተቦካ በኋላ በረጃጅሙ ይድቦለቦልና በትናንሹ ተቆርጦ ይቆላል።
10406	ባለፉት ጊዜ የሚከተሉት አገራት ለጊዜው ድረ ገጾቹን ተክለክለው አሁን ግን እንደገና ፈቀደዋል።
10407	ተከታዩ ግን ክርስቲያን በመሆኑ አገሩን ወደ ክርስትና ፕሮግራም መለሰ።
10408	የቀድሞ ቤተ ክርስቲያን መምህር ዩሊዩስ አፍሪካኑስ (፫ኛው ክፍለ ዘመን ዓ.ም) ደግሞ እንደ ጻፈው፣ «ይህ ጎርፍ በአቲካ ሆነ፣ ፎሮኔዎስ የአርጎስ ንጉሥ በነበረበት ዘመን፣ አኩሲላዎስ እንደሚተርክ።»
10409	እንጀራ ምን ይጨርሰዋል መጉረስ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
10410	አንዲት ነጭ አሜከካዊት ሻምበል የሕክምና ባለሙያ ነበረች፡፡ ፑዛን ጋውን ለብሳ መጣች፡፡ አልኮል የፈሰሰበት ሙቅ ውሃ እና ፎጣ ይዛ ገላህን ልጠበው ልሸው አለችኝ፡፡ በፍፁም እንዴት ተደርጐ አልኳት፡፡ በኋላ አሁን ስሙን የረሳሁት አስተርጓሚ ጠራች፡፡ ለምን እምቢ ትላለህ ገላህን ልጠብህ እኮ ነው ያለችህ አለኝ፡፡
10411	መስሊም ሊግ የለዘብተኛ ተራማጅ ፓርቲንና የጣሊያን ደጋፊ ፓርቲን ሃይሎች በማስተባበር ታላቅ የተገንጣይ ቡድን መሰረተ።
10412	አምስቱ ዋና ሚኒስትሮች እኒህን ድንጋጌዎች መጠብቅ አለባቸው።»
10413	በዐሊይ ላይ በተካሄደው ፍልሚያም “የዑስማንን (ረ.ዐ) ገዳዮች ለመበቀል ዐልይ ቸልተኝነት አሳይቷል” በሚለው የተሳሳተ ድምዳሜዋ ምክንያት ዐሊይን ለመውጋት የተሠለፈውን ጦር መርታለች።
10414	በዚያን ጊዜ ቢዛንታይን መንግሥት ስለ ወደቀ የአውሮፓ ሥነ ጥበብ ማዕከል ወደ ጣልያን ሊዛወር ጀመረ።
10415	በአሁኑ ጊዜ ለቶተንሃም ሆትስፐር እና የደቡብ አፍሪካ ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድን ይጫወታል።
10416	የርሱን እና የሲማሽኪን ነገሥታት ታን-ሩሁራተር፣ ኢዳዱና ኢማዙ ሕልውና የሚያረጋግጡ ሰነዶች ከዑር-፫ አሉ።
10417	የሚስቱ ስም በዘፍጥረት ባይጻፍም በኩፋሌ ግን ስሟ ናኤልታማኡክ (ወይም ኔኤላታማኡክ፣ አኤልታማኡክ) እንደ ነበር ይተረካል።
10418	በፊልሙ ላይ ዳይሬክተሩ ቴዎድሮስ ተሾመን ጨምሮ ሌሎች አንጋፋ እና ወጣት ተዋንያን ተሳትፈውበታል።
10419	አባትና ልጅ ክንፋቸውን እያራገቡ መብረር ሲጀምሩ ኢካሮስ ልቡ እንደሸፈተና በኋላም መሬትን እየለቀቁ ወደ አየሩ ሲቀዝፉ ኢካሮስ በደስታ እራሱን መቆጣጠር እንዳቃትው ታሪኩ ያትታል።
10420	የቡቃያ ውጥ ለተቅማጥና ለወስፋት ሕክምና ይጠቀማል።
10421	የአለም ዋና አልፋቤቶች በተለይም የላቲን አልፋቤትና የቂርሎስ አልፋቤት ከዚያ ተደረጁ።
10422	የሰላም ውል ለመሥራትና ለመጠብቅ ቢጠየቁ፣ ይህን ማድረግ አለባቸው፤ እስላሞችም እንዲህ ቢጠየቁም የአላህ ጦርነት ካልሆነ በቀር ማድረግ አለባቸው።
10423	ቁናዎቹ ስም ያላቸውና፣ ስለዚህም ተለይተው ሊታዎቁ ይሚችሉ ናቸው።
10424	ኦሲሪስ ግን ሊኩርጉስን ገደለውና በፈንታው አለቃውን ማሮን አገረ ገዥ አደረገው።
10425	መጨረሻ ላይ በአገራቸው በተካሄደ ወታደራዊ መፈንቅለ መንግሥት ጥር ፯ ቀን ፲፱፻፶፰ ዓ/ም ተገደሉ።
10426	በዚያን ጊዜ ማርሳውያን የአረመኔ ጣኦታቸውን የታንፋና በዓል እየከበሩ ስለ ሆነ፣ ማርሳውያን ሰክረው በድንገት ተያዙና በፍጹም ተገደሉ።
10427	ስለዚህ እሱ ምእመናኑን ያሠቃያል።
10428	ይልቁኑ በዚ በሁለተኛው አስተያየት ጊዜ ማለት አእምሮአችን የውኑን አለም ለመረዳት ከፈጠራቸው ህንጻወች ( ቁጥርንና ኅዋን ጨምሮ) አንዱ ሲሆን ሰወች ኩኔቶችን ለመደረደር እና ለማነጻጸር የሚረዳቸው ምናባዊ መዋቅር ነው ይላል።
10429	አባርሶ ቴክ በአባርሶ፣ ሶማሊላንድ የሚገኝ የተደረጀ ትምህርት ተቋም ነው።
10430	መስሊም ሊግ ጭሰኝነትን አስወግዳለሁ በማለቱ የሙስሊም ባላባቶች ውህደትን እንዲደግፉ አደረገ።
10431	እኒህና ብዙ የአጠቃላይ አንጻራዊነት ትንቢቶች በተሞክሮ ተረጋግጠዋል።
10432	በአሁኑ ጊዜ ለሞንተሬይ በተከላካይነት ይጫወታል።
10433	በባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ በጆርናሊዝምና ኮሙኒኬሽን በማዕረግ ተመርቋል።
10434	ስለዚህ ነው የአይቲዮፒያ ( አፍሪቃ ) ስዎች ቆዳ የተቃጠለ እንዲሁም ሳህራ በረሃ የተፈጠረ የሚል ትውፊት ነበር።
10435	የእሱን ሥራ ተናገሩለት፤ ሌት ተቀን ነው የሚለፋው.
10436	የቦይለ ህግ እሚያሳየው፣ ቋሚ ትኩሳት ያለው አየር፣ የግፊቱ እና ይዘቱ ብዜት ምንጊዜም ቋሚ እንደሆነ ነው።
10437	ከዚህም ሜዳ የኢትዮጵያን ደጋ አይተው ተነሡበትና አክሱምን ሠሩ።
10438	በኅዳር ወር በስድስተኛው ቀን ፲፰፻፺፩ ዓ/ም በወረኢሉ ከተማ ተፃፈ ።»
10439	በካቲው ሞት የተሰማቸውን መሪር ሃዘን ለመግለፅ ወንዶችም ሆኑ ሴቶች ቅንድባቸዉንና ፀጉራቸውን ይላጫሉ።
10440	ከከረን ሆኖ የሚተዳደረው ደግሞ ሰሜናዊ ሐማሴን (የእስልምና ተከታይ የሆነ)፣ ቤት አሰገደና ዓድ ሼኽ ነበሩ።
10441	ይልቁን ለኛ የሚመስሉንን ያክል ነገሮችን እናውቃቸዋለን የሚል ነው።
10442	በአሁኑ ቀን በአየርላንድ አገር የእንግሊዝኛ ጥቅም ከአየርላንድኛ ይበዛል።
10443	በፋሲል ግቢ የመጨረሻውን ግንብ ያስገነባችው ምንትዋብ ነበረች።
10444	በዚያን ጊዜ የኩኔይፎርም ጽሕፈት ፍች ስለ ተፈታ፣ በሜስፖጦምያና በነነዌ ብዙ ቅርሶችም በመገኘታቸው፣ የአሦር ትክክለኛ ታሪክ ዕውቀት ተጨመረልን።
10445	አንቺን ደስ ወደሚያሰኝሽ ለመሄድ እነሆ ዝግ ጁ ነኝ።
10446	በሁሉም ቦታ የሚሰራባቸው የቀለም ህብር ክፍፍሎች ስድስት ሲሆኑእነሱም ቀይ ፣ ብርቱካን ፣ ቢጫ ፣ አረንጓዴ ፣ ሰማያዊ እና ወይን ጠጅ ናቸው።
10447	በዘመኑ አፄ ኃይለሥላሴና የእለቱ የክብር እንግዶች የተከሏቸው ችግኞች አሁን ይኖሩ ይሆን?
10448	አበቦች ላይ እንደሚታየው ሁኔታ፣ እንስታዊ ፍሬ-መሰል ከተባእት ወንዴዘር ጋር ከተዳቀሉ ዘር ያመነጫሉ።
10449	አሁንም ስለ እግዚአብሔር ብላችሁ እናንተም እርስ በርሳችሁ ተፋቀሩ፡ ለኛም ዳዊት ድገሙልን እዘኑልኝ።
10450	በግምት ብዙ ቫይታሚኖችን መውሰድ ጤንነትን ስለሚያቃውስ የቫይታሚን እንክብ በሚወሰድበት ጊዜ በህክምና ባለሞያ ትዕዛዝ መሰረት መሆን አለበት።
10451	በተለይ ብዙ ለሚዘዋወሩ፣ በመደሰቻ ቦታ ላሉ ወይም ቋሚ የቤት ኢንተርኔት ግንኙነት ለሌላቸው ተጠቃሚዎች እንደ ኢንተርኔት በር ያገልግላሉ።
10452	ጌዴዎን ግን አሸነፋቸው፣ የምድያም መኳንንት ሔሬብና ዜብ ተገደሉ።
10453	ሰሬትሴ ካማ የመጀመሪያው ፕሬዚደንት ናቸው።
10454	የነጋሢ ልጁ ስብስትያኖስ የመጀመሪያው መርዕድ አዝማች ነበር።
10455	ፍሪጅ፦ ውሃ ወደበረዶነት ከሚቀየርበት ቴምፕሬቸር በትንሹ ከፍ ያለ ቴምፕሬቼር ውስጡ ሲገኝ ፍሪዘር፦ ደግሞ ከውሃ ወደበርዶነት ከሚቀየርበት ቴምፕሬቸር ዝቅ ያለ ቴምፕሬቸር አለው።
10456	አቢቹና ገኔ በቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።
10457	በቁራን ላይ እንደተጠቀሰዉ ኢሳ በሙስሊሞች ጌታ አላህ ፍላጎት በተአምር ከአባት ዉጭ ወይንም ያለ ግብረ ስጋ ግንኙነት ነበር የተወለደዉ.
10458	ለትንሽ ጊዜ በአስተማሪነት ሥራ ተሰማርተው እንዳገለገሉ የፋሽስት ጣሊያን ወረራ ተከሰተ።
10459	በአሁኑ ጊዜ ለፖርትስማውዝ የእግር ኳስ ክለብ ይጫወታል።
10460	ይህንን ግን የሚያስወሩብን እንደኔ ያልሆኑ መስራት የተሳናቸው ሁላ ናቸው ።
10461	ዜጎችም ቤት እንዲያገነቡና የራሳቸው መሬት ባለአባት እንዲሆኑ አበረታቷቸው።
10462	ምዕራፍ ፳፬ እንደሚተርክ፣ አብርሃም ሽማግሌ ሆኖ ልጁም ይስሐቅ የከነዓን ሴት እንዳያገባ ከዘመዶቹ ሚስት ያገኝለት ዘንድ ሎሌውን ወደ « መስጴጦምያ » (ዕብራይስጥ፦ አራም-ናሓራይን) ላከው።
10463	እናቱም ልጇ እንዳይሞትባት ስለፈራች መፍትሄ ታፈላልግ ነበር።
10464	በአሁኑ ጊዜ የማይክሮሶፍት ሊቀመንበር እና ስፔሺያል ሶፍትዌር አርኪቴክት ነው።
10465	ይግባኝ ብዬ የሚመለከትልኝ የኢትዮጵያ ሕዝብ ቢሆን ኖሮ ይግባኝ ማለት በፈልኩ ነበር።
10466	የሰውን ልጅ ወንድማማችነት የመመሥረት ዓላማ ባለው ውሳኔያችሁ የተሰማንንም ልባዊ ደስታ እንድገልጽላችሁ ይፈቀድልኝ ዘንድ እለምናለሁ።
10467	ከእስር ቤት እንደተለቀቁም የመጀመሪያዋ የነጻይቱ የደቡብ አፍሪካ ፕሬዚዳንት ሊሆኑ በቅተዋል።
10468	አህመድ አስ-ሣሚ የተባለ ጸሓፊ ጃድዋል አስ-ሣስ ወስ-ሣሚ በተባለው መጽሓፉ የአባድርን የግዛት ዘመን ከ ፫፻፴፫-፫፻፶፫ ሂጅሪያ ያደርገዋል።
10469	የዚህን ዘረ-መል አይነት ሴቶች ቢሸከሙትም ህመም የመሆን አጋጣሚ ግን የለውም።
10470	በዚህም ድረ-ገፅ የራሷን ማስታወቂያ እና የዕርዳታ ጥሪዎቿን ለማስተላለፊያነት ትጠቀምበታለች።
10471	የበሰሉ ሥጋ-ነክ ምግቦችን ማቀዝቀዣ (ፍሪጅ) ውስጥም በንጽሕና ማስቀመጥ ጠቃሚ ነው።
10472	ስለዚህ ኡር-ዛባባ ሰምቶ እጅግ ተቸግሮ ሳርጎንን በተንኮል ለመግደል ያቅዳል።
10473	ስለዚህ ሱሙ-ኤፑኽ በቱቱል ከተማ የሠፈሩት ያሚናውያንን በያኽዱን-ሊም ላይ ደገፋቸው።
10474	የምረቃ ስነ-ስርአቱ አምሮና ደምቆ ኢንጂነር አልበርት አንስታይንም ካባና ወርቁን አጥልቆ ነበር የተጠናቀቀው።
10475	ዘይድና ኡሙ-አይመን ተጋብተው ልጅ ወለዱ፤ ልጃቸውንም ኡሳማ አሉት።
10476	የምድር ሥነ-ሕይወታዊ ተግባር በብዛት የሚፈጸምበት በዚህ አፈር ንብብር ነው።
10477	ይሄውም ከኢ-ዩክሊዳዊ ጅዎሜትሪ ልዩ መሆኑን ለማሳየት ነው።
10478	መስቀል ፍቺ:- በአብዛኞቹ የሕዝበ ክርስትና ተከታዮች ዘንድ ኢየሱስ ክርስቶስ የተገደለበት መሣሪያ መስቀል ተብሎ ይጠራል።
10479	ከእናቱ ከወ/ሮ ጌጤ ጉሩሙ እና ከአባቱ ከአቶ ገሠሠ ንጉሴ በአዲስ አበባ ልዩ ስሙ ጠመንጃ ያዢ እየተባለ ከሚጠራው ሰፈር የመስቀል ዕለት ተወለደ።
10480	ሚያዝያ ፳፪'፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፪፻፴፪ኛው ዕለት ሲሆን፤ የፀደይ (በልግ)ወቅት ፳፯ኛው ቀን ነው።
10481	ሦስተኛ ወገን - የሊ ሕዝብና ንጉሣቸው ቺ ዮው - ደግሞ ጠላቶቻቸው ሆኑ።
10482	በኃዘኑ ወቅት :እስቲ ጠይቁልኝ እርቃ ሳትሄድ :እትጌ ተዋበች ሚስት እናት ገረድ?
10483	በቦታው አችፊ :ጀማ፡ ህዝብዳር፡ አረፈአይኔ፡ ላይደብር የሚባሉ ወንዞች ሲኖሩ በርካታ ምንጮች ባለፀጋ የሆነ ደጋማ ስፍራ ነው፡፡
10484	የፊንቄ ጣኦት 'መልቃርት' በዚህ ከተማ ትልቅ ቤተ መቅደስ ነበረው።
10485	ለምሳሌ ያህል "ቍጥር"፣ "ሽኵቻ"፣ "ጫጕላ"፣ "ጓጕቷል"ን የመሳሰሉ ትክክለኛ ቃላት እንዳይኖሩ ሊሆን ነው።
10486	በሒሳብ ደግሞ "የተረጋገጠ መስተሳስር ጥናት" በምባል ይታወቃል።
10487	ለምሳሌ ያህል “+”፣ “-”፣ “*” እና “/” የመደመር፣ መቀነስ፣ ማባዛትና ማካፈል የግዕዝ የሢሳብ ምልክቶችና ማስሊያዎችም ናቸው።
10488	በአንድ ዘመን “አዳል” ሲባል የነበረው ስፍራ የተጠቃለለው በአሁኑ የኢትዮጵያ ግዛት ውስጥ ነው (“አዳል እና ኢሳ” እና “ጨርጨር፣ አዳልና ጋራ ጉራቻ” የሚባሉትን አውራጃዎች ታስታውሱ የለም?)።
10489	ስለዚህ እንደ “በዻዻ” የኣሉትን ቃላት በ“በዳዳ” ወይም “ዻራርቱ"ን በ“ደራርቱ” መክተብ ግድፈት ነው።
10490	ስለዚህ ፎቶው “ፎርጅድ” አልነበረም ማለት ነው።
10491	ማዕረጉ በይፋ « የኡር ፣ የሱመርና የአካድ ንጉሥ» ነበረ።
10492	ስለዚህ ነገር «አፈ ታሪክ» ይባላል።
10493	ድንግጥ ይሉና «እርሶ ደግሞ እዛ ቆመው ምን ያረጋሉ?»
10494	ስለዚህ ስሙን «ቀዓት» አልኩት፣ «የግርማዊነትና የትምህርት መጀመርያ» ማለት ነው።»
10495	በዚህም ውስጥ «ባሕል» የኅብረተሠቡ ቋንቋ ፣ ሥነ ጥበብ ፣ ሥነ ጽሑፍ ፣ ሙዚቃ ፣ ጭፈራ፣ ሃይማኖት ፣ ቴክኖሎጂ ፣ አበሳሰል ፣ አለባበስ፣ ስነ ሕንጻ፣ ሕግ ፣ አስተያየት፣ ፍልስፍና ፣ አፈ ታሪክ እና ብዙ ሌሎች ረገዶች ያጠቅልላል።
10496	ህዝቡም መልሶ «የበላይ ሰውህን እዚያው ለራስህ» ብለውም ተሳለቁበት።
10497	ኢየሱስ አንድ «ተዋሕዶ» ጸባይ (ሰውና አምላክ) ያመነበት ወገን እንዲህ ካልሆነ ፈጣሪ ወደ ፍጥረቱ በፍጹምነት ተዋሕዶ ካልገባ በቀር የሰውን ልጅ አያድንም ነበር ባዮች ነበሩ።
10498	ከአሥራ ሰባቱ «በድንኳን የኖሩ ነገስታት» አንደኛው ነው።
10499	በ፬ኛው ዓመት «የምዕራብ ሙዚቃ» ቃነ፤ የኩንዉና ወይ ገዥ ጂ ታን ወደ ሹዦው ተዛወረ።
10500	ባህታዊ ጸዐዳ «ከእንግዲህ እኔ ወደ ዓለም አልመለስም፤ አንተ ይህንን ስልት አስተምር» ብለው አለቃ ገብረሐናን አደራ አሏቸው።
10501	በደኑም ፓይን ( ጥድ ) የተባለው ጠንካራ ዛፍ ይገኛል።
10502	ከምድር ብዛት ( ከላይ አፈር ) አትክልት ሁሉ እየበቀሉ ሲሆን ለሰው ልጅና ለእንስሳ ያስፈለጉት እህል ፣ ፍራፍሬ ፣ መድኃኒቶችና ሌሎችም ሁሉ ታስገኛለች።
10503	በዓለም ላይም (፩፶፬ ኣገሮች) ኣንድ ሚሊዮን የሚጠጉ ሰዎች በኤድስ በሽታ ተይዘዋል።
10504	በሒሳብ ቋንቋ (ኳሶች+ መጉመጃ)!
10505	ሲቦኒሶ ጋክሳ (መጋቢት ፳፰ ቀን ፲፱፻፸፮ ዓ.ም. ተወለደ) ደቡብ አፍሪካዊ እግር ኳስ ተጫዋች ነው።
10506	በግራው ጥፍሩ (ከንሥሩ አንጻር) ውስጥ አሥራ ሦስት ፍላጻ ይዟል።
10507	የነብዩ የህያ (ዮሐንስ) አባትም ነው።
10508	ሙሉቀን መለስ (፲፱፻፬፭ ዓ.ም. ተወለደ ) የኢትዮጵያ ሙዚቃ ወርቃማ ዘመን ዘፋኖች መሃል አንዱ ነው።
10509	በአዲስ አለም (አሜሪካዎች) የሚገኙት አሞሮች ሌላ ወገን ናቸው።
10510	ስለዚሁ ሁኔታ (የዕብራይስጥ ትርጉም በማጣት) መጽሐፉ በኋላ ዘመን በሮማ ቤተ ክርስቲያን አለቆች አልተቀበለም።
10511	በስሜን ኮሪያ ፣ «የኮሪያ ምሥራቅ ባሕር» ይባላል።
10512	በደቡብ ኮሪያ ፣ «የምሥራቅ ባሕር» ይባላል።
10513	ይኸውም ቁመቱ ፸ ጫማ (ፊት) ነው።
10514	የአንድ ፍጡር ዲ ኤን ኤ በዚያ ፍጡር ማናቸውም ህዋስ (ሴል) ውስጥ ይገኛል።
10515	ጥሩነሽ ዲባባ ከ ሯጭ ቤተሰብ ብትፈጠርም ለመሮጥ ግን ምንም ፍላጎት አልነበራትም።
10516	ዓለሙን በሙሉ ፪ ጊዜ በመርከብ ዞረ።
10517	በጥንት ሱመር ፣ አካድ ፣ ባቢሎን ፣ አሦር ፣ አራምና ሌሎችም ልዩ ልዩ መንግሥታት በነዚህ ወንዞች መካከል ይገዙ ነበር።
10518	ሙሉጌታ ከበደ ፡ በወሎ ክ/ሃገር የተወለደ ለኢትዮጵያ ወጣት ቡድን ለቅዱስ ጊዮርጊስ ቡድንና ለኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን አምበል ሆኖ የተጫወተ ድንቅ ተጫዋች ነው።
10519	ታሪክና ምሳሌ ፪ በከበደ ሚካኤል ከተደረሱት ሁለት ክፍል ታሪክና ምሳሌ መጽሃፎች ሁለተኛው ክፍል ነው።
10520	ታሪክና ምሳሌ ፩ በከበደ ሚካኤል ከተደረሱት ሁለት ክፍል ታሪክና ምሳሌ መጽሃፎች የመጀመሪያው ክፍል ነው።
10521	በአገሩ ውስጥ ፺ የሚሆኑ ቋንቋዎች አሉ።
10522	ሰዶማዊ ሻለቃ ፩ ባልድዊን «የኢየኡሳሌም ንጉሥ» ተብሎ የፈረንጆች የኢየሩሳሌም መንግሥት ገዛ።
10523	ዳግማዊ ሀሰን በ ፲፱፻፶፮ ዓ/ም አዲስ አበባ ላይ የተመሠረተውን የአፍሪቃ አንድነት ድርጅት ከመሠሩት ሠላሳ አምስት መሪዎች አንዱ ነበሩ።
10524	በ፰ኛው ዓመት ጪ ሚኒስትሩን መንግቱን በችሎት ላይ ይቀመጥ ዘንድ ወደ ባ ክፍላገር ላከው።
10525	ለምሳሌ ያህል ዶ/ር ዓለሙ ቢፍቱ በሞዴት፣ ዶ/ር ለይኩን ብርሃኑ በኢትዮወርድ መጽሓፎች ጽፈው ኣሳትመዋል።
10526	ለምሳሌ ያህል የ"ጡ"ን መቀጠያ ለ"ኩ" የሰጠ ኣለ።
10527	ለምሳሌ ያህል የ“ኧ” ድምፅ ወደ “እዋ” የቀረበ ስምንተኛ የ“አ” ቤት ቀለም በመሆኑ በተለምዶ “ኧረ” የሚለው ቃል ኣጻጻፍና ኣነባብ የተሳሳቱ ስለሆኑ ትክክለኛው “አረ” ነው።
10528	የብረት ዘመን በ«ሦስቱ ዘመናት» አስተሳሰብ ከናስ ዘመን ቀጥሎ የነበረው ዘመን ነው።
10529	ከዚህም በኋላ ስሙ 'ብሪጅታውን' ('የድልድይ ከተማ') ሆነ።
10530	አልኬሚ የሠራ ሰው 'አልኬሚስት' ተባለ ወይም በአጭሩ 'ኬሚስት'።
10531	ለምሳሌ ያህል እነ “ሀ”፣ “ሐ”፣ “ኀ”፣ “አ”፣ እና “ዐ” የተሳሳቱ ድምፆች ተሰጣቸው እንጂ በዶ/ር ኣበራ ገለጻ የእየራዕቦቻቸው ሞክሼዎች ስለኣልሆኑ ለማጥፋት ማዘጋጀት ቀርቶ ድምፆቻቸውን ተረክበው መብታቸው መከበር ኣለበት ነው።
10532	አናባቢ ሲሆን ግን «ኡ» ወይም «ኦ» ያመለክታል።
10533	በ፳ኛው ዓመት ግን «የደር ሂሳብ በዶማዎች እንዲከፈል» አዝዞ ከተማውን በቅጣት አስፈረሰው።
10534	ጃፓንኛ ደግሞ ሌላ «ሂራጋና» በተባለ ሲላቢክ ጽሕፈት ሊጻፍ ይችላል።
10535	የዋናው ደሴት ስም «ትሪኒዳድ» ማለት በእስፓንኛ « ሥላሴ » ሲሆን የአነስተኛይቱ ደሴት ስም «ቶቤጎ» ትርጉም « ትምባሆ » ነው።
10536	የታሪክ ጸሐፊ ኤች ጂ ማርኩስ እንደሚለው፣ ስለዚሁ ሁኔታ «ራስ ተፈሪ በራሳቸው ወገን ወደ ካቶሊክ ሃይማኖት ለመዛወር ያስባሉ» የሚል ጥርጣሬ በመኳንንት መካከል ተነሣ።
10537	ያለአቻ ጋብቻ ቆይ ብቻ ቆይ ብቻ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
10538	እግዜር የሰው ልጅ ሆኖ ወደ ፍጥረቱ እንዴት እንደሚገባ መልአኩን ይጠይቀዋል።
10539	ከዚያም ንጉሥ ዱዱ እና ልጁ ሹዱሩል ይጠቀሳሉ።
10540	በመረቡ ውስጥ ብዙ ድረ ገጽ ይገኛሉ።
10541	ያንበሳ ልመና ጋማ ይዞ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው።
10542	የካቲት የወር ስም ሆኖ በጥር ወር እና በመጋቢት ወር መሀከል የሚገኝ ከአስራ ሦስቱ ኢትዮጵያ የወራት አቆጣጠር ውስጥ ስድስተኛው የወር ስም ነው።
10543	ያንበሳ ልመና ጋማ ይዞ የቄስ ልመና አናዞ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
10544	ባለፈው ቅርብ ጊዜ ግን በሥነ ቅርስ እርምጃ ሳቢያ የአሦር ነገሥታት ዘመናት ቁጥር ለማወቅ ስለ ተቻለ፣ የፈረንሳይ ሊቅ ዤራርድ ዠርቱ «ከሁሉ አጭሩ» ('ኡልትራ' ወይም 'አብልጦ አጭር') አቆጣጠር በትክክል እንደሚስማማው አስረድቷል።
10545	ዮሴፉስ እንደ ጻፈ ግን አገሩ በያዋን ሌላ ልጅ በኪቲም ስም ተባለ፣ ኪቲዮን የተባለውን ከተማ ይጠቅሳል።
10546	ያንበሳ ማላጅ ጋማ ይዞ ጅብን መውጋት አህያን ተገን ይዞ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
10547	ያንበሳ ማላጅ ጋማ ይዞ ጅብን መውጋት አህያን ተጎዝጉዞ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
10548	ፍልሰታ ሲሆን ሁል ጊዜ ሱባኤ ይገባል።
10549	ከዚህም ወገን ውጭ ብዙ ሌሎች እንስሶች ደግሞ «አይጥ» በስማቸው አላቸው።
10550	ታኅሣሥ የወር ስም ሆኖ በኅዳር ወር እና በጥር ወር መሀከል የሚገኝ ከአስራ ሦስቱ ኢትዮጵያ የወራት አቆጣጠር ውስጥ አራተኛው የወር ስም ነው።
10551	በቡድኑ ውስጥ ሌላ አሊ የተባለ ልጅ በመኖሩ ሁለቱን ለመለየት መጀመሪያ ከሚያዜመው "ቢራ ዳ ባሬ" ዘፈን ወስደው "አሊ ቢራ" የሚለውን ሰም ተሰጠው።
10552	ለአላህ በሆነ ስራ ላይ ሆናችሁ ሞት እንዲወስዳችሁ ማድረግ የምትችሉ ከሆነ ይህንኑ አድርጉ።
10553	በባሕር እራሱ ላይ እና በባህሩ ውስጥ በሚገኙት ጥቃቅን ደሴቶች ላይ ብዙ ከባቢ አገራት ይግባኝ ማለታቸው ስላለ፣ የአግሮች ክርክር ነው።
10554	ስለዚህ ኣንድ ሰው ኮሶ ከታየው ትሉን ከኣንገቱ ፈንቅሎ የሚያወጣ መድኃኒት መውሰድ ኣለበት።
10555	በዚያው ዘመን ሌላ ውል ተዋዋለ ውሉም በሲስቲኒ ቤተክርስቲያን ጣራ ላይ ስእል ለመስራት ነበር ።
10556	ድመትና ቁንጫ ባዶ ቤት ይወዳል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
10557	አለቃም ለሊት ላይ ወደ ሴትየዋ ተጠግተው አሰስ ዳሰስ ማድረግ ሲጀምሩ ሴትየዋም ነቅታ በደህና እግሯ በርግጫ ብላ ትመታቸዋለች።
10558	አብደል ፋታህ አል ሲሲ የግብጽ ፕሬዚዳንት ነው።
10559	በገጠር ያሉት ሕገ ወጥ ችሎቶች ለኋለቀርነታቸው ይታወቃሉ።
10560	አጻጻፉ ከግራ ወደ ቀኝ ይጸፋል።
10561	ካዛቩቡ ኅዳር ፲፮ ቀን ፲፱፻፶፰ ዓ/ም፣ እስከዚያ ድረስ ታማኝ በነበረው መኮንን፣ ኮሎነል ሞቡቱ ወታደራዊ መፈንቅለ መንግሥት ከሥልጣን ተወገዱ።
10562	ግንቦት የወር ስም ሆኖ በሚያዝያ ወር እና በሰኔ ወር መኻል የሚገኝ ከአስራ ሦስቱ ኢትዮጵያ የወራት አቆጣጠር ውስጥ ዘጠነኛው የወር ስም ነው።
10563	ሚያዝያ የወር ስም ሆኖ በመጋቢት ወር እና በግንቦት ወር መሀከል የሚገኝ ከአስራ ሦስቱ ኢትዮጵያ የወራት አቆጣጠር ውስጥ ስምንተኛው የወር ስም ነው።
10564	የግብጽ ታሪክ ሊቅ ኪም ራይሆልት ለ፪ ዓመታት ብቻ ያሕል እንደ ነገሠ የሚል ግመት አቅርቧል።
10565	የግብጽ ታሪክ ሊቅ ኪም ራይሆልት ከሥነ ቅርስ እንደሚያስረዳው፣ ከአሙ አሆተፕሬ ቀጥሎ ሸሺ በአባይ ወንዝ አፍ ዙሪያ ለጤቤስ ፈርዖኖች ተገዥ ሆኖ ነገሠ።
10566	የግብጽ ታሪክ ሊቅ ኪም ራይሆልት ከሥነ ቅርስ እንደሚያስረዳው፣ ከያዓሙ ቀጥሎ ቃረህ በአባይ ወንዝ አፍ ዙሪያ ለጤቤስ ፈርዖኖች ተገዥ ሆኖ ነገሠ።
10567	የግብጽ ታሪክ ሊቅ ኪም ራይሆልት ከሥነ ቅርስ እንደሚያስረዳው፣ ከቃረህ ኻዎሰሬ ቀጥሎ አሙ አሆተፕሬ በአባይ ወንዝ አፍ ዙሪያ ለጤቤስ ፈርዖኖች ተገዥ ሆኖ ነገሠ።
10568	የግብጽ ታሪክ ሊቅ ኪም ራይሆልት ከሥነ ቅርስ እንደሚያስረዳው፣ ከያክቢም ሰኻኤንሬ ቀጥሎ ያዓሙ በአባይ ወንዝ አፍ ዙሪያ ለጤቤስ ፈርዖን ተገዥ ሆኖ ነገሠ።
10569	መንገዱ በራሱ ገጽ ላይ የተብራራ ስለሆነ እዚህ ላይ መመለስ አያስፈልግም።
10570	ዩሊዩስ ቄሣር ወደ ሮሜ መንግሥት ጨመረውና በተከታዩ አውግሥጦስ ዘመን ስሙ «ሊንጎኔስ» ሆነ።
10571	በዘርፉ ያሉት ልዩ ልዩ የጥናትና የምርምር ክፍሎችም የተከፋፈሉና እርስ በርስ ግንኙነት የማያደርጉ ናቸው።
10572	ጽሁፎቹ ረዘም ላለ ጊዜ ሳይታተሙ ለመቆየታቸው ዋነኛው ምክንያቱ ስብሐት በመጽሐፉ የሚጠቀማቸው ቃላት ብዙዎቹ በኢትዮጵያ ባህል ያደገ አንባቢን አይን የሚያስፈጥጡ፣ ጆሮ የሚያስይዙ በመሆናቸው ነው።
10573	የግብጽ ታሪክ ሊቅ ኪም ራይሆልት እንደሚያስረዳው የአመኒ ቀማው ልጅና ተከታይ ይሆናል።
10574	ከሳቸው በኋላ ነው ሕጉ የተለወጠ።
10575	በዓለም ውስጥ ልዩ ልዩ ሃይማኖቶች አሉ።
10576	ኤውላጥ የኩሽ ልጅ ይዩ።
10577	በፊንቄ ደሴት ላይ አራድ ( አርዋድ በአሁኑ ሶርያ ) የተባለው ከተማ ስሙን ከርሱ እንዳገኘው ይባላል።
10578	ቊጥቋጡ ወይም ዛፉ እስከ ፯ ሜትር ድረስ ይበቅላል።
10579	ውጊያው ጋዲሎ ላይ ነሐሴ ፲፮ ቀን ተፋፍሞ ሳለ ከአቶ በዛብህ ጋር ተሠልፈው የነበሩት የሸዋ መኳንንት “በጌታችን በኃይለ መለኮት ልጅ ላይ አንተኩስም” ብለው ወደምኒልክ ዞሩ።
10580	በዚያም ዓመት ልጁ አኒታ ወደ ካነሽ ዙፋን ተከተለው።
10581	ከአርባ ምንጭ ወደ ደቡብ ኦሞ ዞን፣ ኾንሶና ዲራሼ ልዩ ወረዳዎች የሚያቋርጠው አውራ መንገድ የኤልጎንና የወዘቃ ቀበሌዎችን አቋርጦ ያልፋል።
10582	ቀርቀሬ ወርጄ ማር ስልስ ማር ልከፍል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
10583	ኢማሙም ይህን ሰው በነሱ ላይ የሾመው አካባቢውን ሙስሊም ያደረገው እርሱ ስለነበር ነበር።
10584	ተጨማሪ የላመ ጌሾ በዚሁ ጊዜ ይገባል።
10585	ለቆማጣ አንድ ጣት ብርቁ ናት የአማርኛ ምሳሌ ነው።
10586	ለምሳሌ ከዛፍ ላይ የኮክ ፍሬ ቢወድቅና ወይም አንድ ሰው ዛፉ ላይ ወጥቶ ኮኩን በቀዳዳ ኪሱ ይዞ ቢወርድና ኮኩ መሬት ላይ ቢወድቅ፣ ምንም እንኳ በመጀመሪያው መንገድ ኮኩ አንስትኛ መንገድ ከዛፉ መሬት ድረስ ቢጓዝም ቅሉ የመሬት ግስበት በኮኩ ላይ የሰራው ስራ እኩል ነው።
10587	ለንጉስ ሕልሙ ምን እንደ ሆነ ከነገረው በኋላ፣ ዳንኤል አስተረጎመለት።
10588	ከጐርፍ በኋላ ግን ሁለቱ ወደ ሳሞትራቄ ደረሱ፤ በዚያችም ደሴት ላይ በአረመኔ ሥርዓቶች ተሳተፉ።
10589	እነዚህ የሴም ልጅ አራም ዘር መሆናቸውን የሚል ልማድ አለ።
10590	በአለም ዙሪያ ዋና ሰብል ነው።
10591	መንገድ ካገር ልጅ ምክር ከጨዋ ልጅ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
10592	የዓይን ግጭቱ ቁም ነገር ያዘለ ከባድ ሃሳብ ሰራ።
10593	የአራታ ንጉስ ግን እምቢ ብለው በዚያ ፈንታ ኤንመርካር እራሱ ዕንቁ ወደሳቸው እንዲልክ ይጠይቃል።
10594	ያንጊዜ አዳብ ወደ ስሜን ካለው ከተማ ከኤብላ ጋር በወንዝ ይነግድ ነበር።
10595	እንጣጥ እንደ ፌቆ ሙልጭ እንደ ስብቆ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
10596	አያሌው ከጅማ ወደ አዲስ አበባ ተመልሶ ፈጣን ኦርኬስትራ በመባል በሚታወቀው በወ/ሮ አሰገደች አላምረው ቤት (ፓትሪስ ሉሙምባ የሚባል የማታ ክበብ ውስጥ) በሳምንት አምስት ብር እየተከፈለው ተቀጥሮ ይሰራ ነበር።
10597	ስለዚህ እህቱ ብቻ እንደ ሆነች ለማለት አዘዛት።
10598	በአላህ እገዛ ብቻ እንጅ ይህን ማድረግ አትችሉም።
10599	በአልፎ አልፎ ጊዜ አንድ ይሠራ የነበረው ድርጊት በረሽ መተኰሱ ሲሆን ይህ ምናልባት ጥይት ከአየር እንደመያዙ የመሰለ ትርዒት ሊሆን ይችላል።
10600	ከዚህም ሠልፍ ወደ ቀኙ፣ አሥር ራሶቻቸውን ያጡ ሠዎች ይተኛሉ።
10601	ለሚለው ጥያቄ አዎ ውሸት መሆኑ ሊደረስበት ይቻላል የሚል መልስ መገኘቱ ነው።
10602	የሹሻን አገረ ገዥ የሆነ ኩቲክ-ኢንሹሺናክ ያንጊዜ የአዋን ንጉሥ ሆነና አዲስ ኤላማዊ ጽሕፈት አገባ።
10603	የቀመር ጅቦች ኩስ ብዛት አለው።
10604	የአጣጥ አገዳ ልጥ ዱቄት ከምግብ ጋራ ተቀላቅሎ በእርሻ ላይ ተስፋፍቶ አይጥን ለመከልከል ነው።
10605	በተረፈ በዚህ ዞን ውስጥ አኩሪና ውብ የተፈጥሮ ሀብቶች አሉ።
10606	ከሚለው ጥያቄ ጋር አንድ አይነት ነው።
10607	ጃንጥላ ጥቅም ላይ ሲውል ጃንጥላ ወይም ጥላ ራስን ከፀሐይ ወይም ዝናብ ለመከላከል የሚያገለግል ከውሀ እና ብርሀን የማያሳልፍ ጨርቅ የተሰራ መሳሪያ ነው።
10608	የመረብ ምላሽ ዋና ክፍል ሐማሴን ሲሆን ይህ ክፍል ለዘመናት ይተዳደር የነበረው በሁለት ተፎካካሪ ቤተሰቦች ነበር፡ እነርሱም ሓዛጋ እና ሳዛጋ በመባል ይታወቃሉ።
10609	የማጎግ በኩር ልጅ ሲሆን የስዊድ ሕዝብ ከስሙ እንደ ተሰየሙ ተብሏል።
10610	የሕንድ ንጉሥ ራማ ኩሽን ወረረ፤ በኋላ የሣባ ነገሥታት በኩሽ ይገዛሉ።
10611	ከጥንት ጀምሮ ስለ ፍሬው በእርሻ ወይም በጓሮ ተተክሏል።
10612	በዕድሜ የገፋ ሰው ሲሞት ለቅሶው ቀልድና ጨዋታ በተቀላቀለበት መልኩ ይፈፀማል።
10613	ለምሳሌ ያክል ከነ ክቡር ጥላሁን ገሰሰ፣ ሙሃሙድ አህመድ፣ ብዙነሽ በቀለ ፣ ሙሉቀን መለስ፣ ፀሃየ ዮሃንስ፣ ቴድሮስ ታደሰ፣ቴድሮስ ካሳሁን እንዲሁም ሌሎችም ጋር ሰርቷል።
10614	በአንድ ታሪክ ስለ ግዛቱ ተጨማሪ ዝርዝር ይሰጣል።
10615	ከነዚህ በላይ ብዙ ሌሎች ከተሞች ጥንታዊ ሮማይስጥ ስሞች በዚያ ዙሪያ በ -ማጉስ ጨረሱ።
10616	የግዴታ ሰገራ ሜዳ ውስጥ መውጣት ካስፈለገ ትንሽ ጉድጓድ ቆፍሮ ከእዚያ ሰገራውን በኣፈር መሸፈን እንቁላሎቹ እንዳይበተኑ ይጠቅማል።
10617	የደረቀ ተልባ ዘር መረቅ በስኳር ለትቅማጥ መስጠቱ ተዘግቧል።
10618	በአሁኑ ዘመን ይህ ክፍል በዳዮድ ተተክቷል።
10619	ለድሀው ለእኔ ያለ አንተ መጠጊያ የለኝም፡፡» /ገድለ ተክለ ሃይማኖት ምዕ ፳፰ ቁ ፪ - ፫ ይህን ብለው ትሕትና በተሞላበትና በተሰበረ ልብ ወደ ፈጣሪያቸው ከለመኑ በኋላ በልዩ ልዩ የኢትዮጵያ ክፍለ ሀገራት ከኃጢአት ወደ ገቢረ ጽድቅ፣ ከክህደት ወደ ሃይማኖት መልሰዋል፡፡ በዚህም የተነሣ ለኢትዮጵያውያን ብርሃን ፀሐይ ተብለዋል፡፡
10620	በኩፋሌ የጫፉ ስም ሉባር ይሠጣል።
10621	ታላረፉ መከራ ነው ትርፉ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
10622	ከዚያም ጳጳሱ ወደ አገሩ ከተመለሰ በኋላ የተደረገበትን ግፍ ለንጉሱ ነገረው።
10623	ግልገል አባይ ጣና ገብቶ መውጣቱን ያጠኑት ፈረንጆች ካልነገሩት ይህ እረኛ በምን ያውቃል ብዬ በጥያቄ ላፋጥጠው፤ ግልገል አባይ ጣና ገብቶ አባይን ሆኖ መውጣቱን ማን ነገረህ?
10624	ከትግል በኋላ ግን ዚውስ መብራቅን በመጣል አሸነፈውና ከደብረ ኤትና በታች (ወይም በታርታሮስ፣ በግሪኮች ዘንድ ገሐነም የመሰለ ቦታ) አጠመደው።
10625	ከተማው እስከ ዛሬ ድረስ በሊባኖስ ይገኛል።
10626	ከለታት ኣንድ ቀን ጨለማ በብርሃን እንደሚገፈፈዉ ሁሉ ሙሳም (ኣ.ስ) የፊራዉንን በዳይነት ሊገፍ ነብይ ሆነ።
10627	ከነዚህ ታናሹ ልጅ ቦዩስ ባየርንንና የጀርመን ከፍተኛ ንጉሥነቱን ተቀበለ።
10628	በዚያው ዓመት አቶ መርሻ የድሬዳዋና አካባቢው የመጀመሪያ አስተዳዳሪ ሆነው ተሾሙ።
10629	ለምሳሌ ችሎት ላይ ነጠላ አለባበሳቸው እና በዳኛው ፊት ከአንደበት ክርክር ሌላ የእጅ አሰነዛዘር ከአዘቦት ሁናቴ ፈጽሞ የተለየ ነው።
10630	ፍሬው፣ ዘሩ፣ እና ቅጠሉ በተገኝባቸው አገሮች እንደ ተፈጥሮአዊ መድኅኒት ይጠቅማል።
10631	ቅጠሎቹ እንደ ሻይ ቅጠል እንዲጠቀሙ፣ በፍልውሃ ተጨምረው ለሦስት ቀን ይቆዩ።
10632	ከመለስ ዜናዊ ጋር ትዳር ከመመስረታቸው በፊት የአርከበ እቁባይ የፍቅር ጓደኛ እንደነበሩ የህዋህት ታጋይ የነበሩት ገብረመድህን አርአያ መስክረዋል።
10633	ስለዚህ እስከ ዛሬ ድረስ በምዕራባውያን አገራት ቦታው 'ኒኮሲያ' ይባላል።
10634	መካከሉ ሁሉም ቦታ ነው።"
10635	ኢየሱስ ወልድ ሆኖ ከሥላሴ (አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ) አንዱ ክፍል በመሆኑ አምላክ ነው በማለት በንቅያ ጸሎተ ሃይማኖት ይስማማሉ።
10636	አዒሻም ቀለል ያለ የዙህድ (ምድራዊውን ሕይወት የናቀ) ሕይወት በመምረጧ ምክንያት ጥቂት እየተመገበች፣ ጥቂት እየጠጣች፣ የተጣጠፈ እየለበሠች ካላትም ትንሽ ላይ እየለገሠች ለመኖር ተገደደች።
10637	ለምሳሌ ቢላል አል ሃበሽይ ያ ማለት ቢላል ሃበሻዉ ማለት ነው።
10638	እነዚህ ስሞች ሆር አዊብሬ ፣ ሰኸምሬኹታዊ ኻውባው ፣ ሰጀፋካሬ ፣ ኸንጀር፣ እና ስመንኽካሬ ቢመስሉም፣ ከማኔጦን ጀምሮ ስሞቻቸው ከ፲፱ኛው ሥርወ መንግሥት ፈርዖኖች ጋር እንደ ተዛቡ ይመስላል።
10639	የጦልሃ አባት ሐጂ ጃዕፈር ወሎ ደዌ ውስጥ ስርጤ በተባለች መንደር እንደተወለዱ ይነገራል።
10640	ለምሳሌ አንድ ሰው ከገደል ጫፍ ላይ ቢቆም ሁለት ድንጋጤወች ይጋፈጡታል፣ አንደኛው «"ወድቄ ብከሰከስስ"» የሚል ሲሆን ሁለተኛውና ለምንነጋገርበት ርዕስ ጠቃሚ የሆነው ደግሞ «"ምናልባት እራሴን ብወረውርስ"» የሚል ፍርሃቻ ናቸው ።
10641	የመጣው ቢመጣ ወይ ፍንክች ያባ ቢላዋ ልጅ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
10642	በዚህም ወንዝ አፍ የግሪክ ቅኝ አገር ቱራስ ይባል ነበር፤ በዙሪያውም ቲራጌታያውያን ይኖሩ ነበር።
10643	ነገሮች በዚህ ላይ እንዳሉ ልጅ እያሱ ተፈሪ መኮንንን ወደ አዲስ አበባ አስጠርቶት እርሱን ሳያነጋግር ወደ ሀረር ወረደ።
10644	ከእዚያ ጽሑፉ ኮፒ ተደርጎ ሌላ ሥፍራ ይለጠፋል።
10645	በ፭ኛው ዓመት ዋና ከተማው ወደ ላውጪው (አሁን ካይፈንግ ) አዛወረው።
10646	መብረቅ ብዙን ጊዜ ከዝናብ ጋር ተያይዞ ይምጣ እንጂ ከእሳተ ጎሞራ ወይም ደግሞ ከአውሎንፋስ ጫፍ ላይ ተፈናጥቆ ወደምድር የመምዘግዘግ ባህርይም ያሳያል።
10647	ቸኮላታ መጠጥ እና የካካዎ ዛፍ ከጥንት ጀምሮ በሜክሲኮ ታውቀዋል፤ ስያሜውም «ቸኮላታ» እና በአለሙ ልሳናት የተዛመዱት ቃላት ሁላቸው ከናዋትል ስም «ሾኮላትል» ደርሰዋል።
10648	ትላንት ልጄን ዛሬ እናቴን ምን ይበጃል ዘንድሮ አለ አውራ ዶሮ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
10649	እግርና እራስ እኔ እለብስ እኔ እለብስ ይጣላሉ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
10650	ከአሾካ ጀምሮ ግን የአገር ቤት ሰዎችን ይጎብኙ፣ የወርቅ ስጦታ ለሽማግለዎች፣ ስጦታ ለባሕታውያን ይስጡ፣ የቢዲስምንም መርኆች ያስተምሩ።
10651	ለምሳሌ አንድ ሰው በውስጡ ብዙ ሥርዓትን ይይዛል።
10652	ከሁሉም በላይ ግን የዓለም ሊቀ ሊቃውንት፣ የኪነ ጥበብ ምሑር የተከበሩ ሰዓሊ አፈወርቅ ተክሌ፤ የላቀው ድካማቸውና የምናየውም ውጤት፣ የኪነ ጥበብ ሥራቸው የአገራቸውን ታሪክ የሚያንጸባርቅ ሕብረተ ሰብአዊ መሣሪያ እንዲሆን ነው።
10653	በእዚህ መስክ ይህ ሽልማት ለዶ/ር መላኩ ወረደ ከመሰጠቱ ሌላ በእንዶድ ምርምር ዶ/ር አክሊሉ ለማ እና ዶ/ር ለገሠ ወልደዮሓንስ ተሸልመዋል።
10654	በዚያም የገቡ ሁሉ ሰጥመው ቀሩ።
10655	በአሁኑ ዘመን ይህ አይነት ዘይቤ ኋላ ቀር ወይም ምንም ጥቅም የሌለው ነው።
10656	የፓፓያ ዛፍና ፍሬ የአለም ፓፓያ ምርት ፓፓያ (ወይም ፓፓዬ) የፍራፍሬ እና የዛፍ አይነት ነው።
10657	ምስራቅ ጎጃም ዞን በጎጃም ክፍለ ሀገር ውስጥ የሚገኝ ዞን ነው ።
10658	የሬጌን ሙዚቃ ዘዴ በአለም አቀፍ ደረጃ ታዋቂ እንዲሆን ያደረገ ዋና ሙዚቀኛ ነበር።
10659	እነዚህ የኣለ በቂ ምርምር በስመ ሞክሼ የቀረቡ ጉዳዮች የኣለፉትን ችግሮች እያስወገዱ የኣሉትን የዶክተሩን ሥራዎች ኣክብደዋቸዋል።
10660	በ፰ኛው ዓመት ወደ ምሥራቅ ባሕር ዘመተ፤ አንድ ባለ ዘጠኝ ጅራት ቀበሮ እንዳዳነ ይባላል።
10661	የአኒታ ነሐስ ጩቤ በካሩም ካነሽ ተገኝቶ አኒታ በጥንታዊ አናቶሊያ ( ሐቲ ) ታሪክ የኩሻራና የካነሽ (ነሻ) ንጉሥ ነበር።
10662	የቻርጅ ካርድ ዕዳ በየወሩ በሙሉ መከፈል ሲኖርበት የክሬዲት ካርድ ዕዳ ግን የግዴታ በሙሉ መከፈል የለበትም፤ ነገር ግን በሙሉ ካልተከፈለ በዕዳው ላይ ወለድ ይጨመርበታል።
10663	መጽሐፈ ኩፋሌ ግን በታላቅ ንፋስ ግንቡን እንዳገለበጠ ይመሰክራል።
10664	የመኖች ከውጪ ሌላ ረዳትና ኃይል እስኪያገኙ ድረስ ግን የኢትዮጵያዉን ንጉስ ማስሩቅ ከሥልጣኑ የሚያነቃንቀው ደረጃ የደረሰ ኃይልና እንቅስቃሴ አልተገኘም።
10665	ዘፈኖቹ ብስል እና ጠንካራ ናቸው።
10666	ከአዲስ አበባ ወደ አስመራ መስመር (መንገድ) ላይ በአማራ ክልል ፤ ደቡብ ወሎ ዞን ሲገኝ በላቲቱድና ሎንግቱድ ላይ ነዉ።
10667	እጅጉን በዛፍ ላይ የሚገኝ ዝንጀሮ ነው።
10668	የጃፓን እግር ኳስ ማህበር የጃፓን እግር ኳስ አስተዳዳሪ አካል ነው።
10669	በነርሱ ዘመን ግን ብሔራዊ ጦርነት አለና አለም በእሳት ይጠፋል።
10670	እነዚህ ስሞች ግን የተገኙ ከብሉይ ኪዳን ሳይሆን ከባለ ቅኔው ሉክረጥ ሞኩ ኺያራ ግጥም ነው፤ እሱም የወሰዳቸው ከኢሲዶር ዘሰቪላ መጽሐፍ ኤቲሞሎጊያይ ሲሆን በቀድሞ የሮሜ መንግሥት ክፍላገሮችና ሌላ መናርያዎች ዝርዝር ነው።
10671	የሁለት ሴቶች ባል ይሞታል ይበላል ሲባል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
10672	ከጥንት ጀምሮ ብዙ ብሔሮች ስለዚሁ ምድር በጦርነት ተዋግተዋል።
10673	የንጉስ ሚናስ ዜና መዋዕል በግዕዝ ተጽፎ በፖርቱጋልኛ የተተረጎመው የንጉስ ሚናስ ዜና መዋዕል እዚህ ላይ ይገኛል።
10674	የቶንጋ እግር ኳስ ማህበር በቶንጋ የእግር ኳስ አስተዳዳሪ አካል ነው።
10675	ጀርመን ደግም ስለ ቋሊማና ቢራዎች ልዩነት ብዛት የገነነ ሆኗል።
10676	በአሁኑ ወቅት ጊዜ በሁለት አይነት መንገድ ይታያል፦
10677	በባህል ቅርጽ እና ቫቲካን ሙዚየም ፋብሪዚዮ ማንሲኔሊ የበላይ ተቆጣጣሪነት ስራው ተፈጽሟል እድሳቱም ይህን ያመለክታል።
10678	በዘመኑ ዘመቻ ወደ ደቡብና ምሥራቅ ይደረጋል።
10679	ሐላሌም በሰው እና በካሊቃ መካከል እንደድልድይ ሆነ ስለ ሰው ልጅ ያማልዳል ነበር።
10680	በአንድ ጽላት ቅጂ ዘንድ፣ የኢዲን-ዳጋን ሻለቃ ሲን-ኢላት ከአሞራውያን ነገድ ጋር በካኩላቱም ዙሪያ ተዋጋ።
10681	ከተፈቱ በኋላ ወደ አሜሪካ ሄደዋል።
10682	የመሐሌ ውስጥ ሥጋ ጣፋጭና አብዛኞቹ ቀይ እየሆነ፣ የ«ጻማ»ም ነጭና በይበልጥ መራራ ነው።
10683	ይሁንና ሁሉም ሰው ኬኒያዊ አይደለም ማለት ምን ማለት ነው?
10684	በዚህም መጠነ ቁስ ያላቸው አካላቶች እርስ በርሳቸው የሚያደርጉት የሀይል ልውውጥ (መሳሳብ ሊሆን ይችላል) ነው ማለት ይቻላል።
10685	በፊንቄ ጠረፍ ላይ ያለውም የጥንታዊ ከተማ-አገር ስም ነው።
10686	እነዚህ አበባ እና ፍራፍሬ የሚሰጡት አትክልት ሁሉ ናቸው።
10687	ኢየሱስ ደግሞ ወደ ዮሐንስ ለጥምቀት ሲቀርብ፣ የእግዚአብሔር ድምጽና መንፈስ እንደ ዋኖስ ወርዶ ይህ ልጄ ነው አለ።
10688	ለምጨን አንድ ዋሻ ገብተን ተደበቅን።
10689	በቅዱስ ጀሮም ዜና መዋዕል ለክሪያሶስ ዘመን ከሰጡት ነጥቦች መካከል፦
10690	ዳንኤል አራፕ ሞይ የኬኒያ ፕሬዚዳንት የነበሩ ናቸው።
10691	በታላቁ ዘንዶ ላይ ጦርነት ይክፈታል፣ የቀድሞውን ግብረገብ ጽንሰ ሃሳብ አውልቆ ይጥላል።
10692	ይኸውም አንድ ሰው ማንነቱ የሚረጋገጠው በእሱ በራሱ ሳይሆን በቤተሰቡና በወገኑ እንደነበር የሚያመለክት ነው።
10693	በሐይቁ ዙርያ ያሉ ባህላዊ አመለካከቶችም ከአፈጣጠሩና ይዘቱ እንዲሁም ካለው ምትሃታዊ ክስተቶች ጋር የተያያዘ ነው፡፡ ዋና ዋናዎቹም፡- ምትሃታዊ ክስተቶች የተባሉትም ቀለሙን በመቀያየርና ከዳገቱ አፋፍ ላይ ድንጋይ ወርውሮ ለማስገባት አለመቻሉና በንጉሡ ዘመን የነበሩ የተወሰኑ ጎሳዎች ለምትሃታዊ ኃይሉ የተለያዩ አምልኮአዊ ክንውኖች በማድረጋቸው ነው፡፡
10694	በተለይ ለየት ያሉ የመጣጥፍ (ኤሴይ) አቀራረቦቹ ተንኳሽ (ፕሮቮካቲቭ) እና አነጋጋሪ በመሆናቸው ይታወቃሉ።
10695	በመዲና ዳርቻ ላይ ከምትገኝ ቁባ ከምትባል ሥፍ ራ እንደደረሱ ፥አብደላህ የተባለ ወ ንድ ልጅ ወለጀች።
10696	በአሸት ተራራ ላይ የሚገኘው ይህ ቤተክርስቲያን በዓፄ ላሊበላ ዘመን ስራው ተጀምሮ በዓፄ ነዓኩቶ ለዓብ ዘመን እንደተጠናቀቀ ይጠቀሳል።
10697	እየቆየ ሲሄድ ግን ይጠጥርና ጥቁር ቡኔ ይሆናል።
10698	መወለድ ቋንቋ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው።
10699	በውስጡ የቆዩ ጌጣ ጌጦችን፣ ቅርጻ ቅርጽ ያላቸው አምዶችንና በአክሱም ሃውልት መልክ የተቀረጹ መቃ መድራፎችን ይዞ ይገኛል።
10700	የትኞቹ የሰው ልጅ ተግባራት እኩይ ሊባሉ ይችላሉ?
10701	በዚያው ዓመት ግን ከምርጫው ትንሽ በፊት የራይክስታግ ሕንጻ በእሳት ተቃጠለ።
10702	ማርያም ደብረ ሲና ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ከአለት የተፈለፈ ቤተ ክርስቲያን ነው።
10703	በመርፌ ቁልፉ ቦታ የእርሳስ ውጡን መጠቀም ይቻላል።
10704	በዚህም መልክ ውሃ ሲዘዋወር ውሃው ይጣራል፣ ጨው አልባ ይሆናል፣ የተለያዩ ንጥረ ነገሮችንም ከተለያዩ የዓለም ክፍሎች ያመላልሳል።
10705	ቁርአን ሰዎች እና አጋንንት እንኳ ቢሰበሰቡ የሱብ ተመሳሳይ አንቀጽ ወይም አረፍተ ነገር ማምጣት ይችሉ እንደሆነ ይሞክሩ በማለት ተአምረኛነቱን እና እውነተኛነቱን አረጋግጧል።
10706	እርሱም አሁን ወደ እንግሊዝ አገር እመለሳለሁ ቢለኝ ጉዳያችንን ሁሉ አቃንተህ ብትመለስ ደስ ይለኛል ብዬ ነገርኩት።
10707	በተሳለ ብረት ላይ ብትረግጥ ላንተ ይብስብሃል።
10708	ከታችኛ ባሕር ማዶ ተራሮች፣ ጥቁር ድንጋያቸውን ቆፈረ፣ በጀልባዎቹ ላይ ጫናቸው፣ ወደ አካድ ወደቦች አመጣቸው፤ ሐውልትም አሠራ።»
10709	በቅርቡ አንድ ሰዉ ይታሰራሉ ከዚያም አንዱ ለጓደኛዉ “አንተ እገሌ እኮ ታሰረ” ይለዋል።
10710	የዓመት ስሞቹ ሁሉ ለጣኦታቱ ጌጣጌጥ ወይም ሕንጻዎች ስለ መሥራቱ ናቸው እንጂ ምንም ዘመቻ ወይም ፖለቲካዊ ጉዳይ አይዘግቡም።
10711	የፊደል ክሮች አለ ተለዋዋጭ ርዝመት ነበሩ።
10712	የፍየል ጅራት ቂጥ አይከድን ከብርድ አያድን የአማርኛ ምሳሌ ነው።
10713	የምድር ባቡር ወደ ኢትዮጵያ መግባት በሀገሪቱ ታሪክ ታይቶ የማይታወቅ ኢኮኖሚያና ማህበራዊ ለውጥን አስከትልዋል።
10714	ከውጊያ በኋላ ድል አድርገው ሲጨረሱ በድካምና በረሃብ ቁጭ ይላሉ፡፡ በያዘው ሴንጢ እየቆረጠ ያንን ሥጋ ይበላል፡፡ ይህንን አንዲት ቻይናዊት ፈርታ ተደብቃ አይታዋለች፡፡ ደንግጣ ሰው የሚበሉ እንግዳ ሰዎች መጡ ብላ አስወራች፡፡ ከዚያን ወዲህ ነው እንዲህ መወራት የጀመረው፡፡ ሰው በላ መጣ አሉን፡፡
10715	በኋለና ዘመን ብዙ ትውፊቶች ስለዚህ ፋንግፈንግ ተነሡ።
10716	ሕፃናት ሲሞቱ ግን አስከሬን በዕለቱ ይቀበራል፤ ሀዘኑም የዚያኑ ዕለት እንዲያበቃ ሽማግሌዎች ቤተሰቡን ይመክራሉ፤ የሐዘን ዳርቻ እንዲያደርግላቸውም ይመርቃሉ።
10717	አራሚስ ሁመድ ሱሌ የተባሉት ምሁርም የፕሮፌሰር ግርማን አባባል የሚያጠናክር ምስክርነት ሰጥተዋል።
10718	እነዚህ ባንድ ስራ የተወሰኑ ማሽኖች በመወደዳቸው፥ የቋንቋዎቹ የአሰራር ፍጥነት ከሁሉም ግጽታዎች የላቀ ወሳኝነት ነበረው።
10719	ለሆዳም በቅሎ ጭድ ያዝለታል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
10720	ስለዚህ ከቄስ ጋር መነሳትም የተለመደ ነበርና ልጅ እያሱ ሁለቱንም እኩል አድርጎ ለማየት የነበራቸው ፖሊሲ አካል ነው”።
10721	ከነዚህ የሰው ልጅ መሰረታዊ ባህርዮች ፍሮይድ ዋና ያላቸው፦ ፍትወተ ስጋ የመፈለግ ባህርይና አንድ ግለሰብ ይህን ፍላጎት እንዳያሟላ ከላይ ሆነው የሚከለክሉትን የበላዮች (ባለ ስልጣናት፣ አለቆች፣ አዛዦች.
10722	በቻይና ውስጥ ግን ምንጊዜም እስካሁን በፋርስኛ (በአረባዊ) አልፋቤት ተጽፏል።
10723	የምድር ባቡር ወደ ኢትዮጵያ እንዲገባ ካደረጉት ልዩ አሰተዋጽኦ በተጨማሪ የባቡር ሀዲዱ የጥበቃ ሃይል ኃላፊ በመሆን ጡረታ እስከወጡበት ጊዜ ድረስ አገልግለዋል።
10724	ያላዩት ነገር ክፉ አይደለም መልካምም አይደለም የአማርኛ ምሳሌ ነው።
10725	የደብሩ አለቃ ዛፍ ቆራጮችን ይኮናተሩና ሥራው እየተካሄደ ሳለ የገብርኤል ዕለት ከቆራጮቹ አንዱ በጣም ረጅም ዛፍ ላይ ወጥቶ ቅርንጫፍ ሲመለምል፤ ክፉ ነፋስ ይነሳና ያን ረጅም ዛፍ እንደጭራሮ ያወናጭፈው ጀመር።
10726	ለምሳሌ ሚልክ ዌይ የሚባለው የክዋክብት ስብስብ ወይም ረጨት መሃል ላይ ፀሐይ የምትባል ኮከብ ስትኖር በዙሪያዋ የሚሽከረከሩ ዘጠኝ ፕላኔቶች አሉ።
10727	በቅንፍ ውስጥ ስለ አፊፋኖስ አንጥያኮስ የተጨመረው ቋንቋ መቸም አልተገኘበትም።
10728	ስፍራው አሁኑ ግን በእርግጥ አይታወቅም።
10729	ከዚህም ቀደም ብሎ በ፩፰፻፺፬ ዓ.ም ዳግማዊ ምኒልክ የአዲስ ዓለም ዳግማዊት ጽዮንን ቤተ ክርስቲያን በሚገባ አሳንፀው ሥርዓቷንም ሆን መዓርጓን እንደ አክሱም ተመሳሳይ የሆነ የንቡረ ዕድነቱን ሹመት ለማን እንደሚሰጡት አሳስቦአቸው ነበርና፤ መኳንንቱን ሊቃውንቱ ለዚህ ሹመት ተገቢ የሆነውን ሰው በስብሰባ መርጠው እንዲያቀቡላቸው ትእዛዝ ሰጡ።
10730	የፊንቄ ሰዎች ብዙ የውቅያኖስ ውኃ በየብስ ላይ አፍስሰው ውኃው ከተነነ በኋላ ጨውን አከማችተው ይሽጡት ነበር።
10731	ለምሳሌ አንድ ፎቅ የሚያጠላው ጥላ ርዝመትና የጥላው ማዕዘን ቢታወቅ፣ የፎቁ ርዝመት በትሪጎኖሜትሪ ተሰልቶ ሊገኝ ይችላል።
10732	የኮራጅ አንዱ ጫፍ ሲንቀሳቀስ ሌላው ጫፍ ልክ እንደ መጀመሪያው ጫፍ እንቅስቃሴ ያደርጋል።
10733	በውስጡ ሴኔት እና የተወካዮች ምክር ቤት የያዘ ነው።
10734	በተረፈ አበበ ኬክ መብላቱና፣ አበበ ዳቦ መብላቱ፣ የተለያዩ ምርጫዎች ተደርገው ይወሰዳሉ)።
10735	ይሁንና ሰዎች ጨው ከውቅያኖስ ጨዋማ ውሃ ማስገኘት በተማሩበት ጊዜ፣ የጨው ዋጋ ተቀነሠ።
10736	ከተማው ትልቅ ሆኖ የጐረቤቱን ከተማ ኑዚን (የቀድሞው ጋሱር) በግዛቱ ውስጥ ያጠቅልል ነበር።
10737	ለአንድ ሰዐት ሙሉ የኮቴዎችን ካካታ ሳዳምጥ ከቆየሁ በኋላ አሁን ጸጥታ ሲሰፍን የተከተለኝ እንዳለ ለማየት ፊቴን ማዞር አስፈላጊ አልነበረም” ብሏል።
10738	በትልቁ ደሴት ላይ በመካከለኛ ዘመን ቲንግቫላ የተባለ የቫይኪንጎች ምክር ቤት ይገኝ ነበር።
10739	ከአቅሜ በላይ ነው በትዕግስት ወይሶ በ፲፱፻፺፰ ዓ.ም. የወጣ የሙዚቃ አልበም ነው።
10740	ኬልቴስ ወንድ ልጅ ባይኖረውም አንዲት ሴት ልጅ ጋላጠያን ወልዶ ነበር።
10741	ሳትያዝ መሬት ላይ ከወደቀች፣ ጨዋታው አለቀ ማለት ነው።
10742	ከእርሱ በኋላ ግን ላዕላይነቱ ለአካድ ንጉሥ ሳርጎን ተዛወረ።
10743	በእዚህ አዲስ ዘዴ እያንዳንዱ የግዕዝ ቀለም የሚከተበው በአንድ ወይም ሁለት መርገጫዎች ብቻ ነው።
10744	እንኳን እናቴ ሙታ እንዲያውም አልቅስ አልቅስ ይለኛል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
10745	በንጉሥ ፒንግ ሃን የተመሠረተ የጥንት ከፍተኛ ትምህርት ተቋም ነበረ።
10746	የህዝብ ከቦታ ቦታ መዘዋወርም ጨምሯል።
10747	በፍለጋ ቃላት ላይ የተመሠረቱ ማስታወቂያዎችን ማሳየት ጀመሩ።
10748	ኮሌጁ፣ ከጊዜ ጋር እይተጠናከረ እና እየዳበረ ቆይቶ በመስከረም ፲፱፻፺፭ ዓ/ም ላይ አዲስ መምህራንን በመቅጠር እና ማይጨው አደባባይ ላይ ከዋቢ ሸበሌ ሆቴል አጠገብ የሚገኘውን ሕንፃ ተከራይቶ አሁን ዋና መሥሪያ ቤቱ ወደሚገኝበት ወደዚሁ ሕንፃ አዛወረ።
10749	ሁለቱም ወገን ግን እግዚአብሔር ወልድ ሥጋዋን ከተዋሃደ በፊት እንዳነጻት ማደሪያው እንድትሆን እንዳስጌጣት ከወለድችሁም በኋላ በድንግልኗና በንፅህኗ እንደኖረች፣ ለዘለዓለም በዚሁ ሁኔታ ጸንታ እንደምትኖር ያምናሉ።
10750	ዶክተር ኣበራ ሞላ የታወቁባቸው ዋናዎቹ ጉዳዮች የሚከተሉት ናቸው።
10751	ልጅቱም በኋላ ወደ ቤተመንግሥት ቀረበች፣ ስሟም ጥሩነሽ ውቤ፣ የደጃዝማች ውቤ ኃይለማርያም ልጅ ነበረች።
10752	ከተቻለ ከቤት ውጭ አለመመገብ፤ ካልሆነም ምግቡ እንዴት እንደተዘጋጀ እና ጥሬ የሆኑ የምግብ ውህዶች ማለትም ያልበሰለ ሥጋ፣ እንቁላል ወይም አትክልት የሌለበት መሆኑን ጠይቆ ማረጋገጥ ያስፈልጋል።
10753	በሚለው ነጥብ ላይ ተወዛግበዋል የሻፊዒይ መዝሀብ ምሁራን እንደ ውዱእ ባሉ የዒባዳ ዝግጅቶችም ሆነ እንደ ሰላት ባሉ አከባዳወች ላይ ኒይያህ እንደ(ቅድመ መስፈርት) ነው ሲሉ የሀነፊይ መዝሀብ ምሁራን ደግሞ በዒባዳወች ላይ እንጂ ለዒባዳ በሚደረጉ ዝግጁቶች ላይ ኒይያህ እንደማያስፈልግ ይናገራሉ።
10754	ከሙዚቃ ስራዋ ውጭ በመምህርነት በተለያዩ ትምህርት ቤቶች የሰራች ሲሆን የሁለተኛ ድግሪዋን በመከታተል ላይ ነበረች።
10755	ወይዘሮ ስንዱ ግን ከቤተሰቦቻቸው ጋር እና ሆለታ ውስጥ ከሚገኙ ወደ መቶ የሚጠጉ የጦር መኮንኖች ጋር ተቀላቅለው ፋሺስቶችን ለመፋለም ወደ ቦሬ ሄዱ።
10756	ለአዱኛ ፍቅር እን ዳልተሰለፍኩም በኔ ላይ ምስክሬ ነ ዉ።ገደብ የለሽ ቁጣየ የአላህ ሕግ በመጣሱ ነዉ።
10757	ከነዚህ መኀል ፴፩ ኢትዮጵያውያን ነበሩ።
10758	ሃሙራቢ እንደ ሕግ-ሰጪ ንጉሥ ዝነኛ ስለሚሆን፣ ምስሉ በአሜሪካ መንግስት ቤቶች ዛሬው ሊታይ ይችላል።
10759	የኡሩክ ንጉሥ ኡቱ-ኸጛል ጉታውያንን አስወጥቶ ለአጭር ዘመን እንደ ቀረ ይመስላል።
10760	አሲኑም ወይም ሙት-አሽኩር እራሱ ወይም ወንድሙ ሊሆን ይቻላል።
10761	የግዕዝ ፊደል በዶ/ር ኣበራ ሞላ ፈጠራ ወደ ኮምፒዩተር ገብቶ ከ፲፱፻፹ ዓ.ም. ወዲህ በኮምፕዩተር መጠቀም ከመቻሉም ሌላ በዩኒኮድ ዕውቅና ኣግኝቷል።
10762	ሪቻርድ በኔዮ ደግሞ “የማራቶን ጌቶች” በሚለው መጽሐፉ “አበበ ቢቂላ ሩጫው ምንም አይነት ጥረት የማያስፈልገው ያስመስለዋል” ብሎታል።
10763	በአባቱ ዘመን አገሩ «ታጋ» እንደ ተባለ አሁን የመንግሥት ስም «ቱርደታኒያ» ሆነ።
10764	ስለዚህ ማለቱ ደግሞ «የሙታን ቀዳሚ» ሊሆን ይችላል።
10765	አለቃም ፈጠን ብለው «እያሳራኝ ነው።»
10766	ከዧንሡ በኋላ ንጉሥ («ዲ») ኩ የሚለው ስም ወሰደ።
10767	ኦስካር ፔሬዝ ሮሃስ (ጥር ፳፬ ቀን ፲፱፻፷፭ ዓ.ም. ተወለደ) ሜክሲካዊ የእግር ኳስ በረኛ ሲሆን ለሳን ሉዊስ ይጫወታል።
10768	ካትሌጎ አቤል ምፌላ (ኅዳር ፳ ቀን ፲፱፻፸፯ ዓ.ም. ተወለደ) ደቡብ አፍሪካዊ እግር ኳስ ተጫዋች ነው።
10769	የዘይቱ ተረፈ ምርት (ፋጉሎ) ለውሃ ማጣሪያና በፕሮቲን የበለፀገ የከብት መኖ መሆን ይችላል።
10770	ሻምበል አበበ ቢቂላ ፤ “ሮማን የወረረው ብቸኛው ወታደር”፤ በተወለደ በ ፵፩ ዓመቱ፤ የሜክሲኮውን ሩጫ አቋርጦ መንገድ ዳር በወደቀ በስድስት ዓመቱ ጥቅምት ፲፭ ቀን ፲፱፻፷፮ ዓ/ም የሕይወት ትግሉን ጨርሶ ከዚህ ዓለም በሞት ተለየ።
10771	ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ፥ ጥር ፲፪ ቀን ፲፱፻፴፫ ዓ/ም በኢትዮጵያ ጠረፍ በኡም-ኢድላ ላይ የኢትዮጵያን ሰንደቅ-ዓላማ ሲተክሉ ዕጨጌ ገብረ ጊዮርጊስም አብረዋቸው ነበሩ።
10772	ጌራርዶ ቶራዶ ዲዬዝ ዴ ቦኒላ (ሚያዝያ ፳፪ ቀን ፲፱፻፸፩ ዓ.ም. ተወለደ) ሜክሲካዊ እግር ኳስ ተጫዋች ሲሆን በአሁኑ ጊዜ የክሩዝ አዙል አምበል ነው።
10773	ከባሕር ጀምሮ ከዑር ፣ ኒፑር ፣ ደር ፣ እስከ አሹር ድረስ ነጻነታቸውን መሠረትኩ።»
10774	ከኡሩክ በላይ ኡርን ፣ ኪሽንና ኒፑርን ገዛ።
10775	ሴይንት ህሊና ደሴት ፣ አሰንሽን ደሴት እና ትሪስተን ደ ኩና ያጠቅልላል።
10776	ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ፣ ከግርግሩ ክሽፈት በኋላ ለውጭ ጋዜጠኞች ከሰጡት ቃለ ምልልስ።
10777	በአቲካ ውስጥ አቴና ፣ ኤሌውሲስና ሌሎች ከተሞች ይገኛሉ።
10778	በኋለኛ ዘመን ደግሞ ይህ «ኑን-ኪ» ማለት ባቢሎን ከተማ ነበረ።
10779	ኢልግም ፓሪስ ከተማ ላይ ቢሮ ከፍቶ ለሥራው የሚያስፈልገውን መዋእለ ነዋይ፤ ሥራውን የሚኮናተሩ ድርጅቶችን እና ሌላም ጥናቶችን ማቀናበር ጀመረ።
10780	ጻዕሙም እንደ ጣፋጭ ሥጋ ወጥ ነበር።
10781	ስለዚህ ደጃች ተፈሪ ወደ ከፋ መሄዱን ተወና አዲስ አበባ ሆኖ የሚበጀውን መንገድ ማፈላለግ ጀመረ።
10782	የደበኔ ሳጥን መርህ ብዙ ጊዜ ያንድን ነገር መኖር ወይም ደግሞ ያንድን ነገር በጣም አንስተኛ ወይም ከፍተኛ ቁጥር ብዛት ለማረጋገጥ ይረዳል።
10783	ዘሮቹም ደግሞ ከኑግ ዘር ጋር በለጥፍ ይበላል።
10784	የቱሩኩ አለቃ ዛዚያ ሴት ልጅ ለእሽመ-ዳጋን ወንድ ልጅ ለሙት-አሽኩር ታጨች።
10785	የቀንደ መሬቱ ስዕል ልክ መቼ እንደኖሩ ያለ ክርክር ባይታወቅም፣ የተገኙት ጥንታዊ እቃዎች ትኩረት ስበዋል።
10786	ይሉኝታ የራስ አሊን ቤት ፈታ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
10787	በጥቁር ባሕር በኩል ሄዶ ወደ አማዞኖች ከተማ ጠሚስኩራ (በአሁኑ ቱርክ ) ደርሶ አማዞኖቹን ድል አደረጋቸውና አብዛኞቹን ገደላቸው።
10788	ከሦሥት ወራት በኋላ ግን ሐምሌ ፩ ቀን በጄኔራል ሚኮምቤሮ መሪነት ወታደራዊ መፈንቅለ መንግሥት ተካሂዶ ንጉሥ ምዋሚ ምዋምቡትሳ ፬ኛ ተገለበጡ።
10789	በአንዪ በሆነ ውግያ ሃን ዥዎና ልጁ ጅያው ተገደሉ፣ ሻውካንግም ንጉሥ ሆኖ የቻይና መንግሥት ያንጊዜ አልጠፋም።
10790	በሉግም ፋንታ የማክ ኲል አያት ዳግዳ (በትክክል «ዮካይድ ኦላጣይር») ተከተለው።
10791	ከዐሥር ዓመት በኋላ ሮኒ ራሱን አጠፋ ፤ ይህም ኤምኔምን በጣም ከመጉዳቱ የተነሳ ለቀናት ያህል አይናገርም ነበር።
10792	አቢዩስ በዚህ አገር ላይ ቆይቶ ጦይር ግን ከሥራዊቶቹ ጋራ ወደ ትንሹ እስያ ገቡ፤ በደብረ ኢዳ (በትሮይ አካባቢ) ሠፈረ።
10793	ለምሳሌ አንድ ጤነኛ ሰው ጤናው ምንም ዋጋ አይኖረውም ነገር ግን ሲታመም የጤንነቱ ዋጋ የቱን ያክል እንደነበር ይረዳል።
10794	ተደረገ እንጂ የሚሉ ሁሉ ከዚያ እንደ እብዶች ወይም እንደ ተሳቱ ደግሞ ማስመስል ነው።
10795	በብሉይ ኪዳን በሕገ ሙሴ ዘንድ የማጫ ሥርዐት ደግሞ ይጠቀሳል።
10796	ከሀገሩ ሕዝብ ውስጥ ፷፪ ከመቶ የሮማ ካቶሊክ እምነት ተከታይና ከ፰ እስከ ፱ ከመቶ እስላም ሲሆን የተቀረው ሌሎች የክርስትና ዕምነቶችን ወይም ባህላዊ ሃይማኖቶችን ይከተላል።
10797	በሉግም ፋንታ የማክ ኲል አያት ዳግዳ በዙፋኑ ተከተለው።
10798	እናቴን ላህል ዘጠኝ ወር ቀረኝ አለች የአማርኛ ምሳሌ ነው።
10799	ከረጅም ዘመኑ በኋላ ልጁ ማጉስ እንደ ተከተለው ይላል።
10800	እራስን እንደ አንድ ቋሚ ነገር ማሰብ በዞራስተር ስህተት ነው።
10801	በአሁኑ ወቅት ባህር ዛፍ አለም አቀፍ ተፈላጊነት አግኝቷል።
10802	ልጃቸው አለቃ ተክሌ ወሎ ንጉሥ ሚካኤል ዘንድ እያሉ የተንታ ሚካኤል በዓል ሲከበር ከአባታቸው የተማሩትን ዝማሜ በተመስጦ አቀረቡት።
10803	በጥንተ ንጥር ጥናት ሥር አመድ አልካሊ በመሆኑ፣ የተለያዩ አትክልት አመዶች ከልዩ ልዩ ቁሶች በመቀላቀል ብዙ ጠቃሚ ነገሮች በታሪክ ተገኝተዋል።
10804	ከነዚህ ውስጥ አንዱ ዚጊ ማርሊ ፣በራሱ የተዋጣለት የሬጌ ዘፈን ተጫዋች ነው።
10805	ሀብታም ሊሰጥ የደሀ ቂጥ ያብጥ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
10806	ቁምጥና የዘር በሽታ ነው ተብሎ በስሕተት ለብዙ ዘመናት ባለማውቅ ብዙ ችግሮች ፈጥሮ ነበር።
10807	ከአንድ ነጥብ እስከ ሌላ ነጥብ በግስበት የሚሰራ ስራ በሁለቱ ነጥቦች መካከል በሚመረጠው መንገድ አይቀያየርም።
10808	ግድም፤ ከርሱ በኋላ ይህ ሥርወ መንግሥት ከጤቤስ ተሠረዘ።
10809	ሁለተኛ እምቢ ብለው ሌላ ሶስት አቃጠለች።
10810	በአካል መጠን ተልቅ ያለ ጋሜት የሚያመነጭ ግለፍጡር የእንስትነትን ፆታ ይይዛል፣ እንዲሁም አነስ ያለ ጋሜት የሚያመንጭ ግለፍጡር የተባእትን ፆታ ይይዛል።
10811	የአራዳ ዘበኛ ክብሬ ነው ሞገሴ፣
10812	ኢሙጤስ የቀዶ ጥገና እና የመስኖ ሥራ አስተማረ።
10813	ከአስራ ዘጠኝ እስከ ሃያ አምስት ፩፱-፪፭ ነገር ገን መርየም በቸገር ላይ ሁና ይሀን ብትልም ለዚህ እድልዋ ገን አልላህን አመስግናለች.
10814	በደቡብ ቻይና ባሕር ላይ ይግባኝ ያሉት አገራት ደቡብ ቻይና ባሕር በእስያ ከቻይና ደቡብ፣ ከቬትናም ምሥራቅ፣ ከፊልፒንስ ምዕራብ፣ ከማሌዥያ ስሜን የሚገኝ የፓሲፊክ ውቅያኖስ ታላቅ ባህር ነው።
10815	በዘመኑ ከልዎ ወንዝ ማዶ ለረጅም ወራት እያደነ መኮንኑ ሆውዪ መጥቶ በዠንሡ ተቀምጦ አቃወመው።
10816	እነዚህ ልጆች ስሞች ሁሉ አካድኛ እንጂ ኤላምኛ አይደሉም።
10817	ይሄውም አለቃ እሰው ቤት እንጀራ በምስር ወጥ ተጋብዘው እስኪጠግቡ ይበሉና በወጡ የተለቃለቀውን አፋቸውንም ሆነ ከንፈራቸውን ሳይታጠቡ ሰው ወደተሰበሰበበት አደባባይ ይመጣሉ።
10818	ተጣማሪ ግዛት ውስት ያሉ አባላት የግዴት ተረካቢ ሊሆኑ አይገባም።
10819	የዚህም ፍራሽ እስከ ዛሬ በቴቤስ ይታያል።
10820	ሚስቱን ገድሎ አማቱ ቤት ተሽሽገ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
10821	የቋንቋ ጥናት የሰው ልጅ ልሣናት የሚያጠና ጥናት ወይም ሳይንስ ነው።
10822	በዚህም ሥዕል ቀኝና ግራ ግርማዊ ጃንሆይና ግርማዊት እቴጌ እንደተማፀኑ ያመለክታል።
10823	ከጥንት ጀምሮ ሰዎች ያለ ስርዓት ቃላቸውን ሳይገልጹ ትተውት ነበር።
10824	በወቅቱ አዲስ አበባ ላይ ሊካሄድ ተዘጋጅቶ የነበረው የአፍሪቃ አንድነት ድርጅት ስብሰባ በረብሻው ምክንያት ተሰረዘ።
10825	አሁንም እንደ በጣም ክፉ ግለሰብ ይታወሳል።
10826	ፍጽምና ያለው አንድ መሪ አገርን ማስተዳደሩ ከሁሉ አይነት የመንግስት አወቃቀር የተሻለ እንደሆነ በጽሁፎቹ ለማሳየት ሞክሯል።
10827	በአዲስ አበባ ባሁን ጊዜ እየዞሩ ከሚጨፍሩት ሕፃናት ሌላ በከተማዋ ዳርቻ የሚኖሩ ጎረምሶችም በኦሮምኛ የቡሄ ጭፈራቸውን፣ ቄጠማ እያበረከቱ የሚያስኬዱበት ሥርዓት አላቸው፡፡
10828	ለሆድ፣ ጉበት ወይም ቆዳ ችግሮች እንደሚረዳ ይታስባል።
10829	የአባይ ፏፏቴ ወንዝ ወደ ውቅያኖስ ፣ ሀይቅ ወይም ወደ ባህር የሚያመራ ተፈጥሯዊ የንፁህ ውሀ ተፋሰስ ነው።
10830	ሽመልና ዘንግ ቂልና በግ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
10831	ለረጅም ዘመን የኡማ ዋና ተወዳዳሪ ከተማ ላጋሽ ነበረ።
10832	ከምጽዋ ወደብ ሦስት መቶ ወንዶችና ስምንት ሴቶች (እማሆይ ጽጌ ማርያምን ጭምር) ሆነው በመርከብ “አዚናራ” ወደተባለች የኢጣሊያኖች እስር ቤት ተወስደው ዘጠኝ ወራት ታሰሩ።
10833	በግምቡ ውስጥ ወለል ላይ የተሳሉት ምስሎች አሁን ድረስ ይታያሉ፣ የፈረሱት ክፍሎች መስኮቶች በቅምብብ (አርች) የተሰሩ መሆናቸውን አሁን ድረስ ማየት ይቻላል።
10834	ሽንት፣ ዓይነ ምድር እና ከተለያዩ የአካል ክፍሎች ከሚወጡ እዦች፣ የአካባቢው ኗሪ ሸለምጥማጥ ወይንስ የእንግዳ መሆኑን መለየት ይችላሉ።
10835	የየመን ኮከብ ቆጠራ ናት ኢትዮጵያ ጥንቆላ, አስትሮኖሚ የወቅት ጋር አንድ ሥርዓት ነው, በተጨማሪም ባህሪያት የተቆራኙ የ ፕላኔቶች.
10836	ኡሩክን ከያዘ በኋላ ዋና ከተማውን አድርጎት «የኡሩክ ንጉሥ» የሚለውን ስያሜ እንደ ማዕረጉ ወሰደ።
10837	ያገሩን ሰርዶ ያገሩ በሬ ይወጣዋል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
10838	ከአንድ አመት በኋላ ግን ደረጃውን የሚያስጠብቅ ቤት ሠርቶ መውጣት የግድ ነው።
10839	የራስህ ጥፋት ነው፣ የኔ አይደለም።
10840	ለምሳሌ ባንድ ደራሲ ኒል ስቲቨንሶን ልብ ወልደ ታሪክ ስኖ ክራሽ፣ የግንቡ ትርጉም ሰዎች ወደ ሰማይ በመንኮራኩር የመድረስ ሙከራ ምሳሌ ነው።
10841	የግብጽ ዓመት በዚያ ቀን እንዲጀመር ስለ ደነገገ ነው።
10842	ከስዌኖ መሞት በኋላ ሌላ ወንድማቸው ኡቦ ተከተለው።
10843	እንዲህ ስንል አንድ ቀን የማናልፈው ጉዳይ መጣ።
10844	ግንብም ሠሩ፤ ምንም ጣር አላስቀሩም ወይም በምንም ረገድ ስራቸውን ቸል አላሉም።
10845	የተክሉ ጥቅም የኮሶ ትል ለማስወጣት በሰፊ ይጠቀማል፣ በገበያም ይሸጣል።
10846	ከዚያው ጥቅሙ በቶሎ ወደ መካከለኛው ምሥራቅ ፣ አውሮጳ ፣ ቻይና አፍሪቃና ሌላም ቦታዎች ተስፋፋ።
10847	አንጎላ ውስጥ ሶስት ዋና ብሔረሰቦች ይገኛሉ።
10848	አሚናም በጣም ሐዘን ላይ እንደሆነችና ወደ ተራራው ለመውጣት ደካማ እንደሆነች እንዲሁም አብርሃ ወደ መካ ገብቶ ካዕባን በፍፁም እንደማያጠፋውና በአሏህ የተጠበቀ እንደሆነ ስትነግረው በጣም ተበሳጨባት።
10849	ከምድር በታች ባለው ጓዳ የግብፃውያን ነገሥታት ዐፅም ተጋድሞአል።
10850	ከሐሰት ነገር ራቅ፤ እኔ ኃጢአተኛውን አላጸድቅምና ንጹሕንና ጽድቅን አትገድል።»
10851	ከነዚህ ውስጥ ፋቅር አል-ዳዋ የተሰኘው የግብጹ ማምሉክ ባለሟል ይገኝበታል።
10852	ለምሳሌ የኡር ንጉሥ መስ-አኔ-ፓዳ «የኪሽ ንጉሥ» ደግሞ ይባል ነበር።
10853	አቡጊዳ ማለት ፊደል ነው።
10854	ከዚህም በኋላ የሥነ ጥበብ «ዘመነ ህዳሴ» ከጣልያን ወደ ሌሎቹ አውሮፓ አገራት ይስፋፋ ነበር።
10855	ስለርሱ አገሩ አዲስ ስሙን «ጋሊያ» አገኘ፤ ሕዝቡም ከእርሱ በግሪክኛ «ጋላቴስ» ተባሉ።
10856	ለምሣሌ አንዱ ድርብ ሠረዝ (፤) የሚጠቀምበትን ቦታ ሌላው ነጠላ ሠረዝ (፣)/(፥) ይጠቀማል፤ እንዲሁም አንዱ ትእምርተ - ጥያቄ (?) የሚጠቀምበትን ቦታ ሌላው ትእምርተ - አንቅሮን ይጠቀማል።
10857	የአልሲ ዑደት አላፊ ውጤት *አረንጓዴ - ምንም ያልረገበ ዑደት።
10858	ዊሊያም እቴኪ እስከ ሐምሌ ፲፬ ቀን ፲፱፻፸ ዓ/ም አገልግለዋል።
10859	ከሦስት ቀንም በኋላ ጠላት ለቆ ሲሄድ ባሻ ኪዳኔ ከጅረት ወርደው ውሃ ሲጠጡ ደክመው ወድቀው ሳሉ ወንድማቸውና ሌሎች ሲፈልጓቸው በጥይት ያሉበትን አሳወቋቸውና መጥተው በቃሬዛ አዛውሯቸው፡
10860	ከግራኝ ወረራ ጀምሮ እስከ ዓፄ ሚናስ ዘመን የቀጠለው አለመረጋጋት በኒህ ንጉሥ ዘመን አንጻራዊ እልባት አግኝቷል።
10861	ፍሬውም ደግሞ በለስ ወይም ዕጸ በለስ ይባላል።
10862	ለእባብ እግር የለው ለሞኝ መላ የለው የአማርኛ ምሳሌ ነው።
10863	ሁለትና ሶስት ሰዎች አንድ ላይ ሁነው የቤተሰብ ሥርዓት የፈጥራሉ።
10864	ዝንቦች አንድ ጥንድ ክንፍ ብቻ አላቸው።
10865	እናቴን ያገባ ሁሉም አባቴ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው።
10866	ማዕረጉ በይፋ የሮሜ አገረ ገዥ ቢሆንም፣ ጀርመናዊ ጎረቤቶቹ «የሮማውያን ንጉሥ» ይሉት ነበር።
10867	ምንጮች ስንት ዓመት እንደ ገዛ በማወራት ይለያያሉ፤ ለ፭፣ ፳፮፣ ፵፮ ወይም ፶ ዓመታት መሆኑ የሚሉ መጻሕፍት ይገኛል።
10868	ምንጮች ስንት ዓመት እንደ ገዛ በማወራት ይለያያሉ፤ ለ፲፰፣ ፳፣ ፳፪ ወይም ፴ ዓመታት መሆኑ የሚሉ መጻሕፍት ይገኛል።
10869	ሌሎችም አራታ ከአፈ ታሪክ ውጭ የማይታወቅ ስለ ሆነ ሥፍራው ሊታወቅ አይችልም የሚል አስተያየት አላቸው።
10870	የያዙት ደረቅ ስንቅ አልቆ ወደ ማርትሬዛቸው ምንዘራ ጀምረዋል።
10871	ለአበበ ቢቂላ ምንም አዲስ ዘዴ አላስፈለገውም።
10872	የገብስ ዱቄት በውሃ ለሆድ ቁስል (አልሰር) ይበላል።
10873	ብጉንጅ ብጉር መስለ የቆዳ በሽታ ፡ የቆዳ ማበጥ ወይም መደደር ነው።
10874	በቀፎው ውስጥ ንቦች ማሩን ከሰም ጋራ በማር እሸት ያስቀምጣሉ።
10875	መደበኛ ወይም ይፋዊ ቋንቋ የትም ቦታ እንኳን አልነበረም።
10876	ስለዚህ በጣም ረጅም ዘመን እንደ ገዛ አጠራጣሪ ነው።
10877	ብርሃን ከሆዴ ወጥቶ በመካ ዙርያ ያሉ ተራራዎችን ፣ ኮረብታዎችን እና ሸለቆዎችን ሲያበራ አየሁ።
10878	በዚህም ዘመን መሢህ ወልደ ዮሴፍ ብዙ አይሁዶችን ወደ ኦሪት መንገድ ይመልሳችዋል።»
10879	ኮሎምቦ የሽሪ ላንካ ታላቅ ከተማ ነው።
10880	ሬድየስ ማለት የክብ ወገብ ግማሽ ማለት ነው።
10881	የቶሪኖ ቀኖና ለዚህ ጨለማ ዘመን ዋናው ምንጭ ሲሆን ሰነዱ ግን ፍርስራሽ ሆኖ ብዙ ቀዳዳዎች አሉበት።
10882	ከአንድ ሰነድ ደግሞ ፩ኛው ዓመት የኡር ንጉሥ ሹልጊ ፵፬ኛው ዓመት መሆኑ ይታወቃል።
10883	ከ፮ኛው ክፍለ ዘመን ጀምሮ እንደ ተገኘ ከሥነ ቅርስ ይታሥባል።
10884	የንጉሥ ሣህለ ሥላሴ ዐልጋ ወራሽ ንጉሥ ኃይለ መለኮት ተተክተው ፰ ዓሙታት ያህል እንደገዙ ሸዋ በዓፄ ቴዎድሮስ ሠራዊት ተወረረ።
10885	በዚህም በላይ ኃይለ ቃልና ጨዋታ ያውቁ ነበር» በማለት ይገልጿቸዋል።
10886	ያንጊዜ እስከ ኒኑስ ወልደ ቤሉስ ድረስ በዓለም ላይ ንጉሥ አልነበረም፤ እስከዚያ ድረስ አለቆችና አማካሪዎች ብቻ ነበሩ።
10887	አጣብቂ ሁለት ወይም ከዚያ በላይ የሆኑ ቁሶችን አንድ ላይ ሜካኒካል በሆነ ሁኔታ የሚያያይዝ ማሽን ነው።
10888	ቀዳሚው ካረፈ አሥር ወሮች በኋለ ዘውዱ ተጫነው ማለት ነው።
10889	የአጋም ሥር፣ የጌሾ ሥርና የጫት ቅጠል አንድላይ ደግሞ ለእባብ ነከስ ይኘካል።
10890	ትውልድ አገሩ ስዊስ የቅኝ ግዛት ምኞት የሌላትና ትንሽ፣ የ ባሕር ወደብ የለሽ እና ከሌላ አውሮፓዊ ኃያል መንግሥታት ጋር ያልተሻረከች መሆኗም የኢልግን ታማኘት ሳያጠናክረው አይቀርም።
10891	ከግብፅ ጀምሮ እስከ ሐበሻ ድረስ ያሉት ባላገሮች የጥንት ግብፃውያንነታቸውን ሳይለቁ ከቱርኮችና ከዐረቦች ከሌሎችም የተቀላቀሉ ናቸው።
10892	በአሁኑ ሰዓት ከሁሉ ዝነኛ አለም አቀፍ ማህበራዊ ድረገጾች እንደ ፌስቡክ ፣ ትዊተር ፣ ኢንስታግራም ወዘተ.
10893	ምኒልክ በሸዋ ንጉሥ ከሆኑ በኋላ ሐዲድ አዘርግተው ባቡር ለማስገባት አሰቡ።
10894	መስፍን ታደሰ በጣም ምርጥ አሰሪ መሆኑ በሰራተኞቹ በብዛት የተመሰከረለት የአሰሪዎች ተምሳሌት ነው።
10895	ከጥንት ጀምሮ ከተማ በዚህ ስፍራ ነበር።
10896	አካድኛ ሴማዊ ቋንቋ እንደ መሆኑ መጠን፣ ይህ ከጥንት ጀምሮ የኪሽ ኗሪዎች በሰፊው ሴማውያን እንደ ጠቀለሉ ያሳያል።
10897	የሰኑሢ አልጋ ወራሽ አሁን ልዑል ሙሐማድ አስ-ሰኑሢ ሲሆኑ በስደት በእንግሊዝ ኖረዋል።
10898	በአንዱ ወገን አቤቶ መሸሻ ሰይፉ እርስዎ ከመጡ በሸዋ የኔ ወገን ነውና የሚበዛው ከንጉሥ ምኒልክ ምንም የሚሰጉበት ነገር የለም ብሎ ልኮላቸዋል።
10899	ሙሐመድ እያሱ ለገመ በራሱ እያሱ ሙሐመድ አልጋ ሲሉት አመድ።
10900	የሠላም ሁኔታ ለሁሉ እኩል መሆን አለበት እንጂ።
10901	ከነዚህ ውስጥ አንዱ ክፍል ከሁሉ የሚሰፋ የነበር ሲሆን ይህን ክፍል ከሁለት የሚከፍል ቅስት ነበረው።
10902	በአሁኑ ዘመን በመላ ዓለሙ ውስጥ የነፋስ ስልኮች ቁጥር ከቆዩት ቤት ውስጥ ቋሚ ባለ ገመድ ስልኮች ቁጥር ይበልጣል።
10903	በቀኖቹ ደግሞ አንድ ንጉሥ በሳባ መንደር ነገሠ፣ የኦፊርና ኤውላጥም ከተሞች ለመንግሥቱ ጨመረ፤ ስሙም «ፈርዖን» ነበረ።
10904	ወይዘሮ ስኂን ኮሌጅ በደሴ ከተማ የሚገኝ የቴክኒክ እና ሙያ ኮሌጅ ነው።
10905	በአሁኑ ዘመን ዕድል ጥናት ሁለት አይነት አንድምታ ይይዛል፤ :፩ - ከድግግሞሽ አጥኒወች አንጻር፡ ዕድል ማለት አንድ ዘፈቀደ ሙከራ ተካሂዶ፣ ያ ሙከራ ሲደጋገም የአንድ ክስተት (ኩነት) በኒህ ሙከራወች ውስጥ የመደጋገም መጠን ማለት ነው።
10906	ከምሽት ጀምሮ እስከ ንጋት ድረስ በየቤቱ የተዘጋጀው ድግስ ይበላል፣ ይጠጣል።
10907	ሥርዓት አንዱ የሌላ ጥገኛ የሆኑ ነገሮች ተሰብስበው የሚፈጥሩት ዎጥ ወይንም ምሉዕ ነገር ማለት ነው።
10908	ብርሃን አንድ ቁስን ሲመታ የቁሱ አተሞች የተወሰነውን ብርሃን ውጠው የተቀረውን መልሰው በተለያየ አቅጣጫ ወደ ውጭ ይረጫሉ።
10909	ሀብታም ለሰጠ የድሀ ሙርጥ አበጠ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
10910	እረኛው ጉሮሮ ውስጥ ጥቁር እባብ ተሰንቅሮ መተንፈሻ አሳጣው።
10911	የሞዘል ወንዝ ሥፍራ ሞዘል ወንዝ በፈረንሳይ ፣ ሉክሰምቡርግና ጀርመን ወደ ራይን ወንዝ የሚፈስስ ወንዝ ነው።
10912	በክፍት ተራራ ደን፣ በጫካ ዳር፣ በመንገድ፣ ፈሳሽ ወይም አጥር ላይ ይበቅላል።
10913	በሀገር ውስጥ ሁለት ጌቶች ሊኖሩ አይቻልም፤ ሰዎችም ሁለት ገዢዎች ሊኖሯቸው አይችሉም።
10914	በዚህም የሥራ መደብ ሁለት ዓመት አገልግለዋል።
10915	ቅርጹም እጅግ በጣም ግዙፍ የሆነ ለፍሮንቴናውያን የነጻነት ምልክት የነበረው ጎሊያድን በወንጭፍ መትቶ የገደለውን የዳዊት ሐውልት ነበር ።
10916	ከፍተኛ አልፋ ያለው ዑደት በቶሎ ይሞታል፣በአንጻሩ ዝቅተኛ አልፋ ያለው ለብዙ ጊዜ ዥዋዥዌ ይጫዎታል።
10917	አካድኛ አንድ ሴማዊ ቋንቋ ነበርና ይህ ቋንቋ በአካዳዊ መንግሥት ጊዜ በመስጴጦምያም ሆነ በኤላም ይፋዊ ሆነ።
10918	ግድም፤ ከርሱ በኋላ ያሉት ከጤቤስ ውጭ አልገዙም።
10919	ሥርዓተ ጉልት ከዓፄ ሠርፀ ድንግል እስከ ዓፄ ኢያሱ ድረስ የተጻፉትን የመሬት ክፍፍሎች የሚመዘግብ፣ በጊዜያቸው በግዕዝ የተመዘገብ መጽሐፍ ነው።
10920	የበጀት ዋናው ጥቅም አንድ ግለሰብ በራሱ ገቢና ወጪ ላይ ሙሉ ቁጥጥር እንዲኖረው ማስቻሉ ነው።
10921	የአንዱ ንጥረ ነገር አቶም ሌሌላው ንጥረ ነገር አቶም ኤሌክትሮን ሲሰጥ አዮን ይባላል፣ ውሑድ ይሆናል።
10922	በተረፈ ራዳር መሬት ውስጥ ተቀብሮ ያለን ቤንዚን መርምሮ ለማግኘት፣ የአፈርን ኬሚካላዊ ባህርይ ለማወቅ ይረዳል።
10923	ሙስሊም በዚህ እድል ብቸኛ ተጠቃሚ ሊሆን ይገባል።
10924	በደቡብ ግሪክ ወገን ባሉት ደሴቶች አየሩ በአሜሪካ እንዳለው እንደ ቨርጂኒያ ግዛት አየር ቀላል ነው።
10925	እነዚህ ስሞች ከሌላ ምንጭ በተለይ በማሪ ፍርስራሽ ከተገኙት ጽላቶች ገና አይታወቁም።
10926	የአውሬ ዳክዬ ሰትና ወንድ በቀለም እጅግ ይለያያሉ።
10927	ይህንን ዘፈን እንደ ስጦታ የሠጠው ሮናልድ "ሮኒ" ፖልኪንግሆርን የተባለው የእናቱ የዴቢ ልጅ ነው።
10928	ሒሊየም ንጥረ ነገር ሲሆን ከአየር የቀለለ ጋዝ ነው።
10929	በተለይ ደግሞ ፊልም ሰሪ፣ ቲያትር አዘጋጅ እና ኦፔራ መሪ፣ ፊልም አዘጋጅ፣ መድረክ ተላሚ፣ ፊልም ደራሲ፣ ቀልደኛ፣ ኮሜዲያን፣ ጋዜጣ አዘጋጅ፣ መጽሔት አዘጋጅ፣ ራዲዮ አስተላላፊና ቴሌቪዥን አቅራቢ ነበር።
10930	ከላጋሽ እስከ ባሕር ድረስ ያሉትን አገሮች ሁሉ አጠፋቸው፣ መሣሪያዎቹንም በባሕር አጠባቸው።
10931	ከናትዋ ልጅዋ ትብስ ባቄላ አሮባት እጅዋን ትልስ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
10932	በየጊዜ ሦስቱ እርስ በርስ ጦርነት ያድርጉ ነበር።
10933	ሻምበል ደረጀ የስመ ጥሩው አርበኛ የኃይለ ማርያም ማሞ ልጅ እና የንጉሠ ነገሥቱ የልጅ ልጅ የልዕልት ሶፊያ ደስታ ባል ነበሩ።
10934	የግዕዝ ፊደል ውስጥ ለሌሉ ድምጾች ኣዳዲስ ቀለሞች መፍጠር ሊያስፈልጉ ይችላሉ።
10935	ከእነሱ ቀጥሎ ደግሞ ኤዶ፣ ኢጃው፣ ካኑሪ፣ ኢቢብዮ፣ ኑፔ እና ቲቭ ይገኛሉ።
10936	ከርሱም ዘመን በኋላ ድምጽ ከንሥር ሰውነት ይናግራል።
10937	ከዚያም ቅርጹ እንደ አሮጌ ተደርጎ በሶስተኛ ሰው አማካኝነት ወደ ሮማ በመላክ ከዚያ ገዢ ተገኝቶ ይሸጣል።
10938	ሀብታም ለሰጠ የድሀ ሙርጥ ያብጣል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
10939	ከዚያም በኋላ ደመራ ደምራ በእሳት አቀጣጥላ ዕጣን ባጨሰች ጊዜ፣ የዕጣኑ ጢስ ወደ ላይ ከወጣ በኋላ ተመልሶ ያረፈበትን ሥፍራ አስቆፍራ መስቀሉን አውጥታዋለች።
10940	ለመሆኑ አሁን ትኩስ የሆነ መስሪያ ስካይፕን የፈጠረው ድርጅት ከኤስቶኒያ ነው።
10941	በግዕዝ ጽሑፍ ውስጥ ኣራት ነጥብና የመሳሰሉት (በቀለማት እንጂ) በባዶ ስፍራ መቀደም የለባቸውም።
10942	በዚህን ዕለት የቤት ጠረጋ ሥርዓት ይከናወናል።
10943	ከግሪክ ርዕሰ ከተማ አቴና ተነስቶ ፍራንክፈርት ዓለም አቀፍ የአየር ዠበብ ማረፊያ የደረሰው የኢትዮጵያ አየር መንገድ አየር ዠበብ በቆመበት ሥፍራ ላይ በአውሮፕላኑ የቱሪስት ማዕርግ ክፍል ላይ ሁለት ፈንጂዎች ጉዳት አድርሰዋል።
10944	የንጉሥ ሣህለ ሥላሴ እናት ወይዘሮ ዘነበወርቅ፣ የነጋሲ ዘር ሲሆኑ ዋና ከተማቸውን በሰላ ድንጋይ፣ ላሎ ምድር መሥርተው ይኖሩ ነበር።
10945	ባልዋም ቢሞት ሚስት ግማሽ ነዋዩን እንድትቀበል ደነገገ።
10946	ብርሃን ትንሽ ቀዳዳ ውስጥ ሲያልፍ እንደሚወላገድ እሚያሳይ ሞገዶች እንቅፋት ሲያጋጥማቸው፣ በእንቅፋቱ ዙርያ የመጠምዘም ባህርይ ያሳያሉ።
10947	በዚህም ትግል ምሁሩ አለቃ ተሸነፉ።
10948	ለጥቂት ቀናት ደብረ ታቦር ከልጃቸው ጋር ሰንብተው ወደ ትውልድ ቦታቸው ናባጋ ጊዮርጊስ መጡ።
10949	ለምሳሌ ያህል ጤነኛ መድን በነበረን ጊዜ ከማይተናኮሉን ባክቴሪያዎች ኣንዱ ኒሞንያ ያስከትላል።
10950	እርሱም ከዚያ ሰላሳ ባገኝ አላጠፋም አለ።
10951	ለሸማኔ ማገጃ ስለት ማረጃ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
10952	ክሁለት አመት በኋል ፋሲል የተባለው ሌላው ያጎቱ ልጅ አመጽ አስነስተውብታል (ምንም እንኳ ሁቱም ቢሸነፉ)።
10953	በካፕሪ ደሴት ግቢ፣ ነጉሥ ቲቤርያስ እንደ ጎበዝ ልጅ ቆጠረው፣ እንዲሁም ለሰዶማውያን ነገሥታት ካሊጎላና ኔሮን ተወዳጅ ነበረ።
10954	ድርጊቱ ንጉሱ ድረስ ቀርቦ በዳኝነት ከታየ በኋላ ወታደሩ በሞት ሲቀጣ ገብሬው ላም ተሰጥቶት እንዲሄድ ተደረገ።
10955	በአንድ ሕዝብ ውስጥ ዝሙት ከተስፋፋ አላህ ሁሉንም በቅጣቱ ያጠቃልላቸዋል።
10956	ኦሮሚኛ ወይም አፋን ኦሮሞ በአፍሪካ ደረጃ ከአረብኛ እና ሃውሳ ቀጥሎ በብዛት የሚነገር ቋንቋ ነው።
10957	ልጃቸው ንጉሥ ሣህለ ሥላሴ አልጋውን ወረሱ።
10958	ብሔራዊ መጠጡ ሶዳቢ ወይም የኮኮነት ዘምባባ አረቄ ይባላል።
10959	እውነት ነገር ይሠራ ዘንድ ፍርድንም ይፈርድ ዘንድ በእስራኤል ላይ በጠላትነት ከሚነሡ ብድራትን ይመልስ ዘንድ ቀንቶአልና ሌዊ ይክበር ልጆቹም ለዘላለም ይክበሩ።»
10960	ለመሆኑ በዚያ ዘመን ያሕል የታሪካዊ ግብጽኛ ማንበብ ችሎታ እየተፈታ ሲሆን፣ ስሚስ በእውነት ስለ ግብጽኛ ወይም ስለ ቋንቋ ጥናት ያወቀው ብዙ ነገር እንዳልነበረ ግልጽ ነው።
10961	አርነት ያለው ሕዝብ ማለት ዕውነተኛ ትርጉሙ ለብቻው መንግሥት ያለው ማለት ብቻ አይደለም፣ ራሱንም የቻለ ሕዝብ ማለት ነው እንጂ።
10962	ሰውነቱ ደግሞ በብዙ ክንፍ ተሸፈነ፤ እሳትም ከዓይኖቹ ወጥቶ አማልክት እንኳን ይፈሩ ነበር።
10963	ቢሆንም በዚህ ወቅት የኖሩ አንዳንድ መምህራን ለምሳሌ አውጉስት ዲልማን፣ ፍራንጽ ዴሊችና ፍራንሷ ለኖርማን ማየ አይኅ አፈ ታሪክ ወይም ተረት ብቻ ሳይሆን ትክክለኛ ታሪክ ነው በማለት ገመቱ።
10964	በአንድ ክልል እስከ አስር የመጸዳጃ ሥፍራዎች ይገኛሉ።
10965	ግብፆች ልማደ አገር ከንቱ አምልኮት ነበራቸው።
10966	በዚያች ደቂቃ እቴጌ ጣይቱ ስማቸውን የሚያስጠራ ታሪካቸውን የሚያስታውስ አንድ የምኒልክ የደም ቋጠሮ ሀረግ ሳያሠሩ ማለፋቸው ሳያሳዝናቸው እንዳልቀረ መገመቱ ቀላል ነው።
10967	ከነዚህ ውስጥ ጥቁር ቀዳዳ የሚባሉት ይገኙበታል።
10968	በጉዞው አንድ አዋቂ ጎባጣ ዞራስተር ለተከታዮቹና በራሱ ጭንቅላት ውስጥ ለራሱ የሚያስተምረው የተለያየና ግብዝ መሆኑን ነገረው።
10969	ከሁለት ዓመት ሀዘን በኋላ በ፲፰፻፶፪ ዓ.ም ዓፄ ቴዎድሮስ ከሁለተኛ ሚስታቸው ጋር ተገናኙ።
10970	በኋለኛ ግሪክ ቋንቋ ደግሞ የሻትራንጅ ስም ወደ «ሳንትራዝ» ተለወጠ።
10971	ለምሳሌ አንድ ሕጻን ልጅ፣ ለመጀመሪያ ጊዜ እሳት ቢመለከት፣ እንደሚያቃጥለው አያውቅም።
10972	ለምሳሌ የውኑ ቁጥር ብዛት ከመቁጠሪያ ቁጥር ብዛት ይበልጣል፣ ምንም እንኳ ሁለቱም ብዛታቸው አእላፍ ቢሆንም።
10973	የጊያን ሥፍራ ጊያን ወይም የፈረንሳይ ጊያና በደቡብ አሜሪካ የሚገኝ የፈረንሣይ ክፍላገር ነው።
10974	በተለይ ዋናው ለዚህ ጉዳይ የሚጠቅመው ፀባዩ ውድድርን ወደ ማባዛት እና ጥረዛን ወደማካፈል በመቀየር ሂሳብን ማቃለሉ ነው።
10975	ከነዚህ ውስጥ ገድለ ተክለ ሃይማኖት፣ ገድል ፊልጶስና መጽሐፈ ፍልሰቱ ለተክለ ሃይማኖት ይገኙበታል።
10976	የጥንቱ ግሪክ ጸሐፊ ሆሜር በድርሰቶቹ ውስጥ የግሪኮቹ አማልዕክት በረዶ በበዛበት የኢትዮጵያ ተራሮች እረፍታቸውን እንደሚያሳልፉ መዝግቧል።
10977	መሪነቱ እንደ ንጉሥ ዘመን የሚመስል፣ ለአርባ አመት የሚቆይ ይሆናል።
10978	በዚያም ዓመት ታላቅ ረሃብ በመካከለኛ ምሥራቅ ጀመረ።
10979	የቀረው አርባ ከመቶ ሕዝብ የእስልምና እምነት ተከታይ ነው።
10980	ጥሩነሽ ዲባባ አለም አቀፍ አትሌቲክስ ውድድር ባሰናዳው አለም አቀፍ የአገር አቋራጭ ውድድር አምስት የወርቅ ሜዳሊያ አሸናፊ ነች።
10981	ባለፈው አመት ውስጥ የቢራ ማስታወቂያ ቢሆንም በፍሪዩልያን በጣልያ ቴሌቪዥን ታይቷል።
10982	ድምቢጥ እንደ አቅሟ በብር ትታገማለች የአማርኛ ምሳሌ ነው።
10983	በአላህ ፈቃድ ትግሉ ሰምሮ የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት በብሄራዊ ደረጃ ተቋቋመ።
10984	ለምሳሌ ያህል በሌላ ዘዴው እስፔሊንግ የዓማርኛው “ፄ” የሚከተበው በስድስት መርገጫዎች ስለሆነ ለጉሙዙ “ጼ” መክተቢያ ስምንት መርገጫዎችን መጠቀም ያስፈልጋል።
10985	በሶስት ቀናት ፴ሺህ ሕዝብ መስዋዕትነት ተቀበለ።
10986	የጥንቱ ፊንቄ ታሪክ ጸሐፊ ሳንኩኒያቶን እንዳለ፣ ጌባል ከሁሉ ጥንታዊ ከተማ ሲሆን በንጉሡ ክሮኖስ (ወይም 'ኤሎስ') በፊንቄ ( ከነዓን ) አገር ተመሠርቶ ነበር።
10987	ስለዚህ ከዚህ በቀር ምንም ያልተዘረዘሩት ብሉይ ኪዳን መጻሕፍት ትክክለኛ አይሆኑም የሚል ሀሣብ በሮሜ መንግሥት ክርስቲያኖች ተነሣ።
10988	ለምሳሌ ዴቢት ካርድ አሁን-ግዛ አሁን-ክፈል ስርዓት ሲሆን፣ ክሬዲት ካርድ በአንጻሩ አሁን-ግዛ፣ ቆይተህ-ከፍል ስርዓት ነው።
10989	በአርባ ሦስት ዓመት ሠሩት።
10990	መርስዔ ኀዘን ወልደ ቂርቆስ ፤ "ፍሬ ከናፍር።
10991	የጄኖቫ ቅዱስ መልክ በጄኖቫ ፣ ጣልያን በተገኘው ቅዱስ በርተሎሜዎስ ቤተ ክርስቲያን ውስጥ የሚገኝ ስዕል ነው።
10992	በሱመር ደቡብ ያሉት ከተሞች ዑር ፣ ኦሬክና ላጋሽ ነጻነታቸውን አዋጁ።
10993	ደብተራ የዘኬ ጎተራ ዘኬውን ሲቋ ጥር አነቀው ነብር የአማርኛ ምሳሌ ነው።
10994	የንጉሥ ጊንጥ ቅርጽ በጊንጥ ዱላ ላይ።
10995	የአበበ ቢቂላ ዝናም ከአለም ጫፍ እስከ ጫፍ ተዳረሰ።
10996	ጣይቱም መለስ ብለው ወደታች ወደ አለቃ አዩና አለቃ «ምን እያዩ ነው?»
10997	አንደዘ ቢሆን ወረዳ እያለሁ ለባ በጣም በዛብኝ ።
10998	በአለሙ ከሁሉ ትልቅ የሆነው ሠው ሰራሽ ሐይቅ፣ ቮልታ ሐይቅ፣ በጋና ይገኛል።
10999	ስላንጋ የዴላ ልጅና የነመድ ዘር ነበር።
11000	በሌቦር ገባላ ኤረን ዘንድ፣ ከ፲ ዓመታት በኋላ ደልበህና ልጁ ኦሎም በካይኸር፣ የናማ ልጅ፣ የነኽታን ወንድም ተገደሉ፤ ከዚያ የደልበህ ሌላ ልጅ ፍያካ ማክ ደልበህ ካይኸርን ገደለውና ለከፍተኛ ንጉሥነት ተከተለው።
11001	የጉማሬ ወገን ሌሎች አባላት ሁሉ በጥንት ጠፍተዋል።
11002	ካራንም ከዚያ ዘመን ከኤብላ ጋር የሚነግድ ነጻ ከተማ እንደ ነበር ይታወቃል።
11003	የተክሉ መረቅ ደግሞ ለቁስል ፋሻ ይጠቀማል።
11004	ግብይት በገዥ ወይም ተጠቃሚ እና በአገልግሎት ሰጭ በካከል የሚደረግ የአገልግሎት እና ሸቀጥ ልውውጥ ወይም ማህበራዊ መስተጋብር ነው።
11005	ሠራተኛ ሠፈር በአፄ ምኒልክ ቤተ-መንግሥት በዕደ ጥበባት ሙያ በተሠማሩ ነዋሪዎች የተመሠረተ ሠፈር ነው።
11006	የጅቡቲ ታሪክ የሺህ ዓመታት ነው።
11007	የአንድ ነገር ያለው ግዝፈት የትም ቦት እኩል ነው።
11008	የፍያካ እናት ኤማስ ስትሆን ሶስት ሴት ልጆች ባንባ፣ ፎድላና ኤሪው ለፍያካ ወለደችለት፤ እነዚህም የአይርላንድ ደሴት ስያሜዎች ሆኑ።
11009	ስለርሱ አገሩ ወይም የአገር ክፍል ስሙን «ኬልቲካ» አገኘ፤ ሕዝቡም ከእርሱ «ኬልቶች» ተባሉ።
11010	መንፈስ ቅዱስ የራሱ ህልውና ያለው አካል ነው ወይስ አይደለም የሚለው ሃሳብ ክርስቲያኖችን ለዘመናት ሲያጨቃጭቅ እንደነበረ የታሪክ መዛግብት ያስረዳሉ።
11011	የአንዱ ሀገር ዘፈን ለአንዱ ሀገር ለቅሶ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው።
11012	ለምሳሌ መኪና በክብ መንገድ ሲጓዝ ክቡን ይዞ እንዲዞር የሚገፋው ከመሬትና ከመኪናው ጎማ የሚመነጭ ሰበቃ ፍሪክሽን ነው።
11013	ከዚህም ትንሽ በኋላ ባርነት በሕግ በሙሉ ተክለክሎ የተረፉት ባርያዎች ነጻነት አገኙ።
11014	ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ በድሮው ስልት አዲስ ስርዓትን ለማስተዋወቅ ሞከሩ።
11015	በዚህም ዘመን ያህል በቻይና የእጅ መድፍ እየተደረጀ ነበር።
11016	በደቡብ በኩል ደግሞ ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ የኢትዮጵያን ጉዳት ለዓለም መንግሥታት ማኅበር ያመለከቱበትን የጀኔቭ ጉባኤ የሚያመለክት ሥዕል ይገኛል።
11017	የርቀት ሐሳብ ሁለት ዓይነት ስሜት አለው።
11018	ያበባው ቅጠል ደግሞ መልካም መዓዛ ያለበት ሽቶ ሊሠራ ይችላል።
11019	ውስጣዊ ግፊት ማለት ግለሰቡ በራሱ አዕምሮ ሙሉ ቁጥጥር የጠነሰሰው ማለት ነው።
11020	የመሬት ከባቢ አየር በመሬት ዙሪያ የሚገኝ የጋዝ ክምችት ሲሆን እውን የሆነውም በመሬት ስበት የተነሳ ነው።
11021	ምሳሌ፦ ግዕዝ ችግር የለውም ማለት ሳይሆን የላቲን ቃላት እስፔሊንግ እድሜ ልክ ቢማሩትም ማስታወስ ኣይቻልም።
11022	የአካድ ንጉሥ ታላቁ ሳርጎን ማሪን ያጠፋው በኢሽቂ-ማሪ ፱ኛው ዓመት ይመስላል።
11023	አማኞቹ እርስ በርስ ይረዳዱ እንጂ ሌሎችን አይረዱ።
11024	ሲታጠቡ እስከ ክንድ ሲታረቁ ከሆድ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
11025	በተለይ በሞቀ አገር ለባህር ወይም ውቅያኖስ ቅርብ በሆነ ቦታ ይበቅላል።
11026	እንዲህ ነድጄ ልሙት የፊቱን በኋላ አድርጎት የአማርኛ ምሳሌ ነው።
11027	በኋላም አለቃ ወልደ መድኅን ይባሉ የነበሩት የዳግማዊ ምኒልክ ጸሐፌ ትእዛዝ ከዚህ ዓለም በሞት ሲለዩ፡ በ፩፰፻፷፬ ዓ.ም. "ጸሐፌ ትእዛዝ" ተብለው ተሾሙና የቤተ ክርስቲያንን ሊቃውንት ወደ ቤተ መንግሥት ለማቅረብና ቁልፍ ቁልፍ ይሆኑትንም ከፍተኛ ቦታዎች ለማስያዝ የመሸጋገሪያ ደልድይ ምክንያት ሆኑ።
11028	በኣሁኑ ወቅት ዘመኑ የመረጃ ዘመን በመሆኑና ሊቃውንቱ ሳያልፉ ቴክኖሎጂውን በመጠቀም መስራት ከሚኖርብን ኣያሌ መንፈሳውያን ስራዎች ውስጥ ባሕረ ሐስብ አንዱ ነው።
11029	በሐዲስ ኪዳን ለምን ታቦትና ጽላት አስፈለገ?
11030	የግምቡ ውጫዊ ክፍል የዝናብ ውሃን ማጠራቀሚያ ልዩ ስልት እንዳለው ማስተዋል ይቻላል።
11031	ለረጅም ዘመን ሱመር በአካድ ወይም በጉታውያን ይገዛ ነበር።
11032	የመላው ተክል መረቅ በማርና ስኳር ለአባለዘር በሽቶች እንደ ተጠቀመ ተዘግቧል።
11033	ፀጉሩም ቢሆን ሁሌም ጨፍራራ ነበር።
11034	በአንድ ጽሑፍ ዘንድ ዓለቃው ሄኔኑና ፫ ሺህ ተጓዦች በየብስ እስከ ኮፕቶስ ከዚያም በመርከብ እስከ ፑንት ድረስ ሔዱ።
11035	የሣራህ ውበት ታዋቂ ነበረ፣ በዚያን ጊዜ የግብጽ ሰዎች ለራሳቸው እንዲይዟት ባሏንም አብርሃምን እንዲገድሉት የሚል ጭንቀት ለአብርሃም ነበረ።
11036	ለምሳሌ ወርቅ አንዱ የንጥር አይነት ነው።
11037	የተለየ አባል ስሌት ከአንድ ስብስብ ውስጥ አንድ ዓባልን ለይቶ በማውጣት ስለዚያ ስብስብ የሆነ ውጤትን ሲያረጋግጥ ማለት ነው።
11038	እንጀራ የለም እንጂ በወተት አምገህ ትበላ ነበር የአማርኛ ምሳሌ ነው።
11039	ከቲቤር ወንዝ ደቡብ የኖሩት ታላላቅ ሰዎች ወይም ጊጋንቴስ ወገን ተነሣ።
11040	በተረፈ አንድ አንድ ፊደላት ከአሁኑ ዘመን በተለይ መልኩ ሲቀረጹ ይታያሉ።
11041	ከአዲስ ዘመን ከተማ አጠገብ ከሚገኙ ታዋቂ ቦታዎች የደብረ ገላውዲዎስ ገዳም፣ የዋሻ እንድሪያስ፣ ዋሻ ተክለሃይማኖት አብያተ ክርስቲያናት እና አስባ ተራራዎች ይገኛሉ።
11042	የኖረው ታሪክ ጸሐፊ ማኔቶን ስለዚሁ ሥርወ መንግሥት ብዙ አይልም።
11043	እንጀራ ያለው ክቡድ እንጀራ የሌለው እብድ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
11044	ረጃጅም የፊት ጥርስ ያላቸው ትንንሽ አጥቢ እንስሳት/አይጥ/ሽኮኮ/.
11045	በሕንድ አገር ይህን ቁልቋል መብላት ለአስማ (መተንፈስ ሁከት) እንደሚረዳ ተብሏል።
11046	በአዲስ አበባ ከተማ ዳግማዊ ምኒልክ የባህር ዛፍ ፍሬ አስመጥተው ካስተከሉ በኋላ ይሄ አዲስ ዕጽ ዓየሩ ተስማምቶት ለከተማዋ የአረንጓዴ መቀነት ይመስል በጥቂት ዓመታት አሸበረቃት።
11047	በቅጠሉ መሐል ያለው ግንድና የቅጠሉ ታችኛው ገፅ አመድማ ቡኒ መልክ ያለው ሆኖ በፀጉር መሰል ነገር የተሸፈነ ነው።
11048	የፋሲል ግቢን ዙሪያ ጥምጥም የያዘው የግምብ አጥር ማቀባበያ በመባል ይታወቃል።
11049	ከዚህም ዘመን በኋላ ግሪኮች ቲባሬኒ የሚባል ሕዝብ በአናቶሊያ ያውቁ ነበር።
11050	በረጨቱ ውስጥ የጋዝ ክምችት የሆኑት ፈለኮች ሳተርን ፣ ኡራኑስ ፣ ነፕቲዩን እና ራሱ ጁፒተር ናቸው።
11051	የተሻለ ንቃተ ህሊና እንዴት ይገኛል ለሚለው የእርሱ መልስ የሰው ልጅ ፍላጎቱን ማሟላትን እንዲክድ፣ ጊዜ ሰውቶ እራሱን እንዲመረምርና ምን ቢሰራ ስቃዩን እንደሚያመልጥ በማሰብ ነው።
11052	የታሚል ቅርብ ዘመድ ቢሆንም ከታሚል የተለየ የራሱን ፊደል አለው።
11053	በንጉሥ ዒዛና ዘመን ዋንኛው ተጠቃሽ ክስተት ክርስትናን ከፍሬምናጦስ አምኖ መቀበሉ ነው።
11054	በአካድ ንጉሥ ታላቁ ሳርጎን ዘመን፣ የኤላምን ንጉሥ ሉህ-ኢሻን፣ የሂሺፕራሺኒ ልጅ ሲያሸንፍ ምርኮ ከአዋን እንደ ያዘ የሚነግሩን መዝገቦች አሉ።
11055	ካንጀት በላይ ፍቅር እያደር ያቃቅር የአማርኛ ምሳሌ ነው።
11056	የተጣራ ዘይት ምርት ውጤቶች ወይንም ሪፋይንድ ክሩድ ኦይል መደብ ውስጥ የሚገኙና በገበያ ላይ የዋጋ ልዪነት በየጊዜው የሚያሳዩ፣ ለመግዛትም ሆነ ለመሸጥ የሚያጓጉ ከዚህ በታች ይገኛሉ።
11057	ከጥንት ጀምሮ ሰዎች የቁጥር ስሌትን ለመፈጸም መሳሪያዎችን ፈልስፈዋል።
11058	በተለይ የደም ጋንን ከዝቃጭ መጥራት ስለሚችል፣ ለልብ ጤናማ ሆኖ ይቆጠራል።
11059	አካባቢ በዚሁ አሦር ጦርነት ተገደለ።
11060	የልብስ ሳሙና ጥራት ምልኪያ ሙከራዎች ብዙ ናቸው።
11061	ማተሚያ ቤቶቹ በጥሬ ገንዘብ የሚሰጡት ብር ባይኖርም ከኢ.
11062	ቁልቢጥ የላት ድርጎ አማራት የአማርኛ ምሳሌ ነው።
11063	ከሁሉም በላይ ደግሞ የሀዲዱ መዘርጋት ከረጅም ጊዜ መጠራጠርና ቸልታ በኋላ አውሮጵውያኖች በኢትዮጵያ ላይ ኢንቨስትመንት መጀመራቸውን ያመለክታል።
11064	ከአካድ ንጉሥ ታላቁ ሳርጎን አስቀድሞ በሆነው ዘመን ኤብላ ሰፊ መንግሥት በሶርያ ዙሪያ እንደ ነበረው ይታወቃል።
11065	በዚህም የደሴ ዙሪያ አከባቢ ነዋሪዎች ተጠቃሚ ናቸው።
11066	የግዕዝ ኣልቦ ኣኃዝ ሥፍራው የቍጥሮች መካከል በመሆን ነው።
11067	ከ፳፬፻ ዓመት በፊት የነበረ ካምቢሲስ የተባለ የፋርስ ንጉሥ በነበረበት ዘመን ቴቤስ ፈርሶ ነበር።
11068	ስዋሰው ደግሞ እንደ አውሮጳ ቋንቋዎች ስዋሰው ይመስላል።
11069	ለነዚህ ሰወች ሃዘን ሊገባው የነበረው ዞራስተር ከሃዘኑ ጋር ትንቅንቅ በመፍጠር ሃዘኑን ማሸነፍ እንዳለበት ያሳያል።
11070	ይህንን ህፃን ያየች የኣስያ ኣገልጋይ ንግስትዋ እንድታይ ኣደረገች ንግስት ኣስያ እንዳየችዉ በሙሳ (ኣ.ስ) ፍቅር ወደቀች ከዝያም ለፊርአውን … ለእኔ የኣይኔ መርጊያ ነዉ ለኣንተም።
11071	የአዲስ አበባ ምክር ቤትንም በኦሮሚያ መስተዳደር ስር እንዲተዳደር አዲስ ድንጋጌ አወጣ።
11072	ከዚያም አዲስ አበባ መጥተው አሊያንስ ፍራንሴዝና ተፈሪ መኮንን ትምሕርት ቤት ገብተው የጊዜውን የትምሕርት ደረጃ አጠናቀዋል።
11073	ስለዚህ ኣዲስ ኣሥር ቍጥሮች ስለተጨመሩ ፊደሉ ሠላሳ ኣኃዞች ኣሉት።
11074	የሥራን ጽንሰ ሃሳብ ያገኘው ፈረንሳዊው ሂሳብ ተመራማሪ ጋስፓርድ ጉስታቭ ሲሆን በሱ ትርጓሜ ሥራ ማለት ጉልበት ሲባዛ በርቀት ነበር።
11075	ከነዚህ መሃል ሦስቱ ምንጮች የባይዛንስ ንጉስ የዩስጢኒያኖስ ሕገ መንግሥት ጽኑ ተጽኖ ስላላቸው የእብን-አሣል ሥራ በተለይ እንደ ሮማ ሕጎች ይመስላል።
11076	ጉድጓድ ውስጥ ሆነው እንኳን ድምፃቸውን መጥለፍ ይችላል።
11077	የላጋሽ ኤንሲ ከሆነ በኋላ፣ የመቅደሶች ርስትና የመንግሥት ርስት አንድ አድርጎ በላጋሽ ካለው መሬት ከግማሽ በላይ ነበር።
11078	ድምቢጥ እንደ አቅሟ በብእር ትታገማለች የአማርኛ ምሳሌ ነው።
11079	ሆኖም፣ ቡድኑ ሴቶች ስርቆሽ ለመቆጣጣር አይችልም።
11080	ከዚህም በኋላ ኤብላ ሁለተኛ ምናልባትም በሑራውያን ዕጅ እንደ ጠፋ ይታሥባል።
11081	ጥሩነሽ ዲባባ ስለሺ ስህንን አግብታለች።
11082	የግዕዝ ፊደል ኣልቦ ቍጥርን ኣልነበረውም እንጂ ኣስተሳሰቡን ኣልተጠቀምበትም ማለት ኣይደለም።
11083	በአንድ አዲስ ሐሳብ መሠረት የኤንመርካር መታወቂያ የብሉይ ኪዳን ናምሩድ ነው በመገመት የባቢሎን ግንብ ፍርስራሽ በውኑ ኤሪዱ በሚባል ከተማ ውስጥ ይገኛል ይላል።
11084	እንዲህ ያለው ሁኔታ አግባብ አለመሆኑንም ይቃወማል።
11085	በቴዎሪ ደረጃ የጊዜ መጋሯት ለኮምፒውትር የሚወጣውን ወጪ በእጭጉ ቅንሰዋል:: በመቶ ለሚቆጠሩ ተጠቃሚዎች አንድ ማሺን ይበቃ ስለነበር።
11086	የአሦር አገር ሕዝብ ራሳቸው ከቅድማያታቸውና አምላካቸው ከአሹር እንደተወለደ አመኑ።
11087	እነዚህ መንታ ፎቆች መስከረም ፩ ቀን ፲፱፻፺፬ ዓ/ም በአመጽ የአየር ዠበብ ግጭት ወድመዋል።
11088	ቤልጅግ ይችን ግዛት በነጻነት ሰኔ ፳፬ ቀን ፲፱፻፶፬ ዓ/ም ስታስረክብ በመሪነት የተረከቡት ንጉሥ ግርማዊ ምዋሚ ምዋምቡትሳ ፬ኛ ነበሩ።
11089	ይታይሽ በ፲፪ ዓመቷ ከአያቶቿ ጋራ ወደ እስራኤል አመራች።
11090	ይኸውም ከታች አካሉ የአንበሳ ሆኖ ከላይ ከራሱ ትልቅ የሴት መልክ ነው።
11091	በሓዛጋ ውስጥ አንድ የካቶሊክ እና አንድ የኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያኖች በአሁኑ ጊዜ ይገኛሉ።
11092	ቤንታም እንደ ጻፈው የተሻለው ሥራ ለብዛቱ በጎ የሚሆነው ነው።
11093	በዚያም መኖር ጀመሩ የሻባንን እና የረመዳንን ወራት በነጻነት በሃበሻ ቆዩ።
11094	የቅናት ክፋት ወሰን የማያውቅ ነው።
11095	ጠመንጃ ሽጉጥ ዝናር ከነጥይቱ ሶስት መቶ ብርና ካባ።
11096	ሜዲችም ቀደም ብለው በሰረዙት የስራ ውል ሳያፍሩ ማይክል አንጄሎን ሌላ ስራ እንዲሰራላቸው ጠየቁት ።
11097	እንኳን ተልባ ሽቶሽ እንዲያም ዘጠኝ ቂጣ ትፈጃለሽ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
11098	ለአበባ የለው ገለባ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
11099	በ፯ኛው ዓመት ኑዋዳ በጠንቋይ አዲስ የብር እጅ ስላገኘ ያንጊዜ እንደገና የቱዋጣ ዴ ንጉሥ ሆነ።
11100	ከተማው የሳው ፓውሉ ክፍላገር ርዕሰ ከተማ ነው።
11101	አተሚክ ስዓት በጣም ትክክለኛ የሆነ ሰዓት ቆጣሪ ሲሆን ጊዜ የሚቆጥረው በተንቀሳቃሽ ግዙፍ ቁሶች ሳይሆን በአቶሞች ነው።
11102	ምኒልክ እስከ ሰባት ዓመታቸው ድረስ መንዝ ውስጥ ጠምቄ በሚባል አምባ ከእናታቸው ዘንድ አደጉ።
11103	በዚያን ጊዜም ዘመኑ በፈቀድው መልክ የቤተ ክርስቲያኑ ሕንጻ ተጠናቆ ሲወደስበት ሳለ፤ በጣልያን የወረራ ዘመን፣ በ፲፱፻፴፪ ዓ/ም ባልታወቀ ምክንያት የእሳት አደጋ ደርሶበት ሕንጻው ተቃጠለ።
11104	አንድሩ አውሎ ንፋስ የፈጠረው ጥፋት በመሬት ላይ የሚፈጠሩ ነፋሶች ምክናያታቸው የአየር ጫና ልዩነት ነው።
11105	ፈልፈል ምድር ውስጥ የሚቆፈር አጥቢ እንስሳ ነው።
11106	ለመሬት አሁን በጣም የቀረበው ኮኮብ እንግዲ ፀሐይ ነው።
11107	በግብፅ ታሪክ እንደ ተለመደው ላይኛ ግብፅና ታችኛ ግብፅ መጀመርያ በአንድ መንግሥት ያዋሀደው እሱ ነበረ።
11108	የአፈር ጠጣር ክፍል ከተለያዩ ቁሦች የተሰራ ነው፣ ከነኝህ ውስጥ የሸክላ አፈር (ክሌይ) ፣ አሸዋ፣ የተፈጥሮ ብስባሽ፤ እንዲሁም ከተለያዩ ማእድኖች ይገኙበታል።
11109	የረሃብ ዘመን ሲሆን አንቅቲፊ ደቡብ ግብጽን በገብስ ይመግብ ነበር።
11110	ለምሳሌ ንቦች ምንም ትምህርት ወይም ልምምድ ሳይማሩ የመብልን አቅጣጫ ና ርቀት የሚያጠቆመውን ጭፈራ ዝም ብለው ያውቃሉ።
11111	አረመኔ ማለት ከሰው የተፈጥሮ ባህሪ የተለየ ጨካኝነትን ያመለክታል።
11112	በአዲስ አበባ ከተማ ከ፲፱፻፩ እስከ ፲፱፻፺፰ ዓ.ም ድረስ ፳፰ ከንቲባዎች መፈራረቃቸውን መረጃዎች ያመለክታሉ።
11113	ዮሴፉስ ደግሞ ዕዝራ የሞተበት ወራት ኤልያሴብ ታላቁ ካህን በሆኑበት ወቅት ገደማ እንደ ነበር ይመሰክራል።
11114	ለሴሬሶ ኦሳካ ክለብ የሚጫወት ሲሆን የኡራጓይ ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድን አባል ነው።
11115	ከግብጽ ቀድሞ ዘመነ መንግሥት ወቅት አስቀድሞ የላይኛ ግብጽ ቤተ መንግሥት በነቀን ይገኝ ነበር፣ ይህ በአባይ ወንዝ ሸለቆ የነበሩት ሀገራት በአንድ የግብጽ መንግሥት ገና ሳይዋሀዱ ማለት ነው።
11116	ማኔጦን በኋላ ዘመን በግሪክኛ ሲጽፍ አመነመስ ይለዋል።
11117	በአሁኑ ጊዜ፣ ዘርፉ በዘመናት ሂድት ካካበተው የጎለመሰ ዕውቀት የተነሳ ብዙ የጥናት ዘርፎችን አካቶ ይዞ ይገኛል።
11118	የፍየል ወገን ደግሞ የተለያዩ አውሬ ፍየሎች፣ አይቤክስና ዋልያ አለበት።
11119	እንዲሁ አንድ ቢላዋ ከመሰራቱ በፊት ለመክተፍ እንደሚያገለግል፣ ይህም የመኖሩ (ኅልውናው ) ዋና አላማ መሆኑ ይታወቃል።
11120	በቅኔና በሥነ ጽሑፍ ሞያቸውም እጅግ የሚመሰገኑ ታላቅ ሊቅ ስለበሩ፡ ብላቴን ጌታ ኅሩይ ወልደሥላሴ የኢትዮጵያ ሊቃውንትን ቅኔ አሰባስበው እንዲያሳትሙ ያነቃቁአቸውና ያበረታቱአቸው እንደነበር የታሪክ ዘገባዎች ያረጋግጣሉ።
11121	ይህንን እንደ ኑፋቄ የተቈጠረ ሐተታ በማስተማሩም ታሰረ፤ በሞት እንዲቀጣም ተፈርዶበት ነበር፤ በፔሪክልስ አማላጅነት እንዲፈታ ተፈቀደለት እንጂ።
11122	ጁፒተር ስልሳ ሦስት ጨረቃዎች አሏት።
11123	እንዴት እንደ ተለማ የሚገልጹ ሀሣቦች ብዙ ናቸው።
11124	ለሚለው ጥያቄ መልስ ለመስጠት የሚጥር ነው።
11125	ጥላሁን አዲስ አበባ እንደገባ በሀገር ፍቅር ቲያትር ቤት ተቀጠረ።
11126	ስለዚህ ዑርና ካራን የተለያዩ ቦታዎች ናቸው።
11127	የገጠር ሴቶች ናቸው ሲገበያዩ ‹‹ቢሳ ሱም›› ሲሉ ሰምቼ በጣም ደነገጥኩኝ አለኝ።
11128	ከዚያም ወዲኅ በብዙ አገሮችና ብሔሮች ሥልጣን ሥር ሆኗል።
11129	በ፫ናው ክፍለ ዘመን ከደረሱት ሁከቶች የተነሣ ከተማ በግድግዳዎቹ ውስጥ ተሸሸገ።
11130	በጥቂት ዓመት ውስት የስዎድን ወረቀት ገንዘብ ወደቀ።
11131	እውነቱ ከወጣ በኋላ ካርዲናሉ ቅርጹን የገዛው ማይክል አንጄሎ በእርግጥም ልዩ ችሎታ እንዳለው ካረገገጠ በኋላ ባከስ ወይም የወይን አምላክ የሚባለውን እንዲሰራለት ውል ተዋዋሉ።
11132	የቅርብ ጠበል የልጥ መንከሪያ ይሆናል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
11133	ሆድህን ጎመን ሙላው ጀርባህን ለጠላት አታሳየው የአማርኛ ምሳሌ ነው።
11134	ከዚህም በኋላ በብዙ አውሮፓዊ አገራት እንዲሁም በዩናይትድ ስቴትስ ስሜን ክፍላገራት ባርነት ሕገ ወጥ ይደረግ ጀመር።
11135	የዝግባ ቅጠል ጭማቂ ለተቅማጥ መጠጣቱ ተዘግቧል።
11136	በመሬት ላይ፣ ንፋስ የሚባለው የአየር እንቅስቃሴ ነው።
11137	ለምሳሌ ያህል ሁሉም የዓማርኛ ቀለሞች የትግርኛው ውስጥ እንደሌሉት ሁሉም የትግርኛ ቀለሞች ዓማርኛው ውስጥ የሉም።
11138	በተረፈ መባዓ ጽዮን የተሰኘው የጥንቱ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ጻዲቅ የኖረው በኒሁ ንጉስ ዘመን ነበር።
11139	በሚሆን ጊዜ፣ ከላይ የተጻፈው ፎርሙላ የሚከተለውን መልክ ይይዛል፦
11140	ዮሐንስ ደግሞ የሮሜ መንግሥት ደንበኛ-ንጉሥ ሄሮድያስን ገሰጸው።
11141	የቅጠሉ ተናኝ ዘይት ለጉንፋን ይረዳል።
11142	በቻይና ዙሪያ ሌሎች ተመሳሳይ ጽሕፈቶች ዪ ጽሕፈት፣ ታንጉት ጽሕፈት፤ የናቂ ጽሕፈት ይገኛሉ።
11143	በጽሑፍ የሌለ ነገር እንደሌለ ይቆጠራል ነው የሚባለው።
11144	እንቆቆ ለኮሶ በሽታ አይነተኛ መድሃኒት ነው።
11145	የኩሻራ ንጉሥ ፒጣና ከከተማው በብርታት ወጣ፤ ነሻ ከተማ በሌሊት በኃይል ያዘ።
11146	ጥንቸል ጥላው ጠላት ይመስለዋ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
11147	ስለዚህ ፋሌቅ አንዱ አማካሪና የሁላቸው ወላጅ እንደ ሆነ ይላሉ።
11148	በሐይቅ ዳር፣ በደን ምንጥር፣ በቊጥቋጦ መሃል ይገኛል።
11149	በጥንቱ ቻይና ደግሞ ተመሳሳይ የአገዛዝ ፍልስፍና «ዉ ወይ» («ያለመሥራት») ይታወቅ ነበር።
11150	ሩዋንዳ ወይም በይፋ የሩዋንዳ ሪፐብሊክ በምሥራቅ እና መካከለኛው አፍሪካ የምትገኝ አገር ናት።
11151	ለሰለባ የመጣ ልብስ ቢጥሉለት አይመለስ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
11152	በአዳል ግዛት ውስጥ ሶማሊዎች መኖራቸው እርግጠኛ ነገር ቢሆንም አዳልና የዛሬዋ ሶማሊያ በአፈጣጠራቸው፣ በማህበረ ህዝብ ተዋጾኦዋቸውና በታሪካዊ ጉዞአቸው በጭራሽ አይመሳሰሉም።
11153	በአዳል ግዛት ውስጥ የኦሮሞ፣ የአፋር፣ የሶማሊ፣ የሀረላ (ሀረሪ) እና የአርጎባ ህዝቦች ይኖሩ የነበረ ሲሆን በዘመናችን በውል የማይታወቁ ሌሎች ህዝቦችም ነበሩበት።
11154	ዶክተር ሙላቱ ተሾመ የተለያዩ የምርምር ስራዎችን በተለያዩ መስኮች ያከናወኑ እና በመምህርነትም ያገለገሉ ሲሆን ፥ አማርኛ ፣ ኦሮምኛ ፣ እንግሊዘኛ ፣ ቻይንኛ እንዲሁም ፈረንሳይኛ ቋንቋን መናገር እና መጻፍ ይችላሉ።
11155	የአለም ታሪክ መነሻ ኢትዮጵያ መሆኑዋን ያረጋገጠ ከመሆኑም በላይ፤ኢትዮጵያዊ ምሁራንን ሳይቀር ያስደነቀና ያስማማ ሆኖዋል።
11156	ከታደገ በኋላ ዚውስ መድኃኒት ለክሮኖስ አጠጣውና ወንድሞቹን እንዲያውካቸው አስደረገው።
11157	በቶሪኖ ቀኖና ዘንድ ኻሰኸምሬ ነፈርሆተፕ ለ፲፩ ዓመት ገዛ ሲለን ለእርሱ ብዙ ሐውልቶችና ቅርሶች ይታወቃሉ።
11158	እነዚህ ቃላት ደግሞ ማናቸውም ያልተወሰነ ትልቅ ቁጥር ሊያመልከት ይችላሉ።
11159	እነዚህ ሰባቱ የጐሣ መሰረቶች በውስጣቸው ሌሎች ንዑሣን ጐሣዎች አካተው ይዘዋል።
11160	ለሰለባ የመጣ ልብስ ቢጥሉለት አይመለስም የአማርኛ ምሳሌ ነው።
11161	የግሪኩ ታሪክ ጸሐፊ ሄሮዶቶስ እንደሚለው፣ በሜኒስ ዘመነ መንግሥት መጀመርያ፣ ስሜን ግብጽ በሙሉ አሮንቃ ነበረ።
11162	ከዚያም ታላቅ ግብር አዘጋጅታ የወንድሙዋን ገዳዮች ወደዚሁ ግብር ጠራቻቸው።
11163	ከዚህም በላይ ሁለቱ ድርጅቶች አንድአይነት አገልግሎቶችን ማቅረብ ጀምረዋል።
11164	የግሪክ አገር ሰዎች በቋንቋቸው «የልድያ ደንጊያ» ሲሉት ዘዴውን ከዚያ እንደ ተማሩት ያሳምናል።
11165	ግድብን ከውሃ መጠን መቆጣጠሪያ (ዊር) የሚለየው ሙሉ በሙሉ ሸለቆውን እንዲዘጋ ተደርጐ የሚገነባ በመሆኑ ነው።
11166	የነፋስ ስልክ ወይም ተንቀሳቃሽ (ሞባይል) ስልክ ሽቦ አልባ በእጅ የሚይዝ ስልክ አይነት ነው።
11167	የፍርድ ሂደቱ ግልጽ አልነበረም ከ ወንጀል ክስነት ይልቅ የፖለቲካ ትርጉም የያዘ ነበር።
11168	ከሁለት ዓመት በኋላ በ፲፱፻፲፭ ዓ/ም አራት ተጨማሪ ማተሚያዎች ተገዝተው ከተተከሉ ከአንድ ዓመት በኋላ ሣምንታዊው ‘ብርሃንና ሰላም’ የተሰኘው ጋዜጣ እየታተመ፣ አስቀድሞ በዳግማዊ ምኒልክ ዘመን ከተጀመረችው ‘አዕምሮ’ ጋዜጣ ጋር እስከ ጠላት ወረራ ዘመን ድረስ በአዲስ አበባ ከተማ ይሠራጩ ነበር።
11169	በድርቅ አፈር ውስጥ የሚተክሉት ዘር ታላቅ ደን ይሆናል፤ ምድሪቱ እንደገና በሙሉ እስክትሸፈን ድረስ ረጀም ዛፎች በዝተው አረንጓዴ ክንፎቻቸውን ይዘረጋሉ።
11170	በዓለም ዋንጫ ታሪክ ለመጀመሪያ ጊዜ የጎል ላይን ቴክኖሎጂ በጥቅም ላይ ውሏል።
11171	ለምሳሌ ያህል በብዙ አምላኪዎች ፊት በታላቅ ድምጽ ይዘመሩ በነበሩ ብዙ መዝሙራት ውስጥ የአምላክን ስም ጠቅሰዋል።
11172	ፍሬውም የኮሶ ትልና ድቡልቡልን ትል ለማስወጣት ጥሩ ነው።
11173	በአቃቢ ውስጥ ሙላት ሲጠራቀም፣ አቅም ም ይጠራቀማል።
11174	ደብተራ ሲኮራ እቤት ክርስቶያን ገብቶ ጭራ ይይዛል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
11175	ጥሩነሽ አዲስ አበባ ከአክስትዋ በቀሉ ዲባባ እና ከ እህትዋ እጅጋየሁ ዲባባ ጋር እየኖረች ትምህርቷን ለመማር ነበር።
11176	ከተማው ከላይ ሲታይ የፋሲለደስ ግምብ መሀል ላይ ጎንደር ቀደም ሲል የጎንደር ጠቅላይ ግዛት ዛሬ የጎንደር ክፍለ ሐገር እና የጥንትዋ ኢትዮጵያ ዋና ከተማ ነበር።
11177	በተለይ በዚህ ዘመን የተከሠተው የሥነ ጥበብ ተሃድሶ ማለት ነው።
11178	ጨረራው በውኃ እስከ ካሊፎርኒያ ድረስ አሁን እየደረሰ ነው።
11179	በአንድ አገር ወይም ማህበረሰብ ውስጥ ለሸቀጥ (አሰፈላጊ እቃ) ና አገልግሎት መግዢያ እንዲሁም እዳ መክፈያ የሚያገለግ ማንኛውም ነገር ሁሉ ገንዘብ ይባላል።
11180	በኢቦላ በሽታ መያዙ የተጠረጠረ ወይም የተያዘ ሰው ከገጠመን ምን ማድረግ አለብን?
11181	ወላይታ ህዝቡ በጣም የተደባለቀ ሲሆን በከተማ አከባቢ ልቆ የሚገኝ ኃይማኖት ኦርቶዶክስ ይሁን እንጂ በጠቅላላ አውራጃው ፕሮቴስታንትና እስልምና እምነት እየተስፋፋ ነው።
11182	ከፋርስ ወረራ ቀጥሎ ማያንድሮስ ወንዝ በፋርስ መንግሥት የክፍላገሩ ደቡብ ጠረፍ ሆነ።
11183	ከዚያም ትንሽ በኋላ ነፈርሆተፕ ዓርፎ ካነፍሬ ሶበክሆተፕ ለብቻ ፈርዖን ሆነ።
11184	ፀሐፊው በራሱ ቋንቋ የጠቀሰውን ክፍል እያብራራ የሃሳቡ መነሻ ግን ያነበበው መሆኑን ለማሳየት ከዚህ እንደሚከተለው ያመለክታል።
11185	የጥንት ሰዎች የዱር እንስሳትን ሲበሉ የያዛቸውን የኮሶ በሽታ በየኣካቢያቸው በመጸዳዳት ለለማዳ እንስሳት ኣስተላለፉ እየተባሉ ይታማሉ።
11186	የመላው ኦሮሞ ህዝብ ዲሞክራቲክ ፓርቲ የኢትዮጵያ ፖለቲካ ፓርቲ ነው።
11187	አንተም እርፍ ይዘህ ታርሳለህ፣ እኔም አርሳለሁ፡፡ አንተ የምታጭደውን እኔም አጭዳለሁ፡፡ እኔ ህይወትህንና ንብረትህን ለማስጠበቅ መንግሥት የላከኝ ሰው ነኝ እንጂ አንተንና እኔን የሚለየን የለም.
11188	የአባይ ወንዝ መነሻ በኢትዮጵያ ተራሮች ስለ መገኘቱ በብዙ ገጽ ጽፏል።
11189	ከነዚህ አንድ ዝርያ የአውርስያ አቆስጣ ነው።
11190	ወላይታ ዴሪያ የምያ የኢትዮጵያ ፖለቲካ ፓርቲ ነው።
11191	አንዱዋ ወይም ሁለቱ ተፈናጥረው ቢወድቁ ችግር የለም።
11192	ከነዚህ ውስጥ አንዱ በአፍሪካና በደቡብ እስያ የሚገኝ ኣራጅ ነው።
11193	በዚሁም ወቅት ሐረር በኦሮሞዎች ተስፋፊ ኃይል የመደምሰስ አደጋ አንዣቦባት ነበር።
11194	ሙውይት ቋንቋ ተብሎ የሚታወቀው የሴቶች አርጎት ደግሞ በጫሃ እና ጎጎት የጉራጊኛ ቋንቋ ተናጋሪወች ዘንድ ይጠቀሳል።
11195	ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ በእንግሊዝ ሠራዊት እርዳታ ሚያዝያ ፳፯ ቀን አዲስ አበባ ሲገቡ በራስ አበበ አረጋይ የሚመራው የሸዋ የአርበኛ ሠራዊት በሰሜን ኢትዮጵያ መሽጎ የተቀመጠውን የጣልያን ጦር ከ እንግግሊዙ "ጊዲዮን ፎርስ" ሠራዊት ጋር ለማስለቀቅ ሲላኩ፣ ደጃዝማች ኃብተ ሥላሴ አርበኞቻቸውን ይዘው ዘመቱ።
11196	ታምራት የ፩ኛ ደረጃ ትምህርቱን እዚያው ጎንደር ከጨረሰ በኋላ ወደ አዲስ አበባ በመምጣት አድቬንቲስት ሚስዮን ትምህርት ቤት በመግባት ትምህርቱን ተከታተለ።
11197	በጅቡቲ በኩል ሸቀጥ ወደተለያዩ ሀገሮች ከድሮው በበለጠ ፍጥነት በባቡር ለማስወጣትና ለማስገባት በመቻሉ ንግድ እንዲጠናከር ረድቷል።
11198	ለሞፈር ቆራጭ እርፍ አይታየውም በግላጭ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
11199	በአሁኑ ዘመን ሆብስ የሚታወቀው ስለዚህ አስተሳሰቡ ሳይሆን ይህን አስተሳሰቡን ሊደርስበት የወሰደው መንገድ ነበር።
11200	ከዚህም ምደባ በኋላ የኢሉባቡር ጠቅላይ-ግዛት አገር ገዢ ሆነው የጠላት ወረራ ድረስ የሠሩ ሲሆን ወደዘመቻውም የሄዱት ከዚሁ ጠቅላይ ግዛት ሠራዊት ጋር ነበር።
11201	በወቅቱ ሁለት ክሶች ሲቀርቡበት አንደኛው "በትምህርትህ ወጣቱን አበላሽተሃል" የሚል ሲሆን ሁለተኛው ደግሞ "ለግሪክ ጣዖታት አልተገዛህም" የሚል ነበር።
11202	ሽፈራው ሽጉጤ ወላሳ ኢትዮጵያዊ የፖለቲካ ሰው ሲሆኑ በአሁኑ ጊዜ የትምህርት ሚኒስትር ናቸው።
11203	የሳሌም ሥፍራ በኋላ እየሩሳሌም የተባለው ከተማ እንደ ሆነ በአብዛኞቹ ይቀበላል።
11204	ሐመሮች የአፍ መፍቻ ቋንቋቸውን ‹‹ሐመር አፎ›› በማለት የሚጠሩ ሲሆን፣ ሌሎች ግን ‹‹ሐመርኛ›› ይሉታል።
11205	የአፒስ ዘመን ደግሞ በሲክዮንና በአርጎስ ጥንታዊ ነገሥታት ዝርዝሮች ቢታይም፣ በሲክዮን ዜና መዋዕል አከታተላቸው ትንሽ ተዛብቷል።
11206	መስቀል ምንም እንኳ በክርስትና ኃይማኖት ተከታዮች ዘንድ፣ የራሱ የሆነ ትርጉም ያለው ቢሆንም ከኃይማኖታዊ ክንዋኔው ባሻገር፣ ባህላዊ በሆነ ገፅታ የሚያከብሩት የኅብረተሰብ ክፍሎች ቀላል የሚባሉ አይደሉም።
11207	ከትንሽ ቀናት በኋላ የመንግስት ወታደሮች እንደገና ከተማይቱን ተቆጣጠሩ።
11208	አጥናፍ ሰገድ ሌዮኔ የተባለውን የመጀመሪያ ልብ ወለድ ድርሰቱን በጥቅምት ፳፻ ዓ.ም. አሳትሞ በሀገር ውስጥ፤ በብሪታኒያ እና በአሜሪካ ገበያ ላይ አውሏል።
11209	በሰዎች ትልቅ ግምት የሚሰጣቸው አለባበስና ፀጉር አበጣጠር በእርሱ ዘንድ ተራ ነገሮች ናቸው።
11210	ዶክተር ሙላቱ ተሾመ የኢትዮጵያ ፕሬዚዳንት ናቸው።
11211	መጽሐፈ ዕዝራ ካልዕ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተከርስቲያን መጽሐፍ ቅዱስ ከብሉይ መጻሕፍት የሚፈረጅ ነው።
11212	በቶሪኖ ቀኖና ዘንድ ሶበክሆተፕ ሰኸምሬሰዋጅታዊ ለ፬ ዓመት ብቻ ሲለን ለእርሱ ብዙ ሐውልቶችና ቅርሶች ስለሚታወቁ ይህ ስኅተት ይመስላል።
11213	ሁሉንም ከበላ ግን፡ ወደሁለትዮሽ ተራ ያልፋል።
11214	ከጥቂት ጊዜም በኋላ ከጓደኞቻቸው ጋር ወደጅቡቲ ተሰደዱ።
11215	በኋላም በ፲፬ ዓመቱ የኢትዮጵያን ጦር በመቀላቀል ሀገሩን ማገልገሉን ሀ ብሎ ጀመረ።
11216	በተለይ ዛጎል በብዙ ህብረተሶቦች ዘንድ እንደ መገበባያ ገንዘብ ይጠቅም ነበር።
11217	ጌታቸው ወልዴ ሲሆኑ ተጠባባቂዎች ደግሞ ጌታቸው መኩሪያ፣ እስማኤል ጊሪሌ፣ ብርሃኔ አስፋው፣ ኃይሌ ተስፋ ጋብር፣ ነፀረ ወልደሥላሴ ነበሩ።
11218	በቅርቡ ይህን አለም እነጠላለሁ፤ ልጄን ሙሐመድ(ሰ.
11219	የልብስ ስፌት ማሽን የሚያመርተው ሲንገር ፋብሪካ በዚሁ ወቅት በከተማው ተሰማርቶ ነበር።
11220	የሲዳማ ሀዲቾ ሕዝብ ዲሞክራሲያዊ ድርጅት የኢትዮጵያ ፖለቲካ ፓርቲ ነው።
11221	የሰፊው ሕዝብ ብሶት የቆረቆራቸው መሆኑን በመግለጽ፣ ፋብሪካዎች ለማቋቋምና ትምሕርት ቤቶች ለመክፈት ቃል ገቡ።
11222	በቅርብ ከዚህ በኋላ የቢዛንታይን መንግሥት ፈረሰኞች ፈጠራውን ከአቫሮች ተምረውት ለሥራዊታቸው አስገቡት።
11223	ለምሳሌ ያህል ነፃው የግዕዝኤዲት መክተቢያው ገጽ እንደሚሸጡት የዊንዶውስና የኣይፎን ኣከታተብ ዘዴዎች ቀላል ኣይደለም።
11224	በዚህም ወቅት ያህል ነባታያውያን ከእስማይል ልጆች በደቡናዊ በረሃ ማዶ ተመሠረቱ።
11225	ወይዘሮ ስንዱ ገብሩ ላበረከቷቸው አስተዋጽዖዎች የወርቅ ሜዳሊያ፣ የንግሥት ሣባ የወርቅ ኒሻን፣ የቀይ መስቀል የወርቅ ሜዳሊያ እና በኢ.
11226	የአንዱ በራሂ ሁለት ቅንጅበራሂዎች (ከእናትና ከአባት) ሁለቱ ተጎልባች ከሆኑ፣ የሰውነትን ባሕርይ ሊቀይር ይችላል።
11227	በኣንድ ምሳሌ ቋንቋ የተሰየሙትንም ብዙ ቋንቋዎች ሊጠቀሙባቸውም ይችላሉ።
11228	ካልሆነ በጊዜ ቀጠሮ እያንዳንድህን ወህኒ ቤት ነው ምለቅህ.
11229	በ፬ኛው ምዕተ ዘመን በወንድማማቾቹ በንጉሥ ኤዛና እና በንጉሥ ሳይዛናዘመን በፍሬምናጦስ አማካይነት ክርስትና የግዛቱ ይፋዊ ሃይማኖት ሆነ።
11230	መልአከ ምክር ወይም የእግዚአብሔር የምክሩ አበጋዝ የተባለበት ምክንያት እግዚአብሔርን በምክሩ ይረዳዋል ለማለት ሳይሆን እግዚአብሔር የሚሠራውን ሥራ ለወዳጁ ለቅዱስ ሚካኤል ይገልጽለታል በሱም አማካኝነት ይሠራል ለማለት ነው፡፡
11231	ክ፪፻፰ እስከ ፳፩፱ የስትራስበርግ ዩንቨርስቲ ተማሪዎች ኮሚሽን በመመረጥ የተማሪዎች ተወካይ ነበረ።
11232	ኦክታቭ ሚርቦ ታጋይ ምሁር፣አናርኪስት፣ለሰላም ተከራካሪ፣የሀየማኖት ጣልቃ ገቢነትን ተቃዋሚ በመሆን ሙሉ ዕድሜውን ለሰው ልጅ መብትና ትክክለኛ ፍርድ ሲታገል የኖረ ሰው ነበር።
11233	የኢሲን ንጉስ ኢሽቢ-ኤራ እና የባቢሎን ንጉስ ሃሙራቢ ደግሞ በሱባር ላይ እንዳሸነፉት ይታመናል።
11234	የአካድ ንጉሥ ናራም-ሲን በሉሉቡም ላይ ድል ሲያደርግ።
11235	የአዳብ ንጉሥ ሉጋል-አኔ-ሙንዱ ደግሞ የመላ ሱመርን ላዕላይነት እንደ ያዘ ተመዝገቧል።
11236	በአዳብ ንጉሥ ሉጋል-አኔ-ሙንዱ ግዛት ከ፯ቱ ክፍላገራት ከኤላምና ጉቲዩም መካከል በአንድ መዝገብ ቢቆጠርም፣ ከእላም ምሥራቅ በጂሮፍት አካባቢ እንደ ነበር ይታሥባል።
11237	ሳርጎን ደግሞ በኡር-ዛባባ ውድቀት ሚና እንዳጫወተ ብዙ ጊዜ ይገመታል፣ ይህ ግን ከተገኙት ጽላቶች ግልጽ አይደለም።
11238	በዚያው ጽላት ፑዙር-ኒራሕ የኩግባው ቀዳሚ ይባላል።
11239	ከዚህም በፊት የቤተ-መንግሥታዊ ከፍተኛ ትምህርት ተቋም በቻይና ይታወቅ እንደ ነበር ይመስላል።
11240	ለዚያው ስያሜ መነሻ፣ « ሕዝባዊ ወያኔ ሐርነት ትግራይ »ን ይዩ።
11241	ዮሴፉስ እንደ ጻፈው፦ «ፉጥ ደግሞ የሊቢያ መስራች ነበረ፣ ከራሱም ኗሪዎቹን፦ «ፉጣውያን» አላቸው፤ ደግሞ በሞሮች አገር በዚያው ስም የሚሰየም ወንዝ አለ፤ ስለዚህ ነው አብዛኞቹ ግሪክ የታሪክ ጸሐፍት ያንን ወንዝና ዙሪያውን «ፉጥ» በሚል ስያሜ የሚጠቅሱት፤ ነገር ግን አሁን ያለው ስም በለውጥ ከምጽራይም ልጅ ከሊብዮስ ተሰጠው።»
11242	ሲላቸው አንዱ ተነሳና «በሥር ልናልፍ ነው» ብሎ ይመልሳል።
11243	አካባቢ ጀምሮ ላለፈው «አፈታሪካዊ ዘመን» ብዙ መረጃ ያቀርባሉ።
11244	ስቲቨን ጀሮም ፒየናር (መጋቢት ፰ ቀን ፲፱፻፸፬ ዓ.ም. ተወለደ) ደቡብ አፍሪካዊ እግር ኳስ ተጫዋች ነው።
11245	ከሌሎች የድሮ ምንጮች (በተለይ በሚካኤል ሶርያዊውና ባር ሄብራዩስ እንደ ታተመ) ለነዚህ «ጨለማ ዘመን» ፈርዖኖች መረጃ የነበረው ልማድ ይገኛል።
11246	አባሎቹ ፍሬዲ መርኩሪ ፣ ብራይን መይ፣ ጆን ዲኮን እና ሮጀር ተይለር ነበሩ።
11247	ኢንተር ሚላን በሚላኖ ፣ ኢጣልያ የሚገኝ እግር ኳስ ክለብ ነው።
11248	ስለዚህ በሮማ ካቶሊክ ፣ በምሥራቅ ኦርቶዶክስና በአንግሊካን ሃይማኖቶች «ቅዱስ» ይባላል።
11249	በአንድ በኩል አውሮፓ ፣ እስፓንያና ጂብራልታር አሉ።
11250	ከሀገር ፍቅር ቲያትር ወ/ሮ ንጋትዋ ከልካይ እና አቶ ኢዮኤል ዮሃንስ ሌሎችም የሃገር ፍቅር ተዋንያን በትምህርት ቤታቸው ትርኢት ሊያሳዩ በመጡ ጊዜ ይህን እድል በመጠቀም ጥላሁን ለሙዚቃ ያለውን ፍቅር ከአቶ ኢዮኤል ጋር ባደረገው ውይይት በሙዚቃ መግፋት ከፈለገ ወደ አዲስ አበባ መሄድ እንዳለበት መከሩት።
11251	የወንዱ የዘር ህዋስ፣ ም'ጥን ያለና በትንሽ ይዘት ብዙ ዘራዊ ምልክቶችን ማጨቅ እንዲችል ሆኖ የተሠራ ሲሆን፣ ይህንንም ይዞ ረጅም ርቀት መጓዝ እንዲችል የፈሳሽ ውስጥ ተስለክላኪነት ባህርይ ወይንም ችሎታ አለው።
11252	ከኢሲን በላይ በኒፑር ስለ ገዛ «የሱመርና የአካድ ንጉሥ» ተባለ።
11253	በዘጠኝ ሰአት ኮረነሉ ድል ሆኖ ወደ ካምቦ ተመለሰ።
11254	ወንዶቹ እስከ አምስት ካሬ ኪሎ ሜትር በሆነ ሥፍራ የሚዘዋወሩ ሲሆኑ፣ ሴቶቹ እጅግ በጠበበ ሥፍራ የተወሰኑ ናቸው።
11255	በዛሬው ገበያ የምስር ዋጋ ምን ያህል ነበር?»
11256	ደራስጌ የደጅ አዝማች ውቤ ዋና ከተማ የነበር ቢሆንም በዚህ ጦርነት ተሸነፈና ተማረከ።
11257	የአዲስ አበባ ወስላታ ሁሉ ፍሬ ያለው መስሎታል።”
11258	የሚስት አሳቢ የጥንድ በሬ ሳቢ ይስጥህ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
11259	የድምጽ ለውጥ አጋጣሚ ስለ ሆነ ከዘመናዊ «ሴት» (አንስት) ጋር ልዩ ግንኙነት የለውም፣ ባለፈውም ዘመን «ሴት» ለ«አንስት» እንዳላመለከተ ግልጽ ነው።
11260	ከዚያም በኋላ ሚያዝያ ፳፯ ቀን ፲፱፻፴፭ ዓ/ም በቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ሆስፒታል ቅጽር ግቢ በታነፀው ቤተ ክርስቲያን “ምስካዬ ኅዙናን መድኀኔ ዓለም” ተብሎ ቅዳሴ ቤቱ ተከበረ።
11261	የሚዳቋ ብዛት ለነአቶ ውሻ ሰርግ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው።
11262	በዚህም ዓመት የኤብላ ጦር አለቃ ኤና-ዳጋን ኢብሉል-ኢል አሸነፈ።
11263	የፊንቄ ሰዎች ሲደርሱ ብር እንደ ርካሽ ዕቃ አገኝተውት ከኗሪዎቹ በንግድ ገዝተውት እንደ በለጠጉ ይለናል።
11264	አካባቢ እንደ ኤሽኑና ሕግ ፍትሕ ሆነው ወጡ፤ የትኛው ንጉሥ እንዳወጣቸው ግን እርግጥኛ አይደለም።
11265	ሁኔታዉ በሚጠ ይቅበት ጊዜ ደግሞ ሃሞተ ኮስታ ራ፣ጠንካራና ደፋር ተዋጊም ነበር።
11266	በአሁኑ ወቅት የሀዲያ ዞን የሥራ ቋንቋ ሀዲይኛ ነው፡
11267	የኋይት ሃውስ ደቡባዊ ገፅ ኋይት ሃውስ በአሜሪካ ዋና ከተማ ዋሽንግተን ዲሲ የሚገኝ የአሜሪካ ፕሬዝዳንት የመኖሪያ እና መደበኛ የስራ ቦታ ነው።
11268	መብራት ኃይል የእግር ኳስ ክለብ በአዲስ አበባ ፣ ኢትዮጵያ የሚገኝ የእግር ኳስ ክለብ ነው።
11269	ጠላትም ድሉን ሲቀዳጅ እና ንጉሠ ነገሥቱ ሲሰደዱ መቶ አለቃ መንግሥቱ በዚያን ጊዜ የኢትዮጵያ መንግሥት ወደሸሸበት ነቀምት ሄደው እዚያ “ጥቁር አንበሳ” የሚባለውን ማኅበር መሥራች አባል ናቸው።
11270	በአሁኑ ሰዓት በባሕር ዳር ከተማ በእኅት ልጃቸው በአቶ ተሾመ አዲስ አማካይነት መታሰቢያ ሙዝየም ተዘጋጅቶላቸው ሥዕላቸው በትልቁ ተስሎና አንዳንድ ቅኔዎቻቸው ተሰብስበው ተቀምጠዋል።
11271	የሁለት አሃድ ጨረሮች ጥላ ብዜት በሁለቱ ጨረሮች መካከል ያለው ማዕዘንን ኮሳይን ይሰጣ።
11272	አምስቱ ዋነኛ ከትርፍ ነፃ የሆኑ አሉምኒ ፖርታል ዶችላንድን በመፍጠር በመደገፍ እንዲሁም በማስተዋወቅ እየረዱ ያሉ ድርጅቶች የሚቀጥሉት ናቸው፤
11273	መቅደላ ወይም በአሁኑ ስሙ አምባ ማርያም የሚባለው አምባ፣ ወሎ ውስጥ የሚገኝ በአጼ ቴወድሮስ ዘመን ለዋና ከተማነት ታጭቶ በመካከሉ በእንግሊዞች ጦርነት ወቅት የተቃጠለ ከተማ ነው።
11274	ከመጠን በላይ ቢመገብ ግን የሆድ ድርቀት ያደርጋል።
11275	መተሓራ ስኳር የእግር ኳስ ክለብ በኦሮሚያ ፣ ኢትዮጵያ የሚገኝ የእግር ኳስ ክለብ ነው።
11276	ስለዚህ በኖህ መርከብ ልዩ ክፍል ነበራቸው ብሎ ገመተ።
11277	መርየም አላህ በምድር ላይ አልቆ የመረጣት ሴት ስትሆን ከ አራት ምርጥ ሴቶቻችን ዉሥጥ አንድዋ ነች.
11278	ይህንን ያህል ርዝመት እና ስፋት በሀገሪቱ ላይ ካካለለ በኋላ የወንዙ መዳረሻ ዶን ወንዝ ነው።
11279	ይህንን ያህል ርዝመት እና ስፋት በሀገራቱ ላይ ካካለለ በኋላ የወንዙ መዳረሻ ስሜን ባህር ነው።
11280	ይህንን ያህል ርዝመት እና ስፋት በሀገሪቱ ላይ ካካለለ በኋላ የወንዙ መዳረሻ ባልቲክ ባህር ነው።
11281	ይህንን ያህል ርዝመት እና ስፋት በሀገሪቱ ላይ ካካለለ በኋላ የወንዙ መዳረሻ አትላንቲክ ውቅያኖስ ነው።
11282	አርዋድ እጅግ ጥንታዊ ስሙ ሲሆን ለከነዓን ልጅ ለአራዴዎን ( ዕብራይስጥ ፦ አርዋዲ) እንደ ተሰየመ በሰፊ ይታመናል።
11283	እግዜር ሲቆጣ በዝናብ አር አመጣ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
11284	በዚህም የኤሚ ሽልማት እና ሦስት የጎልደን ግሎብ ሽልማት እጩነቶችን ተቀብላለች።
11285	ባለፉት አሥር ዓመታት ጊዜ ውስጥ በተካሄደ ምዝገባ እንደተረጋገጠው፣ በክልሉ ውስጥ ፬መቶ ፷፪ ዓይነት የወፍ ዝርያዎች ተመዝግበዋል።
11286	ንግግር ሲበዛ ይጠፋል ማር ሲበዛ ያስተፋል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
11287	ቀጥሎም ከጎጥ መሪዎች ጋር ውሎች በመፈራረም ሰምሐር እና ሳህል የሚባሉትን የሰሜን ምዕራብ ክፍሎች በሰላማዊ መንገድ ወደ ግዛታቸው ጠቀለሉ።
11288	ስለዚህ ነገር ሃሞንና ሬያ ለረጅም ጊዜ ብዙ ተጣሉ።
11289	የጽላሎ ሕዝብ ገዳሙን ትቶ በመሸሽ ጫካ ገባ።
11290	መጽሃፍ ቅዱስ ቅዳሜን ነው ሰንበት በሎ የሚጠራው እሁድን ኣይደለም።
11291	ከዚያም ዳዊት ቀጥሎም ልጁ ሰሎሞን ነገሠ።
11292	ቀጥተኛ ዎለድ ከዋናው ዕዳ አንጻር ሁልጊዜ እኩል በሆነ ውድር የሚገኝ ዎለድ ነው።
11293	የሺጥላ ኮከብ ዶሰኛው እና ወገግታ የተሰኙ ከፍተኛ ተነባቢነት ያላቸዉ ልቦለዶቹን ገና በወጣትነት እድሜው ያበረከተ ሲሆን በጋዜጠኛነት ህይወቱም በየካቲት መጽሄት ዋና አዘጋጅነት፤ በአዲስ ዘመን እና የ ኢትዮጵያ ሄራልድ አዘጋጅነት አገልግሏ።
11294	ርብቃና ሎሌው አብረው ወደ ከነዓን በግመል ተመልሰው እርስዋና ይስሐቅ ተያይተው ተዋደዱና ተዳሩ።
11295	በኮንሶ ዘሮቹ ሲበሉ፣ ቻቃ የተባለ መጠትም ለማዘጋጀት ይጠቀማሉ።
11296	ልግመኛ አጋዥ ብታገኝ መጅ ደበቀች የአማርኛ ምሳሌ ነው።
11297	ለዚህም እንደ መንገድ ያሉ መሰረተ ልማቶችን ማንሳት ይቻላል።
11298	ላለፉት ሰላሳ አመታት በጎ አድራጊ ድርጅቶች በአይነትም ሆነ በጥሬ ገንዘብ በቢሊዮን የሚቆጠር ዶላር እንደረዱን መረጃ አውጥተዋል።
11299	ይህንም ሀዘን ለግዞት ወደ እንጦጦ ከመውጣታቸው ጥቂት ጊዜ በፊት ሊሸኟቸው በተሰበሰቡት መኳንንትና ወይዛዝርት ፊት የገጠሙት ግጥም አንጀት የሚበላ ነበር።
11300	በመፀው ወራት ቅጠሎቹ ቀይ ይሆናሉ።
11301	እዚሁም እስከ ታኅሣሥ ወር ፲፯፻፷፬ ዓ/ም ድረስ ተቀመጠ።
11302	ካንሰር ኣንድ የኣካል ሴል ከቊጥጥር ውጭ በማደግ የሚመጣ በሽታ ነው።
11303	የሽንት ትቦና የሽንት ትቦ ከኩላሊት ጋር የሚገናኝበት ቦታ (ሬናል ፔልቪስን) የሚዘጋ የኩላሊት ጠጠር ልዩ ምልክት ከታችኛው የጎድን አጥንት እስከ ብሽሽትና የሽንት ብልት ድረስ የሚደርስ ከፍተኛ የሆነ ተመላላሽ የህመም ስሜት ነው።
11304	ለእውር ዝማሜ ለመላጣ ጋሜ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
11305	ቅኔውን ከሙሉ አገባቡ ጋር አሳምረው ከዘረፉ በኋላ አለቃ የሚለውን ከፍተኛ ማዕረግ አግኝተው እንደገና ምፅዋ በመመለስ በተማሩበት እምኩሉ ትምህርት ቤት በመምህርነት አገለገሉ ።
11306	ዘወትር ጠዋት እየወጣ ስራ በመስራት ገንዘብ ያገኛል።
11307	ለምሳሌ የውሃ ማጣሪያ እና ማቅረቢያ ተቋማት አገልግሎት ሊያቆሙ ይችላሉ።
11308	ጦርነት ተሆነ ከትልቁ ጋር እዋጋለሁ እናንተ ክርስቲያኖች በወሀ ጥም አትለቁ ብዬ እስከ መሳሪያቸው ከእርድ አሰጥቼ ለጀነራል ባራቲዬሪ ሰደድኩለት።
11309	በዚያው ዘመን አሕዛብ ሁሉ በስኅተት ተመርተው ወደ ጣኦት ቢዞሩም በከነዓን የተነሡት ሕዝቦች ልማድ በተለይ እግዚአብሔርን እንዳስጠላው ይላል።
11310	እያወቁ ቢስቱ ምንድር ነው መድኃኒቱ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
11311	በመሃሉ አያሌ የበቆሎ ዘር አንድላይ ይጨመራል።
11312	የጥንቱ ሥራው ፈራርሶ ዛሬ የሚታየው እስክንድሪያ ከጥንቱ በጣም ያነሰ ነው።
11313	ሃጢአት መልሶ ለሰራው ሰው ይተርፋል።
11314	መጽሐፍ ቅዱስ ባይኖር ኖሮ መልካሙንና ክፉውን ለይተን ማወቅ ባልቻልን ነበር።"
11315	በዚህም ሰበብ በሽመና ሥራ የሚተዳደሩ ባለሙያዎች ገቢ አሽቆልቁሏል።
11316	ደብተራ ዘነብ እንዲህ ሲል ይዘግባል፡ ያነግዜም፡ንጉሱ፡ወደ፡ዋድላ፡ሄዱ።
11317	ለኮሪያ ዘመቻ እንዴት ነው የተመረጡት?
11318	መጽሐፈ ታሪክ ዘሀገረ ገሞ ስለጥንታዊው የጋሞ ክርስቲያን ማህበረሰብ መቋቋም የሚያትት ጥንታዊ የአማርኛ ጽሑፍ ነው።
11319	በቲበር ወንዝ ተፋሰስ ላይ የተመሰረተችው ሮም ከብሪታኒያ እስከ ፐርሺያ ድረስ የግዛት ወሰን ነበራት።
11320	ከልሳነ ግዕዝ የተነሣ ነው።
11321	በካነሽ አንድ አሦራዊ ካሩም (የንግድ ጣቢያ) ስለ መሠረተ ከዘመኑ ብዙ ሰነዶች በዚያ ተገኙ።
11322	አሁንም እርድ ለስኳር በሽታ (ዲያቤት) እና ለቁርጥማት ወዘተ.
11323	እንዴት ሆኖስ ይጋጫል አላህ ራሱ “በቁርኣኑ ውስጥ ምንም መጋጨትን አታገኙም” እያለ?
11324	ዜማዎቹ የሌላ ቢሆኑም ለሰሚ ጅሮ ጥሩ ሆነው እንዲደርሱ በእኩሌታ ጥረት ያደረገባቸው በመሆኑ አብዛኞቹን ይወዳቸዋል።
11325	የሰሐራ በረሓ ባለፉት ጥቂት መቶ ሺህ ዓመታት ሲለዋወጥ የቆየ የአየር ሁኔታ ነበረው።
11326	ከዚህም በላይ ወተትና ወይን ጠጅ ቶሎ እንዳይበላሽ ዘዴ አገኙ።
11327	ከናንተ ውስጥ ጀናዛን የሸኘ ማን ነው?
11328	መጽሐፈ ኩፋሌ መጽሐፈ ኩፋሌ ስለ ግንቡ ብዙ ይላል።
11329	ትንኝም ለሆዱ ዝሆንም ለሆዱ ወደ ወንዝ ወረዱ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
11330	በጎጃም ክፍል ሃገርም በጣም ሰፊ የሆነ ርስት እንደነበራት አልቫሬዝ ይዘግባል.
11331	በዚያው ዘመን የአካድ ኃይል ቶሎ ደክሞ ጠላቶቹ ጉታውያን ያስቸግሩት ጀመር።
11332	ህዝቡም በዚህ ተደስቶ ሲኖር ሳለ ገበሬው ግብር በጊዜ አላስገባ ብሎ አስቸገራቸው ።
11333	ለትኋን ልጓም ማጉረስ ላፈኛ ሰው መመለስ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
11334	ለትኋን ልጓም ማጉረስ ላፈኛ ሰው መመለስ አይቻልም የአማርኛ ምሳሌ ነው።
11335	ንግስት እሌኒ የሀድያ ንጉስ ልጅ ስትሆን በህጻንነቱዋ የእስልምና ተከታይ የነበረች ቢሆንም በጋብቻው ወቅት ክርስቲያን ሆናለች።
11336	በደቡብ ደግሞ በከርሠ ሐመሩ ላይ የንግሥት ሳባ ኒሻን፣ በአጎበሩ ግን የጰራቅሊጦስ ሥዕል ይገኛል።
11337	ባለብዙ ባሮች የሆኑት ሰዎች ግን በልባቸው ቅሬታ ገብቶ አዘኑ።
11338	ያንጊዜ አባቱ ያዕቆብ ሌዊን ቄስ አደረገው።
11339	ይሁንና ተፈሪ የእያሱ እህት ልጅ የሆነችውን ወ/ሮ መነን አስፋውን ቢያገባም ሁለቱ ወጣቶች ፍጹም ሊጣጣሙ አልቻሉም።
11340	ህብስት ወይም ሙልሙል ገደድ ብሎ እንደተሰራው የጦር ሠራዊት ባርኔጣ ቅርጽ ያለው ለልጆች የቡሄ በአል ጊዜ እሆያያ ሆዬ ሲሉ የሚስጥ በጣም የሚጣፍጥ ትናንሽ ዳቦ ሲሆን አገጋገሩ ከድፎ ዳቦ አይለይም የሚስራውም ከስንዴ ዱቀት ነው።
11341	መላይኛ ደግሞ ብሔራዊ ቋንቋ ነው።
11342	በዚያም እስከ ሕይወቱ ዘመን ሊታይ ቻለ ብሎ ጻፈ።
11343	በዚያም ጥቂት አመታት ከሰራ በኋላ ወደ ክብር ዘበኛ ባንድ በመቀላቀል ታዋቂና ዝነኛ ለመሆን በቃ።
11344	የቻይና ቲቤት ይግባኝ ማለት ደግሞ ወደ ሕንድ ግዛት ይዘረጋል።
11345	በመሬት ስፋት ከዓለም ፯ኛው ትልቅ እና በሕዝብ ብዛት ደግሞ ፪ኛው ትልቅ ሀገር ናት።
11346	ይልቁኑ እጅግ ሞቃት፣ እጅግ ትንሽ እና አዕላፍ ጭፍገት ነበረው።
11347	በሐረሩ ዘእና መዋዕል ዘገባ አሚር ኑር የንጉሠ ነገሥቱን ጭንቅላት ወደይፋቱ ሡልጣን ሳዳዲን ልኮ ዘመቻውን ቀጠለ።
11348	የፊውዝ ገመድ ከፊውዙ ሳጥን ውስጥ ከገባ በኋላ ወደ ማገናኛ ብሎኑ ከተወሰደ በኃላ ከዚያ ወደ ሶኬት ገመዱ ይተላለፋል።
11349	ምሳሌ፦ አንድ አባትና እናት ሁለቱ ቡናማ ቀለም ዓይን አላቸው።
11350	በሐማዚ ንጉሥ ሀዳኒሽ ዘመን ደግሞ ትልቅ እንደ ነበር ይቻላል፤ በኋላ ዘመን በኒፑር መቅደስ «ሀዳኒሽና ሉማ» የተባሉ የአናብስት ሀውልቶች ነበሩ።
11351	አዮኒክ ቦንድ በጥንተ ንጥር ጥናት ውሑድ ሲሠራ ከሁለት ንጥረ ነገሮች አቶም መካከል የሚፈጠረው ማሠርያ ወይም መያያዣ ነው።
11352	ጥንትም ቢሆን ፊደላት በእጅ ጽሑፍ ሲጻፉ ላቲን ከግዕዙ በፍጥነት የተከተበበት ጊዜ ኣልነበረም።
11353	የዝናብ ወራት ከጀመረ በኋላ በቶሎ አዲስ ቡቃያ ያበቅላል።
11354	አማርኛ ለብዙ ዘመናት በእጅ ሲጻፍ ቆይቶ በ፲፱፻ ዓ.ም. ገደማ በማተሚያ መሣሪያ ሊከተብ ችሏል።
11355	የኪቲም ሰዎች ከቲቤር ወንዝ ደቡብ እያሉ የቶቤል ሕዝብ ደግሞ ከቲቤር ስሜን ነበሩ ይለናል።
11356	ኢሳያስ አረጋ በአዲስ አበባ ከተማ ውስጥ መሳለሚያ አካባቢ ልዩ ስሙ ሞቢል በመባል የሚታወቀው ሠፈር ተወልዶ ያደገ የዘመናችን ቀልድና ቁምነገር አዋቂ ነው።
11357	ቁልፎች ቁልፍ ከእናት ቁልፉ ውስጥ ገብቶ በመሽከርከር እናት ቁልፉን የሚከፍት ማሽን ነው።
11358	የመኳያ ሠሌዳ መሥራት በዚሁ ዘመን ከበፊቱ መጠን እንደ ቀረ ይመስላል።
11359	የያንግ ሙከራ ምንድን ነው፣ አንድ አይነት ቀለም ያለው ብርሃን አንድ በቀጭኑ የተሸነተረ ካርድ ላይ ይበራል።
11360	አሁንም ይኸው እማሆይ ወለተ ተክሌ መቃብሬ ከዚያው ይሁን ብላ መጥታለችና አደራችሁን ምኑም በምኑም ነገር እንዳታስቀይሟት።
11361	አርጉስ ደግሞ ከመሞቱ በኋላ እንደ አምላክ ይቆጠር ጀመር፤ በቤተ መቅደስና በመስዋዕትም ተከበረ።
11362	አዕምሮ እንደ አንጎል ከቁስ ነገር የተሰራ ሳይሆን በምናቡ አለም የተንሰራፋ ነው፡፡ ስለሆነም አዕምሮ ከሞላ ጎደል የማይታይና የማይጨበጥ "ሃሳብ" ስብስብ ነው።
11363	በዘጠና ገዝቶ በዘጠና መሸጥ ትርፉ እንዘጥ እንዘጥ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
11364	ቫይረሱ የተራ ጉንፋን ዝርያ ሲሆን በተለይ ከትኩሳት ጋር ትንፋሽ የሚወስድ አይነት ነው።
11365	የወንድ አጭር ዝንጀሮ የሴት አጭር ወይዘሮ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
11366	አትፍራ አንተ የበላዩ አንተ ነህና አልነው።
11367	ቀጥሎም ለዚህ ስርዓት ክብር ሲባል በአዳራሽ ውስጥ ግብዣ አድርጎ ሲያበቃ ሚስቲቱ ከቀረበው ምግብ እንደበላች ታመመችና ማታውኑ አረፈች።
11368	ጉብጠት አንድ መስመር ወይም ገጽታ ከቀጥተኛ መስመር ወይም ከጠፍጣፋ ጠለል የሚለይበትን መጠን የምንለካበት የሂሳብ ጽንሰ ሃሳብ ነው።
11369	ከነዚህ በላይ በአለም ዙሪያ አሁን አብዛኞቹ ልሳናት በላቲን ጽሕፈት ነው የሚጻፉ።
11370	በዚህም ዕቅድ መሠረት ከሮጠ በኋላ ፍጥነቱን በጥንቃቄ ቀስ በቀስ እየጨመረ ሄደ።
11371	ቢባልም ለብዙ አመታት ከዚህ በኋላ በጥምቀት እንዳልገቡ መገንዘብ ይረዳል።
11372	መጽሐፍ ቅዱስ አምላክ ለሰው ልጆች በመንፈሱ አማካኝነት ያስጻፈው መልእክት እንደሆነ እናምናለን።
11373	ሴሮሕም ልጁም ናኮርን በዑር ከተማ አሳደገው፤ የጨረቃ ሟርት አስተማረውም።
11374	የነሻን ንጉሥ ማረከ፤ በነሻ ኗሪዎች ላይ ግን ክፋትን አላደረገም።
11375	ስለዚህ ነዛሪ የጉሮሮ እግድ ለመጻፍ ሌላ አዲስ ፊደል «ኅምዛ» ተፈጠረ።
11376	ፀሃፊው ራሱን በፅሁፉ ውስት ዮሃንስ ብሎ ያሳወቀ ሲሆን ፍጥሞ የምትባል በኤጊያን ባህር የምትገኝ ደሴት ላይ እንደነበር ታላቅ ድምፅ እንደሰማና ፅሁፉንም እንዲፅፍ እንደታዘዘ ይገልፃል።
11377	ጥሩነሽ አራት የአለም አቀፍ ውድድር እና አምስት የአገር አቋራጭ ውድድር አሸነፊ ናት።
11378	ከከተማ ሲመጣ ለዚያች ህጻን ከረሜላ ይዞ ይመጣል።
11379	በአሁኑ ወቅት ፖለቲካ ማለት በቡድን ያሉ ግለሰቦች የጋራ ውሳኔ ላይ ለመድረስ የሚያስችላቸው ሂደት ነው።
11380	የሺንሺ ሰዎች የኮርያ ብሔር ወላጆች እንደ ሆኑ ይላል።
11381	ስሙሮቢ ገላሎ በአፋር ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።
11382	በባህል ጥናት ረገድ፣ ግሪክ አገርና ቱርክ እንደ «ባልካኖች» አይቆጠሩም፣ ሮማኒያ ፣ ሰርቢያ ፣ ክሮኤሽያና ስሎቬኒያ በሙሉ «ባልካን አገራት» ይባላሉ።
11383	የታሪክ ፀሀፊ የሆነው እንደ ዶናልድ ሰቨን ጎበና በደቡብ በኩል የተደረገው የማስፋፋት ስራ ማለትም ኦሮምኛ ተናጋሪውን ህዝብ ወደ ሚኒሊክ ሀሳብ የተዋሀደው በራስ ጎበና ነበር ይህ እንዲ እንዳለ በኢትዮጵያ ታዋቂ የሆኑት የኦሮሞ አስተዳደር ሹማምንት ወታደሮችም እረድተውት ነበር።
11384	በዚህም ወቅት ብሉይና ሀዲስ በሦስት ቋንቋ ጠንቅቀው አመሳክረው ተርጉመዋል።
11385	ለዘመኑ ከ፳፰ የዓመት ስሞቹ ሁላቸው በሙሉ ታውቀዋል።
11386	ከዚያም ወዲህ ዳግመኛ መርዝ አገኘሁ ብለው አልነገሩንም፡፡ እንደፊተኛው መድኃኒቱን ሲያደርጉ ቆዩ፡፡ ዶክቶር ዲንትግራፍም እሳቸው ያሉትን ሁሉ አድርገን ለሳቸው የሚመቻቸውን ማለፊያ የተሰናዳ ቤት ሰጥተን አክብረን አስመችተን አኑረናቸው ነበር፡፡
11387	ጀድካሬ ኢዜዚ ጀድካሬ ኢዜዚ የግብጽ የቀድሞ ዘመነ መንግሥት ፈርዖን ነበረ።
11388	ከዚህም በኋላ የቴማን ንጉሥ ማዋሎን የመልከ ጼዴቅን በረከት ለማግኘት ወደ እየሩሳሌም ተጓዘ ይላል።
11389	ለክፋት ስሙን ማንሳት ወይም መጥራት ማጋኖን ያስቆጣል ተብሎ ይታመናል።
11390	የአራም ልጆች በካራን እንደ ተሠፈሩ ይባላል።
11391	በአሁኑ ወቅት ከፍተኛ ቁጥር ያላቸው መጻሕፍት ፣ ጋዜጦች ፣ መጽሔቶችና የምስጢራዊ ሕትመት ሥራዎች በተለያዩ ቋንቋዎች እያተመ ይገኛል።
11392	መጽሓፍ ቅዱስ ሙሉዉን ወይም በከፊል ከ፲፭፻፮ ዓ.ም. ጀምሮ በግዕዝ ቀለሞች በማተሚያ ቤቶች ከታተሙባቸው ቋንቋዎች መካከል ሃዲያ፣ ሲዳሞ፣ ከምባታ፣ ኦሮሞ፣ ወላይታ እና ጌዴኦ ይገኙበታል።
11393	ሀብታም ሊሰጥ የደሀው ሙርጥ ያብጣል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
11394	በጥንት ቴቤስ አጠገብ ያለው ሉክሶር የተባለው ከተማ ፍራሽ ለተመልካቹ የሚያስደንቅ ሁኖ ያለመጠን ትልቅ ነው።
11395	መጽሐፈ ሄኖክ በግዕዝ ቋንቋ የተጻፈ የመጽሐፍ ቅዱስ ዲዩትሮካኖኒካል መጽሓፍ ነው።
11396	ይሁንና ቀድሞ ሣርቶች ይባል የነበሩ የዑዝበክ ትውልዶች በታሪክ ዝገባ ላይ ከቶ አልነበሩም።
11397	ልጃቸው መርድ አዝማች አምኃ ኢየሱስ ተተክተው ምስፍናውን ያዙ።
11398	ከንቲባ ገብሩ ወጣቷን ስንዱ ገብሩን እያስከተሉ ወደ ቤተ መንግሥትም ሆነ ሌላ ሥፍራዎች ይወስዷቸው እንደነበረና ከጊዜው አልጋ ወራሽ ተፈሪ መኮንንም ጋር እንዳስተዋዋቋቸው ተዘግቧል።
11399	ዋነኛው ምርት በእህል ራስን ለመቻል የሚያስችሉ ሲሆኑ ጐን ለጐን ገበያ ተኮር የሆኑ ቡና፣ ሻይ ቅጠል፣ ጐማ ተክል ወዘተ እንዲሁም ማንጐ፣ አኘል፣ አቦካዶ፣ አናናስ፣ ፓፓያና ሙዝ በስፋት ይመረታል።
11400	ከእዚያ ጀምሮ ከተማዋ ዘልላ አደገች።
11401	ትንኝም ለሆዱ ዝሆንም ለሆዱ ተያይዘው ወደ ወንዝ ወረዱ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
11402	ኢታሉስ ወይም አትላስ ኪቲም በአውሮጳ አፈ ታሪክ ዘንድ የሂስፓኒያ ( እስፓንያ ) ንጉሥ፣ ከዚያም በኋላ የጣልያን ንጉሥ ነበረ።
11403	ሀሰተኛ በቃሉ ስደተኛ በቅሉ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
11404	መጽሐፍ ቅዱስ በሰዎች ውስጥ ያሳደረው ፍቅር ከዚሁ ጎን ለጎን የሚታይ ነው።
11405	የድግጣ ቅጠል ተደቅቆ በውሃ ለልክፈት ወይም ለቁስል ይለጠፋል።
11406	የመከራ ውዝፍ ያለበት ነጋዴ ከሚወረር አገር ይደርሳል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
11407	የአረብ ባህል ደንበኛ ሲሆን አብዛኛው ሕብዝ የእስልምና ዕምነት ተከታይ ነው።
11408	ታሪክን ከሥነ ምግባር ነጥሎ ከፖለቲካ አንጻር ብቻ ለማሳየት በመሞከሩ ከ ማካቬሊ እና ቶማስ ሆብስ ተርታ እንደ የእውን ፖለቲካ መስራች ይመደባል።
11409	ማዲያት ከደም ብክለት በሽታ የሚከሰት ሲሆን፣ ቆዳን ያጠቁራል።
11410	በንጉሱ ፈቃድ መሰረት እኒህ ሚሲዮኖች የሰበካ ስራቸው ክርስቲያን ባልሆነው ክፍል ብቻ እንዲወስኑ ሲደረግ፣ የእጅ ጥበብ ስራቸው ግን ንጉሱ በፈለጉት መጠን ጥራት አልነበረውም።
11411	መጽሐፍ ቅዱስ በብዛት ታትሞ በመሸጥና በሰፊው በመሰራጨት ረገድ በሰው ዘር ታሪክ ውስጥ ቀዳሚውን ስፍራ ይዟል።
11412	አካድኛ ወይም አሦርኛ ወይም ባቢሎንኛ በጥንት በመስጴጦምያ የተናገረ ሴማዊ ቋንቋ ነበረ።
11413	በኋላም ንጉሠ ነገሥት ኔሮ፣ አሽከሮቹ የአባይን ወንዝ እንዲከተሉ ትዕዛዝ ሰጥቷቸው መልዕክተኞቹ የሱዳን ከተማ የሆነችው ሲናር ሲቲ ከሚገኘው የሱድ ማጥ ደርሰው አባይ ከዛ ነው የሚመነጨው የሚል መልስ ይዘው ተመለሱ።
11414	ጋምቤላ ትልቅ የነዳጅ ሀብት አንዳላት ይታመናል።
11415	ከዚያም ለምን ዘመድህ ከዚያ ያላቸዉን ድርጅታቸዉን ሽጠዉ ገንዘባቸዉን ወደዚህ አዛዉረዉ ከዚህ አገራቸዉ ገብተዉ በሰላም አይኖሩም።
11416	ኣንድን ጽሑፍ ለማረም ወይም ለማሻሻል የተጻፈበትን ኣከታተብ ዘዴ ዕውቅናና የመጻፊያው ኮምፕዩተሩ ላይ መኖርን ይጠይቃል።
11417	ካልነካ ግን፡ ባነሳት ጠጠር አራቱንም፡ ተራ በተራ "ይበላል"- ማለትም፡ መብያ ጠጠሩን ወደላይ እየወረወረ፡ አንድ በአንድ በእጁ እያነሳቸው ይቀልባል።
11418	ታምራት ደስታ ታምራት ደስታ የኢትዮጵያ ታዋቂ ዘፋኝ ሲሆን ብዙ ዘመናዊ የሙዚቃ ስራወችን በማቅረብ ይታወቃል።
11419	ጌታቸው ጋዲሳ ጌታቸው ጋዲሳ የኢትዮጵያ ታዋቂ ዘፋኝ ሲሆን እንደ "ነይ ነይ"፣ "ይፈላ ቡና" የተሰኙትን በጊዜው ታዋቂ የነበሩ ዘፈንኖችን በማቅረብ ይታወቃል።
11420	ማህሌት ደመረ ማህሌት ደመረ የኢትዮጵያ ታዋቂ ዘፋኝ ስትሆን ዘመናዊ የሙዚቃ ስራወችን በማቅረብ ትታወቃለች።
11421	መሃመድ አማን መሐመድ አማን በመካከለኛ ርቀት በተለይ በ፰ መቶ ሜትር የሩጫ ውድድር የሚሳተፍ ኢትዮጵያዊ ነው።
11422	ከነዚህ ሰወች መካከል ጥቂት የማይባሉት የራሱ ተማሪወች ሲሆኑ በሚሄድበት ሁሉ እየተከተክሉ ከሚያስተምረው ለመረዳት ይሞክሩ ነበር።
11423	ቀለሙም በጣም የጠቆረ ሲሆን ያካባቢውን አፈር በመሸርሽር ከፍተኛ ጉዳት ያደርሳል።
11424	ኖርፈክ ደሴት ኖርፈክ ደሴት በኦሺያኒያ የሚገኝ የአውስትራሊያ ደሴት ግዛት ነው።
11425	ቆማጣን ቆማጣ ካላሉት ገብቶ ይፈተፍታል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
11426	ከዚያም በኋላ በአለም ዙሪያ በኮንሰርት ይዘፍናል።
11427	ስለዚህ ቀኖና የተሰጡ ሌሎች መግለጫዎች እንደሚያመለክቱት እነዚህ ሦስት "አካላት" መለኮታዊው ህልውና የሚገለጥባቸው ሦስት መንገዶች ናቸው እንጂ የተለያዩና ግላዊ ሕልውና ያላቸው "አካላት" አይደሉም።
11428	ከእዚህ በፊት መጻፊያ ጠፍቶ በእንግሊዝኛ ፊደል ዓማርኛውን ሲጽፉ ወይም ለጄልብሬክ ሲከፍሉ የነበሩትን ግዕዝኤዲት ገላግሏል።
11429	በጊዜም ላይ፣ እነኚህ ስንኳ አይገደሉም።»
11430	የማዖሪ ቋንቋ መናገሩ ፈጽሞ አልተቋረጠም።
11431	በዚያው አመት የቱርክ ሰዎች ቁስጥንጥንያን ያዙ።
11432	በዚያው ዘመን ያህል፣ የመስ-አኔ-ፓዳ መንግሥት እስከ ኡሩክ ፣ ኒፑር ፣ ኪሽና መላ ሱመር ድረስ ከተስፋፋ በኋላ እርሱ «የኪሽ ንጉሥ» የሚል ስያሜ ወሰደ።
11433	አንጎላ ሁለት ወቅቶች አሏት።
11434	ከጥንት ጀምሮ ተማሮች ያጠኑት «የኮንግ-ፉጸ ስድስቱ ሙያዎች» እንዲህ ነበሩ።
11435	በዚህም ወቅት የተራራ ኗሪዎች (የ«አቦሪጌኔስ» ወገን) ንግሥት ሮማ ልጅ ሮማነሦስ ተከተላት።
11436	ለምሳሊ ያህል አዶልፍ ሂትለር ፣ መንግስቱ ኃይለማርያም ብዙ ጊዜ ይጠቀሳሉ፡፡ ሂትለር በብዙ መቶ ሺህ የሚቆጠሪ አይሁዶችን በግፍ እንደጨፈጨፈ ሁሉ፣ መንግስቱ ኃይለማርያም በበኩሉ በርካታ ኢትዮጵያዊያንን ለሞት የዳረገ፣ በርካታዎችን ለስደት የዳለገ አረመኔ መሪ ነው።
11437	ኢንድራ ጋንዲ የቀድሞ የሕንድ ጠ/ሚኒስትር ነበሩ።
11438	ከርስዎ ዘንድ ይበልጥ ተወዳጅ ሰው ማን ነው?
11439	የሳህኑ ጠርዝ ከብረት ኮሌታው አፍ ላይ በሚገባ መቀመጥ አለበት።
11440	ያባቱን ያገኘ ህይወቱ ያባቱን ያጣ ሞቱ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
11441	ኣዲሶቹ ኣሥር የግዕዝ ኣኃዛት ሥራ ላይ የሚውሉት በተግባር የእንግሊዝኛው ኣሥር ቍጥሮች ኣማራጭ በመሆን ነው።
11442	የእርስ በርስ ጦርነቱ በሰላም ውል የቆመ ሲሆን ይህ ውል ያኔ የሀገሪቱዋ ደቡባዊ ክፍል ለነበረው ቦታ ራስን የመምራት መብት ሰጥቷል።
11443	ኗሪዎቹ አሁን በብዛት ከሕንድ ስለ ሆኑ፣ ከግማሽ በላይ የሂንዱ ሃይማኖት ተከታዮች ናቸው።
11444	ለሰማይ ምሰሶ የለው፤ ለባእድ ስር የለው የአማርኛ ምሳሌ ነው።
11445	የአራታ ንጉሥ መልሰው ለኡሩክ እጅ መስጠት ከቶ አይቻልም ይላሉ፣ ምክንያቱም ኢናና እራሷ ለማዕረጋቸውና ለሥልጣናቸው መርጣቸዋለችና።
11446	በአሁኑ ዘመን ስማቸው እሚነሳ ኪነ ጦርነት የተባለውን መጽሐፍ በመድረሳቸው ነው።
11447	እነዚህ ስዎች ከዘላን ሕይወት ወደ ግብርና ከተቀየሩት የመጀመሪያ የሰሃራ ሕዝቦች አንዱ ናቸው።
11448	እነዚህ ቀላል መልሶች በአሁኑ ጊዜ የአይገን መልሶች ይሰኛሉ።
11449	የአዲስ አበባ ናይሮቢ መንገድ ላይ በላቲቱደና ሎንጁቱድ ላይ ናት።
11450	ስለዚህ በጃቫ ስራአት የሚጻፍ ኮድ በመጀመሪያ ኮምፓይል ከተደረገ በኋላ ኮምፓይለሩ አዲስ ዶክመንት ይፈጥራል።
11451	ከተማው የሒላ ካውንቲ መቀመጫ ነው።
11452	በኦሮሞ ሕዝብ ባህላዊ ሥርዓት ደግሞ "ቦረንተቻ" የሚከበርበት ወር ነው።
11453	በድምጽ ለውጥ አጋጣሚ በቀድሞ ዘመን «ሴት» የወንድ ስም ነበር።
11454	ለምሳሌ የባዶ ስብስብ አባላት ቁጥር ዜሮ ነው እንላለን።
11455	የሙሽራ እድሜ ቢያጥር የሰርጉ ድግስ ሆነ ለተዝካር የአማርኛ ምሳሌ ነው።
11456	በዓለሙ ከሁሉ ጥንታዊ ከተሞች አንድ ነው።
11457	ዳዊትን ያህል መዝሙር ጨለማን ያህል ጥቁር (የለም) የአማርኛ ምሳሌ ነው።
11458	ሰናይና እኩይ ትርጉም ያላቸው ለሰው ልጆች ብቻ ነው በማለት አስረድቷል።
11459	በዚህም ወቅት ዳግማዊ ምኒልክ አንድ ነገር ትዝ አላቸው፤ ይኸውም የቤተ ክህነቱን ሥርዓት በሚገባ ጠንቅቀው የሚያውቁትና በሀሳብ አቅራቢነት ችሎታቸውም ተደማጭነት የነበራቸው የአፈ ንጉሥ እስጢፋኖስ በጉባኤው አለመገኘት ነበር።
11460	ጌታቸው ወልዩ ተወልዶ ያደገው አዲስ አበባ ነው።
11461	ከምድር ይልቅ ለፀሓይ ይበልጥ ቅርብ የኾኑ ፈለኮች ለከፍተኛ ጨረር እና ግለት የተጋለጡ በመኾናቸው በምድር ላይ ላለው ዐይነት ሕይወት ተስማሚ አይደሉም።
11462	የመኪና ፍሬን ሥርዓት እራሱን በቻለ ቡድን ይተለማል።
11463	በጽሑፉ ደግሞ ጥቁሮች ከሌሎች ዘሮች ብልጫ አንዳላቸው ይላልና ስለ ነጮች በተለይም ስለ እንግሊዝ ዘር ብዙ ስድቦች ሲኖሩበት፣ ዛሬ ግን ስለ ጃንሆይ እራሳቸው ቃላት እጅግ በማጥናት አብዛኛው ራስታዎች በዘሮች እኩልነት የሚያምኑ ናቸው።
11464	እነኚህ ሰዎች ሳይሆኑ ጦጣዎች እንደ ነበሩ ስለሚታመን፣ የጦጣ ዝርያ ስም « ጎሪላ » ከዚህ ታሪክ የተወሰደ ነው።
11465	ለምሳሌ ያህል የሓዲስ መጽሓፍ ውስጥ ራብዖቹ “ሃ” እና “ኣ” የሉም።
11466	በገነት ወይም በእርሻ ተግባር እፃዊ ተዋልዶ ማለት ከዛፍ አንድ ቅርንጫፍ አገዳ ከመሃል አንጓ በታች ተቈርጦ፣ በሌላ መሬት ውስጥ ተክሎ፣ አዲስ ሥር ሲያስገኝ ነው።
11467	ከውስጥ ከገቡ በኋላ፣ የገዳሙ ህንጻ ከቀሪው አለት ተለይቶ ለብቻው የተሰራ ነው።
11468	ጥሩነሽ ዲባባ በአገር አቋራጭ ሩጫም የተሳካ ውጤት አምጥታለች።
11469	የግዕዝ ፊደል ከጥንት ፊደላት ኣንዱ ስለሆነ የኣልቦ ቍጥር ምልክት ከሌላቸው ፊደላት ኣንዱ ነበር።
11470	ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴም እንዲሁ ንጉሠ ነገሥት በተባሉ በመጀመሪያው ዓመት የሕንፃውን ሥራ አስጀምረው ሲፈጸም በቅድስት ሥላሴ ስም እንዲጠራ አደረጉ።
11471	ለመማር ክፍል መግባት ለማለፍ ካሮት መብላት የአማርኛ ምሳሌ ነው።
11472	በአሁኑ ጊዜ፣ በተለይ በአዲስ አበባ ይሄንን መንፈሳዊና ባህላዊ መሠረት በመልቀቅ ለሕሙማን፣ አዛውንት እንዲሁም ለእንስሳት ድንጋጤ የሚፈጥረውንና ለእሳት አደጋ የሚያጋልጠውን ባእዳዊ ርችት በመተኮስ ሆኗል የሚከበረው።
11473	ኣሁንም ቢሆን በድሮው ዓይነት ወይም ዶክተሩ ኮምፕዩተራይዝ በኣደረጉት መነሻው ይህ ፊደል በሆነው የዩኒኮድ የግዕዝ ፊደል ዓይነት ነው።
11474	የሐመር ሥፍራ ማግኘት ከጥንት ጀምሮ ታስቧል።
11475	ለምሳሌ ይላሉ መምህር መስፍን መሰለ በመቀጠል «ጉድ መጣ ጉድ መጣ ከምድር ውስጥ ልቃቂት ወጣ!»
11476	እንዲህ ሲሆን ወኔውን ያላሰየ ወንድ ለግልበጣ ምቹ ነው።
11477	ለምሳሌ ቁጥር ሲስጠን ቀጣዩን ቁጥር የምናገኝ ከሆነ ይህ ሂደት ቀጣም በመባል ይታወቃል፣ የሚወስደውም ቁጥር ብዛት አንድ ብቻ ስለሆነ ዩናሪ ኦፐሬሽን ይባላል።
11478	እውርን እውር ቢመራው ተያይዞ ገደል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
11479	ከነዚህ ቁሶች በተለየ መልኩ፣ እንደ መስታውት ያሉ፣ ገጽታቸው ልስልስ የሆኑ አካላት፣ ብርሃን ከገጽታቸው ሲንጸባረቅ በሚነሳው የሞገድ መጠላለፍ ምክንያት አብዛኛው የሚፈካው ጨረራ እርስ በርሱ ይጣፋል።
11480	ምሳሌ፡ ድመት ለመሆን እንስሳ መሆን አስፈላጊ ሲሆን፣ በአንጻሩ እንስሳ ለመሆን ድመት መሆን በቂ ነው።
11481	የኤድስ በሽታ ሲጀምር ሰውነት ወይም ኣካላችን በቀላሉ የሚከላከላቸው ጀርሞች እንደፈለጋቸው በመባዛት ለሕይወት ኣደገኛ ሆነው ይገኛሉ።
11482	የፍየል ጅራት ከብርድ አያድን ብልት አይከድን የአማርኛ ምሳሌ ነው።
11483	ኡራኖስ ከሞተ በኋላ፣ የቲታን ልጆች የክሮኖስና የሬያ ልጆች እንደተወለዱ ሊያጥፏቸው ይሞክራሉ።
11484	አመዳይ ነብር በድመት አስተኔ ውስጥ ከግስላዎች ወገን ናቸው።
11485	በእርሱ ዘመን ከላጋሽ ከንቲባ ሉጋል-ሻ-ኤንጉር እና ከተወዳዳሪው ከተማ ኡማ መካከል በጠረፋቸው ላይ ስለ ነበረው መስኖ አንድ ጠብ ተነሣ።
11486	ከሌሎች ቅርብ ከሆኑት ትንንሽ ደሴቶች ጋራ የጀርዚ ጠቅላይ ግዛት ይባላል።
11487	ከሌሎች ቅርብ ከሆኑት ትንንሽ ደሴቶች ጋራ የገርንዚ ጠቅላይ ግዛት ይባላል።
11488	ግዝፈቱ አንድ አይነት ቢሆንም ክብደቱ ግን ይቀየራል።
11489	በቋንቋ ጥናት በቅርቡ አቡጊዳ የሚለው ቃል ከኢትዮጵያ ልሳናት ተወስዶ ሌላ ትርጉም ተሰጥቶታል።
11490	የቀስተ ደመና መፈጠር ብርሃን በከባቢ አየር ባሉ የውሃ ሞለኪሎች መሰበር ምክንያት ነው።
11491	ንጉሥም እኔም በነዚህ በሰዎች በሹመት ነገር ሌላ የተመቀኛቸው ሰው ተነስቶ አስወጡልን ያላቸው ሰው ይኖር ይሆን እነዚያማ ከመጡ ጥቂት ነው አገሩን አያውቁት ሰውን አለመዱት ከነሱም ጋር ጠብ የላቸውም ይህ ነገር ምን ይሆን ብለን ገረመን፡፡ ከዚህ በኋላ ይህ ካልሆነ አሰናብቱኝ ብለው ፫ጊዜ ወረቀት ላኩ፡፡
11492	አስተኔ ማለት በስፊው ትርጉሙ ድብልቅ መጢቃ ክልስ ቅይጥ ማለት ነው።
11493	ስለዚህ ጉዳይ ጃንሆይ አስበው እንዲህ ያለው ነገር በአዋጅ እንዲከለከል፣ ሰዎች እንዲከበሩ ቢያደርጉ በሌላ መንግሥት ስምና መልክ በተቀረጸ ገንዘብ (የማሪያ ተሬዛ ብር ማለታቸው ነው) ከመገበያየት በጃንሆይ መልክና ስም ገንዘብ እንዲወጣ ቢያደርጉ ነፃ መንግሥትም ራሱን የቻለና የተምዋላም ይሆናል።»
11494	የግዕዝ ቋንቋ ፊደሉን ብቻውን ሲጠቀም ቆይቶ ሌሎች ቋንቋዎች የእየራሳቸው የሆኑ ቀለማትን ጨምረውበት ተስፋፍቷል ይባላል።
11495	ይሁንና ይህን ተግባር ሲከውን በፈሊጥ ነበር።
11496	የክሩድ ዘይት በሁለት ዓይነት የጥራት ልዩነት መደብ የተደረገበት ዋንኛው ምክንያት የዘይቱ ውፍረትና የሠልፈር ፐርሰንት መጠን በመለያየቱ የተለየ ስለሆነ ነው።
11497	የባሕር ሃይል ካፒቴን የሆኑት ካፒቴን መኮንን አብርሃ የእቴጌ መነን ትምሕርት ቤት ተማሪ የነበረቺው የደጃዝማች ገብራይ ልጅን አግብተው ሦስት ልጆች እንደወለዱ ይታወቃል።
11498	በዕለት ተለት ኑሯችን ግዝፈት ያላቸው ነገሮች በአየር ከመንሳፈፍ ይልቅ ከመሬት ጋር እንዲላተሙ የሚያደረጋቸው፣ በሌላ አነጋገር ለነገሮች ክብደት የሚሰጣቸው ግስበት ነው።
11499	ረጃጅም የፊት ጥርሶች ካላቸው ዘራይጥ የሚባል የእንስሳት ክፍለመደብ አባል ናቸው።
11500	በዕድሜ ረገድ ኩሻዊና ኦሞአዊ ጥንታዊ ቋንቋዎች ሲሆኑ ሴማዊ ቋንቋዎች ከእነሱ ቀጥለው ወደ ኢትዮጵያ የገቡ ናቸው።
11501	በንጉሥ አራሙ ኡራርቱ በጥንት የነበረ መንግሥት ሲሆን በደብረ አራራት ዙሪያ ተገኘ።
11502	በሐረር ከተማ ለጥቂት ዓመታት ከኖሩና በከተማዋ የፀጥታ (ፖሊስ) ሃይል ኃላፊ ሆነው ካገለገሉ በኋላ ጄልዴሳ የምትባለው ታሪካዊ ከተማና አካባባዋ አስተዳደሪ ሆነው ተሾሙ።
11503	በግዕዝ ኣልቦ ምልክት መፈጠር የተነሳ ኢትዮጵያ ለዓለም ኣዲስ የቍጥር ኣኃዝ ኣበርክታለች።
11504	የፍየል ጅራት ከብርድ አያድን አፍረት አይከድን የአማርኛ ምሳሌ ነው።
11505	ሚካኤሎ ቀበሌ የሚገኝ ሚካኤሎ በመባል የሚታወቀው ጎሳ በዚያ ዘመን ከአዝማች ስብሃት ጋር አብሮ የመጣ ሲሆን ከእዣ (ቆንጫጫ) ጋር ወንድማማቾች እንደሆኑ ይነገራል።
11506	ስለዚህ በኋላ በነገሠ ፈርዖን ትዕዛዝ ዕብራውያን የግብጻውያን ባርዮች (የሕንጻ ሠራተኞች) ተደረጉ።
11507	ከአዲስ አበባ በርካታ ሠፈሮች መካከል አንዳንዶቹ ስያሜያቸውን ያገኙት ከእነዚህ ኤምባሲዎችና ቀደም ሲል ደግሞ ከሌጋሲዮኖች ነው።
11508	ከጉዴአ በኋላ በላጋሽ የገዙት ኤንሲዎች ሁሉ ድካሞች ነበሩና በቅርብ ጊዜ ውስጥ የዑር ንጉሥ ኡር-ናሙ አዲስ ሱመራዊ መንግሥት አገሩን ያዘ።
11509	ይህንን ለራሱ ወዳጆች ሰጥቶ፣ ከቀደሙት ቄሶች ብዙ ከማዕረጋቸው አስወጣ።
11510	ለምሳሌ ሙቅና ቀዝቃዛ ተቃራኒ እንደሆኑ ነገር ግን በመካከላቸው የተለያየ የሙቀት ዓይነት እንዳለ ማለት ነው።
11511	ሀዘንን የፈራ በደስታ የተጣራ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
11512	ይልቁኑ ሞገዱ በአንድ አቅጣጫ እየተጓዘ እያለ የሞገዱ ዋልታ ሊቀየር ይችላል።
11513	ለጊዜው ምንም ዕውቅና ያላገኘ መንግሥት ሲሆን፣ ከ፪ ቀን በኋላ ያው መነግሥት ወደ ቤልጅግ ሸሽቶ የሀገር ሥልጣን ወደ ስፔን ተመለሰ።
11514	ጉድጓድ ውስጥ ሲኖሩ፣ አባቶቹ የሌሊቱን ስድስት ሰዐታት ያህል ይጠብቋቸዋል።
11515	ታሪክን የረሳ ስህተት መድገሙ አይቀርም ይባላል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
11516	ብዙውን ጊዜም ከአንድ ዓይነት የተፈጥሮ አምልኮት ጋር የተያየዘ ነበር።”
11517	በርግጥ ኢሳቅ ኒውተን የዚህን ተመራማሪ መጻህፍት እንዳነበበ መረጃ አለ።
11518	ከጥያቄ በኋላ መላምት መፍጠር ስላለብን አንደኛው መላምታችን እንዲህ ይነበባል "ስኳር ከቀዝቃዛ ውሃ ይልቅ በሞቀ ውሃ በቶሎ ይሟሟል።"
11519	ዩሊዩስ ቄሳር አገሩን ሲይዘው ሥፍራውን በሮማይስጥ «ሉቴቲያ» አለው።
11520	ከሐመር ሦስት ፎቆች፣ ታቸኛው ለቆሻሻ፣ መካከለኛው ለሰዎችና ለንጹሐን እንስሶች፣ ላየኛም ለርኩስ እንስሶችና ለወፎች ነበር።
11521	የዕቁብ ኢቢን ሱፍያን በታሪክ ዘገባቸው እንዳወሱት፣ አቡበክር ሲሰልሙ አርባ ሺህ (የወርቅ ሳንቲሞች) ነበሯቸው።
11522	እነራስ ወሰን ሰገድና እነራስ ደገልሃን የመሳሰሉትም ታላላቅና ታናናሽ መኳንንት የመንግሥቱ የሥልጣንና የሥራ ተካፋይ ነበሩ።
11523	ተጨባጩ አለም የኒህን ቅርጾች የተወላገደ ቅጅ ነው ብሎ ፕላቶ ያምን ነበር።
11524	በእርሱ ፖሊሲ መሰረት ኤርትራ በኢትዮጵያ ስር ሆና ነገር ግን የራሷ የፖለቲካ ማንነት እንዲኖራት የሚፈቅድ ነበር።
11525	ከዚያም በአቶ ኢዮኤል ዮሐንስ አማካኝነት ሀገር ፍቅር ማህበር ተቀጥሮ ለ፫ ዓመታት ያህል ካገለገለ በኋላ ሀገር ፍቅርን ትቶ በአቶ አውላቸው ደጀኔ አማካይነት በ፲፱፻፶፯ ዓ.ም. ብሔራዊ ቴአትር ተቀጠረ።
11526	ቀጥሎም ንጉሰ ነገስቱ በጊዜው የነበረውን የሸዋ አስተዳደር በመቀየረ መርድ አዝማች በሚለው የጥንት ማዕረግ የንጉሥ ኃይለ መለኮት ወንድም የነበሩትን ኃይለ ሚካኤል የሸዋ አስተዳዳሪ አድርገው ሾሙ።
11527	ምስሉን ይጫኑ እየጎላ የሚሄድ ተንቀሳቃሽ ምስል።
11528	ይሁንና ክሁሉ ጥንታዊ በሆኑት ኬጥያውያን ሰነዶች የአገሩ ስም «ሉዊያ» ይባላል።
11529	ሰዶምና ሌሎቹ የሲዲም ከተሞች ከአምራፌል አገዛዝ አመጹ፣ በሚከተለውም አመት የአምራፌል ሃያላት መጥተው የአብርሃም ሥራዊት ግን አጠፋቸው።
11530	ቱሪዝም ራስን ለማደስ አልያም ለሌላጥቅም የሚደረግ የጉዞ ዓይነት ነው።
11531	በዚያው አመት የሜዲቺ ቤተሰብ ከፍሎሬንስ ከስልጣን በሳቮናሮላ ተወገዱ።
11532	የገጣጣ ሚስት ችግሩን አልቅሶ ካልነገራት አይገባትም የአማርኛ ምሳሌ ነው።
11533	ወለንኛ ቋንቋ ተናጋሪ ሕዝቦች ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ የኢትዮጵያ ፖለቲካ ፓርቲ ነው።
11534	በደረቅ ወራት ቢሆንም ፍሬውን ስለሚያስገኝ፣ ለበረሃ ምድሮች ዋጋ ያለው ዛፍ ይቆጠራል።
11535	ጠይሟን በጥፊ ቀይዋን በከዘራ» የሚሉት ይገኙበታል።
11536	በእርሱ ዘመን ኢናቆስ የአርጎስ (ኢናቂያ) ከተማ-አገር መጀመርያ ንጉሥ ሆነ።
11537	ለምሳሌ አንድ ድንጋይ ቢወረወር ያ ድንጋይ በንቅስቃሴ ላይ እያለ ጠርሙስ ቢያጋጥመው ያን ጠርሙስ የመስበር ስራ ያካሂዳል።
11538	ያንጊዜ ዮሴፍ ዘውዱን ለፈርዖኑ ልጅ ልጅ ሰጥቶ ለእርሱ እንደ አባት ሆነ።
11539	በ፫ኛው ዓመት የእርሻ ሚኒስትር ወደ ሹመቱ መለሰው።
11540	ኣዲሶቹ ኣሥር ቍጥሮች የዱሮዎቹ ሃያ ቍጥሮች ላይ የተጨመሩ ሆነው በኣጠቃቀማቸው የተለያዩ ናቸው።
11541	ብራዚል ይህን ውድድር ስታዘጋጅ ይሄ ሁለተኛ ጊዜዋ ነው።
11542	የቻይና ታላቅ ግድግዳ በዘመናት ላይ የቻይና ታላቅ ግድግዳ በቻይና ስሜን ጠረፎች ላይ ከጥንት ጀምሮ የተሠሩት የግድግዶች ጣቢያ ነው።
11543	በዚያም አገር የነገሡ ነገሥታት ሁሉ ከከተማው ስም «ሳባውያን» ተባሉ።
11544	በአንድ ጥናት ዘንድ፣ ነቀርሳን ወይም ሆድ ቁርጠትን ለማከም፣ ፮ እስከ ፲ ከፍሬዎቹ ይበላሉ።
11545	አንተም እስከ መጨረሻ ከታገልክ በኋላ ዛሬ ደከመህ፣ አንቀላፋህም።
11546	ጠንቋይ ለራሱ አያቅም የአማርኛ ምሳሌ ነው።
11547	የግዕዝ ቋንቋ ቀለሞች የዓማርኛ ቋንቋ ፊደል መነሻ ቢሆኑም የተለያዩ ሰዎች የተለያዩ ቀለሞችን ሞክሼዎች ናቸው በማለት ከዓማርኛ ሲቀንሷቸው ተስተውሏል።
11548	የጤቤስ ንጉሥ ክሬዮን ለሚንያን ሕዝብ ንጉሥ ኤርጊኑስ ተገዥ ነበር።
11549	መስጠት ጀምሮ መስጠቱ ከማብቃቱ በፊት በአንድ ጊዜ ሁለት ነገሮች ሆኑ…ከውጭ ግር ያሉ ቡትቶ የለበሰው ሰውዬ ጉስቁል አጃቢዎች መሻማት ጀመሩ።
11550	ኤማጥያ በኋላ መቄዶን የተባለው አገር ጥንታዊ ስም ነበር።
11551	የቴምስ ወንዝ በደቡብ እንግሊዝ ውስጥ የሚገኝ ወንዝ ነው።
11552	የሥሮቹ መረቅ ለሽንት መድኃኒት ወይም ለደረት ጉሮሮ ቁስል እንደ ጠቃሚ ይቆጠራል።
11553	ጋጋሪን ከባቢ አየርን ሰንጥቆ፣ በኅዋ ምድርን ለአንድ ሰዓት ከአርባ ደቂቃ ያህል ከዞረ በኋላ ወደመሬት ተመልሷል።
11554	የፊደል ጥቅም ቋንቋን ለመግለጽ እንጂ ለፊደል ኣጠቃቀም ሲባል ቋንቋን መቀየር ወይም መቀነስ ኣይደለም።
11555	፭፻፳፭ ዓመት ከዘመነ ክርስትና በፊት ካምቢሲስ ንጉሠ ፋርስ ግብፅን ድል አድርጎ ነበረና ሳሜኒቱስ የተባለውን የግብፅን ንጉሥ የወይፈን ደም በግድ ስለ አስጠጣው እንደ መርዝ ሆነበትና በዚሁ ጠንቅ ሞተ።
11556	ከሃገር ውጭም በጅቡቲ ቅርንጫፍ አለው።
11557	ቋጥኛዊ ይዘት ያላቸው ፕላኔቶች ኣጣርድ ፣ ቬኑስ ፣ መሬት ፣ ማርስ እና ሴረስ ቋጥኛዊ ይዘት ያላቸው ፕላኔቶች በዋናነት ከሲሊኬት ቋጥኝ ወይም ብረት አስተኔ የተገነቡ ፕላኔቶች ናቸው።
11558	ለምሳሌ ሄነሪ ስተርን ባሳተመው መጽሃፉ ላይ የንጉሱ እናት በጣም ደሃ ከመሆኗ የተነሳ "ኮሶ ትሸጥ ነበር" ይህም በንጉሱ ዘንድ እጅግ የሚያስቆጣ ነበር።
11559	እነዚህ ሁለቱ ከሌሎች ደራሲዎች ስራዎች ጋር የታተሙለት ስለሆነ እንደ ወጥ ሳይቆጠሩ ነው ከላይ የሰፈረው የተባለው።
11560	በቶክዮ ዙሪያ ይሰብክ የነበረው መነኩሴ ሉዊስ ሶተሎ ወደ አዲስ እስፓንያ (ሜክሲኮ) አምባሳደር ሆኖ እንዲላክ ሾጉኑን አስረዳቸው።
11561	በዓለም አቀፍ የጠፈር መናህሪያ ተተክሎ ያለው የሮቦት እጅ እንቅስቃሴው የሚመራው በመገጣጠሚያው ላይ ባሉ ማዕዘናት አማካይነት ነው።
11562	ሁለት፣ ሁለት ነጥቦች በዓማርኛ የመኪና መጻፊያ (ታይፕራይተር) ዘመን በኣራት ነጥብነት ስንጠቀምባቸው የነበረው ዓላማው ጽሑፉን ወረቀት ላይ ኣስፍሮ ማንበብ ብቻ ስለነበረ ነው።
11563	ስለዚህ አሁን በቱርክ መንግሥት ማሰራጫ ድርጅት ላይ የዛዛኪኛ ቴሌቪዥንና ራዲዮ መደብ በየዓርቡ ተሰጥቷል።
11564	እዚያም አንድ ጠረጴዛ ተዘጋጅቶ ነበርና ሚስተር ቤንቲንክ ዘውዱን ከሠረገላው አውርደው በጠረጴዛው ላይ አስቀመጡትና ከዚህ ቀጥሎ ያለውን ቃል ተናገሩ፤
11565	ሥርዓተ ንግሡ የዘመነ መሳፍንት መቃብር በመሆን የዘመናዊ ኢትዮጵያን ታሪክ "ሀ" በማለት ጀመረ።
11566	እንዴት መሬት ተኝተው ስትላቸው እኔንስ የገረመኝ እሱ አይደል አሏት ይባላል።
11567	በዚያም እጅግ ሀፍረት የሌላቸው ደፋሮች ጋለሞቶች አየነ።
11568	ስለዚህ ሙከራ አንድን የሳይንስ መላምት ውሽትነት ማረጋገጥ ቢችልም እውነትነቱን ግን አያረጋግጥም።
11569	ይህንን ውሳኔ በመጣስ ከሚደረግ ልዩነት ለማድረግ ከሚነሳሳ እንዲጠበቅ ሁሉም የእኩል መብት አለው።
11570	በዚህም ሰዓት ሃሙራቢ ኒፑርንም በመያዝ የመስጴጦምያ ዋናና «ቅዱስ» ከተማነት ከኒፑር ወደ ባቢሎን ለዘለቄታ ተዛወረ።
11571	በቀኙም ጥፍር የወይራ ቅርንጫፍ ይይዛል።
11572	የሳማት ወይም ሊስማት የከጀላት ልጃገረድ ደግሞ በፍየል ግልገል እንድትመስል ትደረግና ተሸፋፍና ትቀመጣለች።
11573	በዚያው አመት አራቱን ወንጌሎች በትግርኛ ቋንቋ ሊያሳትም በቃ።
11574	ግድቦች በብዙ መንገድ ተሰርተው ይገኛሉ፣ ለምሳሌ በሰው ልጅ አቅድ፣ ወይንም ደግሞ እንዲሁ በተፈጥሮ ሂደት፣ አልፎ አልፎ ደግሞ በዱር አራዊት፣ ለምሳሌ በድብ ተሰርተው ይገኛሉ።
11575	በባህል ጥናት ዘርፍ፣ የሴቶችና የወንዶች ሚናዎች ከባህል ወደ ባህል የሚለያዩ፣ አንዳንዴም በልማድ ወይም በሕጎች የሚወሰኑ ሆነዋል።
11576	የአንድ ነገር ክብደት ከግዝፈቱ ቢመነጭም ክብደቱ በተለያየ ቦታ የተለያየ ሆኖ እናገኘዋለን።
11577	ክሬዲት ካርድ ከሌሎች የመክፈያ ስርዓቶች ይለያል።
11578	በአንድ አንድ ስሌቶች ማናቸውም ስብስቦች የአቃፊያቸው አለም አቀፍ ስብስብ አባል እንደሆኑ ተደርገው ሊወሰዱ ይችላሉ።
11579	የንጉሱ በጣም ጠንካራ ወታደራዊ ዲሲፕሊን(ግብረ ገብ) ብዙዎቹ ወታደሮች እንዲከዱ አደረገ።
11580	የጥንቱ ጋዲር ለፊንቄ ነጋዴዎች ከታርቴሶስ (ተርሴስ) ጋር ሲነግዱ እንደ ንግድ ጣቢያ ይጠቅማቸው ነበር።
11581	በየወሩ በጀቱ መጻፍና መመርመር ይኖርበታል ማለት ነው።
11582	ስለዚህ ኣሁን በግዕዝ ፊደላችን በትክክለኛው ኣጠቃቀም በተለያዩ ቋንቋዎቻችን በሕጋዊ ሁኔታ በተገዙ ሶፍትዌር በመጻፍ ጽሑፎች ወደ ኮምፕዩተርና ኢንተርኔት የሚገቡበት ጊዜ ነው።
11583	ኦሞአዊ ወይም ኦሞቲክ ቋንቋዎች የአፍሮኤሲያዊ ዝርያ ቅርንጫፍና በደቡብ ምዕረብ ኢትዮጵያ የሚነገሩ ናቸው።
11584	በደርግ ዘመን እስርና እንግልት የተፈራረቁበት፣ መራራውን የዘመኑን ሥርዓትና ሳንሱር የታገለ ጀግና ነበር።
11585	ለምሳሌ በጣም ደብዛዛ ብርቱካናዊ ቢጫ እንደ ቡኒ ሆኖ እንገነዘበዋለን፣ እንዲሁ ድብዝዝ ያለ ቢጫማ አረንጓዴ በአይን ሲታይ የኦሊቭ አረንጓዴ ይመስላል።
11586	እንግዳ ሆነህ ብትመጣ ሳይሰለቹህ ውጣ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
11587	በዚያው ከተማ የቅዳሴ ትምህርቱን አስር ዓመት ሲሞላው አጠናቋል።
11588	ከነዚህ መሃል በተለይ የአንቅቲፊ ግዛት በደቡብ ይዘገባል።
11589	ከነዚህ ውስጥ ሁላቸው እንግሊዝኛ ደግሞ ይችላሉ።
11590	የሌላው ወገን ክፍሎች በሠንጠረዡ ዳሮች ይጀምራልሉ፣ እነርሱ ንጉሡን ለመክበብ እየሞከሩ ንጉሡ ግን ወደ ማዕዘን በመድረስ ያሸንፋል።
11591	የዚያኑ ዕለት ምክትል ፕሬዚደንቱ ሊንደን ቢ ጆንሰን ሠላሳ ስድስተኛው ፕሬዚደንት ሆነው የመሀላ ሥርዐታቸውን በመፈጸም ስልጣኑን ተቀበሉ።
11592	በዚህም ረገድ ይህንን ስታንዳርድ ያሟሉና ከጊዜ ወደ ጊዜ በሟሟላት ላይ የሚገኙ በርካታ መጣጥፎች ያሉ ሲሆን እነዚህንም የተለያዩ የመጣጥፍ ደረጃ መለኪያ ስታንዳርዶችን አሟልተው የተገኙ በረካታ መጣጥፎች “የምንግዜም ምርጥ መጣጥፎች” በሚል ስያሜ ይታወቃሉ።
11593	ሊኑክስ በነፃ ከሚገኙ ሶፍትዌሮች ግንባር ቀደም ተብሎ ሊጠቀስ የሚችል ነው።
11594	ጥሩነሽ ዲባባ ሞምባሳ በተካሄደው ውድድር የብር ሜዳሊያ ተሸልማለች።
11595	በደቡብ ቤኒን ባሕላዊ አበሳሰል፣ በተለይ የበቆሎ ዳቦ በኦቾሎኒ ወጥ ወይም በቲማቲም ወጥ ይጠቀማል።
11596	የግሪክ ጸሐፊ ሄሲዮድ እንዳለው፣ ክሮኖስ አባቱን ኡራኑስን በመቀኝነት ያየው ነበር፤ እናቱም ጋያ በኡራኑስ ላይ ጠላትነት አገኘች።
11597	ስለዚህ አባቱ ሄሊዮስ የፀሐይቱን ሠረገላ እንዲነዳ ፈቀደው።
11598	ወደታች ባለው ክፍልም ቸስትነትና ዋልነት የሚባሉት ዕንጨቶች ይገኛሉ።
11599	የራዲዮ ሞገድ ተቀባይ አንቴናወች ሲተለሙ ለሚቀበሉት ሞገድ ርዝመት ተመሳሳይ ቁመት እንዲኖራቸው ተደርጎ ነው።
11600	በደቡብ ክልል የኮንሶ ብሔረሰቦች ለምግብ አገልግሎት ከመጠቀማቸው ባለፈ ከሌሎች ሰብሎች ጋር አሰባጥረው በመትከል ቀጣይነት ባለው የአመራረት ዘይቤ የመሬት ምርትና ምርታማነት እዲጨምር በማድረግ ለበርካታ ዓመታት ሲጠቀሙበት ቆይተዋል።
11601	ከባህር ጠረፍ በርቀት የመሰረቱት መቅደላም እንደ ትግራይና ሸዋ በፍጥነት ዘመናዊ ጦር መሳሪያን ሊያገኝ አልቻለም።
11602	ለምሳሌ ያህል በሁለት መርገጫዎች የሚከተብ ቀለም የሚታየው ሁለተኛው መርገጫ ከተረገጠ በኋላ ሊሆን ይችላል።
11603	ስለዚህ ሁለቱ ክፍሎች መጀመርያው ያዋሐደው ፈርዖን በተለመደው ታሪክ ሜኒስ ሲሆን፣ እርሱና ናርመር አንድ እንደ ነበሩ በሰፊ ይታመናል።
11604	ስለዚህ ሁለት የጸሓይ መነጽሮችን በተለያየ ማዕዘን በማስቀመጥ ከአንዱ ያለፈውን የዋለታ ብርሃን በሌላው መነጽር እንደገና በማጥራት የተለያየ የብርሃን መጠን እንዲያልፍ ማድረግ ይቻላል።
11605	አጥቂው ሉዊስ ሱዋሬዝ የኢጣልያን ተከላካይ ጂዮርጂዮ ኪየሊኒን በመንከሱ በሰኔ ፲፱ ቀን ፳፻፮ ዓ.ም. የፊፋ ቅጣት ኮሚቴ ለ፱ ብሔራዊ ጨዋታዎች እንዲሁም ለአራት ወራት በማንኛውም ከእግር ኳስ ጋር የተያያዘ ክንውን እንዳይሳተፍ ከልክሏል።
11606	መጽሐፈ ዕዝራ ሱቱኤል በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተከርስቲያን መጽሐፍ ቅዱስ ከብሉይ መጻሕፍት የሚፈረጅ ነው።
11607	ስለዚህ ሦስቱ ቄሣሮች በተሰሎንቄ ተገኛኝተው በተሰሎንቄ አዋጅ ተስማሙ።
11608	ሌሎችም ታዋቂ አጽሞች በኢትዮጵያ ተገኝተዋል።
11609	በአንድ በኩል ልጃቸው ትምህርቱን እንዲያጠናቅቅ ቢመክሩትም አሻፈረኝ ብሏችው ነበርና ብዚህ ሁኔታ መቆየቱ አሳስቧችዋል።
11610	በዚህም ዕለት ጸበሉን አስባረክን።
11611	በአንድ ጽላት ዘንድ፣ የካርዱንያሽ ( ባቢሎን ) ንጉሥ መሊ-ሺፓክ ለኒኑርታ-አፒል-ኤኩር የፈረስ ቡድኖችና ምንጣፎች እንደ ስጦታ ላከው።
11612	የታሪኩ ምሑር ሪቻርድ ፓንክኸርስት ፣ አሚር ኑር የንጉሠ ነገሥቱን ጭንቅላት ወደይፋቱ ሡልጣን ሳዳዲን እንደላከው ለመረጃ የሐረርን ዜና መዋዕል ይጠቅሳሉ።
11613	ፍለጋው ጥቂት ሰወችን ስላስገኘለት በዚህ ወቅት ለተመረጡት "ማስተማር" በጥብቅ ጀመረ።
11614	እነዚህ በኋላ ስማቸው ጥራክያውያን እንደ ተባለ ይነግረናል።
11615	ፍለጋው ጥቂት ሰወችን ስላስገኘለት ለኒህ ለተመረጡት "ማስተማር" በጥብቅ ጀመረ።
11616	ዳንዡን ንጉሥ ማድረጉ ስላልተቻለ፣ በዘውዱ ፈንታ ታንግ በተባለ ክፍላገር ውስጥ አንድ ትንሽ ግዛት ተሰጠው።
11617	ንግስት ሰብለ ወንጌል እንደፈራችው የደብረ ሰናይቱ ጦርነት ዜና ለአህመድ ግራኝ ደረሰውና ወደ ሰሜን ዘመቻ ጀመረ።
11618	ከምረቃ በኋላ በሐረር መድኃኔዓለም ለሁለት ዓመታት፥ በአዲስ አበባ ተግባረ ዕድ ለሁለት ዓመታት ግዕዝና አማርኛ ያስተማረ ሲሆን፣ «ሰቀቀንሽ እሳት» የተሰኘ ተውኔቱን በመድረስ ተሰጥዖውን የገለጸ፥ «ሰው አለ ብዬ» የተውኔት ድርሰቱን በማሳተም ያበረከተ የፈጠራ ሰው ነበር።
11619	በደቡብ ኢራቅ የሚኖሩ ማንዳያውያን ሃይማኖት ደግሞ ኖህንና ዮሐንስ መጠምቁን እንደ ነቢያት ሲቆጥሩ አብርሐምና ኢየሱስ ግን ሐሣዊ ናቸው ብለው ያምናሉ።
11620	የግዕዝ ፊደል ያላቸው የኣንድሮይድ ስልኮችም ከኣይፎን የተላከላቸውን ማስነበብ ይችላሉ።
11621	አረቦች ይህን ትውፊት ከአይሁዶች፣ አይሁዶችም ከባቢሎን ሰዎች እንደ በደሩት ይታመናል።
11622	በሦስት ፎቆች ታችኛው ለአውሬዎች፣ መካከለኛው ለአዕዋፍና ለከብቶች፣ ላየኛው ለሰዎች ሲሆን ማርባት ለመከልከል ወንዶች ከሴቶች በችካል ተለዩ።
11623	እየሱሰ በብዙ አብያተ ክርስትያናት፤ አምላክ እና ፈጣሪ ነው ተብሎ ይታመናል።
11624	የዚያኑ ዕለት የዓለም ቻምፒዮናነቱን ማዕረግ በኒው ዮርክ የአትሌቲክ ባለ ሥልጣን ተገፈፈ።
11625	በአሁኑ ሰኣት ኢትቢራ ቤተክርስትያን የተለያዩ ቤሔራዊ ወንጌላውያንን በመላክ የመንግስቱን ቃል በማደረስ ላይ ትገኛለች።
11626	መጽሐፈ ዕዝራ ሱቱኤል ከዲዩተሮካኖኒካል ወይም አዋልድ መጻሕፍት ተቆጥሮ የዕዝራ (ሱቱኤል) ትንቢት ነው።
11627	በዚህም ጽላት ኢብሉል-ኢል «የማሪና የአሹር ንጉሥ» ይባላል።
11628	ሽንሽን ግንዱ ግራጫማ-ቡኒ ሻካራ ልጥ አለው፤ ይህም በረገፈበት ቦታ ቢጫ-አረንጓዴ እራፊ ይኖረዋል።
11629	የቻይና ሕዝብ በኮንግ-ፉጸ እምነት መርኆች እኛ ራሳችንን አንጐዳም አሉ።
11630	የጠይት መነሻ ከቅድመ-ሴማዊ ጽሕፈት እንደ ሆነ ቢታስብም እስካሁን አልተገኝም።
11631	የአልፍ መነሻ ከቅድመ-ሴማዊ ጽሕፈት እንደ ሆነ ይታስባል።
11632	በሒሳብ ቋንቋ ሲተረጎም : ።
11633	ይሄንን ዕለት በየዓመቱ “የማንዳራካ ቀን” በሚል ስያሜ ኬንያ ታከብረዋለች።
11634	ከነዚህ ሁለቱ ዓላማዎች «የሴት ወገን» ምልክት እሱም «የሴት እንስሳ» (አዋልደጌሳ ወይም ቀበሮ ) አለባቸው።
11635	ስለዚህ ሁለቱ ምልክቶች «ስቲግማ» እና «ዲጋማ» እንደ ϛ በተጻፉበት ጊዜ፣ የቁጥሩ ስድስት ምልክት ደግሞ በግሪክኛ «ስቲግማ» ይባል ጀመር።
11636	አለቃም ቀበል ያደርጉና «የጓደኛህን ቀን ይስጥህ ሌላ ምን እላለሁ» ብለው እርፍ።
11637	ሰውሃን ወይም ዉሰውሃን ( ኮሪይኛ ፦ 서한) በኮርያ ልማዳዊ አፈ ታሪክ በጥንታዊ ኮርያ ( ጎጆሰን ) የነገሠ ንጉሥ ወይም «ዳንጉን» ነበር።
11638	በሕንድ ባሕል መድሃኒት («አዩርቬዳ») ደግሞ ይጠቀማል።
11639	ስላንጋ ወይም ስላይንገ (ስላይኔ) ማክ ዴላ በአየርላንድ ልማዳዊ አፈ ታሪክ ዘንድ ከፊር ቦልግ የአየርላንድ መጀመርያ ከፍተኛ ንጉሥ ነበር።
11640	በሒሳብ ጥናት አስረካቢ (ፈንክሽን) አንድን ብዘት(ኳንትቲ) ከሌላ ብዘት ጋር ያጣምራል።
11641	ሌሎችም እንደ ፖርቱጋል ፣ ብራዚል ፣ ደቡብ አፍሪካና ኩባ የመሳሰሉት ሀገራትም ከማገዝ ወደ ኋላ አላሉም።
11642	በዓለም ዙሪያ በአፍሪካ ፤ በእስያ ፤ በአውሮፓ እና በአሜሪካ ክፍለ አህጉራት ወደ ፶ የመንገደኛና የጭነት አገልግሎት ሲሰጥ፤ በሀገር ውስጥ ደግሞ በአሁኑ ጊዜ ፲፮ መድረሻዎችን ያገለግላል።
11643	በዘመኑ ደግሞ በጥንቆላ ና በማሟረት ስራ ይታማ ነበር።
11644	በእርሱ ዘመን የማዕድን ጉዞ ወደ ሲና ልሳነ ምድር ከመላኩ በቀር ብዙ ድርጊት አልተፈጸመም።
11645	ከነህሲ በኋላ በዝርዝሩ ላይ ሃያ ያህል የፈርዖን ስሞች አሉ፤ እነዚህ ሁሉ ለአጭር ወራት የገዙ ይባላሉ።
11646	የሥሩም ዱቄት ከተቀለጠ ቅቤ ጋር ለተቅማጥ ይጠጣል።
11647	በገመድ ታስሮ በጠፍጣፋ ቦታ ላይ ለሚሽከረከር ቁስ የአዙሪት ጉልበት የሚሰጠው የገመዱ ውጥረት ነው።
11648	ለመሆኑ አንተ ለሰይጣኑ ምኑ ነህ?»
11649	ዘፈኞቹ ጆርጅ ሀርሰን፣ ጆን ሌኖን ፣ ፖል መክካርትኒ ፣ አና ርንጎ ስታር ነበሩ።
11650	መጽሐፍ ቅዱስ የአምላክ ቃል ከሆነ ግን ይህን አስቸጋሪ ጊዜ ለማለፍ የሚያስፈልገን ዋነኛው ነገር እርሱ ይሆናል።
11651	ጠረፉም ከዚያ ከምሥራቁ ጫፍ ቀጥታ ወደ ምሥራቅ ይሄዳል።
11652	ካህናት በአጼ ቴዎድሮስ ላይ ባመጹ ጊዜ በአድማው ካሉበት ካህናት መካከል አንዱ ገብረ ሐና መሆናቸው ስለታወቀ ዐጼ ቴዎድሮስ በአለቃ ገብረ ሐና ላይ አምርረው ሊቀጧቸው ዛቱ።
11653	ጐብየ፣ የቃሉ ትርጉም፣ ኤሊ ማለት ነው።
11654	በግሪኩ ታኒስ ከግብጽኛ ስም ጃነት ወይም ጃን መጣ።
11655	ስለዚህ ከሰባ ነገሥታት ጋር ሰባት ዓመት ተጋድሎ ሲያደርግ ከሃይማኖቱ ጽናት የተነሣ ደከመኝ ሰለቸኝ፣ ጠገብኩ ሳይል መከራን ስቃይን ተቀብሏል ሲሉ ነው።
11656	የራዲዮ ሞገድ በአየርም ሆነ በወና ውስጥ የሚጓዘው የኤሌክትሪክ መስኩን በማርገብገብና ሞገድ በመፍጠር ነው።
11657	ሁኖርና ማጎር በሀንጋሪ አፈ ታሪክ ዘንድ የሁኖችና የሀንጋራውያን (ማውጃሮች) ቅድማያቶች ናቸው።
11658	በመሃሉ ያሉት አበቢቶች ቢጫ ሲሆኑ ቱቦአዊ ቅርጽ አላቸው።
11659	ሙስሊም ማለት እንግዲህ ይህ ነው፣ አንዱን አምላክ በብቸኝነት ከሌሎች ጣኦታት ለይቶ የሚያመልክ ማለት ነው፣ በዚህ ሂሳብ ሁሉም ነቢያት ሙስሊሞች ናቸው፣ ሙስሊሞች አልነበሩም ማለት አንዱ አምላክ አያመልኩም ማለት ነው፣ ነገር ግን ቁርአን ሁሉም ነቢያት አንዱን አምላክ የሚያመልኩ ነበሩ ይለናል፦
11660	የልድያ ንጉሥ ቅሮይሶስ ስለ ሀብቱ ስመጥር ሆነዋል።
11661	የናትን ክፋት የደመናን ውሀ ጥማት ባለቤቱ ያውቀዋል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
11662	በጽሑፉ ውስጥ በከነዓን እና በኩሽ መንግሥት ላይ ስለ ተሳተፉባቸው ዘመቻዎች ይገልጻል።
11663	ዜግነቱ የሮሜ መንግሥት ዜጋ ሲሆን የጻፈበት ቋንቋ ግሪክኛ ነበር።
11664	ግሪኮቹ እንደ ተረኩት፣ ይህ ኒኑስ በዙርያው ያሉትን እስያዊ አገሮች ከሕንድና ከባክትርያና በስተቀር በሙሉ አሸነፋቸው።
11665	ስለዚህ ነገር ኢናቆስም ሆነ ሌሎቹ የጠቀስኳቸው ወንዞች ከዝናብ በኋላ ካልሆነ በቀር ምንም ውሃ አይሰጡም።»
11666	የጤቤስ ሰዎች በየዓመቱ መቶ ከብት ለሚንያውያን መገብር ነበረባቸው።
11667	የክብር ዘቡና አቀባበሉ ግን እጅግ የሚያስደስት ነበር።"
11668	ለመሆኑ ክዋሜ ንክሩማህ ማን ናቸው?
11669	በግምት እኩል ያልሆነ፡ ዞሮ ገጠም፡ ከ-እጂግ ያንሳል ።
11670	ያላመጹ ዜጎች ባርያዎች ግን በዚያን ጊዜ ነጻ አልወጡም።
11671	አንደኛ በዓፄ ምኒልክና ራስ መኮንን መሪነት ሐረርና አካባቢዋ ወደ ኢትዮጵያ ከተቀላቀሉ በኋላ በአካባቢው ፀጥታና መረጋጋት እንዲኖር አግዘዋል።
11672	ፈረሰኛ ሲሮጥ እግረኛን ምን አቆመው የአማርኛ ምሳሌ ነው።
11673	ሰብዓዊ መብት ማንኛውም ዜጋ መብቱና ነፃነቱን የማይነጠቅ አሳልፎም የማይሰጥ በመሆንኑ፡ በማንኛውም መንገድ በሰውነቱ በሕይወቱ ጉዳት ቁስልና ጠባሳ የሚያደርስ ጥሰት እንዳይገኘው፡ በስልጣን ያለው የስራዓቱ አገልጋዮች እንዳይደርስበት ደሕንነቱ ነፃነትና መብቱ መጠበቅ ግዴታ አለባቸው።
11674	በአዲስ አበባ ተወልደው ወደ አስመራ ዩኒቨርሲቴ ሄዱ።
11675	በኒፑር ከተማ ፍርስራሽ ስሙ በሁለት የአልቤስጥሮስ ስብርባሪ ላይ ተገኝቷል፤ እርሱም በዚያ ከተማ መጀመርያውን ቤተ መቅደስ እንዳሠራ የቱማል ዜና መዋዕል የተባለው ሱመርኛ ሰነድ ይለናል።
11676	የፈለገ ነገር ቢፈጠር፣ ወይ ከመዝነብ ወይም ካለመዝነብ ውጭ ሊሆን እሚችል ነገር የለም።
11677	የዓየሩ ሁኔታ በዝቅተኛ ጉም የተሸፈነ ዝናባማ እና የሩቅ እይታም የተወሰነበት ነበር።
11678	በእቴጌ መነን ትምህርት ቤት በነበሩበት ወቅት፤ “ኮከብ ያለው ያበራል ገና”፣ “የየካቲት ቀኖች”፣ “የኑሮ ስህተት” የሚሉ ትያትሮችን ሠርተው አቅርበዋል።
11679	ከላጋሽ ንጉሥ ኤንመተና ጋራ የወዳጅነት ስምምነት ተዋዋለ።
11680	በግቢው ውስጥ የሚገኘው ቤተ ክርስቲያን፣ ደብረ ፀሐይ ማርያም ይባላል።
11681	በዚያው አመት መስከረም ላይ የኢትዮጵያም መንግስት እንዲሁ ሁለቱን አጸደቀ።
11682	በኢቦላ በሽታ የተያዘው ሰው የሚያሳያቸው ምልክቶችና ስሜቶች፡-
11683	በሂሳብ ቀመሩ እንዳሰላ ይህ የኤሌክትሮመግነጢሳዊ ሞገድ ፍጥነት ሌሎች ሳይንቲስቶች በሙከራ ካገኙት የብርሃን ፍጥነት ጋር አንድ ሆነ።
11684	ይፋዊው ቋንቋ እስፓንኛ ነው።
11685	ለነዚህ ምርጥ የመኖሪያ አገር (ጀነት) አላቸው።
11686	ልውውጠ ሰብል በግብርና ማለት ልዩ ልዩ ምርቶች በተከታታይ ወራቶች በልዩ ልዩ እርሻዎች የማዛወር ዘዴ ነው።
11687	ቺንግስ ደግሞ የዳዊስም አለቃ ጪው ቹጂ ለመንግሥቱ ሁሉ ሃይማኖታዊ አለቃ እንዲሆን አንዴ ሾመው።
11688	በዚያው ዓመት ዘመናዊው ግሪም ስም አጤና ይፋዊ ሁኔታ አገኘ።
11689	ዝሆንም ለሆዱ ድምቢጥም ለሆዱ ወደ ወንዝ ወረዱ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
11690	በግዕዝ ቀለም ያልተጻፈ ጽሑፍ ኮፒ ተደርጎ ገጹ ላይ ሲለጠፍ ዝብርቅርቅ እንግሊዝኛ ሆኖ ይታያል።
11691	እነዚህ ሁለት ብሔሮች፣ ሚታኒ እና ጥንታዊ ፋርስ፣ በርግ ቬዳ መሠረት ሕንድን ከወረሩት አርያን ወይም ሳንስክሪት ነገዶች ጋራ በቋንቋም ሆነ በእምነት በኩል ቅርብ ዝምድና እንደ ነበራቸው ግልጽ ነው።
11692	በዚያን ወቅት ሙዚቀኞች አንድ ላይ ይሰባሰቡበት የነበሩ ብዙ አጋጣሚዎች ነበሩ፡፡ ከእነዚህም ውስጥ ክብር ዘበኛ ይሠራ በነበረበት ወቅት አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ውስጥ ይደረግ የነበረው የሙዚቀኞች ውድድር አንዱ ነው፡፡
11693	በዚያው አመት የባቢሎን ንጉሥ ሲን-ሙባሊት ከብዙ ጦርነት በኋላ ከተማውን ያዘ።
11694	በዚህም ወቅት የጣልያን ባህል አበበ ።
11695	ስመጥር ገብረ ክርስቶስ ደስታ ደግሞ ፡ «በዘመናዊ አቅድ ስዕል ራሱ ሐሳብ ነው።
11696	የውስጥ አካል ኩቴኒየስ ደግሞ በቆዳ ላይ ሽፍታ ይጀምርና በመቀጠል ትኩሳት ያስከትላል፣ ቀይ የደም ሴል ቁጥርን ይቀንሳል፣ ጣፊያና ጉበተን ያሳብጣል።
11697	የሁለቱ ሟቾች አስከሬን አዲስ አበባ ቤተ መንግሥቱ ደጃፍ ላይ ካደረ በኋላ በማግሥቱ ከኮሎኔል ወርቅነህ ገበየሁ አስከሬን ጋራ ምኒልክ አደባባይ ላይ ተሰቅሎ ዋለ።
11698	መጽሐፍ ቅዱስ በማሳተሙ ደግሞ ዝነኛ ነው።
11699	የስኳር በሽታ መድሃኒት የሳማ ቅጠል እንደ ሻይ አፍልቶ ጥዋት በባዶ ሆድ መጠጣት ነው።
11700	የቅጠሉ ወይም የአገዳው ጭማዊ ጠብታ በጆሮ ውስጥ ለጆሮ ልክፈት ያክማል።
11701	ዓመታት ገደማ በፈርዖን ካፍሬ ዘመን እንደ ተሠራ ይታመናል።
11702	በዚያን አመት የአውሮፓ ጠረፍ እስከ ኡራል ወንዝ እንዲዘረጋ የሚል ሀሣብ ለመጀመርያ ጊዜ ቀረበ።
11703	ሸንኮራ ኣገዳ የሞሪሸስ ዋነኛ ምርት ነው፤ ከዚህም አረቄ ይሠራል።
11704	የኢቦላ በሽታ በቫይረሱ የሰው ኣካል ውስጥ መባዛት የሚመጣ፣ በፍጥነት ከሰው ወደ ሰው የሚተላለፍና በአጭር ጊዜ ውስጥ ለሞት የሚዳርግ በሽታ ነው።
11705	በዚህም ርቀቱ ትክክለኛ ምስሉ አሁን ባለው ቴክኖሎጂ ሊገኝ አልቻለም።
11706	ለፋሲካ በዓል ማክበሪያ ብለው ንጉሱ ለናፒየር ብዙ ከብቶች በስጦታ ላኩ።
11707	በአንድ ወገን ከአማርኛ በሌላ ወገን ከሐረሪኛ ጋር ተመሳሳይ ቅርጽ ያለው ቋንቋ ሲሆን የሚነገረውም በሸዋና ሐረር ተንሰራፍተው በሚኖሩት የአርጎባ ብሄረሰብ ነው።
11708	ስለዚህ በብዙ መምህሮች ግምት የብዙ ፈርዖኖች ዘመን በ፪ ዕጥፍ ተረዘመ።
11709	ይበጃል ያሉት መድሀኒት አይን አጠፋ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
11710	ድሬዳዋ እያለ ስንታየሁ ይባል ነበር።
11711	ማርሻል ፋሪቅ ኢብራሂም አቡድ ጥቅምት ፲፮ ቀን ፲፰፻፺፫ ዓ/ም በቀይ ባሕር አጠገብ ሞሐመድ ጋል በተባለች ሥፍራ ተወለዱ።
11712	የማነው እህል ያሰኝሃል ክምር የማነው ቤት ያሰኝሃል አጥር የአማርኛ ምሳሌ ነው።
11713	ሐውልቱ አሁን የሚገኘው በሳን ዶሜኒኮ ቤተ ክርስቲያን ቦሎኛ ነው።
11714	በትንሹ እስያ ለሚገኘው ከተማ ጠርሴስ ስሙን እንደ ሰጠ ይታመናል፤ ከዚህ በላይ ስሙን በደቡብ እስፓንያ ላለው አውራጃ ለታርቴሦስ የሰጠ እሱ ነው ባዮች አሉ።
11715	ከነሱም መሃል አብዛኞቹ ሊጠፉ ይችላሉ የሚል ስጋት አለ።
11716	መስፍን ኃይሌ በሐረርጌ ከተማ ተወልዶ ያደገ ሲሆን ከዚያም ወደ ዝቋላ መጥቶ የቄስ ትምህርት ተምሮ ወደ አዲስ አበባ በመምጣት የክብር ዘበኛ ሠራዊት ባልደረባ በመሆን ከ፲፱፻፵፫ እስከ ፲፱፻፵፱ ዓ.ም. ድረስ እያገለገለ በመጠኑ ያንጎራጉር ነበር።
11717	የአዞቭ ባሕር በአውሮፓ ውስጥ ከጥቁር ባሕር ስሜን የሚገኝ ባሕር ነው።
11718	ቫቲካን ከተማ በአውሮጳ ውስጥ የሚገኝ ትንሽ ከተማ-አገር ነው።
11719	ከጥንት ጀምሮ ለጤንነት እጅግ መልካም መሆኑ ታውቋል።
11720	የሲኑሄ ታሪክ በተባለው ጽሑፍ ዘንድ፣ አባቱ አመነምሃት በዋና ከተማው በኢጭታዊ እየነገሠ፣ የጋርዮሽም ንጉሥ ኸፐርካሬ ሰኑስረት በ«ጤሄኑ» ( ሊብያ ) እየዘመተ፣ ያንጊዜ በድንገት አመነምሃት ዓረፈ።
11721	የአቡጃ ርዕሰ አካባቢም አንድ ተወካይ አለው።
11722	በሹልጊ ዘመነ መንግሥት ከ፵፰ ዓመታቱ ሁላቸው በስም ይታወቃሉ።
11723	በአገሩ ውስጥ የነበሩት አራት ሚልዮን ባርዮች ያንጊዜ ነጻነታቸውን አገኙ፣ ባርነትም በሕገ መንግሥት ለውጥ ተከለከለ።
11724	ለምሳሌ ያህል ኦነሲሞስ ነሲብ በሁሉም የግዕዝ ቀለሞች ኣልተጠቀሙም።
11725	መድሃኔ አለም ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ከአለት የተፈለፈ ቤተ ክርስቲያን ነው።
11726	የኤድስ መኖር ካጠራጠረ በጥሩ ጤንነት ለመኖር መሞከርና መድንን ከሚያዳክሙ መቆጠብ እንደሚራዱ ተገምቷል።
11727	የፖሊስ ዘመድ የቤንዚን አመድ የለውም የአማርኛ ምሳሌ ነው።
11728	የላጋሽ ንጉሥ ኡሩካጊና የሕግ ማሻሻል እንዳወጣ የሚል ጽላት ተገኝቷልና።
11729	መከለሻ ማለት ከተለያዩ ቅመማ ቅመሞች በተለያየ መጠን ተደባልቆ የሚዘጋጅ፤ ወጥ ተሠርቶ ሊወጣ ሲል የሚጨመር ማጣፈጫ ነው።
11730	የሶማሌ ብሔር በአፍሪካ ቀንድ ይገኛሉ።
11731	ከዚህም በኋላ በዳርዮስ ዘመነ መንግሥት አንድ ሌላ አመጸኛ ደግሞ «ቫህያዝዳታ» እኔ ባርዲያ ነኝ በማለት አስመስሎ ዳርዮስ እሱንም አስገደለው።
11732	ለተራበ ግብር ለተበደለ ነገር የአማርኛ ምሳሌ ነው።
11733	ሁለተኛ ሚስቱ ኸንትሃፕ ደግሞ የተከታዩ የጀር እናት ነበረች።
11734	በኋለኛ ዘመን ተመሳሳይ ፍጡር በሱመርና ኤላም ስዕሎች ይታይ ነበር።
11735	በአንድ ዝርያ የተለያዩ ጋሜት መኖራቸው እንደ ወሲባዊ ድቅለት ቢቆጠርም፣ በህብረ ህዋስ እንሥሣት ውስጥ ሳልሳዊ ጋሜት ስለመኖሩ የሚታወቅ ነገር የለም።
11736	ከዚያም አገር በተገኘው ወርቅ መንግሥቱ ሀብታም ሆነ።
11737	ለቦሎኛ ክለብ የሚጫወት ሲሆን የኡራጓይ ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድን አባል ነው።
11738	ከጥንት ጀምሮ ታሪካዊው የኩሽ መንግሥት በአሁኑ ስሜን ሱዳን እንደ ኖረ ሊጠራጠር አይችልም።
11739	ጦርነቱ በይፋ ከመጀመሩ በፊት ወደዠኔቭ እየሄዱ በኢትዮጵያ ስም ከጣልያን ጋር በዓለም መንግሥታት ማኅበር ሸንጎ ይሟገቱ የነበሩት እነዚህ ሁለቱ ስዎች ነበሩ።
11740	በአሁኑ ዘመን የተለያዩ ሰወች ተራራውን ለመውጣት ሞክረው ከአንድ ሰው በስተቀር አልቻሉም ፤ በድሮው ዘመን ግን ቤ/ክርስቲያን እና ቤተ መንግስት በተራራው ላይ ተሰርቶ ነበር።
11741	ከፈቃደ ሥጋው ግንኙነት በኋላ ላቴክሱን በጥንቃቄ ማውጣት መረሳት የለበትም።
11742	በነዚህ ሁለት ጦርነቶች ውስጥ ክሪስታቮ እንዳዋጊ ትዕዛዝ በመስጠት ብቻ ሳይሆን በድፍረት ፊት ለፊት እየተታኮሰ ጀግንነቱን አስመሰከረ።
11743	በሕዝብ የሥራ ሚኒስቴር ውስጥ ዲሬክቶር በነበረበት ጊዜ ሌላ በሙያው የሠራቸው ነገሮች ምንድን ናቸው?
11744	ይሁንና የዛሬ ሊቃውንት እኚህ ትንቢቶች በአይሁዶች ወይም በክርስቲያኖች ተጽፈው ዕውነተኛ የሲቢሊን መጻሕፍት ሊሆኑ አይችሉም ባዮች ናቸው።
11745	በትንሹ እስያ የተገኘው ሕዝብ ታባላውያን ከሱ እንደ ወጡ ከመባሉ በላይ በካውካሶስ ተራሮች ያሉት ኢቤራውያን እንዲሂም በእስፓንያና በፖርቱጋል ያሉት ኢቤራውያን ደግሞ የኢጣልያና የኢሊርያ ሰዎች ከሱ እንደ ተወለደ ተብሏል።
11746	ግብጽኛ ቀድሞ በጥንታዊ ግብጽ የተነገረው ቋንቋ ነበር።
11747	ለምሳሌ የልብ ተደጋጋሚ ምት፣ የፔንዱለም ውዝዋዜ ወይም ደግሞ የቀኑ መሽቶ-ነግቶ-መምሸት ወዘተ.
11748	ከአቲካ ዙሪያ የነበረው አገር ከነቦዮቲያ አንዳንዴ ግራይኬ ይባል ነበር።
11749	ኣጣርድ ወይም ሜርኩሪ፡ መሬት በምትገኝበት ማለትም ሚልክ ዌይ ተብሎ በሚጠራው ረጨት ወይም የከዋክብት ስብስብ ውስጥ የሚገኝ ፈለክ ነው።
11750	በርግጥ ሁለቱ መነጽሮች ደርቦ በማስቀመጥና አንዱን ከሌላው አንጻር በማዞር ከከፍተኛ ብርሃን እስከ ሙሉ በሙሉ ጨለማ እንዲያስተላልፉ ማድረግ ይቻላል።
11751	በአዲስ አበባ በቅድስት ሥላሴ ቤተክርቲያን ተቀብረዋል።
11752	የራዲዮ ሞገድ በአንጻሩ ሞገዱ በሴንቲሜትርና በሜትር የሚለካ ሲሆን በአይን ግን አይታይም።
11753	በነርሱ ዘንድ የሳውሪድ ሕልም አስተርጓሚዎች የግብጽን ጥፋት በማየ አይኅ ነበዩለት።
11754	በቶሪኖ ቀኖና ነገሥታት ዝርዝር ላይ «<.
11755	በቶሪኖ ቀኖና ነገሥታት ዝርዝር ላይ «ኡሰር<.
11756	በቶሪኖ ቀኖና ነገሥታት ዝርዝር ላይ «ኹታዊሬ» በ፲፫ኛው ሥርወ መንግሥት መጀመርያው ይገኛል።
11757	በአዲሱ ዓመት መጀመሪያ አካባቢ ደጅ ጠኙ ሁሉ ምኒልክ ግብር ሲገባ እሳቸውም ይገኛሉ።
11758	በሻራም ከየጁ ወታደሮች በመሆን ወደ ነሱ አገር ዘምቶ በዚያ ተቀመጠ።
11759	በቀድሞ ዘመን በወላይታ በርካታ ብቅ ብቅ ብለው ነበር።
11760	አተሞች እርስ በርሳቸው ሳይጋፉ ሰፋ ብለው ሲቀመጡ ጋዝ ወይንም አየር ይሆናሉ።
11761	እነዚህ የደም ለመርጋት መቸገር እና የደም በብዛት መፍሰስ ችግር ለማወቅ ቀደም ብለው የተጠቀሱ ምልክቶችን አስተውሎ ምርመራ ማድረግ ይሞከራል።
11762	በጥንቱ ታሪክ ጸሐፊዎች ዘንድ፣ ይህ አራም የስሜን መስጴጦምያና የሶርያ ሕዝብ የአራማውያን አባት ነበር።
11763	ስለዚህ በብዙ ቋንቋዎች የፍሬው ስም ከዚያው መነሻ ተወስዷል።
11764	ለዚህም ዋናዉ ምክንያት በዓለም ላይ ከፍተኛ የሆነ የእስልምና መስፋፋት ስለነበር ይህንን ለመቋቋም በሚደረገዉ ትግል አጋዠ ለማድረግና የጋራ ግንባር ለመፍጠር ነበር።
11765	ለምሳሌ ያክል ከቀረበው መጣጥፍ ላይ ወደሚገኘው የመጨረሻ ገጽ የሚዎስዱ፣ ከሌሎች ውጭያዊ ጠቃሚ ድረገፆች ጋር የሚያገናኙ፣ ወደ ማጣቀሻ ምንጮች የሚወስዱና በተለያዩ ደረጃዎች/አርዕስቶች በተዋቀረ ገፅ ላይ በቀላሉ ከአንድ አርዕስት ወደ ሌላ አርዕስት ለመንቀሳቀስ የሚያገዙ ትስስሮች ይገኙበታል።
11766	ክራኑስ ሲሞት አውሩኑስ የስሜን ጣልያ («ራዜና») ንጉሥ ሆኖ ተከተለው።
11767	መብራት ኃይል ስታዲየም በአዲስ አበባ ፣ ኢትዮጵያ የሚገኝ ስታዲየም ነው።
11768	የአባይ ወንዝ የሚሞላው በዓመት አንድ ጊዜ ብቻ ነው።
11769	እንዲህ ሆነ፣ የግንጽም ፈርዖን ሣራን ወደ ቤተ መንግሥቱ ጨመራትና ለአብርሃም የብዙ ከብቶች ዋጋ ሰጠው።
11770	አህመድ ግራኝ አምባውን ለመያዝ ሁለት ጊዜ ሞክሮ ሳይሳካለት በሶስተኛው ግን በመቻሉ የተራራውን ኗሪወች በሙሉ እንደገደለ ዜና መዋዕሉ ያትታል።
11771	የሞገዱ የጉዞ አቅጣጫና የሞገዱ ዋልታ አንድ ወጥ አይደሉም።
11772	ትግርኛ እንደ ዓማርኛው የግዕዝ ቋንቋ ፊደል ላይ የሚያስፈልጉትን ኣዳዲስ ቀለሞች ጨምሯል።
11773	ከነዚህ ውስጥ ለመጥቀስ ያክል፣ ሰርክ አበብ ዛፎችና የሳር አይነቶች፣ ደቂቅና ብናኝ የሆኑ የወንዴዘሮችን በማዘጋጀት በንፋስ ተሽካሚነት ወደ እንስት ክፍሎች እንዲደርሱ ያደርጋሉ።
11774	ስለዚህ ሁለት ኮለኖችም በኣራት ነጥብ ምትክ መጠቀም ትክክል ኣይደለም።
11775	ከሁሉም በላይ በሊንነት ወይንም ደግሞ በስብ አልባነቱ ወደር የሌለው ግን የበሬ ልብ ነው።
11776	ከደረቅ እስከ መካከለኛ እርጥብ መሬት ተክሉ ይፈልጋል።
11777	በአስራ ሁለት ከተማዎች የሚገኙ አስራ ሁለት ስታዲየሞች ለውድድሩ ተዘጋጅተዋል።
11778	የኢሲን ሥርወ መንግሥት መጨረሻ ንጉሥ ነበረ።
11779	ለምሳሌ አበበ ሳያስበው ድንገት መኪና ቢገጨው ይህ ድርጊት የአበበ ፈቃድ ነው አይባልም።
11780	ለምሳሌ ቀይና አረንጓዴ ለድመት አንድ አይነት ቀለም ነው።
11781	የምትክ ጋብቻ የሚባለው ደግሞ፤ ሚስት ከሞተች እህቷ ወይም የቅርብ ዘመዷ በምትክ ሚስትነት የምትሰጥበት የጋብቻ ኣይነት ነው፡፡ ወዶ ገብ ጋብቻ ደሞ ሌላው በብሔረሰቡ የሚፈጸም የጋብቻ ዓይነት ነው፡፡ ይኸውም፤ ሳታገባ የቆየች ሴት የራሷን ንብረት በመያዝ ወደ ወንዱ ቤት በፈቃዷ ሄዳ በመግባት የሚፈጸም የጋብቻ ዓይነት ነው፡፡
11782	ኮኮብ፣ ኮከብ በግስበት ጓጉሎና ታምቆ የተያዘ እጅግ ግዙፍ፣ ደማቅና ሞቃት የሆነ ከፍተኛ ኮረንቲ ያዝለ አየር ( ፕላዝማ) ስብስብ ነው።
11783	በአሁኑ ወቅት ካውንቲው አሜሪካ ውስጥ ከሚገኙ አውራጃዎች ሁሉ ሁለተኛ ከፍተኛ ገቢ ያላቸው ኗሪዎችን ይይዛል።
11784	ጣሪያዋ በሳር የተሸፈነ ስለሆነ ከሩቅ ለማየት ያዳግታል፣ ቤተ ክርስቲያኗ ከከባት አለት በመካከል በተሠራ መተላለፊያ የተለየች ሲሆን ከባቢው አለት ውስጥ ተፈልፍለው የተሰሩ ቀዳዶች ለመጸለያና ለመጾሚያ ያገለግላሉ።
11785	ዝባድን ከውሻ እምነትን ከባለጌ አትሻ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
11786	ኦሲሪስ አፒስ ጌርዮንን በታሪፋ ውግያ ካሸነፈው በኋላ ሦስቱ ሎምኒኒ ወይም ጌርዮኔስ ለጊዜው በኢቤሪያ ገዙ።
11787	የኢቦላ በሽታ ለከፍተኛ ህመምና ለሞት የሚዳርግ ቢሆንም መከላከል ግን ይቻላል።
11788	በአሁኑ ወቅት ወደሰቆጣ የሚሄዱ ሁለት መንገዶች ይገኛሉ።
11789	በነዚህ ፊደል ምልክቶች ስብስብ በጋራ የጠቀሙት አልፋቤቶች ስብሰባ ነው።
11790	የምግብ ዘይት የሚሰሩት ከሰሊጥ ሲሆን የተትረፈረፈ ሰብልን ያመርታሉ።
11791	እስዎም አሁን ኮሚኒስት ተብለው ነውን?.
11792	ይልቁኑ ብሩህ አይኖችህ እንዲህ ይበሉ፡ ነጻ ምን ለማድረግ?
11793	በአንድ ሰነድ መሠረት፣ ቆርቆሮ ከሱመር ወደ ኤላም ተልኮ እንደ ነሐስ ይመልስ ነበር።
11794	የቻይና አመት መቁጠሪያ የቻይና ልማዳዊ ጊዜ አቆጣጠር ሲሆን ዛሬም የግሬጎሪያን ካሌንዳር ደግሞ በሰፊ ይጠቀማል።
11795	በአዲስ ኪዳን መሠረት፣ ዮሐንስ በይሁዳ ምድረ በዳ ሲዛወር የግመል ጽጉር ልብስና የቆዳ ቀለብቶ ለብሶ መብሉ አንበጣና ማር ነበረ።
11796	ከዚህም አልፎ በአፍሪቃ አኅጉር ከንስር ወይም ግብጽ ስኬታማ መፈንቅለ መንግሥት ተከትሎ የተጸነሰው ሁለተኛው ሙከራ ነበር።
11797	በግሪኩ ጸሐፊ ሄሮዶቶስ ዘንድ፣ የግብፅ ቀድሞ ዘመን የመጀመሪያው ፈርዖን ሜኒስ ነጭ አባይን ከመነሻው ወደ ጎን መለሰና ውሃው ይፈስበት በነበረው ላይ ሜምፊስ የተባለውን ከተማ ቆረቆረ።
11798	ሥርቆት እኩይ ከተባለ፣ መግደል እንዲሁ እኩይ ከተባለ፣ አንድ ሰው እህል ሰርቆ የተራበን ሰው እንዳይሞት ቢከላከል፣ ይህ ድርጊት እኩይ ነው ወይንስ ሰናይ?
11799	ከዚያው በፊት የቱርኮች ጥንታዊ አጓጉል እምነት (የተንግሪ ሃይማኖት) ነበሩ።
11800	በተቋሙ ውስጥ ከተማሩት ጥናቶች መካከል በተለይ ሙዚቃ ፣ ቅኔ ፣ ፍልስፍና ፣ ሥነ አካል ፣ ሥነ ፈለክና ሌላ የሳይንስ ዕውቀት ነበሩ።
11801	ወይንም በሌላ አነጋገር በሁለቱ ቻርጆች መካከል ያለው ርቀት ከሙላቶቹ ውስጣዊ ራዲየስ በሃይል ከፍ ለሚል ሙላቶች ነው።
11802	ስለዚህ ጥፋት የሐቱሳሽ ሥራዊት ጦርነት አድርጎ አሉዋን ገደሉና የዛልፓ ሕዝብ ወደ ተራሮች ሸሹ።
11803	በተቋሙ ውስጥ ከተማሩት ጥናቶች መካከል በተለይ ፍልስፍና ፣ ሥነ ቁጥር ፣ ሥነ ፈለክ ነበሩ።
11804	በተቋሙ ውስጥ ከተማሩት ጥናቶች መካከል በተለይ ፍልስፍና ፣ የተፈጥሮ ሕግጋት ጥናትና ሌላ የታወቀ ሳይንስ ዕውቀት ነበሩ።
11805	በመሃሉ አንድ የአይሁድ እምነት ተከታይ አምባሰል ተራራ ላይ የግራኝ ጠንካራ ምሽግ እንዳለና ለጊዜው በጥሩ ሁኔታ መክላከያ እንደሌለው ነገረው።
11806	ፈርዖኑ እራሱ የአረመኔ አምላክ ኦሲሪስ ትስብእት እንደ ተቆጠረ ይታወቃል።
11807	ስብስብ ማለቱ ተለይተው ሊታወቁ የሚችሉ ነገሮችን ክምችት ወይም ቡድን ነው።
11808	ብርሃን እራሱ ኮረንቲና ማግኔት ማዕበል የተሰኙት የሞገድ ዝርያወች አባል ነው።
11809	በአንዱ ወገን ክሮኖስና ቲታኖች ነበሩ፤ በሌላውም ዚውስና የኦሊምፑስ ወገን ነበረ።
11810	ለዚህም ተቋም የታወቁት የታሪክ ምሁረና ተመራማሪ ኢትዮጵስት ታደሰ ታምራት በሃላፊነት ተመድበዉ ነበር።
11811	የኢቦላ በሽታ በምዕራብ አፍሪካ ሀገሮች በተደጋጋሚ በመከሰት ከፍተኛ ህመምና ሞት እያደረሰ የሚገኝ በሽታ ነዉ።
11812	የጉግል ፍለጋ ዌብሳይት በጉግል ድርጅት የሚስተዳደር ሲሆን በኢንተርኔት ላይ ትልቁ የፍለጋ አገልግሎት ነው።
11813	በእዚህ ሁኔታ ነገሮችን ካመቻቹ በኋላ፣ የአረፉበትን እንስሳ ደም ይመገባሉ ማለት ነው።
11814	ከባዚን ጀምሮ የቀዳማዊ ምኒልክ መንግሥት ወደ ነገደ ዛጔ እስከ ፈለሰበት እስከ ድልነዓድ ድረስ ከ፩ እስከ ፱፻፲፪ ዓመተ ምሕረት በኢትዮጵያ የነገሡ ነገሥታት ፺፬ ናቸው።
11815	ከርሱም በኋላ የተነሡት ታላላቅ ፈርዖኖች በጊዛ ሜዳ ላይ ፒራሚዶቻቸውን እንዲሁም የጊዛ ታላቅ እስፊንክስን ሠሩ።
11816	ሹመትና ቁመት አይገኝም በምኞት የአማርኛ ምሳሌ ነው።
11817	ግንትር ፀሐይ በአማርኛ ፈሊጣዊ አነጋገር የሆነ ዘይቤ ነው።
11818	አንጎላ የሰፋ የመጓጓዛ አውታር ቢኖራትም በጊዜ ማለፍና ጦርነት ምክንያት መንገዶች አስፈላጊ ጥገኛ አልተደረገባቸውም።
11819	በ፩ኛው ሥርወ መንግሥት ሰባአዊ መስዋዕት በሰፊ ይደረግ ነበርና ከፈርዖኖቹ ጋራ ብዙ ሎሌዎች አብረው ይቀበሩ ነበር።
11820	የስፋቱ ጨረር የተሰራው ከስፋቱ መጠንና፣ ለስፋቱ ቀጤ ነክ ከሆነ አሀድ ጨረር ነው።
11821	እንገር ውስጥ የኣለውን የበሽታ መከላከያ ፕሮቲን ጥጃው እንደተወለደ ከተሰጠው እንገሩ ጨጓራ ሳይገባ ከወተት ኣንጀት ወደ እንጀት በመሄድ ሳይለወጥ ደም ውስጥ ይገባል።
11822	በተቋሙ ውስጥ ከተማሩት ጥናቶች መካከል፦ ቬዳዎቹ፣ ቀስትን ማስፈንጠር፣ የጦር ሠልፍ፣ ማደን፣ የዝሆን ወግ፣ ሕግና ሕክምና ነበሩ።
11823	የአለም አቀፉ የድንበር ኮሚሽን ድንበሩን ለማካለል የወሰደው ውሳኔ በኤርትራ ተቀባይነት ሲያገኝ በኢትዮጵያ ዘንድ በመሪህ ደረጃ ተቀባይነትን አግኝቶ ነገር ግን በተግባር ደረጃ የቤተሰቦችንን መለያየት ይፈጥራል በሚልና ሌሎች ምክንያቶች ተቀባይነት አላገኘም።
11824	በሐረር ከተማ የሚገኙት የሐረሪ ብሔረሰብ ተወላጆች የሚናገሩት ቋንቋ ነው።
11825	ለጊዜው ሁለቱ ፈርዖኖች መሪካሬ በስሜንና መንቱሆተፕ በደቡብ ይታገሉ ነበር።
11826	የግዕዝ ፊደል መክተቢያ ሁሉንም ቀለሞቹን ማስተናገድ የቴክኖሎጂው መጀመሪያ ነው።
11827	በ፭ኛው ሥርወ መንግሥት መጨረሻ ፈርዖኖች በሀረሞቻቸው ውስጥ የሀረም ጽሕፈቶች ያስቀረጹ ጀመር፤ እነኚህ ጽሕፈቶች የሔሩ ተከታዮች ወገን (ወይም «ደቂቃ ሔሩ») በሴት ተከታዮች ወገን ላይ የፈጸሙትን ጨካኝ የጭራቅነት ሥነ ስርዓት ይመሰክራሉ።
11828	ያንድን ነገር አጠቃላይ ፍጥነት ለመለካት የምንጠቀምበት የሂሳብ ቀመር እንዲህ ነው፡
11829	አምስት በተራ አቆጣጠር ከአራት የሚከተለው ቁጥር ነው።
11830	አኩኩሉ ወይም ድብብቆሽ ህጻናት የሚጫወቱት ጨዋታ ሲሆን ፈላጊ አይኑን ይጨፍንና «አኩኩሉ» እያለ ማሪያም ከተባለች ስፍራ ይጣራል ከዚያም ተፈላጊወች «አልነጋም» በማለት እራሳቸውን ይደብቃሉ።
11831	የሀገር ውስጥ በረራዎች ወደዚህ አውሮፕላን ማረፊያ አይመጡም፤ ምክንያቱም እነዚህ በረራዎች በዊንድሁክ ኢሮስ አውሮፕላን ማረፊያ ይስተናገዳሉ።
11832	ህጻኑት ንጉስ ያዕቆብም በዕድሜ እየጎለመሰ ሲሄድና የሞግዚቶቹን ስልጣን መጋፋት ሲጀምር በሱ ምትክ ዘድንግል እንዲነገስ አድርጋለች።
11833	ከሰዎች መሐል ራሳቸውን ረስተው እድሜያቸውን ለሌላ የሰጡ ይገኛሉ።
11834	ከሰሜን ኮርያ በስተቀር በየብስ እሚያዋስናት አገር የላትም።
11835	ከእርሱ በኋላ ፈርዖኖች ለጌሤም እንደተፈቀዱ አይመስልም።
11836	ማኅበሩ በጎሣ ምክንያት መጣላቱ እንደማይረባቸው፤ አንድነታቸውን አጽንተው በበለጠ ክብር እንዲኖሩ ለማኅበሩ የጻፏቸው ምክርና ተግሳጽ።
11837	የተራራ ጥናት ኦሮግራፊ ይባላል።
11838	በአሁኑ ሰዓት ይስማዕከ ዴርቶጋዳ ፫(ዣንቶዣራን) ፅፎ ለህትመት አብቅቷል፡፡
11839	በከባቢ አየር በተሞላው አለማችን ብዙ ጊዜ ከባድ ነገሮች ከቀላል ነገሮች ፈጥነው ሲወድቁ እምናስተውልበት ምክንያት በአየር ግጭት እንጂ በመሬት ስበት እንዳልሆነ ጋሊልዮ መዘገበ።
11840	አምስት ዓመት ሲሞላቸው አባታቸው ወደ ጎባ የተጓዙ ሲሆን ጎባ ላይ ቄስ ትምህርት ቤት ገብተው የትምህርት ጅማሯቸው ተጠነሰሰ።
11841	ዋነኛው አላማ እነዚህን ግለሰቦች ነፃ ትምህርት ሰጪ ድርጅቶችን እንዲሁም በጀርመን አገር የሰለጠኑ ተቀጣሪዎችን የሚፈልጉ ድርጅቶን አንድ ላይ ማምጣት ነው።
11842	በሶርያ ሑርኛ ተለመዱ፤ ስሞቻቸው ግን የሕንዳዊ-ኢራናዊ ቋንቋዎች ዘመዶች እንደነበሩ ይገልጻል።
11843	ይሁንና በዚህ ምክንያት በተነሳው ጸብ የፖርቹጋል ካቶሊኮች ሊገደሉ ሲሉ በማማለድ ስራ ጉዳት እንዳይደርስባቸው አድርጋለች።
11844	ይልቁኑ የርሱ ተማሪወች የነበሩት ፕላቶ እና ዜኖፎን ስለርሱ በመመዝገባቸው አንድ አንድ ነገሮችን ለማወቅ ተችሏል።
11845	በዚህም ወቅት በተጨማሪ የእንጦጦ ደብረ ኃይል ቅዱስ ራጉኤልን እንዲያስተዳድሩ ተሾመዋል።
11846	በውስጡ ካሉት ዓምዶችና ከቅድስቱ ጀምሮ ያለው ሕንፃ በመጀመሪያው ጊዜ የተሠራው ያልተነካ ነው።
11847	በአገሩ ትልቁ ሀይማኖት ክርስትና ሲሆን ዋናው ቋንቋ ኪኒያሩዋንዳ ነው።
11848	ከካቲው ልጆች መከካከል የመጨረሻ ወይም ታናሽ እንኳን ቢሆን ከኤቃ ጋር ከተወለደ የካቲው ወራሽ የሚሆነው እርሱ ይሆናል።
11849	በ፫ኛው ሥርወ መንግሥት መጀመርያ የሔሩ ወገን ለሥልጣን ተመልሶ፣ ነጨሪኸት የተባለው ፈርዖን የመጀመርያውን ሀረም (ፒራሚድ) አሠራ።
11850	ይሁንና የዛሬ መምህሮች ትክክለኛ ታሪክ ሳይሆን እንደ አፈ ታሪክ ብቻ ይቆጥሩታል።
11851	አባባሉ ስንት ፈረንጆች የአባይን ምንጭ አገኘን ብለው የቦረቁበት ግኝት አይመስልም።
11852	ቫይረስ ሕዋስ ስለሚያጣ ባብዛኛው እንደ ሕይወት አይቆጠርም።
11853	በሚዙሪ ውስጥ የተለያዩ ከተማዎች ውስጥ ኖረዋል።
11854	በዓለም ትልቁ የስፖርት ፌዴሬሽን ሲሆን የጀርመን ወንዶች እና ሴቶች ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድኖች እና ቡንደስሊጋን ያዘጋጃል።
11855	ለምሳሌ የጦር ሚኒስትሩ ፊታውራሪ ሀብተ ጊዮርጊስ በዚያው ሰሞን የልባቸውን ቅርታ በጨዋታ ላይ ሲናገሩ «እንግዲህ ምን አለ አልታየ ወርቅ (ሚስታቸው) ወደ ወንዝ እየወረደች ውሀ መቅዳት ነው፣ እኔም እንጨት እየፈለጥሁ አቀርብላታለሁ» አሉ እየተባለ ሲወራላቸው ከረመ፡፡
11856	ይሁንና ሁሉም መረጃዎች ከየትኛው ዘመን እንዲመነጩ አይታወቅም።
11857	ሽንትን ከደም በማጣራት የሚሰራው ኩላሊት ነው።
11858	የዋሊያ ቁጥር መመናመን በአደን፣ የግጦሽ መሬት ማነስና የሚኖሩበት ዱራ ዱር በተለያዩ ምክንያቶች መመናመን ናቸው።
11859	በህዝብ ብዛት ከአፍሪካ ኢትዮጵያ ሁለተኛ ስትሆን ፣ በቆዳ ስፋት ደግሞ አስረኛ ናት።
11860	ስለዚህ ዘመኑ በተከታዩ በሊንደን ጆንሰን ተካፈለ እንጂ ሙሉ ዘመን ከገዙት ፕሬዚዳንቶች መካከል አይቆጠረም።
11861	ስብስብ ሲባል ተለይተው ሊዘርዘሩ የሚችሉ ነገሮች ክምችት ማለት ነው።
11862	ቀጥሎም ግራኝ አህመድን ተቀብለው የነበሩ ጎርቤት ሰፈሮችን እየዘመቱ እንዲያጠቁና እንዲመዘብሩ አደረገ።
11863	የቶሪኖ ቀኖና በተባለው ፈርዖኖች ዝርዝር መሠረት ሶበክነፈሩ ለ፫ ዓመታት፣ ፲ ወርና ፳፬ ቀን ነገሠች።
11864	ሰርጉን ምላሽ ትለኛለህ በአማርኛ ፈሊጣዊ አነጋገር የሆነ ዘይቤ ነው።
11865	ጥሩነሽ ዲባባ ከቤጂንግ ኦሎምፒክ በኋላም የእስረኞች ማረሚያ ፖሊስ ለቡድኑ እና ለሀገርዋ ላደረገችው ከፍተኛ አስተዋጽኦ የ ሌ/ኮለኔልነት ማዕርግ ተሰጥቷታል።
11866	ለእዚህ ችግር የአማርኛ የጽሕፈት መኪናም ኣስተዋጽዖ ሳይኖረው እንዳልቀረ የኮሚሽነር ኣበበ ሙሉነህን የ፲፱፻፹፪ ዓ.ም. ደብዳቤ ውስጥ የኣሉት የ“የ” እንዚራን መቀጠያዎች ያሳያሉ።
11867	ላሊበላ ሄደሽ ከህንጻው ብትሰፍሪ አይገኝም ጽድቅ አለ ባህሪ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
11868	እንኳን ለቤቱ ይተርፋል ለጎረቤቱ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
11869	በሽታው ሰውን የሚይዘው ሰርኬርያ የሚባሉት የትሉ ኣንድ ዓይነት ደረጃ ሰው ሲዋኝ ወይም በባዶ እግሩ ውሃው ውስጥ ሲሄድ ቆዳን በመብሳት ወደ ሰውነት ስለሚገቡ ነው።
11870	ይሁንና ንጉሱ ይቅርታና ምህርተን ስለፈቀደ ሽብሩ በቶሎ ሊያቆም ችሏል።
11871	አያሌው ከ፫፻ የሚበልጡ ዘፈኖችን የተጫወተ ሲሆን ከእነዚህም ውስጥ «ቻለው ሆዴ»፣ «ማሩኝ ዘመዶቼ»፣ «ማን ልበል ወዳጄ»፣ «በምላስ በስሎ»፣ «አላጎበድድም»፣ «ቀኔን እገፋለሁ»፣ «ወልደሽ ያሳደግሽኝ እናቴ ናፈቅሽኝ»፣ የተሰኙት በሕዝብ ዘንድ በጣም ተወዳጅ ናቸው።
11872	የአራታ ንጉስ ጽሕፈቱን ለማንበብ ሲሞከሩም ኢሽኩር (የአውሎ-ንፋስ አምላክ) ስንዴና ሽምብራ ለማብቀል ዶፋ ዝናብ ይሰጣል።
11873	እሳቸው እንደ ገለጹት፣ የጣልያን መንግስት ወኪሎች ስለ ኢትዮጵያ መክሰሻ ለማድረግ የባርነት ሁናቴ በማጋነን እያወሩ ነበር።
11874	ባሁንኑ ዘመን እነዚህን መሰረቶች የሚያጠና የሂሳብ ክፍል ሪል አናላይሲስ ወይም የውኑ ፍትሃት ይባላል።
11875	ሴኔጋል ወይም የሴኔጋል ሪፐብሊክ በምዕራብ አፍሪካ የሚገኝ ሀገር ነው።
11876	መጽሐፍ ቅዱስ ነብያትና ሓዋሪያት በመንፈስ ተመርተው የጻፉት የክርስቲያኖች እምነት መጽሓፍ ነው።
11877	በግዕዝ ፊደል የሚጠቀሙ የተለያዩ ቋንቋዎች ድምፆችን የሚወክሉት ኣዳዲስ ቀለሞች ተሠርተው ሥራ ላይ ስለዋሉ የማያስፈልጓቸውን ሞክሼዎች ማስውገጃ ጊዜው ኣሁን ነው የሚሉ ኣይጠፉም።
11878	ለምሳሌ ጣፋጭ ብርቱካን የምትባል መጀመርያ በእስፓንያ አገር በቀለች፤ ይቺ ከሁሉ የምትወደድ አይነት ሆናለች።
11879	የአካድ ንጉሥ ማኒሽቱሹ አንሻንን እንዳሸነፈ ብሎ አስመዘገበ።
11880	ሸቀጦች ዘይላ በተባለው የብሪትሽ ሶማሌላንድ ወደብና በጅቡቲ (ፍሬንች ሶማሌላንድ) በኩል እንደልብ ይገቡና ይወጡ ስለነበር ከተማዋ በንግዱ ዓለም ታዋቂ ሆና ነበር።
11881	የኳሶቹ ብዛት ከቁናዎቹ ከበለጠ፣ እያንዳንዱ ጥምረት የሚለየው እንግዲህ ስንት ስንት ኳሶችን እንዳቧደንን መለየት ስንችል ነው።
11882	የቱትሲ ሕዝብ ቡሩንዲን በየንጉሥ መንግሥትነት ለሁለት መቶ ዓመታት ያህል መርቷል።
11883	በደቡብ ኢራቅ በሚኖሩት በጥንታዊ ማንዳያውያን ሐይማኖት ተከታዮች መጻሕፍት ዘንድ፤ የኖህ ሚስት ኑራይታ ወይም አኑራይጣ ተባለች።
11884	በችሎቱ ጉዳይ ቆፋሪዎች ለራሳቸው እንዳይመሰክሩ ተከለከለ።
11885	የሳይን ሞግድ ለተለያዩ ድግግሞሽ; የታችኞቹ ሞገዶች ከላይኞቹ የበለጠ ድግግም አላቸው፣ የግራፉ ግርጌ የሚወክለው «ጊዜ»ን ነው።
11886	የኦፊር ሥፍራ እርግጥኛ አይደለም።
11887	በደቡብ ሕንድ አበሳሰል በአንዳንድ ወጥ ወይም ስጎ ውስጥ ይገኛል።
11888	ከነዚህ ውስጥ ቦስኒያና ሄርጸጎቪና ብቻ ከዚህ በፊት በዓለም ዋንጫ አልተሳተፈችም።
11889	ከነዚህ ሁለት መሰረታዊ ምክንያቶች ዉጭ ሊነሳ የሚችለዉ ሌላዉ ቁምነገር ደግሞ ምናልባትም ግጥሞቹ እራሳቸዉ የተሳሳተ ትንቢት የያዙም በመሆናቸዉም ሊሆን እንደሚችል መገመት መቻል ነዉ።
11890	እንዲሁ ሲሆን ቱሪስቶቹ የማልዲቭስ ኗሪ ዜጎች በመኖርያዎቻቸው ላይ ከቶ አይደርሱም።
11891	ከተማው በዋና መንገዶች መሸጋገሪያ ላይ በመቀመጡ አይነተኛ ሚና ይጫወት ነበር።
11892	ሁለቱም ሲሆን ምልክቶች ካላንጋደዱ ግን አናባቢዎች ያመልከታሉ።
11893	አዕላፍ ማለት እንግዲህ ከማናቸውም ነባር ቁጥር (ሪል ነምበር) የሚበልጥ ነው።
11894	የታሪክ ጸሐፊ ዮርዳኔስ እንደሚለን ከዚያ በፊት በሕዝቡ ዘንድ የኦዶዋከር ማዕረግ «የቱርኪሊንጊ ንጉሥ» ተብሎ ነበር፤ እነዚህም «ቱርኪሊንጊ» ባብዛኛው ሊቃውንት አስተያየት በጀርመናዊ ቅጥረኞቺ ነገዶች መካከል አንድ ጥቃቅን ጎሣ ሲሆኑ፣ ዳሩ ግን ከዚህ መረጃ ኦዶዋከር ከቱርኪክ ዘር እንደ ነበር የሚያስቡ መምህሮች ደግሞ ተገኝተዋል።
11895	ጥሩነሽ ዲባባ ኢትዮጵያ ካፈራቻቸው ምርጥ የረጅም ርቀት ሯጮች አንዷ ለመሆን በቃች።
11896	በአሁኑ ሰዓት ጴንጤዎች ለሚበትኑት በራሪ ወረቀት እንኳን መልስ ወረቀት መበተን አልቻልንም፡፡ አንዱ ወንድሜ ወራቤ ገበያ ላይ አጋጠመኝ ብሎ የነገረኝ ደግሞ ምን መሰላቹ?
11897	ያልታየ እንጂ ያልተሰማ ያልተደረገ እንጂ ያልተባለ ነገር የለም የአማርኛ ምሳሌ ነው።
11898	ለምሳሌ ሰባት ሰማያት፣ መላእክት፣ ውኃ፣ ፈንገስ፣ ባክቴሪያ፣ ጀርም ወዘተ መቼ እንደተፈጠሩ፣ ከምን እንደተፈጠሩ እና እንዴት እንደተፈጠሩ አይናገርም።
11899	የክብር ሽኝት ዝግጅቱን የፕሮግራም ስራዉን ሙሉ በሙሉ የሰራው ኖርዌይ የሚገኘው ያሬድ ባንድ ነበር።
11900	ይኸውም ሕዝብ አንዳንዴ ከአውሮጳና ከእስያ እጅግ ሰፊ ምድር በጥንት ይይዙ ነበር።
11901	የኦሮሞ ሕዝብ ኮንግረስ የኢትዮጵያ ፖለቲካ ፓርቲ ነው።
11902	ለፋሲካ በዓል ደመራዎች ይነደዳሉ፣ የንጉሡ ልደት በዓል በሚያዝያ ፲፱ ቀን ሲከበር፣ ነጋዴዎች ብርቱካን ልብስ ለብሰው በከተሞች መሃል ገበያ ያደርጋሉ።
11903	በጐንና በጐን የሚገኙት ሸለቆዎችም የግድቡ አካል ሲሆኑ የሃይቁን የጎንዮሽ ዳርቻዎችን ይወስናሉ።
11904	በ፪ኛው ሥርወ መንግሥት የፈርዖኖች መቃብር ከተማ ከላይኛ ግብጽ ወደ ታችኛ ግብጽ (ስሜኑ) ተዛወረ።
11905	የቶሪኖ ቀኖና የሚባለው የፈርዖኖች ዝርዝር ሰነድ ሁለቱንም ይለያል፤ ለ፪ ሰኑስረት ፲፱ ዓመታትና ለ፫ ሰኑስረት ፴ አመታት ይሠጣል።
11906	ስለዚህ ጥይት መለዋወጥ አያዋጣምና በጨበጣ እንግባበት "አላቸውና በመጀመርያ ዘሎ እየጮኸ ከጠላት መሀል ገባ።
11907	ያልነቃ ነብር በዝንጀሮ እንደሚጠቃ ያሳያል።
11908	ነገረኛ ናቸው አርቃችሁ ቅበሩዋቸው የአማርኛ ምሳሌ ነው።
11909	በአለም አቀፍ አትሌቶች ፌዴሬሽንም አስደናቂ የሴት አትሌት በማለት ሽልማት አበርክቶላታል።
11910	የውርዴ ቁስል ይወጣል፣ ካልታከመም የውርዴው ቁስል እየባሰ ይሄዳል።
11911	በአሁኑ ወቅት አብዛኛው የአለማችን ገንዘቦች በወርቅም ሆነ በሌላ ቋሚ ነገር የሚደገፉ ሳይሆን በየአገሩ ባሉ መንግስታት እንደ ህጋዊ መገበባያ በወጡ አዋጆች ምክንያት ነው።
11912	ለዚህም ምሳሌ የሚሆነው የነጋድራስ አፈወርቅ ገብረኢየሱስ ነገር ነው።
11913	የፊደል መልክ ከኣላማረ ለማንበብም ኣያጓጓም።
11914	በአተም ውስጥ የሚገኙት የፕሮቶን፣ ኒውትሮንና እና ኤሌክትሮን ብዛቶች ያ አተም ምን ንጥር እንደሆነ ይወስናል።
11915	በአሁኑ ዘመን ታዋቂነቱ የሚመነጨው የፓይታጎረስ እርጉጥ ( ) የተባለውን የሂሳብ ቀመር በማግኘቱ ነው።
11916	ማጅራት ገትር በድንገት በመነሳትና የአንጎልንና የኀብለ-ሰርሰርን ሽፋን የሆነው ስስ አካል በመመረዝ የአእምሮ መታወክ ስሜት የሚያስከትል አደገኛ በሽታ ነው፡፡ ለዚህ በሽታ በተለያዩ አካባቢዎች የተለያዩ ስያሜዎች ቢሰጠውም በስፋት የሚታወቁት ስያሜዎቹ ግን ማጅራት ቆልምም ፣ የጋንጃ በሽታና ሞኝ ባገኝ የሚባሉት ናቸው።
11917	በሽታው ሰውን የሚይዘው ያልተመረመር ጥሬ የከብት ሥጋ በመብላት ሲሆን በሽታውን የሚያስከትለው እንቁላል ጥሬ ሥጋ ውስጥ ያለማጉሊያ መሣሪያ በዓይን ይታያል።
11918	እነዚህ ወጣት መሪዎች፣ አንዳንዶቹም ውጭ የተማሩ የጥንታዊው ስርዓት ባለሥልጣናት ልጆች ቢሆኑም እርምጃው እንዲፋጠን፤ ዘመናዊ አዲስ ስርዓት እንዲመሠረት ያላቸውን ምኞትና ዓላማ ለማራመድ ሲሹ በግድ የንጉሠ ነገሥቱና የስርዓታቸው ተቃራኒ ኃይሎች መሆናቸው አልቀረም።
11919	ሥፍራው አሁን በእርግጥ አይታወቅም፤ ለሥነ ቅርስ ገና አልተገኘም።
11920	የአዋን ሥርወ መንግሥት እስከሚታወቅ ድረስ የኤላም መጀመርያ ሥርወ መንግስት ሲሆን የታሪካዊ መዝገቦች መጋረጃ ከተከፈተበት ወቅት ጀምሮ ተገኝቶ ነበር።
11921	ስለኪነ ጥበብ በተለይም ስልሰዓሊዎች ያለው አስተያየት በጊዜው ካሉት ጋዜጠኞች ቀደምንነት ስልነበረው ከሁሉም በፊት ትልቅ ማዕረግ ለማግኘት የበቁትን እነ ክሎድ ሞኔን ፣ ኦጉስት ሮደን፣ ቨነሳን ቫን ጎህ፣ ፖል ጎገን፣ ፖል ሴዛንን ለሕዝብ ማስተዋወቅ በቅቷል።
11922	የሽመና ውጤት የሆኑትን ቡልኮ፣ጋቢ፣ ነጠላና ቆልኤ ከጥጥ ያዘጋጃሉ።
11923	የግብጽ ታሪክ መምህሮች እንደሚያውቁ በዘመኑ መጨረሻ «አስተዳደሩ ፈጽሞ ወድቆ ነበር ይመስላል»።
11924	በቁጥር ጥቂት የማይባሉ ኤርትራውያን በዘውዱ ሥርዓት ውስጥ የመሪነት ቦታን አገኙ።
11925	ስለዚህ ሐዘን ተሰማኝ፤ የተወልዶየን መምሰል አምሮኝ ነበር፤ ተሣቀቅሁ።
11926	አርጎት ማለት የተውሰኑ የህብረተሰብ ክፍሎች በምስጢር እርስ በርሳቸው የሚግባቡበት ቋንቋ ማለት ነው።
11927	የትግሪ ወርጂ ብሔረሰብ ዲሞክራሲያዊ አንድነት ፓርቲ የኢትዮጵያ ፖለቲካ ፓርቲ ነው።
11928	ሁለቱም የብዙ የተፈጥሮ ህብረቀለማት ባለቤቶች ናቸው።
11929	ከሙዚቃ ስራው በተጓዳኝ የአቋረጠውን ትምህርት በማታው የትምህርት ክፍል በመከታተል ለተጨማሪ እውቀት የነበረውን ትጋትም አሳይቷል።
11930	የደቡብ ኮርያ መንግስት ለማህበራችሁ ስላደረገው ድጋፍ ቢያብራሩልኝ?
11931	ታኪቱስ እንደ ገለጸው፣ በጀርመናውያን «ጥንታዊ ዘፈኖች» ውስጥ ይህ ማኑስ ሶስት ልጆች ነበሩት።
11932	በግብጽ አገር በግሪኮች የተመሰረተችው ይች የባህር ጠረፍ ከተማ በዘመኑ በምድር ላይ ከነበሩት ሁሉ ታላቅ የነበረውን የእስክንድርያ ቤተ መጻሕፍት በመያዝ ትታወቃለች።
11933	በእለተ ቂያማ ሚዛናቸው የሚከብድላቸው ሰዎች ይህን እድል ያገኙት በዚህች ዓለም ሐቅን በመከተላቸው ነው።
11934	ጠያቂው ደግሞ ተጠያቂው የማይመልሰውን ጥያቄ በማቅረቡ አሸናፊ ነው።
11935	በሌሎች ዘንድ ኦሲያኒያ አውስትሬልያንና በፓሲፊክ ውቅያኖስ ያሉትን ደሴቶች አንድላይ ያጠቅልላል።
11936	መጽሐፈ ኩፋሌ ፴፪፡፲፯-፳፪ ስለ ሙሴ አባት እንበረም ወይም «ዕብራን» እንዲህ ይጨምራል፦
11937	የአኒታ አዋጅ በሕንዳዊ-አውሮፓዊ ቋንቋ በኬጥኛ ስለ ተጻፈ፣ ፒጣና «የኬጥያውያን መንግሥት» (ሂታይት) የሚባለው ግዛት መሥራች እንደ ነበር ይታመናል።
11938	አካባቢ መሆኑ ይታመናል።
11939	የኤላም ሕዝብ አገራቸውን «ሃልታምቲ» ሲሉት ከጥንት ጀምሮ መንግሥትና ዋና ከተማ ሱሳ ነበራቸው።
11940	ለምሳሌ ያልን እንደሆን፡ * የኪርኮፍ ጅረት ህግ : አንድ ጉብር (ሽቦወች የሚገናኙበት ነጥብ) ውስጥ የሚገቡ የኤሌክትሪክ ጅረቶች መጠን ከዚያ ጉብር ከሚወጡ ጅረቶች መጠን ጋር እኩል ነው።
11941	ቦርከና ወንዝ በኢትዮጵያ ፤ ወሎ ክፍለ ሀገር በደሴ እና ኮምቦልቻ ከተሞች የሚገኝ ታዋቂ ወንዝ ነው።
11942	ባይካል ሀይቅ በሳይቤሪያ ፣ ሩስያ የሚገኝ ታላቅ ሐይቅ ነው።
11943	ሙሉቀን መለሰ በ፲፱፻፶፰ ዓ.ም. ገና የ፲፫ ዓመት ልጅ እያለ ድምጻዊነት ሙያውን በፈጣን ኦርኬስትራ በመጀመር በ፲፱፻፷ ዓ.ም. ወደ ፖሊስ ኦርኬስትራ ክፍል ገብቶ ዝነኛነቱን አሳውቋል።
11944	ከዚያም ጣይቱ ወንድማቸው ራስ ወሌ ብጡል ዘንድ ለጥቂት ዓመታት ተቀምጠው ከቆዩ በኋላ የጋብቻቸው ስነ-ሥርዓት የፋሲካ ዕለት ሚያዝያ ፳፭ ቀን ፲፰፻፸፭ ዓ/ም በአንኮበር መድኃኔ ዓለም ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ቁርባን ተቀብለው ተጋቡ።
11945	እነዚህ ሰዎች የድርጅቱን ብዙ ሼር ይይዛሉ።
11946	በአንድ ግጥም በሱመርኛ፣ ኡር ናሙ በጉቲዩም ላይ እየዘመተ ሥራዊቱ ካደውና በውግያ ሞተ ይላል።
11947	በአካድ ውስጥ የክፍላገሩ ዋና ከተማ ሆኖ ቀረ።
11948	የዘሬን ብለቅ ይቆማምጠኝ አለ ቆማጣ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
11949	መኮንኑ አንድ የጀግንነት ስራ ይሰሩና ሙሉ ትጥቅ ከነልብሱ ይሸለማሉ።
11950	በቀድሞ ዘመን ተነባቢዎች ብቻ የሚጻፉ ሲሆን አናባቢዎችን የሚጨምረው አንባቢው በመሆኑ በዘመናችን የእነዚህን አራት ፊደላት ትክክለኛ አነባበብ በእርግጠኛነት የሚያውቅ የለም።
11951	ሠራዊት እንደ ደረሰባቸው ግን ሸሽተው ነበር።
11952	የሌባን ጠበቃ አደባልቀህ ውቃ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
11953	ፍሬዘር ደግሞ እንደነዚህ ያሉ ትውፊቶች በኮንጎ ሕዝብ እና በታንዛኒያ ጠቅሶአል፤ በነዚህ ትውፊቶች ሰዎቹ ወደ ጨረቃ ለመድረስ ሲሞክሩ ተራዳዎች ወይም ዛፎች ይከምራሉ።
11954	ዝነኛው ተቋም ዩኒቨርስቲ ኦፍ ኬምብሪጅ የሚገኝበት ነው።
11955	በአዲስ አበባ በየቀበሌው እና በየመንገዱ የሚካሄደው ሽብር ቀጥሎ ዋለ።
11956	ይሄውም ከላይ የተጻፉትን ሥነ-ጠረዛ እንደ የዲፈረንሻል ጥያቄ ከማየት ይልቅ እራሳቸውን የቻሉ የፈንክሽን አሻጋሪወች መሆናቸውን ተገነዘበ።
11957	ብሄራዊ አርማ በመጀመርያ በጋሻ ላይ የተሳለ ምልክት ነበር።
11958	የአዲስ አበባ መስተዳደር ባህል እና ቲያትር አዳራሽ ማስታወቂያ ካወጣ በኋላ በተዋናይነት ማገልገል የጀመሩት አቶ ተስፋዬ በወቅቱ የሴት ተዋንያኖች ባለመኖራቸው የሴቶችንም ገጸባህሪ ወክለው ይጫወቱ ነበር።
11959	በኋለኛ ዘመን የአንዳንድ ብሔር ገዢ ለአዳዲስ ሃይማኖቶች ቡዲስምና ጃይኒስም ተከታዮች ሆኑ።
11960	ሰካራሙ ፖስታ የኢትዮጵያ ፊልም ነው።
11961	ስለዚህ እጅግ አሰቃዩት፣ ሆኖም እስከ ሞቱ ድረስ ኢየሱስን ከቶ አልካደም።
11962	አጫዋች ወይም ከተጫዋቾቹ አንዱ የግር ጠቋሚ ይሆንና በሚዘመረው አንድ ቃል አንድ እግር ይጠቁማል።
11963	በአካድ ዘመን የመንግሥት ይፋዊ ቋንቋ አካድኛ ሆኖ ነበር፤ ኩቲክ-ኢንሹሺናክ ግን ኤላምንኛን መለሠ፤ አዲስ ጽሕፈት ደግሞ አስገባ።
11964	ቲቲካካ ሀይቅ በቦሊቪያና በፔሩ ጠረፍ የሚገኝ ታላቅ ሐይቅ ነው።
11965	የግዕዝ ፊደል የኦሮምኛው ፊደል ውስጥ ያለውን የግዕዙን “ዸ” እና ሰባት እንዚራን ቀለሞቹን ያጠቃልላል።
11966	የአዲስ አበባ ነዋሪዎችን በቤት ውስጥ እያስገቡ ከውጭ ቆልፈው ቤንዚን እያርከፈከፉ አቃጠሉአቸው።
11967	የተሻለ ሁኔታ እንደሚኖር ተስፋ የሚሰጡ ብዙ መንገዶች አሉ።
11968	የአፒስ ዘመን ከሌውኪፖስ ቀጥሎ ሲዛወር ግን ከአርጎስ ዝርዝር መረጃ ልክ ይስማማል።
11969	የተክሉ መረቅ የከብቶችን ማበጥ ለማከም እንደ ጠቀመ ተብሏል።
11970	በፖውል ሄንዝ አስተሳሰብ ንጉሱ ለአንድ ክፍለ ዘመን ሲበሰብስ የነበረውን መንግስት በመቅጨት ተራማጅነትን፣ አንድነትንና ስልጣኔን አስተዋውቀዋል፣ ስለሆነም የመጀመሪያው ዘመናዊና ማዕከላዊ መሪ ነበሩ።
11971	በተለይ ነጋሽ መሀመድን፣ መዐዛ ብሩን፣ በላይ በቀለንና ታደሰ ሙሉነህን እጅግ መውደዱ ለጋዜጠኝነት ልዩ ፍቅር እንዲያድርበት አድርጓል፤ ለበዓሉ ግርማ ደግሞ ፍቅሩ የትየለሌ ነው፡ እናም ከፍተኛ ውጤት በማምጣት የሚወደውን ሙያ ለማጥናት ዩኒቨርሲቲ ገባ።
11972	እነሱም አባቷ ግኖስቲስ፣ እናቷ ኪርኬ፤ እህቷም ዒሲስ ናቸው።
11973	ለዚህም ስራው እንዲረዳው ይህን የመሰለ የጥረዛ ቀመር መጠቀም ጀመረ፦ : አንዳንድ የሂሳብ ታሪክ አጥኘወች ይህን ፈንክሽን የዘመናዊው ላፕላስ ሽግግር ኅልዮት አካል አድርገው ያዩታል።
11974	በሂደት ሰዎች አስተማማኝ ሆነው ያገኙት መለኪያ ውድር ሲሆን፣ ይሄውም አንድ ቋሚ ነገርን ወስዶ፣ ርቀቶችን ከዚህ ቋሚ ነገር ዝመት ጋር በማዎዳደር በመለካት ነው።
11975	ጥርኞች ሲበሉ እየተጣደፉ ነው፤ ሲውጡም በደንብ ሳያኝኩ ነው።
11976	ስጋቱም ስራው ከመጠናቀቁ በፊት ማይክል አንጄሎ ይሞታል የሚል ፍርሀት ነበር።
11977	የወለዱ መጠን በአበዳሪው ተቋም ፍላጎት ሊቀየር ይችላል፤ ስለሆነም በተቻለ መጠን የየወሩን ዕዳ መክፈል በጣም ጠቃሚ ነው።
11978	ሰለሞን ጠዋት በነበረበት ነጥብ ተመልሶ ስለተገኘ፣ የተጓዘው ርቀት ዜሮ ነው።
11979	ድርጅቱ በስሩ የሚተዳደሩ ሶስት ትልልቅ ኢንዱስትሪዎች ይገኛሉ።
11980	ታቀበት በረዶ ተቁልቁለት ዘንዶ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
11981	የካቲት ፳፭፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፻፸፭ ኛው ዕለት ሲሆን፤ የበጋ ወቅት ፷ ኛው ቀን ነው።
11982	የካቲት ፳፫፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፻፸፫ ኛው ዕለት ሲሆን፤ የበጋ ወቅት ፶፰ ኛው ቀን ነው።
11983	የካቲት ፲፱፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፻፷፱ ኛው ዕለት ሲሆን፤ የበጋ ወቅት ፶፬ኛው ቀን ነው።
11984	የካቲት ፲፭፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፻፷፭ ነኛው ዕለት ሲሆን፤ የበጋ ወቅት ፶ ኛው ቀን ነው።
11985	በኡሩክ ንጉሥ ኤንሻኩሻና ዘመን ኤአናቱም በተለይ አሸናፊ ሆነ፤ የአክሻክ ንጉሥ ዙዙን ድል አደረገ፤ ከዚያ በኋላ ላርሳ ፣ ኡማና ዑር ከኤንሻኩሻና ያዘ።
11986	መጋቢት ፳፭፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፪፻፭ኛው ዕለት ሲሆን፤ የበጋ ወቅት ፹፱ነኛው እና የመጨረሻው ቀን ነው።
11987	መጋቢት ፳፯፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፪፻፯ኛው ዕለት ሲሆን፤ የፀደይ (በልግ)ወቅት ፪ኛው ቀን ነው።
11988	የካቲት ፳፯፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፻፸፯ተኛው ዕለት ሲሆን፤ የበጋ ወቅት ፷፪ተኛው ቀን ነው።
11989	ሚያዝያ ፲፭፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፪፻፳፭ኛው ዕለት ሲሆን፤ የፀደይ (በልግ)ወቅት ፳ኛው ቀን ነው።
11990	ሚያዝያ ፲፰፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፪፻፳፰ኛው ዕለት ሲሆን፤ የፀደይ (በልግ)ወቅት ፳፫ኛው ቀን ነው።
11991	በቂሮስ በኲር በካምቦሲስ ዘመነ መንግሥት ካምቦሢስ ታናሽ ወንድሙን ባርዲያን አስገድሎ ነበር።
11992	ያንጊዜ ደግሞ የእስኩቴስ አለቃ ሲፑሉስን አባረረው።
11993	የቆርኪ ጨዋታ ፉክክርን፣ እቅድ ማውጣትን፣ ስልት አወጣጥና አተገባበርን ለህጻናት ያስተምራል።
11994	ሰማያዊ ፈረስ ኢትዮጵያዊ የሆነ የአርቲስት ሰራዊት ፍቅሬ የአማርኛ ፊልም ነው።
11995	በዚህም የሥራ ዘመናቸው፤ የቤተ ክርስቲያን የወንጌል ትምህርት በመሆኑ ይህ አገልግሎት ሳይበረዝና ሳይከለስ እምነቱም፣ ትምህርቱም፣ ሥርዐቱም ተጠብቆ ከትውልድ ወደ ትውልድ እንዲተላለፍ ለማድረግ የሚያስችለውን መንገድ ለመቀየስ በተሰጣቸው ኀላፊነት ደከመኝ ሰለቸኝ ሳይሉ ሌት ተቀን ሠርተዋል።
11996	የልፍት ገበያ በፊሊፒንስ ልፍት ከአትክልት የሚበሉት ቅጠላቅጠል፣ ሥሮች ወይም ሌሎች ክፍሎች ናቸው።
11997	በአዲስ ላይቭ ኢንተርኔት ሬዲዮ በሚያቀርባቸው ትረካዎቹም ታዋቂነትን አትርፏል።
11998	ለሚለው ጥያቄ እነኒውተን መልስ አልነበራችውም፣ መልስ እንዳልነበራቸውም በጊዜው የተረዱት ሃቅ ነበር።
11999	በአንድ ሥፍራ በሳይቤሪያ በሥነ-ቅርሳዊው ማልታ-ቡረት ሥልጣኔ ( ባይካል ሐይቅ አካባቢ) የዝሆን ጥርስ የድሪ-ተንጠልጣይ ጌጦች ተገኙ፣ ለወንዶች የበራሪ ይብራ፣ ለሴቶችም የሴት ቅርጽ ከድሪ እንደ ለበሱ ይመስላል።
12000	የሙዚቃ ቪድዮ ኪሮግራፈር አብዮት /ካሳነሽ/ ደመቀ እና የካሜራና ኤዲቲንግ ባለሙያ ፍሬዘር ታዬ ናቸው።
12001	ያንጊዜ ደግሞ ዲዮኒስዮስ አንዲት ሴት ልጅ ፓላስን በትሪቶኒስ ሀይቅ አገኝቶ ለራሱ ልጅ ትሆን ዘንድ አሳደጋት።
12002	በንዲህ ሁኔታ የተባበረው ሰራዊት ወደ ጣና በመትመም የግራኝን ጦር ወይና ደጋ ተብሎ በሚታወቀው ቦታ ተጋፈጡት።
12003	ታምራት ላይኔ የኢትዮጵያ ፖለቲካ ሰው ነበሩ።
12004	ስለዚህ ዘውዱ ከሄርኩሌስ ሊቢኩስ ልጅ ጋላጤስ ትውልድ ወደ ሄርኩሌስ ሌላ ልጅ ቱስኩስ ዘር አለፈ።
12005	የጉግል ፍለጋ ዌብሳይትን የሰራው እና የሚያስተዳድረው ይሄው ድርጅት ነው።
12006	የትንኝ ሴቶች ተዋህስያን ስለሆኑ በደመ ሙቅ እንስሳት ላይ አርፈው፣ የእንስሳውን ቆዳ በሹል አፋቸው ከበሱ በኋላ፣ ምራቃቸውን ይረጩበታል።
12007	ክለቦች እርስ በእርሳቸው በአመት ሁለት ጊዜ ይገናኛሉ።
12008	በአዲስ አበባ ዩንቨርስቲ በቋንቋ ጥናት ተቋም መምህር የሆኑት አቶ መስፍን መሰለ አንድ እንቆቅልሽ ልጠይቅሽ ሲሉ ቃለ ምልልሳቸውን ይጀምራሉ።
12009	አብዲሳ ጦሩን ከተቀላቀለ ከሁለት አመት በኋላ የአድዋን ሽንፈት ለመበቀል የዛተው ፋሺስት ሙሶሎኒ በድጋሚ ኢትዮጵያን ሲወር ሀገሩን ለመከላከል በ፲፮ ዓመቱ ወራሪውን ጦር መዋጋት ጀመረ።
12010	በዚህና መስል ምክንያቶች በሚስቱ ድጋፍ በመነን ላይ አመፀ፣ ስሙንም አባ ታጠቅ በማለት ደምቢያን ወረረ።
12011	ቆላድባ ከተማ የምትገኘው በአማራ ክልል በሰሜን ጎንደር ዞን በደምቢያ ወረዳ ውስጥ ነው ።
12012	በዕለተ ደይን እያንዳንዱ ግለሰብ የግል ፍርዱን ይቀበላል።
12013	ጥሩነሽ ዲባባ የኢትዮጵያ የረጅም ርቀት ተወዳዳሪ አትሌት ናት።
12014	ያምራል ብለው ከተናገሩት ይከፋል ብለው ያስቀሩት የአማርኛ ምሳሌ ነው።
12015	ለምሳሌ ያህል የአማርኛና የግእዝ ሁለት ቅኔዎቻቸውን ወስደን ብንመለከት የእማሆይ ገላነሽ ቅኔዎችን የምሥጢር ጥልቀትና ርቀት የቋንቋ ምጥቀት መገንዘብ ያስችለናል።
12016	የአካል ብቃት እንቅስቃሴ ማድረግ የተሻለ ጢና እንዲኖር ከመርዳቱ ሌላ የመጨነቅ፣ እና የድካም ስሜትን ይቀንሳል።
12017	መንፈስ ቅዱስ በክርስትና እምነት ከሥላሴ አንዱ ሲሆን የእግዚአብሔር መንፈስ ነው።
12018	የሁለቱ ትዳር የተፈጸመው በአላህ ትዕዛዝ ነበር።
12019	ኮንስኛ ቋንቋ የምሥራቃዊ ኩሽትክ የቋንቋ ቤተሰብ ሥር የሚመደብ ሲሆን በተዋረድ አፍሮ-እስያዊ ከሚባል ዋና የቋንቋ መደብ ሥር ይካተታል።
12020	ከጥንት ጀምሮ በሮማውያን አረመኔ እምነት ገዢዎቹ የሲቢሊን መጻሕፍትን እንደ ቅዱሳን ጽሑፎች ለትንቢቱ ይመከሩ ነበር።
12021	መንገድ ውለው ወደቤታቸው ሲመለሱ ወይዘሮ ማዘንጊያሽ ሠማዩን አይተው አለቃ ዝናብ ሊዘንብ ነው መሰለኝ ይሏቸዋል።
12022	ከህዝቡ ግብር ለማስከፈል የሚላኩ ወታደሮች ቁጥርም ከጊዜ ወደጊዜ መመናመን ጀመረ።
12023	ይሁንና ሰዎች አበቦችን፣ ለሰዎች በሚመስሉት ልክ እንደሚረዱ ማለት ነው።
12024	እነዚህ ከላይ የተጠቀሱት ባህላዊ አስተዳደር አካላት በአስተዳደሩ ማዕከል በሆነው “ማርታ” /ቤተመንግሥት/ ዙሪያ በመሰባሰብ የፖለቲካ አስተዳደሩን ይመሩ ነበር።
12025	መጽሐፍ ቅዱስ ስለአምላክ ማንነት የሚናገረውን የማይቀበል፡ የአምላክን ፈቃዳትና ትእዛዛት በተዛባ መልኩ የሚያስተምር መናፍቅ ይባላል።
12026	መጠጥና ጭፈራ ሲካሄድበት የነበረው ይህ ስፍራ በሚገርም ሁኔታ የሰዎች ህይወት ከጨለማው መንግስት ወደ ብርሃን የሚፈልስበት እንዲሁም የኢየሱስ ክርስቶስ ስም የሚታወጅበት ቦታ መሆኑ እጅግ የሚያስደንቅ ነው።
12027	በኋለኛ ዘመን የተጻፈበት ከአካድኛ ባለ-ማዕዘን (ኩኔይፎርም) ጽሕፈት በተለመደ ጽሕፈት ሲሆን ከሁሉ ጥንታዊ የሆኑት ሰነዶች ግን ከዚህ በተለየ ማሥመርያ ኤላማዊ ጽሕፈት ነው የተቀረጹት።
12028	ከወገብ በታች ሁለንተናው የእፉኝት ነበር (ወይም ከወገቡ በታች መቶ እፉኝቶች ነበር)።
12029	ታላቁን ነገር እየተመኘሁ ቢከፍቱት ተልባ ሁኘ ቀረሁ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
12030	ፈላስፋ ማለት ፍልስፍናን የሚያጠና ማለት ነው።
12031	ካፕቴኑ ለዚህ ተግባራቸው ከቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ የጀግንነት ሜዳይ ከመሸለማቸውም ባሻገር በአየር ዠበቡ ተሣፍሮ የነበረውና ከእንግሊዝ ለወፎች ጥናት ኢትዮጵያ መጥቶ የነበረው ቡድን፤ ከዚህ አደጋ ላተረፏቸው ለኚህ ካፕቴን ሎንዶን ከተማ ውስጥ ከፍ ያለ ግብዣ አድርገውላቸዋል።
12032	ሚልተን ኦቦቴ ባደረባቸው የኩላሊት በሽታ በደቡብ አፍሪቃ ከተማ ጆሃንስበርግ ላይ በተወለዱ በ ፹ ዓመታቸው መስከረም ፴ ቀን ፲፱፻፺፰ ዓ/ም አረፉ።
12033	ዲያቆን የቤተ ክርስቲያን አገልጋይ ከብዙ ትምህርት በኋላ የሚመጣ ማዕረግ ነው።
12034	ከዚህም ሌላ፣ አብላጫነት በሌላቸው ነጮች የሚተዳደሩትን የደቡባዊ አፍሪቃ አገሮችን የነጻነት ትግል በመደገፍ ግንባር ቀደም ነበሩ።
12035	የኡሩክ ንጉሥ ኤንሻኩሻና ሐማዚን፣ አካድን ፣ ኪሽንና ኒፑርን በማሸነፉ መጀመርያ 'የሱመርና የአካድ ንጉሥ' የተባለ ነበረ።
12036	ማባዛት ማለት ከመደመር፣ መቀነስ፣ ማካፈል ጋር እንደ አራቱ መሰረታዊ የቁጥር ሂሳብ ስሌቶች የሚታይ ነው።
12037	አያችሁ ልጆች የኢትዮጲያ ቴሌቭዥን የልጆች ጊዜ ዝግጅት ክፍል እናንተን ለማስደሰት ልክ በሰአቱ ይገኛል።
12038	ይህንና መሰል ጥያቄወችን ለመመለስ የሂሳብ ጥናት ግድ ይላል።
12039	መልካም ዘመን ለኢትዮጵያ ሕዝብ፡፡ ከአዲስ አበባ ድረስ ደ/ማርቆስ በመምጣት ቃሌን ተቀብላችሁ በጋዜጣችሁ ስላስተላለፋችሁ አዲስ አድማሶችን አመሰግናለሁ፡፡
12040	በአሁኑ ሰዓት በሰለጠኑት የሃገሪቱ ከተሞች የአየር ፣ የየብስ ( ባቡር ፣ ቀላልና ከባድ ተሽከርካሪዎች) ብሎም የውሃ ላይ መጓጓዣዎች (አነስተኛ መርከቦች ፣ ጀልባዎች ፣ ታንኳዎች) በጥቅም ላይ ውለው የሚታዩ ቢሆንም አሁንም በሃገሪቱ አብዛኛው ክፍል የጋማ ከብቶች በዋናነት ለመጓጓዣነት ብሎም ለጭነት አገልግሎትነት በመዋል ላይ ይገኛሉ።
12041	የነዚህ ምላሽ አለመስጠት የቀለምን የሞገድ ርዝመት እና ድግግሞሽ ለሚተረጉሙ ሴሎች ስራ መፍታት ይሆናል።
12042	ሰማይና ምድር በሚገባቸው ስፍራቸው ሲኖሩ፣ የአመቱ ወቅቶች መንገዳቸውን ይከተላሉና በሥነ ፍጥረት ሁሉ መልካም ነው።
12043	ከነዚህ አንዱ ቅንጅበራሂ ከአባት፣ አንዱም ከእናት በአራያው ሲፀነስ ይወረሳል።
12044	መጽሐፍ ቅዱስ ለአይሁድና ክርስትና እምነት የእምነት መሰረት የሆኑ ትናንሽ መጽሐፍትን የያዘ አንድ ጥራዝ ነው።
12045	በአዲስ ኪዳን በወንጌሎች በተለይም በማርቆስ ወንጌል ዘንድ፣ ኢየሱስ በልዩ ልዩ ደዌ ወይም በሽታ የተሰቃዩትን ሰዎች እየፈወሰ፣ ጋኔን ወይም ርኩስ መንፈስ ካደረበት ሰው ጋኔኑን በቃሉ ያወጣል።
12046	፭ተኛው ጥቅም ሞክሼዎችን የማይወዱ ደራስያን ከሚወዷቸው ጋር እያምታቱ በተገኘው እንዳይጠቀሙ ይራዳል።
12047	እንጨት ልሙጥ ስለኣልሆነ ለጀርሞች መደበቂያ ስለሚያገለግል ለብዙ ሰዎች የሚቀርብ ሥጋ ሲዘጋጅ መክተፊያ፣ የቢላው አጀታና ማቅረቢያው እንጨት ባይሆን ይመረጣል።
12048	ከዚህም በላይ በፈረንሳይ የቬትናም አርበኞችን ማኅበር በማቋቋም በፈረንሳይ ይኖሩ የነበሩትን ቬትናማውያን በማንቃትና በማስተማር ለሀገራቸው ነፃነትና ክብር እንዲታገሉ ያነሣሣ ነበር።
12049	ሊቢያና ቻድን ሊቀመንበር መንግሥቱ ያልሆነለትን ከደብረወርቅ ቆምጬ አምባው ሄጄ ላስታርቅ ነው?.
12050	በፕላኑ ላይ፤ የአዝማቹ፤ የራሶቹ፤ የደጃዝማቾቹ፤ የፊታውራሪዎቹ እና የሌሎቹም የጦር አለቆች የወታደሮችም ድንኳኖች በተዋረድነት ተነድፈው፤ ማንም ሰው ፕላኑን እያየ የሰፈሩን ቦታ ለማወቅ እንዲቻለው አደረገ።
12051	የኦፖኛ ቋንቋ ተናጋሪዎች እራሳቸውን ኦፓ ቋንቋቸውን ደግሞ «ጣ ኦፓ» ብለው ይጠራሉ።
12052	ትላልቅ ጥቁር ነጠብጣቦች በእግሮቹና በጎኑ አሉት።
12053	የምድሩ ክፍል እንግዶችን ለመቀበልና ሌሎች ህዝባዊ በዓላትን ለማክበር ይጠቅም ነበር።
12054	ጥቅልል ሽቦው ኤሌክትሪክ ሲያልፍበት በመጋል ሙቀት የሚሰጥ ክፍል ነው።
12055	ኒውተን እራሱ ያገኛቼውን የካልኩለስ ዘዴወች በመጠቀም የፈለኮችን ምህዋር፣ የሚሽከረከርን ፈሳሽ ቅርጽ፣ የመሬትን ቅርጽ (ትክክለኛ ድብልብል እንዳልሆነች)፣ በክብ ውስጥ የሚንቀሳቀስ እቃን ባህርይ እና የመሳሰሉትን ድንቅ ነገሮች ያለምንም ስህተት ሊያሳይ እና ሊተነብይ ቻለ።
12056	በአሁኑ ዘመን ተሽከርካሪ የመግነጢስ መስኮች ኤሌክትሪክ ለማመንጨትና የኤሌክትሪክ ሞተሮችን ለማንቀሳቀስ በመርዳት የዘመናዊ ህይወት መሰረቶች ናቸው።
12057	ከዚህም በላይ የአገሮችን መቀያየሪያ ገንዘብ እንደየአገሩ የኢኮኖሚ መጠን በትንሹም ቢሆን ከፍና ዝቅ በዶላሩ ምንዛሪ ላይ ያመጣል።
12058	መጽሐፈ ሲራክ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተከርስቲያን መጽሐፍ ቅዱስ ከብሉይ መጻሕፍት የሚፈረጅ ነው።
12059	የውድማ ዘንዶ ይቀጠቀጣል እንደበረዶ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
12060	በጥንት ሱመር መንግሥታት የመንግስት ሃይማኖት ጽንሰ ሀሣብ ይታወቅ ነበር።
12061	ለምሳሌ ያህል የሚፈልጉት የማጥበቂያ ምልክትና ሌሎችም ከፊደሉ በኋላ እንጂ ከላይ ብቻ እንዲገቡ ዶክተሩ ኣይፈልጉም።
12062	ዋናውም ችግር የመሣሪያው መርገጫዎች በኣማርኛ ፊደላት መብዛት የተነሳ በቂ ስለኣልነበሩ ፊደላቱን ከተለያዩ መርገጫዎች በመሰብሰብ በመቀጣጠል የሚያስከትብ ዘዴ ወደ ፲፱፻፳፭ ዓ.ም. ግድም ኣቀረቡ።
12063	በአሁኑ ዘመን ፍርክስክስ ጂዖሜትሪን በመጠቀም እውነተኛ ተራሮችን፣ የባህር ወደቦችን፣ ዛፎችን፣ ደመናወችንና የሴል እድግትን በማስመሰል በኮምፒውተር ስዕልና ተንቀሳቃሽ ምስል መስራት ይቻላል።
12064	ከእዚህ በላይ የቀረበውን የተናገሩት የኢትዮጵያ ቅርስና ውርስ ማሕበረሰብ በሰሜን ኣሜሪካ ፕሬዚደንት ኣቶ የሺጥላ ኣርኣያ ድርጅቱ ሰባተኛውን ዓመታዊ በዓል ኅዳር ፲ ቀን ፳፻፲ ዓ.ም. ሲልቨር እስፕሪንግ፣ ሜሪላንድ ሲያከብር ስለዶክተሩ የተናገሩት ነበር።
12065	የውቦች ከተማ እንደሆነች የሚነገርላት ደሴ ከተማ በ ኪነ-ጥበቡ ረገድ በሃገሪቱ ውስጥ ከፍተኛ አስተዋፅዖ ካላቸው ከተሞች አንዷ ናት።
12066	የበላይ ሰው፣ በዞራስተር አስተሳሰብ፣ ከሰው በላይ የሆነ ፍጡር ማለት ነው፡ ልክ የሰው ልጅ ከጦጣወች በላይ የሆነ ፍጡር እንደሆነ።
12067	በኋላም ቢሆን ቅጥልጥሎቹ እንደማያዋጡ ገባቸው እንጂ ሞዴት ፕሮግራም ውስጥ ጭምር የኣሉት የኣናሳ ተጠቃሚዎች የኢትዮጵያ ቋንቋዎች ቀለሞች በቅጥልጥል እንዲሠሩ ስለፈለጉ የዩኒኮድ መደብ ውስጥ እንዳይገቡ በ፲፱፻፹፱ ዓ.ም. ሌሎች ኣስወግደዋቸው ነበር።
12068	መጽሐፉ ዛሬው የሚታወቀው ከሮማይስጥ፣ ከግዕዝ፣ ከሶርያ ቋንቋ (ከጥንቱ አራማያ የሚለይ)፣ ከአረብኛና ከአርሜንኛ ትርጉሞች ብቻ ነው።
12069	በአሁን ሰአት ኤችአይቪን እንደማንኛውም አይንት ቫይረስ አይቶ ጤናን እየጠበኩና መንፈስን ሳያስጨንቁ ተረጋግቶ መኖር ይቻላሉ።
12070	እነዚህ ሁለት ባህሪያቶች የሚያመለክቱትም ገመድ ለመጎተት እንጂ ለመግፋት እንደማያገለግል ነው።
12071	በአሁኑ ዘመን ጠቃሚያዊነት (ዩትልተሪያኒዝም) እና የእንስሳት መብት ጀማሪ ተብሎ ይታወቃል።
12072	የጋቦን ሽከታ ተዋናይነትን በ ፲፱፻፴፰ ዓ/ም የጀመሩት ፕሬዚደንት እምባ በ፲፱፻፶፮ ዓ/ም በዱኛ ባላጋራቸው ጃን ሂሌይር ኦባም ቀስቃችነት የተነሳውን የመፈንቅለ መንግሥት ሙከራ በፈረንሳይ እርዳታ ካከሸፉ በኋላ በ፲፱፻፶፱ ዓ/ም በፕሬዚደንትነት ተመርጠው ነበር።
12073	እርግጥ ኒሺ፣ በነበረበትም ሆነ በኋላ ዘመኑ ብዙ ተቃዋሚወች ቢነሱበትም በዚያው ልክ ብዙ ሰወች ስራወቹን እንደ ታላቅ የፍልስፍና እና ስነ ጽሁፍ ስራ ይወስዷቸዋል።
12074	የሚለው ምሳሌ በመስጴጦምያ ሥነ ጽሑፍ ለረጅም ዘመናት ይስታወስ ነበር።
12075	የኤንኪ ሚስት የኒንሁርሳግ ቤተ መቅደስ 'ኤ-ሳጊላ' ደግሞ በአካባቢው ነበረ።
12076	በዚያም አመት የከለዳውያን ዑር ተሠራና ከኖኅ የተወለዱት አሕዛብ መጀመርያ ጦርነት ሠሩ።
12077	ለምሳሌ ያህል እንደተወለዱ በቂ መድኅን የኣገኙ ጥጆች ሲያድጉ ብዙ ወተት ይሰጣሉ።
12078	አንዲት ጠጠር ከወደቀችበት አጣ ይባልና ተራውን ለቀጣዪ ያስረክባል።
12079	ቶሌሚም ለብቻ የማውሬታኒያ ንጉሥ ሆነ።
12080	በዚህም ውስጥ አንትሮፖሎጂ ወይም የሰው ልጅ ጥናት (ሥነ ሰብእ) አለ።
12081	የዚህን ዘገባ ትክክለኛነት ከሌላ ምንጭ ማረጋግጥ ባይቻልም ወደሎንዶን ሥራቸው እንዳልተመለሱና በቋሚ መላክተኝነት በጅሮንድ ዘለቀ አግደው ተክተዋቸው የሹመት ደብዳቤያቸውን ሐምሌ ፲፮ ቀን ፲፱፻፳፫ ዓ/ም ማቅረባቸውን ‘ የሎንዶን ጋዜት’ ይዘግባል።
12082	የጉዳቱ ብሶት በአርካንሳስ ግዛት ውስጥ በምትገኘው ‘ሀርብ ስፕሪንግስ’ ላይ ሲሆን አምሣ አንዱ ሟቾች ከዚያው ግዛት ነበሩ።
12083	በተቡክ ዘመቻ የሙሰሊሞችን አርማ ተሸካሚ ነበሩ።
12084	ቀጥተኛ ጅረት የኤሌክትሪክ ቻርጅ በአንድ አቅጣጫ ብቻ ሲጓዝ የሚፈጠር ጅረት ነው።
12085	ጥሩነሽ ዲባባ የቤተሰብዋን ፈለግ መከተል የጀመረችው እድሜዋ ከፍ ካለ በኋላ ነው።
12086	በአንድ አንድ ተመራማርወች ዘንድ የአቴንስ መንግስት ያቀረባቸው ክሶች በውሸት ላይ የተመሰረቱ ናቸው።
12087	የሐረሪ ሕዝብ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ የኢትዮጵያ ፖለቲካ ፓርቲ ነው።
12088	በራሽያ ዉስጥ ስለኢትዮጵያ ጥናት የሚያደርጉ ተቋመትና ምሁራን በጣም በርካታወች ናቸዉ።
12089	አመንቺ ጅረት የኤሌክትሪክ ቻርጅ የሚሄድበትን አቅጣጫ እየቀየረ ሲጓዝ የሚፈጠር ጅረት ነው።
12090	ኬልቶች በኋላ አርኪሞይኒስ ወይም አልኪሞይኒስ እንዳሉት ይታስባል።
12091	ለማደን ጥረት የሚያደርጉት አሥራ-አንድ ሳምንት ገደማ ከሞላቸው በኋላ ነው።
12092	በአሁኑ ዘመን ሳይንቲስቶች አንድን ቁስ አካል ወደ አቅም በኑክልያር መበታተን እና ኑክሊያር መገጣጠም መለወጥ እንደሚቻል ደርሰውበታል።
12093	ዮካይድ ብሬስ በአየርላንድ ልማዳዊ አፈ ታሪክ ዘንድ ከቱዋጣ ዴ ዳናን ወገን የአየርላንድ መጀመርያው ከፍተኛ ንጉሥ ነበር።
12094	በዚህም ረገድ ከአርቲስቲክ ማተሚያ ቤት በተገኘ የ፪መቶ ፶ሺ ብር ‘ተዘዋዋሪ ድጎማ’ አያሌ የተለማማጅ እና አንጋፋ ደራስያንን እና ገጣምያንን ሥራዎች ለኅትመት እንዲበቁ አድርጓል።
12095	በአሁኑ ዘመን በኢንተርኔት የሚነቡ ብዙ መዛግብተ ዕውቀት (ለምሳሌ ውክፔዲያ ) ሊገኙ ይቻላል።
12096	ኤውላጥ ማለት በዕብራይስጥ መጽሐፍ ቅዱስ ( ብሉይ ኪዳን ) የሚጠቀስ አገርና ግለሰቦች ነው።
12097	ፕሉቶ፡ መሬት በምትገኝበት ማለትም ሚልክ ዌይ ተብሎ በሚጠራው ረጨት ወይም የከዋክብት ስብስብ ውስጥ የሚገኝ ፕላኔት ነው።
12098	ግንቦት ጎልታ የምትታወቀው በተለይ ዓመት ካመት ከልደታ ጋር ነው።
12099	ይርጋን ለየት የሚያደርገው የምሽት ክበብ ሰርቶ አለማወቁ ነው።
12100	የአልጋ ቁራኛ እስከመሆንም ደርሰው ነበር።
12101	የግዕዝ ፊደል መክተቢያዎች ሁሉንም ቀለሞች የማስተናገድ ችሎታ ሊኖራቸው ይገባል።
12102	በአሁኑ ሰአት አብዛሃኛዎቹ የአለም ሃገራት የሚጠቀሙበት የመንግስት መዋቅር ነው።
12103	የሐድያ ብሔር ዴሞክራሲያዊ ድርጅት የኢትዮጵያ ፖለቲካ ፓርቲ ነው።
12104	በጥንቱ ዘመን የአስተዳደር ስርዓት ተቀርጾለት በጥንቃቄ የሚመራ ነበር።
12105	ከአለው የኑሮ አስቸጋሪነት አንጻር፣ ምንም እንኳ ከተማ ውስጥ የሚኖረው ኢትዮጵያዊ ብዛት ከአለም አንጻር ዝቅተኛ ቢሆንም፣ ከገጠር ወደ ከተማ ያለው ፍሰት ግን ከፍተኛ ነው።
12106	ከዚያም ትንሽ አጉረምርመው አክርሚኝ ይላሉ።
12107	በዚህም ታድያ የእንቆቅልሽ ተጫዋቾች ከአራቱ የቋንቋ ክህሎቶች መካከል የመናገር እና የማዳመጥን ችሎታ በርግጥ ያዳብራሉ።
12108	ቀጥሎም አሁን የሚታወቀውን የላፕላስ ሽግግር በመመርመር ጥልቅ የሆነ እምቅ ጥቅሙን ለመገንዘብ ቻለ።
12109	ልጅትም እዚሁ ስለተወለደች ስልኛንም ስልጤንም በደንብ ታውቃቸዋለች፡፡ የማትሪክ ውጤቷ ከፍተኛ ትምህር ተቋም ባያስገባትም በአሁኑ ሰዓት ግን በሚሽነሪዎች(ምናልባትም በቤንጃሚን) አማካኝነት እስከ ውጭ ሀገር ተልካ ዲግሪ፣ሁለተኛ ዲግሪ እስከ ዶክትሬት ሊያስምሯት እንደሆነ ሰምተናል።
12110	መጽሐፍ ቅዱስ የስነምግባር ጉዳዮችን በሚመለከት መመሪያ የሚሰጥ ከመሆኑም ሌላ እንደ ወንጀል፣ ረሃብና የአካባቢ መበከል ያሉት ችግሮች ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ መፍትሔ የሚያገኙበትን መንገድ ይገልጻል።
12111	ዶክተሩ ይኸን በመደበኛነት ከ፲፱፻፹፩ ዓ.ም. ጀምሮ እየተጠቀሙበት ነው።
12112	በዘመኑ ሌሎች ተወዳዳሪዎች መንግሥታት ደግሞ በባቢሎን ፣ ካዛሉ -ማራድ፣ ኢሊፕ-አኩሱም፣ ኤሽኑና ፣ ኡሩክና አሹር ተገኙ።
12113	የሰሐራ በረሓ የሚያካልለው የሜዲትራኒያን ጠረፍ ጨምሮ ቀይ ባሕርን እስከአትላንቲክ ውቅያኖስ ጠረፍ ድረስ ያለውን ነው።
12114	አዶላና ዋደራ በቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።
12115	ሸረሪት ደግሞ ስለምትኖርበት ጎጆ ወይም ድር ትታወቃለች።
12116	በአንዱ ጽላት የኤንመባራገሲ ልጅ የኪሽ ንጉስ አጋ ከጊልጋመሽ ጋር ሲዋጋው፣ ጊልጋመሽ አሸነፈው።
12117	የተለየ ነገር አላደረገም፡፡ ነገር ግን ለኮርያ ዘማች ልጆች የነፃ ትምህርት እድል ሰጥቷል፡፡ ለዘማቹ ያደረገው የጎላ ነገር የለም፡፡ ነገር ግን ኮርያኖች መጀመርያ በተሰለፍንበት የጦር ግንባር አካባቢ ለምቶ ከተማ ካደረጉ በኋላ፣ በተለይ ቹንቾን በተባለ አካባቢ የማህበራችንን ሕንፃና ሐውልት በከንቲባ አርከበ እቁባይ ጊዜ ሠርቶልናል፡፡
12118	ኤጊያን ባህር የሜዲትራንያን ባህር አካል ነው።
12119	የግዕዝ ፊደል በኮምፕዩተርና የእጅ ስልክ ውስጥ በኣለውም መጠቀም እንዲቻል የፈጠሩ ሊቅና የኣክሱም ሓውልት ከሮም ወደ ኢትዮጵያ እንዲመለስ ጣልያንን በማስፈራራት ወሳኙን እርምጃ የወሰዱ ኣርበኛ ናቸው።
12120	ለምሳሌ ጂሰስ በእንግሊዝኛ፣ የሱስ ወይም ኢየሱስ በአማርኛ፣ ያሱ ወይም ያሹ በብዙ የአፍሪካ ቋንቋዎች፣ የሆሹዋ በዕብራይስጥ፣ ኢሳ በአረብኛ፣ የሱሳ በተለያዩ የኢትዮጵያ ደቡብ አካባቢ ቋንቋዎች የኢየሱስ ስም በተለያየ መንገድ ይጠራል።
12121	ከዚህም በቀር በፍልስፍናዎች ረገድ ስድስት ዋና ዋና የሂንዱኢዝም ፍልስፍናዎች አሉ፣ እነርሱም ሳምኽያ፣ ዮጋ፣ ኛየ፣ ቫይሸሺካ፣ ሚማምሳ፣ እና ቨዳንታ ይባላሉ።
12122	ጥሩነሽ መሮጥ አያስፈልጋትም ነበር ካላረፈደች በስተቀር።
12123	ከእዚህ በላይ ለተዘረዘሩትና ሌሎችም ለኢትዮጵያ ስለ ኣደረጉት ኣስተዋጽዖ በተለይ ለፕሮፌሰር ፓንክኸርስት እግዜር ውለታቸውን ይመልስልን።
12124	ቀጥሎም የቅኔ ትምህርታችውን አጠናቀው በ ፲፱፻፭ ዓ/ም በአሥራ አራት ዓመት ዕድሜያቸው በወንበር ፀሐፊነት የመጀመሪያ ሥራቸውን ጀመሩ።
12125	ያዘዘው ምግብ እስኪቀርብለት በመጠባበቅ ላይ እያለ አንድ ሰው በዝግታ ወደ ውስጥ ገባ።
12126	ኮሚሽኑ ዘጠኝ ዳይሬክቶሬቶችና ሁለት አገልግሎቶች አሉት።
12127	እንዲህ አሉ፡- “አቡበክር ሆይ!
12128	ጋንሱድ ከመስ-አኔ-ፓዳ ጋር በዚህ ዘመን ንግድ እንዳካሄደው ይታወቃል።
12129	ቀዳሚው ሉጋል-ሻግ-ኤንጉር ንጉሥ ሳይሆን አለቃ ወይም ከንቲባ ነበር፤ ለመሲሊም ተገዥ ነበር።
12130	ከፋርስ ቅድመ-ታሪክ (ከመዝገቦች በፊት) የተገኘ የእሪያ ሸክላ ቅርጽ ቅድመ-ታሪክ ማለት ከታሪክ ወይም መዝገቦች ከተጻፉ በፊት ያለፈው ጊዜ ነው።
12131	የፊንቄ ከተማ-አገር ዘማር ** አማቲ - የከነዓን ልጅ።
12132	ከተማው በካፕ-ቨርት ልሳነ ምድር ላይ ተቀምጦ ይገኛል።
12133	ሴኔጋል ዓለም-አቀፍ ሰላም-አስከባሪ ሃይሎችን በመላክ ትታተወቃለች።
12134	የፊንቄ ከተማ-አገር አርዋድ ** ሰማሪዎን - የከነዓን ልጅ።
12135	ስለዚህ እሽመ-ዳጋን ከበፊቱ ጠላቶች ከቱሩኩ ሕዝብ ጋር የስምምነት ውል አደረገ።
12136	አባቱን አፒል-ሲንን ተከተለው።
12137	ድብርት በስነ-ልቦና በማንኛውም ሰው ላይ ሊከሰት የሚችል ነው።
12138	ስለዚህ ከኡር-ኑንጋል በኋላ፣ የሱመር ላዕላይነት በእውኑ ከኡሩክ ወደ ኡር ከተማ እንደ ተዛወረ ይታስባል።
12139	ሐሳቧን በልበ-ሙሉነት ከመግለጽና በማኅበረሠቡ ጉዳዮች ከመሳተፍ የማህበረሰቧም መሪ ከመሆን ያገዳት አንዳችም ነገር አልነበረም።
12140	የጣዖቱ ኸንቲ-አመንቲው (አውሣር) ቤተ መቅደስ በአቢዶስ ነበረ።
12141	እነዚህ ቅደም-ተከተላዊ ፍናፍንትነትን የሚከተሉት ፍጡራን የሁለቱንም ፆታዎች የዘር ህዋስ ወይንም ጋሜት በህይወት ዘመናቸው ጊዜ ማመንጨት ቢችሉም፣ በአንድ በተወሰነ ጊዜ ግን ወይ ሴቶች ናቸው ወይ ወንዶች ናቸው።
12142	ለምሳሌ ያህል, ባንጁል, የሰብዓዊ እና የሕዝቦች መብቶች ላይ የአፍሪካ ኮሚሽን ዋና መሥሪያ ቤት ነው.
12143	የአሦር ንጉሥ) መጻሕፍት ቤት አንድ ሕክምናዊ ሰነድ «የሰው አዕምሮ እሳት ሲኖረው» ተገኝቶ ኤንሊል-ባኒን ይጠቅሳል።
12144	ለምሣሌ ያህል፡ <ኦታ> ማለት በወላይትኛ ሥራ ማለት ሲሆን በጎሙኛ ግን ግብረ ሥጋ ግንኙነት የሚል ትርጓሜ ስላለው ለኅብረተሰቡ ያልተለመደና እጅግ አስነዋሪ ቃል ነው።
12145	ንግድና ኢኮኖሚ ; የአሜሪካን ዶላር ኢንዴክስ ሌሎች የትላልቅ ካምፓኒ ኢንዴክሶች መመልከት የገበያን ሁኔታ በቅድሚያ ለመገንዘብ ይረዳል።
12146	እነኚህ ዓምዶች 'የሄራክሌስ ዓምዶች' እንደ ነበሩ በሰፊ ይታመን ነበር።
12147	ከስደት ሲመለሱ ‘ፀሐፌ ትዕዛዝ’ ተብለው የጽሕፈት ሚንስቴር ሆነው ይሾማሉ።
12148	በዚህም መሰረት " እግዚአብሔር " የሚለው የአማርኛ / የግዕዝ ቃል ከዚህ መሰረታዊ ቃል የተገኘ ሲሆን የፈጣሪን የተጸውዖ ስም (ማለትም ይሖዋ ወይም ያህዌ የሚለውን) በመተካት በአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ ትርጉሞች ውስጥ ተሰርቶበታል።
12149	ከዚያም ወንዶች "እንክሾ እንክሾ አባ ወልክሾ" የተሰኘውን ሶስተኛ ዘፈን እየጨፈሩ ወደልጃገረዶች ይጠጋሉ።
12150	አለቃም መልሰው “አይ አስተታጠቅ አይ አለባበሥ አይ ጎራዴ አይ ጎራዴ አይ ጎራዴ” ይላሉ።
12151	ከነዚህ መካከል “ካጃ” እና "ሀዋዴ" የተሰኙት የጋብቻ ዓይነቶች በብሔረሰቡ ውስጥ በስፋት ተቀባይነት ያላቸው ሲሆን "ቡታ" እና "ዋራዬ ኦልታ" የተሰኙት በአፈፃፀማቸው በህገ ወጥነት ይፈረጃሉ።
12152	ኢልግም በበኩሉ “እንደአባቴ እወዳቸዋለሁ” ያላቸውን ምኒልክን ለሀያ ዓመታት በታማኝነት አገልግሏል።
12153	አለቃም አዝነው «አዬ መልግጌ አባስኩት» አሉ ይባላል።
12154	ከነዚህ መካከል «ዓሳ አበላሻለሁ ዓባይ ዳር ነው ቤቴ» እና «የማትበላ ወፍ በጭራ ተይዛ» ይጠቀሳሉ።
12155	አካባቢ ጀምሮ፣ «ሳን» እንደ ትርፍ ፊደል ተቆጥሮ ተወገደ።
12156	ከዚያም ጨምረው «ከእንግዲህ ወዲህ የኢትዮጵያን ጥቅም የሚነካ፣ ሥር የሚነቅል፣ መሠረት የሚያፈርስ ጉዳዮን ሁሉ እኔ ሳላየው እንዳያልፍ ይፍቀዱልኝ» ብለው ለንጉሡ ባመለከቱት መሠረት ይኸው አንቺ ሳታይው ሳትመረምሪው አያልፍም በማለት ፈቀዱላቸው፣ ይህ እንደሚያመለክተው እቴጌ ጣይቱ በኢትዮጵያ ፖለቲካ ውስጥ የነበራቸውን ተገቢ ቦታ የሚያመለክት ነው።
12157	ኢዮአስ ትርጉሙ «እግዚአብሔር ሰጥቶአል» የሚል የዕብራይስጥ ስም ነው።
12158	መስጊድ መስጊድ ( አረብኛ ፦ መስጅድ) ማለት በተለይ የሙስሊሞች የስግደት ቦታ ነው።
12159	የፕላቶ አካዳሚ ( ግሪክኛ ፦ አካዴሚያ፣ ሄካዴሚያ) በአቴና ፣ ግሪክ አገር በፕላቶ የተመሠረተ ጥንታዊ የከፍተኛ ትምህርት ቤት ተቋም ነበር።
12160	ናዝሬት ናዝሬት ( ዕብራይስጥ ፦ /ናጽራት/፣ አረብኛ ፦ /አን-ናጺረ/ በእስራኤል የሚገኝ ከተማ ነው።
12161	አካባቢ በረጨኑ (ስሜን ከነዓን ወይም ሶርያ) ይዘመት ነበር።
12162	የሱዳን ዋልያት (ክፍለ ሃገራት) በየቁጥራቸው እነዚህ ፲፰ ክፍለ ሃገራት የሱዳን ሪፐብሊክ ይመሰርታሉ፦
12163	ዘመኑም ፱፻፲፪ (፱፻፳) ዓመት ይሆናል።
12164	አርዋድ የሶርያ (የቀድሞ ፊንቄ ) ጥንታዊ ከተማ-ደሴት ነው።
12165	ያንጊዜ በጀጐል (የተሳሉ እንጨቶች አጥር) ተከበበ፤ ፹ ጎበዞችና በጠቅላላው ፫፻ ሰዎች ይኖሩበት ነበር።
12166	የኤድስ ቫይረስ (እራሱን ስለሚቀያይር ጥሩ ዓይነት) የመከላከያ ክትባት በቅርቡ ላይሠራ እንሚችል ተተምኗል።
12167	ስለዚሁ ኢስተር (ዮቅጣን) የዳኑብ ወንዝ ስም «የኢስተር ወንዝ» ተባለ።
12168	መዝገበ ዕውቀት (ኢንሳይክሎፒዲያ) ማለት ወይም የዕውቀት ዘርፎች ሁሉ ወይም የአንድ ዕውቀት ዘርፍ የመረጃ ክምችት ነው።
12169	አክሊሉ መጋቢት ፭ ቀን ፲፱፻፬ ዓ/ም በሸዋ ጠቅላይ ግዛት ቡልጋ ከተወለዱት አለቃ ሀብተወልድ ካብትነህ እና ከወይዘሮ ያደግድጉ ፍልፈሉ ተወልደው የአማርኛ ትምህርታቸውን አዲስ አበባ በሚገኘው የራጉኤል ቤተ ክርስቲያን አጠናቀቁ።
12170	የሙዚቃ ሕይወቱ ሀ ብሎ የተጀመረው አንድ ክለብ ውስጥ ሳንድዊች እንዲያቀርብ በተቀጠረበት ጊዜ ነው፡፡ እንደ አጋጣሚም ሆኖ በዚያው ክለብ ውስጥ ጥላሁን ገሠሠ ይዘፍንበት የነበረ ቦታ ነበር፡፡
12171	ከበፊቱ ኣጣርድ ፣ ቬነስ ፣ መሬት ፣ ማርስ ፣ ጁፒተር ፣ ሳተርን እና ኡራኑስ የተባሉ ፕላኔቶች ይገኛሉ።
12172	ከበፊቱ ኣጣርድ ፣ ቬነስ ፣ መሬት ፣ ማርስ ፣ ጁፒተር እና ሳተርን የተባሉ ፕላኔቶች ይገኛሉ።
12173	ከበፊቱ ሜርኩሪ ፣ ቬነስ ፣ መሬት ፣ ማርስ እና ጁፒተር የተባሉ ፕላኔቶች ይገኛሉ።
12174	ቋንቋው በግሪክ ፣ ሊቢያ ፣ ክሮሽያ እና ኢትዮጵያን ጨምሮ ሌሎች በጣልያን ቅኝ ግዛት ውስጥ የነበሩ ሃገሮችም ውስጥ ቀላል የማይባሉ ተናጋሪዎች አሉት።
12175	ከበፊቱ ሜርኩሪ ፣ ቬነስ እና መሬት የተባሉ ፈለኮች ይገኛሉ።
12176	የክንፉ ርዝመት ፩ ሜትር ያህል ነበር።
12177	ሰርጌይ በሞስኮ ፣ ሩሲያ ለየይሁዳ ቤተሰብ ተወለደ።
12178	እነዚህ ከሱመር ፣ ከአካድ ፣ ከባቢሎንና ከአሦር በኩነይፎርም ጽሕፈት ተጽፈው ይታወቃሉ።
12179	የተሟላ ትርጉም ፡ የብሔር ገዢ ከሁሉ በላይ የሆነ ፡ ዓለምን የፈጠረ ፡ ብቸኛ አለቃ ማለት ነው።
12180	ሌሎቹም ምንጮች ፴ ዓመታት ገዛ በማለት ይስማማሉ።
12181	ኦሮሚያ በአንድ ሺ ስምንት መቶ ክፍለዘመን ማለቂያ ላይ በንጉስ ዳግማዊ ምኒልክ አማካኝነት ከአቢሲኒያ ጋር ተቀላቀላ ኢትዮጵያ ስትመሰረት፣ የቀዳሚ ሃገሩ ህዘብ ችግር አሳልፏል።
12182	አባላቱ ሴኔጋል ፣ ናይጄሪያ ፣ ላይቤሪያ እና ኢትዮጵያ ሲሆኑ የነሱ የኅብረት አስተያየት ደግሞ የዱኛ ኅብረት ሳይሆን ፍላጎታቸው ረጋ ባለ ሁኔታ የዱኛኪን ኅብረት አንድነትን ያስከትላል የሚል ነበር።
12183	ለመኖር በ፳፻፪ እ.ኤ.አ. የወጣ የበዛወርቅ አስፋው አልበም ነው።
12184	የጻፈው በብዕር ስም «ጎንግ ጉሩ ማራግ» ሥር ነበር።
12185	ለሰዶም ንጉሥ፣ ባላ (የሰዶም ንጉሥ) ይዩ።
12186	መንገድ ሲሄዱና ዘመ ቻ ሲወጡ ያጅባቸዋል።
12187	ጀኔራል አብዲሳ አጋ ፤ ኣትሌት አበበ ቢቂላ ፣ ኣትሌት ጥሩነሽ ዲባባ ፤ ኣትሌት ደራርቱ ቱሉ ፣ ኣትሌት ቀነኒሳ በቀለ ፤ ጀኔራል ከበደ ብዙነሽ፤ ኣጋሪ ቱሉ፣ መንግስቱ ኣበበና ሌሎችም ይገኛሉ።
12188	ስለዚህ እነዚህ ሁሉ የ«ቤት» ሩቅ ዘመዶች ሊባሉ ይቻላል።
12189	ስለዚህ እነዚህ ሁሉ የ«ገምል» ሩቅ ዘመዶች ሊባሉ ይቻላል።
12190	ምስራቅ የሚለው ቃል ስም ፣ የስም ገላጭ ወይም የግሥ ገላጭ ሊሆን ይችላል፣ ከአራቱ ዋና ዋና የአቅጣጫ መጠሪያዎች አንዱ ነው።
12191	ዘጠኝም ቢታለብ ለኔ ያው ገሌ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው።
12192	ካለቃና ከጠገራ ፊት ዞር በል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
12193	ማቴዎስ የሚለው ስም ልዩ ልዩ ትርጉሞች አሉት።
12194	እነዚህ ደሴቶች ላይ ልዩ ልዩ ትንግርት ሃይማኖቶች ዛሬ ተገኝተዋል።
12195	ቁመቱም መካከሉ ላይ ፴፭ ሜትር ነው።
12196	ይኸውም ሚያዝያ ነው ወሩ በባተ በሃያ ሦስት ቀን ዕለቱም ዓርብ በዘጠኝ ሰዓት ነው አሜን።”
12197	አዲሱን ክምችት ወደ ሮማ ካመጡ በኋላ የሮማ ቄሶች እውነት የመሠላቸውን ለይተው ሌሎቹን ግን ከክምችቱ ጣሉ።
12198	ኤምኔም ደስተኛ ልጅ ግን ደግሞ ትንሽ ብቸኛ እንደነበር በተሰቦቹ እና ጓደኞቹ ይናገራሉ።
12199	ከነዚህ መካከል ግን ፲፪ ያህል ስሞች ከሰነዱ ጠፍተዋል።
12200	ከነኚህ ቡልጎች ፶፫ ሺህ ፲፭ቱ ሰዎች የገጠር ነዋሪዎችና በግብርና የተሠማሩ አርሶ አደሮች እንደሆኑ ያረጋግጣል።
12201	ያንበሳ አማላጅ ጋም ይዞ ጅብን መውጋት አህያን ተገን ይዞ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
12202	በ፳ኛው ዓመት፣ ሃን ዥዎ የጌን ክፍላገር አለቆች አጠፋቸው።
12203	ዱባውም በመሬት ገጽ ላይ እጅግ ሲስፋፋ፣ መዓልቱን በመሸፈኑ አረምን ይከላከላል፤ እንዲሁም ሀረጉ ትንሽ እሾህ የመሰለውን ጸጉር ስላለው የሚጎዱ ነፍሳት ይከለከላል፤ ከዚህም በላይ የዱባ ቅጠል እርጥበት በመጠበቁ እንደ ማዳበሪያ ያገልግላል።
12204	ጽሑፉን ኣቅልሞ ወደ ሌላ የግዕዝ ፊደል መልክ መቀየር ይቻላል።
12205	ክብደት በአንድ ቁስ ላይ የመሬት ስበት የሚያሳርፍበት የጉልበት መጠን ማለት ነው።
12206	ማይክል አንጄሎ ብዙ ጊዜ እብሪት ለሌሎች ያሳይ ነበር እና በራሱም ብዙ አይደሰትም ነበር።
12207	በሽታው ከያዘው ሰው ጋር መርፌና ሲሪንጋ ኣለመጋራት።
12208	ቀድሞም በንጉሡ ወጥ ቤት አዕላፍ እንስሳት ወጥ ለመሥራት ይገደሉ ነበር።
12209	ከአባቱ ፍላጎት ውጭ ሌላ ፍላጎት እንደሌለው ሲያሳይ ወልድ ዋህድ እንዲህ ብሎ ነበር :- ፈቃዴን ለማድረግ አይደለም እንጂ የላከኝን ፈቃድ ለማድረግ ከሰማይ ወርጃለሁና።
12210	ጌታውም ለጉዳዩ ወደ ውጭ በሔደበት ሰዓት የጌታው ሚስት ለሥጋ ፈቃድ ተመኘችውና ጠየቀችው።
12211	የያኣው አባላት ልዩ ልዩ የስልጣን ደረጃዎች ያሏቸው ሲሆን እነዚህ የስልጣን እርከኖች በተዋረድ "አባ ገዳ" ፣ “ጃላባ”፣ “ሮጋ”፣ “ጃልቃባ”፣ እና "ሀይቻ" በመባል ይታወቃሉ።
12212	በነዚህ ቅርሶች ላይ ስሙ ተደምስሶ በመነመነ ምልክት እንደሚታይ ያምናሉ።
12213	ከዚያም የተነሳ ያች ቤተ ክርስቲያን በስደት ያለች ኦርቶዶክሳዊት የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን ተብላ ትጠራ ጀመር።
12214	ለምሳሌ ያንድን ቁስ ጥላ ስንመረመር ከሁለት አይነት ጥላወች እንደተሰራ እንረዳለን።
12215	ከአንድ ለአንድ ውጭ ያሉ የአስረካቢ አይነቶች (እንደ ትርፍ አስረካቢዎች፣ እና እንስ አስረካቢዎች)፣ ግዛቶቻቸውንና ጥምር ግዛቶቻቸውን በማስተካከል ተመላላሽ አስረካቢዎች ሊሆኑ የሚችሉበት መንገድ ሊዘጋጅ ይቻላል።
12216	የናጋር ንጉሦች ብዙ ጊዜ በማዕረጋቸው «ኤን» (ገዥ) ብቻ ይታወቃሉ።
12217	ግንባር መግጠም ግድ ሆነ።
12218	ቀሚስስ የወንድ ነው እንዴ “ተፈጥሮ እንኳን አያስተምራችሁምን?
12219	የነዚህ ፊደላት ሁሉ ድምጽ «ድ» ነው።
12220	የነዚህ ፊደላት ሁሉ ድምጽ «ግ» ነበረ።
12221	ስለዚህ ለሰዎች በጎ የሆነ ሥራ ማለት ደስታን ማምጣትና ማብዛት እንደ ሆነ ገመተ።
12222	ንግስት ማሪያም ሰና በጦር ድሉ ብዛት የሚታወቀው የአጼ ሠርፀ ድንግል ሚስት ስትሆን በኋላም የእንጀራ ልጇ ያዕቆብ ንጉስ ነግስት እንዲሆን ከሴት ልጆቿ ባሎች ( ራስዘስላሴ (ዸምቢያ) አትናቲወስ(ጎንደር) ና ገብረ ዋህድ (ትግራይ)) ያደረገች ናት።
12223	ዮካይድ የሪናል ማክ ጌናን ልጅ ኤይርክ ልጅ ነበር።
12224	ማሲንቆ ማሲንቆ ባለ አንድ ክር የሙዚቃ መጫወቻ ሲሆን እንደ ቫዮሊን በደጋን ሲመታ የሙዚቃ ቃና ይሰጣል።
12225	የመቆያ ግብርና ብቻ አለ፤ ዋና ምርቶቹም ኮኮነት ዘምባባ ፣ ሙዝ ፣ አሬካ ዘምባባ፣ ካሳቫ፣ ስኳር ድንች ናቸው።
12226	ከሦስት ዓመታት ብቻ በኋላ ግን ዩሊያኖስ በፋርስ ጦርነት ዓረፈና አዲሱ ንጉሥ ዮቪያኑስ እንደገና ክርስቲያን ነበር።
12227	እነዚህ በተቋሙ እጅ ያሉት ፲፮ ሸክላዎች እያንዳንዳቸው ሁለት ዜማዎችን የያዙ ሲሆኑ ባጠቃላይ ፴፪ ዜማዎች ተቀርፀውባቸዋል።
12228	ዘመድን ከዘመድ ጋር ማማት ዳቦ እንደመግመጥ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው።
12229	አለቃም ሸሽተው ጣና ሐይቅ ሬማ መድኃኔዓለም ገዳም ገቡ።
12230	ዘመድን ከዘመድ ጋር ማማት ጮማ እንደመቁረጥ ይቆጠራል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
12231	ትግርኛ የክልሉ ዋና ቋንቋ ነው።
12232	በዚያው ዝርዝር ላይ አንድ ንጉሥ «አራሊዩስ» ወይም «አራልዮስ» ተብሎ ይገኛል።
12233	የአገሩ ኗሪዎች ያለ ምንም ትግል ዕጅ ከሰጡ ግን፣ የሴት ዕቃ የተቀረጸበት ሐውልት ባዚያ ሀገር ያስቆም ነበር ይለናል።
12234	ስለዚህ በባሕር ላይ የጓዙ ሰዎች ሁሉ የሶስት አመት ስንቅ ይወስዳሉ።
12235	የዛሬው የግብፅ ዋና ከተማ ትልቁ ካይሮ ነው።
12236	አዕምሮ የአንድ ሰው ንቃተ ህሊና አካል ሲሆን በ"ማሰቡ"፣ በ"መረዳቱ"፣ ትዝታን በመፍጠሩ፣ ስሜትን በመረዳቱ፣ በመፍቀዱ እንዲሁም ወደፊት በመመልከቱ የሚገለጽ ነው።
12237	በሠልፉ ከንጉሡ ቀኝ ረጅም ጽጉር ያለው አጭር ሰው የጽሑፍ እቃ ይዞ፣ በአጠገቡ «ጨቲ» ወይም ጸሐፈ ትዕዛዝ ይላል።
12238	በሌሎች ምንጮች ግን ሹልጊ እንደ ጽድቅ ንጉሥ አልታሠበም።
12239	በጀልባ ለአንድ ሰው ግማሽ ዲናር ከፍለው ወደ ሃበሻ ተጎዙ።
12240	ከእስር በኋላም ወደ አዲስ አበባ ሲመለሱ በእንደዚህ ያለ ተግባር ላይ እንዳይሰማሩ ከፍተኛ ማስጠንቀቂያ ቢሰጣቸውም፤ ማስፈራሪያው ሳይበግራቸው አርበኞችን በግጥም፣ በወኔ ቀስቃሽ ጽሑፎች በማበረታታት፣ መረጃ በማቀበል፣ መሣሪያ በማዳረስ የጀግንነት ተግባር ፈጽመዋል።
12241	የቀበጠ እንትን ቅቤ ቀቡኝ ይላል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
12242	ይኸውም ማጫወት ብቻ እንጂ ድምጽ አይቀዳም ነበር።
12243	ግርማዊ ቀዳማዊ ዓፄ ኃይለ ሥላሴ ከስልጣን ከወረዱ በኋላ ድህነት በኢትዮጵያ በጣም ተስፋፍቶ ነበር።
12244	ስለዚህ ከአያቱ ጋር መደግ ጀመረ።
12245	በዓመቱ መጨረሻ ላይ አዲስ አበባ፣ (ከልደታው የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ፊት ለፊት) በሚገኘው ቅርንጫፍ፣ ፫፻ ተማሪዎች እና በዲላው ቅርንጫፍ ፳፭ ተማሪዎችን አስመዝግቧል።
12246	ሌላኛው የአጭር ጊዜ ቁጠባ መንገድ ሲዲ ወይንም ሰርቲፊኬት ኦፍ ዲፖዚት ይሰኛል።
12247	የራዲዮ ሞገዶች ልክ እንደ ብርሃን እና ኤክስሬይ የኤሌክትሮመግነጢስ ማዕበል አካል ናቸው።
12248	ከንጉሥ ምኒልክ ጋር ጋብቻ የሸዋው ንጉሥ ምኒልክ በሸዋ የዓፄ ቴዎድሮስ እንደራሴ ከነበሩት አቶ በዛብህ ጋር ነሐሴ ፲፯ ቀን ፲፰፻፶፯ ዓ/ም በጋዲሎ አካባቢ በተደረገው ጦርነት ድል አድርገው ወደ አንኮበር ገብተው በነሐሴ ፳፬ ቀን ነገሡ።
12249	ሁለቱም ወገኖች ቀን በቀን ግድያም ለብዙ ወጣትና አዋቂ እልቂት ምክንያት ሆኑ።
12250	በቻይና ልማዳዊ አፈ ታሪክ ዘንድ፣ ዥዎሉ በቻይና ጥንታዊው ንጉሥና ቅድማያት ኋንግ ዲ («ቢጫው ንጉሥ») ተመሠርቶ እንደ ዋና ከተማው አገለገለው።
12251	ለነዚህ ታሪኮች ግን ታማኝ መዝገብ የለም።
12252	ቅጠሎቹ ለቁስል ፋሻ እንደ ተጠቀሙ ተብሏል።
12253	የንጉሱ ትኩረት ወደ ሰሜን መሆኑን የተረዱት የደቡብ እስላማዊ ክፍሎች፣ በቀይ ባህር ንግድ ላይ ያላቸውን ቁጥጥር እና ሃይል ተመርኩዘው የአርብቶ አደሩን ክፍል በማስተባበር የሃይል ማደግ አሳዩ።
12254	ዱቄቱም በሻይና ሎሚ ጭማቂ በማራስ ብርቱካን-ቀይ ቀለም ይሠራል።
12255	ስለዚህ ድልድይ ሥራ ኢልግ ሲጽፍ፤ የመጀመሪያው የድልድይ ሥራ እንደነበረና የድልድዩ ቋሚዎች በሰው ሸክም አሥራ አምስት ኪሎ ሜትር ተጉዘው እንደመጡ ይተርክና ሥራውን በሐሩር እና በዶፍ እንዲሁም በማታ የዱር አራዊትን በመቋቋም እራሱ ድንጋይ እየጠረበ፣ ምስማር፣ ችንካር እና ብሎን እያቀለጠ እየቀጠቀጠ እንደሠራው ይነግረናል።
12256	ገንዘብ ከነዚህ ውጭ ሊሆን ይቻላል።
12257	አልካሊ የሚለው ቃል ደግሞ ከአረብኛ «አል-ቃልያህ» («የአትክልት አመድ») ተወሰደ።
12258	የናውሩ ማዘጋጃ ቤት እዚያ ስለሚገኝ ብዙ ጊዜ እንደ ደሴቲቱ ዋና ከተማ ቢቆጠርም በይፋ ግን አገሪቱ ምንም ዋና ከተማ የላትም።
12259	በሞገዱ ቅድመት ላይ ሊጫን ይችላል፣ ሆኖም ይሄ ብዙ ጊዜ የተለመደ አይደለም።
12260	የታላቁ ሳርጎን ልጅ ሲሆን የወንድሙ ሪሙሽ ተከታይ ነበር።
12261	ለምሳሌ ጎጃም፣ ባሶ ውስጥ ባደረገው ዘመቻ በገበያው የተገኙ ባሪያወችን በነጻ ለቋል።
12262	ከአፈር ተፈጠሮ ወደ አፈር የሚመለስ ሊኮራ አይገባውም።”
12263	ከታላቅ ሠራዊት ጋር ጅማን ከጣልያን ኃያላት ነጻ ያወጡ ናቸው።
12264	በወቅቱ በክፍለ ጦሩ አዛዥ የነበሩት ጀነራል ሓይሌ ባይከዳኝ የሚባሉ ኮ/ መንግስቱን በባህሪያቸው በመጠርጠራቸው ከአጠገባቸው ዞር ለማድረግ ወደ ኦጋዲን አዛውረዋቸው እንደ ነበር ይነገራል።
12265	ከዚያም በቅርብ ጊዜ ውስጥ ለሰውነት ተስማሚ የሆነው ሳሙና ጥቅም ደግሞ ይስፋፋ ጀመር።
12266	ከአህያ የዋለች ሳር መጋጥ ትማራለች የአማርኛ ምሳሌ ነው።
12267	በአንድ ትውፊት ግን ማጉስ ከተሞቹን የመሠረተው የጥንት ንጉሥ ስም ነበረ።
12268	ኢናቆስ በግሪክ አፈ ታሪክ የውቅያኖስ እና የጤቲስ ልጅ ሲሆን የአርጎስ መጀመርያ ንጉሥ ሆነ።
12269	ፖርታሉ ለግልም ሆነ ሙያን ላስመለከተ ጉዳይ የተዘጋጀ ነው።
12270	የኅሊና ነጻነት ፍሬ ነገር እያንዳንዱ ግለሠብ ለራሱ የቱን እምነት ለመምረጥ ስለሚሰጥ፣ ' የሃይማኖት ነጻነት' ጽንሰ ሐሳብ ከዚህ ጋር ተያይዟል።
12271	ዳኑቢዮ የእግር ኳስ ክለብ በሞንቴቪዴዎ ፣ ኡራጓይ የሚገኝ እግር ኳስ ክለብ ነው።
12272	የኦሮሞ ቡድኖች ወደ ሰሜን የሚያረጉትን ዘመቻ ስላቋረጡ በደቡብ በኩል መረጋጋት ተከስቶ ነበር።
12273	ለምሳሌ ከመሬት ወደ ጨረቃ ተስፈንጥረው የተላኩት መንኮራኩሮች ምህዋር የተሰላው በኒውተን ህጎች ነበር።
12274	የሹልጊ ተከታይ ልጁ አማር-ሲን ነበር።
12275	በአሁኑ ወቅት፣ ዘጌ የባሕር ዳር ልዩ አስተዳደር አካል ነው።
12276	እንዲህ ወንድና ሴት በሰላም ያለ ጠብ፣ ቅሬታ ወይም መቀኝነት ይኖራሉ።
12277	በተለይ የአዴት ጤፍ በባህር ዳር ጎንደር ደሴ እና መቀሌ ነዋሪዎች ዘንድ በስፋት የታወቀ እና ተወዳጅም ነው።
12278	የልብነ ድንግል ዋና ሞግዚት ሆና ከእናቱ ናኦድ ሞገሴና ከወጣቱ ንጉስ ዘመድ የጎጃሙ ራስ ደሳለኝ በመሆን ልብነ ድንግል እድሜው እስኪ ጎለምስ አገሪቱን አስተዳድራለች።
12279	ስለዚህ እነዚህ ሁሉ የአልፍ ሩቅ ዘመዶች ሊባሉ ይቻላል።
12280	ማይክል አንጄሎ ብዙ የስእል እና የግጥም ስራዎችን ለአለም አበርክቶ አልፏል።
12281	እናቶች ከአንድ ወር ጀምረው ጡት ማስጣል ይጀምሯቸዋል።
12282	ሁለቱን በአንድ ላይ ማድረግ ግን በተፈጥሮ ህግ ክልክል ነው።
12283	የመደብ ድልድል ሥነ ስርዓቱ ኅዳር ፳፯ ቀን ፳፻፮ ዓ.ም. ብራዚል በሚገኘው ኮስታ ዶ ሳዊፒ ሪዞርት ተካሄዷል።
12284	የቆጡን አወርድ ብላ የብብቷ ጸጉር ታየ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
12285	የመደብ ድልድል ሥነ ስርዓቱ በኬፕ ታውን ፣ ደቡብ አፍሪካ በሚገኘው ኬፕ ታውን ዓለም አቀፍ ኮንቬሽን ማዕከል በኅዳር ፳፭ ቀን ፳፻፪ ዓ.ም. ተከናወነ።
12286	ብርሃን ከአየር ወደ ብርጭቆ ስባሪ ሲገባ መሰበሩን የሚያሳይ ተመክሮ።
12287	የአገሩ ጥንታዊ ስም አላሺያ እንደ ነበር ይመስላል፣ ይህም ከያዋን ልጅ ኤሊሳ ስም ጋር ግንኙነት እንዳለው ይታስባል።
12288	ስነፈሩ ከአንድ ሺህ ዓመታት በኋላ በመካከለኛ መንግሥት እንደ መልካም ገዢ ይታወስ ነበር።
12289	በእርሱ እመነት ይህ የመደብ ትግል በሰራተኞች አሸናፊነትና የበላይነት የሚደመደም ነው።
12290	ይሁንና በያቁጥ አል ሃርናዊ ጽሕፈት እና ልሳን ኤል አራብ በተባለ መጽሐፍ ዘንድ ስለ ግንብ ምንም ባይጻፍም የሰው ልጆች 'ባቢል' ወደሚባል ሜዳ በንፋሶች ሃይል ተወስደው እዚያ አላህ ለየወገናቸው ልዩ ልዩ ቋንቋ እንደ መደባቸውና ንፋሶች ከዚያ ሜዳ እንደ በተናቸው ይተረታል።
12291	ማጄላን በመሃል ላይ ፊሊፒን ደሴቶች ላይ ሲሞት ጉዞውን ምክትሉ ሴባስቲያን እልካኖ ጨረሰ።
12292	ለቀማኛ የለውም እጅ ለበቅሎ የለውም ልጅ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
12293	ሁለቱም ሎሬንዞ እና ማይክል አንጄሎ ክፉኛ ከተታለሉ በኋላ ራፋኤል ሪያሪዮ ቅርጹን ከሎሬንዞ የገዛው ሰው እንደተባለው አሮጌ እንዳልሆነ አወቀ።
12294	በእዚህ የተነሳ ወደ ዩኒኮድ የዓለም ፊደላት መደብ የገባው ትክክለኛው የግዕዝ ፊደል ስለሆነ በዓማርኛ ታይፕራይተር ቁርጥራጭ ፊደላት መጠቀም ከቀረ ቆይቷል።
12295	እነርሱ በሕዝቡ ላይ ግብርን ለመጣል እንዴት ይደፍራሉ?
12296	እነዚህ ታውቀው ብዙ ሚሊዮን ጽሑፎች በኣለፉት ፴ ዓመታት ቀርበዋል።
12297	የቆጡን አወርድ ብላ መሰላል አመጣች የአማርኛ ምሳሌ ነው።
12298	ከአባቱ ረግነር ጋር ነገሠ፤ ያንጊዜ የዴንማርክ ሰዎች በስዊደን ገዙ።
12299	በኋላም ሃያዎቹ ወደ ዩኒኮድ የገቡት በፊደልነት ነበር።
12300	ከንጉሠ ነገሥቱ ጋር አብረው በስደት በነበሩባቸው ዘመናት በታማኝነታቸው የንጉሠ ነገሥቱን እምነት አስገኘላቸው።
12301	ፖምፐዪ ከተማን ስለ ማጥፋቱ ታውቋል።
12302	የጥንቱ ገንዘብ ዋጋ ይመነጭ የነበረው ከራሱ ከተሰራበት እቃ ዋጋ ነበር (ለምሳሌ፡ ከወርቅ የተሰራ ሳንቲም) ።
12303	አለቃም በጥሪው ቀን በጀልባ ተሳፍረው ከጥሪው ቦታ ይደርሳሉ።
12304	ከአብሮ አደግህ ጋር አብረህ አትሰደድ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
12305	ከነዚህ ግሩፖች ጋር ግንኙት ለመፍጠር አስቸጋሪ ሙከራ ነበር።
12306	የቱዋ፣ ቱትሲና ሁቱ ብሔሮች በቡሩንዲ ለአምስት ምእተ ዓመታት ያህል ኖረዋል።
12307	የነዚህ ልሳናት ዋና አባላት ፈረንሳይኛ ፣ እስፓንኛ ፣ ፖርቱጊዝኛ ፣ ጣልኛ ፣ ሮማኒኛ ናቸው።
12308	እንዲህ ካደረገ ግን የአላህ እርጉማንና መዓቱ በሙታን ትንሳኤ ይሆንበታል፣ ያንጊዜ ምንም ንስሐ ወይም ቤዛ አይቀበልለትም።
12309	በሌሎች አገራት ግን ለምሳሌ በእንግላንድ ወይም በጣልያን ፣ «ማብራራቱ» አነስተኛ ሚና አጫወተ።
12310	በዚህም የተነሳ ብዙ ተከታይ አልነበረውም ይላል።
12311	እነዚህ ማሽኖች በቂ ፍጥነት ስለነበራቸው አብዛኛው ተጠቃሚ ለራሱ አንድ ማሽን የተመደበለት ያስመስሉት ነበር።
12312	ካልሶች ይህንን ላብ በመምጠጥ ወደ ደረቁ ወይም ንፋስ ሊወስደው ወደሚችል ቦታ ያሰራጩታል።
12313	በአንድ ተዳፋት ላይ የተቀመጠ እቃ ሶስት አይነት መሰርታዊ ጉልበቶች ያርፉበታል፣ እነርሱም የመሬት ስበት፣ የተዳፋቱ ገጽታ በዕቃው ላይ የሚያሳርፈው ጉልበትና ሰበቃ ናቸው።
12314	ማለት፣ በአለም ሁሉ እየዞርን ነጭ ዳክዮዎችን ብናይ እንኳ ያላየነው ሌላ ቀለም ዳክየ ሊኖር ይችላልና።
12315	ለአፍታ የለውም ፋታ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
12316	ማይክል አንጄሎ ግን ወዲያውኑ ግብረ ሰዶም ለእሳት ይዳርጋል ብሎ መልስ ሰጥቶታል።
12317	ከፍሩድ ስራዎች ዋና ከሚባሉት ወገን ሲሆን በምዕራቡ አለም ከፍተኛ ተነባቢነት ያለው መጽሃፍ ነው።
12318	በአሁኑ ወቅት፣ ዋጋ ከጉብዝና ወይም ቅጣት ከወንጀል ሁልጊዜ አይከተልም።
12319	የዚህን ዓይነት ቤት የሚሠሩት ሰዎች በዝቅተኛ ኑሮ ደረጃ ላይ ያሉ፣ አዲስ ጐጆ ወጪዎች እና ከዋናው ቤት በተጨማሪ ለከብት ማደሪያነት የሚጠቀሙ ናቸው።
12320	የቆጡን አወርድ ብላ የብብቷን ጣለች የአማርኛ ምሳሌ ነው።
12321	በሰፊው ትርጉም ሰው ያለፈቃዱ ወይም ያለደመወዝ ሥራ ወይም አገልግሎት ለመፈጽም ቢገደድ፣ ይህ በተግባር ባርነት ሊባል ይችላል።
12322	እነዚህ ጎሣዎች ወደ አካባቢው ለምን እንደተንቀሳቀሱና እንደሰፈሩ በምክንያትነት የሚነገረው አካባቢው ለእርሻና ለከብት ርቢ ምቹ መሬት ለኑሮ ተስማሚ የሆነ የአየር ንብረት ያለው መሆኑ ነው።
12323	የፈልኩ ሳተርን ስም እንዲሁም የቅዳሜ ዕለት ስም (ሳተርደይ) በእንግሊዝኛ ከርሱ የተወሰደ ነው።
12324	በዚህም ስብሰባ ላይ የአፍሪካ ሀገራት በፊፋ ውክልና እንዲያገኙ ጠይቀዋል።
12325	አዎን፣ በቆምጬ ስም የሚነገሩ በርካታ ቀልዶች አሉ ።
12326	አርማው በጋሻው ላይ የአንበሣ ምልክት ነበር፤ ይህም እስካሁን በባየርን አርማ ሊታይ ይችላል።
12327	ለርስዎ ዕድሜና ጤና ለሕዝብዎ ሰላምና ዕረፍት እግዚአብሔር ይስጥዎ።
12328	የሐናን ለወለተ ሐና በአማርኛ ፈሊጣዊ አነጋገር የሆነ ዘይቤ ነው።
12329	ለንጉሠ ነገሥት ቤተ ዘመዳችን ደንበና የዕረፍት ሥፍራ እንዲሆን በመሠረትነው የክብር ቦታ በሥራቸውና በመሥዋዕትነታቸው ውለታቸውን ልንመልስላቸው የተገባቸው አገልጋዮች ደንበኛ የርስት ተካፋይ እንዲሆኑ ፈቀድን።
12330	ስለዚህ የአንድ ክብ ራዲየስና ጉብጠቱ የተገላቢጦሽ ግንኙነት አላቸው።
12331	ቢሆንም በቅርብ ጊዜ አንዳንድ የፈረንጅ አገር ሊቅ ይህን አባባል ለቋንቋዎች ጥናት ተበድሯል።
12332	ሀብታም በከብቱ ድሀ በጉልበቱ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
12333	በጥርስ ቁጥሮች ልክ ትክክለኛ የፍጥነት ውድር መቀመር ስለሚቻል ጥርሶች ለሰዓት ስራ ያገለግላሉ።
12334	የቆጡን አወርድ ብላ የጣራውን አወረደች የአማርኛ ምሳሌ ነው።
12335	ወይዘሮ ወርቂት ዓፄ ቴዎድሮስ ልጃቸውን አስደብድበው ገደል ከተቱት የሚል ወሬ ሲሰሙ ቦሩ ሜዳ ላይ ምኒልክን ተቀብለው፣ “የሸዋ ሰው አውራህ መጥቷልና ደስ ይበልህ፣ ተቀበል” ብለው አዋጅ አስነግረው፣ አጃቢ አድርገው በመለከትና እምቢልታ አሳጅበው ከሸዋ ድንበር ድረስ ላኳቸው።
12336	የንጉሥ ሉግዱስ ልጅ ቤሊጊዩስ ተከተለው።
12337	በተለይ በእያሱ ላይ የቀረበው የመናፍቅነት ክስ ትክክል መሆኑን ለማስረገጥ የእያሱን መስለም የሚያሳዩ ፎቶግራፎችን እያባዙ በአዲስ አበባና በሌሎችም ከተሞች አሰራጩ።
12338	በዘመነ ዮሐንስ ብቻ ይጨመራል።
12339	ዮሐንስ ጽሕፈት ቤት በፋሲልደስ ልጅ በቀዳማዊ አጼ ዮሐንስ የተገነባ በፋሲል ግቢ የሚገኝ ቤተ፣ መንግስት ነው።
12340	ዮሐንስ ጽሕፈት ቤት በፋሲልደስ ልጅ በቀዳማዊ አጼ ዮሐንስ የተገነባ በፋሲል ግቢ የሚገኝ ያስገነባው ንጉስ ጽህፈት ቤት የነበር ነው።
12341	የባህል ጥናት፣ ሥነ ኅብረተሠብ ወይን ሥነ ማኅበረሰብ ሌላ ስሙ ሶሲዮሎጂ የሰው ልጆች በቡድንና በተናጥል ያላቸውን ባሕል ፣ ጠባይና አደረጃጀት የሚያጠና ክፍል ነው።
12342	በንጉሠ ነገሥቱ እና በመኳንንቱ ዘንድ ከፍተኛ ከበሬታ በማግኘታቸው የቀኑ አንዳንድ የቤተ ክህነት ሰዎች «አለቃ ታዬ ትምህርቱን የቀሰመው ከሚስዮናውያን ነው» በሚል ሰበብ ብቻ ክስ ያበዙባቸው ስለነበር ይህኑኑ ጉዳይ ለአፄ ምኒልክ አመልክተው የሚከተለውን ደብዳቤ ተቀበሉ፦
12343	በግብጽ ቆብጦች ላይ በሚካሄድው ዘመቻ ምክናያት ብዙ ኮብቶች ወደኢትዮጵያ በዚሁ ዘመን ተሰደዱ።
12344	የሐረሪ ብሔራዊ ሊግ የኢትዮጵያ ፖለቲካ ፓርቲ ነው።
12345	በየ፬ቱ ማዕዘን ላይ የኪሩቤልና የሱራፌል ቅርጽ ወይም በአራቱ ወንጌላውያን የሚመሰሉት የሰው፣ የአንበሳ፣ የላም እና የንስር ቅርጽ ከብዙ ዓይንና ከየስድስቱ ክንፍ ጋር ይገኛል።
12346	የሆብስ መጽሃፍ ልክ እንደሒሳብ መፅህፍት በጥንቃቄ የተመከነየ ይሁን እንጂ ብዙወች በርሱ መሰረታዊ ሃሳቦች ላይ አይስማሙም፡፡ አንድ አንዶች "ሁሉም ሰው እኩል ነው" የሚለው ሃሳብ ለአመጽ ይገፋፋል የሚል ተቃውሞ ሲያቀርቡ፣ ሌሎች ደግሞ የሰው ልጅ ሆብስ ባስቀመጠው ደረጃ ራስ ወዳድ አይደለም የሚሉ አሉ።
12347	ስለዚህ ከሁሉም ብዙ ተናጋሪዎች ለቻይነኛ በመኖራቸው ብዙዎች ድምጾች የተለቀሙ ከቻይነኛ ነበር።
12348	በአንድ አይነት ብቻ የሚደጋገም ተለዋዋጭ የኤሌክትሪክ ስርዓት እንዲሁ በኖርተን እርጉጥ መሰረት በተመጣጣኝና ቀላል የኤሌክትሪክ ዑደት ሊተካ ይችላልል።
12349	ኮሎኔል አብዲሳ አጋ የተወለደው በ፲፱፻፲፪ ዓ.ም በኦሮሚያ ክልል ፣ ወለጋ ዞን ነበር።
12350	ሦስተኛ ልጃቸው ግን በሕፃንነቱ ሞቶባቸዋል።
12351	በኦሪት ዘጸአት ሙሴ ከዕብራውያን ጋር በዚያ ሥፍራ አለፉ።
12352	ይልቁኑ ከነገሩ ጋር የተያያዘውን ሃረግ/ቀላል ነገር በመጠቀም ከባዱን ማንቀሳቀስ ይቻላል።
12353	ሀብታም ለሰጠው ደሀ ይንቀጠቀጣል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
12354	ሁላቸው የ፯ኛው ቀን አድቬንቲስት ቤተክርስቲያን አባላት ናቸው።
12355	በዋናው መሥሪያ ቤት የሚያገለግለው የበላይ አካል በዓለም ዙሪያ ለሚገኙ የይሖዋ ምሥክሮች አመራር ይሰጣል፤ የበላይ አካሉ አባላት ጥቂት ቁጥር ያላቸው የጎለመሱ ክርስቲያኖች ናቸው።
12356	ክራፒ፡ ወይንም ሳክ-ኦ-ሌ፡ የሠንፊሽ ቤተሰብ ሲሆን፡ ከለጋ ውሃ ዓሣዎች በጣፋጭነቱ ይታወቃል።
12357	ታላላቅ ቅጠልና ቀይ-ቡናማ ልጥ አለው።
12358	ለምሳሌ ሪቻርድ ዋትሊ ""አምክንዮ ማለት የምክንያት አሰጣጥ ጥበብና ሳይንስ" ነው በማለት ተርጉሞታል።
12359	ሌላኛው ዓይነት ዎለድ "ተደራራቢ ዎለድ'' ነው።
12360	በእዚህ የተነሳ ጸሎቱ “ጸ” የፀሓዩ “ፀ” ሞክሼ ከሆነ የጉሙዙ “ጸ” ሞክሼውን መመርኰዝ ኣልነበረበትም።
12361	ከነዚህ ዋንኛው እራሱ « የአሦር ነገሥታት ዝርዝር» የተባለው ጽሑፍ ነው።
12362	ዮሐንስ አድማሱ ደግሞ «የመፀው ነፋስ፣ የጥቅምት የኅዳር የትሣሥ አየር፤ አብራጃው ሲነፍስ፤ ይሰለቻል ወይ?»
12363	በአንድ ቻይናዊ ምሳሌ «ወንዶችና ሴቶች አብረው ሰማይ እንዳይወድቅ ያንሳሉ።»
12364	በቀኖቹ የግብጽ ሰዎች «ፍርንፍስ» የተባለ ንጉሥ በላያቸው አቆሙ።
12365	ከዚያም በፊትና በኋላ «የካተሪንቡርግ» በመባል ታውቀዋል።
12366	አብራም ሚስቱን ሦራን ( ሣራን ) አግብቶ እስዋ ግን መካን ነበረች።
12367	የሞሮኮ ሥልጣን ክልል (ቢጫ) እና የሳሃራ ሥልጣን ክልል (ቀይ) በግድግዳ ተለይተዋል።
12368	ይሁንና በሕጋዊ ረገድ (በስም ብቻ) ሱክሬ እስከ ዛሬ ድረስ ዋና ከተማነቱን ይዟል።
12369	ቦንጋኒ ሳንዲሌ ኩማሎ (ታኅሣሥ ፳፰ ቀን ፲፱፻፸፱ ዓ.ም. ተወለደ) ደቡብ አፍሪካዊ እግር ኳስ ተጫዋች ሲሆን ለቶተንሃም ሆትስፐር እና ደቡብ አፍሪካ በተከላካይነት ይጫወታል።
12370	ስለዚህ የቆሻሻ ውሃን (በተለይ በወተት ርቢ ቤት) ለማከም ሆን ብሎ ታርሷል።
12371	ቢሆንም የጠፋው ፊደል Ϻ ከ«ጸ» ጋር ዝምድና አለው።
12372	እነዚህ አገራት ሹቡር ፣ ሐማዚ ፣ ሱመር ፣ ኡሪ-ኪ ( የአካድ ዙርያ) እና የማርቱ አገር ናቸው።
12373	ምሳሌ፡ ከአዲስ አበባ — ሰበታ በእግሬ ተጓዝኩ።
12374	የአዳም አጽም፣ ወርቅ ፣ ዕጣንና ከርቤ ተጫኑባት፤ ሐመርም በመስቀል ቅርጽ ሰፈፈች።
12375	በቅርብ ዘመናት ጳጉሜ ፮ ከዋለባቸውና ወደፊትም ከሚውልባቸው ሰግር ዓመታት፤ ፲፱፻፷፫ ፣ ፲፱፻፷፯ ፣ ፲፱፻፸፩ ፣ ፲፱፻፸፭፣ ፲፱፻፸፱፣ ፲፱፻፹፫ ፣ ፲፱፻፹፯ ፣ ፲፱፻፺፩ ፣ ፲፱፻፺፭ ፣ ፲፱፻፺፱ ፣ ፳፻፫ ፣ ፳፻፯ ፣ ፳፻፲፩ ፳፻፲፭እና ፳፻፲፱ ዓመታተ ምሕረት ይቆጠራሉ።
12376	የአንዱ የናጋር ንጉሥ ስም «አማር-አን» በማሪ ጽላቶች ተገነ፣ ይህም ምናልባት በኤብላ ጽላቶች የተገኘው ስም የናጋር ንጉስ «ማራ-ኢል» አንድላይ ነው።
12377	የላጋሽ ኃይለኛ አገረ ገዥ (ሻካናካ) ኢር-ናና ደግሞ የሐማዚ ፣ ኡርቢሉምና ሱባርቱ አገረ ገዥ ነበር።
12378	ብለዋል እሚባል ነገር አለ ።
12379	ባለፉት ወቅቶች ከጊዜ ወደ ጊዜ «ጦጣ» የተለያዩ የዝንጀሮ አይነቶች ያመልክት ነበር፤ ወይም ለማንቸውም ዝንጀሮ መሰል እንስሳ ይጠቀም ነበር፤ እንጂ እንደነዚህ ያሉት ቃላት እንደ ዘመናዊ ሥነ ሕይወት ትምህርት በግልጽ አልተለያዩም ነበር።
12380	በበለሱ ቤተሠብ ውስጥ ብዙ ልዩ ልዩ የዛፍ አይነቶች አሉ፤ ከነዚህም ውስጥ፦
12381	ማይክል አንጄሎ ይህን ስራ ብዙ ጊዜ እያቋረጠ ሌሎች ስራዎችን ያከናውን ነበር ።
12382	ስለዚህ ኣልጠባ ያለን ጥጃ ዝም ብሎ መመልከትና መበሳጨት ቀርቶ ወተት ኣንጀት የማይችለውን እንገር ጨጓራ ውስጥ በማስቀመጥ ጥጃው እራሱን እንዲረዳ ኣደረጉ።
12383	የጉማሬ አስተኔ አንድ ሌላ ኗሪ አባል ዝርያ ብቻ አለበት፤ እሱም በምዕራብ አፍሪካ የተገኘው ድንክ ጉማሬ የተባለው ፍጡር ነው።
12384	ሄክታር ስለዚህ አሥር ሺህ ካሬ ሜትር አለበት።
12385	በቴቤስ አጠገብ ባንድ ሜዳ ላይ ወንድና ሴት ሆነው የሰው መልክ የሚመስሉ ሁሉ ታላላቅ ሐውልቶች አሉ፤ ቁመታቸውም ፶ ጫማ (ፊት) ይሆናል።
12386	በፋርስ የእርያ አዳኝ ሌላ ዘዴ ይጠቅሙ ነበር።
12387	ስለዚህ በጥንት የሰው ልጅ ሁሉ ወላጆች ከጥፋት ውኃ እንዳመለጡና በኦሪት ዘፍጥረት ያለው ከሁሉ ይልቅ ትክክለኛ ታሪክ ነው የሚያምኑ ብዙ ሰዎች አሉ።
12388	በሙዚቃ ሕይወቱ ውስጥ ብዙ ውጣ ውረዶችን እንዳሳለፈ የሚናገረው ማህሙድ ዘመኑ ለሙዚቀኞችም ሆነ ለሙዚቃ ዕድገት የተመቻቸ እንደሆነ ይገልጻል፡፡ እንደሚናገረው ከሆነ ይሔ ዕድገትም የተገኘውና እዚህ መድረስ የተቻለው በዱሮ ሙዚቀኞች መስዋዕትነት ነው፡፡
12389	ለምሳሌ በሚነዳ መኪና ፊት ያሉ መብራቶች የሚያመነጩት ብርሃን ፍጥነት ከቆመ መኪና ብርሃን ጋር እኩል ነው።
12390	ስለዚህ የወለድ እዳዋ መቶ አስር ብር ነው።
12391	መርዓዊ የአሥር ዓመት ልጅ እያለ በት/ቤቱ ውስጥ የወላጆች ቀን በዓል ይከበራል።
12392	ከዚያም ዳዊትና ድጉአ ጽሞ ድጉዋ ወጥቼ ደብረ ኤልያስ ቅኔ ትምህርት ቤት ገባሁኝ ።
12393	ለምሳሌ የአንድ ከተማ ሰው ብዛት በዚያ ከተማ ከነበረው የሰው ብዛት አንጻር ሲተረጎም ማለት ነው።
12394	ለምሳሌ ከአንድ ክፍል ሆኖ ከሌላ ክፍል የሚወራን ወሬ ማዳመጥ መቻሉ የድምጽ ሞገድ በግድግዳወችና በሮች ዙሪያ መጠማዘዝ በመቻሉ ነው።
12395	ኒውተን በበኩሉ በሁሉ ቦት አንድ አይሆነ ቋሚ ጊዜ እንዳለና መሬት ላይ ያለው ጊዜ ከዋክብት ላይ ካለው ጊዜ ጋር እኩል የሚጎርፍ ነው በማለት አስረድቷል።
12396	የዕድሜ ባለፀጋ የሆነ ሰው ሲሞት የቀብሩ ሥነ ሥርዓት ከተፈፀመበት እለት ጀምሮ የሚፈፀሙ የተለያዩ ባህላዊ የለቅሶ ሥርዓቶች አሉ።
12397	የፍቅር ደስታው ከሴት ጭን መሃል ይገኛል ፈልጉ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
12398	የደቡብ ሕዝቦች ክልል ዋና ከተማ ስትሆን በሲዳማ ዞን ተገኛለች።
12399	ከፍተኛ ራዲየስ ወይም ሰፊ ክቦች በቀስታ የሚጎብጡ ስሆኑ ዝቅተኛ ራዲየስ ያላቸው ደግሞ በቶሎ ይጎብጣሉ።
12400	ባለቤቷ ዙበይር ኢብን አል አዋም ረዲየላሁ ዐንሁ የነብዩ ሰለላሁ ዐለይሂ ወሰ ለም ልዩ አማካሪዎች ከነበሩት አን ዱ ሲሆን፥ልጇ አብዱላህ ኢብኑ ዙ በይር ረዲየላሁ ዐንሁ ለሐቅ በነበረ ዉ ቀናዒነትና ጥንካሬ እጅግ የታወ ቀ ሰዉ ነበር።
12401	ከአህያ የዋለች ጊደር ፈስ ተምራ ትመጣለች የአማርኛ ምሳሌ ነው።
12402	ጥርኞች ለምግብ ፍለጋ ቀስ ብለው ቢራመዱም ሲያስፈልግ በፍጥነት መሮጥ ይችላሉ።
12403	ትጸድቅ ትኮነን ቢለው ቆይ መክሬ አስታውቅሀለሁ አለ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
12404	ከዚህም አንጻር በጣም ብዙ ህዝብ እንደሚኖርበት ይታወቃል።
12405	በነዚህ ጽላቶች ውስጥ ግን የቅጽል ስሙ «አሣ አጥማጁ» ሳይሆን፣ የኡሩክ ንጉሥ ስም «ዱሙዚድ እረኛው» ይባላል።
12406	በታሪክ መዝገብ የድል ቀን ሚያዝያ ፳፯ ቀን ፻፴፫ ዓ/ም ቢባልም ኢትዮጵያ ከፋሺስቶች የተላቀቀችበት ዕለት ግን ኅዳር ፲፰ ቀን ፲፱፻፴፬ ዓ/ም ነው።
12407	ከሁለት ዓመታት በኋላ ግን የላርሳ ንጉሥ ሱሙኤል ካዛሉንና አኩሱምን ያዘ።
12408	የደቡብ አፍሪካ እግር ኳስ ማህበር የደቡብ አፍሪካ እግር ኳስ አስተዳዳሪ አካል ነው።
12409	እብድና የዘመኑ ፖሊስ ህግ አያቅም የአማርኛ ምሳሌ ነው።
12410	ስለዚህ ከወሲብ ጓደኛ ጋር በሚኖር ግንኙነት ቫይረሱ ወደዛ ጓደኛ እንዳይተላለፍ ኮንዶም መጠቀም ያስፈልጋል ።
12411	የኢራን ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድንን ያዘጋጃል።
12412	ከተማው በቨናን ሀይቅ ዳር ይገኛል።
12413	ከነዚህ መካከል አንዱ ብቻ የኩግባው ልጅ ልጅና የፑዙር-ሲን ልጅ ኡር-ዛባባ ከሌላ ሰነድ ታውቋል።
12414	ወጣቱም ከዘመኑ ፋሽን እና ከፍላጎቱ ጋር የሚሄዱ አልባሳት፡- ሸሚዝ፣ ቀሚስ፣ ጉርድ ቀሚስ፣ ሚኒ ፓሪ፣ የአንገት ልብስ፣ ቦርሳ፣ የተለያዩ ጌጣጌጦች… ወዘተ በሽመና ሥራ መመረታቸው ፊቱን ወደ ሽመና ሥራ ውጤቶች እንዲመለስ ጋብዞታል።
12415	የሐማቲ ከነዓን ልጆች ወደ ኢትዮጵያ ገቡ።
12416	ለአገሩ እንግዳ ለሰው ባዳ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
12417	ለምሳሌ ከአሁን አለም ሌላ ቢፈጠር፣ በዚያ አለም ፳ ፈለኮች በፀሐይ ዙርያ ቢኖሩ ኖሮ ይችሉ ነበር።
12418	ከጥቂት ዓመታት በኋላ ግን የኦሲሪስ ወንድም ሌላው ቲፎን ኦሲሪስን በግብጽ ገደለው።
12419	የደብረ ሊባኖስ ገዳም ቤተ ክርስቲያን ሕንፃ ምርቃት ሥነ ሥርዓት ላይ ከንጉሠ ነገሥቱ ጋር፤ መሳፍንት፤ መኳንንት፤ ሚኒስቴሮችና ሌሎች ባለሥልጣናት ሲገኙ፤ የአዲስ አበባ አድባራት መምህራንና ነዋሪ ሕዝብ ከሰላሌ አውራጃ ሕዝብ ጋር ተሰብስቦ፣ ከዋዜማው ጀምሮ በገዳሙ ክበብ አድሮ ነበር።
12420	ለምሳሌ በብረት ዘንግ ላይ የተጠመጠመ የመዳብ ሽቦ ኢንደክተር ይፈጥራል።
12421	እማሆይ ገላነሽ ሐዲስ ቤተ ክርስቲያንና ታሪክ ሊዘክራቸው የሚገቡ የዘመናችን የአጥቢያ ኮከብ ናቸው ቢባል ማጋነን አይሆንም።
12422	የአየር ንብረቷ ደጋማ ነው።
12423	በሰዐት ከሦስት እስከ አራት ‘ኪሎ ሜትር ድረስ ይጓዛሉ።
12424	ይኸውም ለምሳሌ ያህል ሦስት «ሀ»ዎች፣ ሁለት «ሰ»ዎች፣ ሁለት «ኣ»ዎች የመሳሰሉትን እንደ አንድ ወይም የመጀመሪያውን ብቻ በመያዝ ነው።
12425	በላቲን አሜሪካ አንድ መጠት «ታማሪንዶ» ከተፈላው ፍሬ ይሠራል።
12426	ካርቱም በሰላም ደርሶ ሐምሌ ፫ ቀን ሲነጋጋ የአዲስ አበባ በረራውን በጀመረ በአሥራ አምስት ደቂቃው ከጧቱ አሥራ ሁለት ሰዓት ከአሥር ደቂቃ ሲሆን ሁለተኛው ሞተሩ በእሳት ተያያዘ።
12427	ቅጠሉም ተድቅቆ በውሃ ለኮሶ ትል ፣ ለወስፋት፣ እና ለሆድ ቁርጠት ይጠጣል።
12428	አምሮት በሰራው ምራቅ ግጥም ያለ አፉ ክው አለ።
12429	ሳርጎን የአካድ ንጉሥ ከዑር ሰው ጋር የጦር መሳርያዎቹን አጋጨ፣ ድልም አደረገው።
12430	ለምሳሌ የአንድ ሞገድ ዋልታ ወደ ላይ ወደታች ከሆነ፣ ይህን ቀይሮ ወ ጎንና ወደ ጎን ሊርገበገብ ይችላል።
12431	ወረኢሉ በአማራ ክልል ደቡብ ወሎ ዞን ከሚገኙ ወረዳዎች አንዱ ነው።
12432	በአሁኑ ወቅት፣ ምንም እንኳ ቀስ ብሎ ቢሆንም፣ ኅዋ እና በውስጡ ታቅፎ ያለው ቁስ እየተለጠጠና ሙቀቱም እየቀነሰ ይገኛል።
12433	ስለዚህ ከአንድ አመት በላይ ብዙ እንደ ቀረ አጠያያቂ ነው።
12434	ካቫሌሪ በእድሜ ከገፉ ሰዎች ጋር ይውል ነበር።
12435	መርዕድ አዝማቹ ሚጣቅ አፋፍ ላይ ሲያዙ ወይዘሮ ባፈና ደግሞ መርሐ ቤቴ ላይ ኮላሽ አምባ እምቢላው ሥፍራ ላይ የተከተሏቸው ወታደሮች አሠሯቸው።
12436	የንጉሠ ነገሥቱ የግል ፀሐፊ አቶ ወልደ ጊዮርጊስ ፋሽሽት ኢጣልያ አገራችንን በወረረ ጊዜ ክንጉሠ ነገሥቱ ሳይለዩ፣ በማይጨው ዘመቻ ከአዲስ አበባ ወደደሴ አብረው ኅዳር ፲፰ ቀን ፲፱፻፳፰ ዓ/ም ይጓዛሉ ።
12437	የወተት አንጀት ሥራው ኣንድ ሆድ ካላቸው እንስሳት ጋር ኣንድ ሲሆን ጥጆችና የመሳሰሉት ወተት ሲጠቡ ሌሎቹ ሦስት የሆድ ክፍሎች ሳይሄድ በኣቋራጭ ወደ ወተት ኣንጀት ይገባል።
12438	በወቅቱ በአምባ ገነኑ ደርግ ስር ተጨቁኖ ለነበረው ድሃ ኢትዮጵያዊ የኢህአደግ ወደ ስልጣን መምጣት ሌላ አማራጭ ስላልነበር የኢሕአዴግን መንግስት ሕዝቡ ለመቀበል ስለ ተገደደ በጊዜው ኢህአዴግ ይህ ነው የተባለ ተቃውሞ አልገጠመውም።
12439	ማይክል አንጄሎ ከሞተ በኋላ ግን ሀፍረተ ስጋቸውን ለመሸፈን ተስማሙ።
12440	በፖሊስ ሠራዊት ፈጥኖ ደራሽ ግቢ መኮንኖች ክበብ ነው የሚውሉት የሚያመሹት።
12441	ይልቁኑ አሁን፣ እሳት ውሃን ወደ እንፋሎት ሲቀይር በተደጋጋሚ ሲመለከት አዲስ ዕውቀት ይሰራል።
12442	ከነዓን ጥንታዊ አገር ሲሆን ዛሬ በእስራኤልና በሊባኖስ አካባቢ ያሉትን አካባቢዎች ያጠቃልል ነበር።
12443	ዓማርኛ የግዕዝ ቋንቋ ፊደል ላይ የሚያስፈልጉትን ኣዳዲስ ቀለሞች ጨመረ እንጂ የግዕዝን ፊደል ኣልቀነሰም።
12444	ደብዛው ከታሪክ ገጾች በሙሉ ጠፋ።
12445	ቫይረሱ ሰውነት ውስጥ እያለ እስከ ፰ ዓመታት የማይታመሙና በሽታውን የሚያስተላልፉ ጤነኛ ሰዎች ኣሉ።
12446	በአንድ ትውፊት ከማየ አይህ በኋላ ኒዋ እና ወንድሟ ፉሢ የሰው ልጆች ከሸክላ የሠሩ ሆኑ።
12447	አለቃም አይዞሽ ምንም ችግር የለም ያለ ነው።
12448	በማለት የእቴጌ ጣይቱ የቁጣ መዓት ወደ ዮሴፍ ዞረ።
12449	ለምሳሌ በጨረቃ ወይም ፀሐይ ወይም ማርስ ።
12450	ማይክል አንጄሎ በሮም ውስጥ ሳንታ ማርያ ዲ ሎሬቶ አካባቢ ይኖር ነበር።
12451	በዚህም መሠረት አዲስ ዘመን ጋዜጣ ቅዳሜ ፣ ግንቦት ፴ ቀን ፲፱፻፴፫ ዓ/ም በይፋ ሥራ ጀመረ።
12452	ስለዚህ የአለቃ ግዳጅ አንዱ ድግስ መሄድ ነው።
12453	ተማሮች ከመላው ሕንድ ወይም ከስሪ ላንካ ወይም ከቻይና ይደርሱ ነበር።
12454	ይኸውም ክምችት ከዚያ እስከ ኩማይ ጣልያ ከዚያም እስከ ሮማ ከተማ እንደ ተጓዘ ይመስላል።
12455	የሚለው ዓረፍተ ነገር የዛሬ አስር አመት እውነት ቢሆን፣ ዛሬ ቁመቱ ሲጨምር ውሸት ይሆናል።
12456	ለስሜት ተፈላጊ የሆነ ነገር ውበት አለው ይባላል።
12457	አጋጣሚ ዕውነት ማለት ውሸት ሊሆን ይችል የነበር፣ ነገር ግን ዕውነት የሆነ ረቂቅ ማለት ነው።
12458	እግዜር እባብን ልቡን አይቶ እግር ነሳው የአማርኛ ምሳሌ ነው።
12459	ጨዋታው ከወጣው እግር ቀጥሎ ባለው እግር እንደገና ይጀምራል ።
12460	ልጅቷም የአንድ ትንሽ ፍየል አጎዛ ወስዳ ታነጥፍና ትመጣለች።
12461	የነፃው ድረገጽ ኣንዱ ትልቅ ጥቅም በቤተ መጽሓፍት ኮምፕዩተሮች ዓማርኛ ጽሑፎችን ለመፈለግና ለማተም ነው።
12462	ሳርጎን በጥልቅ በሐቲ አገር እንደ ዘመተ ይናገራሉ።
12463	በስደት የኖረው የማሪ ቀድሞ ንጉስ ዚምሪ-ሊም በዚያ ዕድሉን አገኝቶ ማሪን ከያስማሕ-አዳድ ነጥቆ ወደ ዙፋኑ ተመለሰ።
12464	ማይክል አንጄሎ ራሱን ከሰው ያገል ነበር።
12465	መርካቶ መርካቶ ገበያ ወይም አዲስ መርካቶ ( ከጣልያንኛው ቃል የመጣ ሲሆን ትርጉሙ ደግሞ ገበያ ማለት ነው።) በኢትዮጵያ ዋና ከተማ አዲስ አበባ ውስጥ በዋነኛነት አዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ እና በአጎራባች አከባቢዎች የተካለለ ሠፊ ገበያ ነው።
12466	ታንኳው በሽራው ፈንታ ዋጋው የበዛ የከበረ ሐር ነበረው።
12467	ለምሳለ አንደዜ ምናሉ ባንድ ወቅት ሊቢያና ቻድ ተጣልተው ነበር ።
12468	ስለዚህ በአንድ ታላቅ ውግያ በማግ ቱይረድ ውግያ ፊር ቦልግ ተሸነፉ።
12469	የንጉሡ ፈቃድዎ ቢሆን ከዚህ በኋላ ሁሉንም ነገር ለሚጠይቋቸው ምላሽ የሚናገሩ ከኛ ዘንድ መልዕክተኞች ለመስደድ እንመኛለን፡፡
12470	የሚረጭ አይነት በሱቅ ሲሸጥ በጣም ኃይለኛ ማጽደጃ ነውና ለአካባቢ አይጎዳም አይመርዝምም።
12471	በኣብሻ ሥርዓት ብዛቱ ከ፭፻ በላይ ከሆነው የግዕዝ ፊደል፣ ምልክት፣ ኣኃዝና ማዜሚያ ሌላ ኮምፕዩተሩ የሚጠቀምባቸውን የእንግሊዝኛ ቊጥሮችና ምልክቶችን ግዕዝ በኣንድና ሁለት መርገጫዎች ተጠቅሞባቸው መክተቢያዎቹ ተርፈዋል።
12472	ከሌሎቹ በሽቶች በላይ አረሙ እከክ መፍጠር ይችላል።
12473	ትንሳኤ ትንሳኤ ቢሉኝ ጸሎተ ሀሙስ መሰለኝ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
12474	በሁለት ሳምንት ውስጥ እርስ በርስ መጫወት ይጀምራሉ።
12475	ያዳቆነ ሰይጣን የግል ኮሌጅ ከፈተ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
12476	በአባቱ ሳርጎን መሞት ሪሙሽ ንጉሥ በሆነበት ወቅት ሳርጎን አሸንፎ የገዛቸው አገራት ሁሉ በአመጽ ተነሡ።
12477	ተዋበች በጊዜው የ፲፭ ዓመት ወጣት የነበረች ሲሆን ቁንጅናዋና አስተሳሰቡዋ በጊዜው በነበሩ ሰወች ዘንድ የተደነቀ ነበር።
12478	ለምሳሌ ጎናቸው አራት የሆኑ ሶስት ማዕዘኖች ስብስብ ዜሮ አባላት ስላሉት ባዶ ስብስብ ይባላል።
12479	ይሄውም በአሁኑ ዘመን አዘዞ ተክለ ሃይማኖት የሚባለው ነው።
12480	ይድረስ ከብፁዕ አባቴ እጨጌ ገብረ ጊዮርጊስ እንደምን ሰንብተዋል ፤ እኛ እግዚአብሔር ይመስገን ደህና ነን።
12481	ለምሳሌ በጽሑፉ ሌቦር ጋባላ ኤረን በአንዳንድ ቅጂ መሠረት፣ በፌኒየስ ፋርሳ ፈንታ የጋሜር ልጅ «ሪፋት ስኮት» የእስኩቴስ ገዢ እና የጎይደሎች ወይም ሚሌሲያን ወላጅ ነበረ።
12482	ዋጊኖስ ዋጊኖስ ወይም የደጋ አባሎ ባለጠጕር፣ ሥሩና ፍሬው ለደም ተቅማጥ መድኀኒት ይኾናል።
12483	እንዲህ ከሆነ፣ በዚህ ዘመን ጨቲው እውነተኛው ባለሥልጣን ሲሆን ፈርዖኖች ግን ድካሞችና በቶሎ የሚተኩ እንደ ነበሩ ይመስላል።
12484	ንጉሡም እነዚህ ሰዎች በዚህ ነገር አይጠረጠሩም ሥራቸው አይደለም ብለው ተናገሩ፡፡
12485	ጻዲቁም በማዘን ሜዳው ምንም እህል እንዳያበቅል ተራገመ።
12486	አኪላስ ከጥቂት በኋላ ዓርፎ አቡና አሌክሳንደር ተከተሉት።
12487	ዶክተሩ ከታዋቂ ሰዎች ኣንዱ ናቸው።
12488	እዚሁም ሲታመሙ ከቆዩ በኋላ መጋቢት ፲፫ ቀን ፲፰፻፺፰ ዓ.ም ቁልቢ ላይ አርፈው ሐረር ላይ እሳቸው በተከሉት በቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን ተቀበሩ።
12489	ወዲያው ሥራዊቱ በጦር ጥቃት በቄሣሩ ላይ ጣሉና ቢሸሽም አገኝተውት ገደሉት።
12490	ብዙዎቹ አዞዎች ከውኃ ዳርቻ አካባቢ ዋሻ ይሠራሉ።
12491	ከአሥራ አምስት ዓመት አምባ ገነናዊ ግዛት በኋላ ንጉሠ ነገሥት ቦካሳ በፈረንሳይ ምርጥ ወታደሮች ኃይል ከሥልጣን ሲወርዱ ዴቪድ ዳኮ ለሁለተኛ ጊዜ የፕሬዚደንትነቱን ሥልጣን ጨበጡ።
12492	ከቅዱስ ዮሐንስ ዋዜማ ጀምሮ በየቤቱ ጨፌና ቄጠማ ይጐዘጐዛል።
12493	ሌላኛው አይነት የዚህ ጨዋታ ምንድን ነው፣ ፈላጊ እስከተወሰነ ቁጥር እንዲጠራ ይደረጋል።
12494	ወንዝም ገነትን ያጠጣ ዘንድ ከዔድን ይወጣ ነበር፤ ከዚያም ለአራት ክፍል ይከፈል ነበር።
12495	እነዚህ የጎሜር ዘሮች እንደ ተቆጠሩ በሰፊ ይታስባል፤ ለምሳሌ በአማርኛው «መጽሐፍ ቅዱስ አዲሱ መደበኛ ትርጉም ከማጥኛ ጽሑፍ ጋራ» ስለ ጋሜር እንዲህ ይላል፦ «የጋሜር ሕዝቦችና ነገዶች በጥቁር ባሕር አካባቢ ይኖሩ ነበር (በኋላ ሲሜራውያን ወይም ጋሜራውያን ተብለዋል)።»
12496	ግብጣን ደበቡም በላይ ዘለቀ መጣብህ ቢሉት ወደማርቆስ ተመለሰ።"
12497	ምዕራፍ ከአንድ መነሻ ነጥብ ተንስቶ መድረሻ ነጥብ ላይ የሚደርስ ከሁሉ መስመር በላይ በጣም አጭሩ ርቀት ነው።
12498	የሮማን ካፒቶል ሂልም ንድፍ ያወጣው ማይክል አንጄሎ ነበር።
12499	ሳድሳን ዓማርኛ ጽሑፍ ውስጥ በብዛት ኣንደኛ ስለሆኑ ሳድሳንን በሁለት መርገጫዎች መክተብ በማያስፈልግ ድካም እራስን መበደል ነው።
12500	ኤምኔም በዓለም አቀፍ ደረጃ ሠማንያ ሚሊየን የሙዚቃ አልበሞችና መቶ ሃያ ሚሊየን ነጠላ ዜማዎችን ሸጧል።
12501	ከዝናብ መምጣት በፊት ባሉት ወራት፣ የእህል መራቆት በሚደርስበት ጊዜ፣ እርጥብ መሬት ለገጠሪቱ ኢትዮጵያ እንደ ምግብ ዋስታና ያገለግላል።
12502	ማድረግ ያለበት ነገር ቢኖር ለሌሎች ተጓዳኝ በሽታዎች እንዳይጋለጥ ራሱን እንዲጠብቅ ትምህርት ማግኘት እና ከኤች.
12503	ከተጫጩ ከሁለት ዓመት በኋላ ወይዘሮ ጣይቱን ለማስመጣት በቤተ መንግሥቱ በተደረገው ምክር መሠረት አለቃ ተክለማርያም ወልደ ሚካኤል ደብዳቤ ተሰጥቷቸው ተላኩ።
12504	አኒታም የካነሽ ንጉሥ ሲሆን የአሦር ነጋዴዎች ወደ ካሩም እንዲመልሱ አስቻለ።
12505	ስለዚህ ተጓዦች ከውጭ አገር ሲመልሱ በአውሮፓ ያለው ሰው ሁሉ እርግጡን በቶሎ ያውቀው ነበር።
12506	በሃይቲ የልደት መጠን እጅግ ከፍተኛ ቢሆንም፣ የዕረፍት መጠን ግን ከዚያ እንኳን ይበዛል፤ ስለዚህ በጠቅላላ ቅነሳ አለ።
12507	በንዲህ ዓይነት ሁኔታ ንጉሥ ምኒልክ ጊዜያቸው እስኪደርስ፤ ኃይላቸውን በዘመናዊ መሣሪያዎች እስከሚያዳብሩና ለንጉሠ ነገሥትነቱ ሥልጣን እስከሚዘጋጁ ድረስ ግዛታቸውን በደቡብ እና በምዕራብ አቅጣጫ እያስፋፉ በዘዴ ለንጉሠ ነገሥት ዮሐንስ ታማኝና የበታች መስለው መኖርን ያዙ።
12508	ጉዳዩን በገሃዱ አለም ማየት ይቻላል።
12509	በደብረ ሊባኖስ ዙሪያ እንደ ተዘገበ፣ «አልማዝ ባለጭራ የሚባል ልክፈት ለማከም የምስርች ቅጠል ተድቅቆ በውሃ ይለጠፋል።
12510	ለኤታና ኅልውና የሥነ ቅርስ ማረጋገጫ ገና ባይገኝም፣ ስሙ ከአንዳንድ ሌላ የትውፊት ጽላት ይታወቃል።
12511	ሀጢአት ሳያበዙ በጊዜ ይጓዙ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
12512	አፍሪካ ከሌላው ዓለም ይልቅ የታወቀው በጣም ትንሽ ነው።
12513	ሪሙሽም በግድያ እንደ ሞተ፣ ማኒሽቱሹ ደግሞ በራሱ ሎሌዎች እጅ ተገደለ።
12514	ኤላምኛ ከፋርስ ሶስት ይፋዊ ቋንቋዎች አንዱ ነበር።
12515	በምግብ ተጨምሮ እንደ ቅመም ከመጠቀሙ በላይ የእርድ መድኅኒታዊ ጥቅም ከጥንት ታውቋል።
12516	አካባቢ የካነሽ ንጉሥ አኒታ ዛልፑዋን ዘርፎ ጣዖቱን ንጉሣቸውንም ሑዚያ ወደ ካነሽ አመጣ።
12517	ሰማኒያ አምስት ከመቶ በላይ የሚሆነው የናይል (ኣባይ) ወንዝ ውሀ ከሀገሩ የሚመጣ ቢሆንም በ ፲፱፻፸ ዎቹ በተከሰቱ ድርቆች በብዙ ሺህ የሚቆጠሩ ሰዎች ሞተዋል።
12518	ከአሥራ አምሥት ደቂቃ በኋላ ንግሥቲቱ አዲሱን የ”ኮንሰርቫቲቭ” ቡድን መሪ ጆን ሜጀርን አቅርባ፣ አዲስ አስተዳደር በጠቅላይ ሚኒስቴርነት እንዲመራ ሾመችው።
12519	ማንቢጅ የሶርያ ከተማ ሲሆን በሥፍራው ጥንታዊ ከተማ ሂየሮፖሊስ ባምቡኬ ወይም ማቦግ ይገኝ ነበር።
12520	ቀሪዎቹ ግጥሞች ለዓፄ ዘርአ ያዕቆብና በኋላም ለዓፄ ገላውዲወስ የተገጠሙ ነበሩ።
12521	እነኚህ በሲዲም ሸለቆ ዙሪያ የነበሩት አገሮች ናቸው።
12522	ጥርኞች ከአንድ እስከ አራት ቡችሎችን በጉድጓድ ውስጥ ይወልዳሉ።
12523	ሥፍራው በአካድ ስሜን ጠረፍ ጤግሮስና ኤፍራጥስ ወንዝ በሚቀራረቡበት አካባቢ ቢሆን፣ ፍርስራሹ ገና ስላልተገኘ ግን ቦታው በልክ እርግጠኛ አይደለም።
12524	ከዚያም ለሦስት ዓመት ተኩል የሕክምና ትምህርቱን ከተማረ በኋላ በማቋረጥ ወደ ኮንሰርቫቶሪ የሙዚቃ ት/ቤት ገባ።
12525	ይሁንና የካቲው ሚስት ባሏን በማማከር ትረዳዋለች።
12526	ቅንጅት ከፈረሰ በኋላ ግን፣ የፖለቲካ ተሳትፏቸውም ቀንሷል።
12527	ጥንታዊ የፊንቄ ታሪክ ጸሐፊ የተባለው ሳንኩኒያጦን እንደጻፈው፣ ክሮኖስ በመጀመርያ ጌባልን የመሠረተ በኋላም እንደ አምላክ የተቆጠረ ከነዓናዊ ገዢ ነበረ።
12528	የቅብጢ ትርጉም ደግሞ በጣም ተዛብቷል።
12529	አብሮም የለውጥ ፈላጊ ናቸው የሚባሉትን ልዑል ራስ እምሩ ኃይለ ሥላሴን በጠቅላይ ሚኒስትርነት መሾማቸውንና አልጋ ወራሹን መርዕድ አዝማች አስፋ ወሰንን (“አስገድደው”) በማስማማትም መንግሥት በቆረጠላቸው ደመወዝ እየተዳደሩ ለሕገ መንግሥት የሚገዙ ንጉሥ ሆነው እንደሚያገለግሉ እራሳቸው ለሕዝቡ በራዲዮ እንዲያስተላልፉ አደረጉ።
12530	ወጋኝና አግላይ መርህ የብዙ ስብስቦችን ውህድ ብዛት ከተዋሃዱት ስብስቦች ቁጥር እና ከጋራ አባላቶቻቸው ብዛት አንጻር የሚያገኝ ነው።
12531	እሳቸው ባለፈው ምዕተ ዓመት የተወለዱና ባለፈ ስርዓት ያደጉ ሲሆኑ “በስልጣኔ እርምጃ” ላይ ጉዞዋን የጀመረችው የኢትዮጵያ ልጆች ግን አብዛኛዎቹ ከጣልያን ወረራ በኋላ የተወለዱ ነበሩ።
12532	ባለፉት ዓመታት ውስጥ ቤኒን ለተግባራዊ ሳይንስ ምርመራ ጥናት አንጋፋ ማዕከል ሆናለች።
12533	በአንዱ ተውፊት ዘንድ ዚውስ ዲዮኒሶስን ከጸነሰ በሕዋላ የዚውስ ሚስት ሄራ በእናቱ ላይ እጅግ ቀናተኛ ሆነችና ልትገደለው አሰበች።
12534	በሱመር ትውፊት ደግሞ ንጉሱ ኤንመርካር ይገኛል።
12535	ትሬቤታ ከአባቱ ኒኑስ ሚስት ከሴሚራሚስ መንግሥት ከአሦር ሸሽቶ ወደ ማኑስ አገር በራይን ወንዝ አካባቢ ደርሰ፤ ከራይን ምዕራብ ትሪርንና ስትራዝቡርግን ሠራ።
12536	ዝንጀሮ የራሷን ጠባሳ ሳታይ በባልንጀራዋ ሳቀች የአማርኛ ምሳሌ ነው።
12537	ኪቲሞች ለቶቤል ልጆች የጋራ ክልሶቻቸውን ባሳያቸው ጊዜ ጦርነቱ ተጨረሰ።
12538	የዓለም መሰመር ኩርባ ደግሞ የተመልካችን አንፃራዊ ፍጥነት ይሰጣል።
12539	ዝንጀሮ የቂጧን መላጣ ሳታይ በባልንጀራዋ ትስቃለች የአማርኛ ምሳሌ ነው።
12540	ናዋርን አጥፈው ከዚያ በኋላ አልተሠራም፣ እስካሁንም ድረስ ፍርስራሽ አለ።
12541	በሽታው ካለበት ኣገር ዶሮን ኣለማስገባትና የጓሮ ዶሮን ኩስ ማጸዳዳት ጠቃሚ ናቸው።
12542	ሱባርቱ በአዳብ ንጉስ ሉጋል-አኔ-ሙንዱ መንግሥት ውስጥ አንድ ክፍል ነበረ፤ በኋላ ዘመን የአካድ ንጉስ ታላቁ ሳርጎን በሱባር ላይ አንዳንድ ዘመቻ ያደርግ ነበርና ተከታዩ ናራም-ሲን ከገዛቸው አገራት መካከል ቆጠሩት።
12543	ስትሄዱ እንዴት ነበረ ጉዞው?
12544	ኢኩኑም የአሹር ንጉሥ ነበር።
12545	አፅቴክ የሚለው ስያሜ ትርጉም «የአፅትላን ሕዝብ» ነው።
12546	ሮድሪጎ ማርቲን ሙኞዝ ሳሎሞን (ጥር ፲፬ ቀን ፲፱፻፸፬ ዓ.ም. ተወለደ) ኡራጓያዊ እግር ኳስ ተጫዋች ነው።
12547	ከወንዝ የተቀዳ ንፁህ ያልሆነ (የደፈረሰ) ውሃን ተፈጭቶ በላመ የሽፈራው ዘር ዱቄት በመጨመር በፍጥነትና ቀላል በሆነ ዘዴ ማከም ወይም ማጣራት ይቻላል።
12548	ከዚያም አሪዞና ሲዘጋ ሾፌሮች ቡና ቤት ወደ ሚባለው የምሽት ክበብ በመሄድ የነ ገላን ተሰማና የታምራት ሞላን ዘፈኖች ሲጫወት ለመቀጠር እንዲችል በአዳራሹ ውስጥ ለተሰበሰበው ሕዝብ ለፍርድ ይቀርባል።
12549	ይሄንን ወይዘሮ ስንዱ የዚያን ጊዜ ቀደም ብለው የነቁ ስለነበረ “እንዴ!
12550	ከተማዋ በከፊተ ሁነታ እድገት ላይ ያለች ስትሆን በአሁኑ ሰአት በአምስት ቀበሌዎች ተከፋፊላ ያለች ነች።
12551	የዝሙት ጓደኛዋ ወንዱ ለዚያም ጊዜ ያህል ይሩጥና በበትሮች ይመታ።
12552	በአለም አንደኛ ቡድን በእግር ኳስ አላት።
12553	ከተማው በቨናን ሐይቅ ደሴቶች ላይ የተሠራ ሲሆን አንድ ዩኒቨርሲቴና ካቴድራል አሉት።
12554	ስለዚሁ ድርጊት ታራና ቤተሠቡ ወደ ከነዓን አገር ለመሸሽ ተጓዙ፤ ሆኖም በካራን ከተማ ደርሰው ተቀመጡ።
12555	ጥይትና ማጣትን ተኝቶ ማሳለፍ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው።
12556	ባላደጉ ሃገሮች ታሪክ መጽሃፍ ኣና ማስቅመጥ የተለመደ ኣልነበረም አባቶች (ሃረጋውያን) ከትውልድ ትውልድ ለልጆቻችቸው በተረትና ምሳሌ በቃል የሚሰተላልፉት አፈ ታሪከ (በኣፍ የተተረከ እንጅ ያልተፃፈ) ማለት ነወ።
12557	ከግራኝ አህመድ ጥቃት በሁዋላ አጤ ፋሲለደስ እንደገና እንዳሰሩዋት የሚያሳይ ስዕል አክሱም ጽዮን (ርዕሰ አድባራት ቅድስተ ቅዱሳን ድንግል ማርያም ፅዮን) አክሱም ትግራይ የምትገኘው ቤ/ክርስቲያን ስትሆን ወደ ኢትዮጵያ ክርስትናን ለመጀመሪያ ይዞ በገባው በአቡነ ሰላማ ዘመን የተገነባች ጥንታዊ ቤ/ክርስቲያን ነች።
12558	ማይክል አንጄሎ ይህን የፍርድ ቀን የተባለውን ስእል የሰራው ዘፍጥረትን በዚሁ ቤተ ክርስቲያን ጣሪያ ላይ በሰራ በሰላሳ አመቱ ነው።
12559	ስለዚህ በቋንቋ ጥናት መርሆች ላይ የተመሠረተ ቋንቋ ለመፍጠር ጣሩ።
12560	እንስሳ የሕያው ነገር አይነት ሆኖ የሚያድገው ከብርሃን አማካይነት እንደ አትክልት ሳይሆን ከመብላት ነው።
12561	የራዲዮ አክቲቭ ሃይል መስሪያ ነው።
12562	ተላላክ በአፋር ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።
12563	የዚያን ተግባር ምንዳ ማግኘት ይቻል ዘንድ ።
12564	ወላይታ በቀድሞ ሲዳሞ ጠቅላይ ግዛት ባሁኑ ደቡብ ክልል የሚገኝ ና የራሱ የሆነ ቋንቋና ባህል ያለው ሕዝብ ሲሆን ከሲዳማ ፡ ከከምባታ ፡ ከሃዲያና ተመሳሳይ ቋንቋ ከሚናገሩ ከኩሎ ኮንታ ከጎፋና ጋሞ ሕዝብ ጋር ይዋሰናል።
12565	በነገሰ ወዲያው ሰሞን ከእናቱ እቴጌ ሰብለ ወንጌል ቀድማ ሚስቱ እቴጌ አድማስ ሞገሴ (ስሉስ ሃይሌ) ተሰሚነት እንዳላት አወጀ።
12566	እነዚህ ነጥቦች የልጅ እያሱን አራት ሴቶች ማግባት፣ መስጊድ ገብቶ መስገድና ቁርአን ማንበብ፣ መስጊድ ማሰራት፣ በኢትዮጵያ ባንዲራ ላይ “ላኢላሃ ኢለላህ” የሚል ጽሁፍ ማስጠለፍ ወዘተ… የመሳሰሉት ናቸው።
12567	ከዚያም ለሙዚቃ ባለው ዝንባሌ በራሱ ግጥም ደራሲነት የትግርኛ ጨዋታዎችን ለሰፊው ሕዝብ በማቅረብ እና በክራር ተጫዋችነቱ ከፍተኛ ተወዳጅነትን አግኝቷል።
12568	ወንደቢ አፍሪካ ውስጥ የሚገኝ አጥቢ እንስሳ ነው።
12569	ዊልኢሻ ከአራት እስከ ስምንት ቀናት የሚቆይ ሲሆን ማታ ማታ «ጋዳ» የተባለ የሀዘን ማስረሻ ዘፈን እና ጭፈራ ሐዘንተኞች ወይንም የሟች ቤተሰቦች እንዲሁም የአካባቢው ሕብረተሰብ ተሰባስበው ይጨፍራሉ።
12570	በፕላቶ አካዳሚ አባል ነበረ፣ ከዚያ የራሱን ትምህርት ቤት በሊሲየም ጀመረ።
12571	አዮሊስ አውራጃ ደግሞ የሚስያ ክፍል ተባለች።
12572	ይሁንና በብሉይ ኪዳን ከንጉሥ ዳዊት አስቀድሞ ለነበሩት ሰዎች አንዳችም ቅርስ የለም በማለት ብዙዎቹ ስለሚያስመስሉ፣ በአብዛኛው ቸል ብለውታል።
12573	በእፃዊ ተዋልዶ በኩል ጥብቂያ ፀደቁ ከማፅደቂያ ስር ጋር በመዋሐዱ የተለመደ ዛፍ ይሆናል፤ ለብዙ አይነት የፍራፍሬ ዛፍ (ምሳ.
12574	ሦስተኛ ልጃቸው ያሬድ አሸናፊ ደግሞ ከአሜሪካዊታ ሁለተኛ ሚስታቸው የተወለደ ነው።
12575	ኰረማሽ በአማራ ክልል ውስጥ፤ በሰሜን ሸዋ በ ላይ የምትገኝ ወረዳ ናት።
12576	በሁለት ነጥቦች ወይም ቦታዎች መካከል ያለ ቀጥተኛ መንገድ ክፍተት በብዙ መንገድ ሊለካ ይችላል።
12577	ስለዚህ ሁለት፣ ሁለት ነጥቦች በኣራት ነጥብ ምትክ መጠቀም ትክክል ኣይደለም።
12578	ዓመታቱ ይለያዩ እንጂ ሁለቱም ያረፉት ዓርብ ታኅሣሥ ፫ ቀን ነበር፡፡
12579	ጥንጅት በአንድ አንድ አካባቢ የሚታይ አዲስ አይነት የጥንጅት አሰራር - እውነተኛ ጥይት ለመተኮስ የሚያስችል ጥንጅት ከምስማር፣ ሽቦ፣ ማጠፊያ ወይም የጥይት ቀለሀ እና ከቀላጭ ኢትዮጵያ ውስጥ ህጻናት የሚሰሩት ለቡሄና ለመስቀል በዓላት ክብሪት ወይም ድኝ በማፈንዳት ዝማሬን በከፍተኛ ድምጽ ለማጀም የሚያገለግል መሳሪያ ነው፡
12580	ዲያቆን ከዘፈነ ፍየል ከቀዘነ መዳኛም የለው የአማርኛ ምሳሌ ነው።
12581	የቻይና ጽሕፈት ቀድሞ ለሌሎች ልሳናት እንደ ቬትናምንኛ፣ ኮሪይኛ ይጠቀም ነበር።
12582	የካቲው ሥልጣን የዘር ሀረግን ተከትሎ ከአባት ወደ ልጅ በውርስ የሚተላለፍ ሲሆን ለመሪነት የሚያበቃው ገና ሲወለድ የእህል ዘር፣ እርጥብ ሣር ወይም የከብት እበት ይዞ ከእናቱ ማህፀን የሚወጣው ወንድ ልጅ ነው ተብሎ ይነገራል።
12583	ከንቲባ ማለትም ላንተ ይግባ፤ ማዕረጉ ከሊጋባ በታች የሆነ ዋና የራስ ከተማ ሹም፤ ዳኛ፤ ገዥ፤ የከተማው ቀረጥና የዳኝነቱ ገንዘብ አንተ ዘንድ ይግባ (ይባእ ኀቤከ) ማለት ነው።
12584	የነብዩ የትዳር ሁኔታ ከሳቸው ተልዕኮ ተለይቶ ሊታይ አይችልም።
12585	ዲያቆን ሲጠግብ በጧፍ ይማታል ወይፈን ሲቦርቅ ድንበር ያፈርሳል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
12586	የትኞቹ ትክክል ናቸው የትኞቹ ስህተት ናቸውን እስካሁን አውቆ የሚያስረዳ የለም።
12587	የሞገድ ኅልዮቱ በጣም የተሳካ ከመሆኑ የተነሳ አብዛኛውን የብርሃን እይታዊና ኤሌክትሮመግነጢሳዊ ባህርይ ለመተንተን ያስቻለ ነበር።
12588	በግዕዝ ቀለሞች ብዛት የተነሳ በግዕዝ መሥራት ቢያስቸግርም ከቴክኖሎጂው ጋር መጓዝ ስለቀጠለ ለእንግሊዝኛው የተሠሩትን ለግዕዝ መጠቀም እንዲቻልና ግዕዝ የሚፈልገውንም ለመሥራት መትጋት ይጠበቅብናል።
12589	እንዲህ እንዲህ የሚል ሴቶችን የሚጫኑ አንቀጾች አሉ።
12590	ሻለቃና ከሻለቃ በታች የሆኑት እነዚህ መኮንኖች በተለያዩ ስፍራዎች የሚገኙ የአገሪቱ ሰራዊት ሶስት ሶስት ተወካዮች ወደ አዲስ አበባ እንዲልኩ በማድረግ፣እርስ በርሳቸው በመሰባሰብ፣ ደርግን መሰረቱ።
12591	የኮንታ ባህላዊ የቤት አሠራር ከፍልጥ እንጨት፣ ከቀርከሀ ከሰንበሌጥና ከሣር የሚዘጋጅ ሲሆን በደጋውና በቆላው አካባቢ ልዩነት አለው፡፡
12592	የነዚህ ቁጥሮች ቅርጽ ከግሪክ ፊደላት ቢወስዱም እስከሚቻል ድረስ ቅርሶቻቸው እንደ ግዕዝ ፊደሎች እንዲመሳስሉ ተደረገ።
12593	ስለዚህ የቀድሞ ዘመን መጨረሻ በፍጹም ተስተዋል።
12594	ለኣፕል ኣይፎን የእክ ስልክና ኣይፓድ ከዊንዶውስ ጋር ኣንድ ዓይነት በሆነው ኣከታተብ የሚሠራ ኣለ።
12595	የላቲን ቊልፎች ለሃያ ስድስቱ ቀለሞች የተመደቡት ለእያንዳቸው እንጂ በዋየልነትና ኮንሰናንትነት የሥራ ክፍፍል ኣይደለም።
12596	እነዚህ ጸሐፍት ደግሞ የአባይ ምንጮች የሚነሡበት የአይቲዮፒያ ተራራማ ክፍልን የሚገልጽ አፈታሪክ ጨመሩ።
12597	በዘመኗ የቲሃኖ ሙዚቃ ንግስት በመባል እስከመታወቅ የደረሰች ነበረች።
12598	በደርግ ሥርዓት ሌባ፣ ሴሰኛ፣ ገንዘብ የሚያታልለው፣ ጥቅም ፈላጊ ፓርቲውን አይቀላቀልም ነበር፡፡ እንጃ!
12599	የሞገድ ኅልዮት በራሱ ድክመት ነበረው።
12600	ታሪኩን የጻፈው ፓኦሎ ጂኦቪዮ እንዳለው “ተፈጥሮው በጣም አስቸጋሪ እና ግልጽ ያልሆነ ነው።
12601	ለምሣሌ የእቴጌ መነን የሴቶች ትምህርት ቤት በአዲስ ኣአበባ ሲከፍት የመጀመሪያው አስተዳዳሪ ሆነው ያገለገሉ ሲሆን፣ ከደሴ ወደ አሰብ የሚወስደው መንገድ ሲሰራ በሃላፊነት መርተዋል:: ከዚያም ቀደም ብሎ በኢትዮጵያና ብሪትሽ ሶማሌላንድ የክልል ድርድር ሲጀመር ሀገራቸውን ወክለው በኮሚቴው ፀኃፊነት ተሳትፈዋል።
12602	ሰሎሞን ተካልኝ አቋም የለለው ፖለቲከኛ ዘፋኝ ከመሆኑ በፊት ከተዋጣላቸው ኢትዮጵያዊያን ዘፋኞች አንዱ ነበር።
12603	የገጠር ከተማዋ ስያሜ የመጣው በምጥሰት ሲሆን ዙርያዋን ዳር በገደል ከመታጠርዋ የተነሳና ማለፍያ ስለሌለ ደርባ ተባለ «በሉ ይለፉ!»
12604	የኢሲን ንጉሶች እጅግ አረመኔ ተከታዮች ነበሩ።
12605	በታሪክ ጸሐፍት እንደ ማኔጦን ዝርዝሮች በኩል፣ ለ፯ኛው-፰ኛው ሥርወ መንግሥታት በርካታ ስሞች ቢመዘገቡም፣ ከጥቂቶቹ ብቻ (እንደ ቃካሬ ኢቢ ፣ ዋጅካሬ ) በስተቀር አንዳችም ሥነ ቅርሳዊ ማስረጃ ከቶ ስላልተገኘላቸው፣ ስሞች ብቻ ቀርተው በእውነት እንደ ኖሩ ወይም ዝም ብለው በማስመስል እንደ ተፈጠሩ አይታወቀም።
12606	በታሪክ ጸሐፍት እንደ ማኔጦን ዝርዝሮች በኩል፣ ለ፯ኛው-፰ኛው ሥርወ መንግሥታት በርካታ ስሞች ቢመዘገቡም፣ ከጥቂቶቹ ብቻ በስተቀር አንዳችም ሥነ ቅርሳዊ ማስረጃ ከቶ ስላልተገኘላቸው፣ ስሞች ብቻ ቀርተው በእውነት እንደ ኖሩ ወይም ዝም ብለው በማስመስል እንደ ተፈጠሩ አይታወቀም።
12607	ቢላቸው ሰውየው አፉም እግሩም የተጣመመ ስለነበር «በጠማማ ቁና ሶስት ብር ነበር።»
12608	ሌሎችም ኢየሱስ እንደ ኤልያስ በትንሳኤ ተመልሷል ብለው ያስቡ ነበር (ማር.
12609	በዚያም የተነሳ ስዕሉ ሳይጠፋ እንደዛው የመቅረት እድል አግኝቷል።
12610	የሁሉም የግዕዝ ፊደል ተጠቃሚ ቋንቋዎች ተለይተው መታወቅ እንደየፍላጎቱ ለማዳበር ይጠቅማል።
12611	እማሆይ ገላነሽ ለብዙ ዘመናት ሊቃውንት በማፍራትና በጥሩ ሥነ-ምግባር ያሳለፉ፣ በአካባቢያቸው ሕዝብ ዘንድም ዝናን ያተረፉ ሊቅ እናት እንደሆኑ ታሪካቸው ምስክር ነው።
12612	የሁለቱ ጉብሮች ጅረት በአንድ እኩልዮሽ ይጠቃለልና አዲስ የቮልቴጅ እኩልዮሽ ይጻፋል።
12613	ወዲያው የሕዝብ ምርጫ ተካሂዶ በጠቅላይ ሚንስትርነት ብሔራዊው ፓትሪስ ሉሙምባን ሲመረጡ በፕሬዚደንትነት ደግሞ የምዕራባውያን ደጋፊ የነበሩት ዮሴፍ ካዛቩቡ ተመረጡ።
12614	ስለዚህ ዶክተሩ ኣርቆ በማስብ ስሕተቶችና ግድፈቶች ወደ ኮምፕዩተር ሳይገቡ እንዲታረሙ ከመጻፍ ኣልተቆጠቡም።
12615	ሐኪሙም እነዚህ ሰዎች ፈጽመው ካልተከለከሉ እኔ አልገባም ደግሞም ስገባ እኔ የምወደውን አስተርጓሚ ይዤ ነው የምገባ ውሌ ይህ ነው ብሎ ወረቀት ጻፉ፡፡ በዚህ ምክንያት ወደፊትም እንዲያስታምሙልን እርዳታቸውን ለመፈለግ የማይመቸን የማይመስለን ሆነብን፡፡
12616	ቴክሳስ በስፋቷ ትልቅ በመሆኗ በእንግሊዝኛ መዝገበ ቃላት ግዙፍ የሚል ትርጓሜ አለው።
12617	ታዋቂው የታሪክ ምሁር ሪቻርድ ፓንክኸርስት ዳግማዊ ምኒልክ ገና በልጅነታቸው የዓፄ ተዎድሮስ እስረኛ በነበሩ ጊዜ ቴዎድሮስ አጠገባቸው የነበሩትን አውሮፓዊ ወንጌላያን መድፍና መሣሪያዎች እንዲሠሩላቸው ማግባባታቸውን ልብ አድርገው ነበርና የሸዋ ንጉሥ ሲሆኑ በ ኤደን ላይ የነበረ አንድ የስዊትዘርላንድ ዜጋ ነጋዴ ምሕንድስና የሚያውቁ አውሮፓውያን ባለሙያዎችን እንዲፈልግላቸው ጠይቀውት ነበር ይላል።
12618	የተላከ ከእቴጌ ጣይቱ ብርሃን ዘኢትዮጵያ፤ ይድረስ ከማህበረ ዴር ሥልጣን ወደብረ ገነት ዘኢየሩሳሌም፣ እንዴት ሰንብታችኋል፡ እኔ እግዚአብሔር ይመስገን ደህና ነኝ።
12619	ትንሹም ትልቁም ንጉሠ ነገሥቱ የእግዚአብሔር ተወካይ ነው ብሎ ስለሚያምን የእርሱን ትዕዛዝ ያለአንዳችም ሰበብ ወይም ማመካኘት በደስታ ይቀበላል።»
12620	በማለት ዚዶልቱ ቢላል ታዝቧል።
12621	ከሌሎች ሃገሮች ዶላር ለመለየት $ ምልክት ይጠቀማል።
12622	ከተማዋ ከባህር ወለል በአምስት መቶ ሰባ ሜትር ከፍታ ላይ የምትገኝ ስትሆን ላይ ትገኛለች።
12623	በተለይ በአለም ዙሪያ ዕውነተኛ ሬት ለቆዳ ችግሮች እንደ መቃጠሎች እንዲረዳ ይታመናል።
12624	ስድስት ድመቶች ድመት አንስተኛ ስጋ በሊታ እንስሳ ስትሆን እቤት ውስጥ አይጥና የመሳሰሉትን ተውሳኮች ለመያዝ ታገለግላለች።
12625	እነዚህ ሕግጋት እጅግ መሠረታዊ እና ሁሉም የዕውቀት ዘርፍ ሊከተሏቸው የሚገባ ብቻ ሳይሆን በዕለት ተዕለት ኑሮ ሳይቀር ሊተገበሩ የሚገቡ ናቸው።
12626	ከሌላው አይነት ጥብስ የሚለየው ብዙ ቃሪያና በርበሬ መጠቀሙ ነው።
12627	በፍትሐ ነገሥት እንደ ሐዋርያት ሥራ ከማዳገም በላይ «መኅምዝ ጥርሶች ወይም ጥፍሮች» ያላቸው መርዛም ተብለው ይከለከላሉ።
12628	የአጽም ሥርዓት ፪፻፮ ዉስጣችን ያሉ አጥንቶችን ያቀፈ ነው።
12629	የጻድቁ የአቡነ ተክለ ሃይማኖት ስም በሚጠራበት በዚህ ገዳም የዛሬ ሁለት ዓመት የዚህን ቤተ ክርስቲያን ሕንፃ የመሠሩትን ድንጋይ ባኖርን ጊዜ እግዚአብሔር ፈቃዱ ሆኖ ፍጻሜውን እንዲያሳየን ተስፋችንን ገልጠን ነበር።
12630	በነዚህ ምንጮች ዘንድ ተጨማሪው ልጅ የሚወለደው ወይም ከማየ አይህ በፊት፣ ወይም በኋላ (ወይም በውሃው ጊዜ እራሱ) በመሆን ይለያል።
12631	ይሁንና ለረጅም ዘመን ማልትኛው ስነ-ጽሑፋዊ ሳይሆን በብዛት የመነጋገርያ ቋንቋ ነበርና ጽሕፈት የተደረገው በአረብኛ በኋላም በጣልኛ ነበር።
12632	እንዲህ ሲደረግ አንድ የሚታወስ መርኅ «የሚጎደለው ሂደቱ እንጂ ሰዎቹ አይደሉም» ነው ይባላል።
12633	ርብቃን አግብቶ መንታ ልጆቻቸው ዔሳው እና ያዕቆብ በሌላ ስማቸው ኤዶምያስና እስራኤል የተባሉትን ሁለት ብሔሮች ወለዱ።
12634	በትሮያ ጦርነት ዘመን በግብጽም እንደ ገዘ በግሪክ ጸሓፍት ተባለ።
12635	ዘይቶቹ በአየሩ ተናኝ ስለሆኑ፣ በዛፉ ጥላ መቀመጥ የሚያረጋ ውጤት እንዳለው ተዘግቧል።
12636	ለዚህም ማስረጃ ሊሆኑ የሚችሉት በአቤ ጉበኛ «የደካሞች ወጥመድ»፣ በብርሃኑ ዘሪሁን «የለውጥ አርበኞች» እና በጌታቸው አብዲ «ስንት አየሁ» ከብዙ ትቂቶቹ ናቸው።
12637	አካባቢ በተለማ ጊዘ፣ አንዳንድ ስዕል እንደ ፊደል ወይም አልፋበት ያህል የተናባቢ ድምጽ ምልክት ለመሆን ይጠቀም ጀመር።
12638	የእግር በስብስ በሽታ በበስብስ ሕዋስ መዘዝ የሚመጣ ነው።
12639	በነዚህ ግሪኮች ዘንድ ካምቦሲስ በገዛ ሠይፉ የሞተው ከድንገት ነበር።
12640	የእዚህ ስሕተት ምንጭ የግዕዝን ኣራት ነጥብ የሌለው የአማርኛ የጽሕፍት መሣሪያ የአማርኛ ቁቤ ኣጠቃቀም ነው።
12641	የዚህም ውህደት ውጤት ከአጽናፍ እስከ አጽናፍ ፣ ከትውልድ እስከ ትውልድ የሚሸጋገር ድህነትን ለሰው ልጅ አተረፈ ።
12642	ይሄውም ልጃቸው ሲሆን የወደፊቱ ንጉስ ለመሆን እጩ ነበር።
12643	በትንሹ ባርዱስ ዘመን የኦጊጌስ ጐርፍ በግሪክ አገር ስለ ደረሰ፣ አዲስ ከተማ የኦጊጌስን ስም ለማስታወስ «ቦርግ-ኦጊጌስ» እንደ ተሠራ የሚሉ መጻሕፍት አሉ፣ ይህም የአሁን ቡርዥ ፣ ፈረንሳይ ማለት ነው።
12644	በሌሎች ታሪኮች ዘንድ ሄርኩሌስ እራሱ ለጥቂት አመት ከኬልቴስ ቀጥሎና ከልጁ ጋላጤስ በፊት «ኦግሚዮስ» ተብሎ በጋሊያ ነገሠ።
12645	ሽማግሌ ካለበት ነገር አይሰረቅ ጎበዝ ካለበት በትር አይነጠቅ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
12646	በአንዱ መጽሐፍ ዘንድ በቤልጅግ ዙሪያ አሸናፊ ነበር።
12647	አሸተን ማርያም ትልቁ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ከአለት የተፈለፈ ቤተ ክርስቲያን ነው።
12648	በአላህ መጽሐፍ ውስጥ የጅሃድን ምንዳ የሚከር መልእክት አለ።
12649	ከጥቂት አመታት በሗላ ክርስትና በሕግ ተፈቀደ፤ በመቶ ዘመን ውስጥ ክርስትና ብቻ በሮማ የመንግሥት ሃይማኖት ሊሆን ነበር።
12650	ሊኑክስ በአሁኑ ሰአት ለተለያየ ጥቅም በአካታች ውስጥ ገብቶ ማለትም «ፓኬጅድ ሆኖ» በስርጭት ላይ ይግኛል።
12651	ማርለን ብራንዶ እጅግ ተወዳጅና ዝነኛ የአሜሪካ ፊልም ተዋናይ ነበረ።
12652	በደብረ ሊባኖስ ዙሪያ በተደረገ ጥናት መሠረት፣ ትሉን ለማስወጣት፣ ቅጠሉ ወይስ ዘሩ ተደቅቆ በውሃ ይጠጣል።
12653	ማይክል ጃክሰን እጅግ ተወዳጅና ዝነኛ የአሜሪካ ዘፋኝና ደናሽ ስለሆነ «የፖፕ ንጉሥ» በሚል ይታወቃል።
12654	ከተሰጠ ስብስብ ወይም ስብስቦች ሌሎች ስብስቦች ለመፍጠር የተለያዩ መተግበራዊያወች ይገኛሉ።
12655	ከነዚህ ቅርሶች አንዱ የጢንዚዛ ዕንቁ በኢያሪኮ በከነዓን ተገኝቷል።
12656	የመንዝ ተወላጁ ነጋሲ የአጋንጫ ኪዳነ ምህረትን ቤተክርስቲያን በመመሰረት ሲታወቅ የፍሩክታንም ደብር በማስፋፋት ይጠቀሳል።
12657	ከዐሥራ ሁለቱም አንዱ ከብንያም በላይ የመጨረሻው ልጅ ዮሴፍ ነው።
12658	በዚህም ዓይነት ከቤት ሊሰጣቸው ከቤተ መንግሥት፤ ከቤት መንግሥት ሲሰጣቸው ከቤት እያሉ ለአሥራ አምስት ቀናት ያህል እንዳይለያቸው አደረጉ፤ ከዚያ በኋላ ግን እየወተወተ ስለ አስቸገራቸው ለልዩ ጸሐፊያቸው እንዲሰጥ አዘዙት።
12659	የደብረ ሊባኖስ ጣሪያ ከከባቢው አለት አልተለየም፣
12660	ሳሙኤል የሚባል ታናሽ ወንድምም አለው።
12661	ለኢሳቅ ኒውተን ቀጣይ የተብራራ ርዕዮት ፈር የቀደደ ትክክለኛ አስተያየት ነበር።
12662	የኮሌጅ ቆይታው በጣም አስገራሚ የነበረ ሲሆን ብዙ ጊዜውንም ክፍል ገብቶ ከመማር ይልቅ በቤተ-ሙከራ ጅፍሎች ውስጥ ማሳለፍ ይመርጥ ነበር።
12663	ትንንሽ ፈሬዎቹ ሊበሉ ይቻላል፤ በትልቅ መጠን ቢበላ ግን የሆድ ማበጥ ያደርጋል።
12664	ሞቃታማ የአየር ክፍል ከቀዝቃዛ የአየር ክፍል ያነሰ ጫና ስላለበት ብዙ ጊዜ ነፋስ የሚነፍሰው ከቀዝቃዛ ክፍል ወደ ሞቃታማ ክፍል ነው።
12665	ልዕልት እንኳየ በር፣ በንግሥት ብርሃን ሞገስ እናት ስም የተሰየመ ነበር።
12666	የመሬት ግስበት ወይም በተለምዶ የመሬት ስበት መሬት ባላት ግዝፈት ምክንያት ሌላ ግዝፈት ያለውን ነገር የምትስብበት የተፈጥሮ ጉልበቷ ነው።
12667	ግልባጭ የአንድ ጥገኛ አምክንዮ አረፍተ ነገር አባል አረፍተ ነገሮች ሲገለበጡ የሚገኝ አረፍተ ነገር ነው።
12668	የኅሊና ነፃነት ማለት ማንኛውም ግለሠብ ምንምን ሀሣብ፣ እምነት ወይም አስተያየት በጽናት ለመያዝ የሚረጋገጥበት ነጻነት ነው።
12669	ቁረይሽ በመላው አረብ ለጣኦታዊ እምነት ማዕከል በሆነችው በመካ የሚገኝ ነገድ በመሆኑ ተፈሪነቱ እና ከበሬታው የላቀ ነበር።
12670	ስለዚህ ከሁለቱ ይፋዊ ቋንቋዎች መካከል ጥቃቅን የአጻጻፍ ለውጥ ይኖራል።
12671	ስለዚህ የኳሶቹ ብዛት ከቁናዎቹ መብለጥ አለበት።
12672	ስለዚህ ምስስል አንድ የሳይንስ ኅልዮት ለእውነቱ ወይንም ለሃቅ ከሌሎች ኅልዮቶች በተሻለ ቀርቦ እንደሚገኝ የሚታዎቅበት ዘዴ ነው።
12673	የመሬት የከባቢ አየር በተለያዩ ጊዜያት የተለያዩ ይዘቶች ነበሩት።
12674	አሁንም ስለርሱ ታሪክ የሚያወሱ በርካታ ድርሳናት እየተጻፉ ነው።
12675	በልማዱ ዘንድ፣ ሳሙና መጀመርያ በጥንት የተገኘው እንስሳን በመሠዋት ጊዜ ሞራ ከዕንጨቱ አመድ ጋር በድንገት ሲቀላቀል ነበር።
12676	ስለዚህ የኳሶቹ ብዛት ከቁናዎቹ መብለጥ የለበትም።
12677	በተረፈ የአልሲ ዑደት የተለያየ ክፍሎች በውስጣቸው ለሚያልፍ ድግግም ኤሌክትሪክ የተለያየ ጸባይ ያሳያሉ።
12678	ጎልጎታ በአዲስ ኪዳን ወንጌሎች መሰረት በኢየሩሳሌም አካባቢ ኢየሱስ ክርስቶስ የተሰቀለበት ቦታ ስም ነው።
12679	የጁወች በአሁኑ ዘመን አማርኛን ሲናገሩ ከጎረቤቶቻቸው መረዋ፣ ውጫሌና ወሎ ኦሮሞወች ለየት ያለ ባህርይ ነው።
12680	የስልክ መግቢያ ቁጥር በየሃገሩ ይለያል።
12681	በዘመነ ዮሐንስ ልደት የሚውለው በታኅሣሥ ፳፰ ቀን ነው።
12682	ለልደት ያልሆነ ቀሚስ ይበጣጠስ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
12683	በአንድ ትውፊት ዘንድ መንስኤው የፍርግያ ንጉስ ሚዳስ 'የወርቅ ዕጆቹን' በውኆቹ ውስጥ ስለ ታጠቡ ነበር።
12684	እውነት የሀሰት ባህር ብትሰምጥ ትሟሟለች እንጂ አትጥፋም የአማርኛ ምሳሌ ነው።
12685	ስለዚህ በዚያው ዓመት ክርክሩን ለመፍታት የንቅያ ጉባኤ ተጠራ።
12686	አቫሮች ከወረሩ በፊት የአውሮፓ ሥራዊቶች በጥቂት ፈረሰኞች ቢጠቀሙ፣ ወታደሮች በተለይ እግረኞች ነበሩ።
12687	የፀሐፌ ትእዛዝ ወልደ ጊዮርጊስ አነሳስ፣ እድገት፣ ይሄን ያህልም ሥልጣን እስከመያዝ መብቃትና በመጨረሻውም ውስጡ ከተበላ በኋላ እንደሚወረወር የሙዝ ልጣጭ መደረግ ብዙ ያልተመለሱ ጥያቄዎችን በአንባቢ እና የኢትዮጵያን የቅርብ ታሪክ በሚያጠና ሰው ጭንቅላት ላይ ያስነሳሉ።
12688	ክፍሎቹ በዚያን ዘመን በተሰሩና ውበታቸው ባልጠወለገ ጠንካራ የእንጨት በሮች የተከፋፈሉ ናቸው።
12689	ጥርኞች በአንድ ሥፍራ ተወስነው የሚኖሩ፤ ምግባራቸው የማይለዋወጥ አልፎ አልፎ ምልክት ባደረጉበት መንገድ የሚጓዙ እንስሶች ናቸው።
12690	የጥንቱ የግሪክ ሂሳብ ተመራማሪ የነበረው አርክሜድስ፣ የመፈንቅልን ጉልበት የማብዛት ጠባይ በማዳነቅ እንዲህ ብሎ ነበር የምቆምበት ቦታ ስጡኝ እንጂ፣ መሬትን በመፈንቅል አነሳታለሁ።
12691	በፊንቄ ሲሆን፣ ከዚያ አስቀድሞ በተመሳሳይ ዘዴ ሴራሚክ ወይም ሸካክላ በመሥራት በድንገት የተፈጠረ የብርጭቆ ዶቃ አለ።
12692	መሬቱን ለግብር ከፋይ ገብሬወች በማከፋፈል አገሪቱ ላይ ሊያካሂዱት ላሰቡት መሻሻል ወጭ ቋሚ ገቢ ለማግኘት ነበር።
12693	አይዛክ ኒውተን ደግሞ በፕሪዝም አማካይነት የፀሓይ ብርሃን ልዩ ልዩ ቀለማት ካላቸው ብርሃናት የተጠናቀረ እንደኾነ አሳየ።
12694	ቀጥሎም ትግራይ ውስጥ ይጠብቀው የነበረውን ሰራዊት በማሸነፍ አክሱም ሲደርስ ለብዙ ዘመናት የኢትዮጵያ ነገስታት አክሊል ይጭኑባት የነበረቸውን አክሱም ጺዮንን በመዝበር በእሳት አቃጠለ።
12695	በደጋፊ ብዛትም ቢሆን ብልጫውን እንደሚይዝ ብዙዎች ይናገራሉ።
12696	የእርሾ ፈንጋይ አንዱ ሃፕሎይድ ከተመሳሳይ ሃፕሎይድ ጋር አይዋሃድም።
12697	ደራማው በአሁኑ ወቅት በብቸኛው የኢትዮጵያ ቴሌቭዥን በየሳምንቱ ይተላለፋል ።
12698	እንዲህ ያለውን አጉል መወሳሰብ ለማስወገድ የቬክተርን መንገድ እንጠቀማለን።
12699	ሕዝቦች በቀላሉ መጻፍ ስለሚችሉ በሰለጠኑበት የጽሑፍ ኣሠራር እንዲቀጥሉ ሲሆን ፫ኛው ጥቅም ኣንድ የዓማርኛ ጽሑፍ በቀለሙ የተጻፈ መሆኑን ለማረጋገጥና እንደኣስፈላጊነቱ ለማረም ነው።
12700	በግብጽ ህይወቱ ውስጥ መጀመሪያ አስተማሪነት ቢቀጠርም በኋላ ግን የሄራክሊደስ ጸሐፊ ለመሆን በቃ።
12701	ስለዚህ የኩሻራ ቋንቋ የሕንዳዊ-አውሮፓዊ ቋንቋዎች አባል የሆነ ኬጥኛ ይሆናል።
12702	ኮረንቲ በሁለት ምድብ ይከፈላል።
12703	ይታወቅ ነበር፣ እሱም ከአሶርኛው «ኡራርቱ» ጋር ዝምድና እንዳለው የሚያስቡ አሉ።
12704	እንዲህ አይነት ሰዎች ለጌታቸውም ሆነ ለሕዝቡ ከቶ ታማኝ አይሆኑም።
12705	የዓለም የህዝብ ብዛት በመሬታችን ላይ ያለውን የሰው ልጆች ቁጥር ይተምናል።
12706	ሙሉቀን በሙዚቃ ዓለም በነበረበት ጊዜ በርካታ ዜማዎች የተጫወተ ሲሆን ዜማዎቹም በሸክላ ተቀርጸው ወጥተዋል።
12707	ይልቁኑ ከተጋጩ በኋላ በመፈናጠር ወደ ነበሩበት ይመለሳሉ።
12708	በልጆቹ የሙዚቃ ችሎታ የተደመሙት አፄ ኃይለሥላሴ በእየሩሳሌም የአርመን ፓትርያርክን ፍቃድ ካገኙ በኋላ ልጆቹን ወደ ኢትዮጵያ ወስደው ተጨማሪ የሙዚቃ ስልጠና እንዲያገኙ አድርገዋል።
12709	እንኳን በፋርስ ንጉስ በካምቦሥሥ ዘመን 'ሱባርቱ' የሚለው ስም ይጠቀም ነበር።
12710	እርስዋ በግብጽ ከሌዊ የተወለደች የሌዊ ልጅ ነበረች፤ ለእንበረምም አሮንንና ሙሴን እኅታቸውንም ማርያምን ወለደችለት።»
12711	አያሌው መስፍን ታዋቂ ኢትዮጵያዊ ዘፋኝ ነው።
12712	በዘውዱ አገዛዝ ወቅት ከኢትዮጵያ ወገን አንድ ወጥ ሳይሆን ያመነታ ሁለት አይነት አቋም ታይቷል፡ የመጀመሪያው አቋም በጠቅላይ ሚኒስትር አክሊሉ ሀብተ-ወልድ ይመራ የነበር ሲሆን አቋሙም ሙሉ በሙሉ ኤርትራን ወደ ኢትዮጵያው ስርዓት ማምጣትና ማዕከላዊነትን ማስፋፋት ነበር።
12713	የአንድ ሕይወት ያለው ማህብረሰብ የዘር ውርስ ባህሪይ ከትውልድ ወደትውልድ እየተቀየረ መሄዱ ዝግመተ ለውጥ ይባላል።
12714	የጨውን ባለእዳ በጨው ቢያባብሉት ጨዌን ማለቱ አይቀርም የአማርኛ ምሳሌ ነው።
12715	ዳግማዊ ምኒልክ የሸዋ የመጨረሻው ንጉሥ ናቸው።
12716	በነዚህ አመታት ውስጥ የኢትዮጵያ ሁኔታ ከዓመት ወደ ዓመት እይተበላሸ ሂዶ በመጨረሻ ከአምባው ላይ ለሹመት ሲወርዱ አገሪቱ በእርስበርስ ሽኩቻ እየታመሰች፣ በሃይማኖት በኩልም መከፋፈል ተፈጥሮ የውጭ ሀይሎችም ከነገ ዛሬ አጠቁን እየተባለ ይሚፈራበት ሁኔታ ገጠመው።
12717	መልካሙ የሙዚቃ ፍቅር ከሕፃንነቱ ጀምሮ አብሮት ያደገ ነው።
12718	ከጽላቱ ክፍሎች አንዱ የአሞራዎች ጽላት የሱመር ከተማ ላጋሽ በጎረቤቱ በኡማ ላይ ድል ማድረጉን የሚያሳይ ጥንታዊ ቅርስ ነው።
12719	ጊላኪኛ በስሜን ፋርስ በካስፒያን ባሕር አጠገብ የሚሰማ ቋንቋ ነው።
12720	በዘመኑ ከአርሶ አደሩ ክርስቲያን ደገኛ ትግርኛ ተናጋሪዎች በተጨማሪ በምዕራብ፣ ዘላን መስሊሞች ፡ ቤኒ አሚር፣ ብሌን፣ ሐባብ፣ መንሳ እና ማርያ እንዲሁም ዘላንና አርሶ አደር የሆኑት ኩናማና ናራ የተሰኙ ብሔሮች እንደሚኖሩ ታወቀ።
12721	በያህዌ ትዕዛዝ ሀገሩ ለአብርሃም ሰጥቶ ስለሆነና ስለከነዓናውያን አስቀያሚ መረንነት እንደ ነበር በኦሪትም ይገልጻል።
12722	ሻርላግ በአካድ ንጉሥ ሻርካሊሻሪ ዘመን የጉታውያን ንጉሥ ነበረ።
12723	የሁሉም አነሳስ አሁን ከሚታይበት ደረጃ እንዳልሆነ የሚያሳይ ነው።
12724	ሙሉቀን መለስን ለየት የሚያደርው ቢኖር ባሀላዊውን ከዘመናዊው በማዋሃድ የኢትዮጵያን ሙዚቃ ለማሳደግ ያደረገው ጥረት ነው።
12725	ብርሃኑ ከአሥር በላይ መጻሕፍትን ጽፏል።
12726	በነዚህ ዘመናት በጣም ታዋቂነትን ያገኘው "ትራምፕ" የሚለውን ገጸ ባህርይ ተላብሶ የተሳተፈባቸው ፍሊሞቹ ናቸው።
12727	መርዓዊ ዮሐንስ ታዋቂ ኢትዮጵያዊ ድምፃዊ ነው።
12728	ቂንጥር እምስን እምስ ከሚያሰጙት ነገሮች ዐንዱ ነው።
12729	ለምሳሌ የአንድ እቃን የአቀማመጥ ውድድር ከጊዜ አንጻር አገኘን ስንል፣ ያ እቃ በእያንዳንዷ ቅጽበት ያለውን ፍጥነት አገኘን እንደማለት ነው።
12730	ከአለም ጦርነት በኋላ የኢኮኖሚክ ፍላጎት ማንስ ባስነሳው ሁኔታ የኤርትራ ኢኮኖሚያዊ እድገት ተጨናገፈ።
12731	መርጡለ ማርያም ከተማ የምትገኘው በአማራ ክልል በምሥራቅ ጎጃም መስተዳደር ዞን እነብሴ ሳር ምድር ወረዳ ሲሆን የወረዳው ርዕሰ ከተማ ነች ፡፡ የተመሰረተችውም ህሩያን ነገስታት አብርሃ ወ አፅብሃ ታላቁን ባለ ፲፪ ቤተ መቅደስ ቤተ ክርስቲያን ሲሰሩ ነው ፡፡
12732	ድንደር ብሔራዊ ፓርክ ከኢትዮጵያ ድንበር አጠገብ ባለው የግዛቱ ክልል ይገኛል።
12733	የሞገድ ርዝመት ማለት በተደጋጋሚ ኩኔቶች መካከል ያለው የርዝመት መጠን ማለት ነው።
12734	የሰማይ ሰማያዊ ቀለም የሚመነጨው ብርሃን በከባቢ አየር ስለሚበተን ነው።
12735	የአንዱ መቅደስ አለቃ ለኤነታርዚ የጻፈው ደብዳቤ በጽላት ተገኝቷል።
12736	ሩዋንዳ በሙስና ዘንድ ከአጎራባች አገራት የተሻለች ብትሆንም በሰብዓዊ መብት ረገጣ በሰብዓዊ መብት ድርጅቶች ትተቻለች።
12737	ሽማግሌ ካለበት ነገር አይናቅበት የአማርኛ ምሳሌ ነው።
12738	ለጥቁር አዝሙድ ጥቅም የተደረጀው ምክንያት የራስ ምታት እና የተለያዩ በሽቶችን ለማባረር ችሎታው እንዳለው በአፍ ይነገራል።
12739	አመጣጡ ከግዕዝ ሊሆን እንደሚችል መላምቶች ይገልጻሉ።
12740	ከዚያም ጃማይካ ውስጥ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ስነ ስርዓት ራስተፈሪያውያን ባሉበት የቀብሩ ስነ ስርዓት ተፈጸመ።
12741	ከዚያም በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በፖሊቲካል ሳይንስ እና ኢንተርናሽናል ሪሌሽንስ የ ቢ.ኤ. ዲግሪ ያገኙ ሲሆን፤ በዚሁ ተመሳሳይ መስክ ከአውሮፓ የማስተርስ ዲግሪያቸውን አግኝተዋል።
12742	ወላይታ ከደቡብ ካሉት አከባቢዎች በትምህርት፡ በልማትና በማህበራዊ ሁኔታዎች ልቆ ሊገኝበት የቻለበት ሁኔታዎች ይታያል።
12743	እርሱም ለአንቺ ቢሆን ትወጃለሽን?
12744	ስለዚህ ለማገዶ እንኳ አይስማማም።
12745	ያንጊዜ የኡሩክ ንጉሥ የኤንሻኩሻና ልጅ ሉጋል-ኪኒሼ-ዱዱ ኒፑርንና የሱመርን ላዐላይነት ያዘ፤ ኤናናቱምም የላጋሽ አለቃ ሆነ።
12746	በአንድ ትውፊት ንጉሥ ጋምብሪቪዩስ የቢራ መጥመቅን አስተማረ።
12747	በውነቱ የቡድን ስራን የሚያበረታታ አባባል ነው።
12748	ዲያቆን ለመሆን ከታች የተዘረዘሩት ነገሮች ወሳኝ ናቸው፦
12749	በነዚህ መሰረት መሬት የተፈጠረችው የአለም ፈጣሪና ጌታ በሆነው በእግዚአብሔር ወይም በአላህ ለሰው ልጆች መኖሪያ ተብሎ ነው የሚል እምነት አለው።
12750	ከአድዋ ጦርነት በኋላ በምርኮኝነት ኢትዮጵያ ላይ ይቅር እንጂ ከዚያ በኋላ ኑሮውን እዚያው ያደረገው በውዴታ ይሁን በግዴታ አይታወቅም።
12751	እማሆይ ገላነሽ አዲስ ሕይወታቸውና ቅኔዎቻቸው / ሥራዎቻቸው ሊጠኑ ከሚገባቸው የቤተ ክርስቲያን ሊቃውንት አንዷ መሆናቸውን ማስታወሱ ተገቢ ይሆናል።
12752	እርሱን ለአንተ ጉዳይ አበርክቻለሁ።
12753	አብዱላ ኦርፖቭ አሁን የኡዝቤኪስታን ጠቅላይ ሚኒስትር ነው።
12754	ትንቢት አውነት ከሆነ ከእግዚአብሔር መንፈስ ተመርተው የሚነበዩት ሲሆን የሚፈጸም ነው።
12755	ቢሆንም በግልጽ መቸም ስላልተሰረዘ፣ አንዳንድ የጃፓን ሕግ ጠባቂ የሾቶኩ ሕግጋት እስካሁን ሕጋዊ እንደሚሆኑ ይከራክራል።
12756	እልፊኝ ያላቸው ሰዎች በየእልፊኞቻቸው ማረፊያ እያዘገጁ የሚያስፈልጉ የቁሳቁስ በማሟላት አያሌ ጊዜያትን አሳልፏልሉ።
12757	ተጨማሪ አዋልድ ወይም ዲዩተሮካኖኒካል መጻሕፍት በአንዳንድ ክፍሎች እንደ ኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን፣ በሌሎችም ከብሉይ ኪዳን ጋራ ቀኖናዊ (የሚቀበሉ) ናቸው።
12758	እግዜር ይህንን አይቶ አልፈቀደላቸውም፤ ነገር ግን አሳወራቸው ንግግራችውንም ደባለቀ፤ አንተም እንደምታያቸው አደረጋቸው።
12759	እነዚህ የምግብ ንጥረ-ነገሮች በተፈጥሮ ከተለያዪ ምግቦች ዉስጥ ይገኛሉ።
12760	እማሆይ ገላነሽ ዐይነ-ሥውርነታቸው ከማየት ከመመራመር ከማስተማር አልከለከላቸውም።
12761	የአሁኑ ብሔራዊ ጦርነት - አረንጓዴ በዐመጸኞች ሥራዊት፣ ብጫ በኩርድ ሥራዊት፣ ቀይ በሶርያ መንግሥት፣ ጥቁር በ«አል-ቃእዳ በኢራቅ» ይቆጣጠራል።
12762	ስለዚህ በግብጽ ጽሕፈት «ጀ»ን ለማመልከት የእባብ ስዐል ጠቀመ።
12763	አለቃም ተናደዉ ኖራልና «እሺ ጌቶች እየበላሁ ነው።
12764	ጎንዛሎ ዱዋርቴ ጋርጋኖ «ሞታ» (ሐምሌ ፲፮ ቀን ፲፱፻፸፮ ዓ.ም. ተወለደ) ኡራጓያዊ እግር ኳስ ተጫዋች ነው።
12765	ስለዚሁ ድርጊት ማግኑስ «የኤሪክ ዘፈን» የተባለውን ድርሰት በሮማይስጥ አሳተመ።
12766	ዘመናዊ እርካብ እርካብ (ወይም ርካብ፣ ረካብ) ፈረስን የሚጋለብ ሰው እግሩን ያኖረበት፣ ለኮርቻ በጥብጣብ የሚያያዝ ቀለብቶ መዋቅር ነው።
12767	የኦሮሞ ነጻነት ግንባር (ኦነግ) ብሎ ራሱን የስየመው ቡድን ከኢህአዴግ ጋር በመቃቃሩ ራሱን ከፓርላማውና ከካቢኔው አግልሎ ወደ ትጥቅ ትግሉ ተመለሰ።
12768	ሰማያዊ አካላት በሠማይ (ጠፈር) ላይ የሚገኙ ተፈጥሮአዊ አካላት ናቸው።
12769	ሪካርዶ ኦሶሪዮ ሜንዶዛ (መጋቢት ፳፩ ቀን ፲፱፻፸፪ ዓ.ም. ተወለደ) ወሓካ ፣ ሜክሲካዊ እግር ኳስ ተጫዋች ነው።
12770	በህዝብ ቀጥተኛ ተሳትፎ (ቀጥተኛ ዴሞክራሲ) ወይም በህዝብ በተመረጡ አካላት (ቀጥተኛ ያልሆነ ዴሞክራሲ) በመባል ይከፈላል።
12771	መሐሙድ መሐሙድ አህመድ (፲፱፻፴፫ ዓ.ም. ተወለደ ) ታዋቂ ኢትዮጵያዊ ዘፋኝ ሲሆን ብዙ ዘመናዊ የሙዚቃ ስራወችን በማቅረብ ይታወቃል።
12772	በኦሪት ዘኊልቊ ምዕራፍ ፫ እና ፬ እንደሚለን፣ የቀዓት ትውልድ ወይም ቀዓታውያን ከሌዋውያን መካከል አንዱ ወገን ናቸው፤ የዚህም ወገን ኃላፊነት ታቦትና ቅዱስ ንዋይ ነው።
12773	ሙከራው ማክሰኞ ታኅሣሥ ፬ ቀን ተጀመረ።
12774	ደረስጌ ማርያም ደባርቅ ፣ ጎንደር ውስጥ ደረስጌ (ደብረ-ስጌ ከሚለው ስም የመጣ)፣እሚባል ቦታ የሚገኝ ቤተ ክርስቲያን ነው።
12775	በነዚህ ጽሁፎች ዘንድ፣ ፯ የከነዓን ነገሥታት -- እነርሱም የኬጥያውያን ፣ የአሞራውያን ፣ የኢያቡሳውያን፣ የከነዓናውያን፣ የጌርጌሳውያን፣ የኤዊያውያንና የፌርዛውያን ነጉሶች -- ኢያሪኮን ሠሩትና በግድግዳ ከበቡት።
12776	በተለይ በሉቃስ ወንጌል ፫ ከተዘረዘሩት ትምህርቶቹ፦
12777	የፀሓይ አምልኮ ለምሳሌ የ-ኢንካ (ደቡብ አሜሪካ) እና አዝቴክ (የዛሬዋ ሜክሲኮ ) ጥንታዊ ሥልጣኔዎች ዐይነተኛ ገጽታ ነበር።
12778	በንጉሠ ነገሥቱ የሳቸው ልዩ እና አቻ የሌለው ተሰሚነት እንዲሁም የያዙት ቆራጣዊ ሥልጣን የሚያስፈራቸውና የሚያሳስባቸው መሳፍንት፣ መኳንንትና ባለ ሥልጣኖች ቁጥር እያደር እይጨመረ መምጣቱ አልቀረም።
12779	የሀገሩ ጠቅላላ ሠራዊት ፻፲ ሺህ ይሆናል።
12780	የሚስት ወይዘሮ እርሻው ጋራ ዞሮ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
12781	እንዲህ ካልሆነ ለማንም ሰው ደስ የማያሰኝ ሁኔታ ሊወጣ ይችላል።
12782	የሁሉም የበላይ የሆነው አባ ገዳ የሥርዓቱ የበላይ መሪ እና ለሕዝቡ ስላምን፣ ብልጽግናን፣ ፍቅርን ጤናን የሚለምን በመሆኑ በሕዝቡ ዘንድ ከማንኛውም ሀጢያትና መጥፎ ሥራ የነፃ ነው ተብሎ ይታመናል።
12783	ሰለሞን ደሴቶች ከፓፑዋ ኒው ጊኒ በስተምሥራቅ የሚገኝ ሀገር ነው።
12784	በመዋኛ ስፍራው መካከል ላይ ያለው ባለ ሁለት ፎቅ ቤት የአጼ ፋሲል መኖሪያ እንደነበር ይገመታል።
12785	ማይክል አንጄሎ ክሜዲቺ ጋር አንድ ውል ተዋዋለ ውሉም በፍሎሬንስ የሚገኘውን የባሴሊካን ሳን ሎሬንዞ ቤተ ክርስቲያን ፊት ለፊቱን አፍርሶ የተለያዩ ቅርጾች እና ሐውልቶች ጨምሮ በተሻለ ሁኔታ ለመስራት ነበር ።
12786	በፊንቄ ጽሕፈት የፊደሉ ዮድ ድምጽ እንደ ተናባቢ («ይ») ሲሆን በግሪክ አልፋቤት ደግሞ እንደ አናናቢው ኢዮታ ለ «ኢ» ተጠቀመ።
12787	ድንቼው ሲበሠል ጠንካራ ቢጫ ንክር ቀለም ይሠራል፣ ይህም ለቅቤና ለቅመም ነው።
12788	ከታላቁ ጭፍግግ የተነሣ ብዙ ባንክ ቤቶች ስለወደቁ አንዳችም ብድር ለማግኘት ከባድ ሆነ።
12789	ከዚህም በላይ፣ እንዲህ ያለ ምግብ በረጅም ጉዞ ላይ እንደ ሥንቅ መውሰድ ከዚያ ጀምሮ ተቻለ።
12790	የአዋሽ ብሔራዊ መዝናኛ እና የዱር አራዊት ጥበቃ ክልል የበርካታ የዱር አራዊት፤ አዕዋፋት እና የውሐ አራዊት መኖሪያ ነው።
12791	ፈተና፤ የዕንባ ጉዞዎች እና ሌሎች ግጥሞች በ፲፱፻፺፯ ዓ.ም. የታተመ የቴዎድሮስ አበበ መጽሐፍ ነው።
12792	ከሌሎች የሙዚቃ ቡድንም ጋር አብሮ ሰርቷል።
12793	ይሉሽን ብትሰሚ ጎንደር ላይ ክረሚ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
12794	የኣያና መሣሪያ ባይኖር ኖሮ የቢሮ ጽሑፎችን በእጅ ጽሑፍ ተጠቅሞ መቀጠል ማዛለቁ ስለሚያጠራጥር ኢንጂነር ኣያና ለዓማርኛ እድገት ክፍተኛ ኣስተዋጽዖ ኣድርገዋል።
12795	ሳርጎን የንጉሥ ተልዕኮ ሆኖ አንድ መልዕክት በሸክላ ጽላት ለኡሩክ ንጉሥ ሉጋል-ዛገሢ እንዲወስደው ታዘዘ።
12796	ሳርጎን የንጉሥ ተልዕኮ ሆኖ አንድ መልዕክት በጽላት ለኡሩክ ንጉሥ ሉጋል-ዛገሢ እንዲወስደው አዘዘ።
12797	አሁንም እነዚህ አገራት ሁሉ ከቱርክ ፣ ፋርስ ፣ ቆጵሮስ ፣ የመን ፣ ኦማንና የተባበሩት የዓረብ ግዛቶች ጭምር በዘልማድ «መካከለኛው ምሥራቅ» ይባላሉ።
12798	ክሬዲት ካርድን በአቅም ልክ መጠቀም ጥሩ ነው።
12799	ደባርቅ በሰሜን ጎንደር ዞን የሚገኝ ወረዳ ሲሆን ስሙ በዚህ ወረዳ ውስጥ ከሚገኙት ታላቁ ከተማ ይመነጫል።
12800	አሉ፡፡ አሁንም ተህዝቡ ጋር ነኝ፡፡ የቀይ መስቀል የቦርድ አባል እኮ ነኝ - በህዝብ ተመርጬ፡፡
12801	የደቡብ ዓረብያ ግዛቶች ሥም በዙፋኑ ሥያሜ መካተታቸው ከንጉሣዊ ራዕይ ወይም ምኞት የመነጩ እንጂ በእርግጥም በግዛቱ የተጠቃለሉ የባሕር ማዶ አውራጃዎች ናቸው ለማለት የሚያበቃ በቂ መረጃ የለም።
12802	መናፍቅ መንፈቅ ከሚለው ቃል የተገኘ ሲሆን፣ መንፈቅ ማለትም ግማሽ ማለት ነው።
12803	ባንኮች የአንድ ግለሰብ ዕዳ ባለቤት ከሆኑ፣ ግለሰቡን ለመርዳት ፍላጎት ይኖራቸዋል፣ ምክንያቱም ከርሱ ነውና ገንዘብ የሚያገኙት።
12804	ካድሬው ህዝቡን ሰብስቦ ስለ መንደር ምስረታ አስፈላጊነት ሲያብራራ «በመንደር ከሰፈራችሁ ውሃና መብራት በየቤታችሁ ይገባላችኋል» እያለ ከቀሰቀሰ በኋላ የህዝቡም ተቃውሞ አዳማጭ ሳያገኝ ሰፈሩ ሜዳ ላይ ተሰርቶ ሕዝብ ሰፈረ።
12805	ስለዚህ ኑባሬው የሎሚው ዲበ አካላዊ ባሕርዮት ሆኖ ይገለጻል ማለት ነው።
12806	ለምሽት መብራት ለመከራ ጊዜ ብልሀት የአማርኛ ምሳሌ ነው።
12807	የአንድ ስብስብ አባላት ብዙ ከሆኑና የአባላቱ ይዘት ግልጽ ከሆነ ሁሉንም አባላት መጻፍ አያስፈልግም።
12808	በዘመኑ ስርዓት የግዕዝ እና አማርኛ ትምህርታቸውን በቅድስት ሥላሴ ቤተ ክርስቲያን ቅጥር ግቢ በሚገኘው ትምህርት ቤት የአማርኛን ጽሕፈትና ንባብ አጠናቀቁ።
12809	በሌላው ተጫዋች ምልክት ላይ ቢጨርስ፣ ያው ምልክት ከገበታው ይወገዳል፣ እንደገና ከመጀመርያ መግባት አለበት።
12810	ለምሳሌ ሳንቲም በአየር ላይ ተወርውሮ መሬት ላይ ሲያርፍ "ፊት" ወይም "ግልባጭ" የመሆን ኩነት ያጋጥማል።
12811	ሁለቱን ወንበዴ በአንድ ዘዴ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
12812	ህይወት ካላቸው ነገሮች ሁሉ ቫይረሶች ለየት ይላሉ።
12813	ማይክል አንጄሎ ለግጥም እና ለቪቶሪያ ኮሎና ለምትባል ሴት ከፍተኛ ፍቅር ነበረው።
12814	ከነዚህ መካከል ብዙዎች ስለ ዘመቻዎቹ ናቸው፦
12815	ሄሮድስ በይሁዳ በነገሠ ጊዜ የግሪክና የሮማን ሥልጣኔ በአገሩ ለማስገባት ፈቃደኛ ሆነ።
12816	አንዲት የተልባ ቅንጣት ወደ አገጫቸው ተለጥፋ ኖሯለች።
12817	በልጅና በአባት ከፍተኛ ጥል ስለነበር በንጉሱ አማላጅነት ነበር ለልጁ ትንሽ ክ/ሃገር በአስተዳዳሪነት የተሰጠው።
12818	ፍራፍሬ ፍራፍሬ ጠቅለል ባለ አነጋገር ማንኛውም ፍሬ የያዘ የዕጽዋት መዋቅር ነው።
12819	የዑደቱ አባላት በቀላሉ ወደ ተመጣጣኝ ተቃውሞአቸው (ኢምፔዳንስ) ይቀየራል፣ ይኼውም ፌዘር እንደሚገኝበት ስሌት ነው እንጅ ልዩ አይደለም።
12820	ከዚያም ለጥቀው ይህንን ሁሉ እንቁላል ያስወለድኩት እኔ ነኝ አሉ ይባላል።
12821	የጨረቃ ንጋትና የእውር ሞት አይታወቅም የአማርኛ ምሳሌ ነው።
12822	በታላቅ የገበያ ቦታወች ላይ የሚሰራበት አመላላሽ ቀበቶ የዚህ ማሽን አንዱ ተግባራዊ መገለጫ ነው።
12823	ኤሽኑና ከስሜኑ ተራሮች ወደ መስጴጦምያ በደረሰው መንገድ ላይ ስለተቀመጠ የብርቅ ሸቀጦች ( ፈረስ ፣ ሰንፔር፣ ዕንቁዎች ወዘተ.) ንግድ ማዕከል ሆነና በለጸገ።
12824	የተያዙ ጥርኞች በስሪያ ጊዜ መጣላታቸው እንዲሁም የቡችሎቻቸው የጨዋታ ትግል ወደ ምር ፀብ መለወጡ ማኅበራዊ አለመሆናቸውን ያመለክታሉ።
12825	መርየም በተለይ ከቁራን ላይ የተጠቀሰችዉ ከአስያ ጎን ለጎን ነዉ.
12826	እጅጉን እንዴት ናችሁ፡ እኔ እግዚአብሔር ይመስገን ደህና ነኝ፡፡ እስካሁንም አለመላኬ ጠብና ድብልቅልቅ እያደረጋችሁ ባትስማሙ ነው።
12827	ኢየሱስ በምድር ሕይወቱ እኛ የምንቀበለውን የሕይወት ችግሮች በሞላ አይቷል፤ ስለዚህም ሊራራልን ይችላል።
12828	ፍሬውን በቀጥታ መመገብ ፀረ-ትላትል፣ የጉበት ችግርን፣ የእንቅልፍ ችግርንና የመገጣጠሚያ ቁርጥማትን ማከም እንደሚቻል ጥናቶች ያሳያሉ።
12829	የጥንት ምሥራቅ ግሪኮች ወገን «ኢዮኔስ» (ቀድሞ «ያዎኔስ») ወይም ኢዮናውያን የተዛመደ ነው።
12830	ሁለቱም በአተር አስተኔ ወይም «አባዝርት» አስተኔ ናቸው።
12831	የአኪቫ እምነት የተነሣ መሲህ በ«መጨረሻ ቀኖች» በምስጢር የሚታይ ሮማውያንን የሚያሸንፍ ለ፵ ዓመታትም ይሁዳን የሚገዛ ንጉሥ ይሆናል የሚል ትንቢት ስላወቀ ነው።
12832	ወዲያው ስለቱን ሲጨርስ ነፋሱ ጸጥ ረጭ ይልለትና ከዚያ ዛፍ ላይ እየተሽቀዳደመ ይወርዳል።
12833	እነዚህ ነፍሳት በተለይ በማር እና ሰም ምርታቸው ይታወቃሉ።
12834	ቢያንስ አንሻን የኤላም ከተማ ሆኖ ቀረ።
12835	ሰቆጣ፣ ከሌሎች ከተሞች ለየት ባለ መልኩ ክብና ሁለት ፎቅ ባላቸው ቤቶች የተመላ ነው።
12836	ለምሳሌ የውዳሴ ማርያም ቁጥር ፷፬ ነው፤ የመልክአ ማርያም ቁጥርም ፷፬ ነው።
12837	ሌሎችም ሕግጋት ነበሩ፤ ነገር ግን ጽሑፊ በፍርስራሽ ሆኖ በሙሉ ሊነበብ አይቻልም።
12838	ጉልበት ቬክተር ስለሆነ መጠን እና አቅጣጫ አለው።
12839	ብርሃን ከብረታ ብረቶች ገጽታ ጋር ሲገናኝ የገጽታውን ኤሌክትሮኖች ከአተሞቻቸው በማፈናጠር የኤሌክትሪክ ጅረት(ከረንት) እንዲፈጠር ያደርጋል።
12840	የእያሱ ንግግር ለደጃች ተፈሪ ጆሮ ከደረሰው በኋላ ተፈሪ በስውር ማድባቱን ትቶ እያሱን ከስልጣን ለመፈንገል የሚዶልቱትን መኳንንት በይፋ ተቀላቀለ።
12841	ማይክል አንጄሎ ቡናሮቲ ይህን ስራ ለመጨረስ አራት አመት ፈጅቶበታል።
12842	ማህበሩ የጃፓን ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድንንና የክለብ ውድድሮችን ያዘጋጃል።
12843	የሎሚው ክስተት ሲሆኑ፣ ነገር ግን እነዚህም ባሕርዮች ሁሉ ተሸክሞ የሚገኘው ፣ መኖሩ ወይንም ኑባሬው ይባላል።
12844	ሮቦትን ከሌሎች አይነት የሰው ልጅ መሳሪያወች የሚለየው አንድን ስራ የሚሰራው በራሱ መሆኑ ነው።
12845	ከሁለቱ ነጥቦች አንዱን እንደ ዜሮ የኤሌክትሪክ አቅም በመውሰድ የአቅም ልዩነቱን እንደ የሌላኛው ነጥብ ኤሌክትሪክ አቅም መውሰድ ይቻላል።
12846	ሰውሟች መሆኑን መረዳት ተገቢ ነው።
12847	በዚህም መሰረት መንፈስ ቅዱስ እንደ "ወንድ" የተገለጸባቸውን ብዙ ቦታዎች በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ እናገኛለን።
12848	ቀጥሎም የንጉሠ ነገሥቱ የግል ፀሐፊ (ማለትም ለንጉሠ ነገሥቱ ቅርብነትና ተሰሚነትን እያገኙ የመጡት) እንዲሁም የ’እንግሊዝ ደጋፊ’ ይባሉ የነበሩት ፀሐፌ ትዕዛዝ ተፈራ ወርቅ ኪዳነ ወልድ ከወልደ ጊዮርጊስ ጋር ያደርጉትን ሙግት ተመልክተን ምናልባት የጽሕፈት ሚኒስቴሩ ዘላቂና ኃይለኛ ባላጋራ አጋጥሟቸው ይሆን ለማለት እንችላለን።
12849	ሥርዓቱ ለንጉሠ ነገሥቱ የህግ አውጭ ፣ ህግ አስፈፃሚ እና ህግ ተርጓሚነትን ስልጣን ይሰጣል።
12850	ብርሃን በቀጥታ እሚጓዝ ከሆነ ለምን ይሄ ሆነ?
12851	አርሰር በውነት ታሪካዊ ንጉሥ እንደ ሆነ እጅግ አጠያያቂ ቢሆንም፣ በዘመናት ላይ አያሌው ትውፊቶችና አፈታሪኮች ስለርሱ ተበዙ።
12852	ስለዚህ የባልና የሚስት ጋብቻ እንደ ቸሩ አምላክ ግል ስጦታ ይቆጠራል።
12853	ብሩናይ በእስያ የሚገኝ አገር ሲሆን ዋና ከተማው ባንዳር ሰሪ ቤጋዋን ነው።
12854	አጠገቡ የጊንጥ ምልክት አለ፤ የዚሁ ቃል ግብጽኛ አጠራር ምናልባት «ሠልክ» ነበር።
12855	ሱሪናም የደቡብ አሜሪካ አገር ሲሆን ዋና ከተማው ፓራማሪቦ ነው።
12856	በሌሎች ግመቶች ዕንጨቱ ዞጲ፣ ዝግባ ወይም አርዘ ሊባኖስ ሊሆን ቻለ።
12857	በርበር ማርያም በጥንቱ የጋሞ ግዛት ውስጥ ይገኝ የነበር ቤተክርስቲያንና ተራራ ስም ነው።
12858	ያባውን የሚለው አማርኛ ቃልም ሀብአ ካለው ከግዕዙ ቋንቋ የተጠቀሰ ነው፡፡
12859	በኤብላ ጽላቶች መካከል አንዱ ሰነድ ከኤብላ ( በሶርያ ) እና ከአሹር (ወይም ከአባርሳል?) መካከል የተዋወለ ውል ሲሆን በዚህ ውል አሹር በኤብላ ግዛት ውስጥ ካሩም ለማስተዳደር ፈቃድ አገኘ።
12860	በፊንቄ ጽሕፈት የፊደሉ ድምጽ እንደ ተናባቢ («እ») ሲሆን፣ በግሪክ አልፋቤት ግን ይህ ምልክት የአናባቢ ድምጽ «ኣ» ለማመልከት ተጠቀመ።
12861	የአፈር ጥንካሬ በነኝህ ሦስት ቁሶች መጠንና የርስ በርስ ግንኙነት ይወሰናል።
12862	በሌላው ትዳር፣ አባትና እናት ሁለቱ ሰማያዊ አይን ቢኖራቸው ኖሮ፣ ጎልባቹ ቅንጅበራሂ አይገኝባቸውም ማለት ነውና ልጆቻቸውም ሁሉ ሰማያዊ አይን እንደሚኖራቸው ማወቅ እንችላለን።
12863	ያንቺን አትበይ ገንዘብ የለሽ የሰው አትበይ ምግባር የለሽ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
12864	ቂስጣና ከአዳዲ ማርያም በሰተ ሰሜን በአዋሽ ወንዝና በአዳዲ መካከል ያለች በጥንቱ የሸዋ ግዛት ከአለት ተፈልፍሎ የተሰራ ቤተክርስቲያን ያለበት ቦታ ነው።
12865	መሐሙድ አህመድ በአዲስ አበባ ከተማ አሜሪካን ግቢ (መርካቶ) በ፲፱፻፴፫ ዓ.ም. ተወለደ።
12866	በግእዝ አቡጊዳ ለሚለው የቃሉ መነሻ ከጥንታዊ የሴም ፊደል ተራ የሚለቀመው ነበር።
12867	የሰባት ቀናትና የአሥራ ሁለት ወራት የራሣቸው መጠሪያ ሲኖራቸው ወቅቶችንም ከሐምሌ - ሕዳር “ሴቴ”፣ ከታህሣሥ - የካቲት “ቦኔ”፣ ከመጋቢት - ሰኔ “ባርጎ” በሚል ስያሜ ከፋፍለው ይጠሯቸዋል።
12868	ለነገሩ የግዴታ በብረት ዙሪያ ሽቦው መጠምጠም የለበትም፣ ውስጡ አየር ሊሆንም ይችላል።
12869	ሚካኤል ሾሎኮቭ የሩስያ ጸሐፊ ነበረ።
12870	እንዲህ ኦሲሪስ እንኳን እስከ እስተር (ዳኑብ) ወንዝ መነሻ ድረስ ደረሰ።
12871	ጳውሎስ ካላቸው የጽሑፍ ጥማት የተነሳ የ«ድምጽ ጋዜጣ» አዘጋጅ በመሆን የብዕር ድምጻቸውን ያሰሙ ነበር።
12872	የፀሐይ ግርዶሽ በኮርያ ታየ፤ በዚያም ቀን ቡሩ ዓረፈ፣ ካርግም ተከተለው።
12873	በረካም እንዲህ ትላለች አሚና እራሷን ስታ ሳያት በጭንቀት እመቤቴ ሆይ!
12874	የዞብል መቃብር የፈረሱ ዞብል መቃብር ነው።
12875	ለምሳሌ ቦሊቪያ ሁለትና ደቡብ አፍሪካ ሦስት ዋና ከተሞች አሉት።
12876	ለምሳሌ የራዲዮ ሞገዱን ቁመት በአንድ ድምፅ ሞገድ ትክክል ተከርክሞ ሲጫን ኤ.ኤም ራዲዮ ይፈጠራል።
12877	በዓለም ስማቸው የገነነ የሥነ ጥበብ፣ የኪነ ጥበብ፣ የጽሑፍ ባለአጉዛዎች የሚደነቁባቸው በራሳቸው ቋንቋ ጽፈው ለዓለም የአቀረቧቸው ሥራዎች ናቸው ይላሉ።
12878	በየለጥ አካባቢ ሀዘንና ትካዜ ሰፈረ፣ ሕዝቡ ታቦታቱን ሲፈልግ ሰንብቶ በዚያ ጊዜ ከነበሩት አሥራ ሰባት ታቦታት ውስጥ የጊዮርጊስ ታቦትና የማሪያም፣ የመድሃኔዓለም፤ የፋሲለደስ ታቦታት ብቻ ሳይቃጠሉ ድነው ተገኙ ይላሉ ቄስ ሰርጸወልድ ተሰማ።
12879	የባሕር ሸርጣን ሠርጣን ወይም ሸርጣን በባሕር ወይም በየብስ የሚገኝ በጋጥመ-ብዙ ክፍለ ስፍን ውስጥ የሚገኙት ፍጡሮች ናቸው።
12880	የዝንጉ ሰዎችና የተማኝ ሰዎች እድሎች ምስጢር ደግሞ ይናገራል።
12881	በደርግ ስርዓት የጭነት መኪና ይደርስ የነበረ ቢሆንም በአሁኑ ሰዓት ምንም አይነት ዘመናዊ የመጓጓዣ ዘዴ ተጠቃሚ አይደለም፡፡
12882	ከማሊና ሶንጋይ ግዛቶች የመጡ አዳዲስ ነዋሪዎች ጥጥ ማሽከርከር፣ ልብስ መስፋት፣ ብረት ማቅለጥ እና ሩዝና ማሽላ ማብቀልን የመሳሰሉ ጥበቦች ለቦታው አስተዋወቁ።
12883	የስድሳ ስድስቱ አብዮት ኃይለ ሥላሴን ከሥልጣን ከማውርዱ ከጥቂት ጊዜ ቀደም ብሎ ለሕክምና ወደ እንግሊዝ አገር ይሄዱና ሁለተኛውንና የመጨረሻውን የስደት ዘመን ጀምረው በተወለዱ በሰባ አምስት ዓመታቸው እዚያው እንግሊዝ አገር አርፈው ተቀበሩ።
12884	ረጅምና ጠንካራ ጭራቸው እንደ መሣሪያ በማገልገል ሰውንም ሆነ ሌላ እንስሳ ፊቱ ላይ መትቶ በመጣል ለጥርሳቸው ያቀርብላቸዋል።
12885	በነዚህ ጉዞወች ባሳየው ፈጣን አይምሮ የብዙወችን ህይወት አድኗል።
12886	የእመት ሲልቪያ መቃብር እመት ሲልቪያ ፓንክኸርስት በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያንሥርዓት ሲጠመቁ ወለተ ክርስቶስ የተባሉ ሲሆን፤ በተወለዱ በ ሰባ ዘጠኝ ዓመታቸው የመስቀል ዕለት መስከረም ፲፯ ቀን ፲፱፻፶፫ ዓ/ም አዲስ አበባ ላይ አረፉ።
12887	ጥራክያ በጥንት ከግሪክ ስሜን የኖሩት የጥራክያውያን አገር ነበረ።
12888	ለምሳሌ የድመት ተቃራኒ አይጥ ይሆናል።
12889	ኤርትራ እራሷን ከቻለች በኋላ ለተወሰነ ጊዜ የኢኮኖሚ እድገትን አሳይታለች።
12890	ላይኛው አገራት ተሰጠ፦ ማሪ፣ ያርሙቲ፣ ኤብላ ፣ እስከ አርዘ ሊባኖስ ደን፣ እስከ ብር ተራሮች ድረስ።
12891	በበዓል ቀናት፣ የአንድ ነገር መታሰቢያ ቀናት እና ልዩ ቀኖች የጉግል ዌብሳይት አስቂኝ ነገሮችን ይይዛል።
12892	በክልሉ በርካታ ዋሻዎች ሲገኙ ከእነዚህ ውስጥ ሞቼ ቦራጐና አክርሳ ዋሻ /ወላይታ/ እና በጌዴኦ የሚገኙ የተቦረቦሩ ፭ የሥነ ድንጋይ ዋሻዎችና ቱቱ ፈላ ትክል ድንጋይ ግንባር ቀደሞቹ ናቸው።
12893	ቅልውጥ አሳስቦ ይጥላል ዘመቻ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
12894	ኮሊንስ ባንጻሩ በጨረቃ ከባቢ በመብረር ከላይ ይጠብቃቸው ስለነበር ጨረቃን አልረገጠም።
12895	ካፕቴን መኮንን ስለዚህ አደጋ ባሠፈሩት ትንተና ላይ፤ «አይሮፕላኑ ገና በረሃው ላይ ለማረፍ ሲጠጋ አስተናጋጆቹ የአደጋ ጊዘ መውጫዎቹን መስኮቶች ከፍተዋቸው ስለነበረ፤ እንደቆመ በጣም አጭር በሆነ ጊዜ ማለትም በ ፳ ሴኮንድ ውስጥ ፳ መንገደኞችና ዘጠኝ ሠራተኞች ምንም ሳይነካቸው ከሚቃጠለው አይሮፕላን ወጥተዋል።
12896	ከዚህም የተነሳ በከተማ ሲኖር ባለትዳር ከመሆን ይልቅ ሴተኛ አዳሪ መሆን ሰፊ ነፃነትና ደስታም ያለበት ኑሮ ነው ተብሎ የታመነበት ዘመንም ነበር።
12897	ማይክል አንጄሎ በሌሎች ሰዎች ተጀምረው ባላለቁ በብዙ ስራዎች ላይ ተሳትፏል።
12898	ስለዚህ ሴማዊው ፲፬ኛው ሥርወ መንግሥት በጌሤም እየገዛ ምናልባት የሴማውያን ተጽእኖ በጤቤስ መንግሥት ደግሞ በዚህ ሊታይ ይችላል።
12899	የናይሪ ሕዝቦች በንጉሥ አራሙ ተባብረው የኡራርቱ (ቢያይኒሊ) መንግሥት ፈጠሩ።
12900	ኦፊርን ከወርቅ ድንጋይ ሠራ፤ የተራሮቹ ድንጋዮች ጥሩ ወርቅ ናቸውና።
12901	አለቃም ይህችን ጠንቀኛ አይጥ አይተዋት እንዳላዩ ጸጥ ብለዋል።
12902	ተስቦው በተለይ በሳዑዲ ስላለ የዓለምም ሙስሊሞች ለሃጅ በረመዳን የሚሄዱት ወደ መካ ስለ ሆነ ይህ አሁን ለዓለም ጤነኞች እጅግ አሳሳቢ ሁኔታ ሆኖአል።
12903	እነዚህ በቀላሉ ከነገሩ ስዕል የተደረጁ ምልክቶች ናቸው።
12904	ቦሊውድ በህንድ መምባይ ከተማ የሚገኘው የሃገሪቱ የፊልም ኢንዱስትሪ መጠሪያ ነው።
12905	በስንት አይነት መንገድ የእጣ ሽልማቱን ማዘጋጀት ይቻላል?
12906	እንዴት የፀሐፊ ትዕዛዝ ወልደ ጊዮርጊስ የመውደቅ ምክንያት እንደሆኑ ባያብራራልንም ምናልባት በዚሁ የምስጢራዊ ስለላ ድራቸው ‘ትልቅ ምስጢር አግኝተውባቸው ይሆን?
12907	የሷዴሽ ዝርዝር በቋንቋ ጥናት የሚጠቀም የመሠረታዊ ቃላት ዝርዝር ነው።
12908	የአብሽ ዘሮችም ለስኳር በሽታ እንዲረዳ በኢትዮጵያ ይታመናል።
12909	ቀሪዎቹ ቡድኖች በተቻለ መጠን ከተለያዩ ኮንፌዴሬሽኖች እንዲወጣጡ (ማለትም በአንድ ምድብ ውስጥ የሚገኙ አገራት በመልከዓምድር የተራራቁ እንዲሆን) በማድረግ በሌሎቹ ፫ ቋቶች ተመድበዋል።
12910	ማይክል አንጄሎ በአንድ ወቅት የሚያሳፍር ስራ ፈጣሪ የሚል ስም ተሰጥቶት ነበር።
12911	ማይክል አንጄሎ በአንድ ወቅት የሚያሳፍር ስራ ፈጣሪ የሚል ቅጽል ስም ተሰጥቶት ነበር።
12912	ጥቃቅን ነገሮች እንዲህ ከባድ አይደሉምና ብዙ ሰዎችን ማማከር አያስፈልግም።
12913	ድርጅቹ አሉምኒ ፖርታል ውስጥ ከተመዘገቡ በኋላ ክፍት የስራ ቦታቸውን ማስተዋወቅ ሬዙሜዎችን ማመሳሰል እንዲሁም ድርጅታቸውን ያስመለከቱ አዲስ ዜናዎችን በነፃ ማስተዋወቅ ይችላሉ።
12914	በሕንድ አገሮች ከጥንት ጀምሮ የቄሳውንት መደብ ወይም ብራህማኖች የተከበሩ ባለሥልጣናት ነበሩ።
12915	ለአድዋ ጦርነት የክተት አዋጅ በታወጀበት ወቅት ንጉሱ ሰራዊታቸውን የሰበሰቡት በዚህ ከተማ ነው።
12916	ሴቶቹም እንዲሁ የአበባ ጣዝማ ይመገባሉ፣ ሆኖም እንቁላል ሊጥሉ ሲሉ ብዙ ፕሮቲን ስለሚያስፈልጋቸው፣ የግዴታ ደም መምጠጥ አለባቸው።
12917	በኣንድ የፊደል ዓይነት መጻፍ የኣልቻለን ሕዝብ ሞክሼዎች በኣሉትና በሌሉት ጻፍ ማለት ተገቢ ኣይመስልም።
12918	የዝሆኑ ታላላቅ አጥንት ደግሞ ለቤቶቻቸው መዋቅር ይጠቅማቸው ነበር።
12919	ከተማዋ የአንድ ሙሲየም የጅማ ዩኒቨርስቲ የተለያዩ ገበያዎችና የአንድ ኤርፖርት መቀመጫ ናት።
12920	ይህንን መልክት በአዲስ አበባ የብሪታኒያው ዋና መላክተኛ ጆን ሌን ሃሪንግቶን ግንቦት ፳፯ ቀን ፲፰፻፺፩ ዓ/ም ለብሪታኒያው የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በላከው ደብዳቤ መረከቡን ሲገልጽ በቅጅው ላይ የእቴጌ ጣይቱም ድምጽ አብሮ መቀረጹን ይገልጻል።
12921	ስለዚህ በጥንት የግሪክ የሥነ-ከዋክብት ሊቃውንት ዘንድ ፀሓይ ታዋቂ ከነበሩ ሰባት ፈለኮች እንደ አንዱ ትቈጠር ነበር።
12922	የፍትሐ ነገስት መምህር ናቸው።
12923	በአንድ ትውፊት እንዲህ ይላል፦ « የካነሽ ንግሥት አንዴ ፴ ወንድ ልጆች በአንድ ዓመት ወለደች።
12924	በአንድ ትውፊት ዘንድ፣ ከተማው «ካሜሴና» ተብሎ በካሜሴኑስ እንደ ተመሠረተ የሚል ጥንታዊ ጽሑፍ ተቀርጾ ይገኛል።
12925	ጋስቶን ኤዘኪል ራሚሬዝ ፔሬይራ (ኅዳር ፳፫ ቀን ፲፱፻፹፫ ዓ.ም. ተወለደ) ኡራጓያዊ እግር ኳስ ተጫዋች ነው።
12926	መጽሐፈ ነገሥት ካልዕ፣ ምዕራፍ ፱፣ ቁጥር ፲፫ ።
12927	በጥንት ሥፍራው በፋርስ ወሽመጥ ላይ ሲሆን አሁን ግን ባሕሩ የብስ ሆኖ ከወሽመጡ በጣም ይርቃል።
12928	በስንት አይነት መንገድ ማሰለፉ ሙሉ በሙሉ ሊካሄድ ይችላል?
12929	ለቀላል ምስጢር መንገር በቀዳዳ ጤፍ መቋጠር የአማርኛ ምሳሌ ነው።
12930	ስለዚህ ጌታውና ተገዢው በግብረ ገብ ሲሠሩ፣ የማዕረግ ልዩነቶች አይዛቡም፤ ሕዝብም በሚገባ ሲሠራ፣ መንግሥት በመልካም ይተዳደራል።
12931	በአዲሱ ስርዓት መሰረት የግብር እና የፍርድ ባለስልጣናት ከማዕከላዊ መንግስት ደመወዛቸውን እንዲያገኙ ተደረገ፣ ይህም በየቦታው የነበሩ ባላባቶችን የመፍለጥ የመቁረጥ ሃይል የቀነሰ ተግባር ነበር።
12932	ስለዚህ ብርሃን መውረድ የንጉሡ ዜና መዋዕልም ያትታል።
12933	ከተማዋ የአፓቼ ካውንቲ መቀመጫ ናት።
12934	በደቡብ አዋሳኙ በሆነው የአዋሽ ወንዝ አዞ እና ጉማሬ ሲገኝበት፤ በሰሜን ክፍሉ ደግሞ ጦጣና ዝንጀሮ ፤ እንዲሁም ጅብ እና አጋዘን ይገኙበታል።
12935	እሱንም መሻገር ፈልገው ነበር፣ ነገር ግን የአንሺ (ጳርቴ) ምዕራብ ጠረፍ መርከበኞች እንዲህ አሉት፦
12936	ከተማዋ በውስጧ የደብረ ማርቆስ ወረዳ ይዛ ትገኛለች።
12937	ቦሊቪያ በደቡብ አሜሪካ የሚገኝ አገር ነው።
12938	በሊቢያ የአሙን መቅደስ በበረሃ ውስጥ በሲዋ ኩሬ ይገኝ ነበር።
12939	ቦርኒዮ ቦርኒዮ የዓለም ሦስተኛ ትልቅ ደሴት ነው።
12940	መርዓዊ ዮሐንስ ተወልዶ ያደገው አዲስ አበባ ውስጥ ሲሆን ወደ ሙዚቃ ዓለም የገባው የስምንት ዓመት ልጅ እያለ ነው።
12941	አበቦች የአባቢ እፅዋት የወሲብ ብልት ሊባሉ ይችላሉ።
12942	በአንድ ጥንታዊ የአረብ ትውፊት ዘንድ ዙህራ የተባለች ሴት በተዓምር ፈለክ ሆነች።
12943	በደብረ ሊባኖስ ባህላዊ ሕክምና ጥናት እንደ ተዘገበ፣ የሥሩ ውጥ ለሆድ ህመም ወይም ለብርቱ መሳል (የሳንባ ነቀርሳ) ይጠጣል።
12944	አንዱን ሲበላ፡ ሌላውን ከነካ፡ ወይም ቀድሞ የበላውን ከጣለ፡ "አጣ" ይባልና፡ ተራውን ለቀጣዩ ያስረክባል።
12945	ዘሮቹና ሙጫዎቹ መርዛም ናቸው፣ ለአሣ መርዝ ይጠቀማሉ።
12946	ይሁንና ፉንጎች ከደቡብ ወደዚህ ክፍል በፈለሱ ጊዜ፣ እነዚህ የተበታተኑ ግዛቶችን አንድ በማድረግ የስናር ግዛትን አቋቋሙ።
12947	የክልሉ ደቡባዊ ድንበር የአዋሽ ወንዝ ሲሆን፣ የተሠየመውም በዚሁ ታላቅ ወንዝ ስም ነው።
12948	ቀጥሎም ከአድዋ ጦርነት በሁዋላ በዓፄ ምኒልክ የመጀመሪያው የጎንደር ከተማ ከንቲባ ሆኑ።
12949	ለምሳሌ አበቦች ለንቦች የተለየ መልክ አላቸው።
12950	ያለዚያ ያንተን ደብዳቤ የሚውጥ አውሬ ከመንገድ ላይ እንዳለ ቁርጡን አስታውቀኝ።
12951	ለመሆኑ ሳይሆን እንዴት ይሆናል ቢሆን የአማርኛ ምሳሌ ነው።
12952	ረጀደፍ ረጀደፍ የግብጽ የቀድሞ ዘመነ መንግሥት ፈርዖን ነበረ።
12953	ከሁለቱ ዘዴዎች ኣንዱን መምረጥ እንጂ ሁለቱንም መውደድ ኣያዋጣም።
12954	የህዝብ ብዛቱም ከአራት ሚሊዮን በላይ እንደሆነ የተለያዩ ዶክመንቶች ያመለክታሉ።
12955	በሁለቱ መካከል ከፍተኛ ልዩነት አለ፣ ሳይንስን ከሃይማኖትና ከሌሎች የዕውቀት ዘርፎች የሚለየው ይህ ወሳኝ ልዩነት ነው።
12956	የህዋሱ አካላዊ ቅርፅ፣ በፈሳሽ ውስጥ በፍጥነትና በቀላሉ እንዲጓዝ የተገነባ ነው።
12957	እነዚህ የሚኖሩ በተለይ በስሜን አፍሪካ እና በቱርክ ነው።
12958	ብራዚል በደቡብ አሜሪካ በመሬት ስፋትም ሆነ በሕዝብ ብዛት አንደኛዋ ትልቅ አገር ነች።
12959	ያባቱን ቢሰጡት ህይወቱ ያባቱን ቢነሱት ሞቱ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
12960	ሱልሶ፣ ሲሊሶ፣ ኡስታ፣ ጨዲያ፣ ኩበዋ፣ ቦሩዋ (ዱቢያ) እና ባጨራ የኮንታ ብሔረሰብ ዋነኛ ባህላዊ ምግቦች ናቸው፡፡ ሲልሶ ለአብነት ከምን እንደሚሠራ እንይ፡፡ ሲልሶ ከጥሬ ሥጋ፣ ከቅቤ፣ ከደም፣ ከሀሞት እና ከተለያዩ የማጣፈጫ ቅመሞች ከተዘጋጀ በኋላ ከተለበለበና በክብ በተቆረጠ የእንሰት ቅጠል ላይ ለቤተሰቡ አባላት ይቀርብና በቡላ ወይም በቆጮ ይበላል፡፡
12961	ኢንጅን የማሽን አይነት ሲሆን፣ ሙቀትን ወይም ሌላ አይነት አቅሞችን ወደ ተንቀሳቃሽ አቅም የሚቀይር መሳሪያ ነው።
12962	ከሰባቱ ታላላቅ የመዲና ቃዲዎች መካከል አንዱ የሆነው አቡ ሰለማህ ቢን አብዱራህማን “በሕይወቴ የአዒሻን ያህል ሠፊ የሐዲስ ግንዛቤ፣ ለሙስሊሞች አስፈላጊ በሆኑ አጀንዳዎች ላይም ጥልቅ የፊቅሂ ዕውቀት ያለው እና የቁርኣን አንቀጾችንም መችና ለምን እንደወረዱ አብጠርጥሮ የሚያውቅ በውርስ ህግጋት ላይም የሚወዳደራት ሠው አላየሁም” ሲል ምስክርነቱን ሰጥቷል።
12963	በላይኛ ተራሮች ወጣሁ፣ በታችኛ ተራሮች በኩል ፈነዳሁ።
12964	የሩሲያ ሠራዊት ለሦስት ዓመታት ከተዋጋ በኋላ የጥቅምት አብዮት በ፲፱፻፲ ዓ/ም ሲፈነዳ ከዚህ ታላቅ ጦርነት ወጣ።
12965	የፀሐይ ብርሃን ጨረሮች ከምድር በሚተን የውሃ እንፋሎት እንደሚንፀባረቁና በዛፍ ቅርንጫፎች እንደሚሽሎኮለኩ ብርሃን ነገሮች በዓይን እንዲታዩ የሚያደርግ የተፈጥሮ ሞገድ ነው።
12966	ለዚህም ይሆናል የወንዱ ክብደት የሴቷን እጥፍ የሚሆነው።
12967	ስለዚህ ያሉትን መፀሀፍ ቅዱሳዊ ጥቅሶች እንያ እግዚብሔር ሙሴን ወደ እኔ ወደተራራው ውጣ በዚያም ሁን እነርሱን ታስተምር ዘንድ እኔ የፃፍኩትን ህግና ትእዛዝ የዲንጋይም ፀላት እሰጥሀለሁ አለው።
12968	ኩችኔታ በሁለት እቃወች መካከል ቀጥተኛ ወይም ተሽከርካሪ እንቅስቃሴ እንዲኖር የሚያስችሉ ማሽኖች ናቸው።
12969	የስኮን ድንጋይ የስኮን ድንጊያ በቀድሞ ዘመን በአየርላንድ ለከፍተኛ ነገስታታቸው ዘውድ አረመኔ ሥነ ሥራት ተጠቅሞ ነበር።
12970	አንበጣ አንበጣ በመንጋ የመሄድ ባህሪይ ያላቸው ባለ አጭር ቀንድ ፌንጣዎች ናቸው።
12971	ከደብረ ሊባኖስ ተይዘው የመጡት ዋልድቤ እንግዳ እና ዘራምቤ እንግዳ ተክለ አልፋ የሚባሉት ሦስት ልደት አለው የሚለውን እምነታችንን አንተውም ስላሉ ሦስቱንም ምላሳቸውን በመቁረጥ ሲቀጧቸው ዋልድቤ እንግዳ ያን ጊዜውን ሞቱ።
12972	ባዮሎጂ ሕይወት ያላቸው ነገሮች ባሕሪ፣ ጸባይ፣ አፈጣጠር እና ከአካባቢያቸው ጋር እርስ በርስም ያላቸውን ግንኙነት ያጠናል።
12973	ይመታሉ የሚጠሉ ይመስል ይስማሉ የሚወዱ ይመስል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
12974	ጋብሬል ጋርሲያ ማርኬዝ ጋብሬል ጋርሲያ ማርኬዝ የኮሎምቢያ ደራሲ ናቸው።
12975	ለመሆኑ እርቅና ድርድር ቢጀመር ትኩረት ሰጥተው ይከታተሉታል.
12976	ሦስተኛ ዘመናዊ ስልጣኔ ማለትም ዘመናዊ ሀሣቦች፣ ዘመናዊ የአስተዳደር ዘዴዎች እና የቴክኖሎጂ ውጤቶች (የምድር ባቡርና የመሳሰሉትን) ወደ ሀገር እንዲገቡ ከፍተኛ ሚና ተጫውተዋል።
12977	በኋላም ግፈኛው ፋሺስት ኢጣልያ ተሸንፎ ነጻነታችን ከተመለሰ ወዲህ፣ እመት ሲልቪያ ጓዛቸውን ጠቅልለው ከልጃቸው ከሪቻርድ ጋር ኑሯቸውን አዲስ አበባ ላይ በ፲፱፻፵፰ ዓ/ም መሥርተው ሲኖሩ «ኢትዮጵያ ኦብዘርቨር» የተሰኘ ወርኃዊ መጽሔት ማሳተም ጀምረው ነበር፡፡ እመት ሲልቪያ ከጻፏቸው ሃያ መጻሕፍት ስምንቱ በኢትዮጵያ ዙሪያ ያተኮሩ ናቸው፡፡
12978	ንጉሱም ወዲያው ፈረሱን አስጭኖ ከሰራዊቱ ጋር አዳልን ለማጥፋት ዘመተ።
12979	በዚያው ትንቢት በኩል፣ በዓለም መጨረሻው ክፍለ ዘመን፣ ተወዳጁ፣ የጥንቱ ዘመን ንጉስ ቀዳማዊ ቴዎድሮስ እንደገና ተነስቶ አገሪቱን ለ፵ ዓመታት ይገዛል የሚል ነበር።
12980	ህይወት ከፍተኛ ትርጉም ከሌለው በርግጥም ከደስታ ውጭ ምንስ ያስፈልጋል?
12981	ከነዚህ ከተሞች መካከል ባቢሎን በንጉስዋ ሃሙራቢ ወቅት ላይኛነቱን ለረጅም ወራት መሰረተች።
12982	በአቅዱ መሰረት ኤርትራ ከሦስት ስትከፈል ምዕራቡ እስላም ክፍል ለሱዳን፣ ደጋው ለኢትዮጵያ፣ ዓሰብና ምጽዋዕ ልዩ ግዛት እንዲሆኑ ነበር።
12983	ከነዚህ ዐበይት የእርሻ ምርቶች በተጨማሪ ከእህል ሰብሎች ገብስ፣ በቆሎ፣ ስንዴ፣ ባቄላ፤ ከፍራፍሬ ምርቶች ሙዝ፣ አቦካዶ፣ማንጐ፣ ጊሽጣ እና አናናስ ፣ከስራስር ምርቶች ስኳር ድንች፣ጐደሬና ቦይና እንዲሁም ከቅመማ ቅመም ኮረሪማ እና ዝንጅብል ለአብነት የሚጠቀሱ ናቸው።
12984	ከአጋም የተጠጋ ቁልቋል ዘላለም ሲያለቅስ ይኖራል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
12985	እንኳን ከፎከረ ያድናል አምላክ ከወረወረ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
12986	ሪቻርድ በርተን የተባለ የታሪክ ተመራማሪ ክሪስታቮን በጀግኖች ዘመን የተወለደ ቀደምት ጀግና ነበር ሲል አድንቆታል።
12987	አላህም ለሁሉም የነብዩ ሚስቶች አላህን፣ መልዕክተኛውን እና የመጨረሻውን ዓለም በመምረጥ ከነብዩ ጋር የችግር ህይወት መምራትና ምድራዊ ደስታን በመምረጥ መካከል ምርጫ አስቀመጠላቸው።
12988	በመጠን ወንዶቹ ጥርኞች ከሴቶቹ ይበልጣሉ።
12989	በርካታ ጥናቶች ጭንቀት ብጉርን ከማባባሱም በላይ የቆዳ ጤንነት ችግር ላይ እንዲወድቅ ያደርጋል ይላሉ።
12990	ይድረስ ከንጉሥ ምኒልክ በአማን እሥራኤላዊ ዘአሎ ጽልሁት።
12991	ወዲያው በዓመቱ ፋሽስት ኢጣልያ ኢትዮጵያን ሲወር ከወታደር አባታቸው ጋር ወደማይጨው ጦርነት ዘመቱ።
12992	ተበልቶ ተጠጥቶ ለሽንት መውጣት አይፈቀድም ነበር።
12993	መግለጫ የኅሊና ነጻነት ለሰዎች ለመከልከል ቢሞከር ኖሮ ይህ የሰው ልጆች መሠረታዊ መብት (ሰው ለራሱ ለማሰብ) እንደ መከልከል ይቆጠራል።
12994	ሪይሃና ከየመን ልዑላን ቤተሰብ የምትወለድ ስትሆን ሥሙ ዙል-ያዛን (ዱ-ያዛን) ከተባለ፣ ከሂምሪያ ንጉሣዊ ቤተሰብ አንዱ ክፍል ከሚወለድ የመጀመሪያ ባልዋ ላይ በግድ ጠልፎ ነው ንጉሥ ኣብረሃ ያገባት።
12995	የነዚህ ሀገሮች ብሔራዊ ነፃነት ከማኅበራዊ ነፃነት ጋር መያያዙንና ይህም ነፃነት ከሶሻሊዝምና ከኮሚኒዝም ጋር በጥብቅ የተሳሰረ መሆኑን አስገንዝቧል።
12996	ስለዚህ ፈርዖን በደሉን ስላወቀ አብርሃምን ሦራንና ከብቶቻቸውንም ከዚያ ሰደዳቸው።
12997	የአስራ ስምንቱ ክልሎች መሪዎች በፕሬዝዳንቱ ነው የሚመረጡት።
12998	ከናንተ መካከል ደካማው መብቱን እስካሟላለት ድረስ ከኔ ዘንድ ጠንካራ ነው።
12999	ኢሲን፣ ላርሳና ባቢሎን በተለይ ለላዕላይነቱ ተወዳዳሪዎች ሆኑ።
13000	ከዚያም ለሶስት አመታት ለስራው የሚያስፈልገውን የስእል ንድፍ እና ለሐውልቶቹም የሚያስፈልገውን ንድፍ እና እቅድ አውጥቶ በአካባቢውም ለሐውልቶቹ ቅርጾች የሚያስፈልግውን የእምነ በረድ ካብ በፒዬትርራሳንታ ቁፋሮ ማካሄድ ካስጀመረ በኋላ በገንዘብ እጦት ምክንያት ስራው ተቋረጠ ።
13001	ኮረንቲ በሁለት ተቃራኒ አውታር(ፖል) የሚፈስ ከሆነ ኦልተርኔት ከረንት ወይም ኤሲ የሚባል ሲሆን ኮረንቲ በአንድ አውታር(ፖል) ብቻ የሚፈስ ከሆነ ዳይሬክት ከረንት ወይም ዲሲ በመባል ይታወቃል።
13002	በኋለኛ ዘመን፣ በአሦር መንግሥት 'ጉቲ' የሚለው ስም ለሜዶን ይጠቅም ነበር።
13003	በደሴቱ የነበሩ ኗሪዎች በሥፍራው 'ኩሙኩራፖ' የተባለ መንደር ነበራቸው።
13004	ስለዚህ ድርጊት አንዲት አልቃሽ፦ «ዓፄ ቴዎድሮስ እጅግ ተዋረዱ፤ የሸዋን ሰው ኹሉ እጅ ነስተወት ሄዱ» ብላ ገጠመች።
13005	የካርል ማርክስ ፅሑፎች በገንዘብ ( ኢኮኖሚ ) እና የኅይል ፖለቲካ ላይ ያተኮሩ ነበር።
13006	በነዚህ ጽሑፎች ጌርዮን የኢቤሪያ ( እስፓንያ ) ንጉሥ የቅሪሳውርና የካሊሮዌ ልጅ ይባላል።
13007	እነዚህ ነፍሳት በሁሉም አህጉራት ( አንታርክቲካን ሳይጨምር ማለት ነው) ለነፍሳት የሚሆኑ አበባዎች ባሉበት ሁሉ ይገኛሉ።
13008	ዳግማዊ ዮሐንስ ጳውሎስ በተመረጡ በ ፴፫ ቀናቸው በድንገት በሞት የተለዩትን የሮማ ካቶሊክ ቤተ ክርስቲያን ጳጳስ ቀዳማዊ ዮሐንስ ጳውሎስን በመተካት ፪፻፷፬ናው ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ሆነዋል።
13009	ከነዚህ ቅርሶች ጥቂቶች በከነዓን ፣ በአቢዶስ ወይም በኩሽ መንግሥት (ሰምና) በመገኘታቸው የንግድ ተቀባዮቹን ያመልክታል።
13010	ከፒያኖ በፊትም ፍሉት፣ ክላርኔት ፣ ሳክሶፎንና አልቶን በማፈራረቅ ተጫውቷል።
13011	ጥምቀቱ መደረግ ያለበት በተፈጥሮ ኗሪ ውኃ ለምሳሌ እንደ ወንዝ፣ ባሕር ወይም ምንጭ ውስጥ እንዲሆን ያስፈልጋል።
13012	በዚህም የተነሳ ፖለቲካ ትምህርት ቤት ውስት እየጸለየ ዳዊት ተያዘበት ብለው አስወርተዋል ።
13013	ጥሩነሽ ዲባባን ልምምድ ስታደርግ ያዩ የቡድን አባላቶቿ በመጀመሪያ ምንም አይነት እድል አልሰጡዋትም ነበር።
13014	በሰሜን ከሲዳማ በደቡብ በምስራቅ እና በምዕራብ ከኦሮሞ ብሔረሰብ ጋር ይወሰናል።
13015	አቤቱ፣ ሀብቱን ባርክ፣ የእጁንም ሥራ ተቀበል፤ የሚነሣበትን ወገብ ውጋው፣ የሚጠሉትም አይነሡ።»
13016	ለርሱም ኅልውና የቅርስ ማረጋገጫ ገና ባይገኝም፣ ስሙ ከአንዳንድ ሌላ የትውፊት ጽላት ይታወቃል።
13017	ደቡባዊ ሮዴዢያ ወደፊት ዚምባብዌ ሆነ።
13018	ቡዲስም በእስያ አገራት ተስፋፍቶ ሁለት ዋና ክፍሎቹ ጤራቫዳ ቡዲስምና ማሃያና ቡዲስም ይባላሉ።
13019	የግንቡ ቅምብብ ጣሪያም ሳይፈርስ አሁን ድረስ አለ።
13020	በደቡብ ቻይናና ጎረቤቱ የሚኖረው ምያው ብሔር ልማዳዊ ታሪክ ዘንድ፣ ከጋሜር («ጎመን») እና ከሚስቱ ጎዮንግ ተወለዱ።
13021	አቀበት በአንድ የተሰጠ የስኬላር መስክ ውስጥ በሚገኙ ነጥቦች ላይ ያለን ከፍተኛ ውድድር አቅጣጫ እና የዚያ ውድድር መጠን የሚገኝበት የሒሳብ ስሌት ነው።
13022	በአማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት ዝናብ አጠር በሆኑት በዋግኽምራ ዞን (አበርገሌ) እና በሰሜን ሸዋ (እንሳሮ ወረዳ) በተሰሩ የምርምር ስራዎች ሞሪንጋ በአካባቢው መላመድ የሚችልና ውጤታማ ዛፍ መሆኑ ተረጋግጧል፤ በመሆኑም በተመሳሳይ ስነምህዳሮች (አካባቢዎች) እንዲስፋፋ ማድረግ ተገቢ ነው።
13023	ፓራጓይ በደቡብ አሜሪካ የምትገኝ አገር ስትሆን ዋና ከተማዋ አሱንሲዮን ናት።
13024	በጥንት በስሜን አፍሪቃ ከሠፈሩት ዘሮች መካከል የፊንቄ ወይም ከነዓን ሰዎች በተለይ በቀርታግና ዙሪያ እንደ ነበሩ ታውቋል።
13025	ጉዳዩን በቀላሉ ለማየት የያንግን ሙከራ ማካሄድ ይረዳል።
13026	አራፕኻ አራፕኻ በዛሬው ኪርኩክ፣ ኢራቅ በጥንታዊ ዘመን የተገኘ ከተማ ነበር።
13027	የግዕዝ ፊደልና ተጠቃሚ ቋንቋዎቹ ጥቃት እየደረሰባቸው ነው።
13028	በሽታው እንዲህ ዓይነት የሰውነት ለውጥ በሚያሰከትልበት ወቅት የተጠቃውን ሰው ለማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ችግሮችም ይዳርጋል።
13029	የግዕዝ ኣልቦና ቍጥሮች ኣስፈላጊ ናቸው።
13030	ብቅል፡ ከስንዴ እንዲህ ይሰራል፦ ስንዴው ውሃ ውስጥ ለሶስት ቀን ይነገከራል።
13031	በዚሁም የቀብር ስርዐት ለመሳተፍ ከዓለም ዙሪያ ብዙ መሪዎች መጥተው ነበር።
13032	አማኞቹ በአላህ መንገድ ሲታግሉ፣ የሌላው አማኝ ደም ከተፈሰሰ ቂሙን መበቀል ይኖርበታል።
13033	አንድረ ፕረደሽ በደቡብ የምትገኝ የሕንድ ክልል ናት።
13034	ቡችሎቹ በአራት ወራቸው ብቻቸውን ወጥተው ምስጥ ሊበሉ ይችላሉ።
13035	በቁጥር ከአስር የበለጡ ስራቴጂክ አባሮች ከላይ የተጠቀሱትን የአሉምኒ ፖርታል ዶችላንድን ስፖንሰሮች በመደገፍ ላይ ይገኛሉ።
13036	ኤርትራ ኤርትራ ኤርትራ የኤርትራ ብሔራዊ መዝሙር ነው።
13037	ተላፒያ ወደመቶ የሚሆኑ የተለያዩ ዓሣዎች ቤተሰብ የጋራ መጠርያ ነው።
13038	የንጉሰ ነገሥቱ ሰራዊት ድንገተኛ አመጣጥ የሸዋን ሰራዊት ስለከፋፈለው በጥቅምት አጋማሽ ላይ በአጼ ቴዎድሮስና ንጉሥኃይለ መለኮት ሣህለ ሥላሴ ሠራዊት መካከል በተደረገ ጦርነት የአጼው ጦር የባለወርቅ ጦርነት ተብሎ የሚታወቀውን ውጊያ ድል አደረገ።
13039	የቻይና ጽሕፈት በተለይ ቻይንኛን ለመጻፍ የተደረጀው ጽህፈት ዘዴ ነው።
13040	በአንድ ጥንታዊ ትውፊት መሠረት፣ እሳቸው መጀመርያው ክርስቲያን የሆኑ ንጉሥ ነበሩ።
13041	ሞርጌስ አባቱን ተከትሎ ምናልባት የልዑል ካምቦብላስኮን ድርሻ ትክክል እንዳልሆነ አስቦ ካምቦብላስኮንን አልጋ ወራሹን (ኮሪቱስ) አደረገው።
13042	ለማየት የፈለገ አይኑን ይገልጣል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
13043	ቼክቡክ ከሁለት ነገሮች ይሰራል፣ እነርሱም ቼክና ዲፖዚት ስሊፕ ሲሆኑ፣ ቼኮች ከአካውንት ቁጥር ውስጥ ባለ ገንዘብ መሰረት የትም ቦታ ለመክፈል ሲያገለግሉ፣ ዲፖዚት ስሊፕ ባንክ ቤት ሄዶ ወደ ተከፈተው ቼኪንግ አካውንት ቁጥር ገንዘብ ለመክፈል (ለማስቀመጥ) ይረዳል።
13044	የፍጥሞ ዮሃንስ አዳዲስ አጥኝዎች የዮሃንስ ራዕይን ጻፈ ብለው የሚያምኑበት ሰው ነው።
13045	አምልኮ በውስጡ ካዘለው መሰረታዊ ትርጉሞች መካከል መስገድ፣ ውዳሴ መስጠት፣ የበላይ ለሆነ ስልጣን መገዛትን የሚያሳይ ከበሬታ መስጠትና፣ ከፍ ማድረግ ዋነኞቹ ናቸው።
13046	በዚህም ችሎታው ተመርጦ ፒያኒስት እንዲሆን ተደረገ።
13047	ጽሕፈት ተለማ፤ ሰብአዊ መሥዋዕት ተጀመረ፤ ሊቃውንት ያልሆኑ ሰዎች ከግብጽ ወደ ምዕራብ፣ ደቡብና ምሥራቅ (ዮርዳኖስ) ሸሹ።
13048	በሙከራ ሊፈተን ካልቻለ በርግጥም ሳይንሳዊ አይደለም።
13049	ቅቤውን ማቅለጥ ከዝያም ስጋውን፡ ሚጥሚጣውን እና ኮረሪማውን በሳህን ውስጥ ካደረጉ በዋላ ስጋውን ጨምሮ መለወስ።
13050	ዕዳዎቹ ከተለዩ በሗላ፣ ዕዳዎቹን ለማስወገድ መንገድ ማበጀት ተገቢ ነው።
13051	ለምሳሌ የራስን ጤንነት መጠበቅና የቀድሞውን የተረጋጋ ህይወት እንደገና መጀመር አንዱ መንገድ ነው።
13052	በዚህም የተነሣ የዛይሴ ብሔረሰብ ከአጎራባች ብሔረሰቦች ጋር በርካታ ባህላዊ ጉዳዮችን ይጋራል።
13053	አዒሻም ስታገባ በወቅቱ በነበሩት በዐረቦች፣ በእብራውያንና በሌሎች ሕዝቦች ባህል እንደተለመደው ትንሽ እድሜ ነበራት።
13054	እነኚህ ሲቢሎች ተብለው ለግሪኮች ለሮማውያንም እንደ ቅዱሳን መጻሕፍት የተቆጠሩት የሲቢሊን መጻሕፍት ደራሲዎች እንደ ነበሩ ታመነ።
13055	ዋሎንኛ በደቡብ ቤልጅግ የሚነገር የፈረንሳይኛ ቀበሌኛ ነው።
13056	ተንብዮ በበጀት መመራት ግለሰቦብ በገንዘባቸው/ንዋያቸው ላይ ሙሉ ቁጥጥር እንዲኖራቸው ያደርጋል።
13057	የሴኔት አባላት በሕዝብ ይመረጣሉ።
13058	ኤላይዛ መሰረት አርገው የሚከናወኑ * ኤላይዛ አይ.
13059	በኦሪት ዘጸአት ፪፡፩፣ የእንበረም ስም ሳይጠቅስ እንዲህ ይለናል፦
13060	በርግጥ አምላክ ለመሞት አይቻለውም ሆኖም ግን በዞራስቶር አስተሳሰብ አምላክ ሞተ ማለቱ ዘመናዊው ሰው በአምላክ ላይ ያለው እምነቱ ሞተ ማለት ነው።
13061	በርግጥ አምላክ ለመሞት አይቻለውም ሆኖም ግን በዞራስቶር አስተሳሰብ አምላክ ሞተ ማለት ዘመናዊው ሰው በአምላክ ላይ ያለው እምነት መሞት ማለት ነው።
13062	በግብጽ አረመኔ እምነት መንቱሆተፕ ደግሞ የጥንታዊ ጣኦት ኦሲሪስ ትስብዕት ለብዙ ዘመናት ይቆጠር ነበር።
13063	ስብሰባ ተደርጐ ሽፍቶች እንግደለው ብለው መክረዋል.
13064	ብዙዎቹ የአገሩ ሰዎችም መርከበኞች ናቸው።
13065	ሚሊዮን በጋሻው የቡናና የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን አጥቂ የነበረ ነው።
13066	አሰግድ ተስፋዬ የቡናና የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን ትጫዋች የነበረ ነው።
13067	ለዚህም ማስረጃ ሲጠቅሱ መምህራችን ክርስቶስ ሴቶች ደቀ-መዛሙርቱን ሂዱና ትንሣኤዬን ንገሩ ብሏቸውላና ልዩነት የለም ይላሉ።
13068	ሀጢአት ለሰሪው ምህረት ለአክባሪው የአማርኛ ምሳሌ ነው።
13069	የክብረ ወሰኑም ባለቤት የነበረችው የጥሩነሽ ዲባብ አክስት ደራርቱ ቱሉ ነበረች።
13070	ህይወት የበለጠ ትርጉም ካልተሰጠው በርግጥም ከደስታ ውጭ ምንስ ያስፈልጋል?
13071	የወሊሶ የሳሙና ፋብሪካ ከወንድሞቹ መኮንንና ዳንኤል ጋር ባለንብረት ሲሆን፤ ከዛም በላይ በተለያዩ ዘርፎች እንደሚንቀሳቀስም ይታወቃል።
13072	ኦቶማን ቱርኮች ቱርክኛ የሚናገሩት የኦቶማን መንግሥት ህዝቦች የነበሩ ሲሆን የመንግሥቱ ወታደራዊና የባለሥልጣን የኅብረተሰብ ክፍሎች ነበሩ።
13073	ከዚያም በኢያሱ መሪነት የከነዓንን ነገሥታት አሸንፈው ለአባታቸው ወደ ተሰጠው ወደ ከነዓን አገር ገቡ።
13074	ሙከራው ብርሃን ፍጥነት እንዳለውና በቅጽበት እንደማይጓዝ በትክክል ቢያሳይም ጋሊልዩ የለካው ፍጥነት መጠን ግን ትክክል አልነበረም።
13075	ለልጆች የሚሆኑ የተዋዙ ተረቶችን፣ ጨዋታዎችን እና አስተማሪ ዝግጅቶችን የሚያቀርቡት አባባ ተስፋዬ ያበረከቱት መተኪያ የሌለው አስተዋጾ ብዙዎች ያነሱታል።
13076	እነዚሁ ታሪካዊ ሂደቶች እቴጌይቱን በኢትዮጵያ ዱኛዊ፣ ወታደራዊና ማኅበራዊ ኑሮ ውስጥ ከፍተኛና ብሩህ ሚና ለመጫወት የቻሉ አድረገዋቸዋል።
13077	ፌኒዩስ በግንቡ ለቋንቋ ፍጹምነትን ስላላገነ፤ ትምህርት ቤቱንና ደቀ ማዛሙርቱን ወደ ውጭ አገር ወደ ምድር ከተሞችና ግዛቶች በየበኩሉ ቋንቋዎቹን እንዲማሩ በተናቸው፤ እንዲህ ሰባት ልሳናት እየተማሩ ፌኒየስ በምግብም በልብስም ያሳደጋቸው ነበር።
13078	ለሠላሳ ስምንት ዓመታት የኢትዮጵያ ፓትሪያርክ የነበሩት ግብፃዊው አቡነ ማቴዎስ መንበረ ጵጵስናቸው በዚችው በሰላ ድንጋይ ነበር።
13079	በጊዜው የአረብ አብዮት በአካባቢው እየተስፋፋ ስለነበር ለኤርትራም አስጊ ሁኔታ የፈጠረበት አጋጣሚ ነበር።
13080	በዚህም ታሪካዊ ድርጊት የተወነጀለው ሊ ሃርቪ ኦዝዋልድ ተይዞ በቁጥጥር ሥር ሆነ።
13081	የዘጠኙ ቍጥሮች መልኮች ከፊደላውያኑ ጋር ኣንድ ዓይነቶች ቢሆኑም የኣሥሮቹ ኣኃዛዊ ቍጥሮች ዶክተሩ ኮምፕዩተራይዝ የኣደረጓቸውን ሃያ የግዕዝ ቍጥሮችና በኋላም በዩኒኮድ ዕውቅና ያገኙትን የእነዚህኑ ሃያ ፊደላዊ ቍጥሮቻችን መብቶችና ኣጠቃቀሞች ኣይመለከትም።
13082	አሁንም የፊልም ተጽእኖ በጠነከረበት ጊዜ የተለያዩ ቴያትሮች በመሰራት ላይ ናቸው።
13083	ታዋቂው የግሪክ ፈላስፋ አሪስጣጣሊስ ሥነ-መንግሥት ፣ ሥነ-ተፈጥሮ ፣ ሥነ-ምድር ፣ ሥነ፡ሕይወት ፣ ሥነ-አየር እና ሥነ ፈለክ የፍልስፍና ክፍሎች ናቸው ብሎ ያምን ነበር።
13084	እማሆይ ገላነሽ እርጅና እየተጫናቸው ሲመጣ ቀድሞ የሚሠሩትን የእጅ ሥራ ለመሥራት ባለመቻላቸውን የምትረዳቸው ሴት ልጃቸው ትዳር በመያዟ የደረሰባቸውን ችግር በመስማት የካቲት ፴ ቀን ፲፱፻፷፫ ዓ.ም በባላምበርስ ዘገየ ገብረ ወልድ አሳሳቢነት በሕግ መወሰኛ ምክር ቤት ሕንፃ በአንድ ጽ/ቤት ውስጥ ጊዜያዊ የርዳታ አሰባሳቢ ኮሚቴ ተቋቁሞ የበኩሉን ወገናዊ አስተዋጽዖ ተወጥቷል።
13085	በኖርስ አረመኔ እምነት አማልክታቸው ለማዳ እሪያዎች ነበሯቸው።
13086	የዘውድ ሥርዓት አብቅቶ የ፲፱፻፷፮ቱ ዓብዮት ከታወጀ በኋላ የግል ማተሚያ ቤቶችን በሙሉ በመንጠቅ የብሔራዊ ንብረት ከማድረጉም ባሻገር፤ የግል ጋዜጣዎችንና መጽሔቶችን በሙሉ ከለከለ።
13087	ለዚህም የሀገር ግንባታ አስፈላጊውን እውቀት መሸመት የፈለጉት በ ማዕድን ምሕንድስና ዘርፍ ነበር።
13088	ሐምሌን በብጣሪ ነሐሴን በእንጥርጣሪ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
13089	ይህንን በቀጥታ ማድረግ ስለማይቻል፣ መጀመሪያ ቱቦውን በሰፊ ወረቀት መጠቅለልና፣ ያንን ወረቀት ከአራት በማጠፍ እንደገና ቱቦውን በመጠቅለል፣ የት ቦታ ላይ ቱቦው ቢቆረጥ አራት እኩል ቦታ እንዲከፈል በቀላሉ ማወቅ ይቻላል።
13090	ከነዚህ ወገኖች መካከል የዊንስታንሊ ቆፋሪዎች ሥርነቀል መፍትሔ አራመዱ።
13091	ስለዚህ በሰሜን ያለውን የእስራኤልን መንግሥት አሶራውያን፤ በደቡብ በኩል ያለውን የይሁዳን መንግሥት ባቢሎናውያን በጦርነት ደመሰሱት።
13092	ግርማዊ ጃንሆይ በአልጋ ወራሽነታቸው በ፲፱፻፲፮ ዓ.ም. አውሮፓን ጎብኝተው ሲመለሱ አርባ የአርመን ተወላጆች በበጎ አድራጎት ለመርዳት ካስመጧቸው የመንፈስ ማነቃቂያና የሞራል መጠበቂያ እንዲሁም ለሀገሪቱ የሥልጣኔ እርምጃ ይጠቅማል በማለት የሙዚቃ ትምህርት ቤት አቋቋሙ።
13093	በታሪክ አጥኝው ሪቻርድ ፐንክኽርስት አስተሳሰብ የዚህ እምነት ምክንያት የቴዎድሮስ "እንግሊዝ ግብጽን ትደግፋለች" የሚል "የተሳሳተ እምነት" ነው ይበል እንጂ።
13094	ታላላቅ ተራሮች በነሐስ መጥረቢያዎች ያጥፋቸው፤ በላይኛ ተራሮች ይውጣ፣ በታችኛው ተራሮች በኩል ይፈነዳ፤ የባሕሩን አገር ሦስት ጊዜ ይውረር፤ ድልሙንን ይይዝ፣ ወደ ታላቅ ዱር-ኢሉ ይውጣ።»
13095	በሌሎች አገራት በህላዊ ሕክምናዎች፣ ለቁርጥማት፣ ለማበጥ፣ ለልክፈቶች ተጠቅመዋል።
13096	እነዚህ ማሽኖች ከዛሬው ኮምፒዩተሮች(አስሊዎች) ጋር ሲወዳደሩ በጣም ትልቅና ቀርፋፋ ናቸው።
13097	የጋሊያ ከተሞች ማኅበር በዱሮኮርቶሩም (ሬም) ተሰብስቦ ዓመጽ እንዲተውና ሰላም እንዲሆን መረጡ።
13098	በባዕድ አገራት የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን እና አፍቃሪ ኢትዮጵያ የሽመና ውጤቶችን በመጠቀም የኢትዮጵያን ሕዝቦች ባህላዊ አለባበስ ለሌላው ዓለም ሕዝብ ከማስተዋወቅ በተጨማሪ ለውጭ ንግድ በር ከፍተዋል።
13099	የባቢሌ ዝሆኖች መጠለያ ከተመሠረተበት ዘመን ወዲህ ለመቋቋም ከተገደደባቸው ክስተቶች መካከል የኢትዮጵያና የሶማሊያን ጦርነት ያስከተለው ቀድሞ በዳካታና ፋፈም ሸለቆዎች የነበሩ ዝሆኖች ወደ ኤረር ሸለቆ የሸሹበት ሁኔታ ነበር።
13100	ከዚህም በተረፈ ድርጅቱ ያሰለጠናቸውን የሙዚቃ አዋቂዎች በ፲፱፻፴፭ ዓ.ም. ወደ ምድር ጦር ሙዚቃ ክፍል እየላከ እንዲያስተምሩ አድርጓል።
13101	ሁላቸው የደረሱ ከቅድመ-ቱርክኛ ነው።
13102	ስለዚህ ለቋንቋ ሊቃውንት "የመነጋገር ልደት" ወይም የመንስኤው ሁኔታ ለማጥናት ያስችላል።
13103	በአገር ባሕላዊ መድኃኒት ፦
13104	ምዕራብ ጀርመን ሀንጋሪን ፫ ለ ፪ በፍፃሜው ጨዋታ ላይ በመርታት ለመጀመሪያ ጊዜ ዋንጫውን ወስዷል።
13105	ጣሊያን ምዕራብ ጀርመንን ፫ ለ ፩ በመርታት ውድድሩን አሸንፏል።
13106	አንጎላ ከደቡብ በናሚቢያ ፣ ከምሥራቅ በዛምቢያ ፣ ከሰሜን-ምሥራቅ በኮንጎ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ እና ከምዕራብ በአትላንቲክ ውቅያኖስ ትዋሰናለች።
13107	ስለዚህ የሕዝብ ማሰልጠኛ ት/ቤቶች በየአይነቱ ማቋቋም፣ ሕዝቦችን የሚያቀራርብ የመጓጓዣ መንገድና ምድር ባቡር መስራትና የውጭ ኢንቨስተርን በደስታ ተቀብሎ ማስተናገድ፣ እነዚህን ከተከተለ የመንግሥት ሀብትና ሀይል እያደገ ይሄዳል ብለው በመቀጠልም ስለ ትምህርት ጥቅም ሲጽፉ ትምህርት በሌለበት ሀገር ለስርዓት የሚሆን መሠረት አይገኝም።
13108	አልበሙ የወጣው በ፲፱፻፺ ዓ.ም. ነው።
13109	የሀገሩ ባሕላዊ አበሳሰል ሩዝ ፣ ጥቁር-ዓይን አተር፣ ኮቴሃሬ ፣ ስኳር ድንች ፣ ካሳቫ፣ ሽንኩርት ፣ ቲማቲም ፣ ሙዝ ጥብስ፣ ኮረሪማ ይመርጣል።
13110	ከዙፋኑ ተጣለና መንግሥቱ ወደ ያው ዞረ።
13111	ፈርተው ድንጋይ ቢወረውሩ ጅብ ወጣ ከዱሩ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
13112	እማሆይ በመማር ማስተማር ሥራ ላይ ሴቶች ከወንዶች እኩል መሆናቸውን ሁልጊዜ ይናገሩ ነበር።
13113	ጦርነቱ የቆመው የሶማሊያ ጦር ወደ ድንበሩ ሲመለስና የሰላም ስምምነት ሲፈጠር ነበር።
13114	ወዲያው አገሪቷ መስከረም ፳፱ ቀን ፲፱፻፶፭ ዓ/ም ነጻነቷን ተቀዳጀች።
13115	የአድዋ ጦርነት በየካቲት ፳፫ ቀን ፲፰፻፹፰ ዓ.ም. በኢትዮጵያና ኢጣሊያ መካከል የተካሄደ ውጊያ ሲሆን የአንደኛው የኢትዮጵያና ጣሊያን ጦርነት ክፍል ነው።
13116	ከብሳና ቡቃያና ከእምቧይ ሥር ጋራ ተቀላቅሎ፣ የሆድ ድርቀት ለማከም በአፍ ይወሰዳል።
13117	ለምሳሌ በአንድ ትምህርት ቤት ያሉ ተማሪወችን ብዛት ለማወቅ አቅጣጫ አያስፈልግም።
13118	በተረፈ ፖለቲካ ትምህርት በት ውስት ትዝ የሚለኝ አንድ ጊዜ ተከስሼ ነበር ።
13119	እነዚህ ለውጦች የሕዝቦች ኑሮ ዘዴና ምቾት ከበፊት ዘመናት ይልቅ በጣም አሻሸሉ፣ የሕዝቦችም ቁጥር እንዲበዛ አስቻሉ።
13120	ያሲዩስ ያኒጌና በአውሮፓ አፈ ታሪክ ዘንድ የኬልቲካ ( ፈረንሳይ ) እና የጣልያን ንጉሥ ነበር።
13121	በቅርቡ ባለፉት አሥርታት ግን ይሄው ሁናቴ ተቀይሯል።
13122	ከባህል አንጻር የአማርኛ ስነ ጽሁፍ በኒሁን ንጉሥ ዘመን ማደግና መሻሻል አሳይቷል።
13123	አሸዋማ ወይንም መካከለኛ ሉሚ አፈር ይወዳል።
13124	በአካል የገዘፉ እንስታን ብዙ የዘር እንቁላል መሥራት ይችላሉ።
13125	ሀሰተኛ ሲናገር ይታወቃል ስሱ ሲበላ ይታነቃል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
13126	በኦሪት ዘኊልቊ ፳፮፡፶፱ ሴት ልጁን ዮካብድን ይጠቅሳል፤ እርስዋም የቀዓት ልጅ እንበረም አግብታ አሮንን፣ ማርያምንና ሙሴን ወለደች።
13127	የዛሬው ዌልሽኛ ሊቃውንት ግን ይህን አያምኑም።
13128	የግብጽ ሱልጣን የነበረው አል ሳሌህ አሌክሳንድሪያውን ጳጳስ ማርቆስ ፬ኛ ባሰረበት ወቅት በኢትዮጵያ የነበሩ ግብጻዊ ነጋዴወችን ካሰረ በኋላ ሙሉ ሰራዊቱን በማስነሳት በግብጽ ላይ ዘመተ።
13129	በቀላሉ ለመያዝ የማይመች እና ዋጋውም እጅግ በጣም ውድ በመሆኑ በቀላል የሙዚቃ ቡድኖች ውስጥ አይገኝም።
13130	ማለትም በጽሁፍ በመጨረሻ ላይ የሚገኙ ለማለት ነው.
13131	አባድር በሐረር የአሚሮች ሥም ዝርዝር ውስጥም ሥማቸው ተጠቅሷል።
13132	ሀሰተኛ ሲናገር ይታወቃል በሶ ሲበሉት ያንቃል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
13133	በሌሎቹ ጥንታዊ ትርጉሞች ግን ቁጥሮቹ ይለያያሉ።
13134	ከነዚህ መካከል አንዳንድ ስለ ዘመቻዎቹ ናቸው፦
13135	እነዚህ ሕግጋቱ በድንጋይ ላይ ተቀረጹና በግዛቱ በየቦታው በዐምዶችና በሐውልቶች ተደረጉ፤ ስለዚህ ለሥነ ቅርስ በደንብ ታውቀዋል።
13136	ስለዚህ እነዚህ ጭፈራዎች ብዙ ጭንቀትና ፍርሃት በመንግሥት ባለሥልጣናት ይፈጥሩ ጀመር።
13137	ጥጋበኛ ከርከሮ የነፍጠኛ ጎጆ ይታከካል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
13138	ከተገኙ ጽላቶች መሠረት፣ የሱ መንግሥት አደራረግ ተገዥ ወገኖችን ማስፈራራትና ግፍ መሆኑን ልንገምት እንችላለን።
13139	እነዚህ ዘመናት በቢሊዮን እና ሚሊዮኖች የሚቆጠሩ አመታት እድሜ ያላቸው ሲሆኑ በተለያዩ አነስተኛ ዘመናት ወይም ፔሬድስ ይከፋፈላሉ።
13140	በግብፅ የሠሩት ሴማውያን ግን በቋንቋቸው «ሄ» ስላሉት፣ ይህ ስዕል «ህ» ሆኖ እንዲሰማ መጣ።
13141	በግብፅ የሠሩት ሴማውያን ግን በቋንቋቸው «ሬስ» ስላሉት፣ ይህ ስዕል "ር» ሆኖ እንዲሰማ መጣ።
13142	በግብፅ የሠሩት ሴማውያን ግን በቋንቋቸው «ገምል» ስላሉት፣ ይህ ስዕል «ግ» ሆኖ እንዲሰማ መጣ።
13143	አንተማ የዋናው የከበርቴ ልጅ አይደለህ፤ ሰባት ጉልት እያሳረሳችሁ፤ አንተን አንቀጥርም!
13144	ማይክል አንጄሎ በመጨረሻ ላይ የቀረጻቸው ሁለት ሐውልቶች (ወይም ሶስት የፓሌስትሪና ሐዘን ጨምሮ) ናቸው።
13145	በዐዋጅ መሠረት የዘመቻው ጊዜ እስቲያልቅ ድረስ ለሚታግሉ ነጋዶች ከቀረጥ አስተስርየት ሰጣቸው።
13146	ወሲባዊ እርባታ ዩክሮይት ብቻ የሚጠቀሙበት ዘዴ ነው።
13147	በወራቤ መሰናዶ ትምህርት ቤት በመምህርነት እየሰራ ይገኛል።
13148	ስለዚህ ዓማርኛ ሳያስጽፍ ብዙ መርገጫዎችን መነካካት በሚያስፈልግ ዘዴ ግዕዝ ኮምፕዩተራይዝድ ሆኖ ከቀረበ ከ፴ ዓመታት በኋላ ዛሬም በ፳፻፱ ዓ.ም. መቀጣጠል ጥቅም የለውም።
13149	ኢየሱስ በውነት በየትኛው ቀን እንደተወለደ ስላልተዘገበ፣ አጠያያቂ ጉዳይ ሆኗል።
13150	ብትላት አምላከ ክርስቶስ ሠምራ /የአንቺ አምላክ/ አስነሣኝ አለቻት፡፡ ከዚህም በኋላ እናታችን ክርስቶስ ሠምራ በዓለመ ስጋ ሳለሁ ሙት ያስነሣልኝ ከሰው ተለይቼ ከሀገር ወጥቼ ብለምነው እንዴት በሰማኝ ብላ ልብሰ ምንኩስናዋን ቆቧን /አስኬማዋን/ አዘጋጀች፡፡ ቤተሰቦቿም ይህ ሁሉ የምናኔ ልብስ የማነው?
13151	ስለዚህ በቋንቋ ሊቃውንት ዘንድ 'አቡጊዳዎች' ይባላሉ።
13152	ይኼውም መብራት ከመቃጠሉ በፊት ለ ፲፫ ሰዐት ተኩል አበራ።
13153	መርጡለ ማርያም በምስራቅ ጎጃም ፣ ሞጣ አውራጃ ውስጥ የሚገኝ ጥንታዊ ቤ/ክርስቲያን ሲሆን በኢትዮጵያ ለመጀመሪያ ጊዜ ከተሰራው አክሱም ጺዮን ቀጥሎ የተሰራ ሁለተኛው ቤ/ክርስቲያን ነው።
13154	ከነዚህ ውስጥም ቪክቶሪያ ሐይቅ ፣ አልበርት ሐይቅ፣ ክዮጋ ሐይቅ እና ኤድዋርድ ሐይቅ ይዘረዘራሉ።
13155	መስኮት መስኮት በግድግዳ ወይም በር ላይ የሚተው አስተላላፊ ክፍተት ነው።
13156	የበለጠ ትክክል ለመናገር አንድ ቁስ ላይ በሚያርፍ የቮልቴጅ ጫና ምክንያት ያ ዕቃ ሊያጠራቅመው የሚችለው የኤሌክትሪክ ሙላት መጠን የዚያ ቁስ አቃቢነት ይባላል።
13157	ቢጠሩሽ አትሰሚ ቢጠቅሱሽ አታዪ ረጋ ብለሽ ሂጂ ብር ብር አትበዪ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
13158	የጁወች የግራኝ ወታደሮች ቢሆኑ ኖሮ ግራኝ ሲባረር የከባቢውን ክርስቲያን በቀል መቛቋም አይችሉም ነበር።
13159	ቅርፊቱ ቡናማ፣ ወፍራምና ሻካራ ሆኖ ከግንዱ ጋር የተጣበቀ ነው።
13160	ቅርጹም ሊቀመጥ የነበረው ፒያዛ ዴላ ሲኞሪያ ሲሆን ይህ ቦታ የሚገኘው ከፓሎዞ ቪኪዮ ፊት ለፊት ነው ።
13161	ራፋኤል ማርኬዝ ሜክሲካዊ እግር ኳስ ተጫዋች ሲሆን ለኒው ዮርክ ሬድ ቡልስ ይጫወታል።
13162	የቻይና ሕዝባዊ ሪፐብሊክ እግር ኳስ ማህበር ወይም የቻይና እግር ኳስ ማህበር የቻይና ሕዝባዊ ሪፐብሊክ እግር ኳስ አስተዳዳሪ አካል ነው።
13163	ኦስካር ታባሬዝ ኡራጓያዊ እግር ኳስ ተጫዋች የነበረ ሲሆን በአሁኑ ጊዜ የኡራጓይ ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድን አሰልጣኝ ነው።
13164	ማይክል አንጄሎ የሐውልት ቀራጭ ስራ የሚፈለገውን ቅርጽ ከ እምነበረዱ ውስጥ ማላቀቅ ነው ይል ነበር።
13165	ከዚያም የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በም/ፕሬዚዳንት፣ በፕሬዚዳንትና የኢሕአዴግ ዋና ጸሃፊ ሆነው አገልግለዋል።
13166	ጉንፋን ሲይዝም ዓይነተኛ መጠጥ ነው።
13167	ከነዚህ መካከል ድልማጥያ አገር ስሙን ከ«ዳልማታ» (አልሞዳድ) እንደ ወረሰ ይላል።
13168	ጉልበቱ ከሁለቱ ግዝፈቶች መጠን ብዜት ጋር ቀጥተኛ መመጣጠን ሲኖረው በሁለቱ ቁሶች መካከል ካለው ርቀት ስኩየር ጋር የተገላቢጦሽ መመጣጠን ያሳያል።
13169	ውጊያው ሲጀመር አርበኞቹ ከላይ በኩል ጠላት ከታች በኩል ናቸው።
13170	ማይክል አንጄሎ ተፈጥሮን እንደ ጠላት ነበር የሚያየው ስለዚህም መሸነፍ አለበት ይል ነበር።
13171	ታዋቂው የአካድ መንግሥት ንጉስ ታላቁ ሳርጐን ከኪሽ ዙሪያ ነበር።
13172	አምላክ ምድርን የፈጠረው ለሰው ልጆች መኖሪያ እንድትሆን ነው።
13173	ከሰባቱ የቅዱስ ቁርባኖች ውስጥ ቅዱስ ቁርባን በዋነኝነት የሚከበረው በቅዱስ ቁርባን በስነ-ስርዓት ነው።
13174	ማይክል አንጄሎ በህይወት ዘመኑ በጣም የተማረረበት የስራ ውል ነበር።
13175	ኸርማን መልቪል የአሜሪካ ጸሓፊ ነበር።
13176	ስለሆነ የድመት ተቃራኒ፣ ድመት ያልሆነ ነው ማለት ነው።
13177	ይኸንን ድርጊት በመበቀል ሰበብ እዚያው ግቢ ውስጥ ከሶስት መቶ በላይ የሚሆኑ ኢትዮጵያውያን ተጨፈጨፉ፤ ቀጥሎም የተማሩ ወጣቶች፣ የጦር መኮንኖችና ካህናት፣ የደብረ ሊባኖስ መነኮሳት በሙሉ እየተለቀሙ ተጨፈጨፉ።
13178	የቀለም ግንዛቤ በብርሃኑ ሞገድ ርዝመት ብቻ ሳይሆን አንድ-አንድ-ጊዜ በፈጠረው ብርሃንም ሃይል ይወሰናል።
13179	ለካምና ለልጆቹ የደረሰው ክፍል ከግዮን ወንዝ ወደ ምዕራብ ያለው ሁሉ፣ ከዚያም ከገዲር ደቡብ ያለው ሁሉ ሆነ።
13180	በነቢዩ ሙሐመድ ትምህርት ዘንድ ሀብታም ወንድ እስከ አራት ሚስቶች ድረስ ማግባት ይፈቀዳል።
13181	የሥላሴ መሰረተ ትምህርት አሁን ያለውን ቅርጽ የያዘው በአራተኛው መቶ ዘመን መጨረሻ ላይ ነው።»
13182	እነዚህ የግብጽ ጎረቤቶች በስተ ምዕራብ ነበሩ።
13183	እንደሱ አባባል የቁሳቁስ ሦስቱ ቅርፆች ማለትም ጋዝ፣ ፈሳሽና ጠጣርነት፣ የመቀዝቀዝ የተለያዩ ደረጃዎች ናቸው።
13184	የቻይና ጽሕፈት ከቻይንኛ ጭምር ለሌሎች ልሳናት እንደ ቬትናምንኛ፣ ኮሪይኛ ቀድሞ ይጠቀም ነበር።
13185	ሳርዘና ሚካኤል ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ከአለት የተፈለፈ ቤተ ክርስቲያን ነው።
13186	አሉምኒ ፖርታል ዶችላንድ ሁለት ክፍሎች አሉት፤ ኦንላይን ኮሚኒቲ እና ኢንፎ ፖይንት።
13187	በበገና ቅኝትና ድርደራም በኩል የታወቁ ባለሙያ እንደነበሩ ይተረክላቸዋል።
13188	ሞላላን በሁለት ስፒሎች፣ ባንድ የታሰረ ገመድና በእስክርቢቶ የመሳያ ዘዴ።
13189	ደንደስ ደንደስ በሰዎችና አፅም ባላቸው እንስሶች ስነ አካል ውስጥ በጀርባ ላይ ከራስ እስከ ጅራት ድረስ የሚዘረጋ የአጥንቶች ዓምድ ነው።
13190	የዛሬዋ ሶማሊያ አብዛኛው ክፍል በአዳል ሱልጣኔት ስር የነበረ ግዛት ቢሆንም ሱልጣኔቱ ታሪክ ሲሰራ የነበረውም ሆነ ታሪኩ የተቀበረው አሁን በኢትዮጵያ ግዛት ውስጥ ባለው ዋነኛ መሬቱ ላይ ነው።
13191	ለስቃዩ ማምለጫ ከአዘዘው ውስጥ የኪነት ስራወችን መስራትና የተሰሩትን ማድነቅ፣ በተለይ ሙዚቃን ያጠቅሳል።
13192	ዳምጠው ኖርዌይ በነበረው ቆይታ ከእድሜ እኩያወቹም ሆነ ከወጣቱ ትወልድ ጋር ጥሩ መግባባትና ፍቅር የነበረው አርቲስት ነበር።
13193	ተጫዋቹ ሃሳቡን ቢቀይር፣ መኪና ያገኛል።
13194	የአዳም መቃብር በላሊበላ ውስጥ ከሚገኘው ቤተ ጎለጎታ ምዕራብ የሚገኘውን ትልቅ አራት ማዕዘን ደንጊያ ነው።
13195	ጥርስና ከንፈር ሲደጋገፍ ያምር የአማርኛ ምሳሌ ነው።
13196	እኒያስ ብልሕና ተንኮለኛ ንጉሠ ነገሥት፤ ለካስ የምስጢር የስዊስ ባንክ ቁጥራቸውን የደበቁት እዚያው እተሰረቀው አንበሳ ቅርጽ ላይ ኖሯል!
13197	የኮርያ ሕዝብና የህሞንግ ሕዝብ ዛሬውንም እንደ ቅድማያታቸው ይቆጥሩታል።
13198	እንዲህ ከሆነ፣ መንግሥቱ ዘላቂ ይሆናል፣ ግዛቱም ከአደጋ ነጻ ይሆናል።
13199	ባኩስና ዩፖተር ኦሊምፑስ ከዚያ የቀሩትን ቲታኖች በክሬታ ደሴት ያሸንፋቸዋል።
13200	ያጠፋው ዛብሻሊ የሲማሽኪ ሥርወ መንግሥት ክፍላገር ነበር።
13201	የምረታ ጥበቶች ከተፈጥሮ ወይም ከተለያዩ ምክንያቶች ሊደርሱ ወይም ሊፈቱ ይችላሉ።
13202	ዲኤንኤ ያላቸው ቫይረሶች ሌሎች ህዋሳትን የሚያጠቁት አስኳሉ ውስጥ በመግባት ሲሆን አር ኤን ኤ ብቻ ያላቸው ደግሞ የህዋሱ ሳይቶፕላዝም ውስጥ ነው።
13203	ሆኖም፣ ማኅበሩ በገንዘብ አቅሙ የጠነከረ ስላልነበረ በተለያዩ ጊዜያት የሥራ ክንውኑን ያልቀለጠፈ እንዳደረገው ይነገራል።
13204	የስሚዝ አመራር በሮበርት ሙጋቤ ከሚመራው የዚምባብዌ አፍሪካዊ ብሔራዊ ሕብረት እና በጆሱዋ ንኮሞ ከሚመራው የዚምባብዌ አፍሪካዊ ሕዝብ ሕብረት ጋር የድርድር ንግግሮችን ጀመረ።
13205	በአድዋ ትግራይ የተወለዱ ሲሆን ከ፲፱፻፹፯ ዓ/ም አንስተው እስከ ዕለተ ሞታቸው ድረስ በኢትዮጵያ የጠቅላይ ሚኒስትር ሥልጣን በከፍተኛው የአመራር ቦታ ላይ ነበሩ።
13206	የዓለሙ አንደኛ ብርቱካን ጭማቂ የምታስገኝ ሀገር ብራዚል ስትሆን ሁለተኛዋ ፍሎሪዳ ክፍለሀገር በዩናይትድ ስቴትስ ውስጥ ትሆናለች።
13207	እነሱም መጽሃፈ ብርሃን፤ ጦማረ ሃይማኖት፤ መጽሃፈ ምላድ ና መጽሃፈ ስላሴ ይሰኛሉ።
13208	ከዚያም በትልቁ ውቅያኖስ ውስጥ የሚገኙትን ደሴቶች ኑቤል ጉኔንና ዛሬ ፊሊፒን የሚባለውን አገር በየጊዜው በጦር ኃይል አስገበራቸው።
13209	ሆኖም፤ በአዒሻ ያላሰለሰ ጥረት የእናታችን ሰፍያህ ፍላጎት ሊሳካ ችሏል።
13210	ኡርሹ፣ ኻሹምና ከርከሚሽ ደግሞ ድጋፋቸውን ከያምኻድ ወደ አሦር አዛወሩ፤ ያምኻድም በሻምሺ-አዳድ ጓደኞች ተከቦ ነበር።
13211	ግሪኮች ከተማው ሀብታምና በጥሩ አስተዳደር እንዳገኙት ጻፉ።
13212	የሰርጸ ድንግል ስርዓትም ከዚህ አላመለጠም።
13213	በአሁኑ ዘመን፣ ለጥምቀት በዓል የሚያገለግል ሲሆን ውሃ በምድር ውስጥ በተቆፈረ ቦይ ከቀሃ ወንዝ ያገኛል።
13214	የዎቮካ ትርጉም በስሜናዊ ፓዩትኛ 'እንጨት አጥራቢ' ነው።
13215	የጥንቱ ኗሪዎች በሥፍራው ቹቂያፑ (ማለት 'የወርቅ እርሻ' በቀቿ ) የተባለ መንደር ነበራቸው።
13216	አልቫሮ ራፋኤል ጎንዛሌዝ ሉዌንጎ (ጥቅምት ፲፱ ቀን ፲፱፻፸፯ ዓ.ም. ተወለደ) ኡራጓያዊ እግር ኳስ ተጫዋች ነው።
13217	ሳይንስ ከሌሎች የዕውቀት ዘርፎች (ለምሳሌ ፍልስፍና ወይም ሂሳብ ወይም ስነ ሃይማኖት) የሚለይበት ዋናው ቁም ነገር የሳይንስ ዘዴን በመጠቀሙ ነው።
13218	በብዛት የጉራጌ ብሄረሰብ ለክትፎ ፣ ለአይብ ፣ ለጎመን ፣ ለቡላገንፎ ወዘተ.
13219	በተለይ አሜሪካ በቬትናም ጦርነት ፣ በኋላም የሶቭየት ኅብረት በአፍጋኒስታን ጦርነት ተዋጉ።
13220	የይኩኖ አምላክ የልጅልጅ የሆኑት ዓፄ ጅን አሰገድ ተገዳዳሪ የነገሥታት ወንድ ልጆችን በዚህ ወረዳ በሚገኘው አምባ ግሸን ላይ ማሳሰር እንደጀመሩ ታሪክ ጸሐፊው ዋሊስ ባጅ ይጠቅሳል።
13221	አለቆቹ በደንብ ካልሠሩ፣ ተገዦቹ ቅጥ ያጡ ይሆናሉና፤ ተገዦቹም አላግባብ ከሠሩ፣ ጥፋቶች በተፈጥሮ ይነሣሉ።
13222	ቢሏቸው አለቃም ማዘንጊያ እዚያም ቤት እሳት አለ ብለው ልጁን አተረፉ አሉ።
13223	ተጫዋቹ የቅዱስ ጊዮርጊስ የእግር ኳስ ክለብ ተጫዋች ነው።
13224	አሉምኒ ፖርታል ዶችላንድ ከትርፍ ነፃ የሆነና በጀርመን አገር ስልጠና ላደረጉ ሰዎች የተዘጋጀ ማህበራዊ ድረ ገፅ ነው።
13225	የንጉሠ ነገሥቱ መንግሥት የፖስታ እና ቴሌኮሙኒኬሽን ሚኒስትሩ ሌተና ጄኔራል አሰፋ አየነ በአብዮታዊ ወታደሮች በዚህ ዕለት እስር ላይ ሲውሉ፤ የመከላከያ ሚኒስቴር ደግሞ የኢትዮጵያ ሠራተኞች ማኅበርን ሕገ-ወጥ አድማ ማካሄዱን ካላቆመ እንደሚዘጋ ማስጠንቀቂያ ሰጠ።
13226	ግሪኮች የዚህን ምክንያት እንዲህ ሲሉ በአፈታሪካቸው ይናገራሉ፦
13227	በሕዝብ ብዛትም ከአፍሪቃ አንደኛ ናት።
13228	መሐሙድ በድምፁ ታላቅነት በሀገር ውስጥ ብቻ ሳይሆን በአፍሪካና በአውሮፓ ትልቅ ክብርና ዝና ያለው አርቲስት ነው።
13229	ማልትኛ የሴማዊ ቋንቋዎች ቤተሠብ አባል ነው።
13230	በተለይ በእስያ የሚገኘው የነብር ቅርብ ዘመድ ነው።
13231	በምድር ግስበት ምክንያት እንዲሁ የባላ ቅርጽ ይዘው ለመጓዝ ይገደዳሉ።
13232	በተለይ በሕንድ በሌሎችም አገራት እንደ ሰብለ ገበያ ይታደጋል።
13233	የቤሲክ አረፍተ የመስመር መቀጠያ ፊደል ከሌለ መስመር መጨረሻ ላይ ያልቃሉ።
13234	በኋለኛ አረመኔ እምነት፣ ዱሙዚድ እንደ ጣኦቱ ተሙዝ፣ ቁባቱም ኢናና እንደ ሴት ጣኦት እሽታር ይታወሱ ነበር።
13235	በኮሌጅ እያለም ኤሊዛቤት ትራምፕ ኤንድ ሰንስ በተባለው ድርጅት ይሠራ ነበር።
13236	ስፍረው የፍቅር አደባባይ ከመባል በፊት የእሾህ አደባባይ ተብለው ነበር ሲጠራ የነበረው።
13237	ጀኔራል ጋሊያኒ በተገደለ ማግስት ስቻት በተባለው ሥፍራ የጠላት አውሮፕላኖች ብዙ ስንቅና ጥይት ለደጃዝማች ጦር ጥለዋል።
13238	ስለዚህ በዓለሙ በጠቅላላ የንፋስ ስልክ መስፋፋት ባለፉት ጥቂት ዓመታት ውስጥ እጅግ ተከናወነ።
13239	ሁለቱም ሴኔትና ተወካዮች በቀጥታ ምርጫ ይመረጣሉ።
13240	ለዚህም ዋነኛው ምክኒያት አንበሳ ቀለም ስለማይለይ ነው።
13241	የበረራ መስመሩ በሳምንት ለአራት ቀናት የሚከናወን ሲሆን፣ ሰሜን ሱዳንን ከሰሜን የአገራችን ክፍል በቀጥታ የሚያገናኝ ነው።
13242	የአራታ ሕዝብም የወርቅና የዕንቁ ግብር እንዲያቀርቡ፣ ከፈተኛው የአብዙ መቅደስ በኤሪዱ ፣ የኤ-አና መቅደስም በኡሩክ ይሠራ ዘንድ፣ ይጠይቃታል።
13243	እነዚህ ሁላቸው ከጥንታዊ ኖርስኛ ደረሱ።
13244	ካለፉት ዘመናት የበርካታ ነቢያት ጽሑፎች ዛሬ እንደሚተርፉልን ይታመናል።
13245	የአንድ ስኬላር አስረካቢ አቀበት እንዲህ ሲጻፍ (የናብላ ምልክት) እሚወክለው የቬክተር ውድድር መተግበሪያ መሆኑን ነው።
13246	ብዙውን የሂሳብ ስራውንም የሰራው ልጆቹን እግሩ ስር እያጫወተ ነበር።
13247	የኤብላ ጽላቶች የተባሉት ሰነዶች ክምችት ከርሱ ዘመን ጀምሮ ይታወቃል።
13248	ቅርጹን የገዛው ካርዲናል ራፋኤል ሪያሪዮ ቅርጹ አሮጌ መሆኑን በጣም ስለተጠራጠረ የቅርጹን ታሪክ የሚያጠናለት ሰው ቀጠረ።
13249	ኡራጓይ በደቡብ ምእራባዊ የደቡብ አሜሪካ ክፍል የምትገኝ ሀገር ናት።
13250	የሁቨር ቤተሠብ ከስዊስና ጀርመን ትውልድ ሲሆን ሃይማኖቱ የክዌከር ('የሚንቀጠቀጡ' ማለት ነው) ቤተ ክርስቲያን ነበረ።
13251	በሃሳብ ደረጃ፣ መኳንንት በንጉሱ መልካም ፈቃድ የሚተዳደሩ የነበሩ ይሁን እንጅ በተግባር ግን ጉልታቸውን እንደፈለጉ በመሸጥና ለልጅ ልጆቻቸው በማውረስ የራሳቸው የሆነ፣ ከንጉሱ መልካም ፈቃድ የማይመነጭ ሃይል ነበራቸው።
13252	ደግሞም የከበረ ቅድስናዎ ከአቡነ መቃሮስ የበለጠ ነገሩን በጣም አስረድቶ አጣፍጦ ሀሳብዎን የሚናገር መላክ እንዳይቻልም አወቅን።
13253	ሁለቱም እውነት ተናግረው ከነበር ወይንም ሁለቱም ዋሽተው ከነበር አጠቃላይ አረፍተ ነገሩ ስህተት (ውሸት) ይሆናል ማለት ነው።
13254	ላፕላስ የዮሴፍ ፎሪየርን የሙቀት ሥርፀት ጥናትና የፎሪየር ዝርዝር መፍትሔውን ውሱን ኃይል በመተቸት በአዲሱ ቀመሩ ፎርየር ከፈታቸው ጥያቄወች የሰፉ ጥያቄወችን መልስ ለማግኘት ቻለ።
13255	እንበለ ገንዘብ መዝናናት ያመጣል ውርደት የአማርኛ ምሳሌ ነው።
13256	የአባይ ሙላቶች በግብጽና በሱዳን ስድስት የተቆጠሩ የውሃ ሙላቶች ናቸው።
13257	ይጠላኝ ይመስል ይመታኛል ይወደኝ ይመስል ይስመኛል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
13258	ሀብታም ቢያብር ድህነትን ያጠፋል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
13259	በስሜን ጣልያን እስካሁን ሊጉርያ የተባለው አገር ስሙን ከፋይጦን ልጅ ሊጉር ብሔር እንደ ወረሰው ይጨምራል።
13260	ዘመድና ሳንቲም ከመንገድ ወድቀው ሳንቲሙን አነሱ ዘመድን ጥለው የአማርኛ ምሳሌ ነው።
13261	መልአኩ ሚካኤል መጀመርያ ራዕዩን ለኤልያስ በደብረ ቀርሜሎስ ገለጸው።
13262	አልፕስ ተራሮች በአውሮጳ የሚገኝ የተራሮች ሰንሰለት ነው።
13263	የልመና እንጀራ ምንጊዜም ከልመና አያወጣም የአማርኛ ምሳሌ ነው።
13264	ለምሳሌ ከግሪክ ጸሐፊዎች ሆሜርና ሄሲዮድ፣ እንዲሁም ከብሉይ ኪዳን ስለ ኤደን ገነት ስለ ኖህና ስለ ባቢሎን ግንብ የሚል ወሬ አለባቸው።
13265	አበጋዙ ዋህራዝ በመቀጠል ይዘውት የመጡትን መርከቦች በማቃጠል፡ የሠራዊቱን የመሸሽ ዕድል አጨልሞ ፈጽሞ እንዲዋጋ አሰልፎ አዘጋጀው።
13266	ሌሎችም ስላቫዊ ያልሆኑት ልሳናት በተለይም ሞንጎላዊ፣ ቱርኪክ ቋንቋዎች ወይም ሳይቤራዊ ቋንቋዎች ደግሞ በቂርሎስ ጽሕፈት ይጻፋሉ፣ ወይም ቀድሞ በቂርሎስ ጽሕፈት ተጽፈው ነበር።
13267	የጨረራ ዓይነት በዋናነት በሁለት ይከፈላሉ።
13268	ሁለቱም መስኮች በተራቸው ሞገዶቹ ለሚጓዝበት አቅጣጫ ቀጤ ነክ ናቸው።
13269	የኦሮሞ ነጻነት አንድነት ግንባር የኢትዮጵያ ፖለቲካ ፓርቲ ነው።
13270	በእፃዊ ተዋልዶ በፍጥነት ማባዛት ስለሚችል፣ ትንንሽ ክፍሎች ቢሆኑም በውሃው ውስጥ ቢቀሩ፣ ዳግመኛ ውረት ሊሆን ይችላል።
13271	በምንም ሁኔታ፣ ማናቸውም ሽቦወች ከማንኛውም የሰውነት ክፍል ጋር በዚህ ወቅት መነካካት የለባቸውም።
13272	መዝገበ ዕውቀት ለመጽሐፍ የሚችሉ ለቋንቋውም ቅልጥፍና ያላቸው አዛጋጆች በኖሩበት ጊዜ፣ እነዚህ «ጊዜያዊ» መርሃግብሮች ደግሞ የገዛ ድረ-ገጾቻቸውን ሊያገኙ ይችላሉ።
13273	እነዚህ ከፍተኛ አስተዋጦ ያደረጉ ምሁራኖች፣ ቦሎቶብ፣ ኮባሌብስኪ፣ ኢሊሴባ፣ ባሮቢትስና፣ ቡልታቢች፣ አርታሞኖባ፣ እና ሌሎችም ሲሆኑ ከቅድመ አብዮት ስራወች መካከል ስለ ኢትዮጵያ ከፍተኛ በታ የሚይዘዉ ቱራዬብ መሰረታዊ የሆኑ የታሪክና የቋንቋ ጥናቶችን አካሂዷል።
13274	በተለይ በስሜን እንግሊዝ የኖሩት የአንገሎች መነጋገርያ በደቡብ ከኖሩት ከሴክሶች ትንሽ ተለያየ።
13275	በነዚህ አመታት ለውጦቹም የአዲስ ፈጠራዎችና ቴክኖሎጂዎች ፈጣን መስፋፋት ነበሩ።
13276	የሰርጸ ድንግል መንግስት ረጅምና ከመጀመሪያው ጀምሮ ብዙ ጦርነት የበዛበት ቢሆንም ንጉሱ ለልጁ ያዕቆብ ያስረከበው ግዛት ግን ሰላማዊና ያልተከፋፈለ ታላቅ ሃገር ነበር።
13277	እነዚህ ጐሳዎች የተለያየ ባህላዊ የአስተዳደር እርከኖችና መሪዎች ያላቸው ሲሆን ፤ ይህም ከዝቅተኛው ወደ ከፍተኛው እንደሚከተለው ይገለጻል።
13278	ጌናንና ወንድሙ ሩድራይግ ከንዑስ-ወገናቸው ፊር ዶምናይን ጋር ደሴቱን በእንበር ዶምናይን (አሁን ደንድረም ወሽመጥ) ገቡ።
13279	አክሱም በሰሜን ኢትዮጵያ በትግራይ ክ/ሃገር ከአድዋ ተራራዎች አጠገብ የምትገኝ ከተማ ነች።
13280	በእዚሁ መሠረት የጣልያን መንግሥት ወደ ኣሥር ሚሊዮን ዶላር ኣውጥቶ ሐውልቱ ኣክሱም ከተማ ተመልሶ ተተክሎ ነሓሴ ፳፱ ቀን ፳፻ ዓ.ም. ተመርቋል።
13281	ሊጉርያ ጥንታዊ የጣልያን ክፍላገር ነው።
13282	ካለፈው ቦባንጊ እንዲለይ የአዲሱን ቋንቋ ስም ባንጋላ ብለው ጠሩት።
13283	በተለይ የቻይና ፈላስፎች ከግሪኮቹ ለየት ያለ የምደባ ስርዓት ይከተሉ ነበር።
13284	እነዚህ አዝማች ስብሃትን ተከትለው የመጡ ሰዎች አቦራት ፣በሚካኤሎ ፣በጎይባን አካባቢዎች ዝርየዎቻቸው ተሰራጭተው ይገኛሉ ።
13285	እነዚህ የብራና ጽሑፎችም እስካሁን ድረስ በአክሱም ፅዮን ቤተ ክርስቲያን ውስጥ ይገኛል።
13286	በሌሎች ምንጮች ብሪያን፣ ዩኻርባና ዩኻር የቱይራን ልጆች ሲባሉ፣ ስለዚህ ደልበህና ቱይራን አንድ ግለሠብ እንደ ንበሩ ይታሥባል።
13287	የንግድ ዘርፍና መንግሥት አንድላይ ይሠሩ የሚለውን ተስፋ በመያዛቸው በዚህ አንጻር ብዙ አደረጉ።
13288	ጉልጉላ በደቡብ ኢትዮጵያ በወላይታ ክልል የምትገኝ አነስተኛ የገጠር መንደር ነች።
13289	የአባቱ ንግሥት ሴሚራሚስ ጠላችውና በኋላ መንግሥቱን በያዘች ጊዜ ትሬቤታ ከአሦር ወጥቶ ወደ አውሮጳ ሔደ።
13290	በሌሎች ዘመናዊ የሶሻልና የኢኮኖሚ ጉደዮች ላይ ጥናት ያደረጉ ምሁራንም ጋሊፔሪን፣ ኮኪየብ፣ ሸራዬብ፣ ሼርር ናቸዉ።
13291	ጥንታዊ ቱርኮች ዘላኖችና ወራሪዎች ሲሆኑ፣ ቅዱስ ዋና ከተማቸው «ኦቱከን» በኦርኾን ወንዝ ሸለቆ (በአሁኑ ሞንጎሊያ) እንደ ተገኘ ይገልጻሉ።
13292	በሽታው ሊታወቅ የሚችለው ምልክቶቹ ከጀመሩ በኋላ ነው።
13293	ወልቂጤ በደቡብ ኢትዮጵያ የምትገኝ የንግድ ከተማ ሰትሆን የጉራጌ ዞን ዋና ከተማም ነች።
13294	እነዚህ ተራሮች መታወቂያ ባብዛኛው ጸሐፍት ዘንድ ከዑራል ተራሮች ሰንሰለት (በዛሬው ሩስያ ) ጋር አንድላይ ነው።
13295	ግጥሞቹ በግሪክ ስለተጻፉ ጠባቂዎቹ ሁልጊዜ በሁለት የግሪክ አስተርጓሚዎች ይረዱ ነበር።
13296	አይጥና እባብን የመሰሉት ሲገድሉ፣ ነክሰው በኃይል በመነቅነቅ የጀርባ አጥንቶቻቸውን በመሰባበር ነው።
13297	በታሪክ ሲነገር የሚሰማው የዳግማዊ ምኒልክ ሆስፒታል ምስረታ ጊዜና ለበዓሉ የታተመ መጽሄት ላይ የሰፈረው መረጃ የሚገልጸው የተቋቋመበት ወቅት ለየቅል ነው።
13298	ተነሳሽ ስሜቶች ለደስታና አምላክን ለማወቅ እንዲሁም ነጻነትን ለመቀዳጀት ያበቃሉ።
13299	ከዋናው መቅደስ በስተቀኝ በቅድስት ማርያም የተሰየመው መቅደስ ይገኛል።
13300	ለእሳት እንጨት ካልነሱት አይጠፋም የአማርኛ ምሳሌ ነው።
13301	አሁኑኑ የላቲን አልፋቤት በሞልዶቫ ሬፑብሊክ ይፋዊ ሲሆን በትራንስኒስትሪያ ግን የቂርሎስ አልፋቤት ይፋዊ ነው።
13302	ከተማዋ የአንድ ኤርፖርት ባለቤትና የጋምበላ ብሄራዊ ፓርክ ተጓዳኝ ናት።
13303	ምዕራብ አውሮፓ በጠቅላላ የአውሮፓ ምዕራባዊ ክፍሎች ሲሆን፣ አንድ የተወሰነ ትርጒም የለውም።
13304	እነዚህ ሃሳቦች ሊጠረጠሩ ከማይችሉ መሰረታዊ ሃሳቦች የተሰሩ መሆን ይገባቸዋል።
13305	በርካታ የሙዚቃ አይነቶች ከማዲቭስ ይገኛሉ፣ ከነርሱም ውስጥ ቦዱቤራ እና ጣራ የተባሉ ሙዚቃ አይነቶች አሉ።
13306	ስለዚህ የጥንቱ ጥበበኞች ነገሥታት የፈለጉት ማዕረጉን የሚሞላውን ሰው እንጂ ሰውዬውን የሚሞላውን ማዕረግ ለማግኘት አልነበረም።
13307	ዳግማዊ ምኒልክ ሆስፒታል በአገሪቱ የህክምና አገልግሎት ታሪክ ውስጥ ፈር ቀዳጅ ነው።
13308	በማለት እራሱን መጠየቁን በመጽሃፉ አስፍሯል።
13309	የንጉሱ መገደል በአገሪቱ ሲሰራበት የነበረውን ትውፊት የቀየረ እንግዳ ስራ ነበር።
13310	ለምሣሌ በደቡብ ኢትዮጵያ የሚካኼዱት ልዩ ልዩ ዝግጅቶችና እሬቻ ተብሎ የሚታወቀው የኦሮሞ ህዝብ በዓል በዋናነት የሚጠቀሱ ናቸው።
13311	ከኤብላ ጠቅላይ ሚኒስትር ከኤብሪዩም ጋራ ስምምነት እንደ ተዋዋለ ይዘገባል።
13312	ይልቁኑ ብርሃን የሚጓዘው በከፍተኛ፣ ነገር ግን ውሱን ፍጥነት ነው።
13313	የንጉሠ ነገሥቱ መንግሥት መላክተኞች ከ፪ኛ ክፍለ ጦር አባላት ጋር ለመደራደር ወደአስመራ በረሩ።
13314	በአቡነ ጳውሎስ በሚመራው የሃይማኖት ኮሚቴ ውስጥ በኤርትራና በኢትዮጵያ መካከል ሰላምን ለማምጣት ጥረት ካደረጉ ሰዎችም አንዱ ነበሩ።
13315	ቅድሚያ መስጠት የሚገባን የተመጣጠነ ምግብ በመመገብ ተፈላጊ የሆኑትን የምግብ ንጥረ ነገሮች ማግኘት ቢሆንም የቫይታሚን እንክብሎችን መውሰድ አስፈላጊ የሚሆንባቸው ጊዜያት አሉ።
13316	ኗሪዎቹ በብዛት የሀድይኛ ተናጋሪዎች ናቸው።
13317	ለላቲን ቀለሞች የተሠሩት መርገጫዎች ከኣሥር እጅ በላይ ብዛት ለኣላቸው የግዕዝ ቀለሞች ሥራ ላይ ውለዋል።
13318	የግዕዝ አጻጻፍ የተለያዩ ኢትዮጵያና ኤርትራ ውስጥ የሚገኙ ቋንቋዎች እንደ አማርኛ እና ትግርኛ ለመጻፍ የሚጠቀም አጻጻፍ ነው።
13319	ማዕከሉ የንግድ ተቋማትን እንደዋነኛ የጥናት ክፍል በመውሰድ በአራት ዘርፎች ላይ፣ ከዘጠኙ ክልሎችና በሁለቱ የፌደራል ከተማ መስተዳድሮች ውስጥ በናሙና የተመረጡ ተቋማት በሚያመርቷቸው ምርቶች ላይ፣ ከአመራረት ሂደት አንፃር፣ ከተቋም አስተዳደር እና ከግብይት ስርዓት አንፃር የሚያከናውኗቸው ኢኖቬሽኖች ላይ ጥናት ሊያከናውን አቅዷል።
13320	አምላክ የጋብቻ ዝግጅትን ያስጀመረው አንድን ወንድና ሴት በማጣመር ሲሆን እኛም ይህን በጥብቅ እንከተላለን፤ ለፍቺ ምክንያት የሚሆነው የፆታ ብልግና ብቻ እንደሆነ እናምናለን።
13321	አሉምኒ ፖርታል ዶችላንድ ከማንኛውም ድርጅት ለሚመጡ ለጀርመን አገር አሉምኒዎች የተዘጋጀ ድረ ገፅ ነው።
13322	ለዚህም ተጠቃሽ የሚሆነው ከከተማይቱ የሚዎጡ በርካታ ድምጻዊያንን መጥቀስ ይቻላል።
13323	በእዚህ የተነሳ ኢንጂነሩ ለኢትዮጵያ ባለውለታ ሊቅ ናቸው።
13324	ማለትም እነዚህ ግላውያን የዝርያውን እንስታዊ ብቻ ወይንም ተባእታዊ ብቻ ፆታ ይይዛሉ።
13325	በአጭሩ ከጠባዩ ትልቅነት የሚሰማኝን ለመናገር ሳስብ ጊዜውን ሁሉ ቁም ነገር በመሥራት ማሳለፉ፤ ከራሱ ይልቅ የተቸገሩትን ለመርዳት መጣሩ፤ እውነትን፣ ፍርድንም ማክበሩና በአገር ፍቅር መቃጠሉ ትዝ ይሉኛል።
13326	ይሁንና የቀሩት ወታደሮች ከእንደገና በማደራጀት ኢማሙ ጦርነት ከተካሄደብት ወንዝ ራቅ ብሎ ሰፈረ።
13327	ቢሆንም እነዚህ መጻሕፍት የአይሁድና የክርስትና ሃይማኖት ነክ ጉዳዮች ብቻ ሳይሆን ከግሪክና ከሮማ አረመኔ ሃይማኖት የተለቀሙ ብዙ ስሞች ወይም ሃሳቦች ይገኙባቸዋል።
13328	ይህውም ከዓለም የተለየች እንድትሆን ኣስችሏታል።
13329	የሁሉም አካላት አወቃቀር ከብሔረሰቦች ም/ቤት በስተቀር በተዋረድ በክልሉ ውስጥ በሚገኙ ፲፫ ዞኖች፣ ፰ ልዩ ወረዳዎች በጠቅላላ የልዩ ወረዳዎችን ጨምሮ በ፻፴፬ ወረዳዎችና ፴፱፻፲፮ ቀበሌዎች ድረስ በተመሣሣይ ሁኔታ ተዋቅሯል።
13330	አበበም የማሞን መደናገጥ ስለተገነዘበ እንደ ማባበል ዓይነት አለና « አይዞህ ታሸንፋለህ፤ እኔ አልቻልኩም፤ የ እግሬ ወለምታ በጣም ተሰምቶኛል፤ ሌላም የማላውቀው ስሜት እየተሰማኝ ነው።
13331	የእሳት ሰዎችን ሲያወሳም ከስራዎቻቸው መሐል ይበልጥ ክፉውን አብሮ አወሳ።
13332	ሰንደቅ ዓላማው እምብዛም አልማረከንም በሰባራ እንጨት ላይ በሚስማር ከተመቱ ቢጫ ቀይና አረንጓዴ ጨርቆች የተሰራ ስለነበር።
13333	የሀዲያ ብሔራዊ አንድነት ዲሞክራሲያዊ ድርጅት የኢትዮጵያ ፖለቲካ ፓርቲ ነው።
13334	በሽታው በብዛት ተሰራጭቶ የሚገኝባቸው አህጉራት ደግሞ አፍሪካና ኢሲያ ናቸው።
13335	ድንግል ማርያም በካቶሊክ ቤተክርስቲያን ውስጥ እንደ እናት እና የሰማያዊ ንግስት ተብላ የምትጠራ፣ በዲንሆችና በአምልኮዎች የተከበረች ናት።
13336	ማይክል አንጄሎ የሜዲቺን ቤተክርስቲያን ንድፍ አወጣ።
13337	በዚህም መሰረት የፌደራል የሥነምግባርና የፀረ-ሙስና ኮሚሽን ግንቦት ፲፮ ቀን ፲፱፻፺፫ ዓ.ም. በአዋጅ ተቋቋመ።
13338	ከአንድ ሚሊዮን የሚበልጡ ናይጄሪያውያን በአሜሪካን እንደ ሚኖሩ ይገመታል።
13339	ዙፋኑን የቀማው ከኤንሊል-ኩዱሪ-ኡጹር ሲሆን በካሳውያን እርዳታ እንደ ተደረገ ይመስላል።
13340	መጽሐፍ ቅዱስን በማንበብ።
13341	ስለዚህ በሓዲስ ኣስተሳሰብ “ኸ” እና “ኧ” ለየት የኣሉ ቀለሞች ብቻ ተደርገው በስሕተት የተወሰዱ ናቸው ማለትም ይቻላል።
13342	መረጃና መገናኛ ቴክኖሎጂን (መመቴክ) በማልማት እና በሁሉም ሥፍራ በስፋት በመጠቀም የህብረተሰቡን ኑሮ ማሻሻልና መረጃና መገናኛ ቴክኖሎጂን ለአገሪቱ እድገት የሚሰጠውን ድጋፍ ማሳደግ፤
13343	በደቡብ አፍሪቃ የተካሄደው የ ፳፻፪ቱ ፲፱ ኛው የዋንጫ ውድድር በ ፩ ነጥብ ፩ ቢሊዮን ሰዎች እንደታየ ይገመታል።
13344	ድንግል ማርያም በክርስትና ፣ በእስልምና እምነቶች መሠረት የከበረችው የኢየሱስ ክርስቶስ እናት ነች።
13345	ካፕቴን መኩሪያ በ፲፱፻፹፰ ዓ/ም በጠላፊዎች ማስገደድ በቆሞሮስ ደሴቶች አጥቢያ ሕንድ ውቅያኖስ ውስጥ የወደቀው የዓየር መንገዱ በረራ ቁጥር ፱መቶ ፷፩ ምክትል አብራሪ የካፕቴን ዮናስ መኩሪያ አባት ነበሩ።
13346	አያሌው መስፍን በ፲፱፻፵፪ ዓ.ም. በወሎ ክፍለ ሀገር በየጁ አውራጃ ተወለደ።
13347	የልብስ ፋብሪካ ኢንዱስትሪ ሰፊ ስለ ሆነ ካናቲራ፣ ሹራብ ወዘተ.
13348	ከነዚህ ብዙዎች በሉዊዚያና ቅኝ አገር ፈልሰው እስከ ዛሬ ድረስ ካጀን («አካድየን» ወይም አካዲያዉያን) የሚባል ሕዝብ በሉዊዚያና ይገኛል።
13349	ዩፒቴር ኬልቴስ በፈረንሣይ አፈ ታሪክ የኬልቶች (በጋሊያ፣ አሁንም ፈረንሳይ አገር) ፱ተኛ ንጉሥ ነበረ።
13350	ስለዚሁ ትርዒት የተስፋፋው ወሬ የላኮታ ሕዝብ ጎበዞች 'የመንፈስ ሸሚዝ' ልብስ ቢለብሱ ጥይት ለማቆም እንደ ተቻላቸው ሊያሳምናቸው ችሎታው ነበረው።
13351	እማሆይ ገላነሽ በኢትዮጵያ ብቻ ሳይሆን በባሕር ማዶ ሣይቀር ዝናቸው የታወቀ በመሆኑ ከውጭ ድረስ እየመጡ የተለያዩ ግለሰቦች ይጠይቋቸው እንደነበር ይነገራል።
13352	ውድድሩ በእስያ ለመጀመሪያ ጊዜ የተዘጋጀ የዓለም ዋንጫ ነው።
13353	በሴቶች መቆሚያ ከእናታቸው ፊት ተቀምጠው እንዳሉ በዚያው ቤተ ክርስቲያን የሚያገለግሉት ከሥርዓተ ቅዳሴው በኋላ ቅኔ ይዘርፋሉ።
13354	በተለይ በተለይ በይርጋጨፌ እና አጎራባች ወረዳዎች የሚመረተው የቡና ምርት ለአለም አቀፍ ገበያ በከፍተኛ ደረጃ የሚቀርብ በመሆኑ ከፍተኛ የውጪ ምንዛሪ ያስገኛል።
13355	የጡንቻ ህዋሳት ለመኮማተር እና ለመወጠር የሚያስችሉ መዋቅሮች አሏቸው።
13356	ወሲባዊ እርባታ ለመጀመሪያ ጊዜ የተከሰተው ከአንድ ቢሊዮን አመታት በፊት እንደሆነ ይገመታል።
13357	በዚህም የተነሳ በአፍሪካም ሆነ በኢንተርናሽናል ደረጃ ብዙ አድናቆት እና አክብሮት አትርፈዋል።
13358	ነገሮች እንዲህ ከተደላደሉ በኋላ ራስ አሉላ በግብጾች ምሽጎች ላይ አልፎ አልፎ ዘመቻ በማድረግ ጥቃት ማድረስ ጀመሩ።
13359	ወይም፣ ፌኒየስ ፋርሳይድ፣ ወልደ ዮጋን ወልደ ግሉንፊንድ ወልደ ላምፊንድ ወልደ ኤጠር ወልደ አግኖማይን ወልደ ቶዕ ወልደ ቦንብ ወልደ ሰምህ ወልደ ማር ወልደ ኤጠኽት ወልደ አውርጠኽት ወልደ አቦድ ወልደ አዎይ ወልደ አራ ወልደ ያራ ወልደ ኤስሩ ወልደ ስሩ ወልደ ቦዓጥ ወልደ ሪፋት ወልደ ጋሜር ወልደ ያፌት ወልደ ኖኅ።
13360	አተሞች ለአይን እማይታዩ፣ በጣም ደቃቅ ቢሆኑም ትክክለኛ መጠናቸው ግን ከንጥር ንጥር ይለያያል።
13361	ከዚያም ቀዳማዊ ኃይለስላሴ ካክብ ፅባህ ትምህርት ቤት ገብተው ከአንደኛ አስከ አስራ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርትን አጠናቀዋል።
13362	ስለዚህ ከአሦር መጀመርያው ንጉሥ ቱዲያ አስቀድሞ አሹር የማሪ ግዛት እንደ ነበር ይመስላል።
13363	አበቃሁ እኔንም እናንተንም የስራ ሰዎች ያድረገን።
13364	ገላጣማ በሆኑት እንጨታማና የሣር ምድር እርጥበታማ፣ እርጥብ ቆላና ወይና ደጋ የአየር ንብረት ክልል ውስጥ በተለይ ከ ፭ መቶ እስከ ፪ሺህ ሜትር ከፍታ ባላቸው አካባቢዎች ይገኛል።
13365	ፋሽስት ኢጣልያ ኢትዮጵያን በግፍ በወረረ ጊዜ የኦጋዴንን ግዛት ከጣልያን ሶማልያ ጋር አቀላቅለውት ነበር።
13366	የክለቡ መቀመጫ ሞንቴቪዴዮ ሲሆን ከእግር ኳስ በተጨማሪም በቅርጫት ኳስ፣ መረብ ኳስ፣ አትሌቲክስ እና ሌሎችም ስፖርቶች ይሳተፋል።
13367	ትሬቤታ በጌስታ ትሬቬሮሩም ዘንድ የትሪር ከተማ (በአሁኑ ጀርመን ) አፈታሪዊ መስራች ነበር።
13368	ሁሠርል ከካርል ዌይስትራስ ሂሳብ በመማር ዶክትሬት ያገኘ ሲሆን ፍልስፍናም እንዲሁ አጥንቷል።
13369	አዕዋፍ ከኃያል እንሽላሊት እንደ ተደረጁ በዘመናዊ ሳይንቲስቶች ይታስባል።
13370	ሁለቱም ወገኖች በየተራቸው ጥያቄ እያመጡ ከተከራከሩ በኋላ ኢየሱስ ክርስቶስ ሦስተኛ ልደት አለው የሚል ከቅዱሳት መፃሕፍት ምስክር ስላልተገኘ ሁለት ልደት አለው የሚለው ወገን ረታ።
13371	ከይመን ደሴቶች በካሪቢያን ባህር የሚገኝ የዩናይትድ ኪንግደም ባሕር ማዶ ግዛት ነው።
13372	ቢሏቸው አለቃም ከሄድኩበት አገር እንደርሶ የሚስማማኝ ንጉስ ባጣ ተመልሼ መጣሁ ብለው ንጉሱን አሳቋቸው አሉ።
13373	በፍትሐ ነገሥት ሊቅነታቸው ደግሞ በዳኝነት እየተሰየሙ አገልግለዋል።
13374	ስለዚህ ዕራሶን የሚጠራጠሩ ከሆነ ተመርመሩ።
13375	በነዚህ ህዝቡን አስተባብሮ ግብር የሚያስገባ ካለ ይህንኑ መሳርያ ያገኛል ብዬ አስነግራለሁ ።
13376	በሠርፀ ድንግል የህጻንነት ዘመን የነበረችው አገር ብዙ ውዝግቦችን እምታስተናግድ ነበረች።
13377	ታዋቂው የታሪክ ተመራማሪና ፀሃፊ ተክለፃድቅ መኩሪያ አፄ ምኒልክና የኢትዮጵያ አንድነት በተባለው መጽሐሃፋቸው ላይ የሚከተለውን ብለዋል--
13378	ጥፋተኛ የሆኑት አገልጋዮች ዶሮው ይናገርብናል ብለው ስለሚፈሩ ዶሮውን አይነኩም፣ ጥፋት የሌለባቸው ባንጻሩ ይነኩታል።
13379	ከዚህም አልፎ፤ በማንኛውም አገር-ወዳድ እና የታሪኩን ዘገባ በተረዳ ኢትዮጵያዊ የበለጠ ዘላቂ ቁስልን ያሳደረው ድርጊታቸው በሰማዕቱ አቡነ ጴጥሮስ ላይ የሞት ፍርድ ቅጣት የመሐል ዳኛው ኢጣሊያዊው ኮንቴ ዴላ ፓርቶ ጋር ግራና ቀኝ ከተቀመጡት ሁለት የኢትዮጵያ ተወላጆች አንደኛው መሆናቸው ነው።
13380	የአዲስ መዝናኛ ፕሮዳክሽን ማኔጀር አቶ በፍቃዱ ኃይሉ ናቸው።
13381	ጉልበቱ በሞላው አማካይነት ከሞላው ጋር በተገናኘ እቃ ላይ የሚያርፍ ነው።
13382	ሚጥሚጣ በውስጡ ካፕሳይሲን የሚባል ጥንተ ንጥር ውሑድ ስላለው፣ ለሕይወት ዕድሜና ለብዙ አይነት ሕመም ጥሩ ነው።
13383	እርሱና ንግሥቱ ባራናምታራ በላጋሽ ካለው መሬት አብዛኛውን የግል ርስታቸውን አደረጉ።
13384	በነዚህ ዘመናት የከተማይቱ የህዝብ ቁጥር ማደግና ማነስ አሳይቷል፣ ይህም ከነበረው ከፍተኛ ጦርነት የተነሳ ነበር።
13385	መሳርያ እየገዙ እየተዘጋጁ ለምጨን ቀንጦ ማርያም እያረሱ ፡ ቀን ይጠብቁ ጀመር።
13386	ቀጥሎም የአሩሲ አስተዳዳሪ በመሾም አሩሲ ሲካሄድ የነበረውን ዘመቻ አጠናቀቁ።
13387	በተለይ በጎጃም ባለርስቶች በተነሳ አመጽ ምክንያት የሁለት አመት ወታደራዊ ዘመቻ በጎጃም ተደርጎ አመጹን ለማሸነፍ ስላልተቻለ መንግስት ወታደሩን ከጎጃም በማውጣት ግብሩን ሙሉ በሙሉ መሰርዝ ግድ አለው።
13388	የስፔኑ ጀስዊት ፓትሪያርክ ኦቨዶም ከሞት የተረፈው በንግስቲቱ ምክንያት ነበር።
13389	ከዚያም ታዋቂዉ ሴሚቶሎግና የቋንቋ ምሁር ኢትዮጵስት መ- ኮኤን እነሱን በመተካት ፋኮሊቲዉን ይመራዉ ነበር።
13390	በስሜን አገራት በኢትዮጵያ ክረምት ወቅት ይደርሳል፤ በደቡብ አገራት ግን በኢትዮጵያ በጋ ወራት ይደርሳል።
13391	የኤድስ ቫይረስ ሊኖርባቸው የሚችሉ ደምና የመሳሰሉትን ጓንት (እና እንዳስላጊነቱም ማስክ) ሳያደርጉ ኣለመነካካት።
13392	ለረዥም መንገድ አትሩጥበት ለረዥም ነገር አትቸኩልበት የአማርኛ ምሳሌ ነው።
13393	ከሶስቱ ከፍተኛ የመንግስት አካላት ማለትም ህግ አውጭ ፣ ህግ ተርጓሚ እና ህግ አስፈጻሚ አንዱ ነው።
13394	ከሶስቱ ከፍተኛ የመንግስት አካላት ማለትም ህግ አውጭ ፣ ህግ ተርጓሚ እና ህግ አስፈጻሚ አንዱ።
13395	ከነዚህ በተለይ የሚጠቀሰው በኤብላ የተገኘ ዱላ ቅርስ ነው፤ ይህ በኤብላ ገዥ ኢመያ መቃብር በመገኘቱ የሆተፒብሬም ስም ስላለበት ከፈርዖኑ ለኢመያ የተሰጠ ስጦታ እንደ ነበር ይገመታል።
13396	ያላችሁ እንዴት ከረማችሁ፣ እንኳን ከዘመን ዘመን አሸጋገራችሁ።
13397	የሴትን ብልሀት የጉንዳንን ጉልበት ይስጥህ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
13398	ምኒልክ ወዲያው መልሳቸውን በጎጃም አድርገው በጌ ምድር ዘመቱና ደብረ ታቦር ላይ ሳሉ ዓፄ ዮሐንስ መምጣታቸውን ሲሰሙ እንደገና ወደ ጎጃም ተሻገሩ።
13399	ግዕዙን በላቲን እስፔሊንግ መክተብ ኣለባችሁ ብሎ ኢትዮጵያውያንን ያስገደደ የለም።
13400	ተሰብሮ ቢጠገን እንደነበረ አይሆን የአማርኛ ምሳሌ ነው።
13401	የወይራ ቅጠልም በአንዳንድ ባሕላዊ መድሃኒት ውስጥ ይጠቀማል።
13402	የወርጂ ሠፈርን የመሠረቱት የወርጂ ብሔረሰብ አባላት በቆዳና በበርኖስ ንግድ የተሠማሩ እንደነበሩ ይነገርላቸዋል።
13403	በርካታ ከፈትኛ ሽልማቶችም አሏት፤ ከነዚህም መካከል የዩክሬን ሶቭዬት ሪፐብሊክ ክብር ዘፋኝ፣ የዩክሬን ሕዝብ ዘፋኝ፣ የሞልዳቪያ ሶቭዬት ሪበብሊክ ሕዝብ ዘፋኝ፣ ወዘተ ናቸው።
13404	ስለዚህ ምስሉን በተመለከተ በቀላል የማይመለሱ ብዙ ጥያቄዎች ቀርተዋል።
13405	ከልጆቿ የእድሜ አናሳነትና እራሷም በሰራቻቸው አንድ አንድ ስህተቶች ምክንያት በስልጣን በነበረችበት ዘመን የነበረው እድገትና ሰላም እርሷ ስታልፍ አብሮ አለፏል።
13406	እነዚህ አዕዋፍ ከብዛታቸው የተነሣ ፍራፍሬውን ያጠፉ ነበር።
13407	ንግስት ዘውዲቱ ሥልጣናቸው ተዳክሞ ትዕዛዛቸው እንዳይዛባ በማለት ከተጋዙበት ከእንጦጦ ሳይቀር ምክር መለገሳቸውን አላቋረጡም ነበር።
13408	የወቅቱ ማተሚያ መሣሪያዎች በእግር እየተረገጡ የሚንቀሳቀሱ መሣሪያዎች ሲሆኑ የሠራተኞቹ ቁጥር ከሰባት እስከ አሥራ-ሁለት እንደነበር ተዘግቧል።
13409	እዮኤል ዮሐንስ በመጀመሪያ ዲያቆን እንደነበርና አቶ መኮንን ሀብተወልድ ሲቀድስ ድምፁን ሰምተው ፲፱፻፴፭ ዓ.ም. አስጠርተው በሀገር ፍቅር እንዲቀጠር እንዳደረጉትና በድምፃዊነትም፣ በቲያትር ደራሲነት በተፈጥሮው የታደለ በመሆኑ በቲያትር ቤቱ ትልቅ ዝናን ለማትረፍ በቅቷል።
13410	ከሰሜን በኮንጎ ዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ፣ ከሰሜን-ምሥራቅ በታንዛኒያ ፣ ከምሥራቅ በማላዊ ፣ ከደቡብ በሞዛምቢክ ፣ ዚምባብዌ ፣ ቦትስዋናና ናሚቢያ እና ከምዕራብ በአንጎላ ትዋሰናለች።
13411	ኪንሻሳ የኮንጎ ዲሞክራቲክ ሪፑብሊክ ዋና ከተማ ነው።
13412	በዚህም በርካታ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታዎችን የማስተናገድ እድል አግኝቷል።
13413	በብዛት በዘፈን ማጫዎቻዎች እንዲሁም ለድረ ገጽ ራዲዮዎች፣ ለፖድካስት ማጫዎቻዎች ይጠቅማል።
13414	ሀፍረት ያከሳል ያመነምናል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
13415	የግንቡ ሰሪዎች በአንዳንድ አይሁዳዊ ምንጭ ደግሞ «የመነጣጠል ትውልድ» ይባላሉ።
13416	አይንህ አይኔ፣ አንደበትህ አንደበቴ ነው፤ ማየቴ ምን ጥቅምና ትርፍ አለው፤ አንተ ባየኻት እስማማለሁ አልኩት፡፡ ያየሁአት የሰርጉ እለት ነው፡፡ የሰርጉ እለት ስገባ ሴቶቹ በሀገራችን ባህል መሠረት ተሸፋፍነዋል፡፡ እናት አባቷንም አላውቅም፡፡ ወላጅ አባቷ ማነው አልኩ?
13417	አንግሪ በርድዝ ከፊንላንድ ተከታታይ ቪዲዮ ጌሞች ነው።
13418	የሙዚቃ ቪድዮው ዳይሬክተር አንተነህ ዘለቀ ሲሆን ኪሮግራፈር ደግሞ ምስራቅ አየለ ናት።
13419	የኅሊና ነጻነት ለዴሞክራሲ መሠረታዊ መርኅ ሲባል፣ የኅሊና ነጻነት የሚከለከልበት ሙከራ የፈላጭ ቁራጭ ወይም አምባገነን መንግሥት ባኅርይ ሆነዋል።
13420	የጋቦን አካባቢ የመጀመሪያ ነዋሪዎች የፒግሚ ሰዎች ነበሩ።
13421	ኖሪኩም በዛሬው ኦስትሪያና ስሎቬኒያ የነበረ ጥንታዊ አገርና በኋላ የሮሜ መንግሥት ክፍላገር ነው።
13422	በዘመኑ የነበሩ መኳንንትና የፈረሰኛ አዛዦች እንደየማዕረጋቸው ፈረሶቻቸውን የሚያቆሙት- በዚሁ ክፍት ቦታ ላይ ነበር።
13423	ስለዚህ ብዙዎቹ በጀግናነት በመታገል ደማቸውን ፈሰሱ።
13424	እነዚህ ጽሑፎች በማንኛውም የቱርኪክ ቋንቋዎች ቤተሠብ ከሁሉ ቅድመኛ የታወቁት ናሙናዎች ናቸው።
13425	ዝቅተኛ ሳክስኛ በጀርመንና በሆላንድ የሚናገር የጀርመንኛ ቀበሌኞች አይነት ነው።
13426	የፍቅር ትርጓሜ በክርስትና የሚገኘው በቆሮንቶስ ፩፣ ምዕራፍ ፲፫ ነው።
13427	በሌሎቹ ክፍሎች አገኝተው፣ ከኤሪዳኑስ ( ፖ ወንዝ ) ስሜን እንዲኖሩ መሬት ተሰጡ።
13428	ቀልደኛ አልቅሶ ካልተናገረ የሚያምነው የለም የአማርኛ ምሳሌ ነው።
13429	ማኅበረ ቅዱሳን በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን በሰንበት ትምህርት ቤቶች ማደራጃና መምሪያ ስር የሚገኝ የአገልግሎት ማኅበር ነው።
13430	የኬንያ ኢኮኖሚ በምሥራቅና መካከለኛው አፍሪቃ በጂ.
13431	ይኽንኑ መመሪያ የተቀበሉት መኳንንትና ሊቃውንትም የመንበረ መንግሥት ቅዱስ ገብርኤልን፤ አሁን መንበረ ፀባዖት ቅድስት ሥላሴ የተባለውን የቀድሞውን መካነ ሥላሴን አድባራት፤ በየተራ የተሾሙትን ታላቁን ሊቅ አለቃ ወልደ ማሪያምን በተባበረ ድምፅ መርጠው አሳባቸውን አቀረቡ።
13432	ግርማዊ ቀዳማዊ ኃይለስላሴ ዘኢትዮጵያ.
13433	ለምሳሌ ከፀሐይ ፈንድተውና ተስፈናጥረው ወደ ጥልቁ ኅዋ የሚጓዙት እኑሶች ፀሐያዊ ነፋስን ይፈጥራሉ።
13434	ልብስሽ ደርቆማ እየተንጣጣ» ብለው ባሽሙር ጠቅ አረጓት ይባላል።
13435	ወደታች በስፋት አነሳዋለሁ።
13436	ምዕራብ ጀርመን አርጀንቲናን ፩ ለ ዜሮ በመርታት ዋንጫውን ሲወስድ ጣሊያን ደግሞ እንግሊዝን ፪ ለ ፩ በማሸነፍ ሦስተኛ ደረጃን ይዞ ጨርሷል።
13437	በቀመር መልክ፣ በአልጎሪዝም ፣ ግራፍ፣ ሰንጠረዥ እንዲሁም በስብስብ ቬን ዳያግራም፣ ወዘተ መልኩ ይቀርባሉ።
13438	በግብጽ መሪካሬ በመንቱሆተፕ ላይ አመጸ።
13439	እኒህን ቀለማት በሚንቀለቀል እሳት ውስጥ የሚፍሙ ብረታ ብርቶችም ሊስተዋሉ ይችላሉ።
13440	አጽሙም በቅዱስ ፒተርስበርግ ከተማ ውስጥ በሚገኘው የአሌክሳንደር ኔቭስኪ ገዳም ውስጥ አርፏል።
13441	ግንባታ በሲቪል ኢንጅነሪንግ ወይም የሕንጻ ጥበብ ውስጥ ለተለያዩ አገልግሎቶች የሚውሉ መዋቅሮችን የመስራት ሂደት ነው።
13442	ለሶስት ዓመታት የነገሠበትን አልጋ ከውጪና ከውስጥ በተሸረበበት ሴራ አጣ።
13443	በቤትና በሸንጎ የመስተንግዶ ስራን ከመምራት ውጪ የመዳኘት መብት የላቸውም።
13444	ሌላኛው የአዒሻ ተመራማሪነት ማሳያ የሚሆነው ነብዩ “ውሻ፣ አህያና ሴት እነዚህ ሶስት ነገሮች ሶላት ያበላሻሉ።”
13445	በዚህም የተነሳ የአሜሪካንን ዶላር እንዴክስ መመልከት የሌላውንም አገር የንግድ ሁኔታና እንቅስቅሴ፣ የወርቅና የተለያዩ ማዕድናት እንዲሁም የጥሬ ሀብት ውጤት ስንት ሊያወጣ እንደሚችል ለመገመት ያስችላል።
13446	የሶማሌ ሕዝቦች ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ የኢትዮጵያ ፖለቲካ ፓርቲ ነው።
13447	የእግር በስብስ የበሽተኛውን እግር የሚያበሰብስ እና የሚያቆስል ሲሆን በሚፈጠረው የእግር ጠረን የበሽተኛውን ሥነ-ልቦና አና የሕብረተሰቡን ጤና ያውካል።
13448	በአሁኑ ወቅት፣ ትሪጎኖሜትሪ ለሒሳብ ፣ ሳይንስ ፣ ቴክኖሎጂ ፣ ሥነ ከዋክብት ጥናትና ለመሬት ጥናት የሚያግለግል ዋና የሒሳብ መሳሪያ ነው።
13449	የገሃድ ነገሮች ተፈጥሮአቸው እንዴት ያለ ነው?
13450	ቻይንኛ በውስጡ ተመሳሳይነት ያላቸው ብዙ አይነት ቋንቋዎችን አካቶ የያዘ የቋንቋ ቤተሰብ ነው።
13451	ለግዕዝ ፊደልም የመጀመሪያው ፓተንት ነው።
13452	በጋሊያ የቀሩት ሊንጎናውያን በ፩ናው ክፍለ ዘመን ዓ.ም. የሮማውያን ባሕል ተለመዱ።
13453	ሙዚቃው በተለይ የሚታወቅበት የመድፍ ትኩስ ቅድም ተከተል በውስጡ ሊሰማ ስለሚችል ነው።
13454	በዚህም መሠረት የፓትርያርኩ ስርዓተ ሲመት ግንቦት ፩ ቀን ፲፱፻፷፫ ዓ/ም በመንበረ ፀባዖት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል ተከናውኗል።
13455	አባቱን ገልብጦ በአፈታሪካዊ ወርቃማ ዘመን ይነግሥ ነበር፤ በኋላ ግን የራሱ ልጆች ዚውስ፣ ሃይዴስና ፖሠይዶን ክሮኖስን ገለበጡ፣ በታርታሮስም አሠሩት።
13456	የደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል መንግሥት የተዋቀረው በሕግ አውጭው፣ ሕግ አስፈፃሚውና የዳኝነት (ሕግ ተርጓሚ) አካላት ነው።
13457	ይማሩኝ እያልክ ከምትታማበት አትገኝ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
13458	ምሳሌ፡ ወረቀት ከዓለማየሁ፣ እርሳስ ከዘውዴ፣ ላጲስ ከጥሩወርቅ ተበድሮ ሒሳቡን ሠራ።
13459	የኢሳቅ ኒውተን የእንቅስቃሴ ህግጋት ከፈላስፋው አሪስጣጣሊስ ይበለጠ እውነቶችን ያዘለ ነበር።
13460	ቤልባኒ አገሩን ከአሞራውያን ቀንበር እንዳስወጣው፣ መጀመርያው ኗሪ አሦራዊ ንጉሥ ይለዋል።
13461	እነዚህ ምንጮች እንደሚሉን፣ ከአራራት ወደ ጎልጎታ ተመልሰው ሴም መልከ ጼዴቅን ለምንኩስና በምስጢር ሾመው።
13462	መጠነኛ ግንዛቤ የሚያስጨብጥ የመስቃን ህዝብ የረጅም ዘመን ታሪክን ከዚህ ቀጥሎ ለማየት እንሞክራለን።
13463	ፈላስፋ ያልሆኑ የህብረተሰብ ክፍሎች፣ ደስተኛ ለመሆን ሲሉ፣ በፈቃዳቸው ለፈላስፎች መገዛት አለባቸው።
13464	ከነዚህ መካከል የአመነምሃት ትምህርት፣ የሲኑሄ ታሪክ እና የነፈርቲ ትንቢት ዋናዎቹ ናቸው።
13465	ጌታቸው መኩሪያ ለሙዚቀኛነት የተቀጠረው በ፲፱፻፵፪ ዓ.ም. ነው።
13466	ለምሳሌ ቋንቋው ዕብራይስጥ፣ አራማይስጥ፣ ግዕዝ ወይም ባስክኛ ቢሆንም እንደ ነበር በልዩ ልዩ አስተያየቶች ዘንድ ተብልዋል።
13467	ዳምጠው ህይወቱ እስካለፈችበት ጊዜ ድረስ ለረዥም ጊዜ አብሯት የኖረው ባለቤቱ አልማዝ ይመር ትባላለች።
13468	እነዚህ ምንጮች የተከለከለውን ፍሬ መታወቂያ አይወስኑም።
13469	ሌሎችም ታናናሽ ኢንዱስትሪዎች አሉ።
13470	የዋንጫ ጨዋታው በጆሃንስበርግ ከተማ በሚገኘው ሶከር ሲቲ ስታዲየም ነው የተከናወነው።
13471	ለምሳሌ አንደዜ ከደብረኤልያስ ድርጃ ገብረኤል እሚባል አገር ከአንድ ዋና አስተዳዳሪ ጋር እየሄድን ነበር ።
13472	እንጦስ እየሱስ ቤተክርስቲያን እንጦስ ደሴት፣ ጣና ሐይቅ ውስጥ የሚገኝ ደሴት ሲሆን በውስጡ እንጦስ እየሱስ ቤ/ክርስቲያንን አቅፎ ይገኛል።
13473	በዕለተ ደይንም በእግዚአብሔር ምሕረት ያልዳኑ ሰዎች ሁሉ ከዲያብሎስ ጋር በገሐነመ እሳት ሊቀጡ ነው የሚል እምነት ነው።
13474	በዚህም መሠረት ኦርቶዶክሳዊት ተዋሕዶ ቤተክርስቲያናችን ለእኚህ ዕረፍታቸው በእግዚአብሔር ፊት ለከበረና ብዙ ክብር ለተሰጣቸው ለጻድቁ ተክለ ሃይማኖት በየዓመቱ በነሐሴ ፳፬ ቀን በዓለ ዕረፍታቸውን በታላቅ ድምቀት ታከብራለች፡፡ እኛንም ከጻድቁ ረድኤት በረከት ይክፈለን፡፡
13475	እነዚህ ከበታች የተዘረዘሩት፤ በኮሞዲቲ ገበያ ውስጥ በየጊዜውና አንዳንዴም በየቀኑ ለመገዛትና ለመሸጥ በብዛት ተፈላጊነት ያላቸው ሲሆኑ ፤ በእንግሊዘኛው አጠራር - አክቲቭ ሙቨርስ ኤንድ ሼከርስ በመባል ታውቀው በተጨማሪም ገበያውን ለሚያውቅና ለማያውቅ ሰው ፤ በዙ ትርፍን እና የብዛት ኪሳራንም የሚሰጡ ናቸው።
13476	በእዚህ የተነሳ እንደኣካባቢው ቆሻሻነት ለተቅማጥ፣ የሳንባ ምችና ሌሎች በሽታዎች እየተጋለጡ ገበሬውን የሚያካስሩት እንደተወለዱ በቂ መድኅን የኣላገኙት ዋናዎቹ ናቸው።
13477	ስምንቱ የደቡብ መንግስታትም፣ የሱማሌንና የሃድያን ጨምሮ ለሱ ግብር ይከፍሉ እንደነበር ሳልት የተሰኘው የእንግሊዝ ጻህፊ ዘግቦት ይገኛል።
13478	ዳግማዊ ምኒልክ በባለሙዋልነትም ሆነ በትምህርት የተሟላ ይዘት ያላቸው አለቃ ወልደ ማርያምን ለአዲሱ ዓለም ደብር ተሿሚ የራስ ወርቅ፤ የወርቅ ጫማ፤ የወርቅ ላንቃ ካባ፤ የወርቅ መቋሚያ፤ የወርቅ ጸናጽልና የወርቅ ወንበር በአስቸኳይ ተዘጋጅቶ ንቡረ ዕድነቱ አንዲሰጣቸው አዘዙ።
13479	ዩክሊድ በበኩሉ የኢምፐዶክልስን ኅልዮት ጥያቄ ውስጥ በመጣል ብርሃን ከአይን ይመነጫል የሚለውን ሃሳብ አልተቀበለም።
13480	ብርሃኑ ዘሪሁን ከኢትዮጵያውያን ደራሲያንና አንጋፋ እውቅ ጋዜጠኞች አንዱ ነው።
13481	ለዚህም ብዙዎች የሚያስታውሷቸውን እንደ ጋሻው አዳል፣ ዘሪሁን አዳልና ራስ አዳል ተሰማ (በኋላ ንጉስ ተክለ ሀይማኖት ተብለው በጎጃም የተሾሙት) የመሳሰሉ ስሞችን መጥቀስ ይቻላል።
13482	የአሁኑ ሁኔታ፤- ቀይ፤- የ«እስላማዊ መንግሥት» መሬት በኢራቅ፣ ሶርያ፣ ሊብያና ናይጀሪያ፤ ሰማያዊ፦ በአሜሪካ ትብብር ያሉት አገሮች፤ አረንጓዴ፦ ሌሎች በነጻነት «እ.
13483	እንዲህ እያለም- ነጋሪት እየተጎሰመ፣ እምቢልታ እየተነፋ፣ ከበሮ እየተደለቀ አዋጁ ከሕዝቡ ጆሮ ይደርሳል።
13484	ከአባቱ ያዝኩር-ኢሉ ቀጥሎና ከልጁ አሚኑ በፊት ይዘረዝራል።
13485	ምየንማ በደቡብ-ምሥራቅ እስያ የሚገኝ አገር ነው።
13486	የባቡር ጎማወች(ሽክርክሮች) በንዲህ መልኩ አርስ በርሳቸው በዘንግ ይያያዛሉ።
13487	የብረት ማዕድኖች ; የብረት ማዕድኖች የብረት ማዕድናት በሁለት ይከፈላሉ።
13488	በጥንት የታወቀው ' የነሐስ ዘመን ' የተሰየመው በዚህ ቅልቅል በመስፋፋቱ ነበር።
13489	ንጉሱም አይተዋት "እውነትም ወርቅ ናት" በማለት አገቧት።
13490	ስድስት ዓይነቶች “ሀ”ዎች ቢኖሩም በሃሌታው “ሀ” እና እንዚራኖቹ ብንጠቀም የእነ “ሐ”፣ “ኀ”፣ “ኈ”፣ “ኸ” እና “ዀ” እንዚራኖች ጭምር ድምፆች ኣንድ ዓይነት በመሆናቸውና ዓማርኛ ውስጥ ስለጠፉም ስለማያስፈልጉ የቀለሞች ቍጥር ይቀንሳል ነው።
13491	የጥንት ሊቃውንት «ፉጥ» ጥንታዊ ሊብያውያን («ለቡ» እና «ፒቱ») እንደ ነበሩ በማለት ይስማማሉ።
13492	ስለዚህ ዲዮኒሶስ «ሁለት ጊዜ የተወለደው» ይባል ነበር።
13493	በምሳሌ ለማየት፣ «ከደሴ እስከ ወልደያ ሁለት ቀን ነው» ሊባል ይችላል።
13494	ሌላኛው ትርጓሜ፣ «አቀማመጥዊ ርቀት» ሲባል፣ የሰለሞንን አቀማመጥ በመመርመር መልስ ይሰጣል።
13495	ትርጉሙ ከግብጽኛ «የምዕራባውያን ቀዳሚ» ሲሆን በዚህም «ምዕራባውያን» ማለት «ሙታን» ለማለት ነበር።
13496	የጎጃም እስክስታ ( እንቅጥቅጥ ፣ ዝናብ ፣ ድረባ )እና የጎንደር እስክስታ (ዋንጫ ልቅለቃ፣ ደበኔ እስክስታ) ወደ ላይ ሰውነት ክፍል እንቅስቃሴ እያደላ ይሄዳል።
13497	የኦሮሞ እስክስታ (ረጋዳ፣ ሻጎየ፣ ኢጪሳ )እንዲሁ እስክስታንና የጭንቅላት እንቅስቃሴን ለቤት መምቻነት ይጠቀማል።
13498	ካሮሉስ የወረሰው (ሰማያዊ) እና የጨመረው (ቀይ) ግዛት፤ ጥገኛ ግዛቶች ብጫ ናቸው።
13499	የአንድ አስረካቢ (ፈንክሽን) ውሱን ማጠራቀምበአስረካቢው ግራፍ የተካለለውን ስፋት ያክል ነው።
13500	ብራዚል ጣሊያንን ፬ ለ ፩ በመርታት ለ፫ኛ ጊዜ ውድድሩን አሸንፏል።
13501	ብራዚል ስዊድንን ፭ ለ ፪ በፍፃሜው ጨዋታ በመርታት ለመጀመሪያ ጊዜ ዋንጫውን ወስዷል።
13502	ዘመቻው ባጠቃላይ ፭ ወር የፈጀ ነበር።
13503	ለምሳሌ አልጀብራ ፣ ቡድን ሂሳብ፣ መስክ ሂሳብ፣ ቀለበት ሂሳብ በሙሉ አንድ አይነት ወም ሌላ አይነት ስብስቦች ሲሆኑ የሚለያዩትም በአንድ ወይም በሌላ መተግብሪያ (ኦፕሬሽን) ስር መዘጋታቸው ብቻ ነው።
13504	የከሰል ዲኦክሲድ ፡ ሓይለኛ መርዝ ጋዝ በኢንዱስትሪ ጭስ እና በመኪና እንዲሁም በተለያዩ ነገሮች ዉስጥ የሚገኝ ነው።
13505	በተመድ ትርጒም፣ ፯ አገራት ይጥቅልላል እነርሱም አልጄሪያ ፣ ግብጽ ፣ ሊብያ ፣ ሞሮኮ ፣ ሱዳን ፣ ቱኒዚያና ምዕራባዊ ሣህራ ናቸው።
13506	ሩዋንዳ ከዩጋንዳ ፣ ታንዛኒያ ፣ ቡሩንዲ እና ኮንጎ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ጋር ድንበር ትጋራለች።
13507	በሰሜን ከኤርትራ ፣ በምዕራብ ከሱዳንና ደቡብ ሱዳን ፣ በደቡብ ከኬኒያ ፣ እንዲሁም በምሥራቅ ከጅቡቲ እና ከሶማሊያ ጋር ትዋሰናለች።
13508	ሃንዩል ከታልሙን ፭ ሚኒስትሮች «ያንጋ» የተባለው ነበር።
13509	ከሰሜን በኤርትራ ፣ ከምዕራብና ደቡብ በኢትዮጵያና ከደቡብ ምሥራቅ በሶማሊያ ትዋሰናለች።
13510	ኖሪኩስ በኖሪኩም ፣ ሄልቬቲዩስም በአሁኑስዊስ ገዛ፤ ሁኑስም ከቪስቱላ ወንዝ ምዕራብ ሳርማትያን ተቀበለና አቬንቲኑስ የሁኖች አባት ያደርገዋል።
13511	ይሁንና በ፫፻፳፮ ዓ/ም የቄሳር ቆስጠንጢኖስ እናት ንግሥት ዕሌኒ፣ ኪራቆስ በተባለ አንድ የታሪክ አዋቂና ሽማግሌ ጠቋሚነት፣ መስቀሉ የተጣለበትን አካባቢ ተረዳች።
13512	ስለዚህ አብዛኛው ህ/ሰብ የተስማማበትን ጥሩ ነገር ናቅ የሚያደርግን ሰው ለመግለጽ የሚረዳ ነው።
13513	በዚህም ከምክትል ጠ/ሚንስትር ደመቀ መኮንን እጅ የምስጋና የምስክር ወረቀትና የማበረታቻ ሽልማት ተቀብሏል።
13514	ካርቱም በሚገኘው የ’ጎርዶን መታሰቢያ ኮሌጅ” እና በብሪታንያ በምሕንድስና የተመረቁት አቡድ፣ በውትድርና ምክትል መቶ ዓለቃ ሆነው በግብጽ ሠራዊት ውስጥ አገልግለዋል።
13515	በነዚህ ጽሕፈቶች የ«ሽ» ድምጽ ለማመልከት ጠቀመ፤ ይህ ድምጽ ግን በግሪክኛ ስላልኖረ ለ«ስ/ሥ» ይጠቀም ጀመር።
13516	ስለዚህ የከተማው ስም 'ጥላቻ (ወይም ጠላቶች) አልቀዋል' ለማለት ነው።
13517	ሌብኒዝ ከኒውተን ጋር "ማን ካልኩለስን ቅድሚያ ፈለሰፈ" በሚል ጥን አንስተው በእንግሊዝና በአውሮጳ ሳይንቲስቶች መካከል ከፍተኛ ሽኩቻ ነበር።
13518	አኒዩስ እንዳለው ይህ «ኦኩስ ወዩስ» ደግሞ «ኦኩስ ኩሩሊስ» ይባል ነበር፤ ስሙም «ወዮኩስ» በተባለ ተራራ ሊታይ እንደሚቻል አለ።
13519	ዳግዳ፣ ትክክለኛ ስሙ «ዮካይድ ኦላጣይር» በአየርላንድ ልማዳዊ አፈ ታሪክ ዘንድ ከቱዋጣ ዴ ዳናን ወገን የአየርላንድ ከፍተኛ ንጉሥ ነበር።
13520	በኮርያ መጻሕፍት ግን ቺ ዮው («ጃውጂ ኋኑንግ» ተብሎ) በዚህ ውግያ ድል አደረገ፣ ደግሞ የሺንሺ ንጉሥ ይባላል።
13521	በነዚህ እምነቶች ብዙ ጊዜ ደም ይጠጣል፣ ከእንስሳ ሆድቃ ምልክት ይፈለጋል፣ ወዘተርፈ።
13522	ዋጋዱጉ የቡርኪና ፋሶ ዋና ከተማ ነው።
13523	በባንቱ ፍልሰቶች ጊዜ ግን በብዙ የባንቱ ብሄሮች ተለወጡ።
13524	ይህንን አደራረግ ግን አቡ ሃኪም አስቀረ።
13525	ኢየሱስ ያደገበት ቦታ ስለ መሆኑ ይታወቃል።
13526	ቅጠሎቹ በአገዳው ላይ ፊት ለፊት ይበቅላሉ፤ ቅጠሉም ዘንጋልባ፣ ሞልሟላ፣ የሥላጢን ቅርጽ ያላው (ረጅምና በመሃሉ ሰፊ)፣ የሾለ፣ እና በዘበናይ ገጽታ ረባዳ ስርወት አለው።
13527	በአራቱ ወንጌሎች ሁሉ ስለ ስፍራው ተመሳሳይ ታሪክ አለ፦
13528	የታሪክ ሊቃውንት ሁሉ ስለ ስፍራው በአንድነት አይስማሙም፤ ብዙዎቹ የአዘርባይጃንና የአራክስ ወንዝ አካባቢ እንደ ጠቀለለ የሚል አስተያየት አላቸው።
13529	ብሩስም ቤተሰቡን ትቶ ወደ ካሊፎርኒያ አቀና።
13530	ነፍሱም ከመለኮቱ ጋር ሆና ለስብከትወደ ገሀነም ወረደች ፣ በእምነት ለሞቱትም የገነትን በር ከፈተች ።
13531	ካርሎስ አልቤርቶ ቬላ ጋሪዶ (የካቲት ፳፪ ቀን ፲፱፻፹፩ ዓ.ም. ተወለደ) ሜክሲካዊ እግር ኳስ ተጫዋች ሲሆን በአሁኑ ጊዜ የአርሴናል አጥቂ ነው።
13532	በሁለቱ በራሂያዊ ኮድ ግን፣ የ«አይን ቀለም» የሚያስተዳደረው በራሂ ውስጥ አንድ ተጎልባች ቅንጅበራሂ እና አንድ ጎልባች ቅንጅበራሂ አሉዋቸው።
13533	ድንጋይ በድንጋይ ላይ ትልቅ ቤት ይሆናል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
13534	ጆሮዎቹ የሚሠሩት ልክ እንደ ዲሽ አንቴና በመሆኑ፣ እነዚህ ምግቦቹ የሚኖራቸውን ድምፅ አግኝቶ፣ የት እንዳሉ ያመለክታል።
13535	ኬልቴስ ባረፈበት ጊዜ የልጁ ልጅ የሄርኩሌስ ልጅ ጋላጤስ ተከተለው።
13536	እነዚህ ነገሥታት ሁሉ በጣም አጭር ጊዜ ስለ ገዙ በቶሎ ሰለ ተተኩ የጌሤም አለቆች ኃይል ቶሎ ደከመ ማለት ነው።
13537	ብሔራዊ ቲያትርም ለ፫ ወራት ያህል ብቻ ከሰራ በኋላ ክፍሉን ለቆ በፖሊስ ሠራዊት የሙዚቃ ክፍል ተቀጥሮ እስከ ፲፱፻፷፮ ዓ.ም. የዘመን መለወጫ በዓል ድረስ ሲያገለግል ቆይቶ ከ፲፱፻፷፮ ዓ.ም. በኋላ ጥቁር አንበሳ የተባለ የግሉ የሙዚቃ ጓድ አቋቁሞ በ፲፬ቱም ክፍላተ ሀገራት ተዘዋውሮ የሙያ ግዳጁን ተወጥቷል።
13538	በጌዴኦ ብሔረሰብ ሰው ሲሞት ለየት ያለ ባህላዊ የለቅሶ ሥርዓት ይካሄዳል።
13539	ማይክል አንጄሎም ወደ ሜዲቺ ቅጥር ግቢ ለውድድር እንደገና ገባ።
13540	በሁዋላ የሚታማው ሰው ወይም ቡድን ዘወር ሲል/ሉ ነው ሃሜት የሚጀምረው።
13541	እንደሱ ለመቀመጥ ሲል ሌላው የግድ ይሰራል ።
13542	የአካድ መንግሥት ግን ከዚያ ድካም ለመሆን ሲጀምር፣ ጉታውያን በመስጴጦምያ ላይ ብዝበዛ ያድርጉ ነበር።
13543	አሁንም በዘመናዊ ሥነ ቅርስ ውጤት አጨዋወቱ እንደገና ይቻላል።
13544	እንኳን ከወርቅም ሆነ ከብር ጥቅም አስቀድሞ፤ ከብት የሀብት መሠረት ተቆጠሩ ማለት ነው።
13545	በኦሪት መሠረት፣ ከ፵ ዓመት በኋላ ዕብራውያን በሙሴ መሪነት ከዮርዳኖስ ምዕራብ የተገኙት አሞራውያን ነገሥታት ሴዎንንና ዐግን አሸነፉዋቸው፤ በኋላም በኢያሱ ወልደ ነዌ መሪነት ከዮርዳኖስ ምሥራቅ የነበሩትን ከነዓናውያን አሸነፉዋቸው።
13546	በዚህም ምክንያት ከ፶ ዓመት በላይ ካገለገሉበት የቤተ ክርስቲያን አገልግሎት በሐሰት ክስና የእምነት ክሕደት ቃላቸውን ባልሰጡበት ሁኔታ ያለ ምንም ጡረታ ከሥራ ገበታቸው ላይ በግፍ እንዲነሡ በመደረጉ ከሚያዝያ ወር ፲፱፻፹፰ ዓመተ ምሕረት ጀምሮ እስከ ዕለተ ዕረፍታቸው በመኖሪያ ቤታቸው ተወስነው ኖረዋል።
13547	በሀዘኑ ስርዓትም ላይ እቴጌ በአድዋ ጦር ሜዳ ላይ ያሳዩትን የቆራጥነትና የጀግንነት ሙያቸውን እየጠቀሱ በግጥም እየገለጡ በማሞገስ ይሸልሉ ይፎክሩና ያቅራሩ ነበር።
13548	ወላጆቹ በልጅነቱ ጊዜ ካረፉ አንስቶ ድሃ አደግ ሆነና ከአጎቱ ጋር አደገ።
13549	በዚህም ከሀገሪቱ ዋና ከተማ ማለትም ለንደን ቀጥሎ ከፍተኛው የህዝብ ብዛት የሚገኝበት ከተማ ማለት ነው።
13550	ለምሳሌ በሜክሲኮ ኪነ ጥበብ አበክራ የምትታይ ሞቲፍ በመባል ትታወቃለች።
13551	አረመኔ ለቁራይሹ እቃ ጥበቃ መስጠት አይፈቀድም፣ በጉዳዮቹም ምንም አይግባ።
13552	በተለይ ለኤሽኑና ሰፊ ግዛት አሸነፈ።
13553	በዘመኑ ከጠላቶቹ ወደ ስሜን ከቀጢዎቹ ወገን ጋር ይዋጋ ነበር።
13554	በዚህም ምክኒያት ብዙ ወጣት ኤርትራዊ ከአገሩ ፡ ከቤተሰቡ፡ ከዐናቱ እና ከአባቱ አየተለየ በአሳዛኝ ሁኔታ ወደ ሱዳን እና እትዮጵያ ይሰደዳል፡ ይህም በጣም አሳዛኝ ነገር ነው።
13555	በአንድ የዮሴፉስ ቅጂ ደግሞ ለጎቶንያል ስም በፈንታው «ቄኔዝ» አለው።
13556	አይንን ለመግለጥ እና እጅን ለማንቀሳቀስ የሚወስደው ጊዜ ከብርሃን ፍጥነት ጋር ሲወዳደር ብዙ ስለሆነ ሙከራው ትክክል እንደማይሆን ሳይታለም የተፈታ ነበር።
13557	የስቴቱ ሴኔተሮች እና ምክር-ቤት ተወካዮች ለሁለት-ዓመት ጊዜ ላልተወሰነ ብዛት ይመረጣሉ።
13558	ሱሪውን ያስረዘመ ሰው ሲያዩም "እግርህ ይቆረጥ" ይሉ ነበር።
13559	በነዚህ ቋንቋዎች ሁሉ አጠራሩ «ድ» ነው።
13560	በታሪክ አንዳንድ ሰው በግምት ያም ሆነ ይህ ቋንቋ መጀመርያው ቋንቋ እንደ ነበር የሚለው ክርክር አቅርቧል።
13561	በጥንት የከተማው ስም ኦሊሲፖ ሆኖ በአንድ ግሪክ አፈ ታሪክ መሠረት፣ ግሪኩ ጀግና ኦድሴውስ (ወይም ኡሊሴስ) ከትሮያስ ( በትንሹ እስያ ) ወጥቶ ባሕሮቹን ሲዞር እስከ አትላንቲክ ውቅያኖስ ድረስ ሄዶ ከተማውን ሠራ።
13562	ስለዚህ የፈለክም ሆነ የጣኦት ስም በፋርስኛ «ቲር»፣ በባቢሎንኛ «ናቡ»፣ በጥንታዊ እንግሊዝኛ «ዎደን»፣ በግሪክ «ሄርሜስ»፣ በሮማይስጥም «ሜርኩሪዩስ» ሆነ።
13563	በኩፋሌ በሚገኘው ዜና መዋዕል ይህ ከመምከሮን (ግሪክ፦ ማካማሮን) ዘመን ጋር ልክ ይስማማል፤ በቤሮሶስም አቆጣጠር ይህ ወቅት ከ«ማሜሉስ» (ወይም «ማሚጦስ») ጋር ይስማማል።
13564	እነዚህ መጻሕፍት ስለ ናምሩድ ብዙ ባይነገሩንም፣ ከመጽሐፍ ቅዱስ ውጭ ስለሱ ያሉት ትውፊቶች ግን በርካታ ናቸው።
13565	የአዳል ሱልጣኔት ይህ ታሪካዊ አዳል (ሶማሊያ) የእስልምና ሃይማኖትን የሚከተል መንግስት ይሁን እንጂ በጊዜ ለነበረ የክርስትና ተከታይ ኢትዮጵያው መካከለኛ መንግስት ግብር ይከፍል ነበር።
13566	በባንቱ ፍልሰቶች ጊዜ እነዚህ ሰዎች ወደ ደቡብ አንጎላ ሄዱ።
13567	የታሪክ መዝገቦች ስለ መጽሐፍ ቅዱስ ምን ይላሉ?
13568	በዚህም ምክንያት ብዙ ሠልፈር ያልው ሳዎር ክሩድ ዘይት ሲባል አነስተኛ ሠልፈር ያልው ደግሞ ስዊት ክሩድ ዘይት ይባላል።
13569	ሀብታም በገንዘቡ ድሀ በጥበቡ እርስ በርስ ይቃረቡ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
13570	ስጋበል በዘመናዊ ሥነ ሕይወት የጡት አጥቢ ክፍለመደብ ነው።
13571	በተረፈ ሶቅራጠስ ስለ ህይወት ትርጉም እና ስለሰናይ ተግባራት ብዙ ጥይቄወችን በማቅረቡ ይጠቀሳል።
13572	በተለይ የሚታገሉ ስለ ሰብዓዊ መብቶች ነው።
13573	ስለዚህ ማንኛውም ሥጋ ብርንዶ ቢሆንም በደንብ ደሙን ማፍሰስ ያስገድዳል።
13574	በተለይ ከሚታወቁ ተራ ዝምቦች መካከል፦
13575	እንዶድ በገርነቱ ውሀ ወሰደው የአማርኛ ምሳሌ ነው።
13576	ለጪንግ መንግሥት ብዙ ተቀራኒ ስብስቦች በምስጢር በቻይና ሕዝብ መካከል ተነሡ።
13577	በዚህም ምክንያት ሞት ሊከሰት እንደሚችል ጥናቶች ይጠቁማሉ።
13578	በንጉሠ ነገሥቱም ሞት ዋናዎቹ ሐዘንተኞች ባለቤታቸው እቴጌ ጣይቱ፣ ልጃቸው ወይዘሮ ዘውዲቱና ብዙ መኳንንት አሉ።
13579	አኒዩስ ባሳተመው ዜና መዋዕል እንዳለው፣ ዳርዳኑስና ያሲዩስ የካምቦብላስኮን («ኮሪቱስ») እና የኤሌክትራ ልጆች ሲሆኑ ያሲዩስ ከአትላስ ኪቲም በኋላ በጣልያን (እንዲሁም በፈረንሳይ ) ነገሠ፤ ዳርዳኑስ ግን ለጣልያን ዙፋን ብሔራዊ ጦርነት አደረገ።
13580	ከንጉሠ ነገሥቱም ጋር የቅርብ ግንኙነታቸውና ወደፊት የሚይዙትም የ’ፈላጭ ቆራጭነት’ ሥልጣን የተመሠረተው በዚህ ጊዜ እንደሆነ ይገመታል።
13581	ኬልታዊ ቋንቋዎች ሁሉ ከቅድመ-ኬልትኛ እንደ ደረሰ ይታስባል።
13582	ስላቫዊ ቋንቋዎች ሁሉ ከቅድመ-ስላቭኛ ደረሱ፤ እሱም ከቅድመ-ባልቶ-ስላቭኛ እንደ ደረሰ ይታስባል።
13583	ንጉሡም እንግዲህ ምን ይበጅህ?
13584	ምኒልክ የመድረክ ላይ ጧፏቸውን «አልማዝ እያሰብኩሽ» በሚል ምርጥ ዜማ ካበሩ በኋላ በአጭር ጊዜ ውስጥ ፋጣን የሆነ የኪነ ጥበብ ሰውነታቸውን በማስመስከር አንቱ ከሚያሰኝ ደረጃ ደርሰዋል።
13585	ሕክምና ሳይጨርሱ ነው ከሻምበሏ ጋር የወጣችሁት?
13586	ኤምኔም ከመኖሪያ ቤቱ ከተባረረ በኋላ በእ.
13587	በኦሪት ዘፍጥረት ኖህ በአራራት ተራራ ሰክሮ ስለ ካም ጥፋት ከነዓንን ረገመው።
13588	ያሲዩስ ከዴሜቴር ጋራ ካመነዘረ በኋላ ግን፣ ዜውስ ገደለው ይባላል።
13589	ኮርትኒ ቼትዊንድ ናት የከንፍር ወዳጅ ለቦቢ ፔንድራጎን ፣ የቀዳሚነቱ መንገደኛ በፐንድራጎኑ ልቦለድ ናት።
13590	አለቃም ተነስተው ወደ ባልቴቲቱ ምኝታ አካባቢ ሄደው እዚህ ነው እዚህ ነው ብለው ይጮሃሉ።
13591	እርግጥ ምንድነው እነ ያልኩትን በሌላ እያዞሩ እሚያወሩት ነገር አለ ።
13592	ነብዩም የእህቷን ልጅ አብዳላህ ኢብኑ ዙበይርን እጅግ በመንከባከቧ ምክንያት (ኡሙ አብደላህ) የአብደላህ እናት በሚል ቅጽል ሥም ይጠሯት ነበር።
13593	በወቅቱ በስልጣን ላይ የነበረው ይኽው የአኮማኖዬ የአስተዳደር ስርዓት በነበረው አምባገነናዊ ባህርይ በወንዶች ላይ ከፍተኛ ጫና በማሳደሩ እና ሊከናወን የማይቻል ትዕዛዝ በመስጠቱ በአመጽ ከስልጣን እንደተወገደ አባቶች ያስረዳሉ።
13594	የአፋር ብሔረሰብ ዋና የቋንቋው ተናጋሪ ነው።
13595	በህመም ምክንያት ሞቱ ቢባልም፣ በነፍሰ ገዳይ እጅ ታንቀው እንደሞቱ በሰፊው ይታመናል።
13596	ይሁንና በዘመናዊ ሥነ አመክንዮ ተቃራኒ ሲባል ሁለተኛው ዓይነት ተቃርኖን ወይም በሌላ አነጋገር መጣረስ እሚለውን ዓይነት መንገድ ይይዛል።
13597	ለአቅሙ መተላለፍ ስራ ስለተሰራ ትልልፉ ሙቀት አይባልም።
13598	ያንጊዜ የኦሲሪስ ልጅ ሄርኩሌስ ሊቢኩስ ተነሣና ቂሙን በቅሎ ቲፎንን ገደለው።
13599	በነዚህ ዘመቻወች ብዙ ወታደሮች ከንጉሱ እየከዱ አመለጡ።
13600	ይሄውም ታሪክንና ሥነ ምግባርን ያቆራኘ የትንታኔ አይነት ነበር።
13601	በፅንስ መጠንሠስ ጊዜ በሚከሰት የሽንት መተላለፊያ፤ የሽንት መሽኛ ብልቶችና፤ የምግብ ትቦዎች (ጨጉዋራ፣አንጀት) የተፈጥሮ ግንኙነት ምክንያት የኩላሊት ጠጠር በሽንት ብልቶች ላይ ህመም ከማስከተሉም በላይ ለማቅለሽለሽና ለማስታወክም ይህ የተፈጥሮ ቁርኝት መንስኤ ነው።
13602	ጣሊያን ለአራተኛ ጊዜ ውድድሩን በማሸኘፍ ድል ተቀናጅቷል።
13603	ዕቃዎች ከኢንቴል እና አይቢኤም የተለገሡ ነበሩ።
13604	ኤምኔም በሪላፕስ እና በሪከቨሪ አልበሞች የግራሚ ሽልማቶችን አግኝቷል።
13605	በዘመነ ንግሣቸው ዓፄ ቴዎድሮስ አገሪቱን የሚያሻሽሉ ሥርዓቶችን ለአገራቸው አስተዋውቀዋል።
13606	ለምሳሌ ሩባርብና ኮክ እንደዚህ ይመደባሉ።
13607	ሆሊውድ በአሜሪካ ሎስ አንጀለስ ካሊፎርኒያ ውስጥ የሚገኝ ወረዳ ነው።
13608	የአርባ ስምንቱማ ሕገ መንግሥት የተሻሻለ፤ ኢትዮጵያን ከዘመኑ ጋር የሚያጣምር ተብሎ ነበር የታወጀው።
13609	በተለይ የሃርሌም ሼክ የሚባለው እንቅስቃሴ ከኢትዮጵያ ውዝዋዜ የሚመነጭ ነው።
13610	በዚህም ምድራችን ላይ ከሠሜናዊው ጫፍ አርክቲክ እስከ ደቡቡ ጫፍ ደቡባዊ ውቅያኖስ ድረስ ይሸፍናል።
13611	ከነዚህ ከሚችሉት ግን የሚፈፅሙት የሉም`!
13612	ስለዚህ ክርስትና ቶሎ ከተቀበሉት አገራት አንዷ ነች።
13613	የራዲዮ ቴክኖሎጂ ብዙ ተማሪወችንና ብዙ ጊዜ የወሰደ ጥረት ነው እንጂ ያንድ ሰው ድንገተኛ ፈጠራ አይደለም።
13614	ማይክል አንጄሎን ልዩ ከሚያደርገው አንዱ ነገር የመጀመሪያው የምእራብ አለም ሰዓሊ በህይወት ዘመኑ እያለ የህይወት ታሪኩ የተጻፈለትም በመሆኑ ነው።
13615	የበኲር ልጃቸውም ስም መምበርቱጂች ሲሆን የጥምቀት ስም «ሉዊ መምበርቱ» ተቀበለ።
13616	ኪምብሪ የተባለው ጎሣ በኢንግዋዮን ነገዶች መካከል መገኘቱን ቢለንም፣ የኢስትዋዮን ነገድ ደግሞ ይላቸዋል።
13617	✍አስማ በመልካም ሥነ-ምግባሯ ና በልበ ብርሃንነቷን በዘመኑ የታወ ቀች ሴት ነበረች።
13618	ከጥቂት ዓመታትም በኋላ “የዘላለም ፕሬዚደንት” ነኝ አሉ።
13619	የአሁን ሊቃውንት ይህን «ኢሊፕ-አኩሱም መንግሥት» ደግሞ «የማናና መንግሥት» በሚል መጠሪያ ይሉታል።
13620	ሌላውም የስምኣል ልጆች (በኒ-ስምኣል፣ «የግራ ወይም ስሜን ልጆች») ተባለ።
13621	እኔማ፡ እራሴን፡ ትልቅ ፡ አድርጌ፡ ቆጥሬ፡ ዋጋ ፡ በሌለው፡ መድፍ ፡ ተዋጋሁ።
13622	በኬረለ ክፍላገር ሕንድ ፣ ከዳሳፑሽፓም («አሥሩ የተቀደሡ አበቦች») መሃል አንድ ነው።
13623	ለምሳሌ የመስመር ቁራጭ ና የተቆረጠበት መስመር እኩል ብዛት አላቸው፣ ማለት እኩል የነጥብ ብዛት አላቸው።
13624	በግብጽ ባደረገው ዘመቻ በ«ፑቱ ያዋን» (ኩሬኔ) ሠራዊት ላይ እንዳሸነፈ ይጠቅሳል።
13625	በነዚህ ዝርዝሮች ዘንድ የ«ሜኒ» ( ሜኒስ ) ተከታይ ይባላል።
13626	አገሩም መጀመርያ ከርሱ ስም «ሳሞጤያ» ይባል ነበር።
13627	በቅብጢ አቆጣጠር የዚህ ወር ስም ቶቢ ነው።
13628	ፈርዖን በሆነበት ወቅት ስለ ሴት ልጁ አጢርቲስ ቃል ወይም ንግር ዓለሙን በሙሉ ለማሸነፍ አቀደ።
13629	በቅብጢ አቆጣጠር የዚህ ወር ስም መሺር ነው።
13630	በቅብጢ አቆጣጠር የዚህ ወር ስም ፓረሙደ ነው።
13631	በምድር መጋጠሚያ ውቅር ላይ ናት።
13632	ሳይንስ የዕውቀት ዘርፍ ነው እንጂ ሁሉ ዕውቀት ሳይንስ አይደለም።
13633	ሲገነባ ኤፍራጥስ ወንዝ ወደ ፋርስ ባሕር ወሽመጥ ወደብ በሚፈስስበት ስፍራ እንደሆነ ቢታሥብም ዛሬ ግን በአሸዋ ጥርቅም ምክንያት ባሕሩ ከቦታው በጣም ይርቃል።
13634	ማይክል አንጄሎም ይህን ክስ ከሰማ በኋላ ይስለው ከነበረው ስዕል መካከል ወደ ገሀነም ከሚገቡት አንዱን የሙታን አለቃ ወይም ዳኛ በመባል የሚታወቅ ሚኖስ የሚባል ሰው ስለነበረ የሴሴናምን ጭንቅላት ወይም መልክ በትክክል ስዕሉ ላይ አስቀመጠው።
13635	ክሮኖስ በጥንታዊ ግሪክ አፈ ታሪክ በኩል የአረመኔ እምነት አማልክት ኡራኖስና ጋያ ልጆች የሆኑት የቲታኖች መሪ የነበረ አምላክ ወይም ንጉሥ ነበረ።
13636	ከተማዋ የደምቢያ ወረዳ ዋና ከተማ ስትሆን ፣ በውስጡዋም አንድ ቴክንክና ሙያ ፣አንድ መሰናዶ ፣ ሁለት ሁለተኛ ደረጃ ፣ ሁለት መለስተኛ ትምህርት ቤት እንዲሁም ሊሎች የትምህርት ተኩማት ይገግኛሉ።
13637	ዧንሡን ጥበበኛ፣ ቅንና ጨዋ ንጉሥ ይለዋል።
13638	ቱስኩስ በጣልያን አገር አፈ ታሪክ በጣልያን ሀገር የነገሠ ንጉሥ ነበር።
13639	ስለዚህ ሄራክሌስ አንድ ራስ እንደ ቆረጠው፣ የወንድሙ ልጅ ዮላዎስ ያንጊዜ አንገቱን በፋና እንዲያቃጥለው አደረገ።
13640	በዚህም ምክንያት ለብዙ ጊዜ በቤተ-መንግሥት አካባቢ በዛፍ ሥርና በሜዳ ላይ በመቀመጥ በደጅ ጥናት ጊዜያቸውን ያሳልፉ ነበር።
13641	የቤንች ብሔረሰብ ቋንቋ ‹‹ ቤንችኛ ›› ሲሆን ከምዕራብ ኦሞአዊ የቋንቋ ቤተሰብ ይመደባል።
13642	ዘፈኖቹ ባጠቃላይ መልኩ ስለ ጃማይካ ኑሮ የሚተርኩና ስለ ራስ ተፈሪያን ሃይማኖት የሚያትቱ ነበር።
13643	ጠላትም ከከፍተኛ ተራራ ላይ ወደታች ወደነ ቀኛዝማች ኪዳኔ በቦንባርድና ከባድ መትረየስ ሲያጠቃቸው በተራራው ሥር ሥር አድርገው ወደ ጎንደር ከተማ የሚወስደውን መንገድ ላይ ሲደርሱ ከጎንደር ከተማ የሚመጡ አስመስለው ከኋላው በጨበጣ የጅ ቦንብ እየጣሉ ብዙ ወታደሮች ፈጁ።
13644	በኦሪት ዘፍጥረት አገሩ ስለ መሥራቹ ከነዓን (የካም ልጅ) ተሰየመ።
13645	ያንጊዜ ካሜሴኑስ ወይም ካም ለግዜው የሊቢያ ንጉሥ ሆነ፤ በዚያም ሬያ ዩፒተር ኦሲሪስን ወለደችለት።
13646	ቲቤሪዮ ካልሳጂኒ ይህን ስራ ያገኘው ማይክል አንጄሎ ለስምንት አመት ሐውልቱን ቀርጾ በመጨረሻ ላይ በእምነ በረዱ ላይ ቀድሞ ያላየው ችግር በማየቱ ነው ተናዶ በመዶሻው የመታው እና የተወው።
13647	የዎቮካ ትምህርት በብዙ ኗሪ ጎሣዎች መካከል ተስፋፋ፤ በተለይም በላኮታ ሕዝብ ተስፋፋ።
13648	ከተማው በአንቲጋ ደሴት ላይ ተቀምጦ ይገኛል።
13649	እነሱም የአፍሪካ የነጭ ሳር ዝሆን፣ የአፍሪካ የጫካ ዝሆን (እንከ ቅርብ የአፍሪካ ዝሆን ሲባል የነበረው) እና የኤዢያ ዝሆን (ወይ የህንድ ዝሆን የሚባለው) ናቸው።
13650	በጊዜው ያልተሰራ ነገር ግን ዘግይቶ በመጨረሻ ደቂቃ የተሰራን ስራ የሚያስተውል።
13651	ቋንቋው በሀገሪቱ ውስጥ ብዙ ተናጋሪ ባይኖረውም እንኳን የስራ ቋንቋ ተደርጎ ሊወሰድ ይችላል።
13652	ከአጭር የኢጣልያ ወረራ ጊዜ በኋላም ከየተባበሩት መንግሥታት መሥራቾች አንዷ ናት።
13653	በሽታው በአማርኛ ማርዬ እና በትግርኛ «ጉልሃይ» በመባል ይታወቃል።
13654	በኢሁም በጉባዔው ያለው ሁሉ ኃይማኖቴ ሁለት ልደት ነው እያለ ከዚያው ሳይወጣ ተገዘተ።
13655	ስለዚሁ ሄራክሌስ እጅግ ብዙ ትውፊቶች ተባሉ።
13656	ባንጻሩ ድንጋዩን ፀሐይ ላይ ብንተወው እየጋለ ይሄዳል።
13657	ሲቂልያ የኢጣልያ ክፍል ናት እርስዋም ቃሮዳን የምታህል ታላቅ ደሴት ናት።
13658	በነዚህ በተወሰኑ ጊዜያ ውጭ ደንበኞች ገንዘባቸውን ለማውጣት ቢሞክሩ፣ ከፍተኛ ቅጣት ተደርጎ ገንዘባቸው ይንቀሳቀሳል።
13659	የደረሰ መቅሠፍት እንደ ሆነ ይቀበላሉ።
13660	ባይሆን ተሸናፊው ከቻለ ሌላ እንቆቅልሽ አምጥቶ አሸናፊ ሆኖ አገር ስጠኝ የሚልበትን፣ እርግማን ሊያወርድ የሚችልበትን ሁኔታ ሲፈልግ ይታያል።
13661	እንዲህ እየተባለ አንድ ልጅ እስኪቀርና አሸናፊ እስኪሆን ጨዋታው ይቀጥላል።
13662	ግንዱም ለተለያዩ የቤት እቃ መስሪያነት ይጠቅማል፣ ለቅርጻቅጽም እንዲሁ።
13663	ሳርጎን ለመውጋት ወጥቶ ድል አደረጋቸው።
13664	በነዚህ ድረገጾች ማንም ሰው በኮምፒውተር ላይ ከሌላ ተጫዋች ጋር ወይንም ከኮምፒውተር ተጫዋች ጋር ሊጫወት ይችላል።
13665	ይሄውም በጎንደር ዙሪያ ወረዳ ፣ ከጣና ሐይቅ በስተ ስሜን ምስራቅ መሆኑ ነው።
13666	እየሱስ ክርስቶስ በስጋ ከሞተ ፣ ለምን ወደዚህ አለም መምጣትስ አስፈለገው ።
13667	✍አስማ ረዲየላሁ ዐንሃ እጅግ ጥ ንቁቅና ታታሪ ሴት ነበረች።
13668	እነሱም ፕሪሽየስ ሜታል መደብ እና ቤዝ ሜታል መደብ ናቸው።
13669	በነብዩ የሕይወት ዘመን ደግሞ ጦር ሜዳ ድረስ በመሄድ የተሳትፎዋን ጥግ አሳይታለች።
13670	ያንጊዜ በተአምር ፀሐይ በቀን ወደ ኋለ ተመልሶ ወደ ምሥራቁ አድማስ እንደ ተጓዘ ታያቸው።
13671	ኤራቱስ ከመሣፖስ ቀጥሎ እንደ ገዛ ሲሉ ፓውሳኒዩስ ግን መሣፖስን አይጠቅስም፤ ሌውኪፖስ ወንድ ልጅ ስላልነበረው የሴት ልጁ ካልቂኒያ እና የፖሠይዶን ልጅ ፐራቶስ ተከተለው ይላል።
13672	ተጨማሪ መጻሕፍቱ ከዚያ በፊት ስለ ጠፉ አልተዘገቡም።
13673	ፀሐፊው በጠቀሰው ጥቅስ ውስጥ ሌላ ጥቅስ ካጋጠመው በነጠላ የጥቅስ ምልክት መለየት ይኖርበታል።
13674	ደራሲው አንዳንዴ ደግሞ ምርጥ እና አስቂኝ አባባሎችን በመቀላቀል አንባቢውን ከመጀመሪያ እስከ መጨረሻው ገጽ ድረስ ሳይጨርስ እንዳያስቀምጥ የሚያደርግ የጽሑፍ ባለችሎታ እንደሆነ ሌዮኔ ጥሩ ምስክር ነው።
13675	የሚዳቋ ግርግርታ ለውሻ ሰርጉ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው።
13676	ጌርዮን ተነሳስቶ ሦስት ጋሻና ሦስት ጦር ይዞ፣ ሦስት ራስ ቁር ለብሶ ሄርኩሌስን እስከ አንጤሞስ ወንዝ አባረረው፣ በዚያ ግን ሄርኩሌስ በመርዛም ፍላጻ ጌርዮንን ገደለው።
13677	ከአራቱ ቀዳዶች፣ ሁለቱ ሳህኑ ጥርዝ ላይ ይደረጋሉ።
13678	ከሐላብ ነገሥታት ስሞች በቀር ምንም ሌላ አይታወቅም፣ መጀመርያው፣ ሳራ-ኤል፣ ምናልባት የ፫ ያሪም-ሊም ልጅ ነበር።
13679	ሰይንት ቪንሰንት ዋናው ትልቁ ደሴት ነው።
13680	በዚህም የህዝቡን ድጋፍ ካገኝ በኋላ በሸዋ ላይ ለመዝመት መዘጋጀት ጀመረ።
13681	ከተማዋ በቀድሞው ጎጃም ክፍለ ሓገር ውስጥ ከጣና ሐይቅ ደቡባዊ ጫፍ ላይ ተቀምጣ ስትገኝ ባህር ዳር እንደ መቀሌና ደሴ የወረዳ ደረጃ ያላት ስፔሻል(ልዩ) ዞን ናት።
13682	ወንጌል ከመጽሐፍ ቅዱስ ክፍል ውስጥ ሲሆን አራት መጽሐፍትን ያጠቃልላል።
13683	የኤላም መጀመርያ ከተማ ሱስን ወይም ሹሻን ነበር።
13684	ቫይረሱ በሰውነታ ውስጥ እስከ አስር ዓመት በመቆየት ምንም ሳይታውቅ እና ምንም አይነት ይህመም ምልክት ሳይታይበት በመኖር እና አለማውቅ ከአንድ ሰው ወደሌላ ሰው ሊተላለፍ የሚችል አደገኛ ቫይረስ ነው።
13685	እንስራ ኢትዮጵያ ውስጥ ለውሃ መያዣ ለጠላ መጥመቂያ እንዲሁም ለጠጅ መጣያ የሚያገለግል ከሸክላ የሚሰራ አንገት ያለው ከስሩ ክብ የሆነ፣ ባብዛኛው ጠቆር ያለ መልክ ያለው እቃ ነው።
13686	በግሪክ አፈታሪክ ደግሞ ንጉሥ ሳሮን አጋዘን አሳድዶ በሳሮኒክ ወሽመት እንደ ሰመጠ ይታወሳል።
13687	ስለዚህ ሐሳቦችን ግልጽ በሆነ መልኩ በጽሑፍ ለማስተላለፍም ሆነ የተጻፈውን መልእክት በትክክል አንብቦ ለመረዳት ሥርዓተ - ነጥቦችን እና አገልግሎታቸውን በሚገባ ማወቅ ተገቢ ይሆናል።
13688	ያንተን የሚመስል የኔም አለኝ ቁስል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
13689	ሆሣዕና አስቀድሞ ካለው ረቡዕ ጀምሮ የሚታሰብ ታላቅ የቤተክርስቲያን የበዓል ቀን ሲሆን በዚሁ ሰንበትና በዋዜማዎቹ ዕለታት የሚዘመረው ጾመ ድጓ ‘ሆሣዕና በአርያም’’ ‘ሆሣዕና ለወልደ ዳዊት’’ ‘ዕለተ ሆሣዕናሁ አርዓየ… ‘ ወዘተ.
13690	በሀዲያ ብሔረሰብ ውስጥ አሥራ ሰባት ማኅበራዊ ቡድኖች ወይም ጐሳዎች ይገኛሉ።
13691	አንዶራ የሚባለው ትንሽ አገር ደግሞ በፒሬኔስ ይገኛል።
13692	በአዚህ ምክንያት አዲስ የመጡ ወፎች ይመስላሉ።
13693	አራጅ፣ ማርበላ፣ ወይም መጎዛ ወዘተ.
13694	ሁለቱም የተሸፈነ ፋኖስ ይዘው ነበር።
13695	በገዳሙ የሚሠራው ቢራና አይብ እምግብ ቤቱ ውስጥ ይገኛል።
13696	አብረው የላጋሽን ጠላት የኡማ ንጉሶች ኡር-ሉማንና ኢሊን አሸነፉዋቸው።
13697	መርካቶ በአፍሪካ ሠፊው ገላጣ ገበያም ነው።
13698	በንጉሡ ካሽቱቢላ ሥር፣ ካዛላ በአካድ ንጉሥ ታላቁ ሳርጎን ላይ ያመጽ ነበር።
13699	በጥንት እስራኤል አንድ ወንድ ሀብታም ከሆነ ተጨማሪ ሚስት ማግባት ሕጋዊ ነበር።
13700	በነዚህ ቀዳዳዎች ውስጥ ደግሞ ቅባታማ ፈሳሽ የሚያመነጩ ዕጢዎች አሉ።
13701	አንድም መስከረም ርዕሰ ዓውደ ዓመት፣ የዘመን መለወጫ በመሆኑ ወርኃ አደይ ወወርኃ ጽጌ ተብሏል።
13702	ገርማሜ የስምንት ዓመት ታናሽ ቢሆንም ከሁለቱ የበለጠ የተፈጥሮ ኮስታራ፣ ትጉሕ ተማሪ እና ስፖርተኛ (በተለይም በእግር ኳስ) እንደነበር ይነገርለታል።
13703	ጦርነት በጦረኞች ዘንድ እንደ ስፖርት የሚታይ እንዲሁም ከተዋጊዎች ክብር ጋር በጣም የተያያዘ ነበር።
13704	መጽሐፉ በርግጥም እርስ በርሱ የሚጋጭ ሃሳብም ያቀርባል።
13705	ወይዘሮ ማዘንጊያ ወተት ንጠው ወተቱን አፍልተው አይብ ሠርተው እሱን ጎረስ ጎረስ ጎረስ በጤፍ እንጀራ ያደርጋሉ።
13706	ጠላትም ለአምስት ወራት በጽኑ እሥራት ከያዛቸው በኋላ፤ በጥር ወር ፲፱፻፴ ዓ.ም ጣሊያን መሳሪያ አስታጥቆ በሽፍን መኪና ከጎባ ወሊሶ አምጥቶ እስር ላይ አዋላቸው።
13707	ከዚያም በመጨረሻ ማእድ ሲነሳ መመረቅ የተለመደ በመሆኑ እንዲህ ብለው ይመርቃሉ ;- በላነው ጠጣነው ከእንጀራ ከወጡ እ /ር ይስጥልኝ ከመሶብዎ አይጡ።
13708	ከነዚህ በተጨማሪ እንደ ጣናና አርዲቦ የመሳሰሉ ሐይቆችም በክልሉ ውስጥ ይገኛሉ።
13709	ከግድቡ መገንባት በፊት ባሉት ዓመታት አካባቢው በተደጋጋሚ የወንዝ ሙላት ያጋጥም ነበር።
13710	በግሪክ አፈታሪክ ሁለት ታላቅ ጎርፎች የተመዘገቡ ናቸው፤ ከ«ኦጊጌስ ጎርፍ» በቀር ሌላ «የዲውካልዮን ጎርፍ» የሚለው አፈታሪክ አለ።
13711	በልማድ መሠረት፣ እንደ ሌሎቹ የኦሪት መጻሕፍት፣ የመጽሐፉ ደራሲ ወይም አቀነባባሪ ሙሴ እንደ ነበር ይባላል።
13712	ፍሎሪዳ ፀሃያማዋ ክፍለ ግዛት በመባል ትታወቃለች።
13713	ሞገዶች እንቅፋት ወይም ጠባብ ክፍተት ሲያጋጥማቸው በእንቅፋቱ ዙርያ የመጠምዘም ባህርይ ያሳያሉ።
13714	ከዠኔቭ ሲመለሱ፣ በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የ ጣልያን ፣ ቤልጅግ እና ጀርመን ክፍል ኃላፊ ሆነው ሲሠሩ ከቆዩ በኋላ በ፲፱፻፳፫ ዓ/ም በዚያው የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በዲሬክቶርነት ማዕርግ ለሦስት ዓመት አገልግለዋል።
13715	በረሃብ ምክንያት እህል ለዑር ለመግዛት ኢቢ-ሲን ብዙ ብር ለኢሽቢ-ኤራ ሰጠው።
13716	ደብራዋ ከነበረው ባህረ ነጋሽ ንግስቲቱ ሰብለ ወንጌል እሱ ካለበት ብዙ ሳትርቅ ደብረ ዳሞ ደብር ላይ ከሴት ልጆቹዋ እና ሰራተኞቻ ጋር እንደሰፈረችና አህመድ ግራኝ በብዙ ሙከራ ሊቆጣጠረው ሞክሮ ደብሩ እምቢ እንዳለው ተረዳ።
13717	ለምሳሌ የሆሜርን ጽሁፍ በቃሉ ከመጄሪያ እስከ መጨረሻው ድረስ መድገም ይችል ነበር።
13718	ስቅለት የተባለው ቅርጽ አሁን የሚገኘው ቅድስት ማሪያም ዴላ ሳንቶ ስፒሪቶ ከሚባለው ቤተክርስቲያን ውስጥ ከመንበሩ በላይ ነው።
13719	ጥርሶች የአንድን ሃይል ምንጭ አቅጣጫ፣ መጠንና ፍጥነት ቀይረው ማስተላለፍ ይችላሉ።
13720	ሚስኪቶ የተባለው ብሔር ደግሞ በኒካራጓ ይገኛል።
13721	ማግኑስ የኡፕሳላ ኤጲስ ቆጶስ እየሆኑ፣ የስዊድን ጥንት ታሪክ በሩን ጽሕፈት መዝገቦች ተጽፎ እንዳገኙ አሉ።
13722	አልበሙ የአስቴር ፳፫ኛ ሲሆን መጠሪያው የተወሰደው በጎንደር ፣ ኢትዮጵያ ከምትገኝ መንደር ናት።
13723	በንጉሱ መታበይ፣ ሲጃራ ማጨስ መፍቀድን፣ የፈርስ ጉግስ መፍቀዱንና ሌሎች የአህዛብ ስራ ናቸው ተብለው ይሚገመቱ ስራዎችን በመስራቱ ሕዝቡ በእግዚአብሐር እንደተቀጣ ያትታል።
13724	ነገሮች ክድግግም ብዛት በፊት የነበራቸውን ይዘት እንደሚለቁ የሚያሳይ ነው።
13725	ባርነት እስከዚያ ድረስ ሕጋዊ የነበረባቸው ደቡባዊ ክፍላገራት ተገንጥለው የራሳቸውን መንግሥት የአሜሪካ ኮንፌደራት ክፍላገራት አወጁ።
13726	✍አስማ ረዲደላሁ ዐንሃ በእናቷ ም ላይ ተመሳሳይ አቋም ነበራት።
13727	ቼኪንግ አካውንት ማለት ባንኮች እና መሰል ተቋማት ገንዘብን ጥሩ ዋስትና ባለው ስፍራ ለማስቀመጥና፣ ያ ገንዘብ በተፈለገ ቁጥር በቀላሉ ለማውጣት እንዲያስችል ብለው የፈጠሩት የፋይናንሻል አግልግሎት አይነት ነው።
13728	መልካሙ እስካሁን ድረስ ከሁለት መቶ በላይ የሚሆኑ ዜማዎችን ተጫውቷል።
13729	ጂኦሎጂ የመሬትን ታሪክ በአራት ዋና ዘመናት ወይም ኢራስ ከፍሎ ያያል።
13730	ሎሬንዞ ጉብኙቱን ጨርሶ ሊመለስ ሲል በድጋሚ ቅርጹን ቢመለከተው ልክ እሱ እንደተናገረው አድርጎት በማየቱ በጣም ተገረመ።
13731	ስለዚህ የኅልውና ቀውስ በሁሉም ሰው በሁሉም ህብረተሰብ ኅልው በመሆን ብቻ የሚፈጠር መሰረታዊ ጥያቄ ነው።
13732	በዚህም በምዕራብ በኩል በእስያ እና አውስትራልያ እንዲሁም በምስራቅ በኩል በአሜሪካዎቹ አህጉራት ይዋሰናል።
13733	ፍሬውም ለጤንነት እጅግ መልካም ነው።
13734	ባንኮች የስፖርት ክለብ በአዲስ አበባ ፣ ኢትዮጵያ የሚገኝ የእግር ኳስ ክለብ ነው።
13735	ያንጊዜ የሞስኮይ ሕዝብ በአሁኑ ቱርክ ፣ ጂዮርጂያና አርሜኒያ አገራት ውስጥ እንደ ኖረ ጻፉ።
13736	ለምሳሌ ስለቅድመ ወሲብ ጥንቃቄ ወይም ስለ ኤች·አይ·ቪ እና መተላለፊያ መንገዶች በማንሳት መነጋገር ይቻላል።
13737	በኬጥኛ የተጻፈው ግጥም የውግያ ንጉሥ ስለ ሳርጎን ምዕራብ ዘመቻ ነው።
13738	መሬንዝ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው።
13739	በኋላም ያረፉባት ሴትዮ ያለቃን ተረብ ታውቅ ኖሮ ተጨንቃ ተጠባ አሳ ወጥ ሰርታ እራት ታቀርባለች።
13740	ከነዓን በመጽሐፍ ቅዱስ መሠረት የካም ልጅና የኖህ ልጅ-ልጅ ነበረ።
13741	አረቢያ በመልክዓ ምድር የዓለም ትልቁ ልሳነ ምድር ነው።
13742	የግብፅ አብዛኛው መሬት በሰሃራ በረሃ ክልል ውስጥ ይገኛል።
13743	በእስያ የተገኘው ነብር የግስላ ቅርብ ዘመድ ሆኖ፣ በአነጋገር «ግስላ»ና «ነብር» የሚሉ ስሞች ሊለዋወጡ ይችላሉ።
13744	ከዛሬው የአፍሪካ ወይም የእስያ ዝሆን እጅግ ጸጉራም ዝርዮች ነበሩ።
13745	የሀገሩ አብዛኛው ክፍል በሰሐራ በረሃ ውስጥ ይገኛል።
13746	በጥንት የከነዓን ወይም የፊንቄ ከተማ ነበር።
13747	ዝርያው የሚገኘው በኒው ዚላንድ ጠረፍ አጠገብ ነው።
13748	ሰቀልማ የሚባለው እንደ ጎንደሩ ደብረ ብርሃን ሥላሴ ያሉ አብያተክርስቲያናት ናቸው ።
13749	በአጥቢ እንሥሣት ውስጥ ክፍተኛ ፆታዊ የአካል ልዩነት ከአለ ከዚሁ ጋር ተያይዞ አንድ ወንድ ብቻውን ከብዙ ሴቶች ጋር የመዳራት ሁኔታ ይታያል።
13750	በሁሉም የህይወት መስክ ተሳታፊ አዒሻ ለሴቶች ማኅበራዊ ተሳትፎ አቻ የማይገኝላት ድንቅ ምሳሌ ናት።
13751	የቅጠሉ አደንዛዥ ውጤት ከድካም ወይም ከረሃብ ያስታግሣል።
13752	ቲንደል ለመጽሐፍ ቅዱስ ከፍተኛ ፍቅር ነበረው።
13753	ዝንጀሮ እንሳሳቅ ካልሽ ነዶዬን መልሽ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
13754	በምላሽ ዳርዳኑስ የሱን ይግባኝ መብት በጣልያን ለአቲስ ልጅ ለቲሬኑስ ተወው።
13755	በሽታው በየዓመቱ በብዙ ቢሊዮን ዶላር የሚገመት የኢኮኖሚ ጉዳት (እጦት) እያስከተለ ይገኛል።
13756	✍አስማ ረዲየላሁ ወንሃ ይህንን ስልት የተጠቀመችዉ ሙሽሪኩ አ ያቷ ገንዘብ የላቸዉም በሚል ከኔ ዉሰዱ እንዳይሉ በመስጋቷ ሲሆን ከርሳቸዉ መዉሰዱን የጠላችበት ምክንያትም ምንም እንኳን አያቷ ቢሆኑ ከሙሽሪክ (አጋሪ)ሰዉ እርዳ ታ መቀበል ኢስላማዊ ሰብዕናዋን እንደማዋረድ ስለቆጠረችዉ ነዉ።
13757	ከጊዜው ቀልዳቸው አንዱ እንዲህ ይላል።
13758	በኋላም አንደኛው የወሎ ባላባት መሐመድ አሊ (በኋላ ንጉሥ ሚካኤል) ገቡላቸውና ይማሙ ብለው ወሎን በሙሉ ሰጧቸው።
13759	የተክሉ ሳይንሳዊ ጸባይ የማሽላ አይነት ነው።
13760	በዚህም በሀገሪቱ ካሉት የየብስ ከተሞች ትልቁ ሲሆን በአጠቃላይ ደግሞ ፰ኛው ከፍተኛ የህዝብ ብዛት የሚገኝበት ከተማ ነው።
13761	ስራውም ሮማውያን ባከስ የወይን አምላክ ብለው የሚጠሩት ነበር ።
13762	የታላቋ ብሪታንያ አቋም ኤርትራ እራሷን መቻል የማትችል አገር ስለሆነች ከሁለት ተከፍላ እስላሞች የሚኖሩበት ምዕራባዊው ክፍል ለሱዳን እንዲሰጥ፣ ክርስቲያን ትግርኛ ተናጋሪው ደጋ ክፍል ለኢትዮጵያ እንዲሆን ነበር።
13763	ቅርጹም ሮምቦይድ ነበር ከአራት ማእዘን ይልቅ ይህንንም ያደረገበት ምክንያት በቦታው ጥበት የተነሳ የተመልካቹን አይን ለማታለል ነው።
13764	የተሰኙ ቻርጆችን ያቀፈ የቻርጅ ስርዓት ቢሰጥና እና እያንዳንዳቸው ቻርጆች እርስ በርሳቸው የሚያሳርፉትን ጫና ሳይሆን ከውጭ በሚመጣ እንግዳ ቻርጅላይ የሚያሳርፉትን ጫና ለማስላት የሚጠቅም አይነተኛ መንገድ ነው።
13765	ይሁንና ከግሪኮች በፊት የነበረ የፊንቄ ተጽእኖ በስነ ቅርስ ይታወቃል።
13766	ኮተለት ኢትዮጵያ ውስጥ የሚሰራ የምግብ አይነት ሲሆን፣ የሚሰራውም ከስጋ ነው።
13767	ህብስት ኢትዮጵያ ውስጥ የሚሰራ የምግብ አይነት ሲሆን፣ የሚሰራውም ከእንጀራ ነው።
13768	ፍሪምባ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚሰራ የምግብ አይነት ሲሆን፣ የሚሰራበትም የተለይ ብልት ነው።
13769	ለምሳሌ የመፅሐፍ ቅዱስ ጥቅሶች በሌሎች ፅሑፎች ሲጠቀሱ።
13770	ከአካድ መንግሥት በኋላ የግብጽ ተጽእኖ እንደገና ወደ ሶርያና ሊባኖስ ተመለሠ።
13771	ሀውዜን ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ከአለት የተፈለፈ ቤተ ክርስቲያን ነው።
13772	ከስሜን አሜሪካና ደቡብ አሜሪካ መካከል ይገኛል፤ በበሕሩ ውስጥ አያሌው ደሴቶችና አገራት አሉ።
13773	ወንድም ለወንድሙ ከዚህ የበለጠ ትሩፋት ሊሠራለት አይችልም።
13774	አቋሙም ኢትዮጵያ ውስጥ ያሉትን ትግርኛ ተናጋሪዎች ጨምሮ ከኢትዮጵያ መገንጠል ነበር።
13775	ከነዚህ አብዛኞቹ የሮማ ካቶሊክ ወይንም የአንግሊካን ቤተክርስቲያን ምዕመናን ናቸው።
13776	ብርሃን በተጨባጭ ግፊት ማድረግ ይችላል።
13777	ያምኻድ በጥንታዊ ሶርያ የተገኘ መንግሥት ሲሆን ዋና ከተማው በሃላብ (አሌፖ) ነበር።
13778	ለእግሩ የተጠየፈ ለቂጡ አተረፈ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
13779	እነኚህ የሴሚቲክ ምንጭ ያላችው ቋንቋዎች ግዕዝ የተባለ በአሁኑ ወቅት ከቤተክርስትያን ውጭ ለዕለት ተዕለት ግልጋሎት ላይ የማይውል ግንድ ዘር አላቸው።
13780	ከወርቅ የተሠራው ዘውድ አሁንም እንግሊዝ አገር ይገኛል።
13781	ተዳፋት ከስድስቱ ቀላል ማሽኖች አንደኛው ሲሆን መጨረሻውና መጀመሪያው በተለያዩ ከፍታወች ከተቀመጠ ጠፍጣፋ ገጽታ ይሰራል።
13782	አንድን የተወሰነ ርቀት ለመጓዝ የትየለሌ ርምጃ ስለሚያስፈልግ በዚህ ምክንያት እንቅስቃሴ ባጠቃላይ የማይቻል ነው ይል ነበር።
13783	እርግጥ የተዛመደ ቋንቋ በሩሲያ የተገኘው ካልሙክኛ ነው።
13784	ሲወለዱ ዓይናቸው ክፍት ከመሆኑ በስተቀር በግላቸው ምንም ማድረግ የሚችሉ አይደሉም።
13785	እንጨት አይሸከሙ ላመድ አሮጊት አያገቡም ላትወልድ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
13786	የላቲን አልፋቤት ወይም ሮማዊው አልፋቤት በመጀመርያው ሮማይስጥን ለመጻፍ የተለማ ጽሕፈት ነው።
13787	ወንዶቹ ብቻቸውን ማደን ሲችሉ፣ እናታቸው ታባርራቸዋለች።
13788	የባርያ ፈንጋዮች ንግድ ለማቆም ተመሠረተ።
13789	ፊልሞች በተለመደ ሊታዩ የሚቻል በቴሌቪዥንም ሆነ በሲኒማ ውስጥ ነው።
13790	የአንድ ፈንክሽን ግራፍ ውድድር በእያንዳንዷ ነጥብ ላይ ሲሰላ፣ በዚያ ነጥብ ላይ ለዚያ አስረካቢ በጣም ቀራቢ የሆነውን ቀጥተኛ መስመር ከማግኘት ጋር ምንም ለውጥ የለውም።
13791	ያንጊዜ ቋንቋቸው ከብዙ ልሳናት ተመረጠላቸው፣ ከነርሱም ለአንዱ ሰው ተሠየመ፣ እንግዲህ ስሙ በዚሁ ቋንቋ ላይ ነው።
13792	ሐረግዋ ከተባለች የቤተ እስራኤል ( ፈላሻ ) ቅምጣቸው ግን ያዕቆብ የሚባል ወንድ ልጅ ነበራቸው።
13793	እምኩሉ በተባለው በዚህ ትምህርት ቤት ለብዙ ዓመታት የወንጌልን ቃል ከተማሩ በኋላ ወደ ትውልድ አገራቸው ጎጃም ተመለሱና የግዕዝ ቅኔ ትምህርት ቤት ገቡ።
13794	በዚህም ምክንያት ደቻቱ የሚባለው ቦታ ለረጅም ጊዜ ገንደ መርሻ እየተባለ በአካባቢው ነዋሪዎች ይጠራ ነበር።
13795	በቁጥር እርግጠኛ መሆን ባይቻልም ብዙ ደሴቶች በሐይቁ ላይ ይገኛሉ።
13796	ሳያውቁ የቆረጡት አበባ የፈለጉት ቀን ይደርቃል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
13797	የአሦር ነጋዴዎች ወርቅ በጅምላ፣ ብር ለችርቻሮ ይጠቅማቸው ነበር።
13798	በተለይ በስልጣን ዘመኑ መጀመሪያ ላይ በወሰዳቸው ተራማጅ እርምጃዎች ተደስተው በርሱ ዙሪያ የተሰለፉት ለውጥ ናፋቂ ምሁራን በዚህ የፈተና ወቅት የገቡበት ሳይታወቅ ከጎኑ ጠፍተዋል።
13799	የዘሮቹ የመብቀል ብቃት አነስተኛ ነው።
13800	ያለዚያ በሰማያት ባለው አባታችሁ ዘንድ ዋጋ የላችሁም።
13801	ከጎለኛ በስተቀር ሌሎች ተጫዋቾች ኳሷን በእጅ መንካት አይፈቀድም።
13802	ኩላሊት በሰዎችና በብዙ እንስሶች ውስጥ ሽንት የሚሠሩት አካላት ናቸው።
13803	ባርዱስ ለሙዚቃና ለቅኔ የነበረው ፍቅር የገነነ ሲሆን ከስሙ «ባርድ» ለሚባለው አዝማሪና ባለቅኔ አይነት ትምህርት በኬልቶች መካከል እንደ መሠረተ ተጽፏል።
13804	አመዳይ ከከባቢው አየር የሚወድቅ እንደ አመዳይ የመሠለ ነጭ በረዶ ነው።
13805	የአጥቢ እንሥሣት ፅንስ በእንስቷ ውስጥ ለውልድ እስኪበቃ ድረስ ያድጋል።
13806	የሜኒስ መታወቅያ ትንሽ ተከራካሪ ጉዳይ ሲሆን፣ በአብዛኛው የዛሬ ሊቃውንት አስተሳሰብ በኩል፣ ሜኒስ ለሥነ ቅርስ ከሚታወቀው ፈርዖን « ናርመር » ከተባለው ጋር አንድ ነው።
13807	ትልልቅ የሚባሉት ደግሞ አነስተኛ ቁጥር አላቸው።
13808	እውቅና ባያገኝም አካሉ ሳይዋዥቅ እንደ መንግሥት እየሠራ ይገኛል።
13809	ከኮሌጅ ትምህርት በላይ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት በእንግሊዝኛ ይሠጣል።
13810	የአየሩ እርጠበት መጠን ዝቅተኛና ሞቃት በሚሆንበት ጊዜ በጠባብ ክፍሎች የሰዎች ተፋፍጐ መኖር፣ በበሽታው ከተያዘ ሰው ጋር ያለ ጥንቃቄ የቅርብ ግንኙነት ማድረግ፣ የግልንና የአካባቢ ንጽሕናን ያለመጠበቅና የመሳሰሉ ሁኔታዎች ለበሽታው መስፋፋት ከፍተኛ አስተዋጽኦ አላቸው።
13811	በርቀት ትምህርት ኮሌጁ በአማርኛ ቋንቋ ትምህርትና በእንግሊዝኛ ቋንቋ ትምህርት እንዲሁም በሒሣብ ትምህርት፤ በመልክዓ ምድር እና በታሪክ ትምህርቶች የአስተማሪ ሥልጠና በመስጠት እየተሻሻለና እየዳበረ መጥቷል።
13812	ሽግግር መንግሥት ማለት መንግሥት ከአንድ ወደ ሌላ አይነት መንግሥት እስከሚቀየር ድረስ የሚደረግ የመንግሥት አይነት ነው።
13813	ስብሰባ እንኩዋን ስጠራ አልመጣም እያልኩ ብዙ ጊዜ እቃወማለሁ ።
13814	አበቦቹ አረንጓዴ ሆነው ሲጀምሩ፣ በምርት ጊዜ ክፍት ቀይ ይሆናሉ።
13815	በጥንቱ ኢትዮጵያ ታሪክ የስልጣን ሽግግር ብዙ ችግር የተሞላበት ነበር።
13816	በሌሎች መዝገቦች ዘንድ አንታዮስ የሊብያ ንጉሥ ወይም (እንደ ዲዮዶሮስ ሲኩሉስ ) የሊብያ አገረ ገዥ በሄራክሌስ አባት ኦሲሪስ አፒስ ዘመን ነበር።
13817	ቅጠሎቹ ተደቅቀው ለጥፍ ተደርገው የጭነት ከብት ቁስል፣ ወይም የሰው ቁስል ወይም ጭርት ያክማል።
13818	ቅድሚያ የሚሰጠው ለሰው ምግብነት ቢሆንም ፍሬው ከመድረቁ በፊት ለከብት መኖ በመሆን ያገለግላል።
13819	እውቀት በማምረት ረገድ የነበራት ተሳትፎ አዒሻ ተፍሲር፣ ሐዲስ፣ ፊቅሂ እና ታሪክን በመሳሰሉ ኢስላማዊ የዕወቀት ዘርፎች እንዲሁም በዐረብኛ ቋንቋ እና በሕክምና የነበራት እውቀት በሶሃባዎችና በተከታዮቻቸው በሠፊው የሚታወቅ ጉዳይ ነው።
13820	ዶክተሩ የግዕዝን ኣልቦ ከኣቀረቡ ከኣሥር ዓመታት በኋላ ለእኔም ታየኝ የእሚል ኣንድ ኢትዮጵያዊ ዩናይትድ እስቴትስ ኣለ።
13821	ሲጽፉት ለቅብጦች ጥቅም እንዲህን አስበው እነሱም ትልቅ ሥልጣን እንዳለው ሰነድ አከበሩት።
13822	ድርጅቱ በሃገሪቱ ውስጥ በተለያዩ ቦታዎች የቤቶችና የመንገድ ስራዎችን በመስራት ይታወቃል።
13823	ግድም፤ በሺማሽኪ ንጉስ በኪንዳታ መሪነት ኤላማውያን ከሹሻን ሕዝብ ጋር ኡር ከተማን አጠፉና ንጉሣቸውን የሹ-ሲን ልጅ ኢቢ-ሲንን ማረኩት።
13824	እነዚህ ስያሜዎች ደግሞ ምናልባት ማዕረጎች (እንደ አልጋ ወራሽ ያሕል) ሊሆኑ ይቻላል።
13825	ሀጢአት ሲደጋገም ጽድቅ ይመስላል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
13826	ማህፉዝ የአንዋር ሳዳት መንግስት ደጋፊነቱ የታወቀ ሲሆን ግብጽ ከእስራኤል መንግስት ጋር በካምፕ ዴቪድ ያደረገችው የሰላም ስምምነት ደጋፊም ስለነበር ድርሰቶቹ ለብዙ ዓመታት በአረብ አገራት ታግደው ቆይተው እገዳው የተነሳላቸው የኖቤል ሽልማትን እንዳሸነፈ ከተሰማ በኋላ ነው።
13827	ማይክል አንጄሎም ይህን እንደስማ ወዲያውኑ አንዱን ጥርስ ሸረፈው እና ሌሎቹንም አሮጌ እንዲመስሉ አደረጋቸው።
13828	በዚህም ምክንያት ውጫዊ የስርገት መከላከያ ካላቸው ግድቦች ጋር ሲነፃፀር የውስጣዊ ስርገት መከላከያ ያላቸው ግድቦች መጠን (ግዝፈት) ትልቅ ሲሆን ለግንባታ የሚያስፈልገው ቁስ መጠንም ብዛት ያለው ነው።
13829	ከነዚህ እስረኞች መሃል የነበሩት ብርጋዴር ጄነራል መኮንን ደነቀ “እኔ አውቆ ይሆን ሳያውቅ እንደሆነ አላውቅም፣ ነገር ግን መጀመሪያ ጥይት የተተኮሰው በሙሉጌታ ላይ ነው።”
13830	የኣያና የጽሕፈት መኪና ቀለሞችም የዓማርኛ ፊደላት ኣልነበሩም፤ ሊሆኑም ኣይችሉም።
13831	እንዲህ እንደነሱ ዘመን ባይጎሉም ውድድሩም ቢጠናባቸውም አሁንም እኮ አንቱ የተባሉ ወጣት ደራሲያን ገጣሚያን አሉን።
13832	እናንተ ብትስማሙ እርስ በርሳችሁ ብትፋቀሩ አንድነትችሁን ብታፀኑ ይሻላል እንጂ ትግሬ የብቻ ነው፣ ሸዋ የብቻ ነው፣ ቤገምድር ጎጃም የብቻ ነው እያላችሁ ጎሣ እየለያችሁ ብትጣሉ ምን ትረባላችሁ።
13833	ልማዳዊ አበሳሰሉ በጣም የተቀመመ አይደለም።
13834	✍አስማ ረዲየላሁ ዐንሃ ኢስላምን ለመጀመሪያ ጊዜ ከተቀበሉት ሙስ ሊሞች ጋር ትመደባለች።
13835	ይልቁኑ የብርሃን ጨረር እንቅፋት ሲያጋጥመው ወይም ጠባብ ክፍተት ውስጥ ሲገባ ይጎብጣል።
13836	ተፈጭቶ ያልተነፋ ዱቄት ተበራይቶ ያልተመረተ ምርት የአማርኛ ምሳሌ ነው።
13837	ከሰፋሪ ጣሊያኖቹ ውስጥ የፋብሪካ ባለቤቶችና ገበሬዎች ቢገኙበትም አብዛኞቹ ግን መኖሪያቸውን ያደረጉት በአስመራና ምጽዋ ነበር።
13838	ለምሳሌ በሂትለር ዘመን በጀርመን ባለሥልጣናቱ ያልወደዱት ብዙ መጻሕፍት ተቃጥለው ነበር።
13839	ከእስያ በኤርትራ ባሕር ይለያያል።
13840	ማህሙድ ከልጅነቱ ጀምሮ ያጋጠመውን ውጣ ውረድ በማስታወስ አሁን ያለበትን ደረጃም እግዚአብሔርን በማመስገን ተናግሯል፡፡
13841	ሳይንስ ባጠቃላይ መልኩ የሳይንሳዊ ዘዴ ተብሎ የሚታወቀውን የምርምር መንገድ ይከተላል።
13842	በአንድ አጋጣሚም ሁሉም ድምፃውያን ወደ ድሬዳዋ ሔደው ሙዚቀኞቹ ያለ ድምፃዊ እየተለማመዱ ነበር፡፡ የተፈራ ካሣን ‹‹አልጠላሽም ከቶ››ን የተዘራን ‹‹ይሔም አለ ለካ››ንና የጥላሁን ዘፈን እየተለማመዱ ነበር፡፡ በድምፅ መዝፈን እንደሚፈልግም ጠየቃቸው፡፡
13843	ማስረጃ ለመስጠት ያህል የክርስቶስ ዴላ ሚንሬቫ ቤተክርስቲያን ሳንታ ማሪያ ሶፕራ ሚንሬቫ ሮም በጨርቅ እንዲሸፈኑ ተደርጓል እስከ ዛሬ ድረስ።
13844	በሁለቱ ማኅተሞች ላይ፣ ከያንዳንዱ ንጉሥ ስም በፊት «ኸንቲ-አመንቲው ሔሩ» የሚለው አርዕስት ይታያል።
13845	አካባቢ በኬልቲክ ነገድ ስኮርዲስኪ ሲሆን ስሙ ሲንጊዱን ተባለ።
13846	በነዚህ እንሥሣት ውስጥ የሃፕሎይድ መኖር ጋሜትን ለመከሰት ብቻ የተዋሰነ ነው።
13847	በሰነዱ መጀመርያ ክፍል የሚከተለው መረጃ ይሰጣል፦ «በዚያ ጥንታዊ ዘመን፣ ዕድሉ በተወሰነ ጊዜ፣ ታላላቆቹ መሳፍንት የ'ኡኑግ-ኩላባ' ኤ-አና ራሱን ከፍ እንዲያድርግ ፈቀዱ።
13848	እንኳን ከግሪኮች በፊት የእስኩቴስ ሰዎች እንዳወቁት የሚል አስተሳሰብ ደግሞ ሊገኝ ይቻላል።
13849	የሚሉት ጥያቄዎች በዚህ የፍልስፍና ዘርፍ ይመረመራሉ።
13850	ስለዚህ ከባቢያዊ ችግር ባለባቸውና ድርቅ በሚያጠቃቸው አካባቢዎች ቢለማና መስፋፋት ቢችል ለምግብ ዋስትና ከሚያደርገው አስተዋፅዖ በተጨማሪ ለአካባቢ ጥበቃ ስራ ተመራጭ ዛፍ ያደርገዋል።
13851	ምኒልክ ወስናቸው ታዋቂ ኢትዮጵያዊ ድምፃዊ ሲሆኑ ጋሽ ጀምበሬ በመባልም ይጠራሉ።
13852	የሂንዱ ሃይማኖት ወይም ሂንዱኢዝም የሕንድ አገር ዋና ሃይማኖት ነው።
13853	የአይቫ ቆፋሪዎች አዋጅ እንዳለው፣ ሌሎችም ሠፈሮች ደግሞ በባርኔት፣ ህርትፎርድሸር፣ በኤንፊልድ፣ ሚድልሴክስ፣ በዳንስተብል፣ ቤድፎርድሸር፣ በቦስዎርስ፣ ግሎስተርሸር እና እንዲሁም በኖቲንግሃምሸር ኖሩ።
13854	ቅጠሉን በተለያየ መልክ በማዘጋጀት መመገብ በውስጡ የሚገኙ በምግብነታቸው የታወቁ ጠቃሚ ንጥረ ነገሮችን በቀላሉ ማግኘት ይቻላል።
13855	በእስያ ለሚገኘው ቋንቋ ለመረዳት፥ ኮሪይኛ ይመለከቱ።
13856	የተክሉ ሳይንሳዊ ጸባይ አስተዳደግ በብዛት የሚገኝበት መልክዓ ምድር የተክሉ ጥቅም በዘጌ በባሕላዊ መድኃኒት ጥናት እንደ ተዘገበ፣ የተፈላ የዶግ ሥር ጥል በማር ለጉንፋን ያከማል።
13857	ባንኮች ብተቀማጭ መልክ ከግለሰቦች ወይንም ከድርጅቶች ያገኙትን ገንዘብ ለተበዳሪዎች ወለድ ጨምረው በማበደር ለማትረፍ ይሰራሉ።
13858	የሴቪል ብርቱካን በሰፊ የምትታወቅ አሁንም በሜዲቴራኔያን አቅራቢያ በኩል የምትበቀል እጅግ ኮምጣጣ ብርቱካን ናት።
13859	ደራሲው በመፅሐፉ ውስጥ ስለተለያዩ ማህበራዊ ጉዳዮች ማለትም ስለደግነትና ክፋት፣ ስለሀይማኖትና ፍቅር በሰፊው ያትታሉ።
13860	እነዚህ ምስጢርን ያዘሉ የታሪካችን አሻራዎች ለጥናትና ምርምር የሚጋብዙና ለተመልካች ደግሞ የሚያዝናኑ ናቸው።
13861	ያሲዩስ በጣልያን በልጁ ኮሪባንቱስ ተከተለ፤ በኬልቲካም በመጨረሻ ሌላ የሄርኩሌስ ተወላጅ አሎብሮክስ ተነሣና ዘውዱን ተጫነ።
13862	አራቱም የተለያየ የስራ ሐላፊነቶች ሲኖሯቸው፤ አንደኛው በሌላኛው ስራ ላይ ጠልቃ መግባት አይችሉም።
13863	በጥንት የኬልቶች ብሐር ሊንጎናውያን ዋና ከተማቸውን አንደማንቱኑም በዚህ ሥፍራ ነበራቸው።
13864	ስያትል በአሜሪካ ሀገር በዋሽንግተን ክፍለ ሀገር የምትገኝ ከተማ ናት።
13865	ቅጠሎቹ በመርዛም ዘይት ተሸፍነዋል፣ ይህም ዘይት በአብዛኛው ሰዎች ቆዳ ላይ ሃይለኛ እከክና ሽፍታ ያደርጋል።
13866	ቀልዶች ከጋብሮቮ ምድር በአረፈዓይኔ ሐጐስ የተተረጎመ ከቡልጋሪያ ዋና ከተማ ተሰደው በጋብሮቮ የሚባል ቦታ ስለሚኖሩ፣ በቀጥቃጣነታቸው ታዋቂነት ስላተረፉ ማህበረሰቦች የሚያትት የቀልድ መጽሃፍ ነው።
13867	ከአካድ መንግሥት በፊት መጨረሻውኛው ሱመራዊ ገዢ ነበር።
13868	ይህንን ካረጋገጡ በኃላ እንዲቀዘቅዝ ከእሳቱ ላይ በማውረድ ሲቀዘቅዝ በወንፊት ላያ በማጥለል ነው።
13869	በጥንት የሊጉርያ ሰዎች ቦዲንኮማጉስ የተባለ ከተማ በዚህ ሥፍራ ነበራቸው።
13870	የሸኮና አካባቢው ሕዝብ ዲሞክራሲያዊ ድርጅት የኢትዮጵያ ፖለቲካ ፓርቲ ነው።
13871	ከዚያም እያቃሰተ በፅኑ እንደታመመና በሽታዉም ሆዱን ጭምር እንደነፋዉ በመግለፅ መፍትሄ እንዲነግሩት ይጠይቃቸዋል።
13872	በተለይ ሰርቢያና ሩሲያ አልተቀበሉም።
13873	ከእስር ከተለቀቀ በኋላ በአስተማሪነት ስራው ቀጠለ።
13874	የዊሶን ሽክርክረ ነፋስ የአውስትራሊያዊው ሳይንስ ሊቅ ዶ/ር ማክስ ዊሶን የውኃ መፍጠሪያ ፈጠራ ነው።
13875	የነዚህ በራሂዎች ቀደም-ተከተል እንደ መለያ-ቁጥር ከማገልገሉ በላይ፣ በራሂዎቹ ፕሮቲኖችን በማሠልጠናቸው ልዩ ከሃሊነቶች አሉዋቸው።
13876	እነዚህ ዝርዝሮች ከሥነ-መለኮታዊ ትርጉሞች ጀምሮ ለተግባራዊ ጉዳዮች የሆኑ መላምታዊ ፍቾች እስከሚነኩ ድረስ ሊሆኑ ይችላሉ።
13877	በነዚህ ቋንቋዎች አጠራሩ «ህ» (ተናባቢ) ሲሆን በግሪክ ግን አናባቢ («ኧ») ሆኗል።
13878	በነዚህ ቋንቋዎች አጠራሩ «ግ» ሲሆን በዓረብኛ ግን «ጅ» ሆኗል።
13879	አለቃም ተጠርተው ሲጠየቁ «እኔ ለነካሁት ከተከለከልኩ እነሱ ይዘው እንዴት ይግቡ» ብዬ ነው አሉ።
13880	ከዚያም ባልቴቷም ትመጣና «አለቃ ብሉ እንጂ አይጣፍጥም እንዴ?»
13881	ሳርጎን ያደገበት መንደር «አዙፒራኑ» በኤፍራጥስ ዳር ሲሆን አኪ የአጸዱ ጠባቂ እንዲሆን እንዳስተማረው ይጨምራል።
13882	ካላሳየ መላምትህ ለጊዜው (በሌላ ሙከራ እስካልተስባበለ ድረስ) ልክ ነው ማለት ነው።
13883	ለአንተ ያሰብከው አለህ፥ (የኒይያህን ዋጋ ታገኛለህ፡፡)መዕን ሆይ!
13884	በቻይና መዝገቦች ዘንድ፣ ቺ ዮው በዚህ ውግያ ድል ሆነ።
13885	ትንቢቱ ለበለዓም የመጣው ከ«ኤሎሂም» ነው ሲል፣ ይህ ግን በሊቃውንቱ ሀሳብ ዘንድ እንደ ዕብራይስጥ «አምላክ» ማለት ሳይሆን፣ ማለቱ በብዙ ቁጥር «አማልክት» መሆን አለበት ይላሉ።
13886	እነዚህ ጽሁፎችና ምስሎች ወደ ሌላ ድረ ገጽ ሊያገናኙ ይችላሉ።
13887	ጨረራው እስካሁን በጃፓን ብዙ መቶ ሺህ ሰዎች ከቤቶቻቸው አሳድዷል።
13888	ከነዚህ ምንጮች፣ የሱመር ዋና ቤተ መቅደስ ከኒፑር ወደ ባቢሎን አዲስ ሥፍራ ስላዛወረው ሕዝቡና ቄሳውንቱ እንዳመጹበት ይመስላል።
13889	የእቴጌ ምንትዋብ ከአማቷ ልጅ ጋር መማገጥ በዘመኑ እጅግ ትልቅ ነውር የነበር ቢሆንም ንጉሱ ግማሽ እህቶቹን ይንከባከብ ነበር።
13890	አገሪቷ ነጻነቷን ሚያዝያ ፲፱ ቀን ፲፱፻፶፫ ዓ/ም ተቀዳጀች።
13891	በታሪክ አጥኝዎች ዘንድ፣ ሙሴ መቼ እንደኖረ በዕርግጥ አይታወቅም።
13892	ጠመንጃ በአማርኛ ሰዋስው ስም ነው።
13893	የጌዴኦ ብሔረሰብ ከጥንት ጊዜ ጀምሮ "ማገኖ" ብሎ በሚጠራው አንድ አምላክ እንደሚያምን ፤ ይኽው የሰማይ አምላክ ርህሩህ ከሁሉ የበላይ በተለይም የሁሉ ነገር ፊጣሪ በመሆኑ ሕዝቡ ተገቢ የሆነ ክብርና መስዋዕትን ያቀርባል።
13894	ክብራን ገብርኤል ለባህር ዳር ከተማ በጣም ቅርቡ ገዳም ነው።
13895	✍ወጣቱ በወገኖቹ መካከል ስለ ታዩት ነብይ ወሬዎችን ሰምቶ የነበ ረ ቢሆንም በዕድሜዉና ከመካ ኀ ብረተሰብ በመራቁ ምክንየት አንዳ ችም ችኩረት አልሰጣቸዉም ነበር ።
13896	ክረምቱ እንዳባራ ዘመቻው ወደ ደቡብ ጀመረ።
13897	ማይክል አንጄሎም ከሶስት መቶ በላይ ግጥሞች እና እንጉርጉሮ ጽፎለታል።
13898	በሱመር ነገሥታት ዝርዝር ላይ ለ፴፫ ዓመታት እንደ ገዛ ሲለን፣ ከ፳፱ ወይም ፴ የዓመት ስሞች ብቻ ለእርሱ ተገኝተዋል።
13899	ሚስማር በተለይም እንጨት ነክ በሆነ የግንባታ ስራ ውስጥ ለቤት እና አጥር መስሪያነት የሚያገለግል ሹል ብረት ነው።
13900	በሌሎቹ ትርጉሞች ዘንድ፣ ይህ ራዕይ ስለመሢሁ መጨረሻ ምጽአት መሆኑ ግልጽ ነው።
13901	ሀብታም ገንዘቡን ያስባል ድሀ ቀኑን ይቆጥራል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
13902	እነዚህ መዘምራን ከአለቃ ጋር በምን እንደተጣሉ አይታወቅም።
13903	የሱመር ነገሥታት ዝርዝር እና የቱማል ዜና መዋዕል በዚህ ይስማማሉ፤ በሁላቸው ዘንድ የኤንመባራገሲ ተከታይ ልጁ አጋ ነው ይላሉ።
13904	በጎታማ ትምህርት የጽድቅ ኑሮ የሚይዙ ሰዎች ወደ ከፍተኛ ደረጃ ደርሰው ከሰምሳረ ወይም ከተመላሽ-ትስብዕት ማምለጥ፣ ከሕልውና ወደ «ኒርቫና» (ኢ-ሕልውና) ማምለጥ የሚፈለግ ዒላማ ነው።
13905	ላስቲኩ ባጠቃላይ ለሰውም ሆነ ለከብት እንደ መርዝ ይቆጠራል።
13906	ጥያቄው እንግዲህ ተጫዋቹ ሰው ሃሳቡን ቀይሮ ሁለተኛ ያልተከፈተውን በር ቢመርጥ መኪና የማግኘት ዕድሉ በሃሳቡ ከሚጸና ጋር ሲነጻጸር ይጨምራል ወይንስ ይቀንሳል ወይንስ ምንም ለውጥ የለውም?
13907	በወቅቱ የነበረዉ የሙዚቃ ሥራ ቤተሰብ ለመመስረት የሚያስችል ገቢ የማያስገኝ ስለነበረ ባሕታም የሚወደውን የሙዚቃ ሥራ በመተው የሙዚቃው ስሜት አብሮት እያለ ኑሮውን ለማሻሻል ሲል በአዲስ አበባ ንግድ ሥራ ኮሌጅ በመግባት በሒሳብ አያያዝ ተመርቆ በዚሁ ሙያ ተሰማርቶ በመሥራት ላይ ይገኛል።
13908	ቅድስት እንታችን ነፍሷን ያለ ርህራሄ የሚያስጨንቀውን ዲያብሎስን ለማስታረቅ ተነሳች።
13909	ወረዳዋ ከቀደሙት ስራአት ጋር ሲወዳደር አሁን የተሻለ ነው ነገር ግን ከሌሎች ወረዳወች ጋር ሲተያይ ልማቱ አነስተኛ ነው።
13910	በማለት ለሴትየዋ በሚገባ ዘዴ ተናግረው በማሳፈር መለሷቸው ይባላል።
13911	የፖስታ ሠራተኞች የአራት ቀን አድማቸውን ጀመሩ።
13912	በተለይ በሜርኩሪ ምህዋር ላይ የሚደርሰው ጥቃቅን መርበትበት በኒውተን ህግ በጭራሽ ሊተነተን እንደማይችል ታወቅ።
13913	ሰለዚህ መነኩሴን ለማሳት እና ለመገናኘት የማይደረግ ጥረት የማይፈነቀል ድንጋይ የማይቧጠጥ ዳገት የለም።
13914	በህንድ ሃይማኖት በኩል፣ ዋና አማልክታቸው ራማ እና ክሪሽና ክሻትርያዎች ይባላሉ።
13915	ቅድሚያ ምልክቶቹ ትኩሳት እና በተነከሱበት ቦታ ማሳከክ/ማቃጠልን ያካትታል።
13916	ሕንጻው የህንድን ፋርስን እና የእስልምናን ስነ-ህንጻ አዋህዶ የሚገኝ ነው።
13917	ምኒልክ የብሔራዊ ቲያትር ቤት የድምፃውያን ቁንጮ የነበሩ ሲሆን ቆየት ሲሉ ካቀረቡዋቸው ዜማዎች «አፈር አትንፈጊኝ» የተሰኘው እና ከቅርብ ዓመታት ወዲህ ደግሞ ከዘፈኑዋቸው ውስጥ «እትት በረደኝ፣ ፍቅር ይበርዳል እንዴ» እና «ጋሽ ጀምበሬ» የተሰኙ ከፍተኛ ተደማጭነትን አግኝተዋል።
13918	ማይክል አንጄሎም ቅርጹን እሱ እንደቀረጸው ተናዘዘ ነገር ግን ይህን ያህል መታለሉን አላወቀም ነበር።
13919	ስለዚህ ታዋቂነቱ በደንብ ገና አልተስፋፋም።
13920	የለይቴ ክፍላገር መቀመጫ ነው።
13921	በኦሪት ዘፍጥረት መሠረት አሦር (አሹር) ከኖኅ ልጅ ሴም ልጆች አንዱ ሲሆን፥ ከሰናዖር ወጥቶ አንዳንድ ከተማ ሠራ።
13922	በተለይ በሲግናል ዝግጅት ጥናት ፣ የመጀመሪያው ፈንክሽን ግቤት ጊዜ ሲሆን የጊዜ ግዛት ውስጥ ያለ ፈንክሽን ያስብለዋል።
13923	በአሦር ነገሥታት ዝርዝር ዘንድ ለ፬ (ወይም እንደ ፩ዱ ቅጂ ለ፫) ዓመታት ገዛ፤ ከዘመኑም አንድ የሊሙ አመት ስም («የኤሪብ-ሲን አመት») ከቅርሶቹ ታውቋል።
13924	ኣራሶቹ እንገሩን ሳያገኙ ከቆዩ ግን ወደ ደም መግባታቸውና መከላከያነታቸው ቀርቶ እንደ ተራ ፕሮቲን ምግብ ብቻ ይሆናል።
13925	ብሉጊል የሠንፊሽ ቤተሰብ የለጋ ውሃ ዓሣ ነው።
13926	ከተማው ፖህንፐይ በተባለ ደሴት ላይ ላይ ተቀምጦ ይገኛል።
13927	ሁለቱም አልበሞች በሽያጭ ረገድ የዩ ኤስ ዳይመንድ የምስክር ወረቀት ለማግኘት ችለዋል።
13928	ተፈጥሮ የሰጠውን የሙዚቃ ፍቅር ገና ትንሽ ልጅ እያለ ይሞክር ስለነበር ይህንን የተረዱት አስተማሪዎቹ የአራተኛ ክፍል ተማሪ በነበረበት ወቅት እስከ ስምንተኛ ክፍል ድረስ መዝሙር እንዲያስተምር ያደርጉት ነበር።
13929	ሦስቱም ሙከራወች ከውሃው ሙቀት ውጭ አንድ አይነት ናቸው።
13930	ቢሆንም አንዳንዴ በባዕድ ቃላት ይህ አናባቢ በቃል መጀመርያ ሲጋጠም «ኧ» የሚለው ልዩ ፊደል አለ።
13931	ከከተማ አንጻር፣ በገጠር ውስጥ ብዙ ጥርጊያ መንገዶች አይገኙም፣ ህዝቡም አንድ አካባቢ ከመስፈር ይልቅ መሰባጠር ይታይበታል፣ ዋና የገቢ ምንጩም እርሻ እና ከብት እርባታ ናቸው።
13932	ይሁንና መንግሥቱ ከአቦር ወንዝ ወደ ምዕራብ አልዘረጋም።
13933	ሠይጣን በመጽሐፍ ቅዱስና በልዩ ልዩ ሃይማኖት ትምህርት እርኩስ መንፈስ የተጠናወተው ክፉ ኃይል ነው።
13934	ማህበሩ የማሌዢያ ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድንንና የተለያዩ ብሔራዊ ውድድሮችን ያዘጋጃል።
13935	የዛሬን ያወጣኸኝ እንደሁ አሥር ብር አገባልሃለሁ» ብሎ ይሳላል።
13936	ደራሲው የተሰኘው የበአሉ ግርማ ልብ-ወለድ በስብሐት ህይወት ላይ ተመስርቶ የተጻፈ ነው።
13937	ቴክሳስ በአሜሪካ የሚገኝ ግዛት ነው።
13938	እነዚህ መጻሕፍት የዛሬው ብሉይ ኪዳን (ታናክ) ናቸው።
13939	በሩሲያ የተወለደ ሲሆን፥ ብሪን ከላሪ ፔጅ ጋር ጉግልን ከመጀመሩ በፊት ኮምፒዩተር ሳይንስና ሒሳብ አጥንቷል።
13940	ከንምሳ መንግሥት ተልከው የመጡ ሰዎች ወደ ሀገራቸው ለመሄድ በጎጃም በኩል ወጥተዋል።
13941	ለምሳሌ በጥንታዊ ግብጽኛ ቋንቋ እባብ ማለት «ጀት» ነበር።
13942	በቀላሉ ሲተረጎም ጉልበት ማለት ስበት ወይም ግፊት ሲሆን አንድን ነገር አርፎ ከተቀመጠበት የሚያንቀሳቅስ፣ እየተንቀሳቀስም ካለ ፍጥነቱን የሚቀይር ነው።
13943	አካባቢ አንዳንድ ፈረሰኛ አውራ እግር ጣቱን በቆዳ ቅንዲላ ውስጥ አድርጎ ጥብጣቡ ለኮርቻው ይታሥር ነበር።
13944	እሳቸው ከሥልጣን ሲወገዱ ይሄም አሳብ አብሮ ወደቅ።
13945	በቅድመ ክርስትና ዘመኑ፡ ንጉሥ ዒዛና አስቴር፣ መድር፣ ቤኄር፣ ሜኅረም፣ አረስ በተባሉ አማልክት ያምን እንደነበረና እራሱንም የነዚህ አማልክት ልጅ አድርጎ ይቆጥር እንደነበር በጽሑፍ የተገኙ መረጃዎች ያሳያሉ።
13946	ወላጆች የሚጠሉት የልጆቹ ልብስ በጭቃ ስለሚበላሽ ብቻ ነው።
13947	ጽሕፈት እስልምና ከተነሣ ጀምሮ ፐሽቶ የሚጻፍበት በአረብኛ ጽሕፈት አይነት ሆኗል.
13948	ሥርዓተ ቀብራቸው ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ በተገኙበት በመንግሥታዊ ሥርዓት በኢጣሊያ ጦርነት ሰማዕት ለሆኑ ጀግኖች በተዘጋጀው መካነ መቃብር፣ በመንበረ ፀባዖት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል ተፈጸመ፡፡
13949	ሥርዓተ ቀብራቸው ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ በተገኙበት በመንግሥታዊ ሥርዓት በኢጣሊያ ጦርነት ሰማዕት ለሆኑ ጀግኖች በተዘጋጀው መካነ መቃብር፣ በመንበረ ፀባዖት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል ተፈጸመ፡፡ ፳፻፩ ዓ/ም - በጅጅጋ ከተማ "አንድነት" በተባለ ሆቴል በተከሰተ ፍንዳታ አራት ሰዎች ሲሞቱ አስር ሰዎች ቆስለዋል።
13950	የነኚህ ቀበሌኞች እድገት በሙሉ ግልጽ አይደለም፡፡ ወይም በቀጥታ ከይሁዳዊ-ሮማይስጥ ታደጉ ወይም ከሮማይስጥ የታደጉት ሮማንስ ቋንቋዎች ተለይተው ከያንዳንዱ ተነሡ፡፡
13951	የሕዝቡ አለባበስ ያንጊዜ ከሣር ተሠራ፣ ጫማ ግን አልለበሱም ነበር ይላል።
13952	ቂርቆስ የሚገኘው በአዲስ አበባ መሀከል ላይ ሲሆን አራዳን ፣ የካን ፣ ቦሌን ፣ ንፋስ ስልክ ላፍቶን እና ልደታን ያዋስናል።
13953	ለዚህም ምክንያቱ አዳዲስ ንጥረ ነገሮች እና የኬሚስትሪ ሀሳቦች መፍለቃቸው ነው።
13954	በጥራት የተጻፈ፣ ሚዛናዊ የሆነ መረጃን የያዘ መሆን፣ ከዎገናዊነት የፀዳና መዝገባዊ ይዘት ያለው ሲሆን በተጨማሪም፣ የተሟላ፣ ሊጠቀስና ሊረጋገጥ የሚችል መረጃን የያዘ የሚሉት ይገኙበታል።
13955	ከዚሀም በተጨማሪ ከርነሉ ጠቃሚ ስርአተ ክወና እንዲሆን ከጂኤንዩ ፕሮጀክት በላይብራሪዎችና በሲስተም ዩቲሊቲዎች የታገዝ ነበር።
13956	በጥንት የሥፍራው ኗሪዎች ቀንደ መሬቱን ያደኑት አዳኞች ይሆናሉ።
13957	አንስት ዋዝንቢት የረዘመ እንደ መርፌም የሚመስል ዕንቁላልም የሚጥል ዕቃ አለባት።
13958	ወደፊት በሌሎቹም የግዕዝ ፊደል ተጠቃሚ ቋንቋዎች መስተናገድ እንዲጀመር በየቋንቋዎቹ የመጻፍ መስፋፋት ጠቃሚ ሳይሆን ኣይቀርም።
13959	ስለዚህ የዳግማዊ ምኒልክ ጸሐፌ ትእዛዝ የነበሩት፤ ንቡረ ዕድ ገብረ ሥላሴ ከዚህ በላይ በተዘረዘረው የሥራ ፍሬአቸው፤ ለኢትዮጵያ ቤተ መንግሥትና ቤተ ክህነት ባለውለታ ናቸው ለማለት ይቻላል።
13960	የኔሮን ጌርማኒያ ሥራዊት አለቃ ሉኪዩስ ዌርጊኒዩስ ሩፉስ ግን በውግያ ዊንዴክስን አጠፋው።
13961	ጥላሁን ባደረበት የስኳር በሽታ የትንሳዔ ዕለት ሚያዝያ ፲፩ ቀን፣ ፳፻፩ ዓ/ም ከዚህ ዓለም በሞት ተለይቶናል።
13962	በሱመር ነገሥታት ዝርዝር ዘንድ እንዲሁም በአፈ-ታሪክ « ኤንመርካርና የአራታ ንጉሥ » ዘንድ የመሠረተው ንጉስ ኤንመርካር ነበር።
13963	ከዚያም የማይክል አንጄሎ ተማሪ ከነበረው ዳኒኤሌ ዳ ቮልቴራ ጋር ውል በመዋዋል ሀፍረተ ስጋቸውን በጨርቅ መሸፈን ተያያዙት።
13964	የዝናብ እስክስታ አይነት ዝናብ እስክስታ ትከሻን ወደ ላይና ወደታች በማድረግ የዝናብን አወራረድ የሚቀዳበት የእስክስታ አይነት ነው።
13965	ዕውሮች በከበሮና በደወል ሙዚቃ እንዲሠሩ ያድርግ ነበር።
13966	ሶራኒኛ የኩርድኛ ቀበሌኛ ሲሆን በኢራቅና በፋርስ ክፍሎች ይነገራል።
13967	በማለት የጉንጩን መጣመም ጠቆም አድርገው ቆሽጡን አሳረሩት ይባላል።
13968	ከነዚሁ አብዛኞቹ የአሚሽ ወይም የሜኖኒት አብያተ ክርስትያናት ተከታዮች ናቸው።
13969	ጥርሶች ከአጥንት የተሠሩ ወይም አጥንቶች አይደሉም።
13970	ስለዚህ የሌሎችን መልካም ጸባይ አትሸሽግ፣ ወይም ስታየው የተሳተውን ከማረም አትቀር።
13971	በግሪክ አጠቃቀም ከሳህራ በረሃ በስተደቡብ ላለው የአፍሪካ አህጉር ክፍል በሙሉ ሲገልጽ ፣ በተለይ ለኩሽ በሚነካ ትርጉሞች ይገኛል።
13972	አለዚያ ጳጳሳትና ንግሥት ደካም በመሆናቸው እንደ ሻትራንጅ ይመስላል።
13973	የገብረ መስቀልን ወንድም ወልደ እስራኤልን ደግሞ የማይታየው አለም (የዛሩ አለም) መሪ አድርገው ሾሙ።
13974	ጋላጤስ የኬልቴስ ተከታይ ሲሆን በአብዛኛው ምንጭ የሄርኩሌስ ሊቢኩስ ልጅ ይባላል፤ ይህ ሄርኩሌስ ሎምኒኒን ገድሎ ከኢቤሪያ ወደ ጣልያን በጋሊያ ሲያልፍ የኬልቴስን አንድያ ሴት ልጅ ጋላጤያ አግብቶ ጋላጤስን ወለደችለት ይባላል።
13975	ከዚህም በተጨማሪ የውሃው ግፊት የሚያርፈው በቀጥታ በስርገት መከላከያው ላይ ስለሆነ የውሃ ግፊቱን ለመቋቋም የሚረዳው የግድቡ አካል ከስርገት መከላከያው ጀርባ ያለው የግድቡ ክፍል ብቻ ይሆናል።
13976	ሲሚንቶ የግንባታ ግብአት ሲሆን መዋቅሮችን ለመስራት እና እርስ በርስ ለማያያዝ ይጠቅማል።
13977	ደብተራ ቅስናውን ያፈረሰ የቤተ ክርስቲያን አገልጋይ ነው።
13978	እንዲሁ በዘፈቀደ መሳል፣ ስዕሉ ዕውነትነት እንዳይኖረው ያደርጋል።
13979	ሌሎቹም የዘረሰብ አባላት ናቸው።
13980	ካርሎስ አርኖልዶ ሳልሲዶ ፍሎሬስ (መጋቢት ፳፬ ቀን ፲፱፻፸፪ ዓ.ም. ተወለደ) ሜክሲካዊ እግር ኳስ ተጫዋች ነው።
13981	የእርሱ የስልጣን ባለጋራ የሆኑት ራስ ተፈሪ መኮንን (አጼ ኃይለ ሥላሴ) በጻፉት “ህይወቴና የኢትዮጵያ እርምጃ” የተሰኘው ግለ-ታሪካቸው ውስጥ የእያሱ ወንጀሎች በማለት ከዘረዘሯቸው አስራ አንድ ነጥቦች መካከል አስሩ አቀራረባቸው ቢለያይም ይዘታቸው አንድ ነው።
13982	የንግድ ሚኒስትር እየሆኑ ሃይለኛ ሰው ነበሩ።
13983	የግሪክ ነጋዴዎች ጣናይስ የተባለ ቅኝ ከተማም በአፉ መሠረቱ።
13984	ግስበት ማናቸውም ግዝፈት ያላቸው ቁስ ነገሮች እርስ በርሳቸው እንዲሳሳቡ ግድ የሚላቸው የተፈጥሮ ጉልበት ነው።
13985	የአሦር ነገሥታት ዝርዝር ቅጂዎች ስለ ዘመናቸው ቁጥር ይለያያሉ፣ ወይም ፴ ወይም ፵ ዓመታት እንደ ገዛ የሚሉ ቅጂዎች አሉ።
13986	በተለይ የሚገርም ከከባቢ ቀለማት ጋር በመምሰል ለመደብቅ ያለው ችሎታ ነው፤ ከዚህም የተነሣ «እስስታይ» የተባለው አለባበስ በሥራዊቶች ዛሬ ይጠቀማል።
13987	ቋንቋው በኦሞአዊ የቋንቋ ቤተሰብ ሥር ይመደባል።
13988	በሱመር ነገሥታት ዝርዝር ዘንድ፣ ይህ ሉጋልባንዳ «እረኛው» ኤንመርካርን ወደ ኡሩክ ዙፋን ተከተለው።
13989	በሁለት ድርሻዎች አንዱም በሠርግ ጊዜ የተረፈውንም ከተወሰነ ጊዜ በኋላ ሊከፈል ይችላል።
13990	ከተማው የኮቻይስ ካውንቲ መቀመጫ ነው።
13991	ሜርያም በቁርዓን መሠረት የነብዩ ሃሩን እና ሙሳ ሰላም በነሱ ይሁን እና እህት ነች፤ ሙሳ ባህር ላይ እናቱ በጣለችዉ ጊዜ ስትከታተለዉ እና መድረሻዉን አጥንታ የደረሰችበት እነ ፊራዉን አግንተዉት በርሃብ ስያለቅ ሌሎች አጥቢዎችን እምቢ ሲል አይታ እናቱን እንደለላ ሰዉ አድርጋ የጠቆመችለተና ከናቱ ጋር እንዲገናኙ ሰበብ የሆነች የነብያት እህት ነች።
13992	በሁለቱ ኮርያዎች ማለትም በደቡብ ኮርያ እና ሰሜን ኮርያ መካከል እንደ ድንበር ሁኖ የሚያገለግል የጦር ቀጠና አለ።
13993	በአሦር ነገሥታት ዝርዝር ዘንድ፣ ዘመኑ ለ፮ አመታት ነበረ።
13994	ካሜሩን በምዕራብ አፍሪካ የሚገኝ አገር ነው።
13995	የአካድ መንግሥት በታላቁ ሳርጎን ዘመን አካድ (ሱመርኛ፡ አጋደ፤ መጽሐፍ ቅዱስ ፡ አርካድ) በመስጴጦምያ የተገኘ ጥንታዊ ከተማ ነበረ።
13996	ከናሚቤ የሚመጣው የባቡር መስመር በዚህ ከተማ ነው የሚያልቀው።
13997	የዛሬዋ ኢትዮጵያ የትልቅ የግዛት ለውጥ ውጤት ናት።
13998	ታላላቅ ወንድሞቹ ቢባል፣ ላዕላይ ወይን ጠጅ፣ ኤክስ ሬይ፣ ጋማ ጨረር ይገኛሉ።
13999	ቤሪክና ተከታዮቹ ለጥቂት ዓመታት በዚያ አገር ገዙ፤ ከቤሪክ አምስተኛው ንጉሥ ፊሊመር የጋደሪክ ልጅ ወደ እስኩቴስ እስከ መራቸው ድረስ።
14000	ልታልፍ የደረሰች ሕይወት በትንሹ አለሁ አለሁ ትላለች።
14001	ከዚህም በተጨማሪ በአድዋ ጦርነት ታላቅ ጀብዱ ለፈጸሙት ለደጃዝማች ባልቻ ዐጼ ምኒልክ የሚወዷትን ጎራዴያቸውን ሲሸልሟቸው «ወይ ጎራዴ ወይ ጎራዴ ከቤቷ ገባች» በማለት በሽሙጥ በመናገራቸው ባልቻ እገላለሁ ብለው ተነሡ።
14002	በከፊል እርጥበት ባላቸው ጫካዎች ወይም በወይና ደጋ በተፈጁ መስኮች ላይ በጣም ተራ ቊጥቋጥ ነው።
14003	ሄሲዮድ ትውፊቱን ሲጽፈው ጌርዮን ሦስት ራሶችና አንድ ገላ ነበሩት።
14004	እነዚህ ምልክቶች ቢያንስ ከአንድ ስዕል ምልክት እናም ከአንድ የድምጽ ምልክት አንድላይ ይሰራሉ።
14005	የኤላም መንግሥት ለፋርስ ከወደቀ በኋላ ቢሆንም የኤላም ቋንቋ በፋርስ አሐይመንድ መንግሥት በመደብኝነት ቆይቶ ነበር።
14006	ማንኛው ዘምዝናዊ የቤሲክ ቤተሰብ ቋንቋ ቢያንስ ቁጥሮችንና የፊደል ክሮችን ይይዛል።
14007	ዶናልድ ትራምፕ፥ ሮበርት የተባለ አንድ ወንድም፣ ሜሪአን እና ኤሊዛቤት የተባሉ ሁለት እህቶች አሉት።
14008	ለምሳሌ መጥረቢያ የውሻል አይነት ነው፣ ለእንጨት መሰንጠቂያ የሚያገለግሉ ሌሎች እጀታ የሌላቸው ውሻሎች አሉ።
14009	እነዚህ እርከኖች በርግጥ ሁልጊዜ በሁሉ ሳይንቲስት የሚደረጉ ባይሆን፣ ነገር ግን ባጠቃላይ መልኩ ስለዓለማችን አስተማማኝ ሃቆችን ለማግኘት የሚረዱ መሆናቸው ይታመንባቸዋል።
14010	አበቦች የዕፅዋቱ ወሲባዊ ብልቶች ናቸው።
14011	ይህንን ተግባርም በወሳኝ እድሜዋ ከነብዩ ጎን በመኖር እየኖረችው በብቃት ፈጽማዋለች።
14012	በብዛት ኣጠቃቀም ሁለተኛ የሆኑት ለሁለቱ ዝቅ መርገጫዎች ተመድበዋል።
14013	ከዚያም ለማይክል አንጄሎ ቡናሮቲ ደጋፊው ሆነ።
14014	ትምባሆ ኢትዮጵያ ውስጥና በአለም የሚገኝ ተክል ነው።
14015	ንግሥተ ነገሥታት ዘውዲቱ በነገሡ በአሥራ ሦሥት ዓመት ተኩል በ፶፬ ዓመት ዕድሜያቸው ረቡዕ መጋቢት ፳፬ ቀን ፲፱፻፳፪ ዓ.ም በ ፰ ሰዓት ዐረፉ።
14016	ብዙዎች ፍለጋዎች በደብረ አራራት በዛሬው ቱርክ አገር ቢሆኑም፣ እንዲያውም ዘፍጥረት «የአራራት ተራሮች» ይላል።
14017	በጌዲኦ ብሔረሰብ ባህላዊ የለቅሶ ሥርዓት ደንብ መሠረት ለቅሶ የሚጠናቀቀው በአራተኛ ቀን ሲሆን ይህም ቀን ከሀጢያት የሚነፃበት ቀን ነው ተብሎ ይታመናል።
14018	ኤርትራ በምስራቅ አፍሪካ ከሚገኙ አገሮች አንዷ ስትሆን: በስሜን-ምዕራብ ከሱዳን ፣ በሰሜን-ምስራቅ ከቀይ ባህር ፣ በደቡብ ከኢትዮጵያ ፣ በደቡብ-ምስራቅ ጅቡቲ ጋር ድንበር ትካለላለች።
14019	አነር፣ አነስተኛ ከሆኑት የድመት አስተኔ አባሎች ሁሉ እግሩ የረዘመ፣ አንጻራዊ ከፍታ ያለው ነው።
14020	ግስበት በቬክተር ጉልበት ቬክተር ከሚባሉ ብዜቶች አንዱ ነው።
14021	መንበሩ ከወርቅ፣ ከብር፣ ክዝሆን ጥርስ፣ ከወይራ እንጨት ነው።
14022	በውስጡ የሚገኙት ህይወት ላላችው ነገሮች አስፈላጊ የሆኑ ነገርችም ( የኦዞን ንጣፍን ጨምሮ) በየጊዜው ተለዋውዋል።
14023	እነዚህ ምልክቶች ከሌሎች ነገሮች ስዕሎች ተወሰዱ፣ በቻይንኛ የለላው ነገር ድምጽና የሀሣቡ ድምጽ ተመሳሳይ በሆኑበት አጋጣሚ ስዕሉ ተበደረ ማለት ነው።
14024	በነዚህ ቋንቋዎች መካከል አማርኛ ይማራል።
14025	እነዚህ በናኒዎች በንፋስ በንነው ከእንስቱ ፍሬ-መሰል ላይ ያርፋሉ።
14026	በደቡብ ኢትዮጵያ የሚገኙ የኮንሶ ብሄረሰብ ዘንድ ተወዳጅ የሆነ የዕለት ተዕለት ምግብ ውስጥ እየተካተተ ለዘመናት የተጠቀሙበት ዛፍ ነው።
14027	ስለዚህ የመዝገበ ዕውቀት መጣጥፍ ከመዝገበ ቃላት መጣጥፍ ይልቅ ረጅምና ዝርዝሩን የሚገልጽ ነው።
14028	ፀሀፊው በመጽሐፉ በሰፊው ሊያሳይ የሞከረው ሀሳብ በኢጣልያ ወረራ ምክንያት በሀገሪቱ የተስፋፋው የሴተኛ አዳሪነት አስከፊ ህይወት ነው።
14029	ግሪካዊ ፈላስፎች በፕላቶ መኖሪያ ይሰብስቡ ጀመር።
14030	ኢሳያስ አፈወርቅ ለረጅም አመታት ለኤርትራ ነፃነት የታገሉ መሪ ናቸው።
14031	አንድን መሠናክል ለማለፍ የሚሠራ የድልድይ አይነት በድልድዩ ጥቅም፣ ድልድዩ በሚሰራበት ቦታ ባለው የመሬት አቀማመጥ፣ ለመሥሪያነት በምንጠቀምበት ቁስ እና ድልድዩን ለመሥራት በተመደበው በጀት ላይ ይወሰናል።
14032	ወሲባዊ እርባታን ወይንም ወሲባዊ ድቅለትን ያረጋግጣል ተብሎ የሚታመነው ክስተት የጋሜት ልዩነትና የድቀላው አሃዳዊነት ናቸው።
14033	ጽሕፈት በመፍጠሩ የታሪክ መጋረጃ ሲከፈት፣ ሱመራውያን በደቡብ መስጴጦምያ ( ከጤግሮስና ኤፍራጥስ ወንዞች መኃል፣ የዛሬው ኢራቅ ) ይገኙ ነበር።
14034	ያንጊዜ ሞፕሶስና ሲፑሉስ ከስደት ተመልሰው ሠራዊታቸው ከአማዞኖች ጋር በተዋገው ውግያ ንግሥታቸው ሚሪና ተገደለችና ተሸነፉ።
14035	የግዕዝ መክተቢያ ሁሉንም ተጠቃሚ ቋንቋዎች ለማስተናገድ የሚችል መሆን ይኖርበታል።
14036	በዚህም ምክንያት ከርነሉ በጥቂቱ ተቀያይሮ እንገኘዋለን።
14037	በነዚህ ወንጌሎች መሠረት ኢየሱስ ሲያስተምር ብዙ ጥቅሶች ይገኛሉ።
14038	ካስታኖ የተባለው በጊዜው የነበር የፖርቱጋል ጸሃፊ ያ ምንጭ ወደ ጠበልነት እንደተቀየረ ይናገራል።
14039	ስለዚህ የባርነት ተቃዋሚ ሊንከን ፕሬዚዳንት መሆኑ በደቡብ ያሉት ክፍላገሮች ከአሜሪካ መገንጠላቸው ማለት ነበር።
14040	ይሁንና ጣሊያኖች አገሪቱ እራሷን እንድትችል ሳይሆን የነርሱ ጥገኛ እንድትሆን ነበር ያደረጉት፣ ለዚህ ሲሉ አብዛኛው ምርት ከውጭ ያስመጡ ነበር።
14041	ሚልተን ኤድዋርድ ካስነር የሚባል ማቲማቲሻን ወንድም/እሀት?
14042	ማርሱስ የጀርመን መምኅር ዮሐንስ አቬንቲኑስ ባሳተመው ዜና መዋዕል ዘንድ፣ የጀርመንና ሳርማትያ ፮ኛው ንጉሥ ነበረ።
14043	በሂሳብ ትምህርት የሾጣጣ ክፍሎች የምንላቸው መስመሮች ቀጥተኛ ክብ ሾጣጣን በጠፍጣፋ ስንከትፍ የምናገኛቸውን ቅርጾች ነው።
14044	ስለዚህ ቅጥልጥል የመኪና ቀለሞች የትክክለኛው ፊደል ተጠጊ እንጂ እራሳቸውን ችለው ሁሉንም ሥራዎች ስለማያሠሩ ኣስፈላጊ ኣይደሉም ብለው ዶክተሩ ጽፈዋል።
14045	ወረቀት የተለያዩ ጥቅሞች ሲኖሩት እንደየጥቅሙ የተለያየ ዓይነት አለው።
14046	የፍሬው መጀመርያ ትውልድ በደቡብ-ምሥራቃዊ እስያ በህንደኬ ፣ በቬትናም ወይም በደቡብ ቻይና ተገኘ።
14047	አካባቢ ዳርዳኑስ ምድርን ከማዮንያ ( ልድያ ) ንጉስ አቲስ ተቀብሎ ትሮያን መሠረተ፣ ፷፬ ዓመታት በዳርዳኒያ መንግሥት ላይ ነገሠ።
14048	አርተር ሾፐናውር አርተር ሾፐናውር (የካቲት ፲፮ ቀን ፲፯፻፹ – መስከረም ፲፪ ቀን ፲፰፻፶፫ ዓ.ም.) ጀርመናዊ ፈላስፋ ነበር።
14049	ስለዚህ አባታቸው ያዕቆብ ገሰጻቸው (፴፬፤፴)።
14050	እርስዋ በተጨማሪ በእስያ መጨረሻው ነፃ ንጉሥ በሕንድ ንጉሥ ስትራቶባቴስ ላይ ዘመቻ እንዳደረገች አወሩ።
14051	ማባዛት ተደጋጋሚ መደመር እንደሆነ ሁሉ ንሴት በተራው ተደጋጋሚ ብዜት ነው።
14052	ከዚያም በዳግማዊ ምኒልክ ትምሕርት ቤት ለሦስት ዓመታት ዘመናዊ ትምሕርት ከተከታተሉ በኋላ በ፲፱፻፲፯ ዓ/ም ወደ እስክንድርያ ትምሕርታቸውን እዚያ በሚገኘው የፈረንሳይ “ሊሴ” ትምህርት ቤት እንዲቀጥሉ በአልጋ ወራሽ ራስ ተፈሪ መኮንን ተላኩ።
14053	ለምሳሌ ሁለተኛው የሙቀት እንስቃሴ ህግ እንደሚለው የነገሮች ኢንትሮፒ ከጊዜ ወደጊዜ እየጨመረ እንጂ እየቀነሰ አይሄድም የሚለው ይገኝበታል።
14054	የአለቃ መንፈሳዊ ሕይወት የተናጋው ከዚያ በዃላ ነው ይባላል።
14055	በእስያ በተላይም በቻይና ዋዝንቢት ዝነኛ ለማዳ እንስሳ ሆኖ እንደ መልካም እድል ይቈጠራል።
14056	ኡራኑስ እየሞተ፣ ክሮኖስ በፈንታው በራሱ ልጆች እንዲገለበጥ የሚል ትንቢት ተናገረ።
14057	ለምሳሌ የቻርልስ ዳርዊን የዝግመተ ለውጥ ኅልዮት ሰዎች እና ጦጣዎች ከአንድ የዘር ግንድ በዝግመተ ለውጥ እንደመጡ ያስረዳል።
14058	የሱመር ነገሥታት ዝርዝር በተባላው ሰነድ ዘንድ፣ ከማየ አይኅ በኋላ መጀመርያው ነገሥታት የነበሩበት ከተማ ኪሽ ሲሆን መጀመርያው ንጉሣቸው ጙሹር ነበር።
14059	ከዚያም ከተለያዩ የእህል ዓይነቶች ሰጋለ የሚባል ደፍድፍ ተዘጋጅቶ ከእርሾው ጋር በማዋሃድ በውሃ እየተበጠበጠ ይጠጣል።
14060	ከአዒሻ ተማሪዎች መካከል የነበረው ታላቁ የኢስላም ምሁር ዑርዋ ኢብን ዙበይር አዒሻ በየቦታው የተጣጣፈ ልብስ ለብሳ ሰባ ሺህ ዲርሃም ለምስኪኖች ስትሰጥ ማየቱን ተናግሯል።
14061	በተለይ በወንድሙ መልክዐ ክርስቶስ ይመራ የነበረው የላስታ አመጽ ሊሸነፍ አልቻለም።
14062	አፈና፣ ማሳደድ፣ መጽሐፍ መቃጠል፣ ወይም ፕሮፓጋንዳ ሁሉ የንግግር ነጻነት ሲወስኑ ይህ ሁናቴ ለኅሊና ነጻነት ጤነኛ አይደለም።
14063	በብዛት እርያዎች የሌሊት እንስሶች ናቸው።
14064	ማይክል አንጄሎም በሀሳቡ ወዲያውኑ ተስማማ ።
14065	ሞፕሶስ በጥንታዊ ግሪክኛ አፈታሪክ የሚገኝ ስም ነው።
14066	ያንጊዜ ኬብሮንና ደማስቆ ከተሞች፣ በኋላም ሐቲ አገር ወደ ስሜኑ በኬጥያውያን ተሠፈሩ።
14067	ሲመለሱ ዱባቸውን ያጡታል አዝነውና ተናደው ወይ ዱባዬ እያሉ ሲቃትቱ ያቺ አልማጭ ሌባ ከቤት ወጥታ «ምን ሆኑ አለቃ?»
14068	ባለፉት አመታት፣ የጪንግ ማንቹዎች ከቻይና ሕዝብ መሬት መካከል አያሌ ርስቶች ለውጭ አገር ድርጅቶች ይሼጡ ጀመር።
14069	ይልቁኑ ማናቸውም አይነት የስብስብ አባላት ሊሆኑ ይችላሉ።
14070	ስለዚህ የዓማርኛ ቀለሞች ሞክሼዎች ስለሆኑ ኣንዱን በሌላው መተካት ይቻላል የሚባለው ኣስተሳሰብ ትክክል ኣይደለም።
14071	ከዚህም በተጨማሪ ማጋኖ፤ እውነተኛ ወዳጅ፣ ለልጆቹ የሚሳሳ፣ የሚራራ፣ ሲያጠፉ የሚገጽጽ፣ ሀጢኣያታቸው የሚምር ሩህሩህ አባት ነው ይላሉ።
14072	የኮሶው መድኃኒት ኮሶውን ከኣንጀት ፈንቅሎ ካላወጣው ግን እንደገና ከኣንገቱ በመጀመር ያድግና ሌላ የሹጥ ዙር መታየት ሲጀምር ኮሶ ታየኝ ይባላል።
14073	የኤላም መንግሥት ቢጠፋም ተጽእኖው በፋርስ መንግሥት ቀረ።
14074	ብርሃን በቅጽበት ሳይሆን በተወሰነ ፍጥነት እንደሚጓዝ ቀደምት ሳይንቲስቶች የደረሱበት ጉዳይ ነው።
14075	ሰላማዊ በሆነበት ወቅት፣ ሳቢኑስና ኤፖኒን የዌስፓሲያን ይቅርታ ለመለመን ወደ ሮሜ ተጓዙ።
14076	ጥንታዊ የአረመኔ መቅደስ ፍርስራሽ አለበት።
14077	ማህፉዝ የኖቤልን ሽልማት ለመቀበል ለግብጽም ሆነ ለአረቡ ዓለም የመጀመሪያው ሲሆን በስነ-ጽሁፍ የኖቤል ተሸላሚ ከሆኑት ሰዎች ሁሉ የረጅም እድሜ ባለቤት በመሆን ሶስተኛ ደረጃን የያዘ ሰው ነው።
14078	ከዚህም በተጨማሪ እነርሱ በምሰጡት ውሳኔዎች ላይ ማንኛውም ውጫዊ አካል ጠልቃ መግባት አይችልም።
14079	ከሐሳብ አንጻር፣ ለምሳሌ ጂዎሜትሪ የእሙኖች እና እርጉጦች ስብስብ የሆነ የሒሳብ ሥርዓት ነው።
14080	እፅዋት የተለያዩ የስኳር አይነቶች የሚሰሩት ከውሃ ፣ የተቃጠለ አየርና ከብርሃን ነው።
14081	ለብልህ አይነግሩ ላንበሳ አይመትሩ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
14082	በዛፎች ቅርንጫፍ በተነሳ የብርሃን መወላገድ የተፈጠረ የቀስተ ደመና ክትረት (የቀስተ ደመና ክብ) ፎስፎረሰንስ ቁሶች በጥቃቅን የአተም ንዑስ አካላት ሲደበደብ እንዲሁ ብርሃን ይሰጣል።
14083	ኤሩክስ ቢያሸንፍ ከብቱን ይወስድና ሄራክሌስ ቢያሸንፍ አገሩን ይወስዳል የሚል ጨዋታ ነበር።
14084	ማዲንጎ አፈወርቅ ማዲንጎ አፈወርቅ የኢትዮጵያ ታዋቂ ዘፋኝ ሲሆን ብዙ ዘመናዊ የሙዚቃ ስራወችን በማቅረብ ይታወቃል።
14085	ትግስት ፋንታሁን ትግስት ፋንታሁን የኢትዮጵያ ታዋቂ ዘፋኝ ስትሆን ብዙ ዘመናዊ የሙዚቃ ስራወችን በማቅረብ ትታወቃለች።
14086	በመሃሉ አልድሪን የሞተር ማቀጣጠያ ኤሌክትሪክ ሽቦን ሳያስበው ስለቆረጠ በጨረቃ ላይ ሊቀሩ ሆነ።
14087	በተለይ የመጽሐፍ ቅዱስን ጠቃሚነት በተመለከተ ጥርጣሬ ገብቷቸዋል።
14088	ከዚሀም በተጨማሪ ሊኑክስ በተለያዪ የኮምፕዩተር ቁሥ አካላት ላይ ማለትም ሃርድ ዌር፣ በዴስክ ቶፕ ኮምፒዩተሮች ላይ፣ በምጡቅ ኮምፒዩተርዎች ማለትም ሱፐር ኮምፒዩትር ላይ ፣ በኢምቤድድ መሳሪያዎች፣ በሞባይል ስልክዎችና በራውተርዎች እንደ ስርአተ ክወና ሆኖ ያገለግላል።
14089	ስለዚህ ክርክሮች ስለሆኑ የተለያዩ አስተሳሰቦች ሊወሰኑ ይቻላል።
14090	የደርግ መንግሥት እንዴት ተቀበለህ?
14091	የብረት ማዕድናት በሁለት ይከፈላሉ።
14092	ለዚህም ተመሳሳይ የግብጽ ሀይሮግሊፍ "ሰፐአት" ነበር።
14093	ባህሌን በአቦነሽ አድነው በ፲፱፻፺፮ ዓ.ም. የወጣ የሙዚቃ አልበም ነው።
14094	የኦሮሞ ቋንቋችን መዳከም ስለሌለበት ስለ ፊደል ስንወያይ ሰለኣልፈጠርናቸው ቋንቋና ኦሮሞነት መቀላቀል ሳይንስ ኣይደለም።
14095	መሐመድ ኢድሪስ፣ ፍስሐዬ አብርሃምና ዓሊ አብደላ የተባሉት ሦስቱም ታጣቂ አመጸኞች ሲያዙ በሰጡት መግለጫ፣ በኤርትራ ላይ የነበረውን የኢትዮጵያ መንግሥት አስተዳደር ተቃዋሚ መሆናቸውን ለማሳወቅ የወሰዱት የሸፍጥ ድርጊት እንደሆነ ገልጸዋል።
14096	ብዙዎቹ የስብሐት ሥራዎች በተጻፉበት ጊዜ ለመታተም ባይታደሉም ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ግን የህትመትን ብርሃን ለማየት በቅተዋል።
14097	ጎትኛ፣ የክሪሜያ ጎትኛ፣ ቫንዳልኛ፣ እና ቡርጉንድኛ ምሥራቅ ጀርመናዊ ልሳናት ነበሩ።
14098	ያሜዎጎ የአይቮሪ ኮስትን ፕሬዚደንት ፌሊሽ ሁፌ ቧኝ የቅርብ ወዳጅ እና በዕድሜያቸው እንደታላቅ ወንድም የሚያይዋቸው፣ መካሪያቸው እንደነበሩ ይነገራል።
14099	ንጉሡና የካህናቱ አለቆች በተገኙበት አንድ ዕለት በጉባዔ ክርክሩ ተካሄደ።
14100	በጊዜው የነበረው የግሪኩ ዴሞክሪተስ የቁስ አካልን ከእኑሶች መሰራት በመቃወም ቁስ አካል በሙሉ ከልሙጥ ወጥ አካላት የተሰሩ ናቸው ብሎ ያምን ነበር።
14101	ውጤቱም በባህርይ ከበኩር ዳይፕሎይድ የተለየ አዲስ ዳይፕሎይድ መፍጠር ነው።
14102	ከዚያም በጦርነቱ የሚጎዱ አርበኞችን ለማከም የሚሆን ቀይ መስቀል ለማቋቋም መፈለጋቸውን ለራስ እምሩ አማክረው በተሰጣቸው ፭ መቶ ብር አቋቁመው አርበኞችን መርዳት ጀመሩ።
14103	ለዚህም ተመሳሳይ የግብጽ ሀይሮግሊፍ ነበር፤ የግብጽኛ ተናባቢ ድምጽ ምልክቶች በሚል አጠራር ለድምጹ «ዐ» ይጠቀም ነበር።
14104	ሴኔጋል ለሙዚቃዊ ስልቶቹ ይታወቃል፤ በተለይ የሚወድደው ዘመናዊው ስልት ምባላክስ ተብሏል።
14105	የአሦር ነገሥታት ዝርዝር ቢጠቅሰውም ሕልውናው ከሥነ ቅርስ ገና አልተረጋገጠም።
14106	እሳቸው ታዋቂውን ዠብደኛ ሰባስትያን ቪዝካይኖ አምባሳደር ሆኖ ወደ ጃፓን ለመላክ ተስማሙ።
14107	ሌሎችም የተለያየ ትርጉም ለአምክንዮ ሰጥተቃል።
14108	እንኒህ ለውጦችን በጥሞና የሚከታተሉት አጼ ቴዎድሮስ ይህ የብሪታኒያ መንግስት ፖሊሲ በጊዜው ምጽዋን ይቆጣጠር የነበረውን የኦቶማን/ቱርክ ግዛት የሚደግፍ ሆነው አገኙት።
14109	በግሪኩ ትውፊቶች እነዚህ ከሄርኩሌስና በኋላ ከኦዲሴውስ ጋራ ይታግሉ ነበር።
14110	ጁሊዬስ ካምባራጌ ኒዬሬሬ የብሪታንያን ጭቆና፣ የአገር ውስጥ መከፋፈልን እና የጊዜውን የ”ቀዝቃዛ ጦርነት” ሽከታ ተቋቁመው ኅዳር ፴ ቀን ፲፱፻፶፬ ዓ/ም አገራቸውን ታንጋኒካን በሰላም ወደነጻነት የመሩ ሲሆኑ የአገሪቱ የመጀመሪያው ፕሬዚደንት ነበሩ።
14111	ለውጥን እሚቃወሙ ኃይሎች በሚያምጹበት በዚያው ወቅት፣ በተቃራኒው ለውጥን የሚፈልጉ ተማሪዎች፣ ገበሬዎችና፣ የሰራተኞች ማህበራት ባንጻሩ የኑሮ ውድነትን፣ ጉቦንና፣ የመሬት ሥርዓቱን በመቃዎም ማደም ጀመሩ።
14112	ስለዚህ ምርኮኞቹ ፳ኤሎች አለቆቻቸውን ዕዝራን ነሕምያን ዘሩባቤልን ይዘው በነፃነት ወደ አገራቸው ወደ ኢየሩሳሌም እንዲመለሱ ፈቀደላቸው።
14113	በዚህም ደብዳቤዎ የቀድሞ መላላካችንን አሳምሮ የሚያስታውስ እግዚአብሔር ከኔ እጅ የጣላቸውን ስለኢጣልያ ምርኮኞች የቸርነት ሥራ እንድሰራ የሚያመለክት መሆኑን በጣም አየሁ።
14114	ሀሰተኛ ያወራውን ፈረሰኛ አይመልሰውም የአማርኛ ምሳሌ ነው።
14115	የጌዴኦ ብሔረሰብ ኢኮኖሚ የተመሠረተው በእርሻና በከብት እርባታ ሲሆን ከእርሻ ምርቶቹ መካከል ቡና እና እንሰት ከፍጆታ አልፈው ለገበያ የሚውሉ ዋና ዋና ምርቶች ናቸው።
14116	ጸሐፊው ዲዮዶሮስ ሲኩሉስ እንደሚለን፣ ማከዶንና አኑቢስ የኦሲሪስ አፒስ ልጆች ነበሩ፤ ከኦሲሪስ ጋር ወደ አገሮች ሁሉ፣ በአፍሪቃ እስያና አውሮፓ ይጓዙ ነበር።
14117	አለቃም ተጠርተው ሲጠየቁ አልተሳደብኩም ይላሉ።
14118	ኢየሱስ የሰበከው በተለይ በአረማይስጥና በዕብራይስጥ እንደ ነበር ይታመናል።
14119	ስለዚህ በካባቢዎ ያለውን የኢትዮጵያውያን ቁጥር የሚኖሩበትን አካባቢ በመመዝገብ መተባበር ትልቅ ጥቅም አለው።
14120	ግዝፈት ከክብደት ይለያል።
14121	ወንዙም ከጥንታዊ ሆላንድኛ /አመሰተለ/ «ውሃ ሠፈር» ተሰየመ።
14122	ሥርዓተ ቀብራቸው መስከረም ፲ ቀን እዚያው እንግሊዝ አገር ሲፈጸም ንጉሠ ነገሥቱ የሚከተለውን ንግግር አደረጉ።
14123	ወልወል በምሥራቅ ኢትዮጵያ ፥ በሶማሌ ክልል ውስጥ የምትገኝ ከተማ ነች ።
14124	ብርጭቆ ለመቅረጽ የሚችል፣ ብዙ ጊዜ ግልጽ የሆነ ውኁድ ሲሆን ብዙ ጥቅሞች አገኝቶዋል፤ ለምሳሌ መስኮት በመሥራት ይጠቀማል።
14125	ያንጊዜ የአሕዛብ ነገሥታት ስለ መልከ ጼዴቅ ዝና ሰምተው ለበረከት ወደርሱ መጥተው ነበር።
14126	አሉ፡፡ ይዤአቸው ሄድኩ፡፡ ብቻ ወዲህ ወዲያ ብለን ደጃዝማች ፀሃይ ወረዱ፡፡ ሰላም ሰፈነ፡፡
14127	የፍርድ ሚኒስቴር የነበሩት አፈ ንጉሥ ነሲቡ ስሕተት ነው ብለው ፈርደውባቸው ነበር።
14128	ከዚህም በተጨማሪ አጥንቶች ቀይ የደም ሴሎችን እና ነጭ የደም ሴሎችን ያመርታል።
14129	በቱርክ ከሚገኘው ከዛዛኪኛ ጋር ቅርብ ዝምድና አለው።
14130	ጥሩነሽ በሁኔታው ብታዝንም ወደ በቆጂ ለመመለስ ግን አላሰበችም።
14131	ሀብታም ለሀብታም ይጠቃቀሱ ድሀ ለድሀ ይለቃቀሱ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
14132	ከዚህም በተጨማሪ ለግንባታ ሥራ የሚውል በቂ የድንጋይ፣ የኖራ ድንጋይ፣የሸክላ አፈር፣ ጅኘሲየም፣ የጌጣጌጥ ማዕድናት እንዲሁም በዓባይ ሸለቆ የዕብነ በረድ ሐብቶች እንዳሉ ጥናቶች ይጠቁማሉ።
14133	መብረቅ የሚሰራው ከኮረንቲ ነው ኮረንቲ ወይም ኤሌክትሪክ የሚባለው በኮረንቲ አስተላላፊ ቁስ አካል ውስጥ የሚገኙ ኤሌክትሮኖች በኤሌክትሪካዊ ሙል ተሞልተው (ቻርጅ ተደርገው) ወይም በመግነጢሳዊ ኃይል ተገፍተው ካንድ ቦታ ወደ ሌላ ቦታ ሲንቀሳቀሱ ነው።
14134	በጥንት ዳቦዎችን ለማጣፈት ብዙ ይጠቀም ነበር።
14135	ልብስም ለማጠን፣ በአንድም ሥነ ስርዓት እናትን በወለደችው በዐሥረኛው ቀን ለማጠን ያገልግላል።
14136	ጉብጠት የሚለካው በጉብጠት ክብ ስለሆነ የሚከተለው ምስል የሞላላን አጎባበጥ ያሳየናል።
14137	ዘመድና መድሀኒት የተቸገሩ ለት የአማርኛ ምሳሌ ነው።
14138	እንጨት ቢጠርቡት ይቀጥናል ሰው ቢበልጡት ይቀናል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
14139	ዘመድና መድሀኒት በተቸገረ ቀን ይፈለጋል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
14140	ግዕዝን ዲጂታይዝ ከማድረግ ሌላ ኣኃዞቹን ለማሟላት ዶክተሩ የግዕዝ ኣልቦ ሠርተው በማሰተዋወቅ ቊጥሮቹን ኣሟልተዋል።
14141	ወዲያው ከተማይቱ እንደገና ዋና ከተማቸው እንድትሆን መሠረታዊ ሥራ ጀመሩ።
14142	በግዕዝ እንዲሁም በአረብኛ እና በእብራይስጥ ዛፉ «ዘይት» ተብሏል፤ ይህም በአማርኛ «ዘይት» የሚለው ቃል መነሻ ነው።
14143	የአገሩ አበሳሰል የተለያየ ነው።
14144	የስኳር ፋብሪካ፣ የፍራፍሬ ምርት (ማንጎና ሙዝ)፣ ከአባይ ወንዝ ዳር የሚደረግ የመስኖ እርሻ የአካባቢውን ኢኮኖሚያዊ እንቅስቃሴ ይጠቀልላል።
14145	ከፑንት የተገኙት አውሬዎች ቀጭኔ ፣ ጅላዳ፣ ጉማሬ እና ነብር ስለ ሆኑ፣ ከዚያም በላይ የንግድ ዕቃ ዞጲ እና የዝሆን ጥርስ ሆኖ፣ አብዛኛው ሊቃውንት ፑንት በተለይ በአፍሪቃዊው ዳርቻ ላይ መሆኑን ያስቡታል።
14146	የአትም ዘመናቸው ፲፱፻፸፪ የሆነ የ አንድ፤ ሁለት፤ አምሥት፤ አሥር፤ ሃያ አምሥት እና አምሣ ሊሴንቴ እንዲሁም የ አንድ ሎቲ ሳንቲሞች በ ፲፱፻፹ ዓ.ም. ተሠራጩ።
14147	ከነዚህ የሚመነጩ መረጃዎች ፓሪስ ፣ ፈረንሳይ ተጠራቅመው ይቀመራሉ።
14148	በመላው ሀገራችን በየዓመቱ ነሐሴ ፲፫ ቀን የሚከበር በዓል ሲሆን፤ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ከምታከብራቸው ዓቢይ (ዋና) በዓላት አንዱ ይሄ 'ደብረ ታቦር' የምትለው የቡሄ በዓል ነው።
14149	የኢራን እስላማዊ ሪፐብሊክ እግር ኳስ ፌዴሬሽን የፋርስ እግር ኳስ አስተዳዳሪ አካል ነው።
14150	አጠራሩ በአማርኛ የማይሰማ ድምጽ ነው።
14151	መረሳት የሌለበት የቀለማት ህብር አንድ ወጥ ሲሆን በተቆራረጠ የቀለም አይነቶች የምናይበት ምክንያት ከባህልና ያስተዳደግ ዘይቤ የተነሳ ነው።
14152	ስዕሉም የሚገኘው በስተቀኝ ከታች በኩል ነው።
14153	ቦንጂና አልወድሽ ራሳቸውን የቻሉ የዘር ግንድ ለመሆን የበቁ ሲሆን ገራድ ባለከሽ ደግሞ ማሬኖ ፣ ወሬቦ ፣ ድላባ ፣ሲላቶ ፣ሰጦ እና በርኮ የተባሉ ስድስት ልጆችን በመውለድ ለዛሬዎቹ የተለያዩ የመስቃን ጎሳዎች መጠሪያ ስም ለመሆን በቅተዋል ።
14154	እነዚህ ቀበሌዎች ከጋምቤላ ከተማ በስተ ሰሜን የሚገኙ ሲሆን በሰሜን ከቤኒ ሻንጉል ክልል፥ ከምዕራብ ደግሞ ከደቡብ ሱዳን ይዋሰናሉ።
14155	በካርል ማርክስም ፍልስፍና ዘንድ ማንም ሕዝብ እንዳይበልጽጉ መቆጣጠር የመንግሥት ኃላፊነት ነው፣ ስለዚህ « ለሴ ፈር » ከ«ካፒታሊዝም» ጽንሰ ሀሣብ ጋር ይዘመዳል።
14156	እያሱም የተፈሪን መልዕክት ከሰማ በኋላ እንዲህ አለ።
14157	እውነት ምንጊዜም የማይጠፋ የዚህ አለም ባህሪይ እንደሆነ የሚያሳይ ነው።
14158	በጥንት ከነበሩት በተለይም ከሥነ ቅርስ ከታወቁት ቤተ መጻሕፍትና የጽሑፍ ክምችቶች መካከል፦
14159	በርካታ ምሁራንን ያፈራችው ይህች ከተማ በመንግስት በአንድ ወቅት ከተሸለሙ ከተሞች ውስጥ ለመካተት በቅታለች።
14160	ለመሆኑ ለብዙዎች ፈርዖኖች በሥነ ቅርስ የሃይሮግሊፍ መዝገብ በመገኘቱ፣ የስሞቻቸው አጠራር በግብጽኛ አሁን ሊታወቅ ይችላል።
14161	ለአካድ መንግሥት መስራች፣ ታላቁ ሳርጎን ን ይዩ።
14162	ወደፊት አማርኛን ማንበብና መጻፍ የሚችል ሰው ለማግኘት ሥዕለት ሳያስፈልግ አይቀርም።”
14163	የግዛት ማስፋፍያ ዘመቻዎቹ ቅደም ተከተል ግን እስካሁን አከራካሪ ናቸው።
14164	በምሳሌ የሚመራው ቴዎድሮስ እርሱ እየሰራ ሌሎች ተከታዮቹ ሊበሉም ሆነ ሊያርፉ አይደፍሩም ነበር።
14165	ንግስና የሚገኘው በተለምዶ በዘር ወይንም በውርስ ሲሆን የሚቆየውም እስከ ዕለተ-ሞት አልያም ቀጣይ ውርስ እስከሚደረግ ድረስ ነው።
14166	ሥሮቹን በማፍላት የተሠራው መረቅ መርዝን የሚሽር መድኃኒት በመሆን ይጠጣል።
14167	በነዚህ መዝገቦች መሠረት፣ አንድ የካራን ከንቲባ የኤብላን ልዕልት ዙጋሉምን አግብቶ ነበርና እርሷ ከዚያ «የካራን ንግሥት» ተባለች።
14168	አዳዲስ ህግጋትን የመፍጠር መብት እንዳለ ለማወቅ ለተሸካሚና ለአክባሪ ነፍሳት እጅግ አስቸጋሪ ነው።
14169	ስነቃል በመነገር በመተረት ወይም በመዘም በተወሰኑ ማህበራዌ አጋትሜወች ላይ የሜክወን ቃላዌፈ ጠራ ሴሆን የአንድን ማህበረሰብ ወግ ልማደንዲሁም ታሪክ ማስተላለፊያና ልዩ ልዩ ክስተቶችን እና የሕይወት መልኮችን መግለጫ ኪነ ጥበብ ነዉ።
14170	ጦርነቱ በተጀመረ ከአምስት ሰዓት ባልበለጠ ጊዜ ውስጥ ሃምሣ ስድስቱም የኢጣሊያ መድፎች ሙሉ ለሙሉ ተማርከዋል፤ የቅኝ ገዢውን ወራሪ ሠራዊት ከመሩት ጀኔራሎች ጄኔራል አልቤርቶኒ ሲማረክ የሠራዊቱ ዋና አዛዥ ጄኔራል ባራቴሪ ከጥቂት አጃቢዎቹና በሽንፈት ከተበታተኑ የኢጣሊያ ወታደሮች ጋር ሸሽቷል፡፡
14171	ለምሳሌ የጥቃቅን እንስሶች አይን እንደሰው ልጅ አይን አካባቢያቸውን በሚገባ ለይተው እንዲያዩ ሳይሆን የሚረዳቸው እንዴው ለወጉ የብርሃንን መኖር ወይም አለመኖር ብቻ እንዲያውቁ ነው የሚረዳቸው።
14172	ሸምበቆ በመርዘሙ አይሆንም ምሰሶ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
14173	በዚህም ምክንያት በመንፈስ ቅዱስ ምንነትና ማንነት ዙሪያ የክርስትና ኃይማኖቶች ለሁለት እንደተከፈሉ እንመለከታለን።
14174	ለፊደሉ ኣጠቃቀም ኣስፈላጊ ሆነው የተፈጠሩ ኣዳዲስ የቴክኖሎጂ ዘዴዎችም የዩናይትድ እስቴትስ የባለቤትነት መታወቂያ ወይንም ፓተንት ማግኘት ጀምረዋል።
14175	የቀሩት አማዞኖች አውሮፓን ትተው ሞፕሱስና ሲፑሉስ ተከተሉዋቸውና እስከ ሶርያ ድረስ አገሩን አቀኑ።
14176	ከዚያም እንደገና የአስረኛ ክፍል ትምህርቱን በማቋረጥ እስከ ፲፱፻፶፫ ዓ.ም. ድረስ በራስ ባንድ በሙዚቃ ክፍል በድምፃዊነት ሲያገለግል ከቆየ በኋላ የራሱን ባንድ በማቋቋም በራሱ ፍቃድ ሥራውን ለቆ ወጣ።
14177	የደርግ መንግሥት ከወደቀም ጀምሮ የሕወሓትና የኢህአዴግ ሊቀ-መንበርም ሆነው አገልግለዋል።
14178	በኬኒያ የሚገኘው የሞምባሳ ወደብ በፖርቱጋሎች መደብደቡን ሲሰማ፣ የሮማው ፓፓ ከበስትጀርባው ያለበት ሴራ ነው በማለት በምድሩ የነበሩትን የካቶሊክ ጀስዊቶች በመሰብሰብ አባረራቸው።
14179	እኒሁም ይምርሃነ ክርስቶስ ላሊበላ ፣ ነዓኩቶ ለአብ እና ገብረ ማርያም ናቸው።
14180	አለቃም ገብቷቸው ስለነበረ ሰውየው የኔ ብጤ ውልግድግድ ያለ ስለነበረ «በቅፅበት በጠማማ ቁና ሁለት ሁለት ዋለ» አሉት አሉ።
14181	ይሁንና መቆጣጠር ሲባጎዎች በማሰር ዘዴ ነበር የተፈጸመ።
14182	በሕንዱ ሃይማኖት ጽሕፈት፣ ከጥፋት ውኃ በመርከብ ያመለጠው ቅዱስ ንጉስ ማኑ ተባለ፤ እሱም የማኑስምርቲ ሕገጋት ደራሲ እንደ ነበር ታመነ።
14183	ይልቁኑ እነዚህን ሞለኪሎች ባሉበት ቦታ በማርገብገብ በውስጣቸው ሰንጥቆ ያልፋል።
14184	ወይንስ የዘመኑን ክሕደት፣ ስደት፣ እና የእግዚአብሔርን የኃይል ሥራ ይገልጻሉ?
14185	በኦሪት ዘፍጥረት የአዳምና ሕይዋን ወንድ ልጅ ሴት ይባላል።
14186	ፍርግያ በጥንታዊ አናቶሊያ የነበረ አገር ነው።
14187	አድባር የማይታዩ መናፍስት አይነት ሲሆን ከቦታ ጋር ተያይዞ የሚገኝ የመንፈስ አይነት ነው።
14188	በፊደሉ ከሚጠቀሙ ቋንቋዎች መካከል ሓረሪ ኣንዱ ነው።
14189	የአየር ጸባዩም፣ ከከፍታው አንጻር ደጋማ ሲሆን በደቡቡ ማማ ምድር የሚገኘው የአየር ንብረት ወይና ደጋማ ነው።
14190	ከዚህም በተጨማሪ የመጽሐፍ ቅዱስን ያህል በብዙ ቋንቋዎች የተተረጎመ መጽሐፍ አይገኝም።
14191	የወራት አቆጣጠር የተወረሰ ከቅብጢ ዘመን አቆጣጠር፣ ይህም የወጣ ከጥንታዊ ግብጽ ዘመን አቆጣጠር ነው።
14192	ውስጣዊ የስርገት መከላከያ በግድቡ መሀል በአብዛኛው ከሸክላ አፈር የሚሠራ ሲሆን የግንባታ ስራው ከተጠናቀቀ በኋላ የእድሳት ወይም የማሻሻል ሥራ ለማድረግ በጣም ከባድ ነው።
14193	በሌሎች መጻሕፍት መሠረት፣ በዙሪያ የተገኙ ሕዝቦች በድሮ እንደ ክሻትርያ ቢቆጠሩም፣ የብራህሚኖችን ሃይማኖት ግን በደንብ ስላልጠበቁ፣ በኋላ ከክሻትርያው ሁኔታ ወደቁ።
14194	በዚህም ምክንያት አንዳንድ የሥላሴ አማኞች ኢየሱስ እግዚአብሔር እንደሆነ ወይም ኢየሱስና መንፈስ ቅዱስ ይሖዋ እንደሆኑ አጥብቀው ያምናሉ።
14195	ስነፈሩ የካርቱሽ ምልክትና የሰረኽ ምልክት ነበሩት።
14196	ፕርንስ ኤድወርድ አይለንድ በካናዳ የሚገኝ ክፍላገር ነው።
14197	የዛይሴ ብሔረሰቡ የለቅሶና የሃዘን ሥርዓት እንደሟቹ የዕድሜ ክልል፣ እንዳላቸው የሀብት መጠንና የሥልጣን ደረጃ ይለያያል።
14198	ሴኔጋል ከምዕራብ በሴኔጋል ወንዝ፣ ከሰሜን በሞሪታንያ ፣ ክምሥራቅ በማሊ እና ክደቡብ በጊኒና ጊኒ-ቢሳው ይዋሰናል።
14199	መኒፑር በምሥራቅ የምትገኝ የሕንድ ክፍላገር ናት።
14200	የኬንያ ሪፐብሊክ በምስራቅ አፍሪካ የምትገኝ ሀገር ናት።
14201	ያሰቡት አይገድም በአማርኛ ፈሊጣዊ አነጋገር የሆነ ዘይቤ ነው።
14202	በድሮው የሳይንስ ፍልስፍና መሰረት የቀረበው መላምት እውነት እንደሆነ ማረጋገጥ ተገቢ ነበረ።
14203	በነዚህ ዓመታትም በየዕለቱ ለጸሎት ባዘጋጇት አነስተኛ ክፍል በመገኘት ወደ ልዑል እግዚአብሔር በመጸለይና በማልቀስ ይተጉ ነበር።
14204	ስለዚህ የጥንታዊ መንግሥት አረመኔ ሃይማኖት በመካከለኛው ዘመን እንደተመለሰ ማለት ይቻላል።
14205	ለዚህም ምናልባት ተመሳሳይ የግብጽ ሀይሮግሊፍ "መር" ነበር።
14206	ለዚህም ምናልባት ተመሳሳይ የግብጽ ሀይሮግሊፍ "ሰሸር" ነበር።
14207	ለዚህም ምናልባት ተመሳሳይ የግብጽ ሀይሮግሊፍ «ነኅብ» ነበር።
14208	ከዚያም ገብረሃና በጎንደር አካባቢ የሚገኙትን ቤተ ክርስቲያናት ብቃት በተሞላበት ሁኔታ ያስተዳድሩ ጀመር።
14209	ከነዚህ መንገዶች ለምሳሌ፣ ሁሉንም እንጀራዎች ለአለሙ ሰጥቶ ሌሎቹን በባዶ መሸኘት አንዱ ነው።
14210	ሰውነት በተፈጥሮ የሚገጥሙ ጉዳትና አደጋዎችን የሚቋቋምበት እና የሚፈታበት የራሱ የሆነ ስርአት አለው።
14211	ሴቪንግ አካውንት ገንዘብን በቀላሉ ለማጠራቀምና እንዲሁም ለማውጣት ይረዳል።
14212	እነዚህ ወንጌላት ስማቸውን ያገኙት ከጸሐፊዎቻቸው ሲሆን የያዙት ቃል የኢየሱስ ክርስቶሰን ትወልድ፤ ትምህርት፤ ሞትና ትንሳዔ ነው።
14213	ከፍተኛ አሥተዋጾ እያደረገ ይገኛል።
14214	ስለዚህ የሲቢሊን መጻሕፍት ተማክረው «ከግብጽ አንድ ንጉሥ መቸም እርዳታ ቢለምንሽ፣ ወዳጅነትሽ አይቀርለት እንጂ ጣርና አደጋ እንዳያገኙሽ ሥራዊት ከቶ አትሥጪው» የሚል ትንቢት በመገኘቱ ይህ ቃል የበጥሊሞስን መመለስ በጣም አቆየ።
14215	ከዚያም ተሸናፊው ይጮሃል፣ ይሸናል፣ ቂጡ ጋ ካለው ከረጢት ውስጥ ያለውን ግም ፈሳሽ ይለቃል።
14216	የንግድ ማዕከልና የገንዳረ መንግሥት ዋና ከተማ ሆነ።
14217	የሄግል መጽሐፎች ለማንበብ አስቸጋሪ እና በአንድ ጊዜ ብዙ ሃሳቦችን የሚዳስሱ ነበሩ።
14218	በየመን የሚኖሩት ሳባውያን በደአማት ላይ ተፅዕኖ እንደነበራቸው የሚታመን ሲሆን ይህ ተፅዕኖ ምን ያህል እንደሆነ ግን በእርግጥ አይታወቅም።
14219	ቋንቋው ጀርመንኛ ቢመስልም የሚጻፈው ግን በዕብራይስጥ ፊደል ነው።
14220	ሚንሶታ በአሜሪካ የምትገኝ ክፍላገር ናት።
14221	ድህነት ከአምላክ መስማማት የአማርኛ ምሳሌ ነው።
14222	ስለዚህ በፈንታው ዊቴሊዩስ በሚያዝያ የሮሜ ቄሣር ሆነ።
14223	ከዚያም ኪልቅያን ወረረችና ከኪልቅያ ሰዎች በፈቃድ ዕጅ የሠጡት ሁሉ በነጻ እንዲኖሩ ተወቻቸው።
14224	ሁሠርል በምናባዊ ክስተትና በተጨባጭ አለም ክስተት መካከል ያለው ልዩነት ትኩረት (ኢንቴንሺናሊቲ) እንደሆነ አስረድቷል።
14225	ጋምቤላ በምዕራብ ኢትዮጵያ የምትገኝ ከተማ ስተሆን ጋምቤላ ሕዝቦች ክልል ዋና ከተማ ናት።
14226	የድሮው ጂዖሜትሪ ለተፈጥሮ ክስተቶች ምንም ተስማሚ እንዳልነበር ያሳመነው ማንዴልብሮት በመጽሃፉ እንዴት ከላይ የተገለጹት ክስተቶችና የስቶክ ገበያ ዋጋ ልውውጥ፣ የፈሳሾች ንቅንቅ፣ የመሬት እንቅስቃሴወች፣ ምህዋሮች፣ የእንስሣቶች የቡድን ባህርይና ሙዚቃ ሳይቀር በፍርክስክስ ጂዖሜትሪ ናሙናቸው እንዴት እንዲሰራ አስረዳ።
14227	ለታሪክ በእርግጥ የታወቁት ፈርዖኖች ጥቂት ናቸው፤ አከታተላቸውና ዘመኖቻቸው የሚጠራጠር ነው።
14228	ኮረንቲ እንግዲህ በተለያዩ ክስተቶች ዘንድ የመገኘት ባህርይ አለው።
14229	ኢሳይስ አፈወርቂ ኣብረሃም እስካሁን ድረስ የኤርትራ ፕሬዚዳንት ናቸው።
14230	እኒህኑ መጻሕፍት ትምሕርት ሚኒስቴር ታሪክ ለማስተማሪያ በትምሕርት ቤት ተጠቅሞባቸዋል።
14231	ይልቁኑ ከስሜትና ደመነፍስ የሚመነጩ ናቸው።
14232	የደቡብ ኢትዮጵያ ግዛቶችም በአዳሎች ቁጥጥር ስር ዋሉ።
14233	በወቅቱ ግራዚያኒ ይኖርበት የነበረው የገነተ ልዑል ቤተ መንግሥት ውስጥ ታሰሩ።
14234	የሸዋና የምዕራብ ኢትዮጵያ ባላባቶች በተፈሪ ዙሪያ ተሰልፈዋል።
14235	ፍሬውን የሚበላው አንዳንድ የቢራቢሮ ዝርያ፣ ዝንጀሮ ፣ የደን አሳማ ነው።
14236	ለምሳሌ የቁጥሮች ስብስብን ብንወሰድ አእላፍ አባላት አሉት።
14237	በጌሤም የሠፈሩት ሴማውያን የራሳቸው ፈርዖን ያክቢም ሰኻኤንሬ ተፈቀዱ።
14238	ርዝመቱ እንግዲህ በተለምዶ ቢታወቅም በትክክል ግን አይታወቅም።
14239	ታላላቅ ከፍታወች የሚመጡት ከታላላቅ ጥልቀቶች ነው።
14240	ለብልህ አይነግሩ ካልጠየቀ በስተቀር የአማርኛ ምሳሌ ነው።
14241	ይዘቱም በተለያዩ የእምነት አይነቶች የተለያየ ፈጣሪ እንደመኖሩ የሚለያይ ነው።
14242	ለዚህም ምክንያት የነበረው በአንኮር በተሰኘው አልበሙ ላይ የሚገኘው "ዊ አዝ አሜሪካንስ" በተባለው ዘፈን ምክንያት ነበር።
14243	ስለዚህ ሰራተኞቹ ስእሎቹን ተበድረው ከቋንቋቸው ጋር የሚስማማ ድምጽ እንደሰጡት ይታመናል።
14244	ለምሳሌ እንደዚህ እንደዝያ አስወሩብኝ ።
14245	እንዲህ በማድረግ የሴቶቹን የግንኙነት ጊዜ በብዙ ወራት ያሳጥረዋል።
14246	እነዚህ ተአምራት በቁርዓን ስለማይገኙ ግን ብዙዎቹ እስላሞች አይቀብሉዋቸውም።
14247	እነዚህ መጻሕፍት በጠቅላላ በአይሁድና እና በክርስትና ይቀበላሉ።
14248	የፋርስ መንግሥት በቂሮስና በነዳርዮስ ዘመን ቅልቅ የንጉሠ ነገሥት መንግሥት ሆኖ እስከ ፫፻፴፬ ዓመት ድረስ ከቆየ በኋላ በዚህ ዘመን ከመቄዶንያ (ግሪክ) ትልቁ እስክንድር ተነሥቶ ጦሩን ይዞ ከመጨረሻው ከፋርስ ንጉሥ ከዳርዮስ ፫ኛ ጋራ ተጋጥሞ አሸንፏል።
14249	በሕንዱ ሃይማኖት መጻሕፍት የክሻትሪያ ታሪክና ሚና ይወሰናል።
14250	ባሕላዊ መድኃኒት ከዘመናዊ ሆስፒታልና ሕክምና ወይም መድኃኒት አስቀድሞ በማናቸውም ብሔር የተጠበቁት ዘዴዎች ናቸው።
14251	በጠባብ ቀዳዳዎች አጮልቀን ስንመለከት ነገሮች ተንጋደው የሚታዩት ስለዚህ ምክንያት ነው።
14252	በሰፊው መገኘቱና እንዲሁም ተጓጓዥንቱ ማለትም ፖርተብሊቲው በተለያዩ የትምህርትና የንግድ ተቋምት እንዲራባ፣ እንዲቀየር ብሎም በሌሎች ስርአት ክወናዎች ላይ የዲዛይን ተጽኖ እንዲያመጣ አስችሎታል።
14253	እነዚህ የተለያዩ ሥርዓቶች እንዲናበቡ ሲደረጉና አንድ ላይ ሲሰሩ፣ መኪና የተባለ ሥርዓትን ይፈጥራሉ።
14254	በኋላም በነበረው የአይምሮ ብሩህነትና የዲፕሎማት ስራ አስተማሪ ሆኖ አገልግሏል፣ የዩኒሲኤፍም አምባሳደርና የአለም አቀፍ ፌዴራሊስት እንቅስቃሴም ፕሬዜዳንት ነበር።
14255	የዛሬው ክሻትርያ ቤተሠቦች በጠቅላላው ከመደባቸው ውጭ አይጋቡም።
14256	አብዮት የቆየውን መንግሥት የሚገልበጥ የህብረተሰባዊ ወይም የሶሻሊስት ፖለቲካዊ ለውጥ ነው።
14257	ለምሳሌ ሙስሊሞች ቁርኣንን በሚያነቡበት ጊዜ በዚህ ይጀምራሉ።
14258	መደበኛ ቋንቋቸው ኤስቶንኛ የፊንላንድኛ ዘመድ ነው።
14259	ኢሳያስ የልጅነት ትምህርቱ የተከታተለው በሴት አያቱ በወይዘሮ መድህን ተንከባካቢነት ነው።
14260	በፈቃድ ለመመለስ ቆራርጠው ድንጋያችሁን ውሰዱ በኣላሉ ነበር።
14261	እነዚህ የብርሃን ወንድሞች በተፈጥሯቸው ከብርሃን ጋር አንድ ቢሆኑም ፣ ዓይን ሊያያቸው ስለማይችል ብርሃን አይባሉም።
14262	የጌዴኦ ብሔረሰብ በዋናነት በሚገኝባቸው የከተማና የገጠር አካባቢዎች ሌሎች የኦሮሞ ፣ የአማራ ፣ የሲዳማ ፣ የወላይታ በተለይም ደግሞ በከተሞች የጉራጌ እና የስልጤ ብሔረሰብ አባላት ከብሔረሰቡ ጋር በስብጥር ይኖራሉ።
14263	ጋዜጣው የሚታተው በአድማስ አድቨርታይዚንግ ኃ.የተ.የግ.ማ. ሲሆን የተመሰረተው በታኅሣሥ ፳፱ ቀን ፲፱፻፺፪ ዓ.ም. ነው።
14264	አባቱን ኤንመተና ተከተለው።
14265	የቲራስ መታወቂያ በሮማውያን «ኤትሩስኪ» የተባለው ሕዝብ ይሆናል።
14266	የዕድሜ ማራዘሚያ መድሃኒቶች ( ፀረ-ኤችአይቪ መዳኒቶች ) ቫይረሱ በደም ውስጥ የሚያደርገውን የስርጭት ፍጥነት ለመግታትና ለማስቆም የሚወሰዱ መድሃኒቶች ናቸው።
14267	ጂብሪል በአረብኛ የገብርኤል (መልዐክ) ስም ሲሆን፣ በእስልምና በጣም ተወዳጅ የአላህ ትልቅ መልዕክተኛ እንዲሁም መንፈስ ቅዱስ እራሱ (አል-ሩሕ አል-ቁድስ) ይቆጠራል።
14268	ከዚያም በተለያዩ ምክንያቶች (ይቅርታን ይጨምራል) ከ እስር እንዲፈታ ተወስኖለታል።
14269	ስለዚህ አደራዬን ተቀበለኝ፤ የ ኢትዮጵያ ሕዝብ ይጠብቀናል፤ እኔ ስላልቻልኩ አንተ ቀጥል፤ የ ኢትዮጵያ አምላክ ይከተልህ» ካለው በኋላ አስፋልት ዳር ወደቀ።
14270	በወቅቱ ጣልያኖች በኢትዮጵያ ላይ “ኋላቀር፤ ባርያ ሻጭ፤ አውሬዎች….
14271	ሀገርን ለማጥፋት ለመበታተን ቀን ከሌት የሚተጋ መንግስት መሳይ ጊዜ አንግሶት እየገዛን ቢሆንም አንተም እንደኛው በቁምም በስጋም እየሞትክ ቢሆንም አብሽሩ እኛ አንድ ሆነን ሽ የሆንን ኢትዮጵያውያንነን!
14272	ኑሯቸው ከመጨረሻ ቡችሎቻቸው ጋር ሲሆን፣ ወንዶቹ ቡችሎቻቸውን እንደሚጠብቁ ይታወቃል።
14273	በነዚህ ትእዛዛት የዘላለማዊ ቤተ መቅደስ ዝርዝሮች፣ ሥርዓቶችና ደንቦች ለሙሴ ይገለጻሉ።
14274	በሰሜን ኢትዮጵያ የምትገኘው የሀ የደአማት ዋና ከተማ ነበረች።
14275	በዘመኑ መጀመርያ መንቱሆተፕ ዋና ከተማውን በጤቤስ በግብጽ ደቡብ ክፍል መሠረተ።
14276	የሶማሌ መንግሥት ከኢትዮጵያ ጋር በሃይለኛ ጦርነት ተወጥሮ እያለ፤መሳርያ እንደሚያስፈልገውና በዛ ሃይለኛ ውግያ የመሳርያ ቁጠባ ማድረግ እንዳለበትና በችግር እንደተወጠረ እያወቀም ቢሆን ለህወሓት ያደረገው ዕርዳታ ወደር ለውም።
14277	በመካነ ፈውስነቱ በአገራችን ስሙ እየገነነ የመጣው የሸንኮራ ዮሐንስ ፀበልም የሚገኘው ከባልጭ ከተማ የአሥራ አምስት ደቂቃ የእግር ጉዞ በኋላ ነው።
14278	እነዚህ መዋቅሮች በመኮማተር እና በመለጠጥ የህዋሱን ቅርፅ ይለዋውጡታል።
14279	ቢሆንም በቂሮስም በዳርዮስም ጊዜ ሲከለከልም ሲፈቀድም በቀን ብዛት የኢየሩሳሌም ከተማና ቤተ መቅደስ ተሠርቶ አለቀ።
14280	ሌሎቹስ ሉዶዬም፣ ኤነሚምም፣ ሊቢያ ብቻ የኖረበትም አገሩንም ስለራሱ የጠራው ላቢም፣ ነዲምም፣ ጴጥሮሲምም፣ ከስሎዊምም፣ ከፍቶሪምም፣ ስለነሱ ከስሞቻቸው በቀር ምንምን አናውቅም፣ እነዚይ ከተሞች የተገለበጡበት ምክንያት ከዚህ በኋላ የምናስረዳው ኢትዮጵያዊው ጦርነት ነበረና።»
14281	ውጤቱም ሶቅራጠስ እንዲገደል የሚል ሆነ።
14282	ግብጻዊ ተጓዦችና መርከበኞች ከዚያ ወርቅ ፣ ሙጫ፣ ቆጲ፣ የዝሆን ጥርስ፣ ባርያዎችና አውሬዎች ያመጡ ነበር።
14283	ይሀዉም ከአልላህ ተአምራቶች ዉስጥ አንዱ ነዉ.
14284	ሊኑክስ በአመዛኙ በሰርቨሮች ውስጥ ባለው ጥቅም ይታወቃል በመሆኑም ከአይቢኤም፣ ሰን ማይክሮሲስተምስ፣ ዴል፣ ሄውሌት ፓካርድና ኖቬልን ከመሳስሉ ድርጅቶች እርዳታን ሲያገኝ ቆይቶአል።
14285	እነዚህ ማኅተሞች በከነዓንና በኩሽ ሲገኙ የንግድ ተጽእኖ ስፋት ያሳያል።
14286	የግብጽ ኖሞችንም ያከፋፈለው እርሱ ነበር ይለናል።
14287	አስኳል ውስጠኛው የእንቁላል ክፍል ሲሆን ታዳጊውን ፅንስ ይመግባል።
14288	ብቻዎን አይደሉም ፦ኢትዮጵያ ውስጥ ከኤች·አይ·ቪ ቫይረስ ጋር የሚኖሩ ከአንድ ሚሊዮን ተኩል በላይ ሰዎች አሉ።
14289	የአካድ መንግሥት በደከመበት ሰዓት የሱስን ገዢ ኩቲክ-ኢንሹሺናክ ነጻነቱን አዋጀ።
14290	በኋላም በልጃቸው በፋሲልደስ ዘመን መጀመሪያ በዋና ከተማነት የቀጠለ ቢሆንም ቅሉ አጼ ፋሲል ጎንደር ከተማን በዋና ከተማነት በመቆርቆራቸው ዋና ከተማነቱ አቆመ።
14291	ቆጵሮስ የተባባሪ መንግሥታት አባል ቢሆንም፣ ከአንዱ ሌላ አባል እርሱም ቱርክ (ስለ ስሜን ቆጵሮስ ጉዳይ) ዲፕሎማቲክ ተቀባይነት የለውም።
14292	ታላላቅ ከተማዎች በቪክቶሪያ ሐይቅ አቅራቢያ ይገኛሉ።
14293	በተለይ ወንዶችን የሚያጠቃው በዘር የሚወረሰው የደም ያለመርጋት ችግር /በሳይንሳዊ አጠራሩ ሄሞፊሊያ/ የበርካታ ወንዶች ችግር ነው።
14294	ወዳጆቹ ቢሞክሩም በመንግስት ሳንሱር «ለአንባቢያን የማይገቡ ግልጽ የወሲብ ቃላቶች አሉበት» በሚል ምክንያት እየታገደ ለሃያ አምስት ዓመታት በአንባቢዎቹ እጆች በእጅ እየተገለበጠ ሲነበብ ኖሯል።
14295	ውስጣዊ ሄሞሮይድ በአብዛኛው ከሠገራ ትቦ መድማት ጋር ሲያያዝ ፡ ውጫዊ ሄሞሮይድ በፊንጢጣ አካባቢ ከሚመጣ የህመም ሥሜት (መቁሰል) ጋር ይያያዛል።
14296	የተክሉ ዓይነት፡ ቅርንጫፎቹ ቀጫጭን እና አጫጭር፣ ቅጠሉም ቀጠን ብሎ ዓወዳይን ያህል ወዝ የሌለው።
14297	ሙዚቃው ትክተትን ለማጠናከር መልካም ነው።
14298	እነዚህ ጦርነቶች የተካሄዱት በሐረር ዙርያ ባሉ አካባቢዎች ነው።
14299	ጉዳቱም የደረሰው የእንስሳው ባለቤት እያለ ወይም በኪራይ ከሆነ ሌላ መክፈል የለበትም።
14300	በሒሳብ አጻጻፍ፣ የሚከተለው ዐረፍተ ነገር ቢሰጥ ግልባጩ እንዲህ ይሰፍራል ።
14301	አተሞች ብርሃንን አመንጭተው መርጨት ወይም ውጠው ማስቀረት ይችላሉ።
14302	ዝርዝር ቦታወቹም በአብዛኛው ከአሁኑ ዘመን ቦታወች ጋር የሚገጥሙ ናቸው።
14303	የጥንቱ መንግሥት ፈርዖኖችም ከሔሩና ከሴት ውኅደት እንደ ተወለዱ ያምኑ ነበር።
14304	ከነዚህ አብዛኞቹ የፍልስጤም ዓረቦች ሲሆኑ የአይሁድ ሠፈር ደግሞ አለ።
14305	ኢየሱስ ክርስቶስ ያቀረበውን የናሙና ጸሎት እንመልከት።
14306	በፒያኖ አጨዋወቱ የተደነቀ፣ ሲጫወት በሙዚቃ አጨዋወቱ ባቀማመጡና ባቀራረቡ የታወቀው ዕውነተኛ የሙዚቃ ተሰጥዖ ያለው በአንድ ጊዜ ሁለት መሣሪያዎችን እያፈራረቀ መጫወት የሚችል ነው።
14307	እነዚህ አይነቶች በፍሬያቸው ሊታወቁ ይችላሉ።
14308	የደቡብ አፍሪካን አፓርታይድ ሥራዓት በመቃወም ትልቅ ሚና ተጫውታለች።
14309	አሁንም የሚገባኝ ንጉሥነቴና የሕዝብ አባትነቴ ይህን አውቀ በእጀ ያለውን የእርቅ መያዣ መልቀቅ የማይቻለኝ ሆነ።
14310	የሙሽራ ድንጋዮች በአብዛኛው ከደቡብ ኢትዮጵያ የጥያ ትክል ድንጋዮች ጋር ተመሳሳይነት አላቸው።
14311	በኦሪት ዘፍጥረት ፴፬፡፳፭፣ ቤተሠቡ በከነዓን ሲኖር ስምዖንና ሌዊ ስለ እኅታቸው ዲና የሴኬም ባላባት ኤዊያዊው ኤሞርን አሸነፉ፣ የሴኬምን ሠፈር አጠፉ።
14312	በአዲስ ሃይማኖቱ ከክርስትና ከሚለዩ ትምህርቶች መካከል፣ ሥላሴን አያስተምርም፣ ኢየሱስና እግዚአብሔር የተለያዩ ናቸው፣ ስሚስ ነቢዩ ነው፣ በተጨማሪ «አንድ ባንድ» ሳይሆን አንዱ ሰው አያሌ ሚስቶች ማግባት መልካም እንደ ሆነ ሁሉ የሚያስተምር ሃይማኖት ሆነ።
14313	በጊዜው ይሰራበት የነበረውን የአዕምሮ እና አንጎል ክፍፍልን በመካድ ሁለቱም የአንድ አምላክ አዕላፍ ክፍላት አባል ናቸው አዋህዷል።
14314	ነገሠ፤ ተከታዩም ኤለክትሮን የሰብታህ ልጅ ይለዋል።
14315	እድሜና መስታወት አይጠገብም የአማርኛ ምሳሌ ነው።
14316	ጃንሆይ ይጠየቁና በእንግሊዝ መንግሥት ደረጃ ወይም ፖሊሲ መሠረት በመንግሥት ጉዳይ ውስጥ አጠቃላይ ሳይገቡ ፓርላማው ራሱ ነው የሚገዛው።
14317	በአላህ በረከትም እስልምናን በዐረቢያ ውስጥ እንደ አዲስ ለማጽናት ተመሙ።
14318	ከፍተኛ የሰውነት እንቅስቃሴ ባይሆንም እንኳን ቀላል እርምጃዎችን ማዘውተር ለአእምሮና ለሰውነት ጤንነት በጣም አስፈላጊ ነው።
14319	እነዚህ የመብነን እድላቸውን ለማብዛት ከመሬት ወጥተው ያድጋሉ ወይንም ይረዝማሉ።
14320	በኋላ፣ የንጉሦች አልያቴስና ቅሮይሶስ ሠልፎች ልድያን ሲያስፋፏት፣ ከሉቅያ በቀር ትንሹን እስያ ከሃሊስ ወንዝ ምዕራብ በሙሉ ገዙ።
14321	መልካሙ በበርካታ የቴሌቪዥን ድራማዎች ከመጫወቱ ሌላ በፀጋዬ ገ/መድህን በተደረሰው «አቡጊዳ ቀይሶ»፣ በአያልነህ ሙላት በተደረሰው «ሻጥር በየፈርጁ» እና በሌሎችም ቲያትሮች ተሳትፎአል።
14322	አምላክ በትንሣኤ አማካኝነት በቢሊዮን የሚቆጠሩ ሰዎች ከሞት እንዲነሱ ያደርጋል።
14323	አለምን እንዳለች እንደሆነች በተጨባጭ የማይረዳ ሰው፣ እንዲሁም እርሱ በመሰለው አለምን የሚረዳ ሰው ሞኝ እንደሆነ የሚያሳይ ነው።
14324	ኖርዌይ በሚገኘው የኢትዮዽያ ማህበርና እንዲሁም በፓለቲካ ለውጥ ማህበራት ውስጥ በሙያው ያላሰለሰ ጥረት አድርጓል።
14325	ፈጠራው መጀመሪያ የቀረበውና የኣተመው የዩናይት እስቴትስ መንግሥት ስለሆነ ከኢትዮጵያው ቅድሚያ ኣለው።
14326	የፖስታ ጣቢያዎች በየስፍራው አቋቁመው ሁላቸውም የተመረጉና በነጭ ቀለም የተቀቡ ናቸው።
14327	ነፃውና የሚሸጠው ግዕዝኤዲት ሶፍትዌር የተሸፈኑት በኣንድ የባለቤትነት መታወቂያ ስለሆነ ማስጠንቀቂያው ለሁለቱም ነው።
14328	ዋሻውን ለማረፍና ደኅንነቱን ለመጠበቅ ሲገለገልበት እንዳንዴም አዞው የገደለውን እንስሳ (ሰውን ጭምር) ተሸክሞ ይዞ መጥቶ ተረጋግቶ (ተዝናንቶ) የሚመገብበት ሆኖ ይገኛል።
14329	ዳግማዊ ሰብረዲን የሚባለውን የሰዓደዲን ልጅ በወላስማው ወንበር ላይ ካስቀመጡ በኋላ ህልውናቸውን በይፋ አበሰሩ።
14330	በዓለም የታወቁና የተከበሩት ኢትዮጵያዊ ሰዓሊ አፈወርቅ ተክሌ በሰሜን ሸዋ በምትገኘው የሸዋ ነገሥታት ከተማ አንኮበር ላይ ጥቅምት ፲፫ ቀን ፲፱፻፳፭ ዓ/ም ከአባታቸው አቶ ተክሌ ማሞ እና ከእናታቸው ከወይዘሮ ፈለቀች የማታወርቅ ተወለዱ።
14331	ከዚህም በተጨማሪ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ካህናት በጸሎተ ቅዳሴ ጊዜ የዐመፀኛውን ፓትርያርክ ስም እንዳይጠሩ ውግዘት አስተላልፈዋል።
14332	እነዚህ ድንጋዮች በአንዳንድ ክርስቲያን መምህር በተለይም በአቶ ዴቪድ ፋሶልድ እምነት የኖህ መርከብ መልህቅ ድንጋዮች መሆናቸውን ያምናል።
14333	እነዚህ እንስሳት በኢትዮጵያ አይገኙም፤ የነርሱም ቀንድ ከሌሎች አጋዘን ወይም ከድኩላ በፍጹም ይለያል።
14334	በእስር ቆይታቸው አብዛኛውን ጊዜያቸውን የሚያሳልፉት ከካቶሊክ መነኮሳት ጋር በመሆኑ በውስጣቸው መንፈሳዊ ሕይወት እንዲያቆጠቁጥ ምክንያት ሆነ።
14335	መጽሐፉ የተለያዩ የመንግስት አይነቶችን በዲያሌክቲክ በማዎዳደር ከሁሉ የበለጠውን (የተሻለውን) የመንግስት አይነት ለማዎቅ ይሞክር እንጂ በውስጡ እጅግ ሰፊ የሆኑ መሰረታዊ የሥነ ምግባር ጥያቄዎችንና ሌሎች የፍልስፍና ጥያቄዎችን በማንሳት ይታዎቃል።
14336	የታላቅ ዚምባብዌ ፍርስራሾች በመካከለኛው ዘመናት የባንቱ ስልጣኔ እንደ ነበረ ያመለክታሉ።
14337	በጊዜው ይሰራበት የነበረውን የፖዚቲቪስት አስተሳሰብ በመካድ ተመክሮ የሁሉ ዕውቀት ምንጭ ነው በማለት የራሱን ፍልስፍና ያራመደ ሰው ነበር።
14338	የማንም መንግሥት አስተዳደር አልነበረውም፤ ከሀብታም ዜጎች ግን የልግሥና ድጋፍ ይቀበሉ ነበር።
14339	ሥፍራው በእርግጥ አልተገነም።
14340	የከደል ማዕድንና የብረታብረት ሥራ መኻል ነው።
14341	በሱዳን ደርቡሾች እስከተቃጠለ ጊዜ ድረስ፣ ህንጻው እጅግ ባማሩ ስዕሎችና ልዩ ልዩ የወርቅና የብር ጌጦች እንዲሁም በግምጃና ህብረ ቀለማዊ አልባሳት ያሸበረቀ ነበር።
14342	ለምሣሌ አስተዋዩ ባልንጀራቸው ገብረ ጻዲቅ በራስ መኮንን በተመራው ጦር ውስጥ ተመድበው ሲያገለግሉ ህይወታቸው አልፏል።
14343	የልቡን ሲነግሩት የኮረኮሩትን ያህል ይስቃል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
14344	ጃንሆይ እራሳቸው እግዚአብሔር ወልድ ተመልሰው ስለ ሆኑ አዲስ ሃይማኖት መመሥረት እንደሚያስፈልግ የሚል ጽሑፍ ነው።
14345	ቀናውን ብነግራት ውልግድግዱን አለች የአማርኛ ምሳሌ ነው።
14346	የግብፅ ፒራሚዶች የተሠሩበትን ዘመን የሠራቸውንም ሰው ማን እንደሆነ ከቶ አይታወቅም።
14347	እናንተ ብቻችሁን አትችሉም፡፡ ሃገር ልታስደበድቡ ነው፤ ክቡር ዘበኛ መጥቷል፡፡ ዛሬ ምላሻቸውን እንፈልጋለን መልሱን አምጣ ተብዬ ነው.
14348	ገላነሽ አባታቸው ካስተማሯቸው በኋላ በመምህርነት ይመርቋቸውና በአባታቸው ጉባኤ ውስጥ ተቀምጠው በየተራ ሲያስተምሩ ቆይተዋል።
14349	ስለዚህ በአፍሪቃ መጀመርያውና ከእስያ ወይም አብዛኛው አውሮፓ በፊት የደረሰ ደረጃ ነው።
14350	የወርቅ ኮንትራት የሚሸጡባቸው ቦታዎች ሁለት የመገበያያ ዓይነት አላቸው።
14351	በዘመነ መሳፍንት እንደልባቸው ይፈልጡ ይቆርጡ በነበሩ ባላባቶች ዘንድ እኒህ ለውጦች እጅግ የተጠሉ ሆኑ።
14352	በጊዜው የነበረው የእንግሊልዙ ቆንጽላ ዋልተር ፕላውዴን ንጉሰ ነገሥቱ የኢትዮጵያን ቀደምት ታላቅነት ለመመለስ ዋና አላማ እንዳላቸው ሳይመዘግብ አላለፈም፣ በፕላውዴን አስተሳሰብ ይሄ የንጉሰ ነገስቱ ዋና አነሳሽ አላማ ነበር።
14353	በተለይ ማናቸውም የኤሌክትሪክ እቃወች በከፍተኛ ጥንቃቄ መሰራት ይገባቸዋል።
14354	በኦሪተ ዘፍጥረት እግዚአብሔር ግንቡን እንዳጠፋው ወይም ሥራውን ዝም ብሎ እንዳቆመ ምንም አይለንም።
14355	በበለጠ ለመረዳት ሓኪሞቻችሁን ኣማክሩ።
14356	እንኳን እመነኩስ አልከናነብም የአማርኛ ምሳሌ ነው።
14357	ታኪቱስ በተለይም የጌርማኒኩስ ዘመቻዎች ሲተርክ ብዙ ጊዜ ማርሳውያንንና አለቃቸውን ማሎወንዱስ ይጠቅሳቸዋል።
14358	የግዕዝ ምንጮችም ስለኢትዮጵያ ኢስላማዊ ግዛቶች በሚጽፉበት ጊዜ “አዳል” የሚለውን ስም በእጅጉ ይደጋግሙታል።
14359	የአፋር አብዮታዊ ዴሞክራሲያዊ አንድነት ግንባር የኢትዮጵያ ፖለቲካ ፓርቲ ነው።
14360	የፊንቄ አብጃድ፣ የዕብራይስጥ አብጃድ፣ የአረብኛ አብጃድ ፣ የአረማይስጥ አብጃድ ወዘተ.
14361	ዛሬውም በተገኘው በራስታፋራይ እንቅስቃሴ ደግሞ «ባቢሎን» ሲባል ከንጉሣቸው ያመጹትን መንግሥታትና ሥልጣናት ያመልክታል።
14362	እንዶድ ትላትልን እንደሚገድል በደረሱበት ትልቅ ኣስተዋጽዖዋቸው የኣሜሪካ ፓተንት በማግኘት የታወቁት ሌላው ኢትዮጵያዊ ዶ/ር ኣክሊሉ ለማ ናቸው።
14363	ኢየሱስ ክርስቶስ ያስተማራቸው ትምሀርቶች የተመዘገቡበት መጽሐፍት ወንጌል በመባል ይታወቃሉ።
14364	የሁለቱ ነገሥታት አለመግባባት እየተገለጠና እየሰፋ ሲሄድ አንዳንድ መነኮሳት የክርስቲያን ወገን ለምን ይፈሳል በሚል ተነሳስተው ሁለቱን ለማስታረቅ ተነሡ።
14365	ቀርሳና ቆንዳልቲ በቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።
14366	ጥርኞች ከአፍሪቃ የሸለምጥማጥና ጥርኝ አስተኔ ዘመድ ውስጥ በመጠን ትልቆቹ ናቸው።
14367	ለምሳሌ በዋናነት ስዊትዘርላንድ ውስጥ ከሚነገሩ አራት ትልልቅ ቋንቋዎች አንዱ ነው።
14368	ያሜዎጎ ከሥልጣን እስከወረዱበት ታኅሣሥ ፳፭ ቀን ፲፱፻፶፰ ዓ/ም ድረስ ከቧኝ ጋር የሁለቱን አገር ሕዝቦች በመንታ ዜግነት ማስተዳደር የሚያስችል አሳብ ያራምዱ ነበር።
14369	ደግሞም ስያሜውን ለመንግስታቸው ያወጡት የጥንቱ ወላስማዎችና የሱልጣኔቱ ህዝቦች በዚህ ስም መጠራቱን ይወዱት ነበር።
14370	ለንጉስ የማይገዛ ለእግዚአብሄር አይገዛ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
14371	ቀደምት ሳይንሳዊ ፍልስፍናዎች፤ በቀድሞው ወቅት ሳይንስ ሳይራቀቅ ቴክኖሎጂም ዓለምን በፍጥነት ከመቀየሩ በፊት የነበሩት የጥንት ፈላስፎች ለአሁኑ ዘመን የሳይንስ እድገት የራሳቸውን አሻር አሳርፈዋል።
14372	ሁለቱም ቋንቋዎች የሚጠቀሙበትን መርገጫዎች በመጋራት ሕዝቡ በሁለቱም ፊደላት በኣንድና ሁለት መርገጫዎች የተጠቀመው ለብዙ ዓመታት ሥራ ላይ ውሏል።
14373	የቁጥር ሃይማኖት ለፓይታጎሪያኖች በጣም ወሳኝ ነበር።
14374	ይሁንና አብዛኛው የቤተክርስቲያኗ ሊቃውንት ግን “መስቀሉ የተገኘው በመጋቢት ፲ ቀን ነው፣ ይህ ወር ግን የዐቢይ ጾም ወር በመሆኑ በዓሉ በመስከረም ፲፯ ቀን እንዲሆን ሊቃውንቱ ተስማምተው አቆይተውናል” ሲሉ የላይኛውን ሃሳብ ያፈርሳሉ።
14375	አፍንጫ ለማሽተት የምንገለገልበት የሰውነታችን ክፍል ሲሆን በተለይ ለሰው ልጅ ለመልክም የፊት ገጽታ አስተዋፅኦ አለው።
14376	በአይነ ህሊናችን እንደምንገነዘበው፣ ይህ ይዘት ለግማሽ ሉል ብቻ ስለሚያገለግል የሙሉው ሉል ይዘት ከላይ የተጠቀሰው ቀመር እጥፍ ነው ማለት ነው።
14377	እንዲህ ብለዋል፡- “ከእለታት አንድ ቀን የአላህ መልእክተኛ (ሰ.ዐ.ወ)፡- ‘አላህ አንድን ባሪያውን ከዚህች ዓለም ሕይወትና ከርሱ ዘንድ ካለው ጸጋ ሲያስመርጠው ከአላህ ዘንድ ያለውን መረጠ።’
14378	እንዲህ ብላለች፡- “አቡበክር ሲሞቱ አንዲት ዲናር ወይም ዲርሃም አልተውም።
14379	እንዲህ ብለዋል፡- “በባልደረባነትና በገንዘብ ከማንም በላይ የደገፈኝ አቡበክር ነው።
14380	ተማሪው ለነበረው"አስካኒዮ ኮንዲቪ “ምንም ሀብታም ብሆን የኖርኩት ግን እንደ አንድ ድሀ ነው ብሎት ነበር።
14381	አለቃን ያገኟቸውና “አለቃ እንዴት ነው?”
14382	ለአዲሱ ሱልጣኔትም “አዳል” የሚል ስያሜ ሰጡ።
14383	ያንጊዜ ዘመዶቻቸው «ቱአጣ ዴ ደናን» ነገዶች ወደ አይርላንድ ተመለሱ፤ ፊር ቦልግ ግማሹን አገር ለማካፈል ፈቃደኞች ስላልነበሩ የቱአጣ ዴ ሃይላት በማግ ቱይሬድ ውግያ አሸነፏቸውና ስለዚህ ፊር ቦልግ የአይርላንድ ሩብ ብቻ (ኮናኽትን) ለመናርያቸው ተቀበሉ።
14384	ኤኳዶር በእስፓንና «የምድር ወገብ» ማለት ሲሆን ስሙን ያገኘው በዚያው ኬክሮስ ላይ በመቀመጡ ነው።
14385	የአላህ መልእክተኛ (ሰ.ዐ.ወ) ይህን በማስመልከት ሲናገሩ፡- “የትኛውም ሰው ወደ እስልምና ስጋብዘው ይከብደዋል።
14386	የአላህ መልእክተኛ (ሰ.ዐ.ወ)፡- ‘በሐራም ምግብ የበቀለ ስጋ እሳት ለርሱ ይበልጥ የተገባ፣ ነው’ ሲሉ በመስማቴ በዚህ ጉርሻ አማካይነት ከአካሌ አንዳች ነገር እንዳይበቅል ስለፈራሁ ነው” አሉ።
14387	ሞሪንጋ በፎንተኒና (ወሎ)፣ ዴራ (አርሲ) እንዲሁም በዝዋይ መስኖ እርሻ ለነፋስ መከላከያ አጥር በመሆን ጥቅም ላይ እየዋለ ነው።
14388	ለዚህም ምሳሌያቸው ና እና ዋ የሚሉት ይሆናሉ።
14389	ኤድስን የሚፈጥረው የ ኤች አይ ቪ ቫይረስ ከኋለኞቹ ወገን ነው።
14390	መንገዱ የሚገነባው በ ሁለት አካላት ነው።
14391	አፋርኛ በኢትዮጵያ ፣ ኤርትራ እና ጅቡቲ የሚነገር ቋንቋ ነው።
14392	አክሱም በኢትዮጵያ የ ትግራይ ክልል ከተማ ሲሆን በማዕከላዊ ዞንና በላዕላይ ማይጨው ወረዳ ይገኛል።
14393	ላሊበላ በኢትዮጵያ ፣ በአማራ ክልል በቀድሞው የወሎ ክፍለ ሃገር የምትገኝ ከተማ ነች።
14394	በሰሜን ከኢትዮጵያ ፣ በሰሜን-ምስራቅ ከሶማሊያ ፣ በደቡብ ከታንዛኒያ ፣ በምስራቅ ከዩጋንዳ ፣ በስሜን-ምዕራብ ከደቡብ ሱዳን ፣ በደቡብ-ምስራቅ ከሕንድ ውቅያኖስ ጋር ድንበር ትጋራለች።
14395	ሐውልቱ የተቀረጸው በ እንደገና መወለድ ቀራጭ ማይክል አንጄሎ ቡናሮቲ ነው።
14396	ሰይንት ቪንሰንትና ዘ ግረነዲንዝ የካሪቢያን ባህር ደሴት አገር ሲሆን ዋና ከተማው ኪንግስታውን ነው።
14397	በተለይ ለአብርሃም ፣ ለወላጆቹና ለተወላጆቹ ትኩረት ይሰጣል።
14398	እነዚህ በአንድነት በ ኢንግሊዝኛው ተሬስትሪያል ፈለኮች.
14399	ወዲያው በ፲፱፻፵፮ ዓ/ም የአራት ልጆቹን እናት ወይዘሪት የውብዳር ወልደጊዮርጊስን አገባ።
14400	ከዚያም በ፲፱፻፵፩ ዓ.ም. ወደ አዲስ አበባ በመምጣት በሀገር ፍቅር ማህበር ተቀጠረ።
14401	ዳኛቸው ከ፲፱፻፴፮ ዓ.ም. እስከ ፲፱፻፵፪ ዓ.ም. ድረስ በተወለደበት አካባቢ በደብረ ሲናው አብዬ ትምሕርት ቤት የአንደኛ ደረጃ ትምሕርቱን ተከታተለ።
14402	ከዚያም በ፲፱፻፷፪ ዓ.ም. አያሌው የፈጣን ኦርኬስትራን ትቶ ብሔራዊ ቲያትር ገባ።
14403	ሲወለዱ የተሰጣቸው ስም “ካማው ዋ ንጌንጊ” ሲሆን በክርስትና ሲጠመቁ “ዮሐንስ ጴጥሮስ” ተብለው ነበር።
14404	ማኔጦን እንደሚለን ይህ «አጦጢስ» ቤተ መንግሥት በሜምፊስ ሠራ፤ ከ«አሐ»ም ዘመን የሆነ መስተባ በዚያ ይታወቃል።
14405	ሁልጊዜ የሚነገረው የሱ ነው ።
14406	የሙዚቃ ምርጫቸውም ሞቅ ያለ ነው በዚህ ስዓት።
14407	አንተማ የሀገራችን ልጅ ነህ ሌላ ቢሆን በጥሰን በጣልነው ነበር፡፡ በእስር እያለን ከሚስታችን ከዘመዳችን እያገናኘህ ብዙ የረዳኸን ነህ፡፡ አሁንም የምትለንን እንሰማለን፤ ጦርነት አንፈልግም፤ እኛ የምንፈለገው አንድ ብር ከሃምሳ ግብር እንዲነሳልንና ደጃዝማች ፀሃይ እንዲወርዱልን ነው.
14408	እርሱና የውቅያኖስ ሴት ልጅ መሊያ ወንድ ልጆች ፎሮኔዎስና አይጊያሌዎስ ነበሯቸው።»
14409	በግሪክ አፈታሪክ፣ ብዙ ጊዘ በእስያ የተገኘ «አይቲዮፒያ» የሚባል መንግሥት ይጠቀሳል።
14410	ድፍረት በፍርሃትህ ልክ ነው።
14411	አለቃም የእናንተስ ስራ ተገቢ ነው ጓደኛ ጥሎ መሄድ አሉ።
14412	የነዚሁ የአባሲዶች ዘር የሆኑ አል አባሲ የሚሰኙ ጎሳዎች በኢራቅ ውስጥ ከቲክሪት ከተማ ወደ ሰሜን ምስራቅ ሲል በሚገኙ አካባቢዎች አሁንም ሰፍረው ይገኛሉ።
14413	ከንጉሥ በስተጀርባ ሌላ አጭር ሰው የንጉሡ ነጠላ ጫማና ጀበና ተሸካሚ ይመስላል።
14414	ዬሬቫን የአርመኒያ ዋና ከተማ ነው።
14415	ድምሩም የሚገኝበት ዘዴ በጣም ቀላል ነው ምክንያቱም እያንዳንዱ አባል ከሱ በፊት ያለው አባል ብዜት ስለሆነና ማብዣውም ቋሚ ስለሆነ ይህን ተመሳሳይ ባህርይ የማስላቱን መንገድ እጅግ ቀላል ያድረገዋል።
14416	ሲኮሩስ በእስፓንያ አፈ ታሪክ ዘንድ ከአባቱ አትላስ ኪቲም በኋላ በኢቤሪያ ላይ ንጉሥ ነበር።
14417	ሲካኑስ በእስፓንያ አፈ ታሪክ ዘንድ ከአባቱ ሲኮሩስ በኋላ በኢቤሪያ ላይ ንጉሥ ነበር።
14418	ሎምኒኒ በእስፓንያ አፈ ታሪክ ዘንድ የጌርዮን ሦስት ልጆች ነበሩ።
14419	ሙዚቃን ለመጀመሪያ ጊዜ ቅዱስ ያሬድ እንደፈለሰፈው ይነገርለታል።
14420	ስለዚህ ስድስተኛው ልጅ ዚውስ ሲወለድ እናቱ በስውር ቦታ በክሬታ ደሴት እንዲታደግ አደረገች።
14421	በብዛት ከተመገቡት ግን ልምሻ ለሚባል በሽታ የሚያጋልጥ ነው።
14422	መኮንን በወታደራዊ ሙያ ውስጥ ከበታች ባለዕረጎች በላይ ላለ ባለዕረግ የሚሰጥ የጥቅል ስም ነው።
14423	የተማሩ ጣሊያኖችና ወዝ አደር የአገሬው ሰወች በእንግሊዞች እየተቀጠሩ ይሰሩ ነበር።
14424	በቀጥታ የተሰራውን ስራ ወስጄ በሬድዮና በጋዜጣ አስነግርለታለሁ ።
14425	በወቅቱ የጣሊያኖች ዋና አላማ ፖለቲካዊ መረጋጋት ስለነበር የትግርኛ ተናጋሪውን ክፍል በአመጽ እንዳይነሳ ብዙ ስራ ሰርተዋል።
14426	በተለይ የሚታወቀው ሓይ ስኩል ሚውዚካል ስለሚባለው ትርዒት ነው።
14427	የተቋሙ መጀመርያው መሪ በኋላ የእስክንድያ ፮ኛው ጳጳስ የሆነው ዩስቱስ እንደ ተሾመ ይታመናል።
14428	ስለዚህ ለአንዳንድ ቃል ትንሽ ተመሳሳይነት አላቸው።
14429	በሽታው በመተላለፍ ወደ እስፔን ፣ ኒው ዮርክና ማሊ ገብቷል።
14430	መልካም የሚናገረው አፉ ተዘጋ፣ ለዛ ያላቸው ቃላትን የሚያፈሰው ሽቶ ምላሱ እንዲሁ።
14431	በባሕል መድሃኒት፣ ሥሩ በቋቁቻ ላይ በቀጥታ ይቀባል።
14432	ሰንበት የተጀመረው ገና ሃጢኣት በዚህ ኣለም ሳይገባ በኤደን ገነት ነበረ።
14433	ክሥተቱ በሕፃንነት ብቻ ሳይሆን ከዚያ በኋላ የሚታይ ደመነፍስ አለ።
14434	የታይፕ ቈርጥራጮች ወደ ዩኒኮድ ፊደል ሲቀየሩ ዝብርቅርቅ የላቲን ፊደል ይሆናሉ።
14435	ጨዋታው ለመዝናናት ጥሩ ሲሆን፡ አይጥ ባስቆጠሩ ቁጥር እየደመሩ ስለሚሄዱ፡ በዚያው ሂሳብ ይማራሉ።
14436	ፈጠራ፣ ኅልውነት፣ ነጻ ፈቃድ፣ የተፈጥሮ (ሥነ ፍጥረታዊ) ሕግ -- እኒህ ሁሉ አሻ (እውነት) ይባላሉ።
14437	እነዚህ ክፍላገራት ወደ ፯፻፸፬ የአካባቢ ግዛቶች ተከፍለዋል።
14438	ተርቦች ከፍናፍንት ዛፍ ተወልደው ሴት ተርቦቹ የሴት ዛፍ እንዲያገኙ ገበሬው የፍናፍንት ዛፍ ቅጠል ከአንስት ዛፍ ቅርንጫፍ ይሰቅላል።
14439	ቁርአን ከመበዘረዝ እና ከመከለስ የጠራ ነው።
14440	መዝናኛ ተመልካችን ደስ የሚያሰኝ ወይም የሚያዝናና ክዋኔ፣ ድርጊት ወይም ትርዒት ነው።
14441	ታምራት ለመጀመሪያ ጊዜ ካዜማቸው ዘፈኖቹ «ታምሜ ተኝቼ» እና «ዘውትር ብርቅነሽ» የተሰኙትን ዘፈኖቹን ለመጀመሪያ ጊዜ በመድረክ ላይ ሲያሰማ በተመልካቾች ዘንድ ከፍተኛ አድናቆትን አትርፈውለት ነበር።
14442	እርግጥ በመጀመሪያ ጊዜ የፎሪየር ዝርዝር አስፈላጊ የሆነበት ምክንያት የሙቀቱን ጥያቄ መልስ ለመስጠት ቢሆንም፣ ጠበብት ወዲያውኑ ይህ ድንቅ መንገድ ለተለያዩ ሂሳባዊና ስነ-ተፈጥሯዊ ጥያቄወች መልስ እንደሚያስገኝ ተገነዘቡ።
14443	ከእባብ ክፍለመደብ ጋር ትገኛለች።
14444	ዩኒኮድ የተፈጠረው ብዙ መርገጫዎች ላይ የተበተኑትን ዶክተሩ ኮምፕዩተራዝ ያደረጉት የግዕዝ ቀለሞች የእየራሳቸው ኮዶች እንዲኖራቸው እንጂ ለቅጥልጥሎች ኣይደለም።
14445	ንግሥት ክሌዎፓትራ ሐር ተጋርዶላት በመርከቡ ተደግፋ ተቀምጣ ነበረች።
14446	ጠባችን ከመንግሥት ጋር አይደለም፤ ከሊቀመንበሩ ጋር ነው.
14447	ቢሆንም የኑዛዜውን ቃል አብራርተው በማስረዳታቸው ፈቅደውላቸዋል።
14448	ሲወለዱ የተሰጣቸው ስም ገብረመስቀል ነበር።
14449	ፍላጎት ባደረባቸው ጊዜ ውድቀታቸውም በዚያው ልክ ይፋጠናል እሚል ነው።
14450	እያለው የማይከፍል ጭኖ የማያደላድል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
14451	ስለዚህ በመጀመሪያ ጊዜ በነጌዴዎን፤ በነሶምሶን በመሳፍንቱ፤ ከዚያም በነኤሊ ፤ በነሳሙኤል በካህናቱ ሲተዳደሩ ቆይተው በመጨረሻ እንደ ጎረቤቶቻቸው እንደ ፍልስጥኤማውያን፤ እንደ ሞዓባውያንና እንደ አሶራውያን «ንጉሥ» ይደረግልን ብለው ጠየቁና በእግዚአብሔር ፈቃድ ሳኦል በመጀመሪያ ነገሠ።
14452	በብዛት የሚታወቀው አይ.
14453	ክሊመኔ የኢትዮጵያ ንጉሥ «ሜሮፕስ» ንግሥት ትባላለች።
14454	መርየም በእስልምና ባህል (ህግ) በጣም ግዴታ የሆነ ህግን ነበር ያከበረችዉ (ክብርን መጠበቅ ከዝሙት መጠበቅ) በቁራን መራፍ ዘወትር የተወራላት በ ቤተ መቅደስ ዉስጥ (በ መስጅድዶች ዉስጥ)፣.
14455	ለሌሎች ትርጉሞች፣ ሐመር (መንታ መንገድ) ይዩ።
14456	ግርዶሽ የሚፈጠረው ፀሐይ ፣ መሬት እና ጨረቃ በአንድ መስመር ላይ ሲሆኑ ነው።
14457	አሜሪካ በነበረበት ጊዜም በ”ሰሜን አሜሪካ የኢትዮጵያ ተማሪዎች ማኅበር” ፕሬዚደንት ነበረ።
14458	በተለይ የሚታወቀው ደብረ ሲና አጠገብ ካለ አረንጓዴ ፈርጥ ማዕድን ቦታ ነው።
14459	ሆኖም፣ በህልማቸው ከልጁ ጋር አብረው ቆመው ከሳቸው ጥላ የልጁ ጥላ በልጦ፤ በእግር የረገጡትን መሬት ሲያለካኩ እሳቸው ከረገጡት ልጁ የረገጠው ረዝሞ አዩ።
14460	ባጭሩ፣ የሥልጣኔና የሰው ልጅ ልሳናት ምንጭ በፀሐይ አማካይነት ነበር በማለት የተመሠረተ አስተያየት ሲሆን፣ በሃልዮው ዘንድ የተሠለጠኑት ቋንቋዎች ሁሉ አባት ቱርክኛ ይሆን ነበር።
14461	አካባቢ አውግስጦስ ዩባን ወደ ኑሚዲያ ዙፋን መለሰው።
14462	ሞሦሎኒ ለመስማማት ዝግጁ ሆኖ እንደል ለህዝብ ይፋ ለማውጣት ግን ዘገይቶ ነበር።
14463	ሻታውኳ ከማስተማር በላይ ብዙ አይነት ባህላዊ መዝናናት፣ ንግግር፣ ሙዚቃ፣ ስብከት፣ ወዘተ.
14464	እነዚህ እንስሳቶች በሰው ልጅ የሂዎት ዘመናቶች ሲጠበቁ ቆይተዋል።
14465	ስለዚህ የአሜሪካን ዶላር ዋጋ መጨመርና መውረድ የሌላውንም አገር የንግድ ውጤት አቅራቢ የዋጋ ተመን አብሮ ይዞት ይሄዳል።
14466	ምኒልክ የሚደነቁት ቀደም ሲል ባቀረቡት የአማርኛ ሙዚቃቸው ብቻ ሳይሆን የተዋጣላቸው ዓለም አቀፍ ወይም በሙዚቃ ባለሙያዎች አጠራር የኦፔራ ዜማዎችን የሚጫወቱ ልዩ ተሰጥኦ የነበራቸው የኪነ ጥበብ ፈርጥ ሲሆኑ ቀደም ሲል በሸክላ፣ ካሴትና ሲዲ ያስቀረጿቸው ሙዚቃዎች ለትውልድ የሚተላለፉ ቅርሶች ሆነው ሲዘከሩ ይኖራሉ።
14467	በአንድ አስተሳሰብ ዘንድ ይህ ሳርላጋብ ምናልባት በሻርካሊሻሪ ዘመን የተማረከው ሻርላግ ይሆናል።
14468	ሌብነት የወንጀለኛ መቅጫ ሕግ እንደሚተረጉመው ህገ-ወጥ በሆነ መንገድ የሌላ ሠውን ንብረት ያለባለቤቱ ፍቃድ መውሰድ ነው።
14469	ላሊበላ በትክክለኛ አጻጻ ላል-ይበላል ሲሆን ቃሉ በጥንቱ አገውኛ ‹‹ ማር ይበላል ማለት ነው›› «ንቦች ሳይቀር ንጉስነቱን እውቅና ሰጡ» ማለትም ነው።
14470	ከንባታ የኢትዮጵያ ብሔር ነው።
14471	ስለዚህ በአንዳንድ ታሪክ ግዛቱ «የሷሶን መንግሥት» ወይም «የሲያግሪዩስ መንግሥት» ይባላል።
14472	በተለይ የሚታወቀው በሥነ ቅርስ ስለ አንድ ሐውልት ነው።
14473	በተለይ የሚታወቀው በሥነ ቅርስ ስለ ሁለት ሐውልቶቹ ነው።
14474	ለምሳሌ የመንደሮቹ መኳያ ሰሌዳ እና የጊንጥ ዱላ ከዚህ ዘመን ናቸው።
14475	የዘይቱ ወፍራምነት ዘይቱ በምን ጥቅም ላይ እንዲውል የሚያስረዳ ሲሆን በሚወፍርበት ወይም በሚቀጥንበት ጊዜ የመገልገያና የመጠቀሚያ ሞተሮች ከመኪና ጀምሮ እስከ አውሮፕላን ፣የቤት ወይም የመስሪያ ቤት ተጠቃሚዎች፣ የፋብሪካና የምርት መሣርያ መጠቀሚያዎች ፍላጎት ከነዚህ ሁለት (ላይት ኤንድ ስዊት ክሩድ ዘይት ወይንም ሄቪይ ኤንድ ሳዎር ክሩድ ዘይት) ጥራት መደብ ይነት አይለይም።
14476	ዶመኒካ የካሪቢያን ባህር ደሴት አገር ሲሆን ዋና ከተማው ሮዞ ነው።
14477	ስያሜው ከታይላንድ ከተማ ሲራቻ ሲሆን ይህም ከተማ ስም የደረሰው ከሳንስክሪት «ሽሪ ራጃ» («ቅዱስ ንጉሥ») ነው።
14478	በበለጠ ለማስረዳት ውድር ማለት አንዱ መጠን በሌላው መጠን ስንት ጊዜ ይገኛል ብለን ለምንጠይቀው ጥያቄ የምናገኘው መልስ ነው።
14479	ከሰማይ የተወረወረ አንድ ጥቁር በረቅ ከሶርያ ወደ ሮም አምጥቶ በሠረገላ ላይ እንደ ፀሐይ አምላክ አድርጎት በመንገዶች ይሠልፍ ነበር።
14480	እነዚህ ወንድማማች ከማየ አይኅ በኋላ በአዞቭ ባሕር አጠገብ ሲኖሩ ሚስቶች ከአላኖች እንደ ወሰዱ ይተረታል።
14481	የመኪና አንጠልጣይ ጣቢያ አንድ መኪና በጎማዎቹ ላይ እየሮጠ መንገዱ ትንሽ ወጣ ገባ ቢሆንም የመኪናው ሁለንተናው በጣም እንዳይንቀሳቀስ የሚከላክለው ጣቢያ ነው።
14482	በእርሱ አስተያየት ህዝቡ አዋቂ ናቸው የሚላቸው ሰወች ምንም እንኳ ለራሳቸው አዋቂ የሆኑ ቢመስላቸውም፣ ሲፈተኑ ግን አላዋቂ ናቸው።
14483	በርካታ መጽሔቶችም የምን ጊዜም ታላቁ አርቲስት በማለት ይገልጹታል።
14484	ነፃነት የኢትዮጵያ ታዋቂ ዘፋኝ ስትሆን ብዙ ዘመናዊ የሙዚቃ ስራወችን በማቅረብ ትታወቃለች።
14485	ኤርትራ የኢትዮጵያ ክፍለ ሐገር ከሆነች በኋላ ያለው ጊዜ በሁለት ጉልህ ዘመናት ይከፈላል፣ እነርሱም የዘውዱ ጊዜና የደርግ ዘመናት ናቸው።
14486	በሰዶም በከተማይቱ ውስጥ አምሳ ጻድቃን ባገኝ ስፍራውን ሁሉ ስለ እነርሱ እምራለሁ አለ።
14487	እነዚህ የእስራኤል ዘሮች ምንም እንኳን ቀድሞ በግብፅና በሲና በረሓ በኋላም በአገራቸው በከነዓን ሳሉ አንዳንድ ጊዜ አብረው በአሉት ሕዝብ ልማድና አምልኮ እየተዋጡ ጣዖት ማምለካቸው ባይቀር ከአብርሃም ጀምሮ እስከዚህ እስከ ሰሎሞን መንግሥት ድረስ፤ ከሰሎሞን ጀምሮም እስከ ዛሬ ድረስ በአንዱ በእግዚአብሔር ያመልካሉ።
14488	ባንኮች የኢኮኖሚው ዘርፍ ዋነኛ ተዋናይ ናቸው።
14489	በተለይ ኢትዮጵያን በግፍ ወይም በጭካኔ ለመያዝ የጣረ ሞኝ ወይም እብድ ሰው ነበር።
14490	ኡሩክን ከመመስረቱ በላይ ታላቅ መስጊድ በኤሪዱም እንዳሰራ ይተረታል።
14491	ግንቡን ያገነቡበት ሥፍራ አሁን ባቢሎን ይባላል፤ ምክንያቱም አስቀድሞ በቀላል የገባቸው ቋንቋ ተደናገረና፤ አይሁዶች 'ባቤል' በሚለው ቃል 'ድብልቅ' ማለታቸው ነውና…»
14492	ጥናቷን ካጠናቀቀች በኋላ ነበር ከፐርሺያ ኤጀንሲ ጋር ለመስራት ወደ ፈረንሣይ ያቀናችው።
14493	በአሥራ ስምንተኛው ክፍለ ዘመን ለባርነት የሚጫኑ የአፍሪቃ ዜጎች በአውሮፓ ሕግ ፊት እንደ ዕቃ ንብረት እንጂ እንደ ሰው ስለማይቆጠሩ፣ ይሄንን ታላቅ ወንጀል የፈጸሙት ሰዎች አልተከሰሱም።
14494	ሠራዊቱ በፖለቲካው ውስጥ ባለው መሰረታዊ ተፅዕኖ ምክንያት ንጉስ ቴዎድሮስ በዚህ ክፍል ላይ ብዙ ትኩረት አድርገዋል።
14495	እንኳን በኢትዮጵያ ውስጥ አንድ የሆስፒታል ክፍል እሱን በማክበር እንደ ተሰየመ እንነገራለን።
14496	የስሜን አየርላንድ ሥፍራ ስሜን አየርላንድ በአየርላንድ ደሴት በስተስሜን የሚገኝ የዩናይትድ ኪንግደም ክፍላገር ነው።
14497	ጣልያን ኢትዮጵያን ሲወር በሻህ ተክለማርያም ከፍተኛ እሥርና እንግልት ደርሶባቸው ነበር።
14498	ላሊበላ በትክክለኛ አጻጻ ላይለ-በላይ ሲሆን ቃሉ በጥንቱ አገውኛ «ንቦች ሳይቀር ንጉስነቱን እውቅና ሰጡ» ማለት ነው።
14499	ወታደር እንዳይመጣ እነሱ ይምጡ.
14500	ሄቢዴስ የእስፓንያ ንጉሥ ነበረ።
14501	የእርሻ ሚኒስትሩና ንጉሠ ነገሥቱ “በሆለታ ዛፍ ተክል መፈተኛ ጣቢያ” ተገኝተው ካደረጉት ንግግር መረዳት እንደሚቻለው ካለፈው ብቻ ሳይሆን ዛሬ ከሚታየውም እውነታ ጋር እያያዝን ብዙ ጥያቄ እንድናነሳ ግድ የሚሉ መረጃዎች ሰፍረዋል፡፡
14502	ሓውልቱ እንዲመለስ እስከ ፲፱፻፺ ዓ.ም. እንቅስቃሴውን በመቀጠል ከተዘረዘሩት መካከል የሚከተሉት ኣሉበት።
14503	ከንባታ በኢትዮጵያ ዉስጥ ከሚገኙ ብዙ ብሔረሰቦች መሃከል በመሃከለኛው ደቡብ የሚገኝ ብሔረሰብ ሲሆን በሃዲያ ፣ በጉራጌ ፣ በወላዪታ እና በደቡብ በኦሮሞ ይዋሰናል።
14504	ቴክሳስ ተገንጣይዋ ኮከብ ማለትም ነው፤ ይህ ብቻ አይደለም ቴክሳስ የራሷ የሆነ ባንዲራ እና ወሰንም ነበራት።
14505	ይኸውም በመጀመሪያ ደረጃ ተናጋሪ ቴሲስ ወይም እርሱ እውነት ነው ብሎ ያሰበውን አስተያየት ያቀርባል።
14506	ስለዚህ ስልምናሶር ወርሮ ከሦስት አመት ትግል በኋላ ሰማርያን ያዘና የእስራኤልን ቅሬታ ወደ ሌላ አገሮች ሰደዳቸው።
14507	ታዋቂው የጂዎሜትሪ ተማሪ ዩክሊድ በዚች ከተማ ይኖር እንደነበር ይጠቀሳል።
14508	እምላክ ኢትዮጵያን ከዚህ አይነቱ ሀሳዊ መሲህ ይጠብቃት አሜን.
14509	ለመሆኑ ብላቴንጌታ ወልደ ማርያም ለምን ይሆን አክሊሉን አላስገባም ያሉት።
14510	አሁንም የሰውዬውን ሚስት መልስ፤ ነቢይ ነውና፥ ስለ አንተም ይጸልያል፥ ትድናለህም።
14511	ህርቱን የተከታተለ ሲሆን በኮከበ ጽባሕ ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ትምሕርት ቤት ይሰጥ የነበረውን የመምሕርነት ኮርስ ለአንድ ዓመት ተከታትሎ በመምሕርነት ተመርቋል።
14512	ጥድፈት በሳይንሳዊ ስሌት ፍጥነት በጊዜ ሲካፈል የሚገኝ ነው።
14513	በዐሥራ ስምንተኛው ክፍለ ዘመን፤ አሁን በሚጠራበት ስሙ የካውንተር ጅረት በመባል መጠራት ጀመረ።
14514	ለምሳሌ ለመበለትና ለደሀ አደጎች ቀረጥ እንዳስቀረላቸው ድሆችንም ከሃብታሞች አራጣ እንደጠበቃቸው ይታወቃል።
14515	ብዙዎቹ የሞሪታኒያ ሕዝብ በመቆያ ግብርና ቢኖሩም ይሄ ወደ ውጭ አገር ለመላክ አይደለም።
14516	ኦስካር በአለማችን ትልቁ የፊልም ሽልማት መድረክ ነው።
14517	በዘመኑ ኢትዮጵያን አንድ አድርጎ የሚገዛ ምኒልክ የሚባል ንጉሥ ይነግሣል የሚባል ንግርት ስለነበር፣ አባታቸው ምኒልክ ብለዋቸው ነበር።
14518	ጋምቤላ የአኑአክና የኑር ጎሳዎች መኖሪያ ስትሆን የየራሰችው ገበያ በጋምቤላ አላችው።
14519	ከሙዚቃ መሳሪያዎች ጊታር በደንብ መጫወት የጀመረው ወደ አዲስ አበባ በመምጣት ትንሽ እንደቆየ ነበር።
14520	ስለዚህ ስለበሽታው ሕዝቡ በሚገባ ማወቅና መዘጋጀት ኣለበት።
14521	ጠያቂው የፈለገውን ጥያቄ መጠየቅ ይችላል።
14522	ተለጣጭ የጎረቤቷን ድልህ አሟጣጭ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
14523	ምኒልክ የኢትዮጵያ ንጉሰ ነገሥት በሆነበት ወቅት አዲስ አበባ የኢትዮጵያ ዋና ከተማ ሆነች።
14524	በአንድ ኢትዮጵያዊ ልማድ ዘንድ፣ ከባቢሎን ግንብ ውድቀት ቀጥሎ ካም የአገሩ መጀምርያው ንጉሥ ነበረ።
14525	የኦሮሞ ቡድኖችንም ሃልይ መግታት ስላልቻለ ምስራቅ ሸዋ በነኝሁ ቡድኖች ቁጥጥር ስር ዋለ፣ ሲዳሞም በዚሁ ከተቀረው ክፍል የተነጠለው በዚህ ጊዜ ነው፣ እንራያ የተባለውም የክርስቲያን አገርም የኦሮሞ ቡድኖች ስለተቆጣጠሩት ከዚህ በኋላ አበቃለት።
14526	ግማሾቹ የብርሃኑን አቅም ገንዘብ በማድረግ ከፍተኛ አቅም ገዝተው ከሌላ ቁስ ጋር የኬሚካል ግንኙነት ያደርጋሉ፣ ገሚሶቹ ያላቸውን ግንኙነት አቋርጠው ለብቻቸው ይሆናሉ።
14527	እንጨት አይሸከሙም ላመድ አሮጊት አያገቡም ላትወልድ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
14528	ከከበሩ ከመላእክት አንዱ ዑርኤል በመብረቅ በነጐድጓድ የተሾመ ነው።
14529	ከአባቱ ከኤናናቱም በኋላ ለዘውዱ ተከተለው።
14530	እነዚህ መሃንዲሶች በብዙ አይነት የማንሰላሰል (ኮምፒውቲንግ) ስራ ላይ ይሳተፋሉ።
14531	ከደም፣ ከተናቀም፣ በሌላ እንስሳ ከተገደለው፣ ከአሳማ ፣ በአላህ ስም ካልተገደለው እንስሳ ከመብላት፣ አረቄንም ከመጠጣት ይከለከላል።
14532	ቢቡኝን በስተደቡብ ስናን ወረዳ፣ በስተምዕራብ ምዕራብ ጎጃም ዞን ደጋዳሞት፣ በደቡብ ማእራብ ደምብጫ እና መቻከል ወረዳዎች፤ በስተሰሜንምዕራብ ደጋዳሞት እና በስተምሥራቅ ደግሞ ሁለት ኢጁ እንሴ ያዋስኑታል።
14533	ባለቤት ያቀለለውን አሞሌ ባለእዳ አይሽከመውም የአማርኛ ምሳሌ ነው።
14534	መጽሃፉ በታተመበት ወቅት ከፍተኛ ተነባቢነትን በማትረፉ ቀጥቃጣ ሰው ጋብሮቭ በሚል ስያሜ እንዲታወቅ አድርጓል።
14535	ነጋዴም እንዲነግድ የጦር መሳርያ እንዳይከለከል ይፈቀድልዋል።
14536	ቋንቋን በተመለከተ ጥናት ያካሄዱ ምሁራን፣ጋንኪን እና ቲቶብ ናቸዉ።
14537	ወርደን በእግራችን ደግሞ እየዞርን ብዙ ነገር አየነ።
14538	የዓለም ውቅያኖሶች መጠን በዓለማዊ መሞቅ ከፍ ከፍ እያለ፥ ምናልባት በመቶ አመት ውስጥ ማልዲቭስ ምንም ኗሪዎች የማይኖሩባቸው ደሴቶች እንዳይሆኑ የዕውነት ተግሳጽ አለ።
14539	ብዙወች እራሳቸውን ማዘዝ ይችላሉ፣ ነገር ግን ለራሳቸው ከመታዘዛቸው በፊት ብዙ ይጎላቸዋል!
14540	ለምሳሌ የብስክሌት ፔዳል ሰንሰለት አንዱ ነው።
14541	አሪዩስ በአንጾኪያ የዚሁ ሉቅያኖስ ተማሪ እንደ ሆነ ይታመናል።
14542	ፍሎሪዳ ከሃምሳዎቹ አንዷ የአሜሪካ ክፍለ ግዛት ናት።
14543	ታልሙድ ሳንሄድሪን ደግሞ አንበሣው ኖህን እንደ ሰለበው ይተርካል።
14544	ለምሳሌ በአንዳንድ የኤሊ አይነቶች ውስጥ ፅንሱ በእርግዝና ጊዜ ከባቢው ቀዝቀዝ ያለ ከሆነ ሽሉ ተባእት ይሆናል።
14545	ግብጾቹ አካባቢውን ለቅኝ ግዛታቸው ብለው አንድ ከማድረጋቸው በፊት በዚህ መልክዓ ምድር ሦስት እራሳቸውን የቻሉ ማዕከላት በታሪክ ይጠቀሳሉ።
14546	እኒህን የግብረገብ ህጎች የሁልጊዜ ግዴታ በማለት ተንትኗል።
14547	ላውዝዕ ያስተማረው የዳው ሃይማኖት ደግሞ እስካሁን እንደ ሴት አምላክ ያያታል።
14548	አለቃም የሰውየውን ተረብ በቅጽበት ይረዱና ቀና ብለው ሰውየውን ሲያዩት ጉንጩ በጣም የከሳና የተጣመመ መምሰሉን ይረዳሉ።
14549	እርሳኝ የሐመልማል አባተ አምስተኛ አልበም ነው።
14550	ስለእኛ ስለሰዎች፥ እኛን ለማዳን፡ ወረደ፤ ነፍስ ነሥቶ፡ ፍጹም ሰውን ኾነ።
14551	ዕንቁዋ እስከሚገኝ ድረስ ምኒስትሩ ሐይቁን በተዓምር አስለየው ይላል።
14552	እነዚህ መሣሪያዎች ድምጽ የሚሰጡት በንዝረት ነው።
14553	እነዚህ መሣሪያዎች ድምጽ የሚሰጡት በትንፋሽ ኃይል ነው።
14554	አየሩን ለማሠልጠን ችሎታ እንደያዘ የሚወራው አባባል በፓዩቶች ዘንድ ከሥልጣኑ ምንጮች ዋና ነበረ።
14555	ህያዋን ለነገስታት ሙታን ለካህናት ይገብራሉ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
14556	ይህንም ሲያደርግ፣ በቋሚ ድግግሞሽ በመጨማተር እና በመላላት ነው።
14557	በርግጥ የክሪስታል ራዲዮ የተወሰነ ጣቢያወችና በዚያው ልክ ድምፁም ከፍተኛ ስላልሆነ ኢር ፎን መጠቀም ግድ ይላል።
14558	ጥላሁን ለኢትዮጲያ ሙዚቃ ላደረገው አስተዋጽኦ ከአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ የክብር ዶክትሬት ዲግሪ ለማግኘት በቅቷል ሌላም ህይወቱን በሙሉ ለሙዚቃ በማበርከቱ ከኢትዮጵያ ኪነጥበብና የብዙህን መገናኛ ሽልማት ድርጅት «የሙሉ ዘመን» ሽልማት ተሸላሚ ለመሆን በቅቷል።
14559	በነዚህ መንግሥታት ውስጥ ቲምቡክቱ ለትምርትና ለመገበያየት ቁልፍ ከተማ ነበረች።
14560	በቀላሉ ለማስቀመጥ አዒሻ ለአላህና ለመልክተኛው (ሰ.ዐ.ወ) የተሰዋ ክቡር ሕይወትን መርታለች።
14561	እናንተ ታጠፋላችሁ ተብሎ በሚስጥር ተነግሮኛልና አሁን እስቲ የሚያጠፋውን እናያለን ።
14562	ቶማስም ኢየሩሳሌም ደርሶ ሐዋርያትን «የእመቤታችን ነገርስ እንደምን ሆነ?»
14563	ኤሪሞን የሚሌሲያን ወገን መጀመርያው ከፍተኛ ንጉሥ ሲሆን ለመጀመርያው ዓመት በጋርዮሽ ከወንድሙ ኤቤር ፊን ጋር ገዛ የሚሉ ምንጮች አሉ።
14564	ይሁንና በታሪካዊው ዘመን አራማውያን በተለይ በዚያ አቅራቢያ ስሜን ሠፍረው ነበር።
14565	የራስዋ እያረረባት የስው ታማስላለች የአማርኛ ምሳሌ ነው።
14566	ጥርኞች የሚያድኑት እንደ ሸለምጥማጥ አድፍጠውና አሳደው ሳይሆን በያሉበት ቀጨም እያደረጉ ነው።
14567	ለምሳሌ በአንዳንድ ሥፍራ በትንቢት፣ በእግዚአብሔር መንግሥት ሰው ሁሉ በራሱ ወይንና በለስ ሥር እንደሚቀመጥ ይላል።
14568	ጌቱሊያ በሮማውያን ዘመን ከማውሬታኒያ ደቡብ ጌቱሊያ በስሜን አፍሪካ የተገኘ ጥንታዊ አገር ነበር።
14569	አደጋው ያደረሰበት ጉዳት አየርዠበቡን ከጥቅም ውጭ ሲያውለው በተዓምር ግን ሁሉም ተሳፋሪዎች ተርፈዋል።
14570	በሽታው በማንኛውም ወቅት በአገራችንም በወረርሽኝ መልክ ሊከሰት የሚችል በመሆኑ ከወዲሁ ጥንቃቄ ማድረግ አስፈላጊ ይሆናል።
14571	ሻቭካት ሚርዚዮየቭ አሁን የኡዝቤኪስታን ፕሬዚዳንት ነው።
14572	ከማለት እያንዳንዱ ትርጓሜ «አንድምታ» የተባለው ነው፣ «አንድምታ» ለመላው ትምህርት ዘርፍ ለመሰይም ችሏል።
14573	ከሙዚቃ መሣሪያዎች ዋሽንት (ሱልንጌ) ክራር/ዝንቤ/፣ ዛዬ የትንፋሽ መሣሪያ በራሣቸው ጥበብ በመሥራት ደስታቸውንና ሃዘናቸውን በሚገልጹበት ወቅት በማጀቢያነት ይጠቀሙባቸዋል።
14574	አኮራቹ ይደቀቃል፣ ከውሃም ጋር ኮሶ ትልን ለማከም ይጠጣል።
14575	ኡጉይያ የሞሪታንያ ገንዘብ ስም ነው።
14576	ለምሳሌ የዩናይትድ ስቴትስ ዋና ከተማ ዋሺንግተን ዲሲ ሲሆን ከአንደኛው ትልቅ ከተማው ግን ከኒው ዮርክ ከተማ ያንሳል።
14577	በዚህም እውቀታቸው የትንሹ ዓሊ አጫዋች ሆኑ።
14578	በፍፁም ኣልስማማም በጌታዋ ላይ ያላትን ፅናት አወጀች።
14579	ከምድር መንቀጥቀጥ የተነሣ ይህ ግድግዳ ፍርስራሽ ሆኖ ጽሑፉ በሙሉ ሊተረጎም ባይቻልም፣ ትልቁ ክፍል ግን ተተረጎማል።
14580	ከተማው በስካገራክ ወሽመጥ ዳር ይገኛል።
14581	ስለዚህ ሎንጎባርዲ ከሎንጎ እና ከባርዱስ እንዳልተሰየሙ የስሞቹም ተመሳሳይነት አጋጣሚ እንደ ሆኑ የሚጽፉም አሉ።
14582	ሐላሌም ከእንግዲህ ከካሊቃ ጋር የምትገናኙት በአባቶቻችሁ በኩል ነው።
14583	ኦቾሎኒ የአትክልት አይነት ነው።
14584	ማህበሩ የሲንጋፖር ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድንንና የተለያዩ ብሔራዊ ውድድሮችን ያዘጋጃል።
14585	ጓቴማላ የመካከለኛ አሜሪካ አገር ሲሆን ዋን ከተማው ጓቴማላ ከተማ ነው።
14586	ጸሐፊው ተክለጻድቅ መኩርያ ደግሞ በዚህ ቀን ተማረኩ።
14587	በባሕል መድሃኒት፣ የወይራ ዘይት መረቅ ጠብታ በጆሮ ለጆሮ ሕመም ተዘግቧል።
14588	፷፯ኛው ፓትርያርክ ቂርሎስ እንደ ኤጲስ ቆሞስ የላኩት ሰቨሩስ ሲሆኑ የቤተክርስቲያን ሥርዐት ሁሉ እንዲያስጠበቁ ታዘዙ።
14589	ኤድስን የሚያመጣው ሕይወት ያለው ጥገኛ ጠንቅ በኃይለኛ የማጉሊያ መሣሪያዎች ይታያል።
14590	እሳቸው እንዳሉት፣ ዕውነት ፍቅር ነው፣ ጽናትም ኃይል ነው፣ ስለዚህ የሳንስክሪት ስም ከእውነትና ከፍቅር (ወይም ሰላም) የተወለደው ሃይል መሆኑን ያሳያል አሉ።
14591	ፍድቀል የሚታወቀው በተለይ ከሥነ ጽሑፍ ጥቅሶች ሲሆን የጨወታው መልክ ወይም ደንቦች በትክክል እርግጠኛ አይደሉም።
14592	የተዋበ የአረብኛዉ ቁርአን ሽፋን ቅዱስ ቁርአን ወይንም ቁርአን) የመሃከለኛዉ አለም የእስልምና የቅዱስ መጽሃፍ ወይም የእምነት ጽሁፍ ነዉ፣ በዚህም ትምህርት ይህ ጽሁፍ የመጣዉ በአላህ ፈቃድ ቃሉን በጂብሪል አማካኝነት ለነብዩ ሙሀመድ የወረደ የአላህ ቃል ነው።
14593	ሽማግሌ ይገላግላል የተጠቃ አቤት ይላል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
14594	በተለይ የሚመስለው በስሜን ፋርስ አገር በካስፒያን ባሕር አጠገብ የሚገኘው ጊላኪኛ ነው።
14595	በተለይ በዲዮዶሮስ ሲኩሉስ ጽሑፍ የእርሷ አፈ ታሪክ ይታወቃል።
14596	በዚህም አነስተኛው ትርጉም አዘል የቋንቋ ክፍል ነው።
14597	በብዛት የሚገኝበት መልክዓ ምድር በደቡብ ክልል አላባ ቁሊቶ ፣ አዋሳ ፣ ማረቆ፤ በሰፊ በሰው ጓሮትክሎሽ ይገኛል።
14598	ድፋርሳ ኢትዮጵያና አፍሪካ ውስጥ የሚገኝ አጥቢ እንስሳ ነው።
14599	በርግጥ ያቀረብከው መላምት ውሽት መሆኑን ሙከራህ ያሳያል?
14600	ስለዚህ ማንኛውንም የግዕዝ ቀለም በሦስት መርገጫዎች መክተብ ነውር ነው።
14601	ስለዚህ ማንኛውንም የግዕዝ ቀለም በሦስት መርገጫዎች መክተብ ያካስራል።
14602	ተውሂድ ከእናታቸው የተማሩ ሲሆን የፊቅህ ትምርታቸውን ከሐጂ ወራቅ፣ ከሐጂ ቡሽራና ከሌሎችም ዝነኛ የቃሉ ፈቂሆች ብዙ ኢልም ቀርተዋል።
14603	በብዛት የሚገኝበት መልክዓ ምድር ከቅድመ-ታሪክ ጀምሮ በሜድትራኔያን ባህር ዙሪያ ታርሷል፤ አሁንም በብዙ አገራት ይታድጋል።
14604	አለቃም ችግራቸውን ከተወጡ በኋላ ምኒሊክን ሊያዪ ጉዞ ወደ አ.አ. ያቀናሉ።
14605	በብዛት የሚገኝበት መልክዓ ምድር በአንዴስ ተራሮች ከተገኙት አሉማ ዝርዮች ዋንኛው ሲሆን «ኪዊቻ» ይሉታል።
14606	የላቲን እስፔሊንግ ለቃላት እንጂ የግዕዝን ፊደላት ለመክተብ ኣይደለም።
14607	የጥቅስ ምልክቶችን በሁለት ከፍሎ መመልከት ይቻላል።
14608	በከፊል ተቀባይነት ካገኙት ሌሎች አገሮች፣ አብካዝያ ፣ ትራንስኒስትሪያ እና ናጎርኖ-ካራባቅ ደቡብ ኦሤትያን እርስ በርስ ይቀበላሉ።
14609	የፋርስ ባህረሥላጤ በእስያ ውስጥ ከፋርስና ከአረቢያ መካከል የሚገኝ ባህር ነው።
14610	ከዚያም በአልባሳት መደብር ውስጥ ሠርታለች።
14611	ወደፊት ኮምፕዩተሩ በግዕዝ ፊደል የቀረቡትን ያነባል፣ ያሰማናል፣ ያርማል፣ ይተረጕማል፣ ወዘተርፈ።
14612	ግዝረት ከሚፈጽሙት አገሮች አንድ መሆናቸውን ይመስክራል።
14613	ሆሳዕና በኢትዮጵያ የደቡብ ብሄር ብሄረስቦችና ሕዝቦች ክልል በሀዲያ ዞን የሚገኝ ከተማ ነው።
14614	ይሄውም የአነባበሮ መርህን ወይን የሱፐርፖዚሽን ፕሪንሲፕልን።
14615	ኡንዚ፣ ኡንዳሉሉ፣ ኡሩር፣ ፑዙር-ኒራሕ፣ ኢሹ-ኢል እና ሹ-ሲን ናቸው።
14616	ለምሳሌ በጣልያናዊ መኖኩሴ አኒዩስ ዴ ቪቴርቦ ባሳተመው ዜና መዋዕል ዘንድ፣ ኖህ ከጥፋት ውኃ በኋላ በጣልያን ሀገር ሠፈረ።
14617	ሰውሃን ካደረጋቸው ሥራዎች መካከል ዋና ዋናዎቹ እንዲህ ናቸው፦
14618	በስሜኑ ክፍላገሮች ደግሞ፣ ባርነት ከዚህ በፊት ተክለክሎ ነበር።
14619	በዚያም ሲያስተምር ሰንብቶ በደመና ተጭኖ ሲመጣ ያገኛታል።
14620	እዚህም በሚኖርበት አካባቢ ቪቶሪያ ኮሎና ማርኩዚዬ ፔስካራ እና ገጣሚ ሴት ጋር ፍቅር ይዞት እንደነበር ይነገራል ።
14621	በርካታ መንደሮችና ከተሞች በባቡር ሀዲዱ ምክንያት ተቋቁመዋል።
14622	ዓማርኛ የማያስጽፍ መጻፊያ ይጽፋል ተብሎ ኢንተርኔት ላይ ለዓመታት ተቀምጧል።
14623	ሀድሰን ባህረስላጤ በካናዳ የሚገኝ ታላቅ ባህረስላጤ ነው።
14624	በስደት በነበሩበት ዘመናት ሥርዓተ ቅዳሴ እንደተለመደው በግዕዝ ሲዘመር፣ በሥርዓቱ ውስጥ የተካተቱት ጸሎቶችም ሆኑ የቅዱስ ወንጌል ምንባብ፣ ወዘተ.
14625	በዚህም ለማህበራዊ ግብይት መሠረት ናቸው።
14626	የፈተና ደንጊያዎች የፈተና ደንጊያ የወርቅ ወይም ሌላ ውድ ብረታረት ጥረት የሚፈትን ድንጋይ መሣሪያ ነው።
14627	ስድስት የናይጄሪያ ከተሞች ከአንድ ሚሊዮን በላይ ነዋሪዎች አሉባቸው።
14628	በታላቁ እስክንድር የንግድ ማዕከል ለመሆን የተመሰረተች የጥንቱ ዘመን ታላቅ ከተማ ነበረች።
14629	ለምሳሌ ኢንዳክተር ከፍተኛ ድግግም ሞገዶችን አሳልፎ ዝቅተኛ ድግግም ሞገዶችን ሲገድል፣ ካፓሲተር በተራው ከፍተኛ ሞገዶችን ገድሎ ዝቅተኞችን ያሳልፋል።
14630	ስለዚህ በአንዳንድ የታሪክ መምኅር አስተሳሰብ ይሄ ፈጠራ አይነተኛ ወይም አብዮታዊ ሚና አጫውቷል።
14631	ብዙዎቹ የአለማየሁ ዘፈኖች ከስሜት በሚያፈልቃቸው ዜማዎች ዘመናዊነት የሚታይባቸውና ከውጭ ሀገር ዘፈኖች ጋር ይመሳሰላሉ።
14632	በቆላና በወይናደጋ በብዛት ይገኛል።
14633	ኬብሮን በፍልስጤም ግዛቶች በምዕራቡ ዳር (ዌስት ባንክ) የሚገኝ እጅግ ጥንታዊ ከተማ ነው።
14634	የቡድኑ ተሰላፊዎች ዝርዝር በግንቦት ፳፫ ቀን ፳፻፮ ዓ.ም. ነው የታወቀው።
14635	በከፊል የእንደገና መወለድ አገላለጽ እና አምልኮ ነበር።
14636	በወቅቱ እየተጋጋለ የመጣው የጀርመን ናዚ ሥርዓት ሁለተኛው የዓለም ጦርነትን ሲጀምር ፋሺስት ሙሶሎኒ ከጀርመኖች ጋር ሲያብር እንግሊዝ ፣ ፈረንሳይ እና አሜሪካን ጨምሮ በርካታ የምዕራብ አገሮች የሕብረት ጦር መስርተው የሙሶሎኒን ጦር መውጋት ጀምረው ነበር።
14637	ይኸውም እመቤታችን ድንግል ማርያምን በብዙ ምሳሌ እየመሰለ የሚያወድስ፤ ስነ ጽሑፋዊ ውበት ያለው በመሆኑ ደግሞ ከጸሎትነቱም ባሻገር ጥልቅ ምስጢር ያለበት ትምህርት የሚሰጥ ነው።
14638	ፍሬዎቹ አይጎዱም፣ በተለይ በሽኮኮና ሌሎች እንስሳት ይበላሉ።
14639	ፍልሰቱ የተጀመረው ግብርና ከተጀመረ በኋላ እንደሆነ የሚታመን ሲሆን በመጀመሪያ ወደ ምሥራቅ ከዚያም ወደ ደቡብ አቅጣጫ አምርቷል።
14640	እነዚህ ካውንቲዎች በሕዝብ በተመረጡ ሰዎች የሚስተዳደሩ ሲሆን በናይሮቢ ከሚገኘው ማዕከላዊ መንግሥት በነፃነት ይንቀሳቀሳሉ።
14641	በሁለት አካባቢዎች መካከል የተለያየ የአየር ጫና ሲኖር፣ ልዩነቱ እስኪጠፋ ድረስ አየር ክከፍተኛ ጫና ወደ ዝቅተኛ ጫና ይሰደዳል።
14642	እነዚህ ከመጀመርያ የግሪክ አልፋቤት ፊደሎች ስሞች «አልፋ» እና «ቤታ» የተነሣ እውነተኛ «አልፋቤቶች» ይባላሉ።
14643	መሠረቱ የተለቀመው በተለይ በምዕራብ አውሮፓ ከሚገኙ ቋንቋዎች ነበር።
14644	ያልፋል እስኪያልፍ ያለፋል በአማርኛ ፈሊጣዊ አነጋገር የሆነ ዘይቤ ነው።
14645	ብርጭቆ መጀመርያው በጥንት የተገኘው የሸምበቆ አመድ (አልካሊ) ከቀለጠ አሸዋ (ሲሊካ) ጋራ ሲቀላቀል ነበር።
14646	የአለም አትሌቲክስ መጨረሻ በየአመቱ የሚካሄድ የቤት ውስጥ እና የሜዳ ውድድር ነው።
14647	ስያሜው በብሔረሰቡ አባላት እያሣደረ የመጣውን መጥፎ ጠባሣ ለመፋቅ ሲባል በፊውዳሉ ሥርዓት ወቅት የተሰጠውን ስያሜ በ፲፱፻፷፯ ዓ.ም. «ጌዴኦ» በሚል ስያሜ እንዲተካ በብሔረሰቡ አባላት ጥያቄ ቀርቦ ውሣኔ አግኝቷል።
14648	ጥንታዊ እንግሊዝኛ በርካታ ተመሳሳይ ቀበሌኞች ነበሩት።
14649	እነዚህ እስጢፋኖስ የተባለ መነኩሴን ትምህርት የተቀበሉ በወንጌል ትምህርት የጸኑ ሰዎች ገዳም ሲሆን በአዲስ ኪዳን እንደተጻፈው በክርስቶስ ማመን እንጂ ለመስቀል መስገድና ለስእል መስገድ ለንጉሥም እንደ መለኮት መስገድ አይገባም የሚሉ ነበሩ።
14650	የሂሳብ ቀመሮችንም አቅልሎ ለማሳየት የሚጠቅም የፋይናማን ምስል የተባለውን ዘዴም በመቀየሱ ስሙ ይጠራል፡፡
14651	እነዚህ ተደጋግፈው የምግብ ሥርዓትን ይፈጥራሉ።
14652	በጉግል የመጀመሪያ ዓመታት የሠራተኞች ደሞዝ ትንሽ ነበር።
14653	በሌሎች አስተያየት እኒህም የአጠቃላይ ሂደቱ አካል ስለሆኑ እንደ ፖለቲካ ይወሰዳሉ።
14654	ጋሊልዩ የብርሃንን ፍጥነት ለማግኘትም ሞክሮ ነበር።
14655	የይሖዋ ምሥክሮችን ከሌሎች ሃይማኖቶች የተለዩ የሚያደርጓቸው እምነቶች ምንድን ናቸው?
14656	በደስታ የተዋጠችው ሠናይት ወደአስፋው እየሄደች "ምን ቸገረኝ ጠራርጌ ነው የምወስድልህ!"
14657	የህዝቡ አስተዳድር እንደየ መንግስቶቹ ስቀያየር የኖረ ሲሆን፡ ቀደም ስል ራያን በሁለት አውራጃዎች በመክፈል ራያ ና ቆቦ ማእከሉ አላማጣ ፡ ራያ ና አዘቦ ማእከሉ ማይጨው በማድረግ በወሎ ጠቅላይ ግዛት ስር ይተዳድር ነበር።
14658	የሜሉሓ መርከቦች፣ የማጋን መርከቦች፣ የድልሙን መርከቦች በአካድ ወደብ አሠረ።
14659	በጊዜው የነበራቸው የቀለም አቀባበል፣ የሚስጥር መመራመርና መራቀቅ በጉባኤው ላይ «የቀለም ቀንድ» የሚል ቅጽል ተሰጣቸው።
14660	ጎንደር ክፍለህገር በሰባት አውራጅዎች ይከፈላል።
14661	በማለት የኢትዮጵያ ሕዝብን በአደባባይ ለማስተማር መውጣት እጅግ በጣም ጥቂት ቆራጦች ብቻ የሚደፍሩት ተግባር በነበረበት ጊዜ ብቅ ብሎ ለአገር የሚጠቅም ታላቅ ተግባር ሲያከናውን የቆየ ሰው ነበረ።
14662	ሁለቱም የትምህርት ክፍሎች የባችለርና የማስተርስ ፕሮግራሞች አሉዋቸው።
14663	ይሄውም የሚደረገው በተሰጠ የኤሌክትሪክ መስክ ውስጥ ባሉ ሁለት ነጥቦች መካከል የመስመር ጥረዛ በማካሄድ ነው።
14664	በቅርቡ የአስፓልት መንገድ እየተሰራላት ይገኛል።
14665	ለምሳሌ የኡራኑስን አካሄድ በመንጽራቸው ቢያጠኑም ይህ ፕላኔት ከሌሎች ፕላኔቶች የተለየ እንግዳ ምህዋር ይዞ ይሾር ነበር።
14666	ፈረሰኛ የወሰደውን እግረኛ አይመልሰውም የአማርኛ ምሳሌ ነው።
14667	ስለዚህ በየአህጉሩ ከቅድመ-ታሪክ ጀምሮ ባርነት ይስፋፋ ነበር።
14668	የስሜን ፈረንሳይኛ ቀበሌኞች - ዋሎንኛ በደቡብ ቤልጅግ ይታያል።
14669	ቅዱሳን መጻሕፍትን ሰብስበው «መሳቂያና መሳለቂያ አደረግዃችሁ» እያሉ ይቅርታ ይጠይቁ ነበር ይባላል።
14670	ኮንዲቪ እንደሚለው ለሎሬንዞ ዲ ፒዬሬ ዲ ሜዲቺ ነበር መጥምቁ ዮሀንስን የቀረጸው።
14671	በአሁኑ ፈረንሳይ፣ እንግሊዝ ፣ ሆላንድ ፣ ምዕራብ ጀርመንና ስሜን-ምዕራብ ጣልያን ብዙ ከተሞች በጥንት ስማቸው ላይ «-ማጉስ» የሚለውን መድረሻ ስለ ነበረ በዚህ ንጉስ ማጉስ እንደ ተመሰረቱ የሚሉ ደራስያን አሉ።
14672	ባህላዊ መድኀኒቱም የተወቀጠ ኮሶ በማር ለውሶ መቀባትና ቅጠል ለጥፎ በጨርቅ ማሰር ነው።
14673	መርከቡ በፈረንሳይ መንግሥት ስም ስለሆነ ስለ ፈረንሳይ ንጉሥ ቦታውን ኑቨል አንጉለም (አዲስ አንጉለም) ሰየመው።
14674	ጉራጊኛ በኢትዮጵያ ከሚነገሩ ፩፪ የሴማዊ ቋንቋዎች አንዱ ሲሆን፡ አብዛኛዎቹ ተናጋሪዎች በሰሜናዊው የደቡብ ክልል በሚገኘዉ የጉራጌ ዞን ይኖራሉ።
14675	ከዚያም የፍልስፍና አስተማሪ ሆኖ ሰርቷል።
14676	በዘመኑ የተቀረፁት ሳንቲሞቹ ላይ የጨረቃና-ኮከብ የቅድመ ክርስትና ምልክቶች ቀስ በቀስ፡ የመስቀል ምልክቶች ባላቸው ሳንቲሞች እየተተኩ ሄደዋል።
14677	ከእህል እንዲታረም አይነተኛ ነው።
14678	አንዲት የማኅበራዊ ሠራተኛም ዴቢን "በጣም ተጠራጣሪ ሴት" ብላ ትገልጻታለች።
14679	በወቅቱ አስተዳዳሪ የነበረው ጊልድ ዉል አንድ ጥያቄ ለማይክል አንጄሎ አቀረበለት ጥያቄውም አንድ ከአርባ አመት በፊት በአጎስቲኖ ዲ ዱቺዮ ተጀምሮ ያላለቀ ቅርጽ ነበር ።
14680	የደቡብ ፕሬዚዳንት ጄፈርሰን ዴቪስ ሆኑ።
14681	ማዕቀብ የፖለቲካና የኢኮኖሚ እገዳ ሲሆን ሕጋዊ በሆነ ውሳኔ ኃይል ተጠቅሞ አንድን ሰው፣ ሀገር ወይም ተቋም ከያዘው አፈንጋጭ አስተሳሰብ ወይም ድርጊት እንዲመለስ፣ የሚጠበቅበትን መስመር እንዲከተል ወይም ለትክክለኛው ሕግ ተገዥ እንዲሆን ለማድረግ በፖለቲካና በኢኮኖሚ እገዳ አማካይነት የሚወሰን ቅጣት ነው።
14682	ሻሸመኔ በኢትዮጵያ የኦሮሚያ ክልል ከተማ ሲሆን በምስራቅ ሸዋ ዞንና በሻሸመኔ ወረዳ ይገኛል።
14683	ነቀምት በኢትዮጵያ የኦሮሚያ ክልል ከተማ ሲሆን በምሥራቅ ወለጋ ዞንና በጉቶ ዋዦ ወረዳ ይገኛል።
14684	ለምሳሌ ሞንቴቪዴዮ የኡራጓይ ታላቁ ከተማ ከመሆኑ በላይ በተጨማሪ ዋና ከተማው ነው።
14685	ስልጢኛ በኢትዮጵያ የሚነገር ቋንቋ ሲሆን የሴማዊ ቋንቋዎች አባል ነው።
14686	ሃመርኛ በኢትዮጵያ የሚነገር ኦሟዊ ተብሎ በሚታወቀው የቋንቋ መደብ የአፍሮ-እስያ ቤተሰብ የሚካለል ቋንቋ ነው።
14687	ወሬውም ያንጊዜውን በየሠልፉ ውስጥ ሲሰማ መኳንንቱም ወታደሩም ከቅጥሩ ውስጥ እየወጡ መሸሽ ጀመሩ።
14688	ሃረማያ ዩኒቨርስቲ ኢትዮጵያ ውስጥ በሐረሪ ሕዝብ ክልል አለማያ ከተማ የሚገኝ የከፍተኛ ትምህርት ተቋም ነው።
14689	ሙርሌኛ በኢትዮጵያ የሚነገር ናይሎ ሳህራዊ ተብሎ በሚታወቀው የቋንቋ መደብ ነው።
14690	በብዛት በሲንጋፖር የሰፈሩት ሰዎች ቻይናዊ ነበሩ።
14691	ደካሞች ለጠንካሮች ለመታዘዝ በሌላ ሳይሆን በራሳቸው ፈቃድ ይስማማሉ፣ ደካሞቹ ደግሞ በተራቸው ከነሱ የበለጠ ደካማ ለሆነው ጌትነት ይፈቅዳሉ፡ ይህ ጨርሰው ሊተውት የማይፈቅዱት ደስታቸው ነው!
14692	ምስስል በየሳይንስ ፍልስፍና ውስጥ የአንድ አመክንዮአዊ ዓረፍተ ነገርን እውነትነት እና ውሸትነት መካከል ያለውን ልዩነት መለያ ዘዴ ነው።
14693	ኢጣልያ አገራችንን የወረረች ጊዜም በየካቲት ፲፪ ቀን ፲፱፻፳፱ ዓ.ም. ፍጅት ተይዘው ወደ ሶማሌ ደናኔ ተግዘው ለሦስት ዓመታት ታስረዋል።
14694	ጥሩነሽ ለቤተሰብዋ ከአምስት ልጆች ሶስተኛዋ ናት።
14695	አለ፡፡ ጠመንጃውን አቀባብሎ ሁለት የጣሊያን ቦምብ ይዞ፤ በሁለት ወታደር ታጅቦ መጣ፡፡ ሰላምታ እየሰጠ.
14696	አክሱም ዩኒቨርስቲ ኢትዮጵያ ውስጥ በትግራይ ክልል አክሱም ከተማ የሚገኝ የከፍተኛ ትምህርት ተቋም ነው።
14697	አለቃም ማዘንጊያን ምሳቸውን አይብ እንደበሉ ገብቷቸው እንዲህ አሉ አሉ «በሁዳዴ ሽሮ እንዳይጥም አውቃለሁ አንቺ ባይበላሽ እኔ እበላዋለሁ»
14698	እንዲህ ስላደረገ፥ አንቅቲፊ ለራሱ የነበረው አስተያየት ታላቅ ነበር።
14699	ከፍተኛ ተጋለጭነት ላለባቸው ሰዎች ለበሽታው ከመጋለጣቸው በፊት አስቀድሞ የመከላከያ ክትባትን መስጠት ይመከራል።
14700	ይሁንና የጣሊያኖች መስፋፋት ሊገታ አልቻለም።
14701	በጥንት ከተናገረው ፖመራንኛ ወጥቶ ከፖላንድኛ በጣም ቢለይም በፖላንድ ውስጥ እንደ ራሱ ቋንቋ ከቅርብ በፊት አልተቆጠረም።
14702	ለምሳሌ እንቆቅልሽ የሚጫወቱ ሰዎች እንቆቅልሽ ሲጠይቁ ህግና ስርአትን አክብረው ነው።
14703	በታሪክ ኢትዮጵያን ከጎበኙት ሁለት የብሪታኒያ ጠቅላይ ሚኒስትሮች፣ ዊልሰን የመጀመሪያው ናቸው።
14704	የቀድሞ ዩጎስላቭያ ክፍላገር ነበረ።
14705	የዘመኑ የፕሮግራም ቋንቋዎች አሰራር ልክ እንደ ማሽኖቹ ለተውሰኑ ሰራዎች የታለሙ (እንደ ሳይንስ ነቅ ፎርሙላዎች ወይም የጽሁፍ ሰሌዳዎች) ነበሩ።
14706	በተለይ ማርክሲስት የነበረው ሻዕቢያ ብዙ ክርስቲያን ኤርትራውያን ሲቀላቀሉት፣ ኃይሉ ከማደጉ የተነሳ፣ በመላው አረባዊነት አራማጁ ጅብሃ ላይ ጦርነት መክፈት ጀመረ።
14707	ጻድቃን ሳይቀጣጠሩ ይገናኛሉ ሀጥአን ግን በተቃጠሩበት ይተጣጣሉ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
14708	ድርጅቱ መቀመጫውን በአሜሪካ ያደረገ ነው።
14709	ትግራይ በኢትዮጵያ ከሚገኙት ክልሎች አንዱ ሲሆን በርካታ ባህላዊ፣ተፈጥራዊ፣ታሪካዊ ሃብት የታደለ ክልል ነው።
14710	አላህም ዝንተዓለም የሚነበብ ቁርአን ይሆን ዘንድ የቁርአን አንቀፅ ይሆን ዘንድ አሟላው፡፡ ‹‹ሙሃመድ እንዳለፉት መልእክተኞች መልእክተኛ እንጂ ሌላ አይደለም….
14711	ሥርዓተ ቀብራቸውም በእንጦጦ መንበረ ፀሓይ ማርያም ቤተ ክርስቲያን ተፈጸመ።
14712	አገውኛ በኢትዮጵያ የሚነገር ኩሺቲክ ተብሎ በሚታወቀው የቋንቋ መደብ የአፍሮ-እስያ ቤተሰብ የሚካለል ቋንቋ ነው።
14713	ሁለቱም ተወያይተው በጎንደር አቋቋም ስልት የመቋሚያውን የአካል እንቅስቃሴ ጨምረው ዝማሜውን አዘጋጁት (በኋላ ተክሌ አቋቋም እየተባለ የሚታወቀው ነው)።
14714	ጋፋትኛ በኢትዮጵያ የሚነገር የነበረ በአሁኑ ጊዜ የጠፋ ቋንቋ ሲሆን የሴማዊ ቋንቋዎች አባል ነው።
14715	ይሁንና አሰመሳዩን ያዕቆብን ለመያዝ ያደረገው ጥረት ፍሬ ስላላፈራ ስራውን መልሶ ለወንድሙ ስዕለ ክርስቶስ ተወለትና ወደ ቤተ መንግስቱ ደንካዝ ተመለሰ።
14716	የንጉሠ ነገሥትነት ሥልጣን፣ ዘውድና ዙፋናቸው በዚሁ ዕለት ወደልጃቸው የ ፲፰ ዓመቱ አጼ ገላውዴዎስ (ስመ መንግሥት፣ አፅራር ሰገድ)ተላለፈ።
14717	የንጉሠ ነገሥትነት ሥልጣን፣ ዘውድና ዙፋናቸው በዚሁ ዕለት ወደልጃቸው የ፲፰ ዓመቱ አጼ ገላውዴዎስ (ስመ መንግሥት፣ አፅራር ሰገድ) ተላለፈ።
14718	የሰሜን አሮሞዎችና ትግሬዎች አመፅና የግብፆች ተደጋጋሚ ድንበር መጣስ የአፄ ቴዎድሮስ ስልጣን እንዲዳከም አደረጉት።
14719	በጊዜው አገራችንን ከፋሽሽት ጣልያን ለማላቀቅ አባቶቻችን እና እናቶቻችን የሚያደርጉትን ተጋድሎ ለመደገፍ ገብተው የነበሩት እንግሊዞች፤ ከድል በኋላ ኢትዮጵያን ቢያንስ በሥራቸው እንደቅኝ ግዛት ለማስተዳደር፤ ይሄ ባይሳካላቸው ደግሞ ሕዝቦቿንና ግዛቷን ከፋፍለው ለመበተን የሚጥሩበት ጊዜ ነበር።
14720	የሴቶች እኩልነት፣ የመፋታት መብት፣ የባርነት መቅረትን፣ የሞት ፍርድ መቅረትን፣ ተጨባጭ የሰውነት ቅጣት መቅረትን፣ የአንድ አይነት ጾታ ግንኙነት ወንጀል መሆን መቆምን፣ ፓንቶኮፖን የሚባለውን የእስር ቤት አይነት ስራን፣ የመናገር ነጻነትን የወልድ ብድርንና ባጠቃላይ መልኩ ዘመናዊ ለዘብተኞች የሚድገፏቸውን አቋሞች ይደግፍ ነበር።
14721	ዉበቱን ከሚገልጡት ነገሮችም ጥቂቶቹ እዉነትን ለማረጋገጥ የሚያስችለው ስነአመክኖአዊ የማስረጃ አቀራረብ ባህሪውና የእዉነታወቹም መሰረቶች ምክንያታዊ መሆናቸው ነው።
14722	ዙፋኑን በመንፈቅለ መንግሥት ከመያዙ አስቀድሞ፡ ስሙ ፑሉ የተባለ የካልሁ አለቃ ነበረ።
14723	በጥንት ሊጉራውያን የተባሉት ሕዝቦች በአካባቢው ሲኖሩ ቋንቋቸው ጥንታዊ ሊጉርኛ ይባላል።
14724	በድጋፉ በመጠናከር ፋሺስቱን ሰራዊት ማርበድበድ የቀጠለው አብዲሳ የጣልያን ጦር ተሸንፎ ዋና ከተማዋ ሮም በአሜሪካን እና እንግሊዝ የሚመራ ጦር እጅ ስር ከወደቀች በኋላ የሚመራቸውን ከተለያዩ አገር የወጡ ወታደሮች በሙሉ ክንዳቸው ላይ የኢትዮጲያን ባንዲራ እንዲያስሩ በማድረግ የሃገሩን ባንዲራ እያውለበለበ ሮም ከተማ ሲገባ በአለም አቀፉ ህብረት ጦር ትልቅ አቀባበል ተደርጎለት ነበር።
14725	በጥንቱ የኢትዮጵያ ነገስታት የነበረው ቋሚ ችግር፣ ስልጣንን የማወርስ ችግር ነበር።
14726	ከዚያም የተሸጋጋሪ መንግሥት ተቋቋመና አዲስ ሥነ-መንግሥት ተጻፈ።
14727	እንኳን ዓማርኛውን የማይጽፍ የጽሕፈት መኪና በሚገባ እንግሊዝኛውን የሚጽፈው የእንግሊኛ የጽሕፈት መኪና ዋጋ ኣጥቶ ሙዚየም ገብቷል።
14728	ለምሳሌ በተለምዶና በዩክሊድ ጅዎሜትሪ ዘንድ የሚታመነው በሁለት ነጥቦች መካከል ያለው አንስተኛ መንገድ ቀጥ ያለ መሰመር ነው።
14729	እዚያም የመትረየስ አተኳኮስ ትምህርት ተማሩ።
14730	በዓለም የእንስሳት ሓኪሞችና በሌሎችም ሕብረት ይህ በሽታ በ፳፻፫ ዓ.ም. ከዓለም ላይ ጠፍቷል።
14731	እርሷን ለማስታወስ የተሠሩት መቅደሶች በሱመር ብቻ ሳይሆን አምልኮቷ ወደ ስሜን መስጴጦምያ እና ወደ ኬጥያውያን መንግሥት ተስፋፋ።
14732	ዚውስ፣ ወንድሞቹና ጊጋንቴስ ከክሮኖስ ኃያላት ጋር ቲታኖማኬ የተባለ አፈታሪካዊ ጦርነት ተዋጉ።
14733	የግዛቱ ተራራማነት የተፈጥሮ መከላከያ በመሆን ከውጭ ወረራ ለመላ አገሪቱ ደጀን የነበረና በፍትህ የአስተዳደር ዝናውም ለሌላ የኢትዮጵያ ዜጋዎች መጠጊያና መሸሸጊያም ነበር።
14734	ስለዚህ እውነተኛው የፌዴራሉ መንግስት የኢትዮጵያ መንግስት ነበር።
14735	ከዚያም በአብዛኛው የአውሮፓ ሊቃውንት ተቀባይነትን ቶሎ አገኘ።
14736	ጸሐፊው ፓውሳኒዩስ በተረከው ትውፊት፣ የፕሌምናዮስ ሕጻን ልጆች ሁሉ እንዳለቀሱ ወዲያው ሞቱ።
14737	በኣሥራ ሁለተኝነት ኣሠራሩም ለዘመናት የተለመዱትን የእንግሊዝኛ ዘዴዎችና ኣጠቃቀሞች ለግዕዙም በማድረግ ከኮምፕዩተር ወደ እጅ ስልኮች እንዲዘልቅ ሆኗል።
14738	እነዚህ መንግሥታት የምስራቅ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን አይነት በይፋ አሏቸው።
14739	ላለፈው አይጠጠቱም ለሚመጣው አይበለጡም የአማርኛ ምሳሌ ነው።
14740	ዳኛዉም እንደምንም ሳቃቸዉን እየተቆጣጠሩ ዛሬ ያጋጠመኝ ክስና ሃያ ዓመት የፈረድሁበት ተከሳሽ ተናገረ ተብሎ የተከሰሰበት ተገቢ ያልሆነ ቀልድ እንዴት አይነት የሚያስቅ ቀልድ መሰለህ ቀልዱን ይነግረኛል ብለህ ግን አትጠብቅ አንተ መቼም መንገርም እንደሚያስቀጣ ሕጉን በደንብ ታዉቃለህ አሉት።
14741	በተረፈ የትምህርት ሚኒስትር ዳይረክተር፣ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ተከታይ ዳይሬክተር (፲፱፵፪)፣ የብሄራዊ መጻህፍት ቤት ዳይረክተር (፲፱፵፬)ና የካቢኔ ሚንስትር ሆነው አገልግለዋል።
14742	ይጥሉህ አትጥላቸው ይበድሉህ አትበድላቸው የአማርኛ ምሳሌ ነው።
14743	እነዚህ ሀውልትኦች የሚቆሙት በመሠረታቸው ለሚቀበሩ ንጉሳዊ ቤተሠቦች እንደሆነም ታውቋል።
14744	እነዚህ መንግሥታት የሉተራን ቤተክርስቲያን አይነት በይፋ አላቸው።
14745	አባቱን ሱሙላኤልን ተከተለው።
14746	ለምሳሌ ከዘመናዊው እንቆቅልሽ «እግር የላትም ትራመዳለች፣ አፍ የላትም ትናገራለች» እወቅልኝ!
14747	በዘመኑ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤ/ክርስቲያን ከሁሉ ግምባር ቀደም ሃብታም ድርጅት ነበር።
14748	ጠላትን ያርበደበዱ የነበሩ፡፡ ዛሬ ደግሞ አስታራቂ ሆነው መጡ፡፡ በሉ እነሱ ይምጡና ሰላም በሏቸው.
14749	ለግዕዝ ተጠቃሚዎች ኢንተርኔት ላይ በነፃ ለመማርያ የቀረቡ እንግሊዝኛ ኣከታተብ መለማመጃዎችን በመጠቀም ያለኣስተማሪ በፍጥነት መክተብ መማር ይቻላል።
14750	ጣሊያን ኢትዮጵያን በወረረበት ጊዜ ከመላ ቤተሰባቸው ጋር በመሰደድ የጥቁር አንበሳ ጦር ተቀላቅለው በሽምቅ ውጊያ ሦስት ወንድሞቻቸው ተገድለዋል።
14751	ከፍተኛ ትምህርቱን በመከታተል ላይ ነበር።
14752	በጊዜው እያንዳንዱ ኮምፒውተር ሌሱ የሚሆን ሶፍትዌር መጻፍ ይጠይቅ በነበረበት ሁኔታ በሳይንስና በሂሳብ የተሰማሩ ሰዎች ብቻ የመስራት ዝንባሌ ነበሯቸው።
14753	ሻቭካት ሚርዚዮየቭ ፕሬዚዳንት ነው።
14754	በዘመኑ መጀመርያ፣ የሑራውያን ቱሩኩ ጎሣ አለቃ ሊዳይ ጽኑ አመጽ በሹሻራ አገር አስነሣሣ።
14755	ስለዚህ ላዕላይነቱ ከሻሩሚተር በኋላ ወደ አክሻክ ተዛወረ ማለት ትክክለኛ ይመስላል፣ ከአክሻክ ገዚዎችም ፑዙር-ኒራሕ ብቻ ላዕላይነቱን (ኒፑርን) የያዘው ይሆናል።
14756	በሰሜኑ የሀገራችን ህብረተሰብ ዘንድ ስልጤ ‘ ጉራጌ` ተብሎ የሚታወቅ ቢሆንም ስልጤ የራሱን ዞን ከመሰረተ ጀምሮ ይህ መጠሪያ ስሙ ላይመለስ ቀርቶዎል።
14757	በተለይ በእስልምና እስማይልና ሀጋር ስደት ያገኙበት አገር ፋራን በመካ ዙሪያ ነበር።
14758	ጎጃምን ለተሸነፈው ለሐመልማል እንደ ግዛት በመስጠት ሰላም ለማስፈን ቻለ።
14759	እነዚህ ሃይማኖቶች በአንዳንድ አገር በይፋ የመንግሥት ሃይማኖት ሁኔታ አላቸው።
14760	ይሁንና በአንዳንድ ፈላስፋዎች ዘንድ የኑባሬ ትርጉም ከላይ ከተሰጠው የጠበበ ሆኖ ይገኛል።
14761	ከነዚሁ መጨረሻዎቹ የሚሌሲያን ነገድ የደረሱ ከእስፓንያ መሆኑ ይተረካል።
14762	ዝንጀሮ የመቀመጫዬ ይቅደምልኝ አለች የአማርኛ ምሳሌ ነው።
14763	በገደል የተቀረጸው የቤኂስቱን ጽሑፍ በጥንታዊ ፋርስኛ «ቬርካና» ይለዋል፤ ይህ የተኲላ (ቬርካ) አገር ማለት ነው።
14764	የተለዩ ገጠመኞችን ምክንያቶች ወይም መነሻዎች በፊዚክስ አማካኝነት ለማግኘት ሞክረው ነበር እንዲሁም በፍልስፍና አማካኝነት ለማድረግ የሞከሩት ደግሞ ለአጠቃላይ (ክስተቶች) ተፈጥሯዊ ንድፈ ሃሳብ በማግኘት ነበር።
14765	በተለይ በከርከሚሽ የከተማቸው ጣኦት አደረጓት።
14766	እነዚህ ፎሞራውያን በመሪያቸው ኪቆል ግሪከንቆስ ተመርተው ከውጭ አገር የወረሩ መርከበኞች ነበሩ።
14767	ገቢውን የሚያገኘው ከብሪታኒያ ዜጎች ከሚሰበሰብ የላይሰንስ ገንዘብ ስለሆነ፣ ማስታወቂያ እና ከኮርፖሬሽኖች የሚሰበሰብ ገንዘብ አያገኝም።
14768	በድምጸ ሸጋነታቸው የሚታወቁት በሻህ ተክለማርያም በዳግማዊ ምኒልክ ትምህርት ቤት ዘመናዊ የሚዚቃ ትምህርት ሲጀመር ትምህርታቸውን በመከታተል ቫዮሊንና ፒያኖን መጫወት ቻሉ።
14769	በሽታው በየትኛውም ክፍለዓለም የሚገኝ ሲሆን በአፍሪካም አብዛኛውን ጊዜ የሚከሰትበት የመልክአ ምድር ክልል አለው።
14770	ተጭነው ስለተለያዩ የከተማይቱ ክፍሎች መርጃ የሚያገኙበት ካርታ እዚህ ይገኛል ።
14771	በረሓው የሚሸፍነው አብዛኛውን የሰሜን አፍሪካ ክፍል ሲሆን በስፋቱም ከአውሮፓ ወይም ከአሜሪካ ጋር ይወዳደራል።
14772	በሌሎች እንሥሣት፣ ነፍሳትንና አሦችን ጨምሮ፣ ሴቶቹ በአካል ከወዶቹ የሚገዝፉበትም ክስተት አለ።
14773	ቤንታም ለግለሰብና ለኢኮኖሚክ ነጻነት ተሟጋች ነበር።
14774	ሳጥኑ፣ ምሰሶዎቹ፣ ብርኩማውና ቀምበሩ ከንጨት የሚሰሩ ናቸው።
14775	እነዚህ ክሮሞሶሞች በውስጣቸው የፆታን ክስተት የሚወስኑ የዘር ምልክቶች ይይዛሉ።
14776	ይህንኑ በማስታከክ በአገራችን በተለይ ስላለው ዘይቤያዊ አነጋገር ተረት እና እንቆቅልሽ ከምሁራን ጋር ያደረግነው ውይይት ዛሪም ይቀጥላል።
14777	አሁንም ለአዎንታዊ አመለካከቷ ምስጋና ይግባውና አዒሻ ኢ-ፍትሃዊነት፣ ኢ-ሞራላዊና ውሸት ያለችውን ነገር ከመጋፈጥ ወደ ኋላ ብላ አታውቅም።
14778	ዮሐንስ አቬንቲኑስ በጀርመንኛ ባሳተመው ዜና መዋዕል ዘንድ፣ ዩባልዳ ያለ ወራሽ ወንድ ልጅ አርፎ ነበር፣ የጀርመን ንጉሥ የኢንጋይዎን አለቃ ብሪጉስ ወይም ብሪጎ ግን ሴት ልጁን አግብቶ የኢቤሪያን ዙፋን ወሰደ።
14779	የዘሮች ድብልቀት፤ በሁላቸውም መካከል፣ እንደ ሰው ልጅ መከፋፈል ሻገቶ፣ አይሁዶችና ተጨማሪ አይሁዶች።»
14780	ዮሐንስ አቬንቲኑስ ባሳተማቸው መዝገቦች ውስጥ ስለ ሄርኩሌስ ሊቢኩስ ትንሽ ዝርዝሮች ይጨመራሉ።
14781	በዛሬው ሂንዱኢዝም በአማልክት አከፋፈል ረገድ አራት ዋና ክፍሎቹ ቫይሽናቪስም፣ ሻይቪስም፣ ሻክቲስምና ስማርቲስም ይባላሉ።
14782	ስለዚህ ሶበክሆተፕ በመንፈቅለ መንግሥት እንደ ተነሣ ይታስባል።
14783	ተላላፊ በሽታዎችን ለመከላከል መሰረታዊ የሆኑ መርሆዎች አሉ።
14784	በዛሬው ሞሪታንኒያ በመጀመሪያ የሠፈሩት የባፎር ሰዎች ነበሩ።
14785	ብዬ፡፡ ማመልከቻዬ ተመረመረ፤ ጀርባዬን አስጠኑኝ - በደህንነቶች፤ በጐረቤት፡፡ በኋላ በቀበሌ የጥናት ክበብ ውስጥ አስገቡኝ፡፡ በመንግሥት ሥራ ተወጥሮ የጥናት ክበቡ ላይ ያልተገኘ እንኳን ይሰረዛል፡፡ መማር ግድ ነበር፡፡
14786	ለሴቶች አልተነሳም የሚባልበት አንዳችም ማረጋገጫ የለም።
14787	እዚያም እንደደረሱ አጎታቸውን ስላጡዋቸው ወደ ኢየሩሳሌም ለመሄድ አቅደው ምፅዋ ደረሱ።
14788	ስለዚህ ወላጆቻህን ለማዳገፍና ለማገልገል ግዴታ አለብህ፣ ይህም ገነትን ማክበር ነውና ብሄሩን በሙሉ ይነካል።
14789	በእርሱ ፍልስፍና፣ የግለሰብና የመንግሥት ግብረገብ፣ የኅብረተሠባዊ ግንኙነቶች ትክከለኛነት፣ ፍርድና ቅንነት ልዩ ትኩረት አገኙ።
14790	ሆህያቱ የተከተቡት የፈንክሽን መርገጫዎችና እያንዳንዱን የመርገጫ ቁልፎች በማጣመር በሁለት መርገጫዎች ነበር።
14791	ሰሎሞን ኢሕአዴጎች ኢትዮጵያን እንደተቆጣጠሩ በስደት ወደ አሜሪካን አገር ሎሳንጀለስ ከተማ ከመጣ በኋላ «ሁሉም ዜሮ ዜሮ» የሚል ዘፈኑን አውጣና ታዋቂነቱን አተረፈ።
14792	ኤላምኛ ለጎረቤቶቹ ለሰናዓርኛም ሆነ ለሕንዳዊ-አውሮፓዊ ቋንቋዎች ወይም ለሴማዊ ቋንቋዎች ቤተሰቦች የተዛመደ አልነበረም።
14793	እነዚህ መዋቢያዎች እንደየሀገሩ ባህል እና እምነት (የንጥረ-ነገሮች የመገኘት አቅም ጋር ተያይዞ) ከተለያዩ ነገሮች ሊሠራ ይችላል።
14794	ለምሳሌ የህልውናን ዲያሌክቲክስ ሲገልጽ ፡ በመጀመሪያ ህልውናን በነጠረ ህልው ስናስቀምጥ ከባዶ ነገር ጋር ምንም ልዩነት የለውም ።
14795	የአላህ መልእክተኛ ለአስቸጋሪው የተቡክ ዘመቻ ጦርነት ትጥቅና ስንቅ እንዲዘጋጅ ባልደረቦቻቸውን በጠየቁ ጊዜ ሶሐቦች ገንዘቦቻቸውን እየያዙ መጡ።
14796	ነገሩን ለቤተሠብዋ ከገለጸላቸው በኋላ፣ አባቷ ባቱኤልና ወንድሟ ላባ ፈቃዳቸውን ሰጡ።
14797	የኦሮሞ ፌዴራሊስት ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ የኢትዮጵያ ፖለቲካ ፓርቲ ነው።
14798	ይህንም የሚያረገው በእያንዳንዱ የከባቢው ኅዋ ነጥብ ላይ ከየሙላቱ የሚመነጩ ጉልበቶችን በቬክተር ስርዓት በንብብር በመደመርና የቬክተር መስክ በመፍጠርና፣ ያ ቬክተር መስክ በመጭው ቻርጅ ላይ የሚያሳርፈውን ጉልበት በማስላት ነው።
14799	በአሁኑ በአለማችን የሚሰራባቸው ገንዘቦች በራሳቸው የራሳቸው የሆነ ዋጋ የላቸውም (ለምሳሌ ከተልባ እግር የተሰራው ዶላር በራሱ ዋጋ የለውም) ።
14800	ስለዚህ ቡጋንዳዎች ከእንግሊዝኛ በመተርጎም ቦታውን 'ካሶዚ ካ ኤምፓላ' (የኢምፓላ ኮረብቶች) አሉት።
14801	በአንድ አስተያየት በኢንጋይዎን የተነገረው የቅድመ-ጀርመንኛ ቀበሌኛ የ«ኢንግቫዮኒክ ቋንቋዎች» ( እንግሊዝኛ ፣ ፍሪዝኛ፣ ዝቅተኛ ሳክስኛ ) አባት ሆነ።
14802	የወጣው ከግብፃዊው ሃይሮግሊፊክና ዴሞቲክ ጽሕፈቶች ነበር።
14803	ስለዚህ ኣንድኣንድ ኢትዮጵያውያን ዓማርኛውን ኣራት ነጥብ በሌለው ከመጻፍ እንዲቆጠቡና ኣራት ነጥብ በሌለውም መጻፊያ እየጻፉ ጊዜያቸውን ከማባከን ቢቆጠቡ ይጠቅማል።
14804	የአላህ መልእክተኛ ለባልደረቦቻቸውና ለቁረይሾች በዚያች ሌሊት ያጋጠማቸውን ክስተት ባጫወቷቸው ጊዜ እምነተ ደካሞች ከእስልምና እስከ መውጣት ደረሱ።
14805	ለምሳሌ ኤትኖግራፊ/ሕዝብ /፣ ጆግራፊ፣ ታሪክ፣ ፍልስፍና ሌሎችም ነበሩበት።
14806	እነዚህ አስተዳደሮች “አሚር” የሚል ማዕረግ በነበራቸው ገዥዎች ይተዳደሩ ነበር።
14807	በኋላም በእንግሊዝኛ «ዜፊሮ» ወደ «ዜሮ» ተለውጦ ስሙ በዚህ ረጋ።
14808	የጋሊያ ሉግዱኔንሲስ ( ፈረንሳይ ) እና የሂስፓኒያ ታራኮኔንሲስ ( ስፔን ) ክፍላገራት አገረ ገዦች በአመጽ ሲነሡ ኦጦም ከጸረ-ኔሮን ወገን ጋራ ተባበረ።
14809	ከአላህ መልእክተኛም (ሰ.ዐ.ወ) “የአቡበክር ገንዘብ የጠቀመኝን ያህል በማንም ገንዘብ አልጠቀመኝም።”
14810	ሬኒልዌ ሌትሾሎኒያኔ (ሰኔ ፪ ቀን ፲፱፻፸፬ ዓ.ም. ተወለደ) ደቡብ አፍሪካዊ እግር ኳስ ተጫዋች ነው።
14811	ተብሏል አልኳቸው፡፡ (ሳቅ) መንግስት አቋም ይዟል፤ ማታ ማታ ልጆቻችሁ ቤት ውስጥ ያስተምሯችሁ አልኳቸው፡፡ ማንበብ መፃፍ የማይችል ሠራዊት በፍፁም አይሆንም፤ እየተባለ ነው ስላቸው.
14812	እነዚህ የፈረንሳይኛ (ዋሎንኛ) ተነጋሪዎች ናቸው።
14813	ዩክሊድ እስክንድርያ ፣ ግብፅ አገር በእስክንድርያ ቤተ መጻሕፍት ተቀጥሮ ይሰራ ነበር።
14814	ከተማው በሂንዱኢዝም ፣ ቡዲስምና ጃይኒስም አፈ ታሪክ ይገኛል።
14815	ወደፊት እንደምናየው ይሄ ሜዳ በየአንድ አንዷ ነጥብ ላይ ካለው የግስበት ፍጥንጥነት ጋር እኩል ነው።
14816	ተጠቃሚ ከአገልግሎት ሰጭ ጋር በሚፈፅመው የገንዘብ ወይም የዓይነት ክፍያ ተገቢውን አገልግሎት የሚያገኝ የግብይት አካል ነው።
14817	ጃካርታ የኢንዶኔዢያ ዋና ከተማ ነው።
14818	ስለዚህ የሴሶስትሪስ አፈ ታሪክ ከሰንዎስረት ትዝታ እንደ ተወረደ ይታመናል።
14819	አውራጃ አስተዳዳሪው ጓድ መስፍን አለ አይደል.
14820	ውድድሩ የሚካሄድበት ቦታ ከፍታው አበበ ቢቂላ ከለመደው በ አንድ ሺህ ጫማ ከፍታማ ቢሆንም እንድ አበበ ግምት ግን ከሌሎች አትሌቶች ይልቅ ይህ ከፍታ ለኔ ይጠቅመኛል ብሎ ነበር።
14821	ጽላቶቹ እንደሚሉት፣ ይህ የኡሩክ ንጉሥ ዱሙዚድ በቅንጦት እየተቀመጠ፣ ድሆችና ረኅብተኞች ሰዎች (ወይም «ከይሲዎች» እንደሚባሉ) በአመጽ ተነሡበት።
14822	ስለዚህ ዓማርኛውንም ሆነ ሌሎችን ቋንቋዎቻችን ለማይጽፈው የዓማርኛ ታይፕራይተር ሲባል ፊደሉን የተዉት ቋንቋዎች በኣንድኣንድ ተናጋሪዎች ስሕተት እንጂ በግዕዝ ፊደል ሲጠቀሙ የነበሩ የኢትዮጵያ ሕዝቦች ስሕተት ኣልነበረም።
14823	እንዲህ መታጠቂያውን ይዞ ተመለሰ።
14824	ይሁንና የቀሳውስቱን እና እንዲሁም እቴጌ ሰብለ ወንጌልን ድጋፍ በማግኘቱ፣ ይህንም ተከትሎ በየጊዜው ቁጥራቸው እየጨመሩ የሄዱ መሳፍንቶችን ከርሱ ጎን በመሰለፋቸው በመጨረሻ ሐመልማልን በጦርነት ለማሸነፍ ቻለ።
14825	ብርሃን በማይኖርበት ጊዜ ለብርሃን ስሜታዊ የሆኑት የዓይን ሴሎች ምላሽ አይሰጡም።
14826	ስለዚህ የመናፍቅነቱ ክስ የመነጨው ለሃይማኖት ከመጨነቅ ሳይሆን ለተፈጠረው የፖለቲካ ስጋት ርዕዮተ ዓለማዊ ሽፋን ሆኖ ለማገልገል ካለው አመቺነት ነው።”
14827	ከዚያም በዩኒቨርሲቴ ኦፍ አርካንሳው የሕግ ፐሮፌሰር ሆነው አገልግለዋል።
14828	በዘመኑ ለመጀመርያው ጊዜ በአይርላንድ መሐለቅ እንደ ተሠራ ተጽፏል።
14829	ወዲያው በምሕንድስና ሥራ በደሞዘኝነት ቀጥረውት በየወሩ ሰባት ወይም ስምንት ፓውንድ በጠገራ ብር ይከፍሉት እንደነበር ፓንክኸርስት ዘግቧል።
14830	ስለዚህ ጋምብሪቪዩስ በዚህ አፈ ታሪክ የመጥመቅ አባት እንደ ሆነ ይቆጠራል።
14831	ከብቶች እንቁላሎቹን ከሳሩ ጋር ሲበሉ ተፈልፍለው ሆድ ዕቃቸውን ስርስረው የከብት ስጋ ውስጥ ተቀምጠው ጥሬ ስጋ የሚበላ ሰው እስኪመጣ ይጠብቃሉ።
14832	የአዒሻ ለምታምንበት ነገር ሁሉ ደፋር፣ ግልጽና ቀጥተኛ መሆንን ከፍተኛነት፤ በአሁኑ ሰዓት በሙስሊሙ ዘንድ እንኳ ሴት ልጅ በጾታዋ ምክንያት ብቻ ከማህበረሰቡ የእለት ተዕለት ሕይወት የተገለሉትን ሙስሊም ሴቶች በማየት እንኳ ማረጋገጥ ይቻላል።
14833	በውስጡ የተደነገጉት ሕጎች ግን ቁጥራቸው ከሢሶ በላይ የሚሆኑት ስለ ንጉሠ ነገሥታዊው ቤተሰብና የዘውዱን አወራረስ የሚመለከት እንጂ ወጣቱ እና የተማረው ወገን እንደጓጓው ኢትዮጵያን እንደነ ብሪታንያ እና እንደነ ጃፓን ወደ ሕገ መንግሥታዊ ንጉዛት የሚቀይር አልነበረም።
14834	በታሪክ እንደሚጠቀስ በዚህ ቦታ በሚገኘው ሐይቅ ውስጥ የመጀመሪያውን ገዳም ያሰሩት ገብረ መንፈስ ቅዱስ ወይም በተለምዶ አቦ የሚባሉት ቅዱስ ናቸው።
14835	ከፍርድ ሚኒስትርነት ክቡር ራስ ቢትወደድ መኰንን እንዳልካቸው ሊቀ መንበርነት በሚመራው የሕግ መወሰኛ ምክር ቤት በአባልነት ተዘዋውረው በዘውድ አማካሪነትም ሲሠሩ እስከ ፲፱፻፶፫ ዓ/ም ቆዩ።
14836	ይሁንና ተመራማሪወች አንድ አንድ ቋሚ የሆኑ የመጽሃፉን ይዘቶች ማስተዋላቸው አልቀረም፦ * የበላይ ሰው፡ ለኒሺ የበላይ ሰው ማለት በራሱ ላይ ሙሉ ቁጥጥር ያለው ግለሰብ፣ እምቅ ኃይሉን ወደ ስራ የተርጎመ ሰው ማለት ነው።
14837	የዐምድ መለዋወጡንም እንደ ዋነኛ ችግር የሚያነሱ አልታጡም።»
14838	ኢምንት የኤሌክትሪክ መስክ ፍሰት በኢምንት ገጽ ውስጥ ኤሌክትሪክ ፍሰት ማለት በአንድ ስፋት ያለው ገጽታ ውስጥ ያለ የኤሌክትሪክ መስክ ፍሰት መጠን ማለት ነው።
14839	ከተማው የተቆረቆረው በአጼ ምኒልክ ዘመነ መንግስት ሲሆን የቆረቆሩትም ራሳቸው ንጉሱ እንደሆኑ ይነገራል።
14840	ለምሳሌ የሚከተለውን ጥገኛ አረፍተ ነገር እንውሰድ፡
14841	ዘመናዊ ካልኩሌተሮች ቁጥር መምቻ፣ ሒሳብ መተግበሪያ ቁልፎች እና እየተካሄደ ያለውን ሒሳብ ማሳያ ሰሌዳ ይኖራቸዋል።
14842	ጀነትን የሚያስከትል መጥፎ ነገርም መጥፎ አይደለም።”
14843	ካነዳኛ የሚነገርበት ሥፍራ ካነዳኛ በደቡብ ሕንድ አገር የሚነገር ቋንቋ ነው።
14844	እነርሱ በግብጻውያን ፈቃድ በጌሤም አካባቢ የነጋዴዎች ሠፈር እንዳስተዳደሩ ይመስላል።
14845	ቮልቴጁ እሚታዎቀውን ጉብር መሰየም አስፈላጊ አይደለም።
14846	በፍጹም አልርሳችሁም እያለ ሁሉንም ሲያቅፍና አይዞአችሁ ሲል በቪዲዮ ማስታወሻ መቀዳቱ በዩ ቱብ ተመዝግቦ ይገኛል።
14847	ቢሆንም የቫይኪንጎች ቋንቋ ኖርስኛ ከጥንታዊ እንግሊዝኛ ጋር ዝምድና ነበረውና ከኖርስኛ አያሌው ቃላት ወደ እንግሊዝኛ ገቡ።
14848	በተረፈ የሶበክሆተፕ እናት ዩኸቲቡ ተባለች፣ ወንድሞቹም ስነብና ኻካው፤ እኅቱም ረኒሰነብ፣ ሚስቶቹ ሰነብኸናስና ነኒ ተባሉ።
14849	ስለዚህ እያንዳንዱን ቀለም በሁለት መርገጫዎች መክተብን ጨምሮ ከኣሁን ወዲያ መጠቀም ኣስፈላጊ ኣይደለም።
14850	ጌታችን መድሐኒታችን ኢየሱ ክርስቶስ ሞቶ ከመስቀል ላይ ሲያወርዱት ኒቆዲሞስ ( ወይም ዮሴፍ የአሪማቴያ) ማርያም መቅደላዊት እና እናቱ እመቤቴ ማርያም ናቸው።
14851	የጉግል አገልግሎቶች በብዙ ሰርቨሮች ውስጥ በሚገኙ ተራ ኮምፕዩተሮች ላይ ነው ያሉት።
14852	የሌኒን አስተሳሰቦች አሁን ሌኒኒዝም በመባል ይታዎቃሉ።
14853	ገላነሽ የገጠማቸውን መከራ ተቀብለው በመመንኮስ ሀገር ሰላም ሲሆን ከዚያው ከአባታቸው ቦታ ላይ ጉባኤያቸውን አጠናክረውና አስፍተው የተጠሩበትን የቅኔ መምህርነት በመቀጠል ማስተማሩን ተያያዙት።
14854	በትንኝ የሚደርሰውን ንክሻ ለመከላከል የትንኞችን ቁጥር መቀነስና የአልጋ አጎበር መጠቀምን ጨምሮ ጥረት ማድረግም ይመከራል።
14855	ከምስሉ እንደምንረዳ ጣቢያ መቀየሪያው ከትይዩእና ተያያዥ አንድ ወጥ ጥቅልል ሽቦወችና ከተለዋዋጭ ካፓሲተር የተሰራ ነው።
14856	በኋላ፣ በአፖሎዶሮስ ተጽፎ እንደተባለ) እንደ ጻፈ፣ « ኢናቆስ (የውቅያኖስና ጤቲስ ልጅ) እና ሜሊያ (የውቅያኖስ ልጅ) ወንድ ልጆች ፎሮኔዎስና አይጊያሌዎስ ነበሯቸው።
14857	በኋላ፣ በአፖሎዶሮስ ተጽፎ እንደተባለ) በፍጹም ሌላ ቅድም-ተከተል ያቀርባል።
14858	አንዳች የኤሌክትሪክ ኅይል ማስተላለፊያ ሽቦም ሆነ ባትሪ የማያስፈልጋቸውና በአኤሮፕላን አካል የሚጣበቁት እጅግ የረቀቁ መሣሪያዎች፣ ጉልበት የሚያገኙት በአኤሮፕላኑ ውስጥና ውጭ ባለው የሙቀት ልዩነት ነው።
14859	አዮቪን የተላከለትን ሙዚቃ ለአፍተርማዝ ኢንተርቴይንመንት ባለቤት ለሆነው ለዶክተር ድሬ አስደመጠው።
14860	ብዙዎቹ ክርስቲያኖች ናቸው።
14861	መኮንን እንዳልካቸው የካቲት ፲ ቀን ፲፰፻፹፫ ዓ/ም ከአባታቸው ከባላምባራስ እንዳልካቸው አብርቄ እና ከናታቸው ከወይዘሮ አቦነሽ ተክለ ማርያም በሸዋ ጠቅላይ ግዛት ተጉለት፣ አዲስጌ ላይ ተወለዱ።
14862	ማህበሩ የተመሠረተው በኅዳር ፳፰ ቀን ፲፱፻፹፬ ዓ.ም. ሲሆን የደቡብ አፍሪካ ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድንንና የተለያዩ ብሔራዊ ውድድሮችን ያዘጋጃል።
14863	ሴንጋን በአየርላንድ ልማዳዊ አፈ ታሪክ ዘንድ ከፊር ቦልግ የአየርላንድ ከፍተኛ ንጉሥ ነበር።
14864	ጉባኤው የአሪያኒስም ክርክር ትቶ ኢየሱስ «ዕውነተኛ አምላክ»ና «ከአብ ጋር አንድ ባሕርይ አለው» በማለት የንቅያ ጸሎተ ሃይማኖትን አዘጋጁ።
14865	ለምሳሌ ቲኒክሊንግ፣ ካሪኖሳ እና ሲንግኪል የተባሉ ጭፍራዎች አሉ።
14866	ማሕሙድ አሕማዲኔዣድ የኢራን ፮ኛ ፕሬዚደንት ናቸው።
14867	በታሪክ ከተመዘገቡት ምክሮች መኻል ፦
14868	በጎርፍ የተጥለቀለቀ የእርሻ መሬት ላይ እህል መዝራት ወይም መሰብሰብ ስለማይቻል ከጥቅም ውጪ ይሆናል።
14869	ማህበሩ የአርጀንቲና ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድንንና የተለያዩ ብሔራዊ ውድድሮችን ያዘጋጃል።
14870	ታኪቱስ እንደሚጽፈ፣ በጨካኙ ንጉሥ ኔሮን ዘመን አንዳንድ ሰዎች በአመጽ ሲነሡ ሊንጎናውያን ግን ያንጊዜ አልተሳተፉም።
14871	ብዙዎች እንደሚገመቱ የቱፋሕ ወይም የበለስ ዛፍ ነበረ።
14872	እስስት የእንሽላሊት አይነት ተሳቢ እንስሳ ናት።
14873	ለምሳሌ ኤንመርካርና የአራታ ንጉስ በተባለው ትውፊት ለኡሩክ አምላክ ለኢናና እጅ የሰጠ ቦታ ይባላል።
14874	እነዚህ ኮምፒዩተሮች ሲገናኙ መረጃ መለዋወጥ ይቻላል።
14875	ጨዋታው እየተደጋገመ ሁለቱም እግሩ የተጠቆመበት (ቁልቢት ያረፈችበት) ልጅ ከጨዋታው ይወጣል።
14876	ብዙወቹ የፓይታጎራስ ግኝቶች ከሁለት ሺህ በላይ ዘመናት በኋላ አሁን ድረስ ጥቅም ላይ ይውላሉ።
14877	ሱዳኖቹ አንገታቸውን ቆርጠው እንጨት ላይ ሰክተው ገበያ ለገበያ ለሕዝባቸው አሳዩት።
14878	ወንጌል ኢቫንጌሊዮን ከሚለው የግሪክ ቃል የተወሰደ ሲሆን ትርጉሙም የምስራች ማለት ነው።
14879	በዘመኑ የአስተዳደር መዋቅር የሃረሪ ክልል ዋና ከተማ ናት።
14880	መርዓዊ ከተጫወታቸው ዘፈኖች መካከል በተለይ «በይ ደህና ሁኝ»፣ «እንኰይ እንኰይ»፣ «እንደምን አለሽ እህቴ»፣ «ሁሉ ጉድ አፈላ»፣ «ውቤ ከረሜላ»፣ «ተለየሽኝ»፣ «አንቺን ያዩ ሁሉ» እና «አትንኩብኝ» የተሰኙት ዜማዎቹ ታዋቂ አድርገውት ነበር።
14881	በተለይ በእስላማዊው ምዕራብ ኤርትራ ግንባሩ ከፍተኛ ድጋፍን ማግኘት ጀመረ።
14882	አላማው ኤስፔራንቶን በቀላሉ ሊማሩት የሚቻል፣ የጋራ የሆነና ለአለማቀፋዊ መግባባት የሚረዳ ግን ያሉትን ቋንቋዎች የማይተካ ቋንቋ ማድረግ ነበር።
14883	ከዚያም ጨጉዋራውን፣ ጉቤቱን ለየብቻ በጥቃቅን ከከተፉ በኋላ ከተፈጨው ስጋ ጋር ለያይተው ፣ በመጥበሻ (ማንከሽከሻ) ያለምንም ቅቤ ወይም ዘይት ይጥበሱ ( ጨጉዋራ ለብቻ፣ ጉበት ለብቻ፣ ስጋ ለብቻ)።
14884	በሚገባ ሳይታሰብበት የግዕዝ ቀለሞች በላጭነት ጥቅሞች ሳይገለጹ ታልፈዋል።
14885	ኅሩያን ስለሚያውቁት ጊዜያዊ መሢሓዊ መንግሥት የሚለውንም ትምህርት ይገልጻል።
14886	ብርሃን የሚጓዝበትን አቅጣጫ በሦስት መንገዶች ይቀይራል፦ እነርሱም በመንጸባረቅ፣ በመሰበር እና በመወላገድ ናቸው።
14887	ኢማሙም የተላከለተን የጸጉር መንቀያ በማውጣት የክሪስታቮን ጢም አንድ ባንድ በመንቀል ሃይማኖቱን እንዲቀይር አሰቃየው።
14888	ይህንን የሚያረጋግጥ የዓለም ተባባሪ መንግሥታት ድርጅት «የሰብዓዊ መብት አቀፋዊ መግለጽ» ተሰጥቷል።
14889	የሶማሌ ዴሞክራሲያዊ ኃይሎች ቅንጅት የኢትዮጵያ ፖለቲካ ፓርቲ ነው።
14890	እነዚህ ከአልጎንኲን ቤተሠብ የሲክሲካ (ብላክፉት)፣ የጺጺስታ (ሻየን)፣ የሂኖኖኧይኖ (አራፓሆ) ተነጋሪዎች፣ እንዲሁም የካወጉ (ካዮዋ) እና የላኮታ (ሱ) ተነጋሪዎች ይጠቀልል ነበር።
14891	ተከታዩ ሰኸምሬኹታዊ ኻውባው ምናልባት ልጁ ነበር።
14892	ትግረኛ በኢትዮጵያና ኤርትራ የሚነገር ቋንቋ ሲሆን የሴማዊ ቋንቋዎች አባል ነው።
14893	ውህደቱ የአካባቢውን ፍላጎት የሚያሟላ ከሆነ አካሉ በህይወት መኖሩን ዘሩን ማራባት ይችላል።
14894	አሪዩስ እንዳስተማረ ኢየሱስ ክርስቶስ ወይም ወልድ ከእግዚአብሔር አብ በታች የተለየና የተፈጠረ አምላክ እንደ ነበር አለ፣ እንጂ ሥላሴን አላስተማረም።
14895	ከእስር የተለቀቁትም ንግስት ቭክቶሪያ ስትሞት ነበር።
14896	ኤሳውም ከኬጢያውያን ሚስቶች እንዳገባ ይለናል።
14897	አለቃም ሀይማኖታቸው ተዋሕዶ መሆኑንና የተፈጠመባቸውም ግፍ መሆኑን በመግለፅ ደብዳቤ ፅፈው ላጼ ምኒልክ መልስ ላኩ።
14898	ሌሎችም ከተቀመጡበት መነሳት ተሳናቸው።
14899	በአንድ አስተያየት፣ በሰነዱ መጀመርያው «የሐቱሳሽ ንጉሥ» ሕሽሚ-ሻሩማ ነው፤ ተከታዩም ላባርና ነው።
14900	ስርዓቱ የሚመሠረተው በሰርግ ስነስርአት ወይም በሌላ ዝግጅት ሊሆን ይችላል።
14901	በፕላቶ አስተያየት፣ በአንድ ህብረተሰብ ውስጥ ሰናይ ምግባርን ሊከውኑ የሚችሉ ፈላስፎች ናቸው።
14902	ስለዚህ የንጉሳችሁን ትዕዛዝ ስትቀበሉ፣ እሱን ከመፈጽም አትቀሩ፤ አለዚያ መበላሸት ተፈጥሮአዊ ውጤቱ ይሆናል።
14903	የሐረሪ ዲሞክራሲያዊ ድርጅት የኢትዮጵያ ፖለቲካ ፓርቲ ነው።
14904	እዚያም በየተዘጋጀው ድንኳን እንዲያርፉ ተደርጎ ሌሊቱን እዛው ያሳልፋሉ።
14905	ጌታችን መድሀኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስን እርቃነ ስጋውን የቀርጸው ምንም ሳይጋነን በመጽሐፍ ቅዱስ ላይ እንደሚለው የሮማን ወታደሮች ልብሱን ይከፋፈሉታል በእጀ ጠባቡንም እጣ ይጣጣሉበታል ብሎ የተጻፈው እንዲፈጽም ነው።
14906	ውሀውም እንዳይደርቅ አሳውም እንዳያልቅ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
14907	ለምሳሌ አናክሲሜነስ የዓለም ጥንተመሰረቷ አየር ነው ሲል፣ ሄራቅሊጠስ እሳት ነው ብሏል።
14908	ለሹመት ካልመከሩለት ለጥርስ ካልነከሩለት የአማርኛ ምሳሌ ነው።
14909	በሽታው በመካከላችን ስለኣለ በኣለማወቅና በጥንቃቄ ጉድለት በኤድስ ብንያዝ ጥፋቱና ፀፀቱ የራሳችን ይመስለኛል።
14910	ፋይጦን ሠረገላውንም ሲነዳ፥ አልቻለበትምና ፀሐይቱ ወደ ምድር ከመጠን እንድትቀርብ አመጣት።
14911	ለተሾመ ይሟገቱለታል ለተሻረ ይመሰክሩበታል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
14912	ሁሉንም መንከባከብም ይገባል።
14913	ተነሳሽ የኤሌክትሪክ አባላትን (አክቲቭ ኢለመንትስ) ያቀፉ የኤሌክትሪክ ዑደቶች ባንጻሩ ኤሌክትሮኒክ ዑደት ሲሰኙ፣ ትንታኔያቸው ጉልት የኤሌክትሪክ አባላት (ፓሲቭ ኮምፖኔንትስ)ን ብቻ ከያዘ መረብ ይወሳሰባል።
14914	የራሱን ባለስልጣኖች በከተማው ላይ ከሾመ በኋላ ለአሊ ይገባው የነበርውን ግብር ሰበሰበ፣ ቀጥሎም ከነገስታቱ ጎተራና ከከባቢውም መንደሮች እህልን መዘበረ።
14915	አረቦች ከኢትዮዽያና ከሕዝቦቿ ጋር በጥሩ ሁኔታ ይተዋወቃሉ።
14916	ስለዚህ በበረከቱበት በመጨረሻ ጊዜ የነበረው የግብፅ ንጉሥ በእስራኤሎች ላይ በኃዘን እስኪጮሁ ድረስ አገዛዝ አጸናባቸው።
14917	ሻለቃው በተዋጋባቸው ውጊያዎች ሁሉ ተሳትፌአለሁ፡፡ አምስት ዋና ዋና ውጊያዎች ነበሩ፡፡ ከዚያ በተረፈ የሽምቅ፣ የደፈጣ ውጊያዎች አሉ፡፡ በነዚህ ሁሉ ተካፍያለሁ፡፡ ስለዚህ መቁጠር ያስቸግራል፡፡
14918	ሴኔጋል ፕሬዝዳንታዊ ሪፐብሊክ ናት።
14919	ባቢሎን በኬጥያውያን ከተዘረፈ በኋላ ኃይሉ እጅግ ስለ ደከመ፣ የኬጥያውያን ጓደኞች ካሳውያን ከዛግሮስ ተራሮች በቀላሉ ለመውረር ቻሉና አዲስ ካሳዊ ሥርወ መንግሥት መሠረቱ።
14920	ከነዚህ ተናጋሪውዎች አብዛኞቹ ደግሞ ጣልኛ የሚችሉ ናቸው።
14921	በተረፈ በኬጢያውያን መዝገቦች አገሩ ሳንሃር፣ በግብጽ አማርና ደብዳቤዎች ሳንጋር፣ በመጽሐፍ ቅዱስም ሰናዖር ይባላል።
14922	ንጉሡን የሚያጅቡትን ወታደሮች ቁጥር በመቀነስ፣ የዚህን ክፍል እዳተኝነትን ቀነሱ።
14923	አካባቢ የኬጢያውያን መንግሥት በሙሽኪ (ፍሩጋውያን) ግፊት ስለ ወደቀ፥ ባቢሎንና አሦር ለአሞራውያን መሬት ተወዳዳሪዎች ሆኑ።
14924	አዲሶቹ የምህንድስና የትኩረት ዘርፎች ሁሉን አቀፍ (መልታይ ዲሲፕለናሪ) እና ውሱን በሆነ የተግባር አቅጣጫ (ስፐሲፊክ አፕልኬሽን) ላይ የተመሰረቱ ናቸው።
14925	ኦይለር በማስታወስና በማተኮር ችሎታው በጣም የታወቀ ነበር።
14926	በተለይ የሚናገርበት በምዕራብ ቤልጅግ ሲሆን ስፍራው በትንሽ ጎረቤት ክፍል ከምዕራብ ሆላንድና ከስሜን ፈረንሣይ ይሸፍናል።
14927	ቤርሙዳ በአትላንቲክ ውቅያኖስ በስሜን አሜሪካ አጠገብ የሚገኝ ደሴትና የዩናይትድ ኪንግደም ባሕር ማዶ ግዛት ነው።
14928	ማሕተም የመሳሰሉትን ለመሥራት ሲሞከር ቅጥሎቹ ኣንዳንድ ስፍራዎች ይዘው ስለሚቀመጡ ኣያሠሩም።
14929	ሀኪሞች እስኪመካከሩ በሽተኛው ይሞታል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
14930	ይህንን ለማስረዳት፣ የኮልቂስ ኗሪዎች ከሴሶስትሪስ ሥራዊት ተወለድን የሚል ልማድ እንደ ነበራቸው ይጻፋል።
14931	ከዚያም መሀይምነትን ለማጥፋት የመሠረተ ትምህርት ዘመቻ በታወጀበት ጊዜ «ማንበብና መፃፍ» የተሰኘው ዘፈኑ በጣም ቀሽቃሽና አስተማሪ ስለነበር ፀሐይን ይበልጥ እንዲታወቅ አድርጎታል።
14932	ቀጥሎም ከአባታቸውና ከተለያዩ ቀሳውስት ትምህርት በመቅሰም አድገው እራሳቸውን በጾምና ጸሎት በማነጽ ቅድስናን አግኝተዋል።
14933	የኮንጎ ደሞክራሲያዊ ሪፑብሊክ መጀመሪያ ፕሬዚደንት ዮሰፍ ካዛቩቡ ነበሩ።
14934	ቅጥረኛ በተስማማበት የተወሰነ አገልግሎት እና ከቀጣሪው በሚሰጠው ተመጣጣኝ ደመ-ወዝ የሚሰራ አገልጋይ ነው።
14935	እርግጡ እንደሚለው፣ ማናቸውም የምንጮች፣ ኤኤክትሪክ ጅረት ምንጮች እና ኤሌክትሪክ ተቃውሞወች ጥምረት፣ በተመጣጣኝ ሁኔታ በአንድ የኤሌክትሪክ ጅረት ምንጭ እና ከርሱ ትይዩ ባለ የኤሌክትሪክ ተቃዋሚ ሊተካ ይችላል።
14936	ስለዚህ የኮምፕዩተር ኣከታተብ ማሰልጠኛዎች የኣማርኛ ታይፕራይተር ኣከታተብ ማስተማር መተው ይጠበቅባቸዋል።
14937	የጥንት አይሁዳውያን በነበራቸው ወግ መሰረት ይህንን ስም በአደባባይ መጥራት እንደ ትልቅ ኃጢአት ስለሚቆጠር ከዚህ ወግ በፊት የነበሩት አይሁዳውያን (በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ ተጽፈው የምናገኛቸው ግለሰቦችም ጭምር) ይህን ስም እንዴት አድርገው የጠሩት እንደነበር ማወቅ አልተቻለም።
14938	ዮሐንስ ቤተመጻሕፍት በፋሲልደስ ልጅ በቀዳማዊ አጼ ዮሐንስ የተገነባ ቤተ መጻሕፍት ሲሆን በፋሲል ግቢ ይገኛል።
14939	ዮሐንስ ቤተመጻሕፍት በፋሲልደስ ልጅ በቀዳማዊ አጼ ዮሐንስ የተገነባ ቤተመጻሕፍት ሲሆን በፋሲል ግቢ ይገኛል።
14940	አስፍሐ ወልደሚካኤል የአንድነት ፓርቲ ደጋፊ ነበሩ።
14941	ሲራመዱ አንገታቸውን ከትከሻቸው በታች አድርገው (አቀርቅረው) ነው።
14942	አካባቢ ያደርገዋል፤ አጋስትያም ደግሞ በታሚሎች ትውፊት መሠረት ታሚሎቹን ከስሜን ወደ ደቡብ ሕንድ የመራቸው ቅዱስ ቄስ ነበረ።
14943	ብርሃን ለአንድነትና ለዲሞክራሲ ፓርቲ የኢትዮጵያ ፖለቲካ ፓርቲ ነው።
14944	በሱመር በመስጴጦምያ በመስጊዶች ዙሪያ ከተመሠረቱት ከተሞች አንዱ ሲሆን ከሁላቸው ወደ ደቡብ ተገኘች።
14945	እነዚህ የፈረንሳይኛ ተነጋሪዎች ናቸው።
14946	ባቢሎን በመካከለኛው መስጴጦምያ የተነሣ ከተማ ሲሆን ደቡብ መስጴጦምያ በሙሉ ከእርሱ «ባቢሎኒያ» ተብሎ ይጠራ ነበር።
14947	ኬቮርክ ናልባንድያን ትውልዳቸው አርመናዊ ሲሆን አርባ ልጆች ከሚባሉት እና ቀዳማዊ ኃይለ ስላሴ ወደ ኢትዮጵያ ካመጡዋቸው ልጆች ጋር የሙዚቃ ጓዱ መሪ በመሆን የመጡ ናቸው።
14948	ግዕዝም ለኮምፕዩተር ሲጠቀምበት የነበረው ኣከታተብ ዓይነት ወደ እጅ ስልክ በዶ/ር ኣበራ ፈጠራ ገብቷል።
14949	ቅንጅት ለአንድነትና ለዴሞክራሲ የኢትዮጵያ ፖለቲካ ወገን ነው።
14950	መካከል ከእንግላንድ ነገሥታትና ከፈረንሳይ ነገሥታት ሥራዊቶች መካከል ተዋጉ።
14951	ወደፊት በኮምፕዩተር እንድንራቀቅ ትክክለኛዎቹንና ሳይንሳዊ መሠረቶችን ስለፈጠርን ከሞክሼዎች መኖር ይልቅ ኣለመኖር ሊጎዳ ይችላል።
14952	ስለዚህ የእውነተኛው እግዚአብሔርና የነሱም የዳዊትና ይልቁንም የሰሎሞን ስም በዓለም ታወቀ።
14953	እነዚህ የመጀመሪያው ኢትዮጵያውያን ሙዚቀኞች በጣሊያን ወረራ ጊዜ ግማሾቹ ሲገደሉ የቀሩትም ተበታትነዋል።
14954	ሕልሙን ካልነገሩትና ካላስተረጎሙለት በቀር የሕልም አስተርጓሚዎቹን በሞት ንብረታቸውንም በማጥፋት ዛቻ ጣለባቸው።
14955	ማንዱራ በቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።
14956	በርካታ ኢትዮጵያውያን (የታሪክ ተማሪዎችንና ተመራማሪዎችን ጨምሮ) ማንነታቸውንም ሆነ ሥራቸውን አያውቁም።
14957	ሁለቱም ትምሕርታቸውን በ ተፈሪ መኮንን ትምሕርት ቤት ተከታትለው አዲሱ የቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ሁለተኛ ደረጃ ትምሕርት ቤት ሲመሰረት ወደዚያ ተዛውሩ።
14958	ሙሴዎን በእስክንድርያ ፣ ግብጽ በግሪኮች ፈርዖን ፩ በጥሊሞስ የተመሠረተ ጥንታዊ የከፍተኛ ትምህርት ቤት ተቋም ነበር።
14959	ሥልጣነ መንግሥታቸውም ወደ ፯ ዓመቱ ልጃቸው ዓምደ ጽዮን ሣልሳዊ ተዘዋወረ።
14960	ጥርሶች የተደረደሩበት ቦታ ድድ ይባላል።
14961	እርሱም በእግዚአብሔር ፊት ኃያል አዳኝ ነበረ፤ ስለዚህም፦ በእግዚአብሔር ፊት ኃያል አዳኝ እንደ ናምሩድ ተባለ።
14962	ቋንቋው ከአይርላንድኛ ጋር ቅርብ ዝምድና አለው።
14963	እነዚህ በእግዚአብሔር ላይ የሁከት ግንብ የሰሩ ይባላሉ።
14964	ዛሬውም በእንግሊዝኛም ሆነ በአብዛኞቹ ልሳናት የትንቢተ ዳንኤል ትርጉም የአኪቫን ማሶራዊ ዕብራይስጥ ትርጉም ይከተላል፤ ነገር ግን በመጀመርያ ክፍለ ዘመናት የኖሩት ክርስትያኖች ከጤዎዶትዮን በፊት የተገኘውን «ጥንታዊ ግሪክ ዳንኤል» ያንብቡ ነበር።
14965	ቀምበሩ የእግዚአብሔር ምሳሌ (ምልክት) ነው።
14966	አማሮች ከቤተስቦቻቸው አንድ ሰው ስያርፍ ለሶስት ቀናት ነጭ ፈትል እንደ ማተብ ይስሩ ነበር።
14967	ከፍተኛ ትምህርታቸውን ደግሞ በኒው ዮርክ ክፍለ-ሀገር ከሚገኘው የሮቼስተር ዩኒቨርሲቲ፣ “ኢስትማን የሙዚቃ ትምህርት ቤት” በ፲፱፻፶፬ ዓ/ም በመጀመሪያ ዲግሪ ከተመረቁ በኋላ ወደኢትዮጵያ ተመልሰው፤ የያሬድ ሙዚቃ ትምሕርት ቤትን መሠረቱ።
14968	በተለይ የሚያስደንቀው ደግሞ በዚህ ስያሜ የሚጠሩት ከሙስሊሞች ይልቅ ክርስቲያኖች መሆናቸው ነው።
14969	ቋንቋው ከመግባቢያነት አልፎ ለሌላ ተግባር አልዋለም።
14970	ደብዳቤ በሚለዋወጡበት ጊዜም በዚህ ይጀመራሉ።
14971	አለቃም አልተሳደብኩም እቴጌ ጣይቱ ከአገልጋዮቻቸው መካከል መርጠው መልምለው ለእንጦጦ ማርያም ስለሰጡ ነው ምልምሎች ያልኩት አሉ።
14972	ልጅቱም ስትመልስላቸው እሱን ከጨረሱ በኋላ እጨምርልዎታለሁ አለቻቸው ይባላል።
14973	ዶክተሩ የእንግሊዝኛው ኮለን ለግዕዝ እንዲጠቅም ያደረጉት በኮለንነት ስለሆነ የግሉ የዩኒኮድ ቊጥር ከኣለው ባለሁለት ነጥብ (ወይም ነቊጥ) የባዶ ስፍራ የግዕዝ ምልክታችን ጋርም ኣንድ ኣይደለም።
14974	ይሁንና እያንዳንዳቸው ለቂቅ ሐሳቦች፣ በአለም ላይ ለብቻቸው አይገኙም፤ ማለት ቢጫነት፣ ወይንም ድቡልቡልነት ለብቻው በተጨባጩ ዓለም ህልውና የላቸውም።
14975	ለአንተ አላሰብኳቸውም ነበር" አለ፡፡መልእክተኛው (ሶ.ዐ.ወ) ዘንድ ሞገትኩ፡፡ "የዚድ ሆይ!
14976	እነሱም የመጀመሪያውን መረጡ።
14977	በማለት ሲጠየቁዋቸው፤ አለቃም «እኛን አህያ የሚያስብለን እናንተን በመሾማችን ነው።»
14978	ማህበሩ የስዊዘርላንድ ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድንን እና የአገሩን እግር ኳስ ሊግ ያዘጋጃል።
14979	የሽያጭ አገልግሎቱሎም በሀገር ውስጥ ብቻ የተገደበ ነበር ማለት ይቻላል።
14980	ግሩምስ የቨርምላንድ፣ ስዊድን ከተማ ነው።
14981	በተረፈ እንደማንኛውም ተራማጅ ሞገድ እንደሚዋልት በዚህ ወቅት በሙከራ ተረጋገጠ።
14982	ብራዚል ቼኮስሎቫኪያን በፍፃሜ ጨዋታው ፫ ለ ፩ በመርታት ዋንጫውን ወስዳለች።
14983	የመላው ኢትዮጵያዊያን ብሔራዊ ንቅናቄ የኢትዮጵያ ፖለቲካ ፓርቲ ነው።
14984	በቀበቶ ሁለትበከራወች በአንድ አቅጣጫ እንዲሽከረከሩ ማድረግ ይቻላል ወይም ከተፈለገ ቀበቶውን በማቋረጥ በተቃራኒ አቅጣጫ እንዲሽከረከሩ ማድረግ ይቻላል።
14985	ቢሆንም ትምሕርታቸውን በትጋት ሲከታተሉ ቆዩ።
14986	አብራም በእግዚአብሔር ትዕዛዝ ይስሐቅን እንደ መሥዋዕት ወደ መሥዊያ ቦታ ባመጣው ጊዜ፣ የነበሩበት ኮረብታ ጎልጎታ ሲሆን የመልከ ጼዴቅ መሥዊያ ቦታ ነበር።
14987	በዘመኑ የሶሺያሊዝምን ስርዓት በጀርመን እገር እንዳይስፋፋና የካቶሊክ ቤ/ክርስቲያን ሃይል እንዲቀንስ አድርጓል።
14988	በጥናት ከተደረሰባቸው ታሪካዊ ቦታዎችና ቅርሶች ግንባር ቀደሙ በክልሉ በሁሉም ቦታ ተሠራጭቶ የሚገኝ ትክል ድንጋይ ሲሆን በአጠቃላይ ከ፲ሺህ በላይ እንደሆነ ይገመታል።
14989	ለተሾመ ይመሰክሩለታል ለተሻረ ይመሰክሩበታል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
14990	ከኮሌጅ እንደተመረቁም በሕዝባዊ ኑሮ ዕድገት ሚኒስቴር ተቀጥረዋል።
14991	ልጅህን በምትወልድበት በዚያችው ደቂቃ ነው ለልጅህ የተሻለች ዓለም ትተህ ማለፍ እንዳለብህ ማሰብ የምትጀምረው" ብላ ነበር።
14992	ከተማዋ የተመሰረተችው በመርዕድ አዝማች ወሰን ሰገድ ነው።
14993	እነዚህ መገጣጠሚያዎች የተለያዩ ዓይነት ናቸው።
14994	ስለዚህ ክርስቲያኖችን ማባረር፤ ማሰር፤ ማጉላላት ሥራዬ ብሎ ይዞት ነበር።
14995	ቀጥሎም ለእግዚአብሔር ታማኝነት የተገለጸው በሦስቱ የዳንኤል ወዳጆች ሲሆን ይህም ናቡከደነፆር ላቆመው የወርቅ ምስል አንሰግድም በማለታቸው ምክንያት በሚነደው የእሳት ነበልባል ውስጥ እስከመጣል መድረሳቸውን ነው፡፡ እነዚህ ሦስቱ የዳንኤል ወዳጆችም እኛ የምናገለግለው አምላክ ከዚህ ከሚነድደው ከእሳቱ ነበልባልም ሆነ ከአንተ እጅ ሊያድነን ይችላል፤ ንጉሥ ሆይ!
14996	ጥንታዊ ኢትዮጰያውያን ሊቃውንት የሚጽፏቸው መጻሕፍት ለሕዝብ የሚቀርቡት ብራና ተፍቆ ፣ ቀለም ተቀምሞ በእጅ ተፅፎ ነበር።
14997	በተለይ በፔንስልቫኒያ በኦሃዮና በኢንዲያና ክፍላገሮች ነው የሚገኙ።
14998	ጊዜውም ኮምፕዩተሮችና ማተሚያዎች በቂ ኃይል ማግኘት የጀመሩበት ነበር።
14999	ስለዚህ ማኮብኮቢያውን የማጠንከር እና ርዝመቱን በ ሰባት መቶ ሜትር የማራዘም ሥራ አዲስ በተገኘ ብድር ተጠናቋል።
15000	ስሌዚህ እንደምናዞረው ሽክርክር፣ አንድ ጊዜ ፍጥነትን ለማብዛት፣ ሌላ ጊዜ ደግሞ ጉልበትን ለማብዛት ይጠቅመናል ማለት ነው።
15001	ለዚህም በምክኒያትነት የሚጠቀሰው ወራሹ ከአባቱ ጋር ከኖረ ለአባትየው ሕይወት አስጊ ነው ተብሎ ስለሚታመን ነው።
15002	ዶክተሩ ኮምፕዩተራይዝ የኣደረጉት የግዕዝ ፊደል ኣንዱን ምልክት ለሁለቱም ኣይጠቀምም።
15003	አካላዊ እንቅስቃሴዎቹ የሰዎችን፣ የእንስሳቶቹን እና የመሳሪያዎቹን (መሳሪያ ስንል ኳስ ፣ ጦር፣ ራኬት የመሳሰሉትን ያጠቃልላል) እንቅስቃሴ ናቸው።
15004	ጀርሞች የሚያድጉበትና የሚቀለቡበት የድፍድፍ ክፍል ሲሆን በሚገባ ያልተፈጨ ምግብ ከእዚህ ተነስቶ ነው የሚመነዠገው።
15005	ለዚህም ምንክንያታቸው ሃይማኖተኝነተቸው፣ ለድሆች የነበራቸው ሩህሩህነትና በጊዜው እንግዳ የነበረው በአንድ ሚስት መወሰናቸው ነበር።
15006	መልዓኩ እንደሚያስረዳው የበጉ ፪ ቀንዶች መታወቂያ የማዴ ( ሜዶን )ና የፋርስ ነገሥታት ሲሆኑ፣ የፍየሉም መታወቂያ የያዋን (ግሪክ ወይም ምዕራባውያን) ንጉሥ ነው።
15007	የአዒሻ ኃይማኖተኛነትና ዙሕድ ከተከበረ፣ ሃብታም፣ ዝነኛና ከፍ ካለ ቤተሠብ ብትወለድም ከሃብታሙ አቡበከር (ረ.ዐ) ተወልዳ በምቾት ብታድግም፤ ከነብዩ (ሶ.ዐ.ወ) ጋር ችግርን በትዕግስት አሳልፋለች፤ ሕይወትን በዙህድ (ቀለል ያለና የምድራዊውን ዓለም ሕይወት የናቀ የአኗኗር ዘይቤ) መርታለች ቀለል ባለ ኑሮ ኑራለች።
15008	ጋምቤላ የተመሰረተችብት ምክኒያት በባሮ ወንዝ ላይ ባላት አቀማመጥ ነው።
15009	ዑርወት እንዳስተላለፉት አቡበክር ኸሊፋ በተደረጉ ጊዜ ያላቸውን እያንዳንዷን ዲርሃምና ዲናራቸውን ወደ ሙስሊሞች በይተል ማል አስገቡ።
15010	ለግዕዝ የሚያስፈልጉትን በመጨማመር ከፈጠሯቸው የግዕዝ ምልክቶች መካክል “መብት”፣ “ ንግድ ”፣ “ተመዝግቧል”፣ “ ብር ”፣ “ሣንቲም”፣ “ማጥበቂያ”፣ “ማላልያ” እና “ኣልቦ” ኣኃዝ ይገኙበታል።
15011	በጊዜው የፕረዚደንትነቱን ቦታ የተረከቡት ዶ/ር ነጋሶ ጊዳዳ ናችው።
15012	ቁምጥና ማይክሮባክቴሪየም ሌፕሬ በሚባል ባክቴሪያ የተነሳ የሚይዝ በሻታ ነው።
15013	ስብሐት ገብረእግዚአብሔር ደራሲ፣ አርታኢ፣ ጋዜጠኛ ብቻ አይደለም - የልብ-ወለድ ድርሰት ገጸባህርይም ነው።
15014	ለምሳሌ በማይክሮፕሮሰሰር፣ በግል መንሰላስል (ኮምፒውተር) እና በታላላቆቹ መንሰላስሎች (ሱፐር ኮምፒውተሮች) ትልም ላይ ዋና ተዋንያን ናቸው።
15015	ኳንተም ኤሌክትሮዲናሚክስን ያቋቋሙት ሳይንቲስቶች ሪቻርድ ፌይማን፣ ፍሪማን ዴይሰን፣ ጁሊያን ሽዊንገር፣ እና ሽን-ኢችሮ ቶሞናጋ ናቸው።
15016	መልስ፡- በብሉይ ኪዳን እንኳን አይወጣም ነበር ማለት አንችልም ምክንያቱም በችግራቸው ጊዜ ለችግራቸው መፍትሔ ያገኙ ዘንድ ከነበረበት ከድንኳኑም ቢሆን ያወጡት ነበርና ለምሳሌ፦
15017	ኢፕታር-ሲን ከ እስከ ዓክልበ.
15018	የአማር-ሲን ልጅ (ወይም ወንድም?) ሹ-ሲን በዑር ዙፋን ተከተለው።
15019	ከዋራድ-ሲን በኋላ ወንድሙ ሪም-ሲን ነገሠ።
15020	ኢርካብ-ዳሙ ደግሞ ከሐማዚ ንጉሥ ዚዚ ጋራ ስምምነት እንደ ተዋዋለ ይዘገባል።
15021	ያኽዱን-ሊም ሻምሺ-አዳድን ሊመታ ሲል በሎሌዎቹ ተገደለ።
15022	የአፒል-ሲን ተከታይ ልጁ ሲን-ሙባሊት ነበረ።
15023	የባሕር-ዳር ግንቦት ሃያ ዓለም አቀፍ ጥያራ ጣቢያ ከባህር ዳር ከተማ በስተ ምዕራብ ስምንት ኪሎ ሜትር ርቀት፣ በ፩ሺ፰መቶ፳፩ ሜትር ከፍታ ላይ የሚገኝ የአየር ጣቢያ ነው።
15024	ያኽዱን-ሊም በአሦር ላይ የማግባባት ስምምነት ከሱሙ-ኤፑኽ ጋር ምንም ቢኖረውም፣ በያምኻድ ስሜንና እስከ ሜድትራኒያን ባሕር ድረስ ዘመተ።
15025	የዋራድ-ሲን ወንድም ሪም-ሲን ተከተለውና በብዛት መስጴጦምያን አሸነፈ።
15026	የአማር-ሲን ተከታይ ነበር፤ በነገሥታት ዝርዝር ላይ የኡማር-ሲን ልጅ ቢባልም፣ ከሌላ ማስረጃ ግን የታሪክ ሊቃውንት ወንድሙ እንደ ነበር ያምናሉ።
15027	ስለኡር-ናሙ መንግሥት አማልክቱን ካመሰገነ በኋላ በሰፊ ምድር ላይ የእኩልነት አዋጅ ያቀርባል።
15028	ያኽዱን-ሊም ጠላቶቹን አሸነፋቸው፤ በመጨረሻ ግን በልጁ ሱሙ-ያማም ተገደለ።
15029	ከሉጋል-ዛገ-ሲ የኡሩክ ንጉሥ ጋር የጦር መሳርያዎቹን አጋጨ፣ ከዚያም ያዘው።
15030	የሉጋል-ዛገ-ሲ መንግሥት (ቀይ) በኡሩካጊና ዘመን መጨረሻ፣ የኡማ ንጉሥ ሉጋል-ዛገ-ሲ ላጋሽን አገለበጠውና ዋና ከተማውን በኡሩክ አድርጎ መንግስቱን ከፋርስ ወሽመጥ እስከ ሜዲቴራኔያን ድረስ እንደ አስፋፋ በጽላቶች ተቀርጿል።
15031	ከሉጋል-ዛገ-ሲ ላይኛነቱን የያዘ ሱመራዊ ሰው ሳይሆን የአካድ ንጉሥ ታላቁ ሳርጎን ነበር።
15032	በሉጋል-አኔ-ሙንዱ መሞት ግን የአዳብ ላዕላይነት ተሰብሮ ወደ ማሪ ተዛወረ።
15033	ሙታኪል-ኑስኩ ከ እስከ ዓክልበ.
15034	የኩዱር-ማቡግ ሴት ልጅ ኤን-አነዱ ደግሞ የኡር መቅደስ ከፍተኛ ሴት ካህን ሆነች።
15035	የኢዲን-ኢሉም ልጅ ዚኑባ ስም ደሞ ከአንድ የሸክላ ማህተም ይታወቃል።
15036	ዓረፍተ-ነገር ሙሉ ትርጉም ባዘለ መልኩ የተደረደሩ የቃላት እና ሐረጋት ስብስብ ነው።
15037	የኩዱር-ማቡግ ስም ያለበት በሴት ሠራተኛ ቅርጽ የሆነ መሠረት ችንክር ኩዱር-ማቡግ (ወይም ኩዱር-ማቡክ) የአሞራውያን አለቃ በመስጴጦምያ ነበር።
15038	ያኽዱን-ሊምም በዚህ ዘመቻ አሸናፊ ቢሆንም፣ በገዛው ልጅ ሱሙ-ያማን ግድያ ሞተ።
15039	የቱሪም-ዳጋን ልጅና ተከታይ ነበር።
15040	የሻሊም-አሁም ልጅና ተከታይ ይባላል።
15041	መልአከ-ፀሐይ ኢያሱ መስከረም ፳፬ ቀን ፲፱፻፴፩ ዓ/ም አረፎ አንኮበር አካባቢ በሚገኘው ዞማ ተክለሃይማኖት ቤተ ክርስቲያን ተቀብሯል።
15042	በእሽመ-ዳጋን ዘመን የሑራውያን ጎሣ የቱሩካውያን ንጉሥ ዛዚያ በስምምነት ሴት ልጁን ለሙት-አሽኩር አጋባት።
15043	የፑዙር-ኒራሕ ትርጉም ፍች ከአካድኛው ፑዙር «ሥዩመ» እና ኒራሕ «የአረመኔ እባብ ጣኦት» ነው።
15044	በእሽመ-ዳጋን ዘመን፣ አሦር ከማሪ፣ ከኤሽኑና እና ከኤላም ጋራ ጦርነት ያደርግ ነበር።
15045	የኢዲን-ኢሉም ሐውልት ኢዲን-ኢሉም (ወይም ኢዲ-ኢሉም) በኡር መንግሥት ጊዜ በሹልጊ ዘመን የማሪ ሻካናካ ወይም ገዥ ነበረ።
15046	ከአስራ-ሦስቱ ጥንታዊ ክፍለ-አገራት አንዱም ናት።
15047	የአሹር-ዱጉል ተከታይ በዝርዝሩ ላይ የተጠቀሰው አዳሲ ልጅ ቤሉ-ባኒ ይባላል።
15048	የማልታ-ቡረት ሥልጣኔ በባይካል ሐይቅ ዙሪያ በሳይቤሪያ ፣ ሩስያ የተገኘ ቅድመ-ታሪካዊ የሥነ ቅርስ ሥልጣኔ ነው።
15049	የእሽመ-ዳጋን ደብዳበዎች ስለዚህ ዘመቻ ይታወቃሉ።
15050	አሻሪድ-አፒል-ኤኩር ከ እስከ ዓክልበ.
15051	የፑዙር-ኤሽታር ልጅ ሒትላል-ኤራ በሻካናካነት ተከተለው።
15052	የቅድመ-ታሪካዊ ዘመን ቤተ መቅደስ ጣኦታት የቅድመ-ታሪካዊ ዘመን ቤተ መቅደስ ጣኦት የሠፈሩ መጀምርያ ኗሪዎች «ሃላፍ ባሕል» ተብለዋል፤ ይህም በሸክላ የተሠሩት የዕቃዎች አይነት ይወስናል።
15053	በስሜን-ምዕራብ ፋርስ የኖሩ የሜዶን ሰዎች ፤ ኩርዶችም እስካሁን ከሱ እንደተወለዱ ይላሉ።
15054	ከከተማ-አገሮቹ የማሪ ንጉስ ማዕረጉን ከያዘ፣ ከዚህ ወደ አክሻክ ንጉሥ ተዛወረ።
15055	ከፍተኛ-ተጋላጭ ቡድን ከሌሊት ወፎች ጋር የሚሰሩ ወይም ለረዥም ጊዜያት የእብድ ወሻ በሽታ በአብዛኛው የሚከሰትበት ቦታ የሚሰሩትን ሰዎች ያካትታል።
15056	በአፍሮ-ኤስያዊ የቋንቋ ቤተሰብ ውስጥም ኩሻዊ ፣ ኦሞአዊ እና ሴማዊ የሚባሉ ንዑስ ክፍሎች አሉ።
15057	ሕንዳዊ-ኢራናዊ ቋንቋዎች ዛሬ በሚነገሩባቸው ሥፍራዎች ህንዳዊ-ኢራናዊ ቋንቋዎች አንድ የሕንዳዊ-አውሮፓዊ ቋንቋዎች ቤተሠብ ቅርንጫፍ ናቸው።
15058	በአፍሮ-እስያዊ ቋንቋዎች ውስጥ ይመደባል።
15059	የሻምሺ-አዳድና የጓደኞቹ ሃያላት ሐላብን ለመያዝ ቢሞክሩም አልቻላቸውም።
15060	ይሁዳዊ-ፖርቱጊዝ እና ካታላኒክ ቅሬታዎች ብቻ ሆነው ቆይቷል።
15061	ከኩቲክ-ኢንሹሺናክ ዘመን በኋላ የአዋን ስም አንድ ጊዜ ብቻ ይመዘገባል፤ ነገር ግን ከዚህ በፊት የአንሻን ስም አንድ ጊዜ ብቻ ሲታይ ከላጋሽ ንጉሥ ጉደአ በኋላ ተራ ይሆናል።
15062	ጥያቄ፡-የአብርዬዉ ሸይኽ ሀገራቸዉን ጥለዉ የተሰደዱትበትን‹‹ሁማ ቀዉለሙን ነግ ፊዕለሙን›› የሚለዉ ንግግራቸዉ የአማርኛ ትርጉሙ ምንድን ነዉ---፧
15063	በኩቲክ-ኢንሹሺናክ ዕረፍት ኤላም ለጊዜው በሦስት ክፍሎች (ሱሳ፣ አንሻን ፣ ሲማሽኪ ) ተሰበረ።
15064	ጉርሱም, ኦሮሚያ (ወረዳ) በቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።
15065	ትርጉም: «በአማልክት ቋንቋ ደስ ያሉትን ሺቫ ይባረካቸው።»
15066	ለምሳሌ:- በኡኹድ ውሃ ለተጠሙት ውሃ ታከፋፍላለች፤ የቆሰሉትንም ትጠብቃለች።
15067	ክሰሜን' ጉራጌ` ታብሎ የምታዎቅ ብሆንም ስልጤ የረሱን ዞን ከመሰራተ ጀምሮ ስሙ ለይመለስ ቀርቶዎል።
15068	ግለሰቡ(ቧ) ይህን ማድረግ ሲችሉ ደረሰ ወይም ደረሰች ይባላል።
15069	ጎንደር(ወረዳ) በአማራ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።
15070	አካባቢ) መሆኑ ይታወቃል።
15071	አካባቢ) በአገሩ እንደ ቆየ በቃላል ይቻላል።
15072	አካባቢ) ታላላቅ ዚጉራቶችን (የቤተ መቅደስ ግንቦች) በኤሪዱ እና በኦሬክ እንዳሠራ ይለናል።
15073	አማርኛ*፦ * የሰንበትን ቀን ትቀድሰው ዘንድ አስብ።
15074	ስለሆነም : የ ስኩየር ነው እንላለን።
15075	አካባቢው 'አል-ሻሽ' ይባል ነበር።
15076	ትርጉሙም 'የዌብሳይት ፍለጋ ማድረግ' ነው።
15077	ለጥቀውም ‘’ዛሬ የምንሠራው ሥራ የዛሬን ሕይወት እያንጸባረቀ ለነገው ትውልድ ፈር መቅደድ አለበት፡፡” በሚል ስሜት ኪን ማንኛውንም የሰው ኑሮ ረገድ የሚነካ እንደሆነ ያስረግጣሉ።
15078	ከሳቸውም ‘የቆብ ልጅ’ ሆነው የታወቁት ገዳማት ብዙ ናቸው።
15079	እንግዲህ " የ ዋጋው ወደ ሲጠጋ, የ ጥግ " ነው ይባላል።
15080	በመቀጠል " ይህን ያህል መሬት ሰጠሁሽ" ይላል።
15081	የከነዓን "ቆፍ" እንዲሁም ከዚህ ምልክት ተወስዶ በዚያ መንገድ የዕብራይስጥና የአራማያ "ቆፍ" የአረብኛም "ቃፍ" ወለደ።
15082	የከነዓን "ታው" እንዲሁም ከዚህ ምልክት ተወስዶ በዚያ መንገድ የዕብራይስጥና የአራማያ ታው የአረብኛም "ታእ" ወለደ።
15083	የከነዓን "ካፍ" እንዲሁም ከዚህ ምልክት ተወስዶ በዚያ መንገድ የዕብራይስጥና የአራማያ የአረብኛም "ካፍ" ወለደ።
15084	የከነዓን "ጤት" የዕብራይስጥና የአራማያ "ጤት" የአረብኛም "ጣእ" ወለደ።
15085	ብትላቸው “ኧረ መጥቼ ሰው ግም ግም ሲል ጊዜ ነው የተመለስኩት።”
15086	አለኝ፡፡ “ደህና ነኝ ይኸ የምን ደም ነው?”
15087	ትርጉሙም « አምልኮ የሚገባው» ማለት ነው።
15088	የከነዓን «ሄ» እንዲሁም ከዚህ ምልክት ተወስዶ በዚያ መንገድ የዕብራይስጥና የአራማያ «ሄ» የአረብኛም «ሃእ» ወለደ።
15089	ማዖሪዎች «ሃካ» ስለ ተባለው ባህላዊ የውግያ ጭፈራ ታውቀዋል።
15090	ለካቲዎች «ጋሬ» የሚባል ለየት ያለ የለቅሶና የሃዘን ሥርዓት ይደረግላቸዋል።
15091	የከነዓን «ዮድ» እንዲሁም ከዚህ ምልክት ተወስዶ በዚያ መንገድ የዕብራይስጥና የአራማያ «ዮድ» የአረብኛም «ያእ» ወለደ።
15092	የከነዓን «ቤት» እንዲሁም ከዚህ ምልክት ተወስዶ በዚያ መንገድ የዕብራይስጥና የአራማያ የአረብኛም «ቤት» ወለደ።
15093	እሳቸውም «ምነው ልጄ ይህቺ ትበቃኝ» ሲሏት፤ «እሷን ሲጨርሱ ሌላ እደግምዎታለሁ» አለች ይባላል።
15094	ግሪኮቹም «ዚውስ ሃሞን» ሲሉት ወደ ሊቢያ ተጒዘው በየጊዜ ያማክሩት ነበር።
15095	በፖሊሲው «የጉዞ ማገጃ» በተመለከተ የ፰ቱ አገራት ብቻ እነርሱም እስላማዊው መንግሥት መሬት የያዙባቸው ወይም አክራሪነት የበዛባቸው ስምንት አገራት ዜጎች ላይ ተጣለ።
15096	በተጨማሪ «ሕዝብ እንዳይበልጽጉ» የሚለውን የማርክስ ጽንሰ ሀሣብ ትተዋል።
15097	ለምሳሌ፣ «ኮንግ-ፉ ቻ» ማለት በሻይ (ቻ) ሥነ ሥርዓት ያለው ሙያ ማለት ነው።
15098	በተለምዶ «መኪና» የሚለው ስም የሚሰጠው ከዶቅዶቄ ትልቅ፣ ከካሚዎንም ወይም ከአውቶቡስ ትንሽ ለሆነ ባለሞቶር ተሽከርካሪ ነው፤ አንዳንዴ ግን ቀላል ካሚዎኖች ከመኪናዎች ጋር መመደብ ይቻላል።
15099	የከነዓን «ግመል» እንዲሁም ከዚህ ምልክት ተወስዶ በዚያ መንገድ የዕብራይስጥና የአራማያ «ግመል» የአረብኛም «ጂም» ወለደ።
15100	የከነዓን «አሌፍ» እንዲሁም ከዚህ ምልክት ተወስዶ በዚያ መንገድ የዕብራይስጥና የአራማያ «አሌፍ» የአረብኛም «አሊፍ» ወለደ።
15101	እሳቸውም «ዱባዬን ጉድ ሆንኩ ተሰረቅሁ» ይላሉ።
15102	በአንጻሩ «አለሚቱ አጭር ወይንም ረጅም ናት» እሚለው አረፍተ ነገር ምንጊዜም እውነት ነው ምክንያቱም መተግበሪያ ወይንም ለዚህ ይረዳልናል።
15103	አለቃንም «እባክዎ ፈረሶቹ እርቧቸዋልና ሳር ይስጡልን» ብለው ይጠይቃሉ።
15104	መጀመርያ «የቀኖና ክምችት» ተባሎ ዛሬ የአረብኛ እትም «የእብን አል-አሣል ቀኖና» ይባላል።
15105	ፍሬዎቹም «የደደሆ ኮምጣጤ» ለመሥራት ይጠቀማሉ።
15106	በተጨማሪ «የቀድሞ ነገሥታት ዜና መዋዕል» የሚባለው ጽላት ስለ ኤራ-ኢሚቲ እንዲህ ይላል፦
15107	እንዲሁም «ሀሠቶች ከአየርላንድ በዘመኑ ተባረሩ፤ በእርሱ መጀመርያው ሕገ ፍትሕ ተፈጸመና» ይሉናል።
15108	የተጻፈው «የግብጽ ሃይሮግሊፊክስ» በተባለ የስዕል ጽሕፈት ነበረ።
15109	በ፵፯፡፮ «ፈርዖን» ለዮሴፍ እንዲህ ይላል፦ «የግብፅ ምድር በፊትህ ናት፤ በመልካሙ ምድር አባትህንና ወንድሞችህን አኑራቸው፤ በጌሤም ምድር ይኑሩ፤ ከእነርሱም ውስጥ እውቀት ያላቸውን ሰዎች ታውቅ እንደ ሆነ በእንስሶቼ ላይ አለቆች አድርጋችው።»
15110	እንዲሁም «ባቢሎን» በዮሐንስ ራዕይ ይጠቀሳል።
15111	እንዲሁም «ሲላቢክ» በሚባለው መደብ፣ እያንዳንዱ ምልክት የተለየ ክፍለ-ቃል ድምጽ ያሰማል፣ ለምሳሌ የጻላጊኛ ጽሕፈት፣ ወይም እንደ አቡጊዳ ወይም እንደ ሕንድ ብራሚክ ጽሕፈቶች ቤተሠብ፣ የክፍለ-ቃል ድምጽ ምልክቶች እንደ አነንባቢው ተመሳሳይ ናቸው።
15112	እሳቸውም «ጊዮርጊስ አህዮቹን ይዞ የወረደ ጊዜ» ብለው መለሱላት።
15113	እንዲሁም «የማኒሽቱሹ ሐውልት» የሚሠራው ከጥቁር ድንጋይ ነው፤ ይህም ከኦማን ዘመቻ እንደ ተገኘ ይታስባል።
15114	ምናልባት «ሳባይቲኩም ኦስቲዩም» ወይም በአንድ የኤርትራ ወደብ ዙሪያ የኖረ የሳባውያን ነገድ።
15115	ጉታውያን ( ሜዶን ) እና ሹቡር ( አሦር ) ይገዙለታል።
15116	የአማርኛ ( ኢኦተቤ ) ትርጉም እንደ ግሪክ ትርጉም እንዲህ ይላል።
15117	አራዴዎን ( ዕብራይስጥ ፦ አርዋዲ) ከከነዓን ልጆች አንዱ ነበረ።
15118	እንበረም ( ዕብራይስጥ ፦ ዐምራም፣ አረብኛ ፦ ዒምራን) በመጽሐፍ ቅዱስ መሠረት የሙሴ ፣ የአሮንና የማርያም አባት ነበረ።
15119	ቫንዳሉስ ( በጀርመንኛ ቫንድለር) በጀርመን አፈ ታሪክ ዘንድ በጥንት የጀርመን ፱ኛው ንጉሥ ነበረ።
15120	ለትኩሳት («ምች»)፣ የብሳና ቅጠልና የቀበሪቾ ሥር እንደ ጢስ ይናፈሳል።
15121	ለሙሐመድ (ሰ.ዐ.ወ) ስትይ ወጣትነትሽን መስዋዕት አደረግሽ አሁን ደግሞ እሱ ሊክስሽ ይወዳል።
15122	ፈንጣጣን (እና ደስታ በሽታዎች) ከዓለም ለማጥፋት ከጠቀሙን መካከል ክትባትና የሕዝቡ ትብብር ዋናዎቹ ናቸው።
15123	ገብርኤል (ቤተ ክርስቲያን) ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ከአለት የተፈለፈ ቤተ ክርስቲያን ነው።
15124	ኤአናቱም (ሉማ) ግን በላጋሽ ነገሠ፣ ግዛቱንም አስፋፋ።
15125	ብርቱካን (ወይም ኦሬንጅ) ማለት የዛፍ አይነትም ሆነ በተለይ የዚሁ ዛፍ ፍሬ ማለት ነው።
15126	ፎድብገን (ወይም ኦድብገን) በአየርላንድ ልማዳዊ አፈ ታሪክ ዘንድ ከፊር ቦልግ የአየርላንድ ከፍተኛ ንጉሥ ነበር።
15127	የካንጋሮ (ወይም የማናቸውም ኪሴ እንስሳ) ግልገል ሲወለድ፣ እንደ ጥቃቅን ቀይ ስለግ ወይም ሺል ይመስላል እንጂ ካንጋሮን ምንም አይመስልም።
15128	ሄርሚኖን (ወይም እርሚኖን፣ ሄርሚዮን) በጥንታዊ ጀርመናውያን ነገዶች መካከል አንዱ ዋና ክፍል ነበር።
15129	የተጨመረ (ጳጉሜ) ወር ሲኖር ግን አመቱ በ፫ኛው አዲስ ጨረቃ ይጀመራል።
15130	ከባለቤቱ (በላይ) ያወቀ ቡዳ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው።
15131	አንኮበር (ወረዳ) በአማራ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።
15132	ፕሮፌሶር (ዲባቶ) መስፍን አረጋ፣ ቦሌ በኦሮምኛ ቋንቋ ትርጉሙ የሚፈረፈር ወይም የሚሰነጣጠቅ መሬት እንደሆነ ይነግሩናል።
15133	ስለትልቁ (የሠው) ቤተሠብ ስናስብ ትንሹ ቤተሠብ (የደም ትስስር) ያለው ሚና ወሳኝ መሆኑን ልናውቅ ይገባል።
15134	ኔክታሪን (የወለላ ኮክ) የኮክ ልዩ አይነት ነው።
15135	የኣሽሙር (ስላቅ፣ ቀልድ፣ ፌዝና መፀት) ምልክትም ተረስቶ የዩኒኮድ መደብ ውስጥ ኣልገባም።
15136	የናርመር (አምባዛ-መሮ) ምልክት በዝሆን ጥርስ ናርመር ለሥነ ቅርስ የሚታወቅ የግብጽ የቀድሞ ዘመነ መንግሥት ፈርዖን ነበረ።
15137	የሚተካው (ያረጀው) ጥርስ ሥር ያለው አዲስ ጥርስ ሲሆን፤ አዲሱ ተኪ ጥርስ አድጎ ትልቅ ካልሆነ በስተቀር አሮጌው ቶሎ ብሎ ወልቆ አይወድቅም።
15138	ሴሚራሚስ (ሻሚራም) በድሮ የግሪክ ታሪክ ጸሃፊዎች ዘንድ በጥንታዊው ዘመን የአሦር ንጉስ ኒኑስ ንግሥት ነበረች።
15139	የገንዘብ (መሐለቅ) መሥሪያ ቤት በታክሲላ ነበራቸው።
15140	ፐንጃብኛ (ፐንጃቢ) በፓኪስታንና በምዕራብ ሕንድ አገር ክፍሎች የሚነገር ሕንዳዊ-ኢራናዊ ቋንቋ ነው።
15141	የቀስተኛ (በስተቀኝ በቡሽ ባርኔጣ) መጨረሻ ይስለላ ተልዕኮ ከዚህ በኋላ ሙሴ ቀስተኛ ወደሠፈረት ቦታ፣ በመጣባት በቅሎ በባሻ ኪዳኔ ወልደመድኅንታጅቦ ሲሄዱ፣ ባሻ ኪዳኔ ቀስተኛ የለበሰው ካፖርት በደም እንዳይበላሽ በማሰብ “ሐሩር ፀሐይ ነውና እንዳይውብቅዎት ካፖርትዎን ያውልቁት” ሲሉት “ልጄ ልትገለኝ ነው” አላቸው።
15142	በንጋልኛ (በንጋልኛ፦ «ባንግላ») በባንግላዴሽና ከባንግላዴሽ አጠገብ በሕንድ አገር ክፍሎች የሚነገር ሕንዳዊ-አውሮፓዊ ቋንቋ ነው።
15143	ከጨቲዎቹ (አማካሪዎቹ ወይም ጠቅላይ ሚኒስትሮቹ) ሰኑስረት እና አመኒ ይታወቃሉ።
15144	ያልበሠለ (አረንጓዴው) ፍሬ፣ ወይም የተክሉ ፈሳሾች፣ መርዛም ናቸው።
15145	ጋስኬቶች (መድፈኛወች)) መድፈኛ ነገሮች እንዳያፈሱ እርስ በርሳቸው በማጋጠም የሚደፍን ማሽን ነው።
15146	ለምሳሌ፦ * ፩ኛ/ በፍጹም ኦርቶዶክሳዊ ክርስቲያንነታቸው “ቆስጠንጢኖስ” የተባሉት እና አምልኮተ ጣዖትን አጥፍተው የቤተ ክርስቲያንን ሥርዓት የወሰኑት ዓፄ ዘርአ ያዕቆብ ከአሳነጿቸው አብያተ ክርስቲያናት ውስጥ በጣም ትልቅና ታሪካዊ የሆነውን በሸዋ ውስጥ ያለውን የደብረ ብርሃን ሥላሴን ቤተ ክርስቲያን አሠርተዋል።
15147	አማርኛ፦ * አባትህንና እናትህን አክብር፤ እግዚአብሔር አምላክህ በሚሰጥህ ምድር ዕድሜህ እንዲረዝም*።
15148	አማርኛ፦ * የእግዚአብሔርን የአምላክህን ስም በከንቱ አትጥራ፤ እግዚአብሔር ስሙን በከንቱ የሚጠራውን ከበደል አያነጻውምና።
15149	ሞሪታንያ በ ሲ. ኤፍ ኤ ፍራንክ እስከ ፲፱፻፷፮ ዓ.ም ስትጠቀም ከቆየች በኋላ በአምሥት ፍራንክ ምንዛሪ ገንዘቧን ወደ ኢጉይያ ቀየረች።
15150	የዮቅጣን ፡ ልጅ ፡ ሣባ ፡ ነገዶች ፡ ከዚያ ፡ ቀይ ፡ ባሕርን ፡ አሻግረው ፡ ወደ ፡ ዛሬው ፡ ኢትዮጵያ ፡ ያስገቡት ፡ ይታመናል።
15151	ከእንጦጦ ፡ ጋራ ፡ ግርጌ ፡ ያለችው ፡ መዲና ፡ የአዲስ ፡ አበባ ፡ ዩኒቨርሲቲ ፡ መገኛ ፡ ሆናለች።
15152	ስለሆነም በ ሕግ ፪ መሰረት፣ ሁሉም ነገር ወይም ነጭ ነው፣ ወይም ደግሞ ጥቁር ነው።
15153	በዚያውም የ እና ጥናት ጓድ ከሆኑ በኋላ ቤተ መጻሕፍተኛ ሆኑ ።
15154	እሳቸውም ሺ ነዋ ብለው መለሱ።
15155	በሚያዝያ ፭ ቀን ፎርት ሰምተር ምሽግ በሳውስ ካሮላይና በግፍ ስለ ተያዘ ጦርነቱ ጀመረ።
15156	ትርጉሙም ን ወደ ነጥብ በማስጠጋት የ አስረካቢ ዋጋን በተፈለገ መጠን ወደ ማስጠጋት ይቻላል።
15157	በመጨረሻ ቺ ዮው ተገድሎ ወገኑ እንደ ተከፋፈለ ይታመናል።
15158	ረንሰነብ ፣ ሆር አዊብሬ በጤቤስ፣ አሙ አሆተፕሬ በጌሤም ነገሠ።
15159	መስከረም ፲ ቀን ፲፱፻፷፯ ዓ/ም ለደርግ የምርመራ ኮሚሽን ‘ዓለም በቃኝ’ እስር ቤት ሆነው በላኩት የታሪክ ማስተወሻተው እንደነገሩን፤ “በ፲፱፻፴ ዓ/ም የእንግሊዝ ንጉሥና ንግሥት በግብዣ ለጉብኝት ፓሪስ በመጡ ጊዜ ተሌሎች አምባሳደሮች ጋር እኔም ተጠርቼ ሄጄ ነበር።
15160	ከየካቲት ፴ ቀን ፲፱፻፹፩ ዓ.ም. በፊት ኤጀንሲው የማዕከላዊ ስታቲስቲክስ ቢሮ በመባል ይታወቅ ነበር።
15161	መስከረም ፱ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፱ኛው ቀን ሲሆን የክረምት ወቅት ፹ኛው ቀን ነው።
15162	መስከረም ፰ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፰ኛው ቀን ሲሆን የክረምት ወቅት ፸፱ኛው ቀን ነው።
15163	ብርቱካን ፣ ለውዝ ) ይህ የተመረጠው ዘዴ ነው።
15164	የሐረርጌ ፡ አገረ ፡ ገዥ ፡ ሲሆኑ ፣ በጣም ፡ ብዙ ፡ ሺህ ፡ ተከታዮች ፡ ነበሩዋቸውና ፡ ልጅ ፡ እያሱን ፡ ከእንደራሴነት ፡ በኅይል ፡ እንዳያስወጡ ፤ እያሱም ፡ ተፈሪን ፡ ከሐረር ፡ አገረ ፡ ገዥነት ፡ እንዳይሽሯቸው ፡ የሚል ፡ ስምምነት ፡ ተዋዋሉ።
15165	እንዲሁም ፡ ካዕብ ፡ እስከ ፡ ሳብዕ ፡ (አናባቢዎችን ፡ ለመለየት) ፡ ወደ ፡ ፊደል ፡ የተጨመረበት ፡ ወቅት ፡ በንጉሥ ፡ ኤዛና ፡ ዘመን ፡ እንደ ፡ ነበር ፡ ይባላል።
15166	በፍርግያ ፣ ሕንድ ፤ ግሪክ አገርና ጥራክያ ተጓዘ።
15167	ከባቢሎን ፡ ግንብ ፡ ውድቀት ፡ በኳላ ፣ ከአርፋክስድ ፡ ወገን ፡ የዮቅጣን ፡ ልጆች ፡ ቋንቋውን ፡ እንደ ፡ ጠበቁት ፡ ይባላል።
15168	ሚኒስትሩ ሚ ደግሞ ወደ ዮውጌ ሸሸ።
15169	ከሎሬንዞ ደ ሚዲቺ ሞት በኋላ በዚህም የሰውነት ቅርጽን ትምህርቱን በሞቱ ሰዎች አስከሬን ላይ ልምምድ አድርጓል።
15170	የተሰራው ከ መሬት ጋር በተመሳሳይ ሁኔታ ቋጥኝ ከበዛበት አካል ነው።
15171	ወደፊትም በ ሞሮኮ ሥር በምትገኘው ሰሐራዊ የአረብ ዴሞክራሲያዊ ሪፑብሊክ ነጻነት ምክንያት ከድርጅቱ ጋር በተፈጠረው አለመግባባት አግራቸውን ከአባልነት አስወግደዋል።
15172	እነዚህም ፤ ሰባት የኤፍ ኤ ካፕ ፣ አራት የሊግ ካፕ እና አራት የኤፍ ኤ ኮምዩኒቲ ሺልድ ዋንጫዎች ናቸው።
15173	በህክምና ፣ መሬት ጥናት ፣ እድል ጥናት ፣ ታሪክ ፣ ስነ ቋንቋ ፣ ሥነ ምግባር ፣ ሕግ ፣ ፖለቲካ ፣ ሥነ አዕምሮ፣ መረጃ ሳይንስ ላይ ህልቁ መሳፍርት ጽሁፎችን አቅርቧል።
15174	ፎድብገን ፬ አመት ከገዛ በኋላ ግን በፈንታው በሪናል ልጅ ኤይርክ ልጅ በዮካይድ ማክ ኤይርክ እጅ በማግ ምዊርጠምኔ ወድቆ ተገለበጠ።
15175	እንግዲህ ያ ህዝብ አይደለም?
15176	ትላንትና ፣ ጸጥታ በሰፈነበት ሰዓት፣ ድንገት ከእግሬ በታች ምድር ተንሸራታ ጠፋች፡ ህልሜም ጀመረ።
15177	እንደዚህ ፡ የሚሉት ፡ ሰዎች ፡ እስከ ፡ ዛሬ ፡ ድረስ ፡ ስለ ፡ ፊተኛው ፡ ስማቸው ፡ «ራስ ፡ ተፈሪ» ፡ ትዝታ ፡ ራሳቸውን ፡ «ራስታፋራይ» ፡ (ራሰተፈሪያውያን) ፡ ብለዋል።
15178	የቋንቋው ፡ ቤተሰብ ፡ ባንቱ ፡ ሲሆን ፡ ተናጋሪዎቹ ፡ መርከበኞችና ፡ ነጋዴዎች ፡ በመሆናቸው ፡ መጠን ፡ ከዓረብኛ ፣ ከፋርስ ፣ ከህንዲ ፣ እና ፡ ከቻይንኛ ፡ ቢሆንም ፡ ብዙ ፡ ቃሎች ፡ ተበድረዋል።
15179	ባክቴሪያ ፣ ቫይረስ ፣ ወይም ፈንገስ ጠንቆች ሊሆኑ ይችላሉ።
15180	ሜርኩሪን ፣ ቬነስን ፣ ሌሎች የተቀሩትን ፈለኮችን በፀሐይ ዙሪያ ጠፍሮ ከምህዋራቸው በረው እንዳይጠፉ የሚያደርጋቸው የፀሐይ ግስበት ነው።
15181	አብዛኛው ፡ ዓረብኛ ፡ ተናጋሪዎች ፡ ሙስሊሞች ፡ ናቸው።
15182	በልጅነቱ ፥ ኤምኔም እና ዴቢ አንድ ቤት ውስጥ ከአንድ ወይም ከሁለት ዓመት በላይ ሳይቆዩ በሚዙሪ እና በሚሺጋን ይመላለሱ ነበረ።
15183	እነርሱም ፦ አለሚቱ አጭር ናት እና አለሚቱ ረጅም ናት።
15184	በ፲፯ኛው ና ፲፰ኛው ክፍለ ዘመናት በቅኝ ገዢ መንግሥታት የተሠሩ የንግድ ተቋማት ከባህር ዳር ይገኛሉ።
15185	መጀመርያ ፮ ዓመታት መሠለፍ ነው።
15186	መጀመርያ ፭ የኢሲን ነገሥታት ሴማዊ ( አሞራዊ ) ስሞች ሲኖራቸው፤ «ኡር-ኒኑርታ» ግን ሱመርኛ ስም ነው።
15187	እንግዲህ ፡ በ፲፱፻፱ ፡ ዓ.ም. ፡ መኳንንቱ ፡ ዘውዲቱን ፡ ንግሥተ ፡ ነገሥት ፡ ሆነው ፡ አድርገዋቸው ፡ ተፈሪ ፡ ደግሞ ፡ እንደራሴ ፡ ሆኑ።
15188	በመላውም ፡ የአፍሪቃ ፡ አህጉር ፡ ውስጥ ፡ የመጀመሪያውና ፡ ብቸኛ ፡ አፍሪቃዊ ፡ የራሱን ፡ ፊደላት ፡ የያዘ ፡ ቋንቋ ፡ ሲሆን ፣ በዓለምም ፡ ላይ ፡ ዋናና ፡ የስልጣኔ ፡ አራማጅ ፡ ከሚባሉት ፡ ቋንቋዎች ፡ አንዱ ፡ ነው።
15189	የቡዲስም ፣ እስልምና ፣ ክርስትና ፣ እና የሕንድ ሀይማኖት በዓላት ሁሉ በሲንጋፖር ይከብራሉ።
15190	በአሜሪካ ፣ በአውሮጳ እና ጃፓን ቢሮዎች አለ።
15191	የሣይንስ ፡ ፍልስፍና ማለት፡ አንድ ሠው በአንድ ነገር ላይ ተመስጦ የሚያመጣው አዲስ ሐሳብ ነው ።
15192	አብርሃም ፣ ይስሐቅና ያዕቆብ በከነዓን ሲቆዩ መኖርያቸውን ካደረጉባቸው ቦታዎች አንዱ ነው።
15193	እነዚህም ፦ ሳምሰንግ ኤሌክትሮኒክስ፣ ሳምሰንግ ኢንዱስትሪዎች እና ሳምሰንግ ሲ ኤንድ ቲ ናቸው።
15194	አጠራቃሚ የ ካልኩለስን ስሌት ለመፈጸም ከሚያገለግሉት ሁለት ዋና መተግበሪያዎች አንዱ ነው።
15195	በወረዳዋ ፩ የመንግስትና በርካታ የግል ኮሌጆች ይገኛሉ።
15196	ተራፊዎቹ ዲ-ኤን-ኤ እርስ በርሳቸው ባኳያቸው ይዋሃዳሉ።
15197	፲፱፻፸፰ ዓ/ም - አሁን በመቀሌ ከተማ ሰማዕታት ሐውልት አጠገብ የሚገኘው ድምጺ ወያነ ትግራይ በትግል ሜዳ ላይ ተመሠረተ።
15198	፲፱፻፶፪ ዓ/ም - ኒጄር ነጻነቷን ከፈረንሳይ ተቀዳጀች።
15199	፲፰፻፺፩ ዓ/ም - የሐረር ከተማ የመጀመሪያው የመድኀኒት መደብር፤ ዛፊሮፖፑሎ በተባለ ግሪክ ‘ፋርማሲ ኢትዮፕዬን’በሚል ስም ተከፈተ።
15200	፲፮፻፳፭ ዓ/ም - በዙፋን ስማቸው "መልአክ ሰገድ" የሚባሉት ዓፄ ሱስኒዩስ በጽኑ ደዌ ታመው በዕለተ ዐርብ ሞቱ፤ አዘዞ ላይ ተቀበሩ።
15201	፲፬፻፷፫ ዓ/ም - በንግሥ ስማቸው ዳግማዊ ቆስጠንጢኖስ የሚባሉት ዓፄ እስክንድር ከአባታቸው ከ ዓፄ በዕደ ማርያም እና ከእናታቸው ሮምና ተወለዱ።
15202	፲፱፻፹፫ ዓ/ም - የደቡብ አፍሪቃ ሪፑብሊክ ለሠላሳ ዓመታት ከተገለለችበት የኦሊምፒክ ማሕበር ተመልሳ አባል ሆነች።
15203	፲፱፻፸፬ ዓ/ም - የግብጽ አመጸኛ መኮንኖች ፕሬዚደንታቸውን አንዋር ሳዳትን አደባባይ ላይ በጥይት ደብድበው ገደሏቸው።
15204	፲፱፻፷፮ ዓ/ም - የግብጽ ሠራዊት በእስራኤል ላይ የ’ረመዳን ጦርነት’ ወይም የ’ዮም ኪፑር’ ጦርነት በመባል የሚታወቀውን የስድስት ቀን ውጊያ ከፈቱ።
15205	፲፪፻፵፭ ዓ/ም - የዛግዌ መንግሥትን በአቡነ ተክለ ኃይማኖት አስታራቂነት ካስፈጸሙ በኋላ ዓፄ ይኩኖ አምላክ ፻፷፫ኛው የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት ሆነው ነገሡ።
15206	፲፱፻፶፫ ዓ/ም - በፋሺስት ወረራ ጊዜ ኢትዮጵያን በመደገፍ በእንግሊዝ አገር እርዳታ በመሰብሰብ፣ የኢጣልያን ግፍ እና የምዕራባውያንን ድክመት በማጋለጥ የታገሉት ዕመት ሲልቪያ ፓንክኸርስት አረፉ።
15207	፲፱፻፷፯ ዓ/ም - የቀድሞው የኢትዮጵያ መንግሥት ጠቅላይ ሚኒስትር ፀሐፊ ትዕዛዝ አክሊሉ ሀብተ-ወልድ ለደርግ የምርመራ ኮሚሽን ‘ዓለም በቃኝ’ እስር ቤት ሆነው ያዘጋጁትን “የታሪክ ማስተወሻ” ላኩ።
15208	፲፱፻፴፱ ዓ/ም - የእንግሊዝ ልዕልት፣ (አሁን ዳግማዊት ንግሥት ኤልሳቤጥ ) እና የሌፍተናንት (አሁን የኤዲንበራ መስፍን ልዑል) ፊሊፕ የጋብቻ እጭት ይፋ ተደረገ።
15209	፲፭፻፴፫ ዓ/ም - ኢትዮጵያን የወረረውን ግራኝ መሐመድን ለመከላከል የዘመተውን የብርቱጋል ሠራዊት የመራው ኤስቴቫዎ ዳጋማ ወንድሙን ክሪስቶቫዎ ዳጋማ ን ከአራት መቶ ወታደሮችና መቶ ሃምሳ ባሪያዎች ጋር ትቶ ከምጽዋ ወደብ ወደአገሩ ተጓዘ።
15210	፲፱፻፶፫ ዓ/ም - የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ስብሰባ ከዚያ በፊት ታይቶም ተሰምቶም በማይታወቅ ሁኔታ በ ሶቪዬት ኅብረት መሪ ኒኪታ ክሩስቾቭ ድንፋታ ተረበሸ።
15211	በ፲፱፻፶ ዓ/ም ቅኝ ገዢዋ ፈረንሳይ ኒዤር እራሷን እንድታስተዳድር ተፈቀደ።
15212	፲፱፻፳፰ ዓ/ም ሐምሌ ፩ ቀን ፲፱፻፳፯ ዓ/ም የተመሠረተው የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር የጄኔቫውን ስምምነት ከተፈረመ በኋላ ዓለም አቀፋዊ ዕውቅናን ከዓለም አቀፍ ቀይ መስቀል ማኅበር አግኝቶ ፵፰ኛው አባል ሆኗል።
15213	፲፩፻፷፭ ዓ/ም ሁለት ምዕተ ዓመት የፈጀው የፒሳ ግንብ ሥራ ተጀመረ።
15214	የተከበሩ ዶ/ር ነጋሶ ጊዳዳ ሶሎን ከ፲፱፻፹፯ እስከ ፲፱፻፺፬ ዓ.ም. የኢትዮጵያ ፕሬዝዳንት ነበሩ።
15215	፲፰፻፺፭ ዓ/ም አምባ ገነኑ የቱኒዚያ ሪፑብሊክ መሥራችና የመጀመሪያው ፕሬዚደንት ሀቢብ ቡርጊባ በዛሬው ቀን ተወለዱ።
15216	፲፱፻፶፪ ዓ/ም ዳሆሚ ትባል የነበረችው የአሁኗ ቤኒን ነጻነቷን ከፈረንሳይ ተቀዳጀች።
15217	ከ፲፱፻፭ ዓ/ም ጀምሮ የሸማ ተፈላጊነት የገነነበት ወቅት ነው።
15218	፲፱፻፲፭ ዓ/ም ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ሺኖዳ ሣልሳዊ የእስክንድርያ ኮፕቲክ ቤተ ክርስቲያን ፓትርያርክ በዚህ ዕለት ተወለዱ።
15219	ከ፲፪፻፸ ዓ/ም እስከ ፲፭፻፳፯ ዓ/ም ድረስ «የሰሎሞን ስርወ መንግሥት» የመራሄ መንግሥቱ ዋና ማዕከል እንደነበረም የተለያዩ የታሪክ ምንጮች ይገልፃሉ።
15220	፲፰፻፴፰ ዓ/ም አንድ የሜክሲኮ ሠራዊት ምሽግ ከተማረከ በኋላ የአሜሪካ ሕብረት መንግሥት የካሊፎርኒያን ግዛት አጠቃሎ መያዙን አወጀ።
15221	፲፱፻፺፰ ዓ/ም ጥቁር አሜሪካዊው የቀልድ ባላባት እና የፊልም ተዋናይ ሪቻርድ ፕራየር በተወለደ በ ስድሳ አምሥት ዓመቱ አረፈ።
15222	፲፰፻፵፰ ዓ/ም የሸዋው ንጉሥ እና የዳግማዊ ዓፄ ምኒልክ አባት ንጉሥ ኃይለ መለኮት በኃይል ሊያስገብሯቸው ከመጡት ከዓፄ ቴዎድሮስ ጋር ለጦርነት ሲዘጋጁ በድንገት ታመው አረፉ።
15223	፲፱፻፶፫ ዓ/ም ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ በጋና ፤ ላይቤሪያ ፤ ቶጎ ፤ ብራዚል ፤ ናይጄሪያ እና ካሜሩን የሚያካሂዱትን ጉብኝት ለመፈጸም ከአዲስ አበባተነሱ ።
15224	፲፱፻፷፪ ዓ/ም ከአሥራ አንድ ዓመት ግንባታ በኋላ በግብጽ የአስዋን ግድብ ሥራ ተጠናቀቀ።
15225	፲፱፻፶፭ ዓ/ም በኮንጎ ሽብር የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የጸጥታ አስከባሪ ጦር ኃይሎች ጠላይ አዛዥ ሆነው ያገለገሉት ሌተና ጄኔራል ከበደ ገብሬ የሥልጣን ጊዜያቸውን በዚህ ዕለት አጠናቀቁ።
15226	፲፱፻፷፩ ዓ/ም የዓለም የከባድ ሚዛን የቡጢ ውድድር መደብ ቻምፒዮና የነበረው ኢጣልያ አሜሪካዊው ሮኪ ማርሲያኖ አረፈ።
15227	፲፱፻፸፬ ዓ/ም የኖቤል የሰላም ሽልማት ተቀባይ እና የግብጽ ሦስተኛው ፕሬዚደንት አንዋር ሳዳት በአመጸኛ መኮንኖች እጅ ተገደሉ።
15228	፲፱፻፸፯ ዓ/ም የደቡብ አፍሪቃው ጳጳስ ዴዝሞንድ ቱቱ የኖቤል ሰላማዊ ሽልማት ተቀበሉ።
15229	፲፱፻፷፮ ዓ/ም የግሪክ ወታደራዊ መንግሥት ውድቅ ሆኖ የቀድሞው ጠቅላይ ሚኒስቴር ኮንስታንቲን ካራማንሊስ መንግሥት እንዲመሠርቱ ተጋበዙ።
15230	፲፱፻፹፬ ዓ/ም በኮንጎ ሪፑብሊክ በተካሄደው ዴሞክራሲያዊ ምርጫ ፓስካል ሊሱባ በፕሬዚዳንትነት ተመረጡ።
15231	፲፱፻፶፯ ዓ/ም በኖርዌይ ዋና ከተማ ኦስሎ ላይ በተካሄደ ሥነ ሥርዐት ላይ ጥቁር አሜሪካዊው የሰብአዊ መብት ዋና ተሟጋችና ሰማዕት ማርቲን ሉተር ኪንግ የኖቤል ሰላማዊ ሽልማት ተቀበሉ።
15232	፲፱፻፶፬ ዓ/ም ትሪንዳድ እና ቶባጎ የሚባሉት የካሪቢያ ባሕር ደሴቶች ነጻነታቸውን ከብሪታንያ ተቀዳጁ።
15233	፲፱፻፳፪ ዓ/ም በኡራጓይ ላይ ለመጀመሪያ ጊዜ በተካሄደው የዓለም አቀፍ እግር ኳስ ማኅበር ዋንጫ ውድድር አስተናጋጇ ኡራጓይ ዋንጫውን ዋና ከተማዋ ሞንቴቪዲዮ ላይ አሸነፈች።
15234	፲፱፻፵፱ ዓ/ም የቀድሞዋ ማላያ (የአሁኗ ማሌዢያ ) ነጻነቷን ከብሪታንያ ተቀዳጀች።
15235	፲፱፻፺፩ ዓ/ም የሞሮኮው አልጋ ወራሽ ሞሐመድ ቢን አል ሓሳን አባታቸው ሲሞቱ ንጉሥ ሞሐመድ አራተኛ ተብለው የንጉሥነት ዘውድ ጭነው ነገሡ።
15236	በ፲፱፻፶ ዓ/ም የሱዳንን ርዕሰ ብሔር ሥልጣን የጨበጡት አቡድ፣ የደቡብ ሱዳንን የመገንጠል ዓላማ ወኮሎቹን በማሰር፣ በመግደል ወይም በማሰደድ እና በመላ አገሪቱም ላይ የእስላምን የሻሪያ ሕግ በመጠቀም፣ አገሪቱን ወደ አረባዊው ዓለም በመምራትና የውጭ የክርስትና ኃይማኖት ሰባኪዎችን በማባረር እንዲሁም በደቡብ ሱዳን የነበሩትን አብያተ ክርስቲያናት በመዝጋት የሕዝባቸውን ሰብዓዊ መብት የጨቆኑ መሪ ነበሩ።
15237	፲፱፻፺፩ ዓ/ም የሞሮኮው ንጉሥ ዳግማዊ ሀሰን በተወለዱ በ ሰባ ዓመታቸው አረፉ።
15238	፲፱፻፲፱ ዓ/ም በዳግማዊ ምኒልክ ፣ በልጅ ኢያሱ እና በንግሥት ዘውዲቱ ዘመናት የጦር ምኒስትር የነበሩት ፊታውራሪ ሁብተ ጊዮርጊስ ዲናግዴ የሚወዷቸው ዕምዬ ምኒልክ ባረፉበት ዕለት ሞቱ።
15239	፲፱፻፺፯ ዓ/ም በለንደን የሕዝብ መጓጓዣ ድር ላይ በተፈጸመው የሽብርተኞች ፍንዳታ በሦስት ውስጠ-ምድር ባቡር ጣቢያዎችና በአንድ ወጥቶ-እብስ ላይ አምሳ ስድስት ሰዎች ሲሞቱ፣ ከሰባት መቶ በላይ ሌሎች ደግሞ ጉዳት ደርሶባቸዋል።
15240	፲፱፻፵፪ ዓ/ም የአሜሪካ ሕብረት ፕሬዚደንት ሃሪ ኤስ ትሩማን በኮርያ ጦርነት ላይ ለተሠማራው የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ማሕበር ሠራዊት ጠቅላይ አዛዥ ብለው ጄነራል ዳግላስ ማካርተርን ሰየሙ።
15241	፲፱፻፺፮ ዓ/ም የቀድሞው የኢራክ ፕሬዚደንት ሳዳም ሁሴን ከሥልጣናቸው ሸሽተው ከተደበቁ በኋላ በአሜሪካ ሠራዊቶች በተወለዱበት ቲክሪት ከተማ አካባቢ ጉድጓድ ውስጥ ተደብቀው ተገኙ።
15242	፲፮፻፴፭ ዓ/ም የሆላንድ ተወላጅ መርከበኛው አቤል ታስማን የዛሬይቱን ኒውዚላንድ አገኘ።
15243	፲፱፻፶፮ ዓ/ም የቀድሞዋ የቤልጅግ ኮንጎ ስሟ ተለውጦ የኮንጎ ሪፑብሊክ ተባለች።
15244	፲፰፻፶፮ ዓ/ም በጦርነት የተማረኩ ሰዎችን መብት ስለማስጠበቅና ስለማክበር የተዘጋጀው የጋራ ድንጋጌ (የጀኒቫ ኮንቬንሽን) በአሥራ ሁለት መሥራች አገሮች ተፈረመ።
15245	በ፲፱፻፱ ዓ/ም በንግሥተ ነገሥታት ዘውዲቱ ትዕዛዝ በመናገሻ ግርጌ ለሚሠራው የማርያም ቤተ ክርስቲያን ለሚጠጉ መነኮሳትና ባሕታውያን የሚሠሩትን መኖሪያ ቤቶች ግንባታ እንዲሁም የቤተ ክርስቲያኑን አስተዳደር ረዳት እንዲሆኑ በተጠየቁት መሠረት፣ እያገለገሉና ቅዳሴ እያስተማሩ ለሦስት ዓመታት በመናገሻ ማርያም ደብር ቆዩ።
15246	፲፱፻፶፬ ዓ/ም የቀድሞዋ ታንጋኒካ ከብሪታንያ ነጻነቷን ተቀዳጀች።
15247	፲፱፻፸፰ ዓ/ም የቀድሞው የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ዋና ፀሐፊ እና በሁለተኛው የዓለም ጦርነት የናዚ የጦር መኮንን ነበሩ የተባሉት ኩርት ቫልዳይም የአውስትሪያ ፕሬዚደንት ሆነው የቃለ መሃላ ሥርዐት ፈጸሙ።
15248	፲፰፻፺፬ ዓ/ም ለመጀመሪያ ጊዜ የኖቤል ሽልማቶች ተሸለሙ።
15249	፲፰፻፴፭ ዓ/ም በአንኮበር እና ዙሪያዋ የተከሰተው የመሬት እንቅጥቅጥ ከተማዋን አወደማት።
15250	፲፱፻፹፱ ዓ/ም የብሪታንያ አልጋ ወራሽ የልዑል ቻርልስ ባለቤት ዲያና የዌልስ ልዕልት በመኪና አደጋ ፓሪስ ከተማ አረፉ።
15251	፲፰፻፹፬ ዓ/ም የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት ቀዳማዊ፡ኃይለ፡ሥላሴ በሐረርጌ ውስጥ ኤጀርሳ ጎሮ ላይ ተወለዱ።
15252	፲፱፻፴፩ ዓ/ም በሁለተኛው የዓለም ጦርነት የአዶልፍ ሂትለር ናዚ ጀርመን ሠራዊቶች ፖላንድን ሲወሩ ብሪታንያ እና ፈረንሳይ በአጋርነት ጀርመን ላይ ጦርነት አወጁ።
15253	፲፱፻፸፩ ዓ/ም የእስራኤል ጠቅላይ ሚኒስቴር ሜናኽም ቤጊን እና የግብጽ ፕሬዚደንት አንዋር ሳዳት የኖቤል ሰላማዊ ሽልማት ተካፋዮች ሽልማቱን ተቀበሉ።
15254	፲፱፻፳፱ ዓ/ም በብሪታንያ በንጉሡ የፍቅረኛቸውን ምርጫ ምክንያት በተከሰተው ቀውስ፥ ንጉሥ ኤድዋርድ ስምንተኛ ሥልጣናቸውንና ዘውዳቸውን መልቀቅ የሚያስችላቸውን ህግና ስምምነት ፈረሙ።
15255	፲፰፻፶፯ ዓ/ም ፕሬዚደንት አብራሃም ሊንከንን ከገደላቸው ጆን ዊልክስ ቡዝ ጋር በግድያው ለመተባበራቸው በሕግ የተፈረደባቸው አራት ሰዎች ዋሺንግተን ዲ.ሲ ላይ በስቅላት ተቀጡ።
15256	፲፰፻፺፰ ዓ/ም በፈረንሳይ መንግሥትን እና ቤተ ክርስቲያንን የሚለየው ህግ ጸደቀ።
15257	፲፱፻፹፱ ዓ/ም የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የጸጥታ ምክር ቤት አባላት የጋናውን ተወላጅ ኮፊ አናንድን ሰባተኛው የድርጅቱ ዋና ጸሐፊነት መረጧቸው።
15258	፲፱፻፳፱ ዓ/ም ዘመናዊውን የኦሊምፒክ ውድድር የመሠረቱት የፈረንሳይ ዜጋ ባሮን ፒዬር ደ ኩበርታ በሰባ አራት ዓመታቸው አረፉ።
15259	፲፱፻፸፬ ዓ/ም የብሪታንያው ቢ.ቢ.ሲ. በአሜሪካ አሥራ አምሥት ግዛቶች ውስጥ ‘ሰዶማውያን’ን የሚያጠቃ ያልታወቀ አዲስ በሽታ እንደገባ እና በእነኚሁ ግዛቶች ውስጥ ሰባ አምሥት ሰዎች፥ በእንግሊዝ አገር ደግሞ አንድ ሰው በዚሁ በሽታ መሞታቸውን ዘገበ።
15260	፲፱፻፸፫ ዓ/ም በመካከለኛው የአፍሪቃ ሪፑብሊክ የተካሄደው ወታደራዊ መፈንቅለ መንግሥት አገሪቱን ከነጻነት ጀምሮ የመሩትን ፕሬዚደንቱን ዴቪድ ዳኮን ከሥልጣን አወረደ።
15261	፲፱፻፺፯ ዓ/ም የሞሪታንያው ፕሬዚደንት ማውያ ኡልድ ሲድ አህመድ ታያ ለሳውዲ አሬቢያው ንጉሥ ፋህድ ቀብር ከአገራቸው ወጥተው ሳሉ በወታደራዊ መፈንቅል ከሥልጣናቸው ወረዱ።
15262	፲፱፻፶፫ ዓ/ም በወንድማማቾች መንግሥቱ ንዋይ እና ገርማሜ ንዋይ የተጠነሰሰው የታኅሣሥ ግርግር መፈንቅለ መንግሥት ሙከራ ተጀመረ።
15263	፲፱፻፹፫ ዓ/ም የኪርጊዝስታን ሪፑብሊክ ከሶቪዬት ሕብረት ሥር ነጻ ወጣች።
15264	፲፮፻፲፩ ዓ/ም የመጀመሪያዎቹ አፍሪቃውያን ”ተገዳጅ ሎሌዎች” ወይም ባሪያዎች በዩናይትድ ስቴትስ ጄምስ ታውን፣ ቨርጂኒያ የሚባል ሥፍራ ላይ ከመርከብ ወረዱ።
15265	በ፲፱፻፳ ዓ/ም፣ በወቅቱ የአዲስ አበባ ጉምሩክ ኃላፊ የነበሩት አቶ ገብረ እግዚአብሔር ፍራንስዋ ወደ አውሮፓ በመላካቸው አየለ ገብሬ በጊዜያዊ አስተዳዳሪነት ተሹመው ወደ ርዕሰ-ከተማዋ አመሩ።
15266	በሀረርጌ ክ/ሀገር በወበራ አውራጃ በጐሮ ጉቱ ወረዳ ልዩ ስሙ መካኒሳ በተባለው ስፍራ ተወለደ።
15267	፲፱፻፺፬ ዓ.ም ብዙ ተችዎች በኢትዮጵያ በ ፳፻፩ ዓ.ም የኢ.
15268	በ፲፱፻፴ ዓ.ም ቡልጋ ውስጥ ጨመሪ በተባለ ቦታ በተደረገው ከባድ ጦርነት ክቡር ራስ ደስታ ዳምጠውን እና እነደጃዝማች አበራ ካሳን የገደለውን ከፍተኛ የጠላት የጦር መሪ ገድለዋል።
15269	፲፱፻፵፬ ዓ.ም በጋማል አብደል ናስር የተመሠረተው የግብጽ የመኮንኖች እንቅስቃሴ በ ጄነራል ሙሐመድ ናጊብ መሪነት ንጉሥ ፋሩቅን ገለበጠ።
15270	፲፱፻፸፪ ዓ.ም የደቡብ ኮሪያው የጸጥታ ኃላፊ ኪም ጄ ክዩ ባልታሰበ አደጋ ፕሬዚደንታቸውን ፓርክ ቹንግ ሂን በሽጉጥ ገደሉ።
15271	፲፱፻፵፬ ዓ.ም በብሪታንያ ብሔራዊ ምርጫ በሁለተኛው የዓለም ጦርነት ጊዜ የሀገሪቱ ጠቅላይ ሚንስቴር በነበሩት በዊንስተን ቸርቺል የሚመራው የኮንሰርቫቲቨ ፖለቲካ ቡድን አሸናፊ ሆኖ ቸርቺልም ለሁለተኛ ጊዜ ጠቅላይ ሚኒስቴር ሆኑ።
15272	፲፱፻፹፯ ዓ.ም የአሜሪካው ፕሬዚደንት ቢል ክሊንተን በተገኙበት ስርዐት ዮርዳኖስ እና እስራኤል የዕርቅ ስምምነት ተፈራረሙ።
15273	፲፱፻፸፩ ዓ.ም. - የግብጽ ፕረዚዳንት አንዋር ሳዳት እና የእስራኤል ጠቅላይ ሚኒስትር ሜናኽም ቤጊን በአሜሪካው ፕሬዚዳንት ጂሚ ካርተር ሸምጋይነት፣ ከ ፲፪ ቀናት የምሥጢር ድርድር በኋላ፤ በካምፕ ዴቪድ የካምፕ ዴቪድ ስምምነት ተፈራረሙ።
15274	፲፱፻፲፩ ዓ.ም. - በባልቲክ ባሕር የምትገኘው ላትቪያ ከሩስያ ነጻ የሆነች ሉዐላዊ አገር መሆኗን አወጀች።
15275	፲፱፻፷፱ ዓ.ም. - የእስፓኝ የሕዝብ ምክር ቤት፣ አገሪቱን ከ ሠላሳ ሰባት ዓመት የ”አምባገነን” መንግሥት ስርዐት በኋላ፣ ወደዴሞክራሲያዊ ስርዐት የሚያሸጋግር ህግ አጸደቀ።
15276	፲፱፻፲፱ ዓ.ም. - በደብሊን አየርላንድ የተወለደው ታዋቂ የሥነ ጽሑፍ ሰው ጆርጅ በርናርድ ሾው በስነጽሑፍ የተሸለመውን የኖቤል ሽልማት ቢቀበልም ለዚሁ ሽልማት የተወሰነውን አንድ መቶ አሥራ ስምንት ሺህ አንድ መቶ ስድሳ አምሥት የስዌድ ክሮና ግን አልቀበልም አለ።
15277	፲፬፻፹፮ ዓ.ም. - ክሪስቶፎሮ ኮሎምቦ የተባለው ኢጣልያዊ መርከበኛ በሰሜናዊ አሜሪካ ምሥራቃዊ ድንበር በአትላንቲክ ውቅያኖስ ላይ የምትገኘውን የፑዌርቶ ሪኮ ደሴትን አገኘ።
15278	፲፱፻፶፭ ዓ.ም. ዩ ታንት የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት በዋና ጸሐፊነት ተመረጡ።
15279	በ፲፱፻፫ ዓ.ም. ፡ የሐረርጌ ፡ አገረ ፡ ገዥ ፡ ሆኑ።
15280	፲፱፻፶፩ ዓ.ም. ቅኝ ግዛቶች የነበሩት ቻድ ፣ የኮንጎ ሪፑብሊክ እና ጋቦን በፈረንሳይ ቤተሰብ ስር እራሳቸውን ማስተዳደር ጀመሩ።
15281	፲፱፻፵፫ ዓ.ም. ብጹዕ አቡነ ባስልዮስ (የቀድሞው እጨጌ ገብረ ጊዮርጊስ በካይሮ ቅዱስ ማርቆስ ቤተ ክርስቲያን ከእስክንድርያው ፓትርያርክ መዓርገ ጵጵስና ተቀብለው የመጀመሪያው ኢትዮጵያዊ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ኾነው ተቀቡ።
15282	፲፮፻፲፪ ዓ.ም. ሠላሣ ስምንት ከብሪታንያ የመጡ አቅኝዎች ቨርጂኒያ ላይ አርፈው ለ እግዚአብሔር ምስጋናቸውን አቀረቡ።
15283	፲፰፻፹፮ ዓ.ም. ፓናማ በአሜሪካ ማበረታታት ተነስታ ከኮሎምቢያ ቅኝ ግዛትነት ነጻነቷን አወጀች።
15284	፲፱፻፴፭ ዓ.ም. በከፊል በናዚ ጀርመን ቁጥጥር ስር፤ በከፊል ደግሞ በጀርመን ደጋፊው የቪሺ አስተዳደር ስር የነበረችው የፈረንሳይ የባሕር ኃይል ቱሎን ወደብ ላይ የተሰበሰቡትን መርከቦቿን፣ በናዚዎች ቁጥጥር ስር እንዳይውሉ አሰመጧቸው።
15285	፲፱፻፷፯ ዓ.ም. ዶናልድ ዮሃንሰን እና ቶም ግሬይ አፋር ክልል ውስጥ ከ ሦሥት ነጥብ ሁለት ሚሊዮን ዓመታት በፊት የኖረችውን የድንቅነሽን ዓጽም አገኙ።
15286	፲፰፻፳፫ ዓ.ም. በፖሎኝ የሩሲያን በላይነት እና አስተዳደር በመቃወም የ”ትጥቅ ትግል” ተጀመረ።
15287	፲፱፻፷፱ ዓ.ም. በጃማይካ የ’ሬጌ’ ሙዚቃ ባላባት ቦብ ማርሌይ ላይ የገደላ ሙከራ ተደረገ።
15288	፲፱፻፹፭ ዓ.ም. በሶማሊያ አገር ውስጥ በተከሰተው የ’ዕርስ በርስ ጦርነት’ የአሜሪካው ፕሬዚደንት ጆርጅ ኸርበርት ዎከር ቡሽ የ’ሰብዓዊ ርሕራሔ’ ምክንያት በሚል መነሻ ሃያ ስምንት ሺህ የአሜሪካ ወታደሮችን ወደ ሶማሊያ ላኩ።
15289	፲፱፻፵፰ ዓ.ም. በአላባማ ግዛት ውስጥ በሞንትገመሪ ከተማ፣ ልብስ ሰፊዋ ሮዛ ፓርክስ ወጥቶ እብስ ላይ መቀመጫዋን፣ (በወቅቱ ዘረኛ የከተማዋ ሕግ መሠረት)፣ ለነጭ ሰው አልለቅም በማለቷ የ”ሞንትገመሪ ወጥቶ እብስ አድማ” ተከሰተ።
15290	፲፱፻፷፫ ዓ.ም. የካቶሊክ ጳጳስ ጳውሎስ ስድስተኛ ለጉብኝት ፊሊፒን አገር ሲደርሱ በማኒላ አውሮፕላን ማረፊያ ላይ የቄስ ልብስ የለበሰና ጩቤ የያዘ የቦሊቪያ ተወላጅ፣ ጳጳሱን በመውጋት አቆሰላቸው።
15291	፲፱፻፶፩ ዓ.ም. የቀድሞዋ ዳሆሚ የዛሬዪቷ ቤኒን ከ ፈረንሳይ ቁጥጥር ውጭ ዕራሷን በራሷ የመግዛት ስርዐት ጀመረች።
15292	በ፲፱፻፶ ዓ.ም. እንደገና የፖሊስ ባልደረባ በመሆን የቲያትርና የሙዚቃ ክፍል አባል ሆኖ በድምፃዊነቱ በመጫወት ጥሩ ዝናን አትርፏል።
15293	፲፱፻፹፰ ዓ.ም. የአሜሪካ የጠረፍ መንኲራኩር ‘ጋሊሌዎ’ ከምድር በተተኮሰች በስድስት ዓመቷ ጁፒተር ዘንድ ደረሰች።
15294	፲፱፻፺፰ ዓ.ም. በካምፓላ ኡጋንዳ የተወለዱት ጆን ታከር ሙጋቢ ሴንታሙ ዘጠና ሰባተኛው የዮርክ ሊቀ ጳጳስ ሆኑ።
15295	፲፱፻፵፮ ዓ.ም. በኡጋንዳ የቡጋንዳ ንጉሥ ዳግማዊ ኤድዋርድ ሙቴሳ በአገሪቱ የብሪታንያ አስተዳደሪ ‘ሰር አንድሩው ኮሄን’ ተሽረው በስደት ወደለንደን ሄዱ።
15296	፲፱፻፶፫ ዓ.ም. ሞሪታንያ ከፈረንሳይ ቅኝ ግዛትነት ነጻነቷን ተቀዳጀች።
15297	፲፱፻፷፰ ዓ.ም. የፖርቱጋል ቅኝ ግዛት የነበረችው ምሥራቅ ጢሞር ፣ ገዥዋ ስትተዋት የራሷን ነጻነት አወጀች።
15298	፲፱፻፶፩ ዓ.ም. የፈረንሳይ ቅኝ ግዛት የነበረችው የመካከለኛው አፍሪካ ሪፑብሊክ በዛሬው ዕለት ነጻነቷን ተቀዳጀች።
15299	፲፱፻፶፰ ዓ.ም. አምባገነኑ ጆሴፍ ዴዚሬ ሞቡቱ በኮንጎ የመሪነትን ሥልጣን በጉልበት ጨበጠ።
15300	፲፱፻፺፩ ዓ.ም. በቬኔዙዌላ አገር ወታደራዊው መኮንን ሁጎ ሻቬዝ ፍሪያስ በፕሬዚደንትነት ተመረጠ።
15301	፲፱፻፶፱ ዓ.ም. የባርባዶስ ደሴት ከብሪታንያ ነጻነቷን ተቀዳጀች።
15302	፲፱፻፹፮ ዓ.ም. አገራቸውን አይቮሪ ኮስትን ከፈረንሳይ ነጻነቷን ከተቀዳጀችበት ፲፱፻፶፫ ዓ.ም. እስከ ዕለተ ሞታቸው ድረስ በፕሬዚደንትነት የመሩት ፊሊክስ ሁፌ ቧኜ በተወለዱ በ ሰማንያ ስምንት ዓመታቸው አረፉ።
15303	፲፱፻፶፬ ዓ.ም. የብሪታንያ መንግሥት ለሴቶች ዜጋዎቹ የ’ጽንሰት መከላከያ’ መድሐኒት በብሔራዊ የጤና ጥበቃ አገልግሎት በነጻ መቀበል እንዲችሉ አደርገ።
15304	በ፲፱፻፶ ዓ.ም. መጨረሻዎች ለትምህርት ወደ ጀርመን ሀገር ሄደ።
15305	፲፱፻፺፯ ዓ.ም. የአሜሪካው ፕሬዚደንት ጆርጅ ወከር ቡሽ ለሁለተኛና ለመጨረሻ ጊዜ ተመረጡ።
15306	፲፯፻፸፬ ዓ.ም. በሊቨርፑል የብሪታንያ ከተማ የተመዘገበ የአፍሪቃ ሰዎችን በግዳጅ ለአገልግሎት የሚሸጥ ድርጅት ንብረት የነበረችው “ዞንግ” የምትባለው መርከብ ከጫነቻቸው ሰዎች መቶ ሠላሳ ሦሥቱን አፍሪቃውያኖች መርከበኞቹ በሕይወት እያሉ ወደ ባሕር ጥለው ገደሏቸው።
15307	፲፱፻፴፮ ዓ.ም. የአሜሪካው ፕሬዚደንት ፍራንክሊን ሩዝቬልት ፣ የብሪታንያው ጠቅላይ ሚኒስቴር ዊንስተን ቸርቺል እና የሶቪዬት ሕብረት መሪ ጆሴፍ ስታሊን ኢራን ዋና ከተማ ቴህራን ላይ ተገናኝተው ከናዚ ጀርመን ጋር ለሚያካሂዱት ጦርነት የሕብረት ስልት አውጥተው፣ ተስማምተው ተለያዩ።
15308	፲፭፻፲፫ ዓ.ም. በፈርዲናንድ ማጄላን መሪነት የተቀናጁ ሦሥት የፖርቱጋል መርከቦች በደቡብ አሜሪካ ደቡባዊ ጫፍ የባሕር መስመር አልፈው ከአትላንቲክ ውቅያኖስ ወደ ሰላማዊ ውቅያኖስ በመሸጋገር የመጀመሪያዎቹ አውሮፓውያን ሆኑ።
15309	በመጨረሻ በ«ገቢር ማዳመጥ» ዘዴ በፍጹም ሌላ መፍትሄ ይደርሳል፦
15310	እንግዲህ የ«ድንጋይ ዘመን» እና የ« ቅድመ-ታሪክ » ትርጉም አንድላይ ሊሆን ይችላል።
15311	በተለይም ሲ++ ለሲ ማሻሻያ ተብሎ የታቀደ ቋንቋ ነው።
15312	በነገሮች ሁሉ - በትልቁም በትንሹም - የሚገባውን ሰው አግኝና በትክክል ይተዳደራሉ።
15313	አምስተኛ ካለ "ወጥ ብሰራ!"
15314	ሶስተኛው ተራ "እንቡጥዮሽ" ይባላል።
15315	በመጨረሻ ግን “አንብር መስቀልዬ በዲበ መስቀል።
15316	በመግቢያ ላይ « ከጂዎሜትሪ ተመራማሪዎች በቀር ማንም አይግባ» የሚል መፈክር እንደ ተለጠፈ ተብሏል።
15317	አብዛኛው ጊዜ «ትግል» ማለት ባላንጣውን ማሸነፍ - ወይም ዓላማውን በመከልከል ወይም ባላንጣው የከለከለውም ዓላማ በመፈጸም - ይሆናል።
15318	የቤተሠቡ ስም «ጎንግሱን» የተሰጠው ስም «ሽወንዩወን» ነበር ይባላል።
15319	የከተማው ስም «ዋሺንተን» የአገሩን መጀመርያውን ፕሬዚዳንት ጆርጅ ዋሺንግተንን ያከብራል።
15320	ቴዎድሮስ ጥር ፮ ቀን ፲፰፻፲፩ ዓ.ም. ሻርጌ በተባለ ቦታ ቋራ ውስጥ፣ ከጎንደር ከተማ በስተ ምዕራብ ተወለዱ።
15321	ኩስኩስ፣ ሩዝ ፣ ስኳር ድንች ፣ ምስር ፣ ጥቁር-ዐይን አተር ደግሞ በሴኔጋል አበሳሰል በሰፊ ይገኛሉ።
15322	በፍራፍሬ ሎሚ ፣ ብርቱካን ፣ ፓፓዬ እንደልብ ይገኛል።
15323	የመደመር ሕግ ፣ የማባዛት ሕግ እና ወጋኝና አግላይ መርህ ለቆጠራ የሚያገለግሉ የሥነ ጥምረት መርሆች ናቸው።
15324	በተረቶቹ ብዙ ጊዜ «የፍላንደርስ ንጉሥ» ወይም «የብራባንት ንጉሥ» (የአሁን ሆላንድ አካባቢ) ይባላል።
15325	ሩድራይግ ማክ ዴላ (ወይም ሩግራይድ፣ ሩግሩዊድ) በአየርላንድ ልማዳዊ አፈ ታሪክ ዘንድ ከፊር ቦልግ የአየርላንድ ፪ኛ ከፍተኛ ንጉሥ ነበር።
15326	በቅርብም ጊዜ ቡና ፣ ሬት ፣ ማንጎ ፣ ፓፓያ ተጨምረዋል።
15327	በዩክሊድ ኅዋ ባለ ለጥ ያለ ሜዳ የሚገኙ ሶስት ነጥቦች አንድ ቀጥተኛ መስመር ላይ እስካልወደቁ ድረስ ሶስት ማእዘን ለምስራት ያገለግላሉ።
15328	አምላኩን ያጣ ሰው ካለ በዚህ መጽሐፍ አማካኝነት ሊያገኘው ይችላል።"
15329	ሶቅራጠስ ብዙ ጊዜ ወደ ገበያ በመውጣት ውይይት መክፈት ደስታው ነበር።
15330	አንዳንድ ተቺ ሰው አለ አይደል ዝም ብሎ መተቸት የሚወድ አይነት።
15331	የጌታችሁ ልጅ ነው ኧረ በስማም በሉ»
15332	ኅልውነት ስለ ሰው ልጅ ነጻነት የሚተጋ የፍልስፍና አይነት ነው።
15333	አንዳንድ ሌላ ቅጂ ግን ኩግባው ከአክሻክ ላዕላይነት በፊት፣ የኩግባውም ልጅ ፑዙር-ሲን ከአክሻክ ቀጥሎ ያደርጋሉ።
15334	የሴንጋን ማክ ዴላ ልጅ ፎድብገን አይርላንድን ለ፬ ዓመታት ገዝቶ በኤይርክ ማክ ሪናል ልጅ ዮካይድ ዕጅ ወድቆ ተገልብጦ ዮካይድ የዛኔ ከፍተኛ ንጉሥነቱን ያዘበት።
15335	አብዛኛው ጊዜ ይህ ስም ከጥራክያውያን ጋር ይጠቀሳል።
15336	ሽፍቶቹም ብቅ ብቅ ይሉና «ምንድናችሁ?»
15337	በሚያዝያ ፳፩ ቀን ፲፭፻ እ.ኤ.አ. ፔድሮ አልቫሬዝ ካብራል የተባለው የፖርቱጋል መኮንን በትልቅ መርከብ ሄዶ ይን ጊዜ ለቀረው ዓለም ያልታወቀውን የብራዚልን አገር አስገበረና በፖርቱጋል መንግሥት ስም ቅኝ አገር አደረገው።
15338	በመጨረሻ ላይ ግን በራሷ ወደ መዲና ተሰደደች።
15339	ተባሉ፡፡ እኔ ቱታ ለብሼ ውሃ ነበር የማጠጣ፡፡ እነሱ ወርቃቸውን ሌዘራቸውን ለብሰው ይሸልላሉ፡፡ አቶ በጋሻው አታላይ ለእያንዳንዱ ካድሬ ሁለት ሁለት ኩንታል ቡና ለስንቅ ሰጥተዋቸው ነበር፡፡ እኔ ያችው ደሞዜ ናት፡፡ እና እነሱ ቢራቸውን ይጠጣሉ፡፡ ቆፍሩ ስላቸው መች ሚሰሙኝ ሆኑ.
15340	ሄሮዶቶስ ስለ ስሙ መነሻ ግን እርግጥኛ አይደለም፤ ግሪኮች እስያ ከፕሮሜጤዎስ ሚስት (ሄሲዮኔ) እንደ ተሰየመ ሲያስቡ፣ ልድያውያን ግን ከኮቱስ ልጅ አሲያስ እንደ ሆነ አሰቡ ይለናል።
15341	የገዳሟም ስም ጌዬ ገዳም ሲሆን ዕድሜ ጠገብ ባለታሪክም ነው።
15342	አብዛኛው ጊዜ ይህ በቀይ ባሕር አጠገብ የሆነ የአረቢያ ክፍል መሆኑ ይታሥባል።
15343	በመጨረሻ ግን ክፉ ንጉሥ በሮማ ይነሣል።
15344	የምበላው ሳጣ ልጄ ጥርስ አወጣ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
15345	የአባይን ልጅ ውሀ ጠማው የላጭን ልጅ ቅማል በላው የአማርኛ ምሳሌ ነው።
15346	አንዳንድ ጊዜ ይህ ፆታዊ የአካል ልዩነት እጅግ የበዛ ከመሆኑ የተነሳ ወንዶቹ የሴቶቹ ጥገኛ በመሆን ብቻ ተወስነው እንዲቀሩ ያደርጋል።
15347	የአምላክ ስም ምን ያህል አስፈላጊ ነው?
15348	አንዳንድ ስጋ በል የሆኑ እንስሳት ይህን አካላቸውን እንደ አደን መሳሪያ ወይም እንደ ራስ መከላከያ መሳሪያነት ይጠቀሙበታል።
15349	ክሮኖስና ሬያ ብዙ ሌሎች አማላክት ወለዱ፦ ዴሜቴር፣ ሄራ፣ ሃይዴስ፣ ሄስቲያ እና ፖሠይዶን ነበሩ።
15350	ከጀርባው ወደ ሆዱ በኩል የሚዘልቁ ጥቋቁር መስመሮች አሉት።
15351	በዘመናት ላይ ብዙ ስሞች ኖረውታል፦
15352	ሁለተኛው ፭፻ ሺህ ሰዎች የሚኖሩበት ቱባ ከተማ ነው።
15353	በዘመናት ላይ ብዙ ሥርወ መንግሥታት ተጨማሪ ግድግዶች፣ የዘበኛ ግምቦችም፣ ተሠሩ ወይም ታደሱ ወይም ተሻሸሉ።
15354	ለምንድን ነዉ ሃያ ዓመት የፈረዱብህ።
15355	የሀጢአት ክፉ ጉቦ የበሽታ ክፉ ተስቦ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
15356	ከእርሱም ጋር ወደ ያስሪብ ሄዳ እዚያው ልጅ ወለደች፤ ልጇንም አይመን ስትል ጠራችው።
15357	ሠራዊቱም ድል ህኖ በተፈታ ጊዜ ክንጉሠ ነገሥቱ ጋር በስደት ወደኢየሩሳሌም አቅንተው እስከ ድል ጊዜ ድረስ በስደት ቆይተዋል።
15358	በውይይት ሲሉ ምን ዓይነት ነው?.
15359	በፊተኛው ገጽ ላይ የታችኛ ግብጽ ዘውድ (ቀዩ ዘውድ)፤ በጀርባውም ላይ የላይኛ ግብጽ ዘውድ (ነጩ ዘውድ) በራሱ ላይ ይታያል።
15360	ከከተማው ወጣ ብሎ የገራይ የውሃ ግድብ ስለሚገኝ በተለይ በፆም ጊዜ እጅ የሚያስቆረጥም አሳ ይገኛል።
15361	ከከተማዋ ወጣ ብሎ የሚገኝ አንድ የዋንዛ ዛፍ ይገኛል።
15362	በከፍተኛ ቦታ ላይ መገኘቷ ለዚህ ምክንያት ሊሆን ይችላል።
15363	አብዛኞቹ ስጋ በል ዕፅዋት በራሪ ትንኞችን በወጥመዳቸው በመክተት ገድለው ይመገቡ እንጂ አንድ አንዶቹ እስከ አይጥ እስከመያዝ ድረስ ሃይል አላቸው።
15364	ዐብደላህ ቢን አቡ ቁሐፋህ ኡስማን ቢን ዓሚር አል-ቁረይሽይ አት-ተሚሚይ ሲሆን የዝሆኑ ክስተት እውን በሆነ በሁለት አመት ከስድሰት ወሩ ተወለዱ።
15365	የጌርዮን ሌላ ስም ዴያቡስ ትርጉም በጥንታዊ ሊብያ ቋንቋ «ወርቃማ» ማለት መሆኑ ሲባል፣ ይህ ከሴማዊ ቋንቋዎች (ዳሃብ፣ ዛሃብ ወዘተ.) ጋር ያለው ዝምድና ግልጽ ነው።
15366	በ፫ኛውም ጉዞ ላይ በሃዋኢ ተገደለ።
15367	እንጀራም ብዙ ጊዜ ከገብስ የሚጋገር ሲሆን የመንዝ ሰወች ውርጩንና ንፋሱን ለመከላከል ቤቶቻቸውን ከእንጨትና ጭቃ ይልቅ ከድንጋይ መሰራት ያዘወትራሉ።
15368	ዛይሴዎች ሰፋ ያለ ዝግጅት በማድረግ ባለሦስት ማዕዘን ግድግዳ ቤታቸውን በአበሻ ፅድ በመገርገድና ጣሪያውን በጠንካራ ሰንበሌጥ በመክደን ይሠሩታል።
15369	ኢትዮጵያ ሆይ ደስ ይበልሽ በአምላክሽ ኃይል በንጉስሽ ተባብረዋልና አርበኞችሽ አይነካም ከቶ ነፃነትሽ ብርቱ ናቸውና ተራሮችሽ አትፈሪም ከጠላቶችሽ።
15370	በየካቲት ፳፮ ቀን ሊንከን የፕሬዚዳንትነቱን ማዕረግ በተቀበሉበት ቀን አገሩ በተግባር በሁለት ተከፋፍሎ ነበር።
15371	በማግሥቱ ወደ ግቢ ሄድኩ፤ እንደአውሮፓውያን ለብሻለሁ፤ ልብሴ ሁሉ ፓሪስ የተሰፋ ዘመናይ ነው።
15372	በታኅሣሥ ፲፭ ቀን ፲፰፻፹፪ ዓ.ም. የተመሠረተ ሲሆን በእስፓንያ ውስጥ የመጀመሪያው ክለብ ነው።
15373	ጭቆናቸው ስለ በዛ ሄራክሌስ ገና ልጅ ሲሆን ሚንያውያንን ከጤቤስ አስወጥቶ ኤርጊኑስን እራሱን ገደለውና ከተማቸውን ኦርቆሜሞስን አጠፋ።
15374	የሉግዱስ ሌላ ስም ሉዶዊኩስ ሲሆን ይህ እስካሁን ድረስ የዘመናዊ ስም «ሉዊስ» ወዘተ.
15375	ተያይዘው ወደ አቡ ዑበይዳህ ዘንድ ሄዱ።
15376	ወዲያውም ወደ ጎን የተጣለው የንጉሱ ደብዳቤ ተፈልጎ ተገኘ፣ ብዙም ሳይቆይ እንግሊዞች ደብዳቤ ላኩ ።
15377	ሳይጠሩት ወይ ባይ ሳይሰጡት ተቀባይ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
15378	በጋለሞታ ቤት ሁሉ ይጣላበት የአማርኛ ምሳሌ ነው።
15379	እስስቶች ብዙ ጊዜ ሚመገቡት ትንኞችን ሲሆን አልፎ አልፎ ትናንሽ እንሽላሊቶችን ይበላሉ።
15380	በማኅተሙ ፊት ላይ ክንፎቹን የሚዘረጋ የመላጣ ንሥር ስዕል እሱም የአሜሪካ ምልክት ይታያል።
15381	አልባሳቱ ወደ ውጭ የሚወጡት በመደበኛ የንግድ እንቅስቃሴ ሳይሆን በግለሰቦች አማካይነት በሻንጣ ተይዘው ነው።
15382	የአትላስ ሴት ልጅ ኤሌክትራ የሞርጌስን ተከታይ የአልቴዩስ ልጅ-ልጅ ካምቦብላስኮን አገባችው።
15383	አካባቢው ወደ ሮሜ መንግሥት የተጨመረው በዩሊዩስ ቄሣር ዘመቻዎች ነበር።
15384	መስከረም ፲፪ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፲፪ ኛው ዕለት እና የክረምት ፹፪ኛው ቀን ነው።
15385	መስከረም ፳፱ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፳፱ ኛው ዕለትና የወርኅ መፀው ፬ኛ ቀን ነው።
15386	መስከረም ፳፩ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፳፩ኛው ዕለት ነው።
15387	አንዳንድ ጊዜ ግን በአፈጣጠር ችግር ቁጥሮቻቸው ሊጨምሩ እንዲሁም በአደጋ ምክንያት ቁጥሮቻቸው ሊያንሱ ይችላሉ።
15388	በእንዲህ ያለ ጊዜ ከአለቅየው ይልቅ፣ የሰረቁት ወንዶች ልጆች ብዛት ሊኖራቸው ይችላል።
15389	ቨርጂኒያ ሙሉ ስሙ የቨርጂኒያ ኮመንዌልዝ ይባላል።
15390	የመቃብሩ ቦታ ከቶ አይታወቅም።
15391	ስለዚህም ደረ ገጽ የኢንተርኔት ትልቁ ጥቅም ነው።
15392	ለቀንዳም በሬ ቤት አትከልክለው ቀንዱ ይከልክለው የአማርኛ ምሳሌ ነው።
15393	ለቀንዳም በሬ ቤት አትከልክለው ቀንዱ ይከለክለዋል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
15394	እንዲህም ሆኖ ብዙ ኢትዮጵያውያን ገጹን ለማያውቁት ስለማያስተዋውቁ ድርሻዎቻቸውን እንዲወጡ ግንዛቤ ማስጨበጥ ኣንዳስቸገረ ቆይቷል።
15395	በረመዳን ወር ውስጥ "የመካ አጋሪወች ኢስላምን ተቀብለው ነብዩ ሙሀመድ (ሰ.አ.ወ) ጋር ሰገዱ" የሚል የተሳሳተ መረጃ ደረሳቸው።
15396	የመውረዱ ዋና አላማ "የበላይ ሰው"ን መምጣት ለመስበክ ነበር።
15397	ትርጉሙ፦ ጌታ መሆን (ስልጣን ማግኘት) እራሱን የቻለ ውጣ ውረድ ያለው ነው።
15398	ባብዛኛው ጊዜ እኒህ የ ባንክ ሒሳቦች ታትሞ ከቀረበው ብር በላይ ናቸው።
15399	የማታድግ ጥጃ እናቷ ን ትመራለች የአማርኛ ምሳሌ ነው።
15400	የቦሊቪያ ስም ደግሞ ከ«ቦሊቫር» ደረሰ።
15401	እሄዳለው ካለ ስንት ቀኑ ግን አሁንም አለ።
15402	ቺምፓንዚ ግን እንደ ሰው ልጅ ሳይሆን ሌሎችን እንስሳት ወይም አትክልት ለማዳ ለማድረግ እንዳልተዘጋጀ ግልጽ ነው።
15403	የመቀናጆ በሬ ሲመሽ ወደ ቤቱ ይስባል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
15404	ከዝርዮቹ ሁሉ የሰው ልጅ ብቻ የሌሎቹን ዝርዮች ( እንስሳ ወይም አትክልት ) ለመግዛትና ለማስለምድ እንደ ተዘጋጀ ይመስላል።
15405	የተለኮሰ ሻማ ምስል ሻማ ደረቅ ነዳጅ ( ሰም ) እና በውስጡ የተሸፈነ ቀጭን ገመድ (ክር) ያለው የብርሃን እና የሙቀት አመንጪ ነው።
15406	በወረዳው ጤፍ በቆሎ እና ድንች ይመረታል።
15407	በመጨረቫ ግን አንድ ቀና አለቃ ቤስጳስያን አሸነፈና ከዚያ ጀምሮ ነገሠ።
15408	የቁስቋም ግቢ ሦስት ጊዜ ጉዳት ደርሶበታል።
15409	እየጮኹኩ ወደ አሚና ቤት ሄድኩ።
15410	የመንገድ ዳር እሸት ባል የሌላት ሴት ለማንም ናት የአማርኛ ምሳሌ ነው።
15411	የመንገድ ዳር እሸት ባል የሌላት ሴት የአማርኛ ምሳሌ ነው።
15412	የኖረበት ጎሣ ፓሪሲ ስለ ተባሉ፣ የከተማው ስም በሙሉ «ሉቴቲያ ፓሪሶሩም» («የፓሪሲ ሉቴቲያ») ተባለ።
15413	ሁለተኛው ወደ ቃልቻ ቤት በመሄድ የቡዳውን መንፈስ በዛር መንፈስ በመተካት ነው።
15414	በመርከብ ላይ ያሉት ሁሉ ከማርባት ቆዩ የሚል መረጃ በአይሁድ ጸሐፍት ይጨመራል።
15415	ተሰግዳዳ ቦታ ታዳጊ ጌታ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
15416	እንዲህም ሆኖ ኣንድ ሰው የእራሱን እንሰሳ ኣሳድጎና ኣርዶ ሳያስመረምር ቤተሰቡን የማብላት መብት ኣለው።
15417	ምግብንም ሆነ ሌላን እቃ ሲያቀዘቅዝ፣ ከውስጣቸው ያለውን ሙቀት በሙቀት ፐምፑ ተጠቅሞ ወደውጭ ከባቢው አየር በመላክ ነው።
15418	የቅጠሉና ውሃ ለጥፍ ለችፌ (የሸረሪት በሽታ)፣ ወይም ለቆሽት ኪንታሮት፣ ወይም በፈረሶች የፈረስ እከክ ለማከም ይለጠፋል።
15419	በዓመታት ላይ በሥነ ጽሑፍ ፣ በሥነ ጥበብ ፣ በፍልስፍና ፣ በሙዚቃ ፣ በሲኒማ ፣ እና በሳይንስ ዘርፎች በርካታ አስተዋጽኦች በማቅረባቸው ጀርመናውያን በዓለም ዝነኛነት አገኝተዋል፤ እንዲሁም መኪና የሚባለውን ፈጠራ በማስለማት ፈር ቀዳጅ ሆኑ።
15420	ከምሥራቅ ወደ ትንሽ እስያ ፤ ከምዕራብ ወደ ኢጣሊያ አገር ከሁለቱም ወገን ርቀቱ ትክክል ነው።
15421	የግስበት ሜዳ ደንታ የለሽ ሜዳ ነው።
15422	የቀድሞው ከፋ ክፍለ ሃገር ዋና ከተማ ሆና አገልግላለች።
15423	በባዮሎጂ ስር አጅግ በጣም ብዙ ንዑስ ጥናቶች አሉ።
15424	ኦሪጊኔስ ስለ ሐመር ቅርጽ ራሱ እንደ ተቋረጠ ፒራሚድ ይመስል ነበር ብሎ ጻፈ።
15425	ዝንጅብል ማን ቢሉህ ማነኝ ትል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
15426	የጦርነት ሁሉ ፍፃሜ ምኞት ግን መዝረፍና ማስገበር ነው።
15427	ዕውነተኛ ስሙ ኤጡር ሲሆን ስሙን ማክ ኲል ስለ አምላኩ ኰል ወሰደ።
15428	ዕውነተኛ ስሙ ኬጡር ሲሆን ስሙን ማክ ግሬን ስለ አምላኩ ግሬን ( ፀሐይ ) ወሰደ።
15429	ዕውነተኛ ስሙ ቴጡር ሲሆን ስሙን ማክ ኬክት ስለ አምላኩ ኬክት ወሰደ።
15430	የሚገርም ሰው ነው፤ ትንሽ እንኳ ሼም አየቆነጥጠውም!
15431	ይሰጡኛል ብሎ ከሰጠ ቆጥቦ የበላ በለጠ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
15432	የቤተሰብ ስም ወይም የሴት ወይም የወንድ ልጅ መጀመርያ ስም ሊሆን ይችላል።
15433	የጥለቱም ስም እሳቱ ተሰማ ይባል ነበር፡፡ ይህ ቀይ ቀለም ጃኖ.
15434	በጣልያን አፈ ታሪክ ረገድ ደግሞ የክሮኖስ ወይም የስቱርን ስም አንዳንዴ ከ«ካሜሲስ» ወይም ከ«ካሜሴኑስ» ስም ጋር ይለዋወጣል።
15435	በሥፍራው ላይ አሁን ያለው ከተማ ቢልሖሮድ-ድኒስትሮቭስክዪ፣ ዩክሬን ይባላል።
15436	በ፲፮ኛው መቶ ክፍለ ዘመን መላው ክርስቲያን ኢትዮጵያ በአህመድ ግራኝ ሠራዊት ( አዳል ) በተወረረ ጊዜ ሸዋ ተመልሶ የእስላም አገር ሆነ።
15437	እስላሞች ወደ ግብጽ ከገቡ በኋላ ከእስክንድርያ ጋር የነበረው ግንኙነት ተቸገረ።
15438	የአርጎስ ስም ከዚሁ ንጉሥ አርጉስ እንደ ተሰጠ በግሪኮች ይጻፍ ነበር።
15439	የፈረሰኛ ማቅ ለባሽ የሴት ትምባሆ ቀማሽ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
15440	በነዚህም ሁሉ ውስጥ አያሌ ጥቃቅን ንዑስ-ክፍሎች በልዩ ልዩ ትምህርቶች ይመደባሉ።
15441	ሁለተኛው እጅ ድጋፍ ሊሰጥ ይችላል ወይንም ሌላ ተግባር ላይ ሊሰማራ ይችላል።
15442	የከተማው ሰው ይህን ወቅት አስታኮ እንዲህ ብሎ ገጥሞም ነበር።
15443	ሥራውንም እጅ በእጅ ብለው ቅጥሩን ሠርተው አዳረሱት።
15444	የኡሩክም ጌታ ይህን ሀሣብ ሲቀበል በተጨማሪ እንዳያጠፋቸው የአራታ ሕዝብ ለከፍተኛው መቅደሱ ዕንቁና ወርቅ እንዲገብሩ ይጠይቃል።
15445	መጀመርያ ወደ ደቡብ ዋልታ እንዲሁም ወደ ስሜን ዋልታ የተጓዙ ናቸው።
15446	በሀንጋሪ አፈ ታሪክ ደግሞ የሀንጋሪ ሰዎች አባቶች ወንድማማች 'ሁኖር' እና 'ማጎር' ሲሆኑ እነኚህ የታና ልጅ መንሮጥ እና የሚስቱ የኤነሕ መንታዎች ይባላሉ።
15447	የወላይታ ዞን አስራ ሁለት ወረዳዎች አሉት።
15448	የተላከው ደም ሳምባ ውስጥ የተቃጠለ አየሩን ካራገፈ በኋላ በምትኩ ኦክሲጅን ይጭንና ተመልሶ ወደ ልብ ይመጣል።
15449	በኔጌቲቩ ጎን ደግሞ ንጹህ ኦክሲጅን ፊኛውን ይሞላል።
15450	የእውነት ሕግ በአፉ ውስጥ ነበረች፣ በከንፈሩም ውስጥ በደል አልተገኘበትም፣ ከእኔም ጋር በሰላምና በቅንነት ሄደ፣ብዙ ሰዎችንም ከኃጢአት መለሰ።»
15451	ደጃዝማች ውቤ በዚሁ አመት ከትግራይ ስለአባረሩት ወደ ለንደን አመራ።
15452	ቊጥቋጣም ዕጽ አንድ ሜትር ይደርሳል።
15453	የቀዳማዊ አጼ አምደ ጽዮን የመጀመሪያ ልጅ ነበር።
15454	የኦሮሞን ወደ ሰሜን ወረራ ለመጀመሪያ ጊዜ የተጋፈጠ ንጉስ ይሄው ሰርጸ ድንግል ነው።
15455	የአይሁድ ዘር መሆን ወይም ከአብርሃም መወለድ ብቻ ለእግዚአብሔር መንግሥት ለመዳን በቂ እንዳልነበረ ነገራቸው (ማቴ.
15456	ለምሳሌ፦ ውሃ ሲተን ኃይል ስለሚወስድ አካባቢውን ያበርዳል።
15457	እንዲህም ሆኖ ኣፕል አንጂ የኢትዮጵያ ኮምፕዩተሮችና ሶፍትዌር የገዥዎችን ክሬዲት ካርድና ኣድራሻ ኣያውቅም።
15458	ለአስራተ ካሳ አቋም መነሻ በክርስቲያን ኤርትራውያን ላይ የነበረው እምነት ነበር።
15459	ጠበንጃም ሆነ የኪስ ቢላዎ ተከለክለዋል፣ ማስቲካ ስንኳ በሕግ የተከለከለ ሥራ ነው።
15460	እንደዚህ ብዙ አሰሳ ተሞከረ ።
15461	መስከረም ፳፮ ቀን፡ ፲፬፻፬ ዓ/ም - በ፲፫፻፸፭ ዓ/ም በኢትዮጵያ ዙፋን ላይ ተቀምጠው ለሃያ ዘጠኝ ዓመት የነገሡትና የጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስን ግማደ መስቀል ወደኢትዮጵያ ያስመጡት ዳግማዊ ዓፄ ዳዊት ፈረሳቸው ረግጧቸው ሞቱ።
15462	ሶቅራጠስ ግን እምቢ በማለት ቀረ እንጂ አላመለጠም።
15463	የስፒኖዛ ዋና ሃሳብ አምላክ እና ተፈጥሮ አንድ ናቸው የሚል ነበር።
15464	ታልቸኮሉ ቀስ በቀስ ይገኛል ሁሉ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
15465	በሶማሊያ ዋና ከተማ ሞቃዲሹ ላይ በተካሄደው የመሪዎች ስብሰባ ላይ የቀረቡት የሶማሌ እና የዛምቢያ እጩዎች የሚያስፈልገውን ከሦሥት ሁለት እጅ የድምጽ ድጋፍ ባለማግኘታቸው ስብሰባው በሦሥተኛ አማራጭነት እቴኪን በሙሉ ድምጽ መረጠ።
15466	የወረዳው ዋና ከተማ ጉንችሬ ናት።
15467	በመንገድ እና ሌላው መሠረተ ልማት ላይ የደረሰ ጉዳት የጎርፍ ሰለባ የሆኑ ሰዎችን ለመርዳት ወይም በአስቸኳይ ለማከም በሚደረገው ጥረት ላይ እንቅፋት ይሆናል።
15468	ከኸዝረጅ ጐሳ የሆነ ኡበይድ ኢብን ዘይድ ለጋብቻ ፈልጐሽ ወደኛ መቶ ነበር።
15469	አንዳንድ ጎጂ የሆኑ ጀርሞች ከጥሬ ስጋ፣ ምግቡን ከሚያዘጋጁ ሰዎች ወይም አብረዉ እንጀራ ከሚበሉ ሰዎች አፍና እጅ ንክኪ ሊሸጋገሩና የምንመገበውም ሊበከል ይችላል።
15470	ለእብለት ስር የለው ለእባብ እግር የለው የአማርኛ ምሳሌ ነው።
15471	በያጥሪብ ላይ ጥቃት ከደረሰ እርስ በርስ ይረዳዳሉ።
15472	አምበሶች ቤት በአጼ ሳልሳዊ ዳዊት የተሰራ በፋሲል ግቢ የሚገኝ አንበሶች ይኖሩበት የነበር ነው።
15473	በአልበሙ ላይ ካሉት ዘፈኖች ውስጥ የስምንቱ ግጥም በሚካያ የተደረሱ ሲሆኑ የቀሪዎቹ ሶስት ግጥሞች ደግሞ ከኤልያስ መልካ ጋር በመተባበር የተደረሱ ናቸው።
15474	ከድልሙን ጋር ንግድ ያካሄድ ነበር።
15475	በፊተኛው ጎን ንጉሥ ናርመር የግብጽ ነጭ ዘውድ ተጭኖ የላይኛ ግብጽ ወይም ደቡባዊ ግብጽ ንጉሥነት ምልክት ነው።
15476	ብትቀይሩ ግን እንደ ፈቃዱም ብትሠሩ እንደ ሆነ፣ እንግዲህ ወደ መጪው ዓለም መጥታችሁ፣ ሕያዋን ሆናችሁ፣ የማይነገር በረከትና ዋጋ ታገኛላችሁ።»
15477	ከጣሊያን ወደ ስዊስ በመሄድ በኮሌጅ ደረጃ ገብቶ ለመመረቅ ያመላከተበት የስዊስ «ዙሪክ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጂ» ምንም እንኳን አይንስታይን ትምህርቱን ያላጠናቀቀ ቢሆንም የመግቢያ ፈተናውን ካለፈ ሊማር እንደሚችል ተፈቀደለት።
15478	በምዕራፍ ፳፮ ዘንድ ይስሐቅ በጌራራ ቆይቶ ንጉሣቸውን አቢሜሌክ ርብቃ እህቴ ነች አላት።
15479	እንዲሁም ይህ ንጉሥ ኢቤሩስ በደቡብ እስፓንያ ግራናዳ ከተማ በጥንታዊ ስሙ «ኢሊቤሪስ» እንደ መሠረተው የሚል ልማድ አለ።
15480	አንዳንድ ጊዜ ደግሞ ስያሜው ከግዛት መጠሪያነት ያልፍና የኢትዮጵያ ሙስሊሞች በሙሉ በወል የሚጠሩበት ስም ሆኖ ይገኛል።
15481	ሸንኖንግ ግን ለራሱ ምርመራ አድርጎ፣ ብዙ መቶ አትክልትን ቀምሶ በመሞክሩ፣ የእጽዋት ጥቅም በደንብ አስተማራቸው።
15482	ቀንዳምን በሬ ቀንድ ቀንዱን የአማርኛ ምሳሌ ነው።
15483	ኢትዮጵያ ድሮ ለውጭ አገራት አቢሲኒያ በሚል መጠሪያ ትታወቅ ነበር ፤ ይህም ስያሜ የመጣ ከሀበሻ ነበር።
15484	ስለሆነም ቀስ በቀስ እነዚህ በህይወት ያሉ፣ በህይወት የሌሉትን አይነቶች እየተኩ ይሄዳሉ።
15485	ይልቁንም የኛ እዚህ መሆንና በየጊዜው ጀኔቭ በሚደረገው ስብሰባ ፤ ቢፈቀድልን የኛ መሄድ ባይፈቀድልንም መላክተኛችንን መላክ ለመጣንበት ጉዳይ ዋና ረዳታችን ስለሆነ የፈጣሪያችን ፍርድ የኢትዮጵያን ጉዳይ እስካጠቃለልን ድረስ እዚሁ ሆኖ ማዳመጥ የሚያስፈልግ መሆኑን ስለተረዳነው የፈጣሪያችንን ቁርጥ እስክናውቅ ድረስ በዚሁ በእንግሊዝ አገር ለመቆየት ቆርጠናል።
15486	በሠሌዳው ፊት ላይ፣ በሦስት መስመሮች የሚራመዱ እንስሶች (ከብት፣ አህያና ፍየል) ይታያሉ።
15487	እንዴውም ያን ያህል ስደክም ለአውራጃ አስተዳዳሪነት ስሾም ስመን በፍሉድ አጥፍተው ለላ ሰው ሹመውበታል ::"
15488	በዕድሜው ልክ መቸም ሀጢአት ስላልሠራ፣ ባረፈው ጊዜ ሬሳው ምንም አልበሰበሰም ይላሉ ረቢዎቹም፤ ከዐምራምም በስተቀር ብንያም፣ እሤይና ዶሎሕያ ብቻ ያለ ሀጢአት እንደ ሞቱ ይላሉ።
15489	በሀንጋሪ አፈ ታሪክ ዘንድ፣ ወንድማማች ሁኖርና ማጎር በዚህ ሸለቆ አዳኞች ሆነው ኖሩ።
15490	በጥንቱም ሆነ ወይም በዛሬው አስተያየት ስንገምተው እጅግ ደምቆ የሚታይ ከተማ እንደ ቴቤስ ያለ አይገኝም።
15491	ሲያነሳም ሌላ ጠጠር መጭረፍ/መንካት የለበትም፡ ከነካ ለሁለተኛው ያስረክባል ተራውን።
15492	መስከረም ፳፯ ቀን፡ ፲፱፻፳፩ ዓ/ም - ልዑል ራስ ተፈሪ መኮንን በንግሥተ ነገሥታት ዘውዲቱ እጅ ዘውድ ጭነው ንጉሥ ተፈሪ ተባሉ።
15493	መስከረም ፳፩ ቀን፡ ፲፬፻፵፮ ዓ/ም -ዓፄ ዘርአ ያዕቆብ ኢየሱስ ክርስቶስ የተሰቀለበትን ግማደ መስቀሉንና ሌሎች ብዙ የቤተ ክርስቲያን ንዋያተ ቅድሳትን አምጥተው በግሸን ደብረ ከርቤ ማርያም አስቀመጡ።
15494	በተለምዶ ግን መሀላ አልባዎቹ ብቻ እንደ ቃል ይወሰዳሉ።
15495	ስለዚህም ብዙ ሰዎች የአምላክ ስም ጥንት ይጠራበት የነበረውን መንገድ በእርግጠኝነት አለማወቃችን በስሙ እንዳንጠቀም ምክንያት ሊሆነን አይችልም የሚል አመለካከት አላቸው።
15496	እነርሡም ድጎ ጽዮን የወረዳው ዋና ከተማ፣ ወይን ውሃ እና ዋብር ናቸው።
15497	ስለሆነም ብዙ ሰወች በሚጓጉት ልክ ይናደዱበት ነበር።
15498	በምዕራፍ ፳፭ ርብቃ ለይስሐቅ መንታ ልጆች እነርሱም ያዕቆብንና ኤሳውን እንደ ወለደችለት ይነግራል።
15499	ዘመዳቸው አቶ በቀለ አሳምነው ደግሞ በዚሁ የቴሌቪዥን ቅንብር ላይ ስለዚህ ጉዳይ ሲያብራሩ፦ «“ባባቱ በኩል ታናሽ ወንድም አለው፤ ታዲያ አሸናፊ ወንድሙ ጋ ደውሎ “ከሣምንት በኋላ የለሁም….
15500	የእስላሙ ዋና ንጉስ የሚኖረው ኤደን አካብቢ ነው።
15501	በተጨማሪ ብዙ ሌሎች ትዕዛዛት በዚህ ጥንታዊ ብራና ጽሑፍ ተገኙ።
15502	አብርሃም ወደ ግብጽ በሄደበት ዘመን፥ «የግብጽ ክፍል የምትሆን ጣይናስም ያን ጊዜ ከኬብሮን በኋላ በሰባት ዓመት ተሠራች።»
15503	የወረቀት ላይ ነብር የተግባር ስንኩል (አንሁን) የአማርኛ ምሳሌ ነው።
15504	እንዲሁም ወደ ደቡብ በተገኙት በአካድ ቀድሞ ተገዥ አገራት በኤላም ፣ ኡማና ጊርሱ ላይ እንደ ዘመተ ይመስላል።
15505	ያልታደች ወፍ አይኗ በጥቅምት ይጠፋል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
15506	ማዘንጊያ ሆዬ ለካስ ስራቸውን እየሰሩ ከአይቡም ጎረስ ሲያደርጉ ውለው ነበርና ምሳ ላይ ቸለል ብለዋል።
15507	የዕንጨት ዕቃ መልክ ለማሳምር የጠቅማል፤ ደግሞ የእጅ ማጽዳት ቅባት ያደርጋል።
15508	የስታርን ልጅ ፍያካ ኬንፊናን አይርላንድን ለ፭ ዓመታት ገዝቶ በጌናን ልጅ ሪናል ዕጅ ወድቆ ተገልብጦ ሪናል የዛኔ ከፍተኛ ንጉሥነቱን ያዘበት።
15509	የካሜሩኑ ዜጋ እንዞ ኤካንጋኪ ሥልጣናቸውን ሲለቁ የካሜሩን ፕሬዚደንት አህማዱ አሂጆ የአገራቸውን ሰው ዊሊያም ኦሬሊዬን እቴኪ እምቡሙዋን በተተኪነት አጭተው አቀረቡ።
15510	መንግስቱ ቀይ ሽብር ያካሄደው በተቀዋሚዎች በተፈጸመው ነጭ ሽብር መልስ እንደሆነ ጠቅሷል።
15511	እስካሁን ግን ሲዋጉ በናስማስር ፡ በውጅግራ ፡ በለበን ብቻ ነበር።
15512	በማዘጋጃ ቤት ተፈራ በትምህርት ላይ ሳለ የሙዚቃ ስሜት ስላደረበት በ፲፱፻፴ ዓ.ም. በ፲፯ ዓመቱ በማዘጋጃ ቤት ተቀጥሮ በዚሁ ሙያ ላይ የዳበረ ችሎታ ለመጨበጥ ችሏል።
15513	የወርቃማ ጎል ሕግም ለመጨመረሻ ጊዜ ፊፋ የተጠቀመው በዚህ ውድድር ነበር።
15514	በሰሎሞን ጊዜ አምሮ የተሠራውም ቤተ መቅደስ ፈረሰ።
15515	ስለሆነም አቶ መርሻ ስትራቴጂክ ቦታን የማስተዳደር ልዩ ኃላፊነት ተጥሎባቸው ነበር።
15516	ሳይንሳዊ ዘዴ ተብሎ የሚታወቀው ስርዓት ብዙ ጊዜ በዝርዝር ድረጃ በድረጃ በሚከተለው መልኩ ሲቀርብ እናያለን፦
15517	ሳይቸግር ጤፍ ብድር በስተርጅና ሙሽርና የአማርኛ ምሳሌ ነው።
15518	ከትግሎች ሁሉ በኋላ በመጨረሻም እነዚህ አውሬዎች ሥልጣናቸውን ተነጠቁ።
15519	ለሰበበኛ ቂጥ መረቅ አታብዛበት የአማርኛ ምሳሌ ነው።
15520	የእንቧጮ ሥር ዱቄት በኪንታሮት በተቈረጠው ጫፍ ላይ ለማከም ይደረጋል።
15521	ለህፃናት ሞት ብዙም አይለቀስም።
15522	የሚሰርቅ ሰው አደራ ቢያስቀምጡት እጅ ይነሳል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
15523	ከሠራችው ሁሉ እጅግ የሚያሰቅቀው ነገር ያሥራ አንድ ዓመት ሕፃን የነበረውን የገዛ ወንድምዋን በመርዝ ማስገደልዋ ነው።
15524	የጃማይካ ቅኝ አገር ባለሥልጣናት እንደ ረባሽ አሠሩት፣ ምናልባት ታስሮ ሳለ ጽሑፉን ያዘጋጀው ነበር።
15525	ስትላቸው ልጄ ጎኔን የማሳርፈበት ነገር አምጪልኝ አሏት።
15526	ማንኛውም ሌላ ዘዴ፣ የምስክርነት ማስረጃ ካልኖረ በቀር፣ አጠያያቂ ነው።
15527	ከነገረኛ ሰው ስንቅ አይደባልቁም የአማርኛ ምሳሌ ነው።
15528	በመንገዱ ላይ ለልጅ-ልጁ ለካድሞስ አንድ ሠፈር ይተወዋል።
15529	በሃሙራቢ ልጅ ሳምሱ-ኢሉና ዘመን ደግሞ ነጻ ግዛት ሆነ።
15530	እንዲሁም አቶ በዛብህ ("አባ ደቅር") የመንዝ ባላባት ሲሆኑ በዓፄ ቴዎድሮስ የአበጋዝ ሹም የነበሩና የአጠቃላይ ሸዋ አስተዳዳሪና ኋላ ላይ ከወደፊቱ ዳግማዊ ዓፄ ምኒልክ ሠራዊት ጋር በአምባ ዳየር ጦርነት አድርገው የተሸነፉ ናቸው።
15531	በመጨረሻ ግን ዴሜተር (አረመኔ ሴት ጣኦት) ማረችው፣ ልጁን ኦርጦፖሊስ አሳደገችና በሕይወት ኖረ።
15532	በመጨረሻ ቀን ቅዱሳን (ሞርሞን) እምነት፣ የኖህ መታወቂያ በውነት መልአክ ገብርኤል ነበረ።
15533	ስለዚህ፤ ወደ ዲልዲላ (እንጦጦ)፤ ወደ አንኮበር ይመላለሳል።
15534	በመጋቢት ወር ፲፰፻፷ ዓ.ም ላይ የእንግሊዝ መንግሥት በሮበርት ናፒየር የሚመራ፣ በጊዜው እጅግ ግዙፍ የተባለ ኃይልን አሰናድቶ አውሮፓውያን እስረኞችን ለማስፈታት ጦር ላከ።
15535	በግንቦት ወር ፲፱፻፴ ዓ.ም በቡልጋ የጉንጭ በተባለ ሥፍራ በተደረገው ብርቱ ጦርነት ጄኔራል ጋሊያኒን ገድለዋል።
15536	የማጣሪያ ዕጣ በኅዳር ፲፭ ቀን ፳፻ ዓ.ም. በደርባን ከተማ ተካሄዷል።
15537	ለምሳሌ፦ ወባ ሲይዘው ቡዳ በላኝ ብሎ ሊያምን ይችላል።
15538	በከተማው ግን የፐርዋ ሎሌ አሉዋ ሁከት አደረገና እርሷ ተገደለች።
15539	የድርጅቱ ዋና መስሪያ ቤት በሳን ፍራንሲስኮ ይገኛል።
15540	የቀዳማዊ ዓፄ ዮሐንስ ዜና መዋዕል (ታሪክ፡ ንጉሠ፡ ነገሥት፡ አእላፍ፡ ሰገድ) በዘመናቸው በነበረው ፀሐፉ ሐዋርያ ክርስቶስ በግዕዝ እንደተጻፈና በኢግናዚዮ ጉዲ ወደ ጣሊያንኛ እንደተተረጎመ ፣ በጣሊያን አገር እንደታተመ ከጎን ቀርቧል።
15541	አራቱንም ላባ በአንድ ላይ መጠቀም ዋጋ የለውም።
15542	በሀገራቱ ላይ የለውን ጉዞ ከጨረሰ በኋላ የወንዙ መዳረሻ የዶን ወንዝ ነው።
15543	የቤንታም ደቀ መዝሙር ጆን ስቱዋርት ሚል 'ዩቲሊቴሪያኒዝም' በሚል መጽሐፍ ለፍልስፍናው ስሙን አወረሰ።
15544	የልጅቷን ስጋ በእናቷ ቅቤ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
15545	ማንኛውም ሲዲ ማጫወቻ ላይ የሚገጠም የጆሮ ስልክ ሊሰራ ይቻላል።
15546	የብላቴን ጌታ ኅሩይን ሞት የሚያበሥር ደብዳቤ ብላቴን ጌታ ኅሩይ ወልደሥላሴ በኢትዮጵያ መኻል አገር በሰሜን ሸዋ በመርሐ ቤቴ አውራጃ በታች ቤት ወረዳ ረመሸት ቀበሌ ደን አቦ ገዳም በተባለ ሥፍራ በ ፲፰፻፸፩ ዓ.ም ተወለዱ።
15547	ለማይሰጥ ሰው ስጡኝን ማን አስተማረው የአማርኛ ምሳሌ ነው።
15548	የድርጅቱ ዋና መስሪያ ቤት በሰኒቬል፥ ካሊፎርኒያ ይገኛል።
15549	አንደኛው ፎቅ በረንዳ ላይ እንደየማዕረጋቸው የሚቀመጡ ሹማምንትና አፈ- ቀላጤዎች ከንጉሡ አንደበት ተቀብለው በተዋረድ አዋጁን ያሰማሉ።
15550	ካህናቱም ምን ሲደረግ አሉ።
15551	በወረቀት ላይ የሰፈረ ሐሳብ (ቋንቋ) መልእክቱ ግልጽ ሆኖ እንዲተላለፍ ሥርዓተ - ነጥቦች የጎላ ድርሻ አላቸው።
15552	አንዳንዴ ግን ሜክሲኮ እራሱ በ«መካከለኛ አሜሪካ» ውስጥ ይመደባል፤ አንዳንዴ ደግሞ የካሪቢያን ባህር አገራት በ«መካከለኛ አሜሪካ» ውስጥ ይጠቀልላሉ።
15553	ለአልበሙ ሥራ የወጣው ከ፭፻ ሺህ ብር በላይ ነው።
15554	እንዲሁም ባለ ፀጉርና ሙቀት ያለ ደም በመሆናቸውና ተጨማሪ የአዕምሮ ክፍል በመኖራችው ይታወቃሉ።
15555	ኮናክሪ፣ ጊኔ ኮናክሪ የጊኔ ዋና ከተማ ነው።
15556	የሀብታም ልጅ ሲጫወት የድሀ ልጅ ይሞታል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
15557	የምበላው ሳጣ ማእቀብ ሊጣል ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው።
15558	በጠቅላላ ፴፱ ዓመታት እንደ ገዛ ይታወቃል።
15559	የእርሻም ሆነ የውድማ አረም ነው።
15560	አሹርንም ይዞ የአሦር ንጉሥ እንደ ሆነ ይዘግባል።
15561	አብዛኛው ጊዜ በትንሹ እስያ ዳርቻ አጠገብ ለሚገኘው ታላቅ ደሴት ለሮዶስ ስሙን እንደ ሰጠ ይታመናል።
15562	እንዲህም ሆኖ አብጋር ይህን ስዕል አይተው ከበሽታቸው ተፈወሱና ወዲያው ምዕመን ሆኑ።
15563	በአራካን አፈ ታሪክ፣ በዚህ ፫ኛው መንግሥት መጀመርያ ጎታማ ቡዳ እራሱ አገሩን እንደ ጎበኘ ይባላል።
15564	በዘመናዊ ሥነ ሕይወት ጥናት ዘንድ የክፍለስፍኑ ሶስት መደባት እነዚህ ናቸው፦
15565	በዘመናዊ ሥነ ሕይወት ጥናት ዘንድ የክፍለስፍኑ ስምንት ዋና መደባት እነዚህ ናቸው፦
15566	ካርቦናዊ ቁስ አካልና ደቂቅ ዘአካል (ጥቅን ሕዋስ) በላይ-አፈሩ ውስጥ በመብዛቱ፣ ስሙ ደግሞ «ሕያው አፈር» ሊባል ይችላል።
15567	ዊኪፒዲያ ላይ ያለውን ምስል ከቁጥሩ ጋር ማነጻጸር ይቻላል፡፡
15568	እነዚህም ሁሉ በሰፊው ሲለሪ አስተኔ የሆኑት ልዩ ልዩ ወገኖች ናቸው።
15569	ለቤተሰባ ቸዉ አንዳች ነገር ላይተዉ ስድስት ሺህ ዲርሃም የሚቀልጥ ንብረታቸ ዉን ጠራርገዉ ነበር ወደ መዲና የ ተጓዙት።
15570	የቴክሳስ ስም የመጣው ቴካስ ከሚለው የካኡው ነገድ ሲሆን ትርጉሙም ጓደኛ ወይም ባለ ቃልኪዳን ማለት ነው።
15571	ከፖሊሶች ጋራ ከታገሉ በኋላ ፌዴራል ሠራዊት ገቡና ጡረተኞቹን በግድ በሳንጃና በእንባ አውጭ ጋዝ አስወጡአቸው።
15572	አብርሃም ወደ ቤርሳቤ ሄደ፣ ይስሐቅ ተወለደ።
15573	ዘመዶችዋ ሁሉ ይሏታል ግንድ አልብስ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
15574	የሞሪንጋ ዛፍ ከደረቅ እስከ መጠነኛ እርጥበታማ ስነ-ምህዳሮችና የተለያዩ የማምረት አቅም ባላቸው የአፈር አይነቶች መብቅልና ማደግ ይችላል።
15575	ከታችኛው ወደ ላይኛው ኹኔታ ለመድረስ በ«ዝውውር ትንታኔ» ዘዴዎች ወይም በገቢር ማዳመጥና አንጸባራቂ ማዳመጥ ወሳኙ ኢላማ ነው።
15576	የላቲንም ሆነ የግዕዙ ፊደል መሣሪያው ላይ ከሌለ ሳጥን የመሰሉ ነገሮች ይታያሉ።
15577	የኢሉሹማ ሊሙ ዝርዝር ጠፍቶ ከተከታዩ ኤሪሹም ዘመን ጀምሮ የሊሙ ዓመት ስሞች ይታወቃሉ።
15578	በልምምዱ ላይ እያለም ህመም ቢሰማውምን ህመሙን ችላ በማለት ልምምዱን ቀጠለ።
15579	የተከበሩ አቶ አባዱላ ገመዳ የኢትዮጵያ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባዔ ናቸው።
15580	ወፎችን፣ ሰው የመሰለ ነገር በማስቀመጥ ማስፈራራት /ማጥቃት እንደሚቻል ሁሉ።
15581	የጽላቶች ቤተ መዝገብ ሕንጻ የተቃጠለበት ጊዜ የሚከራከር ነው።
15582	እርሳቸው ግን ይሄንን ክብር በመቀዳጀታቸው ደስተኛ አይደሉም ።
15583	ቲታኖቹን ልካ ሕጻኑን በሉት፣ ዳሩ ግን ዚውስ አጠፋቸውና ልጁን እንደገና በጭኑ ውስጥ አኖረው፤ ሁለተኛም ተወለደ።
15584	መተላለፉ ቀስ ካላለ፣ በቅርብ ጊዜ ውስጥ በየመቶ ሺህ ሊደርስ ይችላል።
15585	በሚድራሽ አባ ጊርዮን ዘንድ፣ ሌላ የሐመር ሣንቃ ደግሞ ለሐማን ( ከመጽሐፈ አስቴር ) ስቅለት ተጠቀመ።
15586	በተረፉት ፳፱ ዓመታት የውግያ ተራ እንዲህ ይገለጻል፦
15587	መጻህፍት ቤቱ ከሴንት ሎሬንዞ ቤተ ክርስቲያን ጋር የተያያዘ ነው።
15588	አስቀድሞ ገና በንጉሥ አምላክ በል።
15589	እንዲሁም አቶ ተድላይ ባይሩን እንደ ዋና ስራ አስፈጻሚ ና አቶ አሊ አህመድ ሙሳ ረዳይን እንደ ፕሬዜዳንት አድርጎ መረጠ።
15590	እውነትና ሀቅ እያደር ይጠራል እንደ ወርቅ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
15591	እንዲሁም ስለ እንዶድ ምርምር ለብዙ ዓመታት ከዶ/ር ኣክሊሉ ጋር ስላደረጉት ኣስተዋጽዖ ዶ/ር ለገሠ ወልደዮሓንስ “ራይት ላይቭሊሁድ ኣዋርድ” የሚባል ዕውቅና በ፲፱፻፹፩ ዓ.ም. ተሰጥቷቸዋል።
15592	አብዛኛው ጊዜ ኩሺቲክ የሚባሉ የቤጃ ሕዝብም ከኩሽ የደረሰ ልዩ የትውልድ ልማድ አላቸው።
15593	በግዝፈት እና በይዘት ቋጥኛዊ ይዘት ካላቸው ወይንም በእንግሊዝኛው ተሬስትሪያል ፈለኮች ከሚባሉት የመጀመሪያውን ደረጃ ትይዛለች።
15594	የአባትህ ቤት ሲዘረፍ አብረህ ዝረፍ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
15595	ሄራክሌስ ግን በግብጽ ሲያልፍ ከርሱ አመለጠና ቡሲሪስን ሎሌዎቹንም ገደላቸው ይባላል።
15596	የቻርለስ ህግ ወይንም የይዞታ ህግ፡ በማይለዋወጥ ቋሚ ጫና ስር ያለ አየር የይዘቱ መጠን ከፍጹም ሙቀቱ (በዲግሪ ኬልቪን) ጋር ቀጥተኛ ዝምድና አለው።
15597	ለወታደር ሰፊ መንደር ለወዲላ መልካም ዱላ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
15598	ከደሴቶቹ ሁሉ ትልቁና ከሁሉም ደቡባዊ የሆነው ዲዬጎ ጋርሲያ ነው።
15599	ስለሆነም ዛሬ የሐወሐ የሚሉት ፊደላት በመጽሐፍ ቅዱስ ዘመን እንዴት ይነበቡ እንደነበር በእርግተኝነት የሚያውቅ የለም።
15600	በነገሮች ሁሉ መልካም እምነት ይኖር፤ አለቃውና ተገዢው ቢተማመኑ፣ ምን የማይቻል ነገር አለና?
15601	በመስቀል ላይ የሞተው እየሱስ ክርስቶስ ፣ ተዋህዶ ወይንም አንድ ተፈጥሮ ነው ።
15602	የለመደች ጦጣ ሁልጊዜ ሽምጠጣ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
15603	ጽሁፎቹን ወደ ጀረምን ተርጉሞ ያሳተመው ዩጂን ሚቶዊች የተሰኘ ጀረመናዊ ነበር።
15604	አርበኞች ግን የምግብ ችግር፣ የክረምቱ መጫንና የበረሀው ኑሮ ሳያግዳቸው ቤት ሀገር ነው ሀገር ከሌለ ቤት የለም በማለት ለባዕድ መገዛት አሻፈረኝ ብለው ለነፃነታቸው በየዱሩ እንደተዋጉም ያወሳል።
15605	የነብርን ጭራ አይዙም ከያዙም አይለቁም የአማርኛ ምሳሌ ነው።
15606	በኒሞንያ ግን ዋሽቶቹ በፈሳሽ ተሞልተው ኦክሲግንን እንደ በፊቱ ሊቀስሙ አይችሉም።
15607	በቁንጥጫ ላይ ቁንጥጫ ህጻናት የሚጫወቱት ጨዋታ ሲሆን ያንዱን ህጻን ልጅ እጅ ጀርባ ሌላው ህጻን በመቆንጠጥ የተቆነጠጠው ደግሞ የቆነጠጠውን እጅ ጀርባ በመቆንጠጥ መሰላል መሰራት ነው።
15608	በዝርዝሩ ላይ ከአፒስ ቀጥሎና ከአይጊሮስ በፊት ይገኛል።
15609	የአገሩዋ ስም የመጣው ከጥንቱ የሞሪታኒያ መንግሥት ነው።
15610	ስለሆነም ኪው ፋክተር የአንድ ኤሌክትሮኒክስ የመምረጥ ብቃቱ ጋር ቀጥተኛ ዝምድና አለው።
15611	የከተማው ስም የተነሣ ከታጋሎግ ስሙ 'ማይኒላድ' (የኒላድ አበባ ሥፍራ) ነው።
15612	በተጨማሪ አቶ ኢሳያስ የሰራዊቱ መሪ እና የሻዕቢያ ዋና ሃላፊ በመሆን ሃይላቸው የገነነ ነው።
15613	አዕምሮው ወደ ጤንነት በተመለሰ ጊዜ ፲፪ቱን ታላላቅ ሥራዎች ጀመረ።
15614	አንዳንድ ልዩ ድምጾች ስልላሉት ግን ተጨማሪ ምልክቶች ይኖራሉ።
15615	በባህላዊ ሥነ ጥበብ፣ የእንጨት እጅ ሥራዎች፣ የሽመና ዕቃዎች፣ የሽመና ባርኔጣ፣ ትርዒት የሚያሳይ ድሪቶ፣ ወዘተ.
15616	እንደገና ሌላ ትውፊት በአሪዞና ቀይ ኢንዲያኖች ጎሣ በቶሆኖ ኦኦዳም ብሔር መካከል ይገኛል።
15617	እንግዲህ እሷ እንዲህ አደረጉኝ ብላ የላከችብኝ እንደሆነ እናንተንም እጣላችኋለሁ እኔንም እንዳታስቀይሙኝ።
15618	ባብዛኛው ግን የመጠጥ እቃዎችን እንደ ጋን እና ገምቦ ያሉትን ለማጠን የሚያገለግል ነው።
15619	በእውቀት መር ኢኮኖሚ ኢኖቬሽን ቁልፍ ሚና ይጫወታል።
15620	እስላሞች ዛሬ ቁርአን ትክክለኛ ታሪክ ሆኖ ይቆጥሩታል።
15621	የቀርከሃ ዜና መዋዕል በተባለው ጽሑፍ ዘንድ፣ ያው በአባቱ በዲ ኩ ዘመን «የታንግ ልዑል» የሚለው ማዕረግ ነበረው።
15622	የኩሎምብ ህግ ወይንም የኩሎምብ ግልብ ስኩየር ህግ በጠጣር ቻርጆች መካከከል ያለውን የጉልበት ዝምድና የሚያሳይ የፊዚክስ ህግ ነው።
15623	የቀርከሃ ዜና መዋዕል በተባለው ጽሑፍ ዘንድ፣ ጋውሢን ወይም ኩ ሲወለድ ድርብ ተርታ ጥርሶች ነበሩት፣ እጅግ ጥበበኛ ነበር።
15624	የቀርከሃ ዜና መዋዕል በተባለው ጽሑፍ ዘንድ፣ ለዘመኑ የተዘገበው እንዲህ ነው፦ በመጀመርያው ዓመት በሆ ወንዝ ምዕራብ ኖረ።
15625	የቀርከሃ ዜና መዋዕል በተባለው ጽሑፍ ዘንድ፣ በመጀመርያው ዓመት መሳፍንቱ ወደ ግቢው መጥተው ተገዙለት፤ በሚከተለውም ዓመት የፋንግ አሕዛብ መጥተው ተገዙለት።
15626	በአውሮፓ ያሉ ሀገራት አባዛኛው ውስጥ ምልክቶቹ የበለጠ ትንንሽ መንገዶች ላይ ነው የሚጠቀሙት።
15627	ጭቅጭቅና ጦር ቅድሚያ የሚበዛው በስራ ባልሰለጠኑ ሕዝቦች ውስጥ ነው።
15628	ዞራስተር ብዙ ተከታይ ከማፍራት ይልቅ ሊግባባቸው የሚችሉ ጥቂት ፈርጥ የሆኑ ሰወችን ፍለጋ ጀመረ፡ ተራ(መናኛ) ነገሮችን ከህይወት ለማግኘት የሚሞክሩን ሳይሆን፣ ከፍተኛ ነገርን ለማግኘት የሚሞክሩትን።
15629	እንደዚህ ሁና ሲድኑስ በተባለው ወንዝ ተንሳፈፈች።
15630	የጉግልና ያሁ ትኩረት የተለያየ ቢሆንም ጉግል ግን አዳዲስ አገልግሎቶችን እየከፈተ ነው።
15631	የዋህካሬ ቀቲ ሕልውና የሚታወቅ ከአንድ የሬሳ ሣጥን ጽሑፍ ብቻ ነው።
15632	ስለሆነም ብዙ ስማቸው እስካሁን የሚጠሩ የግሪክ ተመራማሪዎች በዚች ከተማ ኖረዋል።
15633	በየካቲት ወር ጠቅላይ ሚኒስቴሩ አክሊሉ ሀብተወልድ ከነ ሚኒስቴሮቻቸው ሥልጣናቸውን ለቀቁ።
15634	የዩጋንዳ ሰም የመጣው ከቡጋንዳ መንግሥት ነው።
15635	እንዲሁም ይህ አንቀጽ ተግባራዊ በሆነበት ዘመን ፕሬዚዳንትነቱን የያዙትን ወይም በፕሬዚዳንት ፈንታ የሠሩትን ማንም ሰው ለዚህ ዘመን ቀሪ ፕሬዚዳንትነትን ከመያዝ ወይም በፕሬዚዳንት ፈንታ ከመሥራት አይከለክላቸውም።»
15636	እንግዲህ ልብ አድርጉ የብሔራዊ አብዮታዊ የምርት ዘመቻን ሳንይዝ መንግሥት ያወጣው መመሪያ ግቡን አይመታም፡፡ ሊመታ የሚችለው እኛ ስንሠራ ነው.
15637	መልእክት ወደ ማኅበር አለቃቸው ለማቅረብ የፈለጉት ሰዎች ሁሉ በብሔራቸው ጦር አለቃ በኩል ነው የሚያቀርቡት።
15638	ካልሁንም ዋና ከተማው እንዲሆን አደረገው።
15639	አማልክት ግን በእሳት አጥፈውት የሠሪዎቹን ቋንቋ አደናገሩ።
15640	በመሆኑም አፈ ንጉሡን ወዲያውኑ አስጠርተው የጥናቱንና የውሳኔውን ሁኔታ ቢያስረዱአቸው፤ የሊቁን ተፈላጊነት እንደሚያምኑበትና የቀረበውንም የውሳኔ ሀሳብ እንድሚስማሙበት አረጋገጡ።
15641	አንዳንድ ጊዜ ተጨማሪ ስራዎችን ለማከናወን የሚያስችል የሚሽከረከር ቁልፍ ሊያካትት ይችላል።
15642	እራቁቴን ሆኜ እንኳን ብትሰማኝ» ብለው እርፍ።
15643	አሜሪካዊ ዜና ድርጅት ፕሬዚዳንት ነው።
15644	ያመጣሁት ውሻ ነከሰኝ ያነደድኩት እሳት ጠበሰኝ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
15645	እንዲህም ሆኖ ሓውልቱ እንዲመለስ የደገፉ ጣልያኖች ነበሩ።
15646	ከርሳቸው ሞት በኋላም እርሳቸውን ተክተው የሙስሊሞች ኸሊፋ ሆነዋል።
15647	የአላህን ጸጋ መግለጽ በቁርአንና በሐዲስ እንደተነገረው ለርሱ ችሮታ እውቅና መስጠትና ማጽደቅ ሲሆን፣ መኮፈስ ደግሞ ሐቅን ወደ መተው፣ ጸጋን ወደ መካድና በሰዎች ላይ ወደ መኩራት የሚያደርስ ድርጊት ነው።
15648	የአንጎላ ጦር ኃይሎች በመከላከያ ሚኒስቴር ስር ሲሆኑ በሦስት ይከፈላሉ።
15649	የሀገሪቱ ሃያ ሦስተኛ ፕሬዝዳንት የነበሩት ቤንጃሚን ሃሪሰን በእ.
15650	እንደገና ወደ ትውልድ መንደራቸው የተመለሱት አለቃ ታዬ በወቅቱ ቤጌምድርን ይገዙ በነበሩት በራስ መንገሻ አቲከም ዘንድ ሞገስ በማግኘታቸው በ፲፰፻፺፩ ዓ/ም ወደ ዳግማዊ ዓፄ ምኒልክ ላኩዋቸው ።
15651	አውቃለሁ ግን መናገር አልፈልግም!"
15652	ሁለተኛው ዘዴ ስዕሉን እየተመለከቱ ግን ከስዕሉ በስተጀርባ ላይ ባለ እቃ ላይ አይንን ማተኮር (በእርግጥ ሳይሆን፣ በምናብ)።
15653	አባታቸው ዐፄ ምኒልክ በተቀበሩበት በታዕካ ነገሥት በዓታ ቤተ ክርስቲያን ተቀበሩ።
15654	በዘመናዊ ሥነ ሕይወት እንደሚለየው በውነት አሣዎች አይደሉም።
15655	ካሽሚርም ዛሬ በሕንድ በፓኪስታንና በቻይና የተከፋፈለ አውራጃ ነው።
15656	ቤተሰቦቹ ታሞ ህክምና እየተከታተለ በነበረበት ሰዓትም ሆነ በሐዘናቸው ጊዜ ከጐናቸው ላልተለዩ የአርቲስቱ ልባዊ ወዳጆች እና ለኢትዮጵያ ሕዝብ በሙሉ የከበረ ምስጋና ያቀርባሉ።
15657	እንዲሁም ውሃ በግብጽኛ «ነት» ስለነበር የውሃ ምልክት በድምጹ «ነ» ለመጻፍ ስራ ላይ ይውል ነበር።
15658	በጥቅምት ወር ፲፱፻፳፰ ዓ/ም ወረራው ሲጀመር የኢትዮጵያ ወጥቶ አደሮች እና አርበኞች የጠላትን ጦር ለመከላከል በሰሜን፤ በደቡብ፤ በምሥራቅ እና በምዕራብ ግንባሮች ተሠማርተው የተቻላቸውን ያህል ተቋቋሙ።
15659	በሚያዝያ ወር ፲፱፻፵፯ ዓ/ም የአክሊሉ ዋና ደጋፊ የነበሩት እና እስከዚያ ጊዜ ድረስ በንጉሠ ነገሥቱ መንግሥት ትልቅ ሥልጣን እና በንጉሠ ነገሥቱም ታማኝነትና ተሰሚነት የነበራቸው ፀሐፊ ትዕዛዝ ወልደ ጊዮርጊስ ወልደ ዮሐንስ ፣ ትክክለኛ ምክንያቱ ባልታወቀ ሁኔታ ከዚህ ቁልፍ ቦታ ተነስተው መጀመሪያ የአሩሲ ጠቅላይ ግዛት አስተዳዳሪ ቀጥሎም የጋሙ ጎፋ ጠቅላይ ግዛት አስተዳዳድሪ ተደርጉ።
15660	በመጋቢት ወር ፲፱፻፳፰ ዓ.ም ማይጨው ላይ በተደረገው ታላቁ ጦርነት ከክብር ዘበኞች ጋደኞቻቸው ጋር ሆነው ከፍ ባለ ጀግንነት ከጠላት ጋር በመዋጋት አገራቸውንና ንጉሠ ነግሥታቸውን አግልግለዋል።
15661	የሎዥባን ስም የተወሰደ ከ'ሎግዢ' (ትክክለኛ አስተሳሰብ) እና 'ባንጉ' (ቋንቋ) ነው።
15662	የኦሲሪስ ልጅ ሄርኩሌስ ግን ቂሙን በቅሎ ቲፎንን ገደለው።
15663	ትርጉሙ፦ ጥሩ የሚያስብ ጥሩ ነገር ይገጥመዋል።
15664	በራዕይም እሱ በጉባኤው ሁሉ መካከል ከፍ ብሎ እየቆመ አየሁ።
15665	ነፈርካሬ ነቢ ነፈርካሬ ነቢ የግብጽ የቀድሞ ዘመነ መንግሥት ፈርዖን ነበረ።
15666	የዳግማዊ አፄ ምኒልክን ዜና ዕረፍት በወቅቱ ለመደበቅ ቢሞከርም ወሬው ካንዱ ወደሌላው እየተላለፈ ነገሩን የተረዳው ሁሉ፣ «እምዬ ጌታዬ፣ እምዬ አባቴ» እያለ በየቤቱ ያለቅስ ነበር።
15667	ከእምነቱ ጋር በተያያዘ እና በሌሎች ማህበራዊ ምክንያቶች የተነሳ ሲዳማዎች ለአባቶች እና ለአረጓውያን የተለየ አክብሮት አላቸው።
15668	ከቫይረሱ ጋር ለሚኖሩም ሆነ ቫይረሱ እንደሌለባቸው የሚያቁም ሆን የማያቁም የቫይረሱ መስፋፋት ለመግታት የማያቋርጥ ትምህርት ያስፈልጋል።
15669	የሚበላው ካጣ ይበላለት ያጣ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
15670	በመጨረሻ ግን የኦሲሪስ ልጅ ሄርኩሌስ ሊቢኩስ መጥቶ ሦስቱን ገደላቸው፣ ሄርኩሌስም ልጁን ሂስፓልን በዙፋኑ ላይ አኖረው።
15671	የሚያልፍ ቀን የማያልፍ ስም ያወርሳል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
15672	በአንጻሩ ግን አብዛኛው ቃል ቢመሳሰልም በመጽኃፍ ደረጃ ታትሞ ለልጆች ትምህርት እንዲውል ገዢው መንግሥት በቂ ጥናት ስላላደረገ በቂ ግንዛቤ አልነበረውም።
15673	የቋንቋው ስም ከስላቭኛ ቃላት «መድዡ» (መካከል) እና «ስሎቭያንስኪ» (ስላቭኛ) ደርሷል።
15674	ከወርቃማ ጎል በተጨማሪ ብራማ ጎል የሚባልም ህግ አለ።
15675	አብርሃም ግን ባለጠጋና ጽድቅ ሆኖ ትክክለኛ ዋጋ ኢንዲከፍል ኤፍሮንን አጥብቆ ይጠይቀዋል።
15676	ሳትወልድ ብላ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
15677	የቦታውም ስም መጀመሪያ አዲስ ሐረር ተባለና ትንሽ ቆይቶ ግን ድሬዳዋ የሚል ስያሜ ተሰጠው።
15678	አሰልጣኙ ኦኒ ኒስካነን እንደ ሮማው ኦሎምፒክ ከፊት ከሚመሩት ቡድኖች ጋር እስከ ሃያ ኪሎ ሜትር ድረስ አብሮ እንዲሮጥና ከዚያ በኋላ ውድድሩን እንዲመራ መከሩት።
15679	የአምላክ ስም ከመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ እንዲወጣ ምክንያት እንደሆነ ተደርጎ የሚጠቀሰው ሁለተኛው ነገር ለረጅም ዘመን ከኖረ የአይሁዳውያን ወግ ጋር የተያያዘ ነው።
15680	የከተሞች ስም ለመጥቀስ ያክል አላማጣ ፡ ቆቦ፡ ኮረም፡ ማይጨው ፡ መሆኒ በመባል ይታወቃሉ።
15681	በዓረብኛ ግን ተመሳሳይ ፊደል የለም፣ ለዚሁ ድምፅ ከ" ሺን " የተወሰደ ፊደል በሱ ፈንታ አለ።
15682	ዙሪያውን ይዞ በሥፍራው ታራኮ የተባለ ከተማ አሠራ።
15683	አንዳንድ ቤተ መንግሥት ደግሞ በፋርስ አሠራች።
15684	ለነገረኛ ሰው ጀርባህን ስጠው የአማርኛ ምሳሌ ነው።
15685	የመስቀል ወፍ የተለያዩ የወፍ ዝርያወች በአንድነት የሚታወቁበት ስያሜ ሲሆን እነዚህ ወፎች፣ በተለምዶ እንደሚታወቀው፣ ከሌላ ቦታ የሚሰደዱ አይደሉም።
15686	ቅንቡርስ የት ትሄዳለህ መተማ ትደርሳለህ ልብማ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
15687	በኢጣሊያ ስለ ኢትዮጵያ ጥናት የሚካሄድባቸዉ ተቋማት የኢትዮጵያ ሴንቴር በኢጣሊያ፣ የምስራቃዊያን ጥናት ፋኮሊቴት በሮምና እንዲሁም በኒኦፖሎስ ዩንበርስቲ ነበር።
15688	የኩሎምብ ህግ መሰረታዊ ፀባይ።
15689	የክፍልወ ዋና አትኩረት ከሆነው (ለምሳሌ እሳት ማንደጃ፣ ወይም ቴሌቪዥን ወይም መስኮት) ፊት ለፊት ትልቁን መቀመጫ (ብዙ ጊዜ ሶፋ) በሳሎንወ ወይም ትልቁን መመገቢያ ጠረጴዛ በመመገቢያ ክፍልወ ወይም ደግሞ መኝታወን ከመኝታወ ክፍልው ያስቀምጡ።
15690	ድቡልቡል ትል በግለሰብ ቁጥርም ሆነ በዝርዮች ቁጥር (ምናልባት ፩ ሚሊዮን ዝርዮች) በፍጹም የሚበዛው ክፍለስፍን ነው።
15691	ወደሰሜን ርቆ የሚገኘው የቱመን ወንዝ ክፍል ደግሞ ከሩስያ ጋር ለሚኖራት ድንበር ሆኖ ያገለግላል።
15692	የባልተና ሙያ አይነቶች ከአንድ አገር ባህል ጋርና የእርሻ ለምዶች ጋር ስለሚያያዝ በአለም ላይ የአበሳሰል ስልቶች በጣም የተለያዩ ናችው።
15693	ኢየሱስም ሆነ ተከታዮቹ በብሉይ ኪዳን ውስጥ የተጻፈውን፦ ' እስራኤል ሆይ ስማ፣ አምላካችን እግዚአብሔር አንድ እግዚአብሔር ነው' (ዘዳግም ፮፡፬) የሚለውን ለማስተባበል አላሰቡም።
15694	አሰልጣኙ ኦኒ ኒስካነን የቀስት ኢላማ ውድድር ውስጥ እንዲሳተፍ ሲመክሩት ነበር፣ አበበ “በተሸከርካሪ ወንበሬ ላይ ሆኜ ማራቶንን አሸንፋለሁ” እያለ ይቀልድ ነበር።
15695	ጠላትህን ውሀ ሲወስደው እንትፍ ብለህ ጨምርበት የአማርኛ ምሳሌ ነው።
15696	በመምህር ኪም ራይሆልት አሳብ፣ በቶሪኖ ቀኖና ላይ ከነህሲ በኋላ ለተገኙት ስሞች አንድ ቅርስ ለ«መርጀፋሬ» ብቻ ሕልውናውን ስለሚያስረዳ፣ የዋዛድ መታወቂያ ከመርጀፋሬ ጋራ ሊሆን ይችላል።
15697	ምዕመናን እና ዘማሪዎች በነዚህ ክፍሎች ዙርያ ባለው በመተላለፊያው ይሰየማሉ።
15698	ምስማርና ሹካ ማንኪያም እንዲሁ የውሻል ማሽን አይነቶች ናቸው።
15699	ኢትዮጵያ እና ብሪታንያ ከነኝህ ከአሥር አገሮች መሀል ይገኛሉ።
15700	የሚያድግ ልጅ አትበድል የሚሞት ሽማግሌ አታቅል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
15701	የሚያድግ ልጅ አትበድል የሚሞት ሽማግሌ አታቃልል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
15702	በዘመናት ላይ ቅጂዎችን የሠሩት ካህናት በአንዳንድ ስፍራ የሜዶንና የመቄዶን ስሞች በደንብ አለዩምና።
15703	ሽማግሌና ጅብ በላላባት ይገባል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
15704	በሜክሲኮ እና በማዕከል አሜሪካ አፈታሪክ ውስጥ ለባቢሎን ግንብ በጣም ተመሳሳይ ተረቶች አሉ።
15705	የሰብእን ሥነ ፍጥረታዊ እርባታ በተመረኮዘ ወደፊት ራሱን የቻለ አምድ ይዘጋጃል።
15706	አትናገር ብየ ብነገረው አትንገር ብሎ ነገረው የአማርኛ ምሳሌ ነው።
15707	የደንቀዝ ቤተ መንግስት ከኮረብታ ላይ የተቀመጠ ሲሆን በስሩ የገዳም ጊዮርጊስ ሸለቆን ያማትራል።
15708	እንግዳና ሞት በድንገት የአማርኛ ምሳሌ ነው።
15709	ዘመቻዎች ወደ ምሥራቅ፣ ምዕራብና ስሜን አገሮች ላይ አደረገ።
15710	ለመፍረሱ ብዙ ምክንያት ይሰጣል፣ አንድ አንዶች በኢጣሊያ ወረራ ወቅት በቦምብ ተደብድቦ ነው ሲሉ ሌሎች ደግሞ በግራኝ ተቃጥሎ ነው ይላሉ።
15711	በሙሶሊኒ ሥር የፋሺስት ጣልያኖች እኛም አርያኖች ነን ቢሉም ጣልያኖች አርያን መሆናቸው በናዚዎች ዘንድ መቸም አልተቀበለም ነበር።
15712	የሚያድግ ልጅ አይጥላህ የሚያልፍ ዝናብ አይምታህ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
15713	የተለጎመ በሬ ከቀንበሩ ቢያመልጥ ቢላዋ ይጠብቀዋል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
15714	በጦርነቱ ጊዜ ጀርመኖች የባርዮች ሠፈር እንድትሆን አደረጉዋት።
15715	እንዲሁም ዛሬ ካርታሔና የምትባል ከተማ በመጀመርያው የታጉስ ከተማ ነበር የሚሉ አሉ።
15716	በነጻነት ጊዜ አገሪቷን በመሪነት ሥልጣን ይመሩ የነበሩት ቀድሞ የካቶሊክ እምነት ቄስ የነበሩት አቤ ፉልበርት ያውሉ ነበሩ።
15717	የአዲሶቹ ጄት ጥያራዎች ክብደት፤ የአየር መንገዱ በረራ መሥመሮች መባዛት እና የማኮብኮቢያው መሠረት ግንባታ ጥንካሬ ወትሮውንም አስተማማኝ አለመሆን፤ የተነጠፈውም መረሬ እና የመሸርሸር ጠባይ ባለው አፈር ላይ በመሆኑ ከአምሥት እና ስድስት ዓመታት አገልግሎት በኋላ የመሰነጣጠቅ ባህሪ ይታይበት ዠመር።
15718	እንዲሁም ዛሬ በአካባቢ የሚኖሩት ኩርዶች እስካሁን ከሜዶን ሰዎችና ከማዳይ እንደተወለዱ ይላሉ።
15719	ይማሰላል ካሉ ይዛመዳል አይገድም የአማርኛ ምሳሌ ነው።
15720	እንዲህም ሆኖ የላቲኑን ምልክቶች በግዕዝነት ስንጠቀምባቸው መከተል የኣለብን ኣጠቃቀሞች ኣሉ።
15721	በሂትለር ሥር የናዚዎች ፍልስፍና በሂንዱኢዝም እንደሚገኘው በዘር የተከፋፈለ ካስት ሲስተም መመሥረት አይነተኛ ነበር።
15722	ከባልቲክ ማዶ የነበሩት ሕዝቦች፣ ኤስቶናውያን፣ ሊቮናውያን፣ ፊንላንዳውያን፣.
15723	የወደፊቱ አጼ ቴዎድሮስ በ፲፰፻፴፱ ዓ.ም. ተዋበች አሊ የተባለችውን የዘመነ መሳፍንት ታላቅ ባላባት፣ የራስ አሊ አሉላን፣ ልጅ አገባ።
15724	አሜሪካን ነፃ ለማውጣት ለተጫወቱት ሚና በጣም የሚደነቁና የሚከበሩ ሰዉ ነበሩ።
15725	በመጨረሻ ግን ክርስቶስ መላዕክቱን ልኮ ምድርን በእሳት ያጠፋሉ።
15726	ለቤተሠብ ሁሉ ያገለገለ የትምህርት ክረምት ሠፈር ዕጅግ የተወደደ ሀሣብ ሆኖ፣ በአስር አመታት ውስጥ የሻታውኳ ማኅበሮች በአኅጉሩ በሙሉ ቶሎ ይስፋፋ ጀመር።
15727	በዝርዝሩ ላይ ሌውኪፖስ ከጡሪማቆስ ቀጥሎና ከመሣፖስ በፊት ይገኛል።
15728	በዝርዝሩ ላይ ጡሪማቆስ ከአይጊሮስ ቀጥሎና ከሌውኪፖስ በፊት ይገኛል።
15729	በርገጥም ብዙ መጣጥፎች ከመነሻቸው አጭርና የአንድዮሽ ምልከታን ብቻ በመያዝ የሚጀመሩ ሲሆን ቀስ በቀስ ግን የተለያዩ ምልከታዎችንና መረጃዎችን በማካተት ሁሉንም ሊያስማማ በሚችል ደረጃ ሙሉና ሁለገብ እየሆኑ የሚሄዱ ናቸው።
15730	አዳራቸው ግን የወትሮው አልነበረም።
15731	በመምኅር ኪም ራይሆልት አስተሳሰብ፣ «ኸንጀር» የሚለው ስያሜ ግብጽኛ ሳይሆን በአንዳንድ ሴማዊ ቋንቋዎች « እሪያ » ማለት ሊሆን ይችላል።
15732	በመምኅር ኪም ራይሆልት አስተሳሰብ፣ ተከታዩ ኹታዊሬ ወጋፍ ነበረ።
15733	በተለምዶ ግን ሌብነትን ከማምታታት፣ ማችበርበር እና ሌሎች ድርጊቶች ጋር ያመሳስሉታል።
15734	ፊልበርት ዩሉ የአገሪቱ የመጀመሪያው ፕሬዚደንት ሆኑ።
15735	የምትጠባ ጥጃ አትጮህም የማይደርሱበትን አያኩም የአማርኛ ምሳሌ ነው።
15736	ሁለተኛው ዘዴ ክላየንት-ሰርቨር ይባላል።
15737	የክሮኖስ ስም በሮማይስጥ «ሳቱርን» ሲሆን በነርሱም እምነት እንደ አምላክ ይቆጠር ነበር።
15738	አንዳንዴ ግን አይስላንድ ፣ ፊንላንድና ፋሮ ደሴቶች ይጨመራሉ።
15739	ቴዎድሮስ ግን በ፲፰፻፵፬ ዓ.ም. አጠቃላይ የዘመነ መሳፍንት ሥርዓትን በመቃወም በሰሜናዊ ባላባቶች ላይ ዘመቻ ጀመሩ።
15740	የሚተኙት ግን ከእናታቸው ጋር ነው።
15741	የአውሮፓ ባስ የውቅያኖስ ዓሣ ሲሆን፡ አንዳንድ ጊዜ ግን በለጋ ውሃ ውስጥ ይገኛል።
15742	በመጨረሻ ግን መንቱሆተፕ ድል አድርጎ እንደገና መላውን ግብጽ ገዛ።
15743	የማይገባ ሱሪ የማይበቅል ዘሪ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
15744	ኤድባልድ ግን በመጀመርያ ወደ አረመኔነት ቢመልስም በኋላ ግን ክሪስቲያን ንጉሥ ሆነ።
15745	በአፍሪቃ ግን ከእረፍቶቹ ይልቅ ብዙ ልደቶች ስላሉ የተፈጥሮ ጭማሪ አለ፤ የሕዝቡም ቁጥር እየበዛ ነው።
15746	በኢህአፓ ጊዜ የገጠመዎት ችግር ነበር አሉ.
15747	በመሆኑም ቀኑ የኢትዮጵያ አዲስ ዓመት በዓል ወይም ዕንቁጣጣሽ በመባል ይታወቃል።
15748	የፕላንክ ጊዜ ምናልባትም ሊለካ የሚችል የመጨረሻ ታናቹ የጊዜ መጠን ነው፣ በመርህ ደርጃ እንኳ ከዚህ በታች ሰዓት ላይለካ እንዲችል ባሁኑ ጊዜ ይታመናል።
15749	ማንኛውም ሰው ለውክፔዲያ መጻፍ ይችላል።
15750	ኢትዮጵያ እና የእንግሊዝ አገር በሰላምና በፍቅር እንዲኖሩ እግዚአብሔር ይርዳን ብዬ ለታላቅ ሕዝብዎ የክብር ሰላምታዬን አቀርባለሁ።»
15751	ይህንንም ሲሉ ዕውቀታቸው የሰፋ ነገሥታትም ቢሆኑ መዝረፍን አይተዉም።
15752	በገጠርም ሆነ በየከተማው ልጆች ጅራፋቸውን ገምደው ሲያጮሁ (ሲያኖጉ) ይሰነብታሉ።
15753	የቀድሞው ስሙ ካንካባቶክ ነበረ።
15754	የካቶሊክ ቤተ ክርስቲያን በዓለም ላይ ከፍተኛ የትምህርት እና የጤና አገልግሎት አቅራቢ ናት።
15755	በማግሥቱ ይፋ የተደረገው ጽሑፋዊ ቃለ-ጉባኤ አምባሳደሮቹ የተጠሩት “ የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት መንግሥት በአፍሪቃ ቀንድ አካባቢ ጉዳዮች ላይ የባዕዳንን ጣልቃ ገብነት በብርቱ እንደሚቃወም እና በኢትዮጵያ ግዛትና ሉዐላዊነት ላይ የሚሰነዘሩትን ማናቸውንም እርምጃዎች ለመከላከል ቆራጥ መሆኑን እንዲገነዘቡ ነው።”
15756	አንደኛው አጼ ዘድንግልን ከገደሉ በኋላ ሙሉ በሙሉ በዘር የሚመጣ የንጉስ ስልጣንን በመሻር በነርሱ የተመረጠ ንጉስ እንዲነግስ የተወያዩበት ሁኔታ ነበር።
15757	ላውንድሪ ቦይ የኢትዮጵያ አስቂኝ የፍቅር ፊልም ነው።
15758	በዝርዝሩ ላይ ከኤውሮፕስ ቀጥሎና ከአፒስ በፊት ይገኛል።
15759	አራክስስ ግን ከካስፒያን ምዕራብ ስለሚገኝ፣ ከ«ያክሳርትስ ወንዝ» ወይም አሁን ሲር ዳርያ ወንዝ በላይ በአሁኑ ካዛክስታን እንደ ኖሩ ይታመናል።
15760	የኗሪዎች ዋና መነጋገሪያ አለማንኛ ነው።
15761	የካቶሊክ ቤተ ክርስቲያን በምዕራቡ ዓለም ፍልስፍና ፣ ባህል ፣ ሳይንስ እና ሥነ ጥበብ ላይ ተጽዕኖ አሳድሯል።
15762	መሥራቾቹ ዋና ከተማቸውን ሞንሮቪያ ብለው ለአሜሪካን ፕሬዝዳንት ጄምስ ሞንሮው ሰይመውታል።
15763	አሹርንም ይዞ ኤሪሹምንም አስወጥቶ ሻምሺ-አዳድ የአሦር ንጉሥ እንደ ሆነ ይዘግባል።
15764	ኢትዮጵያ ላይ በተደጋጋሚ በደረሰው ድርቅና ጠኔ የተነሳ የኣገርዋ የሰብል ዘሬች እንዳይጠፉ በመሰብሰብና እንዳስፈላጊነቱም መልሶ ለገበሬዎች በመስጠት ዶ/ር መላኩ ወረደ የሚደነቅ ሥራ ኣከናውነዋል።
15765	የታሪክም ሆነ የአፈታሪክ ሊቃውንት ለረጅም ዘመን የናምሩድን መታወቂያ ለመገመት ሙከራዎች አድርገዋል።
15766	ዓለማየሁ ማሞ መርከበኛ፣ የሕክምና ባለሙያ፣ ጋዜጠኛ፣ ደራሲ፣ ተርጓሚና ገጣሚ ነው።
15767	የእናቶች ቀን እናቶችን፣ እናትነትን እና እናቶች በህብረተሰቡ ላይ ያላቸውን ተጽዕኖ የምናስብበት ቀን ነው።
15768	ይወደዋል ካሉ ይመክሩዋል ይወልደዋል ካሉ ይመስሏል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
15769	ስትላቸው ቤቱ አይነምድር አይነምድር ይሸታል እና መተኛት አቃተኝ ይላሉ።
15770	በመጨረሻ ግን በኢትዮጵያ ኦርቶኮክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የማርያም፣ የቅዱሳን፣የሰማዕታት፣ የመላዕክት ወዘተ….
15771	የሚያድግ ዛፍ በቁጥቋጦው ያስታውቃል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
15772	በመጨረቫ ግን ኤንመርካር እንዳሸናፈ ምናልባትም ኢናና በአራታ ዙፋን ላይ እንዳስቀመጠችው ይመስላል።
15773	በችሎታው ብዙ አገሮችንም ጎብኝቷል፣ በጉብኝቱም ወቅት ባጨዋወቱ ተደንቋል።
15774	የዘዋሪው ላባ ሲሽከረከር የሚፈጥረውን አቅም ወደ ኤሌክትሪክ አቅም ለመቀየር ጄኔሬተር ወይንም ዳይናሞ ያስፈልጋል።
15775	የካቶሊክ ቤተ ክርስትያን የሚያስተምረው ኢየሱስ ክርስቶስ በታላቁ ተልዕኮው የተመሰረተው አንድ፣ ቅዱስ፣ ካቶሊክ እና ሐዋርያዊ ቤተ ክርስትያን ነው፣ ጳጳሳቶቹ የክርስቶስ ሐዋሪያት ተተኪ እንደሆኑ፣ እና ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳቱ ቅድስት ሥላሴ ተሹመዋል።
15776	እምቢልታ በር የአዝማሪዎች በር ሲሆን እልፍኝ በር ወደ የግቢው የግል ህንጻዎች የሚወስድ ነበር።
15777	የሚያልፍ ቀን የማያልፈውን ስም ያወርሳል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
15778	ሳይነካት ግን እግዚአብሔር ቤተ መንግሥቱን በመቅሠፍት መታ።
15779	በተጨማሪ ስሙ ከአግአዝያን ሥርወ መንግሥት ነገስት ዝርዝር መካከል ተገኝቶ በኢትዮጵያ ፣ በኑብያና በደቡብ ግብጽ ላይ በዘመኑ የንጉሥነት ማዕረግ እንደ ያዘ ይመስላል።
15780	ከዶክቶር ኦኑ በተከታይነት ሰባተኛ ዋና ጸሐፊ ሆነው ሐምሌ ፲፫ ቀን ፲፱፻፸፯ ዓ/ም የተሾሙት የኒጄር ተወላጁ ኢዴ ኡማሩ ናቸው።
15781	ወዲያውም ኩሳ ኪዳነምሕረት ከሚባል ሥፍራ ላይ ከባላምባራስ ገረሱ ጋር ተገናኙ።
15782	ታሪካችን በነ ባልድክኬርና በብሩስ ሲፃፍ ስታሮቹ እነሱ ናቸው።
15783	እንዲህም ሆኖ ትክክለኛውን የግዕዝ ቀለሞች የኢትዮጵያ ማተሚያ ቤቶች ቀደም ብለው ሲጠቀሙባቸው ስለነበርና በኋላም ሲጠቀሙበት ስለነበረ የታይፕ ፊደል ከማተሚያ ቤቶቹ ጋር ግንኙንት ኣልነበረውም።
15784	የቤተሠቡ ዋና ቅርንጫፎችና ልሳናት የሚከተሉ ናቸው፦
15785	በዝርዝሩ ላይ ከጤልክሲዮን ቀጥሎና ከጡሪማቆስ በፊት ይገኛል።
15786	በምዕራብ ጫፍ ከአትላንቲክ ውቅያኖስ ጋር ትገናኛለች።
15787	እንግዲህ እኔ መሰረትኩት፤ ሠራሁት፤ በጥንት እንደነበር፣ ጫፉን እንዲህ ከፍ አደረግኩት።
15788	አብዛኛው ጊዜ መታወቂያቸው ከአሦርኛ መዝገቦች የታወቁት ዘላን ሕዝብ ጊሚሩ (ኪሜራውያን) መሆኑ ይገመታል።
15789	ፈረንጆቹ ግን በኢየሩሳሌም የተገኙትን እያንዳንዱን ወንድ፣ ሴትና ልጅ በሠይፍና በእሳት አስጨረሱ።
15790	ተማሪውም ሆነ ያልተማረው፣ ፖለቲከኛውም ሆነ ፈላስፋው፣ ሰዓሊውም ሆነ ፕሮፌሰሩ፣ ሁሉም የተደላደለ ህይወት ከመሻት ውጭ ውስጣቸው ያለውን እምቅ ስብዕና ለማሳደግ የማይጥሩ ሆኖ አገኛቸው።
15791	መልዕክቱ ግን መልዕክተኛውን ስለ መግደል የሚል ልመና ነበር።
15792	በዓማርኛ ብቻ የሚያስጽፈውን ግዕዝ ማለትም ተገቢ ኣይደለም።
15793	በሽታውን ማን እንዳስያዛቸው ሲመረመሩ ማንደፍሮ የሚባል የመንደር አውደልዳይ መሆኑን ሰምተዋል።
15794	ለፀጥታው ሥራ እንዳዘጋጃቸው ይታመናል።
15795	ባልደራስ በር እሚያመለክተው የፈረሰኞች አለቃ በር መሆኑን ሲሆን፣ ራስ በር በሌላ ስሙ ቋረኞች በር ተብሎ ይታወቅ ነበር።
15796	ሶቅራጠስ ስራ እንደማይሰራና በፍልስፍና ሃሳብና ክርክር ጊዜውን እንደሚያሳልፍ ፕላቶ ዘግቦት ይገኛል።
15797	የደብሊን ስም ከአየርላንድኛው /ዱብህ-ሊንድ/ ማለት «ጨለማ ኩሬ» መጥቷል።
15798	የአላህን እና የመልእክተኛውን ፈቃድ ስጥስ ግን ልትታዘዙኝ አይገባም።”
15799	ምክንያቱ ባለ-ላባ ራስ በየጊዜ በደም ተቀብቶ ለማጽዳት ያስቸግረው እንደ ነበር ይመስላል።
15800	ጽሑፉንም በኢ-ሜይል ለእራስ በመላክ በእጅ ስልክ ማንበብ ስለሚቻል ዓማርኛውን በላቲን ፊደል ከመጻፍ ይገላግላል።
15801	ውክፔዲያ ድረ-ገፅን መሰረት ያደረገና ማንም ሰው በቀላሉ እንዲያስተካክለው ተደረጎ የተዘጋጀ፣ በብዙ ቋንቋዎች የሚቀርብ ነጻ የኢንተርኔት መዝገበ እውቀት ወይም ኢንሳይክሎፒድያ ነው።
15802	ኢብራሂም አን-ነኸዒ እንዲህ ብለዋል፡- “አቡበክር በጣም አዛኝ ስለነበሩ ‘አውዋህ’ ተብለው ተጠሩ።”
15803	በተጨማሪ ሱሙ-ኤፑኽ የአሦርን አምባ «ዱር-ሻምሺ-አዳድ» አሸንፎ አዲስ ስሙን «ሱር-ሱሙ-ኤፑኽ» ሰየመው።
15804	መስከረም ፳፪' ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፳፪ኛው ዕለት እና የክረምት ፺፪ተኛው ቀን ነው።
15805	ክሮኖስም ነገሠ :ቲታንም ያፔቶስም፤ ሰዎችም፦ :'የጋያ እና የኡራኖስ ጥሩ ተወላጆች' አሏቸው :የምድርና የሰማይ ስሞች ለነሱ በመስጠት፥ :ከመዋቲ ሰዎች መጀመርያዎቹ ነበሩና።
15806	በፍጥነት ሲሉት 'ካ ኤምፓላ' እንዲሁ 'ካምፓላ' ሆነ።
15807	ከነዚህም ዉስጥ ‘የአፍሪካ ጥናት ኢኒስቲቲዉት፣ ሳንክ ፒተርስቡርግ ዩንበርስቲ ኤትኖግራፊ ፋኮሊቴት፣ የዓለም ስነጽሑፍ ኢኒስቲቲዉት፣ የራሽያ አካዳሚ የምስራቅ ፋኮሊቴትና ሌሎችም።
15808	እነርሱም ለስወ "አዎ" አሉት።
15809	ያገኘውም ምላሽ "ለምን ሮክ ኤንድ ሮል አትዘፍንም?"
15810	ድንገተኛ ለውጡ "መንታ ፍሬ" ያደርጋልና ታናሹ መንታ በታላቁ ውስጥ ተሠውሮ ይገኛል።
15811	ከመፈጠሩ በፊት "ምንነቱ" አለመታወቁ የሰው ልጅ ለሰራው ስራ ሁሉ ሙሉ ነጻነት እንዲኖረው ያደርጋል፣ ስለዚህም ለያንዳንዱ ድርጊቱ ሙሉ ተጠያቂነት ይኖረዋል።
15812	ባሃኦላህ ደግሞ «እኔ የአምላኩ ክስተትና የተመለሰው ኢየሱስ ክርስቶስ ነኝ» የሚሉ ደብዳቤዎች ለሮሜ ፓፓ፣ ለንግሥት ቪክቶሪያ ፣ እንዲሁም ለፈረንሳይ ፣ ሩስያ ፣ ኦስትሪያ-ሀንጋሪ ፣ ጀርመን ወዘተ.
15813	ከነዚህም ውስጥ «ፊር ዶምናይን» አፈሩን የቆፈሩት ክፍል ሲሆን፣ ሌላውም «ጋሌዮይን» ተብለው ጦር የያዙት ዘበኞች ነበሩ፡
15814	የኬልቶች ጣኦት «ሉጉስ» በኋላ ዘመን በሦስት መልኮች ይቀረጽ ነበር።
15815	በአረብኛ ደግሞ «አሊፍ» ከጥንት ተፈናጣሪ ተናባቢ ድምጽ ነበር።
15816	አለማኑስ ደግሞ «አለማኒ» የተባለው ጀርመናዊ ብሔር ሞክሼ ይባላል፤ አሁንም ይህ ስም በአንዳንድ ቋንቋ፣ እንደ ፈረንሳይኛ «አለማኝ»፣ የጀርመን አገር ስያሜ ነው።
15817	በተውኔቱ ዘርፍ «የቲያትር ጥበብ ከፀሐፌ ተውኔቱ አንፃር» የሚለው መጽሐፉ፤ «ሳይቋጠር የተፈታ» እና «ከባህር የወጣ ዓሣ» የተሰኙት ቲያትሮቹ ቢጠቀሱ ይበቃል…ጥናታዊ ፅሁፎቹም በርካታ ናቸው።
15818	ኲንቲሊስ ወይም «አምስተኛው ወር» የተባለው ያንጊዜ ማርች መጀመርያው ወር ስለሆነ ነው።
15819	የስላንጋ ወገን «ጋይሊዮይን» በስላይኔ ወንዝ አፍ በወክስፎርድ ወደብ ደሴቱን ገቡ።
15820	በግሪኮች ዘመን ( ከታላቁ እስክንድር በኋላ)፣ የባቢሎን ኗሪዎችና መቅደስ ወደ ሴሌውክያ በግድ ተዛወሩ።
15821	እናታችን አዒሻ (ረ.ዐ) “በኢስላም የመጀመሪያው የፍቅር መግለጫ ነብዩ ለአዒሻ የነበራቸው ፍቅር ነው።”
15822	የሳርጎን ግዛት (ሌላ አስተያየት) ስለ ሳርጎን መንግሥት በአካድ የተለያዩ ምንጮች አሉ።
15823	እንዲሁም ሌውኪ (ወይም «ሉከንሴስ») የተባለው የኬልቶች ጎሣ እን ዋና ከተማቸው ቱል ከሉኩስ ጋራ ግንኙነት እንዳላቸው በአንዳንድ ጸሐፊ ዘንድ ይታመናል።
15824	የቀድሞዋ ዳሆሜ (አሁን ቤኒን ) ነጻነቷን ሐምሌ ፳፭ ቀን ፲፱፻፶፪ ከፈረንሳይ ስትቀዳጅ ሁበርት ማጋ የአገሪቱ የመጀመሪያው ፕሬዚደንትነትን ሥልጣን ይዘው ወዲያው በታኅሣሥ ወር ላይ በተካሄደ ምርጫ ጸደቀላቸው።
15825	ለማጋኖ፤ ካላቃ (ፈጣሪ)፣ ካሊቃ (ሃያል ሁሉን ቻይ) እና ሐላላንቾ (እውነተኛ) በማለት ሶስት ገጽታዎችን ይሰጡታል።
15826	እነኚህም ስሜን (ሰማያዊ) እና ምዕራብ (አረንጓዴ / ብርቱካን) ናቸው።
15827	በማርሱስ ግዛት (ጀርመን) ሲቆዩ ኦሲሪስና ሚስቱ / እኅቱ ኢሲስ የብረት ሥራ፣ ግብርና ፣ ማዳበር፣ የመድኃኒት ዕፅዋት ጥቅም፣ እና ቢራ ከገብስ መጠመቅ ሁሉ እንዳስተማሩ ይባላል።
15828	የምዕራፍ ጨረሩ (በአረንጓዴ የሚታየው) አንድ ቁስ ከማነጻጸሪያ ነጥብ ያለውን ርቀትና አቅጣጫ የሚለካ ነው።
15829	ፌዴሬሽኑ በሰኔ ፮ ቀን ፲፱፻፲፫ ዓ.ም. የተመሠረተ ሲሆን የኮስታ ሪካ ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድንን ያዘጋጃል።
15830	አካባቢው ገብስ ፣ አተር ፣ ስንዴ በማምረት ሲታወቅ፣ የበግ ምርቱም ከፍተኛ ነው።
15831	በመካከሉ ኅዳር ፱ ቀን፣ ንጉሥ ኃይለ መለኮት በሕመም አረፉ።
15832	እንዲሁም በዘጌ ፣ የሥሩ ዱቄት በወተት ወይም በኑግ ለወፍ በሽታ በጥዋት ይጠጣል፣ እንዲሁም ለውሻ በሽታ ለ፯ ቀን ይጠጣል፤ ዱቄቱም በማር ለቂጥኝ ይበላል፤ ዱቀቱም በማር ለ፯ ቀን ተቡኮ ለተቅማጥና ለትኩሳት መድሃኒት ነው።
15833	በ፲፩ኛው አመት ጪ ታናሹን ልጅ ዉጓን ከቢጫው ወንዝ ምዕራብ ወደ ሥሄ አገር አጋዘው።
15834	ከምዕራብ ቶጎን ፣ ከምሥራቅ ናይጄሪያን እና ከሰሜን ቡርኪና ፋሶና ኒጄርን ትዋሰናለች።
15835	ቲቡሮኔስ ሮሆስ ዴ ቬራክሩዝ በቬራክሩዝ፣ ሜክሲኮ የሚገኝ የእግር ኳስ ክለብ ነው።
15836	በከተማዋ ውስት ፯ ቤተክርስተያን ይገኛሉ።
15837	የቅድስት ስላሴ ቤ/ክርስቲያን ፎቶግራፍ በድሮ ዘመን ስለዚህም ንጉሠ ነገሥቱ በሚከተለው ምስክር ወረቀት የተረጋገጠውን ሽልማትም አደርጉ።
15838	…ዳኛቸው ወርቁ በ“አደፍርስ” የኢፒሶዲክ ሕግጋትን አጋምሶ ለማስተዋወቅ ከሞከረ ወዲህ በአማርኛ ሥነ-ጽሑፍ በኢፒሶዲክ ተሟልቶ የተገኘ ድርሰት “ግራጫ ቃጭሎች” ነው።
15839	ሁለተኛው ቡድን የ”ሞንሮቪያ ቡድን” ሲሆን የተመራው በ ሴኔጋል ፕሬዚደንት ሊዮፖልድ ሴዳር ሴንግሆር ነበር።
15840	በመጽሐፈ ኩፋሌ የ«ከፍቱር» ወይም በሌላ ቦታ የ«ከማቱሪ» ደሴቶች በአርፋክስድና ሴም ዕጣ ወጣ ሲባል፣ ይህ ቆጵሮስና ቀርጤስ ወይም «ከፍቶሪም» ማለት እንደ ነበር ይታስባል።
15841	በንግሥት ፋንታ ግን 'አማካሪ' (ጠቅላይ ሚኒስትር) የሚባል ክፍል አለ።
15842	በጥንታዊ ግሪክ ስሙ 'ሂውፓርጎስ' ተብሎ ነበር።
15843	በተቃራኒ ምንጭ ግን (በአፖሎዶሮስ የተባለው ቢብሊዮጤኬ) አፒስ በቴልቂንና ጤልክሲዮን ተገደለ።
15844	የዋንጫው ጨዋታ ዜሮ ለ ዜሮ ከአለቀ በኋላ ብራዚል ጣሊያንን ፫ ለ ፪ በመርታት ለአራተኛ ጊዜ ዋንጫውን አግኝታለች።
15845	በአማካኝ አንድ ወር ፴ ቀን ይሆናል።
15846	ፍራፍሬው ደግሞ ፖም ፣ ቱፋህ ወይንም አፕል ይባላል።
15847	መንግሥቱ ንዋይ ግን በ የካቲት ወር ፲፱፻፶፫ ዓ/ም ለፍርድ ቤት በሰጡት ቃል “እኔ ግደሉም አላልኩም እራሴም አልተኮስኩም” ብለዋል።
15848	እነርሱም ቃካሬ ኢቢ ፣ ነፈርካውሆር እና ዋጅካሬ ናቸው።
15849	ከጦርነቱ በኋላ ስሙ ከ«ኦክሲደንታል» ወደ «ኢንተርሊንግዌ» ተቀየረ።
15850	ከእለታት ኣንድ ቀን ሙሳ (ኣ.ስ) ከፊራዉን እውቅ ድግምተኞች እና ኣስማተኞች ጋር የኣላህን ተኣምር ለማሳየት ተወዳድሮ አሽነፈ ከዛም ቡሃላ ጠንቋዮችን ጨምሮ ብዙ ህዝቦች በሙሳ ጌታ አምነናል ሲሉ ኣመኑ በፊርኣዉን እና በኣሙን ጌትነት ላይ ካዱ።
15851	በጠፍጣፋ ወይም ዝቅ ባለ ቦታ ላይ የዝናብ ውሃ ወደ መሬት ቶሎ መዝለቅ ካልቻለ ወይም በአስፋልት ወይም ሌላ ደረቅ ንጣፍ ከተከለከለ ጎርፍ ሊከሰት ይችላል።
15852	ከእዚያም ወዲህ ብዙ መቶ ሺህ ሰዎች ተጠቅመውበታል።
15853	ነገርህና ነገሬ ልክ ነው ሰው መስማቱ ትርፍ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው።
15854	ከመጽሐፍ ቅዱስ ውጭ ኖኅ ከሴም ካምና ያፌት ጭምር ሌላ ልጅ እንደ ተወለደለት የሚናገሩ ልዩ ልዩ ታሪኮች ይገኛሉ።
15855	እስካሁን ድረስ ይህ ቦታ በሥነ ቅርስ መርማሪዎች አልተቆፈረም።
15856	በዘመናት ሂደት ገስ ወደ ግሸን የሚለው ስያሜ ተዛወረ።
15857	ከሁለቱም በኩል ብዙ ሰው አለቀ።
15858	ስለሆነም ነፋስ ብዙ ጊዜ ቀዝቃዛ ነው።
15859	ግዛታቸው እጅግ ሰፊ ሆኖ ለረጅም ዘመን ከዳኑብ ወንዝ በአውሮጳ እስከ ሞንጎልያ ፣ ቻይናና ሕንድ ጠረፍ ድረስ ይስፋፋ ነበር።
15860	እንደሰዉ ብዛት ግን ብዙ ጽሑፎች በኮምፕዩተርና የእጅ ስልኮች ተጽፈው ኣልተቀመጡም።
15861	ለማያውቅ ፎገራ ዱሩ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው።
15862	አንደኛው ክፍል ስለ ቤተ ክርስቲያን ጉዳዮች ሲሆን የቤተክርስቲያን ስነሥርዐትና ምስጢራትን ይገልጻል።
15863	ዛሪቁምም ሴማዊ ስም ነው።
15864	በሳምራዊ ኦሪት ቅጂ ደግሞ «አሮንን፣ ሙሴንምና እኅታቸውን ማርያምን ወለደችለት» ይላል።
15865	ሀምሌትና በቀይ ካባ ስውር ደባ ደግሞ በመድረክ ላይ ከሰራቸው መካከል የሚጠቀሱ ናቸው።
15866	ከእለታት አንድ ቀን አለቃ ቤተ ክርስቲያን ተሳልመው ሲመለሱ ቤታቸው የፊጥኝ ታስሮና ተዘግቶ ስላገኙት ባለቤታቸው ወ /ሮ ማዘንጊያ ወዴት አንደሄዱ ጎረቤታቸውን ይጠይቋታል።
15867	አምልኮም ጌታዬ ሆይ እንደ ማለት ያለ አምላኬ አምላኬ እያሉ መጣራትን መገዛትንና መታዘዝን የመሳሰሉትን ተግባራት ይይዛል።
15868	የስምንት ዓመት ልጅ እያሉ አንድ ቀን ከእናታቸው ጋር ወደ ቤተ ክርስቲያን ይሄዳሉ።
15869	የካንጋሮ እናት ጡት ደግሞ እንደ ልጆቹ እድሜ ልዩ ልዩ አይነት ወተት ያዘጋጃል፣ ታናሹም እስከሚታድግ ድረስ አዲስ ሺል በማሕፀን ከተፈጥሮ ይቆያል።
15870	በባቢሎን ምርኮ ጊዜ በሱሳ ይኖሩ ነበር።
15871	በመሆኑም ከጋሞ ውጭ የሆኑ ሌሎች የሽመና ባለሙያዎች በተፈጠረው የምጣኔ ሀብት ቀውስ ምክንያት ወደ ሌላ ሥራ ተሰማርተዋል።
15872	ለቀበጠች አማት ሲሶ በትር አላት የአማርኛ ምሳሌ ነው።
15873	ደሞክራሲ ናፋቂ ነን ይበሉ እንጂ ፊውዳላዊ ዘይቤ እንዳላቸው ይታማሉ።
15874	ለዋጅካሬ ዘመን ግን አንድ ሰነድ ይታወቃል።
15875	እንግዲህ እስከ ብዙ ዘመን ድረስ የነበረውን የንጉስ ክብር የነካ ስለነበር የሚፈራ አንድ ሃይል በመታጣቱ አገሪቱ ወደ ዘመነ መሳፍንት - ሁሉ በሁሉ ጦርነት ገባች።
15876	አድባር፣ ጥሩም ሆነ መጥፎ እንዲሁ ሴትም ሆነ ወንድ ሊሆን ይችላል።
15877	በጥንታዊ ግብፅ አፈ ታሪክ ዘንድ፣ ይኸው ሴትና ቄንቲያመንቱ (ዖሴሮስ) ወንድሞች ሲሆኑ፣ ሔሩ የቄንቲያመንቱ ልጅ ነበረ።
15878	የወደፊት አለም ነጻ አውጪ ከመሆን ይልቅ የሞተው የኋለኛው ዘመን ባህል አካል እንዳልሆነ እራሱን ሊያሳምን አልቻለም።
15879	ከጥንታዊ ግብጽ ጋራ ንግድ ያካሄድ የነበረ ሀገር ነበር።
15880	ለምሳሌ፦ አንድ ሰው ተራራ እየወጣ እያለ፣ ከቆመበት ቦታ ወደ ሚቀጥለው በጣም ዳገት ወደሆነ ስፍራ ለመራመድ፣ የቱን አቅጣጫ ሊከትል እንደሚገባ ለማወቅ ቢፈልግ በሒሳብ ቋንቋ፣ ያለበትን ነጥብ አቀበት ፈለገ ይባላል።
15881	በተጨማሪ በዚያ ጊዜ ያህል የገዛው የላጋሽ መጀመርያ አለቃ ኡር-ናንሼ ባጻፈ ጽሑፍ ዘንድ፣ «የድልሙን መርከቦች እንጨት ከውጭ አገር እንደ ቀረጥ አመጡለት»።
15882	ውክፔዲያ የባለ ብዙ ቋንቋ የተሟላ ትክክለኛና ነጻ መዝገበ ዕውቀት (ኢንሳይክሎፒዲያ) ነው።
15883	ስልዚህም በሁሉ ላይ ሙሉ፣ ይግባኝ የማይባልበት ስልጣን ነበረው።
15884	የራስህን ባቡር ግዛ አሉት ይባላል።
15885	እንግዲህ ሐላሌ ወደ ካሊቃ ካረገበት ጊዜ ጀምሮ እስከ አሁን ድረስ አባቶች የእምነቱን ተከታዮች ከፈጣሪ ያገናኛሉ፣ ያስታርቃሉ፣ ስለእነርሱ ይማለዳሉ።
15886	ያላረፈች ምላስ ሸማ ትልስ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
15887	ስለሆነም ታላቅ ክብ የሉል ጂዎዴሲክ ይሰኛል።
15888	ወድያውም ታሪክ ነው እያሉ ይጠይቁኛል ።
15889	በእዚያም ጥቂት ጊዜ በኋላ ለትምህርት ወደ አሚሪካ ሜሪላንድ ለወታደራዊ ሳይንስ ትምህርት ተላኩ።
15890	ከሃረሞች ጭምር ብዙ ሌሎች መቃብሮችና የጊዛ ታላቅ እስፊንክስ እዚህ ይታያሉ።
15891	እንግዲህ በዚህ በኛ ወረዳ አብዮታዊው እንቅስቃሴ ጦፏል ።
15892	በቁርአን ደግሞ ሣራ በስሟ ባትጠቀስም በዘፍጥረት ከተገኘው ታሪክ ብዙ አይለይም።
15893	ኤላማዊው አገረ ገዡ ኩቲክ-ኢንሹሺናክ በአመጽ ተነሥቶ አገሩን ነጻ አወጣውና አካድኛን ተወ።
15894	አካባቢው በዚህ ስም ታወቀ።
15895	በዳንጉን ጸሎት ግን ከጥቂት ቀን በኋላ ተበተኑ።
15896	ኢትዮጵያ የሰው ልጅ ከጥንት ጊዜ ጀምሮ የኖረባት ቦታ እንደሆነች ብዙ የሳይንሳዊ መረጃ ተግኝቷል።
15897	የዝንጀሮ ንጉስ እሱ ይከምር እሱ ያፈርስ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
15898	የኦሲሪስ አፒስ ልጅ ኔፕቱን ልጅ ይባላል።
15899	ክረምትን የፈጀ በጋ እዳውን የፈጀ ዜጋ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
15900	በፒንዳር ዕትም ግን ክሮኖስ ከዚያ በኋላ ወጣና የኤሊሲዩም ንጉሥ ሆነ።
15901	ሊቃውንት በፊት ዋና ከተማው ሲፓራ እንደ ነበር ቢመስላቸውም ጽላቶች በየጥቂቱ ሲነበቡ አሁን የኪሱራ ንጉሥ መሆኑ ተረጋገጠ።
15902	የውድድሩ ይፋዊ ኳስ አዲዳስ ታንጎ ነበር።
15903	የአምኖክ ወንዝ እና የቱመን ወንዝ በሰሜን ኮርያ እና በቻይና መካከል እንደ ድንበር ሁነው ያገለግላሉ።
15904	የብርሃን ሞገድ ልከ አንድን ገመደ ወደላይ ወደታች ስናደርግ እንደምናገኘው ሞገድ ነው።
15905	በአማርኛ የወጣ ዜና ማሠራጫ ደግሞ ይህንን ዝርዝር አሳትሟል።
15906	በሰላማዊ ሰልፍ ላይ ፖሊሶች ወይም ወታደሮች ታላቅ የሕዝብ እልቂጥ ባለመፈልጋቸው፣ በዚያው ፈንታ «ኢ-ገዳይ መሣርያ» አላቸው።
15907	የኡራርቱ የራስ ቁር በቋንቋ ረገድ ኡራርትኛ ከበፊቱ ሑርኛ ጋር ተዛመደ።
15908	አሸንድየ ጨዋታ ብቻ ሳይሆን በዕልም ነው።
15909	የህይወት ታሪክ ሰር አይሳክ ኒውተን በ፬ኛ ቀን ፩፮፬፪ አመተ ምህረት ተወለደ።
15910	በቀረቡት ክሶች ላይ ከፍተኛ ክርክር ተደርጎ ሊቀ-ጳጳሱ ከመሳፍንቱና ከባልደረቦቻቸው ጋርዔ በመሆን አለቃ ታዬን ከገሰፁ በኋላ በነፃ ቢለቁዋቸውም፤ በነፃ መለቀቃቸው ያበሳጫቸው ካህናት የንጉሠ ነገሥቱ ባለ ሙሉ ሥልጣን እንደራሴ ለነበሩት ለራስ ተሰማ ናደው አቤት በማለታቸው ያለ ሕግ ወደ ታላቁ ወህኒ ቤት እንዲገቡ ተደረገ።
15911	የኪርኮፍ ጅረት ህግ ለጉብር ትንታኔ መሰረት ነው።
15912	ከተማውም ለሞተ ሰው መቃብር ወጪውን ለመክፈል ተገደደ።
15913	ካሊጎላም ዕብድ ነው በማለት የታሪክ ጸሐፊዎች ይስማማሉ።
15914	በምትኩም የከፋ ገዥ አድርጎ ሾመውና በአስቸኳይ ወደ ተሾመበት ክልል እንዲሄድ ጥብቅ ትዕዛዝ ሰጠው።
15915	የማሌዢያ እግር ኳስ ማህበር የማሌዢያ እግር ኳስ አስተዳዳሪ አካል ነው።
15916	የውድድሩ ይፋዊ ኳስ አዲዳስ ኤትሩስኮ ዩኒኮ ነበር።
15917	የአረመኔ ጣኦት ሔሩ መቅደስ ፍርስራሽ በኤድፉ አለ፣ ብዙ ቱሪስቶች ያዩታል።
15918	የመጽሐፈ ኩፋሌ ዜና መዋዕል አከፋፈል በጠቅላላ ከሥነ ቅርሳዊ መዝገቦች ጋር ሊነጻጽር ይችላል።
15919	የሰብዓዊ ነፍስ ነጂ ሁለቱን ይነዳል፤ ከፈረሶቹ አንዱ መልካምና ከመልካም ዘር ነው፣ ሌላው ግን በባኅርይም ሆነ በዘር እጅግ ተቃራኒ ነው።
15920	እስካሁን ድረስ ይህ ክርክር ባይፈታም ለከሃዲዎች ወገን ብዙ ተስፋ ሰጣቸው፤ «መጽሐፍ ቅዱስ እንዲህ የተሳተ ቢሆንስ ዓለሙ ፈቃዶቻችንም ምናልባት ያለምንም ፈጣሪ ዝም ብለው እንዳጋጣሚ ከአንዳችም ታይተዋል» በማለት ገመቱ።
15921	ትርጉሙ፦ ሁሉም ሰው ጸጥታን አይወድም.
15922	ኢትዮጵያ ለብዙ ሺህ ዘመናት ከነፃነትዋ ጋር ጠብቃ ያቆየቻቸው ቋንቋዎችዋና የተሟሉት ቀለምዎችዋ ዛሬም በእኩልነት እያንዳንዱ ቀለምዋ በኣንድና ሁለት መርገጫዎች ብቻ እንዲከተብ ተደርጎ ተከባብሮና ተጋብቶ የኖረው ሕዝብ ፍላጎትና እኩልነት በኣብሻ ሥርዓት ቴክኖሎጂ ምሳሌ በግዕዝኤዲት ቀርቧል።
15923	የግእዝን ቋንቋ ወደ ትውልድ ማስተላለፍ ማለት ታሪክን፣ክብርን ፣ማንነትን ፣ሃይማኖትን፣ ጥበብን፣ አብነትን ለትውልድ ማቆየትና ራስንም ማወቅ ነው።
15924	ስለዚያው ዘመን ሌላ ምልክት ሲጠይቀው፣ በመሬት መንቀጥቀጥና በታላቅ ድምጽ እግዚአብሔር በዓለም የኖሩትን የተነሡትን ሙታን ለመፍረድ በምጽአት መምጣቱን አዋጃ።
15925	ከወርቅ፣ ከብር እና ከነሓስ በተቀረጹት ገንዘቦቹ ላይ «ዒዛና ዘሐለን፣ የአክሱሞች ንጉስ» የሚል ጽሑፍ ይነበባል።
15926	ከአገራት ኔፓል ብቻ የሕንዱ ሃይማኖትን በኦፊሴል ይዞ ነበር።
15927	ያበራሽን ጠባሳ ያየ በእሳት አይጫወትም የአማርኛ ምሳሌ ነው።
15928	ይህንንም ከሰው ውጪ የሚሰራ የፕሮግራም ችግሮችን ማጥለያ (ሶርስ ኮዱ ምንም ይሁን ምን) በተግባር ላይ በማዋል ይፈጽማል።
15929	የድልሙን አገር ገና ሳይኖር፣ የ'ኡኑግ-ኩላባ' ኤ-አና በደንብ ተመሰረተ።»
15930	ገሚሶቹን ደግሞ ሰው እንደሆኑ ትቶ ግን የሰይጣን መልዕክተኛ እንደሆኑ እንዲቀጥሉ አደረገ።
15931	አንዳንዴ ደግሞ ጨው በጦርነት ጊዜ የከተማ ሰብል ለማበላሽ በእርሻ ላይ ተበትኖ እንደ ቅጣት መሣርያ ያገልግል ነበር።
15932	ጲላጦስም ጽሑፍ ጽፎ በመስቀሉ ላይ አንጠለጠለው።
15933	በኗሪዎቹ ዘንድ ግን እስካሁን ድረስ እንደ «አንፋ» ይታወቃል።
15934	ከጥንታዊ ግብፅ እና ከሕንዶስ ወንዝ ሸለቆ ሥልጣኔ ጋራ ከሁሉ መጀመርያ ሥልጣኔ ካሳዩት አገሮች አንዱ ነው ይባላል።
15935	ስለሆነም በሁሉ ቦታ ተጨባጩን አለም በውን ከመረዳት ይልቅ ከኛ ፍላጎት አንጻር እንረዳለን።
15936	ከነኚህም አንዱ አባ መልእክቱ ወልደ ማርያም ናቸው።
15937	አርቲስት ባህሩ ቀኜ ኢትዮጵያ ውስጥ በማሲንቆ አገራረፋቸውና በድምፃቸው ቃና ከሚታወቁት አንጋፋ ባለሙያዎች አንዱ ነበሩ።
15938	አንዳንድ በውኃ ላይ ሰፋፊዎች ናቸው።
15939	ማንኛውም የዛፍ ዘር በእድገት ደረጃው ላይ የቁጥቄጦነት ጊዜን ያሳልፋል።
15940	ከሀገሬው ህዝብ ጋር ከተማከረ በኋላም ደጃች ተፈሪ መኮንንን ከሀረር ገዥነቱ ሻረው።
15941	የዖሴሮስ በኲር ሔሩ እንዲሁም ስሜኑን ተቀበለ።
15942	ካምቢስስ ከዚያ ወደ ኢትዮጵያ ቢዘምትም በቂ ስንቅ ባለማዘጋጀታቸው ለሥራዊቱ በፍጹም አልተከናወነምና ቶሎ ተመልሱ።
15943	የሀንጋሪ እግር ኳስ ፌዴሬሽን የሀንጋሪ እግር ኳስ አስተዳዳሪ አካል ነው።
15944	እንቅልፍ የጠላ ውሻ ያሳድጋል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
15945	የወደፊቱ ንጉስ ብዙ እድሜውን ያሳለፈው ከሰው ተለይቶ አምባ ላይ ስለነበር፣ የዲፕሎማሲ ጥቅሙ አልተረዳውም ነበር።
15946	በመጽሐፍ ቅዱስ ስለ ናምሩድና አብርሃም ምንም ግንኙነት የለም።
15947	መጀመርያ ሚስቱ ሌዙ ተከታዩን ሻውሃውን ወለደች።
15948	ለብሰው፣ ቀጭን ኩታ ደርበው፣ አሞግረው የያዙትን ዱላ አስቀምጠው የራሳቸውን ክብ ሰረተው ወደ ልጃገረዶቹ በመጠጋት የወንዶቹ አቀንቃኝ የሚያፈቅራትን ልጃገረድ በዓይኑ እየቃኘ፣የሚከተለውን ይላል-
15949	አክንባሎ ከሳር እና ከሸምበቆ ስለሚሰራ በርግጥም አነሳሱ ከዚያ ነው።
15950	ይኼንንም ኃሣብ ብዙ የኦጋዴን ሶማሌዎች ደግፈውት እንደነበር ይወሳል።
15951	በቫቲካን ከተማ ቤተ መንግሥት የሚገኘው የሚከላንጄሎ ስዕል፣ «ማየ አይኅ»
15952	በጣሊያን ወረራ ጊዜ የአምባሰል ዋና ከተማ ጎልቦ ሆነ፣ ለዚህም ምክንያቱ ለአዲስ አበባ - መቀሌ መንገድ ጎልቦ ስለሚቀርብ ነበር።
15953	በማኅተሙ ጀርባ ላይ ያልተጨረሰ ሀረም (ፒራሚድ) ይታያል።
15954	የቴቭኒን እኩያ ብዙ የተወሳሰበ አንድ ዑደት በተቃዋሚና ከርሱ ጋር በቀጠለ የቮልቴጅ ምንጭ ቀላል ዑደት ሲተካ፣ ይህ አዲሱ ዑደት የቴቭኒን እኩያ ይባላል።
15955	ሁለተኛው ክፍል ብቻ ለኢትዮጵያ አዲስ ስለሆነ ስሙ «ፍትሐ ነገስት» የተወሰደው ከዚሁ ክፍል ነበር ይላሉ።
15956	የክሎሪኑ አቶም ግን ኤሌክቶኑን ተቀብሎ እሱ አሉታዊ (ኔጋቲቭ) ሆኖ ካታዮን ይባላል።
15957	ስለሆነም ግዛቱ ወደ ኮርዶፋን፣ ባዩዳ፣ ገዚራ እና ቡታና በመስፋት እስከ አልዶያን መቆጣጠር ደርሰው ነበር።
15958	የዓማርኛ ቀለም ግን እያንዳንዱ እራሱን የቻለ ስለሆነና ኣንድ የእንግሊዝኛ የፊደል ገበታ ስለማይበቃው የዓማርኛ የጽሕፈት መኪና ፊደል ዓማርኛ ኣይደለም።
15959	በኤጊያን ባህር ላይ የነበረችው አዮሊስ አውራጃ ደግሞ በጥንት የሚስያ ክፍል ተባለች።
15960	ካምቢስስ ከዚያ ወደ አይቲዮፒያ ቢዘምትም በቂ ስንቅ ባለማዘጋጀታቸው ለሥራዊቱ በፍጹም አልተከናወነምና በቶሎ ተመለሱ።
15961	ጂኦሜትሪ ባሁኒ ገዜ የሚያጠናው ቅርጽን፣ መጠንን፣ የቅርጾች አንጻራዊ አቀማመጥን የኅዋን ባህርያት ነው።
15962	የአቢሳሬ አባት ስም አይታወቅም።
15963	ሰውዬው፣ ሳኻብ ማክ ሮኸምሁርኮስ እና ጋይደል ማክ እጠር ማክ ቶዕ ማክ ባራኻም፣ የ እስኩቴስ ግሪካዊ።
15964	የማታፍር ድመት ስሜ ገብረማሪያም ነው ትላለች የአማርኛ ምሳሌ ነው።
15965	ስለሆነም አንድ ሰው የሚንቀሳቀስ መኪና ላይ ቢረማመድ ፍጥነቱ የርሱ የመራመድ ፍጥነት ሲደመር የመኪናው ፍጥነት ነው።
15966	የኪርኮፍ ጅረት ህግ በኤሌክትሪክ ፍሰት ውስጥ ካሉ ወሳኝ ህጎች ውስጥ አንዱ ነው።
15967	በሳሙኤል ዘመን ግን በእስራኤልና በአሞራውያን መካከል ሰላም ነበረ።
15968	ከልጃቸው ብሩክ ጋር የመጀመሪያውን የግዕዝ የእስክሪንና የማተሚያ ቀለሞች ለመሥራት ኣንድ ዓመት ግድም ነበር የወሰደው።
15969	የኦሲሪስ አፒስ ልጅ ጀግናውሄርኩሌስ ሊቢኩስ በአሁኑ ጀርመን አገር ሲያልፍ፣ የንጉሥ ጋምብሪቪዩስ ልጅ አራክሴስን አግብቶ ቱስኩስን ወለደ።
15970	የናርመር መኳያ ሠሌዳ - የሁለቱ ዘንዶ-ነብሮች አንገቶች የኩል መኳያ ሳህን ሲሠሩ።
15971	የድፍድፍ ነዳጅ ዘይት ; ክሩድ ዘይት ክሩድ ዘይት በሁለት ዓይነት ልዩነት መደብ የተደረገበት ዋንኛው ምክንያት ክሩድ ዘይቱ በውፍረትና በሠልፈር ፐርሰንት መጠን የተለየ ስለሆነ ነው።
15972	ተማሪዎቹ ቀደም ብለው “ስለ ደብረ ታቦር" እያሉ እህሉንም፣ ብቅሉንም፣ ጌሾውንም ይለምኑና ጠላውን ጠምቀው፣ ዳቦውን ጋግረው፣ ቆሎውን ቆልተው ለደብረ ታቦር ዕለት ሊያስቀድሱ የመጡትን ምዕመናን ሁሉ ይጋብዛሉ።
15973	የእዝባር ጥቅም እንደ “ወይዘሮ” የሚጻፉትን ቃላት በ“ወ/ሮ" ለማሳጠር እንጂ ሁለት ቃላትን ለማሳጠር ኣይመስልም።
15974	ሰውዬውም ከዚያ ጀምሮ «ባብ» በመባል ታውቆዋል፣ እንቅስቃሴውም «ባቢስም» ይባል ጀመር።
15975	በዮሴፉስ ዘንድ ልጆቹ «አዮሌስ» የተባለው ግሪክ ነገድ ሆነ፣ በሌሎች ትውፊቶች የፖርቱጋል ወይም የጀርመን አባት ሆነ።
15976	ተደብቀው ካበቁ በኋላ «አልነጋም» ማለትን ያቋርጣሉ በዚህ ጊዜ ፈላጊ አይኑን ይገልጥና መፈለግ ይጀምራል።
15977	በ፳፱ኛው ዓመት ዋዋት (ስሜን ኩሽ መንግሥት ) እንደ ያዘ ከአንድ ጽላት ታውቋል።
15978	ከነጻነት በፊት የሟሚ (ንጉሥ) መቀመጫ በንያንዛ ሲሆን የጀርመኖች መቀመጫ በአስትሪዳ (የዛሬ ቡታሬ) ተገኘ።
15979	ነጋድራስ ተሰማ እሸቴ (፲፰፻፷፱ ዓ.ም. ተወለዱ) ሙዚቃቸው በሸክላ የተቀረፀው የመጀመሪያው ኢትዮጵያዊ ሙዚቀኛ ናቸው።
15980	አገራቸው ደግሞ ሐምሌ ፳ ቀን ፲፰፻፴፱ ዓ/ም በአሜሪካ ነጻ በወጡ የቀድሞ ግሎሌዎች (የግድ ሎሌ) ወይም ‘ባርያዎች’ ከተመሠረተች በኋላ በአፍሪቃ አኅጉር በነጻነት ዕድሜ ከኢትዮጵያ ተከትላ ሁለተኛዋ አገር ናት።
15981	እነርሱም ታቦተ ሥላሴ ፣ ታቦተ እየሱስ፣ ታቦተ ኪዳነ ምህረት ፣ ታቦተ ቅዱስ ሚካኤል፣ ታቦተ ቅዱስ ላሊበላ ናቸው።
15982	በመጽሐፈ ኩፋሌ ደግሞ ስሙ «ሞስክፍ»፣ «ሞሳኮ» ተጽፎ ይታያል።
15983	የክረምት ወቅት ከሰኔ ፳፮ ቀን ጀምሮ እስከ መስከረም ፳፭ ቀን ድረስ ነው።
15984	ምናልባት ከሲን ምድረ በዳ ጋር ግንኙነት አለ።
15985	ዓላማችን ምንም ይሁን እሱ ላይ የመከራከር ፍላጎት የለንም ነገር ግን አለባበሳችንን እንደ ክርስቲያን እንፈትሸው ዘንድ ይገባልና መሰልጠን ወይስ መሰይጠን?
15986	እንዲሁም ሌሎች በጣም ልዩ ልዩ አስተሳስቦች አሉ።
15987	ለምሳሌ፦ የደም ቀለም ቀይ ነው።
15988	ያሙሱክሮ የኮት ዲቯር ዋና ከተማ ነው።
15989	ነብታዊሬ ወዴት እንደ ሄደ ወይም እንደ ኖረ እንዳልኖረ አይታወቅም።
15990	በአህመድ ግራኝ ወረራ ጊዜ የባሌ ክፍለ ሀገር ከተወሰደ በኋላ የሸዋ ድንበር የኢትዮጵያ የደቡብ-ምሥራቅ ድንበር ነበር።
15991	በስደት፣ በነፃ ገበያ እና በጦር ጣልቃ ገብነት ላይ ባለው ተቃውሞ ምክንያት ታዋቂ ሆኗል።
15992	የተፈጥሮ ጭማሪ በሰው ልጅ ጥናት በኩል ከአንድ አገር (ወይም ክፍላገር ወዘተ.) ጥሬ ልደት መጠን ቁጥር (ልደቶች በየሺህ ሕዝብ በየዓመቱ) የዚያው አገር ጥሬ ዕረፍት መጠን (እረፍቶች በየሺህ ሕዝብ) ሲቀነስ የሚገኘው የሕዝቡ ጭማሪ መጠን ነው።
15993	ሲያደርጉ አይታ ዶሮም ጡት መያዣ ገዛች የአማርኛ ምሳሌ ነው።
15994	ፕሮፌሰር ባህሩ ዘውዴ ክሱ በዚህ ስልት የተቀናበረው እያሱን በህዝቡና በጦር ሀይሉ ዘንድ ለማስጠላት አመቺ መሳሪያ ሆኖ በመገኘቱ ነው ይላሉ።
15995	ቤተሰቦቹ ለሥራ ጉዳይ ወደ ሐረር ከዚያም ወደ አዲስ አበባ ሲዛወሩ አብሮ በመምጣት በአምኃ ደስታ ትምህርት ቤት ይገባል።
15996	መለስተኛ መዓዛ ያለው ይህ እዥ፣ ሲደርቅ ቡናማ ጥቁር ይሆናል።
15997	በአሜሪካ ላይኛ ችሎት ቤት ውስጥ በደቡብ ግድግዳ ላይ ሃሙራቢ ከታሪካዊ ሕግ-ሰጪዎች ጋራ የሚያሳይ ትርዒት አለ።
15998	አቅጣጫው ደግሞ በቀኝ እጅ ደንብ የሚገኝ ሲሆን፣ የደንቡ አሰራር ከጎን ባለው ስዕል መሰረት ይካሄዳል።
15999	ከመቶዎች ዶላር እስከ ሺህ በላይ በአንድ ኮንትራክት ውስጥ።
16000	በምዕራቡ ዓለም ውስጥ ስለ ፀሓይ ሳይንሳዊ መግለጫ ለመስጠት ከቻሉ ቀዳሚ ሰዎች አንዱ ግሪካዊው ፈላስፋ አናክሳጎራስ ነበር።
16001	ከቅድስቱ ውስጥ በቀኝ እና በግራ ከእንጨትና ከዝሆን ጥርስ የተሠሩ የቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ እና የእቴጌ መነን ወንበሮች (ዙፋናት) ይገኛሉ።
16002	ከነዚህም አንዱ አንድ ዛፍ ለአንድ ተማሪ ነው።
16003	የወታደር ወዳጅ እህለ ፈጅ የዘላን ወዳጅ እሳረ ፈጅ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
16004	በአረብኛ ተጽፎ አንድ ቃል ይቅርና አንድ ፊደል እንኳ ሊጨመር ቢችል ወይም ቢቀነስ በቀጥታ በቀላሉ ማወቅ ይቻላል።
16005	ከነዚህም ሁለቱ ኤዌኛ እና ካቢዬኛ እንደ አገራዊ ልሳናት ዕውቅና ተቀብለዋል።
16006	ከባህላዊ መሪው በታች አቻ ሥልጣን ያላቸው በሕዝብ የሚመረጡ «ማጋ» የተባሉ ሰባት የሕዝብ መሪዎች አሉ።
16007	የቆዳቸው ፀጉር ግራጫ ሆኖ ጥቋቁር መስመሮችና ረጃጅም ነጠብጣቦች አሉት።
16008	ተግባብቶ ትዳር የያዘ ወይ ፍቅረኛ የነበረውና የወለደ አልነበረም?
16009	ከሲካኑስ በኋላ ዔናቂ ሉኪ የሚባሉ ኣምባገነኖች ጣልያንን በግፍና ጭቆና ኦሲሪስ አፒስ አስካስወጣቸው ድረስ አንደ ገዙ ይጻፋል።
16010	የቀደሙት የሐቲ ብሔር ግን በዘመናት ላይ ከኬጥያውያን ጋር ተቀላቀሉና ልዩ መታወቂያቸውን አጡ።
16011	ለተቀማጭ ሰማይ ቅርቡ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው።
16012	ምናልባት አባጣ ጎባጣ ሆኖ አላስኬድ የሚል ገደላገደል ቢያጋጥማችሁ በደምዳሜ እመር እያላችሁ አላፉት።»
16013	እንዲሁም ወንዙ በጣም ዝቅ በሚልበት ወይም በሚደርቅበት ጊዜ ደግሞ ድርቅ እና ረሃብ በአካባቢው ይከሰታል።
16014	በቫቲካን ከተማ ያለው ቅጂ እንግዲህ በጄኖቫ ብቻ ሳይሆን በቫቲካን ከተማ ሮማ ተመሳሳይ ስዕል ቢገኝ እሱ እውነተኛው መሆኑ የሚያምኑ አሉ።
16015	ከኢስተር ልጆች ደግሞ ብዙ በአውሮፓ ሠፈሩ፦ ሳርማቴስ (ሐስረሞት) በሳርማትያ ፣ ዳልማታ (አልሞዳድ) በድልማጥያ ፣ አዛሉስ (አውዛል) በባቫሪያ ፣ አዱላስ (ሐዶራም) በስዊስ ፣ ያዳር (ያራሕ) በሊቡርኒያ ፣ ኤፖሩስ በኤፒሩስ ክፍላገራት እንዳቆሙ ይለናል።
16016	ታምራቱን ያወቁ ዘንድ ውሃ በእንጨት የጣፈጠ አይደለምን?
16017	ስለሆነም በዚህ ነጥብ ላይ የሚገኘው ኦሱሌቲን ክብ ሬዲየስ ግልባጭ የዚያ መስመር ጉብጠት ይባላል።
16018	ስለሆነም ንቃተ ህሊና ብዙ የአዕምሮ ተግባራትን በጃንጥላው ስር የሚያስተናግድ ክፍል ነው።
16019	በየአራት ዓመቱ አንድ ቀን ይጨመራል።
16020	የተቀደሠ መጠጥ እንደ ሆነ ይቆጥሩትም ነበር።
16021	የባሕሩን አገር ሦስት ጊዜ ወረርሁት፣ ድልሙንን ያዝኩ።
16022	በመፍጠር ኤድስ ደረጃ ላይ እንዲደርስ ያደርጋል።
16023	ሶቅራጠስ እናቱ ሴቶች ልጅ እንዲወልዱ እንደምትረዳ ሁሉ እርሱ ደግሞ ሰዎች አዳዲስ አሳቦችን እንዲወልዱ ለመርዳት እንደሚሞክር መናገሩ ይጠቀሳል።
16024	ከዶክተሩ ግኝት በኋላ ግን ትክክለኛውን የጨውና ስኳር መጠን ያለውን ንፁህ ውሃውን በቱቦው ማጠጣት ስለሚቻል ወጪ ቀንሷል።
16025	በቀውምኖ ከተማ ዙሪያ ነው።
16026	አንዳንዴ ደግሞ ፊልም እራሱ 'ሲኒማ' ይባላል።
16027	በኦቶማን ቱርክ ዘመን ይህም ከ«አላማ ሰንደቅ» በላይ «አስተዳደር ክልል» አመለከተ፣ ለምሳሌ የኖቪባዛር ሳንጃክ በዛሬው ሰርቢያ ዙሪያ እስካሁን «ሳንጃክ» ተብሏል።
16028	በራቸውን ክፍት ትተው ሰውን ሌባ ነው ብለው ያማሉ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
16029	ኤቨራርድ ብርቱ ችግር እንደ ፈላ ስለ መሰለው ከእንቅስቃሰው ቶሎ ወጣ።
16030	ስታዲየም ዙሪያ አንድ ምግብ ቤት ገባ።
16031	በተጨማሪ እስከ እስያ ድረስ ሄዶ ረጅሙን «ቲጭ» ገደለው።
16032	መሃላቸው በርሃ መሆኑ እኩል ግን ተቃራኒ መስኮች ስለተጣፉ ነው የፖዚቲቭ ኤሌክትሪም ቻርጅን (ቀይ) እና የነጌቲቭ ቻርጅን (አረንጓዴ) ከበው የሚገኙት የኤሌክትሪክ መስኮች በሐምራዊ ቀለም የተሳሉት ጨረሮች የእያንዳንዱን ቻርጅ መስክ አስተዋጾ ሲወክሉ፣ በቀይ የተሳለው ትልቁ ጨረር የኒህን ነጠላ መስኮች ጨረር ድምር ውጤት ያሳያል።; በነጥቡ ላይ ያለው መስክ ነው እንላለን።
16033	የአኩራቹ መረቅ በቅቤ ደግሞ ስለ መዓዛው በአንዳንድ ብሔር ለጽጉር ተጨምሯል።
16034	እነኚህን ቃላት ከደጄ ጽላት ቅጂ አደረግሁ።
16035	በመጽሐፍ ቅዱስ ብሉይ ኪዳን ውስጥ 'አሞራውያን' በከነዓን ምድር የኖረ ሕዝብ ነው።
16036	ፊታውራሪ ኪዳነ የአቶ የማነ ኪዳነ (የየማነ ጃማይካ) አባት ናቸው ይባላል።
16037	በ፲፬ኛው ዓመት ዉጓን በሥሄ አገር ስለ አመጸ፣ ጪ ከሚኒስትሩ ሾው ሥር አንድ ሥራዊት ልኮ ዉጓን ያንጊዜ እጁን ሰጠ።
16038	ብርሃን፣ ከኦና ወጥቶ በቁስ አካል ውስጥ (ለምሳሌ በአየር ውስጥ) ሲጓዝ ፍጥነቱ ይቀንሳል።
16039	የከተማው ፍራሽ ከነጭ ዐባይ ወንዝ ግራና ቀኝ ፳፯ ማይል ርቀት ተበታትኖ እስከ ዛሬ ይታያል።
16040	የሳሙኤል አባት አለቃ ወልደ ካህን ከዚህ በፊት የሮማ ካቶሊክ ቤተክርስቲያን ተከታይ ወደ መሆን እምነቱን አዛውረው ነበር።
16041	በመጽሐፍ ቅዱስ አዲስ ኪዳን ውስጥ ከሁሉ በፊት ይገኛል።
16042	በጥንታዊ ዘመን ወንዙ ቲራስ ወንዝ ይባል ነበር።
16043	አናቶሊያ ወይም ትንሹ እስያ ወይም ቱርክ በእስያ በመልክዓ ምድር ታላቅ ልሳነ ምድር ነው።
16044	ሄሮዶቶስ እራሱ እስከ ግብጽ ጠረፍ እስከ ኤሌፋንቲን ደሴት (የአሁኑ አስዋን) ድረስ በአባይ መንገድ ወጥቶ እንደ ተጓዘ ያወራል።
16045	የጥንጁት ቅጠል ጭማቂ በውሃ ለሆድ ቁርጠት ወይም ለመጋኛ ለማከም ሊጠጣ ይችላል።
16046	በመጽሐፈ ኩፋሌ ዘንድ ርስቱ ሦስቱ የምድር ልሳናት ነበረ።
16047	የመምህር ዴቪድ ሮህል ኅልዮ በጣም ትኩረት ይስባል።
16048	የጦይርም ሚስት ሃክስ ደግሞ ታላቅ አለቃና መድኃኒተኛ ነበረች፤ የርሷ ሴቶች ሥራዊት («አማዞኖች») መሬት በትንሹ እስያ እስከ አርሜኒያ ድረስ አሸነፉ ይላል።
16049	በመጽሐፍ ቅዱስ አዲስ ኪዳን ውስጥ ይገኛል።
16050	በምስራቅ እስከ ኤደን ባህረ ሰላጤ የሚደርስ ሲሆን በደቡብ ደግሞ ከህንድ ውቅያኖስ ጋር ይዋሰናል።
16051	አያታቸው ንጉሥ ሣህለ ሥላሴ ሲሞቱ የሸዋውን አልጋ የምኒልክ አባት ንጉሥ ኃይለ መለኮት ሣህለ ሥላሴ ወረሱ።
16052	ጽሁፎቹና ስራው አሁን ድረስ ዝናን ያተረፉ፣ በዚያው ልክ የሚጠኑ ናቸው።
16053	የትግርኛ ፊደል ውስጥ የሌሉ ጥቂት የዓማርኛ ቀለሞች ኣሉ።
16054	ሥልጣኑን ከሌላ ቡድን በመጣ ወንድ ሲነጠቅ፣ በዚያም ቡድን አካባቢ እያንዣበበ ይቆያል።
16055	የሚይዙት ጠጣር ቁራጭ አቅም ኳንታ እንዲባል አንስታይን አሳወቀ።
16056	ከኮፓይስ ሐይቅ እስከ አቲካ ድረስ በአፈታሪክ «የኦጊጌስ ጎርፍ» የደረሰበት ነው።
16057	የአመንቺ ጅረት በሽቦ ውስጥ ሲፈስ የሚያጋጥመው ተቃውሞ መጠነ እንቅፋት ብቻ ሳይሆን ከጅረቱን መቀያየር ጋር የሚነሱ የየኤሌክትሪክ እና የመግነጢስ መስኮች ተቃውሞዎች ጭምር ናቸው።
16058	ፓርላማዋ ሁለት ምክር ቤቶች አሉት።
16059	ማናቸውም ወሲብ ወይም ወሲብ የመሰለ ሌላ ሥራ ከማናቸውም ሌላ ዝርያ እንስሳ ጋር፣ ከማናቸውም ቅርብ ዘመድ ጋር፣ ወይም ከተመሳሳይ ጾታ ጋር በፍጹም ክልክል ነው፣ ዝሙት (ዕብራይስጥ «ዝኑት») ነው።
16060	ስለዚህ፣ ሌሎች ለቊጣ ፈቀቅ ቢሉም፣ እኛ ግን የራሳችንን በደል እንፍራ፤ እኛም ብቻ ትክክለኛ እንድንሆን ቢመስለንም፣ አብዛኞቹን እንከተልና እንደነርሱ እናደርግ።
16061	ደጃዝማች ኃብተ ሥላሴ በዚሁ ጦርነት ላይ ሁለት የጠላት ከፍተኛ መኮንኖች ግድለዋል።
16062	አባታችው ነጋዴ ከሆኑ ሴሬር ከሚባሉ ጎሳ የተወለዱ ሲሆን እናታቸው ግን ፔውል ከተባለ የሙስሊም ዘላን አርብቶአደሮች ጎሳ የተወለዱ ሴት ናቸው።
16063	አውሩኑስ ሲሞት ማሎት ታገስ የስሜን ጣልያ («ራዜና») ንጉሥ ሆኖ ተከተለው።
16064	አንደኛው ክፍል በጣም ጭለማ ሲሆን፣ ሌላው ብዙ ሳይጨልም ደብዘዝ ያለ ሆኖ እናገኛለን።
16065	ከዶክተሩ ግኝት በፊት ጥጆች ሲታመሙ ሓኪም ቤት ተወስደው መድኃኒት የሚሰጣችው በመርፌ ነበር።
16066	ከተወሰኑ ቀናት በዃላ አለቃ ራሳቸው አዲስ አበባ ገቡና ጉድ አሰኙ።
16067	አምክንዮ ማለቱ አንድ ሃስብ እውነት ወይም ውሸት መሆኑን ለመወሰን የሚረዳን የዕውቀት ዘርፍ ነው።
16068	እንግዲህ ባንድ በኩል ፀሐፌ ትዕዛዝ ወልደ ጊዮርጊስ ወልደ ዮሐንስ ከንጉሠ ነገሥቱ በዐዋጅ በተሰጣቸው ሙሉ ሥልጣን ብዙ የሚፈሯቸውና የተከፉ መሳፍንት፣ መኳንንትና ባለሥልጣናት እንደጠሏቸውና የሳቸውን ከሥልጣን መውረድ በጉጉት ይጠባበቁ እንደነበር ተመልክተናል።
16069	ስለሆነም መረብ ምላሽ ተብሎ ይታወቅ ነበር።
16070	አያታቸው ንጉሥ ሣህለ ሥላሴ የልጁን መወለድ ሲሰሙ “ምን ይልህ ሸዋ” በሉት ብለው ስም አወጡ።
16071	በተፈጥሮ አፈር ሶስት ቁሦች አሉት፡ ማለትም ፈሣሽ ( ውሃ )፣ ጠጣር አፈር እንዲሁም አየር ናቸው።
16072	ተከታታይ ዝናብ ወይም ፈጣን የበረዶ መቅለጥ ወንዝ እንዲሞላና እንዲያጥለቀልቅ ያደርጋል።
16073	ማናቸውም ዝሙት ወይም አረቄ መጠጣት በባሃይ እምነት በፍጹም ክልክል ነው፣ ለባሃኦላህ ትምህርቶች ተቃራኒ የሆኑ ሥራዎች ይባላሉ።
16074	የሴኔጋል ርዕሰ ከተማ ዳካር በሀገሩ የምዕራብ ጫፍ በካፕ-ቨርት ልሳነ ምድር ላይ ይገኛል።
16075	ነጨሪኸት ደግሞ ዘመቻ በሲና አካባቢ አድርጎ፣ በዚያ በአለት በተቀረጸው ጽሕፈት የሴት ወገንና የሔሩ ወገን ምልክቶች ይታያሉ።
16076	እንደዚያ ረጅም ዘመን እንደ ነበረው አይመስልም።
16077	ለአንዲት ጉርሻ ይህን ያህል ራስዎን ያንገላታሉን?”
16078	በምዕራብ በኩል ያሉት ደጋፊ ቅምበቦቹ ግን አሁን ድረስ ጸንተው ይታያሉ።
16079	የፍጥነቱ በክብ መጓዝ ከጎን በሚታየው ስዕል ላይ በቀኙ ክብ ይታያል።
16080	ስለሆነም ንጉሱ ሚናስ ከቀን ወደወቀን በነሱ ላይ ያለው ጥላቻ እያደገ ሄደ።
16081	ሮማውያን ይህን ከተማ ናርቦ ማርቲውስ ሲሉት ደቡብ ፈረንሳይ ከዚህ ከተማ ናርቦነንሲስ ክልል አሉት።
16082	በመጨረሻ በኪሽ አዲስ ሥርወ መንግሥት እንደ ተነሣ ላዕላይነቱን ከአዋን እንደ ያዘ ይለናል።
16083	ከዛምቤዚ በላይ ያለው ክልል ሰሜናዊው ሮዴዢያ ከተባለ በኋላ አሁን ዛምቢያ ነው።
16084	አንዳንድ ሰዎች ይህን ሁኔታ ከግሪኮች የፀሐይ አምላክ ከነበረው አፖሎ ጋር ያመሳስሉታል።
16085	የሊማሊሞ ገደል ይህን ወረዳ ሰንጥቆት ያልፋል።
16086	ልጆቻቸው ጥቁር ቡናማ ቀለም ሲኖሯቸው ምልክቶቹ ግን አይለዩም።
16087	ከነጻነት በኋላ በዚሁ ዕለት በ፲፱፻፶፯ ዓ/ም ታንጋኒካ ከዛንዚባር ጋር ተዋሕዳ የዛሬይቱን የታንዛኒያ ሪፑብሊክ መሠረቱ።
16088	ከአህመድ ግራኝ ወረራ በኋላ በኢትዮጵያ ቁጥጥር ስር ያልነበሩ ፣ ሌሎች ደግሞ በማንኛው ጊዜ በኢትዮጵይ ቁጥጥር ስር ያልነበሩ ቦታዎች በዳግማዊ አፄ ምኒልክ አገዛዝ ጊዜ በኢትዮጵያ ስር ሆኑ።
16089	ንቡረዕድ ገብረ ሥላሴ ሠርቶ በማሰራት፤ የሥራን ክቡርነትም አውቆ በማሳወቅ፤ በጣም የተመሰገኑ እንደ ነበሩ ታሪክ ያረጋግጣል።
16090	እንዲሁም ከሥነ ቅርስ ረገድ ፈርዖንነቱ እርግጥኛ ነው።
16091	በተጻራሪ አንድ አንድ እኩል የማይመስሉ አዕላፎች እኩል ሆነው ይገኛሉ።
16092	ሃይማኖቱ በጣም ረጅም ታሪክ የነበረውና በሳሳሲን ስርወ መንግስት የፋርስ አገር ብሄራዊ ሃይማኖት ነበር።
16093	ለአብነት ያህል እንደ ጎመን በመቀቀልና በመከሸን በእንጀራ ወይም በሳንዱዊች መልኩ በማዘጋጀት መመገብ ይቻላል።
16094	በኮሞዲቲ ገበያ ውስጥ ወርቅ የሚገዛውና የሚሸጠው በኮንትራት መልክ ሲሆን መጠኑም አንድ ኮንትራት በአንድ መቶ አውንስ ወርቅ ነው።
16095	የሚለውን ይሉል ይዘት ቀመር እናገኛለን።
16096	በዓመቱም ውስጥ አያሌ ሌሎች ተወዳዳሪዎች ድርጅቶች ለአሜሪካ መንገዶች ብዙ ሺህ መኪናዎች ሠሩ፤ እነርሱም ዊንቶን ሞቶር ጋሪዎች፣ ፎርድ ሞቶሮች፣ ካዲላክና ቶማስ ቢ ጄፍሪ ድርጅት ነበሩ።
16097	የሕግጋቱ ብዛት ሦስት ሲሆን እንደሚከተለው ይዘረዘራሉ፦
16098	የተወሰነ አካል ወይስ ኃይል?
16099	ጠንካራና ጠንኛ ሕዝብ አገኙ።
16100	የአማርኛ የእጅ ጽሑፍ መጻፊያ “ዮ”ን መጻፍ የኣልቻለ ቢመስልም ስሕተቱ የፀሐፊው ሳይሆን ኣይቀርም።
16101	በአማርኛ ብሉይ ኪዳን ማርያም (የሙሴ እኅት) ትባላለች።
16102	ሄሮዶቶስ እራሱ ይህን ምልክት በ«ፓላይስቲና» (የቀድሞው ከነዓን) እና በኢዮንያ ( በአናቶሊያ ) እንዳየው ይመስክራል።
16103	በኤርትራ ክፍለ ሃገር የሚገኝ ነው ዋና ከተማው ባረንቱ ይባላል።
16104	መካከለኛ እስያ ማለት በታሪክ ሰፊ ዙሪያ ሲሆን በዛሬው ዘመናዊ ትርጉም የቀድሞ ሶቭየት ኅብረት አምስት «-ስታን» አገራት፣ ካዛክስታን ፣ ኪርጊዝስታን ፣ ዑዝበኪስታን ፣ ታጂኪስታንና ቱርክመንስታን ናቸው።
16105	እናታችን ምንም እንኳ እድሜዋ ለጋ ቢሆንም ለአላህ ካላት መተናነስና ለነብዩ (ሶ.ዐ.ወ) ካላት ክብርና ለተልዕኮዋቸው ካላት ጽኑ እምነት የተነሳ ነበር ቀለል ያለ ሕይወትን ለመኖር የመረጠችው።
16106	ኢራሽናል ቁጥር ማለት በሁለት ሙሉ ቁጥሮች መከፋፈል የማይገኝ የውን ቁጥር ማለት ነው።
16107	የሚጣፍጥ ምግብ ሲርብ የበሉት ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው።
16108	ከእነዚህ ውስጥ አራቱ ማለትም አዮ ፣ዩሮፓ፣ ጋኒሜድ እና ካሊስቶ የጋሊሊዮ ጨረቃዎች በመባል ይታወቃሉ።
16109	ምናልባት በቀን ሐሩር ስንዴና ውኃ አንድላይ ሲቀመጡ በእህሉ ውስጥ የሚኖረው የተፈጥሮ ሚክሮብ መቡካት ጀመረ።
16110	የውነተኛ ቋንቋ ፈልጎ ነበር፣ ግን የሚስማማ አፍሪካዊ አረፍተ ነገሮች ለማግኘት ጊዜ አልነበረውም።
16111	ከሞተችም በኋላ የሮማ ካቶሊክ ቤተ ክርስቲያን ቅድስት ሄድዊግ ብሏታል።
16112	በማጅራት ገትር በሽታ የተያዘ ሰው የሚከተሉት የሕመም ስሜቶችና ምልክቶች ይታዩበታል።
16113	በታሪካዊ ዘመን ደግሞ ለረጅም ዘመን ስለ ታወቁ ብዙ ሥነ ጥበብና ኪነት ትተዋል።
16114	በአካባቢ ያለን እንደ አሸንዳ ወይም ሌላ አይነት ብረትን በሽቦ በማገናኘት የሽቦውን መጠን ማሳነስ ይቻላል።
16115	አንተነህ ህልሙ ረቂቅ እሳቤው ምጡቅ ነው።
16116	በፋርስም ንጉሥ ቂሮስ ዘመን፣ ታዋቂ አለቃ ጉባሩ 'የጉቲ አገረ ገዥ' ተባለ።
16117	ከላይኛው ባሕር እስከ ታችኛው ባሕር ድረስ ያለውን ግዛት ኤንሊል ሰጠው።
16118	እንግዲህ በዚህ አዋጅ መሠረት ፀሐፌ ትዕዛዝ ወልደ ጊዮርጊስ ወልደ ዮሐንስ በንጉሠ ነገሥቱ ፍላጎት እና ዐዋጅ የዘውዱን የበላይነት ለማስከበር ሙሉ ሥልጣን ‘እንደራሴ’ መሆናቸው ተረጋግጧል።
16119	የየክፍለ ሀገሩ ሊቃነ ጳጳሳት በ፫ቱ መንበር ተደልድለው ሥርዓተ ቅዳሴውን አካሂደዋል።
16120	አንደኛው ከአጼ ዘርአ ያዕቆብ ዘመን የሚመነጭ ሲሆን ሁለተኛው ከልጅ እያሱ ዘመን ይጀምራል።
16121	ከኒነጨር ዘመን ጀምሮ የላሞች ቁጠራ በየሁለት ሳጥኖች እንደ ተደረገ ይታወቃል፤ እያንዳንዱ ሳጥን ፮ ወር ከሆነ የላሞች ቁጠራ በየዓመቱ ይደረግ ነበር ማለት ነው።
16122	አብርሃም አባት ሆይ፥ ማረኝ፥ በዚህ ነበልባል እሣቀያለሁና የጣቱን ጫፍ በውኃ ነክሮ መላሴን እንዲያበርድልኝ አልዓዛርን ስደድልኝ አለ።
16123	እንግዲህ ይህን ቀውስ ከሌሎች ለየት የሚያደርገው ጉዳይ አለ።
16124	በበነጋው አስራ ሁለት አሮብላ መጥቶ የተዋጋንበትን አካባቢ ደበደበው።
16125	ከዊልኢሻ ቀጥሎ ያለው የለቅሶ ሥርዓት «ቡቺሣ» የሚባል ሲሆን በዚህ የለቅሶ ዓይነት ፆታን በመለየት የማስለቀስ ተግባር ይከናወናል።
16126	የተቀረው ሰባት ነጥብ አምስት ከመዳብ (ኮፕር) - ወይንም ከሌላ የብረት ማዕድን ጋር የሚደባለቀው ነው።
16127	በመጽሐፍ ቅዱስ ዘመን ኢየሱስ የሚለው ስም ይጠራ የነበረው የሹዋ ወይም የሆሹዋ ተብሎ ሊሆን ይችላል፤ በአሁኑ ጊዜ ይህን በእርግጠኝነት ሊናገር የሚችል ሰው የለም።
16128	በመጨረሻ ልምዱ ቅዱስ ይሆንና በሰወች ዘንድ ድንቅ ይሆናል።
16129	አብዛኞቹ ሴቶች ይህን ተግባር ስልጣኔ እንጂ ስህተት ነው ብለው አያምኑም፡፡ ለእነዚህ ሴቶች ከሃይማኖት ብቻ ሳይሆን ከባህላችን ጭምር ያፈነገጠውን የምዕራባውያን አለባበስ መልበስ ዘመናዊነት ነው፡፡ ☛ላንቺስ?
16130	የቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ የ፸፭ኛ የልደት በዓል በተከበረበት በዚሁ ዓመተ ምኅረት በሁንጋሪያ መንግሥት ተጋብዘው ወደ ቡዳፔስት በመጓዝ ታዋቂውን «እረኛው ባለዋሽንት» እና «የኢትዮጵያ ሲንፎኒያ” የተባሉትን ሁለት ድርሰቶቻቸውን በአቀናባሪነትና በኦርኬስትራ መሪነት አቅርበው፤ በሸክላ አሳትመዋል።
16131	ሠራዊቶች ሊዋጉ ሲሉ፣ ሰውዬው ተራራን ፈጥሮ ይቀመጥበታልና እሳት ከአፉ እስትንፋሽ ወጥቶ ያጠፋቸዋል።
16132	የኢጣልያ ንጉሥ አምና በረከት ሰዶልኝ ነበር።
16133	አንደኛው ጣቢያ ባንዱ የራዲዮ ስፒከር ሲደመጥ ሌላኛው ጣቢያ በሁለተኛው ስፒከር ይደመጣል።
16134	ብሔረሰቡ የራሱ የሆነ የቀን፣ የወርና የዓመት አቆጣጠር አለው።
16135	የሐውልት ቅርጽ ያለው የሕንፃ መሠረት ችንክር፤ ንጉሥ አማር-ሲን እራሱ የህንጻ አሠሪ ዕቃ ሲሸከም ያሳያል።
16136	የድልድዩ ቅርፅ እንደ ድልድዩ ጥቅም፣ የማሰሪያ በጀት፣ የሚሰራበት አካባቢ እንዲሁም እንደተጠቀምንበት መስሪያ ይለያያል።
16137	የማህሙድ ዓለም አቀፍ ዕውቅና የመጣው ፍራንሲስ ፋልሴቶ ኢትዮጲክስ የሚለውን የሙዚቃ ስብስብ ካወጣ በኋላ ሲሆን ማህሙድም ውለታውን የረሳ አይመስልም፡፡
16138	ያልነቃው ክፍል በራሱ ፍላጎት ግለሰቡ በኅይወት እስካለበት ዘመን ድረስ ያስባል።
16139	ድህረገጽ ከገጽ በኋላ ስለሆነ ትክክል ኣይደለም።
16140	የመስቃን ህዝብ ካለው የህዘብ ብዛትና ከሰፈረበት ይዞታ አኳያ የወረዳው መጠሪያ ስም ለመሆን የቻለ ሲሆን ህዝቡ ተራራማ ከሆነው የመስቃን ደጋና ወይና ደጋ ክፍል አንስቶ የወረዳው ርእሰ ከተማ የሆነችው ቡታጅራን ጨምሮ እስከ ቆላማው የወረዳው ድንበር ድረስ ሰፍሮ ይገኛል።
16141	ጶጢፋርም በቤቱ እንደ አሽከር አድርጎ አስቀመጠው።
16142	በየሁለት ዓመት ተኩል ሊወልዱ ይችላሉ።
16143	በዕብደት ውስጥ ደግሞ ሁልጊዜ ምክንያት አለ።
16144	በደንባራ በቅሎ ቃጭል ተጨምሮ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
16145	የእንዶድ ቅጠል ጭማቂ ለእከክ መቀባቱ፣ ወይም ለሆድ ትል መጠጣቱ ተዝግቧል።
16146	የአሜሪካ እርስ በርስ ጦርነት ከመካሄዱ በፊት ዌስት ቨርጂኒያ የዚህች ክፍላተ ግዛት አካል ነበር።
16147	ያልታወቀ አዲስ ቋንቋ መሆኑን የገለጠች እርሷ ሆነች።
16148	ጌታመሳይ በግል ጥረቱ እንጨት እያጎበጠ የፈረስ ጭራ በማሰር ማሲንቆ መጫወት በመቻሉ ስሜቱ ወደዚህ ሙያ እንዲያመራ አስገደደው።
16149	ሻንዶንግ ልሳነ ምድር በቻይና ሻንዶንግ አውራጃ የሚገኝ ልሳነ ምድር ነው።
16150	ከአደጋው በኋላ እነኛ ዓለምን ያስደነቁ እግሮች ሁለተኛ አልተራመዱም።
16151	በሻርትረ ዙሪያ ደግሞ በጥንት የተገኘው ካርኑቴስ ወገን አባት እንደ ነበር ተጽፏል።
16152	በሁለተኛ ደረጃ ደግሞ ከመላው የአገሪቱ ማዕዘናት መጥተው አዲስ አበባ በሠፈሩ ብሔረሰቦች የተመሠረቱ ሠፈሮች ይጠቀሳሉ።
16153	በውጊያው መሃል ንጉሠ ነገሥቱ እጃቸውን እንዲሰጡ ቢጠየቁ እስከመጨረሻው አሻፈረኝ በማለት በሽጉጣቸው እራሳቸውን ገድለው በጀግንነት አለፉ።
16154	አኪሊዮስ ሕጻን እያለ ወደፊት በጦርነት እንደሚሞት ትንቢት ይነገር ነበር።
16155	በመጽሐፈ ኩፋሌ ደግሞ ከነዓን ከወንድሞቹ ጋር በግዮን ማዶ ለመስፈር እምቢ ብሎ በአርፋክስድ ሴም ርስት ውስጥ በመቀመጡ ይረገማል።
16156	ቴምፕላር ወይም በሙሉ ስማቸው የክርሰቶስ እና የሰለሞን መቅደስ ምስኪን ወታደሮች የሚባሉት በጣም ታላቅ እና ሃይለኛ ከነበሩት ክርስቲያናዊ ወታደራዊ ስርአቶች ውስጥ ዋነኞቹ ናቸው።
16157	በተቃራኒ አንድ መኪና ወደየት እንደተጓዘ እንደሆነ ለማወቅ መጀመሪያ ከኛ ያለውን ርቀት (መጠን) እና ቀጥሎ አቅጣጫውን ማወቅ ግድ ይላል።
16158	ምናልባት በኪሽ መሃል ሥልጣን አለመኖሩን ለማመልከት እንደ ጠቀመ ይታስባል።
16159	ጣሊያኖቹ በዚህ ዘመን ትግርኛ ከማይናገረው ክፍል ከፍተኛ ድጋፍን አገኙ፣ ለዚህም ምክንያቱ ሕግና ሥርዓት ባሉት መመሪያቸው መሰረተ ከደጋው ወደነዚህ ክፍሎች የሚመጣውን ዘመቻ በማስቆማቸው ነበር።
16160	በቅርቡም ሕዝብ ለብዙ ዘመናት የተጠቀመበት ዓማርኛ ብሔራዊነቱ ቀርቶ የሥራ ቋንቋ በመሆን በእንግሊዝኛ እንዲተካ ተደርጓል ይባላል።
16161	በ፩ኛውና ፪ኛው ክፍለ ዘመናት ከሊንጎናውያን ብሐር ፪ ኮሆርት (ሠራዊቶች) ለሮሜ መንግሥት ነበሯቸው።
16162	በመጽሐፍ ቅዱስ እንደ ተገለጸ ያልተጨረሰውን የባቢሎን ግንብ ይመስላሉ።
16163	ያምላክን ነገር ምኑን አውቀሽው ወይ እኔ እበላው አንቺ አርመሽው የአማርኛ ምሳሌ ነው።
16164	የምልማል እያሱ እህት በወንድሟ ሞት ንዴት መርዝ ሰጥታው እንደገደለቸው በጊዜው የታመነ ጉዳይ ነበር።
16165	ወፍራምና መራራ ልጣጩ በተለመደ ወደ ቆሻሻ ይጣላል፤ ነገር ግን በክብደትና በሙቀት አማካኝነት ውሃውን በማስወግድ፣ ለመኖ ሊጠቅም ይችላል።
16166	በ፳፯ኛው ዓመት ጅያው በዠንሡን ላይ ዘመተ።
16167	ከመጋረጃ ጀርባ ኩዴታ ጠንስሰው ወደ ተግባር መለወጥ ላቃታቸው የሸዋ መኳንንት ኩዴታው ወደ ተግባር የሚለወጥበትንም ስልት አስጨበጧቸው።
16168	ደረታቸው ግራጫ ወይም አንዳንዴ ጥቁር ሆኖ አራት ጥቁር ቀጥተኛ መስመር ከጀርባው አለው።
16169	የሴንጋን ክፍል ደቡብ መንስተር ሲሆን ጋን ስሜን መንስተር ተቀበለ።
16170	በለፈለፉ በአፍ ይጠፉ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
16171	በቆጵሮስ ላለው ከተማ ለኪቲዮን ስሙን እንደ ሰጠ ይታመናል፤ ሆኖም ይህ ስም በሌሎች ሰነዶች ልዩ ልዩ ትርጉሞች ይዟል።
16172	የክትባት ንጥረ ነገር የሚሰራው ከራሱ በሽታ አምጭ ከሆኑት ህዋሳት ሲሆን እነዚህን ህዋሳት በኬሚካል እና በሌላም ዘዴ በማዳከም በሽታ እንዳያሰከትሉ ግን በክትባት መልክ ቢሰጡ ሰውነታችን ለይቷቸው የበሽታ መከላከያ እንዲያዘጋጅ በማድረግ ነው።
16173	ለአብነት ያህል ሴቶች ከሶላተል ጀናዛ ስግደት እንዲታቀቡ መደረጉን መቃወሟ ነው።
16174	የሲስተም ምላሽ ለሆነ ቅፅበታዊ ውጫዊ ኢንተርፊራንስ፤ ስንገልጠው አንድ ፐለስ በትንሽ ጊዜ ውስጥ ስለዚህም ከፍ ያለ ማክሲማ፤ አንድ ተፅእኖ ነገር ማለትም የቅፅበት ኢንፑት ገቢ በሲስተም ውጤት ላይ የሚፈጥረውን ተፅእኖ ማመልከቻ።
16175	ፋርስንም የራሱ ግዛት አድርጎት ነበር።
16176	በኮማንድ ላይን ሲጠራ የቲክስት ፍይልን ወደ ፖስት-ስክሪፕት የሚባለው ፎርማት ቀይሮ ከፈለግን ወደ ፕሪንተር ወይንም ወደ ፍይል ሊአወጣ ይችላል።
16177	ሾፐናውር ለዚህ ስቃይ ማስታገሻ ይሆናል ብሎ የዘየደው ፈውስ ሰወች የተሻለ ንቃተ ህሊና እንዲኖራቸው መምከር ነበር።
16178	የመቅደኡ ግንብ በሞላ በሞሴይክ የተሠራ ነው።
16179	የሰርቬይ ማይል አንዱ የርዝመት መለኪያ አሀድ ነው።
16180	የወላይታ ታሪክ ሲወሳ የወላይታ የልማት አባት በሚል የሚታወቁ ዳጃ/ች ወ/ሰማዕት ስም ሁሌም አብሮ ይወሳል።
16181	ሀገሬውን እርስ በርሱ በማዋጋት ህዝቡን ጨርሶ ሀገሪቷን ለመውረስ ከፍተኛ እቅድ ነበራቸው።
16182	ሩድራይግ የዴላ ልጅና የስላንጋ ወንድም ነበር።
16183	ዳይሬክት ዴቢት እንደ ዳይሬክት ዲፖዚት ሲሆን፣ ይህ ግን ጊዜን ጠብቀው የሚደጋገሙ ክፍያወችን ያለምንም ጣልቃ ገብነት ከቼኪንግ አካውንት ቀጥታ ለመክፈል የሚያስችል ዘዴ ነው።
16184	ከነጻነት መልስ በኋላ ለአምሥት ዓመታት በስዕል ሥራ ተሰማርተው ከቆዩ በኋላ ወደ አዲስ አበባ ተጉዘው ወዲያው ከንጉሠ ነገሥቱ ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ መሬትና ቤት አገኙ።
16185	ከእዚያም ወዲህ ፊደሉ የዩኒኮድ የዓለም ፊደላት መደብ ውስጥ ስለገባ እያንዳንዱ ቀለም የእራሱ ስፍራ ኣለው።
16186	በበርሊን ጉባኤ በኩል የአውሮፓ ሀያላት ሀገሮች አፍሪካን ሲከፋፍሏት፣ ኢትዮጵያ ነፃነቷን ጠብቃለች።
16187	በተጨማሪ የሳሪ ሰፈር ከተሳደደ በኋላ፣ ቆፋሪዎቹ ልጆቻቸውን በአሳዳጊነት መተው እንደ ተገደዱ ይገልጻል።
16188	በመቅደሱ ውስጥ ሦስት መንበሮች ይገኛሉ።
16189	የመረከብ ደላላ ማለት የመርከብ ባለቤትን ከእቃ ጫኞች ጋር የሚያገናኝ ነው።
16190	ሄርሚኖን የጦር ሠልፍ ትምህርት በጀርመን አገር አቆመ፣ በየአመቱም ብዙ ሺህ ወንዶች በግዴታ ወታደርነት ተመለመሉ ይለናል።
16191	ነጋድራስ ተሰማ እሸቴ በጀርመን ቆይታቸው ወቅት የጀርመን የሙዚቃ ድርጅት ጠይቋቸው የኢትዮጵያ መዲናና ዘለሰኛ ዜማዎች በ፲፯ አይነት ስልት እየተጫወቱ ተቀርፀዋል።
16192	አልኩ፡፡ እላይ ድረስ ጮህኩ፡፡ እውነትም ለምን አይገባም?
16193	ስለሆነም አንድ ብሎን በካቻቢቴ ሲዘወር፣ እራሱ እየሰረሰረ ወደ እንጨት የመግባት ሁኔታ ያሳያል።
16194	ከአልማዝ ይመር አብዩ ዳምጠውና ቤቴልሄም ዳምጠው የሚባሉ ሁለት ልጆችን አፍርቷል።
16195	ብትታመም ልጅህ እጅግ ጨነቀኝ፣ ብትሞትስ አልሞትም እኔ ብልጥ ነኝ።
16196	ስለዚህም ይህን ችግር በትንሹም ለመቅረፍ የግስበት ሜዳ የሚለውን ጽንሰ ሃሳብ አፈለቁ።
16197	በጣሊያን ወረራ ዘመን ሰለነበር ይመስላል ስለሞታችው ምንም ዓይነት መረጃ እስካሁን አልተገኘም።
16198	በመስሊም ቋንቋ መልሶ ተናገረ፣ ንብረቷም እንዲወሰን አዘዘ።
16199	በተጨማሪ የሮማ ሴናት እነዚህን ስጦታዎች አላጸደቀምና ደስ አላለም።
16200	የሜክሲኮ ባሕር ሥላጤ የተባለው በካሪቢያን ባሕር ምዕራብ ከአሜሪካና ከሜክሲኮ መካከል የሚገኝ ባህር ነው።
16201	እሳቸውም ጣይቱ ብጡል ትምህርት እንዲቀስሙ ለማድረግ ልዩ መምህር ቀጥረውላቸው እንደነበር ይታወቃል።
16202	ሞታቸውም ምንም ደስታ አያመጣም።
16203	የመርከብ ሃይል ደግሞ ይጠቀሳል፤ ፵ መርከቦች ከማዶ ባሕር የአርዘ ሊባኖስ እንጨት እንዳመጡ ይዘገባል።
16204	በመሠርተ ልማት ውስጥ የሚጠቃለሉ ልዩ ልዩ የኢኮኖሚ ተቋሞች የአንድን ሀገር ቂሳዊ ሀብት በማሳደግ ረገድ በሚጫወቱት ሚና ምርታዊና ኢምርታዊ መሠረተ ልማት ተብለው ይከፈላሉ።
16205	በርበሬን ከላመ ከሞተ አግኝተሽው ዋጥ ስልቅጥ አድርገሽ ከምኔው ጨረሽው የአማርኛ ምሳሌ ነው።
16206	የአይጦች አድማ ምርጫ እስኪደርስ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው።
16207	በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ ለመጀመሪያ ጊዜ የተጠቀሰው በመጽሐፈ ዳንኤል ነው።
16208	ሰላማዊት ገብሩ ታዋዊ ኢትዮጵያዊ ዘፋኝ ናት።
16209	በመጽሐፍ ቅዱስ ዘንድ በአብርሃም ዘመን ይገኝ ነበር።
16210	የፈለኮቹ መጠን እንደ ውድርአቸው መጠን ተስሎዋል፣ ርቀታቸው ግን በውድር አይደለም የፀሐይ ሥርዓተ ፈለክ ፀሐይንና በሱዋ ዙሪያ ከበው የሚሽከረከሩትን ዘጠኝ ፈለኮች ያጠቃልላል።
16211	መሓረቡን በእጁ ይዞ፡ ከጀርባቸው ክቡን እየተከተለ፡ ረጋ ብሎ፡ አንዱን እግሩን ሁለት ጊዜ መሬት እየጣለ፡ ሁለተኛውን እያስከተለ፡ «መሓረቤን ያያችሁ» እያለ ይሮጣል።
16212	አንጋፋው አበበ ተሰማ የኢትዮጵያ የባሕል ጨዋታ አምባሳደር በመሆን ወደ ተለያዩ የውጭ ሀገሮች በመሄድ ተሳትፏል።
16213	የማትረባ ፍየል ዘጠኝ ትወልዳለች ዘጠኙም ያልቁና እሷም ትሞታለች የአማርኛ ምሳሌ ነው።
16214	በምናባዊ አለም ውስጥ የተቀመጡት እነዚህ የቁጥር ሰነዶች ምንም እንኳ የማይታዩና የማይዳሰሱ ቢሆንም ልክ እንደ ጥሬ ብር እኩል ለመሸጥና ለመለወጥ ያገለግላሉ።
16215	ሞልዶቭኛ ማለት ደግሞ የሞልዶቫና የስሜን ሮማንያ ቀበሌኛ ሊሆን ይችላል።
16216	ይልቁኑ፣ አንድ ቡድን የመኪናውን የነዳጅ ሥርዓት ሲቀይስ፣ ሌላ፣ ስለ ነዳጅ እምብዛም የማያውቅ ቡድን ደግሞ የመኪናውን የኤሌክትሪክ ሥርዓት ዕቅድ ያዎጣል።
16217	በመምህሩ ዴቪድ ሮህል አስተሳሰብ ዘንድ፣ የመስኪያጝ-ካሸር መታወቂያ ከኩሽ (የካም ልጅ) ጋር አንድላይ ያደርገዋል።
16218	ኦንጎትኛ ወይም ብራሌ በኢትዮጵያ የሚነገር ነገር ግን ለመጥፋት የተቃረበ ቋንቋ ነው።
16219	በተጨማሪ በዚሁ ጽሑፍ ኤንመርካር የዙሪያው አገሮች ልዩ ልዩ ልሳናት እንደገና አንድ እንዲሆኑ ይጸልያል።
16220	ካምቦዲያ ወይም በይፋ የካምፑቺያ መንግሥት በእስያ የሚገኝ አገር ሲሆን ዋና ከተማው ፕኖም ፔን ነው።
16221	በመሆኑም ሰፊው ህዝበ ክርስቲያን ለዱለታው ድጋፉን ሰጥቷል።
16222	በድሬዳዋ ከተማ በዓፄ ኃይለሥላሴ በስማቸው መንገድ ተሰይሞላቸው እስካሁን ድረስ አለ።
16223	ኢትዮጵያ ወይም በይፋ የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ (ኢ.ፌ.ዲ.ሪ.) በአፍሪካ ቀንድ የምትገኝ የረጅም ዘመን ታሪክ ያላት ሀገር ናት።
16224	እንዲሁም ተክሉ ትልን ለመግደል፣ በከብትም ለሚያስቀምጥ መድኃኒት ተጠቅሞዋል።
16225	በተለይም በውሻ በሽታ የሚከላከል መጀመርያው ክትባት በማግኘቱ ስመ ጥሩ ናቸው።
16226	አንዳንድ ሰዎች ይህን በመመልከት ግንኙነታቸው ከጓደኝነት በላይ ነበር ይላሉ።
16227	የጀርመኑ ሄግል ከላይ የተጠቀሰውን ዘዴ በሌላ መልኩ አስቀምጦታል።
16228	ዕቅዳቸው በዚህ መልኩ ቢሰናከልም፣ እጅግ ድንቅ መሪ፣ የተዋጣላቸው ወታደርና የተባበረች ዘመናዊ አገር ራዕይ አብሳሪ እንደነበሩ ያሰሯቸው አውሮጳውያን ሳይቀር ሳይመሰክሩ አላለፉም።
16229	ማናቸውም ይህን ጽሑፍ የሚደምስስ፣ ኢናና ዘሩን ትደምስስ።»
16230	ከገንዘብ ይልቅ ሙያው የሚጠይቀውን ህይወት ለማትረፍ ቅድሚያ የሚሰጥ ርህራሄ ያለው የህክምና ባለሙያ ለማፍራት እንደሚሰራም ጠቁመዋል፡፡ ሁለተኛው ዕቅድ መረጃን መሠረት ያደረገ አገልግሎት እንዲኖር ማስቻል ነው፡፡ ቁጥሩ የሚልቀውን የህመም አይነት ከመለየት ጀምሮ የመድኃኒት ፍላጎትና የግብአት አቅርቦት በመለየት በመረጃ የተደገፈ ተግባር ይከናወናል።
16231	በመሆኑም በወሩ አተላ እንደሚወደድ አመልካች ነው።
16232	ተቀባዮቹ ያደይ እያሉ የሚከተለውን ይዘምራሉ።
16233	በመሠረተ ልማት ውስጥ የሚጠቃለሉት መንገዶች፣ ወደቦች፣ ድልድዮች፣ አውሮፕላን ማረፊያዎች፣ መጋዘኖች፣ ቦዮች፣ የኃይል ማመንጫዎች፣ የባቡር ሃዲዶች፣ ልዩ ልዩ የመገናኛ አውታሮች፣ የውሃና ፍሳሽ ተቋሞች፣ የትምህርትና የጤና አገልግሎቶችና የመሳሰሉት ናቸው።
16234	ጠቅላላው ጉባኤ በበጎ ፈቃደኝነትና በትክክለኛ ፈራጅነት፣ በጥልቅ አስተሳሰብ መርምሮ ወደ ማኅበሩ ስለመግባት ያቀረብነውን ጥያቄ ስለ ተቀበለው፣ የኢትዮጵያ መልእክተኞች በግርማዊት ንግሥተ ነገሥታት ዘውዲቱና በልዑል ራስ ተፈሪ መኰንን የኢትዮጵያ መንግሥት አልጋ ወራሽና ባለ ሙሉ ሥልጣን እንደራሴ ስም፣ እንዲሁም በመላው የኢትዮጵያ ሕዝብ ስም ምስጋና ያቀርባሉ።
16235	በመጽሐፍ ቅዱስ ላይም የእግዚአብሔር ቃል ስለ አበቦች ስነ ዉበት ሲናገር «ጠቢቡ ሰለሞን ከእነዚህ አበቦች እንደ አንዱ አለበሰም» ተብሎ ተፅፏል ።
16236	እስካሁን ዘመን ድረስ የአሪስጣጣሊስ ሥነ አምክንዮ በአለም ዙሪያ ይሰራበታል።
16237	በስተቀኝ ደግሞ ዋናው የቤተመንግሥቱ ክፍል አለ።
16238	ጎንደርም ሲገቡ በአሶ ቤተክርስቲያን ምሽግ በኩል ፋሲል ግንብ ምሽግ ሲደርሱ ምሽጉን ለመድፈር የጅ ቦንብ ምሽጉ ላይ በብዛት ሲጥሉ ጠላት ተሸንፎ የሰላም ባንዲራ አውጣ።
16239	በአደጋው ዕለት ሦስት ዠበብተኞችንና ሁለት መንገደኞችን ይዞ በጭነት በረራ ከሮማ ‘ፊዩሚቺኖ’ ማረፊያ ተነስቶ ሲያሸቅብ፣ ሰባት እና ስምንት ሜትር ከፍታ ላይ የዛፍ ቅርንጫፎችን በመምታቱ ወድቆ ተሰባብሮ ከጥቅም ውጭ ሆኗል።
16240	ነገርግን ሌሎች ሴቶች እንደሚሰማቸው የምቾት ማጣት ስሜት እይሰማኝም አለች።
16241	የሠናይት አራዳ መሆን ቢያስገርመውም ጥያቄውን ቸል ብሎ ለመሄድ ግን አላስቻለውም።
16242	ሚስታቸው እቴጌ ጣይቱ ቤተክርስቲያን በእንጦጦ ላይ በጀምሩበት ወቅት፣ የምኒሊክ ዝንባሌ ወደእዚህ ስፍራ በተለይ ተሳበ፤ ሁለተኛም ቤተክርስቲያን ባቅራቢያው ሠሩ።
16243	በመጽሐፈ ኩፋሌ ዘንድ የእግዚአብሔር መላእክት ለሙሴ በደብረ ሲና ላይ ያቀረቡት ቃል ነው።
16244	ከቀድሞው ዘመን በኋላ በእርግጥኛነት የነገሡት መጀመርያ ፈርዖኖች ፱ኛውን መንግሥት በሄራክሌውፖሊስ የመሠረቱት በስማቸውም «ቀቲ» የተባሉት ናቸው።
16245	እንግዲህ አዲስ ኪዳን እንደሚያስረዳው ፣ በመስቀል ላይ የሞተው ፣ በሞቱም ከዘላለም እስከ ዘላለም የድህነት ጥላን የዘረጋልን «ስጋ» ብቻ ሳይሆን ፣ የ«ክብር ጌታ»፣ የ«ሕይወት እራስ»፣ «በእርሱ ሁሉ የሆነ»፣ 'ፊተኛው እና ሁዋለኛው ' የተባለው «ተዋህዶው» እየሱስ ክርስቶስ ነው ።
16246	ስለሆነም ከሞላ ጎደል የአውሮጳውያንን ፊውዳል ስርዓት የሚያንጸባርቅ ስርዓት ነበር የሚካሄደው።
16247	የኡርከሽ ንጉሥ አታል-ሸን ደግሞ እራሱን «የናዋር» ንጉሥ ይል ጀመር።
16248	የአክሻክ ንጉስ ፑዙር-ኒራሕ ክፉ ሆኖ፣ የሱመር ቄሳውንት መንግሥቱን ለአንዲት ሴት ባለ ጠጅ ቤት ለኩግ-ባው ንግሥት ሆና እንዳሸለሙላት የሚል ሰነድ አለ።
16249	የባቢሎን ንጉሥ ሳምሱ-ኢሉና ሱሳን አጠፋው።
16250	የባቢሎን ንጉሥ ሳምሱ-ኢሉና ኪሱራን አጠፋ።
16251	የያምኻድ ንጉሥ ማዕረግ «ታላቅ ንጉሥ» ሆነ።
16252	በመጽሐፈ ምሳሌ ደግሞ፦ «የጎመን ወጥ በፍቅር መብላት የሰባ ፍሪዳን ጥል ባለበት ዘንድ ከመብላት ይሻላል።»
16253	የጉብጠት ክቦች ማዕከል ( የጉብጠት ማዕከል ) ነጥቦች ትሰባስበው የሚፈጥሩት መስመር ኢቮሉት ይሰኛል።
16254	የተክሎች ምግብ ዝግጅት (ፎቶ ሲንቴሲስ) ከዚህ ወገን ነው።
16255	በማግሥቱ እሑድ መጋቢት ፪ ቀን አረፉ።
16256	እንዲሁም አያሌ የግሪክ ፣ የሮሜ ፣ የቻይና ፣ እና የሕንድ ምንጮች ስለ ሳካዎች ይመሰክራሉ።
16257	ሳምሰንግ የቃሉ አመጣጥ ከ ኮሪያ ቋንቋ ሲሆን ትርጉሙም ሶስት ኮከቦች ማለት ነው።
16258	ከስድስት ዓመት በኋላ፣ የ አምሥት መቶ ኢጉይያ ወረቀት ሲጨመር፤ በ ፲፱፻፺፫ ዓ.ም. ደግሞ የሁለት ሺህ ኢጉይያ ወረቀት ተጨምሯል።
16259	አብደላህ ኢብን መስዑድ ረ ዲየላሁ ዐንሁ ሙስሊም ሆኖ ለነብ ዩ ሰለላሁ ዐለይሂ ወሰለም ግልጋ ሎት ለመስጠት ፈቃደኝነቱን ሲገል ፅ ብዙም አልቆም።
16260	ዚምባብዌ ደቡብ አፍሪካ ፣ ቦትስዋና ፣ ዛምቢያ እና ሞዛምቢክን ትዋሰናለች።
16261	የአኩራቹ መረቅ ትኩሳት ፣ ተቅማጥ፣ የሆድ ችግር ለማከም ይችላል።
16262	በሚያዝያ ፯ቀን ፲፰፻፷ ዓ/ም ዓፄ ቴዎድሮስ የእንግሊዝን ጦር መቅደላ ላይ ገጥመው መሞታቸው ሲሰማ ንጉሥ ምኒልክ ወደ ወሎ ዘምተው ባላባቶቹን አስገብረው፣ ወረይሉን ቆርቁረው ወደ ሸዋ ተመለሱ።
16263	ብዛታቸዉ ትንሽ ከመሆኑ ሌላ ኃይ ል አልባና ተጨቋኞች ነበሩ።
16264	በተጨማሪ በኋላ የወጡት ዶም ቦክ እና ፍትሐ ነገሥት ክፍሎች ከሕገ ሙሴ ስለ ተመሠረቱ ልዩነቶቹ ከታች ተሰጥተውል።
16265	ባብዛኛው የጠጅ አሰራር ላይ ጌሾ ሲገባ ጣዕሙና የአልኮል ይዞታው ላይ ይንጸባረቃል።
16266	ስለሆነም ከጊዜ ወደጊዜ ራቅ ያሉ ስፍራወች ኢ-ጥገኝነታቸው እየጎላ ሄደ።
16267	የሰካራም ግጥም ሁልጊዜ ቅዳ ቅዳ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
16268	የዛልፓን ንጉሥ ሑዚያን ወደ ነሻ አመጣሁት።
16269	ክሪስታል ራዲዮ ባትሪም ሆነ ሌላ የኤሌክትሪክ ኃይል አይፈልግም።
16270	በሥራዎቹ ዛሬም ከእኛው ጋር ነው።
16271	ሐመልማል አባተ የሁለት ሴት ልጆች እናት ናት።
16272	በተፈጥሮ ውስጥ ሰናይም ሆነ ዕኩይ የሆነ ነገር የለም ።
16273	የሚጣፍጥ ምግብ ምንድን ነው ቢሉት ሲርብ የበሉት ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው።
16274	ከላሊበላ አቅድ አንጻር ይህ አዲሱ ከተማ ኢየሩሳሌምን መምሰል ስላለበት ብዙ ቦታዎቹ ከዚህ አቅድ አንጻር ተሰይመዋል።
16275	አብዱላህ ኢብን መስኡድ እና ጥቂት ሱሃቦች ግን ወደ መካ ገቡ።
16276	ከቀዝቃዛ አየር ንብረት ውጭ ባለው ማኛውም የአለማችን ክፍሎች ይገኛሉ።
16277	በተጨማሪ የዓፄ ኢያሱን ልጅ የዓፄ ኢዮአስን ዜና መዋዕል በተከታዩ ገጽኦች አካቶ ይዟል።
16278	በመጽሐፍ ቅዱስ መሠረት ቤተ ልሔም የኢየሱስ ልደት ቦታ ስለ ሆነ፥ በክርስትና እንደ ተቀደሰ ቦታ ይቆጠራል።
16279	በ፲፰ኛው ዓመት ጊቢውን ወደ ይወን አዛወረው።
16280	ከወይዘሮ ሮማን ተስፋዬ ጋር ትዳር መስርተውና ሶሳት ልጆች አፈርተው እየኖሩ የሚገኙት አቶ ሀይለማሪያም ደሳለኝ ዛሬ የኢህአዴግ ሊቀመንበር ሆነው ተመርጠዋል።
16281	የቀበጠች አይጥ በድመት ጭራ ዘፈን ትዘፍናለች የአማርኛ ምሳሌ ነው።
16282	ሶስተኛዉ ደግሞ ከወንድ እና ከሴት በተፈጥሮአዊ አወላለድ ከአደም እና ከሃዋ እኛ መወለዳጭን ነው።
16283	ኢየሱስም መልሶ ለጥቂት ጊዜ የኖህን ልጅ ካም ከሞት አነሣው።
16284	የአባቱን ምክር ረስቶ፣ ወደ ሰማይ፣ ወደ ላይ ፀሐይን ተጠግቶ በመብረሩም ክንፉን አጣብቆ የያዝው ሰም በመቅለጡ ኢካሮስ ወደ ባሕሩ ወደቆ እንደተከሰከሰ አፈታሪኩ ያትታል።
16285	በሕይወቱ ዘመን በዚያው ጊዜ የሰዎች ልደት ቀን በዓል ማክበር እሚታሠብ ቁም ነገር እንዳልነበረ ይመስላል።
16286	እድፋሙን ልብስ ከእርሱ ላይ አውልቁ አላቸው።
16287	በናዚዎቹ እንደ ተዛበው ግን ታሪካዊ ባይሆንም የ«አርያኖች» ትርጓሜ ጀርመናውያን ብቻ ነበሩ፤ ስላቮች (በተለይ የሩስያና የፖሎኝ ሕዝቦች) ግን አርያኖች ሳይሆኑ እንደ ዝቅተኞች ተቆጠሩ።
16288	በማጅራት ገትር የተያዘ ሰው የልብና የኩላሊት ሕመም ሊደርስበት ይችላል።
16289	ከጥንቶቹ በኋላ የአረቡ አል ሃዘን፣ ፈረንሳዩ ደካርት እንዲሁም እንግሊዙ ቤከን እርስ በርሳቸው በሂደት እየተተራረሙ የብርሃንን ምንነት ለማወቅ ሞክረዋል።
16290	ከላፕላስ በፊት እርግጥ ነው ኦይለር የሚከተለውን አይነት ጥረዛ (ኢንቴግራል) አጥንቷል፦ : ይህንም ያጠናው የአንድ አንድ ውድድር እኩልዮሾችን መፍትሔ ለማግኘት ነበር፤ ነገር ግን ነግሩን ጠለቅ ብሎ የማየት ዝንባሌ አላሳየም።
16291	ዘውዶቹን ተጭኖ ንጉሣዊ ስም ሰኸርታዊ («ሁለቱን አገራት ጸጥ የሚያደርገው») ነበረው።
16292	መንግስቱ ኃይለ ማርያም ወደ ዚምባብዌ ሄደው እስከ ዛሬ ድረስ በዛችው ሀገር ይኖራሉ።
16293	ይሁእንጂ ልጇን ከሃዘን እና ከጭንቀት ለማዳን አሚና ለሙሐመድ(ሰ.
16294	አስቴርም እዚያ ንግሥት ሆና አይሁዶች ከእልቂጥ እንዲያመልጡ ቻለች።
16295	በተለያዩ ገፆች በቅርብ ጊዜ የተደረጉ ማሻሻያዎችን ለመመልከት በዋናው ገፅ የሚገኘውና «በቅርብ ጊዜ የተለወጡ» የሚል ርዕስ ያለውን ጽሁፍ በመጫን መመልከት ይቻላል።
16296	ሁለተኛው ማሽን ፈሳሹን ቶሎ ይጨምራል።
16297	በኩላሊት በሽታ መለከፉ እና አለመዳኑን እንዲያም ሲል በጉብዝናው ወራት ያላሰበውን ስደት በሕክምና ሳቢያ የአብራኩ ክፋይ ልጆቹ ወዳሉበት አሜሪካ አቅንቶ በዚያው አሸልቧል።
16298	ደጃዝማች ኪዳኔ ያሠሩት ቤተ ክርስቲያን ተገጥመው የነበሩት የሙገሬ ጽድ መዝጊያና መስኮቶች ከታደሱ በኋላ አዲሱ ቤተ ክርስቲያን ሕንጻ ተመልሰው ሊገጠሙ ችለዋል።
16299	የሕክምና ተቋም ሀኪሞች ግን በአራማይስጥ ይጽፉ ነበር፤ አረማይስጥ በሕክምና ዘርፍ እንደ መደበኛ ቋንቋ ተመሠርቶ ነበርና።
16300	በማግስቱ አለቃ አዝነው ወደ ሚያገለግሉበት ቤተ ክርስቲያን ሄደው የደረሰባቸውን ተናገሩ።
16301	በሃይልና አቅም ልዩነት አለ።
16302	ተጠያቂው ሁለት ወንድም ካለው "ሁለት" ይላል።
16303	አንደኛው ወገን ብርሃን እኑስ (ጠጣር፣ ደቂቅ፣ ፓርቲክል) ነው ሲል፣ ሌላኛው ደግሞ ብርሃን ሞገድ (ዌቭ፣ ፈሳሽ ዓይነት፣ የማይቆራረጥ) ነው የሚል ነበር።
16304	እነኚህም አራት ቄሣሮች ጋልባ ፣ ኦጦ ፣ ዊቴሊዩስና ቤስጳስያን ናቸው።
16305	ንግሥቱን ኩቤሌ ሲያግባ የካም ሴት ልጅ ኢሲስ ወይም ኢዮ ( የኦሲሪስ አፒስ እኅትና ሚስት፣ የሄርኩሌስ ሊቢኩስም እናት) ዕድሜያቸው ብዙ መቶ ዓመት ሆኖ በሠርጉ ነበሩ ይዘገባል።
16306	እንደሰው ሁሉ፣ ገሚሶቹ ዛሮች ጥሩ ሲሆኑ ገሚሶቹ ደግሞ መጥፎ ናቸው።
16307	ተርቢኖስ በኩር የተባለ አለቃ ጽኑ ከሆነ የሃይማኖት ቤት የተጋድሎን ምግብ ቢበላም ባይበላም በቃኝ ጠገብኩ አይልም።
16308	የተለያዩ ሰዎች አንድን ነገር ውብ ወይንም ፉንጋ ብለው ሊረዱ ይችላሉ።
16309	ይሄንንም ሁኔታ ተከትሎ በኒው ዴሊ በፈነዳው የሕዝብ ሽብር ወደ ሁለት ሺህ የሚጠጉ የሲክ ተወላጆች ሕይወታቸውን አጡ።
16310	ፌዴሬሽኑ የማሊ ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድንንና የተለያዩ ብሔራዊ ውድድሮችን ያዘጋጃል።
16311	ከዘመናት በኋላ የሕንድ ንጉሥ ራማ በወረረበት ጊዜ የሳባ፣ ዖባልና ኦፊር ነገዶች ተሻግረው ራማን አስወጡ።
16312	የአገሪቱ የዱር አራዊት ጥበቃ ባለ-ሥልጣን ሲመሠረት ለንጉሠ ነገሥቱ መንግሥት በአማካሪነት የተመደበው እንግሊዛዊ ባቀረበው ኃሣብ መሠረት የመጀመሪያው ብሔራዊ የዱር አራዊት ጥበቃ ባለ-ሥጣን ከተመሠረተ በኋላ የቅድሚያ ሥራ የተደረገው፤ በታቀዱት ክልሎች የሚገኙትን የአገሪቱን የዱር አራዊት ኃብት መጠን ማረጋገጥ ነበር።
16313	ኪስዋሂሊ ዋናው የንግድ ቋንቋ ነው።
16314	የነፃነቱ ትግል ለረጅም ዘመን ቆይቶ ብዙ የሰው ልጅ ሕይወት ፈጅቶ ነበር።
16315	እነዚህም ምድር ኃይል፣ ባህር ኃይል እና አየር ኃይል ናቸው።
16316	የቲታኖች አለቃ ክሮኖስ አሁን ንጉሥ ሆኖ እኅቱን ሬያን ሚስት አደረጋት፤ ትንቢቱንም ለማምለጥ እያንዳንዱን ልጅ ስትወልዳቸው ክሮኖስ ቀጥታ በላቸው።
16317	ቅርንጫፉ ክብ፣ የዘውድ ቅርጽ ያለው ሆኖ ከ፮–፲፪ ሜትር የሚደርስ ስፋት ያለው ነው።
16318	በመጽሐፈ ኩፋሌ ዘንድ፣ ካምና ሌሎች ልጆቹ ኩሽ ፣ ምጽራይምና ፉጥ ከሰናዖር ወደ አፍሪካ በተጓዙበት ጊዜ ከነዓን ግን ሥምምነታቸውን ጥሶ በአርፋክስድ ርስት በዚያው አገር ተቀመጠ።
16319	እንዲሁም ተክለ ማሪያም መሀሪ በግዝ ቋንቋ ጥሩ ስራወችን አሳትመዉ ነበር።
16320	የቤልጅክ ንጉስ አገሩን ከያዙ በኋላ የቀኝ አገሩ መንግሥት ለማስተዳደርና ለመሰበክ ቋንቋውን ጠቃሚ ሆኖ አገኙት።
16321	ቦትስዋና ሜዳማ ስትሆን ከሰባ ከመቶ በላይ በካለሃሪ በርሃ የተሸፈነች ናት።
16322	በመጽሐፍ ቅዱስ መሠረት ከማየ አይኅ ቀጥሎ መጀመሪያ የአፍሪካ ሕዝብ የኖኅ ልጅ የካም ዘሮች ናቸው፤ ይህ አገር ሰናዖር ለሚሉት ቅርብ ስለ ነበር የባብል ግንብ ከተሠራ በኋላ ከዚህ ተነስተው ወደ ግብፅ ወረዱ።
16323	እንግዲህ በላይ ዘለቀና ተሻለ አለሙ እኩል አባቶቻቸውን አጡ ፡ አብረው የሀዘንን ጽዋ ቀመሱ ፡ እኩል በቀልን እያሰላሰሉ አደጉ ፡ በሁዋላም አብረው ጠላትን ተዋጉ።
16324	ስለባህል ሙዚቃ ተጫዋች ይርጋ ዱባለ ባለቤቱ ወ/ሮ እናት ምስክር በህይወት እያለ እንዲህ ሲሉ ምስክርነት ሰጥተው ነበር “የጋሼ ይርጋን ባልነት ተዉት፣ ገነት ነው።
16325	የጋዜጣው ሥያሜ ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ከጠላት ወረራ በኋላ ሚያዝያ ፳፯ ቀን ፲፱፻፴፫ ዓ/ም በድል አድራጊነት ሲገቡ «ይህ የአዲሲቷ ኢትዮጵያ የአዲስ ዘመን መጀመሪያ ነው» ማለታቸውን መሠረት ያደርጋል።
16326	የአዳኞቹ ውሾች እንኳን የቆዳ ጥሩር ለብሰው ነበር።
16327	ለቀጥተኛ ክባዊ ሾጣጣ፣ የቆዳ ስፋቱ እንዲህ እንዲህ ነው : እዚህ ላይ ይሄ የሾጣጣው ዳገት ርዝመት ነው።
16328	አለቃውም ሲኑሄ በአንድ ሰነድ ዘንድ በሶርያ ይዘመት ነበር።
16329	አንዳንድ ዝርያ ሲነድፍ መርዙ ሰውን ሊገድል ይችላል።
16330	ከሌሎቹም ትልቅ ነበሩ፣ የመቶ አመት ሽማግሌ ቢሆኑም፣ ምንም ሽበት አልነበራቸውም።
16331	ከሳቸውም በኋላ ልጃቸው ንጉሥ ኃይለ መለኮት ለስምንት ዓመታት ነግሠው ጥቅምት ፴ ቀን ፲፰፻፵፮ ዓ/ም ሲያርፉ ልጃቸው አቤቶ ምኒልክ ገና ሕጻን ነበሩ።
16332	መከራዋን ስታይ ያደረች ልጅም ጠዋት ለሽንት እንደወጣች በዚያው ጠፍታ ወደ ወላጆችዋ ትሄዳለች።
16333	በጠቅላላ ለ፶፰ ዓመታት እንደ ነገሠ ይጻፋል።
16334	የሳርጎን ልጅና ተከታይ ሪሙሽ ደግሞ ኤላምን፤ ንጉሱንም ኤማህሲኒ እንዳሸነፈው ተባለ።
16335	በአምስት አመት የጠላት ወረራ ዘመን ከደጃዝማች በላይ ዘለቀ ጋር አብረው የነበሩ፣ የደጃዝማች በላይ ዘለቀን ማህተም ይዘው ይፉ የነበሩ ናቸው.
16336	ምናልባት አንዱ የአለም ሌላው ደግሞ የክርስትና ስማቸው ሊሆን ይችላል።
16337	ጥንቸልም ለሆዷ ዝሆንም ለሆዱ አብረው ውሀ ወረዱ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
16338	የባቢሎን ንጉሥ ሐሙራቢ ፴ኛው የዓመት ስም ሐሙራቢ የኤላምን ሠራዊት እንዲሁም ከማርሐሺ፣ ሱባርቱ ፣ ጉቲዩም፣ ቱፕሊያሽ ( ኤሽኑና ) እና ከማጊዩም ጠረፎች የተሰበሰበውን ብዛት በዘመቻ ያሸነፈበት ዓመት ይባል ነበር።
16339	የጦርነቱ እጅግ ታዋቂው ውጊያ በአድዋ ላይ የተካሄደው ነው።
16340	ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ አጥቢ እንስሳ ነው።
16341	እንደዚህ እያለ ይሄድና እስከ ሃገርና ከዚያ በላይ የሆነ ሥር ዓት ይገኛል።
16342	ከአብራም በቀር አሕዛብ በሙሉ አረመኔ ሲሆኑ የዚህ ዘላለማዊ ቄስ መታወቂያ ወይም ማንነት ለዘመናት ምስጢራዊ ጥያቄ ሆኖአል።
16343	ፌኒየስም በዚያ በግንቡ ቀረ፣ በዚያም ኖረ፣ ትምህርት ቤቱ ከውጭ አገር ካመጡዋቸው ብዙ ልሳናት አንድ ምርጥ ቋንቋ እንዲመርጥላቸው ጠየቁት፤ ቋንቋቸው ለሌሎች ሳይሆን ለራሳቸው ብቻ እንዲሆን፣ ወይም እንደገና ከነርሱ ጋር ለሚማሩት ሁሉ።
16344	አርቲስት ባህሩ በሀገር ውስጥ በአገር ፍቅር ቲያትርና ከሀገር ውጭም በአፍሪካ ፣ በአውሮፓና በሰሜን አሜሪካ ሙያቸውን አቅርበዋል።
16345	የሐሳብና የቁስ ድብልቅ የሆነ ሥርዓት ቢባል ኮምፒዩተር እንደ ምሳሌ ሊዎሰድ ይችላል።
16346	ፕሮፌሰር ግርማ ስለዚህ ጉዳይ ሲናገሩ እንዲህ ነበር ያሉት።
16347	ከዚያውም ዘመን ወዲህ፣ በብዙ አገራት ባርነት ሕጋዊ ቢሆንም፣ በሌሎች አገራት ተከለክሏል።
16348	ስለሆነም አንድ ግለሰብ በሽታ ሲይዘው እርሱን ለማዳን አንዱ አማራጭ አጋንንት የያዘውን ሰው በዛር መንፈስ በማስያዝ አጋንንቱን ከውስጡ ማስለቀቅ ነበር።
16349	ስለሆነም በቴፕ ስፒከር ውስጥ ጎርናና ድምጽን ወይንም የቀጠነ ድምጽን ለመምረጥ ያገለግላል።
16350	የእኒዚህ ሦስት ልሳናት ብልጫ የተነሣ በነርሱ ከተጻፉት ጽሑፎች ብዛት ነው፤ ከልሳናትም ሁሉ ስለ ተደባለቁ ነው፤ ወይም እንደገና በመስቀሉ ሳንቃ ላይ ከነርሱ ፫ ስለ ተጻፈው ጽሑፍ ይሆናል።
16351	ለማእበል ወደብ ለነፋስ ገደብ የለውም የአማርኛ ምሳሌ ነው።
16352	ውክፔድያ ደግሞ በማንም ሕዝብ ሊጠቀም ስለሚችል በማህበራዊ ሚዲያ ሊከተት ይችላል።
16353	ስለሆነም ለዚህ ተግባር አሁን ላሊበላ የሚባለውን ድንቅ የአለት ፍልፍል ከተማ ለማሰራት ተሰማራ።
16354	እንዲሁም የበሬ ቀንበር ቁስል ለማከም ተጠቅመዋል።
16355	ስለሆነም ሞገዱ ወደፊት ሚጓዝ ቢሆንም የሚርገገበው ግን አቅጣጫ ሊቀይር ይችላል፡ ለምሳሌ ወደ ጎንና ወደ ጎን ሊርገበገብ ይችላል።
16356	በቻይናም ዋናው ቀበሌኛ ቻሃር ይባላል።
16357	የመሬትም ስበት ከባህር ወለል ተነስተን ወደ ተራራማው የምድር ክፍል እየወጣን ስንሄድ ግስበቷ እየደበዘዘ ይሄዳል።
16358	በማርሱስ ዘመን በግሪክ ውስጥ የዖጊጌስ ጥፋት ውኃ ተከሠተ።
16359	ለማያቅህ ታጠን ብሎሀል ሀሰን የአማርኛ ምሳሌ ነው።
16360	ክስታኔ፣ ጉራጌ በመባል በወል ከሚጠሩት የቤተ ጉራጌ ማህበረሰቦች ውስጥ አንዱ ሲሆን ሶዶ ጉራጌ እየተባለም ይጠራል።
16361	የላይኛው ክፍል ከምድር በላይ የሚታየው ራሱና አንገቱ ነው።
16362	በላይኛው ተርታ አጫጭር ሰዎች ዓላማዎች ሲሸክሙ አንዱ «ሴት» ምልክት (አዋልደጌስ ወይም ቀበሮ )፣ አንዱም የጊንጥ ምልክት፣ ሁለቱም የሔሩ ምልክት (ጭላት) አለባቸው።
16363	የሴሚቲክ ምንጭ ያላቸው እንደ ትግርኛና አማርኛ ያሉት ቋንቋዎች የራሱ የሆነ የተለየ የፊደል ስርአት ያላቸው ሲሆን ይህም ኢትዮጵያን ከአፍሪቃ ብቸኛዋ ባለ ጥንት ፊደል ሀገር ያደርጋታል።
16364	የምስራቅ ክፍሉ ሞቃታማ በጋና መካከለኛ ክረምት የአየር ሁኔታ ሲኖረው የምዕራብ ክፍሉ ደግሞ መካከለኛ በጋ እና በጣም ቀዝቃዛ ክረምት አለው።
16365	በተጨማሪ አንዴ ንጉስና ግንብ አንድላይ ሊዛወሩ የሚፈቅድና እንዲህ የሚመስል ልዩ ደንቦች አሉ።
16366	የኦርክኒ ሥፍራ ኦርክኒ ወይም የኦርክኒ ደሴቶች የስኮትላንድ የደሴቶች ሰንሰለት ነው።
16367	ተስስታም አንድ ያንቀው አንድ ይወድቀው የአማርኛ ምሳሌ ነው።
16368	እስካሁን ድረስ በዓለም ዙሪያ የሽፈራው እያንዳንዱ ክፍል ሙሉ በሙሉ በተለያየ መልኩ ለመድሃኒትነት ይውላል።
16369	ከነዚህም አንዱ የአገር ግዛት ሚኒስትር የነበሩትን ደጃዝማች ዘውዴ ገብረ ሥላሴን ወደ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር መዛወር ያካትታል።
16370	ቀጥለውም ትንሽ አማርኛ ፊደል ከአረብና ከዕብራይስጥ አቆራኝተው አሳትመዋል።
16371	ለልማትም ቢሆን ተስማሚ ናት፤ ምክንያቱም የቆጋ መስኖ በዉስጧ ስለሚገኝ ነው።
16372	አርቲስት ሚካያ ከአገር ውስጥ ድምፃውያን አስቴር አወቀ እና አለም ከበደ፣ ከአገር ውጭ ደግሞ ቶኒ ብራክስተን እና ትሬሲ ቻፕማን እንደ ምሳሌ ትጠቅሳለች።
16373	ሙሉዓለም እጅጉ የምድር ጦርና የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን ተጫዋቾች የነበረ ነው።
16374	ራሳቸውን ችለው በፀሐይ ዙሪያ ሊንቀሳቀሱ የሚያስችላቸው ይዘት ያላቸው ወይንም በእንግሊዝኛው ድዋርፍ ፕላኔትስ ከሚባሉ አካላት አንዱ ነው።
16375	በመጽሐፈ ኩፋሌ መሠረት ግን፣ የአብርሃምና ሣራ ታሪክ ከፈርዖን ጋር፣ የይስሐቅና ርቅቃም ታሪክ ከአቢሜሌክ ጋር ብቻ ይሰጣል።
16376	ከጦርነቱ ጥቂት ዓመታት በኋላ እግዚአብሔር እንደ ሦስት ሰዎች ወይም መላዕክት በተዓምር ለአብርሃምና ለሚስቱ ሣራ ታየ።
16377	ግራዝማች ማለት በጥንቱ ዘመን ኢትዮጵያኖች ይጠቀሙበት የንበረው የማዕረግ አይነት ነው።
16378	የትንቢት ቀጠሮ በደራሲ ከበደ ሚካኤልየተደረሰ የቴያትር መጽሐፍ ነው።
16379	አሮብላን በሙሉ አልፎን ሄደ።"
16380	ከነዚሁም አንድ ጉጃራቲ ነበር።
16381	የቅጠሉም ጭማቂ ለአንጓ ብግነት («እንጥል ሲወርድ») እንደ ተጠጣ ተዘግቧል።
16382	ባንዳንድ ምንጭ በዘመኑ ጌርዮን (ደያቡስ) ከስሜን አፍሪቃ መጥቶ በአሁኑ ገዲር ዳርቻ አጠገብ ባለ ደሴት ላይ ሠፈረ፣ በኋላም ዙፋኑን ከቤቱስ ያዘው።
16383	ካሜሴኑስ ሕጋዊ ሚስቱን ኖኤላን (በመርከብ ያመለጠችው የአፍሪካውያን ዘር እናት) ከዚህ በፊት ትቶ ነበር፤ አሁንም ካምና እህቱ ሬያ በሲኪሊያ ብዙም ታላላቅ አይነት ሰዎች ዘር ወለዱ።
16384	ጌታመሳይ አበበ በሰሜን አሜሪካ ፣ በአውሮፓና በአፍሪቃ በመዟዟር የኢትዮጵያን የባሕል ጨዋታ በተለያዩ አለም አቀፍ መድረኮች ላይ ያንፀባረቀ አንጋፋ የባሕል ተጫዎች ነው።
16385	ስምምነቱ ጸንቶ እጮኞቹ ከተዳሩ ወደ ቤቱ ስትገባ፣ አማት ለአዲሱ ቤተሠብ ጥሎሽን ይሰጥ ነበር።
16386	ለምሳሌ፦ አንድ በአየር የተሞላ ፊኛ ፍሪጅ ውስጥ ቢገባ፣ ውስጡ ያለው ትኩሳት እየቀነሰ ስለሚሄድ መጠነ ይዘቱ እየቀነሰና አየሩ በፊኛው ላይ የሚያደርገው ግፊት እየቀነሰ ይሄዳል፤ ስለሆነም ፊኛው ተኮማተረ ይባላል።
16387	የሚለውን ፉከራ ማሰማት ሲጀምር ግን ነገር መጣበት።
16388	ከሁለተኛ ደረጃ ምንጮች መሠረት ግን የእናቱ ሥም ሶፍያ ይባላል።
16389	በመጽሐፈ ኩፋሌ መሠረት ከጋዲር ወደ ምዕራብ የሚሄድ መስመር የሞሳሕ ያፌት ርስት ከከነዓን ካም ርስት ይለያል።
16390	በአንጻሩ ደግሞ በታሪክ ዘመናት ሁሉ የመጽሐፍ ቅዱስን ያህል የከረረ ተቃውሞ የገጠመው መጽሐፍ የለም።
16391	ወዲያውም ከዚህ ትርዒት ባገኙት ገቢ ተመልሰው ወደአውሮፓ በመሄድ ለሁለት ዓመት በኢጣልያ ፣ ፈረንሳይ ፣ እስፓኝ ፣ ፖርቱጋል ፣ ብሪታንያ እና ግሪክ አገሮች የጠለቀ የኪነ ጥበብ ጥናት አከናወኑ።
16392	አብዛኞቹ ሰዎች መጽሐፍ ቅዱስን ጊዜ ያለፈበትና አላስፈላጊ እንደሆነ አድርገው የሚያዩት ይመስላል።
16393	በተግባር ትልቁ ከተማው ኮሎምቦ ነው።
16394	ግብራቸው ቆጲ፣ ወርቅና የዝሆን ጥርስ ሆነ።
16395	ምናልባት ንጉሠ ነገሥቱ ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ “ሕይወቴና የኢትዮጵያ እርምጃ - ሁለተኛ መጽሐፍ” በተባለው መጽሐፋቸው ላይ “በፓሪስ የኛ ሚኒስቴር የነበረው ብላቴንጌታ ወልደማርያም አየለ እኛን ከድቶ ለጣልያኖች በገባ ጊዜ በዓለም መንግሥታት ማኅበር የኢትዮጵያ ጸሐፊ አቶ አክሊሉ ሀብተወልድ በፓሪስ የኢትዮጵያ ጊዜያዊ ጉዳይ አስፈጻሚ ሆኖ አገልግሎናል።”
16396	የናሚቢያ በረኅ አውራጃ ከጥንት ጀምሮ በሳን (ቡሽማን)፣ በዳማራና በናማቋ ሕዝቦች ተሰፈረ።
16397	ጆሲፉስና አንድ ሚድራሽ ናምሩድ የስራ እቅዱ መሪ እንደ ነበር ይጽፋሉ።
16398	ካስፒያን ባሕር በእስያ የሚገኝ ታላቅ ሀይቅ ወይም ባህር ነው።
16399	መንግሥቱ ንዋይ ቆስለው ከተያዙ በኋላ ከወር በላይ በህክምና ቆይተዋል።
16400	እንዲሁም እህሉ ከዘሮቹ የመጣው የሣር ተክል አይነት ነው።
16401	የቀደመው እንዳ ማርያም የሂድሞ ቅርጽ የያዘ የነበር ሲሆን ግድግዳውም የደብረ ዳሞን አሰራር በሚያስታውስ-መልኩ ከድንጋይና እንጨት ንብብር የታነጸ ነበር።
16402	በምዕራቡ አለም ስልጣኔ ከፍተኛ ግምት ያለው ፈላስፋ ነበር።
16403	የሊንጋላ መነሻ ቦባንጊ በተባለ ቋንቋ ነበር።
16404	የዓይነት ክፍያ በአንድ ግብይት ውስጥ ለሸቀጥ (አሰፈላጊ እቃ) ና አገልግሎት መግዢያ እንዲሁም እዳ መክፈያ የሚሆን ከገንዘብ ውጭ ያለ ክፍያ ነው።
16405	አምክንዮ ማለት አንድን እውነት ከሌላ እውነት ጋር የሚያያይዝ መሳሪያ ማለት ነው ።
16406	የኦቶማን ንጉሠ ነገሥት ሠራዊት ደግሞ ወዲያው ጦርነቱ ውስጥ ሲገባ በቀጣዩ ዓመት ኢጣልያና ቡልጋሪያ ተከትለው ገቡበት።
16407	በከተማዋ አንድ ሁለተኛ ደረጃና አንድ መሰናዶ ትመሀርት በቶች አንዲሁም አንድ መምህራን ማሰልጠኛ ኮለጅ ይግኛሉ።
16408	እስራኤል ሆይ፥ እነዚህ ከግብፅ ምድር ያወጡህ አማልክትህ ናቸው አሉ ሲል ተናገረው።
16409	የግዕዝን ኣልቦ የኣለው የግዕዝ ኣሥር ኣኃዛት ስፍራዎቹን ከእንግሊዝኛ ጋር መጋራት ይችላሉ።
16410	ለአብነት ያህል ይህንን ጠቀስን እንጂ መምህርቷ በቅኔዎቻቸው ውስጥ ብዙ ጉዳዮችን አመስጥረው ይገኛሉ።
16411	ለነገረኛ ነገር ተውለት ለሆዳም እህል አቅርብለት የአማርኛ ምሳሌ ነው።
16412	በኪንዳቱ ዘመን ሲማሽኪ ለታላቁ የዑር-፫ መንግሥት ተገዥ ነበር።
16413	እንዳሁላ ውሀማ የተባሉ ተክሎች ናቸው።
16414	የመርየም አባት ኢምራን ይባላል ኢምራን በ አረብኛ እና አኔ ሃናህ በአረብኛ ይባላሉ በኢስላም ታሪክ ኢምራን እና ባለቤቱ ሃና ሽማግሌ እና መካን ነበሩ.
16415	የሚከተሉ ሁለት ዘውድን በመጫን ፋንታ፡ ወደ ቀኝ ባለው ራስ ውስጥ መቆየት ይመርጣሉ።
16416	የሊሎንጔ ሥፍራ በማላዊ ሊሎንጔ የማላዊ ዋና ከተማ ነው።
16417	በጥንታዊ ልማድ የትሪር መሥራች የኒኑስ ልጅ ትሬቤታ ነበር።
16418	በየጊዜው ይነሱ በነበሩ የሀገር ጉዳዮች ላይ ይይዙት የነበረው አቋም፣ ይሰጡት የነበረው ውሳኔና ያስተላልፉት የነበረው ትዕዛዝ ተሰሚነትና ተቀባይነት እያገኘ እንደመሄዱ መጠን ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጨመረ ይሄድ ለነበረው የዱኛ ሥልጣናቸው ዓይነተኛ ምክንያት ነበር።
16419	በትውፊት ዘንድ የፀሐይ አምላክ ሄሊዮስ እና የክሊመኔ ልጅ ነበረ።
16420	በተለይም ደግሞ በንጉሡ ባለሟል በብላታ አድጎ ላይ «አድግ / በግእዝ አህያ ማለት ነው /» እያሉ በሚሰነዝሩት ትችት በተደጋጋሚ ተከሰው ዐጼ ቴዎድሮስ ዘንድ ቀርበዋል።
16421	ማናቸውም ሙቀት ያላቸው ነገሮች የጥቁር አካል ጨረራ ያመነጫል።
16422	እነዚህም ከብዙ በጥቂቱ ሠራተኛ ሠፈር፣ ዘበኛ ሠፈር፣ ሥጋ ቤት ሠፈር፣ ኩባንያ ሠፈር፣ ጠመንጃ ያዥ ሠፈር፣ ካህን ሠፈር (በኋላ ገዳም ሠፈር) ፣ ገባር ሠፈር ፣ ሠረገላ ሳቢ ሠፈርና ውሃ ስንቁ ሠፈርን ያካትታሉ።
16423	ከላጋሽም ሰዎች ብዙዎች ተከሠሩ በዕዳም ተያዙ።
16424	በተልሙድ ዘንድ ደግሞ፣ ዐምራም በረጅም እድሜው ላይ የትዳርና የመፍታት ሕግጋት በእብራውያን መካከል በግብጽ ምድር አሳወቃቸው።
16425	በዶክተሩ ፈጠራ ሁሉንም የግዕዝ ቀለሞች ከኣንድ ገበታ በኣንድና ሁለት መርገጫዎች ብቻ መክተብ ተችሏል።
16426	ኢኮኖሚው በዚህ መንገድ ከማደጉ የተነሳ ኤርትራ እርሷን የቻለች ሆነች።
16427	አልመንድ ደግሞ ለደምና ለጉበት ጤንነት መልካም በመሆን በትንሹ ኮሌስትሮልን ዝቅ እንደሚያደርግ ታውቋል።
16428	ኢትዮጵያ ውስጥ የሚሰራ የምግብ አይነት ሲሆን፣ በብዛት ህብረተሰቡ ለቁርስ የሚጠቀምበት የምግብ አይነት ነው።
16429	ኢትዮጵያ ውስጥ የሚሰራ የምግብ አይነት ሲሆን፣ የሚሰራውም ከቂጣ ና አብዛኛውን ጊዜ ከንጥር ቂቤ በበርበሬ ነው።
16430	ኢትዮጵያ ውስጥ የሚሰራ የምግብ አይነት ሲሆን፣ የሚሰራውም ከስጋ ሆኖ የጥብስ አይነት ነው።
16431	ኢትዮጵያ ውስጥ የሚሰራ የምግብ አይነት ሲሆን፣ የሚሰራውም ከበሬ ወይም በግ ምላስ እና ሰንበር ነው።
16432	ኢትዮጵያ ውስጥ የሚሰራ የምግብ አይነት ሲሆን፣ የሚሰራውም ከበግ ወይም ፍየል ነው።
16433	ኢትዮጵያ ውስጥ የሚሰራ የምግብ አይነት ሲሆን፣ የሚሰራውም ከሱፍ ስንዴና አንድ አንድ ጊዜም ሽምብራ ቆሎ ነው።
16434	ኢትዮጵያ ውስጥ የሚሰራ የምግብ አይነት ሲሆን፣ የሚሰራውም ከስንዴ ፣ ባቄላ እና አተር ነው።
16435	ኢትዮጵያ ውስጥ የሚሰራ የምግብ አይነት ሲሆን፣ የሚሰራውም ከሽሮና ስጋ ነው።
16436	ኢትዮጵያ ውስጥ የሚሰራ የምግብ አይነት ሲሆን፣ የሚሰራውም ሽምብራ ነው።
16437	ኢትዮጵያ ውስጥ የሚሰራ የምግብ አይነት ሲሆን፣ የሚሰራውም ከስንዴ ወይም ገብስ ዱቄት ነው።
16438	ኢትዮጵያ ውስጥ የሚሰራ የመጠጥ አይነት ሲሆን፣ የሚሰራውም ከስንዴ ዱቄትና ብዙ ጊዜ ከንጥር ቂቤ ነው።
16439	ኢትዮጵያ ውስጥ የሚሰራ የምግብ አይነት ሲሆን፣ የሚሰራውም ከደረቅ እንጀራ እና ንጥር ቂቤ በበርበሬ ነው።
16440	ኢትዮጵያ ውስጥ የሚሰራ የምግብ አይነት ሲሆን፣ የሚሰራውም ከስንዴ ዱቄት፣ ዘይት እና ስኳር ነው።
16441	ኢትዮጵያ ውስጥ የሚሰራ የምግብ አይነት ሲሆን፣ የሚሰራውም ከተብላላ በሶ ነው።
16442	ኢትዮጵያ ውስጥ የሚሰራ የምግብ አይነት ሲሆን፣ የሚሰራውም ከበርበሬ ነው።
16443	ኢትዮጵያ ውስጥ የሚሰራ የምግብ አይነት ሲሆን፣ የሚሰራውም ከገብስና ንጥር ቂቤ ነው።
16444	ኢትዮጵያ ውስጥ የሚሰራ የምግብ አይነት ሲሆን፣ የሚሰራውም ከአይብና ጎመን ነው።
16445	ኢትዮጵያ ውስጥ የሚሰራ የምግብ አይነት ሲሆን፣ የሚሰራውም ከቋንጣን እንጀራ ፍርፍር ነው።
16446	ኢትዮጵያ ውስጥ የሚሰራ የምግብ አይነት ሲሆን፣ የሚሰራውም ከባቄላ፣ ከሱፍና ከሰናፍጭ ነው።
16447	ኢትዮጵያ ውስጥ የሚሰራ የምግብ አይነት ሲሆን፣ የሚሰራውም ከያልታዎቀ (ካወቁት ያስተካክሉ)ነው።
16448	ኢትዮጵያ ውስጥ የሚሰራ የምግብ አይነት ሲሆን፣ የሚሰራውም ከእንቁላል ነው።
16449	የተወሰነ ቁጥር ባለቸው የአለም ከፍሎች የእንስሳ ቁጥጥር እና ክትባት መርሀግብሮች በውሻ የሚመጣ የእብድ ውሻ በሽታዎችን ተጋላጭነት ቀንሰዋል።
16450	ይህነንም ማለቴ የእርቅ ፈቃድና በደህና ለመላላክ ካሳዩኝ በኋላ ሥራቸው በጦርነት እንዳለኝ አድርገው ይሄዱ ዠመር።
16451	ኮሚሽነር ኣበበ ሙሉነህ መልሱን የጻፉት በአማርኛ የጽሕፈት መሣሪያ በተጻፈ ደብዳቤ ነበር።
16452	የወርቅና የብር መሐለቅ ገንዘብ የሰራሉ።
16453	ዞራስተር የሰው በላይን መምጣት ቢሰብክም ይህ እራሱ ከንቱ እንዳልሆን ምንስ ምክንያት አለ?
16454	ከተማይቱ ምንም እንኳን በቅርቡ የከተማው ዋና መንገድ እና የውስጥ ለውስጥ መንገድ በመገንባት ላይ ቢሆንም እስከ ቅርብ ጊዜ ድረስ ደረጃውን ያልጠበቀና የተጎዳ ባለ አንድ መስመር አስፋልት መንገድ ብቻን ነበር የነበራት።
16455	ትርጉሙም ሙሴና ኤልያስ ሊስቡት አልቻሉም ብለው አባታቸውን በጉባኤ መካከል ነጥቀዋቸው መወድሱን ጨርሰውታል።
16456	ከፎሪየር በፊት ለሙቀቱ ፎርሙላ አጠቃላይ መልስ አልተገኘለትም ነበር ምንም እንኳ ለተወሰኑ ጥያቄወች መልስ ቢገኝላቸውም (ለምሳሌ የሙቀቱ ምንጭ የተወሰነ ባህርይ ካሳየ በተለይ የሳይን ወይም ኮሳይን ሞገድ ከሆነ።
16457	ከተለያዩ ክፍለ ሃገሮች የመጡት ወታደሮች በንጉሠ ነገሥቱ በተዋቀረ አንድ የጦር ክፍል ስር ተደራጁ።
16458	እኒህንና እኒህ የመሰሉ እንግዳ የአእላፍ ጠባዮች የተጠኑት በጆርጅ ካንተር ነበር።
16459	በቀድሞው ኩራዝ አሳታሚ ድርጅት ያልታተሙ መፃህፍት ገምጋሚም ነበር።
16460	ተመጣጣኝ ክፍያ ተጠቃሚ ላገኘው አገልግሎት ወይም ገዥ ለገዛው ሸቀጥ በሁለቱ የግብይት አካላት ስምምነት ይመጥናል ተብሎ የሚቀርብ የገንዘብ ወይንም የዓይነት ክፍያ ነው።
16461	ከግሪክኛ በላይ የግሪኩ ጽሕፈት ለአንዳንድ ሌሎች ልሳናት ተለምዷል።
16462	በቤተሰብ ደረጃ የምግብ ፍጆታን ለማሟላት፣ የገቢ ምንጭን ለማሳደግ፣ የመሬትን ምርትና ምርታማነት ለማሳደግ እና ለተለያዩ የባህላዊ መድሃኒትነት አገልግሎት የሚውል ሁለገብ ጠቀሜታ ያለው የአግሮፎሬስትሪ ዛፍ ነው።
16463	በመጽሐፍ ቅዱስ መሠረት ኬብሮን የአብርሃም መኖሪያ ስለ ሆነ፥ በአይሁድና ፣ በክርስትና እና በእስልምና ሁላቸው እንደ ተቀደሰ ቦታ ይቆጠራል።
16464	ማትሪክስ ማለት በአራት ማዕዘን የተደረደሩ ቁጥሮች ማለት ነው።
16465	በ፲፫ኛው ዓመት የወንዝ ሥራዎች ሚኒስትሩ፣ የሻንግ መስፍን ሚንግ ዓረፈ።
16466	በዘመኑም ደብረ ብርሃን ከፍተኛ የትምህርት ማዕከል የነበረች ሲሆን በንጉሡ ትእዛዝ በርካታ የሃይማኖት መፃሕፍት የትርጉም ሥራ ተከናውኖባታል።
16467	እውነትና ንጋት እያደር ይጠራል እንደወርቅ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
16468	በግሪክና ሮማዊ ጸሓፍት ዘንድ፣ የማሣጌታያውያን ጎረቤቶች በስሜን «አስፓሲዮይ» ወይም አሽቫካ፣ በምዕራብ እስኩቴስና ዳሃይ፣ በምሥራቅ ኢሠዶናውያን (ምናልባት ከቻይና መዝገቦች የታወቀው ዉሱን ብሔር) እና በደቡብ ሶግዲያ (ኾራሳን) ነበሩ።
16469	አቡበክር ይህን ማለቷን ሲሰሙ፡- “በአላህ እምላለሁ፣ እንደወትሮው ሁሉ ማለቤን እቀጥላለሁ።
16470	የሚመስል ቋንቋ በውስጡ አለበት።
16471	በኸንጀር ዘመን ጠቅላይ ሚኒስትሩ («ጨቲ» የሚባለው ሹመት) አንኹ እንደ ነበር ይታወቃል።
16472	የጽሕፈት ጥቅም ሲገባ፣ የከተማው ስም «ናጋር» ነው፤ ቦታው ከጎረቤቶቹ ከኤብላና ከማሪ ጽላቶች ይጠቀሳል።
16473	ያምላክን ነገር ስንቱን አውቀሽው ወይ እኔ እበላው አንቺ አርመሽው የአማርኛ ምሳሌ ነው።
16474	ካደረበት ንቀት የተነሳ ዞራስተር ብዙ ተከታይ ከማፍራት ይልቅ ሊግባባቸው የሚችሉ ጥቂት ፈርጥ የሆኑ ሰወችን ፍለጋ ጀመረ፡ ተራ(መናኛ) ነገሮችን ከህይወት ለማግኘት የሚሞክሩን ሳይሆን፣ ከፍተኛ ነገርን ለማግኘት የሚሞክሩትን።
16475	በነበረው ሙያዊ ብቃትና ወታደራዊ ሥነ ሥርዓት አክባሪነት ከተራ ወታደርነት በአንድ ጊዜ የሃምሳ አለቅነት ማዕረግ ማግኘት የቻለው ሣህሌ፤ በሂደት እስከ ኮሎኔል ደረጃ ደርሷል።
16476	ሞርሞኖች ወይም የይሆዋ ምሥክሮች ግን ሥላሴን የማይቀበሉ እምነቶች ናቸው።
16477	የተቃርኖ አራት ማዕዘን በስብስብ ቬን ዲያግራም እንደሚብራራ የተቃርኖ አራት ማዕዘን በአራቱ የተቃራኒ አይነቶች መካከል ያለውን ዝምድና እና ልዩነት የሚያሳይ የሥነ አመክንዮ ዘዴ ነው።
16478	የጀርመን ሕዝብ ባማካኝ ከአውሮፓ ሁሉ ቴሌቪዥንን የሚወድዱ ሲሆኑ ፺ ከመቶ ሰዎች ወይም ሳተላይት ወይም ገመድ ቴሌቪዥን አላቸው።
16479	በመካለሉ ማሃዲ ሱዳኖች በግብጾች ላይ በመነሳታቸው ግብጾች ከሁለት ጎን አጣብቂኝ ውስጥ ገቡ።
16480	የግብጽኛ ጸባይ ከነዚሁ ቋንቋዎች ወላጅ ከ«ቅድመ-አፍሮ-እስያዊ» ብዙ እንደ ረሳ ይመስላል።
16481	ስለዚህም ዙርና ግልባጭ ምንጊዜም አንድ ላይ እውነት ወይም ውሸት ይሆናሉ።
16482	ለአቤቱታ የለው ይሉኝታ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
16483	በሆሣዕና ዕለት ከሌሎች እንስሳት ይለቅ ጌታን ለመሸከም ለክብር የተሸከመችው አህያ ናት።
16484	ስለሆነም ምንም እንኳን ውክፔዲያ በብዙ ረገድ እየተሻሻለ የመጣ ቢሆንም የተለያዩ መጣጥፎች የተለያየ የሀሳብ ጥልቀትና ጥራት ሊኖራቸው ስለሚችል ዊክፔዲያን እንደ አንድ የምርምር ማጣቀሻነት ከመጠቀም ጎን ለጎን ጥንቃቄ ማድረግ እንደሚገባ ይመከራል።
16485	የማልትኛ ፊደል ከላቲን አልፋቤት መጥቶ እንዲህ ነው።
16486	በጣሊያን ወረራ ደወሉን ለመስቀል ግንብ ቢሰራም ግንቡ በመብረቅ ተመቶ በመፍረሱ አሁንም ደወሉ መሬት ላይ ይገኛል።
16487	አንዳንድ የአሳ ዘሮች፤ አንዳንድ የወፍ ዘሮች፤ በመጠኑ እንደ በግ ያሉ እንስሳዎች እንደምሳሌ ይጠቀሳሉ።
16488	እንዲሁም ማንም ዐይነት አትክልት ወይም እንስሳ ሳይበላ በድንብ መታጠብ፣ መበሠልና መዘጋጀት ለሕክምና አይነተኛ ነው።
16489	የቀድሞው ንጉሥ ዳግማዊ ኡምቤርቶ አገር ለቅቀው ተሰደዱ።
16490	በህትመት መልክ የሚገኙ አማርኛን ጨምሮ በሌሎች ቋንቋዎች ያሉ ማንኛውም አይነት መረጃዎች ስካን ከተደረጉ በኋላ በቀላሉ በኮምፒውተር አማካኝነት መረዳትና መነበብ እንዲሁም ኤዲት መደረግ እንዲችሉ የሚያግዝ ሲስተም ነው።
16491	የሽፈራው ቅጠል በውስጡ የተለያዩ ንጥረ ነገሮችን የያዘ በመሆኑ የምግብ ይዘት አትክልትን መተካት የሚችል ዛፍ እንደሆነ ጥናቶች ያሳያሉ።
16492	በመሃከሉ ግማሽ እህቱም ልትገለው መርዝ አጠጥታው ነበር።
16493	የክትባት ንጥረ ነገሮች የተገደሉ ወይም የተዳከሙ የቫይረስ ፣ ባክቴሪያ ፣ ፕሮቶዞኣ ወይም የእነዚህና የትላልቅ ጥገኞች ቍርጥራጮች ሊሆኑ ይችላሉ።
16494	እነዚህን ጥገኛ አገራት ከመግባት በፊት ለኢትዮጵያውያን ዜጎች ቪሳ ማግኘት አስፈላጊ አይደለም።
16495	ተመሳሳይ ጨዋታ በዌልስ ጒድብወል ተባለ።
16496	ቴወድሮስ ብዙም ሳይቆይ የጎንደር ከተማን ያዘ።
16497	መለስተኛ ሙቀት ያላቸው ነገሮች፣ ለምሳሌ የሰው ልጅ፣ ለአይን የማይታይ የጥቁር አካል ጨረራ በአካባቢው ይረጫል፣ ሆኖም ይሄ በታህታይ ቀይ ደረጃ ስለሆነ ለአይን አይታይም።
16498	እንዲሁም የጉቲ ሠራዊት ኡሩክንና ኤላምን የዛኔ ወረሩ።
16499	ምንትዋብ ግምብ በእቴጌ ምንትዋብ የተሰራ ሲሆን በፋሲል ግቢ ይገኛል።
16500	እንዲሁም ምንም እንኳን ባህሪዮና ምግባሩ እንደ ወገኖቹ እንደ ኤዶምያስ ቢሆን፤ ሃይማኖቱ ወደ እስራኤል የሚያደላ ስለነበር የአይሁድን ሃይማኖትና ልማድ ያከብርና ነበርና እነሱም እርሱን ይፈሩትና ያከብሩት ነበር።
16501	የዱሙዚድ ሕልም በተባለ ትውፊት፣ የኡሩክ ንጉሥ ዱሙዚድ ከቅንጦቱ በተገለበጠው ጊዜ፣ ያባረሩት አመጸኛ ረሃብተኞች ከኡርና ከሌሎች የሱመር ከተሞች እንደ መጡ ይነግረናል።
16502	ከርሳቸው በፊት ከነበሩ ነገሥታት በተለየ መልኩ ቴዎድሮስ አገሪቱን ወደ ዘመናዊ አገር ለማሻገር ያሳዩት ፍላጎት ንግሰ ነገሥት በነበሩበት ወቅት የነበራቸው ወጣትነትና።
16503	የዱሙዚድ ሕልም በተባለ ሱመራዊው ትውፊት ሰነድ መሠረት፣ ረሃብተኛ ሰዎች ከአክሻክና ከሌሎች ከተሞች በአመጽ ወጥተው የኡሩክን ንጉስ ዱሙዚድ፣ አሣ አጥማጁን ከዙፋኑ አወደቁት።
16504	በጥንታዊ አሦር ከተማና በጤግሮስ አጠገብ ያሉትም ተራሮች እስከ ዛሬው አርሜንያ ድረስ 'የአሦር ተራሮች' ይሰየሙ ነበር።
16505	ቫሌንሲያ ወይም ሙርሲያ ብርቱካን በተለይ ለጭማቂ የሚመች ጣፋጭ አይነት ነው።
16506	በተናጋሪ ብዛት ከአለም ቋንቋዎች ዘጠንኛ ደረጃን ይይዛል።
16507	በዚያውም ሰርጸ ድንግል በአክሱም ስርዓተ ተክሊሉን ፈጸመ (ይህ እንግዲህ ከዘርዓ ያዕቆብ በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ መሆኑ ነው)፣ መልአክ ሰገድ የሚለውንም ስም ያገኘው በዚህ ጊዜ ነበር።
16508	የነጠላና ጀበና ተሸካሚ እንደገና ከኋላው ይታያል፣ የአበባም ምልክት እንደገና በራሱ አጠገብ አለ።
16509	በመሆኑም ምንም እንኳን የድረገፁ ባለቤት ዊክፔዲያ ፋውንደሽን ቢሆንም ብዙውን ጊዜ በድረ-ገፁ ላይ በሚዎጡ የፅሁውፍ ስራዎችና የድረ-ገፁን የቀን ተቀን እንቅስቃሴዎችን በመቆጣጠሩ ረገድ የላቀ ተሳትፎ አይታይበትም።
16510	የሐርሆር ሚስት ኖጅመት ምናልባት የራምሴስ ልጅ ነበረች።
16511	የባቢሎን ንጉሥ ሃሙራቢ ጉቲዩምን እንደገና ድል አደረገው።
16512	ሽማግሌና ስልቻ ሳይሞሉ አይቆሙም የአማርኛ ምሳሌ ነው።
16513	የመጽህፉ መቼት በጊዜው በነበረው በኤርትራ ክፍለ ሃገር ይካሄድ በነበረውቀይ ኮከብ ዘመቻ ዙርያ የሚያጠነጥን ነው።
16514	የሐቱሳሽ ንጉሥ ዛልፓን ከበበው፤ ተከታዩም ያዘው።
16515	ስለሆነም አንዱ ጥምረት ከሌላኛው የሚለየው የኳሶቹ አንድ ላይ መቀመጥ አይነት ሲለያይ ብቻ ነው።
16516	ስለሆነም አንዱ ጥምረት ከሌላኛው ምንጊዜም ተለይቶ ይታወቃል።
16517	ስለሆነም አንዱ ጥምረት ከሌላኛው የሚለየው ቁናዎቹ የሚያገኙት ኳስ ብዛት ሲለያይ ብቻ ነው።
16518	የአማርኛ የቃል ክፍሎች በስድስት ይከፈላሉ።
16519	በአፍሪካ ቀንድ በሚገኙ አገሮች፥ በኢትዮጵያ ፥ ጅቡቲ ፥ ሶማሌና ኬንያ ፥ በብዙ ሚሊዮን የሚቆጠሩ ተናጋሪዎች አሉት።
16520	በድምፁም ጭምር ስሜቱን ለማርካት በ፲፱፻፶፭ ዓ.ም. በምድር ጦር ኦርኬስትራ ተቀጠረ።
16521	ወዲያውኑ አበበ ሜክሲኮ ሆስፒታል በአስቸኳይ ተወሰደ።
16522	ከነዚህም ውስጥ ብዙዎቹ በተለያዩ መንግስታዊና የግል ድርጅቶች ውስጥ በመስራት ለሀገራቸው አገልግሎትን ስጥተዋል።
16523	ሳርጎንም እንደ ፊተኛው ኤንመርካር «የአራት ሩቦች ንጉሥ» በመባሉ በሌሎች መንግሥታት ሁሉ በላይ ሆኖ በመላው ዓለም ላይ ይግባኝ ማለት እንደ መጣሉ ነበር።
16524	ህያርባስ ወይም ያርባስ በሮማውያን አፈ ታሪክ በጥንት ዘመን የጌቱሊያ ንጉሥ ነበር።
16525	በአሜሪካ ደቡብ በተገኙ ክፍላገሮች ግን ባርነት ገና የተለመደ ከመሆኑ በላይ በጥጥ የተመሠረተው የምጣኔ ሀብታቸው አስፈላጊነት መሰላቸው።
16526	ገብረሃና እቴጌ መነንን መዝሙርን፣ ውዳሴ ማርያምንና ሌሎችንም አስተምረው ከጨረሱ በኋላ ለከፍተኛ የቤተ ክርስቲያን ትምህርት በእቴጌይቱ ትዕዛዝ ወደ ጎንደር ተላኩ።
16527	የይስሐቅ ታሪክ በተለይ የሚታወቀው ከብሉይ ኪዳን ኦሪት ዘፍጥረት ነው።
16528	በኣለፉት ጥቂት ዓመታት ኢትዮጵያን እየጎዱ የአሉ ከመንደር ኣስተሳሰብ መላቀቅ ኣቅቷቸው የዶክተሩን ሥራዎች ማስተዋወቅ ሲገባቸው ሲደብቁ የነበሩ ኢትዮጵያውያን ዋናዎቹ ናቸው።
16529	ነግርግን ሌሎች በረካታ መጣጥፎች፣ የተሟላ የመረጃ ማጣቀሻ ያላስቀመጡ፣ በበቂ ሁኔታ ያልተብራሩ አሊያም በፊት ከነበራቸው የተሻለ ይዘት በተጨማሪ ሌሎች ገና ያልተብራሩ አዳድስ ክፍሎችን ያካተቱ ስለሚሆኑ ይህንን “የምንግዜም ምርጥ መጣጥፎች “ የሚል ደረጃ ለማግኘት ከአንድ ወር እስከ አንድ አመት ጊዜን የሚጠይቅ የማሻሻል ስራና ያላሰለሰ ጥረትን የሚጠይቁ ናቸው።
16530	የመጽሐፉ ግሪክ ትርጉም የሚታወቀው ከቅዱስ ኤፒፋንዮስ ጥቅሶች ባቻ ሳይሆን እንዲሁም በዩስቲን ሰማዕት፣ በኦሪጄን፣ በዲዮዶሮስ ዘአንጥያክያ፣ በኢሲዶር ዘሰቪላ፣ በአሲዶር ዘእስክንድርያ፣ በዩቲክዮስ (አቡነ እስክንድርያ)፣ በዮሐንስ ማላላስ፣ በጊዮርጊስ ሱንኬሎስና በቄድሬኖስ ጥቅሶች በከፊል ይታወቃል።
16531	ማውንቴን ኒያላ በመባል የሚታወቀው እንስሳ ከኢትዮጵያ ብርቅዬ እንስሳት መካከል አንዱ ነው፡፡
16532	የቱርክኛ ዘመድ ሳይሆን ከፋርስኛና ከኩርድኛ ጋር በሕንዳዊ-አውሮፓዊ ቋንቋዎች ቤተሠብና በሕንዳዊ-ኢራናዊ ንዑስ-ቤተሠብ ውስጥ ይገኛል።
16533	ኣንቲቦዲ ኣካል ከበሽታ ለመከላከል የሚሠራው ፕሮቲን ነው።
16534	በአእዋፍ ውስጥ ወንዶቹ በአብዛኛው በህብረቀለም የተዋቡ (ለምሣሌ እንደ ተባእት የገነት ወፍ) ሆነው ይታያሉ።
16535	መጀመሪያ እኒህ ሃይሎች የተባበሩት መንግስታትን ትኩረት ለመሳብ ቢጥሩም ስላልተሳካላቸው በአረብ አገሮችና በሶማሊያ እርዳት ወደ ትጥቅ ትግል ገቡ።
16536	በዚያውም ደብረ ይሥሓቅ የተሰኘውን ቤተክርስቲያን ለድሉ ማስታወሻ ኮሶጌ ላይ አሰሩ።
16537	በመጽሐፍ ቅዱስ መሠረት የዕብራውያን ታሪክ በዔቦር ተወላጅ በአብርሃም (መጀመርያ አብራም ተብሎ) ይጀምራል።
16538	በጥንታዊ ዘመን ግብርና እንዳስተማረ የሚል እምነት በአንዳንድ የቻይና መጽሐፍ ሊገኝ ይችላል።
16539	የመጨረሻ ምርጥ ተብለው የሚመለከቱት የበሬ ዝርያዎች የእንግሊዝ ነጭ በሬ፣ አንኮሌ ዋቱሲ፣ አንገስ፣ ሳንታ ገርትሩደስ፣ ገርንሲ፣ ሆልስታይን፣ ኤርሺየር፣ ብራንገስ፣ ብራህማን፣ ቺያኒና፣ ሄረፎርድ፣ ቻሮላዪስ፣ እና ጋሎዌይ የበሬ ዝርያ ናቸው።
16540	የጀርመን ሕዝብ በብዛት ክርስቲያኖች ናቸው፤ በስደትም ወደ አገራቸው ለደረሱት ሰዎች በጠቅላላው ሰላምታ ሰጪዎች ናቸው።
16541	የአስዋን ግድብ ከጠፈር እንደሚታየው የአስዋን ግድብ ደቡባዊ የግብፅ ከተማ በሆነችው አስዋን ውስጥ የሚገኝ የናይል ትልቅ ግድብ ነው።
16542	ከትሎቹም ጉዳት የተነሳ እንቁላሎቻቸው ከሽንት ጋር ሲወጡም ደም ሊያሸኑ ይችላሉ።
16543	በታሪኩም በኩል ብንሄድ የመጀመሪያወቹ የካልኩለስ ዘዴወች ኢምንት የተባውን ጽንሰ ሃሳብ ይጠቀሙ ነበር።
16544	ማለትም፣ ግቤቱ በትንሹ ሲለወጥ፣ውጤቱም እንዲሁ በትንሹ ይለወጣል እንጂ አይዘለምም፣ ወይንም በብዙ አይለወጥም።
16545	ኬሚስትሪ ወይም የጥንተ-ንጥር ጥናት የቁሶችን አሰራር እና ጸባይ ያጠናል።
16546	በተጨማሪ ልጁን ያስማሕ-አዳድን ለቃትና ንጉሥ ኢሺ-አዳድ ሴት ልጅ ለልዕልት በልቱም በማጋባቱ፣ የአሦር-ቃትና ስምምነት አጸና።
16547	በመምህሩ ካርል ያንሰን-ቪንከልን ምርመራ ግን ይህ ፒያንኪያ በውኑ የሔርሆር ቀዳሚና ዐማት ነበር የሚል አሳብ አቀረበ።
16548	ደጃዝማች ወልደ ሰማዕት' በዓፄ ኃይለ ሥላሴ ዘመነ መንግሥት ወላይታ አውራጃ በአስተዳዳሪነት በቆዩበት ጊዜ ብዙ የልማት ሥራዎችን አከናውነዋል።
16549	በመሆኑም የሸዋ መኳንንት “ይህ ወጣት ከቤተ መንግሥቱ ጠራርጎ ሳያስወጣን እንቅደመው” በማለት መሯሯጥ ጀመሩ።
16550	አፈወርቅ ገብረ ጊዮርጊስ “ዳግማዊ አጤ ምኒልክ” በተባለው መጽሐፋቸው ገጽ ፴፱--፵፩ ላይ “ከልዢነት ጀምረው ሲመኟት እንደ ህልም ሲአልሟት ትኖር የነብረችው ጣይቱ ብጡል በ፲፰፻፸፭ ዓ/ም ደብረ ብርሃን ገባች ንግሥተ ሸዋ ሆነች ወዲያው የፋሲካ ለት አንኮበር መድኃኔ ዓለም ቆርበው ሁለቱ ተጋቡ።
16551	በእነዚህ ሰዎች አገላለጽ «ደረሶ» የብሔረሰቡ መጠሪያ እንደሆነ ፤ ይሁን እንጂ ቀደም ሲል የነበሩት የገዢ መደቦች የብሔረሰቡን ማንነት ዝቅ ለማድረግ ሲሉ «ደረሶ» የሚለውን በማዛባት «ደራሣ» በማለት ይጠሩት እንደነበር ይነገራል።
16552	የኬልቶች ከተማ መጀመርያ «ሉኮቶኪያ» ተብሎ በስትራቦን ተመዘገበ።
16553	ፕቶሎመይ ደግሞ ከተማውን «ለውኮተኪያ» አለው።
16554	መጀመርያ ሦስቱ ወንጌላት ( የማቴዎስ ወንጌል ፣ የማርቆስ ወንጌል፣ የሉቃስ ወንጌል) ስለተመሳሳይነታችው «ሲኖፕቲክ» («አከከታች») ወንጌላት ሲባሉ፣ የዮሐንስ ወንጌል ስለ ኢየሱስ ሕይወት፣ ስብከትና ትምህርት ከነዚህ የተለየ ነፃ አስተያየት ያለውን ድርሰት ያቀርባል።
16555	የዲጂታል ዑደት እምንለው የ ስታቲክ ዲሲፕሊን ን የሚቀበል ማናቸውም ዓይነት የዑደት አይነትን ነው።
16556	አንዳንድ ቃላት ከስፓንኛ ፣ ከቻይንኛና ከሳንስክሪት ተበድረዋል።
16557	መንግሥቱ ንዋይ በ፲፱፻፰ ዓ/ም አዲስ አበባ ላይ አራዳ ጊዮርጊስ ገዳም ሠፈር አካባቢ ተወለዱ።
16558	ቦኒፊልድ እንደ ተመዘገበ ሲል ይህ ክስ በዘከር ትዕዛዝ ሕዝቡን ለማታለል ለሥስትና ለብር ሆነ።
16559	እናታችን አሚና በጭንቀት ላይ ሆና ራሷን ሳተች።
16560	ጸሐፊዎች ዓሚሩ የጠንካራ ስብ ዕና ባለቤት እንደሆኑና፣ ኃቀኛ፣ ጠንካራ፣ እና ፍርድ-አዋቂ መሆናቸውን ይናገራሉ።
16561	በፖለቲካ ጥበብ በኢጣሊያ ቅኝ ገዢ ብልጣብልጥ የመንግሥት ሥልጣን ላይ ድል የተቀዳጀችው ገና ጦርነቱ ሳይጀመር ለጦርነቱ መጀመር መነሻ የሆነው የውጫሌ ውል በተደረገበት ሥፍራ ነው፡፡
16562	በሂክሶስ ዘመን የሂክሶስ ዋና ከተማ ሆነ።
16563	ጴጥሮስም መልሶ ኢየሱስን ጌታ ሆይ፥ በዚህ መሆን ለእኛ መልካም ነው፤ ብትወድስ፥ በዚህ ሦስት ዳስ አንዱን ለአንተ አንዱንም ለሙሴ አንዱንም ለኤልያስ እንሥራ አለ።
16564	የሥልጣኔ ስጦታ ለመቀበል ወደ ኤሪዱ መጓዝ እንደ ነበረባት ተባለ።
16565	የሚለውን ጥያቄ ከመመለስ ጋር ትይዩ ናችው።
16566	የባቢሎን ግንብ በዘመናዊ ልብ ወለድ ታሪክ፣ ፊልሞችና ጨዋታዎች ሚና ተጫውቷል።
16567	✍ከየዚድ ኢብን ሙዓዉያህ ሞት በኃላ የኸሊፋዉን ቢሮ የመራዉ አ ብደላህ ረዲየላሁ ዐንሁ ነበር።
16568	ስለሆነም ግራፉ ከመሰረት ወደ አበበ ይተሰነዘረ አቅጣጫዊ ግራፍ ነው እንላለን።
16569	ስለሆነም ነፍስ ከአዕምሮ ጋር በብዙ ፍልስፍናዎችና ሃይማኖቶች ዘንድ የተቆራኙ ናቸው።
16570	በሥልጣኑ ከፍታ በ፲፮ኛው እና ፲፯ኛው ክፍለ ዘመናት የኦቶማን መንግሥት በደቡብ ምሥራቅ ኤውሮጳ ፣ ደቡብ ምዕራብ እስያና ሰሜን አፍሪቃ የሚገኙ ቦታዎችን ይቆጣጠር ነበር።
16571	አራተኛው ላባ፣ ግልጋሎት ላይ የዋሉት ላባዎች ጉዳት ሲደርስባቸው ለመቀየሪያነት ያገልገላል።
16572	የሚያልፍ ነገር የማያልፍ ስም ይሰጣል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
16573	እስራኤል በገባ በስምንት ወሩ ያለፈው መንግስት ሥርዓት በማብቃቱ ወደ ኢትዮጵያ ተመለሰ።
16574	ከቅዳሴው በኋላ የምረቃው ሥነ ሥርዓት ሲጀመርና የሠሌዳው ጽሑፍ ሲገለጥ፤ ፳፬ ጊዜ መድፍ ተተኮሰ።
16575	የጥንቶቹ ግሪክ ፈላስፎች ጊዜ ማለቂያ የለለው፣ ወደሁዋላም ሆነ ወደፊት የትየለሌ ነው ብለው ሲያስቀምጡ፣ የመካከለኛው ዘመን አውሮጳውያን ደግሞ ጊዜ መነሻም ሆነ መድረሻ ያለው አላቂ ነገር ነው በማለት አስረግጠው አልፈዋል።
16576	ከሰርጉን ምላሽ ትለኛለህ ጋር ተመሳሳይ ነው ግን ይሄ በተናጋሪውና በመላሹ መካከል ያለው ዕይታ በከረረ መልኩ ተቃራኒ ነው።
16577	የባልቴት ወብራ የክረምት ብራ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
16578	የአበቦቹ መጠን አነስተኛ ሆኖ ጠመዝማዛ ቅርጽ አላቸው።
16579	ከጦርነቱ በኋላ በሎንዶን ውል የሳንጃኩ መሬት በሰርቢያና በሞንቴነግሮ ተካፈለ።
16580	አንኮበር የሸዋ ነገሥታት ቋሚ መናኸሪያ ለመሆን የበቃችው ከመርድ አዝማች አምኀየሱስ ዘመነ መንግሥት ሲሆን በ፲፱ኛው መቶ ክፍለ ዘመን መጀመሪያ ላዶ ሥልጣን በያዙት በንጉሥ ሣህለ ሥላሴ ዘመነ መንግሥት በይበልጥ ተስፋፍታ ነበር።
16581	በተለይም እንደ ካልሲየም እና ፖታሲየም አይነት ማዕድናትን የሚይዙ አረንጓዴ አትክልቶች እና የወተት ተዋፅኦዎች ጠቃሚ ግብአቶች ናቸው።
16582	በመርከብ አደጋ ምክንያት ግን ከባርነት ያመለጡ አፍሪካውያን በደሴቶቹ ደርሰው ከካሪቦቹ ጋር ተቀላቀሉ።
16583	ምንይሊክ በዓፄ ቴዎድሮስ እጅ በእስራት ከነበሩበት መቅደላ አምልጠው ሲመለሱ አንኮበር እንደገና ተቋቁማ የጥንት ማዕረጓ ተመልሷል።
16584	የጉዴአን መልክ የሚያሳዩ ፳፮ ሐውልቶች ተገኝተዋል።
16585	ትርጉሙ፦ ችኮላ ለማይሆን ስራ ይዳርጋል።
16586	የጥሩነሽ ዲባባ የአሯሯጥ ዘዴ በመጨረሻው ዙር ላይ ተስፈንጥሮ በመውጣት ማሸነፍ ነው።
16587	መንግሥቱ ንዋይ ለፖሊስም ሆነ በሕይወታቸው ላይ ለፈረደባቸው ችሎት እንደገለጹት፣ ከ ፲፱፻፵፯ ዓ/ም ጀምሮ ንጉሠ ነገሥቱን እየተከተሉ በየከተማው፣ በየአውራጃውና በየወረዳው ሲዘዋወሩ የአቤቱታ አቅራቢው ሕዝብ ብዛትና በአዋጅ የሚነገረው ሁሉ ተግባር ላይ አለመዋሉ ያሳስባቸው እንደነበር ተንትነዋል።
16588	ይህንንም ቀሲስ ከፍያለው መራሒ “ሴቶች በኢትዮጵያ” በሚለው መጽሐፋቸው ገልጸውት ይገኛል።
16589	ስለሆነም ከላይ በተሰጠው ምሳሌ ዙር ውሸት ነው እናለልን።
16590	ግብጻዊው አቡነ ቄርሎስም ካይሮ ላይ ስላረፉ ብፁዕ አቡነ ባስልዮስ ጥር ፮ ቀን ፲፱፻፵፫ ዓ/ም ካይሮ ላይ በአቡነ ዮሳብ እጅ ተቀብተው የመጀመሪያው ኢትዮጵያዊ ሊቀ-ጳጳሳት ሆኑ።
16591	በመጽሐፈ ኩፋሌ ፳፬፡፳፮ የሌዊ ሚስት ስም ሜልካ፣ «ከቃራ (ወይም በሌሎቹ ቅጂዎች ታራ ) ልጆች ወገን ከሚሆን ከአራም ልጆች የተወለደች»፣ ይህችም የቀዓት እናት ነበረች።
16592	እርሱንም እነሱ የማያውቁ ሲሆኑ በሩቅ ሆና አየችው።
16593	በኩላሊት ጠጠር የሚከሰት ሬናል ኮሊክ ሽንት ቶሎ ቶሎ መምጣትን፣ የድካም ስሜትን፣ በሽንት ውስጥ ደም መኖርን፥ ማላብን፣ ማቅለሽለሽና ማሥታወክን ሊያስከትል ይችላል።
16594	የክልሶች ቁጥር ተጨመረ፤ ጭቆና በሴት ወገን ላይ ተደረገ።
16595	የዮሐንስ ራዕይ በመጽሐፍ ቅዱስ አዲስ ኪዳን መጨረሻ ይገኛል።
16596	ኢትዮጵያ ውስጥ በተለምዶ ወይም ባህል በበላ ልበልሃ እየታገዘ በመንደር ሽማግሌዎች ወይም በሀገረ ገዥዎች ፊት ይቀርብ ነበር።
16597	አንዳንዱ ጊዜ፣ የደረሱት ሴቶች ቁጥር በቡድኑ ውስጥ ብዙ ሲሆን፣ ብቸኛ ወንዶች ቡድኑን ተደብቀው ይቀላቀላሉ።
16598	የማርማራ ባሕር የማርማራ ባሕር ወይም በጥንት ፕሮፖንቲስ በቱርክ አገር ውስጥ፣ ከአውሮፓና ከእስያ መካከል፣ ከጥቁር ባሕርና ከኤጊያን ባህር መካከል፣ የቦስፖሮስ ወሽመጥና የዳርዳኔል ወሽመጥ መካከል የሚገኝ ባሕር ነው።
16599	በውስጡም የሲና ወሽመጥና አማና አገር ይገኛሉ።
16600	ባጠቃላይ መልኩ ማንኛውም በቁስ ውስጥ የሚያልፍ ሞገድ ኃይልን ከማስተላለፍ ውጭ በምንም አይነት መጠነ ይዘትን አያስተላልፍም።
16601	በማዕከሉ ውስጥ የሚኖረው የሰው ኃይል አስተዳደር ስራ የተማከለና በአንድ መስኮት የሚከናወን ለማድረግ ምቹ የሆነ፣ የሰራተኞችን ማህደር በመያዝ ሰራተኞች የግል መረጃዎቻቸውን ማየትና ማስተካከል እንዲችሉ የሚረዳ ሲስተም ነው።
16602	አለማየሁ እሸቴ አለማየሁ እሸቴ ታዋቂ ኢትዮጵያዊ ዘፋኝ ሲሆን ብዙ ዘመናዊ የሙዚቃ ስራዎችን በማቅረብ ይታወቃል።
16603	ከተመለሱ በኋላ የሐቱሳሽ ንጉሥ ልጁን ሐካርፒሊሽ በዛልፓ ዙፋን ሾመው፤ እሱ ግን በዛልፓ በአባቱ ላይ አመጸ።
16604	ሜታፊዚክ ማለት በተጨባጩ አለም ጀርባ የማናየው፣ የማንዳሰሰው፣ የማናሸተው እውነተኛ አለም አለ በማለት ይህን አለም ለማግኘት የሚጥር የፍልስፍና ዘርፍ ነው።
16605	ብልሹውን ዓለም ለማጥፋት ወስኖ ነበር።
16606	የፊደሎቹ ቅርጽ ከግብጽኛ ስዕል ጽሕፈት (ሀይሮግሊፍ) ጋር ተመሳሳይ ነው።
16607	የሚጥሚጣ ቅመም ከሚጥሚጣ ጭምር ኮረሪማ ፣ ቅርንፉድና ጨው አሉበት።
16608	ከዓመታት በኋላ የኢቤርያ ሰዎች አቤቱታ ወደ ኦሲሪስ ስለ ደረሰ፣ ኦሲሪስ ሥራዊት አሠልፎ ወደ ኢቤርያ መጥቶ በታሪፋ በታላቅ ውግያ ጌርዮንን ገደለ።
16609	በተቀራኒ የኚህ ሚሌሲያን ሃረገ ትውልድ ግን ከማጎግ ሳይሆን ከጋሜርና ከፌኒየስ ፋርሳ እንደ ደረሰ ይጻፋል።
16610	ከነዚህም ውስጥ የአብራም ዘመድ የሆነው ሎጥ ተማረከ።
16611	ኢትዮጵያ ብሉይ ኪዳንንና ሐዲስ ኪዳንን በሙሉ (ከነዲዩትሮካኖኒካል መጻሕፍት ሁሉ በመቀበል ብቸኛ ሃገር ናት።
16612	ከናርመር ትንሽ አስቀድሞ ሲገዛ በመላው አገሩ ላይ እንደ ገዛ ግን አይመስልም።
16613	ኮምቦልቻ ወረዳ በኦሮሚያ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።
16614	የዌሰክስ ንጉሥ ከንዋልኽ ሚስት የሜርቸ ንጉሥ ፐንዳ እኅት ስትሆን፣ እርስዋን በፈታት ጊዜ ፐንዳ በቊጣው የሳሰክስ ግዛት ከዌሰክስ ይዞ ያንጊዜ እሰልዋልኽን የነጻ ሳሰክስ ንጉሥ እንዳደረገው ይታስባል።
16615	አርሰናል በሆሎ መንገድ፤ ሰሜን ለንደን ውስጥ የሚገኝ አለም አቀፍ ክለብ ነው።
16616	ፊታውራሪ ተክለ ሐዋርያት ተክለ ማርያም ከብዙ ዓመታት ቆይታ በኋላ ወደአገራቸው ሲመለሱ የገጠማቸውንና የተሰማቸውን «የሕይወቴ ታሪክ» በተባል መጽሐፋቸው ላይ እንዲህ ይሉናል፦
16617	እንዲሁም ለብዙ የአፍሪካ ሀገር ብሔራዊ አየር መንገዶችና የግል አውሮፕላኖች የጥገና አገልግሎት ይሰጣል።
16618	ከማያቁት ወዳጅ የሚያቁት ጠላት ይሻላል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
16619	የኅልውና ቀውስ የምንለው አንድ ግለሰብ በህይወት ጎዳናው ላይ በድንገት ቆም ብሎ በአጠቃላይ የህይወቱ መሰረቶች ላይ ጥያቄ ሲያቀርብ ነው፡- ለምሳሌ " ህይወቴ ትርጉም፣ ዋጋ ወይም አላማ አለው ወይ?"
16620	አረንጓዴ ቅጠሉ በአፍአዊ አምቅ ማበጥን ለመቀነስ ተጠቅሟል።
16621	በጦርነቱ ወቅት ኢኮኖሚው ይደግ እንጂ፣ እንግሊዞቹ የበለጠ ትርፍ ለማግኘት ሲሉ ጣሊያኖች የዘረጉትን አብዛኛውን ኢንደስትሪና ኢንፍራስትራክቸር በመነቃቀል ሸጡ።
16622	ለመስራት ያፈረ ለመብላት ደፈረ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
16623	ለቤንፊካ ክለብ የሚጫወት ሲሆን የኡራጓይ ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድን አባል ነው።
16624	በብሪጉስ ዘመን በኢቤሪያ ላይ፣ አማዞኖች የታባሉት ሴት ወታድሮች በንግሥታቸው ሚሪና ሥር ከሊብያ ዘምተው ዛቻ በኢቤሪያ ላይ እንዲሁም በመላው አውሮፓ ላይ ጣሉ ይለናል።
16625	አልፍሬድ ኖቤል አልፍሬድ ኖቤል የስዊድን ሳይንቲስት ነበር።
16626	መደበኛው ቋንቋ እስፓንኛ ሲሆን ቀበሌኛው በእስፓንያ ከሚሰማው ትንሽ ይለያል።
16627	ይሄንኑም ፏፏቴ ለንግሥቱ ክብር የቪክቶሪያ ፏፏቴ ብሎ ሰየመው።
16628	ሃይማኖት ግርማ ሃይማኖት ግርማ የኢትዮጵያ ታዋቂ ዘፋኝ ስትሆን ብዙ ዘመናዊ የሙዚቃ ስራወችን በማቅረብ ትታወቃለች።
16629	ሐመልማል አባተ ሐመልማል አባተ የኢትዮጵያ ታዋቂ ድምፃዊ ስትሆን ብዙ ዘመናዊ የሙዚቃ ስራዎችን በማቅረብ ትታወቃለች።
16630	ከወረራው በኋላ አብዛኛው ክፍል እስልምናን ይቀበል እንጂ መሪወቻቸውና ትንሹ ክፍል ክርስቲያን እንደሆነ ቆይቷአል።
16631	ስለሆነም ችግሩ ከመባባሱ በፊት አስቀድመው እርምጃ ለመውሰድ ይችላሉ።
16632	አለማየሁ እሸቴ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርቱን በአርበኞች ት/ቤት ተከታትሎ ባደረበት ጥልቅ የሙዚቃ ስሜትና ባለው ግሩም ተሰጥኦ ተገፋፍቶ ድምጻዊነቱን በፖሊስ ሠራዊት ሙዚቃ ክፍል ጀመረ።
16633	ስለሆነም የአጼ ቴዎድሮስ ድጋፍ በአካባቢው የነበርውን የግብጽን ሃይል ለመነቅነቅ ከነበረ አቅድ የመነጨ ነበር።
16634	ሁለተኛም ንጉሥ ዑምበርቶ ኮንት አንቶኔሊን የመንግሥት መልክተኛ አድርገው ወደኔ ሰደዱት።
16635	የመሬትን ሰባት ስምንተኛ እድሜ የሚያጠቃልል ነው።
16636	ሄርኩሌስ ደግሞ በጀርመን ሲቆይ የጋምብሪቪዩስ ሴት ልጅ አራክሳን አግብቶ አራት አለቆች ወለደችለት፦ ቱስኩስ፣ ትንሹ ስኩቴስ፣ አጋጡርሲስ፣ ፔውኪንገር፣ ጉጦ ናቸው ይጽፋል።
16637	የአንጎላ የሕግ አስፈፃሚ አካል ፕሬዝዳንቱን፣ ምክትል ፕሬዝዳንቱንና የሚኒስትሮች ምክር ቤቱን ያጠቃልላል።
16638	በጥንታዊ ግብጽ መዝገቦች ከተማው «ፐል»፣ «ሴላ» እና « ሴይር » ይባላል።
16639	አራተኛው አባል ብርጋዴር ጄነራል ጽጌ ዲቡ የብርጋዴር መንግሥቱ የቅርብ ወዳጅ ከመሆናቸውም ሌላ የፖሊስ ሠራዊቱ ዋና አዛዥ ነበሩ።
16640	በኒውተን ዘመን የተነሱት ሮበርት ሁክ እና ክርስቲያን ሁይገንስ የብርሃንን ሞገዳዊነት የሚያስረግጡ ጥናቶችን አሳተመው ነበር።
16641	የጥንታዊ ግብጽ መንግሥት ሰነዶች ወደ ፑንት ሀገር ስለተደረጉት ጉዞዎች ሲጽፉ፣ ይህ ቦታ ግን ሊብያ ሳይሆን በቀይ ባሕር ዳር እንደ ተገኘ ይመስላል።
16642	ዋዝንቢት ታዋቂ የሚሆነው በተለይ ስለ ድምጹ ይሆናል።
16643	አብዛኛው የአጼ ቴዎድሮስ ሰራዊት ጦር መሳሪያ ከጦር ሜዳ የተማረከ ነበር ።
16644	አንዳንድ የዛፍ ዝርያዎች ለረዥም ጊዜ ስራቸው በውሃ ከተጥለቀለቀ በሕይወት ላይቆዩ ይችላሉ።
16645	በጥንታዊ ኖርስ መዝገቦች ዘንድ፣ ቶር የጥንት አለቃቸውና ወላጃቸው ሲሆን፣ ከጥራክያ እንደ ተነሣ ይላሉ።
16646	እንጉዳይ ደግሞ የፈንገስ አይነት ነው።
16647	የእንስት አጥቢ እንሥሣት ወሲባዊ ብልት (እምሥ) ከማህፀኗ ጋር የተገናኘ ነው።
16648	ፌዴሬሽኑ የኤል ሳልቫዶር ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድንንና ሦስት የአገር ውስጥ የክለብ ውድድሮችን ያዘጋጃል።
16649	በጥንታዊ ኢንካ መንግሥት መደበኛ ቋንቋ ነበረ።
16650	ፊታውራሪ ሀብተ ጊዮርጊስ ዲነግዴ ዓርብ ታኅሣሥ ፫ ቀን ፲፱፻፲፱ ዓ.ም. አርፈው፣ በአራዳ ጊዮርጊስ ቤተ ክርስቲያን ተቀበሩ፡፡ በምክር አዋቂነትና በአስተዳደር ፈሊጥ የተመሰገኑ ነበሩ፡፡
16651	አንጎላላ ጠራና አሳግርት በአማራ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።
16652	የኤጲሮስ ሰዎች የግሪኮች ዘመዶች ሆነው የግሪክ ቀበሌኛ ተናጋሪዎች ነበሩ።
16653	የተማረና ታጥቦ የተቀመጠ ብርጭቆ ፈላጊ አያጣም የአማርኛ ምሳሌ ነው።
16654	የቅማንት ብሔር ከልጃቸው አናየር እንደ ተወለዱ ይተረካል።
16655	በከተማው ዳርቻ የሚገኘው የደብረ ወርቅ ማርያም ቤተክርስቲያን በአካባቢው ዘንድ ታዋቂነትን ያስገኘዋል።
16656	የሚለውን ጥያቄ ባማንሳት የተሟላ መልስ ለመስጠት ሞክሯል።
16657	እንዲሁም ሌላው መጽሐፍ፣ መጽሐፈ ኩፋሌ ስለነዚህ ታሪኮችና ዘመኖች ሲተርክ፣ መላዕክት ለሙሴ በደብረ ሲና በቀጥታ እንዳቀረቡት ይላሉ።
16658	ኢትዮጵያ ውስጥ የተለያዩ የባህል ሙዚቃ መሣሪያዎች አሉ።
16659	የከነዓን ንጉሥ መምከሮን ከግብጽ ፈርዖን ጋር ስለ ተዋጋ የግብጽ በር ተዘጋ።
16660	ለነዚህም ሌሎች ቋንቋዎች ድምጾች ተጨማሪ ልዩ ፊደላት ተለሙ።
16661	የአጋዘን ቀንድ ላምሣሌ፣ ወንዶቹ ከሴቶቹ ጋር የመዳራት እድል ለማግኘት ለሚያደርጉት ፍልሚያ ያሚያገለግል ነው።
16662	በዚያውም አመት ጦርነትና ባርነት በምድር ላይ እንደገና ጀመረ፤ ደግሞ የሴሮሕ አያት ዑር ያንጊዜ የከላውዴዎን ዑር የተባለውን አምባ ሠራ።
16663	ከእነዚህ ውስጥ አንዳንድ ሥራዎች የጉግል ሌላ አገልግሎት ይሆናሉ።
16664	መገልገያ ቁሶች ሲተለሙ፣ እንዲሁ ሥርዓት ባለው መንገድ መሆኑ ከፍተኛ ጥቅም አስገኝቷል።
16665	ኣንዳንድ ሰዎች በስሕተት ዓማርኛ የእራሱ ፊደል የለውም ይላሉ።
16666	የመጠሪያ ስሙን የወረሰው ሲወለድ አዋላጅ ሃኪም ከነበሩት ከፕሮፌሰር ናጊብ ማህፉዝ ፓሻ ነው።
16667	ከሳምንት በኋላ በተጨማሪ ርግቧን ልኮአት የወይራ ቅርንጫፍ ይዛ ተመለሰች።
16668	በመረቃው ወቅት የደስታው ተካፋይ በመሆን ከሚላን ተነስተው ዙሪክ የደረሱት እናቱ ፓውሊን አባቱ ሄርማን ደስታቸው እጅግ ሀያል ነበር።
16669	በነዚህም ውስጥ አንዳንድ ጥቅሶች ትኩረት ስበዋል።
16670	የአማራን ህዝብ ያስፈጀና ያዋረደ የወያኔ ቅርንጫፍ ነው።
16671	በወረዳው ውስጥ የዳግማዊ ምኒልክ ምሽግና የመሳሪያ ግምጃ ቤት የነበረችው ኮረማሽ የምትገኝበት ወረዳ ሲሆን እንዲሁም የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ሃይማኖት ተከታዮች እንደሚያውቁት ቡልጋ የብዙ ኢትዮጵያውያን ቅዱሳን እና ቅዱሳት የትውልድ አገርም ነች።
16672	የስብስብ ብዛት የምንለው የአንድ ስብስብ አባላትን ብዛት ነው።
16673	ከቀጫጭን ጭራሮ እንጨት፣ ከወፊቾ ገመድና በእንሰት ቅጠል ሊሠራ ይችላል።
16674	እንግዲህ በኒህ ግዛቶቹና በሱዳን መካከል የነበረው ብቸኛ መገናኛ መንገድ ካርቱም-ከሰላ- ከረን - ምፅዋ ብሎ የሚዘልቅ ነበር።
16675	ስለዚህም እቴጌ ምንትዋብ የኅዳር ቁስቋም በዋለችበት ቀን በዚሁ በዓል ምክንያት የቁስቋምንና የሌላውንም አድባራትና ገዳማት ቀሳውስትና ካህናት ጠርተው ትልቅ ግብር ሲያበሉ «ሁል ጊዜ በንግግርም በመጠጥም ካህን ያሸንፈኛል ዛሬ ግን እኔ ሳላሸንፍ አልሰደውምና ዋናውንም የስርቆሹንም በር ደኅና አድርጋችሁ ዝጉ፣ ለካህኑም የወይን ጠጅ እየደጋገማችሁ ስጡ» ብለው እቴጌ አሳላፊዎቻቸውን አዘዙ ይባላል።
16676	እንዲያም ሁለቱ የኑክሌር መሣሪያ ሃያላት በመሆናቸው ጦርነቱ «የሞቀ» ከሆነ እንደ ሆነ «እርግጠኛ እርስ በርስ መጥፋት» ይሆን ነበር።
16677	የሚያልፍ ዝናም አይምታህ የሚሞት ሽማግሌ አይርገምህ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
16678	በይስሐቅ ዘመን የነበረው የሌላው አቢሜሌክ ልጅ ሲሆን ንጉሥ በሆነው ጊዜ ስሙን ከ«ቤንሜሌክ» (የንጉሡ ልጅ) እንደ አባቱ ወደ «አቢሜሌክ» ቀየረው ይላል።
16679	በቅጠሎች ውስጥ በሚገኙት ትንንሽ ቀዳዳዎች ውኃ በፀሐይ ዋዕይ በመትነን፣ ውኃው በአገዳው መንገድ ምግብን ከታቹ ወደ ላይ ይስባል።
16680	መጀመሪያ አለቃ ገብረሃና እንጦጦ በሚገኘው ቤተ መንግሥት ከዚያም በቅዱስ ኡራኤልና በቅዱስ ራጉኤል ቤተ ክርስቲያን እንዲቆዩ ተደረጉ።
16681	የስላንጋ ክፍል ሌንስተር የሚባል ክፍላገር ሆነ።
16682	በርሳቸው እጅ፣ ዑስማን፣ ጦልሐ፣ ዙበይር፣ ሰዕድ እና ዐብዱረህማን ኢቢን አውፍ ሰለሙ።
16683	የዓማርኛ ሞክሼ በተለያዩ ቀለሞች የተወከሉ ኣንድ ዓይነት ድምፅ ኣሏቸው የሚባሉ ኆኄያት ናቸው ይባላል።
16684	የአረቢያ ባሕር የተባለው በሕንድ ውቅያኖስ ስሜን ከአረቢያና ከሕንድ መካከል የሚገኝ ባህር ነው።
16685	እንግሊዝ አገር በማዕከል አሜሪካ በተለይም በቤሊዝ የምጣኔ ሀብት ሀሳብ ስለነበራት ሚስኪቶዎቹ ጠመንጃ እና ሌሎች አዲስ መሣሪያዎች ሊያገኙ ቻሉ።
16686	በአክሱም ዘመነ መንግስት የግዛቱ አይነተኛ ክፍል፣ እንዲሁም የሥርዓተ ገዳምና የክርስትና ዋና ማዕከል ነበር።
16687	ከሕግጋቱ በላይ የሚታየው የጥንት ባቢሎናዊ ትርዒት።
16688	የቀበጠች አይጥ የድመትን አፍንጫ ታሸታለች የአማርኛ ምሳሌ ነው።
16689	የደሴቶቹ ሕዝብ አስቀድሞ የሕንድ ሃይማኖት ተከታዮች ሲሆኑ ከዚያ ለጊዜ የቡዲስም አማኞች ሆኑ።
16690	የኤፓርቲ ሥርወ መንግሥት መሥራች እንዲሁም የሲማሽኪ ሥርወ መንግሥት ፱ኛ ንጉሥ ይቆጠራል።
16691	ከነዚህም የውጭ ነዋሪዎች መካከል በግንባር ቀደምትነት የሚጠቀሱት አርመናዊው የግብረ ህንፃ ባለሙያ ሙሴ ሚናስ ሔርቤጊን ነበሩ።
16692	የሮሞችን ጥቃት ለመመለስ የአላህ መልእክተኛ (ሰ.ዐ.ወ) ያዘጋጁት የኡሳማ ኢቢን ዘይድ (ረ.ዐ) ጦር ጉዞውን ለመቀጠል ከመዲና አፋፍ ላይ ሆኖ ትእዛዝ ይጠባበቃል።
16693	በመቀጠል ሊሠሩ ለማይችሉ ቀለሞች የእራሳቸው ስፍራ ሲሰጣቸው ቦታ ስለኣልበቃ ካልገቡት መካከል የዓማርኛ ኣራት ነጥብ ኣሉበት።
16694	በዘልማድ እንደ ዓሣንበሪ ዘመዶች ቢቆጥሩም፣ በውኑ የዓሣንበሪ አስተኔ ጡት አጥቢዎች ናቸው።
16695	በሶስተኛ ደረጃ በተለያዩ ሙያዎች ተሠማርተው በተለይም በቤተ መንግሥቱ የተለያዩ የሥራ ድርሻዎች በነበራቸው ባለሙያዎች የተቆረቆሩ ሠፈሮችን እናገኛለን።
16696	መሬትንና ሌሎች ፈለኮችን በሞላላ ምህዋራቸው እንዲጓዙ የአዙሪት ጉልበት የሚሰጣቸው የፀሐይ ግስበት ነው።
16697	ተጨማሪው በከራ ጉልበቱን ወደታች እንዲያመልከት ያደርጋል።
16698	አቡበክር ይህን ድርጊቷን ሲሰሙ፡- “ከሙሰሊሞች በይተል ማል ከሚያስፈልገን በላይ እየወሰድን ነበር ማለት ነው።”
16699	እነርሱም እጅግ በማዘን፤ አይይይ.
16700	በሰላመ፣ ቅዱስ ገብርኤል መልአክ፣ ኦ እግዝእትየ ማርያም ሰላም ለኪ፣ ድንግል ብኅሊናኪ ፣ወድንግል በሥጋኪ።
16701	የሚያልፍ ዝናም አይምታህ የሚያድግ ልጅ አይጥላህ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
16702	በከተማው ዙሪያ የሸክላ፣ የድንጋይ እና የብረታብረት ሠሪዎች እንደ ተገኙ ይታወቃል።
16703	ሀሳብህን ጨርቅ ያድርገው የአማርኛ ምሳሌ ነው።
16704	የሚከተሉ ለማዳ እንስሳት አይነቶች ጉመላ ሊሆኑ ይቻላል፦
16705	ባጠቃላይ መልኩ ተረችነት ለሳይንስ ጥናት እጅግ አስፈላጊ ጽንሰ ሐሳብ ነው።
16706	የአኒዩስ ታሪክ በአውሮፓ መምህሮች ዘንድ ለጥቂት ዘመን ተቀባይነት ቢያገኝም፣ በኋላ ግን ምንጮቹን ሁሉ በሐሠት እንደ ፈጠራቸው የሚል ክስ ወጣና የአኒዩስ መጽሐፎች እንደ ውሸት ተነቁ።
16707	ሁለተኛው ክፍል የአንድን አስረካቢ ውስን ጥርቅም፣ በመደመር ሳይሆን፣ ኢውድድሩን በማስላት ለማግኘት ያስችላል።
16708	ቭራሆቪቸ ከቼክ ሪፐብሊክ በኦሎሙክ ክልል ከፕራሰታጆፈ አቅራቢያ የምትገኝ ከተማ ናት።
16709	ፍላጎትን በልኩ ማድረግን የሚመክር አባባል ነው።
16710	ወንድሙም ሐራን ጣኦታቱን ለመጠብቅ ሲያስብ በዚሁ እሳት ሞተ።
16711	የብርሃን ግፊት እሚለካው የአንድን ብርሃን ጨረር ሃይል ለብርሃን ፍጥነት በማካፈል ነው።
16712	የፋይጦን ወገን ከከነዓን በመርከብ ወጥተው ለብዙ ዓመታት መኖሪያ ሲፈልጉ በሜድቴራኔያን ባህር ተንቀዋለሉ።
16713	ቁጥራቸው ቀላል የማይባል ሃገራትም ዶላርን እንደ ሁለተኛ መገበያያ ገንዘብነት ይጠቀሙበታል።
16714	በሙክታል ዳሂር የሚመራው የምዕራብ ሶማልያ ነጻነት ግንባር የኢትዮጵያን መንግሥት በደፈጣ ሲዋጋ በሲያድ ባሬ መሪነት የሶማልያ ሠራዊት ኦጋዴንን ሲወር በሁለቱ አገሮች መኻል የመጀመሪያው ጦርነት ተካሄደ።
16715	ሁለተኛው ግራፍ ምንጊዜም የትየለሌ ርዝመት የሚኖረው ዜሮና ሌላ ነጥብ ላይ ከተቆረጠ ነው።
16716	በተጨማሪ በዛሬ ፓኪስታን የተገኘው ጥንታዊ የሕንዶስ ወንዝ ሥልጣኔ የሃራፓ ስዕል ጽሕፈት ስለነበረው ከኤላም ጋር ግንኙነት ሊኖር ይችላል ቢሉ፥ እስከ ዛሬ ድረስ ግን ለዚህ ጽሕፈት መፍትሔ ወይም ትርጉም ስላልተገኘም አጠያያቂ ሆኖ ቀርቷል።
16717	ብራህሚክ ወይም ደቫናጋሪ በተባሉት የህንድ አጻጻፎች በኩል እያንዳንዱ ክፍለ-ቃል በተለየ ፊደል ሲወከል የአናባቢዎች መጠን የሚታየው የፊደሉን መልክ (እንደ ግዕዝ ወይም እንደ አማርኛ) ትንሽ በመቀየሩ ነው።
16718	የጥራክያ ንጉስ ሊኩርጉስ ተቃውሞት ኦሲሪስ ገደለውና አለቃውን ማሮን አገረ ገዥ አደረገው።
16719	የእርካብ ጥቅም በአውሮፓ ከተስፋፋ በኋላ፣ ሥራዊቶቹ በብዛታቸው ከፈረሰኞች ተሠሩ።
16720	የስርዓተ ዘውዱ አፈፃፀም በከፍተኛ መሰናዶ የተጠናቀቀ በመሆኑ እጅግ ደማቅ እንደነበር ከተፃፉ ፅሁፎች ለማወቅ ይቻላል።
16721	የሒሳብና የሥነ አመክንዮ ዕውቀቶች እንደዚህ ባሉ አስገዳጅ እውነቶች ላይ የተመሰረቱ ናቸው፣ ሥለሆነም ማናቸውም የሒሳብ ዕውቀቶች በሥነ አመክንዮ እውነትነታቸው ይረጋገጣል።
16722	በሳርጎን ዘመን ከተቀረጹ ሰነዶች፣ የሳርጎን ንግሥት ታሽሉልቱም እንደ ነበረች፣ ወንድ ልጆቻቸውም ሪሙሽ ፣ ማኒሽቱሹ ፣ ሹ-ኤንሊል (ኢባሩም) እና ኢላባኢሽ-ታካል እንደ ነበሩ ይታወቃል።
16723	መንግሥቱ ወርቁ በስድስት የአፍሪካ ዋንጫዎች የፍጻሜ ግጥሚያዎች የተሳተፈ ሲሆን፣ በ፫ኛው የአፍሪካ ዋንጫ ኢትዮጵያ ግብፅን ፬ ለ ፪ አሸንፋ ዋንጫ እንድታገኝ ሁለቱን ግቦች ያስቆጠረና በዚሁ በ፫ኛው የአፍሪካ ዋንጫ ፫ ግብ በማስቆጠሩም የኮከብ ግብ አግቢነት ክብር አግኝቷል፡፡
16724	የዝግመተ ለውጥ ትምህርት በመጨረሻ በአሜሪካ መንግሥት ትምህርት ቤቶች እንዲገባ ከተፈቀደ በኋላ፣ ጥቂት ዓመታት አልፈው የሥነ ፍጥረት ትምህርት ለማስወገድ የጣረ እንቅስቃሴ ተነሣ።
16725	ይልቅስ፤ አዒሻ ከተሰጣት አምላካዊ ተልዕኮና የነብያዊ ተግባሩን ቀጣይነት ከማረጋገጥ ጋር የተቆራኘ ነው።
16726	የመርቢያ ዘፈን አንስቲቱ ስትቀርብ ይጠቅማልና በጣም ቀስ ይላል።
16727	ተመሳሳይ ታሪክ በእስላም ጸሐፊዎች በግብጻዊው እብን አብድ ኤል-ሀከም እና በፋርሳውያን አል-ታባሪና ሙሐመድ ቈንዳሚር መጻሕፍት ሲገኝ፣ ፒራሚዶች፣ እስፊንክስ ወዘተ.
16728	በተለይም ደግሞ በተለያዩ የመጣጥፍ አርታኢዎች መካከል የሚፈጠርን አልመገባባት በቀለላሉ ለመምፈታት የሚያሰችሉ የውክፔዲያ የራሱ የሆኑ ብዛት ያላቸው ውስጣዊ የድርጅት አሰራሮች ያሉት በመሆኑ በዝህ ረገድ ያሉ አላስፈላጊ ችግሮችን በቀላሉ ማስወገድ ይቻላል።
16729	ስለሆነም በዚች ባገኘሁት ትምህርት ህብረተሰቡን ሳስተምር ቆይቼ ትምህርቱ አሁን ያለቀብኝ ስለሆነ ሌላ ተጨማሪ ትምህርት ከወደጀርመን አገኝ ዘንድ ወደዚያው እንዲልኩኝ እጠይቃለሁ ።
16730	ሁለተኛው አካል የሃገሪቱ የመንገድ ትራንስፖርት የሚያስገነባው ሲሆን የከተማይቱን የ ዳር ክፍሎችና ከ አዋሳኝ ከተሞች ጋር የሚያገናኙ መንገዶች ናቸው።
16731	ላብራቶሪ ማለት የተለያዩ ሙከራወችን እና ጥናታዊ ምርምሮችን በተግባር የምናከናውንበት ቦታ ማለት ነው።
16732	አለማየሁ ፋንታ አለማየሁ የኢትዮጵያ ታዋቂ ዘፋኝ ሲሆን ብዙ ባህላዊ የሙዚቃ ስራወችን በማቅረብ ይታወቃል።
16733	ቴወድሮስ ታደሰ ቴወድሮስ የኢትዮጵያ ታዋቂ ዘፋኝ ሲሆን ብዙ የሙዚቃ ስራወችንና አንድ አንድ የቤ/ክርስቲያን መዝሙሮችን በማበርከት ይታወቃል።
16734	በኬልቴስ ዘመን በእረኞች ቸልተኝነት ታላቅ እሳት ፒሬኔ ተራሮችን እንዳቃጠለ ይፃፋል።
16735	አብዛኞቹ በለስ አይነቶች አለበለዚያ ብናኝ ዘርን ሊያገኙ አይችሉም።
16736	ደመነፍስ ወይም ውርስሜት ለማናቸውም ሕያው ፍጡር ከተፈጥሮ ከልደት እንጂ ከትምህርት ወይም ልምምድ የማይመጣው የሥራ አስተዋይነት ነው።
16737	በ፬ኛውም ሥርወ መንግሥት የፈርዖኖች ዝሙት የገዛ እኅቶቻቸውን እስከሚያግቡ ድረስ ደረሰ።
16738	የቀሩትን ሁለት ዳቦዎችም በተመሳሳይ መልኩ መጥበስና ማቅረብ።
16739	የአዝማሪ ቋንቋ የሚሰኘው አዝማሪወች እርስ በርሳቸው የሚግባቡበትና ሌሎችን የሚያገሉበት የምስጢር ቋንቋ ነው።
16740	ክርስቶስ ሰምራ እየተባለ የሚታወቀው አካባቢ ማለት ነው።
16741	የጨዋታው አላማ እንግዲህ የባላጋራን ጠጠሮች መብላት ነው።
16742	የግዕዝን ፊደል ከሚጠቀሙ የኢትዮጵያ ጎሳዎች የኣገው ሕዝብ ኣንዱ ነው።
16743	የሞልዶቫ ግዛት እንዲሆን የሞልዶቫን ይግባኝ ተቀባዮች ናቸው።
16744	ኢንጂነር ተረፈ ራስወርቅ በቅጥልቅል የዓማርኛ ፊደል የሚሠራ የመጀመሪያውን ቴሌክስ መሣሪያ የፈጠሩ ኢትዮጵያዊ ሊቅ ናቸው።
16745	በየዓመቱ በመላ ኢትዮጵያ የሚከበረው የጥምቀት በዓል፣ ታቦታት ከመንበራቸው ወጥተው፣ በየጥምቀተ ባሕሩ የሚከበሩ በመኾናቸው፣ ሀገሬውን ብቻ ሳይሆን ዓለም አቀፋዊ መስህብ በመፍጠሩ፣ ቱሪስቶችን መሳቡ አልቀረም።
16746	የደሴቶቹ ሥፍራ በትክክል ባይታወቅም በኮርንዋል (ደቡብ-ምዕራብ እንግሊዝ ) ወይም በብረታኝ (ምዕራብ ፈረንሳይ ) እንደ ተገኙ ይታሥባል።
16747	የጎንደር ልማት ማህበርም ለአገልግሎቱ ትልቅ ዝግጅት አድርጎ ስለሸለመው ሁልጊዜ ምስጋናውን እንዳቀረበ ነበር።
16748	እንዲታዩ ወይም እንዲሰሙ እንዲወደዱም በሙያ የሚፈጸሙ ድርጊቶች ማለት ነው።
16749	በተጨማሪ መቸም መንግስት ያልነበራቸው በርካታ ሌሎች ሃይማኖቶች አሉ።
16750	እንደገና ንጉሡ ሳይነካት እግዚአብሔር ማለደ፣ በሕልሙ ውስጥ ዛተው።
16751	በ፲፰፻፩ ዓመት እንግሊዝ ፈርንሳዮችን ከግብፅ ለማስወጣት ከብዙ ጦር ጋራ ሰር ራልፍ አቤሮክሮምቢን ሰደደው።
16752	በአክሱም ዘመነ መንግሥት የእስራኤልና የአህዛብ ወገን ተብሎ የሁለት ዓመት ጦርነት በመፍጀቱ የኢትዮጵያ ሕዝብ ከፍ ወዳለው ደረጃ እንዳይደርስ ዋና መሰናክል ሆኗል።
16753	እንግዲህ ከዚህ ተነስተን የማናቸውንም መስመሮች ጉብጠት ለመለካት እንሞክራለን።
16754	ፊታውራሪ ተክለ ሐዋርያት ወደአገራቸው ሲመለሱና ብላቴንጌታ ወልደ ማርያም በፓሪስ የኢትዮጵያ አምባሳዶር ሲሆኑ አክሊሉ የ”ፕሬስ አታሼ” ሆነው እንዲሠሩ ንጉሠ ነገሥቱ ቢያዟቸውም አምባሳደሩ “እምቢ ብለው አላስገባም አሉኝ።
16755	አንዳንድ መጣኝ መላምቶች የሚከተሉትን ይመስላሉ፤ ወሲብ ፅንሶቹ የተለያየ ዘራዊ ባህርይ እንዲኖራቸው ያግዛል፣ ወሲብ ጠቃሚ የዘር ገፅታዎች እንዲሰራጩ ይረዳል፣ ወሲብ የማይጠቅሙ ገፅታዎች እንዳይሰራጩ ይረዳል፣ የሚሉት ይገኙበታል።
16756	የታወቁት ጽሐፊ አፈወርቅ ገብረእየሱስ በኢጣሊያን ቋንቋ መጽሐፍቶችን አሳትመዋል።
16757	በተለምዶ ልፍት ፍሬዎችን አይጠቅልልም፣ ሆኖም በስነ ዕጽ «ፍሬ» የተባሉት አንዳንድ ምግቦች ( በድረጀን ፣ ቲማቲም ) ከልፍት ጋር ይቆጠራሉ፤ እንዲሁም እንጉዳይ በስነ ሕይወት ፈንገስ እንጂ አትክልት ባይባልም ከልፍት ጋር ሊቆጠር ይችላል።
16758	ኢትዮጵያ ውስጥ ከሚገኙት ሽለምጥማጦች፣ በዝርዝር የተጠኑት ሁለቱ ብቻ ናቸው።
16759	ከሳሰክስ በቀር የተረፉት እንግሊዛውያን መንግሥታት ክርስትናን በይፋ ተቀብለው ነበር፤ የሳሰክስም ሰዎች ብቻ የአረመኔነት ወዳጆች ሆነው ቀሩ።
16760	ሶፍትወር ማለት ማንኛውም በኮምፒውተራችን የምንሰራቸውን ነግሮች አንዲሰሩ የሚያደርግ ነው።
16761	ቋንቋቸው ሉድኛ በሕንዳዊ-አውሮፓዊ ቋንቋዎች ቤተሠብ ሲሆን በዚሁም ቤተሠብ ውስጥ የአናቶላዊ ቅርንጫፍ አባል ነበር።
16762	በዘመናዊ ባህል የተወገዘ።
16763	አንዳንድ ቃላት ከእስፓንኛ ፣ እንግሊዝኛ ፣ አረብኛ ፣ ሳንስክሪትና ቻይንኛ ተበድረዋል።
16764	ቀኛዝማች ኪዳኔ በ፲፱፻፴፫ ዓ.ም ዳውንት፤ ተንታ፤ ደብረታቦር ላይ የሰፈረውን የጣሊያን ወታደሮች ከጓደኞቻቸው ጋር እየማረኩ በመስከረም ፲፱፻፴፬ ዓ.ም ጉማራ ላይ ከፍ ያለ ውጊያ አድርገው ጠላትን ድል አደረጉ።
16765	የሚካኤል ስለት ለገብርኤል ምኑ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው።
16766	የቀደመው ፓዩት ሃይማኖታዊ መሪ ኑሙ-ታይቦ ትምህርት ለዎቮካ ትምህርት ተመሳሳይ ነበረና ይህ ኑሙ-ታይቦ ምናልባት የዎቮካ አባት ነበረ።
16767	ትፈወሱም ዘንድ እያንዳንዱ ስለ ሌላው ይጸልይ፤ የጻድቅ ሰው ጸሎት በሥራዋ እጅግ ኃይል ታደርጋለች።
16768	ትምህርት ማለት ዕውቀትንም ሆነ ሙያን የማስተማርና የመማር ሂደት ነው።
16769	ማረጋገጫ ጽሑፍ ባይገኝም፤ አፈ ታሪኩ፣ የጊዮርጊስ ታቦት በቡልጋ የለጥ የተተከለው በዓጼ ዮሐንስ ዘመን ነው ይላል።
16770	የማይበላ የለም የማይጠግብ ባሰ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
16771	አንዳችም ነገር ስላልተጎዳ ግን ተደንግጠው ወደ ታማኝነት ተመለሱና ፸ ሺህ ወታደሮች አስረከቡ።
16772	በኦጋዴን ክልል በኢትዮጵያ እና በኢጣልያዊ ሶማልያ ያለውን ድንበር እንዲያሠምሩ የተላኩት የብሪታንያ እና የኢትዮጵያ ልዑካን በዚሁ ክልል ውስጥ ለሥራ ይዘጋጁ ነበር።
16773	የአዳሉም ልዑል የአቢሲኒያ ጦር እንደዘመተበት በሰማ ጊዜ ሁለት ባለ ብዙ ሰራዊት እስልምና ተከታይ ንጉሶች ከእንዲረዱት ጥሪ አደረገ።
16774	ካራንንም ከተማ የጠቀለለው ሀገር «አራም-ናሐራይን» (የሁለት ወንዞች አራም) ወይም «ፓዳን-አራም» ይባላል።
16775	ተግባሩም አንድ የአምክንዮ ፈሊጥ (ሎጂካል ኤክስፕሬሽን) ይሰጥና በውስጡ አቅፎ የያዛቸው የአምክንዮ አረፍተነገሮች (ስቴትሜንትስ) ግቤት ዋጋዎች ሲቀያየሩ ሊይዟቸው ለሚችሏቸው ማናቸውም ዋጋወች የአጠቃላይ ፈሊጡ ውጤት ምን እንደሆን አንድ በአንድ ለማስላት ነው።
16776	ስለሆነም የቋሚ ኤሌክትሪክ መስክ ጽኑ ጉልበት ኮንሰርቫቲቭ ጭረር መስክ ይሰኛል ማለት ነው።
16777	ከባቢሎን ወጥቶ ኤካላቱምን እንደ ያዘ ይዘገባል።
16778	የተፈጥሮ ሃብት አላቂነትና የሰው ልጅ ያልተገደበ ፈላጎት ተጣምረው ለምጣኔ ሀብት አስተሳሰብ አስፈላጊነት አስተዋጽኦ አበርክተዋል።
16779	ሞክሼዎች ኣንድ ስለኣልሆኑ ኣንድ ናቸው ብሎ ኣንዱን ማንሳትና ሌላውን መጣል ከመነሻውም የተሳሳተ ኣስተሳሰብ ነው።
16780	አሉኝ፡፡ አንድ የሚበጠብጥ ካድሬ ነበር ይሄን ሁሉ የሚያደርገው፡፡ የራሴን እርምጃ ወስጄ ወደ ሌላ ቦታ አዛወርሁት፡፡
16781	ከእነዚህ ኣንዱ ከሚጠብቀው ቀለም ኣናት በላይ ኣንድ ነጥብ መክተብ ሲሆን ምሳሌውም በ፲፮፻፺ ዓ.ም. ታትሟል።
16782	መደበኛው ቋንቋ እንግሊዝኛ ሲሆን ከዚህ በላይ እስፓንኛ እና ጋሪፉና ይናገራሉ።
16783	ቋንቋቸው ሑርኛ የኡራርትኛ ዘመድ ሲሆን ሕዝቡ ከአራራት ዙሪያ ወደ ደቡብ እንደ ደረሱ ይታስባል።
16784	የገጠሩም ክፍል በባላባቶች የርስ በርስ ጦርነት የተሰቃየ ነበር።
16785	የጣልያን ጦርም በሚያሳዝን ሁኔታ እዚያ ያገኛቸውን ሊቃውንትና መነኰሳት የገላነሽን ወላጆች ጨምሮ በግፍ ገደላቸው።
16786	የኦሮሚያ ክልል ከኢትዮጵያ ዘጠኝ ክልሎች አንዱ ነው።
16787	የህይወት ትግል የሚካሄደው በዚች ቅጽበት ሲሆን ህይወትም የሚገለጸው ኗሪው በትግሉ ውስጥ በሚያሳየው ብርታት ነው።
16788	መንግሥቱ ንዋይ በተከተሉት ጥቂት ዓመታት የንጉሠ ነገሥቱን ስርዓት በመቃወም ለቀጠለው ትግል እና ከአሥራ ሁለት ዓመት በኋላም ስርዓቱን ላወደመው አብዮት ዋና ፈር ቀዳጅና አርአያ ሲሆኑ በወንድማቸው እና በአባታቸው ስም የሰየሟቸው የሁለት ወንድ ልጆች አባትም ነበሩ።
16789	ከካልቡም በኋላ የተዘረዘሩ ስሞች በሱመር ላዕላይ ነገሥታት ሳይሆኑ ምናልባት የከተማው ከንቲቦች ብቻ ነበሩ።
16790	በተፈጥሮ ዉስጥ የሚገኝበት አካል ነው፡፡ በአልማዝ ክሪስታል ውስጥ፡ በግራፊት ጥቁር አለት ዉስጥ ይገኛል።
16791	የስዋሂሊ ቋንቋ ለአንድነት ጠቃሚ መሆኑን ለማሳየት የሼክስፒርን “ጁሊዬስ ቄሳር” ወደዚህ የአፍሪቃ ቋንቋ ተርጉመው አሳትመዋል።
16792	በእውቀቱ ስዩም በኢትዮጵያ ውስጥ ከሚገኙ ገጣሚያንና ደራሲያን አንዱ ነው።
16793	ከውድቀቱ በፊት የተናገረው ቋንቋ አንዳንዴ «የአዳም ቋንቋ» መሆኑ ይባላል።
16794	ሦስተኛው ትልቅ እንቅስቃሴ ወይም ፍልሰት፣ በስዊድን በጎጣውያን ዘንድ የነበሩት ሕዝቦች ከስካንዲናቪያ ሲፈነዱ በንጉሣቸውም ቤሪግ ሥር መሬትን በአሁኑ ፖላንድ ሲይዙ ነበር።
16795	በዛላምፓ ከተማ ያመጣቸውን ትርፍ ሥራዊቱን አሸነፍኩ።
16796	ከመዝገበ ቃላት የሚለይበት ጥቅሙ እያንዳንዱ መጣጥፍ ስለ አንድ ቃል ወይም ዘይቤ ብቻ ሳይሆን ጥልቀት ያለው መረጃ እሚሰጥ መሆኑ ነው።
16797	እነዚህም የጋና መንግሥት፣ የማሊ መንግሥትና የሶንግሃይ መንግሥት ያጠቅልላሉ።
16798	አንዳንድ ቃላት ከእስፓንኛ ወይም ከሳንስክሪት በብድር ተወስደዋል።
16799	በልጅነት ጊዜው በበዓላትና በሠርግ ላይ በድምፁ ይጫወት ነበር።
16800	ኢራሽናል ነው፤ ምክንያቱም እራሱን ወይ አይደምም ወይም ደግሞ አያቋርጥም።
16801	እነዚህም መሬት የያዙባቸው አገራት ኢራቅ ፣ ሶርያ ፣ ሊባኖስ ፣ ሊብያ ፣ ናይጄሪያ ፣ ግብጽና የመን ናቸው።
16802	እንዲሁም የሟቹ ንጉሳዊነት በቀነሠ ቁጥር በመቃብሩ ላይ የሚቆሙት ሀውልቶችም ውበት (የሚፈለፈሉት የሀሰት በር እና መስኮት መሠል ቅርጾች ብዛት) በዚያው ልክ ይቀንሳል።
16803	እንዲሁም ሦስት ቦንባርድና ስድስት የውሐ መትረየስ ማርከው ምሽጉን አስለቅቀው ከያዙ በኋላ ጀነራል ናሲ ወዳለበት ወደጎንደር ቀጠሉ።
16804	ከነጻነት በኋላ እንግሊዝኛ ብሔራዊ ቋንቋ ተደርጓል።
16805	ይታደሏል እንጂ አይታገሉም ከሚለው አባባል ጋር ይዛመዳል።
16806	በ፲፩ኛው ዓመት ሚኒስትሩን የሻንግ መስፍን ሚንግ ቢጫ ወንዝን እንዲያስቆጣጠር አዘዘው።
16807	የወንዶች ጉዳይ የኢትዮጵያ አስቂኝ የፍቅር ፊልም ነው።
16808	ተመስገን ገብሬ የተወለዱት በጎጃም ጠቅላይ ግዛት በደብረ ማርቆስ ከተማ በ፲፱፻፪ ዓ/ም ነው፡፡ ዕድሜያቸው ለትምህርት ሲደርስ የቤተ ክህነት ትምህርት ተከታትለዋል፡፡ ቤተሰባቸው ካህናት ከመሆናቸውም በላይ ጎበዝ ተማሪ ነበሩ።
16809	ስለዚህም ጉዳይ ወደምኒልክ የጻፉት ደብዳቤ የሁለቱን ሁኔታ ሲያሳይ ዮሐንስ ምኒልክን በአክብሮት የሚያይዋቸው ቢሆንም ንጉሠ ነገሥቱ የራስ በራስ መተማመን እንደሚያንሳቸውና የመጨረሻው አንቀጽ ደግሞ ምኒልክንም እንደማያምኗቸው ያሳያል።
16810	ተመሳሳይ ልማድ በኢትዮጵያ ተዋሕዶ ታሪኮች ይገኛል፤ የዮቅጣን ልጆች በግንቡ መሳተፍ ስላልወደዱ የቀድሞው ግዕዝ ቋንቋ ለመጠብቅ እንደ ተፈቀዱ ይላል።
16811	ከእዚያም ወዲህ ከዘረፏቸው መካከል እንኳን በፈቃዳቸው ተለምነውም ለኢትዮጵያ የመለሱት ሌላ ቅርስ የለም።
16812	ትለብሰው የላት ትከናነበው አማራት የአማርኛ ምሳሌ ነው።
16813	የጥሩነሽ ዲባባ አስተዳደግ ከሌሎች አትሌቶች ትንሽ ለየት ያለ ነው።
16814	የአገዳው ከሰል ከእንቁላል አስቋል ተቀላቅሎ የቆዳ መቃጠል ለማከም ይጠቀማል።
16815	የማይበቃ ቢሆን የጣታቸውን ቀለበት አውልቀው እንደጨመሩ ታሪካችቸው ይገልጻል።
16816	እንደገና ሞላው አሽቀንጥሮ ወደፊት ይገፋዋል።
16817	በዩኒኮድ ፊደል የተጻፉትን በነፃው ግዕዝኤዲት ድረገጽ ላይ በመለጠፍ ማረምና ማሻሻል ይቻላል።
16818	የመድንን ማነስ በማስወገድ ከዓለም የእንስሳት ሓኪሞች ኣንዱ ታዋቂ ምሁር፣ የግዕዝ ፊደል በኮምፕዩተርና የእጅ ስልክ ውስጥ በኣለውም መጠቀም እንዲቻል የፈጠሩ ሊቅና የኣክሱም ሓውልት ከሮም ወደ ኢትዮጵያ እንዲመለስ ጣልያንን በማስፈራራት ወሳኙን እርምጃ የወሰዱ ኣርበኛ ናቸው።
16819	አንዳንድ የጋሞ ማሕበረሰብ አባላትም «በቂ» ነው ብለው የሚያስቡትን ገንዘብ ከአጠራቀሙ በኋላ ወደ ትውልድ ቀያቸው ይመለሳሉ።
16820	የከምባታ ቋንቋ ከአላብኛ፣ ከሲዳሚኛ ፣ ከሃዲይኛ፣ ከሊብዲኛና ከጌዶዎኛ ጋር ቅርበት አለው።
16821	የጨረራው ውጤት ለማከላከል በቴሮድም ላይ የኑክሌር ጨረራ መጥፎ ውጤት ለማከም፣ ሰዎች ፖታሼም አዮዲድ ( የአዮዲንና የፖታሼም ውሑድ) ይጠቀማሉ።
16822	የተለያዩ ብቸኛ ዝርያዎች፣ የተለያዩ ሥነ ምህዳራዊ ሁኔታዎች ስለሚፈቅዱ፣ ተለያይተው ይኖራሉ።
16823	ያላንዳች ተኩስ አጎታቸውን ካስለቀቁ በኋላ ወደ ልቼ ተመልሰው መርዕድ አዝማቹ የቡልጋን ግዛት ተሰጣቸው።
16824	ቢትወደድ ኢልግ በዘመናዊት ኢትዮጵያ ታሪክ ብዙ ሚና ከተጫወቱ አውሮፓውያን መሃል ባገሪቱ ባሳለፋቸው ሃያ ሰባት ዓመታት እና ባስቀመጣቸው የልማት አሻራዎቹ የታሪክ ሥፍራው በጣም የጎላ ሆኖ እናገኘዋለን።
16825	የመልኳን ሲሏት የጠባዩዋን የአማርኛ ምሳሌ ነው።
16826	በምዕራብ በኩል የኢትዮጵያ ሰማዕታት ዐጽም ከልዩ ልዩ ቦታዎች ተሰብስቦ በክብር ወደዚህ ቅዱስ ቦታ መግባቱን የሚያመለክት ሥዕል ይገኛል።
16827	ሚርጋኒያ ወየም የሚርጋኒያ ቤተሰቦች ከሰላ ውስጥ ሃትሚያ በተባለ የሱፊ እስልምና ማዕከል ውስጥ ከፍተኛ እንቅስቃሴ የሚያደርጉ የአንድ ቤተሰብ ሰወች ነበሩ።
16828	አንዳንድ ሌሎች አትክልት፣ በተለይም አንዱ የሬት አይነትና እጸ ፋርስ ፣ ደግሞ «ቃጫ» ተብለዋል።
16829	በግርድፉ ሲቪል ምህንድስና በተለያዩ ንዑስ ክፍሎች ሲከፈል እነዚህም አካባቢያዊ ምህንድስና፣ የመሬት-ነክ ምህንድስና፣ ሕንጻ-ነክ ምህንድስና፣ የመንገድና መገናኛ-ነክ ምህንድስና፣ የከተማ-ፕላን ምህንድስና፣ የውሃ-ኃብት ምንህድንስና፣ ቁስ-አካላዊ ምህንድስና፣ የባሕር-ጠርዝ ምህንድስና ናቸው፣ ቅየሳ፣ የግንባታ ምህንድስና ናቸው።
16830	እንግዲህ ከላይ እንዳየነው እኒህንና መሰል የሂሳብ ሂደቶችን ለማቃለል ሌብኒትዝ አዲስ ምልክቶችን ፈጥሯል።
16831	ሮማይስጥ እራሱ የጣልያናዊ ቋንቋዎች አባል ስለሆነ፣ ሁላቸው የሕንዳዊ-አውሮፓዊ ቋንቋዎች ቤተሠብ አባላት ናቸው።
16832	ትምህርተ ሂሳብ በማንኛውም የሳይንስ ዘርፍ ስለሚጠቅም «የሳይንስ ቋንቋ» ወይም የኅዋ ቋንቋ ተብሎም ይጠራል።
16833	አንዳንድ የድሮ ፈረንሳይኛ ደራስያን ነገሩን ስተው የዚህ ጋላጤስ ሰፈረኞች ደግሞ ሳርማትያንና አናቶሊያን ወረሩ፣ በአናቶሊያም ገላትያ የተባለውን ክፍላገር መሠረቱ ይላሉ።
16834	ተከታዩም ንፋሱ የዞራስተር ትምህርት ምልክት ሲሆን አጠቃላይ ህልሙም የቀድሞውን የሞተ ባህል ማጥፋቱንና በምትኩ አዳዲስ እምቅ ሃይላትን ማውጣቱን ይሳያል አለው።
16835	አገሪቷም ዙሪያ ድንበሮቿን በመክፈት ሕዝቦቿ ወደምዕራብ በነፃ እንዲጓዙ አመቻቸች።
16836	እንዳውም በነጻ ለመቅዳትና ለመጠቀም ይቻላል።
16837	የጥንታዊ ከተማ አርኮብሪጋ ፍርስራሽ ባካባቢው ይገኛል።
16838	ናይጄሪያ በይፋ የናይጄሪያ ፌዴራላዊ ሪፐብሊክ በምዕራብ አፍሪቃ የምትገኝ አገር ናት።
16839	የጥምቀት በዓል በክርስትና ኃይማኖት ተከታዮች በተለይም የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ፣ ኢየሱስ ክርስቶስ በ፴ ዓ/ም በፈለገ ዮርዳኖስ በመጥምቁ ዮሐንስ እጅ በዮርዳኖስ ባሕር የተጠመቀበትን ዕለት የሚያስታውሰው፣ ኤጲፋንያ በመባልም የሚታወቀው ደማቅ በዓል ነው።
16840	በሦስተና ደረጃ የኤርትራን የኅብረት መንግሥት በተመለከት የንጉሠ ነገሥቱ ተግሳጽ በሌሎች (ተቃዋሚዎቻቸው) ፊት ሲደርሳቸው ጆን ማርካኪስ “ በቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ የአስተዳደር ስልት፤ ለሥልጣን የብቃተ ቢስነት ወንጀል ወይም የማይካድ የሙስና ድርጊት ሲታይ የተለመደው ቅጣት ወደሌላ ሥራ መዛወር ሲሆን፤ ለንጉሠ ነገሥቱ ታማኝ አለመሆን ግን ያለምንም ጥርጣሬ በፈጣን ፍርድ በግዞት ዓለም መጥፋትን ያስከትላል።”
16841	በሽግግሩ ወቅት የእንግሊዙ ወታደራዊ አስተዳደር የኤርትራን ህገ መንግስት እንዲህ ሲል ቀረጸ፣ ኤርትራ ራሱን የቻለ ግዛት ሲሆን ኤርትራዊ ዜግነትን ፣ ብሔራዊ ቋንቋን (ትግርኛና አረብኛ)፣ የተለየ ሠንደቅ አላማን፣ ማህተምንና ልዩ መንግስትን ለኤርትራ ይሰጣል።
16842	የእንቦሳ ጨጓራ እንደሚሠራ ለመጀመሪያ ጊዜ በማረጋገጥ የጥጃውን ትብብር ሳይጠይቅ በምርምራቸው የእንገር መጠንንና ጊዜውን ሰው እንዲወስን ሆነ።
16843	እርስዎም ባሪያ እንዳይሸጥ ይከለክላሉ በሌላ መንግሥት ያለ መሳርያ ሁሉ ብትፈልጉ በኛ በር ይወጣላችኋል አይከለከልም።
16844	ሙሉእለም ታደስ በቲሊቭዥን ማሰታወቂያ በጣም እየታወቀቸ ያለቸ እርቲሰት ነች።
16845	በተጨማሪ እንደ ጀርመናዊው ሜርኩሪዩስ መቆጠሩ ሆነ ሲለን ስሙ ከጀርመናዊው አረመኔ አምላክ «ቲው» ጋር ግንኙንት እንዳለው ማለት ነው።
16846	ተሸናፊው አገር ይሰጠዋል፣ አልበቃኝም አነሰኝ ካለ ይጨምርለታል፣ አይ ይህም አልበቃኝም፣ የጸሃይ መውጫን፣ ምስራቅ ስጠኝ ብሎ ሊያዝም ይችላል።
16847	በዝርዝሩ ውስጥ የተካተቱት ሉአላዊነት ያላቸው ሀገሮች ፣ ሉአላዊነት የሌላቸው ሀገሮች፣ የተዋሃዱ ሀገሮች፣ እንዲሁም ድንበሮችን ይጨምራል።
16848	ከነዚህም ውስጥ በተደጋጋሚ የሚከሰተው የመሬት መንቀጥቀጥ ( የአክሱም ከተማ ለመሬት መንቀጥቀጥ በአንፃራዊ ሁኔታ የተጋለጠች ነች።) እንዲሁም በግራኝ አህመድ የእስላማዊ ዘመቻ ወይም የአዳል ጦርነት (ከእ.
16849	ሃይማኖት አንድ ሕብረተሠብ የሚያምንባቸው ጽኑ እምነቶች መሠረት ነው።
16850	የሁለተኛ ደረጃ ትምህርቱን በሚከታተልበት ወቅት ስለፓለቲካ አብሮ ማጥናት ጀመረ።
16851	አብዛኞቹ ሕዝብ የኗሪዎችና የአውሮፓውያን ክልሶች ናቸው።
16852	እስካሁን ድረስ በኢትዮጵያ የቢብሎሜትሪክስ ትንተና በሀገሪቱ የጥናት ባለሙያዎች አልተከናወነም።
16853	በኣንድና ሁለት መርገጫዎች የእንግሊዝኛውን ቀለሞች እንዲከትብ የተሠራው የኮምፕዩተር የፊደል ገበታ ግዕዝን ወደ እንግሊዝኛው ዓይነት ኣከታተብ በቀረበ ዘዴ እንዲከትብ ሠርተዋል።
16854	በዝርዝሩ ዘንድ ከመስኪአጝ-ኑና በኋላ ኤሉሉ እና ባሉሉ በኡር ነገሡ፣ ከዚያ ኤላማዊው የአዋን ሥርወ መንግሥት ተነሥቶ ሱመርን ለጊዜው ያዘ።
16855	በቀብሩም ላይም አልተገኘም።
16856	ሮማውያን ታላቅ አምፊቴያትር (እንደ ስታዲዩም ከቤት ውጭ የሆነ ቴያትር ) እንዲሁም ታላላቅ የፍልወሃ ባኞዎች ሠርተው ነበር፣ ከዚህ በላይ የአሣ ገበያ እንደ ኖረ ይታወቃል።
16857	አንዳንድ ሴቶች እግዚአብሔር ምን ሰራሽ እንጂ ምን ለበስሽ አይለኝም ይላሉ እግዚአብሔር ግን እንዲህ ይላል፦ “እንግዳ ልብስ የሚለብሱትንም ሁሉ እቀጣለው፡፡” (ትን.
16858	ምክንያቱ ደግሞ በውቅያኖሶች ስር ያለው የውፍረቱ መጠን እና በአህጉራት ላይ ያለው መጠን ስለሚለያይ ነው።
16859	መስከረም ሲወጣ የመራቢያቸው ጊዜ ስለሆነ የተቃራኒ ፆታን ቀልብ ለመሳብ የላባቸው ቀለም ይቀየራል።
16860	ነገርኩት መስዬ እንዲመስለው ብዬ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
16861	የብርሃን ሞገድ ከኤሌክትሪክ እና ከመግነጢስ የተሰራ ስለሆነ ሞገዱ የ ኤሌክትሮመግነጢስ ጨረራ ይባላል።
16862	ወረዳዎቹ በዋና ከተማዎቻቸው ነው የሚሰየሙት።
16863	የምድያም ሰዎች ከአብርሃምና ኬጡራ ልጅ ምድያም ተወለዱ (ዘፍ.
16864	የማይሆን ነገር የተገላቢጦሽ ያችን ላንቺ ማናለሽ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
16865	እንዲሁም ደርግ ባስተላለፈው አዋጅ መሠረት በ”ብሔራዊ የሥራ ዘመቻ” ላይ ሳይሳተፉ የሚቀሩ ተማሪዎችን በጽኑ እንደሚቀጣ በዚሁ ዕለት አስታወቀ።
16866	የኦይለር ቁጥር በእንግሊዝኛ የሚል ምልክት ያለው ለሒሳብ ጥናት አስተዋጾ እያደረገ የሚገኝ ለየት ያለ ቁጥር ነው።
16867	ስለሆንም እርሱ በተተከለበት ሌሎች አትክልቶች የማደግ እድላቸው ዝቅተኛ ነው።
16868	ተለዋዋጭ ጅረት የኤሌክትሪክ ቻርጅ የሚሄድበትን አቅጣጫ እየቀየረ ሲጓዝ የሚፈጠር ጅረት ነው።
16869	ለተጨማሪ መረጃ የግዕዝኤዲት ፌስብክ ገጽ መከታተል ይጠቅማል።
16870	ጁፒተር፡ መሬት በምትገኝበት ማለትም ሚልክ ዌይ ተብሎ በሚጠራው ረጨት ወይም የከዋክብት ስብስብ ውስጥ የሚገኝ ፕላኔት ነው።
16871	በመጨረሻ ግዛቱ የኤካላቱም፣ አሹርና ነነዌ ከተሞች ዙሪያ ብቻ ያጠቅልል ነበር።
16872	የግዕዝን ፊደል በኮምፕዩተር መጠቀም ኣዲስ ቴክኖሎጂ ስለሆነ የተጠቃሚው መሠረታዊ ሕጎችንና ወጎችን ማወቅ ጠቃሚ ናቸው።
16873	በርግጥም ሁለቱ የተመኘናቸው ነገሮች ተቃራኒ ሲሆኑ ይህ ተረትና ምሳሌ ይሰራል።
16874	ከልጅነቱ ጀምሮ የተጠናወተው የሚጥል በሽታ፣ በትዳሩ ደስታን ማጣት፣ እንዲሁም የገንዘብ እጦት (ቁማርተኛ ከመሆኑ ጋር ተዳብሎ) ህይወቱን ስቆቃ የተመላው አድርጎበታል።
16875	የኣለነው ዓለም እየሰለጠነና ነገሮች እየቀለሉ በኣሉበት ዘመን ስለሆነ መቀነስ የምንችላቸው ስለኣሉ መንጓተት ኣያስፈልግም የሚሉ ኣሉ።
16876	ካሪቢያን ባሕር የአትላንቲክ ውቅያኖስ ባህር ነው።
16877	በመጽሐፍ ቅዱስ ስለሚጠቀሱ፣ እስካሁን ድረስ በዓለም ዙሪያ ያሉ አብያተ ክርስቲያናት ትምህርት እንዲህ ይመስላል።
16878	ሶስተኛው ደረጃ የአጠራቃሚን የመደመር ባህሪ ይጠቀማል።
16879	ከተፈጠረ በኋላ በሚያደርገው ምርጫወች ምንነቱ ይታወቃል።
16880	የሳራሲን ገዦች ያሠለጠኗቸው ማምሉኮች የተባሉት የገዛ ዘበኞቻቸው ሳራሲኖችን ከዙፋናቸው ዘርጥጠው አወረዷቸው።
16881	በመጽሐፍ ጥራዝ አዘጋጅተውና አሳትመው ለትውልድ ያስተላለፏቸው መጻሕፍት ዘጠኝ ሲሆኑ በይዘታቸው በሁለት የተከፈሉ ናቸው።
16882	በተረፈ፣ ኳሶቹ ያልተሰየሙ፣ ተለይተው የማይታወቁ ናቸው።
16883	ሦስተኛው ማሽን መልጠፊያውን በጠርሙዞች ላይ የሚጨምረው ግን እጅግ ብዙ ጊዜ ይፈጃል።
16884	ከእዚያም ወዲህ በኮምፕዩተር የኦሮምኛው የግዕዝ ፊደል በዶክተሩ መከተብ ችሎታና የተጠቃሚዎች መኖር ግንዛቤ ውስጥ ሳይገቡ ብዙ ዓመታት ባክነዋል።
16885	በብዙወች ዘንድ የመጀመሪያው የኅልውነት ፍልስፍና አፍላቂ ተደርጎ ይወሰዳል።
16886	አንዳንድ ጸሐፊ እንደሚያምን ዕብራውያን ስማቸውን ከዔቦር ተቀበሉ።
16887	ዴሞክራሲ ወይም ዴሞክራሲያዊ መንግስት፡ የመንግስት መዋቅር አይነት ነው።
16888	ከነዚህም ውስጥ በአውስትራሊያ ፥ አሜሪካና ካናዳ የሚችሉት ይገኛሉ።
16889	የዜግነት ክብር በኢትዮጵያችን ፀንቶ ታየ ህዝባዊነት ዳር እስከዳር በርቶ ለሰላም ለፍትህ ለህዝቦች ነፃነት በእኩልነት በፍቅር ቆመናል ባንድነት መሰረተ ፅኑ ሰብዕናን ያልሻርን ህዝቦች ነን ለስራ በስራ የኖርን ድንቅ የባህል መድረክ ያኩሪ ቅርስ ባለቤት የተፈጥሮ ፀጋ የጀግና ህዝብ እናት እንጠብቅሻለን አለብን አደራ ኢትዮጵያችን ኑሪ እኛም ባንቺ እንኩራ።
16890	በመሆኑም አንድ ለቤተመንግስት ሰዎች ቅርብ የሆኑ ታዋቂ እመቤት ቤት በእንግድነት ይገቡና በዚህም በዚያም ብለው በድብቅ ከእመቤቲቱ ጋር ወሲብ ይፈጽማሉ።
16891	የአገሮቹ ስሞች እንደሚከተለው ናቸው፦
16892	እንስሶች ያውም የአዕምሮአቸው ክብደት በጣም ዝቅተኛ የሆኑ ብቻ ናቸው አንድ ነገር ላይ አተኩረው ወይም አንዱን ተከትለው የሚሄዱት።
16893	ከእዚያም አባቱ እንዳይቀየሙት በማለት ሙያውን ትቶ በቀድሞው የክብር ዘበኛ ሠራዊት ውስጥ በወጣት ሻምበልነት ተቀጥሮ እስከ ፲፱፻፶፱ ዓ.ም. ድረስ ቆየ።
16894	የፈረንጅ ልብስ ያስከብርሃል፤ ያማራው ያዋርድሃል እያሉ መከሩኝ።
16895	የሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን በጄኔራል ዊንጌት ት/ቤት በከፍተኛ ውጤት በመጨርሳቸው ከጃንሆይ የወርቅ ሰዓት በመሸለም ተመርቀው በአዲስ አበባ ሕክምና ፋካሊቲ ትምህርታቸውን በመቀጠል የዶክተሬት ድግሪያቸውን እንዳገኙ ጥቂት ወራት በጎንደር እንዳገለገሉ ለከፍተኛ ትምህርት ወደ አሜሪካን አገር ሄደው ትምህርታቸውን በአጥጋቢ ሁኔታ ጨርሰው እካሁንም ኑሮአቸውንም በአሜሪካን አገር በፍሎሪዳ አርገዋል።
16896	የሳይንስ ጥናት እንደሚያሳየው ናይጄሪያ ከ፱ሺህ ዓመታት ከክርስቶስ ልደት በፊት ጀምሮ ነዋሪዎች እንደነበሩባት ያሳያል።
16897	በተያያዘ ሁኔታ ኤርትራውያንን የሚወክሉ የፓርላማ አባላት ሥራቸውን እንደሚለቁ አስታወቁ።
16898	የቅድስት ስላሴ ቤተክርስቲያን የመጀመሪያ ቅርጽ በካቴድራሉ የምረቃ ሥነ ሥርዓት ላይ ንጉሠ ነገሥቱ ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ የሚከተለውን ዐዋጅ አስነገሩ።
16899	የአንደኛ ደረጃ ትምህርታቸውን እንዳጠናቀቁ፤ታላቅ እህታቸው ወ/ሮ ክብነሽ ብርመጂ (የሜጄር ጄኔራል ውብሸት ደሴ እናት) ወደሚኖሩበት ሁሩታ ከተማ ተጉዘው ኑሮ ጀመሩ።
16900	በአውሁኑ ወቅት እንደሚታወቀው የኤሌክትሮመግነጢሳዊ ማዕበል ከኤሌክትሪክና መግነጢስመስኮች የተሰራ ሲሆን እኒህ መስኮች እርስ በርሳቸው ቀጤ ነክ ናቸው።
16901	የሆሣዕና በዓል የቤተክርስቲያን ጌታ ወደ ቤተመቅደስ ሲገባ ሕዝቡ ፀበርት ወይም ዘንባባ በመያዝ ‘ቡሩክ ዘይመጽእ በስመ እግዚአብሔር - በእግዚአብሔር ስም የሚመጣ የተባረክ ነው።’
16902	እንዲሁም አሁን የኢትዮጵያውያን ጸሐፊዎች ማህበር ሊቀ መንበር ሆነዋል።
16903	ስለሆነም ቁጥር->ጨረር->ማትሪክስ->ቴንሰር እያለ ይጠቃለላል ማለት ነው።
16904	ማኅበሩን በልዩ-ልዩ ሥልጣነ-ወንበር ካገለገሉት ሌሎች ደግሞ በከፊሉ፦ አቶ አምደ ሚካኤል ደሳለኝ፣ አቶ ግርማ ወልደ ጊዮርጊስ ፤ አሰፋ ገብረ ማርያም፣ ደበበ ሰይፉ ፣ ማሞ ውድነህ እና አሁን በፕሬዝዳንትነት እየመሩት ያሉት ጌታቸው በለጠም ይገኙበታል።
16905	የጆርጂያ ክፍለ-ሀገር ገዥ ሌስተር ማደክስ ዶክቶር ኪንግ የ’ሀገር ጠላት’ ነበሩ በሚል አቋም እቀብሩ ላይ አልሳተፍም ብለው መቅረታቸው ሳይበቃ ለሟቹም ክብር የክፍለ ሀገሩን መንግሥታዊ ቢሮዎች እንደማይዘጉ አስታወቁ።
16906	እንዲሁም ኩዱር-ማቡግ ካዛሉን ፣ ሙቲባልንና ኤሽኑናን እንዳሸነፈ ይመስላል።
16907	ሁለተኛው አየር-ዠበብ ከጂቡቲ ወደብ እስከ ድሬዳዋ በባቡር ተጭኖ፤ ከድሬ ዳዋ ደግሞ እስከ አዲስ አበባ አሥራ ስምንት የአውሮፓ የፖስታ ቦርሳዎችን ጭኖ እየበረረ ነሐሴ ፴ ቀን ገባ።
16908	ወንድሙን ዋራድ-ሲንን በላርሳ ዙፋን ተከተለው።
16909	ከነዚህም አሹር-ዱጉል አገሩን ለጥቂት አመት እንዲገዛ በቃ።
16910	የአህመድ ዒብን-አልጋዚ ( ግራኝ አህመድ ፣ አህመድ ጉሬይ) ሚሽት የነበረችውን ባቲ ዲል-ወንብራ አግብተውና ወራሽ ሆነው የሙስሊሙን ሕብረተሰብ በመምራት ከክርስትያኑ የኢትዮጵያ ተቀናቃኝ ኃይል ጋር የነበረውን ጦርነት መርተዋል።
16911	በተለያዩ ክፍለ-ዓለማት የሞሪንጋ ዛፍ (ሽፈራው) የተለያዩ ጥቅሞች አሉት።
16912	ሁለተኛው ለቤተ-መንግሥት ባለሟሎች ተቀጥረው የሚሠሩ ናቸው።
16913	የኦይለር ቀመር, በሓሳቢው ኦይለር የተደረሰበት ቀመር ሲሆን፣ እንዲህ ይላል ፣ ሲተነተን የሚከተሉትን ቀመሮችና ትርጓሜዎች ይሰጣል፦
16914	የኢፌዴሪ የኤች·አይ·ቪ/ኤድስ ፖሊሲ ማግለልና አድልዎን በግልጽ ይከለክላል።
16915	የመንፈስ ጭንቀት / ስሜታዊነት / ስሜታዊ / ስሜትን የሚወደውን ሰው በሞት ማጣት ላይ ለሚፈጠር የሕይወት ክስተት የተለመደ ጊዜያዊ ችግር ነው።
16916	በአቢዶስ ከተማ፣ «ንጉሥ ጊንጥ» የተባለው ሰው መቃብር ለሥነ ቅርስ ይታወቃል።
16917	ለምሳሌ፣ ጦርነት «ድልን ለመቀዳጀት» ብቻ መካሄድ ካለበት፣ የግዴታ በሃይል ብቻ መካሄድ የለበትም።
16918	በዳርዮስ ዘመን፣ «ፑቲያ» (በፋርስኛ) ወይም «ፑጣ» (በአካድኛ) የተባለ ክፍላገር በሊብያ ነበረ።
16919	በአይሁድ መጽሐፍ «ሃጋዳ» ግን፣ በአብርሃምና በይስሐቅ ዘመናት ሁለት አቢሜሌኮች በጌራራ ገዙ።
16920	በዘመናዊ አማርኛ «ኦሪት» ለዕብራይስጥ « ጦራህ » ወይም ለግሪክኛ «ፔንታቲውክ» ይወክላል፣ ልዩ ልዩ ትርጓሜዎች ኦሪተ ሳምራውያን፣ ኦሪተ አይሁድ፣ ኦሪተ ሊቃውንት ተብለዋል።
16921	በኦቶማን ቱርክኛ «ሳንጃክ» ማለት አስተዳደር ክልል ከመሆን በላይ፣ «ሰንደቅ» ደግሞ ማለት ነው፣ እንዲሁም የአማርኛ ቃል «ሰንደቅ» መንስኤ ነው።
16922	ቋንቋቸው ከእርሱ «ኬልቲክ» ተባለ፤ ጽሕፈትም ከግራ ወደ ቀኝ እንዲሄድ አሻሸለው።
16923	ሦስተናው መርከብ «ጌፒዶች» የተሰየሙ በዚያው ሰዓት ነበር ይለናል።
16924	የፍድቀል ትርጉም «የእንጨት ጥበብ» ቢሆን በብዙ ትውፊቶች ክፍሎቹ ከወርቅና ብር እንደ ተሠሩ ይባላል።
16925	በተጨማሪ ኤርትራ ( በግዮን ወንዝና በቀይ ባሕር መካከል ያለው) የኤላም ርስት ሆነ።
16926	ሁለተኛው የምላስ (ልሳን) ጥቅም ለንግግር ነው።
16927	እነዚሁም ባግዳድ (የአሁኗ ኢራቅ ዋና ከተማ) ላይ ተቀምጠው ይገዙ የነበሩት የሱኒ እምነት ክፍል አራማጆች ሲሆኑ ኡማያዶችን ከስልጣን ያስወገዱት ናቸው።
16928	እንዲሁም ነጥሮን (ሶዲየም ከሰላ ወይም አምቦ አመድ) ከዘይት (ለምሳሌ የብርጕድ ፣ የሰሊጥ ፣ የሰኖባር ወይም የወይራ ዘይት) ጋር በማቀላቀል የልብስ መንፅህ ሥራ ተገኘ።
16929	የኢሳያስ አክስት (የኢሳያስ እናት እህት) ወ/ሮ ሃና ይባላሉ።
16930	የጽሕፈት እውቀት (ዴቫናጋሪ ፊደል) ከዚያ በኋላ ወደ ሕንድ የደረሰው ሲሆን፣ ግጥሞቹ በቃል ድምጽ ብቻ ተወርሰው እንደ ታወሱ ይታመናል።
16931	የስብስብ ኅልዮት (ትምህርት) ለሁሉ የሒሳብ ትምህርት መሰረት እንደሆነ ይታመናል።
16932	እንዲሁም የላቲን ፣ ፣ ፣ እና ሁሉ ከ«ዋው» ደረሱ።
16933	ወዲያውም ከአዋሳ በ ፺ ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ በምትገኘው ዲላ ከተማ ላይ በተመሠረተው ቅርንጫፍ ፵፱ ተማሪዎችን ማስተማር ጀመረ።
16934	እነሱም፦ መስቃን ፣ ሶዶ ፣ ወለኔ፣ ሰባትቤት ፣ ቀቤና፣ ዶቢ፣ እና ሌሎችም ይኖራሉ።
16935	ይልቁንም ከኋንግ ዲ ቀጥሎ ይህ ጋውያንግ 'ዟንሡ' ተብሎ በቀጥታ እንደ ተከተለው ይላል።
16936	ብርቱካን ሚዴቅሳ ፡ ታዋቂ የኢትዮጵያ ፖለቲከኛ ፡ ቅንጅት ለሰላምና ዴሞክራሲ ለተባለው ተቃዋሚ ድርጅት ምክትል ሊቀመንበር ናቸው።
16937	ሲገናኙም ቪቶሪያ በ አርባዎቹ አመታት ውስጥ ነበረች።
16938	ላዮናርድ ኦይለር ፣ ኦግስቲን ፍሬስነል፣ ሲሞን ፖይሰን የብርሃንን ሞገድ የሂሳብ ቀመሮች ሊጠረጠር በማይችል ሁኔታ መሰረት ሰጡት።
16939	በምዕራቡ ወንድሙ ፩ ቫሌንቲኒያን የሥላሴ ደጋፊ ናቸው።
16940	አንድምታ የሚለው ቃል «አንድም» ከሚለው የአማርኛ ቃል የመጣ ሲሆን የአረፍተ ነገሮችን ድብቅ ትርጉም አውጥቶ ለማሳየት የሚረዳ መሳሪያ ነው።
16941	ስለሆነም የጨረር ጥላ በ ነጥብ ብዜት ይገለጻል።
16942	በሀሳብሽ ድንግል ነሽ ፤ በሥጋሽም ድንግል ነሽ አሸናፊ የእግዚአብሔር እናት ሆይ ሰላምታ ላንቺ ይገባሻል ከሴቶች ሁሉ ተለይተሽ አንቺ የተባረክሽ ነሽ የማኅፀንሽም ፍሬ የተባረከ ነው።
16943	ተግባርን ለአላህ ብቻ በ"ኢኽላስ" በቅንነት ማከናወንን ለተቀባይነቱ ዋስትና ይሰጣል።
16944	በአማርኛ አጻጻፍ ብዙ ጊዜ "ፀፓ" ከ" ጸደይ " (ጸ) ጋራ ሊለዋውጥ ይችላል።
16945	በአማርኛ አጻጻፍ ብዙ ጊዜ "ሳት" ከ"ሠውት" (ሠ) ጋራ ሊለዋውጥ ይችላል።
16946	በአማርኛ አጻጻፍ ብዙ ጊዜ "ሠውት" ከ"ሳት"(ሰ) ጋራ ሊለዋውጥ ይችላል።
16947	በአማርኛ አጻጻፍ ብዙ ጊዜ «ጸደይ» ከ« ፀፓ » (ፀ) ጋራ ሊለዋውጥ ይችላል።
16948	የአዳምና ሕይዋን ሌላ ልጅ ሴት ግን ጻድቃን ልጆች ወለደ፤ የእግዚአብሔርም ልጆች ተባሉ።
16949	ሴንጋንና ወንድሙ ጋን ማክ ዴላ ደሴቱን በእንበር ዱብግላይዝ (አሁን ኮርክ ወደብ) ገቡ።
16950	በተጨማሪ ከፋሲል ግቢ ወጣ ብሎ በስተሰሜን ራስ ግምብ ይገኛል።
16951	በአማርኛ አጻጻፍ ብዙ ጊዜ ከሆይ (ሀ) ከኀርም (ኀ) እና ከኻፍ (ኸ) ጋራ ሊለዋውጥ ይችላል።
16952	መዘምራኑ አፍረው ዝም ሲሉ አለቃ ምን ትላለህ ይሏቸዋል።
16953	እንግዲህ አለሙ፣ አወ ካለ ካሁን በፊት ሲዘርፍ ነበር ማለት ነው።
16954	በ፳፰ኛው ዓመት፣ ሃን ዥዎ ልጁን ጅያው ንጉሡን ሥያንግን እንዲገድለው አደረገ።
16955	በዳግማዊ ምኒልክ ፩ኛ ፪ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተምሯል።
16956	እንዲሁም የብሳና ዛፍ ልጥ ዱቄት ለቁስሎች ይለጠፋል።
16957	ከእውነት የበለጠ በጎ ወሬ የለም።
16958	በአማርኛ አጻጻፍ ብዙ ጊዜ ከአልፍ (አ) ጋራ ሊለዋውጥ ይችላል።
16959	የአክሱም ኃይላት ግን ዋዲ ሱርዱድ እና ዋዲ ሣሃም በተባሉት የስሜን የመን የባሕር ማዶ ቀጠናዎች እንቅስቃሴያቸውን ቀጥለው በጉራቲድ ነገስታት ኢልሳራህ ያህዱብ እና ያዚል ባይዪን በኃይል ተገፍተው እስኪለቁ ድረስ በአካባቢው ቆይተዋል።
16960	ስታዲየም ለእግር ኳስ እና ለሌሎች የአትሌቲክስ አይነቶች መወዳደሪያ እና ለተመልካቾች መታደሚያ ቦታ ነው።
16961	ድንግልዋ መርየም ምጡ ወደ ዘንባባዉ ዛፍ ስያስጠጋት ከቁርአን እንደተጠቀሰዉ.
16962	የማትሄድ መበለት ዞራ ዞራ ትሰናበት የአማርኛ ምሳሌ ነው።
16963	የእመቤቴ ማርያም እና ልጇ ሐውልትም የተቀረጸው በማይክል አንጄሎ ነው።
16964	በመጨረሻ የአዳሲ ልጅ ቤሉ-ባኒ ኗሪ ሥርወ መንግሥት በአሦር መሠረተ።
16965	በቀጣዮቹ አመታት ስለ ሥነ-እንቅስቃሴ ህጎች፣ ካልኩለስ እናም ስለ ነጭ ብርሃን እና ስለሚይዛቸው ቀለማት ያገኘው ግኝት ይጠቀሳሉ።
16966	ለህጻናት በተለይ ጥሩ ነው።
16967	በእርግጡ መሰረት ብዙ ባትሪ ፣ የኤሌክትሪክ ጅረት ምንጮች እና ሁለት ጫፍ ያላቸው ተቃዋሚዎች (ሬዚዝተርስ) ያለውን የኤሌክትሪክ ዑደት በአንድ የቮልቴጅ አመንጭና ከርሱ ጋር በተቀጠለ አንድ ተቃዋሚ ዑደት ሊተካ ይችላል ነው።
16968	በጥንታዊ ዘመናት ጨው ዕጅግ ከፍ ያለ ዋጋ ስለነበረው በቻይና በግሪክ በመካከለኛ ምሥራቅም ሆነ በአፍሪቃ ውድ የንግድ ቅመም ሆኖ ተቆጠረ።
16969	በጥገናው ሥርዓት ላይ የግራ እና የቀኝ መጠምዘዣ መሪዎቹ በስኅተት ተለዋውጠው መገጠማቸው የአደጋው ምክንያት ሆነዋል።
16970	ሃይማኖት የሌለው ሰው እንደ ልቡ ይሰራል ወይም ደግሞ በደመነፍስ የሚሰራውን አያውቅም።
16971	የአይሁድ ረቢዎች ሥነ ጽሑፍ ስለ ባቢሎን ግንብ ማገንባት ምክንያቶች የተለያዩ አስተያየቶች ያቀርባሉ።
16972	ካትማንዱ የኔፓል ዋና ከተማ ነው።
16973	ኤችአይቪ ያለበት ሰው ኤድስ ደረጃ ላይ ለመድረስ ብዙ አመታት እንደሚወስድ ጥናት ታረጋግጣል።
16974	ኤችአይቪ ያለበት ሰው ኤድስ ደረጃ ላይ ለመድረስ ብዙ አመታት ይወስድበታል እንዲሁም መዳኒቱንም ሳይጅምር ኤድስ ደረጃ ሳይደርስ ብዙ አመት ሊቆይ ይችላል።
16975	ፊሊፒንስ በእስያ ያለ ደሴት አገር ነው።
16976	የሕንፃው ግንባታ ልዩ መልክ ባለው እቅድ ተገንብቶ በሮችን መገጣጠምና ጌጣ ጌጥ ነገሮችን ማስገባት ሲቀር በ፲፱፻፳፰ ዓ/ም ፋሺስት ኢጣልያ አገራችንን በግፍ ለመውረር ስለተነሳ ሥራው መቆም ግድ ሆነበት።
16977	ባብዛኞቹ የውስጡ ሥጋ ቀይና ጣፋጭ ነው፣ አንዳንዱም የተለየ ቀለም ሥጋ በውስጡ አለው።
16978	በተለይም ከዘጠኝ መቶ ገጾች በላይ የሆነው «የሰዋሰው መጽሐፍ» ታላቅ እንደሆነ ይነገራል።
16979	እንዲሁም በዚያን ጊዜ ካይሮ ታለቅ የንግድ ሴንተር ስለነበረች ኢትዮጵያም ታለቅ የንግድ ግንኙነት ስለነበራት እንደ ኢንፎርሜሽን ሴንተር ትገለገልበት ነበር።
16980	የፈረንጅ አሽከር ነጭ ለባሽ ሳህን አመላላሽ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
16981	ወዲያውም ትግራይ ላይ ሲሞቱ ልጃቸው ዓፄ ገላውዴዎስ ዙፋኑን ከወረሱ በኋላ በፖርቱጋል ወታደሮች ዕርዳታ መሐመድ ግራኝን ድል አድርገው ገደሉት።
16982	ሀይማኖት የሌለው ሰው ልጓም የሌለው ፈረስ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው።
16983	የፋሺስት ኢጣሊያ መሪ ቤኒቶ ሙሶሊኒ ለብዙ ዓመታት አገራችንን በኃይል ወርሮ ቅኝ ግዛት ለማድረግ ሲያቅድ የነበረውን ዓላማ በዚህ ግፍ ካካሄደ በኋላ በዓመቱ በጥቅምት ፲፱፻፳፰ ዓ.ም. በዚያው በኦጋዴን መሥመር ወረረ።
16984	በዘመናት ሲወረስ ይህ ልማድ ከአኪቫ በፊት የነበረው የሙሴ አጻጻፍ ጠብቋል።
16985	በተለይም ከዓድዋ ድል በኋላ በርካታ የውጭ መልዕክተኞችና እንግዶች ወደ ኢትዮጵያ በመጡበት ጊዜ በጄልዴሳና በድሬዳዋ አስተዳዳሪነታቸው የማስተናገድ እድል ስላገኙ ኢትዮጵያ በቀና መልክ እንድትታይ ልዩ ጥረት አድርገዋል።
16986	እንስታይ ምልክት ሴት ወይም እንስት የአንድ ፍጥረት ጾታ ነው።
16987	የሚበላው ሲርበው ብቻ እንጂ በምግብ ለመደስት ብሎ በልቶ አያውቅም።
16988	የባላጋራ ጠጠሮች ዜሮ ሲቀሩ ያንጊዜ አሸነፍን ይባላል።
16989	ዘይሴዎች ከእድሜ እና ከፆታ አንፃር የተለያየ የአለባበስ ስርዓት አላቸው።
16990	የእስላም አሀዳዊ ጥሪ ፈጽሞ መስማት ያልፈለጉት የመካ ቁረይሾች በሙስሊሞች ላይ የቅጣት በትራቸውን አሳረፉ።
16991	እንስሳው ቢሰረቅ ግን መካሥ አለበት።
16992	ጀርባዬን እከከኝ ለኔ ራቀኝ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
16993	በተለይም ከአድዋ ድል በኋላ የአውሮጳ የአሜሪካና የሌሎች ሀገሮች መንግስታት የኢትዮጵያን ነፃነትና ሉዓላዊነት ለመቀበል መወሰናቸው ለዘመናት ሲጠበቅ የነበረውን ስልጣኔ ለማስገባት አመቺ ሁኔታን በመፍጠሩ በርካታ ዲፕሎማቶች፤ ጋዜጠኞችና ሳይንቲስቶች፤ ፀሀፊዎችና ቱሪስቶች ኢትዮጵያን ጎበኙ።
16994	እንግዴህ አገሪቱ ወደ ዘመነ መሳፍንት የተሻገረችው ልክ እርሷ እንዳለፈች ነበር።
16995	የተኩሱን እሩምታ ወደ ቢቸና የሚጉዋዘው ጥልያን ሰማውና ቃፊር ቢልክ - እነ በላይ ዘለቀ ናቸው።
16996	ወደእምዬ ምኒልክ ጠጋ ብለው በጆሮዋቸው አንሾካሸኩ።
16997	ሊቨርፑል የእግር ኳስ ክለብ በሞንቴቪድዮ ፣ ኡራጓይ የሚገኝ እግር ኳስ ክለብ ነው።
16998	ከቀሰሙት ፀዋተወ ዜማ አኳያ ዝንባሌያቸው ወደ ድምፃዊነት በማምራቱ በወቅቱ ከተወለዱበት አካባቢ በሙያቸው ተመርጠው ወደ አዲስ አበባ ከመጡ በኋላ በአልጋ ወራሽ ቤተ መንግስት ተመድበው በማገልገል በሙያቸው ከፍተኛ ዝና አትርፈዋል።
16999	ዲዮዶሮስ የሊቢያ አፈ ታሪክ ሲተርክልን፣ ሃሞን በአፍሪካ ( በኒሳ ደሴት በትሪቶን ወንዝ ) የገዛ ንጉሥ ነበረ፤ ሚስቱም ሬያ ነበረች።
17000	ከወረራው በኋላም አቶ በሻህ አርቲስቶችን በመመልመል የተለያዩ የኪነ ጥበብ ትርኢቶችን ከማዘጋጀታቸውም ባሻገር ለአገራችን ኪነ ጥበብ መዳበር ከፍተኛ አስተዋጽኦ አድርገዋል።
17001	በትውፊት ሲነገር ራስ ጉግሳ ደብረታቦርን የመረጠበት ምክንያት አንድ መነኩሴ «ሴት አቦ ሸማኔ አድነህ በምትገልበት ቦታ ከተማህን አሰራ» ብሎ ስላዘዘው ነበር ይባላል።
17002	አንዳንድ ጉርፎች ቀስ ብለው የሚያጥለቀልቁ ሲሆኑ ሌሎች ደግሞ በጥቂት ደቂቃዎች በፍጥነት ይሞላሉ።
17003	አቡበክር አልቃሽ ሰው ነበሩ።
17004	ማትሪክስ የሚለው ቃል ከላቲኑ "ማተር" የመጣ ሲሆን ትርጉሙም እናት ማለት ነው።
17005	ኢየሱስም ድምጹን ከፍ አድርጎ “ኤሎሄ!
17006	ክርስቶስ በስጋው ነው በተዘጋ በር ያለፈው ወይንስ በመለኮት ነው ያለፈው ።
17007	ዌብሳይት በአንድ ዌብ ሰርቨር ላይ የሚገኙ የተሰባሰቡ ድረ ገጾች ነው።
17008	እንዲሁም የአራታ ጌታ በኢናና ስም ራሳቸውን በዘውድ ቢጫኑም፣ ይህ ማድረጋቸው ግን በኡሩክ እንዳላት ጡብ መስጊድዋ ደስ አላሰኛትም።
17009	በቁርዓን ዘንድ፣ ይህ የአላህ ቤት በኢብራሂምና በልጃቸው እስማኤል የተገነባ ነው።
17010	በብዝዎቹ ሐውልት ላይ እንዲህ የሚል ቃል ተጽፎአል።
17011	በተጨማሪ ከጃፓን ወደ ምሥራቅ እንደ ሆኑ የታሰቡትን "የወርቅና የብር ደሴቶች" እንዲፈልግ ልዩ የሆነ ትእዛዝ መደቡት።
17012	ለኗሪዎቹ የሀገር ስም ከጥንት ጀምሮ ኢራን ሲሆን ከአገር ውጭ እንደ ፋርስ ወይም በመሰለ ስያሜ ይታወቅ ነበር።
17013	ሶቅራጠስ በዘመኑ ድሃ የነበረ ሲሆን ለዚህ ምክንያቱ ከገንዘብ ይልቅ እውቀት ይበልጣል ብሎ ስለሚያምን ነበር።
17014	ጣሊያኖች ሲባረሩ ዋና ከተማው ውጫሌ ተብሎ በወረዳነቱ ጸና።
17015	ታንዛንያ የሚለው ቃል ከሁለት ቃሎች ውህደት የተገኘ ቃል ነው።
17016	በቬክተር መጠኖች ላይ የሚሰሩ ሁለት አይነት መሰረታዊ ስሌቶች አሉ፣ እነርሱም የስካላር ብዜትና የቬክተር ድምር ናቸው።
17017	መጀመሪያ ደረጃ፣ ይህ የጠረፍ አካባቢ በስመ አዱሊስ የአክሱም ዋና ግዛት ነበር።
17018	ሴሚራሚስ ከኒኑስ ጦር ሻለቆች አንዱን ዖኔስ የተባለውን አገባች።
17019	አጥብቀህ ጎርሰህ ወደ ዘመድህ ተመለስ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
17020	ኒያፓልም በባሕር ዳር የተሠራ የጥንት የጣልያን ነገሥታት ከተማ ነው።
17021	እስክስታ የሚለው ቃል እስክስ ከሚለው እንደተመዘዘ ይታመናል።
17022	ቁጥቋጦም ሲያድግ ዛፍ ይሆናል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
17023	የተቀናጀ የአየር ህግ ወይንም አጠቃላይ የአየር ህግ ከላይ የተጠቀሱትን የመጀመሪያዎቹ ሦስት ህግጋትን በማዋሃድ ይፈጠራል።
17024	አንዳንድ መጽሐፍ ግን ኬልቴስ የባርዱስ አንድያ ሕጻን ልጅ ስለ ሆነ አካለ መጠን እስከሆነበት ወቅት ድረስ ሉኩስ በእንደራሴነት ገዛ ይለናል።
17025	ኢትዮጵያ የሚለው ቃል አመጣጥ በተለያዩ የታሪክ ምሁራን የተለያየ ገለፃ ሲኖረው በጣም ተአማኒነት ካገኙት አንዱ አይቲዮፒያ (የግሪክ ቃል) የሚለው ቃል ነው።
17026	ፈረንሳይ የቀድሞ ቅኝ ግዛቷን አልጀሪያን ለቃ እንድትወጣ ይወተውት ነበር።
17027	ነብታዊሬ ለረጅም ጊዜ በግብጽ አልነገሠም።
17028	አባታቸው ዳግማዊ ዓፄ ምኒልክ በተቀበሩበት በታዕካ ነገሥት በዓታ ቤተ ክርስቲያን ተቀበሩ።
17029	በተገኘው ገንዘብ ሁሉ መብራትና ውሃ እንዲገባ.
17030	ለመነኩሴ መልካም ሎሌ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
17031	የቤተሰብ መምሪያ እና የሰርከስ ደሴን ጨምሮ በርካታ መካከለኛ እና አነስተኛ የሙዚቃ ባንዶች ይገኛሉ።
17032	በመቅደላ ጦርነት ዓፄ ቴዎድሮስ ከሞቱ በኋላ በደጃዝማች ተክለጊዮርጊስና በደጃዝማች ካሳ ኋላ ላይ ዮሐንስ ፬ኛ በተባሉበት መካከል ዙፋኑን ለመያዝ በተደረገው ጦርነት ደጃዝማች ካሳ ጦርነቱን ካሸነፉ በኋላ አለቃ ገብረሃናን ወደ ትግራይ በማስጠራት ፍትህን በፍትሐ ነገስት መሠረት እንዲያስተዳድሩ ጠየቋቸው።
17033	ቢቱሪጌስ የተባለ ጎሣ በዙሪያው ይኖር ነበር።
17034	ልግመኛን መምከር ውሀ በወንፊት ማኖር የአማርኛ ምሳሌ ነው።
17035	ይህንንም የዋንዛ ዛፍ የተከሉት ንጉሱ ስለነበሩ እስካሁን ድረስ የአባ ንጉስ ዋንዛ እየተባለ ይጠራል።
17036	ወዲያውም ተዝካረ ቃል በሊማሊሞ ገደል እንዲወረወር ተደርጎ ሞተ።
17037	ኤችአይቪ ያለበት ሰው በትክክል የፀረ-የኤችአይቪ መዳኒቶቹን በመውሰድ እንደማንኛውም ሰው መኖር ይችላል።
17038	በቅድስቱ ግድግዳ ላይ የተሳሉት ጥንታዊ የፈትል ስእሎች ከመንፈሳዊ መግለጫነት ባሻገር ደጃዝማች ምኒሊክ በልጅነታቸው በዓፄ ቴዎድሮስ ሲማረኩ፣ በ፲፰፻፶፯ ዓ.ም ከመቅደላ ሲያመልጡና በኋላም በፍቼ ከተማ ከዓፄ ዮሐንስ ጋር ያካሄዱትን ስምምነት የሚገልጹ ናቸው።
17039	በጽሑፎቹ መሠረት ልጁ ሰኑስረት በሊብያ እየዘመተ አመነምሃት በሤራ እንደ ተገደለ ይታሥባል።
17040	ተማክረው የፈሱት ፈስ አይገማም የአማርኛ ምሳሌ ነው።
17041	አብዛኞቹ የመሬት ላይ እንሥሣት የወንዱን ነባዘር ለማስተላለፍ ይሚጠቅም ብልት ይኖራቸዋል።
17042	ጉታውያን በአገሩ ሁሉ የታሰሩት እንስሶች ከጉረኖአቸው ፈቱ።
17043	የህንዱም መስሪያ ቤት ደብዳቤውን ወደ ጎን ከማስቀመጥ ውጭ መልስ አልላከም ነበር።
17044	የሕያዋን ህዋሶች ሁሉ እንስሳትም ሆነ እፅዋት ለየራሳቸው ይህን መለያ ኮድ መሸከማቸው አስገራሚ ሁኔታ ነው።
17045	የወርድን ኖርማል ዶት በኢትዮፒክ ዶት በመቀየር የግዕዝ ፊደል ለመጀመሪያ ጊዜ በተለያዩ የዊንዶውስ ፕሮግራሞች ውስጥ እንዲጠቀም ሆነ።
17046	ብዙዎችም ጉደኛው እና አስገራሚው ይሉት ነበር።
17047	ትርጉሙ፦ በደህና ጊዜ የማይደረግ ነገር በችግር ጊዜ ይደረጋል።
17048	በሕንፃው መግቢያ ላይ የተለጠፈው ሰሌዳ እንዲህ ይላል፤ « ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ለመናገሻው ከተማ ለአዲስ አበባ ሕዝባቸው፣ ለማኅበራዊ ኑሮው፣ ለኤኮኖሜውና ለባህሉ ዕድገት አማካይ የአገልግሎት ቤት ይሆን ዘንድ ፈቅደው ያሠሩትን ይህን ሕንፃ፣ በሠላሳ አራተኛው ዘመነ መንግሥታቸው መርቀው ከፈቱ።»
17049	የነፈርቲ ትንቢት በ፩ አመነምሃት ዘመን የተጻፈ ትውፊት ነው።
17050	እነዚህም አገሮች ሁሉ የየራሳቸው ቋንቋ ነበራቸው።
17051	መንፈስህ በሥራህ ላይ ብታኖረው፣ ያንጊዜ መንፈስህ ወደ ገነት ሊደርስ ይችላል።
17052	ትእቢትን ከስስት ምን አገናኝቶት የአማርኛ ምሳሌ ነው።
17053	ስለሆነም በሁለት ቅጥ አቅጣጫወች መልመጥመጥ እንዲችሉ ተደርገው ይሰራሉ።
17054	ፈርዖኑም ከግብጽ በር ስያባርራቸው ሥራዊቱ በታላቅ ተዓምር በቀይ ባሕር ጠፋ።
17055	መንግሥቱ ደራሲም ብቻ አልነበረም፤ በተማሪዎቹ የተወደደ መምህር በሳል ተመራማሪ ለባህሉ እና ለቋንቋው ሙት የነበረ ከኢትዮጵያ ብርቅዬዎች አንዱ ነው።
17056	ኢትዮጵያ በዚያን ጊዜ በእየሩስዓለምና በሮም የኢንፎርሜሽን ሴንተሮች ቤተክሪስታኖች ነበሯት።
17057	የሱሙኤል ተከታይ ኑር-አዳድ ነበረ፤ የኑር-አዳድም አባት ስም አይታወቅም።
17058	ፕሮፌሶር አሸናፊ ከበደ ‘ጥቁሩ ኮዳሊ’ የሚለውን ማቆላመጫም ያገኙት የረቂቅ ሙዚቃ ድርሰታቸውን በሁንጋሪያ ውስጥ ከ’ፊልሃርሞኒክ ኦርኬስትራ’ው ጋር በሳቸው ሙዚቃ መሪነት ባቀረቡበት ጊዜ ነበር።
17059	ከእነዚሁ መካከል የእነ “ሐ” እና “ኀ” ቤቶች ቀለሞችን የ“ሀ” ሞክሼዎች ስለሆኑ መቀነስ እየፈለጉ ኣንዳንዶቹ “ትህትና”፣ “ትስስር”፣ “ግግር” እና “ትዝታ” የመሳሰሉትን ቃላት መክተብ ስለማይችሉ ዓማርኛውን በእንግሊዝኛ ለመክተብ ሲባል ቃላቱን ማጥፋት ይፈልጋሉ።
17060	በዘመናዊ አማርኛ የቃሉ «ሴት» ታሪክና መድረሻ ከግዕዝ ብእሲት (ሴት፣ ሚስት ) ነበር።
17061	በዘመናዊ ልሳናት ደግሞ «ሙዚየም» (በተ-መዘክር) ከዚህ ተቋም ስም ደረሰ።
17062	በያዕቆብ በረከት ኑዛዜ (ኦሪት ዘፍጥረት ፵፱፡፭-፯) ሌዊ ግን ከወንድሙ ስምዖን ጋር ይረገማል፦
17063	ሸንኖንግ በንጻው ጂንግ (የቅዱስ ገበሬ የእጽዋት ጽሁፍ) የተባለውን ጥንታዊ መጽሐፍ እንደጻፈ ደግሞ ይባላል።
17064	የተፈጥሮ ህግጋት ጥናት (ፊዚክስ) ምርምር ዋና ክፍል ነው።
17065	በተጨማሪ የግዕዝ ቁጥር ፺ (ዘጠና) ከግሪኩ በመወሰዱ እሱም የ"ቀ" ዘመድ ነው።
17066	አበሳሰሉ በተለይ ባቄላ ፣ በቆሎ ፣ ድንች ይጠቀማል።
17067	ለምሳሌ፦ በፀሐይ ዙሪያ ፱ ፈለኮች አሉ።
17068	በተፈጥሮ ህግጋት ጥናት ፣ ጉልበት ማለት የአንድን ቁስ ፍጥነት ለመቀየር የሚደረግ ማንኛውም ተጽዕኖ ማለት ነው።
17069	እነርሱም የሰዶም ንጉሥ ባላ ፥ የገሞራ ንጉሥ ብርሳ፥ የአዳማ ንጉሥ ሰነአብ፥ የሰቦይም ንጉሥ ሰሜበር እና «ዞዓር የተባለች የቤላ» ንጉሥ ነበሩ።
17070	የመደበኛ ቻይነኛ ዘመድ ሆኖ ከሱ ጋር ግን ምንም መግባባት የለውም።
17071	እንግዲህ እነዚህ ጡቦች ወደ ጎን ይቀመጡና አንዱ ጎን ከፊውዝ ጋር ተገናኝቶ ሌላው ጎን ከሶኬት ጋር ተገናኝቶ ሶኬቱ ከግድግዳ ሶኬት ላይ ይሰካል።
17072	ከአይሻል ጦርነት በኋላ ራሱ ውቤ ከቴወድሮስ ጋር እርቅን በመሻት የተለያዩ ስጦታን ላከለት።
17073	አብዱሏህ አሚናን ባገባ ጊዜ በረካ (ረ.ዐ) ሁሉንም ጉዳዮቿን የምትጠብቅ እና የምትቆጣጠር ሆነች።
17074	አብዛኛው ምንጮች ሪናል ለ፮ አመት ገዛ ሲሉ፣ ከሁሉ ቀድሞ የተቀነባበረው የላውድ አቆጣጠሮች ግን ፭ አመት ይሰጠዋል።
17075	በአማኞች መካከል የደም ዋጋ ወይም ቤዛ የሚከፍል ድሃ ካለ ሊረዱት የጋራ ኃላፊነታቸው ነው።
17076	ኢየሱስም በታላቅ ድምጽ ጮኸ አባት ሆይ መንፈሴን በእጅህ እሰጣለሁ አለ ይህንንም ብሎ ሞተ።
17077	ለምሳሌ፡ አለሚቱ አጭር እና ረጅም ናት።
17078	የፈረንጅ አጋዘን በጣም ብዙ ኃያል ቀንድ አለው፣ ይህም እንደ ጥርስ ነው እንጂ እንደ ሌሎች ቀንዶች ከኬራቲን አይሠራም።
17079	የዘምባባ አስተኔ ደግሞ ብዙ ሌሎች ዛፎች ያጠቅልላል፣ በተለይም ተምር እና ኮኮነት ዘምባባ የታወቁ አይነቶች ናቸው።
17080	ሄራክሌስ በግሪክ አገር አፈ ታሪክ በጥንት የኖረ ጀግና ሰው ነበር።
17081	የሜክሲኮ ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድን ሜክሲኮን ወክሎ በእግር ኳስ ይወዳደራል።
17082	የኡራጓይ ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድን ኡራጓይን በእግር ኳስ ወክሎ ይወዳደራል።
17083	ስለሆነም የእምቁ መጠን ሙሉ በሙሉ የሚወሰነው በመስኩ ጥንካሬ ነው እንጅ እዛ ነጥብ ላይ ባለ ቻርጅ አይደለም።
17084	በመሆኑም የአዲስ አበባ ስም በተጠራ ጊዜ እቴጌ ትዝ የሚሉን ሲሆን በዚሁ በአዲስ አበባ በከፍተኛ ቀበሌ ፲፪/ፒያሳ/ አካባቢ የሚገኘው የከተማዋ የመጀመሪያው ሆቴል «ጣይቱ ሆቴል» የቅርብ ትዝታችን ነው።
17085	በሚከሉት አገራት ግን፣ ሌላ የአመት ቁጥር በይፋ ( በመንግሥት ሥራ) ይጠቀማል፦
17086	በተፈጥሮ ሲታይ፣ በልዩ ልዩ ዘዴዎች ሊሆን ይችላል።
17087	መጻሕፍት መጽሐፍ ማለት ብዙ የጽሑፍ ገጾች ለማንበብ ምቾት የተቀነባበሩበት ወረቀት ክምችት ነው።
17088	በተጨማሪ መጽሐፈ ኩፋሌ ስለ ይስሐቅ ሕይወት ብዙ ይጻፋል።
17089	በመሰረቱ ማይክል ዘፋኝ ብቻ ሳይሆን የሙዚቃ ፕሮዲውሰር እና ዜማ ደራሲ ነበር።
17090	ሽንኩርት አንድም በሉት ገማ ደገሙትም ገማ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
17091	እናታቸው ለሴቶች መብት እና የፖለቲካ ድምጽ ታጋይ የነበሩት ኤመሊን ፓንክኸርስ ሲሆኑ አባታቸው ዶክቶር ሪቻርድ ፓንክኸርስት ይባሉ ነበር።
17092	እነዚህም ግራንድ ፒያኖ እና አፕራይት ፒያኖ ናቸው።
17093	ከአህመድ ውድቀት በኋላ ወደ አገራቸው ቀዋት ያልተመለሱበት ምክንያት ከአዋሽ ማዶ የመጡ ሙስሊሞች አገራቸው ላይ በመስፈራቸው መሆን አለበት።
17094	በተጨማሪ መጽሐፈ ኩፋሌ ስለ አብርሃም ሕይወት ብዙ ምዕራፍ ይሰጣል።
17095	ሱሰኒዮስ በርግጥ ረጅም ጊዜ አገሪቱን ይምራት እንጂ አስተዳደሩ የሚታወቀው የኢትዮጵያን መንግስት ሃይማኖት ከተዋህዶ ወደ ካቶሊክ በመቀየሩ ነው።
17096	ስለዚህ፣ በዓለም አቀፍ ሕግ መሠረት፣ ከቱርክ መንግሥትና ከሶርያ መንግሥት መካከል አሁን በይፋ የጦርነት ሁኔታ አለ።
17097	የሰለሞን ደሴቶች እግር ኳስ ፌዴሬሽን የሰለሞን ደሴቶች እግር ኳስ አስተዳዳሪ አካል ነው።
17098	ከኬልቶች አምላክ ሉጉስ ጋር ግንኙነት እንዳለው ይታሥባል።
17099	በተፈጥሮ የሚገኙ የሰው ልጅ ቋንቋዎች ከድምጽና ከየሰውነት ክፍሎች ምልክት ይፈጠራሉ።
17100	ጦርነቱን ያሸንፍ እንጂ ብዙ ወታደሮች ስላለቁበት ቀሪው ሰራዊቱ ወደሃገሩ ተመልሶ ከንደገና መታገል ሰጋ።
17101	በተለያዩ ምንጮች ዘንድ ይህ ቫንዳሉስ በጌርማኒያ የኖረውን ቫንዳላውያን ብሔር መሠረተ፤ ከነርሱም አንዳንድ ሕዝቦች፦ ቡርጉንዳውያን፣ አላኖችና ዌንዳውያን ይጠቀሳሉ።
17102	አምስቱን ጠጠሮች መሬት ላይ ይበትናል።
17103	ሁለተኛው የበርጫ ክፍለ ጊዘ ቁምነገርም ሆን አልሆነ፡ በተጀመረው አርዕስት ላይ ጥልቀት ያለው ውይይትና ክርክር በማድረግና ኃሣብ የማመንጫትና የማብራራት በቃሚዎች ላይ ይታያል።
17104	በምላሽም ዮሐንስ በሸዋ ላይ የምኒልክን ንጉሥነት ተቀበሉ።
17105	በመፍጠር የኤድስ ደረጃ ላይ እንዲደርስ ያደርጋል።
17106	ከአበቦቹ የተገኘ ጭማቂ ጡት የምትመግብን ሴት የወተት ጥራትና ፍሰት መጠን ያሻሽላል፤ ከሽንት ጋር ተያይዞ ያሉ ችግሮችን በመፍታት የሽንት መፈጠርን ያበረታታል።
17107	ሠራተኞቹ ምስጦች ቀመር ጅብ እንደመጣባቸው ሲያውቁ ወደ የጎሬአቸው ይመለሳሉ።
17108	እንዲሁም በዚያው ወቅት ቡር-ሲን « የኪሱራ ንጉሥ» ተደረገ።
17109	የራሳቸው ሚስኪቶ ቋንቋ አለ።
17110	የካራካላ አክስት ዩሊያ ማይሳ ግን ወደ ሶርያ ተስድዳ ይህን መንፈቅለ መንግሥት እጅግ ተቃውማ የልጅዋን ልጅ ኤላጋባሉስ ቄሣር እንዲሆን አመጽ አስነሣች።
17111	ካሌንደር የሂሳብ ንጥር ሲሆን ሰፋ ያለ ጊዜን ለመለካት የሚጠቅመን ነው።
17112	በመጨረሻ በደብረ ኦይቴ ራሱን ወደ እሳት ጥሎ ሞተ።
17113	ከእህሉም የወጣው ዱቄት እንደ ዳቦ ሊሠራ ይችላል።
17114	የፍያካና የእናቱ ኤማስ ሦስት ሴት ልጆች፣ ባንባ፣ ፎድላና ኤሪው የከርማይት ልጆች ሚስቶች ሆኑ፤ እነዚህም የአይርላንድ ደሴት ስያሜዎች ሆኑ።
17115	ቁጥራቸው በርከት ብሎ፡ ትልቅ ክብ ሰርተው መቀመጥ ሲችሉ፡ ጨዋታውን መጫወት ይችላሉ።
17116	ኢትዮጵያ ከጥንት ጀምሮ የሰው ልጅ ከነበረባችው ቦታዎች አንዷ መሆኗ ትታወቃለች።
17117	የተደቀቁ ቅጠሎች ከውኃ ወይም ከማር ጋራ ተቀላቅለው በአፍ ይሰጣል።
17118	ከአሞሮች ብዙዎቹ ከላባ መላጣ የሆነ ራስ ይኖራቸዋል።
17119	አውሩኑስ ከቲቤር ወንዝ ደቡብ ባለው ክፍል ገዥ («ኮሪቱስ») ሾመው።
17120	ከነዚህም መካከል የኪሽ ንጉሥ ኡቱግ ወይም ኡሁብ ሐማዚን እንዳሸነፈ የሚል ቅርስ አለ፤ ደግሞ የኪሽ ንጉሥ መሲሊም መቀደሶችን በአዳብና በላጋሽ ከተሞች እንዳሠራ የሚሉ ቅርሶች አሉ።
17121	ብርጋዴር ጄኔራል አብይ አበበ በዚህ ወቅት የንጉሱ ተወካይ በኤርትራ ሆነው ተሹመው ነበር።
17122	መንግሥት በአንድ አገር ወይም ተቋም ውስጥ ሕጎችን ለማውጣትና ለማስፈጸም ስልጣን ያለው አካል ነው።
17123	ኤለማወቅ የደም፣ ሽንት ወይም ምራቅ ናሙና ተወስዶ ይመረመራል፡፡
17124	የማይድን በሽተኛ በጥር እሸት አምጡ ይላል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
17125	ፕሮፌሶር አሸናፊ ከበደ አዲስ አበባ ግንቦት ፰ ቀን ፲፱፻፴ ዓ/ም ተወለዱ።
17126	የፈተናው አይነት አለም አቀፍ ይዘት ያላቸው እንደ « ፈረንሳይኛ ፣ ሒሳብ ፣ ፊዚክስ ፣ ታሪክ ፣ ጆግራፊ ፣ ሙዚቃ » ይገኙበታል።
17127	ራውቲንግ ቁጥሩ፣ ባንክ ቤቱን ለይቶ ለማወቅ ሲረዳ፣ አካውንት ነምበሩ ደግሞ የደምበኛውን ማንነት ይለያል።
17128	ጄኔሬተሩ ክተገኘ በኋላ ከግራ በኩል በሚታየው ስዕል መሰረት በጄኔረተር ቆጡ ላይ በሚገባ ማሰር ግድ ይላል።
17129	የልጅነት ጊዜውን አዲስ አበባ ውስጥ ያሳለፈው ሙላቱ በትምህርቱ ጎበዝ ስለነበረ ቤተሰቦቹ ለትምህርት መሐንዲስነት (ኢንጅነሪንግ) አንዲያጠና ወደ ታላቋ ብሪታኒያ ቢላክም ውስጡ በነበረው የሙዚቃ ፍቅር ተልእኮው የሙዚቃ ሆነ።
17130	ለአኅጉሩ ነጻነት በቅኝ ግዛት ሥርም የነበሩት ሕዝቦች፤ በነጻነትም ላይ የነበሩት አገራት የአውሮፓውያንን መዥገራዊ ልጥፍነት ለማላቀቅ ብዙ ከታገሉ በኋላ በሰሐራዊ አፍሪቃ የካቲት ፳፯ ቀን ፲፱፻፵፱ ዓ/ም ጋና ነጻ ሆነች።
17131	ከአክሱም በኋላም ባሕር ምድር ተብሎ የሚታወቀው ግዛት ዋና እምብርት ነበር።
17132	የኤሽኑና ሕግጋት ደግሞ ለሥነ ቅርስ ታውቀዋል፤ የትኛው ንጉሥ እንዳወጣቸው ግን እርግጥኛ አይደለም።
17133	በመምሬ፣ ከነዓን አገር ይኖር ነበር።
17134	ማኦክሰድ ከንጥረ ነገር ዉስጥ የውሃን -ዘር ማትነን ማጥፋት መበተን ወይም ከሌሎች ንጥረ ነገሮች ዘር ጋር ስገናኝ የሚያስየው ሄሚካልዊ ባህርዩ።
17135	የዋጋውም ዓይነት በዚሁ መጠን በወርቅ ሰሪ ቤቶች ሱቅ ውስጥ ይለያያል።
17136	አዋቂነት የሚቻል ነገር ከሆነ የታወቀ እና ያልታወቀ ማለት ምንድር ነው?
17137	የተበከለ እንስሳ ምራቅ ከሌላ እንስሳ ወይም ሰው የሰውነት ፈሳሽ አመንጭ ህዋስ ያሉበት ማስተላለፊያ ጋር ከተነካካ የእብድ ወሻ በሽታ ሊተላለፍ ይችላል።
17138	ሞክሼዎች ቢያንሱ ሁለት ሰዎች ስለሆኑ ስሞች ተጋሩ እንጂ ኣንድ ስለኣልሆኑ ኣንዱ ሞክሼ ሌላውን ሊሆን ኣይችልም።
17139	ከአብዮቱ ፍንዳታ በኋላ አቃቂ ታስረው ከቆዩ በኋላ ያለፍርድ ኅዳር ፲፬ ቀን ፲፱፻፷፯ ዓ/ም ከስልሳ ሰዎች ጋር በደርግ ተረሽነው ሞቱ።
17140	በአዳምና ሕይዋን ትግል ዘንድ የመልከ ጼዴቅ አባት የአርፋክስድ ልጅ ቃይንም ነው።
17141	ከነዚሁም ውስጥ፣ የዓፄ ልብነ ድንግል እህት የወይዘሮ ሮማነወርቅ ልጅ የነበረው ሐመልማል ዋና ሲሆን ሌሎች እንደ ሐርቦ፣ አቤቶ ፋሲል እና ይስሐቅ ያሉ ተገዳዳሪዎች ስብሰባው የተወዛገበ እንዲሆን አድርገውት ነበር።
17142	ምናልባት ለአንድ ሰዓት ያህል ከተጓዙ በኋላ ሽንታቸውን ለመሽናት ይቆማሉ።
17143	ከታኅሣሡ ግርግር በኋላ እስከ ጥቅምት ፲፱፻፶፬ ዓ/ም ድረስ አበበ በ ግሪክ በ ጃፓን እና በኮሲቼ በ ቼኮስሎቫኪያ በማራቶን ተወዳድሮ በሁሉም አንደኛ በመውጣት አሸንፏል።
17144	ከማግኑስ መጽሐፍ በቀር ምንም ማስረጃ ባለመኖሩ ግን የአሁኑ ታሪክ ሊቃውንት ይህን እንደ እውነት አይቀበሉም።
17145	በርግጥም ሮበርት ኔስታ ማርሊ በአገሩ በጃማይካ እንደ ታላቅ ጀግና የሚቆጠር ሰው ነው።
17146	ፕሮፌሶር አሸናፊ ከበደ የ፷ኛ የልደት በዓላቸው ዕለት በመኖሪያ ቤታቸው ግልጽ ባልሆነ ምክንያት ሞተው የተገኙ ሲሆን፤ ምናልባት የራሳቸውን ሕይወት ሳያጠፉ እንዳልቀሩ ብዙዎች ይገምታሉ።
17147	መስቀሎች በኋለኛ ዘመን እንደ ተቀረጹ ይታመናል።
17148	ቱርኮችም ግብፅን ከያዙ ወዲህ ማምሉክ የተባለውን ጭፍራ ወደ ሥራቸው አግብተው ጠብቀውት ነበርና እነዚህ ተስፋ እስኪቆርጡ ድረስ ተከላከሉ።
17149	እነዚህን ቀለሞች በስመ ሞክሼ ተሳስቶ በማስወገድ ማግደፍና ኣንዱን ቀለም ጥሎ ሌላውን ማንሳት ትክክል ኣይደለም።
17150	በሌሎችም አገራት ፍሬው ለሆድ ድርቆት እንደሚያስቀምጥ መድሃኒት ታውቋል።
17151	‹‹አዳም እንኳን በደለ አዳም ባይበድል ኖሮ አምላክ ሰው ሆኖ በቀራንዮ ስለእኛ የመሰቀሉን፤ ስለኛ የመሞቱን የፍቅር ምስጢር አናውቀውም ነበር፡፡››
17152	የማይድን ባህታዊ ወተት አምጡ የማይድን ፉቅራ ጠላ ስጡ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
17153	በሥያንግ ፳፯ኛው ዓመት ጅያው በዠንሡን ዙሪያ ላይ ዘመተ።
17154	የሥራዎች ዝርዝር ፍሬው ሀይሉ በሕይወት ዘመኑ ከአንድ መቶ በላይ ዜማዎችን ተጫውቷል።
17155	የእፅዋት እንሥት የዘር ህዋስ በኦቭዩል ውስጥ የሚገኝ ነው።
17156	በፍርግያ በሌላው ቲፎን ፋንታ ኦምፋሌን አሾመ።
17157	በማኔጦን ዝርዝር ዘንድ ደግሞ በግሪክኛ የሜኒስ ልጅና ተከታይ ስም «አጦጢስ» ተብሎ ይጻፋል።
17158	ኣብራሪው ካፕቴን ቀጸላ ኃይሌ ያለምንም ድንጋጣ አየር-ዠበቡን ወደአዲስ አበባመልሰው በሰላም አሳርፈውታል።
17159	ስምንቱን የፊደል ቤቶች ወይም እንዚራን ስምንት ፎንቶች ላይ በተኗቸው።
17160	ቴዎድሮስ ከግዕዝ ይልቅ ሰወች በሚረዱት አማርኛ መጽሃፍ ቅዱስ እንዲተረጎም አደርጉ።
17161	በተወሰነ ምናባዊ ገጽታ ውስጥ የሚያልፉ የመስክ መስመሮች ብዛት ጋር አብሮ ተወዳዳሪ (ፕሮፖርሽናል) ነው።
17162	ስለሆነም የአንድ ሽቦን መጠነ እንቅፋት በሒሳብ ለማስላት የሚከተለው ቀመር ይጠቅማል፡
17163	እንዲሁም የንጉሥ ወይም የፓፓ ሥልጣናት ተጽእኖ ይቀነስና ሕዝባዊነት፣ ተጠራጣሪነት ይበዛ ነበር።
17164	የጆሜትሪ ዝርዝር ድምር ውጤት ሊተነበይ ይችላል።
17165	የዝንጀሮ ስብሰባ በውሻ ጩኸት ይበተናል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
17166	አንደኛው ቀጥተኛ ዎለድ ሲባል ሁለተኛው ተደራራቢ ዎለድ ይባላል።
17167	ኑክሌይክ አሲዶች ደግሞ ሶስት መሰረታዊ አካላቶች አላቸው።
17168	የተፃፈው በኮይኔ ግሪክ ሲሆን አርዕስቱ አፖካሊፕሲስ ነው።
17169	ካልፈራህ እንዴት ቅዱስ አማፂ ትሆናለህ?
17170	የአንጎላ ኢኮኖሚ ትልቅ ለውጥ አሳይቷል።
17171	በቀድሞ፣ የዛልፓ ንጉሥ ኡሕና ጣኦታችንን ከነሻ ከተማ ወደ ዛልፓ ከተማ ወስዶ ነበር።
17172	ኢትዮጵያ በጊዜው እንደ ቡና፤ የእንሰሳት ቆዳ፤ ከብት፤ የዝሆን ጥርሶችና የመሳሳሉትን ሸቀጦች ወደተለያዩ የአፍሪቃ፤ እስያ፤ መካከለኛው ምሥራቅና አውሮጳ ሀገሮች በኤደን በኩል ትልክ ነበር።
17173	እነርሱም ቢላል፣ ዓሚር ኢቢን ፋሀይራህ፣ ዚኒራህ፣ ነህዲያህንና ልጇን፣ የበኒ ሙእመል እንስት አልጋይና ኡምሙ ዓቢስ ናቸው።
17174	በጥንታዊ ታሪኮች ዘንድ ሦስቱ ወንድማማች እያንዳንዱ የደሴቱን ሲሶ እንደ ገዛ ቢለንም፣ የአይርላንድ ታሪክ የሚባለው መጽሐፍ ግን እንደሚገልጸው፣ እያንዳንዱ ወንድም በመፈራረቅ ከፈተኛ ንጉሥነቱን ለ፩ ዓመት ይይዝ ነበር።
17175	በናዋትል ሰዋስው አያሌ ባዕድ መነሻዎችና መድረሻዎች አንድላይ ሊቀጣጥሉ ይችላሉ።
17176	አንዳንድ አገሮች ደግሞ የዋና ከተሞቻቸውን ሥፍራ በየጊዜው ያዛውራሉ።
17177	በመሆኑም ከዙሪክ ከተማ ብዙም ወደማትርቀው አይራው ከተማ አመራ።
17178	የአሪዞና ስቴትም ትልቁ ወህኒ-ቤት በፍሎረንስ ይገኛል።
17179	በኤላምኛ ከተማው ሹሻን ተባለ።
17180	አባታቸው የሸዋው ንጉሥ ምኒልክ (በኋላ ዳግማዊ ዐፄ) ዘውዲቱ የስድስት ዓመት ሕጻን እንደነበሩ ለአሥራ ሁለት ዓመቱ የዐፄ ዮሐንስ ልጅ ለአርአያ ሥላሴ ዳሩዋቸው።
17181	የማራቶኑ ውድድር እሑድ ጥቅምት ፲ ቀን ፲፱፻፷ ዓ/ም ሲጀመር ከአርባ አንድ አገራት የተውጣጡ ሰባ አራት ሯጮች ተሰልፈው ነበር።
17182	ብርቅዬው የሙዚቃ ቀማሪ ላለፉት ፵ ዓመታት በ'ጃዝ' ሙዚቃ ውስጥ ኖሯል።
17183	በአንጻሩ ዝቅተኛ ከሆነ ደልዳላ ሜዳ ነው።
17184	ከእነሱም መካከል አባያ ሐይቅ፣ ጫሞ ሐይቅ አዞ እርባታ ነጭ ሳር ይገኙበታል።
17185	የወሎውም ባላባት ይማሙ መሐመድ አሊ በዚሁ አዋጅ መሠረት በዓፄ ዮሐንስ ክርስትና ተነስተው ስማቸው ሚካኤል ተባለ።
17186	በተጨማሪ እነዚህ ሌሎች ፍጡሮች ወደ ምድር ውስጥ ቆፍረው በመኖራቸው ሰውነታቸው ልክ እንደ ዕውነተኛው ፍልፈል መስሏል፦
17187	በመጽሐፍ ቅዱስና ሌሎች ምንጮች ስለ ገነቱ ሥፍራ አንዳንድ ፍንጭ ይሰጣል፤ ስለ ፍንጮቹ ትርጓሜ ግን አስተሳሰቦች ተለይተዋል።
17188	ዓማርኛ፣ ቤንችና ጉሙዝ የቋንቋ ዋና ክፍሎች የ“ጨ” ቀለሞች፣ እንዚራንና ዘመዶች ቀለበቶች ሦስት ሳይሆኑ ሁለት ናቸው።
17189	የእንጨት ምንቸት እራሱ አይድን ሌላ አያድን የአማርኛ ምሳሌ ነው።
17190	ስለሆነም የመረብ ምላሽ የቀደመ ገዥ የነበሩት ራስ ወልደሚካኤል በግብጾች እርዳታ ሐማሴንን ለተወሰነ ጊዜ መቆጣጠር ችለው ነበር።
17191	በሰሜንና በደቡብ ያሉት ግንቦች ግን በ፲፱፻፴፱ ዓ/ም የተቀጠሉት ግንቦች ናቸው።
17192	ባርነትና ሰብአዊ ንግድ በውነት ግን በኢትዮጵያ ወይም የትም አገር በዘመናችን በሕግ ክልክል ነው።
17193	ጌታመሳይ በሀገር ፍቅር ቲያትር ቤት ከዘፋኝነት በተጨማሪም የቲያትር ሙያን ሊማር በመቻሉ ከአስር በላይ በሚሆኑ ቲያትሮች ከዕውቅ አርቲስቶች ጋር በመሆን ሠርቷል።
17194	ከስድስቱ ዓለማት አንዱ አፍሪካ ነው።
17195	ስለዚህም ህንጻው ኅልው ከመሆኑ በፊት "ምንነት" አለው እንላለን።
17196	ፓኪስታን በእስያ ውስጥ የሚገኝ አገር ነው።
17197	አብዛኞቹ ሕዝቦች ከኗሪ ብሔሮች እንደ ቀቿና አይማራ ናቸው፤ ቋንቋዎቻቸው ሁሉ ከእስፓንኛ ጋራ መደበኛ የስራ ቋንቋዎች ሁኔታ አላቸው።
17198	በብዙዎች የዝሆን ጥርስ ቅርጾች ትንሽ ቀዳዳ ያላቸው ከአንገት ድሪ ተለበሱ።
17199	አባታቸው መምህር ገብረ ማርያም ምጥኑ ሲባሉ እናታቸው ወይዘሮ ሳህሊቱ ተክሌ ይባሉ ነበር።
17200	ባብዛኞቹ ግመቶች ዘንድ የአንዱ ወገን ንጉሥ በሠንጠረዡ መካከል በመቆም ይጀምራል።
17201	የትውልድ ሥማቸው ሰዴላ ማኮልም ይባል ነበር የተወለዱትም በጃማይካ ውስጥ በቅዱስ አን የቤተክርስቲያን ማህበር ነበር።
17202	በተጨማሪ ከፈረሱ ጀርባ መውደቁ ወይም መጣሉ እንዳይደርስበት በመርዳቱ ጥቅም ይሰጠዋል።
17203	በአማኞች መካከል አንድ አመጸኛ ወይም በድለኛ ወይም ጥላቻ የሚያስፋፋ ማንም ሰው ካለ፣ የገዛ ልጁ ቢሆንም የሰው ሁሉ እጅ ይሆንበታል።
17204	ፋሲለደስ በዘመኑ እጅግ ተወዳጅ ንጉስ ቢሆንም አመጽ መነሳቱ አልቀረም።
17205	የሂማላያ ተራሮች ሥፍራ በእስያ ውስጥ ሂማላያ ተራሮች ደቡብ እስያን የሚለይ ከዓለም ሁሉ ታላላቅ የተራሮች ሰንሰለት ነው።
17206	ትርጉሙ፦ ችግርን ለብቻ ከመያዝ ይልቅ ለሌሎች ማዋየት ይችግሩን ክብደት ያቃልላል ።
17207	ኤችአይቪ ያለባት እናት ከውሊድ በሃላ ሕጻኑን ማጣባት እንደሌለባት መከንዝብ አለባት ኤችአይቪ ቫይረስ ከናት ወደልጅ በእናት ጡት አማካኘነት ሊተላለፈ ይችላል።
17208	ለምሳሌ፡ ወንድሟ ወልደ ልዑልን በራስ ማዕረግ።
17209	በሐቱሺሊ ሶርያዊ ዘመቻ በ፪ኛው ዓመት አላላኽን ያዘ።
17210	ዳርዳኖይ የሚባል ብሔር በሆሜር ዘንድ በትሮአስ ወገን ተዋጉ።
17211	የብረትና የሸክላ ጣቶች ትርጉም ደግሞ ምናልባት ከሮማ መንግስት አመዶች የተነሱ አገሮች እንደሚሆኑ አንዳንዴ ይባላል፤ እነዚህም መጨረሻው (ድንጋዩ ወይም የእግዚአብሐር መንግሥት) ሲደርስ የሚገዙት አገሮች ይሆናሉ።
17212	መቅደሶቹ በላጋሽ ግዛት ሓይለኛ ሆነው ወታደራዊ ተግባር ደግሞ እንደ ነበራቸው ይመስላል።
17213	በጥንታዊ ግሪኮች ታሪክ ጸሐፍት ዘንድ በሪፋያዊ ተራሮች ግርጌ ሪፋያውያን፣ አሪምፋያውያን ወይም አሪማስፒ የተባለ ብሔር ይገኝ ነበር።
17214	ሌፍኮዚያ በጥንት ሌድራ የተባለ ከተማ-አገር ነበር።
17215	በአንደኛ የንግድ ካርድ ድርጅት ነበር።
17216	ባብዛኛው ታሪኮች ዘንድ ስላንጋ ከአንድ አመት በኋላ ዓረፈና ወንድሙ ሩድራይግ ተከተለው።
17217	በመጨረሻ ትውፊት ቅዱስ ይሆንና በሰወች ዘንድ ድንቅ ይሆናል።
17218	ከሰራቸው ስራወች አንዱ ከይኩኖ አምላክ ጀምሮ ለቤተክርስቲያን ሲወርድ ሲዋርድ የመጣውን የቤተክርስቲያን መሬት ለገበሬወች ማከፋፈሉ ነበር።
17219	የመጽሐፍ ቅዱስን ያህል ሊሰራጭ ይቅርና ወደዚያ ቁጥር የተጠጋ አንድም መጽሐፍ በታሪክ አልታየም።
17220	ዓማርኛን በላቲን ፊደል መጻፍና ማንበብ በኣንድ በኩል ዓማርኛንና ፊደሉን ማዳከም ሲሆን በሌላ በኩል ደካማና ኣክሳሪ የላቲንን ፊደል በዓማርኛው ፊደል መተካትን ለማስፋፋት ይመስላል።
17221	የታችኛና የላይኛ ግብጽ ዘውዶች ይግባኝ ቢለውም በተግባር ግዛቱ በላይኛ ግብጽ ላይ አስከ አቢዶስ ድረስ ብቻ ነበር።
17222	መልዕክቱ ከተሰማ በኋላ በኢማሙ ትዕዛዝ መሰረት መልዕክተኛው ለክሪስታቮ የመነኩሴ ቆብ በስድብ መልክ ሰጠው።
17223	የአንድን ስብስብ ብዛት በሁለት አይነት መንገድ የምንቆጥርበት ሂደት ነው።
17224	ከማትረባ ጉልበት በህግ አምላክ ይሻላል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
17225	በጥንታዊ የግሪክ ከተማ አቴንስ አገዛዝ ይተገበር ነበር።
17226	የላይኛው የምላስ ክፍል በጣዕም ህዋሳት የተሸፈነ በመሆኑ ጣዕምን ለመለያ ዋና አካል ነው።
17227	በሴኔጋል ልማዳዊ ባሕል ግሪዮት የተባሉ ሽማግሎች ታሪኮቻቸውን በአፍ ቃል ይደግማሉ።
17228	ሠረዞችን ንዑስና ዐቢይ በማለት በሁለት ይከፈላሉ።
17229	ጭላዳወች በቡድን ሆነው መኖርን የሚወዱ እንሳስቶች ናቸው።
17230	እንዲሁም በደቡብ ክልል የክልል ምክትል ፕሬዚዳንት በነበሩ ጊዜ በጠ/ሚ መለስ ዜናዊ ትዕዛዝ የበላይ አለቃቸውና የክልሉን ፕሬዚዳንት የነበሩትን አቶ አባተ ኪሾን ከስልጣን የሚያስወግድ ደብዳቤ በገዛ እጃቸው የጻፉና በምትካቸው ራሳቸውን ተክተዋል እየተባሉም ይተቻሉ።
17231	በአውሮፓ ልማዳዊ ታሪክ ደግሞ፣ የከነዓን ልጅ ዐርካዊው (አርካድ) መጀመርያ በአርካድያ ( ግሪክ ) ሠፈረ፣ ወንድሙም አማቲ በኤማጥያ (መቄዶን) ሠፈረ።
17232	ተረችነት በመርህ ደረጃ ኖሯቸው በተግባር ግን የሌላቸው አረፍተ ነገሮችም አሉ።
17233	ለአይንና ለወዳጅ ጥቂት ይበቃል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
17234	በብሄራዊ ትያትር ቤትም የህዝብ ግንኙነት ክፍል ምክትል ሀላፊም ነበር።
17235	ሞክሼዎች የሌሉት ጽሑፍ ተለምዶ ሞክሼዎቹ ሊረሱ ይችላሉ።
17236	በተለይም የጅቡቲ ወደብ መከፈት ለጄልዴሳ ጉምሩክ መጠናከርና ለንግድ መስፋፋት ከፍተኛ እርዳታ አድርጓል፡ አቶ መርሻም ወደ ጁቡቲ ለሥራ ይሄዱ ነበር።
17237	ስለዚህም በነቢዩ ዘመን የተጻፉ የቁርኣን ጽሑፎች እንዲሰበሰቡ ብታደርግ መልካም ይመስለኛል” አሉ።
17238	ስለሆነም በተማሩ ዘንድ የአለም የህይወት ትርጉምና የግብረገብ ስርዓት እጅግ ዝብርቅርቅ ያለ ሆነ።
17239	ሁለተኛም አምስት ዓመቱ ሲደርስ የጠላነው እንዲቀር የወደድነው እንዲረጋ ሰው ይላኩልኝ ብዬ ብልክ እስከምላሹም አስቀሩት።
17240	ፌኒየስም በግንቡ ቀረ፣ እዚያም ተማሪዎቹ ከየአቅጣቻው እስከመጡለት ድረስ ኖረ፤ በዚያም ዘመን ላይ የዓለምን ዘሮች በግንቡ ያስተምራቸው ነበር።
17241	ከተማቸው ሉሉባን ወይም ሉሉቡና በዘመናዊው ሐለብጄ ሥፍራ እንደ ነበር ይታስባል።
17242	ፍላቪዩስ ዮሴፉስ እንደ ጻፈው፣ ኤልሞዳድና ወንድሞቹ ሁሉ በሕንዱስ ወንዝ ላይ ሠፈሩ።
17243	መንስኤና ምርመራ የዚካ ትኩሳት በዋነኛነት የሚሰራጨው በ ቢንቢ ንክሻ ሲሆን እሱም ከ ኤደስ ስር ይመደባል፡፡ በግብረስጋ ግንኙነትና በደም ንክኪም የመተላለፍ አቅሙ ከፍተኛ ነው፡፡ በሽታው ከ በፅንስ ወቅት ከእናት-ወደ-ልጅ የሚተላለፍ ተሰራጭቶ በሚወለደው ልጅ ላይ ከመደበኛው ያነሰ የራስ ቅል እንዲሀኖረው ሊያደርግ ይችላል፡፡ አንድ ሰው ሲታመም በምርመራ የቫይረሱን አር.
17244	ኢትዮጵያ ከዓለም ሶስቱ ትላልቅ የአብርሃም ሀይማኖቶች ጋር ታሪካዊ ግንኙነት አላት።
17245	ኦሮምኛን በግዕዝ ፊደሉ መክተብ ያስቸግራል በተባለበት ጊዜ ለቀረቡት ኣንድኣንድ ምክንያቶች ዶክተሩ መፍትሔ ነበራቸው።
17246	በመስተባ መቃብር እንጂ በሀረም አልተቀበረም፤ ሀረሞች ግን የሀገሩን ግቢ ለማከፋፈል ጠቀሙ።
17247	የዓለምም አራተኛ ክፍል ይሆናል።
17248	ስለሆነም የኳሶቹ ብዛት ክቁናዎቹ ወይ እኩል ነው ፣ ወይ ደግሞ ይበልጣል።
17249	መንግሥቱ ከዚያው የጦር ትምሕርት ቤት በመቶ አለቃ ማዕረግ ተመርቀው ሲወጡ ወዲያው የጠላት ኢጣልያ ጦር አገሪቱን ይወርና እሳቸው ከሌሎች ጓዶቻቸው ጋር ወደማይጨው ዘምተው ግዴታቸውን ተውጥተዋል።
17250	ባለቅኔ፤ ደራሲና ገጣሚ የነበሩት አቤ ጉበኛ በስድስት ዓመት ፊደል ቆጥረው ንባብ ከተማሩ በኋላ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ትምህርት ሲከታተሉ ቆዩ።
17251	ከዘመኑም በኋላ፣ ዘመዱ የሻውሃው ልጅ ጅያውጂ ልጅ ጋውሢን ንጉሥ ተብሎ ተከለተው።
17252	የብራዚል ዘመናዊ ሙዚቃ አይነተኛ ሚና ይጫወታል፤ አንዱ አይነት ቦሦ ኖቫ የሚባለው ነው።
17253	ስታዲየሙ መብራት ኃይል ስታዲየም ነው።
17254	ያልወለደ አጋድሞ አረደ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
17255	በተጨማሪ በፋርስ ታሪክ የጠቅላይ ግዛት ወይም አገረ ገዥ ማዕረግ «ሕሻጥራ-ፓዋ» (የግዛት ጠባቂ) በኋላ «ሳትራፕ» ሆነ።
17256	ከነዚህም መካከል ነብር ከሚባለው ግሥላ መሳይ አውሬ ቀጥሎ በቁመቱና ክብደቱ ሁለተኛ ደረጃን ይዟል።
17257	የሴኔጋል የአየር ሁኔታ የየምድር ወገብ ሲሆን ደረቅና ዝናባማ ወራት ተብሎ ወደ ሁለት ይከፈላል።
17258	በስልምና የቢላል ታሪክ እስልምና ከመጣ ቡሃላ እንዴት ባርነት እንደቀነሰ ነዉ.
17259	በጥንታዊ የግሪክ ታሪክ ጸሃፊዎች ዘንድ ኒኑስ የነነዌ መስራችና የአሦር መጀመርያ ንጉስ ነበረ።
17260	ድቡልቡል ፍሬዎቹ ደማቅ ብርቱካን ሲሆኑ ልጆች ለመቅሰም ይፈተናሉ፤ ስለዚህ በልጆች መመረዝ ይደርስባቸዋል።
17261	ነጋድራስ መኮንን በዚህ መደባቸው ሁለት ዓመት አገልግለዋል።
17262	ከነዚህም ዋነኛው ካነሽ የተባለው ከተማ ነበር።
17263	እርሳቸው ከምድር በላይ እንዳለው ሰማይ ናቸው፤ ተገዡም ስማይን እንደምትዳግፈው ምድር ነው።
17264	ስለፀሐፌ ትዕዛዝ ወልደ ጊዮርጊስ ወልደ ዮሐንስ እምብዛም የተጻፈ ባይኖርም ያሉት ቅንጥብጣቢዎች ከሞላ ጎደል የሚያሳዩን በዓፄ ኃይለ ሥላሴ ዘመን ከላይ የሠፈሩትን ሁለቱንም ገጽታዎች መጀመሪያ በ”እንደራሴ” መልክ የተጠቀሙበትና በመጨረሻውም የግዞት ዓለምን የቀመሱባቸው ገጽታዎች መሆናቸውን ነው።
17265	አማካሪው ቻነክየ ወይም ካውጢልያ ዝነኛ መጽሐፉን አርጠሻስትረ («የምጣኔ ሀብት ዕውቀት») የጻፈው በታክሲላ እንደ ነበር ይባላል።
17266	በተለይም በሁለት የጦር አበጋዞች መሃል የሚፈጠር አለመግባባትን አግባብቶ በመፍታት በኩል ተወዳዳሪ አልነበራቸውም።
17267	ቱርኮችም ግብፅን እስከ ፲፯፻፺፰ ዓመት ገዝተዋል።
17268	አንዳንዴ አምስት ደቂቃ በሚፈጀው ስሪያ በመጨረሻዎቹ ሰኮንዶች፣ የአንገቷን ፀጉር ይነክሳል።
17269	ቁረይሾች ከካዕባ ዙሪያ ተቀምጠዉ ነበር።
17270	የአቋቋም የቅኔና ሌሎች ሊቃውንት በንጉሱ እና በታዳሚው ፊት ሆነው በያሬዳዊው ዝማሬና ዝማሜ ይሳተፋሉ።
17271	የመታሰር ምልክቱ መጋዝ የመዳኘት ምልክቱ መያዝ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
17272	ጉንጉኑም በግዛቱ ውስጥ ላርሳን፣ ዑርን፣ ኒፑርንም ጨምሮ «የሱመርና የአካድ ንጉሥ» ለሚለው ማዕረግ ይግባኝ አለ።
17273	የማያዋጣ ማህበር በጠጅ ይጀመራል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
17274	በምእራብ ህንደኬ ያለው የጉጃራት ክፍላገር ይፋዊ ቋንቋ ነው።
17275	በነገሡም በአሥራ ሁለት ዓመታቸው የፋሲካን በዓል በባሕር ዳር አቅራቢያ ሱሉልታ ላይ ዋሉና ደብረ መይ በጣይቱ ብጡል እናት በወይዘሮ የውብዳር ቤት ከጣይቱ ብጡል ጋር ተጫጭተው ስለጋብቻቸው ተነጋገሩ።
17276	ኤችአይቪ ከያዘም በኋላ የሚፈውስ መድኃኒት የለም።
17277	አብዛኛው የገጠር ቤቶች የሚሰሩት ከእንጨት ሲሆን፣ ለማብሰያ እና ሌሎች ተግባራትም የሚውለው ይሄው እንጨት ነው።
17278	በመጨረሻ የላጋሽ ሕዝብ ተቸግረው በአብዮት ተነሡና መንፈቅለ መንግሥት ወጣ።
17279	በመጽሐፈ ኩፋሌና ሌሎች መጻሕፍት መሠረት፣ የአዳምና የሕይዋን ልጅ ቃየል ወንድሙን አቤልን ከገደለው በኋለ ከእኅቱ ጋራ ተባረረ።
17280	ባትሪውን ስንለካ ሃይሉ ሳይሟጠጥ ካገኘነው በርግጥም መላምታችን ስህተት መሆኑን በሙከራ አረጋገጥን ማለት ነው።
17281	በኤርትራ በኩል፣ ሁሉም የፖለቲካ ፓርቲዎች ፌዴሬሽኑን ቢቀበሉም በአተረጓጎሙ ላይ ልዩነት አሳዩ።
17282	ከታንኳው መጋረጃ ነፋስ እየጠቀሰ የሚወስደው ሽቶ እያወደ ክሌዎፓትራ እንደ ተቃረበች ማርክ አንቶኒን አስጠነቀቀው።
17283	የፋሺስት ኢጣልያ ኃይል ተደምስሶ የኢትዮጵያ ነጻነት ሲመለስ ይሄ በስደት እንግሊዝ አገር የነበረው የመድኀኔ ዓለም ጽላትም ከግርማዊት እቴጌ መነን ጋር ነሐሴ ፳፫ ቀን ፲፱፻፴፫ ዓ/ም ተመልሶ አገሩ ገባ።
17284	ኣራተኛው የግዕዝ ፊደል ለዘመናት ሲጠቀምበት እንደቆየው የፊደሉ ተጠቃሚ ቋንቋዎች የሚከተቡት በግዕዝ ፊደል ነው።
17285	የሞልዶቫ ሳይንስ ተቋም ቋንቋውን ቢያስተዳድርም 'ሮማንኛ' ይለዋል።
17286	የአንድን ኬሚካል ቅይጥ በተለያየ የክሮማቶግራፊ መንገዶች መለየት ይቻላል።
17287	ካቶሊኮች በመላው ዓለም የሚኖሩት በተልእኮዎች፣ በዲያስፖራዎች፣ እና በተለዋወጦች ነው።
17288	አንዳንድ ጽህፈት ደግሞ አብርሃም አስጠነቀቃቸውና ሰሪዎቹም የተቃወሙ አብሪሃም ነበር ይላል።
17289	በጥንትም ታላላቅ ኃያል እንሽላሊት (ዳይኖሶር) ይገኝ ነበር።
17290	የአለቃን መምጣት ያዩት ማዘንጊያም ምሳ ለማቅረብ ተፍ ተፍ ይላሉ ታዲያ በዚህን ጊዜ አለቃ ከማዘንጊያ ደረት ላይ ተጣብቃ የቀረች አይብ ያያሉ።
17291	በእነዚህ ፊልሞች ላይም በደራሲነት እና በአዘጋጅነት እንድትሳተፍ አስችሏታል።
17292	በተጨማሪ ሦስተኛ ምድረ መግነጢሳዊ ስሜን ዋልታ ደግሞ አለ።
17293	ሮቶማጉስ በአሁኑ ሩዋን በፈረንሳይ አገር የተገኘ የሮሜ መንግሥት ከተማ ነበር።
17294	ስለሆነም በዑደቱ ውስጥ የሚያልፈው ጅረት እየጨመረ ሲሄድ እልከኛው እያደገ እሚሄድ አቅም በማጠራቀም የጅረቱን እድገት ለመግታት ይሞክራል።
17295	የሎዥባን ስዋሰው እንደ ኮምፕዩተር ቋንቋ ይመስላል።
17296	ወንዶቹም ሴቶቹም በጣም የሚሸተውን ዓይነ ምድራቸውን በአንድ ሥፍራ ይጥላሉ።
17297	በየአገሩ ሓውልት አቁሞ በትግለኞች አገሮች የወንድ ዕቃ፣ በፈሪዎችም አገሮች የሴት ዕቃ ያለበት ጽላት አስቀረጸ።
17298	የዶናልድ ትራምፕ አባት ከካልሽታት ጀርመን በስደት ከመጡት ከፍሬድሪክ እና ከኤሊዛቤት ትራምፕ በዉድሄቨን ክዊንስ ተወለደ።
17299	የመስመር ቁጥሮች የቤት ኮምፒውተር ቤሲክን ከሚለዩ ገጽታዎች አንዱ ነው።
17300	በመሆኑም በዓለም ዙሪያ ሽብርተኞች መልምሎ ንጽሁሃን ሰዎች በግፍ በማስገደሉ የአሜሪካ መንግስት ቢቻል በሕይወት እንዲያዝ ካልሆነም በተገኘበት እንዲገደል ትዕዛዝ አስተላልፎአል።
17301	እንደልብ የሚለው ክፍል በአንጻሩ፣ ማናቸውም ቁጥር ኳሶች በቁናው ውስጥ ሊቀመጡ እንደሚችሉ ነው።
17302	ማንኛውም ጌጣጌጥ ከግል መዋቢያነት በተጨማሪ እንደ ሀብት መለኪያ ተደርጎ ሊወሰድም ይችላል።
17303	እንደዚህ የሰዎች ብዛት ይከተሉትና በሥራዊት በዛ፤ በዚህም ከአማካሪ ሃይለኛ ሆነ።
17304	በርግጥም በአሁኑ ዘመን የሚሰራበት ግስበትን ገላጭ የዘመናዊ ተፈጥሮ ህግጋት ጥናት አካል ነው።
17305	የማርክስ ርዕዮተ አለም ለሶሻሊዝም መነሳትና ለሩሲያ አብዮት መንስኤ እንደሆነ በብዙዎች የታመነ ነው።
17306	የዮሓንስ ወንጌል ደግሞ በአብዛኛው ያካተተው የኢየሱስ ክርስቶስን አምላክነትና የአብ ልጅነት የሚያብራራ መልእክት ነው።
17307	እንዲሁም አንበሳ ትልን ለማስወጣት እንደሚበላው ይታመናል።
17308	እንግዲህ የኢናና ምክር ለኤንመርካር አንድ ልዩ ተልእኮ የሱስንና የአንሻን ተራሮች አሻግሮ ከአራታ ንጉስ ግብርነታቸውንና ተገዥነታቸውን ለማስፈልግ ወደ አራታ እንዲልከው ነው።
17309	በከነዓን ጽሕፈት ፊደሉ የመንኮራኩር ስዕል መስለ።
17310	በታምራቱ ይከበሩ ዘንድ እግዚአብሔር ለሰዎች ጥበብን ሰጣቸው።
17311	ከነዚህም ብዙዎች እንደ ዕብራይስትና አረብኛ አናባቢዎቹን በሌሎች ነጥቦች በኋላ አመለከቱ።
17312	በሎንዶን ወደፊት በዋና መላክተኛነት የሚሾሙትን አቶ (በኋላ ብላታ) ኤፍሬም ተወልደ መድኅንን፤ በፓሪስ ደግሞ ዋና ጸሐፊውን አቶ ተስፋዬ ተገኝን ቋሚ ወኪሎች በማድረግ እሳቸው ሥራቸውን በሎንዶን፤ ፓሪስ እና በዠኔቭ በማፈራረቅ ሲሠሩ ቆዩ።
17313	ከነዚህም የትንሹ እስያ ሃይሮግሊፍ፣ ኩነይፎርም ጽሕፈት፣ የማያ ሃይሮግሊፍ አሉ።
17314	በእዚህም የተነሳ ሕዝቡ መጽሓፍትንና የመሳሰሉትን ለማሳተም በየማተሚያ ቤቶች ወረፋ ከመጠበቅና ከመንግሥት እገዳ ተርፎ የእራሱ ኣታሚ ሆኗል።
17315	ጥንቸልና መንትሌ በጣም ስለሚመሳሰሉ፣ በኢትዮጵያም ውስጥ መንትሌ የምትባል አይነት ብቻ ስለሚገኝ፣ በተራ አነጋገር እነዚህ ስሞች ተለዋውጠው ሁላቸው «መንትሌ» ወይንም «ጥንቸል» ሊባሉ ይችላሉ።
17316	የቋንቋና የባህል ችግር አልገጠማችሁም?
17317	የሪሙሽም ተከታይ ናራም-ሲን ደግሞ ማርሐሲን ድል አደረገ።
17318	ምናልባት የፊንቄ ከተማ-አገር አርቃ ።
17319	በቀድሞው ሐረርጌ ክፍለ-ሀገር የሚገኝ ከተማ ሲሆን አሁን የሶማሌ ክልል ዋና ከተማ ነው።
17320	ኦሮሞወች እኒህን የጁወች "ዋራ ሼክ" በማለት ይጠሩዋቸዋል።
17321	ካርኑቴስ በጥንት በጋሊያ (አሁን ፈረንሳይ ) የተገኘ የኬልቶች ትልቅ ነገድ ነበሩ።
17322	ቅዳሴውን ለገብረ መድኅን (ሌላው ወንድማቸው) ተወለትና፤ እሱ ዕውቀቱን ለመኮትኮት ወደ ደብረ ብርሃን ሄደ።
17323	መካከለኛ አፍሪካ አገራት (ተመድ)።
17324	ኤፍሬይን ሁዋሬዝ ቫልዴዝ (የካቲት ፲፬ ቀን ፲፱፻፹ ዓ.ም. ተወለደ) ሜክሲካዊ እግር ኳስ ተጫዋች ነው።
17325	በለንደን በካስት ኮርትስ (ቪክቶሪያ እና አልበርት ሙዚየም ) ውስጥ የዳዊት ሀውልት ቅጂ ከበስተጀርባው ቅጠል በሳጥን ውስጥ ተደርጎ ይኖራል ምክንያቱም የንጉሱ ቤተሰቦች ሊያዩት ከመጡ እራቁቱን እንዳያዩት ለመሸፈን ተብሎ ነው።
17326	ሪችመንድ በሰሜን አሜሪካ ፣ ቨርጂኒያ ስቴት ውስጥ የሚገኝ ከተማ ሲሆን፣ የቪርጂኒያ መቀመጫ ከተማ ነው።
17327	አለማንኛ በተለይ በስዊስ ፣ በሊክተንስታይንና በደቡብ ጀርመን ፤ እንዲሁም በፈረንሳይ በጣልያና በኦስትሪያ ክፍሎች የሚገኝ የጀርመንኛ ቀበሌኛ ነው።
17328	ጥላሁንም የአሥራ አምስት ኪ/ሜ መንገዱን ጨርሶ ቱሉ ቦሎ ደረሰ ከዚያም ከአክስቱ ከወ/ሮ ተመኔ ባንቱ ቤት አድሮ ወደመጣበት ወደ ወሊሶ አያቱ ዘንድ ተይዞ ተመለሰ ።
17329	እንዲሁም በሌሎች ፍጡራን ርቢ ጊዜ ጋሜት ራሳቸውን በመክፈል አዲስና ልዩ ልዩ የአካል ህዋሣትን መፍጠር ይችላሉ።
17330	መዝፈንና መደነስ የሚችል ሰው ሙሉ ስለሆነ ህይወቱም ከአዋቂ አስተማሪወች ይልቅ በአሁኗ ቅጽበት የሚካሄድ ነው።
17331	በአማካይ ሁለቱም ጾታዎች ከ፰ እስከ ፲፪ ኪሎግራም ይመዝናሉ።
17332	ፕሪቶሪያ የደቡብ አፍሪካ ዋና ከተማ ነው።
17333	ደጃዝማች ምኒልክ መቅደላ ላይ ከባድ ዝናብ ጥሎ ባደረበት ሰኔ ፳፬ ቀን ፲፰፻፶፯ ዓ/ም በ’ቆቂት በር’ ከሃያ ተከታዮቻቸው እና ከእናታቸው ከወይዘሮ እጅጋየሁ ጋር አምልጠው ወደአባታቸው ወዳጅ ወደ ወሎዋ ገዥ ወይዘሮ ወርቂት አመሩ።
17334	ትርጉሙ፦ በችኮላ የተሰራ ስራ ውጤቱ መጥፎ ነው።
17335	ዘንጋዳና ወታደር በመከር ጊዜ ይታይ ነበር የአማርኛ ምሳሌ ነው።
17336	የብሉዩና የቅኔው መምህር ስመ ጥሩው አለቃ ተጠምቆም በዚሁ ደብር ጉባዔ ዘርግተው ያስተምሩ ነበር።
17337	ክፍላገሩ በተለይ ተራራማ ስለ ሆነ፣ እሽመ-ዳጋን የአሦርን ሠራዊት ሹሻራን እንዲተው አደረገ።
17338	ለመሸከም የቀለለ ዋጋውም ውድ የሆነ መሣርያ ነው።
17339	አንዳንድ የበለስ አይነት ያለ ተርብ ያፈራል፤ ነገር ግን የነዚህ ፍሬዎች መካን ይሆናሉ።
17340	ሸርሙጣን የወደደ ልብሱን ጥሎ አበደ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
17341	ዴሞክራሲ የመጣው የግሪክ ቃል ከሆኑት «ዴሞስ» ማለት « ህዝብ » እና «ክራቶስ» ማለት «ስልጣን» የመጣ ቃል ነው።
17342	ፋሲለደስ ወዲያው አገሩን ወደ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን መለሱ።
17343	ባንዳንድ የምግብ አሠራር ዘዴ ደግሞ፣ እንደ ጣዕም ወይም እንደ መከሸን ይጨመራል።
17344	የኤርትራ ነጻነት ግንባር ቃል አቀባይ ደማስቆ ላይ ገለጻ ሲሰጥ ሁለቱ የግንባሩ አባላት ቢሆኑም ዓላማቸው አየር-ዠበቡን ለምጥለፍ ሳይሆን ስለድርጅቱ በራሪ ማስታወቂያዎችን ለማደል ነበር ብሏል።
17345	የተፈጥሮ ሀብቷን በጥቅም ላይ በማዋል በአሁኑ ጊዜ ለጅቡቲና ለሱዳን ንፁህ ሀይል እንደምታቀርብ ይታወቃል።
17346	ጄነቲክስ የሚለዉ የጉዳይ ስነ ባህርይ የሚለው ትርጉም አይወክለዉም፤ ስነ ባህሪ ማለት በቀጥተኛ ትርጉሙ የባህሪ- ጥበብ ማለት ነው።
17347	ከካቶሊክ እምነት አንጻር ቄስ ለመሆን የሚፈልጉ ሰወች ሁሉ የአኳይናስ መንገድ እንዲከተሉ ይበረታታሉ።
17348	የአይሁድ መዝገበ ዕውቀት ቃሉ ከአሦርኛ «ጊፓሩ» (መቃ) የተተረጎመ ይሆናል በሚል ሀሣብ ግመቱን አቅርቧል።
17349	ሁለቱንም በአንድ ውድድር ላይ ለማሳተፍ ታስቧል ነገር ግን ብዙ ጊዜ የሚሳካው በውድድር ላይ ብቻ ነው።
17350	በአጎበሩ ተሸካሚ ዓምዶች ላይ የኢየሱስ ክርስቶስ የሕይወት ታሪክና የስንዴ ቅርጽ ይገኝበታል።
17351	የድልዳሎ ግድቦች ከአፈር እና ከድንጋይ ተደልድለው የሚሠሩ ግድቦች ናቸው።
17352	የቀድሞው የበረራ ቁጥጥር እና መንገደኛ ማስተናገጂያ ሕንፃዎች ቦሌ ዓለም አቀፍ የጥያራ ጣቢያ (አውሮፕላን ማረፊያ) ቦሌ ዓለም አቀፍ የጥያራ ጣቢያ ቦሌ ዓለም አቀፍ የጥያራ ጣቢያ (አውሮፕላን ማረፊያ) በአዲስ አበባ ከተማ በደቡብ-ምሥራቅ አቅጣጫ ከአራዳ በስምንት ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ የሚገኝ የአገሪቱ ዋና አድማሳዊ የንግድና የግንኙነት በር ነው።
17353	በ፳፩ኛው ዓመት፣ ዓረፈና ልጁ ተከተለው።
17354	በአሜሪካ ነጻነት ጦርነት ጊዜ ለእንግሊዝ መንግሥት ታማኝ ስለ ነበሩ የእንግሊዝ ጸረ-ባርነት ድርጅቶች መሬት ለዋጋቸው ሰጣቸው።
17355	እነዚህም ባህሮች በስዌዝ ቦይ ይቀጣጠላሉ።
17356	ኢትዮጵያ በአድዋ ጦርነት ላይ ከተዋጋችባቸው የጦር መሣሪያዎች ሠማንያ ሺህ የሚሆኑት አሮጌ ጠመንጃዎች የተገዙት ከፈረንሳይ አገር በምሥጢር ነው፡፡ ጠመንጃዎቹን ገዝተው ወደ ኢትዮጵያ ያስገቡት ለመጀመሪያ ጊዜ መኪና ወደ ኢትዮጵያ ያስገቡት በሥጋ በደምና በትውልድ አርመናዊ በነፍስና በመንፈስ በዜግነትና በልብ ፍቅር ኢትዮጵያዊ የሆኑት የኢትዮጵያ የልብ ወዳጅ ሰርኪስ ቴሪዝያን ናቸው፡፡
17357	ምናልባት ለአባቱ ለንጉሥ ኢላ-አሚዳ፡ የበኩር ልጁ ሳይሆን አይቀርም።
17358	የማይክል አንጄሎ የፍርድ ቀን.
17359	ገብርኤል ተቆጥቶ ሊገለኝ ነው» እያለ ካለቃቀሰ በኋላ «እንዲያው ቅዱስ ገብርኤል!
17360	ክፍያውም በቀጥታ ከፓፓጹ ነበር ።
17361	አንጋፋው ከያኒና ለሀገር ባህል ዜማ ከፍ ያለ ፍቅር የነበረው እሣቱ ከ፪፻ በላይ ዘፈኖችን የተጫወተ ሲሆን በራሱ ዜማና ድርሰት ተጫውቷቸው በሕዝብ ዘንድ ከተወደዱለት መካከል «ድማሜ»፣ «ትዳር ስመኝ»፣ እና «ምነው መንገብገቤ» ድንቅ የሥራ ውጤቶቹ ናቸው።
17362	ፌዴሬሽኑ የሞሮኮ ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድንንና የተለያዩ ብሔራዊ ውድድሮችን ያዘጋጃል።
17363	ኢትዮጵያ ተፈጥሮ ያደላት ሀገር ናት።
17364	የማቴዎስ ወንገል ምዕራፍ ፲፯፦ ቁጥር ፩ እስከ ፭ " ከስድስት ቀንም በኋላ ኢየሱስ ጴጥሮስንና ያዕቆብን ወንድሙንም ዮሐንስን ይዞ ወደ ረጅም ተራራ ብቻቸውን አወጣቸው።
17365	በቻይናዊ ትውፊት ዘንድ፣ ፉሢና እህቱ ኑዋ ብቻቸው ከማየ አይኅ አመለጡ።
17366	እንደርሱ ገድል፣ ነዓኩቶ ለአብ እንደ ሄኖክ በዚህ ቀን አረገ።
17367	ከእነዚህ ችግሮች መካከል በቀይ የደም ህዋሳት እና ቧንቧዎች ላይ የሚደርስ ጉዳት፣ የጉበት ህመሞች፣ የኩላሊት ችግር፣ የቫይታሚን ኬ እጥረት፣ የመቅኒ ችግር እንዲሁም እንደ አስፕሪን ያሉ መድኃኒቶችን አዘውትሮ መጠቀም ቀድመው ይነሳሉ።
17368	የራስህን አትበላ ገንዘብ የለህ የሰው አትበላ ዐመል የለህ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
17369	ባጠቃላይ መልኩ፣ ተዳፋት ከባድ ስራን በቀላል ጉልበት ለመስራት ያስችላል።
17370	ስለሆነም በተለይ በተማሩ ሰወች ዘንድ የአለም የህይወት ትርጉምና የግብረገብ ስርዓት እጅግ ዝብርቅርቅ ያለ ሆነ።
17371	በመልሱም እየሱስ ከዐረገ በኋላ አንድ ሃዋርያ እንዲልክላቸው የሚል ቃል ሰጣቸው።
17372	ድንቁርና ከልብህ መካከል ተራራ ያህል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
17373	በጥንታዊ የጋብቻ ሥርዓት ጥሎሽ ይሰጥ የነበረው ለአባትና እናት ሲሆን ከሚቀርቡ ስጦታዎች መካከል ለአባት ጠገራ፣ ድርብ ቡልኮ፣ ሂቶ/መቀነት/ በዋናነት የሚሰጡ ሲሆን ለእናት ደግሞ ነጠላ ቡልኮ/ ዱዳ/ይሰጣል።
17374	እርግጠኛ ዕራስን ለማወቅ ግዴታ መልሱ የሚገኘው የኤችአይቪ ምርመራ በማድረግ ብቻ ነው።
17375	ስለሆነም ሄምሎክ የተሰኘ መርዝ ጠጥቶ እንዲሞት ስለታዘዘ፣ መርዙን በመጠጣት አለፈ።
17376	ስለዚህም አባባሉ አባይን ያላየ ምንጭ ያመሰግናል ከሚል ጋር ይሄዳል።
17377	በሻርትረ አካባቢ በድርው ኮሌጅ ሠርቶ የድሩዊዶች ሥርዓት መስራች እንደ ሆነ ይታመን ነበር።
17378	የከተማው ከንቲባ ፕዮትር ኡሦክ ናቸው።
17379	በቀጥዮቹ ጥቅሶች መንፈስ ቅዱስ አጽናኝ (በግሪክኛ ጰራቅሊጦስ፣ “ረዳት”፣ “አጽናኝ”፣ “ጠበቃ” ) ‘የሚያስተምር’፣ ‘የሚመሰክር’፣ ‘የሚናገር’ እና ‘የሚሰማ’ እንደሆነ ተደርጎ ተገልጿል።
17380	ከነዚህም ጥቅሞች መካከል እንደ መገናኛ ፣ መሬትን ለመቃኘት እንዲሁም የአየር ሁኔታ ትንበያ ለማዘጋጀት የሚሉት ይገኙበታል።
17381	ያባትህና የናትህ ወገኖች ሲጣሉ ጥግህን ያዝ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
17382	ወፍራም፣ ውሃማው ቅጠሎች ጫትን ለረጅም ጊዜ ይጠብቃሉ።
17383	በታወቀው ታሪክ፣ እነዚህ ስዌቪ በ፭ኛው ክፍለ ዘመን በሮሜ መንግሥት ውድቀት ጊዜ ከጌርማኒያ ወጥተው እስከ ዛሬው ፖርቱጋልና ስፔን ድረስ ፈለሱ።
17384	የቡችሎቹ ዓይኖች ሲወለዱ ወይም በጥቂት ቀኖች ውስጥ ይከፈታሉ።
17385	እንጨቱም ለትንሽ ስራዎች ወይም ለማገዶ መልካም ነው።
17386	ለሥራውም ክንውን በልዑል አልጋ ወራሽና በብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ባስልዮስ የሚመራ ቦርድ ተቋቋመ።
17387	ተመለስና እዚያው ሀገርህ ውስጥ ጌታህን አምልክ” አላቸው።
17388	በተለይም በነኚህ አገሮች ውስጥ በስደት የሚገኙትን የኢትዮጵያ ጥንታዊ ሃይማኖታዊ የብራና መጻሕፍት በጥልቅ አጠኑ።
17389	የላፕላስ ሽግግር ምልክት ይሄን ይመስላል ።
17390	የዘወትር ቃሚዎች ለመቃም ትንሽ ሲቀራቸው ጀምሮ እስከ መጀመሪያው የጫት ጉርሻ ባሉት ሰዓታት ውስጥ ድምፃቸውን የማጉላት፣ እርስበእርስ የመተራረብ፣ አልፎ አልፎም የመሳደብና የመጣላት ባሕሪ ይታይባቸዋል።
17391	የመንበረ ጸባኦት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል ሕንፃ የመሠረት ድንጋይ ታኅሣሥ ፲፭ ቀን ፲፱፻፳፬ ዓ/ም ግርማዊ ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ሲያስቀምጡ የእስክንድርያ ኮፕት ቤተ ክርስቲያን ፓትርያርክ አቡነ ዮሐንስ እና የሀገር ጳጳሳትም በተገኙበት ልዩ ጸሎት እና ቡራኬ ተሠጥቶ ተመረቀ።
17392	ፈተናውን በሚገባ ለማለፍ ደግሞ የሁለተኛ ድረጃ ትምህርቱን ማጠናቅቅ እንዳለበርት ተገንዝቧል።
17393	ስለሆነም የኢማሙ ሰራዊት መሸሽ መጀመሩን ያዩት የኢትዮጵያና የፖርቹጋል ሰራዊት ተበታትኖ የሚሮጠውን ሰራዊት በማጥቃት ከፍተኛ ጉዳት አደረሱ።
17394	ስለዚህም በቀጣዩ ዘመናት የየጁ ኦሮሞወች ተባሉ።
17395	በተለይም በህዝቡ መንፈስ ላይ፣ በአገሪቱ ልማድና የኑሮ ባህል ላይ በአጠቃላይ በማህበራዊ ህይወቱ ላይ ታላቅ ቀውስን ያስከተለ መሆኑንም ያብራራል።
17396	በግሪኮች ልማድ፣ ሲክዮን ከሁሉ አስቀድሞ በግሪክ የተሰፈረው ቦታ ነበር።
17397	ሦስተኛው ማዕከል በሁለቱ መሃል የሚገኘው ተራራማው የሐማሴን፣ ሰራየ እና አካለ ጉዛይ ግዛት ሲሆን በዚህ ቦታ ትግርኛ ተናጋሪ ክርስቲያኖች ይገኙበታል።
17398	እንዲሁም የአቴና አምላክ አቴና ነበረች፤ የስፓርታም አርቴሚስ፣ የዴሎስ አፖሎ፣ የኦሊምፒያ ዜውስ ነበሩ።
17399	በ፲፭ኛው ዓመት፣ የሻንግ ልዑል ሥያንግሽዕ «ሠረገላዎችንና ፈረሶችን አዘጋጅቶ ወደ ሻንግጭዩ ገባ።»
17400	ዘላለማዊ ሕይወት እናገኝ ዘንድ በመጨረሻም ቀኝ እንነሣ ዘንድ፣ ከጌታችን ሥጋ ወደም ለማሳተፍ ከሱም ጋር ለመቈረብ ያስችለናል።
17401	የጽሕፈት መጻፊያ መሣሪያ ዓላማ በዓማርኛም ሆነ እንግሊዝኛ ፊደል ለመክተብ ነው።
17402	የኦሮሚያ ነጻነት ብሔራዊ ፓርቲ የኢትዮጵያ ፖለቲካ ፓርቲ ነው።
17403	ራስሥዑል ሚካኤል በኋለኛ ዘመን ስለኖሩበት፣ የራስ ሥዑል ሚካኤል ግምብ ተብሎም አንዳንዴ ይታወቃል።
17404	እነዚህን ቀለሞች ማተሚያ ቤቶች ሲጠቀሙባቸው ቆይቶ የግዕዝን ፊደል ለመጀመሪያ ጊዜ ኮምፕዩተር እንዲጠቀም ዘዴውን የፈጠሩትም ኢትዮጵያዊ በ፲፱፻፸ዎቹ ጨምረውታል።
17405	በቆላማው የአየር ንብረት ክልል በቆሎ፣ጥጥ፣ ማሽላ፣ ጤፍ፣ ማንጎ፣ አቦካዶ፣ ሙዝ፣ ፓፓያ፣ ሎሚ ለገቢ ምንጭነት የዝናብን ወቅት በመጠበቅና መስኖ በመጠቀም ያመርታሉ።
17406	ዶክተሩም እንዴት የግዕዝ ፊደል ለኮምፕዩተሮች፣ የእጅ ስልኮችና ለመሳሰሉት መቅረብ እንደሚቻል በሳይንሳዊ ምርምር የደረሱበትን ለገበያና በነፃ ከማድረስ ኣልፈው ለፊደሉ መብት ታግለው ስለተሳካላቸው በምርምሩ በመቀጠል ትክክለኛ መደብ ፈጥረዋል።
17407	እነዚህም ደረቅና ዝናባማ ናቸው።
17408	የብርሃን ሞገዳዊ ኅልዮት ብርሃን ልክ እንደ ድምፅ እንደሚጠላለፍ የተነበየ ነበር።
17409	ከእዚያም ከቀንድ ኣውጣው ወጥተው ውሃ ውስጥ በመቆየት የሰውን ቆዳ በስተው ወደ ደም ስር ይገባሉ።
17410	የምስራቅ አፍሪካ የሃይል ማእከል ሙሉ ለሙሉ ሲተረጎም ደግሞ፡ የኢትዮጵያ ሀይል ዘጠኝ የምስራቃዊ አፍሪካ አገሮችን ያቆራኛል።
17411	ከተማዋን በሰሜን ኦሮምያ በደቡብ ዲላ በምዕራብ ከምባታ በ ምስራቅ አለታ ወንዶ ያዋስኑዋታል።
17412	የአላህን ማንነት ለማወቅ የፈለገ ሰዉ ስሞችሁን ማስተንተን እና መረዳት ከቻለ አልላህን በመጠኑም ቢሆን ማወቅ ይችላል.
17413	ልጃቸውን ዩፒተር ኦሲሪስ የግብጽ ገዥ አደረገው።
17414	በመሆኑም በወቅቱ ከከተማ ዕድገት ጋር በተፈጠረው የሥራ ዕድል በመጠቀም ከጋሞ ማሕበረሰብ ውጭ የሆኑ ብዛት ያላቸው ሸማኔዎች ሽመናን ሥራ በመተው ወደ ሌላ ሥራ ተሰማርተዋል።
17415	ጎረምሳው ይርጋም እንዴት ይሆናል ብሎ ማሲንቆውን አንጠልጥሎ የቤተሰቡን ሃብት ንብረት ትቶ ከተማ ገባ – እየዘፈነ ሊኖር።
17416	ቦኾትኒጻ በፖሎኝ የሚገኝ መንደር ነው።
17417	እንዲሁም ትሬቬር ሌሎችን ከተሞች መትዝ ፣ ማይንጽ ፣ ባዝል ፣ ስትራዝቡርግ ፣ ስፓየርና ቩርምዝ እንደ መሠረተ ይለናል።
17418	በግሪኮች ትውፊት ዘንድ፣ ከወገቡ በላይ እንደ ሰው ልጅ ቢመስልም በራሱ ፈንታ አንድ መቶ የአርዌ (ደራጎን) ራሶች ከትክሻውና ከአንገቱ በቀሉ።
17419	በዘመናዊ ሕክምና በኩል፣ በውስጡ ያለው ጠቃሚ ውሁድ («ሳሊሲሊክ አሲድ» ወይም አኻያዊ ኮምጣጣ) ሲመረመር የአስፒሪን መነሻ ሆነ።
17420	የማይክል አንጄሎ ስራዎች አሳፋሪ በሚል በሌላ ሰአሊ በመበላሸታቸው ዋናውን የማይክል አንጄሎ ዋና ስራ በማንም ያልተነካውን በማርቼሎ ቬኑስቲ የተሰራውን በካፖዲሞንቴ ሙዚየም ውስጥ ኔፕልስ ማየት ይቻላል።
17421	የማይክል አንጄሎ ስራዎች አሳፋሪ በሚል በሌላ ሰአሊ በመበላሸታቸው ዋናውን የማይክል አንጄሎ ስራ በማንም ያልተነካውን በማርቼሎ ቬኑስቲ የተሰራውን በካፖዲሞንቴ ሙዚየም ውስጥ ኔፕልስ ማየት ይቻላል።
17422	ብሔራቸው በተለይ ከኤልበ ወንዝና ኦደር ወንዝ መካከልና ከዚያ ወደ ደቡባዊ ስዊድን አገር ሲሆን፣ ማርኮማኒ የተባሉት ግን ከኤልበ ምዕራብ እስከ ዳኑብ ወንዝ ድረስ፤ ሲቶናውያንም ከኦደር ምሥራቅ እስከ ቪስቱላ ወንዝ ድረስ እንደሠፈሩ ይላል።
17423	በአይሁድ ረቢዎች ምንጮች የቶቤል ልጆች ስሞች ይለያያሉ።
17424	ከስራዎቹ ስፋትና ጥልቀት አንጻር በኋላ ለተነሱ ብዙ የመልክዓ ምድር እና ታሪክ ጸሐፍት መሰረት በመሆን አገልግሏል።
17425	የአፍሪቃ አህጉር ከምድር ጠቅላላ ስፋት ስድስት በመቶውን፤ ከመሬቷ ደግሞ ወደ ሃያ ተኩል በመቶውን ይሸፍናል።
17426	ሀይማኖቱ ከጅማት ጉልበቱ ከብረት የጠና የአማርኛ ምሳሌ ነው።
17427	ኩባንያው የተሰማ እሸቴን ዜማዎች በ፲፯ ሸክላዎች የቀረፀው ሲሆን ለዜማው ባለቤት የድካም ዋጋ እንዲሆን በወቅቱ ፲፯ ሺህ የጀርመን ማርክ ከፍሏቸዋል።
17428	የቋንቋው መጠሪያ ስልጢኛ በመባል ሲጠራ ስያሜውን ያገኘውም ከብሄረሰቡ ስም “ስልጤ” ከሚለው ነው።”
17429	የዓማርኛ ከታቢም በሌሎች ፊደላት መኖር እንዳይዘናጋ ዓማርኛው ብቻ ተመርጦ እንዲከተብበት ኣማራጭ ሊኖር ይገባል።
17430	ከምዕራብ አፍሪካ ሀገሮች በስፋት ሁለተኛ ናት።
17431	ሉክሪተስ በበኩሉ ብርሃን የእኑስ አካላት ውጤት ነው የሚለውን ሃሳብ አስተጋብቷል።
17432	አምባሰል ወረዳ፣ በደቡብ ምዕራብ የባሽሎ ወንዝ ከጠንታ ወረዳ ሲለየው፣ በደቡብ የባሽሎ ገባሪ የሆነው ወላኖ ወንዝ ከኩታበር፣ እንዲሁ የ ሚሌ ወንዝ ደግሞ በስተ ደቡብ ምስራቅ ከተሁለደረ ወረዳ ይለየዋል።
17433	አልሸነፍ ባይነት መለያው የሆነው አብዲሳ ሁሊዮ ከተባለ ዩጎዝላቪያዊ የጦር እስረኛ ጋር በመተባበር ከባድ ጥበቃ ከሚደረግበት እስር ቤት ለማምለጥ ማሰላሰል ጀመረ።
17434	ኤንመተና ከኡሩክ ንጉሥና ከሱመር ላዕላይ አለቃ ከሉጋል-ኪኒሼ-ዱዱ ጋራ ስምምነት ተዋዋለ።
17435	የታወቁት ምስጋና በዓላት እንዲህ ናቸው፤ የበጋ ምስጋና፣ የስኳር ዛፍ ምስጋና፣ የቀይ እንጆሪ ምስጋና፣ የእንጆሪ ምስጋና፣ የበቆሎ መዝራት ምስጋና፣ የበቆሎ ኩትኮታ ምስጋና፣ የአረንጓዴ በቆሎ ትንሽ በዓል፣ የበሠለ በቆሎ ትልቅ በዓል፣ እና የፍጹም መከር ምስጋና ናቸው።
17436	እንዲሁም የሙታን ትንሳኤ በባሃይ እምነት ዘንድ የሰውነት ትንሳኤ ሳይሆን መንፈሳዊ ትንሳኤ በተሻለ ዓለም ወይም ህልውና እንደሚሆን ይታመናል።
17437	ስለዚህም ብቸኛው የአለም ነባራዊ ክፍል፣ ከሐሳብ ነጻ ህልውና ያለው፣ ቁስ አካል ነው።
17438	በእርጥብ ቦታዎች ከወንዝ መውረጃ አጠገብ በጥላና በጠፍ መሬት ይገኛል።
17439	እንዲሁም በሕንድ እምነት የቪሽኑ ሦስተኛ ትንሳኤ እሪያ ነበር።
17440	ስለሆነም ኤርትራ የበለጠ ነጻነት ቢሰጣት አገሪቱ ጸንታ ትቆማለች የሚል ነበር።
17441	የዓማርኛ ፊደልና ቋንቋም ዕውቅና እያደገ ስለመጣ በእጅ ስልኮችም በሚገባ ሥራ ላይ እየዋለ ነው።
17442	ስለሆነም ብርሃን በግዙፍ የሰማይ አካላት ሲያልፍ ስለሚታጠፍ ይህ ሁኔታ ግስበታዊ ሌንስ ይፈጥራል።
17443	ትርጉሙ፦ በችኮላ ከተሰራ በዝግታ የተሰራ ይሻላል።
17444	ሳትቸገሩ እንዴት የድፍን አውሮፓ መሳቂያ ትሆናላችሁ።
17445	በሽታውን የደበቀ ቫይረሱ አለበት የአማርኛ ምሳሌ ነው።
17446	ከነጥባዊ አፃፃፍ ስርዓት አንጻር ኢራሽናል ቁጥር ማለት ወይ የማያቆም፣ ወይም እራሱን የማይደጋግም የአሃዞች ጥርቅም ማለት ነው።
17447	ወዲያውኑ ጎረቤት የአረብ አገራት አዲሲቱን አገር በጦር ኃይል ሲያጠቋት የ፲፱፻፵ው የአረብ እና እስራኤል ጦርነት ተጀመረ።
17448	መጀመሪያ በፖሊስ ሠራዊት ከዚያም በብሔራዊ ቲያር በመቀጠር ስምንት ያህል ሙዚቃዎችን ተጫውቷል።
17449	ግርማዊት ንግሥተ ነገሥት ዘውዲቱ ለዳግማዊ ምኒልክ ሦስተኛ ልጅ ሲሆኑ ከልጅ ኢያሱ ቀጥለው መኳንንትና ሕዝቡ መክሮና ዘክሮ በምርጫ በኢትዮጵያ ዙፋን ላይ የተቀመጡ ብቸኛዋ ንግሥት ናቸው።
17450	አረናቸል ፕረዴሽ በስሜን ምሥራቅ የምትገኝ የሕንድ ክፍላገር ናት።
17451	ከተማይቱ ከፍተኛ እድገት ያሳየው በልጃቸው በቀዳምዊ አባ ጅፋር (መሐመድ ዳውድ) ዘመን ነበር።
17452	የህክምና መጽሓፍ ኋንግዲ ኔጂንግ ሌሎችንም መጻሕፍት እንደ ጻፈ ይታመናል።
17453	እንዲሁም የመረጃ ማዕከሉ በውስጡ የምርምር ስራዎችን የሚሰራ ስለሆነ የምርምር ስራዎችን በተሻለ ጥራትና አቅም እንዲሰሩ ኢሳይንስ ከፍተኛ አስተዋፅዖ አለው።
17454	በመጨረሻ ቤቱስን አሸንፎ ጌርዮን የኢቤርያ አምባገነን ሆነ፤ በሥሥትና በጭቆና ይገዛቸው ነበር።
17455	የዜናውን መሰማት ተከትሎ የእያሱ ደጋፊዎች በሚበዙባቸው ሀረርና ድሬ ዳዋ ታላቅ ረብሻ ተነሳ።
17456	የህይወት ያላቸው ነገሮች ህልውና በዋናነት የሚረጋገጠው የነርሱ መሰረት በሆነው ህዋስ መኖር ነው።
17457	የአቢሳሬ ተከታይ ሱሙኤል ነበረ፤ የሱሙኤልም አባት ስም አይታወቅም።
17458	በዚያውም በአረብ አገሮች ይካሄድ የነበረውን የትጥቅ ትግል ስልት በጥቅም ላይ ማዋል ጀመሩ።
17459	ተከታታይ መሪዎች ይሄንን ማዕረግ ሲጠቀሙበት ቆይተው የመርዕድ አዝማች ወሰን ሰገድ ልጅ ሣህለ ሥላሴ በአባታቸው ወንበር ሲቀመጡ ንጉሠ ሸዋ ተባሉ።
17460	ስለዚህም የአርሶ አደሩን ምርትና ምርታማነት በማሳደግ ተጨማሪ የገቢ ምንጭ እንዲፈጥር የሚያስችል ስለሆነ ሁለገብ ጠቀሜታ ካላቸው የጥምር ግብርና (አግሮፎሬስትሪ) ዛፎች እንዲመደብ ያደርገዋል።
17461	በጸደቀው ድንጋጌ መሰረት ኤርትራ በፌዴሬሽን ከኢትዮጵያ ጋር እንድትቀጥል።
17462	አቡበክር ስለዚህ እንግዳ ክስተት የሚኖራቸውን አቋም ለማወቅም አቡ ጀህል ወደርሳቸው ሄደ።
17463	የአማርኛ የጽሑፍ መሣሪያ ዓማርኛ ስለኣልጻፈና ግዕዝ በዶክተር ኣበራ ዲጂታይዝድ ስለሆነ የታይፕ መሣሪያውና ቅጥልጥል ቅርጾቹ ቀርተዋል።
17464	መካከለኛ ቢኮልኛ በአገሩ መካከል በስተምሥራቅ አረንጓዴ ሆኖ ይታያል።
17465	የአፍሪካ ሕብረት በሁለት ክፍሎች, አንድ የፖለቲካ እና ሌሎች የአስተዳደር ያቀፈ ነው.
17466	በምዕራብ አፍሪካ ባህላዊ መድሃኒት ፣ የልጡ ውጥ ደግሞ ለፍላጻ መርዝ የሚሽር መድሃኒት የጠቅማል።
17467	አልጄሪያ ከሰሜን ምሥራቅ በቱኒዚያ ፣ ከምሥራቅ በሊቢያ ፣ ከምዕራብ በሞሮኮ ፣ ከደቡብ ምዕራብ በምዕራባዊ ሣህራ ፣ ሞሪታኒያና ማሊ ፣ ከደቡብ ምሥራቅ በኒጄር ፣ ከሰሜን በሜዲቴራንያን ባህር ትዋሰናለች።
17468	በተለያዩ የቀድሞ ጸሐፍት ግምቶች፣ ኒሳ በልዩ ልዩ መልክዓ ምድራዊ አቀማመጦች እንደ ተገኘ ይባላል።
17469	ከእነዚህ ሠፈሮች መካከል ደጃዝማች ውቤ ሠፈር በተለይ ከጣሊያን ወረራ በፊት በሴተኛ አዳሪነት የሚተዳደሩ ነዋሪዎች በከፍተኛ ደረጃ ከሚገኙባቸው የከተማዋ ሠፈሮች አንዱ እንደነበረ ይነገራል።
17470	በተለያዩ የአለም ክፍሎች በተለያየ ቀን ታስቦ የሚውለው ይህ በአል በሰኔ ወር ከሚከበረው የአባቶች ቀን ጋር ወላጅነትን የምናወድስበት ቀን ነው።
17471	የተወሰኑ ፍጡራን ለምሳሌ እንደቀይ ትል ያሉት ፆታዎቻቸው የፍናፍንትነትና የተባእት ይዘት አላቸው።
17472	የመርየም ብስራት መርየም ከአያትዋ ቤት ተመልሳ ወደሌላ ቦታ ስትሄድ.
17473	የከበሩም እጮኛዬ ሕመምዎ ከጀመረዎ ቀን አንስቶ እስካሁን ድረስ የዛሬው ሰዓት በኔ ዘንድ የተወደዱ ስለሆኑብኝ፣ ያለዕረፍት በብርቱ ትጋትና ጥንቃቄ ከብቤ ጌታዬን የማስታምምዎ እኔው ራሴ ነኝና፣ የሐኪሙን ትእዛዝ ሁሉ መፈጸሙን ተደላድዬ ማስረዳት የሚቻለኝ ስለሆነ ይህንንስ እሺ የሚሰናዳውም ምግብ ሁሉ ከኔ ቤት ነው አልሁ፡፡
17474	ኦንቴሪዮ በካናዳ የሚገኝ ክፍላገር ነው።
17475	በወንጌል መሠረት ኢየሱስ መመለሱን እንደ ኖህ ዘመን አመስሎ መሠከረ።
17476	ከክብደቱ የተነሳ ሊሰቀል ስላልቻለ መሬት ላይ ወድቆ ይገኛል።
17477	መመራመር ያገባል ከባህር የአማርኛ ምሳሌ ነው።
17478	ፍልስፍና ለምሳሌ ሳይንስ አይደለም ምንም እንኳ ዕውቀት ቢሆንም።
17479	በመሆኑም በሁለቱ መካከል የነበረው ቅራኔ በጣም ተባባሰ።
17480	ክፍላገሩ ለቅዱስ ጳውሎስ የተሰየመ ሲሆን በሕዝብ ቁጥር ከአገሩ ትልቁ ነው።
17481	ቲንደል፣ መጽሐፍ ቅዱስን ለማንበብ ወይም ለሌሎች ሰዎች እንዲዳረስ ለማድረግ ሲሉ ብዙ መሥዋዕትነት ከከፈሉት በርካታ ሰዎች መካከል አንዱ ብቻ ነው።
17482	ፖሎክዋኔ በደቡብ አፍሪካ የምትገኝ ከተማ ስትሆን የቀድሞ ስሟ ፒተርስበርግ ነበር።
17483	የአሜሪካ ብሔራዊ ምልክት የአሜሪካ ታላቅ ማኅተም ይባላል።
17484	የማህበር አሽከር በልቶም አይጠገን ታሞም አይድን የአማርኛ ምሳሌ ነው።
17485	በፍጻሜው ውድድር ሜዳልያ ሰንጠረዥ ውስጥ መግባት ባይችልም የራሱን እና የኢትዮጵያን ክብረ-ወሰን በማሻሻል ነበር ውድድሩን ያጠናቀቀው።
17486	እንግዲህ ተጫዋቹ ሃሳቡን ቢቀይር፣ ፍየል ያገኛል።
17487	የፎሪየር ሽግግር አንድን የአቅጣጫ ቁጥር ፈንክሽን ወደ ሌላ አቅጣጫ ቁጥር ፈንክሽን ይሚያሻግር የሂሳብ መሳሪያ ነው።
17488	የላፕላስ ሽግግር ግልብጥ በእንዲህ መልኩ በአቅጣጫ ቁጥር ሥነ ጥረዛ ይጻፋል፡
17489	በተወለዱ በአሥራ አምስት ዓመታቸው በቤተ መንግሥት የዕልፍኝ አሽከር ሆነው ሲያግለግሉ ከቆዩ በኋላ ጥንታዊ የክብር ዘበኛ ሲቋቋም በወታደርነት ተዛውረው አግልግሎታችውን አበረከቱ።
17490	የማልትኛ ስዋሰው መሠረት ከአረብኛ ሲሆን ከሮማንስ ቋንቋዎች በተለይ ከሲሲልኛና ከኖርማንኛ ቀበሌኞች ጽኑእ ተጽእኖ ይገኛል።
17491	ከነዚህም ብዝዎቹ በነገድ የተለያዩ ናቸው።
17492	በእስላም እምነት የአላህ ፳፭ኛውና መጨረሻ ነቢይ ነበር።
17493	የዞባወቹ መልክዓ ምድራዊ አቀማመጥ በአገሩ የውሃ አቅርቦት ጠባይ ላይ የተመሰረተ ሲሆን የኤርትራ መንግስት ይህን ያደረገበት ምክንያቱን ሲገልጽ እያንዳንዱ አስተዳደር በራሱ የእርሻ አቅም ላይ ሙሉ ቁጥጥር እንዲኖረው እና ታሪካዊ አውራጃዊ ርስበርስ ግጭቶችን በዚያው ለማስወገድ ነው።
17494	እንብላም ካላችሁ እንብላ አንብላም ካላችሁ እንብላ አለች አያ ጅቦ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
17495	ሞክሼዎች ቢቀነሱ ግዕዝን ለመክተብ በሁሉም ቍልፎች መጠቀም ኣያስፈልግም የሚሉ ኣይጠፉም።
17496	ኢህአዴግ የአራቱ ፖለቲካ ፓርቲዎች ማለትም የኦሮሞ ህዝቦች ዲሞከራሲያዊ ድርጅት፣ የብሔረ አማራ ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ፣ የህዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ፣ የደቡብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ ውህደት ነው።
17497	የብርሃን አቅጣጫ መቀየር የብርሃን ስብረት በመባል ይታወቃል።
17498	በወንጌል መሠረት ኢየሱስ ከተሰቀለ በኋላ፣ እንደገና በሕይወት ከመቃብር ተነሥቶ ለደቂቀ መዝሙሮቹ እንደገና ታይቶ ከዚያ ወደ ሰማይ ዓረገ።
17499	ከመዋቅር አንጻር ከዘመነ መሳፍንት ሲወርድ የመጣውን የተከፋፈለ የባላባቶች ሰራዊትን በአንድ ብሔራዊ ሰራዊት ቀይረዋል።
17500	የከነዓን ከተሞች ለግብፅ ነገሥታት የጻፉት ደብዳቤዎች ወይም የአማርና ደብዳቤዎች እንደሚመስክሩ፣ ኢርቃታ (አርቃ) ከጌባልና ዘማር ጋር ለጠላቶቻቸው ወራሪ «ሃቢሩ» ወገን መጨረሻ ያልወደቁት ከተሞች ነበሩ።
17501	የላፕላስ ሽግግር በእውቁ የሒሳብና ከዋክብት ሊቅ ፒየ-ስሞን ላፕላስ ስም የተሰየመ ሲሆን፣ ይሄው አጥኝ የሽግግሩን ግኝት የተጠቀመበት የዕድል ጥናቱን በቀላሉ ለማካሄድ ነበር።
17502	ኢትዮጵያ ለኮሜሳ የሃይል አቅርቦት አይነተኛ ሚና አላት።
17503	በሽታውን የደበቀ መፍትሄ አያገኝም የአማርኛ ምሳሌ ነው።
17504	የኤርትራ ህዝቦች ነጻነት ግንባርም የአሉላን ጸጉረ ልውጥነትና በህዝቡ ዘንድ ያስነሳውን ማንጎራጎር እንደ-የመረብ ምላሽ ህዝብ ነጻነት ጥያቄ መነሻ አድርጎ ይወስደዋል።
17505	የዓማርኛ የመኪና ፊደላት የሚሠሩት ለተወሰነ መጠን ተስተካክለው ወረቀት ላይ እንዲሰፍሩ ነው።
17506	በዋናነት ለማገዶ ፍጆታ፣ ለተለያዩ ቁሳቁሶች መሥሪያ (ሙቀጫ፣ ከበሮ፣ የንብ ቀፎ) ቅርፊቱና ሥሩ ደግሞ ለመድሃኒትነት ያገለግላል።
17507	እንግዲህ እነዚህ ጥንታዊ ፈላስፎች የሳይንስ ብልጭታ ባልነበረበት ወቅት ፍልስፍናዊ ትንታኔዎችን በማዳበር ለሳይንሳዊ ንድፈ ሃሳቦችን ማደግ የማይናቅ ጥንታዊ ድርሻቸውን በአግባቡ ተወጥተው አልፈዋል።
17508	የሊኑክስ ምልክት ሊኑክስ የሚባለው ቴክኖሎጂ የኮምፒውተር ዉስጠ-አካልን የሚቆጣጠር (ስርአተ ክውና) ዩኒክስን የሚመስል ሶፍትዌር ነው።
17509	በመጨረሻ ሶስቱን የተረፉ መጻሕፍት እንዳይጠፉ ለዚህ ዋጋ ገዙና በሮማ በዩፒተር ቤተ መቅደስ አኖሯቸው።
17510	በተለይም የጨረቃ ግርዶሽ የሚባለው የሚከሰተው ጨረቃ በመሬት እና በፀሐይ መካከል እትሆን ብቻ ነው።
17511	ሁለትዮሽ የቁጥር ስርዓት የምንለው ማንኛውንም ቁጥር በሁለት አይነት መልክቶች መወከል የሚችልን የቁጥር ስርዓት ነው።
17512	የእነዚህ ጎሳዎች ታሪካዊ አመጣጥን ስንመለከት በተለያየ ወቅት ከተለያ አቅጣጫ በተለያ ምክንያት የመጡ ሲሆን ከነባርና ቀድመው ከመጡ ጎሳዎች ጋር በስምምነትና በግጭት እየተቀለቀሉ እየተዋሃዱ በረጅም ጊዜ የታሪክ ሂደት የዛሬውን የመስቃን ቤተ ጉራጌ በመባል የሚታወቀውን ህዝብ ለመመስረት ችሏል።
17513	ስለሆነም ደስተኛ ለመሆን ይሚፈልግ ህብረተሰብ ባለስልጣኖቹ ፈላስፎች መሆን አለባቸው ይላል።
17514	የተወሰኑ የአራት ማዕዘን አይነቶች ፓራላሎግራም ሁለቱ ጎኑ ትይዩ የሆነ አራት ማዕዘን ፓርላሎግራም ይባላል።
17515	የወሲባዊ እርባታ ክስተት እንዲሁም እስክጊዜያችን የመዝለቁ ጉዳይ አከራካሪና እልባት ያልተገኘለት ጉዳይ ነው።
17516	ኢትዮጵያ ያለፉት ታሪኮቿ በትክክል እንዳስረዱት፤ለነፃነቷና ለመንቷ፤በኮሎኒያሊስቶች ጣሊአን ጋር በየጊዜዉ ስተዋጋ፤ያሸነፈችዉ ብቻዋን ነዉ።
17517	እንደገና በኦሪት ዘኊልቊ ፳፮፡፶፰-፶፱ እንዲህ እናነባለን፦ «ቀዓትም እንበረምን ወለደ።
17518	መሰረታዊ እርግጡ በሁለት ይከፈላል።
17519	በመልሱም ሚኒሊክ በግዙፍ የመከላከያ ጦር መሪ አድርጎ ሾመው።
17520	ናይጄሪያ በሠላሳ ስድስት ክፍላገራት እና አንድ የፌዴራል ግዛት ተከፍላለች።
17521	እነዚህም ኣንደኛ ፊደላቱ ኮምፕዩተር ላይ እንዲታዩና ሲታተሙም ወረቀት ላይ እንዲታዩ እያንዳንዱን ቀለም ለኮምፕዩተሩ እስክሪንና ለተለያዩ የማተሚያ መሣሪያዎች መሥራት።
17522	እስከዚህ ድረስ፣ ለሱመር ላዕላይነት ዋና ተዋዳዳሪዎች ኡሩክና ኪሽ ነበሩ።
17523	እንዲሁም የልብስ ፋብሪካ ኢንዱስትሪ በጣም ሰፊ ስለ ሆነ ብዙ ካናቲራ፣ ሹራብ ወሸተ.
17524	አግብተው ሲኖሩም ወላጆች በልጆቻቸው ትዳር ላይ እስከዚህም መግባት የለባቸውም።
17525	የግራኝን ሽንፈት የሰሙት የአካባቢው ህዝብ ለግራኝ ስንቅ ማቀበል አቆሙ፣ ይልቁኑም አመጽ ማስነሳት ጀመሩ።
17526	የደረጃዋ እመቤቴ ማርያም የተባለውን ቅርጽ ማይክል አንጄሎ ቡናሮቲ የቀረጸው በሎሬንዞ ዲ ሜዲቺ ትምህርት ቤት ውስጥ ተማሪ እያለ ነው።
17527	ቤታቸውም በብዛት ዝርፍያ ይደርስበት ነበር።
17528	ለምስጋና የሚተጉ የከበሩ የመላእክት ስማችው ይህ ነው።
17529	እስካሁን ባለነው አኳኋን የምናስበው ለናንተ ነው እንጂ ወደኛ ምንም የሚያሳስብ የለም።
17530	ጎጆዎች፣ መሥሪያ በቶች፣ መቅደሶችና ቅጥሮች ሁሉ በድንገት ፈረሱ።»
17531	ባርነትና የባሪያ ንግድም በማንኛውም ዓይነት ክልክል ነው።
17532	በጦርነቱ የስሜን ሠራዊት ከብዛታቸው የተነሣ በአራት ዓመት ውስጥ አሸነፉ።
17533	በወንዝና ኩሬዎች ዳርቻም ስለሚበቅል ለአፈር ጥበቃና እርከን ሥራ ተመራጭ ነው።
17534	ብርሃንም እንዲህ አይነት የመጠላለፍ ባህርይ ያሳያል።
17535	ስለነርሱ ልማዶች ምርመር እንዳዘጋጀ ብርቅና ትንግርት ዕቃዎቻቸውንም እንደ ተመራመረ አይጠራጠርም።»
17536	ባለቤቱን ካልናቁ አጥሩን አይነቀንቁ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
17537	የጀርመን ሥራዊት ከወህኒ አስወጡትና የጀርመን ሥራዊት የያዛቸውን የጣልያን ክፍሎች አሻንጉሊት ገዥ (የጀርመኖች ገዥ) አደረጉት።
17538	እንዲሁም የጥናት መስኮች እየተስፋፉ በዘመናዊ የሶሻልና የኢኮኖሚ፣ የዓለም አቀፍ ግንኙነቶችን የተለያዩ ቋንቋወችንና ጎሳወችን በሚመለከት በሰፊዉ ጥናቶች ይካሄዳሉ።
17539	በዳግማዊ ምኒልክ ዘመን፤ ከኢትዮጵያ መንግሥት የጽሕፈት ሚኒስተርነት መዓርግ ጋር የአዲስ ዓለም ደብረ ጽዮን ንቡረ ዕድነት ሹመት ተሰጥቶአቸው የነበሩት ጸሐፌ ትእዛዝ ገብረ ሥላሴ በ፩፱፻፴፯ ዓ.ም. ከአቶ ወልደ አረጋዊና ከወይዘሮ ወለተ ጊዮርጊስ በደብረ ብርሃን አካባቢ ተወለዱ።
17540	እንግዲህ የሲዳማ ባህላዊ ሐይማኖትን በተመለከተ በጣም በጥቂቱ ይህንን የሚመስል ሲሆን፤ ባህላዊ ሐይማኖቱ እንደሌሎቹ የዓለማችን ትላልቅ ሐይማኖቶች ሁሉ የራሱ የሆኑ ሕጎች ያሉት፣ የራሱ የሆነ አስተዳደራዊ መዋቅሮች ያሉት፣ በብዙ መቶ ሺዎች የሚቆጠሩ ተከታዮች ያሉት፣ የራሱ የሆነ ማምለኪያ ስፍራ ያለው እና በራሱ ሙሉ የሆነ ነው።
17541	ካቫሌሪም ማይክል አንጄሎ እስከሞተበት ጊዜ ድረስ ጓደኝነታቸው የጸና ነበር።
17542	የሰገነቱ ርዝመት ሲጨምር የሚያገኘውም ነፋስ ከፍ እያለ ስለሚሄድ ቁመቱ ከፍ እንዲል ፍላጎት አለ።
17543	በጤራቫዳ ቡዲስም ዘንድ፣ ሳንስክሪትና ፓሊኛ እንደ ተቀደሱ ቋንቋዎች ይቆጠራሉ።
17544	የጨነቀው እርጉዝ ያገባል ስትወልድበት ገደል ይገባል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
17545	የቸገረው እርጉዝ ያገባል ስትወልድበት ገደል ይገባል የባሰበት እመጫቷን የአማርኛ ምሳሌ ነው።
17546	እንዲሁም የግዕዝ ትርጉም ከዕብራይስጡ ተሠራ።
17547	ፕሮፌሶር አሸናፊ ከሙዚቃ ድርሰቶቻቸው በዓለም አቀፍ ደረጃ ታዋቂነትና ተወዳጅነትን ያተረፈው ‘እረኛው ባለዋሽንት’ ብቻ ሳይሆን ከሌሎቹም አንዳንዱን ለመጥቀስ፦ ‘ሰላም ለኢትዮጵያ ’፤ ‘የአገራችን ሕይወት’፤ ‘የተማሪ ፍቅር’፤ ‘እሳት እራት’፤ ‘ኮቱሬዥያ’ እና ‘ኒርቫኒክ ፋንታሲ’ የሚባሉት ድርሰቶች የሚጠቀሱ ናቸው።
17548	እንስሳን ለምግብ መግደል የማያስፈልግ ተግባር ይሆን ዘንድ፣ ሕዝቡን እህልን ለመዝራትና የማረሻ ጥቅም አስተማራቸው ይላል።
17549	የአባትህ የዳዊት አምላክ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል።
17550	መጀመርያ ከተማው ለጋሊያ ሉግዱነንሲስ ክፍላገር ተያያዘ፤ ከዚያም ወደ ጋሊያ ቤልጊካ ክፍላገር ተጨመረ።
17551	በልጅነቱ ሲዘፍን ወላጆቹ አሰደብከን፣ ዘራችንን አበላሸኸው እያሉ ይቆጡት ነበር።
17552	ለተለያዩ የፊደል መጠኖች ለእየብቻቸው የሚገጣጠሙ ቀለሞችን መሥራት ኣድካሚና የማያዛልቅ ሥራ ነው።
17553	የተለያዩ ምሁራን እንደየ እውቀታቸው፣ አመለካከታቸው እና ፍልስፍናቸው እንዲሁም እንደሚከተሉት ርዕዮተ አለም በተለያዩ ጊዜያት የተለያዩ ብያኔዎችን ሰጥተዉታል።
17554	የኢየሱስ ወንድም ያዕቆብ በኢየሩሳሌም የቤተክርስቲያን መጀመርያ መሪ ሆኑ።
17555	ደጃዝማች ከበደ፤ በዚያው በኢየሩሳሌም፤ ቀድሞ ንግሥት ነገሥታት ዘውዲቱ ለገዳሙ መናንያኖችና ምዕመኖች መተዳደሪያ የገቢ ምንጭ እንዲሆን ያሠሩትን ቤት በፊት የኢትዮጵያ ቆንስል ያስተዳድር የነበረውን ጠባቂነቱ ተዛውሮ ወደስደተኞች ወኪል ወደተደረጉት ደጃዝማች መኮንን ተላልፎ ይሠራ እንደነበርም ዘግበዋል።
17556	ወዲያውም የጳጳሱ መልክት በክርስቲያንነት መንፈስ ማስመሰያም የተሞላ እንደነበር ከዚህ ከምኒልክ ደብዳቤ እንገምታለን።
17557	የጙሹርም ተከታይ ኩላሢና-ቤል ሲባል፣ ይህ ስያሜ ግን በአካድኛ «ሁላቸው ባል (ሆኑ)» የሚለው ዓረፍተ ነገር ነው።
17558	አንዳንዱ ተነባቢ በክፍለ-ቃል መጨረሻ ሊቆም ይችላል፤ ሆኖም ድምጹ ብዙ ጊዘ እታች እንደሚመለከት ይለወጣል።
17559	ብሉጊል፡ ወይንም ሰማያዊ-ስንጥብ የሚባለው የስንጥቦቹ ማለቂያ ደማቅ ሰማያዊ ስለሆነ ነው።
17560	የጣልያን ጋዜጦች በነጋታው “ኢትዮጵያን ለመውረር የጣልይን አገር ወታደር ሁሉ አስፈልጎ ነበር ኢትዮጵያ ግን አንድ ወታደር ብቻ ልካ ድፍን ሮምን ወረረችው” የሚል ጽሁፍ ይዘው ወጥተው ነበር።
17561	የባንዳር ትርጉም በአማርኛ «መንደር» ነው።
17562	የግሪክኛ ቅዱሳን ጽሑፎችን ("አዲስ ኪዳን") እና አንዳንዶቹን የዕብራይስጥ ቅዱሳን ጽሑፎች ("ብሉይ ኪዳን") ወደ አገሩ ቋንቋ ተርጉሞ እስኪጨርስ ኑሮውን በስደት ለመግፋት ተገዷል።
17563	እንግሊዝ ምዕራብ ጀርመንን ፬ ለ ፪ በፍፃሜው ጨዋታ በመርታት ለመጀመሪያ ጊዜ ዋንጫውን ወስዷል።
17564	ፊሊበርት ጺራናና በ፲፱፻፬ ዓ/ም የተወለዱ የማዳጋስካር ሽከተኛ ነበሩ።
17565	በሥልጣን ዘመንዎ ያሰሯቸው ት/ቤቶች፣ ጤና ጣቢያዎች እስቲ ንገሩን?
17566	በተለይም ፍሬውን የሚበሉት ዛፍ ላይ በየ ፹፭ ሜትሩ ገደማ በዚህ እዥ ምልክት ያደርጋሉ።
17567	አብዛኛው የጥንት ጸሐፍያን ይህ ስም ከትንሹ እስያ መንግሥት ከልድያ ጋር ይሄዳል ብለዋል።
17568	በተለይም ከጆርጅ በርናርድ ሾው ጋር ወዳጆች እንደነበሩ ይነገራል።
17569	የድርጅቱ መስራች ባለቤትና ዋና ስራ አስኪያጅ አርኪቴክት አቶ ሳሙኤል ታፈሰ ናቸው።
17570	የአሉምኒ ፖርታል ዶችላንድ ድረ ገፅ በእንግሊዝኛ እና በጀርመንኛ ቋንቋ ተዘጋጅቷል።
17571	በአስቂኝ ትርኢት ተዋናዮቹ ስለ አንድ ድሃ ጥቁር ቤተሠብ አኗኗር በሺካጎ አሳዩ።
17572	ብራዛቪል የኮንጎ ሪፑብሊክ ዋና ከተማ ነው።
17573	አሳባቸው መተማን አጥፍተው ወደ ትልቁ ከተማ ኦምዱርማን ለመሄድ ነበር።
17574	በመጽሐፉ ተጠቃሎ የሚገኘው ፍሬ ሐሳብ የ፲፱፻፳፰ ዓ.ም. የኢጣልያንን ወረራ አስመልክቶ ሕዝቡ በጀግንነት እንዲጋፈጠው የሚያበረታታና የሀገር ፍቅር ስሜትን የሚቀሰቅስ ነው።
17575	የፓሌርሞ ድንጊያ በተባለው ዜና መዋዕል ላይ የመጀመርያው ሁለት ፈርዖኖች ዘመናት በከፊል ሊታዩ ይችላሉ።
17576	በዚያውም ግዕዝና የአማርኛ ሥነ ጽሑፍም አካቶ ይዟል።
17577	የሥፍራው ገደላማ አቀማመጥ እና የአፈሩ የመሸሽ ባህሪ ለሕንጻው የማይስማማ በመሆኑ ግንቡ ለብዙ ጊዜ ሊያገለግል አልቻለም።
17578	ከልጅነቷ አንስቶ በኢስላም ላይ ከፍተኛ እምነት ስታሳድር ለእውነት መስዋዕት መሆንን ደግሞ አስተምሯታል።
17579	የብርሃን ፍጥነት ለብርሃን ብቻ ሳይሆን ለብርሃን ቤተሰብ ለሆኑት ለኮረንቲና ማግኔት ማዕብሎች ያገለግላል።
17580	ስለዚህም በብዛት ተነቅለው ወደ አንጎት ተሰደዋል ወደሚለው አስተሳሰብ ያመላክታል።
17581	ከባቢሎን ያመጡት ምርከኞቹ ግን አምጸው የራሳቸውን ግዛት በአባይ ወንዝ አፍ አቆሙ።
17582	የአይሁድ ረቢዎች መጻሕፍት ስለ እንበረም (ዐምራም) ተጨማሪ ትውፊቶች አሉባቸው።
17583	ያልወለደ አይነሳ የሽምብራ ማሳ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
17584	በዳግማዊ ምኒልክ ትምህርት ቤት የተማሩት በጅሮንድ ዘለቀ፣ የዋና መላክተኛነት ሥልጣናቸው በሎንዶን ፤ በፓሪስእና ዠኔቭ በሚገኘው የዓለም መንግሥታት ማኅበር ነበር።
17585	የኢጣልያ ገንዘብ በላያችን ላይ የለብን፣ ካገራቸውም ድንበራቸን የራቀ ነው።
17586	የጉልበቱ አቅጣጫ ምንጊዜም ቁሱ ወደሚጓዝበት ክብ ማዕከል ነው።
17587	አላማቸው ስዋሰዉ በሰዎችም ሆነ በኮምፕዩተር በቀላል የሚታወቅ የ"ትክክለኛ አስተሣሠብ ቋንቋ" ለመፍጠር ነበር።
17588	ውስጣቸው የነበሩ ጥልያኖች ሞቱ።
17589	በተፈጥሮ ህግጋት አጥኝወች ዘንድ ግን ጊዜ እውን እንደሆነ ይታመናል።
17590	ከትሮያን ጦርነት አስቀድሞ እንደ ገዛ በብዙ ጽሐፊዎች ከነሆሜር ተጽፎዋል።
17591	ከነዚህም መካከል የጀርመን አገር ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር፤ የጀርመን አገር ትምህርት ሚኒስትር እንዲሁም የተለያዩ የፖለቲካ ድርጅቶች እንደ ፍሪድሪሽ ኤበርት ኮንራድ አደናወር እና ሃይንሪሽ ቦል ድርጅቶች ይገኙበታል።
17592	የብርሃን መዋለታ የብርሃን ሞገድ ልከ አንድን ገመደ ወደላይ ወደታች ስናደርግ እንደምናገኘው ሞገድ ነው።
17593	እነዚህን አገራት ከመግባት በፊት ቪሳ ማግኘት አስፈላጊ አይደለም።
17594	በፓሌርሞ ድንጋይ በስነፈሩ ዘመን ግን ቁጠራው የተካሄደው በየሳጥኑ ወይም በየ፮ቱ ወር እንደ ሆነ ይመስላል።
17595	ያልሰጡት ተቀባይ ያልጠሩት አቤት ባይ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
17596	የአስመራ ከተማም በታሪክና በዚህ ካርታ ላይ ብቅ ይላል።
17597	በአላማጣ አካባቢ የሚገኘው መሬት በጣም ለም እና ለእርሻም ተስማሚ ነው።
17598	ግርማዊት ንግሥት ዘውዲቱና ልዑል አልጋ ወራሽ በቤተ መንግሥታቸው ውስጥ በተለይ በተሰናዳው ስፍራ ከመኳንንት ጋር ተቀምጠው ይጠብቁ ነበር።
17599	አብርሃም መሥዊያ የሠራበት ሥፍራ በዚሁ ግንብ ፍርስራሽ ቦታ እንደ ነበር ይታመናል።
17600	ፕሮፌሶር አሸናፊ ከቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ሽልማት ድርጅት ከተቀበሉት ሽልማት ባሻገር የሱዳንን የዳንስ እና የድራማ ኢንስቲቱተ በማቋቋማቸው የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የሳይንስና የባሕል ድርጅት ሽልማትም ተቀብለዋል።
17601	በጥንታዊ ኖርስኛ ልማዶች፣ ጋውቲ ወይም ጋውትር የአረመኔ አምላክ ኦዲን ልጅ ነበር።
17602	ሌብኒትዝ በጊዜው ከኒውተን ኮረጀ ተብሎ ቢከሰስም ባሁኑ ዘመን ግን እራሱን ችሎ የካልኩለስን ህጎች እንዳገኘ ይታመናል።
17603	ፕሮፈሰር አስራት ወልደየስ አዲስ አበባ ተወልደው ድሬዳዋ ያደጉት ሲሆኑ፣ ለመጀመርያ ጊዘ ፕሮፌስናል ስልጠና ያገኙ የመጀመርያው ኢትዮጵያዊ ቀዶ ጠጋኙ ነበሩ።
17604	ወደሀገሩ ተመልሶ በቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ዩኒቨርሲቲ በቋንቋ መምሕርነት እስከ ፲፱፻፷፭ ዓ.ም. ያገለገለው ዳኛቸው የ”ኢትዮጵያ ቋንቋዎችና ሥነ ጽሑፍ ክፍል”ን ከነ ጌታቸው ኃይሌ ፥ ከነአብርሃም ደሞዝ፥ ዮሐንስ አድማሱ፥ ኃይሉ ፉላስ.
17605	የመንፈስ ጭንቀት ያለባቸው ሰዎች እጅግ የሚያሳዝን፣ ጭንቀት፣ ወይም ባዶ መሆን ሊሆኑ ይችላሉ።
17606	እንዲሁም ቫይረሱ ያለባቸው ሰዎች የፀረ-ኤችአይቪ መዳኒቶችን ሳይጅምሩ የኤድስ ደረጃ ሳይ ሳይርስ ብዙ አመት ሊኖሩ ይችላል።
17607	ድህነትና ጌትነት የተለየው በሰው ዕውቀት ነው።
17608	ሰቨርስኪ ዶኔትስ በአውሮፓ ውስጥ የሚገኝ ታላቅ ወንዝ ነው።
17609	ከትውፊት አንጻር የወደፊቱ ንጉስ ከአጎቱ ታታዲም እና ከራሱ ወንድም ንጉስ ሐርቤ ጋር ባለ መስማማቱ ለስደት ተዳረገ።
17610	እንዲሁም በአሁኑ ፈረንሳይ አገር የሆኑት የቦቬና ባቬ ከተሞች መሥራች ተባለ።
17611	አውራዎቹ በብዛት ለብቻቸው እንጂ ከመፀዉ መርቢያ ወራት በስተቀር በመንጋው ውስጥ አይገኙም።
17612	በሃገሪቱ የሚገኝ ማንኛውም ዜጋ፣ አካል፣ ወይንም ተቋም ይዳኝበታል።
17613	ለምሳሌ፣ መኪኖች ሲተለሙ፣ ሁሉም የመኪና አካላት በአንድ ጊዜ እና በአንድ ቡድን አይካሄድም።
17614	እንቁላል ፍርፍር ኢትዮጵያ ውስጥ የሚሰራ የምግብ አይነት ሲሆን፣ የሚሰራውም ከእንቁላል ነው።
17615	በመቃብሩ መካከል የሚገኘው የሙሴ ሀውልት ማይክል አንጄሎ እንደፈለገው አልተፈጸመም ።
17616	ስንዳዲት ማርያም ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ከአለት የተፈለፈ ቤተ ክርስቲያን ነው።
17617	አንዳንድ የታሪክ አዋቂዎች ጉራጌ ከሰሜን ኢትዮጵያ " ጉራ" አካለጉዛይ፣ ኤርትራ ከሚባል ቦታ ለም መሬት ፍለጋ ወደ መሃል ኢትዮጵያ የፈለሰ ሕዝብ እንደሆነ ይናገራሉ፤ "ጉራጌ " የሚለው ስያሜም ከዚህ የተወሰደ ሊሆን ይችላል ብለው ያስባሉ።
17618	ሕግጋትን አወጣ፤ ግዛቱንም በሩቅ አገራት አስፋፋ፤ ሰውም ገና ወደማይኖርበት ወደ «ቬታላ» (የአሁኑ ዴንማርክ ) ሰፈረኞችን ሰደደ።
17619	ከሙስሊም ቤተሰብ ቢወለድም ምንም ዓይነት ኢስላማዊ መሰረት እንዳልነበረው ቢያንስ ይህ አስተዳደጉ አብነት ይሆናል።
17620	ሁለተኛው ማዕከል ከምዕራቡ ክፍል በቋንቋም ሆነ በብሔር በጣም የተለየ ነው፣ የሚገኘውም በስተምስራቅ፣ በቀይ ባሕር ጠረፍ አካባቢ ነው።
17621	እስከዛሬ ድረስም ትምህርት ቤቱን በማስዋብ ላይ ያሉትን የግራር ዛፎችን የተከሉትን እሳቸው ናቸው።
17622	ሲመክሩት ያልሰማ ሲያጮሉት ይሰማ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
17623	በቡድኖች መኻከል የሚደረግ ግጭት የሚሆነው አልፎ አልፎ ነው።
17624	በመጨረሻ ዘመናት ከፋርስና ከሮማ ነገሥታት መካከል ትግል ይነሣል።
17625	ግለሰቦች ወይንም ቢዝነሶች ገቢና ወጪያቸው ሲመረመር ከሞላ ጎደል ቋሚ ሆኖ ስለሚገኝ የበጀት ጥቅም ከዚህ ይመነጫል።
17626	አብዛኞቹ ዘመናዊ የመጽሐፍ ቅዱስ ትርጉሞች በአንዳንድ ቦታዎቻቸው ላይ " ያህዌ " ወይም "ያህዌህ" የሚለውን አጠራር የተጠቀሙ ሲሆን በአጠቃላይ " እግዚአብሔር " በሚለው ቃል መጠቀምን መርጠዋል።
17627	የአካድና የአሦር ነጋዴዎች በሐቲ የራሳቸውን ሠፈሮች ( ካሩም ) ሲኖሯቸው የሳርጎንን እርዳታ ይጤይቁ ነበር፣ ሳርጎንም የቡሩሻንዳ ንጉሥ ኑርዳጋልን እንዳሸነፈው ይባላል።
17628	አባትዬው ኢናቆስ በኢናቆስ ወንዝ በአርጎስ፣ ልጂቱም ኢዮ በቦስፎሮስ ወሽመት ያለውን አገር ወሰደች።»
17629	ይህንንም ልምምድ ያደረገው በቤተ ክርስቲያኑ ንብረት ከነበረው ሆስፒታል ውስጥ ነበር።
17630	እንስሳው ከአንድ ሚሊሜትር በላይ አይረዝሙም።
17631	ከኬራቲን የተሠራ ዕውነተኛ ቀንድ የሚገኝባቸው እንስሳት ላም በሬ ጎሽ ፍየል ሚዳቋ ዋልያ ወዘተ.
17632	በእነዚህ የተነሳ የግዕዝን ፊደል የእንግሊዝኛው ወይም የኣማርኛ የታይፕ መጻፊያ መጻፍ ስለኣልቻለና ሳይጽፈው ኮምፕዩተር ለመጀመሪያ ጊዜ ደርሶለታል።
17633	የጣልያን ጠቅላይ ሚኒስትር ነበር።
17634	አብዛኛው ኮሞዲቲ የሚገዛና የሚሸጥ ሰው ፤ ትርፉንም ሆነ ኪሳራውን በቶሎ አውቆ ወይ መሸጥ ወይም መቆየት ይችላል።
17635	በግብፆች መኻከል ከሚገኘው ከቀድሞ ሥራ ሁሉ በጣም የሚያስደንቅ ሲፊክስ የሚሉት ነገር ነው።
17636	በተጨማሪ ለቀድሞ ነገሥታት ዘመኖች ዋና ምንጭ የሆነው ንጉሣዊ ዜና መዋዕል (ወይም «የፓሌርሞ ድንጋይ») በክፍሎች ሲካፈል፣ በየሁለቱ ክፍሎች የላም ቁጠራ ሰለተቆጠረ፣ እያንዳንዱ ክፍል አንድ ዓመት ሳይሆን አይቀርም የከብትም ቁጠራ የተደረገው በየ፪ ዓመት ነበር ብለው ገመቱ።
17637	የጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ንግግር ሙሉ በሙሉ ምሳሌያዊ ነው።
17638	የላፕላስ ሽግግር ከፎሪየር ሽግግር ጋር ተዛማጅ ቢሆንም ቅሉ የፎሪየር ሽግግር ፈንክሽኖችን ወይም መልእክትን ወደ መስረታዊ የርግብግብ ክፍላቸው ሲበትናቸው የላፕላስ ሽግግር ግን ወደ መሰረታዊ ቅርጻቸው ይበትናቸዋል።
17639	በኢልያድ መሠረት በትሮያስ ጦርነት ጊዜ በትሮአስ ሠራዊት ውስጥ የዘመቱ ወገን ነበሩ።
17640	በንግሥት ዘውዲቱ ሆስፒታል የውስጥ ደዌ ስፔሻሊስት የሆኑት ዶክተር ዓቢይ ኃይሉ «በማጅራት ገትር መያዙ በምርመራ የተረጋገጠው በሽተኛ ህክምና መውሰድ የሚችለውም በሆስፒታሉ ውስጥ በመተኛት በደምስር በሚሰጥ አንቲባዮቲክስ( ፀረ ባክቴሪያ) መድኃኒት ነው።»
17641	ስለሆነም ከአንድ የድጅታል ስርዓት ክፍል ወደ ሌላ መልዕክት ሳይዛባ ለማስተላለፍ ይቻላል።
17642	በጥንቃቄ መታየተ ያለበት፣ በአንድ ነጥብ ላይ አንድ አስረካቢ ያለው ጥግ እና ውጤት አንድ ላይሆኑ ይችላሉ፣ ማለት ።
17643	ይህንንም አቋቋም ከብቸኛው ልጃቸው በኋላ ተክለ ብለው ሰየሙት።
17644	በታወቀው ታሪክ፣ ቫንዳሎቹ በ፭ኛው ክፍለ ዘመን በሮሜ መንግሥት ውድቀት ጊዜ ከጌርማኒያ ወጥተው እስከ ዛሬው ቱኒዚያ ድረስ ፈለሱ።
17645	በአርጎስ አጠገብ የሚፈሰው ኢናቆስ ወንዝ ደግሞ ስለርሱ እንደ ተሰየመ ተባለ።
17646	ግርማዊት ንግሥተ ነገሥታት ዘውዲቱ ቅዳሜ ሚያዝያ ፳፪ ቀን ፲፰፻፷፰ ዓ.ም ከሸዋ ንጉሥ ምኒልክና ከወረኢሉ ተወላጅ ከወይዘሮ አብቺው በእነዋሪ ከተማ ተወለዱ።
17647	ሰውየውም ማይክል አንጄሎን ካገኘው በኋላ የፍቅር አምላክ የሚባልውን ሐውልት በወረቀት ላይ ንድፉን እንዲሰራ እና እንዲያሳየው ጠየቀው ማይክል አንጄሎም ስርቶ አሳየው።
17648	ከነዚህም ሪሙሽና ማኒሽቱሹ በአካድ ዙፋን ተከተሉ።
17649	በሙዚቃዊ ጥበብዋ በቬትናም ጦርነት ዘመን በተለይም «ዘ ማማዝ ኤንድ ዘ ፓፓዝ» («እናቶቹና አባቶቹ») በተባለ ቡድን ነበረች።
17650	ክሮኖስና ቲታኖች በወንድሙ በክሬታ ንጉሥ በዩፒተር (ዚውስ) እና በኒሳ ንጉሥ በሃሞን ላይ ጦርነት ያደርጋል፤ ኒሳ በአፍሪካ ውስጥ በትሪቶን ወንዝ የሚገኝ ደሴት ነው።
17651	እነኝህም ታላላቅ ዑለማዎች አባድር ሳይህ ዑስማን፣ አባድር ባያዚድ፣ እና ባዴ አባድር ናቸው።
17652	የአገሪቱ የአየር ግልጋሎት እያደገ ሲሄድ መንገደኛ ማስተናገጃ ሕንፃዎቹም የግድ መስፋፋት እንደነበረባቸው ግልጽ ሲሆን ከጃፓን መንግሥት በተገኘ ብድር ተስፋፍቶ ኅዳር ፳፩ ቀን ፲፱፻፸ ዓ/ም ተመርቆ ተከፈተ።
17653	በተለምዶ የጎጃም እስክስታ አይነት ተብሎ ይታወቃል።
17654	የአፍሪካ ህብረት አስፈላጊ በርካታ የማደጎ እና በተቋቋመበት ሰነድ ላይ አስቀድሞ ተገቢነት ሰነዶችን ለመደገፍ እንደ ጥቁር አህጉር አንፃር አዲስ መሥፈርቶች ትቶልናል ነው.
17655	በተለያዩ ዓይነት ተግባሮች መገለጫ የሚሆኑ ሰባት ዓይነት ድምፆች አሏቸው።
17656	መዝፈንና መደነስ ከመናገር አንጻር የበለጠ ሃይል አላቸው፡ መናገር ከሰውነታችን የተቆረጠ፣ የንቃተ ኅሊና ስራ ሲሆን መዝፈንና መደንስ ግን ከሰውነታችን ጋር የተያያዙ እንቅስቃሴወች ስለሆኑ ንቃተ-ኅሊናንና አካላታችንን አንድ ላይ የሚያሳትፉ ስራወች ናቸው።
17657	ከጥንታዊ ኗሪዎች አንዳንድ ተጽእኖ ለምሳለ ቡመራንግ (የሚጣል ምርኳዝ) ወይም ዲጀሪዱ (የሙዚቃ መሣሪያ) አስተዋጽኦ በባህሉ አቅርቧል።
17658	በኦሮሚያ ክልሎች ከነበሩት ንጉሳት መካከል የታወቁት አባ ጂፋር ናቸው።
17659	ሽማግሌን ከምክር ከመለየት ከምግብ መለየት የአማርኛ ምሳሌ ነው።
17660	ከአብራም የላቀ፣ አብራምም ለእርሱ አስራት የሰጠው፣ ደግሞ በዳዊት ዘላለማዊ ቄስ የተባለው ስለ ሆነ፣ የክርስቶስ አምሳል እንደ ነበረ ያሳውቀናል።
17661	ስርዓቱም ስርዓተ መንግስት በመባል ሲታወቅ በመጽሃፍ መልኩ በግዕዝና በድሮው አማርኛ የተመዘገበ ነበር።
17662	ስለሆነም ብርሃን ምንጊዜም በቀጥታ መንገድ አይጓዝም።
17663	ከአመታት በኋላም የማይክል አንጄሎ አስከሬን ከሮም ወደ ባሴሊካ ዲ ሳንታ ክሮሼ ለቀብር መቶ ነበር።
17664	የማይሰራ አይብላ የማይረዳ አይጥላ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
17665	ማልዲቭስ በሕንድ ውቅያኖስ የተገኘ የደሴቶች አገር ሲሆን ዋና ከተማው ማሌ ነው።
17666	እናታችን ሰፍያህ ለአይሁዱ ወንድሟ የሃብቷን አንድ ሶስተኛ ለመስጠት ብትፈልግም ኸሊፋው ግን “ከነብዩ አስተምህሮ ውጪ ነው” በሚል ሊፈቅድላት አልቻለም።
17667	ስለሆነም እንዲህ አይነቶቹ ባሊወች ለማዕድን ቁፋሮና ውሃ ለማውጫ ያገለግላሉ።
17668	የቲፊናቅ ጽሕፈት ከጥንታዊ የሊብያ በርበሮች ጽሕፈት ጋር ተመሳሳይነት ስላለው አደረጃጀቱ በዚህ ሊታይ ይችላል።
17669	በተጨባጩ ዓለም፣ የነገሮች ጸባዮች ምንጊዜም ተደባልቀው እንጅ ተለያይተው አይገኙም።
17670	ሬዩንዮን በሕንድ ውቅያኖስ የተገኘ የፈረንሳይ ቅኝ (ጥገኛ) አገር ደሴት ነው።
17671	በዛወርቅ አስፋው በዛወርቅ አስፋው የኢትዮጵያ ታዋቂ ዘፋኝ ስትሆን የትዝታ ሙዚቃ ስራዎችን በማቅረብ ትታወቃለች።
17672	የሳይንስ ዕውቀት መሰረቶች አጋጣሚ ዕውነታዎች ናቸው።
17673	እስካሁን በትግሬ አለሥራት ያለቀው መኳንንትና ባላገር የውሮፓ ነገሥታትና መኳንንት ሁሉ የተደረገውን ግፍ አመለክታለሁ።
17674	በተጨማሪ ብርሃን በቀጥተኛ መስመር እንደሚጓዝና ከገጽታ ላይ ሲንጸባረቅ የሚከተለውን የጂዎሜትሪ ህግ አስቀምጧል።
17675	የካቶሊክ እምነት በሐርርና ዙሪያዋ እንዲጠናከር ከፍተኛ እገዛ አድርገዋል።
17676	በአንዱም ትውፊት በራሳቸው በቀጥታ የሚንቀሳቀሱ ክፍሎች የነበሩት ታምራዊ የፍድቀል ሠንጠረዥ ተገኘ።
17677	ኢትዮጵያ ትቅደም የሚለውን መፈክር ባስተዋወቀበት ንግግሩ ኮሚቴው ኢትዮጵያን ከመበታተን አደጋ ለማዳን የቆመ ኃይል አድርጎ በማቅረብ ለተዘበራረቀው አብዮት አቅጣጫ ከመስጠቱም በተጨማሪ የአገሪቱን አንድነት ለማስጠበቅ የሚችል ሃይል ይሄው ኮሚቴ እንደሆነ በማሳየት ለኮሚቴው የሃገር ጠባቂነትን አላማ ለማሰጠት ችሎ ነበር።
17678	ይህንንም በካልስ መከላከል ይቻላል።
17679	መመሠረቱ ከተጻፉ መዝገቦች አስቀድሞ ስለ ሆነ ይህን ያህል ዘመን ሁሉ ማረጋገጥ አጠያያቂ ነው።
17680	ከባህሎቹ ልዩነት የተነሣ፥ በደሴቶቹ ላይ ብዙ ልማዳዊ የሙዚቃ አይነቶች አሉ።
17681	የአማርኛ መምህር ለመቅጠር የተሰጠው ፈተና ዩ፣ ዪ፣ ዬ እና ዮን መጻፍ ነበር።
17682	አድማሳዊ መስመር የምንለው ያለምንም ኩርባ ወደ ጎን ለጥ ብሎ የተዘረጋን መስመር ነው።
17683	እንግዲህ ነገሬን በከንፈሬ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
17684	የአልማዝ ማህበር በየአመቱ የሚካሄድ የቤት ውስጥ እና የሜዳ ውድድር ነው።
17685	በተጨማሪ የታሪክ ጸሐፊዎች እንደሚሉ እጅግ ሆዳም ሰው ነበር፣ አራት ጊዜ በየቀኑ ታላቅ ግብዣ በቅንጦት ይበላ ነበር።
17686	ሓውልቱን መብረቅ ሳይመታው ከስድስት ወራት ቀደም ብሎ የኢትዮጵያው ጠቅላይ ሚኒስርት ለጣልያኑ ኣቻቸው በነበሩት ውለታዎች መሠረት ሓውልቱ እንዲመለስ ደብዳቤ ጽፈው መልስ እንኳን ተነፈጋቸው።
17687	የብርሃን ስብረት እምንለው የብርሃን ጨረር ካንድ ብርሃን አሳላፊ ወደ ሌላ አሳላፊ አካል ሲጓዝ የሚገጥመውን ፈጣን የአቅጣጫ መቀየር ሁኔታ ነው።
17688	የብርሃን ስብረት እምንለው የብርሃን ጨረር ካንድ ብርሃን አሳላፊ ወደ ሌላ አሳላፊ አካል ሲጓዝ የሚገጥመውን የመጉበጥ ሁናቴ የሚወክል ጽንስ ሃሳብ ነው።
17689	ከተለያዩ አገሮች የነበሩት ሊቃውንት እርስ በርስ ለመነጋገር የቻሉ የጋራ ካወቁት ልሳናት ከሮማይስጥና ከግሪክ የጥናቶቻቸውን ቃሎች በመምረጥ ነበር።
17690	ወደነብዩ ሙሀመድ በመሄድም ለኢስላም እጁን መስጠቱን ይፋ አደረገ።
17691	የፋሽስት ጣሊያን መንግስት ሃገራችን በግፍ በወረረበት ወቅት ሃገራችን ብዙ ስመጥር ጅግኖችን አፍርታለች።
17692	ስለሆነም የራዲዮ አሰራጮች የስቴሪዮ ወይንም ከባቢ ድምጽ የሚባለውን አይነት አስገራሚ ፕሮግራም ሊያሰድምጡ ይችላሉ።
17693	እነርሱም በየነ፤ ንግሥት፤ ዘውዲቱ፤ አለሙ፤ ወርቄ፤ ደስታ፤ ዮሴፍ፤ ማርቆስ፤ ንጋቱ፤ ዘገየና መደምደሚያ ናቸው።
17694	አንዳንዴ እነዚህ ተግባሮች ለዘመናዊ ሳይንስ ዕውቀት ጥቅማዊ ሆነዋል፤ ብዙ ዘመናዊ መድሃኒት የሚሠራው በተፈጥሮ ከተገኙት ከነዚህ ዝርያዎች ናቸውና።
17695	በድንጋጤ የነቃው ዞራስተር ስለህልሙ ለአንድ ተከታዩ ነገረው።
17696	ከእነዚህ መካከል የቢለን፣ ባስኬቶ፣ ምኢን፣ ትግረ፣ ትግርኛ፣ ኣገው፣ ኦሮምኛ፣ ዓማርኛ፣ ዳውሮ፣ ጉሙዝ፣ ጉራጌ፣ ጋሞ ጎፋ እና ግዕዝ በዩኒኮድ የቋንቋዎች ፊደላት ተለይተዋል።
17697	የላይኛው ከንፈር ለክርክር የታችኛው ከንፈር ለምስክር የአማርኛ ምሳሌ ነው።
17698	ከነዚህም ውስጥ፡ ባርነትን የሚያግድ አዋጅ፣ የመጀመሪያው መንገድ ግንባታ፣ የሥርዓተ ንዋይና የፖለቲካ ሥርዓቱን በማዕከላዊ መንገድ ማዋቀር፣ የባላባት የተከፋፈለ "ሁሉ-በሁሉ-ጦርነት ሥርዓት"ን በማስቀረት ብሔራዊ ውትድርናን ማስተዋወቅ ይጠቀሳሉ።
17699	ራሳቸውን ሲያውቁ መጀመሪያ ያቀረቡት ጥያቄ፡- “የአላህ መልእክተኛ በምን ሁኔታ ውስጥ ናቸው?”
17700	ስለሆነም ለመኪና ማርሽነት ግልጋሎት ይሰጣሉ።
17701	የወላጅና የልጆች ቤተሠብ፣ የእምነት ቤተሰብና የሠው ልጅ ቤተሠብ።
17702	ዓመታዊ፣ ብሔራዊ የምርምር ሥራዎችን በመደጎምና አውደ ጥናቶችን በማካሔድ ለኢትዮጵያ ትምህርት እና ለምርምር እድገት ጉልህ እገዛ እያደረገ እንደሆነ መረዳት ይቻላል፡፡ ቅድስት ማርያም ዩንቨርስቲ ኮሌጅ በየዓመቱ የሚያዘጋጃቸው አውደ ጥናቶች በግል የከፍተኛ ትምህርት እድገት ላይ ያነጣጠሩ ሲሆኑ፤ በተጨማሪም የተማሪዎች ምርምር መድረክን በማመቻቸት የመጀመሪያው ነው፡፡
17703	ስለዚህም የአዲሱ የጀርመን መንግሥት የመጀመሪያው ቻንስለር ለመሆን በቃ።
17704	በፊውዳሉ ስርዓት ወታደሮች በረገጡበት ቦታ ያሉ ገበሬወች ምግብና መኝታ እንዲያቀርቡ ይገደደዱ ነበር።
17705	አንዳንድ ነፍሳት ለምሳሌ፣ የእንስቷን ሆድ በመቅደድ ወሲብ ያካሂዳሉ።
17706	በተለያዩ ውሎችና ጦርነቶች የፖርቱጋል ቅኝ-ግዛት አንጎላ ተስፋፋ።
17707	አንደኛው ቃላትን በመጠቀም የስብስቡን አባላት በመወሰን ነው።
17708	የያምካድ ተጽእኖ ትልቅነት ኬጥያውያን አገሩን እስካጠፉ ድረስ ነበር፤ በኋላም የሚታኒ ግዛት ሆነ።
17709	የቴቭኒን ተቃዋሚ እንግዲህ የቴቭኒንን ቮልቴጅ ለቴቭኒን ጅረት በማካፈል ይሰላል።
17710	እንገሩን በሚገባ ለመጠቀም በኣካባቢው ለኣሉት በሽታዎች ላሞቹን በመክተብ ጥጆቹ ትክክለኛ መከላከያውን ከእንገሩ ያገኛሉ።
17711	ደጃዝማች ታከለም እጃቸውን ላለመስጠት ቆርጠው እራሳቸውን ገደሉ።
17712	በተለይም በጊዜው ኦጋዴንን በእንግሊዝ መንግሥት ሥር ለማስተዳደር የሚካሄደውን ሴራ በመቃወም ያደረጉት ትግል በአንዳንድ የብሪታንያ ባለ ሥልጣናት አመለካከት እሳቸውን ያለአግባብ ‘ጸረ-ብሪታንያ’ እንዳስባላቸው ትልቁ የኢትዮጵያ ታሪክ ምሑር ሪቻርድ ፓንክኸርስት ገልጾታል።
17713	ከተገነባ በርካታ አመታትን ያሳለፈውና ተገቢውን እድሳት ያላገኘው የ ደሴ እታዲየም በከተማይቱ እምብርት ይገኛል።
17714	የተለያዩ የምግብ ዓይነቶች በሚከተለው መሰረታዊ ምድቦች ተከፋፍለው ሊታዩ ይችላሉ።
17715	አኬሊዮስ በቀስት ተረከዙን እንደተመታ የሚዘክር ሃውልት የትሮጃንን ጦርነት ከተካፈሉ ሁሉ አኪሊዮስ ዋናው ጀግና እንደነበር ሆሜር በድርሰቱ በኢሊያድ ያስነብባል።
17716	የዶክተሩ ሥራዎች የተለያዩ መጽሓፍትና መጽሔቶች ውስጥም ተጠቅሰዋል።
17717	እምነቱን ሲገልጽ ሙሐመድን የሚቃወሙት በቅድሚያ የአባቶቻቸውን እምነት ቀጣይነት ለማረጋገጥ ሲሆን በሁለተኛ ደረጃ ደግሞ የቁረይሽን የበላይነት የሚያከስም መስሎ ስለተሰማቸው ነው።
17718	በተጨማሪ ኤኳዶር በተለያዩ ተፈጥሮአዊ መናኸሪያዎች በጣም ብዙ ልዩ ልዩ የዱር አራዊትና አትክልት አሉበት፤ ለምሳሌ የጋላፓጎስ ታላላቅ ባሕር ኤሊ።
17719	የኮሚሽኑ ምልክት የፌደራል የሥነምግባር እና የፀረ-ሙስና ኮሚሽን (ፌ.ሥ.ፀ.ሙ.ኮ.) በኢትዮጵያ ሲቪል ሰርቪስ ውስጥ የሥነምግባር መከታተያ ኮሚሽን ነው።
17720	ከቀኖናዊ አጻጻፍ በተጨማሪ አስረካቢዎች በብዙ አይነት መንገድ ሊወከሉ ይችላሉ።
17721	እንዲሁም ዐሠርቱ ትእዛዛት የተጻፉባቸው ሁለቱ ጽላቶች መባዛት መራባት የለባቸውም ከተባለ በጽላቶቹ ላይ የተጻፉት ዐሠርቱ ትእዛዛት መባዛት የለባቸውም፡፡ ከኢየሩሳሌምም መውጣት የለባቸውም ማለት አይደለም?
17722	ፋሽስቶች የአዲስ አበባንና የአካባቢውን ሕዝብ በጅምላ ጨፈጨፉት።
17723	እነኝህን የአፈር አይነቶች ለምህንድሥና አላማ በሁለት ይከፈላሉ፣ እርስ በርስ ተጣባቂ አፈሮች (ለምሣሌ የሽክላ አፈር)፣ እርስ በርስ የማይጣበቁ አፈሮች (ለምሣሌ አሸዋ) በተፈጥሮ በመሬት ውስጥ የርስ በርስ ተጣባቂ አፈሮች መጠን ዝቅተኛ ቢሆንም የአፈርን ባህርይ በከፍተኛ ደረጃ ይወስናሉ።
17724	ክፍልፋይ ቁጥርን ለማሳየት የምትጠቅመው ነጥብ በአውሮጳ ታዋቂ እንድትሆን ያደረገ ኔፐር ነበር።
17725	እናታቸው ወይዘሮ አትጠገብ ወንድበወሰን ሲባሉ አመጣጣቸውም ከጎንደር ከተማ ባላባቶች ነበር።
17726	አንዳንድ የቋንቋ ሊቃውንት እንደሚያምኑ ኤላምኛ የዛሬው ደቡብ ሕንድ ድራቪዲያን ቋንቋዎች (ታሚል ተሉጉ ወዘተ.) ዘመድ ይሆናል።
17727	ስለዚህም የተጻፉ የቁርኣን መልእክቶችን በአንድ አሰባስብ” አሉኝ።
17728	የጋምቤላ ሕዝቦች አንድነት ዲሞክራሲያዊ ንቅናቄ የኢትዮጵያ ፖለቲካ ፓርቲ ነው።
17729	በሽታውን የደበቀ መድህኒት አይገኝለትም የአማርኛ ምሳሌ ነው።
17730	እናታቸው ወይዘሮ የውብዳር ከባለቤታቸው ደጃዝማች ብጡል ኃይለ ማርያም ከሞቱ በኋላ በጅሮንድ መዩ የተባሉትን የዓፄ ቴዎድሮስን ባለሟል አግብተው ነበር።
17731	በያዝከው መሳሪያ አጨማደህ አትጥለውም፤ እንግዲህ በእግር ብረት ታስሮ አይሞትም.
17732	እንዲሁም ዥዋዥዌ የሚጫወቱ የኤሌክትሪክ ዑደቶችን ለመፍጠር በጣም ጠቃሚ ነው።
17733	የኦቶማን ቱርኮች የጠቀሙት ለጎረቤታቸው ጀርመናዊ መንግሥት ለኦስትሪያ-ሀንጋሪ ነበር።
17734	ፋይናንስ ጠቅላላ የገንዘብ አመጣጠንን፣ አጠቃቀምን፣ አመዳደብንና አስተዳደር ነው።
17735	የተለያዩ ዓይነት የዓረፍተ-ነገር አይነቶች አሉ።
17736	አንዳንድ ነጥቦች ያቀርባል።
17737	ይህንንም ተግባር የሚፈጽመው አሱ ላይ ያረፈውን ብርሃን ወደ ኮርንቲና ኬሚካል በመቀየር ያንን መልእክት በነርቮቻችን አድርጎ ወደ አንጎላችን በማሻገር ነው።
17738	የአይሻል ጦርነት በደጃዝማች ካሳ ሃይሉ (ኋላ ንጉሠ ነገሥት) እና በራስ አሊ መካከል የተደረገ እጅግ አሰቃቂ የተባለለት ጦርነት ሲሆን ፤ ድሉ ለደጃዝማች ካሳ ሆኖ በኋላ ወደሰሜን ወርደው በወቅቱ የስሜን ገዥ የነበሩትን ራስ ውቤን አሸንፈው ንጉሰ ነገስት ዘኢትዮጵያ ተብለው በደረስጌ ማርያም በ አቡነ ሰላማ ተቀብተው ነግሰዋል።
17739	ቦትስዋና የቀድሞ የብሪታንያ ቅኝ ግዛት ስትሆን ነፃነቷን በመስከረም ፳ ቀን ፲፱፻፶፱ ዓ.ም. ከተቀዳጀች በኋላ መሪዎቿ በነፃ ዴሞክራሲያዊ ምርጫዎች ተመርጠዋል።
17740	እንግዲህ ይህንና የመሰለዉን ሁሉ ይዘን የእናታችንን እረፍቷን ትንሳኤዋን እንዘክራለን እንመሰክራለንም።
17741	ችሎታውን ከኣለው ለዓማርኛው ብቻ ማቅረብ ሲቻል ዓማርኛ ብቻ የሚያስጽፍ ግን ዓማርኛውን ኣደጋ ላይ የሚጥል ነው።
17742	የትግርኛ ቀለሞች በዓማርኛው ላይ ተጨማሪ ኣሏቸው እንጂ የተቀራረቡ ናቸው።
17743	ሄርኩሌስ ሊቢኩስ ከእስፓንያ ወደ ጣልያን በኬልቴስ ግዛት በኩል ሲመልስ ልዕልት ጋላጠያን አግብቶ እርሷ ልጁን ጋላጤስ ወልዳለት ነበር።
17744	አብዱሏህ ከአሚና ከተለየበት ጊዜ አንስቶ በሐዘንና በትካዜ ላይ ወደቀች።
17745	በሐሩር፣ በቆላ፣ ወይናደጋና ደጋ የአየር ንብረትን የተከፋፈለ ሲሆን ለእርሻ ከብት እርባታ ምቹ የሆነና በደንም የተሸፈነ ክልል ነው።
17746	የአንጎላ ካቶሊክ ዩኒቨርሲቲ እና አጎስቲኖ ኒቶ ዩኒቨርሲቲ ምሳሌ ናቸው።
17747	የቤተሰብ ሙያውን ባለመውደድ እና በተለያዩ ምክንያቶች የተነሳ ሙዚቃን የወደዳትን ይህል ፈጥኖ ሊታወቅባት ችሏል።
17748	እንዲሁም በግሪክ ኦርቶዶክስ ላይ ወንጀሎችን ይሠሩ ነበር።
17749	ከብርሃን ታናናሽ ወንድሞች፣ ሬዲዮ ፣ ራዳር እና ታህታይ ቀይ ይገኙበታል።
17750	ኖጋሌስ፥ አሪዞና ከኖጋሌስ፥ ሶኖራ ፥ ሜክሲኮ ጋር ትዋሰናለች።
17751	የቅድስት ማርያም ዩኒቨርሲቲ ኮሌጅ አዲስ አበባ ላይ በ ፲፱፻፹፫ ዓ/ም የቅድስት ማርያም የቋንቋ ትምህርት ቤት በመባል የተመሠረተ የግል የትምህርት ተቋም ነው።
17752	የቅባታማ ፈሳሽና የቀዳዳዎቹ ጥቅም የሞቱ የቆዳችን ህዋሳትን ለማስወገድ ነው፡፡ ሆኖም በተለያዩ ምክንያቶች እነዚህ ቀዳዳዎች ሲዘጉ ቅባታማ ፈሳሹ በቆዳችን ውስጥ ስለሚጠራቀም ብጉር ይፈጠራል፡፡ የተጠራቀመው ቅባትም ለህዋሳት መራባት ዕድል ስለሚከፍት አንዳነዴ መግል ይይዛል፡፡
17753	ማንኛውም አይነት የሳይንሳዊ ፅንሰ ሃሳብም ሆነ መላምት ፍላጎት መጠነ ሰፊ የሆነ መረጃ መሰብሰብ መቻል አለበት።
17754	ከነዚህም ታዋቂው የድርጅቱን አርማ መለወጥ ነው።
17755	የቅድስት ማርያም ዩኒቨርስቲ ኮሌጅ የቋንቋ ትምርት ቤት ሆኖ ከተመሠረተበት ጊዜ ጀምሮ በሀያ አንድ የአገልግሎት ዓመታት ውስጥ በመዳበር በአሁኑ ጊዜ ወደ ፴ሺ የሚጠጉ ተማሪዎችን በርቀት ትምህርት በ ፳፪ የዲግሪ አውደ ትምህርቶች እና ከ፮ሺ በላይ ለሆኑ መደበኛ ተማሪዎች በ ፲፩ የዲግሪ አውደ ትምህርቶች አገልግሎት እየሰጠ ይገኛል።
17756	ህይወቱን ከስቃይ ምናልባትም ከሞት ለማዳን ቢያንስ ስለ አማልክቶቻቸው ከልቡ እንኳ ባይሆን ማመስገን በቂ ነበር።
17757	የአንዴስ ስፍፍራ በምሥራቃዊ ደቡብ አሜሪካ አንዴስ ተራሮች በምሥራቁ ደቡብ አሜሪካ ከቬኔዝዌላ እስከ አርጀንቲና ድረስ የሚዘረጋ የተራሮች ሰንሰለት ነው።
17758	የዩክሊድ መጽሐፍ ከአንስተኛ ቁጥር ያላቸው የጂዎሜትሪ እሙኖች በመነሳት አምክንዮን በመጠቀም ወደ ብዙ እርግጦች በመሻገር የጂዎሜትሪና የቁጥር ጠባያትን ከጥርጥር ውጭ በሆነ መልኩ ይገልጻል።
17759	በእዚህም መሰረት የአማርኛን ቋንቋ ከዘመናዊ እና ከኪነታዊ አነጋገር በማስማማት ላደረጉት የላቀ አገልግሎት ድርጅቱ በ፲፱፻፷፬ ዓ.ም. የአማርኛ ሥነ-ጽሑፍ ሽልማትን ሰጥቷቸዋል።
17760	የተፈጥሮ ሳይንስ ተፈጥሮአዊ በሆነ አቀራረብ ጠፈር የተገነባባችውን መሰረታዊ ቁሳቁሶችን፥ በነሱ ላይ የሚከሰቱን የሃይሎችና ውጤቶቻቸውን ያጥናል።
17761	በተጨማሪ ማርክስ የሃይማኖት ወዳጅ ባለመሆኑ መጠን፣ ባለፈው ጊዜ በማርክሲስም-ሌኒኒስም በተገዙት አያሌ አገራት ውስጥ የሃይማኖት ወይም የኅሊና ነጻነት አልተገኘም።
17762	ሄርኩሌስ ሊቢኩስ የጌርዮንን ከብት ለመውሰድ እየሄደ የተራሮች አውራጃ ንጉሥ ቤብሩክስ ጋበዘው።
17763	በተጨማሪ ማርክስ የሃይማኖት ወዳጅ ባለመሆኑ መጠን፣ በማርክሲስም-ሌኒኒስም በተገዙት አያሌ አገራት በተለይም ስሜን ኮርያ ፣ ቻይና ፣ የቀድሞም አልባኒያ ውስጥ የሃይማኖት ወይም የኅሊና ነጻነት አልተገኘም።
17764	በአደጋው ፺ዎቹም ተሳፋሪዎች በሙሉ ሕይወታቸው አልፏል።
17765	የአሜሪካ ኗሪዎች ኅብረተሠብ እንደ አውሮፓውያን ኅብረተሠብ ፊዎዳል አገዛዝ ሳይሆን ዴሞክራስያዊ (ሕዝባዊ) ነበረ።
17766	ተመሳሳይ የግብጽ ሀይሮግሊፍ ነበር።
17767	ከትላልቅ ካምፓኒ ኢንዴክሶች መካክል ከዝህ በታች ያሉት በኮሞዲቲ ኢንዴክስ አቅራቢነታቸው ታዋቂነት አላቸው።
17768	በጻላጊኛ የምላስ ውልብልቢት በታችኛ ጥርስ ግርጌ ይቀመጣል እንጂ እንደ አማርኛ በላይኛ ጥርስ አይደለም።
17769	የባርዮች ሁኔታን የሚቀምሩት ሕግጋት ወይም ልማዶች በጊዜ ላይና ከአገር ወደ አገር ይለያዩ ነበር።
17770	መኖሪያ፣ መብልና አልገልጋይ ቢሆንም በነጻ ተቀበሉ።
17771	በዝምድና ማዳላት እንዲካሄድ ይደግፍ ወይም በዝምድና የሚካሄደውን መዳላት ይተች ግልጽ አይደለም።
17772	ሁለተኛው መንገድ የስብስቡን አባላት አንድ-ባንድ በመዘርዘር ይሆናል።
17773	ባለቀለም ህልሞች የኢትዮጵያ አስቂኝ የፍቅር ፊልም ነው።
17774	አትክልት በተለይ ሥሮቻቸውን በእርሱ ሰድደው ንጥረ ምግቦችን ከእርሱ ሊቀበሉ ይችላሉ።
17775	ስለሆነም ለነፋስ ኤሌክትሪክ ማመንጫ የሚሆን ጄኔሬተር ወይም ከሱቅ መገዛት አለበት ወይንም ከተጣለ መሮጫ ማሽን ውስጥ በማውጣት፤ ወይንም ደግሞ ከተጣለ መኪና ውስጥ ኦልተርኔተሩን በማውጣት ለዚህ ጥቅም ማዋል ይቻላል።
17776	እንዲሁም ከእርሱ የተወለደው ብሔርና አገራቸው «ኪቲም» ይባላሉ።
17777	በጥረዛው ወቅት፣ የአቀማመጥ ውድድር በኢምንት ጊዜ ተባዝቶ እንደሚደመር ልብ ማለት አስፈላጊ ነው።
17778	የፍጥነቱ ቬክተር ለአቀማመጡ ቬክተር ምንጊዜም ቀጤነክ (ፐርፐንድኩላር) ነው።
17779	ኤችአይቪ ቫይረስ የሰውነትን የበሽታ መከላከያ በተለይ የነጭ ደም ሴሎችን (ህዋሳትን) በማጥቃት በቀላሉ ሰውነት ለበሽታ እንዲጋለጥ የሚያረግ ቫይረስ ነው።
17780	ኤችአይቪ ቫይረስ የሰውነትን የበሽታ መከላከያ በተለይ የነጭ ደም ሴሎችን በማጥቃት በቀላሉ ሰውነት ለበሽታ እንዲጋለጥ የሚያረግ ቫይረስ ነው።
17781	የኅልውና ድንጋጤ እንደሌሎች የፍራቻ አይነቶች ሳይሆን አብሮ ከሰው ልጅ ሙሉ የመምረጥ ነጻነት ጋር ምንጊዜም የሚገኝ ነው።
17782	ዳግመኛም ተሠርቶ በሦስተኛው የኤብላ መንግሥት ወቅት፣ የንጉሥ ኢቢት-ሊም ሐውልት ቅርስ ተገኝቷል፤ ልክ መቼ እንደ ነገሠ ግን ገና እርግጠኛ አይደለም።
17783	ኢትዮጵያ ባለፈው የጀግንነት ታሪክና በከፍተኛ ሥልጣኔዋ የምትኮራ አገር መሆንዋ፣ የዘመናዊ ድርጅቶች ከሚያስገኙላትም ፍሬ ተካፋይ ለመሆን ብርቱ ጥረትና ሙሉ ፈቃደኛነት እንዳላት የታወቀ ነው።
17784	ኣንዳንድ ኣእዋፍ ወደተለያዩ ኣገሮች ስለሚበሩ በሽታውን መከላከል ቀላል ባይሆንም የመከላከያ ክትባት ኣለ።
17785	በትውፊቱ መሠረት አትሬዩስና ወንድሙ ጡወስቴስ ለንጉሥነቱ እጩዎች ነበሩ።
17786	ስለሆነም በዚህና በተመሳሳይ ጽሁፎች የተቻለንን ለማሳወቅ እንሞክራለን።
17787	አካባቢው ለምለም እንደነበረ ሲነገር ኑሚዲያውያን ደግሞ ለኃይለኛ ፈረሰኛ ጦራቸው ይታወቁ ነበር።
17788	ከስልቶቹ መካከል የቴሌቪዥን ስርጭት፣ ድረ-ገፅ ወይም የሳይበር እና የህትመት ሚዲያን ይጠቀማል።
17789	መካከለኛ ቢኮልኛ በፊልፒንስ የሚነገር ቋንቋ ነው።
17790	አያይዞም መሬትን በተመለከተ በአገሪቱ ውስጥ ማንም ሰው ለማልማት ከሚችለው በላይ መሬት መያዝ እንዳይችልና ለወደፊት ከአርሶ አደሮች በስተቀር የእርሻ መሬት ለማንም እንደማይሰጥ ለማድረግ የሚያስችል ሕግ እንደሚወጣ አስታወቀ።
17791	ስለሆነም ማንኛው የውኪፔዲያ ተጠቃሚ፤ ሁሉም መጣጥፎች ከመነሻቸው አንድ ኢንሳክሎፔዲያ ሊያሟላው የሚገባውን የጥራት ደረጃ ሊያሟሉ እንደማይችሉና ምናልባትም የተሳሳተ ይዘት ያላቸው ወይም አከራካሪ የሆኑ መረጃዎችን ሊይዙ እንደሚችሉ መገንዘብ ይኖርበታል።
17792	የኻውባው ተከታይ ጀድኸፐረው ምናልባት ውንድሙ ነበር።
17793	የኩላሊት ጠጠርን ለመከላከል የሚደረጉ ጥረቶች በታማሚው ውስጥ በሚገኘው የኩላሊት ጠጠር አይነት (የማዕድን ይዘት) ላይ የተመሠረተ መሆን አለበት።
17794	በተለያዩ ጊዜያት ባደረጋቸው ተከታታይ የግዛት ማስፋፍያ ዘመቻዎች፡ ንጉሥ ዒዛና ግዛቱን በስሜን ቤጃዎች፣ ካሡና ኖባ በተባሉ የተከዘ ቀበሌዎች፣ በአትባራ እና በአባይ ወንዞች ፣ በምስራቅ በኩል በአግወዛት፣ በደቡብ ስራኔ በተባለ የአፋን ምድሮች ላይ ወረራ እንደፈጸመ በግዕዝ ፣ በጥንታዊ ዐረብኛ ፣ እና በግሪክ ተጽፈው በአክሱም የተገኙ የጽሑፍ መረጃዎች ያመለክታሉ።
17795	ለበርካታ ዓመታት የኢትዮጵያ ደራሲያን ማኅበር ፕሬዜዳንት ሆኖ ሰራ።
17796	ዛይሴዎች ባህላዊ ምግባቸውን ከተለያዩ የእህል ዓይነቶችና ከእንሰት ተዋፅኦ በማዘጋጀት ይመገባሉ።
17797	ከነዚህም መካከል አርታኢዎች የተላያዩ ገፆችን ማስተካከልና መፍጠር የሚችሉ ሲሆን ፕሮገራመሮች ደግሞ የአርትኦት ችግር ያለባቸውን ገፆች በቀላሉ ለመከታተል የሚያስችሉ ፐፕሮገራሞችን በየጊዜው ያዘጋጃሉ።
17798	የማይድን በሽተኛ የማይመለስ ሀጢአተኛ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
17799	ማራባውት የሚባሉ የእስልምና ሃይማኖት መሪዎችም በሴኔጋል ጠንካራ የፖለቲካ ተፅእኖ አላቸው፡
17800	በስላቭኛ ለመጻፍ ግላጎሊቲክ አልፋቤት የተባለውን ጽሕፈት ፈጠሩ።
17801	በወንጭፍ ድንጋይ ለመወርወር ድንጋዩን በምናሽከረከርበት ጊዜ የአዙሪቱን ጉልበት እጃችን ሲሰጥ፣ በገመዱ ተስተላልፎ ድንጋዩን በክብ ምህዋር ያሾራል።
17802	ያዕቆብና ሚስቶቹ ከነቁባቶቹ የእስራኤል ፲፪ ነገዶች ወለዱ።
17803	የጣሊያን ፍላጎት በተባበሩት መንግስታት ቡራኬ የኤርትራ ሞግዚት ሆና እንድታስተዳድረው፣ ያ ካልሆነ አገሪቱ ለብቻዋ እንድትሆን ነበር።
17804	የብርጭቆ መሥራት ኢንዱስትሪ የተጀመረው በፊንቄ በዚህ ወቅት ያህል እንደ ነበረ ይመስላል።
17805	አብዛኛው የገጠር ህብረተሰብ መተዳደሪያ ግብርና ሲሆን ይህም የሚከወነው ዝናብን ጠብቆ ።
17806	እንዲሁም መዝገበ ቃላቶችንና የሳይንስና የቴክኖሎጅ ቴርሚኖችን እያሳተመ ያወጣል።
17807	ዕውቀትን መቀነስ ሞክሼዎችን እንደመቀነስ ስንፍና እንጂ ጉብዝና ኣይደለም።
17808	ስያሜውን ያገኘው በኢትዮጵያ የኦርቶዶክስ እምነት ተከታዮች በየዓመቱ በሚከበረው የመስቀል በዓል ምክንያት ነው።
17809	ሱሰኒዮስ ካቶሊክ ሃይማኖትን የተቀበለበት ምክንያት በሁለት ምክንያት ነበር፦ አንደኛው ፔድሮ ፔዝ የተባለው የጀስዩት ሰባኪ ስላግባባው ሲሆን ሁለተኛው ደግሞ ከፖርቹጋል እና ስፔን ወታደራዊ ድጋፍ ለማግኘት ነበር።
17810	የኖርተን እርጉጥ የተወሳሰቡ የኤሌክትሪክ ኡደቶችን ለማቃለል የሚረዳ ስሌት ነው።
17811	ፍርስራሹ ከዛሬው አርዠንቶን-ሱር-ክሮይዝ አጠገብ ይገኛል።
17812	የበርሊን ግድግዳ በፈረሰበትና «የቅዝቃዛ ጦርነት» በጨረሰበት ወቅት የጀርመን ዳግመኛ መወሐድ ተከሠተ።
17813	በተጨማሪ ከተሞች በባየርብሩን ( በሙኒክ ዙሪያ) እና በቦየርስዱም (አሁን ፓሣው ) ሠራ።
17814	ዓለማየሁ ገላጋይ በሃያሲነትም ስም ያተረፈ የብዕር ሰው ነው።
17815	ዲዮዶሮስ ሲኩሉስ እንደሚለን፣ ይህ ሊኩርጉስ አምባ ገነን ሆኖ ከአለቆቹ አንድ ሞፕሶስ የተባለውን ከመንግሥቱ አባረረው።
17816	በኋለኖቹ ዘመናት በአረመኔዎች በኩል «ኩባባ» እንደ ሴት አምላክ ተቆጠረች።
17817	ከጻፏቸው በርካታ ድርሰቶቻቸው ውስጥ «ከአድማስ ባሻገር» የተሰኘው መጽሐፋቸው በሩስኛ ቋንቋ ተተርጉሞ በቀድሞዋ የሶቪየት ሶሽያሊስት ሕብረት ሪፑብሊክ ቀርቧል።
17818	ስለሆነም ብርሃኑ የሚመነጭበት አንዱ ቁስ በብርሃን መተጣጠፍ ምክንያት ምድር ላይ ሆኖ ሲታይ ሁለትና ከዚያ በላይ ሆኖ ይታያል።
17819	የተመረጡ ነፍሶች የመንጋወችን ግብረ ገብና ስርዓቶች ወደጎን ትተው የራሳቸውን ዋጋ/ህግ አውጥተው የራሳቸውን አላማ ለማስፈጸም ይታገላሉ።
17820	ነፍሳቱ፣ ለምሳሌ ቢራቢሮዎችና ንቦች ይህንን ጣፋጭ ለመቅሰም ከአበባው ላይ ያርፋሉ።
17821	በጥንታዊ ኖርስና አይስላንድኛ ደግሞ እንደዚያ ነበር፣ ነገር ግን የሩን ፊደል ስም « ሱ ርስ» (ረጃጅም) ይባል ነበር።
17822	ስለዚህም ለፍሩድ የውቅያኖሳዊ ስሜት የሚመነጨው ቀደምት የሰወች ንቃተ ህሊና እኔነቱን ከከባቢው አለም ሳይለይ በፊት ሁሉ በሁሉ በተደባለቀበት ኩነት ውስጥ ሟምቶ ሲጠፋ ነው።
17823	ወይንም፣ የተጣራ የኤሌክትሪክ ቻርጅ አይፈጠርምም አይጠፋምም።
17824	ከቮልቴጅ ምንጭና ከኤሌክትሪክ ተቃዋሚ የተሰራ ቀላል የኤሌክትሪክ ዑደት።
17825	በመጨረሻ ሁለቱም የየራሳቸውን ብልቶች ይልሳሉ።
17826	የጨነቀው ይዋጋል ያልደረሰበት ያወጋል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
17827	በጦርነቱ ዝግጅት በሚደረግበት ወቅት፣ ደጃዝማች መኮንን እና ሌሎችም መሪዎች ለቀኙ ደቡብ ክፍል የጦር ሠራዊት አዝማች ሆነው ለተመደቡት ለሐረር መስፍን እንደራሴው ለደጃዝማች ነሲቡ ዘአማኔል ረዳት ሆነው ተመደቡ።
17828	በብራኬት መንገድ እያንዳንዱን አባላት ሳይዘረዝሩ ስብስቡን መግለጽም ይቻላል።
17829	የግዕዝና የላቲን የኮምፕዩተር ፊደላት እያንዳንዳቸው የሚያስፈልጓቸው ኣንድ ስፍራ ብቻ ነው።
17830	ተፈጥሮን ተመክሮ አይመልሰውም የአማርኛ ምሳሌ ነው።
17831	በጥንታዊ ኗሪዎች አልጎንኲያን ቋንቋዎች ለምሳሌ ሚግማቅኛ ተክሉ /ካቃጁ'ማናቅሲ/ «የቁራ ቅጠል» ተብሏል።
17832	በሁለቱም ሥዕሎች እንደምናየው ተመልካቹ ፍጥንጥን ባለ ጊዜ የመቼቱ እይታው ይቀየራል።
17833	እንዲሁም በጥንት በኬጢያውያን ጽሕፈቶች በዙሪያው ሐየሣ የተባለ ብሔር ነበረ።
17834	በድርጂቱ ባለቤት ተነሳሽነትም የተለያዩ የእርዳታ አስተዋጽኦዎችን አድርጓል።
17835	ፊልበርት ጺራናና የመጀመሪያው የአገሪቱ ፕሬዚደንት ሆኑ።
17836	ሐዋርያው ዮሃንስ ከአስራሁለቱ የእየሱስ ሃዋርያቶች ውስጥ አንዱ ነበር።
17837	በሰሜንና በደቡብ በየመስኮቱና በየግንቡ የቅዱሳንና የመላእክት፤ የቅድስት ማርያም ሥዕል ይገኛል።
17838	የተለያዩ ብሔራዊ ውድድሮችንም ያዘጋጃል።
17839	በተለይም ዘመናዊ የመጉአጉአዣ አገልግሎት በሌለበት ሥፍራ አገልግሎት በስፋት ይሰጣል።
17840	የኦይለር ስራወች በጀርመንኛና በእንግሊዝኛ ፦
17841	የቴቭኒን እርግጥ የተወሳሰበን የኤሌክትሪክ ዑእት ወደ ቀላል ተመጣጣኝ ዑደት የምንልወጥበት መንገድ ነው።
17842	በግሪኮች ዘንድ፣ የጥራክያውያን አባት ስም ጥራክስ ነበረ።
17843	ከትውፊት አንጻር ቤተክርስቲያኑ በዓፄ ገብረ መስቀል ላሊበላ እንደታነጸ ይታመናል።
17844	ቬትናምኛ በብዛት የሚነገሩባቸው ሥፍራዎች በቬትናም ውስጥ ቬትናምኛ በተለይ በቬት ናም የሚነገርና የአገሩ ይፋዊ ቋንቋ ነው።
17845	ከሃይለኛ ጠቅላይ ምኒስትሮቻቸው የሚታወቁ አራኩም፣ ኤብሪዩም እና ኢቢ-ዚኪር (ወይም ኢቢ-ሲፒሽ) ናቸው።
17846	የተለያዩ የሙዚቃ ስራዎቻቸውንም በተለያዩ ኮንሰርቶች ላይ በማቅረብ የሚገኘውንም ገንዘብ ለድሆች መርጃ አውለዋል።
17847	ኤችአይቪ እንዴት እንደሚተላለፈ ግንዛቤዎች እንዴት እንደምንከላከል መረዳትና ወደ ሌሎች እንዳይተላለፍ እንዴት መጠንቀቅ እንዳለብን ማወቅ በጣም ጠቃሚ ነው።
17848	በዓማርኛ በብዛት የምንጠቀምባቸው ቀለሞች ሳድሳን ስለሆኑ በኣንድ መርገጫ ይከተባሉ።
17849	አንዳንድ መጽሐፍ እንደሚገልጸው፣ መጀመርያ የጋላጤስ ሰዎች በሰፈሩበት በሲኪሊያ ደርሶ ከዚያ አትላስ በመርከቦች እስከ ቲቤር ወንዝ ድረስ ሄዶ ወንዙን ገብቶ ዙሪያውን ያዘ።
17850	እንግዴህ እንዲህ ከተስማማችሁልን አንድነታችሁ ካማረ እናንተን አባቶቻችንን አትርሱን ለማለት እንተጋለን።
17851	በተሰጠኝ ሥልጣን አውግዣችኋለሁ…” የሚለውን መልክታቸው በሠፊው ተሰራጨ/ተበተነ።
17852	የብርሃኑ መውረድ ለእስጢፋኖሳውያን ስህተተኛነት ለካህናቱ ደግሞ ትክክለኛነት ምስክር ነው በሚል ተተርጉሟል።
17853	አሞራዊው ያኽዱን-ሊም ግዛቱን እስከ ሜድትራኒያን ባሕር ድረስ በዘመቻ አስፋፋ።
17854	የአሪዞና መልከዓ-ምድር ልክ በደቡብ-ምዕራብ እንደሚገኙ ሌሎች ስቴቶች በረሃማ ነው።
17855	እንዲሁም የኢዲን-ዳጋን ልጅና ተከታይ እሽመ-ዳጋን ኒፑርን ወደ ኢሲን ግዛት እንደ መለሠው ይባላል።
17856	ታይላንድ በደቡብ-ምሥራቅ እስያ በአውሮፓ አገራት መቸም ያልተገዛው ብቸኛ አገር ነው።
17857	ቀረበ፡፡ ነብዩም(ሰዐወ) ሰላምታውን ከመለሱ በኋላ እንዲህ አሉ፡- ‹‹ መካ ውስጥ ከቁረይሽ ልጆች ውስጥ ከወላጆቻቸው ዘንድ በፀጋና ምቾት እንዲትረፈረፍ የተደረገ ከሙሰዓብ በቀር አላየሁም፡፡ የአላህና መልእክተኛው ፍቅር ግን ከዛ ውስጥ አወጣው፡፡››
17858	ሎዥባንም ከሎግላን 'ተሻሽሎ የወጣ ቋንቋ' ይባላል።
17859	እርሳቸው መጀመርያ 'የንግሊዞች ንጉሥ' ተባሉ።
17860	በዶክተሩ ኣከታተብ "ህ" እንዲሁ በኣንድ መርገጫ ብቻ ይከተባል።
17861	አንዳንዴ በመሳሳት «ዔድን» ሳይሆን የ«ኤዶም» ገነት ተብሏል፤ ኤዶም ግን በትክክል የያዕቆብ ወንድም ዔሳው የመሠረተው ሀገር ነበረ።
17862	በከተማዋ ከፐርሽያ ( ኢራን ) ፣ ከህንድና ከአረብ አገሮች የሚመጡ በርካታ የውጭ አገር ዜጎች ይኖሩባት እንደነበርም ጎብኝዎች ጽፈውላታል።
17863	የአደጋው ምክንያት (ሀ) አብራሪው፣ አሜሪካዊው ቶማስ ፒ ሃሎክ የአካባቢውን ዓየር ሁኔታ መጥፎ ቢሆንም አቃልሎ በመገመቱ እና (ለ) የአየር ዠበቡን ሽቅብ የመውጣት ችሎታ ባለማወቅ በቂ ፍጥነት ሳያገኝ የአለአቅሙ ሽቅብ ለማስወጣት መሞከሩ እንደሆነ የአደጋው ጥናት ደምድሟል።
17864	ገብርኤል ገብርኤል (ቅዱስ ገብርኤል) በአብርሃማዊ ሀይማኖቶች ( ክርስትና ፤ አይሁድ ፤ እስልምና ) ከሶስቱ ዋና መላዕክት ( ሚካኤል ፡ ገብርኤል፡ ሩፋኤል) አንዱ ሲሆን በእግዚአብሔር መልእክተኛነቱ ይታወቃል።
17865	የትግራይ እስክስታ (እስታሌላይ፣ አውረስ ) በመዘዋወር ላይ ሲያተኩር እስክስታን እንደ ቤት መምቻነት ይጠቀማል።
17866	ፈረንሳይ ብራዚልን ፫ ለ ባዶ በመርታት የመጀመሪያውን የዓለም ዋንጫ አግኝታለች።
17867	በባሕላዊ መድኃኒት ፣ ለ«ዙረሽ» (የሕፃናት ሕመም)፣ በተደቀቀው ሥር ውስጥ ማጠብ ይደረጋል።
17868	የዋሚንም የአምስት ሺ እና አሥር ሺ ሜትር ክብረ ወሰን በመስበር እየታወቀ መጣ።
17869	በባሕላዊ መድኃኒት ፣ ሥሩ ለአሚባ ተቅማጥ ይኘካል።
17870	እነዚህም በአንበሳ ፣ በድብ ፣ በነብርና አንድ ኃይለኛ፣ አስቀያሚና አስፈሪ በሆነ እንስሳቶች የተመሰሉ ነበሩ።
17871	በባህላዊ መድሃኒት ፣ የጤና አዳም ቅጠል ጭማቂ በቡና ለኢንፍሉዌንዛ ማከም ተዘቧል።
17872	ለቅመሞች ዝንጅብል ፣ ሎሚ፣ በሶብላ ፣ ነጭ ሽንኩርት ፣ ኮኮነት ይጨመራሉ።
17873	በባሕላዊ መድኃኒት ፦ ለፎረፎር ፣ በቅጠሉ ዱቄት ይታጠብ።
17874	የሚሠራው ከሚጥሚጣ ፣ ሆምጣጤ፣ ነጭ ሽንኩርት ፣ ስኳርና ጨው ሲሆን ለጤንነት መልካም ነው።
17875	እስስቶች በአውሮጳ ፣ አሜሪካና አፍሪካ ፣ በተለይም በማዳጋስካር ይገኛሉ።
17876	በዘመናዊ ፊዚክስና በ አጠቃላይ አንጻራዊነት ትምህርት ጊዜ ጠጣር አይደለም።
17877	በተጨማሪ በአንዶራ ፣ አርጀንቲና ፣ ዶሚኒካን ሪፐብሊክ ፣ ኤል ሳልቫዶር ፣ ፓናማ ፣ ፓራጓይ ፣ ፔሩና ፖላንድ ፣ እንዲሁም በፈረንሳይና በስዊስ ክፍላገራት ውስጥ የመንግሥት ድጋፍ ወይም ዕውቅና በይፋ ተስጥቷል።
17878	እንዲሁም በከነዓን ፣ በአራማያ፣ በዕብራይስጥ እና በሶርያም ፊደሎች አምስተኛው ፊደል «ሄ» ይባላል።
17879	እነዚህም ፕላኔቶች ፣ ሳተላይቶች፣ ሚትዮሮች፣ ከዋክብት ፣ ኮሜቶች እና የመሣሰሉት ናቸው።
17880	አንኮበር በ፲፯፻፳ ዓ/ም በሸዋው ነጋሲ በመርድ አዝማች አብዬ የተመሠረተችና በአልጋ ወሪሹ መርድ አዝማች አምኀ ኢየሱስ የተስፋፋች የሸዋ ከተማ ስትሆን ከደብረ ብርሃን ምስራቃዊ አቅጣጫ ፵፫ ኪሎ ሜትር ርቀት የስምጥ ሸለቆው አፋፍ ላይ ትገኛለች።
17881	እንዲሁም በ፲፰፻፬ ዓ/ም በወሰን ሰገድ፣ በ፲፰፻፸፮ ዓ/ም አጼ ዮሐንስ ፣ በ፲፱፻ ዓ/ም በዳግማዊ ምኒልክ እንደገና ታንጿል።
17882	በመጋቢት ፲፰፻፵፯ ዓ.ም በፆም ወቅት አጼ ቴዎድሮስ ወደ ወሎ ዘመቻ አደረጉ።
17883	በዶክተሩ ፈጠራዎች ከ"አ" እና "ኸ" መርገጫዎች ፲፬ የግዕዝ ቀለሞች እየተከተቡ ናቸው።
17884	አንዳንድ ሊቃውንት የ"ዓምድ" ("ጀድ") ስዕል እንደ ነበር ይገምታል።
17885	በታራጎና እስፓንያ ከ«ሄርኩሌስ መቃብር» ከተገኙት «ግብጻዊ» ቅርሶች መካከል አንዳንዱን ያሳያል።
17886	የመርከቧ ባለቤቶች ግን “ለጠፋው ንብረት’’ የዋስትና ውል የሰጣቸውን ድርጅት በፍርድ ቤት የኪሳራቸውን ዋጋ እንዲከፍላቸው ክስ አቀረቡ።
17887	በግብጽም የጨወታው ስም «አሠብ» ይባል ነበር።
17888	የትግራይ ደጃዝማች ካሳ (በኋላ ዓፄ ዮሐንስ ሐምሌ ፬ ቀን ፲፰፻፷፬ ዓ/ም የቴዎድሮስን ተከታይ ዓፄ ተክለ ጊዮርጊስን ተዋግተው ድል ስላደረጉ ዮሐንስ ፬ኛ ተብለው የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት ሆኑ።
17889	አብዛኞቹ ሊቃውንት ግን የ«ሐቲ»ን ስም ከከነዓን ልጅ ከኬጢ ጋራ አገናኙት።
17890	በመጽሐፈ መሳፍንት ፮፣ ፯፣ ፰ ዘንድ፣ እስራኤላውያን ለ፯ አመታት ለምድያም ተገዙ።
17891	ሱሰኒዮስ ያለምንም ፍሬ ወደ ቤ/መንግስቱ ዳንካዝ ባዶ እጁን ተመለ።
17892	አንዳንድ የኤሽኑና ገዢ ግን እንደ ነጻ ንጉሥ ይገዛ ነበር።
17893	የዮሐንስ ተከታዮች ብዙ ጊዜ ይጾሙ ነበር (ሉቃ.
17894	ይላል፡፡ ለጥብቅና ሥራ ሸጋ አዲስ አበባ ነው፡፡ የኛ ሰው ነገር አዋቂ ነኝ ብሎ ጠበቃ ማቆም ዝቅተኛነት ይመስለዋል፡፡ እና እንዳልሁሽ እርቅ ሥሠራ ነው የምውለው፡፡ በአኩሪው ባህላችን መሠረት ስናስታርቅ ነው የምውል፡፡ አሁን በእድር በማህበራዊም ሆነ በተለያየ የማህበራት አስተባባሪና መሪ ነኝ፡፡
17895	ዘቅዝቀው ቢቀብሩት ቀና ብሎ አደገ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
17896	ወዲያውም በምስጢር ወደ ዓፄ ዮሐንስ መኳንንቶች እየተላላኩ የንጉሠ ነገሥቱን አሳብ በርግጥ ደሩበት።
17897	ጭማቂውን በሽተኛው ቀን ላይ ይጠጣውና ማታ ላይ ዶሮ ወጥ ይበላል።
17898	የእስላሙ ሰራዊት፣ ብዙ ጊዜ እየደጋገመ ጥቃት ቢያደረስም በመድፍና በጠመንጃ የታጠረ አራት ማዕዘኑ ሊሸነፍ አልቻለም።
17899	የሚገኘው በአፍሪቃ ብቻ ነው።
17900	እንዲሁም በየተራው ወደ ፋርስ ፣ መቄዶን እና ሮማ መንግሥታት ተዛወረ፤ ከዚያም ለአረቦች ወደቀ።
17901	በዙሪያው የሚኖሩት ሳሆ ሕዝብ አሉ።
17902	ከጻፋቸው መጽሐፍት ግን ትንሽ ከፊል ብቻ አሁን ይገኛል።
17903	መጀመርያ በመርከብ ሄዶ በቀይ ባሕር ዳርቻ የኖሩት ሁሉ ተገዥ እንዲሆኑ አደረገ።
17904	በእርግጥ የገላትያ ስም የመጣ በዚያ አገር ከሰፈሩት ጋሊያውያን (ኬልቶች) ነበረ።
17905	በአንጻሩ ሌብኒትዝ ጊዜ ማለት አንድ አይነትና ቋሚ ሳይሆን አንጻራዊ እንደሆነ አስቀምጧል።
17906	በመካከሉ ቤርሳቤሕ ቀስ በቀስ የየጁ ዘመዶቿን ልክ ምንትዋብ የቋራ ዘመዶቿን በቤተመንግስት እንደሰገሰገች ታደርግ ነበር።
17907	እንዲሁም ሰኸርታዊ ወደ ስሜን ዘምቶ የግዛቱን ጠረፍ ትንሽ እንዳስፋፋው ይመስላል።
17908	ሄስፔሩስ በአውሮጳ አፈ ታሪክ ዘንድ የሂስፓኒያ ( እስፓንያ ) ንጉሥ፣ ከዚያም በኋላ የጣልያን ንጉሥ ነበረ።
17909	ለሚሰሙት ተከታዮቹ ግን አዲስ ጥያቄ ጠየቃቸው፣ እንዲህ ሲል፦
17910	የሐበሻው ስደተኛው ዋና ማውጫ አገሮች ሱዳን ፡ ኬንያ ፡ ኢትዮጵያ እና ኤርትራ ናቸው።
17911	የቅጠሉና የአገዳው ሻይ ደግሞ ለስኳር በሽታ እንደ ተጠጣ ተዘገበ።
17912	አብዛኞቹ ድቡልቡል ትል ደቂቅ ዘአካል ነው፤ አንዳንድ ዝርያ ግን በሰዎች እስከሚታይ ድረስ ትልቅ ይሆናል።
17913	እነዚያም የአላህን ቃል ኪዳን ከጠበቀ በኋላ የሚያፈርሱ አላህም እንዲቀጠል በእርሱ ያዘዘውን ነገር የሚቆርጡ በምድርም ላይ የሚያበላሹ እነዚያ ለነሱ እርግማን አለባቸው።
17914	ስለሆነም ግለሰቦች ዕዳ ውስጥ መግባት ሲጀምሩ በቶሎ እንዲያውቁ ይሆናሉ።
17915	ምልክቶቹ በመንገዱ ላይ ስንት ሕዋሶች ወደፊት መራመድ የሚችሉ ዛህራን በመጣል ይወሰናል።
17916	እሳቸውና ሚስታቸው ማሪ ፓስቴ በተለይ በበሽታዎች ጀርም ቲዎሪ ስላደረጉት ሙከራዎች ይታወቃሉ።
17917	ታማኝነት ከመቼውም ጊዜ ኣሁን ኣስፈላጊ ነው።
17918	እግርህን በፍራሽህ ልክ ዘርጋ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
17919	ዲዮዶሮስ እንዳለው ኒሳ ደሴት በትሪቶን ወንዝ ውስጥ ነበረ፤ ሄሮዶቱስ ግን ኒሳ በአይቲዮፒያ በተገኘ ሀይቅ ላይ መኖሩን መሰከረ።
17920	የባህላዊ ተከታዮቹ ብዙ የእጅ ሥራዎች፣ የጣኦት ምስል፣ ስጋጃ፣ የወገብ ጨርቅ፣ ሌላ ሥነ ጥበብ ይፈጥራሉ።
17921	በዋናነት የሚበላው አሣ ነው፣ እንዲሁም ሠርጣንና አሳማ ይበላሉ።
17922	ከተላኩት ጣሊያኖች ጋር የመጡ ስዊድኖች ሃይማኖት ለመስበክ ከንጉሱ ፍቃድ ቢጠይቁም ሚስዮኖቹ ለእስላሞችና ለአይሁዶች ክርስትናን ከመሰበክ ይልቅ ለክርስቲያኖቹ ስለሚሰብኩ ወዲያውኑ ወደ አድዋ እንዲባረሩ አደረጉ።
17923	በተለያዩ ቁሳቁሶች ላይ ተጽፎ የነበረውን ቁርአን ከያለበት ተከታትዬ ሰበሰብኩት።
17924	ካለበሸው እናትሽና እኔ ቅጣት እንሰጣለን!
17925	አንዳንድ ምንጮችስ ምን ይላሉ?
17926	የካይዘን ፍልስፍና ዘዴ በአጭሩ «ማቀድ -> ማድረግ -> ማመልከት -> መገሰብ/ማስተካከል» ይባላል።
17927	ሀብትሴት አግብተው ሴት ቢወልዱ የት አለ ንግዱ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
17928	ስፕሪንጉ በተለጠጠ ጊዜ እቃውን ወደ ላይ የመሳብ አቅም አለው እንላለን።
17929	ምናባትም ስለውሻው ልክ ይሆናል ግን ለልጅ አይሳቁ የሚለው ምክር ከዘመናዊ የኑሮ ዘይቤ ጋር የሚጋጭ ያለፈበት ምክር ሳይሆን አይቀርም።
17930	አንዳንድ ጸሐፊዎች ግን ከሱመር ከተማ ኪሽ ጋራ ወይም ከዚያ ምስራቅ ባሉት በዛግሮስ ተራሮች ከኖሩት ካሣውያን ነገድ ጋራ ግኙነት ያያሉ።
17931	ምድሩንና ከተማውን ትቶ የሑላና ወንዝ ያዘ።
17932	አብዛኞቹ ጸሃፊዎች ግን በየመን እንደ ሠፈሩ ይላሉ።
17933	በተጨማሪ በአሻንቲ ጎሣ እንዲህ መሰል ተረት ሲያገኝ በተራዳዎቹ ፈንታ ግን ግንቡ የተሠራ ከአጥሚት ዘነዘናዎች ክምር ነው።
17934	በምዕራቡ መንግሥት ግን የሕዝቡ ዋናው እምነት የንቅያ (የሥላሴ) እምነት ነበር።
17935	የኒውተን የግስፈት ህግ እንዲህ ሲባል ይቀመጣል፡
17936	በሻውሃው መንግሥት ዋና ከተማው ከዥዎሉ ወደ ጩፉ ተዛወረ።
17937	እንዲሁም ለእንስሳ ውሻ በሽታ፣ በትንሽ ጤፍ እንጀራ ይበላ።
17938	ከወንድሙ ከያክሱም ጋር የአንድ አባትና እናት ልጆች ናቸው።
17939	የጥበበን በጉልበት ላይ ተጽዕኖ ወይንም ሃይል ሲያሳይ ሌሎቹ ግን የጉልበትን ጉልበት በሌላቸው ላይ ሃይል ያሳያሉ።
17940	በተጨማሪ አንዳንድ ሌላ ጥንታዊ ዝርዝር ምንጭ ይታወቃል።
17941	የደጋማው ምሥራቃዊ ኩሽ የቋንቋ ቤተሰብ የሆነው «ሀዲይኛ» የሀዲያ ብሔረሰብ ከአፍ መፍቻ ቋንቋቸው በተጨማሪ ከምባታ፣ ኦሮምኛንና ስልጢኛ በሁለተኛ ቋንቋነት ይናገራሉ።
17942	በስሞችና በተወሰኑ ጊዜ አሀዶች ጉድለት፣ እንዲሁም በልዩ ልዩ ሃይማኖት ትምህርቶች ወይንም በአፈ ታሪክ ብዛት፣ ብዙ ጊዜ ስለ ቅድመ-ታሪክ በትክክል ምን እንዳለፈ ወይም መቼ በርካታ ተቃራኒ አስተሳስቦች አሉ።
17943	ብዙዎቹም በግብርና ሥራ ሲገኙ፣ ለራሳቸው አበሳሰል ካሳቫ፣ ጎደሬ ፣ ዳቦ ፍሬ፣ ሙዝ ፣ ፓፓያ፣ ኮኮነት፣ ኮቴሃሬ ይመርታሉ።
17944	እንዲሁም ከምርጫው ቶሎ ተቀጥሎ ማዕረጉንም እንኳን ገና ሳይይዙ፣ ሳውዝ ካሮላይና በታኅሣሥ ፲፪ ቀን ፲፰፻፶፫ ዓ.ም. መገንጠሏን አወጀች።
17945	ኮንዶምን በመጠቀም ግን ሕመሙን ለመከላከል ኣይቻልም።
17946	ግብርንና ቀረጥንም ከፍ አደረገ።
17947	የተገኙት ሐውልቶቿ ሁሉ ራሳቸውን ያጡ ናቸው።
17948	ያለመጠን አውቃለሁ ባይ የአሳውን ዋና ክፍል፣ ስጋውን፣ ትቶ እሾሁን እንደአሳው እያየ ይራቀቃል ነው።
17949	ባብዛኛው ቋንቋዎች ግን ያለባቸው ቃል ከሳንስክሪት «ናራንጋ» የወጣ ነው፤ በሌሎችም «የቻይና ቱፋህ » (አፕል) ወይም «የወርቅ ቱፋህ» የሚተረጎሙ ቃሎች ለብርቱካን ለማለት የጠቅማቸዋል።
17950	ምናልባት ከሜምፎስ ስም በጥንታዊ ግብስ ቋንቋ («ና-ፕታህ») ጋር ግንኙነት ይሆናል።
17951	እናቱንም ለመርዳት ብዙ ሥራዎችን ይሠራ ነበር ፤ በኋላ ግን ተባረርኹ ማለት ጀመረ።
17952	የጁልያን ካለንደር ላይ ዲኖስዮስ ሰባት ዓመታት ግድም ሲጨምር ጎርጎርዮስ ፲ ቀናት ቀንሷል።
17953	ምናልባት ከሁራሪና ጋር ግንኙነት ሊሆን ይችላል።
17954	በዶክተሩ ሳይንሳዊ ሥራ ተሸንፈው ፊደል መቀነስና መቀንጠስ ትትው በኋላ ተቆርቋሪ የሆኑ ኣሉ።
17955	እግዚሄር ያመነውን ማን ይችለዋል ንጉስ የተከለውን ማን ይነቅለዋል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
17956	ዘፍጥረት ስለጥፋት ውኃ የተወሰኑ ቀኖች ያመልክታል።
17957	ኣንዳንድ ፀሓፊዎች ግን ከትግርኛ ቀለሞች ውስጥ እነ " "፣ " "፣ "ኀ"፣ " " እና " " የራብኦቻቸው ሞክሼዎች መስለዋቸው ተሳስተው ሊቀንሷቸው ኣጥቁረዋቸዋል።
17958	ኣንዳንድ ፀሓፊዎች ግን ከትግርኛ ቀለሞች ውስጥ እነ “ሀ”፣ “ሐ”፣ “ኀ”፣ “አ” እና “ዐ” የራብኦቻቸው ሞክሼዎች መስለዋቸው ተሳስተው ሊቀንሷቸው ኣጥቊረዋቸዋል።
17959	እነኚሁም መኳንንት ዓፄ ዮሐንስን መክረው በረግም መንገድ እንዲጓዙ ሲያደርጓቸው ምኒልክ ወደ መርሐ ቤቴ ወርደው መሸሻ ሰይፉን መውጋት ጀመሩ።
17960	ተሸዋረጋ የሚወለድ ልጅ እምብዛም አይከፋ እምብዛም አይበጅ ትንሽ ወደኋላ ይቀረዋል እንጅ።
17961	እንበረም የእጎቱን ልጅ ዮካብድን አገባ፣ አሮንንና ሙሴንም ወለደችለት፤ የእንበረምም የሕይወቱ ዘመን መቶ ሠላሳ ሰባት ዓመት ነው።»
17962	የጣልያን መንግሥት ግን ለመመለስ ፈቃደኛ ስለኣልነበረ ተስፋ ተቆርጦ ነበር።
17963	ማናቸውም የእራስህ ስራ ተግባራት በሚያውቅ ሰው ቁጥጥር ስር የሚሰሩ እንጂ እንዲሁ ያለእውቀት እንዲሰሩ ክልክል ነው።
17964	በምዕራብ አፍሪካም ሆነ በአፍሪካ በጠቅላላ ትልቅ ተጽዕኖ አላት።
17965	አብዛኞቹ በወሲባዊ ዘዴ የሚራቡት ፈንጋይ፣ የህልውና ሂደታቸው በሃፕሎይድና ዳይፕሎይድ ደረጃ ውስጥ ያልፋል።
17966	አይሁዶች በአማኞቹ ጎን እየታገሉ ለጦርነቱ ድርሻቸውን ይከፍላሉ።
17967	ኤናናቱም ተገድለና ልጁ ኤንመተና ተከተለው።
17968	እንደዚህ አድርገህ ስም ታጠፋለህ.
17969	ኢኮኖሚዋ በቱሪዝም ላይ የተመሰረተ ነው።
17970	በተለይም በድንበር እና አካባቢዎች ጥበቃ ረገድ ከፍተኛ ድርሻን አበርክተዋል።
17971	የካራቫን ነጋዴዎች እና መንገደኞች ጄልዴሳ ሲደርሱ ከሀገር ውጭ ያመጧቸውን ግመሎችና በቅሎዎች ወደመጡብት ሰደው ለቀጣዩ ሀገር ውስጥ ጉዟቸው የሚይስፈልጓቸውን እንሰሳት ከአካባቢው ነዋሪዎች እንዲከራዩ ይደረግ ነበር።
17972	ባብዛኛው ቋንቋዎች ግን በተለመደው የአናባቢ «ኤ» ን ድምጽ ኃይል ይወክላል።
17973	እናንተን ያሰራችሁ ሰው አይደለም፤ ያሰራችሁ እግዚአብሔር ነው፡፡ እዚህ እኮ የምትፀልዩበት፣ የምትማፀኑበት፣ ፍርድ እናግኝ ብላችሁ የምትለማመኑበት ነው፡፡ የጐጃም ሰው ሆዳም አይደለም ምግብ አነሰኝ ብሎ አይናገርም፡፡ አናንተ ቆሎ፣ በሶ፣ በግም ፍየልም አሳርዳችሁ ትበላላችሁ፤ አገራችን ተሰደበ.
17974	፲፮፡፳፮ የቅዱሳኑ ሞት በእግዚአብሔር ፊት የከበረ ነው።
17975	የተለያዩ ቋንቋዎች ብቻ የሚጠቀሙባቸው ቀለሞችና ድምፆች ኣሉ።
17976	የሚስኪቶ መንግሥት ራስ-ገዥ ሁኔታ ምንም ቢሰጥም ኒካራጓ ግን ወደፊት ንጉሶቻቸውን አልተቀበለችም።
17977	በተጨማሪ ከባለቤቱ ከወ/ሮ የሺእመቤት ጋራ «ባውዛ» የተባለውን መጽሔት ያዘጋጃል።
17978	ከባህላዊ ጭፈራዎቹ እንደ "ጉማየ" "መጋልዋ" ፡ ወዘተ መጥቀስ ይቻላል፡፡ ህዝቡ የሚኖርበት አከባቢ እንደሚከተለው ይዋሰናል።
17979	እንዲሁም የጀርመኑ ፍሬጄ "አምክንዮ ማለት ከሁሉ በላይ አጠቃላይ የሆኑቱን ህጎች ማጥኛ ሳይንስ ነው" ብሎታል።
17980	በጀርመን ቆይታቸው ወቅት "ሂዝ፡ማስተርስ፡ቮይስ"፡ከሚባለው፡ኩባንያ፡ጋራ፡በመዋዋል፥መዲናና ዘለሰኛ ዜማዎች በ፲፯ አይነት ስልት እየተጫወቱ ተቀርፀዋል።
17981	የዓማርኛ የጽሕፈት መኪና “ኳ”ን ሲከትብ የነበረው “ካ” ቀኝ እግር ስር መሥመር በመጨመር በኣሌለና የተሳሳተ ቀለም በመጠቀም ነበር።
17982	የዓማርኛ የጽሕፈት መኪና “ቋ”ን ሲከትብ የነበረው “ቀ” እግር ስር መሥመር በመጨመር በኣሌለና የተሳሳተ ቀለም በመጠቀም ነበር።
17983	መጀመርያ ፈርዖኖች ከዚሁ «ደቂቃ ሔሩ» ወገን ነበሩ።
17984	በስላቪክ ቋንቋዎች ግን፣ «ነምሲ» ማለት «ጀርመናዊ» ነው።
17985	ግስበት፣ ባጠቃላይ መልኩ ፣ በጥልቁ ጠፈር ውስጥ ተበትኖ የሚገኘውን ቁስ እንዲጓጉል ያደርጋል።
17986	ባብዛኛው የሚሰራው ከሊጥ ዳቦ ቂጣ በቲማቲም ወጥና በፎርማጆ ነው፣ ሌሎችም እንደ ጻዕሙ የሚጨመሩ ይዘቶች አሉ።
17987	አትሬዩስ በጥንታዊ ግሪክ አፈ ታሪክ ዘንድ የሙከናይ ከተማ-አገር ንጉሥ ነበረ።
17988	ማናቸውም አስቸጋሪ የሆነ ጠብ ወይም ክርክር ቢነሣ፣ ወደ አላህና ወደ ሐዋርያው ወደ ሙሐማድ መቅረብ አለበት።
17989	ውስጠኛው የአገሪቱ ክፍል ብዙ ወርቅ አለው፣ ነጋዴወችም በራሳቸው ፈቃድ በአገሪቱ ውስጥ ይንቀሳቀሳሉ ምክንያቱም ብዙ ጥቅም ስለሚያገኙበት።»
17990	አንዳንድ ሊቃውንት እንደ ራሱ ቋንቋ ሲቆጠሩት ሌሎች ግን እንደ እንግሊዘኛ ቀበሌኛ ይቆጠሩታል።
17991	አልቴዩስ በጣልያን አገር አፈ ታሪክ በጣልያን ሀገር የነገሠ ንጉሥ ነበር።
17992	በተለይም የሆሊዉድ ፊልም ማዶ ባሕር ለመግፋፋት ጉጉ ነበሩ።
17993	ዳርዳኑስ በግሪክና በሮሜ አፈ ታሪክ የዳርዳኒያ መንግሥት (በኋላ ትሮአስ) መሥራች ነበር።
17994	የትውልድ ሀገራቸው ሰሜን ሸዋ ተጉለት ሲሆን ልዩ ስሙ አጣራ ሚካኤል አካባቢ ነው።
17995	ዝርዝሩም እንዳለው የዱዱ ልጅ ሹዱሩል በዙፋኑ ላይ ተከተለው።
17996	በአውሮፓ ሊቃውንት ዘንድ ግን የቅድመ-ሴማዊ ሥር «*ኢል-» ነበረ።
17997	በትክክል አገላለጽ ክባዊ ቁና ይሰኛል።
17998	እንደዚህ ከማድረግ በፊት ግን በመንገድ ዳር ያሉ በመሬት ውስጥ ስለተቀበሩ ፈንጂዎች የሚያስጠነቅቁ ምልክቶችን ማስተዋል ያስፈልጋል።
17999	ለመሄድና ለመመለስ አዛዥ ራስ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
18000	ማናቸውም እውቀቶች የሰው ልጅ ከተወለደ በኋላ በተጨባጩ አለም ሲኖር ከሚያጋጥመው ተመክሮ የሚመነጭ ነው ፡፡
18001	ታዋቂነቱ እየጨመረ በመጣ ጊዜ የተለያዩ የራፕ ቡድኖችን እንዲቀላቀል ተመልምሎ ነበር።
18002	ቅድስናዎ ያሰበውን ሀሳብ ደስ ለማሰኘት የኔንም መልካሙን ሀሳብ ለመፈጸም ከለከለኝ።
18003	ስለሆነም የድሮወቹ ሰወች ብዙ አስደናቂ ስራወችን ለአምላክ ሲሉ ቢሰሩም የዘመናዊው ሰው ግን ይህን እመንቱን በማጣቱ አጠቃላይ ዘመናዊ ህብረተሰብ መሪ ሃሳብ የማጣት፣ የመበስበስና ተስፋ የማጣት ምልክቶች አሳየ።
18004	የኪርጊዝ ሪፐብሊክ እግር ኳስ ፌዴሬሽን የኪርጊዝስታን እግር ኳስ አስተዳዳሪ አካል ነው።
18005	የዕረፍቷ መታሰቢያ ነሐሴ ፳፬ ይከበራል።
18006	ዞራስተር ከትልልቅ ሰወች ጋር በመገናኘት እራሱን በኒህ ሰወች ይከባል፣ ምግብንም ከነሱ ጋር ይካፈላል፡፡ እነዚህ ታላላቅ ሰወች፡ የግራና የቀኙ ንጉሶች፣ የአረጀው ምትሃተኛ፣ የሮማው ፓፓ፣ ፈቃደኛው ለማኝና ጥላው፣ ንጹህ አዕምሮ፣ በጣም ፉንጋው ሰው ናቸው።
18007	፲፪ኛውና መጨረሻው ታላቅ ሥራ የሄስፔሪዴስ ወርቃማ ቱፋሆች ከሊብያ ምዕራብ ( ከአትላንቲክ ጠረፍ) ለማምጣት ነበር።
18008	ተቆጥተው መሳፍንቱ ይሙት በቃ ቢፈርዱባቸው፣ ዮቅጣን ግን በስውር ከሰናዖር ወደ ተራሮቹ እንዲያመልጡ ረዳቸው።
18009	በርግጥም የተበደለ ወግን ካሳ እንደሚያስፈልገው የሚያሳይ ተረትና ምሳሌ ነው።
18010	የፌንጣና የአንበጣ ዘመድ ነው።
18011	አብርሃም በኖረበት ዘመን ግን፣ «ባቢሎን» መቸም አይጠቀስም፣ ይልቁንም የደቡብ መስጴጦምያ መጠሪያ በዚያን ጊዜ «ሰናዖር» ተባለ።
18012	በተጨማሪ ሲኪሊያን ወርሮ ስሙን «ሲካኒያ» አለው፤ ከደሴቲቱም ጥንታዊ ብሔሮች መካከል ሲካኒ የተባለው ይገኝ ነበር።
18013	ሁለተኛዉ አፈጣጠር ደግሞ የሃዋ (ሄዋን) አፈጣጠር ነው።
18014	የጣቢያው ማሠራጨት ዙሪያ እስከ ፱ ደቡባዊ ክፍላገሮች ድረስ ይደርሳል፤ እነርሱም መሢና፣ ረጆ ካላብሪያ፣ ቪቦ ቫሌንቲያ፣ ካታንዛሮ፣ ኮሰንዛ፣ ክሮቶኔ፣ ለቼ፣ ፖተንዛ፣ እና ሳሌርኖ ናቸው።
18015	በቀድሞው አይሁድና አረብ ልማድ ግን «የከላውዴዎን ኡር» በስሜን መስጴጦምያ በ«ኡርፋ» (ኤደሣ) እንደ ተገኘ ይባላል።
18016	ምጽራይም ለጥንታዊ ግብጽ የሆነ ስም ሲሆን ቃል በቃል ከጥንታዊ ግብጽ ቋንቋ ታ-ውይ (ሁለቱ አገሮች) ያስተርጒማል።
18017	የማጋዎቹ ሥልጣንም እንደ ካቲው ሁሉ የዘር ሐረግን ተከትሎ ከአባት ወደ ልጅ የሚተላለፍ ነው።
18018	አንዳንድ ሊቃውንት አለቃ ገብረ ሐና ሊቅ፤ መልከመልካምና የነገሥታቱ ወዳጅ በመሆናቸው በዚያ ዘመን የነበሩ ሴቶች ወዳጅነት ለማበጀት ይሻሙባቸው ነበር ይላሉ።
18019	ሴትየዋም በድንጋጤ ነቅታ እንዴ ምን እየሰሩ ነው ስትላቸው ከአልጋ ላይ ወድቄ ነው አሏት።
18020	በጀርመን መንግሥት ሦስት ዓመት ሙሉ የግዕዝ ቋንቋ አስተምረው ኒሻን ተሸልመው ወደ ኢትዮጵያ ሲመለሱ፣ ዓፄ ምኒልክም ኒሻን ሸልመው የአባታቸውን አገር ሰጥተው ወደ ቤጌምድር ሰደዱዋቸው።
18021	ትክክለኛ ምክንያቱ ይህም ይሁን ያ፣ የፀሐፌ ትዕዛዝ ወልደጊዮርጊስ መወገድ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩን አቶ አክሊሉን ግን ከንጉሠ ነገሥቱ ጋር የሚያቀራርበውን በፀሀፊ ትዕዛዝ ማዕረግ የፅህፈት ሚኒስቴርና እና ምክትል ጠቅላይ ሚኒስቴርነትን አፍርቶላቸዋል።
18022	ለሙስሊም ወንዶችም ዓርብ ቀትር ላይ በመስጊድ ተገኝቶ የጋራ ጸሎት ማድረግ ግዴታ ነው።
18023	እንግዲህ ክርስትና እዚህ ድረስ ነው ስለራሳችን ብቻ ሳይሆን ስለ ወንድሞችና እህቶቻችን የምናስብባት ለእነሱም መሰናከያ እንዳንሆን እየተጠነቀቅን ሁሉን በአግባብና በሥርዓት የምናደርግባት፤ እምነታችንን በምግባር የምንገልጽባት ናት፡፡ “በእውኑ ኢትዮጵያዊ መልኩን ነብር ዝንጉርጉርነቱን ይለውጥ ዘንድ ይችላልን፡፡ (ትን.
18024	ይህንንም ያደረገው ይህን ስዕል ሲስራ ምን ያህል መከራ እና ስቃይ ይደርስበት እንደነበር ለማሳየት ያደረገው ነው።
18025	በዝቅተኛ ሥፍራዎች በጣም የሞቀ በረሃ አለ።
18026	የጨረራው መሰረታዊ እኑስ ፎቶን ሲባል ለሞገዱ ጉልበት ተሸካሚ ነው።
18027	አለማየሁ እስካሁን ድረስ ከ፷፪ በላይ ዜማዎቹ በሸክላ ተቀርጸው ፲፭ ሺህ ያህሉ ተሽጠውለታል።
18028	በልጅነት ዘመናቸው በዚሁ ደብር ውስጥ ዳዊትን ሲከታተሉ ከቆዩ በኋላ በጊዜው ይሰጡ የነበሩትን ሌሎች የሃይማኖት ትምህርቶች በየታላላቁ አድባራት በመዘዋወር ያጠናቀቁ ስለመሆናቸው ታሪክ አዋቂዎች ይናገራሉ።
18029	በአምሳሉ የተቀረጹ ወይም የቆሙ ወይም መልኩን የሚያሳዩ ቁሶች የሏቸውም፤ ነገር ግን ቀን በቀን ከመሃከላቸው እንደሚገኝ ያምናሉ።
18030	ሐመልማል ያደገችው አሰበ ተፈሪ ሲሆን ሙያዋን የጀመረችው በቤተ ክርስትያን ዘማሪ ሆና ነው።
18031	ተውኔቶቹ የታተሙት ከሞተ በኋላ ነበር።
18032	ሙዝየሙን የምዕራብ ጎጃም ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ የሆኑት ብፁዕ አቡነ በርናባስ ጥር ፳፫ ቀን ፲፱፻፺ ዓ.ም መርቀው ከፍተውታል።
18033	በደቡብና በምሥራቅ ወገን አያሌ ደሴቶች አሉ።
18034	ወደአገሩ ከተመለሰ በኋላ በእሪ በከንቱ ሠፈር ያለው መኖሪያ ቤቱ የመጀመሪያው ዘመናዊ ትምህርት ቤት (የአሁኑ ዳግማዊ ምኒልክ) በ፲፱፻፩ ዓ/ም ተከፈተበት።
18035	በተጨማሪ ከታችኛው ባሕር እስከ ላይኛው ባሕር ድረስ የአካድ ዜጋዎች ብቻ አገረ-ገዥነትን ያዙ።
18036	ኢስልምና በቁርዓን ዘንድ ደግሞ ዘከርያ ነብይ ሲሆን መርየምን ሲነባከባት የነበር አሳዳጊዋ ነው።
18037	የቡዲስም መጀመርያ እንደ አንድ የሕንድ አገር ፍልስፍና ነበረ።
18038	አንደኛው ጂዮርጂዮ ቫሳሪ ሲሆን እርሱም ማይክል አንጄሎ እንደገና መወለድ ካፈራቻቸው የኪነ ጥበብ ሰዎች አናት ነው ብሎ ከፍተኛውን ስፍራ ይሰጠዋል።
18039	የየ፷ዎቹ መኮንኖች ግድያ ውሳኔ በደርግ ከፍተኛ ባለሥልጣናት ቀጥተኛ ትዕዛዝ በአጠቃላይ ፷ የቀድሞው የዘውድ ሥርዓት ባለሥልጣናት በአንድ ላይ ያለፍርድ፣ ቅዳሜ ኅዳር ፲፬ ቀን ፲፱፻፷፯ ዓ.ም. ተረሽነው ተገደሉ።
18040	ሂርካኒያ በጥንታዊ ፋርስ አገር የነበረ አውራጃና ግዛት ነበር።
18041	ስለዚህም ይመስላል አዲስ ወንድ የቡድን አለቅነቱን ሲያሸነፍ ሕፃናቱን የሚገድለው።
18042	በ፲ኛውና በ፲፰ኛው ዓመት በኩሽ መንግሥት ላይ እንደ ዘመተ ይታወቃል።
18043	አባታቸው ደጃዝማች ኃይሉ ወልደ ጊዮርጊስ የቋራ ገዢ ነበሩ።
18044	እንዲሁም በኤጊያን ባህር ውስጥ አንዳንድ ደሴት ያዘች።
18045	በርግጥም መራመድና አንድ አንድ ቃላትንም መናገር ትችላለች።
18046	ምልክቶች በቀለማት እንጂ በባዶ ስፍራዎች መቀደም የለባቸውም።
18047	ይደንቃል ይገርማል አህያ ከዥብ ይከርማል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
18048	ስለሆነም ኢትዮጵያ ውስጥ ሴቶች አብዛኛውን ጊዜ በዚሁ በሽታ ሲጠቁ ይታያሉ።
18049	አብዛኛው የመጽሐፍ ቅዱስ ክፍል በተጻፈበት በዕብራይስጥ ቋንቋ እዚህ ጥቅስ ላይ በአይነቱ ልዩ የሆነ የግል ስም ሠፍሮ ይገኛል።
18050	ከእናንተ ከዳኞችና የሞት ፍርድ እንድትበይኑብኝ ካዘዛችሁ ሰው ይልቅ ፍርድ ተቀባይ የዛሬው ወንጀለኛ የነገው ባለታሪክ ነኝ።
18051	የተገኘው የምርምር ሙከራ ውጤት እንደሚያመለክተው የሞሪንጋ ዛፍ በበጋ ወራት ቅጠሉን በመጠኑ የሚያረገፍ ነገር ግን ቅርንጫፉ ከተቆረጠ /ከተከረከመ/ ቅጠሉን ከማርገፍ የሚቆጠብና ብዙ ቅጠል የሚያቆጠቁጥ መሆኑ ታይቷል።
18052	ኢትዮጵያ በአህመድ ግራኝ ስትጠቃ ፣ ፖርቱጋል አራት መቶ ወታደሮችና የጦር መሳሪያ በመላክ ኢትዮጵያን ረድታለች።
18053	እንዲሁም በምስራቅ ጎጃም እነብሴ ሞጣ እና ግንደወይን ዙሪያ የሚመረተው ጤፍ የአዲስ አበባን ህዝብ ገትሮ እንደያዘ ይነገራል።
18054	እንዲሁም በጥንታዊ ግብጽ አረመኔ አፈ ታሪክ ሴት የተባለ ግለሠብ ወይም ጣኦት ይገኛል።
18055	አብዱሏህ ተነጥሏት ከሄደ ከሁለት ወር ብኋላ አንድ ቀን ጧት ንጋት ላይ አሚና ጠራችኝ።
18056	በጦርነቱ የጣልያን ትልቅ ዘመናዊ ጦር በኢትዮጵያ ጦር ትልቅ ሽንፈት የደረሰበት መሆኑ ዓለምን አስደነቀ።
18057	በሁኔታው የተቆጡት አለቃ በስጨት ብለው «አንቺ አትተኝም?»
18058	በአረመኔ እምነቶች ፈለኩ በፍቅር ጣዖት ስም ይባል ነበር፤ በእንግሊዝኛ ቬነስ የሚለው ስም ከሮማይስጥ የጣዖት ስም ነው።
18059	ሊትዌኒያ በአውሮጳ ውስጥ የሚገኝ አገር ነው።
18060	ያንዳንድ ወስላቶች ነገር እየሰማ ወዲያ ወዲህ ቢል ብርቱ ነገር ያገኘዋል።
18061	ፍርስራሹ በጤግሮስ ወንዝ ምዕራብ ዳርቻ አሁን ሊታይ ይችላል።
18062	እንግዲህ በመጽሐፉ ይዘት ፌኒየስ እራሱ በዚያ በግንቡ እንደ ቀረና በዚያ ኖረ ብሏል።
18063	ፍርስራሹ በጤግሮስ ወንዝ ምሥራቅ ዳርቻ በሞሱል ዙሪያ አሁን አለ።
18064	ሌሎችንም አስቸጋሪ ቀንድ አውጦች ወይም ተባዮች ለማጥፋት ስለሚችል እንዶድ በስሜን አሜሪካ ትኩረትና ፓቴንቶች አገኝቷል።
18065	በመስጊድ መሰባሰብ ግዴታ አይሁን እንጂ ለሴቶችም የጸሎት ቀን ነው።
18066	እንዲህም የሆነበት ሳቢያ የንፋስ ስልክ አገልግሎት ለመክፈት ከቤት ስልክ ይልቅ ቀላልና ርካሽ ሆኗል።
18067	እንዲሁም ከጥንታዊ የሲና ጽሕፈት ጋርም ይመሳሰላል።
18068	የሚታየው ሁለመናዋ ሕልም ይመስል ነበር።
18069	አብርሐም በዙሪያው በኩል የገነነ የከበረ ስለ ሆነ፣ የኬጢ ሰዎችና ኤፍሮንም ዋሻውን በነጻ ለአብርሃም ይሰጡት ነበር።
18070	እንግዲህ የኒውተን አለም አቀፋዊ ግስበት ህግ ተብሎ የሚታወቀው ሂሳባዊ ቀመር በቬክተር አጻጻፍ ስልት እንዲህ ሲባል ይቀመጣል፦
18071	ዲዮዶሮስ ሲኩሉስና ሌሎች የታሪክ ጸሐፍት ስለ ድሩዊዶች (የጥንታዊ ኬልቶች አረመኔ ቄሳውንት) ሲገልጹ፣ ከክፍሎቻቸው አንዱ «ሳሮኒዴስ» እንደተባለ ጽፈዋል።
18072	ዩናይትድ እስቴትስ በጫት መጠቀም ክልክል ነው።
18073	ዞራስተር ከተራራው ወርዶ በሰወች መካከል እንዲህ ሲል ሰበከ፡ የሰው ልጅ በአሁኑ ሰዓት ያለበትን መናኛነት (ተራነት)ና የከሰረ ስልጣኔ በማሸነፍ የ"በላይ ሰው"ን መፍጠር አለበት፡ «የሰው ልጅ ሊሸነፍ የሚገባ ነው።
18074	በሳይንስ የምርምር መስክ እውነት ከሁሉም የበለጠ ዉበት ያለው ነገር ነዉ፤ ለዚህም ሂሳብ ዋናዉን ሚና ይጫወታል።
18075	ልትደርቅ የደረሰች ምንጭ ጭልጭል ትላለች የአማርኛ ምሳሌ ነው።
18076	የስላቫዊ ቅርንጫፍ ሦስት ክፍሎች ምሥራቅ ስላቫዊ፣ ምዕራብ ስላቫዊ እና ደቡብ ስላቫዊ ናቸው።
18077	ስለሆነም የምዕራቡ አለም ፈላስፋ በመባል ይታወቃል።
18078	ስለሆነም በተግባር ሲውል ጥንቃቄ ያሻዋል ምክንያቱም ብዙ ዑደቶች ሊኒያረ ከሚሆኑበት የማይሆኑበት ሁኔታ ይበዛልና።
18079	ዘይሴዎች የራሣቸው የሆነ ጥንታዊ ባህላዊ አስተዳደር አላቸው።
18080	በባህላዊ ጨዋታዎች ረገድ ሴቶችና ወንዶች በአንድነት ተሰባስበው ሴቶቹ በስነ ቃል ጎሣቸውን ሲያሞጋግሱ ወንዶች በጭብጨባና በክራር በታገዘ እንቅስቃሴ ሽቅብ እየዘለሉ ይጨፍራሉ።
18081	በተጨማሪ የቀዳማዊ ኢያሱ አባትን የቀዳማዊ ዓፄ ዮሐንስንና የተከታያቸውን የዓፄ በካፋን ዜና መዋዕል አካቶ ይዟል።
18082	በተጨማሪ የቀዳማዊ ኢያሱ አባትን የቀዳማዊ ዓፄ ዮሐንስንና የተከታያቸውን የቀዳማዊ ዓፄ ኢያሱን ዜና መዋዕል አካቶ ይዟል።
18083	እያየኋት የምታስቅ ሚስት አገባሁ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
18084	የሌብኒዝ ፍልስፍና እንደ ደካርት ፍልስፍና ቀልበኛ ይባላል።
18085	በራግውም ዕለታት፣ ንጉሥ በሳባ፣ በኦፊርና በኤውላጥ ነገሠ።
18086	የመዝሙር መጀመሪያ ሀሌታ የዘፈን መጀመሪያ እስክስታ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
18087	ሞክሼነት ልብወለድ እንጂ ሳይንስ ኣይደለም።
18088	በሰማያት የምትኖር ስምህ ይቀደስ መንግስትህ ትምጣ ፈቃድህ በሰማይ እንደሆነች እንዲሁም በምድር ትሁን የዕለት እንጀራችንን ስጠን ለዛሬ በደላችንንም ይቅር በለን እኛም የበደሉንን ይቅር እንድንል አቤቱ ወደ ፈተና አታግባን ከክፉ ሁሉ አድነን እንጂ መንግሥት ያንተ ናትና ኅይል ክብር ምስጋና ለዘለዓለሙ አሜን!
18089	የኣማርኛ የጽሕፈት መኪና ኣጻጻፍ ኣንዳንዱን ቀለም ለመክተብ እስከ ኣራት መርገጫዎችን መጠቀም ስለሚያስከትል ትርፉ እጅ ማሳመም ነው ተብሎ ወደ ፲፱፻፺ ዓ.ም. ግድም ተጽፏል።
18090	የዓማርኛ የጽሕፈት መኪና በኣንድ የእንግሊዝኛ የፊደል ገበታ ምትክ እንዲያገለግል የተሠራው ጊዜው ያለፈበት ቴክኖሎጂና ያልተሟላ ከመሆኑም ሌላ ሊሻሻልም የማይችል ስለሆነ ቀርቷል።
18091	የፈንጋይ ሃፕሎይድ አንዱ ከሌላው የሚያቀራርብ አካላዊ እድገት ያሳዩና፣ በመጨረሻው ሙሉ በሙሉ በመገናኘት የዘር ህዋሶቻቸውን ያዋህዳሉ።
18092	ቢትወደድ አልፍሬድ ኢልግ በዳግማዊ ዓፄ ምኒልክ ዘመነ መንግሥት ኑሮውን ኢትዮጵያ ውስጥ የመሠረተ፤ የስዊትዘርላንድ ዜጋ ነበር።
18093	በተጨማሪ የመርገም ቃላት በእንጨቱ ላይ ይቀረጹ ነበር።
18094	የመጽሃፉ የመጨረሻ ክፍል የዋናወቹ ገጸ ባህርያት ወደ ህይወትን ከነሽብሩና ጭለማው መውደድን ሽግግር ይተርካል።
18095	የሚመራው ራሳቸውን ችለው በተቀመጡ ህጎች እና ደንቦች ነው።
18096	ጢማቸውን በመላጨት ወይም በማሳደግ ወይም በሌላ ዘዴ ይጠቀሙ ይሆናል።
18097	ባክትራን ሲከብቡት ኒኑስ የመኮነኑ ኦኔስ ሚስት ሴሜራሚስ አገኛትና ከባልዋ ነጥቆ እንደ ራሱ ሚስት ልትሆን ያዛት።
18098	የእስላም መምኅሮች ደግሞ ከመጽሐፍ ቅዱስ ለቅመው የሙሴ (ወይም ሙሳ )፣ የአሮን (ወይም ሃሩን ) እና የማርያም ( ሜሪያም ) አባት ስም እንበራም (ኢምራን) ይሉታል።
18099	በያምኻድ መንግሥት ዘመን ለያምኻድ ተገዥ ነበረ፤ የአላላኽ ገዥ አሚታኩም ልጅ የኤብላን ልዕልት አገባ።
18100	ገርማሜም ለኮሎኔል ናስር መንግሥት በድብቅ “እባካችሁ ስለመንግሥታችሁ አቋም እና አመሠራረት ማብራሪያ ላኩልን” የሚል ደብዳቤ መላኩ ሲደረስበት በንጉሠ ነገሥቱ መንግሥት እና በጊዜው ባለሥልጣኖች ላይ ምን ያህል ሽብር እና የእምነት ጉድለት እንደጣለ መገመት ይቻላል።
18101	የቅንጭብ ዝርያዎች በሰፊ በተለይም በወይና ደጋ ይገኛሉ።
18102	በአዋልድ መጻሕፍት ፈንታ አይሁዶች በአኪቫ ዘመን አዳዲስ ጽሑፎች ጀመሩ፣ በተለይ ተልሙድ የሚባለው ማለት ነው።
18103	ጉታውያን በገቡበት ወቅት አንዳንድ ደቡባዊ ከተማ-አገር እንደ ኡሩክ፣ ኡርና ላጋሽ በራሳቸው ከንቲቦች ሥር ነጻ ሆነው ነበር።
18104	የኤጲሮስ መንግሥት ለሮሜ መንግሥት ሠራዊት ወደቀ።
18105	አማኑኤል ሆስፒታል አንድ የአእምሮ ዶክተር እብዶች ወደ ውጭ እየወጡ ያስቸግሩትና በመውጫው በር ወለሉ ላይ መስመር ያሰምርና «ከዚህ በኋላ ማንም ከዚህ መስመር እንዳያልፍ» ይላቸዋል።
18106	የዓረብኛ አልፋቤት ወይም የዓረብኛ አብጃድ በተለይ አረብኛን ለመጻፍ የተደረጀው አልፋቤት (አብጃድ) ነው።
18107	እንግዲህ በዘመናት ሂደት የተለያዩ አይነት ዲያሌክቲ ዘዴወች ተነስተዋል።
18108	ትምህርት በልጅነት አበባ በጥቅምት የአማርኛ ምሳሌ ነው።
18109	የተቀሩት ነዋሪዎች የሱኒ እስልምና ተከታዮች ናቸው።
18110	መንፈስና የአምላክ ኃይል ተመሳሳይ እንደሆኑ ተደርጎ መገለጹ ይህንን ያስረዳል።”
18111	የግብጽን የአጻጻፍ ስልት የተከተሉ ግሪኮችም በዩክሊድ እና ሌሎች የግሪክ ተማሪዎች አማካይነት ጥናቱን ለማሳደግ ችለዋል።
18112	ሥለሆነም የአንድን ነጥብ አንጻራዊ አቀማመጥ በትክክል ለመውቀክ፣ ርቀት እና አቅጣጫ ያስፈልጋሉ።
18113	መንግሥተ ኢትዮጵያ ወይም አቢሲኒያ በዛሬዎቹ ኢትዮጵያና ኤርትራ የሚገኝ መንግሥት ነበር።
18114	እንደዚህ ከልጅነቱ ጀምሮ ብልኅነቱ ይደነቅለት ነበር።
18115	የታጁራ፡ በርበራና መርካ ወደቦችም የሱልጣኔቱ አካላት ነበሩ።
18116	የእውነት ደራሲያን ተርታ በግንባር ቀደምትነት የሚሰለፍ ፊት አውራሪ ጠንካራ እና ተንከሽ ጠሀፊያችን መሆኑ አሌ የማንለው ሀቅ ነው ፡፡ …’’ ሳይንሳዊ ሀቅ ‘’ ነው እንበለው እንዴ!
18117	አብዛኞቹ የወሲባዊ ተራቢ እንስሳት እንድሜያቸውን የሚያሳልፉት በዳይፕሎይድነት ነው።
18118	የሁለቱም ነገሥታት ሚስት ትባላለች።
18119	በመታቸው ቆርኪዎች ልክም ይሰበስባል ማለት ነው።
18120	አረጋኽኝ አረጋኸኝ ወራሽ የኢትዮጵያ ታዋቂ ዘፋኝ ሲሆን ብዙ ዘመናዊ የሙዚቃ ስራወችን በማቅረብ ይታወቃል።
18121	ስለዚህም አጠቃላይ ይዘቱ የያንዳንዷ ይዘት ለውጥ ድምር ነው፣ በካልኩለስ ቋንቋ፣ አጠቃላይ ይዘቱ የኢምንት ይዘቶቹ ጥርቅም ነው ማለት ነው።
18122	ተገቢውን የየአካል ብቃት እንቅስቃሴ መጠን ለማወቅ ቢቻል የስፖርት ባለሞያዎችን አስቀድሞ ማማከር የተሻለ ነው።
18123	ይሁንና፣ በሳይንስ ዘንድ የሚሰራበት ትርጓሜ ፣ ከላይ እንደተገለጸው፣ «አቀማመጣዊ ርቀት» ነው።
18124	ኦግስቲን ለምዕራቡ አለም የክርስትና እምነት ማደግ ቁልፍ ሚና ከተጫወቱ ሰወች አንዱ ነው።
18125	የኣማርኛ የጽሕፈት መኪና መሣሪያዎች እንኳን ሌሎች የላቲን ምልክቶች መጨመር ሁሉንም ቀለሞች በመቀጣጠል በኣማርኛ እንኳን ኣያሠሩም።
18126	በከተማዋ ከሚኖሩት የውጭ ተወላጆችም መካከል ጥቂቶቹ የሚኖሩት በዚሁ ሠፈር ነበር።
18127	ደንበኞች የተለያየ ነገር ከአገልጋዩ ሊቀበሉ ይችላሉ።
18128	ወላጆቹም የሁለተኛ ደረጃ ትምህርቱን በሚላን እንዲያጠናቅቅ ቢመክሩትም እሱግን አሻፈረኝ አለ።
18129	ነቢዮችም ሆነዋል፣ ይህን የሚያስረዳ የነቢይቱ ዲቦራ ታሪክ ነው።
18130	የዓማርኛ የጽሕፈት መኪና ኣፍቃርያን በጀመሩት ሳይንሳዊ ያልሆነ ግትርነት ኣንድ ስፍራ የዩኒኮድ መደብ ውስጥ ሊቀርብ ይችል የነበረው የግዕዝ ቀለም ኣራት የተለያዩ ስፍራዎች ተበትኗል።
18131	ካልተሳኩ ሙከራዎች በኋላ የመጀመሪያ አልበሟን በ፲፱፻፺፱ ዓ.ም. ሸማመተው በሚል መጠሪያ ለመልቀቅ በቅታለች።
18132	ከአማርኛ የጽሕፈት መኪና ኣጠቃቀምና ኣስተሳሰብ መላቀቅ ተቸግረው የግዕዝን ኣራት ነጥብ በሁለት የላቲን ሁለት ነጥብ እየከተቡ የዓማርኛውን የዩኒኮድ ጽሑፍ እያበላሹ የኣሉት ደራስያን ቍጥር ብዙ ነው።
18133	ጽሕፈቶቹ የቱርኮች ታሪክ ይናገራሉ፤ የተንግሪስም እምነት ተከታዮች መሆናቸውን ይገልጻሉ።
18134	ሙሽሪኮች የጥንቱን ነብይ የኢብራሂምን አምልኮ ከጣኦት ጋር ቀላቅለው ማምለክ መጀመራቸውን የሚተርከው ኢስላማዊ ምንጭ ነው፣ መመዘንም ያለበት በዚሁ ምንጭ ነው፣ እስቲ የሚተቹትን የሃጅ ስርዓቶች እንመልከት፦
18135	የሴቪንግ አካውንት ጥቅም የተጠራቀመን ገንዘብ በቀላሉ ማውጣትና ማስገባት ማስቻሉ፣ እንዲሁም ለተቀመጠ ገንዘብ ወለድ መስጤቱ ነው።
18136	ስለሆነም በብዙዎች ዘንድ እንደሚታመነው በታሪክ ዋናው የጠቃሚያዊነት ፍልስፍና አራማጅ ይሄው ሰው ነው።
18137	ከአክሱም ነገሥታት በኋላ የመጀመሪያውን ከአውሮጳውያን መሪወች ጋር ግንኙነት ያደረገው ይሄው ንጉስ ነበር።
18138	በኒካራጓ መንግሥት መቸም አልተሰለጠኑምና እስከ ዛሬ ድረስ ብዙዎች የኒካራጓ ዜጎች መሆናቸውን እራሳችውን አይቆጠሩም።
18139	የሞአብና የምድያም ሴቶች የእስራኤላውያን ወንዶች በማዳራት ወደ አረመኔ ጣኦታቸው እንዲሰግዱ ያባባሏቸው ጀመር።
18140	በትንቢተ ሚልክያስ ፪፡፬-፮፣ እግዚአብሔር ካህናቱ (ሌዋውያን) ስለ ሌዊ ጽድቅ እንደ ተመረጡ ይገልጻል፦ «ቃል ኪዳኔ ከሌዊ ጋር ይሆን ዘንድ ይህን ትእዛዝ እንደ ሰደድሁላችሁ ታውቃላችሁ፣ ይላል የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር።
18141	ባልካኖች በአውሮፓ ደቡብ-ምሥራው የሚገኝ ትልቅ አውራጃ ነው።
18142	አንደኛው ምክንያት ብዙዎች 'ስሙ መጀመሪያ ይጠራበት የነበረው መንገድ ዛሬ ስለማይታወቅ ልንጠቀምበት አይገባም' የሚል አቋም ያላቸው መሆኑ ነው።
18143	ሁለተኛው የስልጣን እርከን "ጃላባ" የሚባለው የአባ ገዳው ምክትል ሲሆን ዋና ተግባሩ ከአባ ገዳው መልዕክት እየተቀበለ ለ"ሮጋ"ዎች የሚያቀብልና ከሌሎችም አካላት መልዕክት በመቀበል ለአባ ገዳው የማድረስ ስልጣን የተሰጠው ነው።
18144	ሕዝባቸው ባቆላማጭ መንፈስ “አባባ ሁፍዌ” ይላቸው የነበሩት አንጋፋው ፌሊክስ ሁፍዌ ቧኝ በ፲፰፻፺፯ ዓ/ም ተወለዱ።
18145	በእምነቱ ፊልስፊና መሰረት «እኔ ከእኔ በላይ አባቴ ፣ ከአባቴ በላይ ቀደሚት አባቶቼ፣ ከቀደሚት አባቶቼ በላይ ካሊቃ (ማጋኖ)» ተብሎ ይታመናል።
18146	የሱመራዊ ነገስታት ዝርዝር «ከዚያስ ማን ንጉሥ ነበረ?
18147	በቁርዓን በቁርዓን ምድያም (ማድያን) ፲ ጊዜ ይጠቀሳል።
18148	ሮማውያን በዙሪያው ሠፍረው ላ ዴሄሳ የተባለ መንደር ነበር።
18149	ምናልባት ከጥንታዊ ግብጽኛ ቃል «ፓ-ቶ-ሪስ» (ማለት ደቡባውያን) ጋር ግንኙነት አለው።
18150	በአካድኛ መዝገቦች የግብጽ ስም «ሙሱር»፣ «ሙስሪ»፣ በኡጋሪትም ጽላቶች «ምስርም» ተብሏል።
18151	በሴኔጋል አበሳሰል በተለይ አሣ ፣ ዶሮ ፣ በግ ፣ አተር ፣ ዕንቁላል ፣ በሬ ይጠቀማሉ፤ እስላም አገር እንደ ሆነው መጠን ግን አሳማ አይበላም።
18152	እናታችን ክርስቶስ ሠምራም እኔ ነኝ አለችው ወደ እኔ ለምን መጣሽ አላት እሷም ከፈጣሪህ ጋር አስታርቅህ ብየ አለችው እሱም አንቺን ከቤትሽ ከንብረትሽ ሳለሽ አስትሻለሁ ብየ ብመጣ ያጣሁሽ ሰው እኔን ልታስታርቂኝ መጣሽ?
18153	ሲዳማዎች ለዘመናት ከአባት ወደ ልጅ እያወረሱ ካቆዩት እሴቶቻቸው መካከል ባህላዊ ሐይማኖት ይገኝበታል።
18154	ሦስተኛው የመቃረን አይነት ቀስ ብሎ በሚቀያየር ባህርይ ላይ ጫፍና ጫፍ የያዙ ሁለት ነገሮች ማለት ነው።
18155	በአሜሪካ የነጻነት ድንጋጌ ላይ የጆን ሎክ ስም ሰፍሮ ይገኛል።
18156	የቀልዱም ፍሬነገር እንዲህ ነው ተክለ ጻድቅ መኩሪያ፣ የኢትዮጵያ ታሪክ፡ ከዐፄ ልብነ ድንግል እስከ ዐፄ ቴዎድሮስ ፪/፪ ፣ ትንሳኤ ዘጉባኤ ማተሚያ ቤት፣ ፲፱፻፶፩ ዓ.ም.፣ ገጽ ፫፻፷፬ ፦
18157	አያታቸው ሊቀመኳስ አድነው ጎሹ ደግሞ የአድዋ አርበኛ እናየንግሥት ዘውዲቱም ታማኝ አማካሪ እንደነበሩ ይነገራል።
18158	ቴሌቪዥን ቴሌቪዥን የስዕል እና ድምጽ ምልክቶችን ከማሰራጫ የሚቀበል የመገናኛ ዘዴ ነው።
18159	ስራዊቶቹ በጣልያን ደርሰው ግን በጋልባ ፈንታ ኦጦ ቄሣር ሆኖ አገኙት።
18160	በበሽታው የተበከለ እንስሳ ሌላ እንስሳ ወይም ሰው ሲቧጭር ወይም ሲናከስ የእብድ ወሻ በሽታ ሊተላለፍ ይችላል።
18161	ዓማርኛ፣ ትግርኛና ኦሮምኛ ብዙ ቀለሞች ከመቶ ዓመታት በላይ ቢጋሩም ሁሉም የእየራሳቸው ብቻ የሆኑ ቀለማት ኣሏቸው።
18162	እነርሱም የዓባይ፣ የተከዜ እና የአዋሽ ተፋሰስ ናቸው።
18163	የአዳልን ሱልጣኔት አብዛኛ ጎሳ ስብጥር ክርክር ይውደቅ እንጂ በርግጥም ሱልጥኔቱ የብዙ ጎሳወች ስብስብ እንደነበር ግን ክርክር የለም።
18164	እንስሳት የዝንቦች የአየር ላይ ወሲባዊ ግንኙነት ትእይንት።
18165	ከዝቅተኛ ድግግሞሽ ተነስቶ ወደ ከፍተኛ ድግግሞሽ ሲዘረዘር፣ በጣም ዝቅተኛው የኤሌክትሮመግንጢስ ጨረራ ድግግም የራዲዮ ሞገድ ሲሆን፣ ከዚያ ማይክሮዌቭ፣ ታህታይ ቀይ፣ በአይን የሚታይ ብርሃን ፣ ላዕላይ ወይንጸጅ፣ ኤክስ ሬይ ይልና ከሁሉ ከፍተኛ ድግግሞሽ ያለውን ጋማ ጨረርን በመያዝ ይጠቀለላል።
18166	ኢጅቲሃዷ ከማንምና ከምንም ነጻ መሆኑን የሚያሳየን አንዳንድ ጊዜ እይታዋ ከሌሎቹ ሶሃባዎች እይታ ጋር ቀጥታ የሚቃረን መሆኑ ነው።
18167	አገሪቷም በጣልያን ቁጥጥር ስር አደረች።
18168	በሱመራዊ ነገሥታት ዝርዝር ላይ መጨረሻው ስም ነው።
18169	ቅራኔውም የተነሳው የፍርድ ቀን በተባለው ስዕል ሲሆን ክሱም ሀፍረት የሌለው ቤተ ክርስቲያኑን እርቃነ ስጋቸውን በሆኑ ሰዎች ሞላው የሚል ነበር።
18170	እነዚህን ማሳካትና እንገሩ በቂ መከላከያ ፕሮቲን እንዳለው ማረጋገጥ ተጨማሪ ጥቅሞች ናቸው።
18171	ያመለጡት እስረኞች ከእስር ቤቱ ጠባቂዎች በወሰዱት መሳሪያ በመታገዝ የአማጽያን ጦር ያደራጁ ሲሆን ጦሩን እንዲመራም የመረጡት ጀግናውን አብዲሳን ነበር።
18172	ጌታመሳይ እስካሁን ከሁለት መቶ የማያንሱ ዜማዎችን ተጫውቷል።
18173	ለሁለቱም በሽታዎች መጥፋት ዋና ምክንያቶች ጥሩ የመከላከያ ክትባቶች መኖርና የሕዝብ ትብብር ናቸው።
18174	የግሪንሊ ካውንቲም መቀመጫ ናት።
18175	እንዲሁም ከእነዚሁ ህዋሳት ፅዳጅ (ዝቃጭ) ያስወግዳል።
18176	ሳይንስና ቴክኖሎጂ መዝገበ ቃላት ፡ በኢትዮጵያውያ ምሁራን ለተለያዩ የዕውቀት ዘርፎች የሚያገለግሉን እንግሊዝኛ ቃላት ወደ አማርኛ እንዲተረጉም ተደርጎ የተሰናዳ መጸሃፍ ነው።
18177	ሱልጣኔቱ የበርካታ ህዝቦች ግዛት ሆኖ ሳለ የአንድ ህዝብ ብቻ አድርጎ ማቅረቡም ከባድ ስህተት ነው።
18178	ከአክሻክ ነገሥታት ስሞች፣ አንዱ ብቻ ከሌላ ጽላት ይታወቃል እሱም ፑዙር-ኒራሕ ነው።
18179	ናጋርጁነ የመሃያነ ቡዲስም ወገን ዋና ፈላስፋ ነበር።
18180	ፌዴሬሽኑ የሀንጋሪ ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድንንና የተለያዩ ብሔራዊ ውድድሮችን ያዘጋጃል።
18181	የተደረቁ የተደቀቁ ቅጠሎች ከቅቤ ጋራ ተቀላቅለው እንደ ፀረ-ሻገቶ ለፎረፎር /የአናት ልክፈት፣ ወይም አንዳንዴም በመልክ ላይ ይጠቀማሉ።
18182	ቀብራቸው በመቅደላ መድኀኔ ዓለም ቤተ ክርስቲያን ተከናወነ።
18183	የያዘችው ለስላሳና ጠንካራ ነገር ቆሎ ያለመሆኑን ያረጋገጠችው በድንጋጤ በድን ሆኖ የምታየው አስፋው ከት ብሎ በመሳቁ ነበር።"
18184	የድርጅቱ ማቋቋሚያ የአደራ መስጫ ሰነድ (ቻርተር) በሐምሌ ፲፭ ቀን ፲፱፻፶፩ ዓ/ም በመንግሥት ማስታወቂያ ቁጥር ፪፻፶፫/፶፩ መሠረት ወጥቶአል።
18185	ከቢኮልኛ ቋንቋዎች መሀከል አንድ አባል ነው።
18186	ናይጄሪያ በምዕራብ አፍሪካ በጊኒ ባሕረ ሰላጤ ላይ ትገኛለች።
18187	በሱመራዊ ነገሥታት ዝርዝር ዘንድ ከዱዱ ቀጥሎ ለ፲፭ ዓመት እንደ ነገሠ ይዘግባል።
18188	ሞልዶቭኛ ከሮማንኛ የተለየ ቋንቋ መሆኑ በጣም የሚያከራከር ጉዳይ ነው።
18189	እንዲሁም መምህሮች ከሕንድ ጠርቶ የስነ ፈለክ፣ ሥነ ቁጥርና የሕክምና መጻሕፍት ከሳንስክሪት ወደ መካከለኛ ፋርስኛ እንዲያስተርጓሙ አደረጋቸው።
18190	የሚገኘው በደቡባዊ የቻይና ጠረፍ ሲሆን በፐርል ወንዝ አፍ (ዴልታ) እና የደቡብ ቻይና ባህር ይዋሰናል።
18191	ነገሮችን በሥርዓት መረዳት እጅግ ጠቃሚ ከመሆኑ የተነሳ፣ በአሁኑ ዘመን ሥርዓቶች፣ በሒሳብ፣ በሳይንስ እንዲሁም በኢንጂነሪንግ በጥልቅ ይጠናሉ።
18192	ካዛንቺስ ስያሜውን ያገኘው አዲስ አበባ በጣሊያን ይዞታ ስር በነበረችበት ጊዜ ለከፍተኛ የጣሊያን ሹማምንት መኖሪያ ቤቶች በሠራው የጣሊያን ኩባንያ ምህፃረ ቃል ሲሆን ካዛ ፖፖላሬ ደግሞ በዝቅተኛ ደረጃ ለሚገኙ ጣሊያናዊያን ቤቶች በሠራው በካዛ ፖፖላሬ ኩባንያ ስም ነው ስያሜውን ያገኘው።
18193	ሲገደገድ ያልበጀው ሲወቀር እሳት ፈጀው የአማርኛ ምሳሌ ነው።
18194	ዘካርያስ በወንጌል በአዲስ ኪዳን ዘንድ የመጥምቁ ዮሐንስ አባትና የኢየሩሳሌም ቄስ ነበር።
18195	ምግበለፊ ውኑክለስ ናቸው፣ ይህም ማለት የራሳቸውን ምግብ ይሰራሉ እና ውስብስብ ወይም ባለኑክለስ ህዋስ (ሴሎች) ያላቸው ናቸው።
18196	አብዛኞቹ ሳግሞዎች ከአንድ ሚስት በላይ ቢያገቡም፣ መምበርቱ ግን አንዲት ሚስት ብቻ ነበረቻቸው፤ እርሷም «ማሪ» ተብላ ተጠመቀች።
18197	በፍጥነት ለማንሳት ከፍተኛ ሃይል ሲጠይቅ ዝግ ብሎ ለማንሳት ግን ዝቅተኛ ይጠይቃል።
18198	በሦስቱም ጦርነቶች መካከል ሁለት ሰላማዊ ፋታ ዘመኖች ነበሩ።
18199	በመጨረሻ ፓርላማና ሠራዊቱ እንደ አታላይ ይሙት በቃ ፈረዱበት።
18200	በየጊዜው ሠራዊቶቹ ጣውንት ንጉሥ በማቆም ያምጹ ነበር፤ ነገር ግን ሳይከናውኑ ቆይተዋል።
18201	ሱመርኛው የሳርጎን ትውፊት ንጉሥ ከመሆኑ በፊት ያለውን ታሪክ እንዲህ ይሰጣል።
18202	ምናልባት በቃብራ፣ ኪርኩክ ወይም ኤሽኑና አካባቢ ይገኝ ነበር።
18203	ናይጄሪያ በአፍሪካ በሕዝብ ቁጥር አንደኛ ስትሆን ከዓለም ደግሞ ሰባተኛ ናት።
18204	ይኸንንም ተቃውመው የጻፉት ፊደል ስለበዛ የኣናሳ ተጠቃሚዎች ቋንቋዎች ቀለሞች በቅጥልጥሎች እንዲጻፉ ሌሎች ስለወሰኑ ነበር።
18205	የሉኪዮስ ሕልውናና ጥምቀት ታሪክ ትክክል ከሆነ፣ ሲሉራውያንና ብሪቶናውያን ከኦስሮኤኔ (በስሜን መስጴጦምያ ) ጋር ለመጀመርያው ክርስቲያን መንግሥት ቅድምትነት ይግባኝ ማለት አላቸው።
18206	በተቀራኒ በጀርመን ፈላስፋ ካርል ማርክስ ፍልስፍና ዘንድ ማንም ሕዝብ እንዳይበልጽጉ መቆጣጠር የመንግሥት ኃላፊነት ነው፣ ስለዚህ «ለሴ ፈር» ከ«ካፒታሊዝም» ጽንሰ ሀሣብ ጋር ይዘመዳል።
18207	ትናንትና አንዳንድ የክብር ዘበኛ ሠራዊት አባላት….
18208	በግሪክና ሮማውያን ዘመኖች ትልቅ መንደር አልነበረም።
18209	በተጨማሪ በደቡባዊ አፍሪካ ያሉት ቤተሠቦች (እንደ ባንቱ) ከነዚህ የተለዩ ናቸው።
18210	አካባቢው የመተራን ታሪካዊ ቦታና እንዲሁም የደብረ ሊባኖስ ገዳም(ኤርትራ) በመያዙ ይታወቃል።
18211	ቅዝምዝም ሲወረወር ጎንበስ ብለህ አሳልፈው የአማርኛ ምሳሌ ነው።
18212	እንዲሁም መምህሮች ከቻይና ጠርቶ የባህላዊ ሕክምናና የሃይማኖት መጻሕፍት ከቻይንኛ አስተረጎሙ።
18213	አንዳንድ የባቢሎን ጽሕፈት ደግሞ አምላካቸው ማርዱክ ኤሪዱን እንደ 'መጀመርያ ቅዱስ ከተማና የአማልክት መኖርያ' ሆኖ እንደ ፈጠረው ይላል።
18214	ቀዳሚዎቹ ነፈርካና ሁኒሱት ሰረኽ ሳይኖራቸው ካርቱሽን ብቻ የጠቀሙት ነበር።
18215	አብዛኛው አትክልት በመሬት ውስጥ ይበቅላሉ፣ አገዳቸው ከላይና ሥራቸው በታች አላቸው።
18216	ባጠቃላይ የብድርን አመታዊ ወለድ ፐርሰንቴጅ ለማስላት ነጋዴወችና ባንኮች የሚጠቀሙበት ዘዴ ነው።
18217	በፓልቶክ ለመሳተፍ ከተቻለ እንደ ግዕዝኤዲት የኣሉትንም የዓማርኛ መክተቢያ መጠቀም ስለሚቻል ኣንድኣንድ ዓማርኛ ተናጋሪዎች ዓማርኛውን እያዳከሙ ናቸው።
18218	የተለያዩ የብርሃን ቀለማት እኩል አይሰበሩም።
18219	በሱመራዊ ነገሥታት ዝርዝር ዘንድ ከሻርካሊሻሪ ቀጥሎ አራት ተወዳዳሪዎች እነርሱም ኢሉሉ ፣ ኢርጊጊ፣ ኢሚ፣ እና ናኑም ለ፫ ዓመት ይወዳደሩ ነበር።
18220	በኬልቲክ ቋንቋዎች ቤተሠብ ሲሆን የስኮትላንድ ጋይሊክኛ ቅርብ ዘመድ ነው።
18221	የሰባቱም ተከታታይ ክፍሎች ርዕስ እንደሚከተለው ነው።
18222	ስለሆነም ከመዋዕለ ህጻናት እስከ ዩኒቨርስቲወች ድረስ የስብስብ ጥናት እንደ ትምህርት ይሰጣል።
18223	የጣሊያን መንግስት በደቡብ ምዕራብ ቀይ ባህር ጠረፍ ላይ ከአንድ የመርክብ ኩባንያ ቦታዎችን በመግዛት በመሬቱ ላይ የሕጋዊ ይገባኛልን አጸና።
18224	የጣልያን መንግስት ጣልያን የቡትስ ጫማ ቅርፅ ያላት ሀገር በመባልም፤ ከሮማ ፍርስራሾች፤ በህዳሴው ዘመን ውጤቶች ትታወቃለች።
18225	የክስታኔ ተወላጆች በብዛት በጉራጌ ዞን በሶዶ ወረዳ የሚገኙ ሲሆን እንዲሁም በተለያዩ የኢትዮጵያ ክፍላተ ሃገራት ይኖራሉ።
18226	የቀድሞው የሶቪዬት ሕብረት መጨረሻ ላይ ታሕሣሥ ፲፮ ቀን ፲፱፻፹፬ ዓ.ም ተደምስሶ በዓለም መንግሥታት እውቀትና ስምምነት ህጋዊ ወራሽነት የሩሲያ መንግሥት እንደሆነ ታወጀ።
18227	እንዲያው ብትመለሺ የገንፎ እንጨት ላሺ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
18228	ስራወቹም በተለያዩ የታሪክ ክፍሎች ላይ የተመሰረቱ ናቸዉ።
18229	ከደሴቶቹ አንዳንድ በተለየ ለሆቴል ብቻ ተለይተዋል።
18230	ሻንጂንግ የተባለው መጽሐፍ ስለነሱ ምንም ወሬ የለበትም።
18231	መጀመሪያ የሚታየው ሞገድ፣ የድምጽ ሞገድ ነው።
18232	በአርጎስ ነገሥታት ዝርዝር የአፒስ ዘመን ከዚህ በኋላ ስለሚታይ የቴልቂን ተከታይ አፒስ ሳይሆን ጤልክሲዮን ይመስላል።
18233	በአርጎስ ነገሥታት ዝርዝር የአፒስ ዘመን ከዚህ በኋላ ስለሚታይ የጤልክኪዮን ቀዳሚ አፒስ ሳይሆን ቴልቂን ይመስላል።
18234	ኢትዮጵያ በአፍሪቃ የእራሷ ጥንታዊ ፊደል ያላት ሀገርም ናት።
18235	በኣማርኛ የጽሕፈት መሣሪያ ዓማርኛ ብሬል መጻፍ ኣስቸጋሪ ነው።
18236	ቫይኪንግ የሚባሉት ነገዶች በአሁኑ ዘመን ኖርዌይ ፣ ስዊድን ፣ ዴንማርክ ፣ አይስላንድ እንዲሁም በአንዳንድ አውሮፓውያን አገሮች የሚኖሩ ህዝቦች ቅድመ አያቶች ናቸው።
18237	የተጣምዶ ማረጋገጫ አንድን ስብስብ ከሌላ ስብስብ ጋር ሊያዛምድ የሚችል አጣማጅ አስረካቢ ፈልጎ በማግኘት ሁለቱ ስብስቦች እኩል አባላት እንዳላቸው የሚረጋገጥበት መርህ ነው።
18238	ይህንንም ያደረጉት በወቅት በዚያን ዘመን ራፋኤል በጄሶ የስእል ስራ ከፍተኛ ከሚባለው ደረጃ ላይ ስለነበር በማይክል አንጄሎ ስቃይ እና ውድቀት ራሳቸውን ትልቅ አድርገው ለማሳየት ነበር ።
18239	በተጨማሪ በቀድሞው ሶቭየት ኅብረት ውስጥ የሚኖሩ ኡይጉሮች በቂርሎስ ፊደል አይነት ይጽፋሉ።
18240	የዓማርኛ ሞክሼዎች ይቀነሱ የሚለው ኃሳብ የመጣው ለኣማርኛው የጽሕፈት መሣሪያ ሲባልም ስለነበረ ያልተቀነሱትን ቀለማት ብቻ ማስተማር የቆዩ ጽሑፎችን ማንበብ የማይችል ትውልድ ሊያስከትል ይችላል።
18241	ጋላጤስም ሰፈረኞች ወደዚያ ሲኪሊያ ወሰደ ይባላል።
18242	መንካውሬ መንካውሬ የግብጽ የቀድሞ ዘመነ መንግሥት ፈርዖን ነበረ።
18243	ምናልባት አንዳንዴ ሥራቸው በኅመም ወይም በተልእኮ ሊቋረጥ ይቻላል።
18244	አንዳንድ ሊቃውንት ኤላምኛ ከደቡብ ሕንድ ድራቪዲያን ቋንቋዎች ጋር ግንኙነት እንዳለው ይገምታሉ።
18245	ስለሆነም ምዕራፍ፣ ምናባዊ ቀጥተኛ መንገድ ነው።
18246	ሁለተኛው የመሰላል አይነት የገመድ መሰላል ሲሆን ይህ ደግሞ የሚሰራው ከገመድ ነው።
18247	ደመነፍስ ኪነጥበብ የሆኑት ዘፈንና ዳንስ፣ የሰው ልጅ ኅልውና ዋና አካል መሆንቸውን በማስረገጥ ብዙ የጥበብና የብርሃን ተሸካሚ መሆን ጥሩ እንዳይደል አስረዳ።
18248	ካርኑቴስ ጣልያንን ከወረሩ ጎሣዎች መካከል እንደ ነበሩ ጸሐፊው ሊቪ ይለናል።
18249	ስለሆነም መጀመሪያ ትቅልል ሽቦውን የሸክላ ጡቦች ፈልጎ በነዚህ ጡቦች ላይ መጠቅለል ያስልፈልጋል።
18250	በመሆኑም በተለያዩ የጭቆና አገዛዝ መረቦች ውስጥ ተቀፍድዶ የተያዘውን ሕዝባችንን ለዜግነት መብቱ መከበርና ለዴሞክራሲያዊት ኢትዮጵያ ግንባታ ሲፋለሙ የአምባገነን አገዛዞች ሰለባ የሆኑትን ወገኖች ከያ ትውልድ ዘመን በፊትም ሆነ በኋላ ያሉትን ይመለከታል።
18251	ጠላፊዎቹ የኤርትራ ነጻነት ግንባር አባላት ሲሆኑ መሪያቸውም በዚሁ ድርጊት የተገደለችው ማርታ መብርሃቴ ነበረች።
18252	ከዚህም፡ የተነሣ፥ መጋቢ፡ መርሻ፡ ኀይሉ፡ የተባሉ ፡ የዲማው፡ ባለ፡ ቅኔ፦ የሰውን፡ ዕውቀቱን፡ መጠን፡ የማውቀው፡ በቅኔው፡ ነው፡ ይሉ፡ ነበር፡ ይባላል።
18253	እውነተኛ ሳይንሳዊ መላምት በሙከራ ሊፈተን የሚችል ነው።
18254	የቱርኪክ ቋንቋዎች ቤተሠብ በተለይ በእስያ የሚገኝ ታላቅ የቋንቋዎች ቤተሠብ ነው።
18255	እግዜርን ሳይጨምር የቆጠረ ሁልጊዜ ሲቆጥር ይኖራል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
18256	ይኸንንም ለሓውልቱ መመለስ ለኣያሌ ዓመታት ሲታገሉ ለነበሩት ፕሮፌሰር ገልጸው ሓውልቱን መብረቅ ከመታው በኋላ ሊረዱዋቸው ስለጀመሩ በኢ.
18257	እነዚህን መጽሐፍት የጻፉት በወቅቱ የነበሩ የታመኑ አይሁዳውያን ወይም እስራኤላውያን ናቸው።
18258	ጠላፊዎቹ የኤርትራ ነጻነት ግንባር አባላት እንደሆኑ ታውቋል።
18259	ያደረገው ነገሥታት ዝርዝር መጋነን ሳይሆን አይቀርም።
18260	እሳቸውም ግድግዳው ሊወድቅ ስለሆነ ደግፈው መቆማቸውን እና እሱ ቢተካላቸው አጣና አምጥተው ግድግዳውን እንደሚያስደግፉ ነግረውት እሱ ሲተካላቸው አለቃ አስደግፈውት አመለጡዋ።
18261	ያረገዘች ታስታውቅ ከደረቷ ትታጠቅ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
18262	ወንድሙም አልቢዮን ያንጊዜ በታላቅ ብሪታንያ ደሴት ይገዛ ነበር።
18263	የሲቢሊን መጻሕፍት በግሪክ የተጻፉ የትንቢት ግጥሞች ክምችት ነበሩ።
18264	አንባቢው እንደዚህ አይነት ትስስር ያላቸውን ሀሳቦች ለበለጠ ለመረዳት ከፈለግ በማንኛውም በተሰመረና ሰማያዊ ቀለም ባላው አርዕስት ላይ ክሊክ በማድረግ ተጨማሪ ማብራሪያ ማግኝት ይችላል።
18265	የጀርመን ድርጅቶች በኢንፎ ፖይንት በመጠቀም በጀርመን አገር ውስጥ የሰለጠኑ አዲስ ተቀጣሪዎችን ለማግኘት ይችላሉ።
18266	የአዒሻን አስደናቂ ባህሪና ጥንካሬ ለመግለጽ በሕይወቷ እጅግ አስቸጋሪ የሆነውን አጋጣሚ፣ በሀሰት የዝሙት ክስ ሲቀርብባት እንዴት እንዳለፈችው መግለጹ ጠቃሚ ነው።
18267	የወይዘሮ አትጠገብ ድህነት በታሪክ መጻህፍት በተደጋጋሚ የሚጠቀስ ቢሆንም አመጣጡ እንዲህ ነበር፡ የህጻኑ ቴወድሮስ አባት ደጃች ሃይሉ ወልደ ጊዮርጊስ ከሱዳኖች ጋር በተነሳ ጦርነት በጀግንነት ሲወድቁ እናት ገና ሁለት አመት የሆነውን ልጇን ይዛ ከቋራ ወደ ጎንደር ከተማ ሄደች።
18268	ወንዶችን የማረከ፣ በሌሎች ሊማረክ አይችልም።
18269	እንዲሁም በከተማዋ በሚገኙ አብያተ ክርስቲያን እና አጥቢያዎች የተሰየሙ ሠፈሮች ሌላው ዋነኛ ዘርፍ ነው።
18270	የቂርሎስ አልፋቤት በተለይ ስላቪክ ቋንቋዎችን ለመጻፍ የተደረጀ ጽሕፈት አይነት ነው።
18271	የነበረው መንግሥት ወዳጅም ጠላትም ነበረው፡፡ ጠላቶች በጦርነት አይደለም የሚያሸንፉ፡፡ ማዳከም፣ መቦርቦር፣ የሚወጣውን እቅድና ፕሮግራም አለመፈም፣ ማንኮላሸት ነበር ሞያቸው፡፡ ምን ሆነ መሰለሽ?
18272	አብዛኛው የሙስሊም ክፍልም እንዲሁ አልተቀበለም።
18273	ከነዚህም አንዳንድ ምልክት በቅድመ-ሴማዊ ጽሕፈት ደግሞ በሌላ ተናባቢ ድምጽ ተጠራ።
18274	በመጨረሻ መሺካዎች በአዲስ አገራቸው (የዛሬ ሜክሲኮ ሸለቆ) ደረሱ።
18275	ከባቢሎን ነገሥታት ሃሙራቢ የሃሙራቢ ሕግ ፍትሕ ስለ መፍጠሩ በተለይ ይታወቃል።
18276	ንክሩማህ በካቶሊክ ሚሽነሪ ትምህርት ቤት ይማሩበት በነበረ ወቅት ብሩህ አዕምሮ እንደነበራቸው የተመሰከረላቸው ሲሆን ገና በአሥራዎቹ እድሜ ውስጥ እያሉ ነው በአቅራቢያቸው በሚገኝ የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤት አስተማሪ የሆኑት።
18277	አጋንንት የሳይንስ እውቀት ባላቸውም ሆነ በሌላቸው ኢትዮጵያውን ዘንድ እጅግ ከፍተኛ ፍርሃቻን የሚፈጥር አስተሳሰብ ነው።
18278	የክኖሦስ ፍርስራሽ ክኖሦስ በጥንታዊ ክሬታ (አሁን የግሪክ ደሴት) የተገኘ ከተማና አሁን በሥነ ቅርስ የጥንታዊ ቤተ መንግሥት ፍርስራሽ ነው።
18279	መጀመርያ በርኅራኄ ያያቸው የኮብሃም ርስቱ ጌታ ካህን ጆን ፕላት በኋላ ዋና ጠላታቸው ሆነ።
18280	ሰውዬውም ያገኘውን አጋጣሚ በመጠቀም በሰው ፊት አዋርዷቸው ዝና ሊያገኝ በመጣደፍ፤ «አለቃ!
18281	ስለሆነም እውነተኛ ዕውቀት ተጨባጩን አለም ከሚርቅ ሃሳብ ወይም አዕምሮ ይመጣል።
18282	እንዲሁም በጥንታዊ ኢራናዊ ቋንቋዎች እንደ አቨስትኛ የ«ማሣ» ትርጉም «ብርቱ፣ ከባድ፣ ታላቅ» ነው።
18283	ሚስታቸው ማዘንጊያ አለቃን ቀስቅሰው ጅቡን እንዲያባርሩ ቢንግሯቸው «ባክሽ እኔ እፈራለሁ» በማለት አለቃ ሲመልሱ ማዘንጊያም ፈጠን ብለው «ኡኡቴ ለስሙ ነዋ ያንጠለጠሉት?»
18284	በሽታውን በምርመራ ለማወቅ የሚቻለው በሌሊት ወቅት የተወሰደውን የደም ናሙና በ አጉሊ መነጽር ስር በማየት በማየት ነው።
18285	በተረፈ፣ የተለያዩ ድምጾች የተለያየ የሞገድ ይዘት ይኖራቸዋል፣ ስለሆነም የተለያዩ ቃላት እነሱን ሊለይ በሚችል መልኩ የራሳቸው የሆነ ሞገድ አላቸው።
18286	ከወረዳዋ ነዋሪዎች መካከል አብዛኞቹ ሙስሊም ናቸው።
18287	ክላርኔት ክላርኔት ዘመናዊ የትንፋሽ የሙዚቃ መሣሪያ ነው።
18288	አስቀድሞ የነበሩት የኮርያ ነገሥታት በታሪክ ሊቃውንት ዘንድ ከአፈ ታሪካዊ ሁኔታ በላይ የላቸውም።
18289	ፌዴሬሽኑ የኡዝቤክ ሊግንና ሌሎችንም ብሔራዊ ውድድሮችን ያዘጋጃል።
18290	እባቡንም ከጉሮሮው መንግሎ ለማውጣት የማይቻል ሆነ።
18291	የአይሁድ የካህናት አለቆች ጲላጦስን በመቃወም እርሱ “የአይሁድ ንጉስ ነኝ እንዳለ ጻፍ እንጂ “የአይሁድ ንጉስ ብለህ አትጻፍ አሉት ጲላጦስም በቃ የጻፍኩትን ጽፌአለሁ ብሎ መለሰ።
18292	በቻይናዊ አቆጣጠር የዓመቱ መጀመርያ ከክረምቱ አጭር ቀን በኋላ በ፪ኛው አዲስ ጨረቃ ይጀመራል።
18293	ተመልከት አላማህን ተከተል አለቃህን የአማርኛ ምሳሌ ነው።
18294	ከበርካታ ዝርያዎቹ መካከል አንዳንዱ በሃይለኛ መርዝ ሰውን ሊነክስ ሊጎዳ ወይም ሊገድል ይችላል።
18295	ከታወቁት ሐውልቶች መካከል አንዳንድ የቀዳሚው የሴት መሪብሬ ሐውልት ሆነው ነበር፣ ስሙ በመሪብሬ ስም ላይ ተቀረጸ።
18296	ትክክለኛ ሰዋስው፣ የተሟሉ ቀለሞች፣ ትክክለኛ ቅርጾች እና በመሳሰሉት በኣሌላቸው መጠቀም ለቋንቋው መዳከም ምክንያቶች እንዳይሆኑ መጠንቀቅ ኣስፈላጊዎች ናቸው።
18297	እውቀቷና ብልህነቷ የአዒሻ የአዕምሮ ብስለትና ፍጥነት ለጥቂቶች ብቻ የተሠጠ የሚባል ዓይነት ነበር።
18298	ስለሆነም ማናቸውም የአንድ ማትሪክስ ረድፎችና አምዶች ተነጥለው ሲወጡ ራሳቸውን የቻሉ አምድ ጨረርና ረድፍ ጨረር ይሰራሉ።
18299	እንግሊዝ የጣልያን ምሥራቅ አፍሪቃን ከጣልያን በማረከች ጊዜ ኦጋዴንን እና የጣልያን ሶማልያን ከእንግሊዝ ሶማልያ ጋር ቀላቅለው «ታላቋ ሶማልያ» የሚባል ግዛት ለመፍጠር ዶልተው ነበር።
18300	በየጊዜው የጻፋቸው ከፈትኛ ባህሪውን የሚገልጹ መጻሕፍት፤ ይልቁንም በቤተ ክህነትና በታሪክ እውቀት በዓለም ሊቃውንት ዘንድ የታወቀና የተከበረ አደረጉት።
18301	በመጨረሻ ሄርኩሌስ ሊቢኩስ ሁለቱንም ወንድማማች በሮን ወንዝ በኩል በውግያ ገደላቸው።
18302	እርሱም፡ ከብርሃን የተገኘ ብርሃን፥ ከእውነተኛ አምላክ የተገኘ አምላክ፥ የተወለደ እንጂ፡ ያልተፈጠረ፣ በመለኮቱ፡ ከአብ ጋራ የሚተካከል፣ ኹሉ፡ በእርሱ የኾነው፡ ኢየሱስ ክርስቶስ ነው።
18303	በኖርዌይ ደራስያን ማኅበር ብቸኛውና የመጀመሪያው ጥቁርና ባፍ መፍቻ ቋንቋው የሚጽፍ አባል ደራሲ ነው።
18304	ሳምሰንግ አጠቃላይ ድርጅት ሳምሰንግ ግሩፕመቀመጫውን በ ሳምሰንግ ከተማ፣ ሶል ፣ ደቡብ ኮሪያ ያደረገ አለም አቀፍ ድርጅት ነው።
18305	የአፍሪቃ አንድነት ድርጅት በ፲፱፻፶፭ ዓ/ም ተመሥርቶ የአፍሪቃ ሕብረት ሐምሌ ፪ ቀን ፲፱፻፺፬ ዓ/ም እስከተካው ድረስ በየጊዜው ከአባል አገራት የተመረጡ ዘጠኝ ቋሚ ዋና ጸሐፊዎች አገልግለውታል።
18306	ለዓማርኛ የጽሕፈት መሣሪያ እንዲስማማ ተብሎ ፊደል መቀነስና መቀንጠስ ተለምዶ ዶክተሩ ሁሉንም ቀለሞች ኮምፕዩተራይዝ ከኣደረጉ በኋላም መቀነስና መቀንጠስ እንደማያስፈልግ ግንዛቤ ማስጨበጥ ማስቸገሩ ቀጥሏል።
18307	በስልጣን ዘመናቸው ምክትል ፕሬዝዳንት ሁነው የተሾሙት ቶማስ ሄንድሪክስ ናቸው።
18308	በተዋሕዶ ሃይማኖት ዘንድ፣ የሰይጣኖች አለቃ ዲያብሎስ አመጸኛ ሆኖ እስከ ዕለተ ደይን ድረስ ይታስራል።
18309	በስልጣን ዘመናቸው ምክትል ፕሬዝዳንት ሁነው የተሾሙት ቻርልስ ዳውዝ ናቸው።
18310	ሩዝቬልት የአሜሪካ ፴፪ኛው ፕሬዚደንት ነበሩ።
18311	ላብራዶር ሪትሪቨር ተብለው የሚታወቁት ውሻዎች ላብራዶር እንዲሁም ላብ በሚሉትም ስሞች ይጠራሉ።
18312	ንክሩማህ ከነፃነት በኋላም የተዋሃደና ጠንካራ ማዕከላዊ መንግሥት ለመመሥረት አገሪቷ ያላትን ሃብት ሁሉ አስተባብሮ ፈጣን የኢኮኖሚ እድገት ለማስመዝገብ ወደ መሞከር ነበር የገቡት።
18313	እነዚህም ከጅቡቲና ከሱዳን በተጨማሪ፦ ኬንያ፣ ታንዛኒያ፣ ሩዋዳ፣ ዩጋንዳ፣ ቡሩንዲና የኮንጎ ዴሞክራሲያዊ ረፐብሊክ ሲሆኑ፡ ሰሜናዊና ደቡባዊ አፍሪካ ደግሞ ሊካተቱ እንደሚችሉ እቅድ ተደርጎ እንደተያዘ ይታወቃል።
18314	‹‹ይህም በሰማይና በምድር በቀላያትና ከምድርም በታች ያለ ጉልበት ሁሉ ለኢየሱስ ክርስቶስ ስም ይሰግድ ዘንድ ነው።
18315	እንግዲህ አብርሃም በአንዱ እግዚአብሔር በቻ ለማምለክና እሱና ዘሩ ለእግዚአብሔር የተመረጡ እንዲሆኑ የተጠራበት ዘመን ነበር።
18316	ከጦርነቱ መገባደድ በኋላም የእንግሊዝ፣ የካናዳ እና የአሜሪካ መንግሥታት ጦራቸውን ተቀላቅሎ እንዲቀጥል በርካታ ጥቅማ ጥቅሞችን አቅርበውለት ነበር።
18317	መሣሪያው ተሻሽሎም ሊጠቅም ስለማይችልና ሁሉንም የግዕዝ ቀለሞች ሊያስከትብ ስለማይችል በምትኩ ትክክለኛዎቹን የግዕዝ ፊደላት ወደ ኮምፕዩተር ዶክተሩ ኣዲስ ዘዴ በመፍጠር ለመጀመሪያ ጊዜ ኣስገብተዋል።
18318	ስለዚህም የከተማው ከንቲባ በቤተመንግስቱ ዙሪያ ዘብ አቆመ።
18319	የኣሜሪካ ፓተንቶች ያሏቸው ኢትዮጵያውያንም እነዚህ ብቻ ኣይደሉም።
18320	እነዚህም መጠይቃዊ ዓረፍተ-ነገር ፣ ትዕዛዛዊ ዓረፍተ-ነገር፣ ወዘተ.
18321	የትኩሳት መድኃኒት ይባላል።
18322	ስለሆነም የጥንቱን ሱልጣኔት “አዳል” በሚለው ትክክለኛ ስሙ መጥራት ይገባል።
18323	የዋዛድም መታወቂያ ምናልባት ከ«መርጀፋሬ» ጋር ሊስማማ እንደተቻለ ራይሆልት ያስባል።
18324	ከተማውን በመክበብ የትርምስ ጊዜ ሆነ ።
18325	አብራምን መጀመርያ ባገናኘው ጊዜ ግን መልከ ጼዴቅ በእግዜር ትዕዛዝ የራሱን ጥፍሮች አቋረጠ።
18326	ከዘላለም መመላለስ በተጨማሪ ኒሼ ስለ አዳዲስ ህግጋት/ዋጋወች ማውጣት በዚሁ ክፍል አጥብቆ አስተምሯል።
18327	የተላያዩ ዝርያዎች አበቦችም ልዩ ልዩ መልኮች አላቸው።
18328	ቫንዳሎች የተባለው ጀርመናዊ ጎሣ ደግሞ አረመኔነትን ትተው የአሪያኒስም ምዕመናን ሆኑ።
18329	መጀመርያ የሥራዎች ሚኒስትር ሆኖ የቻይና ታላቅ ጎርፍ በወንዞች ላይ ገድቦ በኋላ የሹን ጠቅላይ ሚኒስትርና ተከታይ ሆነ።
18330	እንዲሁም አጎታቸው የቡልጋው ገዥ መርዕድ አዝማች ኃይለ ሚካኤልም ሸፍተው አንኮበርን ይዘው ነበር።
18331	ምንትዋብ በባህሪዋ ተራማጅና ንቁ ነበረች።
18332	ስጦታዋና ተፈጥሮዋ ከውበትዋ ጋር የተካከሉ ነበሩ።
18333	የእምነቱ ተከታዮች ከእምነቱ እና ከእለትለት ማህበራዊ ኑሮ ጋር በተገናኘ የሚገጥሟቸውን ችግሮች እና ሌሎች ጉዳዮችን በተመለከተ መንፈሳዊ ማበረታቻዎችን እና ማህበራዊ ፍትሕ ለማግኘት ወደነዚህ ቅዱስ ቦታዎች በመሄድ ቃዶዎቹን ያገኟቸዋል።
18334	እነዚህን ጌጣጌጦች አስቀድሞ ነው የሚያዘጋጀው።
18335	የሚጻፈው በቂርሎስ አልፋቤት ነው።
18336	ሳይደግስ አይጣላም የአማርኛ ምሳሌ ነው።
18337	የዳዊስም መሥራችና የእምነት ጽሑፉ የዳው ደ ጂንግ ደራሲ ነበር።
18338	ይህንንም በተግባር የፈጸመው ሲሆን በዚህ ሰው ምክንያት ብዙ የማህበረሰብ ደጋፊ ተቋማትን ለምሳሌ የማህበርሰብ ጤንነትና የአደጋ ኢንሹራንስ እንዲሁም ጡረታን በጀርመን አገር ለመጀመሪያ ጊዜ አስተዋውቋል።
18339	በተለይም በሐረር፡ እስከዚህ ዘመን ድረስ አው-ባድርን የሚያወድሱ፣ የሚዘክሩ በርካታ ዝክሪዎች በየቀኑ ይዘከራሉ።
18340	ንጽህናው የተጠበቀ እንደሆነ ደግሞ ወንዱ ከብድ በፊት ምዝምዝ አርጎ ይጠባላታል።
18341	ታንዛኒያ በአፍሪካ ምስራቃዊ ክፍል ውስጥ የምትገኝ አገር ነች።
18342	ሳክሶፎን ሳክሶፎን አንዳንድ ጊዜም ሳክስ እየተባለ የሚጠራው ዘመናዊ የትንፋሽ የሙዚቃ መሣሪያ ነው።
18343	በቄሳቸው ተምረው፣ አዝቴኮቹ ከዚያ ሸሹ፣ በመንገዳቸውም አምላካቸው ዊጺሎፖችትሊ ስማቸው «አዝቴክ» እንዳይሆን ከለከለ፤ ከእንግዲህ ወዲህ «መሺካ» እንዲባሉ ነገራቸው።
18344	እንዲሁም የቅጠሉና የአገዶቹ በውሃ ለጥፍ ለሌይሽመናይሲስ (ቁንጭር) ይለጠፋል።
18345	ኧርነስት ሄሚንጔይ የአሜሪካ ጸሐፊ ነበር።
18346	የግዛቱም መጀመሪያ በሰናዖር አገር ባቢሎን ፥ ኦሬክ ፥ አርካድ ፥ ካልኔ ናቸው።»
18347	ነጎድጓድ ጊዮርጊስ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ከአለት የተፈለፈ ቤተ ክርስቲያን ነው።
18348	አንገቱ፣ ትከሻው፣ እግሮቹና ጭራው ጥቋቋር መስመሮች አላቸው።
18349	ባሕላቸው በጭፈራና በሙዚቃ፣ በሥነ ጥበብ፣ በአበሳሰል ወዘተ.
18350	ወደዚህም የተሳበው ተፈጥሮን በጣም ስለሚወድ እና ስሜታዊ ስለነበር ነው።
18351	ክስታኒኛ የደቡባዊ ኢትዮጵያ ሴማዊ ቋንቋዎች አካል ሲሆን የሶዶ የክስታኔ ተወላጆች መነጋገርያ (መግባቢያ) ቋንቋ ነው።
18352	በማዕከሉ በሚገኙት ሰራተኞች ዉስጥ የሚኖርን እውቀት ተደብቆ እንዳይቀር እርስ በእርስ የመማሪያና የእውቀት መገበያያ መድረክ በመሆን የሚያገለግል ሲስተም ሲሆን ከዚህ በተጨማሪ በተለያዩ መንገዶች የተሰበሰቡ እውቀቶችን ከማዕከሉ ዉጪ ለሚገኙ ተጠቃሚዎች ለማጋራት አመቺ ስፍራ የሚፈጥር ሲስተም ነው።
18353	ስለሆነም በሴቪንግ አካውንት ውስጥ የትቀመጠ ገንዘብ ከቼኪንግ አካውንት ገንዘብ በተለየ መልኩ እንዳይንቀሳቀስ ባንኮች ይፈልጋሉ።
18354	ምኒልክም እንደገና የራጉኤል አለቃ አድርገው ሾሟቸው።
18355	ናይጄሪያ ፌዴራላዊ ሪፐብሊክ ሲሆን መንግሥቷ በአሜሪካ መንግሥት ላይ ነው የተመረኮዘው።
18356	የፌዴራሉ መንግስት በአንጻሩ የውጭ ጉዳይን፣ መከላከያን፣ ገንዘብን ፣ ፋይናንስን ፣ የውጭ ንግድና የኢትዮጵያና ኤርትራን ንግድን፣ መገናኛን በተመለከተ ስልጣን ይኖረዋል።
18357	አንዳንድ የእስስት አይነቶች የቆዳ ቀለማቸውን በመቀያየር ይታወቃሉ።
18358	ሶቅራጠስ ይኖርበት የነበረው ዘመን የአቴናኃይል እየተዳከመ በስፓርታ ሊጠቃና ሊወድቅ ባለበት ነበር።
18359	ኦግስጢን የተባለው የካቶሊክ ፈላስፋ "ጊዜ ምንድን ነው?"
18360	እስካሁን ያየናቸው የአዙሪት ምንጮች "የሚስቡ" ሲሆኑ የ"ሚገፉ" የአዙሪት ምንጮችም አሉ።
18361	ለዓይንና ለመንፈስ ከሚስጠው አርካታ ሌላ ፡ ያንድን ህብረተስብ ብሎም የኪነ ጥበቡን ስው ዓመለካከት ይጠቁማል ተብሎ ስለሚታመን በዘመናዊ ዓለም የተለየ እንክብካቤ የተስጠው የስው ልጅ ጥበባዊ ተግባር ነው።
18362	በተጨማሪ ማናቸውም ዕንቅፋት በደረሰ ጊዜ የሥሩን ጠንቅ ለማወቅ አምስት ጊዜ «ለምን» መጠይቅን ያስተምራል።
18363	በመሆኑም የእቴጌም የእስራት ቀንበር ሦስት ወር ባልሞላ ጊዜ ሊወድቅላቸው ቻለ።
18364	በተጨማሪ በአርጎስ ነገሥታት ዝርዝር ዘንድ አፒስ በዚህ ጊዜ በፔሎፖኔሶስ ሁሉ ገዝቶ አገሩ ስለ ስሙ «አፒያ» ይባል ነበር።
18365	ጊዮርጊስ የተወደደ መኮንንና የንጉሥ ዘበኛ ሲሆን ለንጉሡ ፊት እምቢ አለው።
18366	በሕንድ፣ በሶሪያ፣ በፋርስና በግብፅ ቁጥር ስፍር የሌላቸው መስቀሎች ተገኝተዋል።
18367	አጥቂዎቹ አላማቸው ማህፉዝን መግደል ነበር ቢባልም እሱ ግን በህይወት ለመትረፍ ችሏል።
18368	ትምህርት ለመሪካሬ የተባለው ግብጽኛ ጽሑፍ ለእርሱ እንደ ተጻፈ ይታመናል።
18369	አሳታሚው በስዊድን የአፍሪካ አካባቢ ጥበቃ ማህበር ሲሆን ደራሲው እቶ መኮንን ገ/ እግዚ ነው።
18370	ሁለቱንም የሕይወት ሁኔታዎች ስለሆኑ በጸጋ ተቀብዬ ሕይወቴን በደስታ መኖር ነው ያለብኝ” ብሏል።
18371	አብዛኞቹ መፅሐፎቹ ከሳይንስ ዕውቀት ይልቅ በዓይነ-ሕሊና ላይ ቢያተኩሩም አንዳንዶቹ ለምሳሌ የህዋ ጉዞ እና የመረጃ መስኮት ( ቴሌቪዥን ) እውን ሆነዋል።
18372	በተለይም ጥምቀትን በማድመቅ ይታወቅ ነበር።
18373	በብዙዎች አገራት፣ የአኮራቹ ክፍሎች በመፀው ወራት ( ከበረድ ወቅት አስቀድሞ) በላይ አፈር ውስጥ ተቀብረው በሙቀት ጊዜ ይታረሳል።
18374	በሴቶቹና ሕፃናትን በሚገድሉ ወንዶች መኻከል ከባድ ግጭት ያድጋል።
18375	የስፓንያ መርከቦች አንዳንዴ በመውጅ ትይዘው በጃፓን ዳር ላይ ሲሰበሩ በዚህ አጋጣሚ ግንኙነት ከአገሩ መጣ።
18376	የተለያዩ የሐምራዊ አይነቶች ሐምራዊ የቀለም አይነት ሲሆን የነጭና የቀይ ድብልቅ ነው።
18377	በተለያዩ በሽታዎች ምክንያት የሚመጡ የተለየ ምልክት የሚሰጡ ጉልህ የሆኑ የአካላት ላይ የቅርፅ ለውጦችን በማየትም በሽታው ምን እንደሆነ ለመለየት የሚቻል ሲሆን፤ እነኚህን ለውጦች ለማየት በመሳሪያ የታገዘ ቀጥተኛ የሆነ የውስጥ አካል እይታ (ኤንዶስኮፒ)፤ በድምፅ-መሰል ሞገዶች የታገዘ የአልትራሳውንድ ምርመራ፤ ወይንም ኤክስ ሬይ (ራጅ) እና ሌሎች ጠልቆ ለማየት የሚያስችሉ ምርመራዎች ይታዘዛሉ፡፡
18378	ከበርካታ የቢራቢሮ ዝርያዎች መካከል ብዙዎች ልብስን የሚበሉ አይነቶች ብል ይባላሉ።
18379	በተፈጥሮ የተገኘው በሜክሲኮ ሲሆን፣ ዛሬውኑ በአፍሪካ ፣ በእስያ ፣ ሙቅ አየር ወዳለበት አገር ሁሉ ገብቷል።
18380	ነበልባል ከከተማው እየተነሣ የአሦር ሠራዊት ሲያጠፉና ምርኮውን ሲበዘብዙ ነው።
18381	በእነኚህ መንገዶች በሽታውን መቀነስ ላልቻሉ ህመምተኞች የቀዶ ጥገና ሌላው አማራጭ ነው።
18382	ኢትዮጵያ በኣክሱም ሓውልት፣ ከአንድ ድንጋይ ተፈልፍለው በተሰሩ ቤተ-ክርስትያኖቹዋ እና በኦሎምፒክ የወርቅ ሜዳልያ አሸናፊ አትሌቶቹዋ ትታወቃለች።
18383	የኢካሮስ ውድቀት፣ በ፲፭፻፶ በፒተር ብሮየል እንደተሳለ ኢካሮስ እንደ ጥንቱ ግሪክ አፈ ታሪክ የታላቁ እጅ ጥበበኛ የ ዴድለስ ልጅ ነበር።
18384	አንዳንድ ሶሃባዎች የአዒሻን የአላህ እዝነት መገለጫነት ለመግለጽ ከሚጠቀሙት ነገሮች አንዱ የተየሙም ድንጋጌ በአዒሻ ምክንያት መውረዱን ነው።
18385	ራጀስጣን በምዕራብ የምትገኝ የሕንድ ክፍላገር ናት።
18386	ለተወገረ የማያዝን እንብርት የለውም የአማርኛ ምሳሌ ነው።
18387	እንግዲህ ጎባጣውን የሚተኩት እነዚህ መስመሮች በጣም ጥቃቅን ወይም ኢምንት ናቸው።
18388	የዛምቢያ ሪፐብሊክ በደቡባዊ አፍሪቃ የምትገኝ ወደብ-የለሽ ክርስቲያን ሀገር ናት።
18389	በአማርኛ ከፃፏቸው መፃህፍት መካከል ተውሂድና ፊቅህ፣ ሂዳየቱ ሱብያን፣ ቱህፈቱል ኢኽዋን፣ የተሰኙት ኪታቦቻቸው በስፋት ይታወቃሉ።
18390	የመጓጓዣ መንገዶች የሚባሉት የአየር መጓጓዣ፣ የየብስ መጓጓዣ፣ የባህር መጓጓዣ፣ የባቡር መጓጓዣ፣ የገመድ መጓጓዣ፣ የቱቦ እና የጠፈር መጓጓዣን ያጠቃልላል።
18391	አእዋፍ፣ አብዛኞቹ ለሠገራ፣ ለሽንት እንዲሁም ለመዳቀል የሚጠቀሙበት አንድ ብቸኛ ቀዳዳ አላችው።
18392	ዳርዳኑስ ርስትንም ከቴውኬር ተቀብሎ ከተማውን ዳርዳኒያና ከዚያም በላይ ጢምብራ የተባለውን ከተማ ሠራ፤ ጎረቤቶች ምድሮች ደግሞ ያዘ።
18393	በተለይም ትንቢቶች የተለቀሙ ከትሮይ ከኤሩትራይ ከሳሞስ ደሴት ከአፍሪካ (ማለት የዛሬ ቱኒዚያ ) በጣልያም ከሲሲልያ ደሴትና ከቲቡር ነበር።
18394	እንዲሁም አንዳንዴ አይጦች፣ ጥንብ፣ እንቁላል፣ ወፎችና ትናንሽ ኤሊዎችን ይመገባል።
18395	ፊደላትን በተለያዩ ቋንቋዎች ማቅረብ ለትርጕምና የተለያዩ ሥራዎች ማዳበር ይጠቅማል።
18396	በዚህኛው የሥልጣን ዘመናቸው ምክትል ፕሬዝዳንት አድርገው የሾሙት አድላይ ስቲቨንሰንን ነበር።
18397	በግብርና ናይጄሪያ በዋናነት ለአለም የምታቀርበው ምርቶች በተለይ ካካውና ጎማ ናቸው።
18398	በኢየሱስ ክርስቶስ ተከታዮች በቀድሞ ክርስቲያኖች መሃል፣ የአረመኔው የሮሜ መንግሥት በሥውር እንደ «ባቢሎን» እንደ ታወቀ ይታሥባል።
18399	በጥንቃቄ በተደረጉ ሙከራወች መሰረት የተፈናጣሪወቹ ኤሌክትሮኖች አቅም በሚያርፍባቸው የብርሃን ድምቀት (ኢንተንስቲ) ሳይሆን የሚወሰነው በብርሃኑ ድግግሞሽ መጠን ነበር።
18400	ሾፐናውር ለሪቻርድ ዋግነር፣ ፍሬደሪክ ኒሺ ፣ ሉድዊግ ዋይንስታይን ፣ ሲግመንድ ፍሮይድ ፣ ሊዮ ቶልስቶይ ፣ ካርል ጀንግ እና ሌሎች ብዙ የምዕራቡ አለም የኪነትና ፈጠራ ሰወች ላይ ተፅዕኖ ያሳደረ ፈላስፋ ነበር።
18401	የመርየም አወላለድ ከቁርአን ከአባትዋ ጋር የተተቀሰችዉ እናትዋ ቅድስት አኔ.
18402	የግሪኮች ባክትርያ መንግሥት ታክሲላን ያዙ።
18403	አቃቢነት እንግዲህ ከሳህኖቹ ተነባባሪ ስፋት ጋር እኩል ሲያድግ፣ በሳህኖቹ መካከል ከሚፈጠረው ክፍተት ርዝመት አንጻር የተገላቢጦች ያድጋል ማለት ነው።
18404	በአፍሪካ በእስያና በአውሮፓ የሚገኘው አሞራ ወገን ከጭላት፣ ንሥር ፣ ጭልፊት፣ ጥምብ አንሣ ጋር በጭላት አስተኔ ውስጥ ይከተታል።
18405	በአሜሪካ ተገኝተው የሚገልጹ መጻሕፍት ሊገኙ ይቻላል።
18406	የቦፖሞፎ አልፋቤት በታይዋን ለቻይንኛ ሲጠቀም በከፊል ሲላቢክ ነው።
18407	አዎንታዊ ምልከታዋ የአዒሻን አስደናቂ ባህሪና ጥንካሬ ለመግለጽ በሕይወቷ እጅግ አስቸጋሪ የሆነውን አጋጣሚ፣ በሀሰት የዝሙት ክስ ሲቀርብባት እንዴት እንዳለፈችው መግለጹ ጠቃሚ ነው።
18408	የማይቀና ባይወለድ የማያስብ ባይነግድ ይሻላል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
18409	በምስራቅ የአፋርና የኦሮሚያ ክልሎች፣ በምዕራብ ሱዳን እና ቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል ፣ በሰሜን የትግራይ ክልልና በደቡብ የኦሮሚያ ክልል ያዋስኑታል።
18410	ለአንበሳ አታበድር ካበደርክ አትጠይቅ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
18411	የኢስላም መሰረቶች መአምስት ይከፈላሉ በተጨማሪ ሌሎች ስድስት የእምነት መሰረቶች በሚባል የሚታወቁም አሉ።
18412	የአፍሪካ ኅብረትን ለወለደው የአፍሪቃ አንድነት ድርጅት (አአድ) ጠንሳሿ ኢትዮጵያ ብኵርናዋን አሳልፋ የሰጠችበት መሪዎቿም አባሪና ተባባሪ ኾነው ያጸደቁትን፣ በአዲሱ የአፍሪካ ኅብረት ሕንፃ የተተከለውን የጋና ቀዳማዊ ፕሬዚዳንት ክዋሜ ንኩሩማ ሐውልት ቄጠማ ተነስንሶ እልል እልል ተብሎ ሲመረቅ አይታ አንገቷን ደፋች።
18413	በውስጣዊ የፖለቲካ ውዝግቦች ምክኒያት ፌዴሬሽኑ ክሁለት ወር በኋላ ተከፈለ።
18414	ይህንንም በሰተቀኝ ከሚታየው የመለኪያ ሰንጠረዥ መረዳት ይቻላል።
18415	ዲዮዶሮስ እንዳለው ሄራክሌስ ከዚውስና አልክሜኔ ተወለደ።
18416	ማኅበሩን ካቋቋሙት ደራስያን መካከልም ደጃዝማች ግርማቸው ተክለ ሐዋርያት፣ ብላታ ወልደ ጊዮርጊስ ወልደ ዮሐንስ፣ አቶ ግርማ ወልደ ጊዮርጊስ (የኢፌዲሪ ፕሬዚዳንት)፣ ጸሐፌ ተውኔት መንግስቱ ለማ ፣ አቤ ጉበኛ ፣ ሎሬት ጸጋዬ ገብረ መድህን ፣ ለማ ፈይሳ፣ ከበደ ሚካኤልና ጳውሎስ ኞኞን የመሳሰሉት በቀዳሚነት ይጠቀሳሉ።
18417	የነገሮች መሳካትን የሚያመጡ አስፈላጊ ነገሮችን ይጠቅሳል።
18418	መንግሥቱ በተወለዱ በስምንት ዓመታቸው በ፲፱፻፲፮ ዓ/ም ታናሽዬው ገርማሜ ንዋይ ተወለዱ።
18419	በመሆኑም ውክፔዲያ በተለያዩ አስተዋጾ አድራጎዎች በየጊዜው ማሻሻያ የሚደረግበት እንደመሆኑ መጠን፣ አድስ ከሚካተቱት መጣጥፎች ይልቅ ቀደም ሲል በድረ ገጹ የተካተቱ መጣጥፎች ከጊዜ ወደ ጊዜ እየታረሙና እየተሻሻሉ የሚሄዱ በመሆናቸው የተሻለ የሃሳብ ጥራት፣ የመረጃ ሚዛናዊነትና ሙሉዕነት እንደሚኖራቸው ይታመናል።
18420	አንዳንድ ሊቃውንት እነዚህን መጻሕፍት በአርእስት አሳውቀዋል:-
18421	የሱመራዊ ነገሥታት ዝርዝር፣ የጊልጋመሽ ትውፊት እና የቱማል ጽሑፍ ሁላቸው አጋ የኤንመባራገሲ ልጅና ተከታይ እንደ ነበር በማለት ይስማማሉ።
18422	በአለማኛ የተማሩት ኤካንጋኪ ከአገራቸው ነጻነት በኋላ በውጭ ጉዳይ ምክትል ሚኒስትርነትና የሥራ ሚኒስትር ሆነው ካለገሉ በኋላ የአፍሪቃ አንድነት ድርጅት ዋና ጸሐፊ ሆነው ተመረጡ።
18423	በመጨረሻ ቃላቸው፣ ልጆቻቸው በክርስትና ጸንተው እንዲተጉ አስጠነቀቋቸው።
18424	ስለሆነም የአገሪቱ መሰረታዊ የኢኮኖሚና ማህበራዊ ሁኔታ በቋሚ ሁኔታ ሊሻሻል አልቻለም።
18425	ከነዚህም በመጨረሻ የነገሠው ጵቶልሚዎስ ዲዮናስዮስ ይባላል።
18426	አልፋቤት ለሌላቸዉ ቋንቋወች አልፋቤቶች እንዲቀረጡ ያደርጋል፣ለአላቸዉም እንዲሻሻሉ ጥናቶችን ያቀርባል።
18427	የቀደሙት ትውልዶች እነኚህን አቅራቢያዎች ከቶ ደርሰው አያውቁም ነበር።
18428	ትርጉም፦ ግብዝነት ሃይማኖት እንዳለሆነና ተግባር ላይ ብቻ ሲውል ሃይማኖት እንደሆነ የሚጠቁም ተረትና ምሳሌ።
18429	እንዲሁም በከነዓን በአራማያ በዕብራይስጥ በሶርያም ፊደሎች ስምንተኛው ፊደል "ሔት" ይባላል።
18430	እንዲሁም በከነዓን በአራማያ በዕብራይስጥ በሶርያና በዓረብኛ ፊደሎች ሁለተኛው ፊደል «ቤት» ይባላል።
18431	የጎንደር መንግሥት የሚባለው ከተጨረሰበት ከ፲፯፻፸፯ ዓ.ም. ጀምሮ ዓፄ ቴዎድሮስ እስከ ነገሡበት እስከ ፲፰፻፵፭ የገዙ መሳፍንት ፲፱ ናቸው።
18432	እንዲሁም ኢትዮጵያ ከራሽያ፣ ከጆርጅያና፣ ከአርሜንያ ጋር የነበሯትን ግንኙነቶች በሚመለከት ጥናት ያደረጉ ምሁራን፣ ማቻራደዜ እና ቶፑዝያን፣ ሲሆኑ ስለኢትዮጵያ ከአረብ የታሪክ ምንጮችን በተመለከተ ጥናት ያደረጉ ምሁራን፣ ቡኒያቶብ ነበሩ።
18433	እንዲሁም የስራኤል የቴላቢብ ዩንበሪስቲም ስለኢትዮዽያ ጥናቶችን ያካሂዳል።
18434	እንዲሁም በከነዓን በአራማያ በዕብራይስጥና በሶርያ ፊደሎች ዘጠነኛው ፊደል "ጤት" ይባላል።
18435	እንዲሁም በከነዓን በአራማያ በዕብራይስጥና በሶርያ ፊደሎች ስድስተኛው ፊደል «ዋው» ይባላል።
18436	እንዲሁም በከነዓን በአራማያ በዕብራይስጥና በሶርያ ፊደሎች መጀመርያው ፊደል አሌፍ ይባላል።
18437	ጀርመናዊ ቋንቋዎች የሕንዳዊ-አውሮፓዊ ቋንቋዎች ቤተሠብ ቅርንጫፍ ሲሆን፣ ሁላቸው ከቅድመ-ጀርማንኛ ደረሱ።
18438	በሱመርኛ መዝገቦች ይታወቃል።
18439	የተለያዩ መፈንቅለ መንግሥቶች ፣ የሰፋ ድርቀትና ስደተኞች የደርግ ሥርዓት ትልቅ ችግሮች ነበሩ።
18440	እንኳንስ ዘንቦብሽ እንዲየውም ጤዛ ነሽ አሉ እትዬ ዘነቡ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
18441	ተመሳሳይ ዝርዝሮች የመዛግብት ዋሻ እና የአዳምና ሕይዋን ትግል ከሠይጣን ጋራ በተባሉት መጻሕፍት ይገኛሉ።
18442	በዚያውም ታዋቂውን የሶቅራጠስ ዘዴ ተብሎ የሚታወቀን የምርምር ስልት አስተዋውቋል።
18443	የሶማልያ ሪፑብሊክ በብሪታንያ ስር በሙሀመድ ሃጂ ኢብራሂም ኤጋል ይተዳደር የነበረውን ክፍልና በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ስም በኢጣልያ ስር በአደን አብዱላ ኦስማን ዳር መሪነት ይተዳደር የነበረውን ክፍል በማዋሃድ ሰኔ ፳፫ ቀን ፲፱፻፶፫ ዓ/ም ተመሠረተ።
18444	በመሆኑም ማንኛውም ለውክፔዲያ ገፅ አስተዋፆ ያደረገ ግለሰብ ፣ ገፁን በመፍጠር ሂደት ውስጥ አስተዋፆ ያበረከቱ ግለሰቦች በሚመዘገቡበት የገፁ ታሪክ መዝገብ ውስጥ የሚካተትና ያደረገው አስተዋፆም የሚመዘገብ ሲሆን ይህም ለማንኛውም ሰው በግልፅ እንዲታይ ተደርጎ ከገፁ ጋር ተያያዥ ሆኖ የሚቀርብ ነው።
18445	ዞራስተር አስተማሪ በነበረበት ጊዜ የተሰማው ጎደሎነት ከዚህ አንጻር ነው።
18446	የያምኻድ ነግሥታት በሥራዊትም ሆነ በዲፕሎማሲ ግዛታቸውን አስፋፉ።
18447	እንግዲህ በበራፎቹ በስተጀርባ ምን እንደተቀመጠ የማያውቅ አንድ ሰው ከበራፎቹ አንዱን በመምረጥ ከበራፉ በስተጀርባ የተቀመጠውን ሽልማት ያገኛል።
18448	ወዲያውም የታሰሩት የፖርቹጋል ቄሶች ወደ ባህር ንጉስ ይስሃቅ ካምፕ አምልጠው ከአማጺውና ከህጻኑ ማርቆስ/ፋሲለደስ ጋር ተቀላቀሉ።
18449	‹‹ለዚህ ያበቃኝ፣ የማውቀውን ነገር ሁሉ ያስተማረኝ ለእኔ ወንድሜ ጥላሁን ገሠሠ ነው፡፡ ሌሎችም ሙዚቀኞች እንዲሁ በእኔ ላይ አሻራ ጥለዋል፤›› ይላል ማህሙድ፡፡
18450	ሲንጋፖር አደንዛሽ የሚከለክል በጣም ጥብቅ ሕግ አለው፣ በአደንዛሽ የሚነግዱ ይሙት በቃ ሊቀበል ይቻላል።
18451	እርያዎች ያገኙትን ማንኛውንም ነገር ያሕል ለምሳሌ ለውዝ፣ እንጆሪ፣ የበሰበሰ ሥጋ፣ ስሮች፣ ቆሻሻ፣ ነፍሳት፣ እንሽላሊት የመሰሉትን ትንንሽ ፍጡሮችና የአጋዘን ወይም የበግ ግልገሎች ሳይቀር የሚበሉ።
18452	አንዳንድ ምዕመናን እስካሁንም ድረስ ይህን አቆጣጠር ይቀበላሉ።
18453	የአሜሪካ የቴክሳስ ክፍላገርን ሁለት ዕጥፍ ታክላለች።
18454	ዶሚኒካን ሪፐብሊክ በካሪቢያን ባሕር ውስጥ ሂስፓንዮላ በተባለ ደሴት ላይ የሚገኝ አገር ነው።
18455	የኑሚዲያ መንግሥት ከካርታጎ፣ ሮማና ጥንታዊ ግሪክ ጋር ግንኙነት ነበራት።
18456	እንዲሁም ቱሪስምና ፔትሮሊየም አቢይ ዘርፎች ናቸው።
18457	በነፃውና በሚሸጠው ግዕዝኤዲት ሲጻፍ የፊደል ገበታው እየታየ በመልቀም እንኳን መክተብ ይቻላል።
18458	ጀርባዬን አሳከከኝ ተንጠራርቼ ማከክ ተሳነኝ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
18459	በጠቅላላ የካሩምና የመባርቱም ቁጥር ምናልባት ፳ ያሕል ነበር።
18460	ለመስማት የፈጠንህ ለመናገርና ለቁጣ የዘገየህ ሁን የአማርኛ ምሳሌ ነው።
18461	ውድድሩን ያሸነፈው አርጀንቲና ሲሆን የማራዶና ታዋቂ የእግዚአብሔር እጅ ጎልም በዚሁ ውድድር ላይ በእንግሊዝ ቡድን ላይ ነው የገባው።
18462	አርመኒያ የተባባሪ መንግሥታት አባል ቢሆንም፣ ከአንዱ ሌላ አባል እርሱም ፓኪስታን ዲፕሎማቲክ ተቀባይነት የለውም።
18463	ኤድዋርድ ሞይብሪጅ የሚጋለብን ፈረስ ተንቀሳቃሽ ስዕል በመቅረጽ እና ቅጽበት በቅጽበት በመመርመር ከላይ የተጠቀሰው እምነት ውሸት እንደሆነ አሳየ።
18464	አንዳንድ መረጃዎች የሚጠቁሙት ደግሞ ከኢትዮጵያ የድንበር ክልል እስከ አዋሽ ድረስ ያለውን አካባቢ በሙሉ ይቆጣጠሩ እንደነበር ነው።
18465	መንግስቱ ከተውኔቱ በተጨማሪም በስነ-ግጥም የተዋጣለት እንደነበር ስራዎቹ ይመሰክራሉ።
18466	ከነዚህም የተለያዩ ግልጋሎቶች መካከል ፤ እንደየተጥቃሚው ፍላጎት ፣ከምግብ ማብሰያ ኬሮሲን እስከ መኪና ቤንዚን እና የጭነት መኪና ናፍጣ እንዲሁም የአውሮፕላን ማብረሪያ ልዩ ቤንዚን፣ የሞተር ዘይትና የፋብሪካ ማሺን ማንቀሳቀሻ ጠቀሜታው ያለውና ተፈላጊነትም ለሁልጊዜ ያለው ነው።
18467	ስለሆነም ሶቅራጠስ የዕውቀቱን ድንበር እና ልክ ያውቅ ነበር።
18468	በቅድሚያ በማጋዎች አማካይነት የካቲው ሞት በአዋጅ ለሕዝብ ይነገራል።
18469	ጅራታቸው የጠቅላላ አካላቸውን ርዝመት ሢሦ ይሆናል።
18470	የተለያዩ የክራቫት አስተዳደር ዘዴወች አሉ።
18471	አብዛኛው የአንጎላ የትምህርት ተቋማት በዚህ ከተማ ነው የሚገኙት።
18472	እንግዲህ ወሰኖቹን የሚወስነው አወሳኝ ወይም ገዢው ኃይል «ብሔሩን የሚገዛ» ወይም በግዕዝ «እግዚአብሔር» በመባል ሊታወቅ ይቻላል።
18473	ከነዚህም ጣኦታት፣ የኢንድራ፣ ሚትራ፣ ቨሩና ወዘተ.
18474	አብዛኛው የኤኮኖሚ እንቅስቃሴ በኒጅር ወንዝ አካባቢ ነው የሚካሄደው።
18475	የእምነቱ ተከታዮች እንደምሉት ከሆነ፤ ሐላሌ ሲዳማዎች ከፈጣሪያቸው ጋር የሚገናኙበት ብቸኛው ድልድይ በመሆኑ ታላቅ ክብር እና ዋጋ ይሰጡት ነበር።
18476	በጥንታዊ ቻይንኛ፣ እያንዳንዱ ምልክት ለአንድ ቃል ቆመ፣ የእያንዳንዱም ቃል እርዝማኔ አንድ ቀለም ብቻ ነበር እንጂ ለአንድ ቃል ሁለት ክፍለ ቃላት አልነበሩትም።
18477	እንዲሁም የማዕድን ኢንዱስትሪ በተለይ መዳብና ወርቅ ትልቅ ነው።
18478	በሲላቢክ ጽሕፈቶች እያንዳንዱ ምልክት ለአንድ ክፍለ-ቃል ይጠቅማል።
18479	አምክንዮ አጠቃላይ የክርክርን ቅርፅ፣ የትኛው የክርክር ቅርፅ ትክክል ነው፣ የትኛው ስህተት ነው የሚሉትን ጥያቄወች ይፈትሻል።
18480	ያልተማረ አይጸድቅ ያልተወቀረ አያደቅ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
18481	ከፈረንጅ የአውሮጳ መንግሥታት ሩሲያና ፈረንሳይ የአድዋን ድል ከልብ ደገፉ፡፡ ጀኔራል ባራቴሪ በአገሩ በኢጣሊያ ጦር ፍርድ ቤት ቀርቦ ማዕረጉ ተገፈፈ፡፡ የአገሪቱ ጠቅላይ ሚኒስትር ሲኞር ክሪስፒ በፈቃዳቸው ሥልጣናቸውን ለቀቁ፡፡
18482	አንዳንድ ሊቃውንት ሞንጎልኛን ለቱርክ ምናልባትም ለጃፓንኛ ለኮሪይኛም ዝምድና እንዳለው ይቆጠሩታል።
18483	እንዲሁም የግራዋ፣ የሰንሰልና የእምቧጮ ቅጠል ጭማቂ ለሆድ ቁርጠት ወይም ለወባ ይሰጣል።
18484	በአፍሪካ እንዲሁም በኢትዮጵያ የባርነት ልማድ ከዚህ በኋላ ተቀጠለ።
18485	ስለሆነም የአለምን ሞገዳዊነት በዘልማድ ለማወቅ አስቸጋሪ ነው።
18486	የፖለቲካ ስደተኖች ዓብዛኛቸው የኤርትራ ስደተኞች ናቸው ፣ በደርግ ዘመን ብዙ የኢትዮጵያ ፖለቲካ ስደተኞች ነበሩ አሁን ግን በዲሞክራሲው አመራር ምክኒያት ከነበረው የደርግ ዘመን ይሻላ።
18487	የአፋርኛ ውክፔድያ የተዘጋበት ምክንያት የአፋርኛ ዕውቀት ያላቸው ሰዎች ጉድለት በኢንተርኔት ላይ ስላለ ነው።
18488	ስማቸውም የላይኛው የእስራኤል መንግሥት የታችኛው የይሁዳ መንግሥት ይባል ጀመር።
18489	በሕዝባዊ አብዮታዊ እንቅስቃሴ መነሻነት በኃይልና በፖለቲካ ሚዛናት በሰባ ዓመታት ውስጥ ዳብሮ በዓለም ከሁለቱ ኃያላን መንግሥታት አንዱ እስከመሆን የደረሰው የሶቪየት ሕብረት በዕድሜው መግቻ ዓመታት ላይ በዓለም የተከሰቱ ሁለት ዓቢይ ጉዳዮች ለፍጻሜው ዋና ምክንያቶች እንደነበሩ ይገለጻል።
18490	ፈረንጆች ለእነዚህ ቀለሞቻቸው የተለያዩ መርገጫዎች ቢመድቡም ለእነ“ሐ”፣ “ኀ”፣ “ኸ”፣ የግሎቻቸው መርገጫዎች መመደብ ኣይገባም የሚሉ ኣሉ።
18491	በመሆኑም የማዕከሉ ስትራቴጂክ መሰረቶች እንደሚከተለው ቀርቧል።
18492	ሲልቫኑስ ኦሊምፒዮ የመጀመሪያ ፕሬዚዳንት ሆኑ።
18493	ግዛታቸው ለኬልቶች ፖለቲካዊና ሃይማኖታዊ ማዕከል ሲሆን የድሩዊዶች ጉባኤ በየዓመቱ በዚህ ይሰበሰብ ነበር።
18494	ቸርነት፣ ቅንነት፣ ታማኝነትና እውነትንና ፍትህን መፈለግ የአዒሻ ዋነኛ መገለጫዎች ነበሩ።
18495	ስለሆነም ሶቅራጠስ የጠንቋዩን እንቆቅልሽ እንደፈታ አመነ።
18496	የላሊበላ ነዋሪዎች በአብዛኛው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን እምነት ተከታዮች ናቸው።
18497	የተጻፈው ከአካድኛ በተወሰደው በኩኔይፎርም ጽሕፈት ዘዴ ነበር።
18498	እንዲሁም በከነዓን በአራማያና በዕብራይስጥ ፊደሎች ሦስተኛው ፊደል «ግመል» በሶርያም ፊደል «ገመል» ይባላል።
18499	የተለያዩ የስፖርት ማዘውተርያ ስፍራዎችንም ሰርቻለሁ ።
18500	መጀመሪያ ተቀጥረው ያገለገሉት በትምሕርትና ሥነጥበብ ሚኒስቴር ነበር።
18501	እንዲሁም አንዳንድ ሃይማኖቶች የእግዚአብሔር መልዕክተኛ ነው ሲሉ አንዳንዶቹ ደግሞ ነቢይ ነው ብለው ያምናሉ።
18502	የአገሪቱ ኤኮኖሚና አስተዳደር በኤርትራውይን እንዲደረግ ጥያቄ መቅረብ ጀመረ።
18503	በያለበት ልጆቻቸው ያስተማሩትም ከፍ ያለ ቁጥር ነው።
18504	ቃዶዎቹም ሐላፊነት ከተቀበሉበት ጊዜ ጀምሮ ከቅዱስ ቦታዎቹን እየተንከባከቡ እድሜ ልካቸውን እዛው ይኖራሉ በምትካቸው ሌላ ቃዶ የሚመረጠው ሲሞቱ ብቻ ነው።
18505	የአዋንን ነገሥታት የሚዘረዝረው ጽላት ደግሞ ፲፪ የሲማሽኪ ነገሥታት ስሞች አለው።
18506	መጀመርያ ንጉሣቸው አይጊያሌዎስ ሲሆን በርሱ ስም ፐሎፖኔሱስ መጀመርያ «አይጊያሌያ» እንደ ተባለ በግሪክ ታሪክ ጸሐፊዎች ተጻፈ።
18507	አለቆቹን በቀልዶቹ ቢያስከፋም፣ በተራ ሕዝብ ዘንድ ስለ ተወደደ የሕዝብ ልዩነት ሊነሣ ነበር።
18508	በመጽሐፈ መሳፍንት የኲሰርሰቴም ዘመን ኢያሱ ካረፈ በኋላ ባልተወሰነ ጊዜ ሆነ።
18509	ስለሆነም የጥንቶቹ ሳይንቲስቶች ጠፈር ውስጥ የሚኖር ኤተር የተባለ በአይን የማይታይ ነገር ሞገዱን እንደሚያስተላልፍ መላ ምት አደርጉ።
18510	ካቶሊኮቹ የንጉሱን ክርስቲያናዊ ደካማ ጎኖች በነዚህ ወቅቶች ሳይቀር ይሰብኩ ነበር።
18511	የስብስብ አባላት፣ እያንዳዳቸው በጠራ ሁኔታ የተለያዩ (የየቅል) መሆን አለባቸው።
18512	ከነዚህም በዋናነት የሚጠቀሰው፣ አቡነ ተክለ ኃይማኖት በሰላሌ ወረዳ የመሠረቱት ታዋቂው የደብረ ሊባኖስ ገዳም ይገኙበታል።
18513	የኤኳዶር ሪፐብሊክ ዴሞክራስያዊ ሀገር ሲሆን በፕሬዚደንት ይመራል።
18514	በውስጡም ለመጸነሻ የሚያስፈልጉ የዘር ክሮሞሶሞችና፣ ጽንሱም ከተፈጠረ በኋላ አስፈልጊ የሆኑ ንጥረ ነገሮችን ከሚይዙ ክሌሎች ህዋሳት ጋር የተቆራኘ ሆኖ ይገኛል ።
18515	ክሳታንሶ የተባለው ፖርቱጋላዊም በጸጸት እንዲህ ብሎ መዘገበ፡ : መቶ የሚሆኑ ፈረሶች ቢኖሩን ኑሮ የዛሬው ቀን ድል የተሟላ ይሆን ነበረ ምክንያቱም ንጉሱ እራሱ በቃሬዛ አራት ሰወች ተሸክመውት ነው ያመለጠው።
18516	ያደፈውን በእንዶድ የጎለደፈውን በሞረድ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
18517	በእነኚህ አነጋጋሪ አስተያየቶቹ በመላው ዩናይትድ ስቴትስ የተቃውሞ እና የድጋፍ ሰልፎች እንዲካሄዱ ምክንያት ሆኗል።
18518	የአርጐባ ብሔረሰብ ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ የኢትዮጵያ ፖለቲካ ፓርቲ ነው።
18519	ነፋሳቱም ብናኞቹን በእግሮቻቸው በመሸከም ወደ ሌላ ተክል በመውሰድ ከእፁ እንስታዊ ክፍሎች ላይ ያደርሷቸዋል።
18520	ለአምላክ ልንገረው ለማያስቀረው የአማርኛ ምሳሌ ነው።
18521	የአኒታም መንግሥት የኬጥያውያን መንግሥት መንስኤ ሆነ።
18522	የተሳሳቱ ነገሮችን ማስተካከልና በትክክል መጠቀም ጠቃሚ ናቸው።
18523	ብሔረሰቡ በየዕለቱ ከሚመገባቸው የዘወትር ምግቦች መካከል ቆጮ፣ ቂጣ፣ ወተት እና የወተት ተዋጽኦ፣ ቆሎ፣ ቡና፣ ድንችና «ቡሎ» ለአብነት የሚጠቀሱ ናቸው።
18524	በከነዓን በአራማያ በዕብራይስጥ በሶርያም ፊደሎች አልተገኘም።
18525	ስለዚህም በአብዛኛ አፍሪቃውያኖች እና በሰፊውም ዓለም አስተያየት ይሄ ድርጅት ውጤተ ቢስ የወሬ ማኅበር በመባል በይፋ ይተች ነበር።
18526	አይሁዶች ዑዛኢርን የእግዚአብሔር ልጅ በመሳሳት እንዳሉት ይላል።
18527	ከኤውሮጳ የሚለየው በሜዴቲራኒያን ባሕር ነው።
18528	በሚሊዮን የሚቆጠሩ ኢትዮጵያዊያን የኑሮ ደረጃ በፊት ከነበረው በጣም አድጓል።
18529	የሳይንስ ሊቃውንት እንደሚገልጹ፣ እጅግ ታላላቅ አራዊት በምድር ላይ በተመላለሱበት ዘመን፣ ፍሬው እንዲመግባቸው እንደ ተደረጀ ይመስላል።
18530	የብርሃን መጠላለፍ እንደማንኛውም ሞገድ መጠላለፍ ነው እንጂ ልዩ አይደለም።
18531	ለተማሮች ገንዘብን አላስከፈሉም፣ ድሆች የሆኑትም በምሽቱ፣ ባለሀብቶችም በቀን ይማሩ ነበር።
18532	በዓማርኛ ለመክተብ የሚያስፈልገው የዓለም ካርታ ያለበትን በመንካት ገበታውን ወደ ዓማርኛ መለወጥ ነው።
18533	በእርግጥ አንዳንድ ኢትዮጵያውያን የሽመና ውጤቶችን ወደ ውጭ ሀገር ይዘው ይሄዱ ነበር።
18534	ስለሆነም የሳይንስ አረፍተነገሮች ከተጨባጩ አለም አንጻር መፈተን ይገባቸዋል።
18535	አቡበክር ራሳቸውን ለመስዋእትነት አቅርበው የአላህን መልእክተኛ የታደጉባቸው አጋጣሚዎች ብዙ ናቸው።
18536	ተማሪዎች በምርምር እንደደረሱበት፣ ብዙ ሰዎች በነገሮች ላይ ያላቸው የመጀመሪያ እይታ ትክክለኛነት ይጎድለዋል።
18537	የድርሰት ችሎታውን ካስመሰከረባቸው ስራዎቹ አንዱ የሆነውና እራሱም በተዋናይነት የተሳተፈበት «ቢሮክራሲያዊ የከበርቴ አሻጥር» የተሰኘው ድርሰቱ ነው።
18538	ለአብነት ያህልም፡- በአንድ አስፈሪ ሌሊት እርሳቸው ለሞቱ ሶሃባዎች ዱዓእ ሊያደርጉ በወጡበት ሳያውቁ እርሷ ግን ተከትላቸው መምጣቷን ሲያስተውሉ “ለምን በዚህ አስፈሪ ጨለማ ተከተልሽኝ?
18539	በአውሮፓ ከሕንዳዊ-አረባዊ ቁጥሮች በፊት የነበረው ዘዴ ሮማዊ ቁጥሮች በአንዳንድ ቦታ እስካሁን ይገኛል።
18540	በከፍታና በመልክዓ-ምድራዊ አቀማመጥ የተነሣ በኢትዮጵያ ውስጥ ሦስት ዓይነት የአየር-፡ ንብረት ክልሎች ይገኛሉ።
18541	መቀመጫው በቪቶሪዮ-ጋስተይዝ ከተማ ነው።
18542	ሶቅራጠስ እንደሚለው "ያልተመረመረ ህይወት ምንም ዋጋ የሌለው ህይወት ነው"።
18543	ምናልባት የሃድራሞት (የመን) ጥንታዊ ዋና ከተማ ሳውባጣ?
18544	ውክፔዲያ የተመዘገበ (የሚታወቅ) አድራሻ ሳይኖራቸው ኢንተርኔት ላይ ያለምንም ክፍያ በፈቃደኝነት የሚጽፉ የበርካታ ግለሰቦች የጋራ የትብብር ውጤት ነው።
18545	ክሻትሪያ ከብራህሚን (ቄሳውንትና አስተማሮች) በታችና ከቫይስያ (ነጋዴዎች) እንዲሁም ከሹድራ (ሠራተኞች፣ አገልጋዮች) በላይ ሆኖ ይቆጠራል።
18546	አንደኛው የኒውዮርኩ ፤ አንድ ኮንትራት በአንድ መቶ ትሮይ አውንስ ሲሆን ፤ ሁለተኛው ደግሞ ቺካጎ ውስጥ አንድ ኮንትራት በሠላሳ ሦስት ነጥብ ሁለት ትሮይ አውንስ ነው።
18547	እራሳቸው በቆራጥነት ፡ ከታገሉ ፡ በኋላ ፡ የጠላቱ ፡ ጦር ፡ ኅይል ፡ ግን ፡ በመጨረሻ ፡ ወደ ፡ እንግሊዝ ፡ አገር ፡ ለጊዜው ፡ አሰደዳቸው።
18548	በተረፈም ከፈረንሳይ ፣ ጀርመን ፣ ሶቭየት ህብረትና ሜክሲኮ ሽልማትን ተቀብለዋል።
18549	የወረዳው አስተዳደር ፣ የሀገረ ማርያም ከሰም ወረዳ ሲባል ሀገረ ማርያም (ሾላ ገበያ ) የሚባለው የገጠር ከተማ ላይ ይገኛል።
18550	መላእክት በክርስትና ፣ እስልምናና ሌሎች እምነቶችም ከሰው የተለዩ መናፍስታዊ ፍጡራንና የእግዚአብሔር መልዕክተኛ ሆነው ይታያሉ።
18551	በመጨረሻ በ፲፮፻፲፯ ዓ.ም. ንጉሥ ሱስንዮስ ወደ ሮማ ካቶሊክ እምነት ተቀየሩ።
18552	ጌታመሳይ በ፲፱፻፶፫ ዓ.ም. ከሀገር ቤት መጥቶ ብሔራዊ ቲያትር ቤት ልምምድ ሲያደርግ ከቆየ በኋላ በአንዳንድ ተፅዕኖዎች ምክንያት ቲያትር ቤቱን ተሰናበተ።
18553	ከስጋበል ክፍለመደብ ውጭ ብዙ ሌሎች እንስሶች ደግሞ ስጋን ቢበሉም፣ እነዚህ ግን በተለይ ስጋን ለመብላት እንደ ተዘጋጁ ስለሚመስሉ ስለዚያው ነው «ስጋበል» የተባለ።
18554	ለጋንዲ፣ ሳትያግራሃ ዝም ብሎ ከመቃወም በላይ ሲሆን ሰላማዊነታቸው ብርታታቸው ሆነ።
18555	አልጀርስ የአልጀሪያ ዋና ከተማ ነው።
18556	ከንግሥት ክሌዎፓትራ ሞት በኋላ ግብፅ ለሮማ መንግሥት ተገዛና እስከ ዘመነ ክርስትና ፮፻፵ ዓመት ድረስ የምሥራቅ መንግሥት እየተባለ ለሮማ እንደ ተገዛ ቆየ።
18557	ስለሆነም ከአንዳንድ ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል ገደብ ከተጣለባቸው ገጾች በስተቀር ማንኛውም የኢንተርኔት አገልግሎት ተጠቃሚና ፈቃደኛ የሆነ ሰው፤ በብዕር ስም፣ ትክለኛ ስምን በመጠቀም ወይም ደግሞ ያለምንም ስምና አድራሻ፣ ዊክፔዲያ ላይ የፈለገውን ሀሳብ የማስፈርና አስተዋጾ የማድረግ አሊያም ቀድሞ በሰፈረ ጽሁፍ ላይ ተጨማሪ መረጃን የማካታት፣ ስህተትን የማረምና የማስተካከል ፈቃድ ተሰጥቶታል።
18558	ስለሆነም በ፲፰፻፹፪ ዓም የሕግ ጠበቃ ለመሆን የሚያስችል ፈቃድ (ላይሰንስ) አገኘ።
18559	የዩክሊድ አስተሳሰብ ዘዴ አሁን ድረስ የሚደነቅ ሲሆን ታዋቂ ተማሪወች፣ ለምሳሌ አይንስታይን የምርምር ርዕዮታቸውን በዚሁ ዘዴ ሲሰሩበት ይገኛሉ።
18560	ቴሌቪዥን ትርዒቶችም እና ቪዲዮ ጌሞችም አሉ።
18561	በተጨማሪ ከክርስትና ውጭ ያሉት መጸለያ ቦታዎች «ቤተ መቅደስ» ሊባሉ ይቻላል።
18562	እንዳንተ የወደድኩት ሰው የለም እያለም ይናገር ነበር።
18563	በጊዜውም በፕሮፌሰር ባዬ ይማም በዓማርኛ መልስ ቀርቦ ፕሮፌሰር ሚንጋ ነጋሽና ፕሮፌሰር ሳሙኤል ክንዴ ወደ እንግሊዝኛ ተርጕመውታል።
18564	ስለሆነም አጋርታከስ እና ሌሎች ተማሪዎች ለብዙ ዘመን ከኖሩባት አሌክሳንድሪያ እንዲሰደዱ ሆነ።
18565	የቀድሞዋ የብሪታንያ ቅኝ ግዛት ናይጄሪያ መስከረም ፳፩ ቀን ፲፱፻፶፫ ዓ/ም ነጻነቷን ስትቀዳጅ የመጀመሪያውም የመጨረሻውም ጠቅላይ ሚንስትር የነበሩት አል ሃጅ አቡባካ ታፌዋ ባሌዋ ነበሩ።
18566	በመጨረሻ ሉጋልባንዳ ወደ ኡሩክ ኢንዲመልስ ፈቃደኛነቱን ይነግረዋልና መልዕክቱን ለኢናና ያደርሳል።
18567	ፖርቱጋል አካባቢውን ወደ አምስት መቶ ዓመት ለሚጠጋ ጊዜ ያህል ተቆጣጥራለች።
18568	እስረኛው በጉልበቶቹ ላይ ቢሆንም ቁመቱ ከንጉሡ በአንድ ራስ በሙሉ ይቀነሳል፣ የጭንቅላቱም ቅርጽ ዘመናዊ ያልሆነው አይነት ነው።
18569	በኮሪይኛ የተዘጋጀው ዜና መዋዕል ኋንዳን ጎጊ ስለዚሁ አፈታሪካዊ ዘመን መረጃ ይሰጣል፤ ሆኖም በብዙ የኮርያ መምህሮች ዘንድ ይህ መጽሐፍ እንደ ትክክለኛ ታሪክ አይሆንም።
18570	በቀዳማዊ ሃይለሥላሴ ጊዜ የነበሩ ሚኒስትሮች ይወዱት እንደነበር የሚናገረው ይርጋ፣ በርካታ ጠመንጃና ሽጉጦች በሽልማት መልክ ይሰጡኝ ነበር ይላል።
18571	አዕዋፍም በየስፍራው ሁሉ ይታያሉ።
18572	በግሪክና በሮማይስጥ ቅኔ የመቄዶን ሌላ ስም «ኤማጥያ» በመሆኑ፤ «ኤማጥዩስ» ደግሞ የታላቁ እስክንድር ቁልመጫ ስም ሊሆን ይችላል።
18573	አርጎባም በእስልምና ስር የወደቀው በዚህ ዘመን ነው።
18574	በተፈጥሮ ከኦክስጅን ጋር የተዋሀደ ንጥረ ነገር ሲሆን፡ ለተለያየ ተግባራት ለመጠቀም ያመችህ ዘንድ ንጹህ ነው።
18575	የጣሊያን አምባገነን መሪ የነበረው ቤኒቶ ሙሶሊኒ አላማ የነበረው ግን አቢሲንያን ነጻ አድርጎ በጣልያን መንደር ግዛት ስር ማድረግ ነበረ።
18576	ሲወለዱም የተሰጣቸው ስም መልእክቱ ወልደ ማርያም ነበር።
18577	ሁለተኛው የኢትዮጵያ ቋሚ መላክተኛ ኾነው የተሾሙት ባለ ሥልጣን ደግሞ በጅሮንድ ዘለቀ አግደው ሲሆኑ የሹመት ደብዳቤያቸውን ለብሪታኒያው ንጉሥ ጆርጅ አምስተኛ ሐምሌ ፲፮ ቀን ፲፱፻፳፫ ዓ/ም በባኪንግሃም ቤተ መንግሥት አስረክበው፣ በዚሁ ሥልጣን ላይ እስከ ግንቦት ፫ ቀን ፲፱፻፳፭ ዓ/ም ቆዩ።
18578	ኢትዮጵያ በመጀመሪያ ዙር በአሜሪካ ስትረዳ ቆይታ በኋላ ላይ አሜሪካ ሶማሊያን ረድታለች።
18579	ከፍተኛው የመንግስት ስራ በአማርኛ ይካሄድ ነበር።
18580	ቀረፃዎች በኢትዮጵያ እና በአሜሪካ ከተሞች ተደርገዋል።
18581	ስለሆነም በሳይንሳዊ ዘዴ አካሄድ፣ መላምቶች ምንጊዜም እንዲፈተኑ ስለሚያጠይቅ፣ የተንሻፈፉ እምነቶች (ለምሳሌ የሚንሳፈፍ ግልቢያ) ከአንድ ግለሰብም ሆነ ህብረተሰብ አዕምሮ ውስጥ ተነቅለው እንዲዎጡ ይረዳል።
18582	በምሥራቅ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን አብጋር ቅዱስ ሆነው ይቆጠራሉ።
18583	አብላጫው የትምህርት ስራ በካቶሊክና በፕሮቴስታንት ሚስዮናውያን የሚሰራ ነበር።
18584	ሆኖምግን እንዳታዝን እና እንዳትጨነቅ በማሰብ ያየቸችውንና የሰማችውን ነገር አልነገረቻትም።
18585	በትክክል ለመግለጽ፣ የኢ-ውድድር አስረካቢዎች የተወሰነ ጥረዛን ዋጋ ለማስላት ያስችላል ይላል መሰረታዊ እውነቱ።
18586	የባህላዊ አስተዳደሩ ቁንጮ «ካቲ» ወይም ንጉሱ ይባላል፡፤ ካቲዎች የሚነግሱት አመጣጡ ከጋሞ-ኮሌ አካባቢ “ዝሄ” ከሚባል ሥፍራ “ከዙሌሣ” ጎሣ ነው።
18587	አንዳንድ የኢትዮጵያ ጸሐፊ «ኢቅጢዮፋጊ» («አሣ በሎች») የሚለው ግሪክኛ ስም የ«ኢትዮጵያ» ድጋሜ ሆኖ የስያሜው ጥንታዊነትና ኗሪነት ምስክር ነው የሚል አሣብ አቅርበዋል።
18588	አንዳንድ የኢትዮጵያ ጸሐፊ «ኢቅጢዮፋጊ» የሚለው ግሪክ ስም የ«ኢትዮጵያ» ደባል ሆኖ የስያሜው ጥንታዊነትና ኗሪነት ምስክር ነው የሚል አሣብ አቅርበዋል።
18589	አርበኖቹ የቢቸናውን ካምቦ (ምሽግ ) ለመክበብ ሲዘጋጁ ራስ ሀይሉ በላይ ዘለቀን መጥቼ ላነጋግርኽ ብለው ላኩበት ።"
18590	በቁርአን የአብርሐም አባት ስም «አዛር» ቢባልም መታወቂያው ከታራ (ታረሕ) ጋር አንድላይ መሆኑ አይጠራጠርም።
18591	የተወደዱ እስፖርቶች እግር ኳስ ፣ ክሪኬት እና ራግቢ ናቸው።
18592	አንዳንድ የእስልምና ጸሐፊ ስሙ ወይም ያም ወይም ከነዓን እንደ ነበር ጽፏል።
18593	በመጨረሻ የሳርማትያ ሰዎች ወደ ምሥራቅ እስከ ቮልጋ ወንዝና እስከ ካውካሶስ ተራሮች ተስፋፉ።
18594	በተለያዩ የዊክፔዲያ ገፆች ላይ የሚገኙ ጽሑፎች የበርካታ አስተዋፆ አድራጊ ሰዎች የጋራ የትብብር ውጤቶች ናቸው።
18595	በጥንታዊ ኤትሩስክኛ ቋንቋ ስሙ ቫትሉም ተባለ፣ በሮማይስጥም ዌቱሎኒዩም ሆነ።
18596	ክርስቶስ ከአፊፋኖስ በኋላ ኖሮ የዳንኤል ራእይ ገና ወደፊት ነው በግልጽ ቢያስተምርም፣ አይሁዶች ግን ዳንኤል ስላለፈው አፊፋኖስ ትንቢት ተናገረ ብለው አስተማሩ።
18597	ስደተኞቹ በንድዮም፣ ዶዴል እና በሴኔጋል ወንዝ አቅራቢያ በሚገኙ ሠፈሮች ይኖራሉ።
18598	ሰባትቤት የኢትዮጵያ ብሔር ነው።
18599	በተጨማሪ ከካስፒያን ባሕር ስሜን «ጢውሣጌታያውያን»፣ በጥቁር ባህርም ላይ በቱራስ አካባቢ «ቱራጌታያውያን» ተገኙ።
18600	በኢየሱስ ትምህርት፣ ከሁሉ ትልቁ ሕግ ኦሪት ዘዳግም ፮፡፭ «አንተም አምላክህን እግዚአብሔርን በፍጹም ልብህ በፍጹምም ነፍስህ በፍጹምም ኃይልህ ውደድ» የሚለው ሲሆን፣ ሁለተኛው ትልቁ ኦሪት ዘሌዋውያን ፲፱፡፲፰ «ባልንጀራህን እንደ ራስህ ውደድ» ነው።
18601	አለቃዉም ያስጠሩትና ምነዉ አንተ በጣም ጥሩ ታጋያችን ነህ፣ ታማኛችንም ነህ ደመወዝም እንጨምርልሃለን፣ እድገትም እናደርግልሃለን ለምን ነዉ ሥራ ለቀህ የምትሄደዉ ይሉታል።
18602	የቁራይሽ ብሔርተኞች እንደ በፊቱ የደም ዋጋ ይከፍሉ፤ ለምርከኞቻቸው ቤዛ ግን ለእስላም አማኞች እንደሚገባ በምሕረትና በትክክል ይከፍሉ።
18603	በደቡብም ጂብራልታር ስሙን ከዚሁ ንጉሥ ስም አንዳገኘው ተብሏል፣ እንዲሁም በመካከለኛ እስፓንያ «ኢዱቤዳ» የተባሉ ተራሮች ለዚሁ ንጉሥ እንደ ተሰየሙ የሚሉ ደራስያን አሉ።
18604	የተፈታኝ ተማሪዎችም ውጤት አንድ አንድ እያል መለጠፍ ተጀመረ ከማትስና ከፊዚክስ የሰቃዮች ሰቃይ የነበረው አንስታይን ነበር።
18605	ባለሃብቱ በኢትዮጵያ ውስጥ ከሃያ በላይ እህት ድርጅቶችን ያቀፈው የሚድሮክ ኢትዮጵያ የቴክኖሎጂ ግሩፕ ባለቤትና ሊቀመንበር ናቸው።
18606	አጠቃላዩ የቴዎድሮስ ውጤት ቅይጥ ነው፣ የሚለው ባህሩ ዘውዴ፣ ለውጡ "ስልትና ጭብጥ" ይጎለዋል ሲል።
18607	ወደፊትም ገብያቸውን ሐሙስ ገበያ ድረስ ከመሄድ እዚችው ኰረማሽ ላይ ለመመሥረት ተስፋ ሰጥቷቸዋል።
18608	ሰላማዊና ሃይማኖታዊ ንጉስ እንደ ነበር ይባላል።
18609	ምናልባት የሱጋምብሪ ነገድ ከዚያ ዙሪያ ከተሰደዱ በኋላ የቀሩት ሕዝቦች ይሆናሉ።
18610	የግድብን የማጠራቀም ችሎታ ግድቡ ማቆር የሚችለውን መጠን በአመት ውስጥ ወደ ግድቡ ለሚፈሰው የውሃ መጠን በማካፈል መመዘን ይቻላል።
18611	ጣሊያኖች ከኢትዮጵያ ከወጡ በኋላ ደግሞ የኢትዮጵያ ፓርላማ ፕሬዘደንት ሆኑ።
18612	እንዲሁም በኢትዮጵያ ባሕረ ሐሳብ ታኅሣሥ ፴ ቀን የበጋ ወቅት አምስተኛው ዕለት ነው።
18613	እንዲሁም በኢትዮጵያ ባሕረ ሐሳብ ታኅሣሥ ፳፰ ቀን የበጋ ወቅት ሦስተኛው ቀን ነው።
18614	እንዲሁም በፒግሜንት ቀለም ዉስጥ ዐእማድ ቀለም ነው።
18615	በሐውልቱ የተቄረጹት ርጉም ቃላት እንዲህ ይላሉ፦ «ኢዲን-ኢሉም፣ የማሪ ሻካናካ፣ ይህን ሐውልቱን ለኢናና (አረመኔ ጣኦቷ) አስረክቧል።
18616	ሞልዶቭኛ የሚጻፍበት ፊደል ወይም በላቲን አልፋቤት ወይም በቂርሎስ አልፋቤት ሊሆን ይችላል።
18617	በህንድና በኢትዮጵያ ለብዙ ሰዎች የሰውነት ልምሻን አስከትሏል።
18618	የብሪቲሽ ኮመንዌልዝ አባል ሲሆን ከንግሥት ኤልሣቤጥ ግዛቶች አንዱ ነው።
18619	ከእነኚህ በተጫማሪም ቀደም ባሉት መንግሥታት በሥራና በሰፈራ ምክንያት ከጋሞ፣ከኮንሶ፣ከዎላይታ፣ከጎፋና ከአማራ የመጡ ሕዝቦች ከብሔረሰቡ ጋር አብረው እንደሚኖሩ መረጃዎች ይጠቁማሉ።
18620	በአሜሪካ ቆይታቸውም በግራ ዘመም አሰተሳሰቦች በመማረከቸው የተነሳ በወቅቱ በሥርነቀል ለውጥ ፈላጊነታቸው ከሚታወቁ ምሁራን ጋር ቅርብ ግንኙነት መሥርተው ነበር።
18621	እንዲሁም ወድጣልያን አገር ተጉዞ ከሚንስትሮቻቸው ጋር ከተወያየ በኋላ ሲመለስ ኢጣልያ ኢትዮጵያን በቅኝ ግዛት ለመያዝ አሳብ እንዳላት ዳግማዊ ምኒልክን አስጠንቅቋቸዋል።
18622	እንግዲህ ዲሞክራሲያ ማለት ህዝብ የሚያስተዳድረውን አካል ያለምንም ተፅዕኖ ከመካከሉ መርጦ ሥልጣን የሚሰጥበት ሥርዓት ነው።
18623	መጻሕፍት በማንኛውም ቋንቋ ከግሪክ አገር ፣ ይሁዳ፣ መስጴጦምያ ፣ ፋርስ ፣ ሕንድ ወዘተ.
18624	ሄሮድያስ የወንድሙን ሚስት ማግባቱ በሕገ ሙሴ ዘንድ ሕገ ወጥ መሆኑን አሳወቀው።
18625	ኤአናቱም የአኩርጋል ልጅና ተከታይ ሲሆን የላጋሽ ንጉሥ ከሆነ በኋላ ሌሎቹን ከተሞች ለመያዝ ጀመረ።
18626	የተፈጥሮ ማስተዋልና ሕሊና ስላለው አንዱ ሌላውን በወንድማማችነት መንፈስ መመልከት ይገባዋል።
18627	የእነዚህ ዌብሳይቶች ቁጥር ከፍተኛ ከሆነ የዚኛውም በአንጻሩ ይጨምራል።
18628	በምትኩ፣ በሚቀጥለው ዓመት የእርሻ ውጤቶች ግብር ለፓርላማ ቀርቦ ጸደቀ።
18629	ቁረይሾች ለአቡበክር ከለላ መሆኑን ተቀበሉ።
18630	እያየኋት የምታስቀኝ ሚስት አገባሁ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
18631	ስለዚህም የአካባቢው ሕዝብ ነጻነት ለመውጣት ያለው ስሜት የተደበላለቀ ነበር።
18632	ከአፍሪካ የተወሰዱት ጥቁር ሕዝቦች በግብርና መሥራት እንዲገደዱ ትክክለኛ ወይም ጥሩ ሀሣብ አይደለም ብለው አመኑ።
18633	እንደገና ከምጽራይም ልጆች መካከል ከፍቶሪም የሚባለው በአንድ አስተሳሰብ ዘንድ በግብጽ መዝገቦች ከሚጠቀሰው ደሴት አገር «ከፍቲው» ጋር አዛምደው የቆጵሮስ ወይም የቀርጤስ ስም ይሆናል ይላሉ።
18634	የክብደት መላኪያዎች ወዘተ መደበኛ ተደረጉ፤ የጨርቃጨርቅም ዋጋ መደበኛ ተደረገ።
18635	ስለሆነም የአምክንዮ አባት በመባል ይታወቃል።
18636	ወዲያውም ቴወድሮንና አቡነ ሰላማን የሚያግባባ አንድ አላማ ተገኘ ፡ አንዲት ጠንካራ ቤ/ክርስቲያን በአገሪቱ እንዲኖር ማድረግ።
18637	አገራቸው በአራክስስ ወንዝ ስሜንና በካስፒያን ባሕር ምሥራቅ እንደ ተገኘ መሠከረ።
18638	ሦስተኛው እያንዳንዱ ቀለም ከሁለት መርግጫዎች በላይ ሳያስፈገልገው እንዲከተብ የመክተቢያ ዘዴ መፍጠር።
18639	በኋለኛው ክርስቲያን ታሪክ ጸሐፊው አውሳብዮስ ዘንድ፣ ንጉሥ ፊልጶስ አንድ ጊዜ ፋሲካ በዓል ለማስታወስ ወደ አንድ ቤተ ክርስቲያን ውስጥ ገባ።
18640	መደባለቁ የሚጠቅመው የብር ይዘቱን ለማጠንከር ወይንም በቀላሉ ከውስጡ ያሉትን ንጥረ ማዕድኖች በሙቀት ጊዜ ወይንም በቅዝቃዜ መጠናቸው እንዳይለወጥ ነው።
18641	የሜዶንና የእስኩቴስ ሰዎች ወርረው የኡራርቱን መንግሥት ጨርሰው ሀገሩ ከዚያ በኋላ በተለይ « አርመኒያ » ተብሏል።
18642	በተጨማሪ የተዘመደው አይጥ ካንጋሮ በአውስትራልያ አለ።
18643	ትውፊቶች እንድሚሉ፣ ግድብ ለመሥራት ልዩ ተዓምራዊ የአፈር አይነት «ሺራንግ» («ሕያው አፈር») ጠቀመው።
18644	መጽሐፉ፣ በመጀመሪያ ክፍሉ አማርኛን ወደ እንግሊዝኛ ሲተረጉም በሁለተኛ ክፍሉ መልሶ እንግሊዝኛን ወደ አማርኛ ይተረጉማል።
18645	ክርስትና በእንግሊዝ አገር ከተቀበለ በኋላ ግን፣ ቋንቋው በላቲን አልፋቤት ሊጻፍ ጀመረ።
18646	ጦርነቱን የሚዋጉበት ስፍራ በፒራሚዱ አጠገብ ነበር።
18647	በታሪክና በስነጽሑፍ ጥናት ከተሰሩት ስራወች መካከል በተለይም አማረኛ ቋንቋን በተመለከተ ዩሽማኖብ ከሚጠቀሱት ዉስጥ አንዱ ነዉ።
18648	በመጨረሻ የጊጋንቴስ ወገን ከጣልያን ለማባረር ኦሲሪስ አፒስ ወደዛ ሄዶ ለ፲ ዓመታት ነገሠ።
18649	አብዛኛው የሱልጣኔቱ ነዋሪ በግብርና ይተዳደር የነበረ ሲሆን ይህም የሰብል ማምረትንና የከብት እርባታን ያካተተ ነበር:: በሌላ በኩል ሱልጣኔቱ የህንድ ውቅያኖስና የኤደን ባህረ ሰላጤ ተጎራባች መሆኑ ንግድ በክልሉ እንዲስፋፋ በእጅጉ ረድቷል።
18650	አብዛኛው የሱልጣኔቱ ነዋሪ በግብርና ይተዳደር የነበረ ሲሆን ይህም የሰብል ማምረትንና የከብት እርባታን ያካተተ ነበር።
18651	እነዚያም የጌታቸውን ውዴታ ለመፈለግ የታገሱ፣ ሶላትንም አዘውትረው የሰገዱ፣ እኛ ከሰጠናቸው ሲሳይም በምስጢርም ኾነ በግልጽ የመጸወቱ፣ ክፉውንም ነገር በበጎ የሚገፈትሩ ናቸው።
18652	ከክፍፍሉ ምክንያቶች ውስጥ ታሪካዊና ማህበራዊ ምክንያቶሽ ይጠቀሳሉ ማለትም የተለያዩ የጥናትና የምርምር ክፍሎች ያደጉት በተለይ ዘርፉን በመሰረቱ ድርጅቶችና በግለሰቦች ጥረት መሆኑ ናቸው።
18653	በአንጻሩ ያልተማረው ወጣቱ ክፍልና፣ በእንግሊዙ ወታደራዊ አስተዳደር ስልጣን የነበረው ይህን አይነት ኢትዮጵያዊነት ሊቀበል አልቻለም።
18654	አባታቸው ጃዋሃርላል ኔህሩ የአገሪቱ የመጀመሪያው ጠቅላይ ሚኒስትር ነበሩ።
18655	ኤስቶኒያ በዘመናዊው መረጃ ኅብረተሠብ ከፍተኛ ሚና ወስዷል፤ የተደረጀ ኢንተርነት መንግሥት አገልግሎት አለው።
18656	ንግሥትም እስከሚቻል ድረስ በማንኛውም አግጣጫ ትሄዳለች።
18657	በእርግጥ እህቶቻችን በዚህ እንደማይስማሙ እናውቃለን አብዛኞቹም ስለተመቸኝና የምወደው አይነት አለባበስ ስለሆነ ነውእንዲህ የምለብሰው ይሉናል ይሁን እንጂ እውነታው ሌላ ይመስላል ምክንያቱም:-
18658	እነዚህም የሚከተሉት ናቸው፦
18659	የመሀሙድ የመጀመሪያ ዘፈኑም «አላወቅሽልኝም» የተባለው የጉሮሮው መክፈቻ ሲሆን «ጠይቀሽ ተረጂ» እና «የፍቅር አዳራሽ» የተባሉት ዘፈኖቹም ለመድረክ ከመቅረባቸው በፊት ለግሩንዲንግ ተሽጠው በቴፕ የተቀረፁ ሥራዎቹ ነበሩ።
18660	በዓመቱም ፕሮፌሰሩን የጨመረ ፲ ሰዎች የኣሉት የእስመላሽ ኮሚቴ ተቋቋመ።
18661	እንዲሁም አውግስጦስ በጋዲር ላይ ( በእስፓንያ በኩል) አለቃ ሆኖ አሾመው።
18662	አንደኛው የከተማይቱ መዘጋጃ ቤት ነው።
18663	ፋሺስቶች ኢትዮጵያን በወረሩ ጊዜ ንጉሠ ነገሥቱ ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ወደ እንግሊዝ ሀገር ሲሰደዱ ብላታ ሎሬንሶ ታዕዛዝም አብረው ከጃንሆይ ጋር ሄዱ።
18664	ሕይወቴና የኢትዮጵያ እርምጃ አፄ ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ የጻፉት የሕይወታቸው ታሪክ ነው።
18665	ብሔረሰቡ በዋነኛነት በሀዲያ ዞን በሚገኙ አስር ወረዳዎች ውስጥ የሚኖር ሲሆን፤ ከዞኑ ውጪ ደግሞ በወላይታ፣ በሲራሮ፣ በአርሲ፣ በባሌ፣ በአጆ፣ በመንጂ፣ በመተሐራ፣ በስልጤ፣ በቀቤና፣ በማረቆ፣ በሀላባ፣ በሲዳማ፣ በየም፣ በሐረሪ፣ በአፋር፣ በኮፌሌና በከንባታ በብዛት እንደሚገኙ ይነገራል።
18666	በነዚህና በመሳሰሉት ስራወች ላይ ከፍተኛ አስተዋጾ ያደረጉ ተመራማሪወችም፡ ፈ- ፐሪቶሪዮስ፣ ኦ- ሙቲቦክስ፣ ከ- ቢትሊድ፣ እንዲሁም አዉስትሪያዊዉ ኤ- ሊትማን ይገኙበታል።
18667	በጥንታዊ ግብጻውያን እምነት ሴት የተባለው ትንሽ ወንድሙን ዖሴሮስን (ቄንቲያሜንቱን) በታቸኛ አባይ ወንዝ (ስሜን ግብጽ) አሰጥሞ ከገደለው በኋላ፣ እሱ ደቡብ ግብጽ ተሸለመው።
18668	ከእነዚህ መፍትሄዎች መካከል ደም ለማርጋት አስፈላጊ የሆኑት ቅመሞች ማነስ ጋር የተያያዙ ሁኔታዎችን ቅመሞቹን ወደ ደም እንዲደርስ ማድረግ አንዱ መፍትሄ ነው።
18669	እየተባሉ እየተጠየቁ ጠረጴዛ ላይ እያወጧቸው ነበር የሚያዘፍኗቸው።
18670	በእነዚና በመሳሰሉት ጥቅሶች ላይ በመመስረት መንፈስ ቅዱስ የተወሰነ አካልና የራሱ የሆነ ስብዕና ያለው እንደሆነ አብዛኞቹ የክርስትና እምነት ተከታዮች ያምናሉ።
18671	መጀመርያ በእስፓንያ ደርሰው ከዚያ ወደ ነመድ አገር ወደ አይርላንድ ተመልሰው በ፭ አለቆቻቸው ሥር ወረሩ።
18672	ቀበሌኛው ከጀርመንኛ የተነሣ ሲሆን ዛሬ በተለይ እንደ ነዘርላንድኛ ይመስላል።
18673	ፌዴሬሽኑ የኮሎምቢያ ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድንን ያዘጋጃል።
18674	ስለሆነም ይመስላል፣ ላስታን በዋግ ሹም ማዕረግ ያስተዳደሩ ገዢዎች መቀመጫቸው ሰቆጣ ነበር።
18675	ኖርማኖች ከፈረንሳይ ከወረሩ በኋላ ግን መንግሥቱን በመያዛቸው የአገሩ መኳንንት ሆኑ፣ ኗሪ እንግሊዞች ግን ተራ ሕዝቦች ሆነው በኖርማኖች ሥር («የኖርማኖች ቀንበር») ተጨቆኑ።
18676	አንድነት የኢትዮጵያ ፖለቲካ ፓርቲ ነው።
18677	ደገሃቡር በኢትዮጵያ የሶማሌ ክልል ከተማ ሲሆን በደገሃቡር ዞንና በደገሃቡር ወረዳ ይገኛል።
18678	አቡበክር የአስተዋይ ልቦና፣ የሩቅ አሳቢ አእምሮ ባለቤት ነበሩ።
18679	ሊያንቁት አይችሉምና ጓደኞቹ በዋሻ ውስጥ ከስንቅና ከዕጣን ሙጫ ጋር ይተዉትና መንገዳቸውን ይቀጥላሉ።
18680	ኢንፊኒት በዲትሮይት ዲጄዎች ይህን ያህል ትኩረትን አላገኘም ነበር።
18681	አብዛኛው የብሔረሰቡ አባላት ከአፍ መፍቻ ቋንቋቸው በተጨማሪ ዳውሮኛ ፣ ጋሞኛ ፣ ወላይትኛና አማርኛ ይናገራሉ።
18682	ድንቅነሽ የምትባለው በአፋር ክልል ውስጥ የተገኘችው አጽም በአለም በዕድሜ ሁለተኛ ጥንታዊ ናት።
18683	ግጥሞቹን የሚጽፋቸው ወለላዬ በሚል የብዕር ስም ነው።
18684	ኮምቦልቻ በኢትዮጵያ የአማራ ክልል ከተማና ወረዳ ሲሆን በደቡብ ውሎ ይገኛል።
18685	ስለዚህም በተከታታይ በስውር ግዞት የሩቅና ፈታኝ ግዛቶች አስተዳዳድሪ እየተደረገ ይሾማል።
18686	ኣብዛኛው ተናጋሪዎቹ ስፓንኛ ደግሞ የሚችሉ ናቸውና።
18687	በክረምት በርኖስክን አታውል እቤት የአማርኛ ምሳሌ ነው።
18688	የበሽታው መንስዔዎች በዓይን ሊታዩ የማይችሉ ረቂቅ ተሕዋስያን ናቸው።
18689	ስኪላክስ ዘካርያንዳ የሚባል ግሪክ መርከበኛ በፋርስ ንጉሥ ዳርዮስ ትዕዛዝ በሕንዱስ ወንዝ ፣ በሕንድ ውቅያኖስና በቀይ ባሕር በመጓዝ የአረብ ልሳነ ምድርን በሙሉ ዞረ።
18690	ውክፔዲያ በበኩላችሁ የዚህን ሀሳብ ተዋናዮች በመሆን በበጎ አስተሳስሰብ በመልካም ግንዛበ ሁሉንም ወገኖች በማስተባበር የዚህን ጉዳይ ከግብ ለማድረስ ተባባሪዎች እንድምትሆኑ ባለሙለ ተስፋ ነኝ፡፤
18691	ላሊበላን ካላጠገቡት ይጮሀል ሎሌም ካልሰጡት ይከዳል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
18692	ከኒውተን በተቃራኒ፣ በዚያው ዘመን የነበረው ጀርመናዊው ሌብኒትዝ ካልኩለስን ከጥራዝ ነጠቅነት በተላቀቀ መልኩ፣ ወጥ በሆነ ስሌት ማነጽ ጀመረ።
18693	ለመስጠት አለመቸኮል ከሰጡም ወዲያ አለመጸጸት የአማርኛ ምሳሌ ነው።
18694	ኻአንኽሬ ሶበክሆተፕ በጤቤስ ነገሠ።
18695	ሚኒስትር የመንግስት ከፍተኛ መስሪያ ቤት የበላይ አዛዥና ተቆጣጣሪ ነው።
18696	ሊዮናርዶ የእንደገና መወለድ የጥበብ ሰው ተደርጎ ይወሰዳል።
18697	ስለሆነም አስረካቢው እንዲሁ ግቤቱን እና ውጤቱን በሚያዛምድ ቀመሩ ብቻ ተጽፎ ይታያል።
18698	ፈረንሣይ ሌጋሲዮንና ሩዋንዳ ሠፈሮች ለዚህ ጥሩ ምሳሌ ናቸው።
18699	በግሪክና በእስፓንኛ ባሕሎች ማክሰኞ እንደ እድለ ቢስ ቀን ይቆጠራል።
18700	እንዲሁም በግሪክኛው ትርጉም ሮዲዮይ ሲባል ይህም ማለት የሩድ ሰዎች ሊሆን ይችላል።
18701	በተረፈ፣ በሁለተኛው የአለም ጦርነት ወቅት የሥነ ምስጢር ትንተና በማካሄድ እና የጠላትን ኮድ በመበተን ስሙ ይነሳል።
18702	በዙሪያው ባለርስቶች ጥያቄ፣ የአዲስ አራያ ሠራዊት አለቃ ሰር ቶማስ ፌይርፋክስ ከወታደሮች ጋር ደረሰና ዊንስታንሊንና ሌላ ቆፋሪ ዊልያም ኤቨራርድን በጥያቄ መረመራቸው።
18703	ፊደሉንም ለማሟላትና ከሌሎች ፊደላት እኩል እንዲራመዱ በየጊዜው ጽፈዋል።
18704	በሥራውም የአብራውዝ ግራንት አሸናፊ ሆኗል።
18705	የበሽታው ተሕዋስያን በጆሮና በዓይን ነርቮች ላይ ጉዳት ስለሚያደርሱ መደንቆርንና መታወርን ሊያስከትሉ ይችላሉ።
18706	ክርስትና በኢትዮጵያ የገባው በነዚሁ ዓመታት ውስጥ ከ፪፻፺፰ እስከ ፫፻፳፬ ዓ.ም. በአብርሃና አጽብሓ ዘመን ነው።
18707	ሁለተኛው ግድግዳውና ጣሪያው ተለይቶ ጣሪያው በሣር የሚከደንና «ፌንጋሞ» በመባል የሚጠራው ነው።
18708	በማርክስ አስተሳስብ ደመወዝ ተከፋይ ጉልበት ባለበት ሁሉ የመደብ ትግል ይኖራል ብሎ ያምን ነበር።
18709	የነፋሳዊ ኤሌክትሪክ ማመንጫ ሰገነት ሰገነቱ ከመሬት ውስጥ በሲሚንቶ ይቀበርና ከመሃሉ ደግሞ በቋሊማ (መወጠሪያ ገመዶች) እንደ ድንኳን በችካል ይገተራል።
18710	በቅርቡም አያንዳንዱ የግዕዝ ፊደል፣ ኣኃዝና ምልክት ዩኒኮድ የሚባል የዓለም ፊደላት መደብ ውስጥ መግባት ቀጥሏል።
18711	በተቻለህ ስለአገርህ ሥራህን በሚገባ ፈጽመህ በምትሰናበትበት ጊዜ ታላቅ ነህ ሳልልህ ብቀር ሥራዎችህ ቀድመውኝ ይናገራሉ።
18712	ካገራችን ገጣሚያንና አጫጭር ልቦለድ ጸሓፊዎች አንዱ ነው።
18713	ኢትዮጵያ የእራሳቸው የጥንት ፊደላት ከኣላቸው ጥቂት ኣገሮች ኣንዷ በመሆንዋ ይህ ለሕዝቦችዋ ትልቅ ኩራት ነው።
18714	ቅርናታም ለቅርናታም ሰንቡሌ ሰንቡሌ ይባባላል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
18715	ማጠቃለያ በተለይም፤ የአዒሻ ሕይወት አስደማሚ የሚሆነው የነበረችበትን ዘመን በትኩረት ስናጤን ነው።
18716	ከደቡብ፣ ከምዕራብና ከደቡብ ምስራቅ ኢትዮጵያ አካባቢዎች የሚመጡት የግብርና ውጤቶች፣ የዝሆን ጥርስ፣ ዝባድ ዘወተ.
18717	ከአቦርና ከኤፍራጥስ መካከል ያሉትን አራማውያን ድል አድርጎ በሜድትራኒያን ሲደርስ ፊንቄን ቀረጠ።
18718	ዞራስተር በከተሞችና በባህር ጠረፎች በሚዋትትበት ዘመን መንፈሱን ወደታች ስለሚጎትተው የስበት ሃይል ማውጣት ማውረድ ጀመረ።
18719	አለኝ፡፡ ሰማሁት፡፡ ሚኒሽር ጠበንጃ ሸለምኩት፡፡ እነዚያን የሽፍታ አለቆች ሁለቱን በሚኒሽር!
18720	አልበርት አንስታይን የጊዜን ትርጉም እስከለወጠበት ዘመን ድረስ የጊዜ ትርጓሜ ኢሳቅ ኒውተን ባስቀመጠው መልኩ ይሰራበት ነበር።
18721	ከነዚህም ከገደሏቸው የጠላት መኮንኖች ላይ ብዙ ኒሻን ማርከው አሁን በቤተ መጻሕፍት መወዘክር ለመታሰቢያ ሰጥተዋቸው ይገኛሉ።
18722	ውቸረሪያ ባንክሮፍቲ በብዛት የሚታወቅ ነው።
18723	እነዚህን መስፈርቶች ማሟላት የማይችል ነገር ግን አባል የመኾን ፍላጎት ያለውን ሰው ደግሞ ወርኀዊ ክፍያ እንዲከፍል በማድረግ በደጋፊ አባልነት እንዲቀጥል የሚያስችል ምቹ ኹኔታ አለው።
18724	የንግሥተ ነገሥታትን ሥልጣን ለማሳወቅ ሲባል ራስ ወልደ ጊዮርጊስ የካቲት ፲፩ ቀን ራስ ወልደ ጊዮርጊስን ንጉሠ ጎንደር ብለው አንግሠው ዘውድ ደፉላቸው።
18725	ሽንኩርት የባህሪውን ይሸታል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
18726	ከነዚህም በመግቢያው ያላቸው ነገሥታት ከማየ አይህ በፊት እንደ ነገሡ ይላል።
18727	ሄራክሌስ አሸነፈውና አገሩን ለኗሪዎቹ ሰጠው።
18728	በራሂዎቹ የሰውነቱን ባሕርይ የሚሰጡት ክፍሎች ስለ ሆኑ «ሥነ ባሕርይ» ተብሏል።
18729	በለንደን ኦሎምፒክስ ተሳትፎ የነበረው መሃመድ ሁለት ዙር ማጣሪያዎችን አልፎ ለፍጻሜ ውድድር በማለፍ የመጀመሪያው ኢትዮጵያዊ አትሌት ለመሆን በቅቷል።
18730	የሁለቴው የኦሊምፒክ ማራቶን አሸናፊና የማራቶን የክብር ወሰን ባለቤት ሻምበል አበበ ቢቂላ በ፲፱፻፷፬ ዓ/ም በተካሄደው ፳ኛው የሙኒክ ኦሊምፒክ ውድድር ላይ በልዩ እንግዳነት ተጋብዞ በተሽከርካሪ ወንበሩ ላይ ተቀምጦ ውድድሩን ይመለከት ነበር።
18731	አብዛኛው ተናጋሪዎቹ የህንድ ሃይማኖት ተከታዮች ቢሆኑም ለረጅም ዘመን የእስላም ገዢዎች ስለነበሩባቸው ብዙ ቃላት የተወሰዱ ከፋርስ ሆኗል።
18732	በግዕዝና እንግሊዝኛ ቀለሞች ሁለቱንም ዓይነቶች መሥራት ይቻላል።
18733	የከለሱት ልጆቻቸውም በቁመት አብልጠው ረጃጅሞች እንደተባሉ እነዚህም አባቶቻቸውንና ምድሪቱን እንደ በደሉ ይላል።
18734	በተለያዩ ምክንያቶጭ የተነሳ በትክክል ለመግለፅ ያስቸግራል።
18735	እስካሁን ያገኘናቸው ቀመሮች ማናቸውም ምህዋራቸው የተጋደመ ወይም የቆመ ሞላሎችን ለማግኘት ያገለግላሉ።
18736	የፖለቲካ ፓርቲወች፣ የንግድ ማህበራት፣ የሰው ልጅ መብቶች፣ የህትመትና የመናገር ነጻነትንም ይፈቅዳል።
18737	ለእዚህና ለመሳሳሉት ከፍተኛ የሃላፊነት ቦታዎች የበቁት በትዕዛዝ ፈፃሚነታቸው ብቻ ሳይሆን በቋንቋ አዋቂነታቸውና በአስተዋይነታቸውም ጭምር እንደነበር መረጃዎች ይጠቁማሉ።
18738	ሀገራዊው የኢኖቬሽን ሥርዓት አስተዳደር መዋቅር የፖሊሲውን አፈፃፀም ለመምራት፣ ለመደገፍ እና ለመከታተል እንዲያስችል ተዘርግቷል።
18739	እድሜውም ለትምህርት ሲደርስ ባቅራቢያው በሚገኘው መራኛ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ገብቶ ተምሯል።
18740	በሽታውን ለመከላከል ሰውነት የሚያመነጨውን የሰውነት መከላከያ ንጥረ ነገር ማየትም ይጠቅማል።
18741	ተረችነት በሳይንስና ሳይንሳዊ ዘዴ ውስጥ ቁልፍ ቦታ ያለው ጽንሰ ሐሳብ ነው።
18742	በሽታውን ለማስታገስ ከጀርመን ወደ ጣሊያን ሄዶ የተወሰነ ጊዜ ያሳልፍ ነበር።
18743	ትርጉሙ፦ በደመነፍስ የሚያወራ ብዙ ጥፋትን ይሰራል።
18744	እንዲሁም በአርሜናዊ ሃዋርያዊ ቤተ ክርስቲያን በሁልቀን ቅዳሴ ይከብራሉ።
18745	ከእነዚህ ባለሙያዎች መካከልም አምሳ /፶/ የሚሆኑት ወደ አንኮበር ተልከው የሸዋን የአሸማመን ጥበብ ተምረው እንደመጡ ጋሪሰን (፲፱፻፸፬ ዓ/ም) ያስረዳሉ።
18746	አገራቸው ከፈረንሳይ ግዛትነት ነሐሴ ፩ ቀን ፲፱፻፶፪ ዓ/ም ነጻ ከወጣች በኋላ በፖሊቲካ ዘመናቸው የአፍሪቃ አኅጉርን የቅኝ ግዛትነት ቀንበር ለማስለቀቅ ብዙ የደከሙ ሲሆን አገራቸውንም በፕሬዚደንትንት በመሩባቸው ዘመናት ራዕያዊ ዕቅዶችን በመተመንና የአገሪቱን ዋና ምርቶች የሆኑትን ኮኮ እና ቡና በማዳበር በምዕራብ አፍሪቃ የላቀ እድገትን አስገኝተዋል።
18747	ከቀድሞው የሃይማኖት ትምህርት ለየት ባለ ልብ ወለድ መልክ የቀረበ በመሆኑ ብዙ አንባቢዎችን እንደ አረካና ጥሩ የጊዜ ማሳለፊያ እንደነበር ይታወቃል።
18748	መጀመርያ የምናውቀው የያምኻድ ንጉሥ ሱሙ-ኤፑኽ (በያኽዱን-ሊም ዘመን) ከሃላብ በላይ አላላኽንና ቱባን ከተሞች ገዛ።
18749	ተለማበት የተጋባበት የአማርኛ ምሳሌ ነው።
18750	አዲግራት በኢትዮጵያ የትግራይ ክልል ከተማ ሲሆን በምስራቃዊ ዞንና በጋንታ አፈሹም ወረዳ ይገኛል።
18751	ምወሕርኛ በኢትዮጵያ የሚነገር ቋንቋ ሲሆን የሴማዊ ቋንቋዎች ( ሰባትቤት ) አባል ነው።
18752	ኤችአይቪ የሚያጠቃው የሰውነት የነጭ የደም ሴሎችን የሰውነት የበሽታ የመከላከያ ተቁዋማትን ነው።
18753	ጣሊያኖቹ የእስላምና ተከታዩን ክፍል ድጋፍ ለማግኘት ሲሉ የእስልምና ሃይማኖትን መስፋፋት በሰፊው ይደግፉ ስለነበር።
18754	ከእርሱም የተከተለው ዩሊአኖስ ከሐዲ የድሮ አረመኔነት ወዳጅ ነበርና የንቅያ ክርስትናን ለማቃወም ማናቸውንም ዓይነት ሌሎችን እምነቶች ይደግፍ ነበር።
18755	ባምባሲኛ በኢትዮጵያ የሚነገር ኦሟዊ ተብሎ በሚታወቀው የቋንቋ መደብ የአፍሮ-እስያ ቤተሰብ የሚካለል ቋንቋ ነው።
18756	ሊምፋቲክ ፍላሪያሲስ እንዲሁም ዝሆኔ ተብሎ የሚታወቀው መነሻው በጥገኛ ትልትሎች የ ፍላሪዮአይደያ በሆነው ዝሪያ ነው.
18757	ስለዚህም የሚከተሉት ስብስቦች እኩል ናቸው።
18758	አኝዋክኛ በኢትዮጵያ የሚነገር ናይሎ ሳህራዊ ተብሎ በሚታወቀው መደብ ውስጥ የሚገኝ ቋንቋ ነው።
18759	ማጃንግኛ በኢትዮጵያ የሚነገር ናይሎ ሳህራዊ ተብሎ በሚታወቀው የቋንቋ መደብ ነው።
18760	ከነዚህም አብዛኛዎቹ ለውድድሩ ሲባል የተሠሩ ናቸው።
18761	ጥላስፈሬ እስጢፋኖስ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ከአለት የተፈለፈ ቤተ ክርስቲያን ነው።
18762	ሱሰኒዩስ የተወለደው የአህመድ ግራኝ ሰራዊት ከተሸነፈ በኋላ ሲሆን በዚህ ጊዜ የህዝብ ንቅናቄ ይታይ ነበር።
18763	በውግያው አልቢዮንና በርጊዮን ታላቅ ሠራዊት ነበራቸው፣ የሄራክሌስም ሠራዊት ሲቸገር ሄራክሌስ ለአባቱ (ዜውስ) ጸልዮ አሸነፈ፤ ሁለቱም ወንድማማች ተገደሉ።
18764	ስለዚህም ሙከራችንን በጥንቃቄ ማቀድ የሳንሳዊ ዘዴ አንዱ ወሰኝ እርከን ነው።
18765	በሥልጣኑ አማካይነት የዙሪያው ሕዝብ እንዳይረዳቸው አሰናከለ፤ እንዲሁም ቆፋሪዎቹም ሆነ ንብረታቸው በግፍ እንዲበደሉ አደረገ።
18766	ይልቁንም የተገነቡት የተለያየ እፍግታ እና ጥንካሬ ካላቸው ቁሶች ነው።
18767	በፍሮይድ አስተሳሰብ በህይወት ከመኖር ቀጥሎ ለሰው ልጅ ከፍተኛ ዋጋ ያለው ፍትወተ ስጋ እንደሆነ ጽፏል።
18768	ብሔረሰቡ ከሚገኝበት ወረዳዎች መካከል ቡሌ፣ ይርጋጨፌ፣ ኮቸሬ እና ገደብ ወረዳዎች ደጋና ወይና ደጋ የሆነ የአየር ንብረት ሲኖራቸው የተቀሩት የወናጐ እና ዲላ ዙሪያ ወረዳዎች ደጋ፣ ወይናደጋ እና ቆላማ የአየር ንብረትን ያካተቱ ናቸው።
18769	ኩንፋልኛ በኢትዮጵያ የሚነገር ኩሺቲክ ተብሎ በሚታወቀው የቋንቋ መደብ የአፍሮ-እስያ ቤተሰብ የሚካለል ቋንቋ ነው።
18770	ለምሳሌ፣ የአይሁድና መጻሕፍት በንጉሥ ሰሎሞን ቤተ መጻሕፍት ውስጥ በኢየሩሳሌም ቤተ መቅደስ አጠገብ ተገኙ።
18771	በተለምዶ የሚሰራበት የተቃርኖ ሃሳብ፣ ለዕለት ተለት ንግግርና ግንዛቤ ቢረዳም፣ ለፍልስፍና እና ለሂሳብ ለመሳሰሉ ዕውቀቶች ግን የማምታታት እና የማደናቀፍ ችግር ይፈጥራል።
18772	ስለሆነም ቴወድሮስን ለመውጋት ዝግጅት ማደርግ ጀመረ።
18773	በተጨማሪ የሚከተሉት ፈርዖኖች በቶሪኖ ዝርዝር ባይጠቀሱም ከጥቂት ቅርሶች (ጥንዚዞች) በዚህ ዘመን ያሕል እንደ ገዙ ታውቋል፦ ኑያ፣ ሽነህ፣ ሽንሽክ፣ ዋዛድ ፣ ኻሙሬ፣ ያዕቆብ-ሃር ።
18774	የሠዋሰው ባለሙያዎች አንዳንድ ፊደላት እንደቃል ስለሚያገለግሉ የቃል ገለጻ የአንድ ወይም ከዚያ በላይ የሆኑ ፊደላት ስብስብ ሲሉ ይገልፁታል።
18775	በተለያዩ አካባቢዎች የተለያየ ሥልጣን ነበረኝ፡፡ በአውራጃ አስተዳዳሪነት ብትይ በወረዳ አስተዳዳሪነት.
18776	ስለዚህም መልእክቱን አምናችሁ ተቀበሉ።
18777	በድንገት ተስተካክሎ ተቀመጠ፣ መለሰም፦ :"ለታላላቆቹ ሰወች ከንፈር መምጠጥ!
18778	እነዚህን እራሳቸውን የሚደግሙ ክስተቶች እና ሌሎች ተመሳሳይ ንድፎች በነበረው ሂሳብ መግለጽ እንደማይቻል ስላወቀ በቀጣዮቹ አመታት የፍርክስክስ ጂዖሜትሪን () ለዚህ ተግባር ፈጠረ።
18779	እንዲሁም በአንዳንድ አፈታሪክ መሠረት፣ ይህ ያዕቆብ በፋራን ምድር የነበረው ቅርስ ድንጋይ ይሆናል።
18780	ዕረኛውም የተባለውን በማድረግ የእባቡን እራስ ቱፍ ሲል የነጻነትን ሳቅ ያቀልጠው ጀመር።
18781	የእምነቱ አስተምህሮ ቅድስናን ለታመሙ፣ ለድሆች እና በሥቃይ ውስጥ ያሉ እና መንፈሳዊ የምህረት ስራዎችን ያጠቃሉ።
18782	በሁሠርል አስተያየት ማናቸውም የአዕምሮ ስራወች ትኩረት አላቸው ማለትም ማናቸውም እምነቶች ወይም ፍላጎቶች ወይንም ሃሳቦች ስለ አንድ ነገር ወይም ስሌላ ነገር ነው።
18783	በመካከሉ ከተደረጉት የተለያዩ ሙከራዎች መካከል የኢንጂነር ኣያና ሥራ ኣንዱ ነበር።
18784	አንዳንዴ አድፍጠው፣ አንዳንዴ አሯሩጠው ያድናሉ።
18785	የአንጎላ ፕሬዝዳንት የሀገሩና የአንጎላ መንግሥት መሪ ነው።
18786	ተመሳሳይ አስተያየት በኢየሱስ ክርስቶስ ትምህርት ይገኛል።
18787	ጋሞጎፋን የጎበኙትን የዳግማዊ ምኒልክን እንደራሴ ፊታውራሪ ሀብተጊዮርጊስ ዲናግዴን አጅበው ወደ አዲስ አበባ መጥተዋል።
18788	በፖለቲካ ተሳትፏቸው የመኢአድ አመራርና የቅንጅት ሊቅምንበር በመሆን አገልግለዋል።
18789	በእነዚህ የሮማውያን ለውጦችም ሳትስማማ ኢትዮጵያ ካለንደሯን እንደጠበቀች ቆይታለች።
18790	ታሪክንና ፍልስፍናን አቀናጅቶ ለማቅረብ የሞከረበት ስራውም በፖይዚዶኒዮስ ዘንድ ተቀባይነትንና ቀጣይነትን ያገኘ ነበር።
18791	እነርሱም ሾቺሚልካ፣ ትላዊካ፣ አኮልዋ፣ ትላሽካላን፣ ቴፓኔካ፣ ቻልካ እና መሺካ ተባሉ።
18792	ፖታሺየም መጀመርያው የታወቀው የአትክልት አመድ በድስት ውስጥ በመስጠም ሲፈጠር ነበርና።
18793	ከግብርና በተጨማሪም በንግድና ኢንዱስትሪ ዘርፍ በግንባታ፣ እንጨትና ብረታ ብረት፣ ጨርቃ ጨርቅና አልባሳት የተደራጁ ማኀበራት ይገኛሉ።
18794	እንደዚህ እንዳይሆን አንዳንዴ ተንጸባራቂ ማዳመት ወይም ምንም ሳይቀየር መልእክቱን በቀጥታ ማዳገም ይሻላል።
18795	ውክፔድያ ንብረትነቱ ዊክሜዲያ ፋውንደሽን የሚባል ለትርፍ ያልተቋቋመ ድርጅት የተመዘገበ ህጋዊ የንግድ ምልክት ነው።
18796	የብሳና፣ የጨጎጊትና የክትክታ ቅጠላቅጠል ተደቅቀው እንደ ለጥፍ ደግሞ ለቁስል ይለጠፋል።
18797	የዓማርኛ ሞክሼዎችን ማስወገድ በሚከተሉት ምክንያቶች ከጥቅሙ ጉዳቱ ያመዝናል።
18798	በተጨማሪ የኃይማኖት ችግሮችን የሚመለከቱ መጻሕፍትን ሳይታክቱና ሳይሰለቹ ያነቡም ነበር።
18799	ይሄውም፣ የአነባብሮ እርግጥን ለመጠቀም፣ የሚተነተነው ዑደት ሊኒያር መርብ መሆን አለበት።
18800	እነዚህም ካምፓላንና እንትቤን ያጠቃልላል።
18801	ሲኪሌውስ ዳርዳኑስን ከጣልያን ባባረረውበት ዓመት እርሱም ዓረፈ፤ ልጁም ሉሱስ በሂስፓንያ ዙፋን ተከተለው።
18802	ዕውቅናም እንዲያገኙ ደራሲዎች እንዲጠቀሙባቸው ለዓመታት ከማቅረብ ሌላ ፓተንቶቻቸው ውስጥ ጽፈዋቸዋል።
18803	እንዲሁም በስቴፋኑስ ፎርካቱሉስ (ፈረንሳዊው ኤትየን ፎርካዴል) ዘንድ ሳሮን ጋሊያን እስከ ጋሮን ወንዝ ድረስ ገዛ፤ በቱሉስ ከተማ አንድ ዩኒቨርሲቴ እንደ መሠረተ የሚል ልማድ አለ።
18804	አልጄሪያ የተባበሩት መንግሥታት ፣ የአፍሪካ ሕብረት ፣ ኦፔክ እና ሌሎችም ዓለም አቀፍ ድርጅቶች አባል ሀገር ናት።
18805	ዕርቁንም በተመለከተ የተነደፈው ውል ሁለት ነገሮችን ብቻ የተመለከተ ሲሆን፣ እንኚህም፦
18806	በጥንታዊ እንግሊዝኛ እያንዳንዱ ስም የተወሰነ ጾታ (ወንድ፣ ሴት ወይም ግዑዝ) ነበረው።
18807	አረንጓዴ በጥቂትነት የሚገኝበት ቦታ ያመለክታል።
18808	በአንጻሩ እያንዳንዱ የሠንጠረዡ ረድፍ (ሮው)፣ ተለዋዋጭ ግቤቶቹ ሊይዙት ከሚችሏቸው የተለያዩ የዋጋ ጥምረቶች ውስጥ አንዱን ጥምረት መርጦ በዚያ ጥምረት ላይ የአምክንዮው መተግበሪያ በማረፍ የሚያስገኘውን ዋጋ ያሳያል።
18809	አይሁድና በአይሁድና ስለሁለቱም ምንም ነገር አያምኑም ሀሰተኛ ናቸዉ ይላሉ።
18810	ከካራቆሬ በስተሰሜን የሚያልፈው ዋናው የአዲስ አበባ ፦ አስመራ መንገድ እና ድልድዮችም እንቅጥቅጡ ባስከተለው የድንጋይ ናዳ ወደ አሥራ ሰባት ኪሎ ሜትር ርዝመት ላይ አደጋ ደረሰ።
18811	ዲዮዶሮስ እንደሚለን የቤኂስቱን ጽሑፍ በተራራ ገደል ላይ አስቀረጸች።
18812	ምናልባት በስትራቦን የተጠቀሰው ነገድ ራማኒታይ ወይም በፋርስ ባሕር ላይ ያለው ከተማ ረግማህ?
18813	የተረፉት መንግሥታት የጂዮርጂያ ግዛት እንዲሆን የጂዮርጂያን ይግባኝ ተቀባዮች ናቸው።
18814	ኢስላምን መቀበላቸው ከነብይነት በፊት የመልእክተኛው (ሰ.ዐ.ወ) ባልደረባ ነበሩ።
18815	ስለሆነም ለመደመርና ለመቀነስ፣ በተለይ ደግሞ ለማባዛትና ለማካፈል እጅግ የተወሳሰበና አሰልቺ ነበር።
18816	ዲዮዶሮስ እንደሚለው በአስቄሎን በሶርያ ተወልዳ እናቷ ግማሽ ሰው ግማሽ አሣ የሆነች አድባር እንደ ነበረች ይባል ነበር።
18817	መዝገቦቹ የተጻፉበት ኩኔይፎርም በተባለ ጽሕፈት ሲሆን ቋንቋቸው ኤብላኛ ነው፣ ይህ ለአካድኛ ተመሳሳይ የሆነ ሴማዊ ቋንቋ ወይም ቀበሌኛ ነው።
18818	እንሥሣት በአብዛኛው ተንቅሳቃሽ ሲሆኑ፣ የወሲባዊ ጓደኛ ወይንም አጣማጅ ይፈልጋሉ፣ ያስሳሉ።
18819	ፖለቲካን የሚያጠናው የትምህርት አይነት የፖለቲካ ሳይንስ ወይም የፖለቲካ ጥናት ይባላል።
18820	የሀማሴን የመጨረሻው አስተዳዳሪ ከሓዛጋ ሲመነጩ፣ ስማቸውም ደጃዝማች ወልደሚካኤል ሰለሞን ይሰኛል።
18821	እስታሁን የተሰሩትን የአንቲባዲ ምርመራ አይነቶችን በሁለት ከፍል ማየት ይቻላል።
18822	የሚፅፈው በአብዛኛው ልቦለዶችን ቢሆንም ግጥሞችንም ይፅፋል።
18823	ታማኝነት ከከሐዲነት ይጠብቃልና ያገኘውን ለራሱ ያገኛል።
18824	በግሪኮች አስተያየት የመልቃርት መታወቂያ ከጀግናው ሄራክሌስ ጋር አንድላይ ነበር፤ ይህ ሄራክሌስም የጋዲራ መስራች መሆኑን አመኑ።
18825	ምኒልክም ቴዎድሮስን እንደአባት ይወዷቸው እንደነበር ይገለጻል።
18826	ዘመናዊት ኢትዮጵያን ለማደርጀት በተደረገው ትግል በግንባር ቀደምትነት የተሳተፉ እኒህ ፈላስማ፥ ባለቅኔ፥ ጸሐፌ-ተውኔት፥ ደራሲና አንጋፋ ጋዜጠኛ ፥ 'የቀለም ሰው' በሀገራችን የመጀመሪያ የነበረውን የቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ሽልማት ድርጅት በቀዳሚነት የተቀበሉ ሲሆን፣ አዲስ ትውልድ ላፈራ ስብእናቸው የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ጥቅምት ፳፮ ቀን ፲፱፻፺ ዓ.ም. በሥነ ጽሑፍ የክብር ዶክቶሬት ዲግሪ ሸልሟቸዋል።
18827	ሰውዬውም ቢያገኛቸው ለቅኔያቸው የሚሰጠውን መልስ እያሰላሰለ አህያውንም እየነዳ ወደ ገበያ ሲሄድ ያገኛቸዋል።
18828	ስለሆነም የመነጽሮቹ መስታወቶች የሚያሳልፉት ከነርሱ መዋለታ ጋር የሚስማማውን ክፍል ብቻ ነው።
18829	በማዕከሉ የሚገኙትን ሳይንሳዊና ቴክኖሎጂያዊ እውቀቶችና ትኩስ የሳይንስና ቴክኖሎጂ ዜናዎችን ተደራሽ ለማድረግ ማራኪ ገፅታን ተላብሶና የተጠቃሚዎችን ፍላጎት መሰረት አድርጎ በአማርኛና እንግሊዝኛ ቋንቋ የተዘጋጀ ድረ ገፅ ነው።
18830	በእነዚህ ምክንያቶች ያልተደሰቱት ዶ/ር ኣበራ ሞላ ኢንተርኔትን በመጠቀም የመላኪያ ገንዘብ ለማስባስብና ሐውልቱንም በትናንሹ ኣስቆርጦ መላክ እንደሚቻል ለጣሊያኖች ካሳወቁ በኋላ ኣጣብቂኝ ውስጥ የገቡት ጣልያኖች እራሳቸው ወጪውን ከፍለው ከወሰዱበት እንደሚመልሱት ተስማሙ።
18831	ምናልባት ክርስትናን በተቀበሉበት ጊዜ የወስዱት የክርስትና ሥማቸው ሊሆን ይችላል።
18832	ከነዚህም እንግሊዝ፣ ስኮትላንድና ዌልስ አብረው « ታላቋ ብሪታንያ » የምትባል ደሴት ናቸው።
18833	መሳፍንቱ መኳንንቱና ወይዛዝርቱም ቢሆን ተገቢውን አክብሮት ሳይነፍጓቸው ዕለት በዕለት ይጠይቋቸው ነበር።
18834	አንደኛው ደብተራዎች ሲጸልዩለትና በጸበል ውሃ ሲረጩት ነው።
18835	በቅርቡም በፕሮፌሰር ፓንክኸርስት ከእዚህ ዓለም በሞት መለየት የተነሳ ሓውልቱን ኣስመልክቶ ከሰይፉ ብሻው ጋር የተደረገ ቃለምልልስ እዚህ ኣለ።
18836	በተጨማሪ በአንዳንድ አስተሳሰብ፣ የሞሳሕ ልጆች ምናልባት ለግብጽ ታሪክ የታወቀውን መሽወሽ ሕዝብ ያጠቀልል ነበር።
18837	ብሔረሰቡ በሕጋዊነት የተቀበላቸው የጋብቻ ዓይነቶች ከመፈፀማቸው በፊት ከጥንት ጀምሮ በዓይነት የሚተገበር የጥሎሽ ሥርዓት ይኖራል።
18838	የለንደን ዩንበርስቲ የኦሪንታልና የአፍሪካ ጥናት በሚል ቡሊቴን ያሳትማል።
18839	እስስቶች ቀለማቸውን የሚቀይሩበት ምክንያት ሶስት አይነት ሲሆን አንደኛው በአሉበት ስሜት ምክንያት፣ ሁለተኛው በከባቢ ብርሃን ፣ እና ሶስተኛው በሙቀት ምክንያት ናቸው።
18840	የኦሮምኛ ድምጾችንና እርባታዎችን የሚወክል የፊደል ገበታ (ከኣማርኛ ታይፕራይተር፣ ዓረብኛና ላቲን ) ለጊዜው የተሻለው ላቲን ነው በማለት በስሕተት የቁቤ ኣጻጻፍ ሥራ ላይ ዋለ።
18841	በፍጥነት የሚያድገው የኢንተርኔት ተጠቃሚዎች ጉግልን ማድነቅ ጀመሩ።
18842	የህክምና ባለሙያዎች የሚከተሉትን የአመጋገብ ሥልቶችን መከተል የኩላሊት ጠጠርን ለመቀነስ እንደሚረዳ ያመለክታሉ፤ * ሲትሬት (በሎሚና በብርቱካን ውስጥ የሚገኝ አሲድ ነው) ያላቸውን ፈሳሾች በብዛት መጠጣት፣ የፈሳሽ አወሣሠዱም በብዛትና በቀን እስከ ሁለት ሊትር የሽንት መጠን እሰኪደርስ ቢሆን ይመከራል።
18843	የተወሰኑ ዝርያዎች፣ የተባእትንም የእንስትንም የዘር ህዋሥ ከአንድ ግላዊ አካል የሚያፈልቁ ሆነው ይገኛሉ።
18844	በቀጣዮቹ ዓመታትም፡ ከተከታዮቻቸው ጋር በመሆን የዚህ ዘመን ፖርቱጋላዊያን ወይም ጣልያኖች ይሆናሉ ተብለው በሚገመቱት የአአዋሚ ንጉሥ ካርቢናል ብ. ማኅራዋል፣ በልጁ ጁርኒያል፣ በሴት ልጁ ማርቃኒሽ(ስ) እና በወንድሙ ሣያደር ላይ በርካታ ጦርነቶችን መርተዋል።
18845	ፖለቲካዊ ሥራዓታቸው በስፓንያውያን ግዛት ዘመንና በማእከል አሜሪካ አገሮች ፌዴራሲዮን አገዛዝ ዘመን ላይ ሚስኪቶዎች ነፃነታቸውን እንዲጠብቁ አስቻላቸው።
18846	ሁለትዮሽ የአምከንዮ መተግበሪያዎች ሁለት የአምክንዮ አረፍተነገሮችን ወስድው በማጣመር ውጤት የሚሰጡ ናቸው።
18847	ቅድስናን ለመከተል፣ እግዚአብሔርን ለማክበርና ሰዎችን ለመውደድ፤ አማኞች በመንፈስ ቅዱስ ላይ መታመን አለባቸው።»
18848	የሚወሰዱ መድኃኒቶች የሚያጠቃልለው አልቤንዳዞል ከ ኢንቨርሜክቲን ጋር ወይም አልቤንዳዞል ከ ዳይቲልካርባማዚንጋር ነው።
18849	ኤችአይቪ እንዳይዘን የምንከላከልበት ክትባት በአሁኑ ሰአት የለም።
18850	እንዲሁም ክርስቲያኖች “የዓለም ክፍል አይደሉም” በማለት ተናግሯል።
18851	መፍጠሪያ አስረካቢዎች (ጄኔሬቲንግ ፈንክሽን) አእላፍ ተርም ያላቸው ፖሊኖሚያል ሲሆኑ፣ ኮፊሽንታችው የሆነ የቁጥር ድርድር የሚሰራ ነው።
18852	ከአልበሙ የመጀመሪያው ዘ ሪል ስሊም ሼዲ የተባለው ነጠላ ዘፈን ምንም እንኳን በኤምኔም ስድቦች ምክንያት አነጋጋሪ ቢሆንም በጣም ስኬታማ ሆኖ ነበር።
18853	በፋርስኛ የሳንስክሪት ስም «ቻቱራንጋ» ተለውጦ «ቻትራንግ» ሆነ።
18854	ለሽመናም የሚጠቀሙበት ጥሬ ዕቃ ድር ፣ ማግ እና ጥለት ነበር።
18855	እመቤቲቱ የባለቤታቸው ጦር ሜዳ መቆየት አላስችል ይላቸውና ከአንዱ ባሪያቸው ጋር ይቀብጣሉ።
18856	በዘመናዊ አስተሳስብ፣ ይህ ላይኛ ግብጽና ታችኛ ግብጽ ያዋሐደው መጀመርያው ፈርዖን መታወቂያ ለሥነ ቅርስ ከሚታወቀው ፈርዖን « ናርመር » ከተባለው ጋር አንድ ነው።
18857	ዕውቀቱም ከዩኒቨርሲቲ ወደ ሕዝቡ መድረስ ኣለበት።
18858	ሚሌሲያን በአይርላንድ አፈ ታሪክ ዘንድ፣ አይርላንድን በጥንት ከወረሩት ነገዶች መጨረሻዎች ነበሩ።
18859	በተጨማሪ የጀድኸፐረው ስም በ፲፩ ማኅቴሞች ላይ በአባይ ፪ኛው ሙላት አካባቢ ( በኩሽ መንግሥት ጠረፍ) ሲገኝ ማኅተሞቹ ከቀዳሚው ከኻውባውና ከታችኛው ግብጽ ፈርዖን ከሸሺ ማዓይብሬ ማኅተሞች አጠገብ ተገኙ።
18860	ከሎንድን ከተመለሱበት ጊዜ ጀምሮ ለቀጠሉት አሥራ አራት ወራት ገደማ በምን ሥራ ላይ ተሰማርተው እንደነበር መረጃዎች ባይገልጹም፣ የሚቀጥለው ምድባቸው በታኅሣሥ ወር ፲፱፻፳፬ ዓ/ም ፰ኛው የአዲስ አበባ ከንቲባ ኾነው ተሹመው ለሁለት ዓመታት አገልግለዋል።
18861	በብዛትም በዘመዶቻቸው ቤት ነበር የሚቆዩት።
18862	በነዚህም ኮንፍረንሶች ላይ አያሌ ኢትዮጵስት ምሁራን በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ብዛት ያላቸዉ ጥናቶችን አቅርበዋል።
18863	የፌደራል የሥነምግባር እና የፀረ-ሙስና ኮሚሽን ዋና መስሪያ ቤት አዲስ አበባ ይገኛል።
18864	ሎውረንስ ፈርሊንጌቲ፣ ዩጎ ኔስፖሎ እና ቤቨርሊ ማተርኒም የኮሚቴው የክብር አባላት ናቸው።
18865	ስለሆነም በአትላንቲክ ላይ ከተጓዘ በኋላ ያገኘውን የመጀመሪያውን ደረቅ መሬት ምስራቃዊ ህንድ በማለት ሰይሞታል፣ ይሄውም ባሃማስ ደሴት ሲሆን የአሜሪካ ክፍል ነው።
18866	ሰምቻለሁ ሥራዎትን፡፡ ጥሩ ነው፡፡ ሰውን አስተምሩት፡፡ ሽማግሌ ነዎት፡፡ ትልቅ ሰው ነዎት፡፡ ይለፋሉ፡፡ አይዞዎት.
18867	አምራቾች የሚያበሉትን ሳር እናብላ ብለው.
18868	ደጃዝማች ኃይለማርያም ማሞ ስመ–ጥር አርበኛ ነበሩ።
18869	አብሮትም የአውስትሪያ እና ሁንጋሪያ ግዛት፣ የኦቶማን ግዛት ሲጠፉ የጀርመን እና የሩሲያ ኃያልነት በፖለቲካም ሆነ በጉልበት ተደምስሰው የአራቱንም ቅኝ ግዛቶች አሸናፊዎቹ እንግሊዝ እና ፈረንሳይ ተከፋፈሏቸው።
18870	በተጨማሪ የእስኩቴስን ሰው ሲፑሉስን አባረረው።
18871	በጠቅላይ ሚኒስቴርነት እና በፅሕፈት ሚኒስቴርነት በጥምር ሲያገለግሉ ዘመናዊውንና ጥንታዊውን ሥልጣናት በጃቸው በማግባት ለንጉሠ ነገሥቱ ቀርበው በተሰሚነት አብዮቱ እስከፈነዳ ድረስ ሠሩ።
18872	አቃቢነት በኤሌክትሪክ ዑደት ስራ ላይ ተፈላጊ እንዲሁ ያልተፈለገ ባህሪ ሊሆን ይችላል፡፡ ተፈላጊ ሆኖ ሲገኝ እራሳቸውን ይቻሉ አቃቢዎች በተፈለገው መጠን ዑደቱ ውስጥ ይገባሉ።
18873	ለሽማግሌ የሚያስተምር በውኃ ላይ ይጽፋል ለሕፃን የሚያስተምር በደንጊያ ላይ ይጽፋል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
18874	ቭላዲሚር ቭላዲሚሮቪች ፑቲን ፬ኛ የሩሲያ ፕሬዚዳንት ናቸው።
18875	ስለሆነም ከኤሌክትርክ እምቅ አቅም ጋር ይለያያል፣ ምክንያቱም የኤሌክትሪክ እምቅ አቅም የሚለካው አንድ ቻርጅ በአንድ የኤሌክትሪክ መስክ ውስጥ ባለው አቀማመጥ ምክንያት የሚፈጠር ነውና።
18876	ላይቤሪያ ስትመሠረት፣ ቢሮው ውስጥ አንድ መሪ ለሁለት ዓመት እንዲቆይ ተወስኖ ነበር።
18877	የቫይረስ በሽታዎችንም ማዳን በጣም ከባድ ስለሆነ (የኤድስም ቫይረስ ከሰው ጂን ጋር ስለሚካለስ) ፈዋሽ መድኃኒት በቅርቡ መገኘቱ ያጠራጥራል ይባላል።
18878	ስለሆነም የኤሌክትሪክ መስክ በኅዋ ውስጥ ለሚገኙ ለያንዳንዳቸው ነጥቦች መንደርተኛ (ሎካል) ባህርይ ይሰጣቸዋል ይባላል።
18879	ጉታውያን ከመስጴጦምያ በላይ ባሉት ተራሮች «ጉቲዩም»፣ «ጉቲ» ወይም «ቁቲ» በተባለ ሀገር የመጣ ሕዝብ ነበረ።
18880	በከተማው የእንቁጣጣሽ ባህል ደግሞ አበባዬ ሆይ ባልንጀሮቼ.
18881	የፌዴራል ባለስልጣኖች ኡመር ቃዲን በማሰር አንድ አንድ የተነሱ ሰላማዊ ሰልፎችንና አድማዎችን በማፈን ሁኔታውን አለዘቡት።
18882	የኢሲዶሬ መታወቂያዎች ደግሞ ለብዙ ኋለኞች መካከለኛ ዘመን መምህራን መሠረት ሆኑ።
18883	ነገርግን የሚያሳዝነው ሰአድ ኢብን ኸወይላህ ነው።
18884	መቃብሯም ፔንሲልቬንያ ውስጥ በክስ በተባለው ቀበሌ ይገኛል።
18885	ኤችአይቪ የሚያመለክት የደም ናሙና የተገኘው በሁለት የደም ናሙናዎችይ ላይ ብቻ ነበር።
18886	እንግዲህ ስለሲዳማዎች አባት ኑዛዜ አፍጻጸም ያለምክንያት አይደለም ያነሳሁት፡ በብሔሩ ባህላዊ ሐይማኖት መሰረት የእርሱ የመቃብር ቦታ እና ሌሎች መሰል የጎሳ አባቶች መቃብሮች በእምነቱ ተከታዮች ዘንድ ከፍተኛ ቦታ ስላላቸው ነው።
18887	በተረፈም የመንኮራኩሯ ስፔስ ሸትል ቻሌንጀርን በአየር ላይ መጋየት ከመረመሩት ሰዎች አንዱ ነበር።
18888	ዘይቱን፣ ኮምጣጤውን፣ ጨውና ቁንዶ በርበሬውን በአንድ ላይ አደባልቆ በዚያ ላይ ማፍሰስና ማቅረብ፡፡
18889	ቀበቶወች ለእንቅስቃሴ ምንጭ ሆነው ሊያገለግሉ ይችላሉ፣ ወይም ድግሞ ኃይል ለማስተላለፍ ወይም አንጻራዊ እንቅስቃሴን ለመቆጣጠር ይረዳሉ።
18890	በዚያውም አይንስትያን ከዚይ በፊት የማይታወቀውን የግዝፈት እና የአቅምን ተመጣጣኘት በሚከተለው ቀመሩ አስረገጠ ፡
18891	ሴትዮዋም በመቅረታቸው አዝና ቤታቸው ሄዳ «ምነው አባ ጠበል ጠርቼዎት ሳይመጡ ቀሩ?»
18892	ተደጋግሞ የተጠረገበት ግንድ ከአራት ዓመት በኋላም የሸለምጥማጥ ጠረን ይኖረዋል።
18893	በተለምዶ ውቅያኖሶችም ባህር ተብለው የሚጠሩ ሲሆን መጠኑ እጅግ የተለቀ እና ተፈጥሯዊነቱን ያጣ ሀይቅም ባህር ሊባል ይችላል።
18894	በተግባር ያልተገለጸ፣ ፍቅር የሌለው ሃይማኖት ዋጋ የለውም።
18895	በጊዜውም የኮምፕዩተር ክፍል ባይኖርም ፲፪ የሞዴት ፕሮግራሞች የኢትዮጵያ ኮምፕዩተሮችና ሶፍትዌር ለኣዲስ ኣበባ ዩኒቨርሲቲ (በፕሮፌሰር ዓላማየሁ በኩል) በ፲፱፻፺፪ ዓ.ም. በነፃ ኣበርክቶ ነበር።
18896	የአማርኛ ታይፕራይተር ፊደል የዩኒኮድ ፊደል እንዲሆን የሞከሩት በሳይንሳዊ መረጃ ተሸንፈው ቀርተው ትክክለኛዎቹ የግዕዝ ቀለሞች የዩኒኮድ መደብ ውስጥ ገብተዋል።
18897	የቀድሞው የዳርትሙንት ቤሲክ ለቁጥርና ለፊደል ክር አይነቶችን ብቻ ድጋፍ ይሰጥ ነበር።
18898	በቁርኣን የተገለጸውን ምርጥ ኢስላማዊ ምግባር በማሟላትም ምሥጉን ስብእና ነበራት።
18899	ተጠቃሚው የሚፈልገውን ቋንቋ በመምረጥ በቋንቋው ቀለሞች ብቻ መጠቀም ተችሏል።
18900	መጀመሪያ የኤሌክትሪክ ጅረት ሲገጥመው አላሳልፍም በማለት እልክ ይገባል።
18901	ሱሰኒዮስ ከመጀመሪያው ጀምሮ ለካቶሊኮች ብዙ እርዳት አድርጓል፣ ለምሳሌ በግዛቱ መጀምሪያ ለካቶሊክ ጀስዊቶች በጎርጎራ ሰፋፊ መሬት ሰጥቷቸው ነበር።
18902	በአሜሪካ ስለኢትዮጵያ ጥናት የተጀመረዉ ከሌሎች አካባቢወች ጋር ሲነጣጠር በቅርቡ ቢሆንም በአሁኑ ጊዜ በብዛት ስራወች በመካሄድ ላይ ይገኛሉ።
18903	በአሜሪካ ስለኢትዮጵያ ጥናት የሚያደርጉ ሴንተሮች ወይም ተቋማት፡ በሜችጋን የንቨሪስቲና በካሊፎርኒያ የንቨሪስቲ የአፍሪካ ጥናት ማዕከል እና ሌሎችም ስለኢትዮጵያ ጥናቶችን ያካሂዳሉ።
18904	ስለሆነም አይንስታይን ከላይ የተጠቀሰውን አድሏዊ አስተያየት ለማስተካከል ነበር ልዩ አንጻራዊነትን የጻፈው።
18905	እስክስታ ከኢትዮጵያም ባለፈ በአሜሪካውያን ዘንድ እንደ አዲስ የውዝዋዜ አይነት ሲተገበር ይታያል።
18906	ፓርጦሎን በአየርላንድ ልማዳዊ አፈ ታሪክ ዘንድ ከማየ አይኅ ጥቂት ክፍለ ዘመናት ቀጥሎ መጀመርያው በአይርላንድ ደሴት ላይ የደረሱት ሰፈረኞች መሪ ወይም ንጉሥ ነበር።
18907	እንደገና በአድሚራልቲ ደሴቶች ሌላ አፈታሪክ ሰዎች እስከ ሰማይ ድረስ ታላቅ ቤቶች ለማድረስ ሞክረው ከወደቁ በኋላ ልሳናታቸው ተደባለቁ ይላል።
18908	እነዚህም ኤሌክትሮን፣ ፕሮቶን እና ኒውትሮን ይባላሉ።
18909	ከብርሃን መንጸባረቅና መሰበር ውጭ የብርሃንን አቅጣጫ የሚቀይረው ይሄ መወላገድ ነው።
18910	የሚለውን የእንግሊዝኛ ዓረፍተ ነገር “ዘ ኲክ ብራውን ፎክስ ጀምፕስ ኦቨር ዘ ሌይዚ ዶግ።”
18911	በልጆችና በሽማግሌዎች መካከል ያለው ክፍል አባላት ስለ ኅብረተሠቡ ጉዳዮች ውሳኔ በመቋረጥ ተከፋፋዮች እንዲሆኑ ሊጠየቁ ይገባል።
18912	የእርሻና የኢንደስትሪ ውጤቱም ከውጭ ካለው ፉክክር የማይከለከል ስለ ነበር ሌላው የኢኮኖሚው ቁስል ነበር።
18913	እንዲሁም ለማስታወክና ተቅማጥ ሥሩን መኘካት ተዘግቧል።
18914	ስለዚህም አፍንጫቸውን ከውኃው በላይ በማውጣት አየር ይስባሉ።
18915	ኪንዳቱና የኤላማውያን ሥራዊት ዑርን በዘበዙና የዑርን መንግሥት አስጨረሱት።
18916	በየጊዜው በሚያደርጉት የተሳካ ዘመቻ የዘመኑን ባላባቶች ኃይል በመሰባበር የካቲት ፫ ቀን ፲፰፻፵፯ ዓ.ም ንጉሥ ካሳ - ዳግማዊ ዓፄ ቴዎድሮስ ተብለው የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት ሆኑ።
18917	የቦልቶን ዘገባ፣ክልሉ በቀድሞ ታሪኩ የነገሥታት ማደኛ ክልል እንደነበረና ለብዙ ዘመናት በራሱ መላ ሲተዳደር የቆየ እንደነበር፤ በዚህም ቆይታው አንዳንዶቹ የዱር አራዊት ጠፍተው፤ ሌሎች ደግሞ ቁጥራቸው እየመነመነ መጥቶ እንደነበር ያስረዳል።
18918	የስዊድኑ ጉድሙንድሰን ከአዲስ አበባ ደብረታቦር አስፈላጊ እቃወችን ጭኖ በገበያ ቀን ደረሰ።
18919	ስለሆነም የመጀመሪያው አረፍተ ነገር ከሁለተኛው አረፍተነገር ስለሚመነጭ ምንም እንኳ ተረችነት በራሱ ባይኖረውም እንደ ሳይንሳዊ እውቀት ሊወሰድ ይችላል።
18920	እንግዲህ ከበነዋል፡፡ ማምለጫ የለም.
18921	ይህንንም የሚያሳውቀው ምልክት ዘንበል ያለ ወይም የተደገፈ ምሰሶ ወይም ምርኩዝ ይሆናል።
18922	የተሰሩት በአብዛሃኛው ከውሃ፣ ከበረዶ እና ከሌሎች ንጥረ ነገሮች ነው።
18923	በአፍሪካ ነፃነታቸውን ጠብቀው ለመኖር ከቻሉ ሁለት አገሮች አንዷ ነች።
18924	የተፈጥሮ የማስተዋልና ኅሊናው ስላለው አንዱ ሌላውን በወንድማማችነት መንፈስ መመልከት ይገባዋል።
18925	በመጨረሻ እግዚአብሔር ከኖህና ተወላጆቹ ጋራ ቃል ኪዳን ገባ።
18926	ከመናገር ደጃዝማችነት ይቀራል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
18927	ከነበረው አለመረጋጋት የተነሳ ከጎንደር ከተማ ተነስቶ እየተስፋፋ የነበረው ስልጣኔ የኮሰመነበት፣ እንዲሁም ህብረተሰቡና ባህሉ ወደፊት አንድ እርምጃ መራመድ አቅቶት እየበሰበሰ የነበርበት ወቅት ነው።
18928	በቍጥሮቹ በኣለመጠቀም የተነሳ የግዕዝን ኣኃዞች የማይለዩ ምሁራን ኣሉ ይባላል።
18929	አንድነት ለዲሞክራሲና ለፍትህ የኢትዮጵያ ፖለቲካ ፓርቲ ነው።
18930	ማነንንም አታናግርም፤ ማንንም አትመለከትም ፤ ያሽማግሌ ታላቅ ሰው አብዱል ሙጦሊብ ሲቀር።
18931	እነዚህም በተፈለገበት አቅጣጫ እንዲንቀሳቀስ ይረዱታል።
18932	በምዕራብ በአትላንቲክ ውቅያኖስ ፣ በስሜን በአንጎላና በዛምቢያ ፣ በምስራቅ በቦትስዋና ፣ በደቡብም በደቡብ አፍሪቃ ትካለላለች።
18933	በምዕራብ ከአትላንቲክ ውቂያኖስ ፣ በደቡብ-ምዕራብ ከሴኔጋል ፣ በምሥራቅና ደቡብ-ምሥራቅ ከማሊ ፣ በሰሜን-ምሥራቅ ከአልጄሪያ ፣ እና በሰሜን-ምዕራብ ከምዕራባዊ ሣህራ ጋር ትዋሰናለች።
18934	ከመሥራች ማኅበረተኞቹ በከፊሉ፦ ራስ አበበ አረጋይ ፤ ወንድማማቾቹ ደጃዝማች ፀሐዩ እና ደጃዝማች ተስፋዬ ዕንቁ ሥላሴ፤ አቶ እምአእላፍ ኅሩይ፤ ደጃዝማች ኃብተ ሥላሴ በላይነህ ፤ ደጃዝማች ታከለ ወልደሐዋርያት ይገኙባቸዋል።
18935	ተመሳሳይ ስምምነቶችም ከብርሃን እና ሰላም እንዲሁም ከብራና ማተሚያ ቤቶች ጋራም እንደተደረጉ ተዘግቧል።
18936	ንግስቲቱ በማዕከላዊው መንግስት ሹም ሽረት ብታደርግም ራቅ ብለው የሚገኙት ክፍሎች ግን በራሳቸው እንዲተዳደሩ አድርጋ ነበር።
18937	ትርጉሙም የመጀመሪያው የመንፈስ ለውጥ ወደ ግመል ሲሆን ይህም "ትሁት መንፈስ"ን ያመላክታል፡ እራስን መካድ፣ በሃብት መቆጠብን፣ መታዘዝንና ችግርን መቋቋምን።
18938	ማናቸውም የምንሰራቸው ነገሮች፣ እንደ ኒሺ አስተያየት፣ የዚህ መሪ ሃሳብ መገለጫ ናቸው።
18939	ጉታውያን በመስጴጦምያ ጽሕፈቶች ዘንድ ኋላቀርና ሥልጣኔ የናቀ ሕዝብ ይመስላሉ።
18940	የብሔራዊ ዲሞክራሲያዊ ፕሮግራም ለምን አስፈለገ?
18941	ዘመቻዎች በኡርቢሉምና በተለያዩ ቦታዎች (ሻሽሩም፣ ሹሩድሁም፣ ቢቱም-ራቢዩም፣ ጃብሩና ሑሕኑሪ) ላይ ይመዘገባሉ።
18942	ይህንንም የሚያደርገው በታችኛው ጠፍጣፋ ገጹ በተዘጋጀለት ምንጣፍ ወይም ጠረንጴዛ ላይ በመንሸራተት ነው።
18943	ቴክኖሎጂ የመሳሪያዎች አጠቃቀም እውቀት ወይም ዘዴ እና ጥበብ ወይም መሳሪያዎችን (እቃዎች ወይም ልብሶች ሊሆኑ ይችላሉ) የማደራጀት እና የማምረት መንገድ ነው።
18944	በድለንታ መጀመራቸውን የሚገልጽ ደብዳቤ ለበላይ ዘለቀ ከታማኞቹ ደረሰው ።
18945	በተጨማሪ የሳርማትያና የጀርመን መስራች ቱዊስኮን ሲሆን፣ በአንዳንድ ጸሄፊ ዘንድ የሱ መታወቂያና የጋሜር ልጅ አስከናዝ አንድላይ ነው።
18946	ስለሆነም የመንግሥትን ፖለቲካዊ አቋም፣ በተለይም መንግሥት የማይፈልጋቸውን የግል ፕሬስ ድርጅቶችን እና ሌሎች ለሕትመት የሚቀርቡ ዝግጅቶችን ያሰቃያል፤ የነጻ ፕሬስን መንፈስ ያቀጭጫል፤ ተቀናቃኝ የግል ማተሚያ ቤቶች ስለሌሉበትም እንዳሻው ፈላጭ ቆራጭነትን ያካሂዳል የሚሉ ነቀፋዎች በብዛት ይሰነዘሩበታል።
18947	ልጅነቱን በእረኝነት፥ በግብርና እንዲሁም በቆሎ ተማሪነት እንዳሳለፈ ይናገራል።
18948	ስለዚህና ስለመሳስሉት መሰረታዊ የብርሃን ባህርያት የሚያጠናው የዕውቀት ዘርፍ ሥነ ብርሃን (ኦፕቲክስ) በመባል ይታወቃል።
18949	ይህንንም ለማጎልበትና ለማሳካት የሚያግዙ ሲስተሞችን ባደጉ የኮምፒውቲንግ ስርዓቶች ለመደገፍ ኢሳይንስ ትልቅ አስተዋፅዖ ይኖረዋል።
18950	እንዲሁም ለሚያስቀምጥ መድኃኒት ይጠቀማል።
18951	የስፒኖዛ አስተሳሰቦች በአይሁድ ህብረተሰብ ዘንደ የተጠላ ነበር።
18952	በቀጣይም ሊያቀርባቸው ያሰባቸው ኮንሰርቶች እንዳሉ ለማወቅ ተችሏል።
18953	በተለይም ኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ እንቅስቃሴ እንደገና እየታየ ባለበት በአሁኑ ጊዜ (የአዳዲስ መንገዶችና ባቡር ሀዲዶችን ግንባታን ጨምሮ ማለት ነው) ለዘመናዊ ሥልጣኔ መግባትና መዳበር ልዩ አስተዋጽኦ አድርገው ያለፉ ኢትዮጵያውያንን የህይወት ታሪክና አርአያነት ጠንቅቆ ማወቁ ከፍተኛ ህብረተሰባዊ ጠቀሜታ እንዳለው ያደጉ ሀገሮች ተሞክሮ ያስገነዝባል።
18954	ችግረኛን የሚታደግን፣ ዝምድናን የሚቀጥልን፣ ችግርን የሚጋራን፣ እንግዳ የሚንከባከብንና ከተበዳይ ጎን የሚቆምን ሰው ከሀገር ታስወጣላችሁን?”
18955	ግንኙነት ከማውሬታኒያ አትላንቲክ ጠረፍ ጋር (የአሁኑ ሞሮኮ ) እንደ ነበራቸው ይታመን ነበር።
18956	የአገሪቱ የመጀመሪያው ፕሬዚደንት ቀናን ባናና ሆኑ።
18957	አሸናፊው የበላይነቱን ለማሳየትም አገር ስጠኝ ይላል።
18958	ሄሮዶቶስ እንደሚለው፣ ወንድሙዋን ግብፆች ስለ ገደሉባት እሷም ልትበቀልለት አሰበች።
18959	ፋሲለደስ ፖርቱጋሎችን ቢያባርርም ከውጭው አለም ጋር ብዙ ግንኙነት ያደርግ ነበር።
18960	እነዚህም እውነታወችን ለመገንዝብ በርግጥ የሰው አዕምሮ በምን አይነት ሁኔት እንዳለ እራሱን ማወቅ ይኖርበታል ይላል ካንት።
18961	ገብረሃና ገብረማሪያም በቤገምድር ጠቅላይ ግዛት በደብረታቦር አውራጃ በፎገራ ወረዳ ልዩ ስሟ ናበጋ ጊዮርጊስ በምትባል ቦታ በ፲፯፻፺፯ ዓ.ም. ተወለዱ።
18962	ኢሳይንስ በእያንዳንዱ የሳይንሳዊ ጥናትና ምርምር ገፅታ ላይ ትልቅ ሚና የሚጫወት መስክ ነው።
18963	ስለሆነም የተመኘነውን ፈቃዳችንን ለመፈጸም ብለው በታላቅ ቸርነትዎ ላደረጉልን በጎ አድራጐት እኔው እራሴ በፍጹም ልቤ ግርማዊ ሰውነትዎን አመሰግናለሁ፡፡ ይህንን ሁሉ ነገር መጻፋችን እነሱን ለማዋረድ ብለን አይደለም።
18964	አጠቃላይ አንጻራዊነት የኒውተንን የግስበት ህግንና ልዩ አንጻራዊነትን በማዋሃድ የግስበትን አጠቃላይ ባህርይ በኅዋና ጊዜ ጥምር ጂዖሜትሪ የሚገልጽ ነው።
18965	ማንኛውም የኢንተርኔት አገልግሎት ተጠቃሚና ፈቃደኛ የሆነ ሰው ከአንዳንድ ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል ገደብ ከተጣለባቸው ገጾች በስተቀር ውክፔዲያ ላይ ስለተለያዩ ጉዳዮች (በህዎት ያሉ ሰዎችን ስም የሚያጠፉና ሌሎች የተከለከሉ ይዘት ያላቸውን ጽሁፎች ሳይጨምር) የፈለገውን ጽሁፍ የማስፈር አሊያም ስህተት የሆነን ጽሑፍ የማረምና የማስተካከል ፈቃድ ተሰጥቶታል።
18966	የመጽሃፉ አትኩሮቶች፡ የዘላለማዊ ምልልስ፣ ኃይልን መፍቀድ (*ፈቃድ እዚህ ላይ ጠንካራ ፍላጎት ማለት ነው)፣ የአዳዲስ ዋጋ ወይም ህግጋት አስፈላጊነት፣ የአምላክ በጊዜው በነበሩ አውሮጳውያን ልብ ውስጥ መሞት፣ የበላይ ሰው (*በኒሺ አስተሳሰብ የሰው ልጅ በጦጣወችና በበላይ ሰው መካከል ያለ ፍጡር ነው) መምጣት ትምቢቶች ነበሩ።
18967	አጠቃላይ አንጻራዊነት የተባለውን የአልበርት አይንስታይን ሳይንሳዊ ቀመር በመጠቀም ከአሁን ከአለንበት ጊዜ ወደኋላ ስንምለስ አንድ ወቅት ላይ ዓለም በሙሉ ተጨምቆ፣ አንዲት ትንሽ እኑስ እንደነበር እንረዳለን።
18968	አጠቃላይ አንጻራዊነት በአጠቃላይ አንጻራዊነት ፣ ግስበት ጉልበት ሳይሆን ግዝፈት ባለበት ቦታ ሁሉ የጊዜና ኅዋ ጥምር ውጤት የሆነው ይችን አለም የሚያቅፋት መቼት መንጋደድ ነው።
18969	ኣንዳንድ ፕሮግራሞችም በእንግሊዝኛ እንጂ በዩኒኮድ ፊደላት የመጠቀም ኃይል ገና የላቸውም።
18970	ነጉሦቹም እንደሚከተሉ ይዘርዝራሉ፦ የጌራራ ንጉሥ አቢሜሌክ ፣ የሰናዖር ንጉሥ አምራፌል ፣ የዴላሳር (ኤላሳር) ንጉሥ አርዮክ፣ የኤላም ንጉሥ ኮሎዶጎምር፣ የሕዝብ ንጉሥ ቲዳል (ቲርጋል)፣ የሰዶም ንጉሥ ቤራ (ባላ)፣ የገሞራ ንጉሥ ብርሳ፣ የአሞራውያን ንጉሥ ስምዖን፣ የሳባ ንጉሥ ሲማይር፣ የቤላ (ዞዓር) ንጉሥ ቢስላህ፣ የደማስቆ ንጉሥ ህያር፣ እና የበረሃዎች ንጉሥ ያፍታር ናቸው።
18971	የመረጡህ ታማኝነትህና አገልግሎትህ ተባብረው ነው፤ እኔ አሰተናባሪና አዳይ እንጂ፤ ሰጪው እግዚአብሔር ነው” ስለ አሉዋቸው በዚህ አነጋገር ልባቸው የተነካ ጸሐፌ ትእዛዝ ገብረ ሥላሴ እያለቀሱ “ከትቢያ ላይ አንስተው ሰው ቢያደርጉኝ፤ ሰው ሆንኩ እንጂ ለርስዎ ስጦታ የኔ ታማኝነትና አገልግሎት ምን ይመጥነዋል” በማለት ዕንባቸው አልታገድ አለ።
18972	ክሊንተን በጆርጅታውን ዩኒቨርሲቲ፥ ዋሽንግተን ዲ.ሲ. ፣ ኦክስፎርድ ዩኒቨርሲቲ ፥ ኢንግላንድ ፣ እና ዬል ዩኒቨርሲቲ፥ ኮነቲኬት ተምረዋል።
18973	የትግርኛ ቀለሞቻችንን ለኣለመጠቀምና ቀስ በቀስ ለማጥፋት ያቀለሟቸውንም ዶክተሩ ተቃውመዋል።
18974	ደጃዝማች ኃይለማርያም ከሚመሰገኑበት የጦር ሜዳ ውሎ አንዱ ከቆሰሉ በኋላ እንኳ በውጊያ የመቀጠላቸውና ጠላትን ቁም ስቅል የመንሳታቸው ጉዳይ ነው።
18975	አብዛኛው ተመራማሪወች እንደሚስማሙ፣ ዞራስተር በርግጥ በህይወት የነበረ ሰው ነው።
18976	በስታቲክ ኤሌክትሪሲቲ በመፋተግ፣በሙቀት ልዩነት፣ጨረራ፣ኬሚካላዊ አጸግብሮት፣ኬሚካላዊ ንትበት(ዲኬይ) ለምሳሌ ያልን እንደሆን በመብረቅ ፣ ጸጉራችንን በሚዶ በማበጠር በሚነሳው ቋሚ ኮረንቲ(ዲሲ ከረንት) እና እንዲሁም በተለዋዋጭ ማግኔት ማእበል መስክ ውስጥ የሚያቋርጥ በኮረንቲ አስተላላፊ(ኮንዳክተር) አካል ውስጥ የሚፈጠር ተለዋዋጭ ኮረንቲ(ኤሲ ከረንት) ሊገኝ ይችላል።
18977	የመጽሃፉ አትኩሮቶች፡- የዘላለማዊ ምልልስ፣ ኃይልን መፍቀድ (*ፈቃድ እዚህ ላይ ጠንካራ ፍላጎት ማለት ነው)፣ የአምላክ በጊዜው በነበሩ አውሮጳውያን ልብ ውስጥ መሞት፣ ስለዚህም የአዳዲስ ዋጋ ወይም ህግጋት አስፈላጊነት፣የበላይ ሰው (*በኒሺ አስተሳሰብ የሰው ልጅ በጦጣዎችና በበላይ ሰው መካከል ያለ ፍጡር ነው) መምጣት ትምህርቶች ነበሩ።
18978	ቀምቢብት በቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።
18979	ኢስላምን ያልተቀበለችዉ እና ቷ ወደርሷ ስትመጣ ደረቅ ኮምጣ ጤ፣የተጣራ ቅቤ.
18980	ሙከራውን በምናካሂድበት ጊዜ ስኳር ከሞቀ ውሃ ይልቅ በቀዝቃዛ ውሃ በቶሎ ወይም ደግሞ እኩል ከሟሟ መላምታችን ስህተት መሆኑን ማረጋገጥ እንችላለን ማለት ነው።
18981	ስለሆነም የዕንቆቅልሹን ፍቺ ለማግኘት በአቴናውያን ዘንድ አዋቂ ናቸው ሚባሉ ግለሰቦችን፣ ገጣሚወችን፣ ኪነ ጥበበኞችን፣ መሪወችን እየሄደ ጥያቄ መጠየቅ ጀመረ።
18982	ለማሸነፍ እያንዳንዳችሁ ምን አድርጋችኋል?»
18983	ቤተሰቡም ካስተናገዳቸው በኋላ በይ መደቡ ላይ አንጥፊላቸው ብለው እናቱዋ ለልጂቱ ይነግሩዋታል።
18984	በዝርዝሩ ስንመልክተው፣ የሰው ልጅ ሐብለ በራሂና የቺምፓንዚ ሐብለ በራሂ የሚለያዩ በአንዱ እሱም በሰዎች ፪ኛው ሐብለ በራሂ ሲሆን፣ በቺምፓንዚ ግን በዚያው ሥፍራ ሁለት ልዩ ልዩ አጫጭር ሐብለ በራሂዎች አሉዋቸው።
18985	ውስጠኛው ቤተክርስቲያን እጅግ ብዙ በሆኑ ቅርጻቅርጾች ያሸበረቀና፣ ኢትዮጵያ ከሚገኙ አብያተክርስቲያናት ለየት ባለ መልኩ ሁለት አጥቢያ እና አጠቃላይ አቅዱ የመስቀል ቅርጽ ያለው ነው።
18986	አብርሃም ከእግዚአብሔር ዘንድ እንደ ታዘዘ ከወገኖቹ ከከለዳውያን ተለይቶ ቤተሰቡን ይዞ ወንድሙን ሎጥን ፤ ከነቤተሰቡ አስከትሎ ወደ ከነዓን አገር (ዛሬ ኢየሩሳሌም ወይም ፓለስቲን ወደሚባለው) ሄዶ ተቀመጠ።
18987	በዘልማድ እንደሚነገረው ግን፡ ንጉሥ አብርሃ እና ወንድሙ አጽብሃ ክርስትና ወደ ኢትዮጵያ በገባበት ዘመን ኢትዮጵያን የሚገዙ ወንድማማች ንጉሦች ነበሩ።
18988	ኒዬሬሬ፣ ያልተሳካላቸው ትልቅ ህልም የምሥራቅ አፍሪቃን አገሮች በኅብረት መንግሥት ማዋሃድ ቢሆንም ታንጋኒካን እና የዛንዚባርን ደሴት በማዋሃድ አዲሷን ታንዛኒያን በ፲፱፻፶፮ ዓ/ም ስኬታማ አድርገዋል።
18989	ካቴድራሉ መታሰቢያነቱም በ፭ቱ የጠላት ወረራ ዓመታት ለተዋጉት አርበኞች ሆነ።
18990	የአማርኛ የታይፕራይተር ፊደል የግዕዝ ፊደል ኣይደለም።
18991	ሳርዲኒያ በሜድትራኒያን ባሕር የሚገኝ የጣልያን ደሴት ክፍላገር ነው።
18992	ሳምሰንግ ኤሌክትሮኒክስ ደግሞ የአለማችን ግዙፉ የ ኤሌክትሮኒክስ አምራች ድርጅት ነው።
18993	አለቃውን የሚያገልግሉት ሰዎች በመነጻጸር በጣም አጭር ሆነው ያሳያል።
18994	አይሁዶች እንዲያመልኩት እምቢ በማለታቸው የእርሱ ሐውልት በኢየሩሳሌም ቤተ መቅደስ እንዲቆም አዘዘ።
18995	ፌዴሬሽኑ የኪርጊዝስታን ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድንንና የኪርጊዝስታን ብሔራዊ ፉትሳል ቡድንን ይቆጣጠራል።
18996	ማኅበራዊ አደረጃጀታቸው ብቸኛ፣ ሌቴ፣ እና ምናልባትም ክልልተኛ ነው።
18997	አብርሃም የእግዚአብሔር ምሳሌ፣ ሙሴና ነቢያትም የጌታን ቃል ለህዝብ የሚያስተምሩ አገልጋዮች ወይም የብሉይ ኪዳን መጽሐፍት እንደ ምሳሌ ሆነው መጠቀሳቸውን ልብ ማለት ይገባል።
18998	ወዲያውም የመጀመሪአዋን የሕዝብ ምርጫ አካሄደች።
18999	ፍልስፍና የሚመረምራችው አምስት ዋነኛ ቁምነገሮች ህላዌ፣ ግብረገብ፣ እውቀት፣ እውነት፣ እና ውበት ናቸው።
19000	ወዲያውም የደጃዝማችነት ማዕረግ ተሹመው በጥር ወር ፲፰፻፶፮ ዓ.ም የዓፄ ቴዎድሮስን ልጅ ወይዘሮ አልጣሽን አገቡ።
19001	በተጨማሪ በጋምብሪቪዩስ ዘመን፣ ከአሁኑ ፈረንሳይና እስፓንያ አገራት መካከል በተገኙት ፒሬኔ ተራሮች ላይ ታላቅ ቃጥሎ እንደ ተከሠተ ይለናል።
19002	ግንኙነቱ እንደተመሠረተ ማንኛውም የውጭ አገር ግንኙነትና እንቅስቃሴ፤የወያኔ አባሎች ወደ ውጭ አገር ለሥራ ጉዳይ ሲንቀሳቀሱ በሶማሌ ዜግነትና የሶማሌዎች ስም የያዘ ቪዛ እና ፓስፖርት በመያዝ ነበር የሚንቀሳቀሱት።
19003	ቤተሰቦቹ እንደአብዛኞቹ ቤተሰቦች ጎበዝ ተማሪነቱን አስተውለው ህክምና ወይም ምህንድስና እንዲያጠና ቢገፋፉትም የቋንቋ አስተማሪዎቹም ሆኑ የሃይስኩል ጓደኞቹ ባሳደሩበት ተፅእኖና በንባብ ፍቅር ባደረበት ስሜት ጋዜጠኝነትን አጥብቆ ወደደ።
19004	መሠረታዊ ትምህርታቸውን በዳግማዊ ምኒልክ ትምህርት ቤት እና በቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት (ኮከበ ጽባሕ) ካጠናቀቁ በኋላ በሐረር የመምህራን ማሠልጠኛ ኮሌጅ ተመርቀዋል።
19005	ይኼንንና የመሳሰሉትንም ተግባራት ለማስፈጸም እግዚአብሔር ፈቃዱ ይኹን።
19006	ለተሾመው ይመሰክሩለታል ለተሻረው ይመሰክሩበታል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
19007	ሰንሻይን ኮንስትራክሽን በኢትዮጵያ አሉ ከሚባሉ የኮንስትራክስን ኢንዱስትሪዎች አንዱ ነው።
19008	ፕሮፌሰር ፓንክኸርስትም የዶክተሩን ሓሳብ ከሰሙ በኋላ የታችኛውን ሁለት ማስቆረጥም እንደማይበቃውና ገንዘብ ሊዋጣ እንደሚችል ጣልያኖችን ማሳወቅ እንዲከፍሉ ሊያስገድዳቸው ሳይችል እንደማይቀር ደግፈው ኣስታውቀዋቸው ነበር።
19009	እንዲሁም ለአውሮፕላኖች አስተዳደር ጉባኤ ጠርተው በብዙ አይነት ኢንዱስትሪ ለምሳሌ ኤሌክትሪክ፥ መስኖ ወዘተ ከፍተኛ ሚና ተጫወቱ።
19010	ስለሆነም የቮልቴጃቸውና የጅረታቸው ውድር ሊቀያየር ይችልላል።
19011	ብሔረሰቡ ከሚያከብራቸው መንፈሳዊና ባህላዊ በዓላት “ደሴከሶ”፣”ኤቃ”፣”አልሶ”፣” መስቀል”፣ “ገና” የተባሉት ተጠቃሽ ናቸዉ።
19012	የጥንቶቹ ኢትዮጵያውያን ይጠቀሙበት የነበር የድምር ስሌዳ ይህን ይመስላል።
19013	ደስታቸው በእግዚአብሔር አማካይነት የደረሠ ሳይሆን ከገዛ ድፍረታቸው የተነሣ እንዲደሰቱ አሳመናቸው።
19014	ወስብሐት ለእግዚአብሔር ወለወላዲቱ ድንግል ለመስቀሉ ክቡር አሜን ።
19015	አማካሪም ሲያስፈልጋቸው የበለጠውን ዕምነት የጫኑባቸው የለመዷቸው የብሪታንያ ዜጎችን ነበር።
19016	ዶክተሩን የታይፕራይተር ኣፍቃርያን ኣሸንፈው ቢሆን ኖሮ ግዕዝን ኣንድ የፊደል ገበታ ላይ በኣሉ ሥፍራዎች መጠቀም ስለማይቻል ትርፉ ውርደት ይሆን ነበር።
19017	ይህንንም እንዲያከናውን የሳይንስና ቴክኖሎጂ መረጃ ማዕከል ሙሉ ሀላፊነት ተጥሎበታል።
19018	እንዲሁም ፕሬዚዳንቶች፣ ፋላስፎች፣ ጸሐፊዎች፣ ፈጠራ ፈልሳፊዎች፣ አስተማሪዎች፣ ሳይንቲስቶች፣ አትሌቶች፣ ገበሬዎች፣ ሆነዋል።
19019	ኢትዮጵያ በአረመኔነትና በእስልምና እንዳትዋጥ አሥግቶ በነበረበት በዚያን ዘመን እርሳቸውና እርሳቸውን የመሳሰሉት ሐዋርያት በሰጡት አገልግሎት ምክንያት ኢትዮጵያ ‘የክርስትና ደሴት’ ተብላ ተጠርታበታለች።
19020	አምነስቲ ኢንተርናሽናል ከመንግሥታት ነጻ የሆነ ድርጅት ነው።
19021	ጉርጦች፣ እንደማንኛውም እንቊራሪት፣ ቆዳቸው ሲሻክር፣ አፋቸው ውስጥ ደግሞ ጥርስ የላቸውም።
19022	የኣማርኛ ታይፕራይተርና ለኮምፕዩተር የተሠራው ፊደሉ እንኳን ግዕዝን ኣማርኛ ቀለሞች ኣላስከተበም።
19023	ፖሊኔዥያ የአዳምስታውን ቤተክርስቲያን ፕትኬርን ደሴቶች በፖሊኔዥያ የሚገኙ የዩናይትድ ኪንግደም ባሕር-ማዶ ጥግኝ ግዛት ነው።
19024	ይኽንንም በማድረጋቸውና ኢትዮጵያውያን በፊደላቸውና ቋንቋዎቿቸው በኮምፕዩተር እንዲጠቀሙ ስለፈጠሩ ለግዕዝና ኢትዮጵያ ባለውለታ መሆናቸው ከመጻፉ ሌላ የግዕዝ ኣባት የሚል የቅጽል ስም ተሰጥቷቸዋል።
19025	እንዲሁም አክዩፐንክትየር (በመርፌ ለጤና መውጋት) እንደ ፈጠረ ይታመናል።
19026	ኣንዳንድ ኢትዮጵያውያንም ነገር ስለተማታባቸው ቋንቋዎቹን መቀላቀልም ስለጀመሩ ዓማርኛውንም ሆነ እንግሊዝኛውን በሚገባ የማይናገርና የማይጽፍ ትውልድ እንዳይፈጥሩ ግዕዝኤዲት ይራዳል።
19027	በመሓል፡ ሳያስታውቅበት፡ ከአንዱ ሕጻን ጀርባ፡ መሓረቡን ጣል ያደርግና፡ ምንም እንዳልተለወጠ በማስመሰል «መሓረቤን ያያችሁ» እያለ፡ ድምጹን እንኳን ሳይለውጥ፡ ሳያቋርጥ ይቀጥላል።
19028	ኢትዮጵያ ከምትታወቅባቸው በርካታ ባህላዊ አና ታሪካዊ እሴቶች መካከል የሕዝቦች ባህላዊ አለባበስ አንዱ ነው።
19029	ኦግስቲን የቤተክርስቲያን አባቶች ከሚባሉት ተርታ የሚቀመጥ ሲሆን የመጀመሪያው ኩነኔ እና ፍትሃዊ ጦርነት ጽንሰ ሃሳቦችን በማስቀመጥ ይጠቀሳል።
19030	ፊደላችን ለኣፍሪቃውያንና ሌሎችም እንዲተርፍ በወጉ መጠቀምና መንከባከብ ይጠቅማል።
19031	ዘፍጥረት እንደሚተርከው፣ መርከቢቱ በአራራት ተራሮች አርፋ ተራሮችም ታይተው ኖህ ቁራን ላከና ወዲያ ወዲህ በርሮ የብስን አላገኘም ነበር።
19032	ማህበራዊ አደረጃጀታቸው፣ ክልልተኛና ሴቶቹ ዘመዳሞች የሆኑበት፣ ባለአንድ ወገን ቡድኖች ናቸው።
19033	በመሆኑም የኢትዮጵያዊያን ሙስሊሞችን መብትና ጥቅም በጋራ የሚያስከብር ተቋም አልነበረም።
19034	ራይሆልት እንደሚያስረዳው፣ ከሶንበፍ ቀጥሎና ከ፪ኛው ሰኸምካሬ በፊት ነሪካሬ የሚባለው ፈርዖን ለአጭር ዘመን ነገሠ።
19035	ሰማያዊ፡- ዓረብኛ ፡ ከመደበኛ ፡ ቋንቋዎች ፡ አንዱ ፡ ነው።
19036	ከያዕቆብ-ሃር ዘመን በኋላ የጌሤም ኗሪዎች የራሳቸውን ፈርዖን እንዳልተፈቀዱ ይመስላል።
19037	የኤንሊል-ባኒ ጽላት እንዲህ ይላል፦
19038	የኤንሊል-ባኒ ተከታይ ዛምቢያ ነበር፤ የዛምቢያ አባት ስም አይታወቅም።
19039	መስኪያጝ-ካሸር (ወይም መሽ-ኪአጝ-ጋሸር) በሱመራዊ ነገሥታት ዝርዝር ዘንድ የኤንመርካር አባትና የኤአና ንጉሥ ነበር።
19040	የኢግሪሽ-ሐላብ ንግሥት «ከስዱት» ስትሆን ልጃቸው ኢርካብ-ዳሙ ወደ ዙፋኑ ተከተለው።
19041	በአንግሎ-ሳክሶን ዜና መዋዕል ዘንድ፣ «ዪዊስ» ከተባለ ቅድማያት ተሰየሙ።
19042	የአውስቶ-እስያዊ ቤተሠብ አባል ነው።
19043	የቱኩልቲ-ኒኑርታ መሥዊያ በመሥዊያ ላይ ተቀርጾ በዘመኑ ምድር ከኬጥያውያን መንግሥት ያዘ፤ ከዚህም በላይ ኡራርቱን ፣ ባቢሎንን ፣ እንዲሁም እስከ ድልሙን (አሁን ባሕረይን ) ድረስ አሸንፎ ለርሱ ግዛቶች እንደ ያዛቸው በጽሑፎቹ ጽፏል።
19044	በቻይናዊ-ቲቤታዊ ቋንቋዎች ቤተሠብ ውስጥ ካሉት ቋንቋዎች መካከል እሱ ብቻ በዴቫናጋሪ አቡጊዳ የሚጻፈው ነው።
19045	የህንዳዊ-አውሮፓዊ ቋንቋዎች ቤተሰብ በመሆኑ፣ ጉጃራቲ ለእንግሊዝኛ ሩቅ ዘመድ ይባላል።
19046	የህንዳዊ-አውሮፓዊ ቋንቋዎች ቤተሠብ ከአውሮፓና ከእስያ የሚገኝ ታላቅ የቋንቋዎች ቤተሠብ ነው።
19047	ምሳሌዎች: :: ፀሐይ ለመባል ለምድር በጣም ቅርብ የሆነች ኮኮብ መሆን በቂና አስፈላጊ ነው --- ትርጉሙ ለምድር ከጸሃይ የሚቀርብ ኮኮብ ስሌለ፣ ይህ አረፍተ ነገር ትክክል ነው ማለት ነው ።
19048	ዞራስተር" አሉ እንስሳቶቹ "ሁሉም ነገር ይሄዳል፣ ሁሉም ነገር ተመልሶ ይመጣል፣ ለዘላለም የህልውና ጎማ ይሽከረከራል።
19049	ተመለስኩ» አሉ ይባላል።
19050	አዘገጃጀት - ጎመን ወይም ረቆስጣሪ ማጠብ፣ - ከድንቹ ጋር ደባልቆ ማብሰል፣ - ድንቹንና አትክልቱን መፍጨት፣ - የተቀቀለውን ባቄላ መፍጨትና ከድንቹና ከአትክልቱ ጋር መቀላቀል፣ - ዱቄቱን ከወተት ጋር ካገነፉ በኋላ፣ ከአትክልቱ ጋር ቀላቅሎ ማማሰል፣ - ቀዝቀዝ ሲል በማንኪያ መመገብ፡፡
19051	አንዳንዶች "ከፋ" የሚለው ቃል ከዚህ ታሪካዊ ኩነት የመነጨ ነው ይላሉ።
19052	ኣንዳንዶቹ “ኵ”ን ኣጥፍተው በ“ክው” እንደ እንግሊዝኛ እስፔሊንግ መክተብና ወጪ መጨመር ቢፈልጉም “ኵ”ን መጻፍ የማይችሉ ኣሉ።
19053	በአገሪቱም “ባሪያ” እንዳይሸጥ፣ እንዳይገዛ የሚከለክል አዋጅ መጋቢት ፳፪ ቀን ታወጀ።
19054	በኢትዮጵያ « ልምጭ » የሚባል ዛፍ ግን ከዚህ መደብ አይደለም።
19055	ማዘንጊያም «አለቃ ምግብ አልበላ ብሎኛል ይሏቸዋል» ይሄኔ አለቃ «አንቺ ባይበላሽ እኔ እበላዋለሁ» ብለው ብቻቸውን ምሣቸውን በሉ ይባላል።
19056	በተጨማሪም «ተስፋ ብርሃን በኤድስ ወላጅ አልባ ሕፃናትና ወጣቶች ማህበር»ንም በመመስረት ኤች.
19057	በጠቅላላው «ለውጥ የማስካሂድ ማንኛውም ችሎታ» ማለት ነው።
19058	እሳቸውም፦ «መልኩ ከመልካችን የማይመሳሰል እግዚአብሔር በባህር ከልሎ የሰጠንን አገራችንን የሚቀማ ጠላት መጥቶ እንዴት ዝም እንላለን እንዋጋለን እንጂ» በማለት የሀገሪቱን ቁንጅና ልምላሜ የምታፈራውን የእህልና የከብት ዓይነት እየጠቃቀሱ በማንሳት «ኧረ ለመሆኑ ተራራው ሸለቆው ወንዛወዙ ጨፌው ሜዳው ማነው ቢሉት የማነው ብሎ ሊመልስ ነው እንገጥመዋለን እንጂ!»
19059	በጀርመንኛ «የዊሥ» ማለት እስካሁን «እርግጥኛ» ሲሆን፣ «የዊሠ» ማለት እንዲሁም «እርግጠኛ፣ ታማኝ» እንደ ሆነ ይታስባል።
19060	የባቢሎናዊ «ዋይድነር ዜና መዋዕል የተባለው ሰነድ እንዲህ ይላል፦ «የሹልጊ ልጅ አማር-ሲን የአኪቱ በዓል በሬና በጎች መሥዋዕት ቀየረ።
19061	በመጀመርያ «ራፋይምን በአስጣሮት ቃርናይም፥ ዙዚምንም በሃም፥ ኤሚምንም በሴዊ ቂርያታይም መቱ፤ የሖር ሰዎችንም በሴይር ተራራቸው በበረሀ አጠገብ እስካለች እስከ ኤል ፋራን ድረስ መቱ።
19062	በመጨረሻም «እስጢፋኖሳውያን» በሚል መጠሪያ የሚታወቁት ተከራካሪዎች አቋማቸውን እንዲያስተካክሉ ተጠይቀው አሻፈረን በማለታቸው ከፍተኛ ቅጣት ይደርስባቸዋል።
19063	ፓውሳኒዮስ (፪ኛው ክፍለ ዘመን ዓ.ም) እንደሚጽፈው፣ ኦጊጌስ የኤክቴነስ ብሄር መሪ ሆኖ የጤቤስ ከተማ (በቦዮቲያ) መስራች ነበርና ግዛቱ ስለርሱ «ዖጊጊያ» ተብሎ እርሱ መጀመርያው ንጉሡ ሆነ።
19064	ግሪንላንድ (ወይም ካላሊት ኑናት) በስሜን አትላንቲክ ውቅያኖስ ያለ ታላቅ ደሴት ነው።
19065	ኢንጋይዎን (ወይም ኢንግዋዮን፣ ኢንጌዎን) በጥንታዊ ጀርመናውያን ነገዶች መካከል አንዱ ዋና ክፍል ነበር።
19066	﻿የድብርት (ድባቴ) በሽታ የመንፈስ ጭንቀት ማለት የአንድን ሰው ሃሳቦች፣ ባህሪያት፣ ስሜቶች እና የደህንነት ስሜትን የሚነካ ዝቅተኛ የስሜት እና የመጥለቂያ ሁኔታ ነው።
19067	የጥሩወርቅ (ጥሩነሽ) እናት ደግሞ ወይዘሮ ላቂያየ የተባሉ የትግራይ መሳፍንት ዘር ነበሩ።
19068	በኢብራሂም (አብርሃም) እና ባልተሰየመ ንጉሥ መሃል ያለው ተመሳሳይ ክርክር ደግሞ በእስልምና ቁርዓን ይገኛል።
19069	ከአቢሲንያ (ኢትዮጵያ) ክልል መድረሳችንንም ለማሳየት አስተዳዳሪው መሳሪያ በታጠቁና የሀገሪቷን ስንደቅ ዓላማ በያዙ ወታደሮች በመታጀብ ተቀበሉን።
19070	በአፈታሪክ ) እንደ ተጻፈ ይላል።
19071	ከመስከረም ፩ ቀን ፲፱፻፺፫ ዓ/ም ጀምሮ ደግሞ ጋዜጣው ከሰኞ እስከ እሑድ በሳምንት ሰባት ቀናት ወደመታተምከተሸጋገር በኋላ የጋዜጣው መጠን ከታኅሣሥ ፫ ቀን ፳፻፬ ዓ/ም ጀምሮ ወደ መካከለኛ ጋዜጣነት /በርሊነር/ ዝቅ ብሏል።
19072	በተጨማሪም ፬ ሌላ ተጫዋቾች ለምልከታ ተጠርተዋል።
19073	ከአልጄሪያ ፣ ኒጄር ፣ ቡርኪና ፋሶ ፣ አይቮሪ ኮስት ፣ ጊኔ ፣ ሴኔጋል እና ሞሪታኒያ ጋር ድንበር ትዋሰናለች።
19074	በተመሳሳይ ከ አንድ ወደ ዜሮ እየተጠጉ የሚሄዱ ቁጥሮች ቀስ በቀስ እየደመርን በግልባጫቸው ደግሞ ውጤቱን ከፍ ብናደርግ አሁንም ውጤቱ ወደ ኦይለር ቁጥር እየተጠጋ ይሄዳል ማለት ነው።
19075	የሀዓንኸፍ ፫ ልጆች ሁሉም ፈርዖኖች ስለ ሆኑ በበርካታ ጽላቶች ይከበራል።
19076	እንዲህም፦ ኑ ለእኛ ከተማና ራሱ ወደ ሰማይ የሚደርስ ግንብ እንሥራ፤ በምድር ላይ ሳንበተንም ስማችንን እናስጠራው አሉ።
19077	በተጨማሪም ፵ በመቶ ጥጃዎች ሕክምና እንዳያስፈልጋቸው ሆኗል።
19078	አኦክስጅን ፡ ኮምጣጤ -ዘር የሚለው የአማርኛ ስያሜ አብሮ ቢጻፍ የበለጠ ነገሩን ያብራራዋል።
19079	አግልግሎቱ በ ማኅሌት ና ፥ ከዜማ ጋር በተያያዙ አገልግሎቶች እየተወሰነ ነው።
19080	በ፲፰፻፺፱ ፡ የሲዳሞ ፡ አውራጃ ፡ አገረ ፡ ገዥ ፡ ሆኑ።
19081	ትክክለኛው ፡ አማርኛ ፡ አንዳንዴ ፡ «የንጉሥ ፡ ቋንቋ» ፡ ወይም ፡ ደግሞ ፡ «ልሳነ-ንጉሥ» በመሰየም ፡ ታወቋል።
19082	አብዛኞቹን ፡ የሀገሩ ፡ ቋንቋዎች ፡ የሚናገሩ ፡ ክርስቲያኖች ፡ እና ፡ ሙስሊሞች ፡ የሚኖሩባት ፡ ከተማ ፡ ናት።
19083	በእስልምና ፣ በሕንዱ ፣ በቡድሂስትና በጃይን እምነቶች፣ በለሶች የተቀደሱ ዛፎች ሆነው ይቆጠራሉ።
19084	ለሽፍቶቹም ኑ እንብላ ወላሂ ጥሩ የዶሮ ወጥ ነው ቢሏቸው እኛ የእስላም ስጋ አንበላም ብለው ትተዋቸው ሔዱ ይባላል።
19085	እያንዳንዱ የ ቁርኣን አንቀፅ የት እንደወረደና የአ ወራረዱን ሁኔታ (ታሪካዊ አመጣ ጡን)እኔ ሳላዉቅ አንዲትም የቁርኣ ን አንቀፅ አልወረደም።
19086	በኢትዮጵያ ፣ መንትሌ የምትባል ፍጡር የጥንቸል አስትኔ ውስጥ ነው።
19087	የሚጻፈውም ፡ በአማርኛ ፡ ፊደል ፡ ነው።
19088	የእንግሊዝ ፡ ሠራዊቶች ፡ ለኢትዮጵያ ፡ አርበኞች ፡ እርዳታ ፡ በመስጠት ፡ ጣልያኖች ፡ ተሸንፈው ፡ በ፲፱፻፴፫ ዓ.ም. ፡ ኢትዮጵያን ፡ ተዉ።
19089	በክርስትና ፣ እንዲሁም በእስልምና ፣ በባኃኢ እምነት እና በማንዳይስም እንደ ነቢይ ይቆጠራል።
19090	በ፲፱፻፴፭ ዓ/ም ፣ ድል በተገኘ በሁለት ዓመቱ፣ ንጉሠ ነገሥቱ “የመንግሥታችንን ሚኒስቴሮች ሥልጣንና ግዴታዎች ለማብራራት” በሚል ዐዋጅ በራሳቸው ሰብሳቢነት የሚመራ የሚኒስቴሮች ምክር ቤት እና “ቃለ መሐላ” የሰጡ ሚኒስቴሮች መሾማቸውን ሲይስታውቁ የምክር ቤቱ ጽሕፈት ቤት በፀሐፌ ትዕዛዝ ወልደ ጊዮርጊስ እንደሚመራና ምክር ቤቱም በኒሁ ሰው ‘ቁጥጥር’ ስር እንደሚሆን ታወጀ።
19091	በ፲፱፻፻፳ ዓ/ም ወደ አዲስ አበባ መጥተው ፍትሐ ነገሥትና አዲስ ኪዳንን በመምህር ተክሌ (ነቡረ ዕድ በኋላ ቢትወደድ አቡነ ዮሐንስ) በመባል የሚታወቁት መሪነት ሲከታተሉ ቆይተዋል።
19092	በ፲፱፻፵፬ ዓ/ም አዲስ አበባ ሄዶ በክብር ዘበኛ በወታደርነት ይቀጠርና በገና ጨዋታ እና በስፖርት እየዳበረ ቆየ።
19093	ከ፲፱፻፳፱ ዓ/ም እስከ ፲፱፻፴፪ ዓ/ም ባሉት ዓመታት በኢጣልያኖች የተሠሩት የጣርማ በር ዋሻዎች ሶስት ሲሆኑ ትልቁ የ ፮፻፵፪ ሜትር ርዝመት አለው።
19094	ከ፲፱፻፵፰ ዓ/ም እስከ ፲፱፻፶፪ ዓ/ም ድረስ የመጀመሪያዋ የሴት የሕግ መምሪያ ምክር ቤት አባልና የሕግ መወሰኛ ምክር ቤት ምክትል ሊቀ መንበር ሆነው አገልግለዋል።
19095	ከ፲፱፻፳፪ ዓ/ም ጀምሮ በየአራት ዓመቱ ይካሄዳል።
19096	በ፲፰፻፹፩ ዓ/ም ደምቢያ ሣር ውሐ ላይ ደርቡሾች ከንጉሥ ተክለ ሃይማኖት ጋር ገጥመው አሸንፈው የፈጁትን የኢትዮጵያን የክርስቲያን አጽም አይተው እጅግ አዘኑ።
19097	የ፲፰፻፴፬ ዓ/ም የንጉሥ ሣህለ ሥላሴ እና የታላቋ ብሪታኒያ "የወዳድነትና መነገድ አንድነት"
19098	የ፲፱፻፺፱ ዓ/ም የሕዝብ ቆጠራ ውጤት እንደሚያመለክተው በወረዳው ውስጥ ፶፭ ሺህ ፪፻፩ ሰዎች ሲኖሩ የወንዶች ብዛት ፳፰ ሺህ ፫፻፸፭ እና ሴቶች ደግሞ ፳፮ ሺህ ፰፻፳፮ እንደሆኑ ይጠቁማል።
19099	በ፲፱፻፴፰ ዓ/ም የሙግት ማኅበር አባል ሲሆኑ የሽከታ ሕይወታቸው ተጀምሮ ቀስ በቀስ ዝናቸው እየታወቀ እስከ ነጻነት ዘመን ቆዩ።
19100	በ፲፱፻፲፱ ዓ/ም ንግሥተ ነገሥት ዘውዲቱ የወጣቱ ጀምበሬን አጎት ዓለቃ ዓለሙን ወሎ ውስጥ የምትገኘውን ተድባባ ማርያም የተባለች ቤተ ክርስቲያን በስዕል እንዲያስጌጡ ጠየቋቸው።
19101	የ፲፱፻፶፯ ዓ/ም ፲፰ኛው የቶክዮ ኦሊምፒክ ሊካሄድ አርባ ቀናት ሲቀረው አበበ ቢቂላ በማራቶን ውድድር ልምምድ ላይ ነበር።
19102	ኤምባሲውም ዶ/ር ኣበራን ድንጋይ ከምታመላልስ ለረሃብተኛው ሕዝብ በገንዘቡ እህል ግዛበት ያለበትን ኢ.ሜይል ኣስታውሰዋቸው ሓውልቱ ኢትዮጵያ ሲደርስ ፕሮፌሰሩ ደረሰኝ ብለው ከኣቀረቡት የእንግሊዝኛ ኢ.ሜይሎች መካከል የዶክተሩ ኣንዱ ነበር።
19103	በ፲፱፻፳፫ ዓ/ም የንጉሠ ነገሥትነቱ በትረ-ሥልጣን ወደ ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ሲዘዋወር፤ አልጋ ወራሽነቱን እና የጥንቱን የሸዋ መሳፍንት ማዕርግ ለልጃቸው አስፋ ወሰን ሰጥተዋቸው ልዑል መርዕድ አዝማች አስፋ ወሰን ተባሉ።
19104	በ፲፱፻፴፫ ዓ/ም በተገኘው ድል ንጉሠ ነገሥቱ ሲመለሱ፣ የሕንፃው ሥራ እንደገና ተጀምሮ በቅልጥፍና ተሠርቶ ካለቀ በኋላ “መንበረ ጸባኦት” ተብሎ በቅድስት ሥላሴ ስም ተሰይሞ ጥር ፯ ቀን ፲፱፻፴፮ ዓ/ም፤ መሳፍንት፣ መኳንንት፣ ሊቃውንት፣ የሴት ወይዛዝር፣ የጦር ሠራዊት በተገኙበት ተመረቀ።
19105	በ፲፱፻፺፰ ዓ/ም ማዕከላዊ የስታትስቲክስ ባለስልጣን እንደተመነው ደብረ ብርሃን ከተማ የ፷፯ ሺህ ፪፻፵፫ ሰው መኖሪያ ስትሆን ከነሱም ፴፬ ሺህ ፶፭ ወንዶችና ፴፫ ሺህ ፻፹፰ ሴቶች ይገኙባታል ይላል።
19106	በ፲፬፻፵፮ ዓ/ም በክርስትና ሃይማኖት ካህናትና በጥቂት የሃይማኖቱ ተከራካሪዎች መካከል ክርክር ይነሳል።
19107	በ፲፱፻፷፮ ዓ/ም በኢትዮጵያ ወታደራዊው አብዮት ተለኩሶ ንጉሠ ነገሥቱ መስከረም ፪ ቀን ፲፱፻፷፯ ዓ/ም ከሥልጣን ሲወርዱ ወዲያው የቤተ ክርስቲያኗም ንብረት ተወረሰ።
19108	የዘጠነኛው ክ/ዘመን ጸሃፊ ታብሪን እንደዘገበው ከሆነ ለንጉስ ማስሩቅ ውድቀት፣ ብሎም ለኢትዮጵያ የባሕር ማዶ ግዛት ማክተም አንዱና ዋንኛ ምክንያት የሆነው የገዛ ግማሽ ወንድሙ ሠይፍ ማዕዲ ካሪብ ኢብን ዱ-ያዛን ነው።
19109	በ፲፰፻፶፪ ዓ.ም ንጉሠ ነገሥቱ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ርስት የነበረውን መሬት ለገበሬወች በማከፋፈላቸው ከሃይማኖት መሪወች ጋር ተጣሉ።
19110	በ፲፱፻፳፱ ዓ.ም ሸንኮራ አራራቲ ላይ በተደረገው ኃይለኛ ጦርነት ጄኔራል አውጎስቲኒን ግድለዋል።
19111	በ፲፰፻፸፱ ዓ.ም የሩሲያን ገዢ ወይንም ዛር ስለተቃዎመ ከትምህርት ቤት ተባረረ።
19112	በ፲፰፻፺፰ ዓ.ም መጀመሪያ ላይ በብርቱ ስለታመሙ ለኅክምና ወደ አዲስ አበባ ለመሄድ ጥር ፬ ቀን ከከተማቸው ከሐረር ተነሱ።
19113	በ፲፱፻፶፮ ዓ.ም ተመርቆ፣ ከ፲፱፻፶፯ ዓ.ም. እስከ ፲፱፻፷፩ ዓ.ም. ድረስ እዚያው ዩኒቨርሲቲው በመምሕርነት ያገለገለ ሲሆን «ትበልጭ» የተሰኘ ተውኔቱን በቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ቴአትር ለመድረክ ያበቃ «ጸሐፌ-ተውኔት» ነበር።
19114	በ፲፰፻፷፰ ዓ.ም ዕድሜያቸው ሀያ አራት ዓመት ሲሆን ከወይዘሮ የሺ እመቤት ጋር ተጋብተው ሐምሌ ፲፮ ቀን ፲፰፻፹፬ ዓ.ም የወደፊቱን ንጉሠ ነገሥት ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴን ወለዱ።
19115	በ፲፱፻፳፰ ዓ.ም. ፡ የሙሶሊኒ ፡ ፋሺስት ፡ ሠራዊት ፡ ኢትዮጵያን ፡ በወረረ ፡ ጊዜ ፡ ጃንሆይ ፡ ሕዝባቸውን ወራሪውን በሙሉ ለመቃወም እንዳስነሡና የከተት ዐዋጆቻቸው በታሪክ ገጾች ይዘገባሉ።
19116	በ፲፱፻፷፯ ዓ.ም. ፡ በማርክሲስት ፡ አብዮት ፡ ደርግ ፡ ሥልጣን ፡ ያዙና ፡ እሳቸው ፡ በእሥር ፡ ቤት ፡ ታሰሩ።
19117	በ፲፱፻፵፭ ዓ.ም. ወደ አዲስ አበባ መጥቶ በክብር ዘበኛ ወታደርነት ተቀጠረ።
19118	በ፲፱፻፴፬ ዓ.ም. ወደ አዲስ አበባ መጥቶ ዘመድና ረዳት ስላልነበረው በስድስት ኪሎ አካባቢ ጫማ እየጠረገ እራሱን ማስተዳደር ጀመረ።
19119	በ፲፱፻፵፪ ዓ.ም. ወደ አዲስ አበባ በመምጣት በዕደ ጥበብ ማዕከል ውስጥ በሽመና ስራ ተቀጥሮ ይሠራ ነበር።
19120	በ፲፱፻፶፫ ዓ.ም. ወደ ሙዚቃው ዓለም ለመግባት የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቴአትር ድምፃዊ ለመቅጠር ማስታወቂያ አውጥቶ ፈተናውን ካለፈ በኋላ በደመወዝ አለመስማማት ምክንያት ተወው።
19121	በ፲፱፻፵፮ ዓ.ም. መባቻ ላይ በቀድሞው የክብር ዘበኛ የሙዚቃ ክፍል ውስጥ የመጀመሪያ ድምፃዊ ሆኖ ለመቀጠር የበቃውና ከኢትዮጵያ ቀደምት የሙዚቃ ሰዎች መካከል አንዱ ሊሆን ችሏል።
19122	በ፲፱፻፵፫ ዓ.ም. አዲስ አበባ መጥቶ መጀመሪያ ሊሴ ገብረማርያም ኋላ ግን በኮተቤ ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ የሁለተኛ ደረጃ ትም?
19123	በ፲፬፻፴፩ ዓ.ም. በዓጼ ዘርዐ ያዕቆብ ዘመን አባ ጊዮርጊስ ከአንድ ፈረንሳያዊ ጐብኚ ጋራ ስለ ሃይማኖት ስለተነጋገሩ አንድ ተልዕኮ ወደ ሮማ ተላከ።
19124	በ፲፱፻፺፪ ዓ.ም. የሣባ ፊደል ተቀርፆለት ለመሠረተ ትምህርት ማስተማሪያነት ውሏል።
19125	ከ፲፰፻፳፱ ዓ.ም. ጀምሮ የባርነት ተቃዋሚ ሆነ።
19126	በ፲፱፻፴፯ ዓ.ም. የአዲስ አበባ ማዘጋጃ ቤት አሁን የቀ.
19127	በ፲፱፻፶፮ ዓ.ም. በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ የባህል ማዕከል የኢትዮጵያ ኦርኬስትራ እንደተቋቋመ ተቀጥሮ በርካታ ዘፈኖችን ተጫውቷል።
19128	በ፲፱፻፺፯ ዓ.ም. ጌታቸው በለጠን ጨምሮ አዲስ የሥራ አስፈፃሚ ቡድን ከተመረጠ በኋላ ባሉት ጊዜያት ግን የሞያ ማኅበሩ በእጅጉ እየተቀየረ መምጣቱም ይነገራል።
19129	በ፲፰፻፳፮ ዓ.ም. ለኢሊኖይ ክፍለ ሀገር ምክር ቤት መቀመጫ ተመረጡ።
19130	በ፲፬፻፳፮ ዓ.ም. ከነገሡት ከዓጼ ዘርዐ ያዕቆብ ወዲህ ያሉት የኢትዮጵያ ነገሥታት ስማቸውና የግዛታቸው ዘመን ከዚህ በታች ይገኛሉ።
19131	በ፲፱፻፷፪ ዓ.ም. በአሜሪካ ኦሃዮ ዩኒቨርሲቲ የፈጠራ ሥነ ጽሑፍ አጥንቶ በመመረቅ ‘የመጀመሪያው ኢትዮጵያዊ’ የሚል ማዕረግ ያገኘ፥ የመጀመሪያዎቹንም አጫጭር ልብ ወለዶች ደርሶ የታተሙለት ብርቅ ሰው ነበር።
19132	በ፲፱፻፹፱ ዓ.ም. ዓለማየሁ በቀለ በላይነህ፣ ማትያስ ሰሎሞን በላይ እና ሱልጣን አሊ ሁሴን የተባሉ ሦስት ኢትዮጵያውያን፣ ከአዲስ አበባ ተነስቶ በናይሮቢ በኩል ወደ ቦምቤይ በረራ ላይ የነበረውን የኢትዮጵያ ዓየር መንገድ በረራ ቁ. ፱፻፷፩ በዓየር ላይ ጠለፉ።
19133	በ፲፱፻፷፮ ዓ.ም. ስሎቫኪያ በሚገኘው የክሮምኒካ ሳንቲም ፋብሪካ የተሠሩት የአንድ፣ አምሥት፣ አሥር እና ሃያ ሳንቲሞች ተሠራጩ።
19134	በ፲፰፻፵፮ ዓ.ም. የባርነት ተቃዋሚዎች ወገን ሪፐብሊካን ፓርቲ መሥርተው አብርሀም ከፍተኛ ሚና አጫወቱ።
19135	በ፲፱፻፷፬ ዓ.ም. የአገሪቱን ስም ቀይሮ ዛይር ተባለች።
19136	በ፲፱፻፵፰ ዓ.ም. በኢትዮጵያ የሬዲዮ አገልግሎት ሲጀምር «እንኩ እንኩ ፅጌሬዳ፣ አጥቻት ሳልጎዳ» በሚለው ዘፈኑ የመጀመሪያው ድምፃዊና የሬዲዮ ጣቢያው መራቂ ለመሆን በቅቷል።
19137	በ፲፰፻፶፪ ዓ.ም. የፕሬዚዳንትነት ምርጫ ዘመቻ፣ እሳቸው የሪፐብሊካን ዕጩ ሆኑ።
19138	ሮዘንቦርግ ቢ.ኬ. በትሮንድኸይም፣ ኖርዌይ የሚገኝ የእግር ኳስ ክለብ ነው።
19139	የሚከተለው ፒ.ዲ.ኤፍ፣ ፻፮ ገጾቹ ይገኛሉ።
19140	ስምንተኛው የ“ፀ” ድምፅ ስለሌለና ዩኒኮድ ስለማያውቀው ዩኒኮድ ውስጥ እንደማስገባት ዝም ማለት በስመ ሞክሼ ፊደሉን ለማበላሸት እንጂ ለመቀነስ ብቻ እንዳልሆነ ያመለክታል።
19141	ግብጻውያን የ«ሴት»ና የ«ሔሩ» ክልሶች መሆናቸውን ያምኑ ነበር።
19142	ከፈረንሳይ የ«ማብራራት» ሀሣቦች በተለይ ወደ እስፓንያ ፣ ጀርመን ፣ ፖላንድ ፣ ሩስያ ፣ ግሪክ ፣ ስኮትላንድና አሜሪካ ተስፋፉ።
19143	እንደምንም ብሎ "አሉኝ" ወይም "ሁለት!"
19144	በመስከረም ፳፯ ፡ ቀን ፡ ፲፱፻፳፩ ፡ ዓ.ም. ፡ የንጉሥነት ፡ ማዕረግ ፡ ተጨመረላችው።
19145	በትውፊቱም ባለ ፪ ራስ ውሻ «ኦርጥሮስ» እና ታላቅ የቀይ ከብት መንጋ ነበረው።
19146	እራስህንም ሆነ ሰ ዎችህን እንደምታጠፋ ልብ በል።
19147	በጉራፈርዳ ጅማ ፣ የሊሻሊሾ አረቄ ወይም «ቦርዴ»፣ የሊሻሊሾ ቂጣ፣ እና ለሕፃን የሊሻሊሾ አጥሚት ይሠራሉ።
19148	በአስረኛው መቶ ዓ.ም. ግን አስቱሪዩ የሚባሉት የክርስቲያን ወገኖች እስላሞቹን አጥፍተው ሊስቦን ገብተው ገዥ ሆነው መንግሥታቸውን አቋቋሙ።
19149	ኔዘርላንድ ብዙ ጊዜ « ሆላንድ » ሲባል፣ ይኸው ስያሜ በትክክል ግን የአንዱ ትልቅ ክፍላገር ስም ብቻ ነው።
19150	የሆተፒብሬ ሌላ ስም «ቀማው ሲሃርነጅሀሪተፍ» ሲሆን ማለቱ በራይሆልት ዘንድ «የቀማው ልጅ ሲሃርነጅሀሪተፍ» መሆን አለበት።
19151	እያንዳንዱ ቼክ ቡክ እና ዲፖዚት ስሊፕ፣ ራውቲንግ ቁጥር እና አካውንት ቁጥር ይኖረዋል።
19152	በሁለተኛው ፎቅ ላይ ደግሞ ፊት ለፊት የአክሊል ቅርጽ ያለው በረንዳ ይገኛል።
19153	በአንዳንድ ቦታ ልጡ እንደ አሳ መርዝ ተጠቅሟል።
19154	አመነምሃት ከ፯ መቶ ያህል ዓመት በፊት ጠፍቶ የነበረውን ጥንታዊ መንግሥት ለማሳደስ ያደረገው ጥረት ሊታወቅ ችሏል።
19155	በተገፈፈው ቆዳ ላይ ያለው መልክ የማይክል አንጄሎ ቡናሮቲ መልክ ነው።
19156	ለህንዶች፣ ዜሮ ቦታ መያዣ ምልክት ብቻ ሳይሆን፣ እራሱን የቻለ ቁጥር ሲሆን ለስሌት የሚረዳ ነበር።
19157	እያንዳንዱ ቁና ባዶ ሊሆን ክልክል ነው።
19158	በእንቅርት ላይ ጆሮ ደግፍ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
19159	በመገቡበት ቦታ ላይ እከክ የተነሣበት ምክንያት ምራቃቸው ቆዳውን ስለሚያሳውከው ነው።
19160	በእንቅርት ላይ ጆሮ ደግፍ።
19161	በሦስተኛው ፎቅ ላይ የንጉሡ መኝታ ክፍል አለ።
19162	ያላስደጉት ውሻ ቤት ዘግተው ቢመቱት ዞሮ ይናከሳል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
19163	በኮሞዲቲው ዋጋ ላይ የትንሽ ሳንቲሞች ልዩነት በኮንትራቱ ይዘት ላይ ቶሎ ለውጥን ያሳያል።
19164	እያንዳንዱ ሥር ዓት በተራው አነሥተኛ ሥርዓቶችን ይይዛል።
19165	በአንዳንድ ቅጂ ግን የፑዙር-ኒራሕ ስም ፑዙር-ሳሃን ተብሎ ተጽፏል።
19166	በማያገባው ሰው ላይ ማላከክ።
19167	የተመቻቸና ጥሩ ኑሮ ከመፈለግ ውጭ የበላይ ሰውን እንደማይፈልጉ ነገሩት።
19168	የመጽሐፉን ሙሉ ገጽ ለማንበብ ምስሉን ይጫኑ።
19169	በሚከተለው ጥር ወር የጌርማኒያ ሥራዊት በጋልባ ላይ አመጹበትና የጌርማኒያ አገረ ገዥ ዊቴሊዩስ ንጉሥ እንዲሆን አዋጁ።
19170	በኢትዮጵያ ብዙ ጊዜ የማይታረስ፣ በአንዳንድ አጥር ግቢ ይገኛል።
19171	የትንተናዊ ስነ ልቡና ( የሳይኮአናላይሲስ ) አባት እየተባለ ይጠቀሳል።
19172	ክብደታቸው ከ፯ እስከ ፳ ኪሎግራም፣ ከፍታቸው ከ፴፭ እስከ ፵ ሴንቲሜትር፣ ከጅራታቸው በስተቀር ርዝመታቸው ከ፷፰ እስከ ፹፱ ሴንቲሜትር የሆነ ሥጋ በሎች ናቸው።
19173	አንደኛቸው ወደ እግሩ ስር ቢያይ ይመለከተናል።”
19174	የሃገሪትዋ ዋና ከተማ ሳን ሳልቫዶር ይባላል ።
19175	በአብዛኛው ጊዜ ይዚህ ጨረር መጠን ቁሱ ከተጓዘው ርቀት ያንሳል።
19176	የአውራጃው ዋና ከተማ ሐይቅ ነበር።
19177	በሰዓሊነት ሙያ ውስጥ ሸራ፣ ብሩሽ፣ ወረቀት እና ሌሎች መሳሪያዎች ሊያስፈልጉ ይችላሉ።
19178	በዘመናዊው ሥነ ልቡና ደግሞ አእምሮ በሁለት ክፍሎች ይለያል።
19179	የምንጠጣው ዉሃ ንፁህ መሆን አለበት።
19180	ለሚከተለው መቶ አመት አሦር ለባቢሎን ተገዥ ነበር።
19181	የአቡበክር በር ሲቀር ሁሉም የመስጂዱ በሮች ይዘጋሉ’።
19182	ዕብራውያን ኤል ወይም ኤሎሃ የሚሉትን አረቦች አላህ ይላሉ።
19183	ወንድማቸው ዓፄ ሚናስ በስመ መንግሥት አድማስ ሰገድ ተብለው በኢትዮጵያ አልጋ ተክተዋቸው ነገሡ።
19184	በሮማውያን አፈ ታሪክ ዘንድ ያኒኩሉም በያኑስ የተሠራ ጥንታዊ የኤትሩስካውያን ከተማ ነበረ።
19185	እንዲያውም ዛፉ በኮክ ወገን ይመደባል፤ ለውዙም (ወይም 'አልመንድ') የተክሉ ዘር ነው።
19186	አንዳንዴም ይህ ኤታና የኪሽ መጀመርያው ንጉሥና መስራች ይባል ነበር።
19187	እያንዳንዱ ጎሣ ወይም ነገድ በመንግሥት አመራር የተወሰነ ሚና ያጫውታል።
19188	በመጀመርያ ሥነ ውበት ማለት እግዚአብሔር በ፮ቱ ቀናቶች ውስጥ የፈጠራቸዉ ውብ የእጆቹ ስራዎቾ ናቸው።
19189	ትርጓሜውም ባዶ ማለት ነበር።
19190	በትልቅነቱ ጊዜ ሰሜን ሶማሊያ ፣ ጅቡቲ ፣ ደቡብ ግብፅ ፣ ምሥራቃዊ ሱዳን ፣ የመንና ምዕራባዊ ሳውዲ አረቢያን ያጠቃልል ነበር።
19191	ሴሶስትሪስ ወደ ግብጽ ሊመልስ ሲል ወደ ግብጽ በር ደርሦ ወንድሙ በዚያ ጠብቆት በሽንግላ ሴሶስትሪስንና ከርሱ ጋር የነበሩትን ንግሥቱንና ፮ ልጆቻቸውን ወደ ግብዣ ጠራቸው።
19192	የወንድምህ ጢም ሲላጭ ጢምህን ውሀ አርስ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
19193	ለያንዳንዱ ቃል ስንት ድምጾች በጋራ ከነዚህ ቋንቋዎች ጋራ እንዳለው በኮምፒዩተሩ ተቆጠረ።
19194	ካልወጋኸው ግን እራሱ አገሩን ይለቃል ።"
19195	በተጨማሪም አቶ ሮህል የኤሪዱ መጀመርያ ስም «ባቤል» እንደ ነበር ያምናል፤ እዚያም የሚገኘው የግንብ ፍረስራሽ የባቢሎን ግንብ ፍርስራሽ መሆኑን ገመተ።
19196	የአካባቢው ቃለ ታሪክ ሥፍራዋ በዳግማዊ ዓፄ ምኒልክ አያት ንጉሥ ሣህለ ሥላሴ እንደተመሠረተች ሲያረጋግጥ፤ የልጅ ልጃቸው ዳግማዊ ዓፄ ምኒልክ ደግሞ የሸዋ ንጉሥ በነበሩ ጊዜ እስካሁን ድረስ ያለውን ታላቅ የመሣሪያ ምሽግ እና በግቢው ውስጥ ያሉትን አሥራ አንድ ቤቶች እንዳሠሩ ብዙ የጽሑፍና የቃል ታሪኮች እንዲሁም ሕንጻዎቹ እራሳቸው ምስክር ናቸው።
19197	እንስራዋን ጥላ ወንዝ ወረደች የአማርኛ ምሳሌ ነው።
19198	በመጀመሪያ ላይ ሐላሌ በአይን የምታይና በእጅ የምዳሰስ፤ ሰዎች በሚያሹት ወቅት በየትኛውም ቦታ እና ጊዜ የሚገኝ ብሎም በሰው ልጆች መካከል የሚመላለስ ነበር።
19199	ከጂዎሜትሪ ጎን ለጎን የቁጥር ኅልዮትም በሚገባ መልኩ በዚሁ መጽሐፍ ተመርምሯል።
19200	አንገታቸው ላይ ሁለት ጥቋቁር መስመሮች አሏቸው።
19201	በአንዳንድ ጎሣ ልማድ ደግሞ፣ ማዳበሪያ እንዲሆን የበሰበሰ ዓሣ ከዘሩ ጋር ይቀበራል።
19202	አጋርታከስ ብዙ ሰፊና ትላልቅ ጽሑፎችን አቅርቧል።
19203	የበሽተኛው ገላ ስሜት መጥፋት ይጀምራል፣ ከኣእምሮ ድክመትም ይደርሳል፣ የኣካላት ማንቀሳቀስም ሊያቅት ይጀምራል።
19204	አካሄዳቸው ወደ ንፋስ ሲሆን፣ አቅጣጫቸውን የሚቀይሩትም በድንገት ነው።
19205	ፍራንክሊን ስለ ኅሊና ነጻነትና ስለ ግብረ ገብ ማስተማር የነበራቸው ፍቅር ከፍተኛ ነበረ።
19206	በተጨማሪም ኤች አይቪ በመጸዳጃ ቤት መቀመጫ፣ በበር መኽፈቻ፣ በብርጭቆ መጠጫ፣ በምግብ ወይም በማንኛውም አይነት እንስሳ እንደ ቢንቢ ንክሻ በመሳሰሉት ሊይዝ አይችልም።
19207	እስከዚያን ጊዜ ድረስ ያደረጉት ጉዞም በሰላም የተሞላ ስለነበር ያንን ቦታ ፍኖተ ሰላም ብለው ሰየሙት።
19208	በአንዳንድ ሌላ ባህል መቆጠሪያ የወር እርዝማኔ በጨረቃ ወቅት (ሃያ ዘጠኝ ቀን ብቻ) ይከተላል፣ ለምሳሌ የአይሁድ አቆጣጠር ወይም የእስላም አቆጣጠር እንዲህ ናቸው።
19209	በነገራችን ላይ ፀሃይ ምንጊዜም ከቀስተ ደመና ፊት ለፊት እንጂ ከሁዋላ አትገኝም።
19210	የአናጢዎች መሪ ወልደ ጊዮርጊስ ግምቡን የሰራው ሲሆን በጊዜው ከጠቢቡ ሰለሞን ቤት የብለጠ ያምር ነበር በመባል የተደነቀ ነበር።
19211	ምንትዋብም ባሏ ሲሞት የህዝቡን ጥርጣሬ በመጠቀም ውስጥ በማስገባትና ከቋራ አምስት ወንድሞቿ መጥተው የቤተመንግስት ስልጣን እስኪጨብጡና እስኪያረጋጉ ድረስ የንጉሱን ሞት ደብቃ ቆየች ተክለጻድቅ መኩሪያ፣ ገጽ ፫፻፶፮ ።
19212	የጂዮርጂያ ዋና ከተማ አትላንታ ሲሆን፤ ጂዮርጂያን በደቡብ ፍሎሪዳ ፥ በምስራቅ አትላንቲክ ውቅያኖስ እና ደቡብ ካሮላይና ፥ በምዕራብ አላባማ እንዲሁም በሰሜን ቴነሲ እና ሰሜን ካሮላይና ያዋስኑታል።
19213	የቢስማርክ ዋና ዓልማ ፕሩሺያን ማጠናከር ስለነበር ይህን እቅዱን ለማስፈጸም ሲል ነብር ጀርመንን ያዋሃደ።
19214	የኢትዮጵያ እና የውጭ ቴሌቪዥን ተከታታዮች እና ሙዚቃ ቪዲዮዎች አለ።
19215	የተገኘውም ዓሣ ቢበላ በጨረራው ይበከላልና ለጤና መጥፎ ነው።
19216	ሸዋሮቢት፣ ሸዋ ሮቢት በማዕከላዊ ሰሜን ኢትዮጵያ በራያ ቆቦ አካባቢ የምትገኝ ከተማ ስትሆን የቀወት ወረዳ ዋና ከተማ ናት።
19217	ከአቡበክር ሌላ ይህን የጀግንነት አድራጎት ማን ሊፈጽም ይችላል።
19218	የግንባታው ሥራ ጨርሶ ባይጠናቀቅም እንኳ፤ የማኮቦቢያው እና የበረራ ቁጥጥሩ ሕንፃ ሥራ እንደተገባደደ አየር መንገዱ የገዛቸውን ሁለት የጄት ዠበቦች (‘ቦይንግ ፯፻፯) ሲረከብ እዚሁ ቦሌ ጥያራ ጣቢያ ነበር ያረፉት።
19219	አብዛኛውን ጊዜ ሰዎች በእያንዳንዱ እጆቻቸው ላይ አምስት ጣቶች አላቸው።
19220	የኒቆዲሞስ ፊት ነጠላ የተከናነበው የማይክል አንጄሎ የራሱ መልክ ነው።
19221	የመመለሱም ዋና ዓላማ እስራኤላውያኑ ግብፅን ለቀው እንዲወጡ አዲሱን ፈርዖን ለማስፈቀድ ነበር።
19222	የዕኩለነት መሪ ሃሳብ እንደሚያስቀምጠው አየር በሌለበት በጠፈር ውስጥ ሁሉም ነገር እኩል ይወድቃል።
19223	በአንዳንዱ ቅጂ ቀደም-ተከተል አክሻክ ከተሸነፈ በኋላ የሱመር ላዕላይነት ወደርሷ ተዛወረ፣ ከእርሷም ቀጥሎ ልጇ ፑዙር-ሲን ተከተላት።
19224	የነፈርካሬ ስም ትርጉም «መልካም (ነፈር) ነፍሰ (ካ) ፀሐይ (ሬ)» ነው።
19225	ሰርቲፌኬት ኦፍ ዲፖዚት (ሲዲ) ሰርቲፊኬት ኦፍ ዲፖዚት ወይንም ሲዲ እንደ ሴቪንግ አካውንት የቁጠባ አገልግሎት መስጫ መሳሪያ ነው።
19226	የዚምባብዌ ስም የመጣው ከ«ድዚምባ ድዜማብዌ» ሲሆን በሾና ቋንቋ «የድንጋይ ቤቶች» ማለት ነው።
19227	የኢትዮጵያ ቡና የእግር ኳስ ክለብ በአዲስ አበባ ፣ ኢትዮጵያ ይገኛል።
19228	ከስሎቪንኛ ባለ ቅኔዎች ሁሉ የላቀ ይቈጠራል።
19229	የቫይድነር ዜና መዋዕል ስለ ሳርጎን ዘመን ተመሳሳይ ታሪክ ይገልጻል፦
19230	የሁለተኛው ዙር ጦርነት ድል ከፍተኛ የነበረ ቢሆንም እነክሪስታቮ ይጠብቁት የነበሯቸው ፈርሶች በጊዜ ባለመድረሳቸው ግራኝ ሙሉ በሙሉ ሳይሸነፍ ወደ ደቡብ ለመሸሽ ቻለ።
19231	ተመሳሳይም ሆነ ተቃራኒ ጾታ ያላቸው አነሮች ተደራራቢ ክልል ሊኖራቸው ይችላል።
19232	አንባብያን ሆይ በቀጥታ ወደ ጥያቄው ከመግባታችን በፊት በዚህ ጽሑፍ ዶግማ ላይ ስለዶግማና ቀኖና ማብራሪያ የሰጠነው ይህን ለመሰለው ጥያቄ እንዲጠቅም ነው፡፡ አሁን ወደ ሐዲስ ኪዳን ታቦትና ጽላት ስንሄድ ቁም ነገሩ እንደሚከተለው ነው፡፡
19233	የኢትዮጵያ ጦር ከጦርና ጋሻ በስተቀር ቀስትን በወቅቱ ስላልታጠቀ፡ እራሱን ላልተመጣጠነ ጉዳት አጋለጠ።
19234	በአብዛኛው ጊዜ ለእግር ኳስ ግሚያዎች የሚያገለግል ሲሆን የአትሌቲክስ ውድድሮችንም ያስተናግዳል።
19235	የእርጉማኑ ዘዴ የፈረስ ራስ ከእንስሳው ተቆርጦ በምሳሶ ጫፍ ላይ ማኖር ነበር።
19236	ምክንያቱም ሕግ የሁሉም በላይ ሆኖ ሁሉንም እንዲያስተናግድ ተፈጻሚነትም እንዲያገኝ የሕግ አውጮችና መሪና ተመሪዎችን ቤኩል ማስተናገድ ሁሉም ተገዥዎች መሆን ገባቸዋል፡ የሰው ልጅ መብት በፍጹም መደፈርና በሕግ ስም መደርመስ አይገባውም ይህ ከተፈጥሮ የተሰጠው በመሆኑ መጠበቅ ይኖርበታል።
19237	በያንዳንዱ ቁና ከአንድ በላይ ኳስ ማስቀመጥ ክልክል ነው።
19238	የናይጄሪያ ስም ከኒጄር ወንዝ ነው የተወሰደው።
19239	የብሪታኒያ ቤተ መዘክር ውስጥ የዑር ንጉሣዊ ጨዋታ «የዑር ንጉሣዊ ጨዋታ» (ወይም በጥንት «የሃያ ሕዋስ ጨዋታ») በሠንጠረዥ የሚጫወት ጥንታዊ ጨዋታ ነው።
19240	የቀብራቸው ሥነ ሥርዓት አዲስ አበባ በመንበረ ጸባኦት ቅድስት ሥላሴ ቤተክርስቲያን ተፈፅሟል።
19241	በሀገራችን የሺ ዓመታት በላይ ዕድሜ ያስቆጠረው የሽመና ሥራ በአዲስ አበባ በስፋት የተዋወቀው ከጋሞ ተራራማ ቦታዎች ወደ አዲስ አበባ በተለያዩ ምክንያቶች በመጡ የጋሞ ማሕበረሰብ አባላት አማካይነት ከ፲፰፻፺፰ ዓ.ም. ጀምሮ ነው።
19242	በአንድንድ ዜና መዋዕል ዘንድ ኢያሪኮ በዚህ ወቅት ያህል ተሰፈረ።
19243	በሶስተኛው ቀኑ ለምጨን ወዳዳ በሚባል ቀበሌ ኮረነል አጎረኔ አውግስቶ የተባለ ጥልያን ሁለት መድፍ ጠምዶ ገጠማቸው።
19244	ባሰለፉትም ጊዜ እንዴህ ብለው በፍከራ ትንቢት ተናገሩ።
19245	በተቃራኒው ጥሩ የሚሰሩ ሰዎች ደስተኛ ይሆናሉ።
19246	አብዛኛውን ጊዜ የአንድ ዝርያ ተቃራኒ ፆታዎች፣ የተለያየ የአካል ቅርፅና የባህርይ ገጽታ ይታይባቸዋል።
19247	ለምታውቁት ሰው ከታሪኩ ከዚህ የበለጠ ልነግራችሁ የሚያስፈለግ አልመሰለኝም።
19248	ክርስቲያን እና የራስህ ሰወች ናቸው፣ አንዳንዶቹም የስጋ ዘመዶችህ።
19249	እንቅልፍና ሞት እሬትና ሀሞት የአማርኛ ምሳሌ ነው።
19250	እንዳጋጣሚ ግን ሁለቱም አሁን በህይወት የሉም።
19251	ጥጋበኛንና ውሀ ሙላትን ቁመህ አሳልፈው የአማርኛ ምሳሌ ነው።
19252	እንስሳትም ሆነ እጽዋት ነፍስ እንዳላቸው በኒህ ወገኖች የታመነ ነበር።
19253	ባለቤቶቹም ቤት ለንግዳ ብለው ያስገቧቸዋል።
19254	በፊሊፒንስ ብቻ የሚማሩ የትግል (ቡጢ) ሥነ ሥርዐቶች ለምሳሌ አሚስ እና ኤስክሪማ ይታወቃሉ።
19255	የሚያጠግብ ቂጣ ከምጣዱ የሚወጣ ጥጃ ከገመዱ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
19256	የሚያጠግብ ቂጣ ከምጣዱ የሚወጣ ጥጃ ከገመዱ ያስታውቃል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
19257	የተወለደው ወሎ ወልዲያ አካባቢ ነው።
19258	በአንጻራዊ ጊዜ ትንታኔ መሰረት ግን፡ "ክስተቶችን የምንመለከትበት ጊዜ ቋሚ የማይናወጥ ሆኖ ስላ፡ ማለተ የተመልካቹ እንቅስቃሴ የተመልካቹን የብርሃን አሹሪት ማለፉን ወይም አለምፉን አይለውጥም።
19259	መድፈኛወች ብዙ አይነት ቅርጽን ሊይዙ ይችላሉ።
19260	ከወላይትኛ ጋር ዝምድና ያላቸው ሌሎች ቋንቋዎች ጋሞ-ጎፋ-ዳውሮ እና ኩሎና ኮንታ ናቸው።
19261	ከተለያዩት ውጭ አገሮች የሚመጡ ብርቅና ውድ ነገሮች ሁሉ አሏቸው።
19262	የሄርኩሌስ ልጅ ጋላጤስ በጋሊያ ከነገሠ በኋላ ሄርኩሌስ የጣልያን ዙፋን ለሌላው ልጅ ቱስኩስ ትቶ ወደ ኢቤሪያ መንግሥት ተመለሠ።
19263	በአካባቢው ያሉ ግኝቶች ሴኔጋል ከጥንት ጀምሮ የሚኖርበት እንደነበረ ያሳያሉ።
19264	በሚተዋወቁ ግን የስጦታ ልውውጥ ይደረግ ነበር።
19265	የንዴቤሌና ሾና ሕዝቦች የሮድስ አመራር ቢቃወሙም አልተሳካም ነበር።
19266	የማይዘልቅ ባል ቅንድብ ይስማል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
19267	በወደቀበት ጊዜ የአሦር ጠላቶች ባቢሎን፣ ሜዶንና እስኩቴስ ሰዎች አሹርን አጠፉት።
19268	የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር በ፲፱፻፳፰ ዓ.ም ተመሥርቶ በ፲፱፻፵፫ ዓ.ም. የዓለም አቀፋዊው ማኅበር አባል ሆነ።
19269	ምክትላቸው ሃሪ ትሩማን ወዲያው ፕሬዚዳንት ሆኑ።
19270	እንደዚሁም ብዙ የጥናት ተቋማት በተከታታይ ዓለማቀፍ የጥናት ኮንፍረንሶች መካሄድ ጀመሩ።
19271	የናይጄሪያ ጦር ሠራዊት ሀገሯን የመከላከል፣ የሀገሯን ፍላጎት የማስጠበቅ እና ፀጥታ አስጠባቂ ጥረቶችን የመደገፍ ግዴታ አለበት።
19272	በአንዳንድ ቦታ ባሕላዊ መድኃኒት ፣ የቁልቋል ላፒስ ለኪንታሮት ወይም ለቁስል መቀባቱ ይታወቃል።
19273	የፖርቱጋል ስም ከአንድ ሮማይስጥ ወደብ ስም /ፖርቱስ ካሌ/ («የካሌ ወደብ»፣ የአሁንም ፖርቱ ) መጥቷል።
19274	አምልኮውን ይፋ ማድረግ የሚፈልግ ከሆነ ግን ከለላነትህን መልስለት፤ የሰጠንህን ቃል ማፍረስ አንሻም።
19275	በአብላጫው ጊዜ የጨረር ፈንክሽን ግቤት ነጠላ ቁጥር ( ስኬላር) ነው፣ ነገር ግን አልፎ አልፎ ግቤቱ የአቅጣጫ ቁጥር ወይም ህልው ቁጥር ቬክተር ሊሆን ይችላል።
19276	የሱልጣኔቱ ዋና መስራች የሚባሉት ህዝቦች የሚኖሩትም በአሁኑ የኢትዮጵያ ግዛት ውስጥ ነው።
19277	የመበደሪያ አፍ መክፈያ አይሆንም የአማርኛ ምሳሌ ነው።
19278	አብላጫውን ጊዜ አተሞች ብቻቸውን አይገኙም።
19279	የመተሩበት እጅ ይወዛል የተማከሩት ዳኛ ያግዛል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
19280	ከዛምቢያም ጋር በደንብ ያልተወሰነ ቢበዛ በመቶ ሜትር የሚቆጠር ወሰን አላት።
19281	ያሳደግሁት ውሻ ነከሰኝ ያነደድሁት እሳት ጠበሰኝ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
19282	የሚቀጥለው ቀን ጄልዴሳ አደረሰን፡ እዚያም በአስተዳዳሪው በአቶ መርሻ ከፍተኛ አቀባበል ተደረገልን።
19283	የኡሳማንም ጦር የአላህ መልእክተኛ ወዳሰማሩት ግንባር አዘመቱ።
19284	በአውሮጳም ሆነ በእስያ ከአይርላንድ እስከ ካምቦድያ ድረስ በጣም ብዙ ብሔሮች ከእስኩቴሳውያን እንደተወለዱ የሚል ልማድ አላቸው።
19285	የሱሰኒዮስ ዜና መዋዕል እንደሚያትተው በህፃንነቱ ከአባቱ ጋር ጎጃም ውስጥ ይኖሩበት የነበረው ከተማ በአንድ ተንቀሳቃሽ የኦሮሞ ቡድን ስር ወደቀ ፤ አባቱና ቀሪው የከተማው ሰው ሲገደል እሱ ግን ለአንድ አመት ከግማሽ በምርኮ ከኦሮሞው ቡድን መሪ ጋር ተቀመጠ።
19286	አካዳውያን ግን በናራም-ሲን ዘመን ናጋርን ሁለተኛ ያዙት።
19287	የአውሩኑስ ልጅ ይባላል።
19288	ከኡራኑስም ደም ጊጋንቴስ (ታላላቅ ወይም ረጃጅም ሰዎች) ተወለዱ።
19289	በመስከረም ወር ፲፱፻፹፮ ዓ/ም በጦብያ መጽሔት ላይ የወጣው ይኼው የትሪክ ማስታወሻ ለሕይወት ታሪካቸው ዋቢ ምንጭ ሆኗል።
19290	በመስከረም ወር ፲፱፻፵፱ ዓ/ም ኮሎኔል መንግሥቱ ብርጋዴር ጄኔራል ተብለው የክብር ዘበኛ ጠቅላይ አዛዥነትን ተሾሙ።
19291	በአካባቢው ያሉ ገበሬዎች ጤፍ ፣ በቆሎ ፣ ዳጉሳ ፣ ኑግ ፣ በርበሬ እና ሌሎችንም የእህል አይነቶች ያበቅላሉ።
19292	በሚቀጥለው ቀን ከንቲባው እና ከሱ ጋር አብረውት የሰሩት ሰወች የሞት ፍርድ ተፈረደባቸው።
19293	ለመጀመሪያ ጊዜ በመድረክ ላይ ይዞ የቀረባቸው ዘፈኖች «የኔ ሃሣብ»ና «ምነው ተለየሽኝ» በመባል የሚታወቁትን ነው።
19294	ተማሪወቹ፣ ጆን ስቱዋርት ሚል እና ሶሺያሊዝምን የፈለሰፈው ሮበርት ኦወን የለዘብተኝነት ርዕዮተ አለሙን በማስፋፋት ስሙን እንዲገን አስተዋጽዖ አድርገዋል።
19295	የኢትዮጵያ ቀይ መስቀልና ቀይ ጨረቃ ማኅበር ፕሬዝዳንት፣ የሕዝባዊ ኑሮ እድገት ዋና ፀሐፊነትና አስተዳዳሪነት፣ በምዕራብ ጀርመን ለሦስት ዓመት የትምህርት አታሼ በመሆን አገልግለዋል።
19296	በመካነነቱ ላይ በእርጅና ጊዜ ነበር በተአምር የህያን የወለደው።
19297	እያንዳንዱ ልዩ ተግባርና ሚና አለው።
19298	ከካቶሊኮቹ ጋር የነበረው ጥል የበለጠ እንዲካረር ያደረገው እንዲህ ነበር፡ ሚናስ ከንገሰ ከአንድ አመት በኋላ የሃማሴን ገዥ የነበረው ባህር ንጉስ ይስሃቅ አመጽ በማነሳሳት የንጉሱ ወንድም ያዕቆብን ልጅ ተዝካረ ቃልን ንጉስ አድርጎ ሰየመው።
19299	ፓውሳኒዮስ ግን የአርጉስ ልጅ ያደርገዋል።
19300	የሚታወቀው ከ፭ ጥንዚዞች ነው።
19301	በሚቀጥለው ቀን እርግቦቹ ኔፐር ግቢ ውስጥ ታዩ፣ ሆኖም ግን በሚያስፈራ መልኩ ከቆይታ በኋላ ሁሉም ተዝለፍልፈው ወድቀው በኔፐር እየተለቀሙ አዘጋጀላቸው አቅማዳ ውስጥ ሲታጨቁ ታዩ።
19302	በግድግዳው ላይ የሚገኙ፣ ነገር ግን በአቧራ የተሸፉኑት ምስሎች ከዚሁ ዘመን የሚመነጩ ሲሆኑ በኢትዮጵያ ውስጥ ከሚገኙ የግድግዳ ምስላት ቀደምት ናቸው።
19303	የአልቴዩስ ልጅ ብላስኮን ሲባል የዚሁ ብላስኮን ልጅ ካምቦ ብላስኮን በኋላ «ኮሪቱስ» ( ከቲቤር ወንዝ ደቡብ ያለውን ገዥ) ተደረገ።
19304	ያልተወሰነ ጊዜ መወዳደር ሲቻል ከሁለት ጊዜ በላይ ግን በተካካይ መመረጥ አይፈቀድም።
19305	የኢህአዴግ ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባልም ሲሆኑ ፥ ከሁለት ዓመት በፊት የድርጅቱ ምክር ቤት መደበኛ ስብሰባ ላይ ምክትል ሊቀመንበር ሆነውም ተመርጠዋል ።
19306	በአጠቃላይ ጥሩ የቤተሰብ መሪና አርአያ መሆን ይጠበቅበታል።
19307	ለመጀመሪያ ጊዜ የአገሬው ህዝብ የንግድ ማህበር እንዲያቋቁሙ የተፈቀደው በዚህ ጊዜ ነበር።
19308	ያሞላቀቁት ልጅ አይሆንም ወዳጅ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
19309	በጠቅላላው ፷፬ ጨዋታዎች በ፲፪ ከተማዎች ውስጥ በሚገኙ አዲስ የተገነቡ ወይም የተሻሻሉ ስታዲየሞች ይከናወናሉ።
19310	የመጨረሻው እና ሶስተኛው ደግሞ ውስጠኛው የመሬት ክፍል ወይም በእንግሊዝኛው ኮር የሚባለው ነው።
19311	በያንዳንዱ ቁና እንደልብ ኳሶች ማስቀመጥ ተፈቅዷል።
19312	የሖራውያን ጎሣ መታወቂያ ወይም ተወላጅነት በመጽሐፍ ቅዱስ ባይሰጥም፣ የዚህ ሴይር ልጅ ፅብዖን ደግሞ ኤዊያዊ በመባሉ (ዘፍጥ.
19313	በሀውልቶቹ ላይ የደረሱት ችግሮች ብዙ ናቸው።
19314	በአጠቃላይ ጅሩ የሚባለው በእርሻ እና በከብት ማድለብ ከሚታወቁት ክልሎች አንዱ ነው።
19315	የአብርሃም ልጅ እስማኤል ተወላጅ እንደ ሆነ ይታመናል፤ በእስልምና እምነት ከሁሉ የተከበረ ሰው ነው።
19316	ለማንኛውም ጥሩ ግንዛቤና የሀገር ፍቅር አለህ፡፡ አፍና ተግባር ትክክል ሆኖ ያየሁት ባንተ ነው.
19317	ከሊቃውንት ሊቅ የሰማዩን በመጣፍ የምድሩን ባፍ የሚያውቅ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
19318	በትምህርት ቤት በተለያዩ በዓላት በተለይም በወላጆች ቀን በሚያደርገው ተሳትፎ የሙዚቃ ስሜቱ ከእሱ አልፎ በተመልካች ዘንድ እየጎላ በመሄድ ነሐሴ ፲፭ ቀን ፲፱፻፶፯ ዓ.ም. በብሔራዊ ቲያትር የታዳጊ ኦርኬስትራ /ዳዊት ኦርኬስትራ/ በድምፃዊነት ተቀጠረ።
19319	እንዲሁም፣ ቅቤ ለመሥራት ወተቱን በመርጋት ይጠቀማል።
19320	የቲገርናቅ ዜና መዋዕልና የላውድ አቆጣጠሮች ስለ ኮናይረ ዘመን በመስማማታቸው፣ ፕሮፌሰር ማካርጢ እንዳስረዳው፣ እነዚህ ምንጮች የድሮ (ኦሪጂናል) አቆጣጠር በታማኝነት እንደ ጠበቁ ይመስላል።
19321	እንዲያውም ይህ የማይክል አንጄሎ አመለካከት ሊሆን ይችላል ይላሉ ።
19322	በግድግዳው ላይ በመስቀል አምሳያ የተቀረጹት የመቋማምያ እና መጽሐፍትን የያዙ ቅዱሳን ለቦታው መስህብነትን ይሰጡታል።
19323	ከሜሪላንድ ጋር የሚገናኙ ስቴቶች ፔንስልቫኚያ ፣ ቨርጂኚያ ፣ ዌስት ቨርጂኚያ ፣ እና ዴላዌር እያሉ፤ ደግሞ በኮለምቢያ ክልል ( ዋሽንግተን ዲ.ሲ. )ና በአትላንቲክ ውቂያኖስ ትወሰናለች።
19324	ማዘንጊያሽ እና ጓደኛቸው ደንግጠው «አለቃ ምነው ያለሰአቶ» ቢሏቸው እሳቸውም መልሰው «የስራ ባልደረቦቼን ጉድ ባይ ብዬ መጣሁ» አሉአቸው።
19325	የአሜሪካን ሕገ መንግሥት ከነደፉት ዋና ሰዎች አንዱ ነበሩ።
19326	በመጀመሪያ ጊዜ የነበሩት መሥራቾች ሃያ ዘጠኝ አባላት ሲሆኑ በኋላ ጊዜ ግን ብዙ ማኅበረተኞች እየተጨመሩ የአባሎቹ ቁጥር ከሦስት መቶ በላይ ሆኖ ነበር።
19327	ምንትዋብና ልጇ ይከተሉት የነበረው ፖሊሲ ፊት ለፊት መጋፈጥ ሳይሆን እርቅንና መስማማትን ነበር።
19328	የመጥረቢያ ልጅ መዝለፊያ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
19329	ከባላባቶች ውጭ የሆኑትን መስሊሞች ድጋፍ ያገኝ ነበር።
19330	የብሪታንያ ፪ኛ መንግሥት የተባለው ከዚህ በኋላ በተለይ በእስያ ፣ በአፍሪካና በአውስትራሊያ ይስፋፋ ጀመር።
19331	የኢትዮጵያ ድል መቀናጀት የአውሮፓ ሽሚያ ለአፍሪካን በስኬት የተቋቋመች ብቸኛ አፍሪካዊ ሀገር አድርጓታል።
19332	በባክትርያ ላይ ሲዘመት፣ ሴሚራሚስ በልብሷ ራሷን እንደ ወንድ አስመሰለችና በዘመቻው በጣም ጀግና ነበረች።
19333	በመጨረሻም ሙሉ ነጋዴዎች ተመለሱ፤ አብዱሏህ ግን እነርሱ ጋር አልነበረም።
19334	የእንግሊዝ ዋና መላክተኛ ሚኒስትር ዊልፍሬድ ተሲገር ወደሎንዶን በላከው ምስጢራዊ ደብዳቤ ላይ ከልጅ ኢያሱ ጋር ራስ ልዑል ሰገድ እና ደጃዝማች ባልቻ ከሌሎች ተከታዮች ጋር አቃቂ ባቡር ጣቢያ ቅዳሜ ጧት ተሳፈሩ ብሏል።
19335	ከኢትዮጵያ ጋር የነበራት ግንኙነት መጀመሪያ የወዳጅነት ቢሆንም በኋላ ላይ በንግድና በባህር ወደብ አቅርቦት ዙሪያ በተነሱ ጥያቄዎች ውጥረት ገጠመ።
19336	የአኩርጋል ልጅ ኤአናቱም ተከተለው።
19337	የሃሊፋክስ ስም ከጥንታዊ እንግሊዝኛ ሲሆን ትርጉሙ «ቅዱስ ጽጉር» ነው።
19338	አስተዳደር ህግ የምንለው በመንግስት የአስተዳደር ተቆማትና በዜጎች መካከል የሚኖረውን ግንኙነት የሚገዛ የህግ አይነት ነው።
19339	የናስሪዝም እና የባቲዝም ንቅናቄዎችን ከመካከለኛው ምስራቅ በመዋስ ገንዘባቸው አደረጉ።
19340	የአቮጋድሮ ህግ ከተቀናጀው ህግ ጋር ሲጣመር የዓይነተኛ አየር ህግን ይሰጣል።
19341	እንዲያውም የኛ አይነገርም ባዩ እየበዛ ስለመጣ የሰራኸውን አይቼ ትክክለኛ ሆኖ ካገኘሁት ይተላለፍልሀል እምላቸው ብዙ ነበሩ ።
19342	የሚመክተው ጋሻ የሚጠጋበት ዋሻ የለውም የአማርኛ ምሳሌ ነው።
19343	በወረራውም ጊዜ የጣልያንን ጦር ዓለቆች በሰላይነት እንዳገለገላቸውና በመጨረሻም በአንድ ቆራጥ ኢትዮጵያዊ አርበኛ እጅ ሕይወቱን እንዳጣ ስለእሱ ከተጻፉ ጥቂት ታሪካዊ መሥመሮች ላይ እንገነዘባለን።
19344	የሚመክተው ጋሻ የሚጠጋበት ዋሻ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
19345	በጦርነቱም ላይ ስላደረጉት ልዩ አስተዋጽኦ ወንድማቸው ፊታውራሪ ተክለ ሐዋርያት የሚከተለውን ጽፈዋል--
19346	በሰናክሬም ልጅ በአስራዶን ዘመን አንድ ኤላማዊ አገረ ገዥ በደቡብ መስጴጦምያ አመፃ አድርጎ ወደ ኤላም ሸሽቶ የኤላም ንጉስ ግን ገደለው።
19347	የምሮጥበት ሜዳ የምወጣበት ቀዳዳ የለም የአማርኛ ምሳሌ ነው።
19348	የእያሱንም ልብ ለማቀዝቀዝ የስጋ ዘመዱ የሆነውን ቀኛዝማች እምሩ ኃይለ ሥላሴን (የኋለኛው ራስ እምሩ) የቃልና የጽሑፍ መልዕክት አስጨብጦ ልጅ እያሱ ወደሚገኝበት ድሬዳዋ ላከው።
19349	እያንዳንዱ ሰው ስለተነሳው ችግር ያለውን አስተያየት ሀገር ፍቅር በተሞላበት አንደበትና የጋለ መንፈስ ሲገለፅ ቆየ።
19350	የሚሮጡበት ሜዳ የሚወጡበት ቀዳዳ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
19351	በነገራችን ላይ ስለመስቀል በዓል ስናነሳ፣ ከላይ እንደተገለጸው ሌሎችም አብያተ ክርሲያናት ቢያከብሩትም በልዩ ክብር እና ደማቅ ሁኔታ ግን የታሰበው በተዋህዶ ኦርቶዶክስ ክርስቲያኖች ዘንድ ብቻ መሆኑን ማውሳት ያስፈልጋል።
19352	በመጨረሻው ቃል የሚጠቆመው እግር ይሰበሰብና ከጨዋታ (ከጥቆማ) ውጪ ይሆናል።
19353	የተሳካለት ሰው የሚናገረው ንግግር ነው።
19354	ለመጠቀምም ጊዜ የማይፈጅና ዋጋውም ተመጣጣኝ ነው።
19355	በአብዛኛው ጊዜ የእስልምና እምነት ተከታዮች የአምላካቸው መጠሪያ ተደርጎ ሲወሰድ፣ የአረብኛ ተናጋሪ የሆኑት ሌሎች አብራሃማዊ አማኞች (በተለይ በክርስትና ፣ አይሁድና ) ለጌታቸው መጠሪያ ይጠቀሙበታል።
19356	የሱልጣኔቱ ገዠ የነበረውን ሱልጣን ሰዓደዲንን በዜይላ ከተማ ከገደለው በኋላም ኢፋትን ከአጼው ግዛተ መንግስት ጋር ቀላቀለው።
19357	በተጨማሪ፣ ብዙ የአትክልት አይነቶች ወሲባዊ በማይሆን ዘዴ መስፋፋትና መባዛት ይችላሉ።
19358	አብዛኛዎቹ ዛሬ የእስልምና ተከታዮች ናቸው፤ ጥቂቶቹም የሂንዱ ሃይማኖት ምእመናን ናቸው።
19359	ደጅአዝማች ውቤ እራሳቸውን ለማንገስ ከግብጽ ያስመጧቸው ነበሩ።
19360	ይወልደዋል ካሉ ይመሰለዋል አይገድም የአማርኛ ምሳሌ ነው።
19361	በዘመናቸው ያሉ ሁኔታዎችን በጥንቃቄ ከማየት፣ በጥልቀት ከማስተዋል የመነጨ ንግግራቸው የልብ ብርታትን፣ ፍጹም መተማመንና ጽኑነትን የተላበሰ ነው።
19362	እያንዳንዱ ቁስ ያለፈበትን አደራደር በዘመናት ይደግማል።
19363	የሚከተሉት ዋና የኢትዮጵያ ቋንቋዎች የውክፔድያ ድረ-ገጽና መርሀገብር ለተናጋሪዎቻቸው አላቸው።
19364	ዩኒቨርሲቲ ኦፍ ቨርጂኚያን ያቋቋሙት ጄፈርሰንም ነበሩ።
19365	ከእስረኞች ጋር ስለነበርዎ ግንኙነት ያጫውቱኝ፡፡
19366	የብሪታንያ እና የፈረንሳይ መንግሥታት የሐዋይን ደሴቶች ንጉዛት (ንጉሣዊ + ግዛት)ሉዐላዊነት አወቁ፣ አከበሩ።
19367	ሙሽካውያን እና ታባላውያን የኬጥያውያን መንግሥት ያፈረሱት ናቸው።
19368	የቀንጠፋው ፍሬ ለማስታወክ እንደሚጠቀም ተዘግቧል።
19369	በጦርነቱም ጊዜ የተቀመጡበት በቅሎ በአረር ተመቶ እስኪወድቅና የለበሱትም ካባ አምስት ላይ በጥይት እስኪበሳሳ ድረስ ከንጉሠ ነገሥቱ ሳይለዩ የቆራጥነት ሥራ ሠርተዋል።
19370	የማይታዘዝ ሎሌ የማያስታርቅ ሽማግሌ ታስሮ እንደሚጮኽ አለሌ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
19371	በመቀጠልም አቶ ሀይለማሪያም የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባል በመሆን የተንቀሳቀሱ ሲሆን ፥ በምክር ቤቱ የመንግስት ጉዳዮች ተጠሪ ሚኒስትርም ነበሩ ።
19372	የሕንፃውን ሥራ እየተቆጣጠረ በሚገባ ለማስፈጸም አደራችንን የጣልንበት በብፁዕ አባታችን አቡነ ባስልዮስ እና በተወደደው ልጃችን በልዑል አልጋ ወራሽ አስፋ ወሰን ፕሬዚዳንትነት የሚመራው ቦርድ አባሎች ሥራውን በመልካም ስላስፈጸሙ ከልብ እናመሰግናቸዋለን።
19373	ለሚመረጠው ሰው ባለሟልነትን ከሊቅነት ጋር አጣምሮ የያዘ መሆን እንደሚገባው መመሪያ ሰጡ፤ ይህም ያስፈለገበት ምክንያት፤ “በባለሟልነቱ ይህ ቀረ ያ ጎደለ እንዲህ እንዲህ ያለው ያስፈልጋል ብሎ ደፍሮ እንዲያስታውሰኝ፤ በትምህርቱ ካህናቱንም ሆነ ምእመናኑን በእውቀት በምርምር እንዲያንፅ፤ መናፍቃንን እንዲገስጽ ነው” አሉ።
19374	መልመጃዎቹ እና ማስታወሻዎቹ የሚጻፉት በእርሳስ ወይም ብዕር ( እስክርቢቶ ) ነው።
19375	ሲያግሪዩስ ግን የኦዶዋካርን መንግሥት ስላልተቀበለ፣ እርሱ በስሜን ጋሊያ ገዢ ሆኖ የሮሜ ሕግጋትን አስቀጠለ።
19376	ከፈረንጆች ጋር ለመተዋወቅና ጥበባቸውን ለመቅዳት ምንጊዜም አይቦዝንም ነበር።
19377	በትምህርት አለም - በጂኦግራፊ የመጀመሪያ ዲግሪውን ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ተቀብሏል።
19378	እንዲያውም በይፋ 'አርማ' ሳይሆን 'ማኅተም' ነው።
19379	የፍልሚያው አገር 'ሐይክ' ይለዋል፤ የዛሬም አርሜኒያ ስም 'ሃያስታን' የአርሜኒያም ሕዝብ 'ሃይ' ይባላል።
19380	በአጠቃላይ መልኩ "እድል ጥናት" ማለት የአንድን ወይም ከዚያ በላይ ኩነት የመሆን አዝማሚያ እምነት ወይም እውቀት የምንገልጽበት መንገድ ነው።
19381	በሚከተለው ሳጥን «፬ ወሮችና ፲፫ ቀኖች» ሲል ይህ ተከታዩ ቴቲ ዘውድ የተጫነበት ቀን ይሆናል።
19382	የጋዜጣውም ሥያሜ «ይህ ቀን ለአዲሲቱ ኢትዮጵያ የአዲስ ታሪክ ዘመን መክፈቻ ነው» ማለታቸውን መሠረት ያደርጋል።
19383	መጀመርያው ተቋም «የኮን-ፉጸ ስድስቱ ሞያዎች» አስተማረ።
19384	በሚከተለው ዘመን «ሉሉቢ» ወይም «ሉሉ» የሚል ቅጽል ስም ለተራራማ አገር ሰዎች ሁሉ የጠቀለለ ይመስላል።
19385	ፕቶሎሜዎስ ደግሞ «ፑቴያ» የተባለች ከተማ በልብያ እንዳለች ይጠቅሳል።
19386	ይድነቃቸው ተሰማ «የነጋድራስ ተሰማ እሸቴ ዐጪር የሕይወት ታሪክ» ("ሠምና፡ወርቁ፡ተሰማ፡እሸቴ"፥ጥቅምት፡፲፱፻፹፭፡ዓ.
19387	በአንዳንድ ቋንቋ ( ግሪክኛ ፣ አልባንኛ ፣ ቱርክኛ ፣ ቻይንኛ ) ሀገሩ በቀጥታ ትርጉም «ጥቁር ተራራ» ይባላል።
19388	ባንዳንዶቹ ላይም (ለምሳሌ በደጋ ደሴት ) የድሮ የኢትዮጵያ መሪዎች መቃብሮች ሲገኙ ኢትዮጵያ ውስጥ ክርስትናን ለመጀመሪያ ያስተዋወቀው አቡነ ሰላማ መቃብርም በዚሁ ሃይቅ ይገኛሉ።
19389	የተጠቀሰው ክፍል (አርፍተ ነገር) የሚያልቀው በአራት ነጥብ ከሆነ፥ የተጠቀሰው ክፍል በትእምርተ ጥቅስ ውስጥ ያለ አራት ነጥብ በትእምርተ ጥቅስ ጥቅስ ውስጥ ይቀመጣል።
19390	የተጠቀሰው ክፍል (አርፍተ ነገር) የሚያልቀው በትእምርተ ጥያቄ ወይም በትእምርተ አንክሮ ከሆነና ፀሐፊው እንዳለ ከጠቀሰው፥ የተጠቀሰው ክፍል በትእምርተ ጥቅስ ውስጥ ከትእምርተ ጥያቄው ወይም ከትእምርተ አንክሮው ጋር ይቀመጣል።
19391	ፈረንሳይኛ ይፋዊ (ሰማያዊ) እና መደበኛ (ክፍት ሰማያዊ) የሆነባቸው አገሮች።
19392	የቀርታግና ሰዎች (ፊንቄያውያን) የንግዳቸውን ምስጢር ለመጠብቅ የሌሎችን አገራት መርከበኞች ከምዕራብ ሜድትራኔያን ባሕር ውጭ እንዳይወጡ ይከለክሉ ነበር።
19393	መጀመርያው ክፍል (ቤተክርስቲያን የሚነካ) ከዚህ በፊት ሲኖዶስ ተብሎ በኢትዮጵያ እንደታወቀ ሊቃውንት ገልጸዋል።
19394	በኢትዮጵያ ውስጥ ከ ፹ በላይ ብሔር ብሔረሰቦች የሚኖሩ ሲሆን በቋንቋም በኩል ከ ፹ በላይ የሚሆኑ ቋንቋዎች የሚነገሩባት ሀገር ናት።
19395	አንዳንዴም ቀረፋ ፣ ከሙን ወይም ዝንጅብል አሉበት።
19396	ግብጻውያን ዕጣን ፣ ቆጲ፣ ከብት፣ ዝሆን ጥርስ ወዘተ.
19397	በራይሆልት ዘንድ ፭ ቀዳሚዎች ነበሩት።
19398	ቢገነዘቡም እንኳ ፣ እንቅፋቱን ወደ ጥሩ እድል መቀየር የሚችሉ ናቸው ።
19399	የጋይደሎች አለቃ የ«ሚል» (ጋላም) ልጅ አመርጊን ሲሆን ቱዋጣ ዴ ከተሸነፉ በኋላ ከፍተኛ ንጉሥነቱን ለወንድሞቹ ለኤቤር ፊን (በደቡብ) እና ለኤሪሞን (በስሜን) አካፈለ።
19400	መጀመርያው አመት የ«አባቱ ቤት» ሲል የኢፒቅ-አዳድ ልጅ መሆኑን ይመስክራል።
19401	በሴማውያን ፊደል ግን ለ«ይ» ይጠቀም ጀመር።
19402	በተጨማሪ፣ የሰው ልጅ ሁሉ እኩል ነው ምክንያቱም ሁሉም ሌላውን ለመግደል እኩል አቅም አለውና፣ ህጻናት ሳይቀሩ የተኛን ጠንካራ ሰው መግደል ይችላሉና።
19403	በእድሜዋም እጅግ ስመ ጥሩ ስትሆን በኋላ ግን በአጠቃላይ ስለ ጦርነት የነበራት ተጽእኖዋ እና አስተዋጽኦ አሁን ተረስታለች።
19404	በወንጀለኛ መቅጫ ሕግ ላይ የሰፈረ ድንጋጌ አንድ ሰው የሌላውን ሰው ጤንነት በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ መንገድ ሆን ብሎ ይሁን በቸልተኝነት የሚጎዳ ተግባር ከፈጸመ እንደሚቀጣ ያስረዳል።
19405	በተፈጥሮው ከሰው ጋር ብዙ መገናኘት ስለማይወድ።
19406	አዛዉንቶች ደግሞ ሰፋ ያለ ቁምጣ፣እጀ ጠባብ ሸሚዝና ኮት ለብሰው ከላይ ጋቢ ወይም ቡልኮ ይደርባሉ።
19407	መግነጢሳዊ መስክ ብዙ ጊዜ የሚተረጎመ በተንቀሳቃሽ የኤሌክትሪክ ሙላቶች ላይ በሚያሳርፈው ሎሬንዛዊ ጉልበት ነው።
19408	በኢትዮጵያ በጣም ተራ ነው።
19409	እንዲያውም በመላ ፈስ ዳለቻ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው።
19410	በሚከተለው ዓመት ሹን የያው ሁለት ሴት ልጆች አገባቸው።
19411	የአብርሃም ዘመድ ሎጥ በዚህ ሠፈር ይኖር ስለ ነበር እሱም ተማረከ።
19412	በሦስተኛው ነጠላ ዜማ ስታን ደግሞ ኤምኔም አዲስ ያገኘውን ዝና ለመቆጣጠር ይሞክራል።
19413	የአንደኛው ወንዝ ስም ፊሶን ነው፤ እርሱም ወርቅ የሚገኝበትን የኤውላጥ ምድርን ይከብባል፤ የዚያም ምድር ወርቅ ጥሩ ነው፤ ከዚያም ሉልና የከበረ ድንጋይ ይገኛል።
19414	የአንደኛው ወንዝ ስም ፊሶን ነው፤ እርሱም ወርቅ የሚገኝበትን የኤውላጥ ምድርን ይከብባል፤ የዚያም ምድር ወርቅ ጥሩ ነው፤ ከዚያም ሉልና የከበረ ድንጋይ ይገኛል።»
19415	ለቅልብልብ አማት ሲሶ በትር አላት የአማርኛ ምሳሌ ነው።
19416	በፖለቲካው በኩል ደሞ እነና ካድሬው ህዝቡን ሰንገን ይዘነዋል ።"
19417	የአንድነት ፓርቲ አቶ ተድላ ባይሩን በመደገፍ ኤርትራን ሙሉ በሙሉ ከኢትዮጵያ ጋር ማዋሃድ አላማው አድርጎ ተነሳ።
19418	ከሌውኪፖስ በኋላ ማን እንደ ቀጠለው እንግዲህ መደናገር አለ።
19419	በተመሳሳይ አንድ ሰው ሰናይ ግለሰብ እንደሆነ ምክንያት አይነግረንም።
19420	በሚቀጥለው ዓመት ሚን አልጋ ወራሹን ሻውካንግን ወለደች።
19421	በመጨረሻም ከፋዩ ሰው ቼኩን መፈረም ይኖርበታል።
19422	ለብዙዎቹም አያሌ ልዩ ስሞች አሏቸው።
19423	የያንዳንዱ ዓመት ስም ለዚያ የተሾመው የሊሙ ስም ነበረ።
19424	ስምንተኛው ተረኛ ዋና ጸሐፊ ዛንዚባር ደሠት ላይ የተወለዱት የታንዛንያው ዜጋ ሳሊም አህመድ ሳሊም ሲሆኑ፣ ሥልጣኑን ከ ኤዲ ኡማሩ መስከረም ፱ ቀን ፲፱፻፹፪ ዓ/ም ተቀበሉ።
19425	የብርቱካን አበባ ማር እጅግ የወደዳል ጣእሙም እንደ ብርቱካን ይመስላልና።
19426	የሠንጠረዡ ይዘት እና ቅርፅ በየጊዜው ሲቀያየር ኑሯል።
19427	ሰራተኛውም ለሌላ ሰው ሸጠው።
19428	ከኡርዱኩጋ በኋላ ሌላ ሱመርኛ ስም ያለው ንጉሥ በመስጴጦምያ ስላልነገሠ፤ ሱመርኛ የሕዝብ መነጋገሪያ ከመሆን በዚህ ወቅት እየጠፋ እንደ ነበር ያሳያል።
19429	በተጫማሪም ወፈር ያለ ነጠላ፤ ጋቢ ከወገባቸው በታች ሽንሽን እንዲኖረው አድርጐ በማሰር “ዳንጮ” በተባለ መቀነት ወገባቸው ላይ ሸብ አድርገው ይለብሳሉ።
19430	በመስከረም በ፳፪ ቀን ባዲስ፡ አበባ ከተማ ተጻፈ።
19431	አስተማሪና አዋቂ ብቻ ከመሆን ይልቅ እንደ ዘፈንና ጭፈራ ያሉትን የህይወትን ደመነፍሳዊ ክፍሎች በመቋደስ የህይወት እውነታወች መረዳት እንዲቻል ተገነዘበ።
19432	ግዛታቸውን በሐቲ ላይ ካስፋፉ በኋላ አገሩን «ሐቲ» በሚለው መጠሪያ ማለታቸውን አልተዉም።
19433	ፕሬዚደንት ኡልድ ዳዳ የአንድ ፓርቲ ሽከታን ብቻ ሕጋዊ አድርገው ተቃራኒ በሌለባቸው ሦሥት ምርጫዎች አሸንፌያለሁ ብለዋል።
19434	የእሥራኤል አገር ጅብ የሰማው ተረት ድንገት ትዝ አለው።
19435	በየሄደበት ስፍራ ሁሉ ከእብነ በረድ የተሠራ ሐውልት አቆመ።
19436	ለጉንፋንና ለብዙ ሌላ አይነት ሕመም በማከም ይስማማል።
19437	የዊቴሊዩስ ወገን ወደ ጣልያን ገብቶ አሸንፎም ኦጦ ብሔራዊ ጦርነት እንዳይስፋፋ እንደ ኔሮን ራሱን እንደ ገደለ ይባላል።
19438	ምክንያቱም ንጉሱ ወደ መቅደላ ሲሄዱ ከተማውን አቃጥለውት ነበርና።
19439	የእንበረም ሚስት ስም ዮካብድ ነበረ።
19440	በታወቀበት ዘመን ዋና ከተማው ሰርዴስ ሆነ።
19441	አገራቼውም በጣም ለም ከመሆኑ የተነሳ ትንሹ ጎጃም ተብሎ ይታወቅ ነበር።
19442	እንዲያውም በሉሉ ላይ የሆኑት የታላቅ ክቦች ቁጥር ያልተወሰነ ነው።
19443	በተጨማሪም ሄኖክ ወደ ሰማያት ተወስዶ የሰማይ ቦታዎችን ያሳዩታል።
19444	የኢትዮጵያ ዜጎች ወደ ብዙዎቹ አገራት ለመግባት፣ አስቀድሞ ከዚያው አገር ኤምባሲ ወይም ቆንስላ በፓስፖርት ውስጥ የቪዛ (መግቢያ ፈቃድ) ማሕተም ማግኘት አስፈላጊነት ነው።
19445	እስከዚያው ድረስ ግን በሽታው በየኣገሩ (ኢትዮጵያ ጭምር) መስፋፋቱን ስለቀጠለ ለሞት ከመማቀቅ ኣስቀድሞ ማወቅ የሚሻል ይመስለኛል።
19446	እንስራዋን ረስታ ውሀ ወረደች የአማርኛ ምሳሌ ነው።
19447	መጀመርያው ታላቅ ሥራ የነመያ አንበሣን ለመግደል ነበር።
19448	የሲንጋፖር እግር ኳስ ማህበር የሲንጋፖር እግር ኳስ አስተዳዳሪ አካል ነው።
19449	ትክክለኛው ታሪክ ግን አርጎባ በኢትዮጵያ ይኖር የነበረ ጥንታዊ ህዝብ ነው።
19450	በአንዳንድ የድሮ እና ዘመናዊ አስተያየቶች ዘንድ የያፌት ስም ከሮማውያን አምላክ ዩፒተር ጋር ግንኙነት እንዳለው የሚል ክርክር አቅርበዋል።
19451	ፍጥንጥነቱ እዚህ ላይ ለፍጥነቱ ክብ ታካኪ ነው።
19452	የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን አባል ነው።
19453	የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን አባል ሲሆን መቀመጫው ሐረር ቢራ ስታዲየም ነው።
19454	በተጨማሪም ዘጠኝ ልዩ ትምህርት ቤቶች አሉት።
19455	መንኮራኩሩ ጨረቃ ላይ እንዳረፈ የበዝ አልድሪን መጀመሪያ ተግባር ጸሎት ማቅረብ ነበር።
19456	እውነተኛና ሁሉን ቻይ የሆነውን ይሖዋ የተባለውን አንድ አምላክ ያመልካለን።
19457	በዋተርጌት ቀውስ ጊዜ በመካከሉ የኒክሶንን ፪ኛ ዘመን ፈጸሙ ብቻ እንጂ ሙሉ ዘመን ከገዙት ፕሬዚዳንቶች መካከል አይቆጠሩም።
19458	የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን የኢትዮጵያ እግር ኳስ አስተዳዳሪ አካል ነው።
19459	የአብርሃም አባት ታራ ከነቤተሠቡ ጋር ከከለዳውያን ዑር ከተማ ተነሥተው ሁላቸው ወደ ካራን እንደ ፈለሱ ይላል።
19460	ከቅርሶቹም በላይ ሱሳ ስለነቢዩም ድንኤል ስመ ጥሩ ሆኖ የሺዓ እስላም ወገንም ሆነ የፋርስ አይሁዶች መቃብሩን በጣም ያከብሩታሉ።
19461	በእንግሊዝ ቦምብ ጣይ አውሮፕላኖች የተመታው ይኸው አዳራሽ የተወሰነው ግድግዳው ፈርሷል።
19462	አርኬዮሎጂ ወይም ሥነ-ቅርስ የሰው ልጆች ባሕል ጥናት ነው።
19463	የሁላቸውም ስሞች እንደ «ሴማዊ» ስሞች ይቆጠራሉ።
19464	በሃይማኖት በኩል ደግሞ «አረመኔ» ማለት ከማየ አይኅ ቀጥሎ አሕዛብ በምድር ላይ ከመስፋፋታቸው ጀምሮ ያመኑባቸው የጣዖት ሃይማኖቶች ማለት ነው።
19465	ባጠቃላይ፦ መባዓ ጽዮን (ተክለ ማርያም) ፵፯ ዓመት በድቁና፣ ፱ ዓመት በቅስናና ፱ ዓመት በምንኩስና ሕህይወታቸውን አሳልፈዋል።
19466	መድኃኒቶቹ ያደጉ ትሎች (ጀርሞችን) አይገሉም ነገር ግን ትሎቹ በራሳቸው ጊዜ እስኪሞቱ ድረስ በሽታውን እንዳያሰራጩ ይገታሉ።
19467	ያልተወሰነ ጥረዛ ወይም ኢ-ውድድር ደግሞ በንዲህ አይነት መንገድ ይጻፋል፦
19468	በሁለተኛው ወገን ደግሞ የ’ሁለት ልደት’ ኃይማኖት ወገኖች እርስዎ መጥተው የማርቆስን ኃይማኖት ቢያቀኑልን ነው እንጂ ንጉሥ ምኒልክ በአዳል በኩል አባ ማትያስ የሚባሉ ጳጳስ አስመጥተው ከ’ሦስት ልደት’ ወገኖች ጋር ተፋቅረዋል እያሉ ይልኩባቸው ነበር።
19469	በመጨረሻም ይህች ግጥም ከዩ ቱብ ተወሰዳለችና መታሰቢያነቷ ለአቶ ሰሎሞን ተካልኝ ትሁን።
19470	አራብታችሁ ቅረጹ የሚል አለ ወይ?
19471	ከክርስቶስ ልደት በፊት በሺ ዓመት ላይ ንግሥታችን ንግሥተ ሳባ የሰሎሞንን ጥበብ ለማየት ወደ ይሁዳ ከተማ ወደ ኢየሩሳሌም የሔደቸው በዚህ ምክንያት ነው።
19472	እስፊንክስ ከጎኑ ሲታይ ፊት ከፊት ሲታይ የጊዛ ታላቅ እስፊንክስ በጊዛ ሜዳ ግብጽ ( ካይሮ አጠገብ) የሚገኝ ታላቅና ጥንታዊ ሐውልት ነው።
19473	በአንዳንድ ምንጭ ዘንድ ይህ ሰነድ የዓለም መጀመርያው ሕገ መንግሥት ቢባልም ይህ ስኅተት ነው፤ የሕገ መንግሥት ታሪክ ይዩ።
19474	የሚለካውም ከቤቱ እስከ ኳስ ሜዳው የተዘረጋውን ቀጥተኛ መስመር በመያዝ ነው።
19475	ኮሎምበስ፣ ከዚህ በኋላ ወደ ባሃማስ ፣ አሜሪካ አራት ጊዜ ጉዞ አድርጓል።
19476	እንደዚህም የሰው ልጆች ሁሉ መመሪያ እንደሆነ ሳይበረዝ እና ሳይከለስ እስከ ትንሳኤ ቀን ድረስ ይቆያል፤ ምክንያቱም አላህ እጠብቀዋለሁ ብሎ ቃል ስለገባለት ቁርአንን በተመለከተ ሙስሊሞች ምንም አይነት ልዩነት የለባቸውም።
19477	እያንዳንዱ ቡችላ አንድ ጡት ይጠባል።
19478	በጎንደርና በወሎ ጥቂት ጊዜ ከሰነበቱ በዃላ ልጃቸውን ገብረ ሐና ሞተ ብለህ ተናገር ብለው አዲስ አበባ ላኩት።
19479	እንቁራሪት ዝሆን አክል ብላ ተሰንጥቃ ሞተች የአማርኛ ምሳሌ ነው።
19480	በስተደቡብ የሳር ምድር እና የቁጥቋጦ ምድር የሆነውን ከበረሓው ጋር በሚያገናኘው የሳህል መቀነት ያዋስነዋል።
19481	አንዳንዶቹ ጭራሽ ከርሱ ጎራ ተነጥለው እርሱን ወደ መንቀፍ ገብተዋል።
19482	በአንዳንድ ምሁር ዘንድ እሱ መጀመርያ ወርቃማ አምባ በቀይ ጋሻ ላይ የነበረው በኋላ የካስቲል መንግሥት አርማ ፈጠረ።
19483	የሚገኝበት ደሴት ቲሞር ስም ከመላይኛ ሲተረጎም ማለቱ «ምሥራቅ» ነው፤ ስለዚህ የሀገሩ ስም ትርጉም «ምሥራቅ ምሥራቅ» ሊባል ይችላል።
19484	የተመጠነና ብቃት ያለው ኮድ ለማውጣት የተመቻቸ ቋንቋ ሆኖ ሲታወቅ፣ የሲስተም አሰሪ ሶፍትዌሮችን ለመስራት የተለመደ ቋንቋ ሆኖ ሳለ ሌሎች ሶፍትዌሮችንም ለመጻፍ በስፋት ያገለግላል።
19485	የአማልክት አለቃ ዜውስ ግን ፋይጦንን በመብራቅ ገደለውና ከሠረገላው በኤሪዳኑስ ወንዝ ወደቀ።
19486	በፈረንሳይ የሕግ ምክር ቤት አባልነት ከመረጣቸው በፊት በልዩ ልዩ ግዜያት የመንደር ዓለቃ፣ የህክምና ዶክቶር፣ የእርሻ አስተዳዳሪ እና የሠራተኞች ማኅበር ዓለቃ በመሆን አገልግለዋል።
19487	ፈንክሽኖች በቋሚ ቁጥር ብቻ ከተለያይዩ ያልተወሰነ ጥምራቸው ወይም ኢ-ለውጣቸው አንድ አይነት ነው።
19488	ከሀረርጌና ከወሎ ትልቅ ጦር ቢያዘምቱበት ወደ ትግራይ ሸሸ።
19489	ኢትዮጵያም ውስጥ ደብረ ታቦር (ከተማ) የተሰየመው በከተማው ሰሜን የሚገኘው ተራራ የዚህን ኮረብታ ቅርጽ ስለያዘ ነው።
19490	እያንዳንዱ ክለብ አንድ ጨዋታ በ ራሱ ሜዳ ሌላውን በባላጋራ ክለብ ሜዳ ያከናውናል።
19491	በተቃራኒ፣ ጭፍግ ብለው አንድ ቦታ ላይ ሲገኙ እና መንቀሳቀስ እሚችሉ በመንቀጥቀጥ ከሆነ ጠጣር ነገር ይሆናሉ።
19492	እየወገንህ ቢሉት የመቶ አመት ቆዳ ከብት ተራ ቆመ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
19493	የኢትዮጵያ ጠላት ባንዱ ወገን ትቶ ባንድ ወገን ቢሄድና ደንበር ቢገፋ፤ በኔ ወገን ታልመጣ ምን ቸገረኝ ብላችሁ ዝም አትበሉ፤ ያ ጠላት በመጣበት በኩል ኁላችሁም ሄዳችሁ አንድነት ተጋግዛችሁ ጠላታችሁን መልሱ እስከ እየቤታችሁ እስኪመጣ ዝም ብላችሁ አትቆዩ» አፈወርቅ ገብረኢየሱስ፣ (፲፱፻፩ ዓ/ም) ገጽ ፻፲፬ ዳግማዊ ዓፄ ምኒልክ፤ ግንቦት ፲ ቀን ፲፱፻፩ ዓ.ም.
19494	አብዛኛዎቹ የውጭ ሀገር ዜጎች ወደ አዲስ አበባ ሐረርና የተለያዩ የሀገሪቱ ክፍሎች ለመሄድ በወቅቱ ከሞላ ጎደል ሰላማዊ በነበረው የጄልዴሳ መንገድ ማለፍ ስለነበረባቸው አቶ መርሻ እንግዶቹን በክብር የመቀበልና ለቀጣዩ ጉዞአቸው የሚያስፈልገውን የማሟላት ከፍተኛ አደራ ተጥሎባቸው ነበር።
19495	መጀመርያው ንጉሥ እንደ ጥበቡ ያው ፋሌቅ ነበረ።
19496	አቬንቲኑስ እንደ ጻፈው በዚህ ጊዜ አትላስ ኪቲም በእስፓንያ ገዛ።
19497	በተጨማሪም በዚህ የጊዜ ክልል ውስጥ ከውጭ ሀገር በተለይም ከእንግሊዝ ወደ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገባ የጥጥ ምርት የአዲስ አበባን ገበያ ተቆጣጥሮት ነበር።
19498	ከመስከረም እስከ ነሐሴ ያሉት አሥራ ሁለቱ ወራት እያንዳንዳቸው ሠላሳ (፴) ቀናት ሲኖሩዋቸው አሥራ ሦሥተኛው የጳጉሜ ወር ደግሞ ፭ ቀናት አሉት።
19499	ከመስከረም እስከ ነሐሴ ያሉት አሥራ ሁለቱ ወራት እያንዳንዳቸው ሠላሳ (፴) ቀናት ሲኖሩዋቸው አሥራ ሦሥተኛው የጳጉሜ ወር ደግሞ በዚህ ዓመት ስድስት (፮) ቀናት አሉት።
19500	በአንዳንድ ባሕል ደግሞ እንደ ምግብ ሊበላ ይችላል።
19501	የሚሰርዘው ማንም ሁሉ፣ የነሻ ጠላት ይሁን።
19502	በአንደኛው በራፍ ጀርባ መኪና አለ፣ በሌሎቹ ሁለት በራፎች ጀርባ ደግሞ ፍየሎች አሉ።
19503	ተሳፈሩትም ዘጠኝ ሰዎች መኻል አንድ መንገደኛ ብቻ ሲሞት ሌሎቹ ተርፈዋል።
19504	ምክንያቱም አንድ ተረት ወይም ምሳሌ በሱመርኛ መሲሊም ሲል፣ በአካድኛ የሆነ ተመሳሳይ ተረት የመስ-አኔ-ፓዳ ስም አለው።
19505	የአንዳንድ አገር ሴቶች በዚህ ተክል ለቆዳቸው ምልክት ለማድረግ ቀለም ይሠራሉ።
19506	በመጀመሪያ ደረጃ አልሲ ዑደቱ ምንም ሬዚስተር ባይኖረው የሚርገበገብበት ድግግም ሲሆን፣ ኋላ ደግሞ፣ ምንም እንኳ ዑደቱ ውስጥ ሬዚስተር ቢገባም፣ አጠቃላይ ዑደቱን ከውጭ ሆኖ አብሮ ለማክነፍ የሚያገለግል ድግግም ነው።
19507	መሰረቱም፣ ሁለት ወይም ከዚያ በላይ የተለያዩ አስተያየት ያላቸው ሰወች እርስ በርሳቸው በመነጋገር ለመተማመን ከሚያደርጉት ጥረት የሚነሳ ነው።
19508	የተንጣለለ ሜዳን ገጽታ ወይም ደግሞ የበርሜልን ገጽታ ወይም የደብሉልቡል ኳስን ገጽታ ወይም ሌላ ገጽታን ብንወስድ፣ በዚያ ገጽታ ላይ ያለን ነጥብ አቀማመጥ ለመወሰን ሁለት መለኪያወች ያስፈልጉናል።
19509	ምግባቸውም ቅጠላ ቅጠል ሲሆን ብዙውን ጊዜ የሚያሳልፉት ሳር በመጋጥ ነው።
19510	መስተዋድድ በስም ወይም ስምን መስለው በሚገኙ ቃላት ላይ እየተጫነ ገብቶ በዐረፍተ ነገር ውስጥ የንግግርን ዝምድና የሚያሳይ ቃል ነው።
19511	አቬንቲኑስ እንደ ጻፈው ንጉሥ አልማን ጀግና፣ ታላቅ ጦረኛ ሲሆን የባየርን ሰዎች አባት ነበር።
19512	የሲንጋፖር ደሴት እራሱ በይፋ በጆሖር ሡልጣን ግዛት ነበር።
19513	ዩኒቨርስቲ ኮሌጅ አዲስ አበባ በመባል ይታወቅ ነበር፤ በኋላም የቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ዩኒቨርስቲ የሚል ስያሜ የነበረው ሲሆን የዘውዳዊው መንግሥት ሥርዓት ካከተመ በኋላ የተመሠረተው ወታደራዊ መንግሥት አሁን በሚጠራበት ስሙ ሰይሞታል።
19514	አስተዳደጉ በጣም ቀላል ነው፤ በእፃዊ ተዋልዶ ይበዛል።
19515	በሳይንሳዊ ግመት ደግሞ ምንም እንስሳ ሳይኖር አትክልት በመላው የብስ ላይ ተስፋፍቶ ነበር።
19516	ከክርስቶስ ልደት በፊት ነገደ ዮቅጣን መንገሥ ከጀመሩበት ፲፱፻፹፭ ዓመት ጀምሮ ቀዳማዊ ምኒልክ እስከ ነገሡበት እስከ ፱፻፹፪ ዓመት አግዓዝያን ከተባሉ ከነገደ ዮቅጣን በኢትዮጵያ የነገሡ ነገሥታት ፶፪ ናቸው።
19517	የሶቅራጥስ ጥናት የሰው ልጆች እንዴት ያስባሉ?
19518	ከሻንቅሎቹ በቀር ደግሞ ሌሎች አያሎች የአፍሪካ ዘሮች አሉ።
19519	ከቀኛዝማች በላይ መሸሻ ሰዎች መሳርያ እየነጠቅን በረሃ ገባን።»
19520	አንስታይን አሁን አንድ ነገር ማድረግ እንዳለበት አላጣውም።
19521	በአጠቃላይ መልኩ የቢግ ባንግ ኅልዮት!
19522	ከድልነዓድ በኋላ ከመራ ተክለ ሃይማኖት (ስመ መንግሥታቸው ዛጔ) ጀምሮ እስከ ይትባረክ በኢትዮጵያ ነገሡ የዛጔ ወገኖች ፲፩ ነገሥታት ናቸው።
19523	በሄሮዶቶስ ዘንድ እስያ ማለት አናቶሊያ (ትንሹ እስያ) ወይም ፋርስ መንግሥት ግዛት ነበረ።
19524	የታይላንድ ባህል ምግብ እጅግ የተቀመመ ነው፣ አበሳሰሉም በተለይ ስኳር፣ ፍራፍሬ ፣ ሚጥሚጣ ፣ አሣ ይጠቅማል።
19525	ፔትሮሊየም ወይም ክሩድ ዘይት በተፈጥሮ ከመሬት በታች የሚገኝ የተቀጣጣይነት ጸባይ ያለው ፈሳሽ ነው።
19526	በሒሚልኮን ታሪክ ዘንድ በጣም አደገኛና አስፈሪ ፍጡሮች የበዙበት መንገድ መሆኑን ሲለን፣ ይህ ምናልባት ግሪኮችና ሌሎች ተወዳዳሪዎች ለራሳቸው እንዳይጓዙበት ለማስፈራራት ይሆናል።
19527	የመግነጢስ መስክ ማለቱ አንድ መግነጢስ ጉልበት የሚያሳርፍበት ከባቢ ዙሪያ ነው።
19528	ኢትዮጵያም በዚህ ክልል ውስጥ ትገኛለች።
19529	አንዳንዴ፣ አንድ አገር ወይም ክፍለሀገር ልዩ ልዩ ሃይማኖቶች በገንዘብ ይደግፋል።
19530	ከቴዎድሮስ ማለፍ ቀጥሎ ታናሽ ወንድማቸው ዓፄ ይስሐቅ ዙፋን ላይ ወጡ።
19531	ምናልባትም ተስፋ ቢስ፣ ተስፋ የሌላቸው፣ የተጠሉ ወይም ዋጋ የሌላቸው ሊሆኑ ይችላሉ።
19532	የተገኘውን ብዛት ያለው ምግብ በመመገብ፣ ጨኖዎች አነስተኛ በሆነ የመኖሪያ አካባቢዎች ሊኖሩ ይችላል።
19533	በኢትዮጵያ የሥነ ፅሑፍ ታሪክ የመጀመሪያ ልብወለድ መፅሐፍ ለመሆኑ የሚነገርለት ይህ መጽሐፍ በወቅቱ ተነስቶ የነበረውን የአረማውያንንና የክርስቲያኖችን ጦርነት ይተርካል።
19534	እያንዳንዱ ቡድን የራሱ የሆነ የመሰልጠኛና መቆያ ሰፈር አለው።
19535	በብሔረሰቡ ባሕል ሴቶች ፈፅሞ አይገረዙም፣ ወንዶች አልፎ አልፎ በስለት ወይም ቆንጨኮ /ወተት የሚወጣውን ተክል/ በመጠቀም ግርዛት ይፈፀማሉ።
19536	በአንደኛው ክፍል ያሉት የቤተ ክርስቲያንንና የኢተዮጵያን ማንነት ለኢትዮጵያውያን ለማስተማር የተዘጋጁ ሲሆኑ፤ በሁለተኛው ክፍል ያሉት ደግሞ ከቤተ ክርስቲያን ውስጥም ሆነ ከቤተ ክርስቲያን ውጪ ለተነሡና ለሚነሡ መናፍቃን መልስ በመስጠት የምእመናንን ልቦና ለማጽናት የሚያስችል መልእክት የሚያስተላልፉ ናቸው።
19537	ኡ…እንኳን ላገባ የሴት ጓደኛ አልነበረኝም፡፡ እንደዛሬው ልጆች አልነበርንም፡፡
19538	ጨዋታዎችና ጎሎች እስከ ግንቦት ፮ ቀን ፳፻፫ ዓ.ም. ድረስ ትክክል ናቸው።
19539	ሄስቲንግስ ካሙዙ ባንዳ ግንቦት ፯ ቀን ፲፰፻፺ ዓ/ም ተወለዱ።
19540	አርበኞቹም ከዚያ ሥፍራ ሸሽተው ሶዶ ላይ እንደገና ልስምንት ቀን ተዋጉ።
19541	✍በእርግጥ ሁለቱ ሰዎች የተባረ ኩት ነቢይና ጓደኛቸዉ አቡበክር ሰ ዲቅ ነበሩ።
19542	በኢትዮጵያ ጠላና ለጠጅ ሲጠመቅ ጌሻ ይገባል።
19543	ምክንያቱም ኣዲስ ነገር ከጥንቱ ጋር ይቀርባል እንጂ ስለማይተካው ነው።
19544	በናይጄሪያ ውስጥ ትልቁ ብሔሮች ሀውዛ ፣ ኢግቦ እና ዮሩባ ናቸው።
19545	ፔሎፖኔሶስ ከዚያ እስከ ፔሎፕስ ዘመን ድረስ በርሱ ስም «አፒያ» እንደ ሆነ ይባላል።
19546	የቴወድሮስ አላማ አቡነ ሰላማን ከርሱ ዘንድ በማድረግ የቤተክርስቲያኗን ፈቃድ ለማግኘትና አገሪቷን እንደገና ለመገንባት ነበር።
19547	በሄርሚኖን ዘመን አፒስ በግብጽ እንደ ነበር ይጨምራል።
19548	በሮማይስጥ ዘንድ ወንዙ ሲኮሪስ ይባል ነበር።
19549	የሚከተለው ምስል ይህን ተግባር ባጭሩ ያሳያል ፦
19550	ኤንመርካር ይህን ሰምቶ ለአሥር አመት የተጌጠ በትር ያዘጋጃል።
19551	የድግግሞሹ መጠን በጣም ከፍተኛ ወይም ዝቅተኛ ከሆነ፣ ምንም ያክል የሞገዱ ሃይል ከፍተኛ ቢሆን፣ ድምጹ አይሰማም።
19552	ምክንያቱም የእጸ በለስ ፍሬውን ትተው እባቡን በበሉት ነበር።
19553	በእናታቸው በኩል የአቶ ኢሳያስ አጎት የሆኑት ከዓድዋ ተወላጅ ከሆኑት በአሁኑ ጊዜ ጀርመን ውስጥ የሚኖሩ ወ/ሮ ዘውዴ የሚባሉትን ወልደዋል።
19554	በመጨረሻም በጦር ኃይል አሸንፎ ያዘና ትልቁን የባቢሎንን ግዛት የፋርስ የአውራጃ ግዛቱ አደረገው።
19555	አንዳንዶች ደግሞ ጥንት የሀረር አሚር ከነበረው “አሚር ኢዳል” ስም የተገኘ እንደሆነ ይናገራሉ።
19556	የሉጋላንዳ መረን ግዛት በወደቀ ጊዜ፣ ኡሩካጊና በላጋሽ ንጉስ ሆነ።
19557	ምናልባትም ከዚያ በፊት የግብጽ ጠረፍ በከነዓን ይሆናል።
19558	የዘፋኝነት ሙያው በዚህ አጋጣሚ ነበር የጀመረው።
19559	በተጨማሪም የቡና ቅጠል በወተት ተፈልቶ ቁጢ እንዲሁም የቡና ዘር ሽፋኑ/ቅርፊቱ ተፈልቶ የሚጠጣው አሻራ ተወዳጆች ናቸው።
19560	በመጀመሪያ አሥር አሥር ይሆኑና በአራት ክብ ተከፋፍለው አርባ ልጃገረዶች ተንበርክከው መሬቱን እየተመተሙ "ዛጐሌ" የተሰኘውን ጨዋታ ያሰማሉ።
19561	በጣሊያኖች እርስ በርስ ጦርነት ተማርኮ እስር ቤት ከገባ በኋላ ለእስር ጓደኛው ርስቲቸሎ የነገረውን ታሪክ ረስቲቸሎ ጽፎ በማሳተም ለማርኮ ፖሎ በአውሮጳ ዙርያ ታላቅ መታወቅን አስገኝቶለታል።
19562	የድኒስትር ወንዝ ፈሳሽ በሆነው በትንሹ ረውት ወንዝ አጠገብ በአቀበት ላይ ሲገኝ በመካከለኛው ዘመን ይህ አቀበት በደን (ዕንጨቶች) ተሸፍኖ አሁንም ተቆርጧል።
19563	የኢትዮጵያ ህዝብ ብዛት እድገት ከከተማ ይልቅ በገጠር ያይላል።
19564	በአራተኛው ሱባዔ ጡቡን ሠርተው በእሳት ተኰሱ።
19565	በአጠቃላይ ሶስቱ ንኡስ ማለትም የአሁኑ ኢትቢራ፣ ጎዶዶና ዋለሜ በአንድ ላይ ከሚያመልኩበት ለሁለት ተከፍሎ ከጎዶዶ ወደ ኢትቢራ እንዲመጣ ሶስት ምክኒያቶች ነበሩ።
19566	ከክርስቶስ ልደት በፊት ቀዳማዊ ምኒልክ ከነገሡበት ከ፱፻፹፪ ዓመት ጀምሮ ክርስቶስ እስከ ተወለደበት እስከ ፩ ዓመተ ምሕረት እስከ ባዚን በኢትዮጵያ የነገሡ ነገሥታት ፷፯ ናቸው።
19567	በግብርናና በሥነ ፈለክ ዘዴዎች እርምጃ አስተማረ፣ ሕገጋቱንም ከመንፈሳውዊ ተጽእኖ አወጣ።
19568	በሄሮዶቱስ ዘንድ ሁለት ደሴቶች እነርሱም ፍላ እና ሜኔ አሉበት።
19569	በአንዳንድ አገር ባሕል ስጋቸው ስለሚበላ ብቻ ሳይሆን ደግሞ በነሱ ምክንያት በሰብል ወይም በእርሻ የሚደረገውን ጉዳት ለመቀነስ ነው የሚያደኑዋቸው።
19570	በአንዳንድ ወቅት ደግሞ ለንጉሡ ካልጸለዩ ይሙት በቃ በሕዝብ ላይ ደረሰባቸው።
19571	አጨዋወቱም አራት ደረጃ አለው፤ አራቱንም ደረጃ የሚጫወተው፡ በአንድ እጁ ብቻ ነው፦
19572	በእርግጥም በቤቱ ውስጥ ብቸኛዋ አገልጋይ ሆነች።
19573	አቬንቲኑስ እንደ ጻፈው በእርሱ ምክንያት የብሔሩ ስም ከ« ቱዊስኮኔስ » ወደ «ቴውቶኔስ» ተቀየረ።
19574	የምዕመናን እናት አዒሻ ከነብዩ ባለቤቶች መካከል ብቸኛዋ ልጃገረድ ናት።
19575	በመጀመሪያ ደረጃ ልብነ ድንግል ለሃጢያት የበቃው የኦሮሞዎችን ባህል ስለሚኮርጅ እንደነበር ሲናገር በሁለተኛ ደረጃ ደግሞ ኦሮሞዎች ከግራኝ ወረራ በኋላ እንደመጡ ይናገራል።
19576	መሰረታዊው የሥነ ቁጥር ስሌቶች መደመር፣ መቀነስ፣ ማባዛት እና ማካፈል ናቸው።
19577	በተጨማሪም በዚያ ዘመን አዝማች ስብሃትን ተከትለው ወደዚህ ስፍራ የመጡ ጎሳዎች ተራም፣በጋምና ፋጌ የመሳሰሉ ጎሳዎች ይገኙበታል።
19578	የፕሮጀክቱ ሀሳብ የድረ ገጾችን ግንኙነት በማጥናት የተሻለ የፍለጋ አገልግሎት መሰጠት መቻል ነበር።
19579	በወንጌላት በኩል እጅግ በርካታ ተመሳሳይ ትምህርቶች በቀላሉ ሊነቡ ይቻላል።
19580	ቀብራቸውም በሐር አምባ ሚካኤል ተከናወነ።
19581	የእንግሊዝ ታሪክ የሚሉ ትላልቅ መጻሕፍትን በዘመኑ ደርሶ ለህትመት አብቅቶ ነበር።
19582	በአንዳንድ አገር ውስጥ የሌሎቹ ሃይማኖቶች ተከታዮች ነጻነት ቢያገኙም በሌላ አገር በኩል ግን ሌላ ሃይማኖት ሁሉ ይከለከላል።
19583	ከመኳንንቱ መኃል ደግሞ የሕዝብ እንደራሴዎች ሸንጎ ምክትል ፕሬዚደንት የነበሩት ዳጃዝማች (በኋላ ልዑል ራስ) አሥራተ ካሳ ነበሩ፡ እነኚህ ሁለት ጄነራሎችን እና የመሳሰሉ ተቃራኒዎችን መንግሥቱ ንዋይ ሌሎቹን በቁጥጥር ሥር ባዋሉበት ስልት እንዲመጡ ቢጠይቋቸውም አሻፈረን ብለው መቅረታቸው እጅግ በጣም በጅቷቸዋል።
19584	ዓይኖቻቸው ከፊት ለፊት ይገኛሉ።
19585	እንዲጀመር የጨው ጥቅም አይነተኛ ሚና ነበረው።
19586	በትምህርተ ሂሳብ ረገድ የከፍታው ጫፍ እንደዚህ ይቀመራል።
19587	በብሪታንያ ደግሞ ሲገዛ ሳሊስቡሪ ከተማ ( ኦልድ ሳሩም ወይም ጥንታዊ ሳሩም) እንዳቆመ አንዳንድ ጸሐፊ አስቧል።
19588	የማይፈርስ ምሽግ የለም የአማርኛ ምሳሌ ነው።
19589	የአሦርኛው ሰነድ ደግሞ እንዳለው እናቱ ዲቃላ ማሳደግ ባለመቻሏ በሸምበቆ ቅርጫት ውስጥ በወንዙ ላይ አስቀመጠችውና የመስኖ ቆፋሪ የሆነ ሰው አኪ አገኝቶት አሳደገው።
19590	የመንደሮቹ መኳያ ሰሌዳ ከጥንታዊ ግብጽ የተገኘ ቅርስ ሲሆን፣ ኩልን ወዘተ.
19591	ዕብራውያን በዚህ ዘመን በከነዓን ያደሩ ዕረኞች ነበሩ።
19592	መንግስቱ፣ ምንም እንኳ በወታደሩ ዘንድ ተቀባይነት ቢያገኝም፣ በመላው ሃገሪቱ ዘንድ ሙሉ ተቀባይነትን ማግኘት እንደማይችል ስለተረዳ ለዚህ ተግባር እንዲረዳው ጄኔራል አማን አንዶምን የስርዓቱ መሪ እንዲሆን በመጋበዝ የጊዜያዊው አስተዳደር ደርግ መሪ እንዲሆን አደረገ።
19593	ከአራተኛው እስከ አሥራ ሰባተኛው ክፍለ-ዘመን ድረስ የኢትዮጵያ ተራሮች የአባይ መፍልቂያ መሆናቸውን የገመተ የውጭ ዜጋ አልነበረም።
19594	ከዕርገቴም በኋላ ከደቀ መዛሙርቴ አንዱን ልኬ እርሱ በሽታዎን ፈውሶ ጤና እና ሕይወት ለእርስዎ ከእርስዎም ጋር ላሉት ሁሉ ይሠጣል።
19595	ከአልማንም ዘመን በኋላ ታውሩስና አቢዩስ ከብዙ ሕዝብ ጋር (ኪምብሪ ወይም ኪሜራውያን ተብለው) ከባየርን ወጥተው በኢሉዋርያና በጥቁር ባሕር ላይ ያሉትን አገራት እስከ ቦስፎሮስ ድረስ ገዙ።
19596	እያንዳንዱ ከተማ የራሱ መንግሥት ነበረው እንጂ አቲካ የተባበረው መንግስት አልነበረም።
19597	ከሚስቶቹም ለሥነ ቅርስ የታወቁት ነፈሩ፣ ተም፣ ካዊት፣ ሳደህ፣ አሻዪት፣ ኸንኸነት እና ከምሲት ናቸው።
19598	በአንዳንድ ስፍራ መሬቱ ከድንገት ተነሥቶ አዲስ ኮረብታ ተፈጠረ፣ ወይም ብርግድ ብሎ አዲስ ሸለቆ ሆነ።
19599	ከፓርጦሎን ሕዝብ በኋላ የደረሱት ወገኖች የነመድ ፣ ፊር ቦልግ ፣ ቱዋጣ ዴ ዳናን እና ሚሌሲያን ነገዶች ሁላቸው ከማጎግ ወይም ከጋሜር ዘር እንደ ነበሩ በአይርላንድ ልማዶች ይባላል።
19600	ከክርስቶስ ልደት በፊት የነበረው ግሪካዊ ፈላስፋ አንቲፎን እንደጻፈው "ጊዜ እውን ሳይሆን በርግጥም ጽንሰ ሃሳብ ወይም ልኬት" ነው ብሎታል።
19601	የኮሎምበስ የጉዞ አላማ ቻይናንና ህንድን ከአውሮጳ ጋር የሚያገናኝ መስመር በአትላንቲክ ውቅያኖስ ላይ በማግኘት የቅመማ ቅመም እና ወርቅ ንግድ ለስፔን ነገስታት በሚያመች መልኩ እንዲካሄድ ማድርግ ነበር።
19602	የማይመስል ነገር ለሴት አትንገር የአማርኛ ምሳሌ ነው።
19603	በክርስቶስ ልደት በፊት ተመስርቶ የነበረው የአክሱም ስርወ መንግስት ማእከል ነበረች።
19604	በተሸነፈው አገር በኡታ ሥልጣኑን ለመጠብቅ፣ ወንድሙን ያስማሕ-አዳድ ከማሪ ወደ ኡታ እንደራሴነት አዛወረው።
19605	ከሥልጠናው መልስ ምሽግ በመቆፈር አካባቢውን በመጠበቅ ወታደራዊ ግዴታውን የመወጣት ኃላፊነት ይሰጠዋል።
19606	በመጨረሻም እንዴ ሌሎች የህትመት ኢንሳይክሎፕዲያዎች የተወሰነ የአርትኦትና የማሻሻያ ጊዜን የማይጠይቅ በመሆኑ፣ ውክፔዲያ ከሌሎች የህትመት ኢንሳይክሎፕዲያዎች ጋር ሲነጻጸር አጭር የአርትኦት ጊዜን የሚጠይቅና በማንኛውም ጊዜና ሰአት መሻሻሎችን በማደረግ መጣጠፎች ወቅታዊና ጊዜውን የተበቀ መረጃን ይዘው እንዲቀጥሉ የሚያስችል ዘመናዊ አሰራርን ይፈቅዳል።
19607	በየአሕጉሩ ጥቂት ሰዎች ያውቁታል።
19608	በአብዝኛው ዓለም አቀፍ አስተያየት “ የአፍሪቃ አባት” የሚል ስምም አትርፎላቸዋል።
19609	በተጨማሪ፣ አንድ ተረት በሱመርኛ፦ «መሲሊም ያሰራ የነበረውን የላጋሽ መቅደስ፣ ዘሩ የተቋረጠበት አናኔ አፈረሰው» ይላል።
19610	በአንዳንድ ወቅት ደግሞ የክሻትሪያ (መኳንንት) ክፍል ከብራህሚኖች (ቄሳውንት) ክፍል ይልቅ ላየኛነቱን ይይዝ ነበር።
19611	አርማዎቹም ሁለቱ ነጭና መካከላቸው ላይ ቀይ ጨረቃ ምልክት ሲኖራቸው አንዱ ደግሞ ቀይና መሃሉ ላይ ነጭ ጨረቃ ያሉባቸው ከንጉሱ ዘንድ ምንጊዜም የማይለዩ ነበሩ ይላል።
19612	የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በኢትዮጵያ ካሉት ባንኮች ባለው ተቀማጭ ገንዘብም ይሁን በስርጭት ብዛት ቀዳሚው ነው።
19613	አንዳንዴም ይህን ምግብ ከአደንጓሬ ጋርም በመደባለቅ አዘጋጀተው ይጠቀሙታል።
19614	በኬሚስትሪ ዘርፍ ደግሞ በክቡርነት ከአለም ፫ኛ ነው።
19615	ከእርሳቸው መሃል ሌሎች የሚከለከሉ ክፍሎች አሉ።
19616	የኢትዮጵያ ራዕይ ፓርቲ የኢትዮጵያ ፖለቲካ ፓርቲ ነው።
19617	በሞንጎልያ ውስጥ ካሉት ተናጋሪዎች ብዙኃን የሓልሓ ቀበሌኛ ይናገራሉ።
19618	የኢምንትን ጽንሰ ሐሳብ በሚጠቀልሉ የቁጥር ስርዓቶች ውስጥ አዕላፍ ማለቱ የኢምንት ግልባጭ ማለት ነው።
19619	ካሊፎርኒያ ክፍለ ግዛት ካሊፎርኒያ ከአሜሪካ ክፍለ ግዛቶች አንዱ ነው።
19620	እንግሊዝኛ ውስጥ የኣሉ ኣንድኣንድ ችግሮችም የሉትም።
19621	እንግሊዞቹ በዚህ ወቅት በኢትዮጵያ ስለሚሆነው ጉዳይ ጥልቅ መረጃ የነበራቸው ሲሆን በየአካባቢው እየተነሳ ስለነበር አመጽ ሙሉ ግንዛቤ ነበራቸው።
19622	በሚከተለው ክፍለ ዘመን ከፖርቱጋል ኢየሱሳውያን የተባሉ ሚሲዮኖች ቤተ መንግሥቱን ወደ ሮማ ካቶሊክ ሃይማኖት ለማዞር ብዙ ጣሩ።
19623	የምንትዋብ መዋኛ ወይም የምንትዋብ መታጠቢያበእቴጌ ምንትዋብ የተሰራ በፋሲል ግቢ ውስጥ ከምንትዋብ ግምብ አጠገብ የሚገኝ ቱርክ መታጠቢያ (ሐማም) ነበር።
19624	በመንደሮቹ መኳያ ሰሌዳ በስተጀርባው ያለው ትርዒት።
19625	በሳይንሳዊ ሂደት ውስጥ ድምዳሜያችን በሌሎች ሳይንቲስቶች ስህተት ሆኖ ቢገኝ ምንም አይደለም ምክንያቱም ሳይንስ እያደገ የሚሄደው በማያቋርጥ መተራረም እንጂ በቋሚነት በጸና እውነት አይደለም።
19626	ተምሳሌቱም መጥፎ ውቃቢ እንዲቃጠልና በረከትም እንዲቀርብ ታስቦ ነው።
19627	ለስድስተኛ ምሳሌ ያህል የኮምፕዩተር የእንግሊዝኛ ምልክቶች ኣጠቃቀም ለግዕዙም እንዲያገለግል በተመጣጣኝ ቀለሞች ቀርበዋል።
19628	አመሠራረት በአፈ ታሪክ እንደሚነገረው የባሕር-ዳር ስያሜን ያወጡት አፄ ሠርጸ ድንግል ሲሆኑ እሳቸውም ይሕን ታቦት የት እናስቀምጥ ተብለው በተጠየቁ ጊዜ "ከባሕሩ-ዳር" አድርጉ የተባሉ ሰወች ለመንደሩ ባሕር-ዳር ብለው ስያሜ አወጡለት ይባላል።
19629	እስክንድር ሲሞት በዚሁ በእስክንድርያ ተቀበረ።
19630	በሚከተለው ዓመት ሻምሺ-አዳድ ሞተ።
19631	ለአንዳንድ ሰዎች ጀርመን «የገጣሚዎችና የአሳቢዎች አገር» በመባል ታውቋል።
19632	በአንዳንድ ምንጭ ሞፕሱስ (ወይም ደግሞ ሞክሱስ) በኪልቅያ ሥርወ መንግሥት መሠረተ።
19633	በተጨማሪም መሬት ለኣራሹ (የኢትየጵያ ተማሪዎች አመፅ) መሪ እና የወቅቱ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሰቲ የተማሪዎች ፕሬዚደንት የነበረው በዘውዳዊ ስርዓት ታጣቂዎች የተገደለው ጥላሁን ይግዛው መቃብር በከተማዋ በሚገኘው ቅድስት ማርያም ቤተ ክርስትያን (ማርያም ሕዝባ) ላይ ይገኛል፡፡
19634	ከመቅደሶቹ አንዱ የጥንት ሥራ ስመ ጥሩ ይመስላል።
19635	ምክንያቱም ውበት ከነገሩ ጋር ያለ ሳይሆን ከታዳሚው አዕምሮ የሚፈልቅ ስለሆነ።
19636	✍አብደላህ ኢብን መስዑድ ረዲ የላሁ ዐንሁ በነብዩ ሰለላሁ ዐለይሂ ወሰለም ቤተሰብ ዉስጥ ልዩ ስል ጠና (ተርቢያ )ተቀበለ።
19637	የተናደደው እሪያ የተወጋ ገላ በጦሩ በኩል በመግፋት አዳኙን እንዳያጠቃ በረጅም እጀታ ላይ ባሻገር የገጠመ አገዳ ክፍል ነበረበት።
19638	ከባሃኦላህ ዘመን ከአንድ ሺህ አመት በኋላ፣ ወደፊት የሚከተለው «የአምላኩ ክስተት» እንደሚደርስ ይታመናል።
19639	ያልተላመጠ እህል ጤንነት ላይ ጉዳት ያመጣል።
19640	ከሥራቸውም በኋላ አመሻሽ ላይ አሁን የአሜሪካ ኤምባሲ በሚገኝበት አካባቢ በመሄድ ያድሩ ነበር።
19641	ለሃገሪቱም እንደ ምልክት እና ብሄራዊ ገፅታ (አርማ) ተደርገው ይታያሉ።
19642	የከተማነት ታሪኳ የጐላው ግን ከግራኝ ወረራ በኋላ ተበታትኖ የቆየውን የጥንታዊ ሸዋን ግዛት አንድ ለማድረግ የሸዋ ስርወ-መንግሥት በአቤቶ ነጋሲ በመንዝ አጋንቻ ላይ በ፲፮፻፷፭ ዓ/ም ተጀምሮ በተከታታይ እስከ ፲፰፻፹፩ ዓ.ም የጥንት ኢትዮጶያ ግዛትን ለማስመለስ በተደረገው እንቅስቃሴ ነው።
19643	በሚቀጥሉት ጥቂት የግራኙ ጎራ አዳዲስ ወታደሮች በማስመጣት በከፍተኛ ሁኔታ መጠናከር ጀመረ።
19644	በመጀመርያ ታፋና ጭራዋን ዝቅ አድርጋ ትሸሸዋለች።
19645	በተመሣሣይ መልኩ የሱማሌ ተራ ነዋሪዎች ዋነኛ መተዳደሪያ የሻይ ቤት ሥራ እንደነበር ይታመናል።
19646	ለወደፊቱን ንጉስ እንዲህ ሲል ይመክረው ነበር፡ "ለግሪኮች መልካም መሪ ሁን፣ ለአረመኔወቹ ግን አምባ ገነን ሁን" በማለት።
19647	በተጨማሪም እንደ ኤኮዋስ ያሉ የምዕራብ አፍሪካ የትብብር ድርጅቶች መሥራች ናች።
19648	የተጣማሪው ግዛት አባላት ግን ላይወከሉ ይችላሉ።
19649	በሚከተሉት ሁለት ዓመታት ግን በማናቸውም የዓለም አቀፍ ማራቶን ውድድር ላይ ሳይሳተፍ ቆይቶ በሚያዝያ ፲፱፻፶፭ በቦስተን ከተማ በተካሄደው ማራቶን ላይ ተሳትፎ አምስተኛ ሆኖ ነው የጨረሰው።
19650	በዲዮዶሮስ ዘንድ ግብጽን ያዘ።
19651	የሰፈረበት አሁን በስሜን ስፔን ላ ሪዮሓ በተባለ ክፍላገር መሆኑ ይታመናል።
19652	ከሦስተኛም ምንጭ የቱማል ጽሑፍ ፣ ጊልጋመሽ ኒፑርን ከአጋ እንደ ያዘ መገመት ይቻላል።
19653	ከትውፊቶቹ ብዛት የተነሣ ደግሞ ብዙ ልዩ ልዩ አፒሶች እንደ ነበሩ አንዳንዴ ይቆጠራል።
19654	በብሔረሰቡ ባህል መሠረት አንድ ልጅ ካገባ በኋላ እስከ አንድ ዓመት ድረስ በአባቱ ወይም ወላጆቹ ቤት መቆየት ይችላል።
19655	የመግነጢስ መስክ በአንድ ነጥብ ላይ ባለው ጥንካሬ እና አቅጣጫ ይወሰናል፣ ስለሆነም የቬክተር መስክ አይነት ነው ።
19656	በተለምዶው ኢሳቅ ኒውተን ይህን ህግ አገኘ ይባላል እንጂ በርግጥም ብዙ ተማሪወች (እንደ ሮበርት ሁክ ፣ ክሪስቶፎር ሬን፣ ቦሌር እና መሰሎቹ )የዚህን ህግ መኖር ከኒውተን በፊት ተረድተዋል።
19657	✍አብደላህ ኢብን መስዑድ ረዲየ ላሁ ዐንሁ ከነብዩ ሰለላሁ ዐለይሂ ወሰለም ጋር የቅርብ ወዳጃቸዉ እ ንደሆነ ቆዩ።
19658	የማይበሉት እህል ከአፈር እኩል ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው።
19659	ከእስረኛው በላይ ጭልፊት ቄጠማ ላይ ማልሠልጠኑ ማለት አረመኔ ጣኦቱ ሔሩ በታችኛ ግብጽ ላይ ማሸነፉ ለማሳየት ነው።
19660	ኢትዮጵያም ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው።
19661	በኢትዮጵያ ወይም በየትም አገር ተልባ ስለ ዘሩ ይታረሳል።
19662	የቱዊስኮን ግዛት ከራይን ወንዝ እስከ ዶን ወንዝ ያለው ሁሉ ያጠቀልል ነበር።
19663	የኢትዮጵያ አየር መንገድ በረራ ቁጥር ፬፻፱ ጥር ፲፯ ቀን ፳፻፪ ዓ/ም ከቤይሩት በተነሳ ከጥቂት ደቂቃዎች በኋላ ባልታወቀ አደጋ ምክንያት በሜድትራኒያን ባሕር ላይ ውድቆ የሰመጠ በረራ ነበር።
19664	የሚጻፍበት በራሱ ጉጃራቲ ፊደል ነው፤ ይህም ከላይኛ መስመር በማጣቱ በስተቀር የህንዲ ደቫናጋሪ ፊደል ይመስላል።
19665	ያለማጋነን ቆምጬ የዘመነ ደርግ አለቃ ገብረሀና ነበሩ ።
19666	በመጀመሪያ ደረጃ ላለፉት ሁለት ወራት የነበረን የወጪ ዓይነቶች ማወቅ ያስፈልጋል።
19667	የአሰረካቢ ግዛት አባላት በቋሚ ሁኔታ ሁላቸውም መጣመር ስላለባቸውና እያንዳንዳቸው ከአንድ የጥምረት ግዛት አባል ጋር የግድ መዛመድ ስላለባቸው አስረካቢዎችን ለመክፈል አይጠቅሙም።
19668	ሚስታቸውም ሰብለ ወንጌል ትባል ነበር።
19669	ለጉንፋን፣ ለራስ ምታትና ለውሻ ልክፍት (በተለምዶ - ያድን አያድን አይታወቅም) ይጠቀማል።
19670	ሪአሊስቶች ደግሞ ስለነሱ ካለን ግንዛቤ ውጭ ሰለሚኖሩ እቃዮችና ጽንሶች ምርምር ይሉታል።
19671	ምክንያቱም ግዕዝ ድምፃዊ ፊደል ስለሆነ ነው።
19672	አንጾኪያና ገምዛ በአማራ ክልል የሚገኝ ወረዳ ነው።
19673	ምክንያቱም ግዕዝ ኣንድን ድምጽ በኣንድ ቀለም ሲያሰፍር ለኣብዛኛው የላቲን ድምጾች ሁለት ቀለሞች ስለሚያስፈልጉት ነው።
19674	ከእነዚህም አንዱ የኋላው ንጉሠ ነገሥት የያኔው ደጃዝማች ምኒሊክ ናቸው።
19675	በአጠቃላይ ክልሉ ከፍተኛ የሆነ የሕዝብ ቁጥር፣ ለእርሻና ለእንስሳት እርባታ ተስማሚ የሆነ መሬት፣ የአየር ንብረት እና የውሐ ሀብቶች ያሉት በመሆኑ በተለይም የሰብል እና የእንስሳት ሀብት ልማት ለማካሄድ የማይናቅ አቅም አለው።
19676	በዘፍጥረት በብዙ ጥንታዊ ግዕዝ ቅጂዎች የናምሩድ ስም ኑቤርድ ወይም ኑቤር ተጽፎ ይታያል፤ ይህም ከግሪኩ አጻጻፍ ነብሮድ የደረሰ ይሆናል።
19677	ፍቅረኛሞች እንኳ ሳይቀሩ ችግር ሊገጥም እንዲችል መረዳት አለባቸው፣ በፍቅር መጎዳት የሚፈራ ወይም ቂም የሚያሲይዝ ሳይሆን እራስን ለማሳደግና አዳዲስ ነገሮችን ለመረዳት የሚያገልግል ዕድል ነው።
19678	የአካባቢው ህዝብ የዚህን ጉዳይ መሰረት ሲያስረዱ፣ ከላይ የተጠቀሰው ጻዲቁ ዮሐንስ ምስራቃዊ በዚህ አካባቢ ሲኖር ሳለ አንዲት ሴት በውሸት አስረግዞኛል ብላ ከሰሰችው።
19679	የአለማችን ትልቁ ለአየር ክፍት የቲያትር ቦታ ቴያትር የትወና ጥበብ ክፍል ሲሆን ማንኛውም በተዘጋጀ መድረክ ላይ የሚቀርብ ነገር ሁሉ ቲያትርሊባል ይችላል።
19680	አውራሪስና ጉማሬ በሐይቁ ዙሪያ የሞላበት አገር እንደ ነበረ ገለጸ።
19681	በሄሮዶቶስ ውስጥ የቂሮስ ልጅና አስመሳዩ ሁለቱም «ስመርዲስ» ተብለዋል።
19682	የአብርሀም አባት ማሀይም ገበሬ ቢሆንም፣ አብርሀም ከልጅነት ጀምሮ እራሱን በትጋት ያስተምር ነበር።
19683	በሊቃውንት ዘንድ የሜዶን ሕዝብ የሕንዳዊ-ኢራናዊ ቋንቋዎች ቤተሠብ አባሎች ነበሩ።
19684	የመኳንንት ልጆች ለምክር ወይም ለትምህርት ወደ «ሻንግ ሥያንግ» መምህሮች ይሄዱ ነበር፣ የተራ ሕዝብም ልጆች ወደ «ሥያ ሥያንግ» ሄዱ።
19685	እንግሊዝን የ፲፮ ቢሊዮን ዶላር ያካሰረውን የላም ጉንፋን ወረርሽኝ ከኣስቆሙትና ከኣጠፉት ኣንዱ በመሆናቸው ዶክተሩ ሁለት የጀግንነት ሽልማት ከዩናይትድ እስቴትስ መንግሥት ተሰጥቷቸዋል።
19686	የኢትዮጵያ አዲስ ምዕራፍ ፓርቲ የኢትዮጵያ ፖለቲካ ፓርቲ ነው።
19687	በዘፍጥረት የኖህ መርከብ ታሪክ መጀመርያ፡ እግዚአብሔር የሰው ልጅ ክፉ ሥራ አይቶ ሕይወት በሙሉ የሚያጠፋ ጎርፍ ለመላክ ሀሣቡን ቆጥሮአል።
19688	በኢትዮጵያ ውስጥ በአሁን ሰዓት የኤችእይቪ/ኤድስ ትምህርት በመስፋፋቱ ጥሩ የሆነ ለውጦች በማየት ላይ እንገኛለን።
19689	ለተቀጣጣል አልሲ ዑደት፣ ከላይ የተጠቀሱትን ሁለት ዕኩልዮሾች በማመሳሰል፣ የመበስበስ (ኔፐር) ድግግሞሹ መጠን እንዲህ ይቀመራል፦
19690	የኢትዮጵያ አየር መንገድ የራሱ የአውሮፕላን አብራሪዎች ማሰልጠኛ ትምሕርት ቤት ሲኖረው የግል አብራሪ እና የንግድ አውሮፕላን አብራሪ ፈቃድ በመስጠት የሀገር ልጆችንም ሆነ የውጭ ዜጎችን በማሰልጠን እስከ አርባ ዓመት ልምድ አለው።
19691	ባላምባራስ ማለት በጥንቱ ዘመን ኢትዮጵያኖች ይጠቀሙበት የንበረው የማዕረግ አይነት ነው።
19692	በኢህአዴግ ዘመን በምርጫ ለምን አልተወዳደሩም?
19693	ግዕዝኤዲት ኣንዴ ከተጫነ ጽሑፍ የሚያስፈልጉበት ቦታዎች ሁሉ ከእንግሊዝኛው ገበታ ስር በዓማርኛ ለመጻፍ ዝግጁ ስለሆነ የሚያስፈልገው ገበታውን መክፈት ብቻ ነው።
19694	የኢትዮጵያ አየር መንገድ ባሕር-ዳርን እና መቀሌን ከካርቱም ጋር ለማገናኘት የተጀመረው አዲሱ ዓለም አቀፍ በረራ የሁለቱን አገራት የንግድ ፣ የቱሪዝምና የዲፕሎማሲ ግንኙነት ወደ ከፍተኛ ምዕራፍ ለማሸጋገር የላቀ ሚና እንደሚኖረው ሲገመት፤ የበረራ መስመሩ በሳምንት ለሦሰት ቀናት የሚከናወን ሲሆን ሰሜን ሱዳንን ከሰሜን የአገራችን ክፍል በቀጥታ የሚያገናኝ ነው።
19695	በተጨማሪም ጥቂት የሚባሉ የሮማኒ (ጂፕሲ) እና የአይሁድ ህዝቦች አሉ፡፡ ሁለቱ በሉክሰምበርግ የሚኖሩ ማህበረሰቦች ከፍተኛ ጭፍጨፋ ደርሶባቸው ከሉክሰምበርግ እንዲወጡ ሆኗል፡፡
19696	የብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅት ፣ ከጊዜ ወደ ጊዜ እያደገ መጥቶ በአሁኑ ጊዜ ከ፰መቶ በላይ የሚቆጠሩ ሠራተኞችና በዘመናዊ መሣሪያዎች የቅድመ-ሕትመት ፣ የሕትመትና የድህረ-ሕትመት አገልግሎት ላይ የተሠማራ ድርጅት ሲሆን ንብረትነቱም፤ አስተዳደሩም ሆነ ሙሉ በሙሉ ተጠያቂነቱ የመንግሥት ነው።
19697	ለነበረበት ዘመን በደንብ የተማረ ሰው ነበር።
19698	በኤናናቱም ዘመን የላጋሽ ጎረቤት ኡማ በአለቆቹ ኡር-ሉማ እና ኢሊ ተመርቶ ከላጋሽ ጋር ተዋጋ።
19699	በሁለታችን ሕዝብ መካከል ያለውን ጉዳይ ሁሉ ከሙሴ ሃሪንግቶን ጋር ተነጋገርኩ።
19700	እያንዳንዱ ፊደል ከአንድ መሠረት ቅርጽ ጀምሮ በየአናባቢው ይለወጣል ማለት ነው።
19701	ቀብራቸውም ንጉሠ ነገሥቱ ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ከነቤተሰቦቻቸው እንዲሁም ከፍተኛ የመንግሥት ባልሥልጣናትና የውጭ ልዑካን በተገኙበት በትልቅ ክብር በመንበረ ፀባዖት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል ተፈጽሟል።
19702	አድማሳዊው ወይም አግድሙ መስመር ደግሞ ርቀትን ይወካልል (አንድ የኅዋ ቅጥ መሆኑ ነው)።
19703	ኢትዮጵያም ውስጥ በአዲስ አበባና ሌሎች ከተሞች ምንጮችን እንዳደረቀ መረጃ አለ።
19704	በብሔረሰቡ ሁለት ዓይነት የተለዩ የቤት አሠራሮች አሉት፡፡ የመጀመሪያው ከላይ እስከታች ሣር የሚለብስ ጐጆ ሲሆን ‹‹ሀጉማኦ›› ይባላል፡፡ ሁለኛው ግድግዳውና ጣሪያው ተለይቶ ጣሪያው በሣር የሚከደንና ‹‹ፌንጋሞ›› በመባል የሚጠራው ነው፡፡ በቤት አሠራሩ ሂደት ውስጥ ዋና ተሳታፊዎች ወንዶች ሲሆኑ፤ በምርጊቱ ላይ የሚሳተፉት ሴቶች ናቸው፡፡
19705	ምናልባትም ሃይሉ ከፍተኛ የሆነን ነገር ለመግለጽ የሚያገለግል ተረትና ምሳሌ ወይም ዘይቤ።
19706	ምክንያቱም በጋሞ ተራራማ ቦታዎች የሽመና ሥራ እና ባለሙያው ከፍተኛ ማሕበራዊ ከበሬታ የተሰጠው ነበርና።
19707	መጀመርያው ሀረም መቃብር ተሠራ፤ በጸሐፈ ትዕዛዙ ኢሙጤስ (ኢምሆተፕ) ታቀደ።
19708	በአንዳንድ ዘመን አንሻን ከሌሎች ትልልቅ የኤላም ከተሞች ጋራ ሲወዳደር የብዙ ኤላማዊ ስርወ መንግሥታት ምንጭ ሆነ።
19709	ከፍራፍሬው ጭምር የወይራ ምርቶች የወይራ ዘይትና እንጨት ናቸው።
19710	በአነስተኛ መጠን ካልሆነ ሊገድል ይችላል።
19711	የማናቸውም ነገር ኅልውና መሰረት በአዕምሮ ውስጥ መታሰቡ ብቻ ነው።
19712	የአጠቃላዩ ኩርባ ቢያንስ ቢያንስ ከአንዲት ነጥብ ቅጽበታዊ ኩርባ ጋር እኩል ነው።
19713	በሚከተለው ዓመት ታልሙን ዓረፈና ሚኒስትሩ ሃንዩል ተከተለው።
19714	በተቃራኒው ደግሞ የሩሲያ ሠራዊት የምዕራብ አለማኛን ግዛት ይወራሉ።
19715	በሚከተለው አመት የእርሻ ሚናዎች ተለዋወጡ።
19716	በአለማችን እጅግ ጥንታዊ ከሆኑት ሃይማኖታዊ ተቋማት አንዷ በመሆን፣ በምዕራቡ ዓለም ታሪክና እድገት ውስጥ ትልቅ ሚና ተጫውታለች።
19717	የኢትዮጵያ አለት ፍልፍል አብያተ ክርስቲያናት ከአለት ተፈልፈለው የተሰሩ፣ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኙ አብያተ ክርስቲያናትን ዝርዝር የሚያመላክት ነው።
19718	በእንስሳት ሀብት ረገድም በወተት ምርታማነታቸው የታወቁ የፎገራ ዝርያዎችና በፀጉር ምርት የታወቁት የመንዝ በግ ዝርያዎች በክልሉ ይገኛሉ።
19719	በሃርጌይሣ ከተማ አካባቢ ይቆማል።
19720	እንግሊዞች ይህን ሲያገኙ ዙሪያውን 'ኢንዲያን ብሪጅ' (የቀይ ሕንድ ድልድይ) አሉት።
19721	የጉታውያን ግዛት ለእርሻ ተግባርም ሆነ ለዜና መዋዕል ዝገባ ጥንቁቅ አልነበረም።
19722	የታሪካዊው ልድያ ጠረፎች በዘመናት ላይ ይለያዩ ነበር።
19723	በወይዘሪት ዓለም የውበት ውድድርም ላይ እስራኤልን ወክላ ትሳተፋለች።
19724	በኢትዮጵያ ግዛት በሰፊው የተስፋፋ ነው።
19725	የሉጋላንዳ አባት የላጋሽ ቄሳውንት አለቃ ሆኖ ልጁን ሉጋላንዳን ለኤንሲ-ነቱን እንደሾመው ይመስላል።
19726	እንግሊዝኛ የሥራ ቋንቋና መደበኛው ቋንቋ ነው፤ የተለያዩ የልዩ ልዩ ደሴቶች ኗሪ ቋንቋዎች አሉ።
19727	በኢትዮጵያ ቅጠሉ ተፈልቶ ይበላል፣ ዘሩም በአጥሚት ወይም በእንጀራ ሊጨመር ይችላል።
19728	የዚምባብዌ የቦታ ውዝግብ እስከዛሬ ድረስ ይቀጥላል።
19729	በመቀጠልም በዚሁ ደብር፤ መጀመሪያ የሊቀ ጠበብትነት ማዕረግ አግኝተው ያገለገሉ ሲሆን ኋላም የዚሁ ደብር አስተዳዳሪ በመሆን ሰፊ አገልግሎት አበርክተዋል።
19730	እንዲያውም ሜዶን በታሪክ ባቢሎንን መቸም ስላልተከተለው ነው፤ ፋርስ ግን በውነት ባቢሎንን ተከተለው።
19731	የመግነጢስ መስክ በአይን የማይታይ ቢሆንም ነገር ግን በዚህ ሜዳ ውስጥ አንዳንድ በረታብረቶች በተለይም ብረት ነክ የሆኑት ወደ ማግኔቱ የመሳብ አዝማሚያ ያሳያሉ።
19732	የፋሲለደስ ቅሪት ከሌሎቹ ነገስታት በበለጠ መልኩ እስካሁን ብዙ ሳይበላሽ በመቆየቱ የፊቱን መልክ ከቅሪቱ መገንዘብ ይቻላል።
19733	በኢስቴዎን ዘመን የሊብያ አማዞኖች ንግሥት ሚሪና ሶርያንና ትንሹን እስያ ይዛ በአውሮጳ ገባችና እስከ ዳኑብ ወንዝ ድረስ ዘመተች።
19734	ለአንዳንድ ንጉስ ዘመን፣ እነዚህን የአመት ስሞች የሚዘርዝሩ ተጨማሪ ዜና መዋዕሎች ተገኝተዋል።
19735	ለባህላዊው በዓል መሠረት የሆነው፣ ኢየሱስ ክርስቶስ በሚያስተምርበት ጊዜ በታቦር ተራራ ላይ ( ደብረ ታቦር ) ብርሃነ መለኮቱን፣ ክብረ መንግሥቱን የገለጠበት ዕለት እንደሆነ ይጠቀሳል፡፡
19736	እስካሁንም ድረስ ተዋሕዶ የተባሉት አብያተ ክርስቲያናት መጀመርያ ፫ቱ ጉባኤዎች (ንቅያ፣ ቁስጥንጥንያ፣ ኤፌሶን) ብቻ የሚቀበሉ ናቸው እንጂ የኬልቄዶን ጉባኤ አይቀበሉም።
19737	የእግዜርን ፍርድ ለማወቅ አይችልም ይለዋል።
19738	የከተማዋም ወሰን በወቅቱ ከመስቀል አደባባይ እና ከኡራኤል በማያልፈት ጊዜ ለአየር ጣቢያው ቋሚነት የታጨው አካባቢ ከከተማ ውጭ እና ራቅ ያለ ድንግል ልማት ነበር።
19739	የኢትዮጵያ አየር መንገድ በቦይንግ ፯መቶ፴፯ እና ቦምባርዲዬ ጥያሮች በየዕለቱ ከዚህና ወደዚህ ጣቢያ ይበርራል።
19740	የግልገሎቹ ፀጉር ግራጫና ምልክቶቹ የማይለይ ነው።
19741	የማያውቁት ስድብ ከዘፈን ይቆጠራል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
19742	የተፈገውም ጳጳስ በጊዜው ስላለመጣ ከጎረቤት እስላም መሪወች በመጀመሪያው የመንግስቱ ዘመን የነበረው ስለማዊ ግንኙነት ተቋረጠ።
19743	በእስፓንያ ውስጥ የኖሩት አይሁዶች የተናገሩት ቋንቋ በመሆኑ በተለይ ጥንታዊ እስፓንኛን ይመስላል።
19744	ምክንያቱም ሕዝቡ ትናንሽ ችግሮችን እየተመለክተ መቃወም ከኣልቻለ እራሱን ከከባድ ችግሮች ለመከላከል ኣለመዘጋጀቱን ስለሚያይ ነው።
19745	አሪስቶትል ደግሞ ሳይንስ አበረከተ» ከሶቅራጠስ በፊትም ቢሆን ፍልስፍና ነበሩ።
19746	የእስራኤል ንጉሥ ሰሎሞን የጎበኘች።
19747	በመካከለኛ ዘመን የታየው የይራሕሜል ዜና መዋዕል ልጆቹን «ፋንቶንያ» እና «አቲፓ» አገራቸውም «ፓሃጥ» ይላቸዋል።
19748	በአንዳንድ ምንጭ ኬልቴስ ጎረቤቶቹን ወርሮ ወደ ኢቤሪያ (እስፓንያ) የላኩት ሠፈረኞች ኬልቲቤራውያን ሲሆኑ ሌሎች ደግሞ ወደ እስኩቴስ ተልከው እነዚህ «ኬልትስኩቴሳውያን» ተባሉ።
19749	ካልኩሌተር በኪስ ወይንም በአንስተኛ ቦርሳ ሊያዝ የሚችል ለሥነ ቁጥር (አርቲሜቲክ) ግብር መፈጸሚያ የሚያገለግል መሳሪያ ነው።
19750	እንዲያውም ይሖዋ አምላክ አምላኪዎቹ ስሙን እንዲጠሩ ያዘዛቸው ሲሆን ታማኝ አገልጋዮቹም ይህንን ትዕዛዝ አክብረዋል።
19751	በራይሆልት አሳብ ተከታዩ ሰኸተፒብሬ ነበረ።
19752	የደጃዝማች መርድ በየነና የደጃዝማች ሶምሶን በየነ አባት ነበሩ።
19753	የአብርሃም ታሪክ በተለይ የሚታወቀው ከብሉይ ኪዳን ኦሪት ዘፍጥረት ነው።
19754	እንደነዚህ ባሉት አገሮች የተመረጠው ትምህርት ወይም እምነት የማርክስ ወይም የማው ጸ-ቱንግ ጽሑፎች ይሆናል።
19755	በኢትዮጵያ ምድር ከታዩት ሱልጣኔቶች እምብዛም በማያደናግር ሁኔታ ታሪኩ የተጻፈለት “አዳል” ብቻ ነው (ከአንዳንድ አሻሚ ነጥቦች በስተቀር)።
19756	በኢትዮጵያ ታሪክ ከታዩት ሱልጣኔታዊ መንግስታት ውስጥ እጅግ-ገናና ስም የነበረው ይኸው የአዳል ሱልጣኔት ነው።
19757	ለቴዎድሮስ ትልቅ ትርጉም በነበረባት እየሩሳሌም ይኖሩ የነበሩ ኢትዮጵያውያንና መኖሪያቸው በእንግሊዞች ጥበቃ ያገኝ የነበር ቢሆንም አዲስ የተሾመው የብሪታንያ ቆንጽላ ግን የኦቶማን ቱርኮች ኢትዮጵያውያንን ከሚኖሩበት ሲያባርሩ እንግሊዞቹ አልተቃወሙም ነበር።
19758	ኣንዳንዶቹ ፊደል መቀነስ የሚፈልጉት ለዓማርኛው ከኣላቸው ጥላቻ ወይም ኣጎብጋቢነት ሊሆን ይችላል።
19759	በዘጠኝነት ሕዝቡ እራሱን ኣከታተቦች እንዲያስተምር ጠቅሟል።
19760	የተመጣጠነ ምግብ መመገብ ሰውነታችንን እና የሰውነት የመከላከያ አቅማችንን እንደሚያጠነክር ሁሉ በቀላሉ ለበሽታ እንዳንጋለጥም ይጠቅመናል።
19761	የከዋክብት ታሪክ እራሱን የሚደጋግምና ቁጥር ስፍር የሌላቸው አለማት እንደሚፈጠሩና ተመልሰውም እንዲጠፉ አስተምሮ ነበር።
19762	በሚከተሉት ምዕተ አመቶች የሉክምበርግ ምሽግ ተከታትለው በመጡ ሰፋሪዎቿ፣ ቦርቦኖች፣ ሐብስበርጎች፣ ሆሄንዞለርንስ እና ፈረንሳዮች ከጊዜ ወደጊዜ ሰፍቷል እንዲሁም ተጠናክሯል፡፡
19763	አቬንቲኑስ እንደ ጻፈው፣ በጋምብሪቪዩስ ዘመን ኦሲሪስ አፒስ ከጣልያን ተነሥቶ ወደ አገሩ ወደ ግብጽ ተመለሠ።
19764	የሴማውያን አባት ይባላል።
19765	በኮሎምቢያ አገር አበሳሰል «አሕያኮ» በሚባል ሾርባ አይነት ውስጥ እንደ ቅመም ይበላል።
19766	የዓለማችን የጊዜ ቀጠናወች ( ሰዓት ክልል ) ጊዜ ኩነቶችን (ክስተቶችን) ለመደርደር፣ ቆይታቸውን ለማነጻጻር፣ በመካከላቸውም ያለፈውን ቆይታ ለመወሰን በተረፈም የነገሮችን እንቅስቃሴ መጠን ለመለካት የሚያገለግል ነገር ነው።
19767	የተገነነው ተዋጊ ሄርኩሌስ (ወይም ሄራክሌስ) ወደ ኤሪጠያ ሔዶ ከብቶቹን ለመያዝ ግዴታ ደረሰበት።
19768	በአልፋቤቱ ውስጥ ምልክቶች ለ«ሳንባዊ» ተነባቢዎች፣ ለ«ኢ-ሳንባዊ» ተነባቢዎችና ለአናባቢዎች አሉ።
19769	በመቀጠልም ሌሎቹ አመልካች ጣት (በተለምዶ ሌባ ጣት) ፣ የመሃል ጣት ፣ የቀለበት ጣት እናም ትንሿ ጣት (በተለምዶ ማርያም ጣት) በመባል ይታወቃሉ።
19770	በአንዳንድ ሌሎች ቋንቋዎች ግን ልዩ ልዩ ድምጾች ሊወክል ይችላል።
19771	በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር ይህ ወር የጥር መጨረቫና የየካቲት መጀመርያ ነው።
19772	በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር ይህ ወር የሐምሌ መጨረቫና የነሐሴ መጀመርያ ነው።
19773	በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር ይህ ወር የኅዳር መጨረቫና የታኅሣሥ መጀመርያ ነው።
19774	መጀመርያው ሀረም እንደሚሉ ብዙ ውድ ድንጋይ ነበረበት፤ ሁለተኛው ሀረም ከአረንጓዴ ዕንቁ በተሠሩ ዕቃዎች ውስጥ የመንግሥቱ ሁሉ ታሪክ መጻሕፍት ነበሩበት፤ በሦስተኛውም የሃይማኖትና የሳይንስ መጻሕፍት ሁሉ እንዳገባ ይላሉ።
19775	ተጠቃሚውም ራሱን አጎንብሶ ወደ ታች ሲመለከት በውኃ በሙሉ እንዲታጠብ ነው።»
19776	በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር ይህ ወር የጥቅምት መጨረቫና የኅዳር መጀመርያ ነው።
19777	በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር ይህ ወር የመስከረም መጨረቫና የጥቅምት መጀመርያ ነው።
19778	ጥርጣሬንና ሌሎች በዕውቀት ላይ ሊነሱ የሚችሉ ተቃውሞዎችን የሚመመረምር ክፍልምን ነው።
19779	በዞራስተር ግምት ዘመናዊው ሰው የወኔ ግሽበት፣ ባዶነትና አጠቃላይ የህይወት ውዥንብር ስለገጠመው አዲስ ትምህርት ያስፈልገዋል።
19780	እያንዳንዱ ጉዳይ መቋጠሪያ ውል አለው።
19781	የፍራንኮች ንጉሥ ቻሪበርት ልጅ ቤርታን አገባት።
19782	ቴምፕላሮች ከብዙ መሳፍንት ጋር ግንኙነት ስለነበራቸው እና ጳጳሱም እነሱ ከሚቆጣጠሩዓቸው ቦታዎች ሁሉ ግብርና አስራት እንዲሰበስቡ ስለፈቀደላቸው በአጭር ጊዜ ውስጥ ዝነኛና ሃይለኛ ለመሆን ችለዋል።
19783	የአቢሲኒያ ሰወች የሚበሉት ስንዴ ፣ ሩዝ ፣ እና ወተት ነው።
19784	የኢትዮጵያ ሕዝብ እስከዛሬ ድረስ ገና ራሱን አልቻለም።
19785	አንዳንዶቹ በሮች ከውጨኛው አለም ጋር ይገናኙ የነበሩት በትላልቅ ድልድዮች ነበር።
19786	በእርሻዎች ውስጥ በመስክም በጣም ተራ ክረምታዊ አረም ነው።
19787	የአውሮፓን ኃያል መንግሥት በጦር ሜዳ በማሸነፍ ኢትዮጵያን በዓለም እንድትደነቅ አድርገዋል።
19788	የክሪስታል ራዲዮ የሚሰኘው ከሁሉ በላይ በጣም ቀላል ራዲዮ ተቀባይ ሲሆን፣ በድሮው የራድዮ ዘመን ታዋቂነት ያገኘ ነበር።
19789	ተመራማሪው ሲሞን ስለደብረ ታቦር ጥናት በዚህ ዘመን አደረገ።
19790	የብሪታንያ ሕንድ ውቅያኖስ ግዛት ወይም ቻጎስ ደሴቶች የብሪታኒያ ባህር ማዶ ግዛት ሲሆን በታንዛኒያ እና እንዶኔዝያ መሀል ይገኛል።
19791	በሮማውያን ዘመን ከነበሩት ታላቅ ቤቶች ወይም መዋቅሮች አንዳንድ ለሥነ ቅርስ ታውቋል።
19792	የሞሪንጋን አዲስ የተቆረጠ ቅጠል ወይም ደርቆ የተፈጨውን ዱቄት ለሻይ ማዋል ይቻላል።
19793	የዞራስተር አላማ እንግዲህ ምንም እንኳ ህይወት ብዙ ጊዜ ሽብር ቢኖረውም፣ መጥፎውም ቢበዛም ህይወት መኖር ያለበትና መደገፍ ያለበት እንደሆነ ማሳየት ነው።
19794	ከቅድመኛው ዘመን አውራጃው ሹቡር ተብሎ ከሰናዖር ( ሹመር )፣ ማሪ ወይም ከአካድ ይገዛ ነበር።
19795	በኢትዮጵያ ታሪክ ጸሓፊዎች ዘንድ የኩሽ መንግሥት በካምና በልጁ ኩሽ ተመሠረተ።
19796	ኅብረተሰብ ማለት በጠቅላላ የሰው ልጆች ማህበረሰቦችና ግንኙነቶች ወይም የአንዱ ማህበረሰብ መቧደኖች የሚገልጽ ቃል ነው።
19797	የአመጋገብ ሥልት በኩላሊት ጠጠር መፈጠር (መከማቸት) ላይ ከፍተኛ አስተዋጽኦ ሊያደርግ ይችላል።
19798	አውግስጦስ ቄሳር መጀመርያ ንጉሠ ነገሥት ሆነ።
19799	በተለመደው ኪቲም የቆጵሮስ ከተማ ኪቲዮን መንስኤ ነው።
19800	ያልታወቀው ጋስጫ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ከአለት የተፈለፈ ቤተ ክርስቲያን ነው።
19801	የጌኤኦዎች አባት የነበረው ደረሶ ከሁለት ሚስቶች የወለዳቸው ሰባት ልጆች እንደነበሩትና እነዚህም ዳራሻ ፣ ጐርጐርሻ፣ ደቦኣ፣ ሀኑማ፣ ጤምባኣ፣ ሎጐዳ እና በካሮ በመባል እንደሚጠሩ የተገኘው መረጃ ያመላክታል።
19802	የሥራቸውም ውጤት ከኣፍሪቃ ተርፎ በዓለም ከኣሉት ኣስተማማኝ ክምችቶች ኣንዱ ሆኗል።
19803	የአጀማመሩ መነሻ በሜክሲኮ አገር ነበር፤ አጠራሩም ከሜክሲኮ ኗሪ ቋንቋ ከናዋትል ቃል «ቶማትል» ተወረሰ።
19804	በኸሊፋነት ዘመን አቡበክር ኸሊፋ የሆኑት ሙስሊሞች በነብያቸው (ሰ.ዐ.ወ) ሞት ምክንያት ግራ በተጋቡበት አስፈሪ ወቅት ነው።
19805	ከሶቅራጠስ በፊት ፍላስፍና ማለት የሂሳብ ጥያቄወችን ለመመለስ የሚጥርና ስለ ተፈጥሮ አለም ጥያቄወችን የሚያቀርብ ነበር።
19806	በአውሮፓም በጣም ተመሳሳይ የሴት ምስሎች ተገኝተዋል፤ ግን የአውሮፓ ምስሎች ከፊታቸው ይልቅ ሰውነታቸውን በዝርዝር ቀረጹ።
19807	በሚከተለው ሹንጋ መንግሥት ግዛቱ ከቡዲስም ወደ ሒንዱ ሃይማኖት ተመለሠ።
19808	በኢትዮጵያ ታሪክ ጸሓፊዎች ዘንድ በጥንታዊ ዘመን በኩሽ የነገሡት ገዢዎች እነዚህ ናቸው፦
19809	ለናስዮናል ክለብ የሚጫወት ሲሆን የኡራጓይ ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድን አባል ነው።
19810	የምትበላው እህል ከማታየው መሬት ይበቅላል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
19811	ከቤሊጊዩስ በኋላ የጣልያን ንጉሥ የዩፒተር ካምቦብላስኮን ልጅ ያሲዩስ ያኒጌና በኬልቲካ ደግሞ ንጉሥ ሆነ።
19812	ኸፊንግተን ፖስት የአሜሪካ አገር ፕሮፓጋንዳ ድርጅት ነው።
19813	አድሪያቲክ ባሕር በአውሮጳ ውስጥ ከጣልያንና ከባልካኖች መካከል የሚገኝ ባህር ነው።
19814	ውክፔዲያን በቀን ከሚጎበኙ የድረ-ገጹ ተጠቃሚዎች መካከል ብዙዎቹ በድረ-ገጹ ላይ ሌሎች እንዲጎበኙ ያስቀመጡዋቸውን (ያጋሩዋቸውን) መረጃዎች ለማገኘት ሲሆን ሌሎች በርካቶች ደግሞ ያላቸውን መረጃ/እውቀት በዚሁ ድረ-ገጽ በመታገዝ ለሌሎች ተጠቃሚዎች ለማጋራት ነው።
19815	አራተኛውም ወንዝ ኤፍራጥስ ነው።»
19816	የቁጥሮችን ቁመና በግሩፕ፣ ቀለበት ና ሜዳ የሚያጠናው የሂሳብ ክፍል የነጠረ አልጀብራ ተብሎ ይታወቃል።
19817	በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፳፰ ኛው ዕለት ነው።
19818	የኦሮምኛን ፊደል ለመክተብ ከላቲኑ ቁቤ የግዕዝ ፊደል ይጠቅማል።
19819	በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር ዓመታት ሁሉ በአራት መደባት ይዞራሉ፤ እነሱም ስለ ሐዋርያት ስሞች ዘመነ ማቴዎስ፣ ዘመነ ማርቆስ፣ ዘመነ ሉቃስ (ተጨማሪ የጳጉሜ ቀን የሚቀበለው) እና ዘመነ ዮሐንስ ይባላሉ።
19820	የአሜሪዳን ዶላር ኢንዴክስ የገበያ ውስጥ ዋጋ ሁኔታ ምን እንደሚመስል ለማዋቅ ይጠቅማል።
19821	በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፫፻፷ ኛው ዕለት ነው።
19822	በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፫፻፶ ኛው ዕለት ሲሆን የክረምት ወቅት ፶፭ኛው ቀን ነው።
19823	ተወዛወዘች ሲባል እስክስታ ወረደች ማለት ነው።
19824	በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፭ኛው ዕለት ነው።
19825	ሶቅራጠስን ይጠላ የነበረው የዚያው ዘመን ተውኔት ደራሲ አሪስቶፋነስ በበኩሉ ስለሶቅራጠስ ጉሞቹ የተሰኘ ተውኔት ጽፎ ነበር።
19826	በፓክቶሎስ ወንዝ የተገኘው የወርቅ ዝቃጅ የልድያ መጨረሻ ንጉስ ቅሮይሶስ ሀብት ምንጭ ሆነ።
19827	የጊልጋመሽ ታሪክ በባቢሎን ትርጉም ተጽፎ የዚውሱድራ ስም በአካድኛ ኡትናፒሽቲም ሆኗል።
19828	እያንዳንዱ ልጅ፡ ከጀርባው መሓረቡ መጣል አለመጣሉን፡ በተለይ መሓረቡን የያዘው ተጫዋች በርሱ ጀርባ ደርሶ ሲያልፍ ነቅቶ መጠበቅ አለበት።
19829	ስቴርሊንግ ቁጥር እንዲህም ተደርጎ ይጻፋል ።
19830	በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፫፻፳፪ ኛው ቀን ነው።
19831	በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፫፻፶፱ ኛው ዕለት ነው።
19832	በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፳፯ኛው ዕለት እና የመፀው ወቅት ፪ኛው ቀን ነው።
19833	እቴጌይቱም አለቃ ኢሳይያስ ባመጣው የነገር ብልኅት ተደንቀው ሸልመው ሰደዱት ይባላል።
19834	እነርሱም፣ በጣም የረገበ፣ መካከል የረገበ፣ እና በትንሹ የረገበ ናቸው።
19835	የሠፈረኞቹ ምጣኔ ሀብቶችና ባቡሮች ይታያሉ፣ ቀይ ሕንዶቹና አውሬዎች ሲሸሹ ነው።
19836	በአብርሃም ዘመን ኬጢያዊው ኤፍሮን የመቃብር ዋሻ በኬብሮን ለአብርሃም ሸጠ።
19837	ስለመስቀል በዓል አከባበር መነሾ፣ በጽሑፍና በቃል የተላለፉ መረጃዎች እንደሚነግሩን ኢየሱስ ክርስቶስ የተሰቀለበት መስቀል በተአምራዊነቱና በክርስቲያኖች ዘንድ ከፍተኛ ክብር የተሰጠው በመሆኑ፣ አይሁድ በቅንአት ተነሣሥተው ለ፫፻ ዓመታት ያህል በቆሻሻ መጣያ ጥለውት ነበር።
19838	መጀመርያው ላቲን አልፋቤት በቀጥታ ከጥንታዊ ኢታሊክ አልፋቤት በተለይም ከኤትሩስክኛው አልፋቤት ተወሰደ።
19839	በአኮማኖዬ እግር የተተካው ባህላዊ አስተዳደር «የጐሣሎ» አስተዳደር እንደነበር ተያይዞ ይነገራል።
19840	በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፪፻፷፬ኛው ቀን ነው።
19841	በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፫፻፲፰ኛው እና የክረምት ፳፫ኛው ዕለት ነው።
19842	በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፻፳፬ተኛው ዕለት እና የበጋ ፱ነኛው ቀን ነው።
19843	በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፪፻፴፫ኛው ዕለት ሲሆን የፀደይ (በልግ)ወቅት ፳፰ተኛው ቀን ነው።
19844	ግብረገብ፣ የጋራ ሰላምና፣ ይሉኝታ ለዞራስተር ደንታው አይደሉም።
19845	በመጀመሪያ ደረጃ ቫይረሶች ህይወት ሊኖራቸውም ላይኖራቸውም ይችላል።
19846	ከኤንመተና ዘመን አንዳንድ ቅርሶች ተገኝተዋል።
19847	አንዳንዶች በዚህ ምክንያት እራሷን ለማስተዳደር ኮሶ ትሸጥ ነበር ሲሉ ጸሃፊው ጳውሎስ ኞኞ ወይዘሮ አትጠገብ መቼውንም ኮሶ አትሸጥም ነበር ይላል (ኮሶ ትሸጥ ነበር የሚለው የልጁ ጠላቶች ፈጠራ ወሬ ነበር በማለት ያስረዳል)።
19848	በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ የመጀመሪያው ዕለት ነው።
19849	የቮላፒውክ ቃላት የተለቀሙ በብዛት ከእንግሊዝኛ ሲሆን አንዳንድ ቃላት ደግሞ ከፈረንሳይኛ እና ከጀርመንኛ ተወሰዱ።
19850	የካናሪያስ ሥፍራ ካናሪያስ ደሴቶች በአትላንቲክ ውቅያኖስ በአፍሪቃ አጠገብ የሚገኝ የእስፓንያ ደሴቶች ክፍላገር ነው።
19851	በከተማይቱ መሃል ዕምብርት የሚገኙት ወሎ ባህል አምባ እና ምን ትዋብ አዳራሾች ለከተማዋ የኪነ ጥበብ እድገት ከፍተኛውን ድርሻ ይወስዳሉ።
19852	የእስራኤል ልጆች በዘፈንና በወርቃማ ላም ጣኦት ከተገኙ በኋላ፣ ያህዌ የከበደ ሕግ ሰጣቸው።
19853	የሚታወቀው ከ፳፯ የጥንዚዛ ማህተሞች ነው።
19854	በማናቸውም ከፍታ ይገኛል፣ በመንገድ ዳር፣ በተፈጀ መስክ።
19855	ኣንድኣንድ ሰዎች ሞክሼዎች የግዕዙን ድምፅ በዓማርኛ ኣጥተዋል ይላሉ።
19856	ከኣስቀያሚ ቆብ፣ ሠረዞችና ቀለበቶች ሲሠሩ የነበሩት የኣማርኛ የጽሕፈት መኪና ቀለሞች ቀርተው ትክክለኛውን የማተሚያ ቤት ቀለሞች ወይንም ዶክተሩ ኮምፕዩተራይዝ ያደገረጉትን ቀለሞች መቆራረጥ ስለተጀመረ መለየት እያስቸገረ ነው።
19857	የኢትዮጵያ ዘመን ኣቆጣጠር የጁልያን ዘመን ኣቆጣጠር ኣይደለም።
19858	ግዕዝኤዲት በነፃ በዶክተሩ ስለተሰጠ ሕዝቡ ስፍትዌርም ከኣልፈለገ መግዛት ስለሌለበት እንደኣንዳንዶቹ የኣልከፈለበትን ሶፍትዌር ማባዛት የለባቸውም።
19859	ምክንያቱም ከዚያ አስቀድሞ የነበሩት ግሪክኛ (፸ ሊቃውንት) እና ከቁምራን ጥቅል ብራናዎች መካከል የተገኘው ዕብራይስጥ /አራማይስጥ ትርጉም ከለውጦቹ በፊት የነበረው አጻጻፍ ያሳያሉ።
19860	ከጦርነቱም በኋላ አሜሪካና የሶቭየት ኅብረት የዓለም ዋና ኃያላት ሆኑ።
19861	ወላጆቻቸው ለስራ የተለያዩ የአገሪቷ ክፍሎች በመዘዋወራቸው አባባ ተስፋዬ በጊኒር ከዛም በሐረርም የፈረንሳዮች ትምህርት ቤት ገብተው ትምህርታቸውን ተከታትለዋል።
19862	አርእስቱም ቅዱስ ፕሮክሉስ የቦሎኛው ሰማእታት ነው።
19863	ለመጀመርያ ጊዜም የቁርአን ትርጉምን በአማርኛ ቋንቋ አዘጋጅተዋል።
19864	የኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የኢትዮጵያ (እንዲሁም በኤርትራ አብያተ ክርስትያናት) ዋና ካሌንደር ነው።
19865	የተቃዋሚው ሃይል እሮሮውን ወደቀዳማዊ አጼ ሃይለ ስላሴ በማሰማት ጣልቃ እንዲገቡ አደረገ።
19866	በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የመጀመሪያ ወር መደምደሚያ እና የዓመቱ ፴ኛው ዕለት ሲሆን፣ የመፀው ወቅት ፭ኛው ቀን ነው።
19867	አፍሪካኑስ ደግሞ ኤሌውሲስ የተባለውን ከተማ እንደ መሠረተ ይለናል።
19868	ኮሎምበስ፣ መሬት ድቡልቡል እንደሆነች ያውቅ ነበር፤ በተረፈም ከማርኮ ፖሎ መጻሕፍት እንደተረዳ ከቻይና ምስራቅ ውቅያኖስ እንዳለ ያውቅ ነበር።
19869	ስታምፎርድ ብሪጅ የተለያዩ የእንግሊዝ ዓለም አቀፋዊ ጨዋታዎችን ፣ የኤፍ ኤ ካፕ ፍጻሜዎችን ፣ የኤፍ ኤ ካፕ ግማሽ ፍጻሜዎችን እና የቻሪቲ ፊልድ ጨዋታዎችን አስተናግዷል።
19870	በተከሠተው ዕድል አራማጆች አስተያየት ዘንድ መስፋፋቱ ጥሩ ነገር ከመሆኑ በላይ ግልጽ (የተከሠተው) እና እርግጥኛ (ዕድል) ነው ብለው አመኑ።
19871	የአትክልት ህዋስ ይበላል፤ አንዳንድም ዝርያ የእንስሳ ህዋስ (የሌላ ደቂቅ ዘአካል) ይበላል።
19872	የሚከተለው ከግል ማስታዋሻ ደብተራቸው የተገኘ ነው።
19873	ከቴዎድሮስ በፊት ይሰራበት የነበረውን ከወገብ በላይ እራቁት መሆን የአለባበስ ዘዴን በማስቀረት ሹሞች በጥሩ ሁኔታ እንዲለብሱ አድርገዋል።
19874	በሁለተኛው ክፍል ዞራስተር ከከተማውና ከገበያው በመሸሽ ወደ ተራራው ስለመመለሱ ያትታል።
19875	በመቅደላና በደሴ አነስተኛ ውጊያዎችን ቢያደርግም በለስ ሊቀናው አልቻለም።
19876	የኢትዮጵያ ሲቪል ኤቪዬሽን ባለሥልጣን በትራንስፖርትና መገናኛ ሚኒስቴር ስር የሚገኝ የመንግሥት ተቋም ነው።
19877	የመርባትን ድምጽ በመጠቀም የአስተናጋጇን ቦታ ለምታገኝ የተፈጥሮ ጠላት ይህች መጀመርያ ምሳሌ ሆነች።
19878	ፓውሳኒዩስ ደግሞ ኤውሮፕስ የአይጊያሌዎስ ልጅና የተከታዩ የቴልቂን አባት ይለዋል።
19879	ከቪክቶሪያ ሐይቅ ይጀምራል።
19880	ጋያነሸጎዋ ወይም ካያነረኮዋ («ታላቅ ሕገ ሰላም») የሆደነሾኒ (ኢሮኳ) ኗሪ ብሔሮች የተባበሩበት ሕገ መንግሥት ነው።
19881	መጀመርያው ሥርወ መንግሥታት (፩ኛው እስከ ፮ኛው ድረስ) የቀድሞ ዘመን መንግሥት ይባላሉ።
19882	ኪዳነወልድ ክፍሌ በ፲፱፻፳፮ ዓ.ም. የመጀመሪያውን መዝገበ ፊደል አውጥተው ከልዩልዩ ቋንቋዎች ጋር በማመሳከር አሳትመዋል።
19883	የገንዘብን ነገር ካሰላሰሉት አባ ሀናም ሞቱ እንደጨበጡት የአማርኛ ምሳሌ ነው።
19884	በኢትዮጵያ ውስጥ ለመጀመሪያ ጊዜ ይኸንን ዝምታ የሰበሩ ልንረሳቸው እና ሁሌ ልናስትውሳቸው የሚገቡ እራሳቸውን አውጥተው ከቫይረሱ ጋር እንድሚኖሩ ያስተማሩ እና የብዙ ወጣቶችን ሕይወት ያተረፍ የመጀመሪያው የተስፋ ጎህ ኢትዮጵያማህበር መስራቾች ናቸው።
19885	በአጠቃላይ መልኩ የአቮጋድሮ ህግ እንዲህ በሒሳብ ይጻፋል፡
19886	አንዳንድም ጸሐፊ ከሑራውያን ጋር ግኙነት እንደነበራቸው ብሏል።
19887	ያልተፈተነ ወዳጅ ያልተተኮሰ ሸክላ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው።
19888	የኢትዮጵያ ዕለት የሚጀምረው ጠዋት ነው።
19889	ሸዋንዳኜው ሃይሉ የኢትዮጵያ ታዋቂ ዘፋኝ ሲሆን ብዙ ዘመናዊ የሙዚቃ ስራወችን በማቅረብ ይታወቃል።
19890	ትሪኒዳድና ቶቤጎ የካሪቢያን ባህር ደሴት አገር ሲሆን ዋና ከተማው ፖርት ኦፍ ስፔን ነው።
19891	የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርቱን በሞጣ አንደኛ ደረጃ ት/ቤት፤የሁለተኛ ደረጃ ትምህርቱን በሞጣ ከፍተኛና መሰናዶ ትምህርት ቤት ተከታትሏል።
19892	የብሔረሰቡ ዋነኛ መተዳደሪያ እርሻ ሲሆን፤ ከብት እርባታና ንግድ በተጓዳኝ በማከናወን ኑሮውን ይመራል።
19893	የድንጋዩን ክዳን የተሸከሙት አራት አግዳሚ የጣውላ ወራጆች ሲሆኑ ምሰሶዎቹ አራት ናቸው።
19894	የብሔረሰቡ ቋንቋ በብሔረሰቡ አባላት «ዘይሴቴ»ተብሎ ሲጠራ ሌሎች ደግሞ «ዛይሴኛ» ይሉታል።
19895	የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርቱን በሐረር ልዑል ራስ መኮንን አንደኛ ደረጃ ት/ቤት ተከታትሏል።
19896	የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥትነት ማዕርግ ከዚህ ዕለት ጀምሮ የእሳቸውና የወራሾቻቸው እንደሆነ፣ የኢትዮጵያም ሕዝብ እና ግዛት በእንደራሴ እንደሚታደደር በዚሁ አዋጅ ይፋ ተደርገ።
19897	ከእነዚህም ሰባት የእስራኤል ነቢያት ሲሆኑ አምስቱ ሴቶች ደግሞ ከሌላው አለም የተወከሉ ነበሩ ።
19898	የኢትዮጵያ ፊደል አመጣጡንና ባህሉን በውል አስተባብረው በማቅረባቸውም በጊዜው ተቋቁመው ለነበሩት ትምህርት ቤቶች መመሪያና መማሪያ ለመሆን በቅተዋል።
19899	በፈረንሳይ አገር ሃይማኖትን በግብረ ሰዶማዊ ስዕል መስደብ የተፈቀደ ነው።
19900	ቴዎዶስዮስ እራሱ በእስፓንያ ተወልዶ የንቅያ ምዕመን ሲሆን በዚያን ጊዜ እሱ የምሥራቅ መንግሥት ቄሣር ሆነ።
19901	የጥምቀትን በዓል ከነሰራዊቱ በአጋሜ አውራጃ አከበረ።
19902	የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርቱን በፔንት ብራንች ሞንቴሶሪ ትምህርት ቤት የወሰደ ሲሆን ሁለተኛ ደረጃ ትምህርቱን ደግሞ በኤላኖር ሩዝቬልት ትምህርት ቤት አጠናቋል።
19903	መንግስቱ፣ ንጉሱ እራሳቸውን በቀጥታ መጋፈጥ ስላልፈለገ ቀስ በቀስ የኃይላቻውን መዋቅር በማፈራረስ፣ የክብር ዘበኛን መሪ በማሳሰር፣ በኋላም የጆናታን ዲምብሊን የወሎ ረሃብ ቪዲዮ በቴሌቪዥን በማቅረብ ንጉሱ ተጠያቂ መሆናቸውን በማሳየት፣ ሙሉው ስራ ከተሰራ በኋላ ያለምንም ችግር ንጉሱን ከስልጣን ማስወገድ ቻለ።
19904	የፓራቦላን ስፋት በአርኪሜድ መንገድ ለማግኘት (ያለ ካልኩለስ) በፓራቦላውና በቀጥተኛ መስመሩ መካከል የሚገኘው ስፋት የብዙ ሶስት ማእዘኖች ጥርቅም ውጤት ነው ።
19905	ከተማረከም በኋላ በፈቃዳቸው እዚያው ኢትዮጵያ ውስጥ ከቀሩት ብዙ ጣልያኖች አንዱ እንደነበረና በተግባረ ዕድ ሞያው ታዋቂነትን አትርፎ በምህንድስና ተግባራት እንደተሰማራና ኢትዮጵያም ውስጥ እስከ ሁለተኛው የፋሽስት ኢጣልያ ወረራ ድረስ ኖሯል።
19906	በመካከሉም አንዱ ፖርቱጋላዊ ግራኝን አነጣጥሮ በመግደል የክሪስታቮን ሞት ሊበቀል ቻለ።
19907	ብርሃንንና መሰለ የኮረንቲና ማግኔት ማዕብልን ቢያስተላልፍም፣ በውስጡ ቁስ ስለሌለበት ድምጽንና መሰል ሜካልኒካል ሞገዶችን አያስተላልፍም።
19908	ኤላጋባሉስ ይህን ስላልወደደ ሰቬሩስ እንዲታሥር አደረገ፣ ታሞ ሊሞት ነው ሲል አባበለ።
19909	በፓለስቲን ያሉት እስራኤሎች ከባቢሎን ወደ ፋርስ፤ ከፋርስ ወደ ግሪክ (ከገዥ ወደ ገዥ) ከዚያም ወዲህ ቶሎሜውስ (በጥሊሞስ) በሚባሉት በግብፅ ገዥዎች ቀጥሎ ደግሞ ሴሌውሲድ በሚባሉት በሶርያ ነገሥታት ውስጥ ጥገኛም ተገዥም እየሆኑ ከክርስቶስ ልደት በፊት የሁለቱንና የአንደኛውን መቶ ዓመት ጊዜያቸውን አሳለፉ።
19910	የማትሪክስ ዝውር ከመደመርና ከስኬላር ብዜት ጋር አብሮ ይሄዳል።
19911	የማያውቁት አገር አይናፍቅም የአማርኛ ምሳሌ ነው።
19912	ማንኛውንም ለውጥ ለመመልከት ከተፈለገ ደግሞ በዋናው ገፅ የሚገኘውን “ማንኛውንም ለማየት” የሚል ርዕስ ያለውን ጽሁፍ በመመጫን መመልከት ይቻላል።
19913	ፓትሪያርክ የቤተ ክርስቲያን አገልጋይ ሲሆኑ ከጵጵስና በሆዋላ የሚመጣ ማዕረግ ነው።
19914	የበኂስቱን ጽሁፍ እንደሚለው ካምቤሲስ የሞተው በገዛ እጁ ነበር።
19915	እስካሁንም ድረስ በአብዛኛው የምዕራብ አውሮፓ ላሳናት እንዲህ ነው።
19916	አሰቃቂውን በሽታ ለመከላከል ለአደጋው ተጋላጭ የሆኑትን ሰዎች የቲ.
19917	ለኢትዮጵያ ሕዝብ አንድነት፣ ነጻነትና እርምጃ የተነሳሁ ወንጀለኛ ነኝ እንጂ ላፋጀው የተነሳሁ ወንበዴ አይደለሁም።
19918	ተመልካቹን በጣም ያስገረመው በውድድሩ ምክንያት ጡንቻው እና መገጣጠሚያዎቹ እንዳይተሳሰሩ የተለያዩ የሰውነት ማሟሟቂያ ስፖርቶች ሲሰራ መመልከታቸው እንዲሁም እርጋታው እና ቅልጥፍናው ነበር።
19919	ተቃራኒዎች ማለት የማይጣጣም ሁለትዮሽ ግንኙነት ያላቸው ነገሮች ማለት ነው።
19920	የኤርትራን ጉዳይ በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት አስፈጽመው የተመለሱትን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የአገራቸው ሕዝብ በተለይም ኤርትራውያን በጣም ሞቅ ባለ ሁኔታ ተቀበሏቸው።
19921	የሸፊትነክ ቀዳዳ የበሽታውን የመጀመሪያና የሁለተኛ ደረጃ ልዩነቱን ለመንገር ይፈለጋል።
19922	ከሮማውያን በፊት የወሊዮካሴስ ጎሣ ዋና ከተማ «ራቶማጎስ» ነበር።
19923	ግብፃውያን ይህን የሚያስደንቅ ሥራ ሲሠሩበት በነበሩ ዘመን ከዛሬ ይልቅ የዚያን ጊዜ ብዙ ጥበብ ዐዋቂዎችና የተማሩ ሰዎች እንደነበሩ ይታያል።
19924	በኢትዮጵያ ውስጥ በአንዳንዶች ዘንድ ሰኔ አንድ ሰኞ ቀን ከዋለ መጥፎ ነው የሚል ምንም ሳይንሳዊም ሆነ ኃይማኖታዊ መሠረት የሌለው አጉል እምነት አለ።
19925	ከመሞታቸው በፊት ገንዘባቸውን በሙሉ ወደ በይተል ማል (የሙስሊሞች የገንዘብ ግምጃ ቤት) አስገብተውት ኖሯል።”
19926	በበጌምድር ባሕል በዕንቁጣጣሽ ዋዜማ ይበላ ነበር።
19927	የቬንዝዌላ ህዝብ እየወደዳቸው በሄደ ቍጥር የምእራቡ ፖለቲካና መገናኛ ብዙሀን ሴጣን ሊያስመስሏቸው ጥረዋል።
19928	የሮማውያን ከተማ በአውግስጦስ ቄሣር ዘመን ተመሠረተ።
19929	ነፕቲዩን፡ መሬት በምትገኝበት ማለትም ሚልክ ዌይ ተብሎ በሚጠራው ረጨት ወይም የከዋክብት ስብስብ ውስጥ የሚገኝ ፕላኔት ነው።
19930	እንዲያውም ሲሮጥ ለሚመለከተው ከመሬቱ በላይ የሚንሳፈፍ ይመስል ነበር።
19931	በአክቲዩም ውግያ በኦክታውያን አጠገብ ተዋጋ።
19932	እነርሱም፦ ስኮት ካርፔንተር፣ ጎርደን ኩፐር፣ ጆን ግሌን፣ ቨርጅል ግሪሰም፣ ዎልተር ስኪራ፣ አላን ሼፈርድ እና ዶናልድ ስሌይተን ነበሩ።
19933	በአጠቃላይ ህዝቡ የሃይማኖትና የባህል ህጎችን አጥብቆ እንዲከተል ጥረት አድርገዋል።
19934	በሚከተለው ዓመት የናኮችታንክ ጎበዞች ፍሊትን ማረኩት፣ ለ፭ ዓመታት ያዙትና ቋንቋቸውን አስተማሩት።
19935	ለመሆኑም፣ አራታ እንዲገዛለት የሚለው መልእክት በአፍ መናገር ስለሚከብድ፣ ኤንመርካር ጽሕፈት በሸክላ ጽላት ላይ መጻፍ እንደ ፈጠረ ይላል።
19936	እስካሁንም ድረስ በዕብራይስጥ ትርጉም አይታወቁም።
19937	ይታደሉታል እንጂ አይታገሉትም የአማርኛ ምሳሌ ነው።
19938	ፓውሳኒዩስ ደግሞ እንደሚጽፍ፥ በአርጎስ ሰዎች እምነት የእሳት ጥቅም መጀመርያ ያስተማረው ፕሮሜቴዎስ ሳይሆን ፎሮኔዎስ ስለ ሆነ፣ እርሱን ለማስታወስ የዘወትር ነበልባል በአርጎስ ሁልጊዜ ይጠበቅ ነበር።
19939	በፕሮቶኮሉ ደንብ የኢትዮጵያና የጣልያን ጉዳይ ፈጻሚዎች አቀማመጣቸው ጎን ለጎን ስለነበር አጠገቡ በምሆንበት ጊዜያት ጣልያኑ በጣም ሲቆጣ እኔም ኃይለኛ ቃል ስለተናገርኩት ጠቡን ሁሉም ሰምተው የፕሮቶኮሉ ሹም በመካከላችን የሌላ አገር ጉዳይ ፈጻሚ አስቀመጠ።”
19940	በመጀመሪያ ዓመት የዩኒቨርስቲ ቆይታቸው በወቅቱ ከነበሩ ተማሪዎች ጋር በመሆን ዲሞክራሲና የስብኣዊ መብት ይከበር ሲሉ፡ ይታገሉ ከነበሩ ወጣት የአብዮቱ የበኩር ልጆች ጋር ትግላቸውን ጀመሩ።
19941	እንደሌሎቹ ገበሎ አስተኔዎችም እንቁላሎቹን መሬት ውስጥ ይቀብራሉ።
19942	የሚከተለው ጽሑፍ ኤንመርካርና ኤንሱህከሽዳና እንደሚለው፣ ሐማዚ ከጠፋ በኋላ የሐማዚው ጠንቋይ ኡርጂሪኑና ወደ አራታ ፈልሶ፣ ከዚያ የአራታ ንጉሥ ኡሩክን ለማሸነፍ በኤንመርካር ላይ ልኮት አልተከናወነም።
19943	የዛሬዎቹን ወጣት ኢትዮጵያውያን በጥበቡ ዘርፍ የሚታደጉ የሥነ ጽሑፍ ጥበብ መመሪያ፣ የአማርኛ ፈሊጦች መጽሐፍት ያሳተመ ምሁር ሲሆን አንድም ለሀገሪቱ ቋንቋ ዕድገት ከፍተኛ አስተዋጽዖ ያላቸውን « የማርክሲዝም ሌኒንዝም መዝገበ ቃላት » እና « የሳይንስና ቴክኖሎጂ መዝገበ ቃላት » የመሳሰሉ ጥልቅ እና ምጡቅ ሥራዎች ዝግጅት ላይ በመሳተፍ ምሁራዊ ግዴታውን የተወጣ ኢትዮጵያዊ ነበር።
19944	የኮሳይኖች ህግ፣ የፓይታጎሪያን እርግጥ ከቀጥተኛ ሶስት ጎን ወደ ለማንኛውም ሶስት ጎን ጥቅም ሲሻገር የሚይዘው ቅርጽ ነው፦
19945	የተማሪዎች ትግል በተጋጋለባቸው ዓመታት ተማሪዎች በትምህርታቸው ሲባረሩ በብዙ መቶዎች ለሚቆጠሩ ተማሪዎች “አባት ነኝ” በማለት ዋስ ሆነው ትምህርታቸውን እንዲቀጥሉ ማድረጋቸው ብዙዎች ይመሰክሩላቸዋል።
19946	ከገደላቸው በኋላ ጭንቅላታቸውን በክምችት ላይ ያኖራቸው ነበር።
19947	ቤስጳስያን ደግሞ ኢየሩሳሌምንና መቅደሱን በልጁ ቲቱስ እጅ በማጥፋቱ ይታወቃል።
19948	በአንደኛው ክፍል የምታሸትበትና የምትዳስስበት፤ የምትሰግበትም በግንባሯ በስተቀኝና በስተግራ ሁለት ቀጫጭን ነገሮች እንደ ቀንድ የሆኑ አሏት።
19949	የሚወጡበት ገደል የሚንጠለጠሉበት ቅጠል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
19950	በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠርየዓመቱ ፲፭ኛው ቀን ነው።
19951	እያንዳንዱ ከተማ-አገር ወይም ሕዝብ የራሱን አማልክት ወይም ጣኦት ይኖሩት ነበር።
19952	በሳይቤሪያ ለሥነ-ቅርስ የታወቀው የማልታ-ቡረት ሥልጣኔ የነዚህን አዳኞች አኗርኗር ይገልጻል።
19953	የከዋክብት ጉማጅ-አጫጭር ታሪኮች ሌዋታ- ረጅም ልቦለድ የመጀመሪያዎቹ መጀመሪያ- የታላላቅ ኢትዮጵያውያን ታሪክ ዘባሲል- ተረት፣ሳይንስ፣ሃይማኖትና ልቦለድ በአንድ ስንስል የተጣመሩበት ረጅም መፅሃፍ እና አሁን ደግሞ የህፃናትን ጉዳይ ቅድሚያ በመስጠት አደይ አበባ የተሰኘ ተከታታይ የልጆች አዝናኝና አስተማሪ መፅሃፍ አዘጋጅቶ በህትመትና በስርጭት አብረውት የሚሰሩ አካላትን እየጋበዘ ይገኛል።
19954	ሰለሞናዊው ሥርወ-መንግሥት የኢትዮጵያ የቀድሞ ሥርወ-መንግሥት ነበረ።
19955	ከሊቃውንት ብዙዎች 'ሱባርቱ' ለአሦር ቤት ጥንታዊ ስም እንደ ነበር ይቀበላሉ።
19956	የንገስታት ማዕረግ 'የአንሻንና የሱስን ንጉሥ' ተብሎ ነበር።
19957	ከሥራዎቹም መሃከል "በዓለም ዙሪያ በሰማኒያ ቀናት"፤ "ወደ ምድር መሀል ጉዞ" እና "አንድ ሺ ሊግ ከባህር በታች" የተባሉት ይጠቀሳሉ።
19958	ከእነርሱም መካከል «ያዘው ጎበዝ» የተባለው እና የሠርግ ዘፈኖቹም በሕዝብ ዘንድ በጣም ይወደዳሉ።
19959	ከእነርሱም መካከል «እንደ ተመኘኋት» የተባለችውን ዜማ በይበልጥ ይወዳታል፤ ገላን በወቅቱ የክብር ዘበኛ አርቲስቶች የዳንኪራ መምህር ነበር።
19960	ከእነርሱም መካከል «የአዲስ አበባ ውበት»፣ «ምነው ብታስቢ» እና «ሳገኝ ከተፍ ያለች» የሚባሉት ይገኙበታል።
19961	በነገሥታት ዝርዝሩ «አክሻክ ተሸነፈና የሱመር ንጉሥነት ከአክሻክ ወደ ኪሽ ተዛወረ» ይላል።
19962	በተለመደው በታሪክ «አናቶሊያ» ማለት ልሳነ ምድሩ እራሱ ብቻ ማለት ነበር።
19963	ከነዚህም፣ ሳካዎቹ ( የእስኩቴስ ሰዎች)፣ ያዋኖቹ ( የግሪክ ሰዎች)፣ ፓህላቮቹ ( የፋርስ ሰዎች)፣ ድራዊዶቹ (የደቡብ ሕንድ ጥቁሮች) እና የቻይና ሰዎች ሁላቸው በቀድሞ ክሻትሪያዎች ነበሩ።
19964	ኤንመርካር በሱመር (ሳንጋር) ነገስታት ዝርዝር ዘንድ የኡሩክ (ኦሬክ) ከተማ መስራች ነበረ።
19965	በተጨማሪም በኬንያ ፣ ኡጋንዳ ፣ ታንዛኒያ ፣ ናይጄሪያ ፣ ሱዳንና ዛየርም በዚህ መሣሪያ እንደሚጠቀሙ ታውቋል።
19966	በታዳጊነት ዕድሜው ፥ ኤምኔም ለአባቱ ብሩስ ደብዳቤዎችን ጽፎ ነበር።
19967	ሶርያውያን የቱዋጣ ዴ ጠንቋይ አሸንፈው ቱዋጣ ዴ ሁላቸው ከግሪክ ወደ «ሎቅላን» (የአሁኑ ኖርዌ ) ሸሹ፤ በዚያ ስለ ዕውቀታቸው አራት ከተሞች ከሕዝቡ ዘንድ ተቀበሉ፦ ከተሞቹም ፋልያስ፣ ጎርያስ፣ ፊንያስና ሙርያስ ተባሉ።
19968	ኢትዮጵያን ለዓለም በ'ጃዝ' ያስተዋወቀው ሙላቱ አለማኛ ውስጥ በስሙ መንገድ ተሰይሞለታል፣ በአሜሪካም የበርክሊ የሙዚቃ ኮሌጅ የመጀመሪያው ጥቁር የሙዚቃ ተማሪ ነበር።
19969	በፈረንሳይ የተገኘ የ«ሉጉስ» መሥዊያ በኋላ የኬልቶች ጣኦት ወይም አምላክ ስም ሉጉስ ሆነ፤ ይህም በኋላ የሮማውያን ሜርኩሪዩስ እንደ ነበር ተቆጠረ።
19970	በአብዛኞቹ አገራት ዛሬ «ኩንታል» ለመቶ ኪሎ ክብደት ይጠቀማል፣ ለምሳሌ ኢትዮጵያ ፣ ሕንድ ፣ አልባኒያ ፣ ፈረንሳይ ፣ እስፓንያ ፣ ዩክራይን ፣ ቸኪያ ፣ ኢንዶኔዥያ ።
19971	በውድድሩም ሁለተኛ ወጣ ፤ በውድድሩ ቦታው የነበሩት የኢንተርስኮፕ ሬከርድስ ሠራተቾች የስሊም ሼዲ ኢፒን ቅጂ ለድርጅቱ ስራ አስኪያጅ ለሆነው ለጂሚ አዮቪን ላኩለት።
19972	ለምግብነት በተለይ ስለ ዘሩ እና ስለ ዘሩ ዘይት በአንዳንድ አገር እንደ ሰብለ ገበያ ይታረሳል።
19973	ከአንገቱና ከኔፓው ላይ ነጭ ነው።
19974	ንጉሥነቱን በፈቃዱ ስለ ተወ እንደ ጠቢብ ይቆጠራል።
19975	ስለኦሪትና ስለሙሴ ከፍ ያለ ቅናት፤ በዘመኑ ስለተፈጠረው የክርስትና ሃይማኖት የበዛ ጥላቻ ነበረው።
19976	የሄርኩሌስ ሊቢኩስ ልጅ ልጅ ይባላል።
19977	ሞሮኮእስከ መጋቢት ፳፱ ቀን ፲፱፻፵፰ ዓ/ም ድረስ በፈረንሳይ ሥር ነበረች።
19978	ጋብቻቸውም ጥቅምት ፲፫ ቀን ፲፰፻፸፭ ዓ.ም. በተክሊልና በቁርባን ተፈጸመ፡ የሠርጉም ማማርና የሽልማቱ ብዛት ሊነገር አይቻልም።
19979	በአጠቃላይ እንዲህ ነው ብሎ ከመናገር አስቀድሞ በመጽሐፍ የተጻፈው ነገር ለምንና እንዴት ባለ ሁኔታና ጊዜ መጻፉን ማጥናትና መልእክቱን (ምስጢሩን) መመርመር ይገባል እንላለን፡፡
19980	የኢኖቬሽን ሥርዓቱ ዋና ዋና ተዋናዮችም፡- ሀገራዊው የሳይንስና ቴክኖሎጂ ምክር ቤት፣ የሳይንስና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር እና ሌሎች ሚኒስቴር መስሪያ ቤቶች እንዲሁም የኢኖቬሽን ድጋፍና የምርምር ሥርዓት ናቸው።
19981	ማንልባትም በሃዘን ላይ ያለን ሰው ለማጽናናት የሚጠቅም?
19982	ቭየንትዬን የላዎስ ዋና ከተማ ነው።
19983	ኒያሳላንድ በአዲስ ስሟ ማላዊ ተብላ ሰኔ ፳፱ ቀን ፲፱፻፶፮ ዓ/ም ነጻነቷን ከተቀዳጀች በኋላ በተካሄደው የሕዝብ ምርጫ በትልቅ ድምጽ ብዛት ለፕሬዚደንትነት ሲመረጡ የአምባ ገነንነት ባህሪያቸው ይፋ እየሆነ መጣ።
19984	በመጀመሪያ ሲቋቋም ግን በጣም ጥቂት ሰዎች እንቅስቃሴ ነበር የተቋቋመው።
19985	በዋነኛነት ጀርባው ላይ ባለው በስብ የተሞላ አካል (ሻኛ) ይታወቃል።
19986	ምክንያቱም የአንድ ካሬ መሬት ስፋት የሚሰላው እንዲህ ተደርጎ ነውና።
19987	በእርግጥም በጀነት ቦታ አለሽ አሏት።
19988	በስተጀርባ የሚታይ ጫፍ ደብረ አራራት ነው።
19989	የሲንጋፖር ሕግጋት ሁሉ ጥብቅ ናቸው፤ ከባድ ቅጣቶች ይሰጣሉ።
19990	በነገሥታት ዝርዝሩ ግን ሰብታ የሀባሢ ተከታይ ይባላል።
19991	ለእስረኛው ያወጡት ህግ ነበር ይባላል?
19992	በኢትዮጵያ የሚገኝ ቀይ ተኩላ አንዳንዴ «ቀይ ቀበሮ» ቢባልም እሱ ዕውነተኛ ቀበሮ ያልሆነ ተኩላ ዝርያ ነው።
19993	በትውፊቶቹ ዘንድ፣ ሴት ቀድሞ ወንድሙን ኦሲሪስን ( ቄንቲያመንቱን ) እንደገደለው ሁሉ፣ እንዲሁም ቲፎን ከቲታኖች (ጊጋንቴስ) ወገን አብሮ ዲዮኒስዮስን ወይም ኦሲሪስ አፒስን ገደለው።
19994	ዊንስታንሊ በሰፈሩ ላይ ቆየና ቆፋሪዎቹ ስላገኙት እንቅብቃቤ ለመጻፍ ቀጠለ።
19995	የክፍላገሩ መደበኛ ሠሪ ቋንቋ ፈረንሳይኛ ነው።
19996	በተጨማሪም ከሾርባ ጋር ጨምሮ በማዘጋጀትም ሆነ ከእንቁላል ጋር አብሮ በመምታት መጥበስና መመገብ ይቻላል።
19997	ከብርቱካን የተሠራ ሌላ ውጤት እንደሚከተለው ነው፦
19998	በተጨማሪ፣ የመኪና ሥራ ድርጅት (ኢኖሶን ተሽከርካሪ መፈብረክ) ይኖራል።
19999	ሁለተኛውን ኦሲሪስ ስለ ገደለው ይህ ቲፎን ደግሞ እንደ ሴት (ጣኦቱ) ተቆጠረ።
20000	አሉሚኒዎች ለረዥም ጊዜ ከአገር ውጭ በመሄድ የስራ ልምዳቸውን ለማዳበር ሙከራ ሲያደጉ ቆይተዋል።
20001	በመስከረም ሊያብድ ያለ ክረምቱ ላይ ጨርቁን ይጥላል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
20002	ካሊፎርኒያ በአለም ላይ ከፍተኛ ሚና የሚጫወቱ ታላላቅ ኢንዱስትሪዎች ይገኝበታል፥ ለአብነት ያህል ሆሊውድ፤ሲልከን ቫሊ፤ጉግል እናም በርካታ ታዋቂና ግዙፍ ኢንዱስትሪዎች በካሊፎርያ ይገኛሉ።
20003	በትክክለኛ ቻይንኛ ይህ የቡቅሻ ትግል ዉሹ ሲባል፣ የ«ኩንግፉ» ትርጉም በትክክል የማናቸውም አይነት ሙያ ወይም መልመጃ ነው።
20004	በአንዳንድ ትውፊት ይህ መንሮጥ የኩሽ ልጅ ናምሩድ እንደ ነበር ይባላል።
20005	በነገስታት ዝርዝር ላይ የንጉሥ ዒዛና ሥም አለመታወቁ ያስገርማል።
20006	ቸልተኝነት ከቀጠለ ግን የግዕዝ ፊደል ተጠቃሚዎች ኣናሳ እንዳይሆኑ ሳያስተውሉ በተገኘው በመጠቀም ይሀን ወሳኝ ጊዜ ከማባከን መጠንቀቅ ያስፈልጋል።
20007	የሱሙላኤል ተከታይ ልጁ ሳቢዩም ነበረ።
20008	የግራዚያኒ ሠራዊት ግን በደቡብ ግንባር ራስ ደስታ ዳምጠው እና ደጃዝማች በየነ መርዕድ ፤ በምዕራብ የባላምባራስ ገረሱ ዱኪ አርበኞች በሰሜን ሸዋ ደግሞ የራስ አበበ አረጋይ ሠራዊት አልበገር ብለው አስቸግረውት ቆዩ።
20009	የእስራኤል ነገዶች ወደ ከነዓን ተመርተው በቀረቡበት ጊዜ ምድያም የሞአብ ጎረቤትና ባለሟል ነበር፤ አንድላይ በእስራኤል ላይ ተመካከሩ (ዘኊልቊ ፳፪፡፬-፯)።
20010	የዓማርኛው መሣሪያ ግን ዓማርኛ ስላልከተበ ወደ ኮምፕዩተር መግባት የለበትም ብለው በጽሑፍ ተከራክረው ያስቀሩት ዶ/ር ኣበራ ሞላ ናቸው።
20011	የሜሪላንድ ከፍተኛ ቦታ የባክቦን ተራራ ጫፍ ነው።
20012	ትክክለኛው ርዝመት ሽቦ ከተቆረጠ በኋላ ሽቦው ከረጅም ዘንግ ላይ ይጠመጠማል።
20013	በመጀመሪያ በስእሉ ላይ የሚታዩት ሰዎች በሙሉ ፊታቸውን ወደ ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ወደ መሀል አዙረው ነው የሚታዩት።
20014	የመጨረሻው የፍርድ ቀን የሚባለው ስእል የጌታችን የመድሀኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ዳግመኛ ወደ ምድር ከጻድቃን ጋር ለፍርድ ቀን እንዴት እንደሚመጣ ለማሳየት የተሰራ ስእል ነው።
20015	አብዛኛዎቹ በሰዎች ላይ የተከሰት የእብድ ወሻ በሽታዎች መንስሄዎች የውሻ ንክሻ ናቸው።
20016	ስኮላርሺፕ ላገኙም ሆነ ላላገኙ፤ በአለም አቀፍ የጥናት ፕሮግራሞች ለተሳተፉም ሆነ ላላልተሳተፉ ግለሰቦች ክፍት የሆነ መድረክ ነው።
20017	በቅርቡም፣ ቅጠሉና ሻዩ ነቀርሳን ለማከም በውኑ ችሎታውን እንዳላቸው መርማሪዎች ገልጸዋል።
20018	ቅድመኞችሁ ታሪኮች ግን ቦድብካድ ንጉሡን ኡጋይነ ሞር ከገደለ በኋላ፣ የኡጋይነ ልጅ ሎጋይረ ሎርክ ቦድብካድን ገድሎ በቀጥታ ከፍተኛ ንጉሥ ሆነ።
20019	በግላቸውም በመሳል ብዙ ሥራወችን ለሽያጭ አቅርበዋል።
20020	በመስጽሃፍ ቅዱስም ይህ ሲሰራበት ይታያል።
20021	የተናገሩት ከሚጠፋ ጽፎ ማስቀመጥ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
20022	አለበለዚያ ለቀጣዩ ጊዜ እንደገና ይቀመጣል።
20023	የጣቢያውም ክፍሎች ሁሉ አጥብቀው በሥፍራቸው ሲኖሩ፣ ለመኪናው ተሳፋሪዎች ምቾት ይሻላል።
20024	በመጨረሻም በስዊስ እና በፈረንሳይ ሁለት ትምህርት ቤቶች በመዘዋወር በዲፕሎማ ተመረቁ።
20025	በመጨረሻም ጎንደር ላይ የሠፈረውን የጀኔራል ጉልዬልሞ ናሲን ሠራዊት በጦር ኃይል የጦር ምሽጉን በመጣስ ከተማው ውስጥ ገቡ።
20026	ሳትያግራሃ የሚለው ቃል ከሳንስክሪት ቃላት ሳትያ (ዕውነት) እና አግራሃ (ጽናት ወይም አጥብቆ መያዝ) ይመጣል።
20027	ለምንድነው አንድም ሰው ያልተማረከው?
20028	በፍልስፍና መጽሕፉ ላይ እንደሚያስረዳ ብዙው የሰው ልጅ አምኖ የሚቀበላቸው ነገሮች በ በምክንያት የተደገፉ አይደሉም።
20029	አባቶቻችሁ ከፈጣሪ ጋር ያገናኟችሃል፣ ስለእናንተ ፈጣሪን ይማለዱላችሃል ብሏቸው ወደ ሰማይ አረገ።
20030	በአካውንት መክፈቻ ጊዜ የኢንቬስትመንት ባንኩ የሚጠይቀው የመነሻ መጠን አለ።
20031	አራማውያን በቀድሞ ዘመን «አራም-ነሃራይም» ሲባሉ በስሜን-ምዕራብ ሜስጶጦምያ ተገኙ።
20032	በሮማይስጥ የራዜና ሕዝብ «ቱስኪ» ወይም «ኤትሩስኪ» (ኤትሩስካውያን) ተባሉ።
20033	ትምህርቶች ሪሂዪህ ኻኑም (ልደት ስም፦ ሜሪ ማክስዌል) የሾጊ ኤፌንዲ ካናዳዊት ሚስት በባሃይ እምነት ዘንድ፣ የእምነቱ መሥራች ባኃኦላህ እንደ «የአምላኩ ክስተት» እና «የተመለሰው ኢየሱስ» እስካሁን ድረስ ይታያል።
20034	ሰባስቲያን ኮአቴስ ንዮን (መስከረም ፳፯ ቀን ፲፱፻፹፫ ዓ.ም. ተወለደ) ኡራጓያዊ እግር ኳስ ተጫዋች ነው።
20035	በእንግሊዝ ኗሪዎች ቋንቋ (በጥንታዊ እንግሊዝኛ) እነዚህ ቃላት 'ሄዮቮን'፣ 'ሽያንካ' እና 'ሂዬ' ሆነው ነበር።
20036	የጎንደርም ጦርነት ኅዳር ፲፱ ቀን ፲፱፻፴፬ ዓ.ም ተፈጽሞ ባራት ቀኑ አልጋወራሹ መጥተው ወዲያው ከሳቸው ጋር ወደወሎ ጠቅላይ ግዛት እንዲሄዱ ተደርጎ እዚያው ብዙ ወታደርና መሳሪያ ለመከላከያ ሚኒስቴር አስረከቡ።
20037	መረጃዎቹን ሰብስቦ ጥቅም ላይ ማዋል ብቻ ሳይሆን የመረጃዎቹን አሰባሰብ ዘዴ እና የሙከራ መንገዶችንም የሚጠቁም ሳይንስ ነው።
20038	ፕዮግያንግ የስሜን ኮሪያ ዋና ከተማ ነው።
20039	አጊሲውምባ በዛሬው ደቡብ ቻድ በቻድ ሐይቅ ጎን ተገኘ።
20040	ከእነዚህም ዜማዎቹ አንድ መቶ ሃምሳ ያህል የራሱ ድርሰቶች ናቸው።
20041	እምቤታችን በእናት አባቷ ቤት ሦስት ዓመት፤ በቤተ መቅደስ አሥራ ሁለት ዓመት፤ ከልጇ ከወዳጇ ከኢየሱስ ክርስቶስ ጋር ሠላሳ ሦስት ዓመት ከሦስት ወር ፡ ከዮሐንስ ወልደዘብዴዎስ ዘንድ አሥራ አራት ዓመት ከዘጠኝ ወር ቆይታ በ ፷፬ ዓመት ዕድሜዋ በ፵፱ ዓ/ም ከዚህ ዓለም በሞት ተለይታለች።
20042	የናይጄሪያ ብሔራዊ ምክር ቤት ሁለት አካሎች አሉት።
20043	ከአታቱርክ ዕረፍት ጀምሮ ግን ተተወ።
20044	በህይወትም እያለች የቁም ሙት ሞታለች ያም ኑሮ ሆኖ ሞት ለሷም መጣባት ወይ እንደማለት ነው።
20045	አይቲዮፒያ ከአባይ ወንዝ ወደ ምሥራቅ እስከ ቀይ ባሕርና እስከ ሕንድ ውቅያኖስ ድረስ ነው ሲል በዚያ «ጥላ እግሮች» የሚባል ጎሣ እንዳለበት፣ እግራቸውም እንደ ጥላ እስከሚጠቅማቸው ድረስ ሰፊ እግር እንዳላቸው አፈ ታሪክ ያወራል።
20046	አንዳንዶቹ እንደው ባንተ ስም መጽሀፍ ልንጽፍ ፈልገን ነበር ።
20047	በአጠቃላይ በክልሉ ውስጥ ባሉ ትልልቅ ወንዞችና መጋቢ ወንዞች የመስኖ ልማት ለማካሄድ የሚያስችል ከፍተኛ የውሐ ሐብት ክምችት እንዳለ መገንዘብ ይቻላል።
20048	ከክርስቶስ ስቅለት ውዲህ ግን የአይሁድ ጉባኤ መጽሐፉን ስለ ከለከለው፣ የዕብራይስጥና የግሪክ ትርጉሞች በፍጹም ጠፍተዋል።
20049	ከመራባት፣ ደስታ፣ ሐሴት ጋር ሲነጻጸር የኅይል መፍቀድ ሁሉም የሰው ልጅ ከከባቢው አለም ጋር የሚያደርገውን ትግል ጠቅልሎ የሚይዝ ጽንሰ ሃሳብ ነው።
20050	ከመራባት፣ ደስታ፣ ሐሴት ጋር ሲነጻጸር የበለጠ መሰረታዊ ሲሆን የኅይል መፍቀድ ሁሉም ህይወት ያለው ነገር ሁሉ ከከባቢው አለም ጋር የሚያደርገውን ትግል ጠቅልሎ የሚይዝ ጽንሰ ሃሳብ ነው።
20051	የእንግሊዝ ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድንንና የተለያዩ ብሔራዊ ውድድሮችን ያዘጋጃል።
20052	ከነገሥታት ዝርዝር በቀር ስሙ የሚጠቀሰው በቱማል ዜና መዋዕል ብቻ ሲሆን፣ የቱማል መቅደስ በኒፑር ከአባቱ ጊልጋመሽ ቀጥሎ እንደ ጠበቀው ይገልጻል።
20053	በአፍሪካና በየመን በዱር ኗሪ ተገኝቷል፣ በተረፈውም አለም ተለምዷል።
20054	ቮልጎግራድ የሩስያ ከተማ ነው።
20055	የፍላቪዩስ ዮሴፉስ ዘንድ ግን፣ «ዖጊጌስ» አብርሃም አጠገቡ የተቀመጠበት የኬብሮን በሉጥ ዛፍ ስያሜ ነበር።
20056	መቀመጫውም በአሁኑ ሷሶን ከተማ ( በሮማይስጥ ፦ ኖዊዱኑም) ነበረ።
20057	በሁለተኛው የዥዎሉ ውግያ ኋንግ ዲ እና ቺ ዮው ተጋጠሙ።
20058	እያንዳንዱ አግድም ረድፍ ሲሰኝ ፣ ከላይ ወደታች የተደረደረው ደግሞ አምድ በመባል ይታወቃል።
20059	ከእነዚህም መካከል ቤኒን ሠፈር እና ተረት ሠፈር ይገኙበታል።
20060	በእንግሊዝ ጸሐፊው ፈይር ሐሣብ ግን ከጎታማ ዘመን በኋላ የቡዲስም እምነት ወደ አገሩ የገባበት ወቅት ይሆናል እንጂ በማለት በ፪ኛው ክፍለ ዘመን አደረገው።
20061	የተወለደው በአዲስ አበባ ሲሆን ዛሬ በስቶኮልም ስዊድን ይኖራል።
20062	እንዲያውም ኡርዱና ህንዲ አንድ ቋንቋ «ሂንዱስታኒ» ናቸው።
20063	በፍርሃትና በተስፋ መሐል መሆን ተገቢ ነው፤ በአላህ ላይ መመጻደቅም ከእዝነቱ ተስፋ መቁረጥም ተገቢ አይደለም።
20064	ማሳሰቢያ፣ ከአንድ ዓመት በታች የሆኑ ሕጻናት ምግብ ውስጥ ጨውም ሆነ ማንኛውንም ቅመማ ቅመም መጨመር አያስፈልግም፡፡ ምክንያቱም በጣም ያልዳበረው የሕጻኑ ኩላሊት ከባድ በሆነ የማጣራት ሥራ ስለሚጠመድ ነው፡፡ ቅመሞችም ለጨጓራ ስለሚከብዱ መጨመሩ አይደገፍም፡፡
20065	ክረምቱንም ካሳለፈ በኋላ የዓፄ ልብነ ድንግል ሚስት ከነበሩት እቴጌ ሰብለ ወንጌል ወዳሉበት ተጓዙ።
20066	በእስልምና እምነት አላህ ማለት ኢላህ ከሚለዉ የአረበኛ ቃል የመጣ ሲሆን ትርጉሙም አምላክ ማለት ነዉ.
20067	ምናልባትም ግጥሞቹ ለብዙ ዘምን በቃል ከትዉልድ ወደ ትዉልድ እየተላለፉ በመምጣታቸዉ መጀመሪያ የነበራቸዉን ይዘትና ቅርፅ አጥተዉ ሊሆን ይችላል።
20068	እምነታችን በዓለም አቀፍ ደረጃ አንድ አድርጎናል።
20069	የተራራውም ትርጉም ደብረ ጽዮን ወይም የእግዚአብሔር መንግሥት ይባላል።
20070	ምክንያቱም በየሰኞ ገበያ ይገኝ ነበር።
20071	እንዳጋጣሚ የአኪቫ ቀኖና በኋላ በንቅያ ስለ ጸደቀ፣ አሁንም አብዛኛው የዓለም ክርስትያናት የሚያንቡት መጽሐፍ ቅዱስ ፷፮ መጻሕፍት ብቻ ሲጠቀልል ሌሎቹ ተከራካሪ ሆነዋል።
20072	በተጨማሪም የኦሮሞ ህዝብ ደቡብ ሲዳማን እና የጉራጌን ህዝብ ወታደር ድል ነስተዋል።
20073	በታዘዙትም መሰረት እስከ አዋሽ ያለውን ሀዲድ በውሉ መሠረት እንዲጠናቀቅ አድርገዋል።
20074	ከመጀመርያ ሲቡሎች በኋላ ሌሎች ሲቢሎች እንደ ተከተሉ ለንግሮቹም እንደ ጨመሩ ይታስባል።
20075	ምእመናንም በተለየ መልኩ በጾም በጸሎት በሱባዔ ጽሙድ ሆነው ይህን ወቅት ያሳልፋሉ።
20076	አይናችንን ጨፍነን ስንት ካልሲ ከሳጥኑ ብናወጣ የግዴታ አንድ አይነት ቀለም ያላቸው ሁለት ካልሲዎች ልናገኝ እንችላለን?
20077	በተጨማሪም በአዲስ አበባ ውስጥ በርካታ የመሠረተ ልማት ግንባታዎች እየተስፋፉ መምጣታቸው ከርዕሰ ከተማዋ የገበያ ፍላጎት ጋር ተዳምሮ ከተለያዩ የአገሪቱ አካባቢዎች የጉልበት ሠራተኞች ወደ አዲስ አበባ መጥተዋል።
20078	በተመሳሳይ ሁኔታ፣ ዕኩይ ሰዎች የአንድ ማህብረሰብ ባለስልጣኖች በሆኑ ጊዜ ያ ህብረተሰብ ደስተኛ እንዳይሆን ያደርጋል።
20079	እያንዳንዱ ግለሰብ የነቃ ኅሊና እንዳለው ሁሉ ያልነቃም ህሊና አለው፣ ሆኖም ግን ግለስቦች ያልነቃውን የአዕምሮ ክፍል ምን እንደሚያሳብ ማወቅ አይችሉም በተጨማሪ ግለሰቦች ይህን የአዕምሮ ክፍላቸውን ማዘዝም ሆነ መቆጣጠር አይችሉም።
20080	በፈቃዳቸው ጡረታም ከወጡ በኋላ በምርምር የታገዙ ሦስት ታላላቅ የታሪክ ሥራዎችን አቅርበዋል።
20081	አገልግሉቱ ለጫጉላ ቤት፣ እህል ለመጠበቅ ባህላዊ በዓላት ለማክበር እና እንሰት ለመፋቅ ነው።
20082	ከነገሥታት ዝርዝሩ ውጭ፣ በኋላ የነገሡት የአሦር ነገሥታት አንዳንዴ በጽሑፋቸው ይጠቅሱት ነበር።
20083	በአንዳንድ የግሪክ ደራሲ እንደ ፒንዳር፣ ሄሮዶቱስ ፣ አፖሎኒዮስ ሮዲዮስ፣ ሉኮፍሮንና ዲዮዶሮስ ሲኩሉስ ዘንድ፣ ትሪቶን የሊብያ ንጉሥ ሲሆን መኖርያው በትሪቶኒስ ሀይቅ አጠገብ ተገኘ።
20084	በኢትዮጵያ የሙዚቃ ታሪክ ውስጥ አሻራቸውን መጣል ከቻሉ ስመ ጥሩ ዘፋኞች ውስጥ አንዱ ማህሙድ አህመድ ነው፡፡
20085	በእስፓንያ ልማዳዊ ታሪክ ደግሞ የእስፓንያ ንጉሥ ነበረ።
20086	ተክለጻድቅ በምድር ባቡር በዋና ጸሐፊነት፥ በቤተ መጻሕፍት ወመዘክር ዋና ሥራ አስኪያጅነት፥ እንዲሁም በፈረንሳይ ፥ በእስራኤል ፥ በዩጎዝላቪያ በዲፕሎማሲ ሥራ በመጨረሻም የትምሕርትና የባህል ሚኒስቴር ሆነው አግልግለዋል።
20087	የተጠቀሱት ዓመታት በሙሉ እንደ አውሮፓውያን የዘመን አቆጣጠር ( እ.አ.አ. ) የተገለፁ ናቸው።
20088	አረንጓዴ፦ የሀገሩ ይፋዊ ቋንቋ(ዎች) በላቲን ፊደል ይጻፋል።
20089	እንዲያውም መጽሐፍ ቅዱስ በግልጽ "ሙታን አንዳች አያውቁም" ይላል።
20090	መኳንንቶች በንጉሱ ፍጽም ስልጣን ላይ ሁለት ጊዜ ተነስተዋል።
20091	በፍላቪዩስ ዮሴፉስ ዘንድ በአራም ልጅ በዑፅ ተሠራ።
20092	ማራገቢያው ከአየሩ ይልቅ ቅዝቃዛ ስለ ሆነ፣ በከባቢው አየር በሰፊ የሚገኘው የውሃ እንፋሎት ወደ ፈሳሽነት ይለወጣል።
20093	ዓማርኛውን በላቲን ፊደል የሚጽፉ ኣሉ።
20094	በተጨማሪም የዜጎች መብት ማለትም የሰው ልጅ መብትና ነፃነት፣ እኩልነት፣ የሕግ የበላይነት፣ የመናገር መብት፣ ፍትህ፣ እና ሌሎችንም ማክበር የዲሞክራሲ አስተዳደር (አገዛዝ) መርሆች ናቸው።
20095	ኢንዶኔዢያ በእስያ ውስጥ የሚገኝ አገር ነው።
20096	ለየመቶውም አመታት ሦስት ተጨማሪ የሊሙ ስሞች አሉ ማለት ነው።
20097	የእስራኤል ሰንደቅ ዓላማ ሰንደቅ ዓላማ በቋሚ ላይ እንዲውለበለብ የሚሰቀል ጨርቅ ነው።
20098	ትምህርትን ለፈጠረ ጥይት በርጫን ላገኘ ገነት የአማርኛ ምሳሌ ነው።
20099	የመንግስት ኃይሎች ምንም አይነት የውጭ እርዳታ ስላላገኙ ፣ የኢ.
20100	እንደገድሉ ታሪክ፣ ቅዱስ ነአኩቶ ለአብ አሸተን ማርያምን አንጾ ከጨረሰ በኃላ ማዕጠንት ይዞ ቤተክርስቲያኑን ሲያጥን ብዙ ቅዱሳን እጣኑን አሽትተው ቤተክርስቲያን ውስጥ ጥቅጥቅ ብለው ቆሙ፤ እናንተ ደግሞ እንዴት መጣችሁ አላቸው እነርሱም እጣኑን አሽትተን መጣን አሉት በዚህም የተነሳ “አሸተን ማርያም ” ተብላለች።
20101	እንዲያውም የዛሬው ጸሎት ከንቅያ ጉባኤ በኋላ፣ በቁስጥንጥንያ ጉባኤ የተዘጋጀው ነው።
20102	ምክንያቱም የዋጋው ሁኔታ በዘይቱ ጥራት ይለያያል።
20103	በዲዮዶሮስ ሲኩሉስ ዘንድ በድሮው ዘመን በሊኩርጉስ (የጥራክያ ንጉሥ) መንግሥት ውስጥ ሞፕሶስ አለቃ ሲሆን ሊኩርጉስ በቅያሜ ከጥራክያ አባረረው።
20104	ምክንያቱም ብዙዎቹ ሰውን እንዳዩ ወዲያው ወደ ውኃው ዘለው ይገባሉ።
20105	ከእነዚህም ኦሮሞና አማራ በብዛት ትልቆቹ ናቸው።
20106	የአርጉስና ኤዋድኔ ልጆች እነዚህ ናቸው፦ ኤክባሶስ (ወይም «ያሶስ» በአንዳንድ ምንጭ) ፣ ፒራስ፣ ኤፒዳውሮስ እና ተከታዩ ክሪያሶስ ይባላሉ።
20107	ምክንያቱም የሁሉም ላሞች እንገር የበሽታ መከላከያ ፕሮቲኖች መጠን እኩል ስለኣልሆነ ነው።
20108	በመጨረሻም ከአዲስ አበባ ሠፈሮች መካከል አንዳንዶቹ በታዋቂ የውጭ አገር ዜጎች ስም የተሠየሙ ናቸው።
20109	በክርስትና እምነት እንደ ኢየሱስ ክርስቶስ (ረቢ ይሆሹዓ) ስያሜ ይጠቀማል፤ «የተቀባ» ማለትም ወልድ ( ከሥላሴ አንዱ) ሆኖ ለንጉሥነት ማለት ነው።
20110	በአንዳንድ ክርክር ዘንድ ደግሞ፣ አደንዛዥ ዕጽ የተለወጠ ሀሣብ ሊፈጥር ስለሚችል፣ እንግዲህ ሕገ ወጥ መሆኑ የኅሊና ነጻነት እንደ መከልከል ሊባል ይችላል።
20111	ኡድሙርቲያ በሩሲያ ውስጥ የሚገኝ ክፍላገር ሆኖ ኡድሙትኛ ከመስኮብኛ ጋራ መደበኛ ቋንቋዎቹ ናቸው።
20112	በኢትዮጵያ በአሁኑ ወቅት ስላለው የፖለቲካ ሁኔታ ምን ይላሉ?
20113	ከሮማይስጥ የታደገ ቋንቋ በመሆኑ የሮማንስ ቋንቋ ቤተሠብ አባል ነውና በተለይ የሚመስለው ፈረንሳይኛ ወይም እጣልኛ ነው።
20114	አባታቸውም እዚያው ጉባኤ መካከል አዚምላት በማለት ተናግረዋል ይባላል።
20115	በአሜሪካና በካናዳ በሮኪ ተራሮች ምሥራቅና በሚሲሲፒ ወንዝ በስተ ምዕራብ ያለው አገር በብዛት ሰፊ ሜዳዎች ነው።
20116	በመጀመርያ በግዕዝ የዚህ ምልክት ምክንያት ተፈናጣሪ ተናባቢ ድምጽ ለማመልከት ነበር።
20117	ጋላታሳሬይ ስፖርት ክለብ በቱርክ የሚገኝና መቀመጫውን በኢስታንቡል ያደረገ የእግር ኳስ ክለብ ነው።
20118	የጴርጋሞን መጨረሻ ንጉሥ አገሩን ለሮማውያን በኑዛዜ ሰጠ።
20119	ማንኛውንም የኦሮሞ ፊደል በሦስት መርገጫዎች መክተብ ነውር ነው።
20120	ማንኛውንም የግዕዝ ቀለም በሦስት መርገጫዎች መክተብ ጊዜና ጉልበት ማባከን ነው።
20121	አለባብሰው ቢያርሱ ባረም ይመለሱ እንዲባል፣ የቃላት ትርጉም ጥርት ብሎ ባልተተርጎመበት ሁኔታ «አስተማማኝ ዕውቀትን» ለመመስረት አይቻልም።
20122	የደራስጌው ስርዓተ ንግስ የዘመነ መሳፍንትን ማብቃት ሲያሳይ የሸዋውና የወሎው ዘመቻ በአንጻሩ በአጼ ምንሊክ የተጠናቀቀውን የኢትዮጵያን ፖለቲካዊ ማዕከል ወደ ደቡብ ማምራት አመላካች ነበር ።
20123	በሃይማኖት በኩልም ሁለቱ ትልልቅ ሃይማኖቶች ክርስትና እና እስልምና በስፋት የሚተዋልባት አገር ናት።
20124	በኢትዮጵያ የሙዚቃ ታሪክ በሸክላ የተቀረፀው የመጀመሪያው ዜማ የነጋድራስ ተሰማ እሸቴ ስራዎች ሲሆኑ ዘመኑም በዳግማዊ ዓፄ ምኒልክ ዘመነ መንግሥት ነበር።
20125	ሩድራይግና ወንድሙ ጌናን ከንዑስ-ወገናቸው ፊር ዶምናይን ጋር ደሴቱን በእንበር ዶምናይን (አሁን ደንድረም ወሽመጥ) ገቡ።
20126	የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ በመጋቢት ፪ ቀን ፲፰፻፺፯ ዓ/ም የተመሠረተ የኢትዮጵያ ማዕከላዊ ባንክ ነው።
20127	የኢትዮጵያ ታሪክ፡ በሐሪ አትከንስ ፡ አጠር ብሎ የኢትዮጵያን ጥንታዊ እና ዘመናዊ ታሪክ የሚዳስስ መጽሃፍ ነው።
20128	በተጨማሪ፣ በካናዳ አገር ለጥንታዊ ኗሪ (ቀይ ኢንዲያን የተባሉ) ጐሣዎች ያላቸው አጻጻፍ እንደዚህ አይነት ነው፤ አናባቢው በቅርጹ የሚታየው ፊደሉን በመዞር ወይም በመገልበጥ ነውና።
20129	በመካከለኛ ኤላማዊ ዘመን አንሻንና ሱሳ በአንድ ግዛት እንደ ተወሐዱ ይመስላል።
20130	ለማያውቁሽ ታጥበሽ ቅረቢ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
20131	እስክንድር በነገሠ በ፲፫ በተወለደ በ፴፫ ዓመቱ ስለ ሞተ ግዛቱን «ዲያዶክ» የሚባሉት የጦር አለቆች ተከፋፍለው እስከ ሮማውያን መምጣት ድረስ ገዝተዋል።
20132	በዌስትካር ፓፒሩስ ባሉት ታሪኮች፣ አንዱ ታሪክ እንዲህ ይላል፦ ንጉሥ ስነፈሩ ሰልችቶት በሚኒስትሩ ምክር ሃያ ሴቶችን በመርከብ ላይ በሐይቅ ይወስዳል።
20133	በቋንቋቸው ከሴማዊ ቋንቋ የሚመደብ ሲሆን ብዛት ያላቸው የጉራጌ ብሔሮች አሉ።
20134	መቀመጫወች በንዲህ መልኩ ከተረጋጉ በኋላ ከትልቁ እቃ (መቀመጫ) ጀምሮ ያለውን ክፍተት መሙላት ይጀምሩ።
20135	ምክንያቱም በሳዑዲ ባሕል አብዛኞች ሴቶች አፋቸው አፍንጫቸው ላይ መሸፈኛ ስላለ ነው።
20136	ለአትሌቲኮ ማድሪድ ክለብ የሚጫወት ሲሆን የኡራጓይ ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድን አባል ነው።
20137	ሚስጥርህን ለባእድ ለምን አዋየኸው ወንፊት ወሀ ይዞ የት ሲደርስ አየኸው የአማርኛ ምሳሌ ነው።
20138	በዮሴፉስና በሌሎች የድሮ ጸሐፊዎች ዘንድ፣ ማዴ በስሜን-ምዕራብ ፋርስ የኖሩት የሜዶን ሰዎች (ወይም «ሜዴስ» «መጽሐፍ ቅዱስ መደበኛ ትርጉም ከማጥኛ ጽሑፊች ጋራ» እንዳለው «ማዴ ባኋላ ሜዴስ የተባሉት ናቸው።»
20139	ወንበዶችን ካሸነፉ በኋላ መንደሮቹ ሲዋሀዱ አዲስ ስም አርባዕተ አሥመራ (ማለት፣ አራቶችዋ ተባብረው) ወጣለት።
20140	በእስልምና እነዚህ እንደ መሠረታዊ ጽሑፎች ቢቆጠሩም፣ እንደ ተዛቡ ይቻላል የሚል ነው።
20141	ማንኛውንም የግዕዝ ቀለም በማዳበል በሦስት መርገጫዎች መክተብም ግዕዝ የእራሱ ገበታ አንዳይኖረው ነው።
20142	የማይዘልቅ ማህበር በጠጅ ይጀመራል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
20143	የአንቅቲፊ ሕይወት ታሪክ በመቃብሩ ግድግዳዎች ስለ ተቀረጸ ይታወቃል።
20144	ከእነዚህም መካከል የጋሞ ተወላጆች ይገኙበታል።
20145	የኢትዮጵያ ሰንደቅ ዓላማ አረንጓዴ፤ ቢጫና ቀይ ሦስት ቀለማት ናቸው።
20146	በማልዲቭዝ ለሚኖሩ ሰዎች ከእስልምና በቀር ሌላ አምልኮት አይፈቀድም።
20147	እንደዙሁም ሠልፈር መጠን የአንደኛው መለያ የሆነበት ዘይቱ ምን ያክል አሲድ እንዳለውና የዘይቱን ንፅህና ይገልፃል።
20148	እያንዳንዱ የግዕዝ ቀለም ኢትዮውርድ ውስጥ የሚከተበው እንደ ሞዴት ሁለት መርገጫዎችን በመጠቀም ነበር።
20149	ከድዮዶረስ ሴኩለስ እስከ ፖዚዶኒዮስ ድረስ የአጋርታከስ ስራቸው በሰፊው ይገኙባቸዋል።
20150	ኢትዮጵያዊ የገጠር ሕዝብ በአንድነት የጋራ ኃይማኖቱን፤ ባህሉንም ሆነ ሰብዓዊ ሕይወቱን የሚኖረው በኃይማኖቱ ማስተናገጃ ቤት ነው።
20151	ማንኛውንም የሙቀት መጠን የሚቆጣጠሩ ረቂቅ መሣሪያዎች፣ በአውሮፕላን ዋና አካል፣ በትንሹም ቢሆን፣ የመሰርጎድም ሆነ የመሰንጠቅ አደጋ ሲያጋጥም ወዲያው ወደ አንድ ማዕከላዊ የቁጥጥር ክፍል፣
20152	በጉልበተኛ ልጆችም ጥቃት ይደርስበት ነበር።
20153	የኢትዮጵያ ብሔራዊ ፓርክ በኢትዮጵያ የተለያዩ ብርቅየ የዱር አራዊቶች እና ዓእዋፋት በተለያዩ ፓርኮች ተከልለው ይገኛሉ።
20154	በእስፖርት በኩል፣ ከሁሉ የሚወደደው ባህላዊው የሴኔጋል ትግል ግጥሚያ ሲሆን፣ እግር ኳስና ቅርጫት ኳስ ደግሞ እጅግ ይወደዳሉ።
20155	በአጠቃላይ ከሁሉም ወረዳ በፖለቲካ፣ በኢኮኖሚ በማህበራዊ እንቅስቃሴ ተወዳዳሪ የለህም.
20156	የሱሰኒዩስ ወንድም የማነ ክርስቶስ፣ ጃንደረባው ክፍለ ዋህድ ና ጁሊየስ ሦስቱ ሆነው ሱሰኒዮስን ሊገድሉት ሞከሩ ግን ሱሰኒዮስ አመለጠ።
20157	የአካባቢው ገዥወች ግብር በመሰብሰብ፣ ሕግ በማስከበርና ፍርድ በመስጠት ያገለግሉ ነበር።
20158	አብሮዋቸው የነበሩ የስራ ጓደኞቻቸውም ለዚሁ ሁሉ ምስክር ናቸው።
20159	ከሮማውያን መምጣት በፊት ከሜድትራኒያን ባሕር ወደ ደቡብ እስከ ሳህራ በረሃ ድረስ በዛሬው አልጄሪያ ያለውን አገር ይሸፍን ነበር።
20160	በአጠቃላይ ክብደኡ ደግሞ የአራተኛነትን ደረጃ የያዘ ነው።
20161	ምናልባትም ኒውተን በጣም ከሚታወቅባቸው ነገሮች ውስጥ ሶስቱ የኒውተን ሥነ-እንቅስቃሴ ህጎች ፤ የኒውተን የግስበት ቀመር ፤ ካልኩለስ ለተባለውን የሒሳብ ክፍል መጀመር (ይህን ክብር ከጀርመናዊው ምሁር ከጎትፍሪድ ሌብኒትዝ ጋር ይጋሩታል)፤ ስለ ብርሃንና ስለሚይዛቸው ቀለማት ያገኘው ግኝት ይጠቀሳሉ።
20162	የሚሰራቸው ስራዎች በሙሉ እያንዳንዳቸው በየራሳቸው መንገድ አስደናቂ እና አስገራሚ ነበሩ በዘመኑ ከሚታዩት ሐውልቶች ።
20163	በአንደኛው መፅሐፉ ልቦለድ (ሻጩ የሞት) ኮርትኒ የዐሥራ አራት ዓመት አሮጊት ናት፣ በሰባተኛ መፅሐፍ (የኲለኑ ጨዋታዎች) ዐሥራ ሰባት ናት።
20164	ከሐውልቱም ያያሎቹ ውፍረት ፲፪ ጫማ (ፊት) ይሆናል።
20165	በአንደኛው የዓለም ጦርነት ጊዜ ወደ ቤልጅግ ተላለፈች።
20166	በሚቀጥለው ዓመትም ሚያዝያ ፳፪ ቀን ፲፱፻፶፪ ዓ/ም በሱሉልታ የተካሄደው የክብር ዘበኛ ሠራዊት የጦር ታክቲክ ትልቅ የማስጠንቀቂያ ደውል መሆኑን እና መፈንቅለ መንግሥቱ የዚያን ዕለት እንደተጀመረ እነ አቶ መኮንን ሀብተወልድ ገምተዋል ይባላል።
20167	እየፈለገው እወቀኝ እወቀኝ ብሎ መጣ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
20168	በምስራቅ፣ በጎጃም መነንና ልጇ አሊ በጦርነት ተጠምደው ስለነበር የጎንደር ከተማን ለቀው ወደጎጃም ጦራቸውን ይዘው ዘመቱ።
20169	መሣሪያዎቹ ከቻይና ተጭነው ወደ ሶማሌ ካቀኑ በሗላ ጭነቱን ተመልሰው የሶማሊ መኮንኖችና ሠራዊቶች እስከ ፖርትሱዳን በመሸኘት ያስረክቡን ነበር።
20170	አይስኩሎስ በጻፈው ትውፊት ግን ሦስት ሰውነቶች ነበሩት።
20171	በተመሳሳይ ምሳሌ፣ የባሕር ኤሊ ግልገል በወደብ ላይ ከእንቁላል ወጥቶ ምንም ነገር ሳያውቅ በቀጥታ ወደ ባሕር ይጓዛል።
20172	በአብዛኛው ዝርያ፣ የወንድ ፆታ አባሎች ከሴቶቹ በአካል ይገዝፋሉ።
20173	በእስልምና በቁራን መሠረት ባል ሚስትን ሲያግባት ማጫን ወይም ማኅርን እንዲሰጣት ግዴታ ነው።
20174	ጨጓራውንና ጉበቱን በሚፈስ ውሃ በደንብ አድርገው ያጽዱ።
20175	ከግንበኝት ተነስቶ በአጭር ጊዜ እንዴት ኮንትራከተር እንደሆነ እና የመኪና ባለቤት እንደሆነ አላህ ይወቀው ብቻ በአሁኑ ሰዓት በዞኑ ውስጥ በርካታ የግንባታ ጨረታዎችን ‹እያሸነፈ› ጴንጤ ባለሙያዎችን እያስመጣ ከእኛ የቀን ሰራተኛ ሴቶች ጋር እየቀላቀለ እያሰራ እንደሆነ የይዓን ምስክሮች ያናገራሉ።
20176	ያልዘራውን የሚበላ ዝንጀሮ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው።
20177	በኣጠቃላይ ደራሲው ይህንን ሁሉ የማህበራዊ ህይወት ቀውሶች ያመጣው የኢጣሊያ መምጣት ነው።
20178	የሞክሼዎቹ ማንነት በጥናት ላይ የተመረኰዘ ኣይደለም።
20179	የተጠረበው ከአለት ድንጋይ ነው።
20180	በእስራኤል ሕገጋት መሠረት አገሩ ' የአይሁድ አገር' ይባላል።
20181	የአንዳንድ ፈንጋይ ወሲባዊ ሂደት ዕፅ መስል አካላዊ ደረጃዎችን ይፈጥራል።
20182	የተባበሩት የዓረብ ግዛቶች እግር ኳስ ማህበር የተባበሩት የዓረብ ግዛቶች እግር ኳስ አስተዳዳሪ አካል ነው።
20183	በተጨማሪም በግድብ መፍረስ ወይም ሌላ የመሰረተ ልማት መበላሸት የሚከሰት ጎርፍ በዚህ ምድብ ውስጥ ይጠቃለላል።
20184	ከተከታታይ የሙዚቃ ሥራዎች በኋላ ግን መፍራቱን በመተው ከድሬ ጋር መሥራታቸውን ቀጠሉ።
20185	ምትሃታዊው ከሆነው ስቴክስ ወንዝ ውስጥ የተነከረ ሰው ከማንኛውም አደጋ ይድናል ሲባል ስለስማች ወደዚሁ ወንዝ ወስዳ ሕጻኑን በተረከዙ ይዛ ነከረችው።
20186	የአነባብሮ እርግጥ ከአንድ በላይ የሆኑ ራሳቸውን የቻሉ የጅረት ወይንም ቮልቴጅ ምንጮች በአንድ የ ኤሌክትሪክ ዑደት ውስጥ ሲገኙ፣ የሚፈጠረውን የስሌት ውስብስብነት ለመቀነስ የሚረዳ ነው።
20187	የጉንጉኑም ተከታይ አቢሳሬ ሲሆን እርሱ የጉንጉኑም ልጅ እንደ ሆነ ወይም እንዳልሆነ አይታወቅም።
20188	ከመመርመር ይልቅ፤ የዚያን ነገር ስሜት ቀስቃሽነት የሚያጠና ክፍል ነው።
20189	ንድፋቸውም እንዲህ ነበር፡ ሁለት ሰዓት የኮምፒውተሮቹን ልውውጥ ብናስተውል፣ አንዱ ስዓት ምንም ስህተት ሳይኖር ካለፈ መጪው አንድ ሰዓት ደግሞ ስህተት ይኖረዋል።
20190	ሳንስክሪት ጥንታዊ የሕንድ ቋንቋ ነበር።
20191	ስቴሲቆሮስ በጻፈው መግለጫ ደግሞ ጌርዮን ፮ እግር፣ ፮ ዕጆችና ፪ ክንፎች ነበሩት።
20192	የኢንጌዎን ነገዶች ከማኑስ ልጅና ተከታይ ንጉሥ ኢንጌዎን ተወለዱ፤ እነዚህም በስሜን ባሕር ላይ የተገኙ ሕዝቦች ቻውኪ፣ ኪምብሪ፣ ቴውቶኖች፣ ፍሪዚ፣ ሳክሶኖችና ዳኖች ነበሩ።
20193	በመጀመርያ ዓመቶቹ የዓመት ስሞች በተለይ መቅደሶች ስለ መሥራታቸው ሲሆን ከተሠሩባቸው ከተሞች መሃል ደር አንዱ ነበር።
20194	ታሽሉልቱም የታላቁ ሳርጎን ሚስት ነበረች።
20195	በሁለተኛው የዓለም ጦርነት ፍጻሜ ከቀድሞው የናዚ ጀርመን እጅ የተወሰዱ አገሮችን በማቀላቀል እንዲሁም በ፲፱፻፵፱ ዓ.ም በጉልበት ሌሎች የምሥራቅ አውሮፓ አገሮችን በመቀላቀል ሕብረቱ አሥራ ስድስት ሪፑብሊኮችን ያካተተ ነበር።
20196	ኣንድኣንድ የኦሮሞ ምሁራን ግዕዝ የኦሮምኛ ቃላትን ኣይጽፍም በማለቱ በኣለማወቅ በስሕተቱ ገፍተውበታል።
20197	የማሳረጊያ ግጥሙም ይህንን ተስፋ ቢስነትን አመላካች ይሆን።
20198	በመጨረሻም የእቴጌ ጣይቱ፣ የዓፄ ምኒልክና የንግሥት ዘውዲቱ መካነ መቃብር በታዕካ ነገሥት በዓታ ቤተ ክርስቲያን ምድር ቤት ውስጥ በመንበሩ ትይዩ ሳጥኖች ተፈልፍለው በተሰሩ እብነ በረድ ታሽገው እንደቆዩ በወለሉ ላይ መደዳውን ተቀምጠው ይገኛሉ።
20199	ፍራፍሬውን በብዛት መብላት ትልን ይገድላል።
20200	የተደረጀው ከፊንቄ ጽሕፈት ሲሆን የአንዳንዱ ፊደል ጥቅም ከተነባቢ ወደ አናባቢ በመለወጡ የግሪክ አልፋቤት መጀመርያው የአናባቢ ፊደል ጥቅም ያገኘው ጽሕፈት ሆነ።
20201	ዓይንባይን ዝምድና በሒሳብ ጥናት ሲተረጎም፣ የአንድን ድርድር አባላት በቀዳሚዎቹ አባላቱ የሚተረጉም ዝምድና ማለት ነው።
20202	የፓተንቱም መገኘት የግዕዝ ፊደል በትክክለኛ ሳይንስና ቴክኖሎጂ እየተደገፈ የማደጉ ምስክርነት ነው።
20203	አሳዳጊዎቹ ዩሊዩስ ቄሣርና በኋላ ኦክታውያኑስ (ከዚያ ወደፊት አውግስጦስ ቄሣር የተባለውን ስያሜ የወሰደ) ነበሩ።
20204	በተጨማሪም ደራሲው በጽሑፉ ውስጥ ሊያስተላልፉ የሞከሩት መልዕክት የሰው ልጅ በባዕድ አምልኮ ተሸብቦ ከመኖር ይልቅ ፈተናና ችግር ቢገጥሙት እንኳን ለእነዚህ ሳይበገር በአንድ አምላክ አምኖ ከጸና ድል ሊያደርግ እንደሚችል ነው።
20205	ሰኸተፕካሬ አንተፍ በጤቤስ ነገሠ።
20206	በዲዮዶሮስ ሲኩሉስ ታሪክ፣ ፎርባስ «የላፒጤስ ልጅ» ወደ ሩድ ሂዶ እባቦቹን ሁሉ ከደሴቲቱ አጠፋቸው።
20207	ከስደተኞቹ መካከል የነብዩ ሙሀመድ (ሰ.አ.ወ) ሴት ልጅ ሩቅያ ቢንት ሙሀመድ እና ባለቤትዋ (ቡሃላ ላይ ሶስተኛ ኸሊፋ ወይንም የሳዑዲ ንጉስ የሆኑት)።
20208	እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ሆይ ፥ በመልአኩ በቅዱስ ገብርኤል ሰላምታ ሰላም እልሻለሁ።
20209	እኩሌቶቹም የግሪክ ደሴቶች ከባሕር ወደ ውጪ እየተወረወሩ የወጡ ይመስላሉ።
20210	በተጨማሪም የዜማና የግጥም ድርሰት ዕጣ ክፍሉ ናቸው።
20211	የሞርሞኖች መጽሐፍ መጽሐፈ ሞርሞን ስለ ግንቡ ካለበት መረጃ አብዛኛው ከመጽሐፍ ቅዱስ ጋር ይስማማል።
20212	ፊትለፊት፦ የዶሪ፣ ማርየ፣ ኢማምና አሊ አሉላ መታሰቢያ እንቁላል ግንብ።
20213	ኤንመርካር በኡሩክ መቅደስ ወዳለች ወደ ኢናና መልዕክት እንዲልክ ተልእኮ ይፈልጋል።
20214	እንዲያውም ማይክል አንጄሎ ካቫሌሪ ልጅ ቢኖረው ወስዶ ለማሳደግ ይፈልግ ነበር።
20215	ከእነዚህም ሠፈሮች መካከል በቀበና ወንዝ ስም በተሰየመው ቀበና ሠፈር ከተገጠሙት ግጥሞች አንዱን እንመልከት።
20216	ቀብራቸውም መንበረ ፀባዖት ቅድስት ሥላሴ ቤተ ክርስቲያን ጥቅምት ፲፭ ቀን ፲፱፻፸፪ ዓ.ም. ተከናውኗል።
20217	ላብራዶሮች ስፖርት ወዳድና ተጫዋች ሲሆኑ በብዙ የውሻ ባለቤቶች ዘንድ ተመራጭ ናቸው።
20218	በአብዛኛው ሞቃታማ የአየር ንብረት ያላት ሲሆን በአንድ ከፍተኛ እና በሁለት ቀበሌዎች የተከፋፈለች ከተማ ናት።
20219	በኢትዮጵያ ለሚገኙ ቲያትር ቤቶችና የኪነ ጥበብ ተቋማት የተቀናበረ የሀገረሰብ ሙዚቃ የመጀመሪያው ዘር የዘሩ ነበሩ።
20220	የአነባብሮ እርግጥ እሚለው እንዲህ ነው፡ አንድ ሊኒያረ የኤሌክትሪክ ዑደት ውስጥ ከአንድ በላይ ራሳቸውን የቻሉ የጅረት ወይንም የቮልቴጅ ምንጮች ሲገኙ፣ የአጠቃላይ ዑደቱ ውጤት ልክ እያንዳንዳቸው ምንጮች ለየብቻቸው በዑደቱ ላይ ቢገኙና፣ የሚያስገኙት ውጤት ከተሰላ በኋላ በተናጠል የሚገኙትን ውጤቶችን በመደመር (በማነባበር) የአጠቃላይ ዑደቱን ውጤት ማስገኘት ይቻላል።
20221	ምክንያቱም ሁሉንም የግዕዝ ቀለሞች እንደ ላቲኑ መክተቢያ በኣንድና ሁለት መርገጫዎች መክተብ ስለተቻለ ልንደሰትና ፊደላችንን ለዓለም የምናስተዋውቅበት ጊዜው ኣሁን ስለሆነ ነው።
20222	የአስረካቢ ቅብብል ከሁለት ወይንም ከዚያ በላይ አስረካቢዎች የተሰራ ሲሆን፣ የአንዱ አስረካቢ ውጤት ለሌላኛው አስረካቢ እንደ ግቤት የሚያገለግልበት ስርዓት ነው።
20223	በምስራቅና በደቡብ የባህር ጠረፎች ደግሞ አፋርና ሳሆ የተሰኙ አርብቶ አደሮች እንደሚኖሩበት ተመዘገበ።
20224	ብዙዎቻችን ከሁለት ነጥብና ከአራት ነጥብ በስተቀር ሌሎቹን ሥርዓተ - ነጥቦች በሚገባ አንጠቀምም።
20225	በተጨማሪም ከጤፍ፣ ከጥቁር ስንዴ፣ ገብስ የተዘጋጁ ዳቦዎችን እና ሌሎች ምግቦችን መመገብ።
20226	ሉዓላዊነት ያላቸው ሀገሮች በደማቅ ቀለም ተፅፈዋል።
20227	በአጠቃላይ ተስማሚ የአየር ንብረት ካገኘ የተተከለው ችግኝ ምንም አይነት የመጠውለግ ሁኔታ የማይስተዋልበትና ለአካባቢ ጥበቃ ስራዎችም ከፍተኛ ፋይዳ አለው።
20228	ከተማሪነቱ አንስቶ በርካታ ግጥሞች ጽፏል።
20229	የአነባብሮ እርግጥ ትንታኔ በዑደት ትንታኔ ውስጥ በጣም ጠቃሚ ነው።
20230	አንዳንዴም የሱመር አለቆች ወርረው አገሩን ይገዙ ነበር።
20231	ከዘመናችን ምሁራን መካከል መጽሐፍ ቅዱስን እንደ አምላክ ቃል አድርገው የሚመለከቱት በጣም ጥቂት ናቸው።
20232	በኒውተናዊ ትንታኔ እነዚህ ለውጦች የጊዜን ቋሚነት አይቀየሩም ስለዚህም የተመልካቹ እንቅስቃሴ ኩነቱ አሁን መፈጠሩን ወይም አለመፈጠሩን አይለውጠውም (በስዕሉ መሰረት፣ ክስተቱ በአግድሙ መስመር ማለፉን ወይም አለማለፉን )።
20233	በብሔረሰቡ በርካታ ጎሣዎች እንዳሉ ሲነገር ከነዚህም መካከል “ቡቡር”፣”ብልዝና” “ማልዝ” ነባር ጎሣዎች ሲሆኑ የተቀሩት ከጋሞ፣ከደራሼ፣ ከሞሲዬና ከኮሬ በተለያዩ ጊዜያት መጥተው የተቀላቀሏቸው መሆኑን የብሔረሰቡ አዛውንቶች ይናገራሉ።
20234	ምክንያቱም የአሁኑ ትውልድ በቀላሉ ሊረዳው ባለመቻሉ ማወቅና መረዳት እየፈለገ ከቁጥሩ ስሌት ረቂቅነት ኣንፃር ብዙ ሲቸገር ይታያል።
20235	የኖቪባዛር ሳንጃክ ሕዝቦች በተለይ ስላቭኛ የሚናገሩ እስላሞች፣ ኦርቶዶክስ ክርስቲያን ሰርቦች፣ የአልባኒያዊ እስላሞችና ቱርኮች ነበሩ።
20236	መቀመጫውን አሜሪካ ካደረገ በኋላም ከመጻፍ አልቦዘነም።
20237	የዘመናዊው ኅልዮት እሚለው ብርሃን የሞገድ-እኑስ ሁለትዮሽ ተፈጥሮ አለው ይላል።
20238	እንግሊዝኛ ከሌሎቹ ልሣናት ለምሳሌ ከቻይንኛ ፥ ከህንዲ ፥ ከጃፓንኛ እና ከእስፓንኛ አንዳንድ አዲስ ቃላት ከመውሰድ አላቋረጠም።
20239	በጆዮርጂያ የቆዩት የሙሽኪ ነገዶች እስካሁን በዚያ ሲገኙ ስማቸው መስከጢ፣ መስክ፣ ወዘተ.
20240	ዓማርኛውን በላቲን ቀለሞች መክተብ ኣስፈላጊ ሳይሆን በተገኘው የእንግሊዝኛ እስፔሊንግ እየጻፉ ያሉትን ኣንዳንድ ጉራማይሌ ምሁራን በሚገባ በሚያውቁት ዓማርኛ ፊደልና ቋንቋቸው እንዲጽፉና እንዲያነቡ ያገለግላል።
20241	የሚከተሉት አገራት በከፊል ይግባኝ ብለዋል፦ ቬትናም፣ ፊልፒንስ፣ ማሌዥያ፣ ብሩናይ ፣ የቻይና ሕዝባዊ ሪፐብሊክና ታይዋን ናቸው።
20242	በአንድነት በአንድ ጉድጓድ በባልና ሚስትነት ባይኖሩም፣ ከ፩ እስከ ፪ ‘ካሬ ኪሎ ሜትር’ አካባቢ ይጋራሉ።
20243	ሰንሰለቶች በሁለት አይነት መንገድ ትልማቸው ይከናወናል።
20244	በበሽታዎች የሚመጡ በአይን ለማየት የሚያዳግቱ የተለዩ የቅርፅ ለውጦችን ለማየት አንዳንድ ጊዜ የተጠቃውን አካል ክፍል በትንሹ ቆንጥሮ በመውሰድ የሚደረግ የረቂቅ ማይክሮስኮፕ ምርመራ ውጤት ፍንጭ ሊሰጥ ይችላል፡፡
20245	በረጃጅሞች ሂማላያ ተራሮች መካከል የሚያሳልፉ ሥፍራዎች በአካባቢው አሉ።
20246	በሄርሚዮን ነገዶች መካከል ስዌቢ፣ ሄርሙንዱሪ፣ ካቲ፣ እና ኬሩስኪ የተባሉ ጎሣዎች እንደ ኖሩ ይለናል።
20247	ቴክኖሎጂው በሁሉም የግዕዝ ቀለሞች እንድንጠቀም ችሎታ ስለሰጠን በተቀነሱ ወይም ሞክሼዎች በሌሏቸው መሥራትን ዶክተሩ ኣይደግፉም።
20248	የፒይርስን መጽሓፍ መግቢያ የጻፉት ፓንክኸርስት ናቸው።
20249	የሆደናሾኒ ብሔራዊ ባንዲራ ከዋምፖም (ዶቃ) የተሠራው የጥድ ምልክትና የሕገ መንግሥት ምሳሌ ነው።
20250	ከአኒዩስም ቀጥለው የጻፉት ሊቃውንት ይህ ሳሞጤስ መታወቂያና የሞሳሕ ማንነት አንድላይ ሲሆን፣ ከጋሊያ በላይ በታላቅ ብሪታንያ ደግሞ መጀመርያው የነገሠ ነው የሚል ዝርዝር ጨመሩ።
20251	ለከፍተኛው ብልሃቷ ምስጋና ይግባውና አዒሻ ኢ-ምክንያታዊ ለሆኑና ከቁርኣን አስተምህሮ ጋር የሚጋጩ “ኃይማኖታዊ” ተግባራትን ታግሳ የምታልፍበት ልብ አልነበራትም።
20252	ስያሜውንም ያገኘው ከቅዱስ ጊዮርጊስ ታቦት ጋር በመጡ ቄሳውስት ነው።
20253	ምክንያቱም ዓረፍተ ነገሩን በኦሮሚፋ ቁቤም ሆነ በአማርኛ ቁቤ መክተብም ኣያታርፍም።
20254	የሚበጀውን ባለቤት ያውቃል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
20255	እንግሊዞች ከደረሱ በፊት፣ የቡጋንዳ ብሔር ካባካ (ንጉሥ) ኮረብታማውን ሜዳ ለማደን ብዙ ጊዜ ይጠቅማቸው ነበር።
20256	የክፍላገሩ ኗሪዎች በብዛት የፐንጃቢ ብሔር ሲሆኑ ዋና ቋንቋቸው ፐንጃብኛ ፣ ሃይማኖታቸውም ሲኪዝም ነው።
20257	እያንዳንዱ የይሖዋ ምሥክር በመጽሐፍ ቅዱስ በሠለጠነ ሕሊናው ተጠቅሞ የራሱን ውሳኔ ያደርጋል።
20258	ሄስፔሩስና ወንድሙ አትላስ የያፔቱስ ልጆች ይባላሉ፤ ዲዮዶሮስም እንዲህ ተረከ።
20259	ናፖሊታንኛ በደቡብ ጣልያን በሰማያዊ ቀለም ናፖሊታንኛ የደቡብ ጣልያን አገር መነጋገሪያ ነው። ይፋዊ ሁኔታ ባይኖረውም ከጣልኛ እንደ ልዩ ቋንቋ ይቆጠራል።
20260	በአብዛኛው በገጠር ቦታዎች የተለመዱ ናቸው።
20261	የፌርፋክስ ካውንቲ ኗሪዎች መካከለኛ ዓመታዊ ገቢ ከ፻ሺህ በመብለጥ የመጀመሪያው የ ሰሜን አሜሪካ አውራጃ በመሆን ታሪክ ሰርቷል።
20262	አብዛኞቹም አህመድ ግራኝን በመከተል በጊዜው አማራ ተብሎ የሚታወቀውን ክፍል ለመውረር እረድተዋል።
20263	በተመሳሳይ ሁኔታም ጃንሜዳ በሚገኘው የክብር ዘበኛ የሠራዊቱ ሆስፒታል ውስጥ ለሠራዊቱና ለቤተሰቦቻቸው በየ፲፭ ቀናት የሙዚቃ ትርኢት ስለሚቀርብ ከዚያም ለድጋሚ ፈተና ቀርቦ በ፲፱፻፶፭ ዓ.ም. በሲቪልነት ተቀጠረ።
20264	በአንዳንድ መምህር ግመት፣ ከጥንታዊ መዝገብ የታወቀው አገር ሚታኒ ከማዴ ጋር ግንኙነት አለው።
20265	አንዳንዴም በወራሪ ሕዝቦች ምክንያት ከቀሪው የኢትዮጵያ ግዛቶች ተግንጥሎም አብዛኛው የሰሜን ሸዋ ግዛቶች፣ ማለትም ሰላሌ(ግራሪያ)፤ መርሃቤቴ ፤ ደራ፤ መንዝ፤ ተጉለት ፤ ይፋት፤ ምንጃር እና ቡልጋ ሕዝብ ክርስቲያን አማራ እና ኦሮሞዎች ናቸው።
20266	የሁለተኛው የአለም ጦርነት ካስነሳው የኢኮኖሚ ፍላጎት አንጻር ኤርትራ የእርሻና የኢንደስትሪ ምርቷ በክፍተኛ ደረጃ አደገ።
20267	በሁለተኛው የዓለም ጦርነት ኢጣልያን ከአፍሪቃ ለማስወገድ በተካሄዱት ጦርነቶች ላይ በሊቢያ እና በኢትዮጵያ ግዛቶች ውስጥ ተሰልፈው በታላቅ ጀብድ እንደተዋጉ ተመዝግቦላቸዋል።
20268	ከኩሻይቲክ የሜሮይ አገዛዝ የተወሰደ እንደሆነ የሚነገርለት ይህ ሀውልቶችን የማቆም ስራ አሁንም ድረስ በአከባቢው ተመሳሳይ ስራዎችን መመልከት ይቻላል።
20269	የተላቀውን አላህን በሁሉም ጉዳዮችና ሁኔታዎች እንድትፈሩት፣ በምትወዱትም በምትጠሉትም ሁኔታ ሐቅን አጥብቃችሁ እንድትይዙ እመክራችኋለሁ።
20270	ውሸታችንን ነው፡፡ መሠረተ ትምህርት እያስተማረ አላስቀምጥ ስላለን ነው ይቅርታ.
20271	ማንዳይስም በኢራቅ የተገኘ አነስተኛ የኖስቲሲስም አይነት እምነት ሲሆን፣ ዮሐንስ እንደ ዋና ነቢያቸው እና መሲኃቸው ይቆጥሩታል፤ ኢየሱስን ግን አይቀበሉም።
20272	በዘመናዊዩ ኢኮኖሚ ገንዘብ ከፍተኛውን ሚና ይጫወታል።
20273	በብሔረሰቡ የጋብቻ ሥርዓት የሚፈፀመው በአቻ ጎሣዎች መካከል ነዉ።
20274	ባራናምታራ እራስዋ ከፍተኛ አምባገነን ስትሆን ከሉጋል-አኔ-ሙንዱ ንግሥት ጋር ንግድ እንዳካሄደች ታውቅል።
20275	የጎባጣውን ርዝመት በቅርብ ለመገመት፣ ጎባጣውን በብዙ ቦታ ከትፎ በቀጥተኛ መስመር መተካት ግድ ይላል።
20276	የሚያጠግብ እንጀራ ከምጣዱ ያስታውቃል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
20277	በወጣትነት ዕድሜው ከአጎቱ ከፈላስፋው ከመሮፔዎስ እና ከወንድሙ ከሲድራኮስ ጋራ መርከባቸው ስለሰመጠች ከወንድሙ ጋር ከሞት ተርፈው ምጽዋ አጠገብ ተገኙ።
20278	የኢትዮጵያ ብሔራዊ ሙዚዮም በኢትዮጵያ የመጀመሪያው ሙዚዮም ሲሆን በሃገሪቱ ዋና ከተማ አዲስ አበባ ከአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ አጠገብ ይገኛል።
20279	በአሦርኛው ሳርጎን ትውፊት እንደሚለው፣
20280	ግድግዳዎቹ ከዝሆን ጥርስና ከቅጠላቅጥል ጌጦች የተሰራ ነበር።
20281	በተጨማሪም ሁሉንም አይነት መግለጫዎችን በአንድ ገጽ አካቶ ከመያዝ ይልቅ እርስበርስ የሚዛመዱና በሌሎች የተለያዩ ገጾች የተብራሩ ጉዳዮችን ከአጫጭር ማጠቃለያዎች ጋር አጣምሮ በማቀረብ በቀላሉ መረጃን ለማግኘት ይረዳል።
20282	ኣንድኣንድ ምሁራን ዶክተሩ እየተጠሙበት የኣለውን ፊደል ስለሌላቸው ስለቅርጾቹ የሚያነቡትን ባይረዱ ኣያስገርምም።
20283	ያስተማሩት ጥናቶች ቀስትን ማስፍንጠር፣ ሠረገላን መንዳት፣ ሙዚቃ ፣ ጽሕፈት፣ ሥነ ቁጥር ፣ ሥነ ፈለክ ጠቀለሉ።
20284	የሌብኒትዝ ያጻጻፍ ስልቶች ከቀላልነታቸው የተነሳ እስካሁን የምንጠቀምብቸው ሲሆን በኒውተንና በሌብኒትዝ መካከል የተነሳው «ማን መጀመሪያ ካልኩሊን አገኘ?»
20285	ምስላቸውን ሠርተው ለነዚህ ይሰግዱላቸዋል።
20286	በተጨማሪም እንደነ መስፍን ኢንዱስትርያል፣ መሰቦ ሲሚንቶ፤ታላላቅ ፋብሪካዎችና ዩኒቨርሲቲ መቐለም በከተማዋ ይገኛሉ።
20287	መንቱሆተፕ በዘመኑ መጀመርያ «ሔሩ ሳንቂብታዊ» የሚለው የሔሩ ስያሜ ወሰደ።
20288	ሰልጁኮችን ሲታገሉ ለሙሐመድ (ቱርክኛ፦ መሐመት) ሲጮሁ እንደ አምላክ ወይም ጣኦት ስም ቆጥረውት ስሙን በፈረንሳይኛ «ማሖመት»፣ በሮማይስጥም ወደ «ባፎመት» ቀየሩት።
20289	በኢትዮጵያ እንኳን በአማርኛ ፣ ትግሪኛ ፣ ኦሮምኛ ፣ ወላይትኛ ፣ ጉራግኛና ሌሎች ቋንቋዎች መጽሐፍ ቅዱስ በሙሉም ሆነ በከፊል ተተርጎሞ ይገናል።
20290	ተክለጻድቅ መኩርያ በ፲፱፻፮ ዓ.ም. በ ተጉለትና ቡልጋ አውራጃ አሳግርት ልዩ ስሙ ሳር አምባ በተባለ ሥፍራ ተወለዱ።
20291	ለማንኛውም ጥያቄው በመቅረቡ ደስ ነው ያለኝ ።
20292	ወንበዶችን በቡድን አሰብስቦ ብዙ ጊዜ ከመደበደባቸው በላይ አንዴ የጋራ ቤታቸውንም አቃጠሉ።
20293	እመቤታችን ከአባቷ ከኢያቄም እና ከናቷ ከሐና ነሐሴ ፯ ቀን ተጸንሳ ግንቦት ፩ ቀን በሊባኖስ ተወልዳለች።
20294	የጊልጋመሽ ትውፊት በተባለው አፈ ታሪክ ደግሞ፣ የኋለኛው ኡሩክ ንጉሥ ጊልጋመሽ እራሱን «የቅዱስ ሉጋልባንዳና የኒንሱን ልጅ» ይላል።
20295	ደርቡሾቹም የንጉሠ ነገሥቱን ሬሳ ከማረኩ በኋላ ራሳቸውን ቆርጠው በእንጨት ላይ ሰክተው ገበያ ለገበያ መንደር ለመንደር እያዞሩ ሲያሳዩ ዋሉ።
20296	ከተመዘገቡ ሥራዎቹ መካከል፦ ወደ ሊባኖስ የንግድ ጉዞ ላከ፤ «ኢዋይ» (?) በሶርያ ለማጥፋት ሠራዊት ላከ፤ የኩሽ መንግሥት ተልእኮዎች ምርት ወደ ግቢው አመጡ፤ የሶርያ ተልእኮዎች ምርት ወደ ግቢው አመጡ፤ «ኢዋይ»ና «ያሲ» በሶርያ ለማጥፋት የተላከው ሥራዊት ተመለሠ፤ ወዘተ።
20297	ፕሬዚደንት ኒዬሬሬ በጊዜውም ሆነ እስካሁን በአፍሪቃ ሽከታ ተሰምቶም ተደርጎም የማይታወቅ በፈቃዳቸው በ፲፱፻፸፯ ዓ/ም ሥልጣናቸውን ሲለቁ አገራቸው በዴሞክራሲ የዳበረች ሰላምና አንድነትን ያቀፈች አገር ነበረች።
20298	ዘፍጥረትን ሲስቲኒ በሚባለው ቤተ ክርስቲያን ጣራ ላይ እና የፍርድ ቀን የተባለውን ደግሞ በሲስቲኒ ቤተ ክርስቲያን ውስጥ ከመንበሩ በስተጀርባ በኩል በሮማ ከተማ ውስጥ ይገኛሉ።
20299	ሐሳባዊነት ሊታዎቅ የሚችለው ዓለም (በሌላ አባባል የውኑ ዓለም ) ሥረ መሠረት ወይም አዕምሮ ወይም ደግሞ መንፈስ ነው የሚል ነው።
20300	ፍራንሲስኮ ሀቪየር ሮድሪጌዝ ፒኔዶ (መስከረም ፴ ቀን ፲፱፻፸፬ ዓ.ም ተወለደ) ሜክሲካዊ እግር ኳስ ተጫዋች ሲሆን ለፒ.
20301	በመጀመርያ ክፍል፣ የብርሃን ልጆች ከነ ሌዊ ፣ ይሁዳና ብንያም ወገኖች በኤዶም፣ ሞዓብ፣ አሞንና በአሦር ኪቲም ላይ ጦርነት ያደርጋሉ።
20302	በተጨማሪም ጠብቀው በሚነገሩ ቃላት ላይ ከላይ አንድ ነጥብ በማስቀመጥ ይታወቃሉ።
20303	የቅዳሴውም ስርዓት ከተፈጸመ በኋላ ዓፄ ምኒልክ በውጭ አገር በአምስት ሺ ብር የተሠራ ካባቸውን ለብሰው፣ ባለወርቅ ጥላ ተይዞላቸው ዘውዳቸውን ደፍተው የወርቅ ዘንግ ይዘው የወርቅ ጫማ አድርገው ካህናቱ ከፊትና ከኋላ እያጠኑ በራሶችና ደጃዝማቾች ታጅበው ከቤተ ክርስቲያኑ ብቅ አሉ።
20304	ምክንያቱም ዋነኛው የኮሞዲቲ ገበያ ላይ ንግድ፤ እንደማንኛውም የንግድ ዘርፍ፤ ትርፍ በብዛት ለማግኘትና ኪሳራን ለመቀነስ ሲሆን በኮሞዲቲ ንግድ ላይ ደግሞ የወደፊቱ ዋጋ ስንት ሊሆን እንደሚችል ለመገመትና ኪሳራን አስወግዶ አትራፊው ገበያ ይትኛው እንደሚሆን ለመጠራጠር የሌሎችን ካምፓኒ እንዴክስ መመልከት ይጠቅማል።
20305	የወላጅነት ሥልጣን እንግዲህ ለሰው ሁሉ የሚወድቅ ነው።
20306	ያልበላህን አትከክ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
20307	የእንግሊዝ ሠራዊት ያለምንም ችግር ምጽዋ ላይ ካረፈ በኋላ ከሌሎች የኢትዮጵያ ኃይሎች ለምሳሌ ካሳ ምርጫ ድጋፍ በማግኘት፣ ከተክለ ጊዮርጊስ ሐዘን በማግኘት፣ ከዳግማዊ ምኒልክ ድጋፍም ሆነ ተቃውሞ ሳይደርስበት ያለ ችግር ወደ መቅደላ ተመመ።
20308	አስቀድሞ፣ የላቲን አልፋቤት ፯ኛው ፊደል ሆኖ ነበር።
20309	የቴዎድሮስ ሠራዊት አንኮበር ከተማ ግቢው ቅጥሩ ውስጥ ከመግባቱ በፊት ሹማምንቱ የግቢውን ቤተ መንግሥቱን አቃጥለውታል።
20310	በተጨማሪም እነዚህ አልበሞች ምርጥ የራፕ ሙዚቃ አልበሞች በተባለው ዘርፍ የግራሚ ሽልማትን አሸንፈዋል።
20311	ተናጋሪዎቹ በብዛት በስዊድን ሀገር ይገኙ እንጂ በፊንላንድም መጠነኛ ተናጋሪዎች አሉት።
20312	እስከዚህም ድረስ፣ ሦስተኛው ፊደል እንደ ድምጾቹ «ግ» ወይም «ክ» ሊወክል ቻለ።
20313	እንግሊዞች ቢወጡም የሚስኪቶ አገር ይፋዊ ባልሆነው መከታ ወስጥ ቀረችና ብዙ ጊዜ ከእስፓንያውያን ጋር ሲከራክሩ ብሪታኒያ በጉዳዩ ውስጥ ጥልቅ ብላ ገብታለች።
20314	የጆሜትሪክ ድርድር አጠቃላይ ቅርጽ ይህን ይመስላል፦
20315	በአንዳንድ ጥንታዊ መጻሕፍት ልማድ ዘንድ የቅሌምንጦስ ጽሑፎች፤ የአዳምና ሕይዋን ታሪክ፣ የመዝገቦች ዋሻ፣ ወዘተ.
20316	ምክንያቱን ለማወቅ በተደረገ ጥረት ኸርባን ለ ቬይ የተሰኘው ፈረንሳዊ የኒውተንን ህግ ተጠቅሞ ባደረገው ትንተና ለጊዜው በመነጽር ያልተስተዋለ ሌላ ፕላኔት በኡራኑስ ላይ የግስበት ተጽዕኖ እንዲያደርስበትና በኒውተን ህግ መሰረት ፕላኔቱ የት ሊኖር እንደሚችል ተነበየ።
20317	በብሔረሰቡ ወንዶች ከአቡጀዲ በእጅ የተሰፋ እጀ ጠባብ ሸሚዝና ሱሪ እንዲሁም ሀሲያ የተባለ በእጅ የተፈተለ ልብስ ሲለብሱ ሴቶች በኋላ በኩል ባለወጥ ጥለት የሆነውን ማዳ የተባለ የእጅ ፈትል ይለብሳሉ፡፡
20318	ግጥሚያዎቹ በዘጠኝ ከተማዎች ውስጥ በሚገኙ አስር ስታዲየሞች ውስጥ ነው የተካሄዱት።
20319	አለማቀፋዊ ሲንቦል ምልክቱን የስነ ስርአት ቁጥሩን የብዛት ቁጥር ፡ ተነጻጻሪ የአቶም ስፋት ብዛት ውይም ማስ፡ እንዲሁም በፔሪኦድካዊ ክፍለ ግዚያት መደቡን ቀለም ተወስነዋል።
20320	አስግድማኝ ማርያም ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ከአለት የተፈለፈ ቤተ ክርስቲያን ነው።
20321	የሄሮኒሙስ ዝርዝር በተግባር እንደ ዮሴፉስ ዝርዝር ይመስላል፤ እነዚህ ልዩነቶች ግን አሉ፦
20322	የብርሃኑን መግቢያ ማዕዘንና መውጫ ማዕዘን ያስተውሉ ብርሃን አንድ ቁስን ሲመታ የቁሱ አተሞች የተውሰነውን ብርሃን ውጠው የተቀረውን መልሰው በተለያየ አቅጣጫ ወደውጭ ይረጫሉ።
20323	ሉጋልባንዳ በዋሻው ትንግርት ሕልም ያያልና ይጸልያል፣ የጽሑፉ መጨረሻ ግን አሁን ፍርስራሽ ሆኖ በደንብ ሊነብ አይችልም።
20324	ከትንተናና ትንበያ የሚገኘው መረጃ ለፖሊሲ አርቃቂዎች፣ ተመራማሪዎች፣ የፈጠራ ባለሙያዎችና ልዩ በሆኑ ሌሎች ባለድርሻ አካላት በመረጃ ምንጭነት ያገለግላል።
20325	በተጨማሪም ክፍተቱ ካልተዘጋ ወይም ካልታሸገ ለአየር እና ድምፅ መግቢያ እና መውጫም ይሆናል።
20326	የብሔረሰቡ አባላት ከራሳቸው ቋንቋ በተጨማሪ የበና፣ የአርቦሬ ፣ የካራ እና የዳሰነች ብሔረሰቦች ቋንቋዎችን በሁለተኛ ደረጃ የናገራሉ።
20327	የኤነታርዚ ተከታይ ሉጋላንዳ ደግሞ ከቄሳውንት ወገን የሆነ ከባድ ገዢ ነበር።
20328	በፊሊፒንስ አበቦቹ የሚጫጫን ወይም ለእንቅልፍ እንደሚረዱ ይነገራል።
20329	የእንግሊዝ ወሽመጥ በአውሮፓ ውስጥ ከፈረንሳይና ከእንግሊዝ መካከል የሚገኝ ወሽመጥ ነው።
20330	ቋንቋቸውን በሱመር እንዲሁም በኤላም ይፋዊ በግድ አደረጉ።
20331	የተሰቀለው አምላክ መክበሩና መንገሡ ቀርቶ በየጊዜው ታቦት ወጣ እየተባለ ታቦቱ ብቻ ነገሠ ከበረ ሕዝቡም ወደ አምልኮ ባዕድ ኮበለለ ስለሚለው ግን አንድ ሕዝብ የንጉሡን ዙፋን ሲያከብርና ሲፈራ ንጉሡን ማክበሩና መፍራቱ እንደሆነ መዘንጋት የለበትም፡፡
20332	ተወዳዳሪን ማስላት የተወሰነ ጥረዛን በጥግ ከማስላት በጣም ስለሚቀል፣ ይህ እውነት በርግጥም ካልኩለስን በተግባር ለመጠቀም ጠቃሚ አድርጎታል።
20333	ለልጆቻቸው አዛኝ፣ አፍቃሪና ሩህሩህ ሲሆኑ በልጆቻቸው መካከልም ፆታንም ሆነ ሌላን ነገር መሠረት ያደረገ አድልዖ ከማድረግ መቆጠብ አለባቸው።
20334	በሾፐናውር እምነት የማናቸው ነገሮች ምንነት (ኢሴንስ) ፣ ሰዎችንም ጨምሮ፣ እውቀታቸው፣ ምክንያታዊነታቸው ወይምን መንፈሳቸው ሳይሆን ፈቃዳቸው ነው ይል ነበር።
20335	የተዳከመው ዥዋዥዌ ድግግሞሽ እንዲህ ይሰላል ነው።
20336	የተዋበችና የንጉስ ቴወድሮስ መቁረብ በወቅቱ ዙፋን ላይ ለመውጣት አንድ ቀሪ እንቅፋት በቴዎድሮስ ላይ ተጋረጠ፣ እርሱም የሰሜኑ ደጃዝማች ውቤ ነበር።
20337	በእንደገና መወለድ አርቲስት ማይክል አንጄሎ ቡናሮቲ የተሰራው ይህ የጌታችን መድሀኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ ስቅለት መሰረት ያደረገው መጽሐፍ ቅዱሱን ነው።
20338	በወታደራዊ አቋም፣ በፀባይና በተኩስ ወታደር ቆምጬአምባው ይልማ አንደኛ.
20339	የሚታወቀው በሦስት ቅጠሊቶቹ አብረው በራሳቸው አገዳ ላይ ነው።
20340	የብሔረሰቡ መጠሪያ ስያሜውን ያገኘው ከአረብኛ ቋንቋ ነው።
20341	በዛንዚባር ደሴት፣ ታንዛኒያ የሚታይ የባርነት ትዝታ ሐውልት ባርነት በጠባብ ትርጉሙ «ሰዎችን እንደ ሌላ ሰው ንብረት የሚገዙበት፣ የሚሸጡበት፣ የሚለዋወጡበት ወይም የሚያዙበት ሁናቴ» ማለት ነው።
20342	ኩብለላውን በእግር የጀመረው ለአያቱ ሳይነግር ስለነበር ከቤት ሲጠፋ አያቱ ለአጎቱ ሁኔታውን በመንገር ጥላሁንን ይጠብቁ ጀመር።
20343	ከእነዚህም መካከል የንፍፊት ማበጥ፣ የማይለቁ ትኩሳቶች፣ ድካምና ተቅማጥ፣ ክብደት መቀንስ (ከ፲ በ፻ በላይ)፣ ደረቅ ሳልና ከባድ የእንቅልፍ ላብ ይገኙበታል።
20344	በፖርቱጊዝ ተጓዦች ምክንያት ተራራው በጥንቶቹ አውሮጳውያን ዘንድ ታዋቂነትን አትርፎ ነበር።
20345	ኤክሲጅዮስ ወደኋላ በመቍጠር ሲጀምር ይመስለኛል ኣዲሱ ካለንደር ላይ ሰባት ዓመታት ግድም የጨመረበት።
20346	በዲዮዶሩስ ሲኩሉስ ዲዮዶሮስ ሲኩሉስ በመዘገበው የሊብያ አፈ ታሪክ ዘንድ፣ ክሮኖስ ወይም ሳቱርን የኡራኖስና የቲቴያ ልጅ ሲሆን በጣልያን፣ ሲኪልያና ስሜን አፍሪካ ላይ ንጉሥ ነበረ።
20347	በቴክኖሎጂ ሽግግሩ መንግስት ትኩረት በሰጠባቸው የትኩረት መስኮች የተሰበሰቡ የፓተንት መረጃዎች ለስራ ፈጣሪዎችና ተመራማሪዎች በሚያመችና ቀላል በሆነ ሀገራዊ ይዘትን በተላበስ መንገድ ማግኘት እንዲቻል የተበለፀገ ሲስተም ነው።
20348	የዲኖስዮስ ጁልያን ካላንደር ስሕተት እንደነበረው የቫቲካኑ ጳጳስ በቅርቡ በመጽሓፋቸው ስለኣሰፈሩ ዶክተሩም ኣመስግነዋቸዋል።
20349	ለእስራኤል ከተማ፣ ናዝሬት፣ እስራኤል ን ይዩ።
20350	ተመመራመር ይገኛል ቁምነገር የአማርኛ ምሳሌ ነው።
20351	ተክለጻድቅ መኩርያ እንዳለው የሔርሆር አባት የቴብስ ካህኑ አመንሆተፕ ሲሆን፣ እናቱ የፈርዖን ልጅ ነበረች።
20352	የመግነጢስ መስክን አቀማመጥ በሚያሳይ መልኩ የብረት ቁርጥራጮች በመግነጢሱ ዙሪያ የሚሰሩት ትዕይንት።
20353	እኩልዮሹን እውነት ለማድረግ ተለዋዋጭ ዋጋው በሚከተለው አይነት ሊሰላ ይገባል፡ -
20354	ዳሳሻዊነት ዕውቀት የሚመጣው ባብዛኛው ወይንም ሙሉ በሙሉ ከሥሜት ሕዋሳት ግንዛቤ ነው የሚል የፍልስፍና አይነት ነው።
20355	በተለምዶው ስርዓት የጽሕፈት ሚኒስቴሩ የንጉሠ ነገሥቱን መንግሥታዊ መዝገቦች ጸሐፊ እና ጠባቂ ሲሆን፣ ዐዋጆች፤ ትዕዛዛት እና መንግሥታዊ ሰነዶችም በዚሁ ሰው በኩል ያልፋሉ።
20356	የማይከፍል ባለእዳ የሰጡትን ይቀበላል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
20357	ባለቤትየው ገስግሶ እማድቤቱ ሲደርስም መለስተኛ እሳትና ምድጃው ላይ ተጥዶ የሚንከተከተውን ድስት ሙሉ ውሃ ያያል።
20358	በዩናይትድ ስቴትስ በሚገኘው በሞርሞን ሃይማኖት መጻሕፍት ዘንድ፣ ልሣናት በተደባለቁበት ጊዜ የ'ያሬድ' ወገኖች መጀመርያውን ቋንቋ ጠብቀው በስሜን ቅርብ ወደ ሆነ፣ ስለ አዳኙም 'ናምሩድ' ወደ ተባለ ሸለቆ እንዲጓዙ ታዘዘ።
20359	የጆሜትሪክ ድርድር ቁጥሮችን ስንደምር የምናገኘው የሂሳብ ስርዓት ጆሜትሪክ ዝርዝር ይባላል።
20360	ምልክቷንና አረመኔ ሥርዓቷን በጀርመን ከሊቡርኒያ ኢንዳስገባች ይለናል።
20361	በተጨማሪም ዶክተሩ በየጊዜው የሞዴት፣ ኢትዮወርድና ግዕዝኤዲት ኣማርኛና እንግሊዝኛ መመሪያዎችን ለመክተብና ማቀነባበሪያ ከተጠቀሙባቸውና የሌሎችም ሥራዎች ሌላ ብዙ መጽሓፍት ከ፲፱፻፹፫ ዓ.ም. ጀምሮ ከጻፉባቸው ታዋቂ ደራስያን መካከል ዶ/ር ዓለሙ ቢፍቱ እና ዶ/ር ለይኩን ብርሃኑ ይገኙበታል።
20362	በነገሥታት ዝርዝሩ መሰረት፣ ላዕላይነቱ («ቅዱስ ከተማው» ኒፑር የሰጠው) መጀመርያ ወደ ማሪ ከተማ ሥርወ መንግሥት ተዛወረ።
20363	በአጠቃላይ መልኩ፣ በክሬዲት የተከፈለን ወጪ በየወሩ በሚላክ የክሬዲት ቢል አማካይነት መክፈል ደንበኞች ዕዳ ውስጥ እንዳይገቡ ይረዳል።
20364	ለማጠቃለል ያክል፣ የመጽሃፉ የመጀመሪያ ክፍል የ"በላይ ሰውን" መምጣት የሚሰብክ ሲሆን፣ እጅግ በለመለሙና ጣፋጭ በሆኑ እይታወች የታጀበ ነበር።
20365	የመጻሕፍቱ ተጽእኖ የምሥራቅ አማልክትን ለምሳሌ አፖሎ፣ «ታላቂቱ እናት» ኩቤሌ እና ኬሬስ፣ እንዲሁም የግሪኮች አረመኔ እምነት ወደ ሮማ አረመኔ ሃይማኖት አስገባ።
20366	የማራቶኑን ውድድር ያሸነፈው አሜሪካዊው ፍራንክ ሾርተር ሽልማቱን ከተቀበለ በኋላ በቀጥታ ወደ አበበ ቢቂላ በመሄድ እና እጁን በመጨበጥ ያለውን ፍቅር እና አክብሮት ገልጾለታል።
20367	ቴወድሮስና ሽፍቶቹ የደምቢያ አስተዳዳሪ የነበሩት ደጃዝማች ክንፉ ምንም እንኳ ቴወድሮስን ለዘመቻ ይዘውት ቢውጡም ግዛታቸውን ከካሳ ይልቅ መኮንን ለተባለ ልጃቸው ለማውረስ በመፈለጋቸው ግንኙነታቸው የሻከረ ሆነ።
20368	በመጀመሪያ ደረጃም አነስተኛ የህትመትና የማስፋፋት ወጭና የሚጠይቅ መሆኑና ዝቀተኛ የሆነ የጎንዮሽ አካባቢያዊ ተፅኖች ያሉት መሀኑን ማንሳት ይቻላል።
20369	ጊልጋመሽም በኡሩክ የነገሰው ከሉጋልባንዳ ተከታይ ከዱሙዚድ፣ አሣ አጥማጁ ቀጥሎ እንደ ነበር ይባላል።
20370	የኢትዮጵያ ሕዝቦች አብዮታዊ ዲሞክራሲያዊ ግንባር የኢትዮጵያ ፖለቲካ ወገን ነው።
20371	ፓርላማውና ጠቅላይ ሚኒስትሩ በዲሞክራስያዊ ምርጫ ይመረጣሉ።
20372	የኢትዮጵያ አቋም፣ ከታሪክ፣ ከመልክዓምድር፣ ከብሔርና ከኢኮኖሚ አንጻር፣ እንዲሁም ከስትራቴጂክ ፍላጎት አንጻር፣ ማለት የባሕር በር እንዲኖራት አስፈላጊ መሆኑን በመግለጽ ኤርትራ የርሷ እንደሆነች ነበር።
20373	በተጨማሪም የዕለት ዜናዎችን በመከታተል፣ባለሞያዎችን ወይንም አማካሪዎችን በመጠየቅ በኤች.
20374	በኢትዮጵያ በተለይ የታወቁት፦
20375	በቋንቋቸው ሰይንት ቪንሰንትን «ዮውሎውማይን» ይሉት ነበር።
20376	አብረዋቸው የነበሩ መንገደኞች በቃ የአባይ ሽፍታ ሊዘርፈን ነው ብለው ሲያለቃቅሱ።
20377	እንበረምም ዮካብድ በተወለደች ቀን ተወለደና በሌዊ ፺፬ኛው ዓመት የእንበረም ሚስት ሆነች።
20378	በአገራችን በሽታው አብዛኛውን ጊዜ የሚገኘው በጣም ሞቃታማና ደረቅ ያየር ጠባይ በሚታይበት ከጥር እስከ ሰኔ ባለው ጊዜ ሲሆን በማጅራት ገትር ወረርሽኝ የሚታወቁት ወራት ጥር ፣ የካቲት ፣ መጋቢት ፣ ሚያዝያና ግንቦት ናቸው።
20379	ሎጋሪዝምን ፈልስፎ ለመጀመሪያ ጊዜ ያሳተመው ስኮትላንዳዊው ጆን ኔፐር ነበር።
20380	ሢንጅያንግ በቻይና ሢንጅያንግ ዊግር ራስ-ገዥ ክልል የቻይና ሕዝባዊ ሪፐብሊክ ክፍላገር ነው።
20381	እንዲያውም የፈረስ እሽቅድድም አሁን እንደ ቀድሞ ደረጃ የተወደደ አልቆየም፣ ራግቢ እና ቢራ ግን ዛሬውንም በኒው ዚላንድ ሕዝብ በኩል በጣም የሚወደዱ ሆነው ቀርተዋል።
20382	አራተኛውም ቆርኪን የሚጨምረው ፈጣን ይሆን ነበር፣ ነገር ግን ለሦስተኛው ማሽን በመልጠፊያ ለተዘጋጀው ጠርሙዝ መቆየት አለበት።
20383	የዶክተሩን ፊደላት መርገጫዎች ስፍራ ቀይሮ ማቅረብ ሕዝቡን ለማወናበድ እንጂ ኣዲስ ፈጠራ ወይም ገበታ ኣይደለም።
20384	የታጠበውን መጥበሻ በመካከለኛ ሙቀት ማጋል።
20385	በመቀጠል፣ በሃይል የጎለበተው ደርግ ጠቅላይ ሚንስትር እንዳልካቸው ከስልጣን እንዲነሱ አድርጎ ሚካኤል እምሩን ተካ።
20386	አርእስቱን ያገኘው እንዳጋጣሚ አንድ ጃማይካዊ ሃኪም የሆነ ጓደኛው «አል ናይት ሎንግ» ሲል ያንጊዜ ዝም ብሎ አወቀው።
20387	በተቀኟቸው ቅኔዎች ሃይማኖታዊ ይዘት ያላቸውን ቅኔዎች አመስጥረዋል።
20388	በፈረንሳይ አገርና በእንግሊዝ አገር የተለያዩ ንግግሮችንና ሽልማቶችን ያገኙ ሲሆን በአሁኑ ወቅት ከነቤተሰባቸው በቺካጎ ፣ ሰሜን አሜሪካ ይኖራሉ።
20389	በፖለቲካዊ ጉዳዮች አይሳተፉም ወይም በማንኛውም ብሔር ውስጥ በሚደረጉ ጦርነቶች ጣልቃ አይገቡም።
20390	በኢትዮጵያ ባህላዊ ሰንጠረዥ፣ ክፍል እስከሚማረክ ድረስ ተጫዋቾቹ እንደ ልባቸው (አለተራ) ይጫወታሉ።
20391	ሶማሊላንድ እውቅና ያልተሰጠው በስራው ግን እንደ አንድ ልዑላዊ ሃገር የሚንቀሳቀስ በአፍሪካ ቀንድ በሰሜን ምስራቅ ሶማሌ የሚገኝ አካል ነው።
20392	ጦርነቱንም የሚነሱ ነገሥታትና አለቆቹ ሁሉ ልባቸው ሀብት እንደፈለጉ አይገልፅም።
20393	የተባበሩት ሃይላት የአገሬውን ፍላጎት ለማወቅ አጣሪ ኮሚሽን ላኩ።
20394	በበነጋውም ዶክቶር ዲንትግራፍ ከንጉሥ ልገናኝ ብለው ላኩ፡፡ እኛም እሺ ብለን ፪ታችንም ፩ ላይ ሁነን ጠራናቸው፡፡ እሳቸውም እነዚህ ሰዎች እጃቸው ተይዘው ይመርመሩ አሉ፡፡ የታመኑ አሽከሮቻችን ናቸው፡፡ አይጠረጠሩም፡፡ እጃቸው ተይዘው የሚመረመሩት ምንድነው ብንላቸው ተይዘው ካልተመረመሩ ሐኪሙ አይገቡም አሉ፡፡
20395	በኢትዮጵያ ዘውዳዊ የመንግሥት ሥርዓት የቅርብ ታሪክ ከነበሩት አልጋ ወራሾች ለብዙ ዘመናት የማዕርጉ ባለቤት እና የመጨረሻው አልጋ ወራሽ የነበሩት መርድ አዝማች አስፋ ወሰን ነበሩ።
20396	የቦስፖሮስ ወሽመጥ በአውሮፓና በእስያ መካከል በቱርክ አገር ውስጥ የሚገኝ ወሽመጥ ነው።
20397	ከማያውቁት መልአክ የሚያውቁት ስይጣን ይሻላል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
20398	ኢኮኖሚያዊ ቀውሱና የዕቃወችን ውድነት ተከትሎ ብሔራዊነት ገኖ መውጣት ጀመረ።
20399	የበከራወች ስብስብ የጉልበትን አቅጣጫ ለመቀየር ብቻ ሳይሆን፣ ጉልበትን ለማብዛት ሁሉ ሊጠቅም ይችላል።
20400	እንዳትሄድ ቀየዳት እንዳትበላ ለጎማት የአማርኛ ምሳሌ ነው።
20401	አራተኛውም መስመር አትክልትን ያሳያል።
20402	እርሳቸውም ትርጓሜ መጻሕፍትን ያስተምሩ ነበር።
20403	በአንዳንድ በተለይ በአይሁዶች መምህራን ዘንድ፣ ይህ መልከ ጼዴቅ በእውነት የኖህ ልጅ ሴም ነበረ፣ ሹመቱም ከማየ አይህ በፊት ስለ ኖረ ነበር።
20404	የቴምብሮቹ ምስሎች የተነደፉት በአገኘሁ አዳነና እሸቱ ጥሩነህ ሲሆን፤ የ፳ ሳንቲም፣ የ፹ ሳንቲም፣ የአንድና ሁለት ብር ዋጋ አላቸው።
20405	የነገሥታት ዝርዝር ኤንሻኩሻና ከሀዳኒሽ የሱመር ላይኛነት እንደ ያዘ ሲል ኤንሻኩሻና እራሱ የኤአናቱም ተወዳዳሪ ሆነ።
20406	በቆፋሪዎቹ እምነት ተፈጥሮአዊ አኗርኗር አይነተኛ ነበረ።
20407	እያንዳንዱ አይነት ብረታብረት ከተወሰነ የድግግሞሽ መጠን በታች ያለ ብርሃን ካረፈበት ከነጭርሱኑ ኤሌክትሮኖቹ አይንቀሳቀሱም (የፈለገ ብርሃኑ የደመቀ ቢሆንም)።
20408	የእስረኞቹ መለቀቅ ያናደዳቸው እንግሊዞች ግን ሴራ ፈጥረው ዓፄ ምኒልክ እንዲይስርዋቸው አድርገዋል።
20409	በአጠቃላይ መልኩ፣ በቸነፈር፣ በእልቂት፣ እና በርስ በርስ ጦርነት ጊዜ የሚታዩት የሰው ልጅ ባህርያት መነሻቸው የሰው ልጅ ተፈጥሮ እንደሆነ ለማሳየት ሞክሯል።
20410	በተጨማሪም ግብርና ለኢትዮጵያ ኦርቶደክስ ቤተ ክርስቲያን ብሉይ ኪዳንንና አዲስ ኪዳንን በመተርጎም ትልቅ አገልግሉት ቢያደርጉም ትልቁን አስተዋጽዖ ያደረጉት በሕግና በቤተ ክርስቲያን ዜማና አቋቋም ነበር።
20411	ሐዋርያዊት የሆነች የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያናም ምእመኖቿ ከእመቤታችን በረከትን እንዲያገኙ ይጾሙ ዘንድ ይህን ሐዋርያት የጾሙትን ጾም እንዲጾሙ አዉጃለች።
20412	ከቋንቋቸው ባሻገር እንደሌሎቹ የኢትዮጵያ ብሔር፣ ብሔረሰቦች እና ህዝቦች ሁሉ የራሳቸው የሆነ ባህል፣ እምነት፣ አስተዳደራዊ ስርዓት፣ መገበያያ ገንዘብ ፣ የጊዜ እና ዘመን አቆጣጠር ስርዓት እና ሌሎች ማህበራዊ እሴቶች ያሉት ህዝብ ነው።
20413	ምክንያቱም ጽሑፉን የሚጽፉትና የሚያነቡት መሣሪያው ላይ በኣለ ፊደል ስለሆነ ነው።
20414	እርሳቸውም በፍጹም መተማመንና በእርጋታ፡- “በእርግጥ ይህን ተናግረዋልን?”
20415	የብሔረሰቡ አባላት በዋነኛነት የሚኖሩባቸው አሥሩ ወረዳዎች ሜዳማ፣ ተዳፋትና ወጣገባ የመሬት አቀማመጥ ሲኖራቸው የአየር ንብረቱም ደጋ፣ ወይናደጋና ቆላማ ነው።
20416	መጀመርያው መሐለቅ ከኤሌክትሩም (በተፈጥሮ የሚገኝ የወርቅና የብር ቅልቅል) ነው የተሠራ።
20417	የተለቀመው በተለይ ከእንግሊዝኛ ፣ ከፈረንሳይኛ ፣ ከጣልኛ ፣ ከእስፓንኛና ከፖርቱጊዝኛ ስለ ሆነ ቋንቋው ከሁሉ እንደ ሮማይስጥ ይመስላል።
20418	በሽንታቸው ምልክት የሚያደርጉት ግን ወንዶቹ ብቻ ናቸው።
20419	የሑራውያን ቁጥርና በአሞራውያን ላይ ተጽእኖአቸው በዚህ ዘመን እንደ በዛ ይታወቃል፤ አባ-እል የአሞራውያንን ጣኦታት ብቻ ሳይሆን የሑርያውያንን ጣኦታት ደግሞ ይጠቅስ ነበርና።
20420	አሞራውያን አለቆች በመስጴጦምያ ጉዳይ ጥልቅ እያሉ፣ ዕብራውያን በጌሤም፣ የአሦርም ካሩም በሐቲ ነጋዴዎች የሆኑበት ወቅት ነበር።
20421	ተክለጻድቅ ከረጅም የአገልግሎት ዘመን በኋላ በተወለዱ በ ሰማንያ ስድስት ዓመታቸው ሐምሌ ፲፮ ቀን ፲፱፻፺፪ ዓ.ም. አርፈዋል።
20422	ባለቤታቸው ወይዘሮ ትደነቅያለሽ የዓፄ ምኒልክ ታማኝ አገልጋይና አማካሪ የነበሩት የአቶ መክብብ ልጅ ነበሩ።
20423	በሃርዲንግ ተከታይ በፕሬዝዳንት ካልቪን ኩሊጅ ዘመን ደግሞ እንዲህ ያለን ማዕረግ ይዘው አገለገሉ።
20424	ያሞጠሞጠው አፋቸው ሳይነቃነቅ፣ ትልልቅ ጆሮቻቸው ናቸው ወደፊትና ወደኋላ የሚንቀሳቀሱት።
20425	በተጨማሪም ኒውተን የእንቅስቃሴ ህጎችን በመጠቀም የፕላኒቶች (ፈለገ ሰማያት) እንቅስቃሴ በነዚሁ ህጎች እንደሚመሩ በማሳየት እና የሌላ ምሁር የጃናንስ ኬፕለር የፕላኒቶች እንቅስቃሴ ህግ ጋር እንደሚጣጣም በማሳየት ፤ በፊት ይታመንበት የነበረውን መሬት የሁሉም ነገሮች ማዕከል ናት የሚባለውን ሐሳብ ትክክል እንዳልሆነ በሳይንሳዊ መንገድ አሳይቷል።
20426	የኢትዮጵያ ብሄራዊ ዲሞክራሲያዊ አብዮት ፕሮግራምን ተቀብያለሁ፤ ከሰፊው ህዝብ ጥቅም ይልቅ የራሴን ጥቅም አላስቀድምም፤ ከራሴ ጥቅም ይልቅ የሰፊውን ህዝብ ጥቅም አስቀድማለሁ፣ እየተማርኩ ከአብዮቱ ጋር ለመቀላቀል ፈቃደኛ ነኝ.
20427	የኮልቂስና የግብጽ ተመሳሳይነት በግዝረት እና የተልባ ጨርቅ በመስራታቸው በኩል ያጠቁማል።
20428	ዓይንባይን ዝምድና እያንዳንዱን የድርድር አባል በቀደሙት አባላት ይተረጉማል።
20429	ምእመናንም በተኲላ እንዳይነጠቁ በተለያዩ ጋዜጦች ትምህርትና ማበረታቻ ሲሰጡ ኖረዋል።
20430	የመንግስት መዋቅሯ ፕሬዝዳንታዊ ሪፓብሊክ የሚባለው ሲሆን የሀገሪቱ ፕሬዝዳንት ጆሴ ሙጂካ ይባላሉ።
20431	አስቀድሞም በነቢየ እግዚአብሔር ዘካርያስ እንደተነገረው ‘አንቺ የጽዮን ልጅ ሆይ እጅግ ደስ ይበለሽ ፣አንቺ የኢየሩሳሌም ልጅ ሆይ እልል በይ እነሆ ንጉሥሽ ጻድቅና አዳኝ ነው ትሑትም ሆኖ በአህያም በአህያያቱም ግልገል በውርንጫይቱ ላይ ተቀምጦ ወደ አንቺ ይመጣል… ሰላምን ይናገራል’’ ትንቢተ ዘካርያስ ምዕራፍ ፱ ቁጥር ፱።
20432	ፊታውራሪው ያንጊዜ በፈረንሳይ፣ በብሪታንያ እና በዠኔቭ የኢትዮጵያ ዋና ልዑክ ነበሩ።
20433	ኢንዶኔዥኛ በተለይ በኢንዶኔዥያ የሚነገርና የአገሩ ይፋዊ ቋንቋ ነው።
20434	ጎንደሻፑር አካዳሚ በጎንደሻፑር፣ ፋርስ የነበረ የኔስቶራዊ ክርስትና ከፍተኛ ትምህርት ቤት ነበረ።
20435	በአንዳንድ ቦታዎች አሽከርካሪዎች መጥፎ ቦታዎችን ለማለፍ ሲሉ ከመንገድ ውጭ ይነዳሉ።
20436	የሶቅራጠስ ተማሪና የአሪስጣጣሊስ አስተማሪ ነበር።
20437	በዘፍጥረት ፲፬፡፮ የኮሎዶጎምርና አምራፌል ሠራዊት አገራቸውን መቱ።
20438	በአጠቃላይ መልኩ፣ ማጠራቀምሁለት የተለያዩ ትርጉሞች አሉት ማለት ነው።
20439	ግዕዝኤዲት ግዕዝን ኮምፕዩተራይዝ በኣደረጉት በዶ/ር አበራ ሞላ የተፈጠረ ኣዲስ የግዕዝ መክተቢያ ነው።
20440	ለትምህርት ሲደርሱ በአካባቢያቸው የነበረውን የአገራቸውን ትምህርት ተማሩ።
20441	የማያደርግ እንትን ከቤተክርስቲያን ይቆማል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
20442	አይሁድእና ሰባተኛ ቀንአድቬንቴስት ቤተክርስቲያን ሰንበትን የሚያከብሩበት ቀን ነው።
20443	ጥናቶቹም፦ የኮንግ-ፉጸ ስነ ጽሑፍ፣ ታሪክ፣ ሥነ-ጽሑፍ፣ ሥነ ቁጥር፣ ሕግ ፣ የቁም ጽሕፈት፣ ፈረሰኝነት፣ ቀስትን ማስፈንጠር፣ ወዘተርፈ.
20444	አንዳንዴም የቅድመ-ታሪክ መጨረሻ ለመወሰን ይከብዳል።
20445	በንጉሳቸው ሹትሩክ-ናሑንተ መሪነት ኤላማውያን የባቢሎን ንጉስ የሐሙራቢ ሕገጋት የተቀረጹበት ጽላት በዝብዘው ወደ ሱሳ በምርኮ ወሰዱት።
20446	በተጨማሪም ስሙንት(ስምንት) ሰንጋ መስቃን በመባል የሚታወቁት አከባቢዎች ደግሞ የጠቀር፣ ሚካኢሎ፣ ውሪብ፣ አቦራት፣ እም (እናት) መስቃን ፣ እምቦር (ፈረዝአገኝ) ፣ የተቦን እና ጎይባን ናቸው።
20447	አገልግሎቱ ከቦምቤይ -አዲስ አበባ-ናይሮቢ- ብራዛቪል ሌጎስ አቢጃን ነበር።
20448	ሄራክሊተስ እንደጻፈ "ጦርነት የሁሉ ነገር አባት ነው"፣ በዞራስቱራ አስተያየት ያለፍልሚያ ምንም ጥቅም ያለው ነገር አይመጣም።
20449	ከዘመራቸው መዝሙሮች "አብዛኛዎቹ" ሲባል ስንቶቹ ናቸው ከሕይወቱ ገጠመኝ ጋር የተያያዙት?
20450	ከክላርኔት በተጨማሪ “አኮርዲዮን፣ አልቶ- ሳክስ ፣ ፒያኖ ” የተሰኙትን የሙዚቃ መሣሪያዎችንም በብቃት ይጫወት ነበር።
20451	በኢትዮጵያ ጭፍረኞች (ወይም ሳቲሮች የተባሉ) አመጡለት፣ ከዚያ እነዚህና ዘጠኙ ሙሳያውያን (ሴት ዘፋኞች) ከኦሲሪስ ጋር ተጓዙ።
20452	በጐረቤቶቹ ኮሎምቢያ ፣ ፔሩ ፣ እና በፓሲፊክ ውቅያኖስ ይዋሰናል።
20453	ለምሳሌዮች ዶራእሞን ፣ ቶቶሮ ፣ ዋንፒስ ፣ እና ፖከሞን ናቸው።
20454	ቴክኖሎጂው ከተፈጠረ ፳ ዓመት ገደማ ይሆነዋል።
20455	የጀርመናዊ ቋንቋዎች ፫ ክፍሎች ምዕራብ ጀርመናዊ፣ ስሜን ጀርመናዊ፣ እና ምሥራቅ ጀርመናዊ ሲሆኑ ከነዚህ አንዱ ምሥራቅ ጀርመናዊ አሁን ጠፍቶ አይገኝም።
20456	ስርጭቱንም በአማርኛ ፣ በትግርኛ ፣ በኦሮምኛ ፣ በሶማልኛ ፣ በአፋርኛ ፣ በእንግሊዝኛ እና በአረብኛ ቋንቋዎች ያቀርባል።
20457	የይምረሃነ ክርስቶስ ቤ/መንግስት ከቤ/ክርስቲያኑ ያነሰ ጥራት ያለውና በአሁኑ ወቅት ለመፍረስ አደጋ የተጋለጠ ነው።
20458	እሚያሸንፍ ተግባርና ስራ ነው ።
20459	አገራቸውን በመሪነት ሰኔ ፲፱ ቀን ፲፱፻፶፪ ዓ/ም ለነጻነት ካበቁ በኋላ በፕሬዚደንትነት እስከ ፲፱፻፷፬ ዓ/ም ድረስ መርተዋል።
20460	ከተንጋደደ በርግጥም ቀጥ ያለ መስመር ሳይሆን የተንጋደደ መስመር ይሆናል ማለት ነው።
20461	ዐሳማዎችም አምልጠው ወደ ጫካ ሲመለሱ እንደገና አሪያዎች ቶሎ ይሆናሉ።
20462	በሳይንሳዊ የተለምዶ ስም ደግሞ «ሰማያዊዋ ፕላኔት» እየተባለች ትጠራለች።
20463	ለሚመለከት ለሚያየው ሞት ቅርብ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው።
20464	ኪንግስቶን የጃማይካ ዋና ከተማ ነው።
20465	የአይሁዶች ትምህርት ግን በረቢ አኪቫ በን ዮሴፍ መሪነት በሌላ አቅጣቻ ሄዶ አዋልድ መጻሕፍት ከብሉይ ኪዳን አጠፉና ተልሙድ በተባለ ጽሑፍ አዳዲስ ትምህርቶች ፈጠሩ።
20466	የብሪታንያ መንግሥት ግን ለዚህ አዋጅ የይፋ እውቅና ከመስጠቱ በፊት ግንቦት ፬ ቀን ፲፱፻፳፱ ዓ/ም ለተፈጸመው የንጉሥ ጆርጅ ሳድሳዊ የንግሥ በዓል እንዲገኙ ጃንሆይን ጋብዞ ነበር።
20467	በአካባቢው በሚገኘው ፍል ውሃም እንዲሁ በአጠቃላይ ጎጃም ትታዎቅ ነበር።
20468	በግሪኮችና ሮማውያን አፈ ታሪክ ዘንድ፣ በአገራቸው ከታላቅ ጐርፍ በኋላ እስከ ሳሞትራቄ ድረስ በቆዳ ጀልባ ውስጥ ሰፈፉ።
20469	በተጨማሪም የመስቃን ቤተ ጉራጌ አባላት በአጎራባች ወረዳዎችና በደቡብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል በከንባታ አለባ ጠንባሮ በሲዳማና በጌዲኦ ዞኖች እንዲሁም በኦሮሚያ ክልል በመቂ አከባቢና በሃገሪቷ በሆነችው በአዲስ አበባ ከተማ ውስት ተሰራጭተው ኑሮአቸውን መስርተው የገኛሉ።
20470	የመደመሪያ ሰንጠረዥ ሥነ ቁጥር ወይንም በእንግሊዝኛ "አርቲሜቲክስ" ከሁሉ የሒሳብ ዘርፎች አንጋፋውና በሁሉም ሰው ጥቅም ላይ የሚውል ክፍል ነው።
20471	አቬንቲኑስ እንዳለው ይህ ንጉሥ ቴውታኔስ በጎረቤቱ አገር በኬልቲካ ውስጥ (የአሁን ፈረንሳይ ) ጦርነት አደረገ፤ ወርሮት ለግዛቱ ከተሞች በ«ቪንደን» (አሁን ቫን )፤ በ«ሰነን» (አሁን ሳንስ )፣ «ሳንትነር» (አሁን ሰንት ) እና «ቴውቶሴክ» (አሁን ቱሉስ ) ነበሩት።
20472	የአሜሪካና ፈረንሳይ ዜጋ ነበር።
20473	ያልዘራሁት በቀለብኝ ዱባ ያልኩት ቅል ሆነብኝ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
20474	ከሴማውያን ቋንቋዎች ሁሉ ማልትኛ ብቻ በላቲን አልፋቤት የተጻፈ ነው።
20475	አዳኝነቱን የሚማሩት ቀስ በቀስና ደረጃ በደረጃ ነው።
20476	ለኦርላንዶ ፓይሬትስ እና ለደቡብ አፍሪካ በተከላካይነት ይጫወታል።
20477	በተጨማሪም ውክፔዲያ ላይ የሚገኙ መረጃዎች በተለያዩ የመረጃ የደረጃ ክፍልፍሎሽ (ዝርዝሮች) ስር እየተጠናቀሩ የሚቀርቡ ሲሆን ከነዚህም መካከል የተሻለ የመረጃ የክፍፍሎሽ ይዘት ያላቸው መጣጥፎች “የምንጊዜም ምርጥ ዝርዝር” በሚል ጠመርጠዋል።
20478	ለናፒርየር የተጻፈው ይህ ደብዳቤ አጠቃላይ የጊዜውን የኢትዮጵያ ሁኔታ የዳሰሰና ለኢትዮጵያ ህዝብ የገቡት የመጨረሻ ኪዳን ነበር።
20479	ኢትዮጲያም በጣሊያን ቅኝ ተገዝታ እንደነበር ይታወቃል።
20480	የክልሎችና የክልሎች ዋና ከተማዎች ስም ተመሳሳይ ነው።
20481	እንዲያውም ለዋህራዝ ጦር የምግብና ሌላም ስንቅ ያሉበት ድረስ ለስላቅ ይልክላቸው ነበር።
20482	የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ በሀገሪቱ ውስጥ ከፍተኛው የስፖርት ክንውን ነው።
20483	የእምብርት ብርቱካን ዘር ስለሌለው በእፃዊ ተዋልዶ ይባዛል፤ የፍሬውም መጠን ከጣፋጭ በርቱካን ይበልጣል።
20484	እንዲያውም አንዳንድ ጊዜ ጀናዛውን አስመጥታ መስጂድ በማስገባት የነብዩ ባለቤቶች እንዲሰግዱበት ታደርግ ነበር።
20485	የፈረንሲስ ዲፕሎማት ሮቺ ሄሪኮርት እንደፃፈው ከ፲፭፻ እስከ ፲፯፻ የሚጠጉ ግመሎች የአገር ውስጥ ምርት ወደውጭ ያጓጉዙባት ነበር።
20486	በፊሊፒንስ አንዳንድ ጎሣ የተወሳሰበ ብርድ ልብስ ሽመና ስለ መሥራታቸው ዕውቅና አላቸው።
20487	ለኢትዮጵያ ቀዳሚውን ግብ ያስቆጠረው የቴሌው ግርማ ዘለቀ ሲኾን፣ የጊዮርጊሱ መንግሥቱ ወርቁ በ፹፬ኛውና በ፻፲፯ኛው ደቂቃ ሁለተኛና አራተኛውን፣ ኢታሎ ቫሳሎ በ፻፩ኛው ደቂቃ ሦስተኛውን ለማስገባት ችለዋል።
20488	አራዳዎቹም አብረውኝ ደስ ይላቸዋል፤ ፋራዎቹም ድብርታቸው ይብስባቸውና አንጀቴ ቅቤ ይጠጣል፤ ቀኑ የፆም ቢሆንም፤ እና እኔ የቄስ ልጅ፤ የደብተራ የልጅ ልጅ በመሆኔ የምኮራ ብሆንም።
20489	እነኚህንና የመሳሰሉ ብዙ ጥያቄዎችን ያስነሳል።
20490	ያለአንዳች ልዩነትም ሕጉ ደህንነቱን እንዲጠበቅለት እኩል የሆነ መብት አለው።
20491	ከመጀመሪያ ሚስታቸው ጋር በ፲፱፻፳፭ዓ/ም ጋብቻ የፈጸሙት ጀምበሬ የመጀመሪያ ልጃቸውን ጦቢያ ጀምበሬን በ፲፱፻፳፯ ዓ/ም ላይ አገኙ።
20492	ፖስተርናል አዞቶሚያ እና ሃይድሮሄፕሮሊስ (ትርጉም ከላይ) በአንዱ ወይም በሁለቱ የሽንት ትቦዎች መዘጋት ምክንያት ይከሠታል።
20493	የራሳቸውን መሐልቆች ሠሩ።
20494	በኢትዮጵያ አነጋገር ደግሞ «ገመሬ» ማለት የዝንጀሮች አለቃ ዝንጀሮ ሊሆን ይችላል።
20495	በሦስተኛው የባንጯን ውግያ ፣ ኋንግ ዲ በያንዲው ላይ ድል አደረገ።
20496	በአህጉራዊ ውድድሮች ደግሞ ፤ ሁለት የዩኤፋ ካፕ ዊነርስ ዋንጫ ፣ አንድ የዩኤፋ ሱፐር ካፕ ዋንጫ ፣ አንድ የዩኤፋ ዩሮፓ ሊግ ዋንጫ እና አንድ የዩኤፋ ሻምፒዮንስ ሊግ ዋንጫ አሸናፊ ሆኖአል።
20497	ከምሥራቅም ተነሥተው በሄዱ ጊዜ በሰናዖር ምድር አንድ ሜዳ አገኙ፤ በዚያም ተቀመጡ።
20498	✍ለአስማም ረዲየላሁ ዐንሃ ሆነ ለበርካታ ሙስሊሞች የመጀመሪያ ዉ የመዲና ኑሮ ቀላል አልነበረም።
20499	በኅልውነት ፍልስፍና የሰው ልጅ እንደዚያ አይደለም።
20500	ፍራንክሊን ሮዘቨልት አራት ጊዜ በመመረጣቸው ከሁሉ ይልቅ ለረጅም ዘመን ገዙ።
20501	የምተመራው በእስላም ሕጎች ነው።
20502	✍የአስማን ረዲየላሁ ዐንሃ የኢማ ን ጥንካሬ የሚያሳይ ከላይ የጠቀ ስነዉ ገጠመኟ በቀላሉ ሊረሳ ይች ል ይሆናል።
20503	በአብዛኛው የወረዳው ክፍል ወይና ደጋ የሆነ የአየር ንብረት አለው።
20504	የብርቱካን ፍራፍሬ፣ ዛፍ፣ ቀለም ስም ደግሞ ከፖርቱጋል ስም ደርሶልናል።
20505	አይደለም፥ አብርሃም አባት ሆይ፥ ነገር ግን ከሙታን አንዱ ቢሄድላቸው ንስሐ ይገባሉ አለ።
20506	ልዩነታቸው ሞገዳቸው በጣም ረጅም መሆኑ ነው።
20507	አንዳንዶች አቡበከር ሲዲቅ ከሞተ በኋላ እርሱ ላይ አቃቂር ለመፈለግ ሲሞክሩ ጠራቻቸውና አቡበከር በሕይወት ዘመኑ የፈጸማቸውን ተግባራት፤ ያደረጋቸውን ገድሎች እና ስኬቶቹን በመግለጽ ከርሱ ላይ ያገኙት ምን አይነት ሥህተት እንደሆነ ጠየቀቻቸው አንዳቸውም መልስ አልነበራቸውም።
20508	በመጀመርያ ከአፍሪካ ሲሆን በሌላ አገር እንደ አበባ ይታደጋል።
20509	በፊታቸውም ተለወጠ፥ ፊቱም እንደ ፀሐይ በራ፥ ልብሱም እንደ ብርሃን ነጭ ሆነ።
20510	ምናልባትም ከአክሱም ዘመን በፊት ጀምሮ ሲያያዝ የመጣ የእደ ጥበብ ውጤት እንደሆነ ይገመታል።
20511	በሦስተኛው የአካላት ክፍሏ እንደ አንጓ ክርክር ያላቸው መተንፈሻዎች የምትነድፍበትና የተበላሸውን የምታስወጣበት አሏት።»
20512	በመጀመሪያ ከሰብታህ ጀምሮ እስከ ጲኦሪ አንደኛ ከክርስቶስ ልደት በፊት ከ፳፭፻፵፭ እስከ ፲፱፻፹፭ ዓመት ከነገደ ካም በኢትዮጵያ የነገሡ ነገሥታት ፳፪ ናቸው፤ ዘመኑም ፭፻፷ ይሆናል።
20513	በአንዳንድ ግምቶች፣ እስከ አንድ ቢሊዮን ያህል እድሜያቸው ከአስራ አምስት እስክ ሃያ አራት የሚሆን ወጣቶች እንደሚገኙ ይታመናል።
20514	በአውጉስት ቪልሄልም ኖበል ሃልዮ ዘንድ፣ ሪፋት ቄልታውያንን ወለዳቸው።
20515	በተጨማሪም ጉሙዝኛም በዚሁ ንዑስ የቋንቋ ቤተሰብ ሊካተት እንደሚችል ይገመታል።
20516	በመጨረሻ፣ በቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ዘመን፣ ከጥልቅ የግንባታ ጥናት በኋላ ተሠርቶ ኅዳር ፱ ቀን ፲፱፻፶፭ ዓ/ም ቅዳሴ ቤቱ ተመረቀ።
20517	የተጠቀሰው የመፅሐፍ ቅዱስ ክፍል ለብቻው በተለየ አተያየብ በዋናው ፅሑፍ መካከል ሲቀርብ፥ የተጠቀሰው ክፍል ለብቻው ከተፃፈ በኋላ የተጠቀሰበት ጥቅስ በቅንፍ ውስጥ ይቀመጣል።
20518	አንዳንዴም ወደሰሜን ሲጓዙ ወይም እንጦጦ ማርያምን ሊሳለሙ ሲሄዱ ያርፉበት እንደነበር ይታወቃል።
20519	ተቀላቀለን የሚለውን ጥያቄ ውድቅ ማድረጉ ያልተዋጠላቸው አንዳንድ የሕብረት ጦሩ አባላት ሁለተኛ የዓለም ጦርነት ካበቃ በኋላ በወንጀል ከሰው አብዲሳን እስር ቤት አስገብተውት ነበር።
20520	በቱዊስኮን መንግሥት የራሱ ክፍል ጎጣላንድ (አሁን ደቡብ ስዊድን ) ሆነ።
20521	በአበሳሰል የበርበሬ ቅመም ይዞታ ሚጥሚጣ፣ ነጭ ሽንኩርት ፣ ዝንጅብል ፣ በሶብላ ፣ ኮረሪማ ፣ ጤና አዳም ፣ ነጭ አዝሙድ ፣ ጥቁር አዝሙድ ፣ እና ኣብሽ ናቸው።
20522	በአንዳንድ የትውፊት ሰነድ ውስጥ አጽትላን እንደ ሰላማዊ ገነት ይባላል፤ በአንዱ ዘንድ ግን በአጽትላን አዝቴኮች በአምባገነን ሥር ይኖሩ ነበር።
20523	በአፈታሪኩ መሠረት፣ የ፩ኛ ሥርወ መንግስት መስራች ማራ ዩ ከሕንድ አገር አርያኖች ዙሪያ ከቫራነሲ ከተማ መንግሥት ፈለሰ።
20524	የሚወሰደው የሲጋራ፣ የዕፅ ወይም የአልኮል መጠንን በተቻለ መጠን መቀነስ ጤንነትን በተሻለ ሁኔታ ለመጠበቅም ይረዳል።
20525	በሮማውያን ትውፊቶች ዘንድ ያኑስ መጀመርያ በጣልያን (ላቲዩም) ይነግሥ ነበር፤ መንግሥቱንም ከሳቱርን ወይም ካሜሴ ጋር ይይዝ ነበር።
20526	የሚዘጋጀው የእንጨት ወይም የሳር ቃጫዎችን በማርጠብ እና እርስ በርስ በጠፍጣፋ መልኩ እንዲገናኙ በማድረግ ነው።
20527	የፀሐፊውን የሕይወት ታሪክ ባጭሩ እንዲሁም በተለያየ ጊዜ ፀሐፊው የሠሩዋቸውን ልብ ወለድ ስብስቦችን፣ ስለ ማይጨው ጦርነት እና የዓለም ፖለቲካን በማካተት የጻፉትን ጠቅልሎ የያዘ ነው።
20528	የዚምባብዌ ሪፐብሊክ ከዚህ በፊት የሮዴዢያ ሪፐብሊክ በመባል የምትታወቅ ስትሆን፣ በደቡብ አፍሪካ የምትገኝ ወደብ-የለሽ ሀገር ናት።
20529	ከእስልምና በሁዋላም ቢሆን ችግር ባጋጠማቸዉ ጊዜ የመሐመድ ተከታዮች በስደት ወደ ኢትዮጽያ መጥተዋል።
20530	ፓትርያርኩ በተወለዱ በ፸፱ ዓመት ዕድሜያቸው ጥቅምት ፪ ቀን ፲፱፻፷፫ ዓ/ም አርፈው ጥቅምት ፬ ቀን በደብረ ሊባኖስ ተቀበሩ።
20531	እንግሊዛዊ ቺዝማንን በዚህ ወቅት ደብረታቦር የተቀበላቸው ግራዝማች አበበ የሚባል የወንድ ወሰን ሹም ነበር።
20532	በተጨማሪም በመጽሐፈ ኤጠር ዘንድ የያሮዳውያን ወገን ቋንቋቸው ሳይደባለቅ ወጥተው በስሜን አሜሪካ ሠፈሩ።
20533	በእስራኤል ነገሥታት ዘመን አራም-ደማስቆ፣ አራም-ረሆብና አራም-ሱባ (ሱባ ወይም «የሶርያ ሶባል») የተባሉት መንግሥታት ይጠቀሳሉ።
20534	ማስታወቂያ ሚኒስቴር ድምጽ መቅረጫ /ቴፕ ሪኮርደር/ ባልነበረው ጊዜ የዜማና የውዝዋዜ መሪ በመሆናቸው ተጫዋቾችን ስቱዲዮ ድረስ በመውሰድ በቀጥታ ዘፈኑን ለሕዝብ እንዲተላለፍ ያደረጉ ሲሆን በኋላም ማስታወቂያ ሚኒስቴር ቴፕ ሪኮርደር ሲያመጣ ዘፈኖችን በማሰባሰብ ቀርጸው ለትውልድ እንዲቆዩ ታሪካዊ አስተዋጽኦ አበርክተዋል።
20535	የምድያምና የአማሌቅ ሰዎች ሰብሉን ሁሉ ይቀሙ ነበር።
20536	በአጠቃላይ በማጅራት ገትር የተያዘ ሰው ከአካል መጉደል እስከ ሕይወት ማጣት የሚያደርሱ ሁኔታዎች ሊያጋጥሙት ይችላሉ።
20537	በሳይንስና ቴክኖሎጂ መረጃ ማዕከል ስር ከሚገኙት ዋና ዋና የስራ ሂደቶች ዉስጥ አንዱ ሲሆን በዋነኝነት ቴክኖሎጂዎችን ከማህበረ-ኢኮኖሚያዊ፣ ከባህል፣ ከዝግጁነት፣ ከአካባቢ፣ ከስጋት፣ ወደፊት ከሚያስከትሉት ተፅዕኖ እና ከሌሎች ዕይታዎች አንፃር በማየት ላይ ትኩረት ያደርጋል።
20538	የሳይንስና ቴክኖሎጂ መረጃ ማዕከል አንዱ ቁልፍ ተግባር እሴት የታከለባቸው የሳይንስና ቴክኖሎጂ መረጃዎችን ማሰራጨት ሲሆን እነዚህን መረጃዎች ለማሰራጨት ማዕከሉ የተለያዩ የማሰራጫ ስልቶችን ይጠቀማል።
20539	አምበራይሌ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ አጥቢ እንስሳ ነው።
20540	የሚወልዱት በክረምት ሲሆን ከሦስት ወራት እርግዛት በኋላ ሁለት ወይም ሦስት ቡችላዎች ይወልዳሉ።
20541	መጀመርያው የተሣፈረ ፍጡር ጉንዳን ሲሆን መጨረሻው ሠይጣን የተሣፈረበት አህያ ነበረ ይላል።
20542	እንደዚሁም የፈጠሩት አዲስ ዓይነት የቤተ ክርስቲያን አቋቋም ከደብረታቦር ወደ ሸዋ እና ትግራይ ተሰራጭቷል።
20543	ሌብኒትዝ፣ ከኒውተን በጣም በተሻለ መልኩ የካልኩለስን ህጎችና ደምቦች በጠራ መንገድ ከጻፈው በሁዋላ ከኒውተን ቀድሞ ይህን ጽሁፉን ለህትመት አብቅቷል።
20544	ምክንያቱም ለብሩተስ ረድታ ነበርና ሊቀጣት አስቦ ነበር።
20545	የሃገራችን የዘመናት ችግር በአንድ አመትና በጥቂት ሰዎች ጥረት አይፈታም።
20546	የሳይንስና ቴክኖሎጂ መረጃ ማዕከል የመረጃ ማዕከል እንደ መሆኑ ኢሳይንስን ተግባራዊ ማድረጉ የመረጃ የመሰብሰብና ማሰራጨት ስራዎች በዋናነት ለማቀላጠፍ ያስችላል።
20547	በአንዳንድ ኮሙኒስት አገር በተለይ በቻይና ሕዝባዊ ሪፐብሊክ ፤ መንግስት አንዳንድ ሃይማኖት ድርጅት ብቻ ይፈቀዳልና ሌሎቹ አይፈቀዱም።
20548	ሙሽካውያን ከጆርጅያ ህዝብ አባቶች መካከል የቆጠራሉ፤ ደግሞ በሜዲቴራኔያን ባሕር የዞሩት የባሕር ሕዝቦች ከነሱና ከሌሎች ነበሩ።
20549	የኢትዮጵያ ነጻነቷና ራሷን የቻለች መንግሥት ባጠገቧም ጎረቤት የሌላት መሆኗ አስቀድሞ በዮሮፓ መንግሥታት ሁሉ የታወቀ ነው።
20550	አልጎሪዝም የአንድን ስሌት ውጤትን በአጭርና ሊደጋገም በሚቻል መንገድ ለመፈታት የሚያስችል ዘዴ ነው።
20551	የተወሰኑት የመጽሐፍ ቅዱስ ክፍሎች የተጻፉት በዘይቤያዊ ወይም በምሳሌያዊ አነጋገር ስለሆነ ቃል በቃል መወሰድ እንደሌለባቸው እንገነዘባለን።
20552	የቻይንኛና የቲቤትኛ ዘመድ ቢሆንም ከሕንዳዊ-አውሮፓዊ ቋንቋዎች ከፍ ያለ ተጽእኖ ተቀብሏል።
20553	ከደራስያኑ ተቀድመው ጠቢቡ ሰሎሞን ስለአበቦች ሲናገር «እነሆ ክረምት አለፈ ዝናሙም አልፎ ሔደ አበቦችም በምድር ላይ ተገለጡ የዜማም ጊዜ ደረሰ» ብሏል።
20554	ምክንያቱም ግሣፄዋን የጣሰ ያሰበው አይሳካለትም ወይም አይሟላለትም ተብሎ ስለሚታመን ነው።
20555	በአርክቲክ ውቅያኖስ መሃል ይገኛል።
20556	በጌዴአዎች የተለያዩ የቤት ዓይነቶች ያሉ ሲሆን ዓይነታቸው የሚወሰነው ፡- በቅርፅ፣ በግንባታ፣ ቁሳቁስ፣ በክዳን ዓይነትና በሚሰጠው አገልግሎት ነው።
20557	የኢትዮጵያ አብዛኛው ግዛት በተራሮች እና አንባዎች የተሞላ ሲሆን ፣ ታላቁ የምሥራቅ አፍሪካ ስምጥ ሸለቆ እነዚህኑ ከፍተኛ ቦታዎች ከሰሜን ምሥራቅ ወደ ደቡብ ምዕራብ በመጋደም ለሁለት ይከፍላቸዋል።
20558	እያንዳንዱ ሃይማኖት ወይም ፍልስፍና ግን በተገለጹት ዘዴዎች ዝርዝር ይለያያሉ።
20559	በአብዛኛው ሊቃውንት ዘንድ የምድያም ሥፍራ «በስሜን-ምዕራብ አረባዊ ልሳነ ምድር፣ በአቀባ ወሽመጥ ምሥራቅ ዳር፣ በቀይ ባሕር ላይ» ተገኘ።
20560	ለምክንያት ምክንያት አለው የአማርኛ ምሳሌ ነው።
20561	ትርጎሜውም መዘጋጃ፣ ወይም መከላከያ ምሽግ መሆኑ ነው።
20562	ከጦርነቱም የከተማው ሕዝብ በቸነፈር በሽታ ተወሮ ደረሱ።
20563	በአጠቃላይ የመሬትን ታሪክ ሳይንሳዊ በሆነ ወይም ሃይማኖታዊ በሆነ መልኩ ማየት ይቻላል።
20564	ምክንያቱም የእንገር ጥቅሙ ቢታወቅም ሁሉም ጥጃዎች እንዲያገኙት ስለኣልተቻለ ችግሩ ቀጥሎ ነበር።
20565	በሃይማኖት የተነሳው አመጽ እየጨመረ እንጂ እየበረደ ሊሄድ አልቻለም።
20566	እንደድሮው ከተራራው ወርዶ ማስተማር አቁሞ የሚፈልጉት ሰወች ተራራው ድርስ መጥተው ትምህርት ሲወስዱ እናነባለን።
20567	የኢትዮጵያ መንግሥት የሥራ አስፈፃሚ አካል በሚከተሉት የሚኒስቴር መስሪያ ቤቶች እና ተጠሪ አካላት የተዋቀረ ነው።
20568	የማዝንብህ ለማይረባ ዓላማ ተሰልፈህ ብትሞት ነዉ።
20569	በመጀመሪያ የመጽሐፍ ቅዱስ ተማሪዎች ተብለው ይጠሩ ነበር።
20570	ቅሌምንጦስ በልጅነቱ በሮሜ ከቤተሠቡ ተለይቶ ነበር፤ ክርስቲያን ከሆነ በኋላ ግን ከጴጥሮስ ጋራ በሜዲቴራኔያን ባህር ዙሪያ ወንጌልን እየሰበኩ በእግዜር ፈቃድ እናቱን፣ ወንድሞቹንና በመጨረሻ አባቱን በሕይወታቸው አገኟቸው።
20571	ዳርይሬክት ዲፖዚት፣ አንድ ሰራተኛ፣ የሳምንት ወይንም የወር ደመዎዙ ፣ ከቀጣሪው ድርጅት ቀጥታ ወደ አካውንት ቁጥሩ ሲተላለፍ ነው።
20572	አለበለዚያ እንቁላል መጣል አይችሉም።
20573	እንዲያውም ባብዛኛው ዝርያ ሠራተኞቹም ሁሉ አንስት ናቸው፣ ጥቂት ብቻ የሚራቡ ወንዶች አሉ።
20574	በአጠቃላይ ቴሌቪዥን ማለት ተንቀሳቃሽ ምስልን (ብዙ ጊዜ ከድምፅ ጋር) ከአንድ ቦታ ወደ ሌላ ቦታ ለማስተላለፍ የሚረዳ የመልዕክት ማስራጫ መንገድ ነው።
20575	በብሔረሰቡ በበዓላት ቀናት ከሚዘጋጁት ምግቦች መካከል ሸንዴራ ይገኝበታል፡፡ ከበቆሎና ከገብስ ዱቄት የሚሠራ ሆኖ ቅመማቅመምና ቅቤ በማጣፈጫነት ገብቶበት የሚበላ ጥሩ ምግባቸው ነው፡፡ ቡላ በአይብ ጎመንና ቅቤ ገብቶበት የማሠራው ‹‹ባጭራ›› የተባለው ምግባቸውና ‹‹ቅንጬ›› በበዓላት ቀን ከሚያዘጋጇቸው ተጠቃሾች ናቸው፡፡
20576	ኬጥያውያን አርዛዋን በኋላ ቢጨምሩም፣ ኤፌሶን የግሪኮች ( ኬጥኛ ፦ «አሐያ») ግዛት ውስጥ ሆነ።
20577	ፑሩሽሐቱም ቡሩሻንዳ ወይም ፑሩሽሐቱም የጥንታዊ ሐቲ (አሁን በቱርክ ) ከተማ ነበር።
20578	ትክክለኛው የህይወት ጣዕም በህግጋትና ግብረገብ የተጋረደ ሳይሆን ከኃጢያትና ጽድቅ ወዲያ ርቆ የሚገኝ ነው።
20579	የአንደኛና የሁለተኛ ደረጃ ትምህርቱን በይርጋለምና በአዲስ አበባ ኮከበ ጽባህ ትምህርት ቤቶች ተማረ።
20580	አካዳውያን አንሻንን መቸም አልደረሱምና የኤላም ዋና ከተማ ሆነ።
20581	በአንዳንድ ሊቃውንት አሳብ ኸንቲያመንቱ አንዳንዴ የሌላው ጣኦት የአኑቢስ ሞክሼ ሊሆን ቻለ።
20582	ልጃገረዶቹ አንሳምም ብለው ስለሚግደረደሩ በስንት ትግልና ጉልበት ነው የሚሳሙት።
20583	የሱልጣኔቱ መሪዎችም በኢፋት (የዛሬው ሰሜን ምስራቅ ሸዋ ) አካባቢ ማዕከላቸውን ከቆረቆሩት የጥንቱ የወላስማ ሱልጣኖች የዘር ሀረግ ነው የተገኙት።
20584	በአንዳንድ መጻሕፍት መሠረት (ለምሳሌ የመካከለኛ ዘመን ላቲን ዜና መዋዕል ጌስታ ሁኖሩም ኤት ሁንጋሮሩም)፤ መንታ መሳፍንት ሁኖርና ማጎር የ'ታና' ልጅ 'መንሮት'ና የሚስቱ 'ኤነሕ' ልጆች ነበሩ።
20585	የአካባቢው ነዋሪዎች ከግብፅ ፣ ሕንድና ቻይና የተለያዩ ሽቶዎችና ቅመማትን በእንስሳ ቆዳ ይገዙ ነበር።
20586	በአንዳንድ ሊቃውንት ዘንድ፣ ይህ «ቲራስ ያፌት» በዘሮቹ መካከል እንደ ጣኦቱ ስም ቶር (በጥንቱ ጀርመናውያን እምነት የነጐድጓድ አምላክ) ይታወስ ነበር።
20587	የኢትዮጵያ መንግሥት በኃይል ወደ ዛጔ ዘር ካለፈ በኋላ በ፫፻፴፫ ዓመት እንደ ገና ወደ ቀዳማዊው ምኒልክ ዘር ወደ ይኩኖ አምላክ ከተመለሰበት ከ፲፪፻፵፭ (፲፪፻፶፫) ዓ.ም. ጀምሮ የጎንደር መንግሥት እስከሚባለው ሠርፀ ድንግል እስከ ነገሡበት እስከ ፲፭፻፶፫ ዓ.ም. በኢትዮጵያ የነገሡ ነገሥታት ፳፮ ናቸው፤ ዘመኑም ፫፻፩ ዓመት ይሆናል።
20588	በመጨረሻም አባታችን በነሐሴ ፳፬ ቀን ዕረፍታቸው ሆነ።
20589	ማንችስተር ዩናይትድ የእግር ኳስ ቡድን ሲሆን በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ውስጥ ዋና ተካፋይ ነው።
20590	ለያንዳዱም በየእለቱ በጸሎት እና በጾም እየተማጸነች ትገኛለች።
20591	እንዲያውም አስረካቢ በነጥብ ላይ ትርጉም ላይኖረውም ይችላል።
20592	ኢምንቶችን ለመደመር አዕላፍ ጊዜ መደመር ስለሚያስፈልግ፣ ይህ ተግባር ጥረዛ ይሰኛል ማለት ነው።
20593	በአብዛኛው ቋንቋዎች የሀገሩ ስም ከጣልኛው «ሞንቴ ኔግሮ» ሲሆን፣ ይህ የሀገሩን ኗሪ ስም «ችርና ጎራ» ወይም «ጥቁር ተራራ» በመተርጐም ነው።
20594	እንቅላሎቹ ከሰገራና ከሽንት ጋር ከሰውነት ወደ ውጪ ከወጡ በኋላ ቀንድ ኣውጣ ውስጥ ገብተው ይራባሉ።
20595	እንቅላሎቹ ከሰገራና ከሽንት ጋር ከሰውነት ወደ ውጪ ከወጡ በኋላ ተፈልፍለው ቀንድ ኣውጣ ውስጥ ገብተው ይራባሉ።
20596	በርዕዮቶቹ መሰረት፣ ያለፈው ጊዜ የሚባለው ብርሃን ለአንድ ተመልካች መላክ የሚችሉ ኩነቶች (ክስተቶች) ስብስብ ሲሆን ፣ መጪው ጊዜ ደግሞ አንድ ተመልካች ብርሃን ሊልክባቸው ይሚችላቸው ኩነቶች ስብስብ ነው።
20597	ሄራክሌስና ኬርቤሮስ ፲፩ኛው ታላቅ ሥራ ወደ ሃደስ (ሢኦል በግሪኮች እምነት) መግባትና ውሻውን ኬርቤሮስን ለማምጣት ነበር፤ ይህንም በፐርሰፎኔ እርዳታ አደረገ።
20598	ኢአቅጣጫዊ እሚባለው በአንድ ጠርዝ ላይ ያሉ ሁለቱ ጉብሮች አንዳቸውን ከሌላው የሚለያቸው ነገር ሳይኖር ሲቀር ነው።
20599	አለማወቄን አውቃለሁ የሚለው ጥቅስ ከዚህ ፈላስፋ ይመነጫል።
20600	አስተዳደሩ ማዕከላዊ እየሆነ በሄደ ቁጥር የሃይላቸውን መሸርሸር የተረዱት የየጎጡ ባላባቶች ጦር ማንሳት ጀመሩ።
20601	በድግግሞሽ አጥኒወች ዘንድ፣ እድል ማለት፣ ከብዙ ሙከራወች በኋላ አንድ ኩነት የሚያሳያው አንጻራዊ ድግግሞሽ መጠን ማለት ነው።
20602	ፖርቱጋሎች አንጎላዊ ካልሆኑ ሰዎች ብዙዎቹ ናቸው።
20603	እነዚህንም በተለያዩ ዘርፎች ከፍሎ በቅደም ተከተል ማየት ይቻላል።
20604	ምናልባትም ናይጄሪያ ካሉዋት ምርጥ ፀሃፍት ዝርዝር ውስጥ በአንደኛ ደረጃ የሚሰለፍ ሳይሆን አይቀርም።
20605	የተለቀሙት መጻሕፍት መጽሐፍ ቅዱስ የአበው ለምሳሌ የአቡሊድስና የባስሌዮስ ጽሕፈቶችና በኒቂያ ጉባኤ ወይም አንጥያኮስ ጉባኤ የተወሰኑ ሥርዓቶች ናቸው።
20606	እንደዚሁም ኦርጋኒክ ነገሮች ውስጥ በናፍጣ በእንሥሳ ክፍለ አካል ኦርጋኒዝም እና በእጽዋት ውስጥ ይገኛል።
20607	በፓኪስታን ከሚገኘው ከኡርዱ ቋንቋ በድምጽ የማይለይ ሲሆን፣ የሚለያዩ በጽህፈት ነው።
20608	በተጨማሪም በተለያዬ የአለም ክፍል የሚኖሩ ግለሰቦች በሚያደርጉት የጋራ አስተዋጾ በየቀኑ ከአስር ሺህ በላይ መጣጥፎች የተለያዩ ማስተካከያዎች የሚደረግባቸው ሲሆን ሌሎች በሺዎች የሞቆጠሩ አዳዲስ መጣጥፎች ደግሞ ውክፔዲያን በየቀኑ ይቀላቀላሉ።
20609	በ፲፱፻፴፫ የፋሺስት ኢጣልያ ኃይል ተሸንፎ የኢትዮጵያ መንግሥት ዳግም ሲቋቋም “ባንዲራችን” የተባለ ጋዜጣ እና ቅዳሜ ፣ ግንቦት ፴ ቀን ፲፱፻፴፫ ዓ/ም በይፋ ሥራ ጀመሮ የመጀመሪያ እትሙን በ፲ ሺ ቅጅ ለአንባብያን ያበቃው አዲስ ዘመን (ጋዜጣ) የሚታተሙት በዚሁ በብርሃንና ሰላም ማተሚያ ቤት ነበር።
20610	በተጨማሪም አንዳንድ የአካል በሽታ ምልክቶች እና የአንዳንድ መድሃኒቶች እና የሕክምና ተፅዕኖ ምልክት ነው።
20611	የቴክኖሎጂ ትንተናና ትንበያ ስራን ለማከናወን የተለያዩ ደረጃዎች የሚታለፉ ሲሆን መረጃ ማሰባሰብ፣ መለየት፣ የቴክኖሎጂዎችን ቅድመ ትንተናና ትንበያ መረዳት እና የማጠቃለያ ሃሳብ ማስቀመጥ ከደረጃዎቹ መሀከል የሚገኙ ናቸው።
20612	ከአባታቸው የመቃብር አከባቢ መራቅ ያልፈለጉት ሲዳማዎችም በአከባቢው ሰፍረው እስከአሁን ይኖራሉ።
20613	ተሳክቶለት ቢያመልጥ እንግዳ አገር እንደሚጠብቀው ቢያውቅም በነጻነቱ የማይደራደረው አብዲሳ የተሰጠውን የብርድ-ልብስ ቀዳዶ በመቀጣጠል በመስኮት በኩል አመለጠ።
20614	ውክፔዲያ፣ ውክሚዲያ የተባለ ገብረ-ሰናይ ድርጅት ከሚያካሂዳቸው ፕሮግራሞች አንዱ ነው።
20615	ላንካስተር የሚባለው ከተማዋ በአዲስ ስም ሊንከን ተብሎ ዋና ከተማዋ ሆነ።
20616	በተጨማሪ፣ በመጽሐፈ አክሱም መሠረት ኩሽ የርስቱን ድርሻ ለማመልከት የአክሱምን ታላቅ ሀውልት እንዳቆመ፣ ልጁም ኢትዮጲስ በዚያ እንደተቀበረ ይታመናል።
20617	ተማሪዎችን በተለያዩ ዘርፎች በዲግሪ እና በተለያዩ ደረጃዎች ያሠለጥናል።
20618	በአንዳንድ ሊቃውንት ዘንድ፣ ደማስቆ ከሁሉ ይልቅ ረጅሙ እድሜ ያለው ከተማ ነው።
20619	የኢትዮጵያ ደራስያን ማኅበር በግማሽ ምዕተ ዓመት ሕይወቱ ጊዜያት በርካታ ውጣ ውረዶችን አሳልፏል።
20620	አለበለዚያ ደንበኞች ካላቸው ገንዘብ በላይ በዴቢት ካርዳቸው ሲከፍሉ፣ ባንኩ በጣም ከፍተኛ ቅጣት ሊቀጣቸው ይችላል።
20621	አርኪሜድስ የተሰኘው የጥንቱ የግሪክ ሒሳብ ተመራማሪ በፓራቦላና በቀጥታ መስመር መካከል ያለውን ስፋት መጠን በጆሜትሪ ዝርዝር ነበር ያገኘው።
20622	የካልኩለስ መሰረታዊ እርግጥ በቀላሉ ሲቀመጥ እንዲህ ይላል፡ በአንድ ብዜት ውስጥ የሚታዩ ኢምንት ለውጦች ሲደመሩ ውጤታቸው በዚያ ብዜት ውስጥ ከሚታየው አጠቃላይ ለውጥ ጋር እኩል ነው።
20623	የኢትዮጵያ ዘፋኞች፣ ዘመናዊ ዘፋኞች ሳይቀሩ የንጉሱን ስም ይጠቅሳሉ።
20624	የሄደበትን ትምህርት አጠናቆ ምስክር ወረቀት ባይቀበልም ቆይታው ከአውሮፓ ባህል እና ስነ-ጽሁፍ እንዲተዋወቅ በጣም እንደረዳው ይናገራል።
20625	የሚገኘውም ከላሊበላ በሰሜን ምሥራቅ አቅጣጫ፣ ፳፬ ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ፣ በድሮው የወልዲያ - ላሊበላ መንገድ አጠገብ ነው።
20626	የዩክሊድን ኢለመንት የተባለ መጽሃፍ የሚያሳይ ከልጥ (ፓፒሪ) የተጻፈ የጥንት መዝገብ ጂዎሜትሪ የሚለው ቃል ከግሪክ የመጣ ሲሆን ከሁለት ቃላቶች የተመሰረተ ነው፤ እነሱም «ጌኦ» ማለት መሬት እና «ሜትሪያ» ማለት መለካት ናቸው።
20627	የማያስተኛ ነግረውህ ተኝተው ያድራሉ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
20628	በስተግርጌ የምናየው ከዳዮድ የተሰራ የድልድይ አቃኚ የተባለው የኮረንቲ ፈርጅ አይነት ነው።
20629	የተሰኙትን የብዙነሽ በቀለን ዘፈኖች ያቀናበረ ሲሆን፣ “ከንቱ ሥጋ” የሚለውንና ሌሎችንም ዘፈኖችዋን ግጥም ደርሶላታል።
20630	የኢኮኖሚው እየወደቀ መሄድ፣ የግብር መጨመርና የቁሳቁሶች ዋጋ መጨመር ለውጥረቱ መባባስ አስተዋጽኦ አደረጉ።
20631	እንደራሴው ደጃዝማች ሰለሞን ለክብር እንግዶቹ በተዘጋጀው የእራት ግብዣ ላይ ምስጋናቸውን ለቡድኑ ከገለጹ በሗላ እሳቸውም ትግሬ መሆናቸውን አንስተው የባህል ቡድኑ የትግራይ ባህላዊ ሙዚቃ እና ባህላዊ ውዝዋዜ ለማስፋፋት ላደረገው አስተዋጽኦ አድናቆታቸው ገለጹ።
20632	በአማርኛና በተለያዩ ልሳናት ስርጭት ያቀርባሉ።
20633	ኋይናንዝዕ በተባለው መጽሐፍ መሠረት ከሸንኖንግ ዘመን አስቀድሞ ሕዝቡ ከረሃብና ከበሽታ ተቸገሩ።
20634	በርካታዎቹ የከተማዋ ቀደምት ሠፈሮች ስያሜያቸውን ያገኙት በቤተ-መንግሥቱ ዙሪያ መሬት በጉልት መልክ በተሠጣቸው መሣፍንቶችና መኳንንቶች ስም ነው።
20635	የግጥሞቹና ተውኔቶቹ አንኳር ሃሳቦች የሚያጠነጥኑት የፍቅር ፣ ቅናት፣ ንዴትና መሰል ጠንካራ ስሜት ያለው ሰው ሰው ስለመሆን ናቸው።
20636	ፕሬዚደንት ፊሊበርት ጺራናና በሚያዝያ ፰ ቀን ፲፱፻፸ ዓ/ም አረፉ።
20637	ታዋቂነትም ያተረፈው በተለይ ወደቻይና እና ሞንጎሊያ ከተጓዙት አውሮጳውያን ቀደምትነት ስለነበረው ነው።
20638	የማክስዌል ኅልዮትና የኸርዝ ሙከራወች ራዲዮ ፣ ራዳር፣ ቴሌቪዥን ፣ ገመድ አልባ ግንኙነት እንዲፈጠሩ አደርጉ።
20639	የሚተከለው የአኮራቹ ክፍሎች እራሳቸው እንጂ ዘር አያሰፈልግም።
20640	የመንግሥት ሃይማኖት በአንድ መንግሥት ዘንድ የተመሠረተ ሃይማኖት ወይም ይፋዊ እምነት ነው።
20641	በነደካርት የተነሳው ቀልበኛ ፍልስፍና የስውን ልጅ ከሁለት (አዕምሮና ሰወነት) ከከፈለ ወዲህ የስው ልጅ የስራ ውጤቶች ብዙ አመርቂ አልሆኑ፣ ይልቁኑ የጥንቶቹ ከያኒያን በ"ደማቸው የጻፉዋቸው መጽሃፎች" (በአይምሮ ከተጻፉ ዘመናዊ መጽሃፎች) በተለየ መልኩ ስሜት የሚነኩ እንደነበሩ አስተማረ።
20642	እንዲያውም ከመነሳቱ በፊት፡ ከጀርባው መሓረቡ መጣሉን ሳያውቅ፡ ፈዝዞ ዝም ብሎ ከተቀመጠ፡ ሌሎቹ ልጆች ትንስ ይታገሱትና፡ «ዋለበት አደረበት ዘንዶ በቀለበት፤ ዋለባት አደረባት ዘንዶ በቀለባት» እያሉ በጭብጨባ እየዘፈኑ ይሳለቁበታል።
20643	የተጻፈበት የኦርኾን ጽሕፈት በተባለው ጥንታዊ ቱርክኛ አልፋቤት ነበረ።
20644	የካልኩለስ መሰረታዊ እርግጥ ካልኩለስ የሂሳብ ትምህርት ክፍል ሲሆን ለውጥን ለማጥናት የሚጠቅም መሳሪያ ነው።
20645	ካልደፈረሰ አይጠራም ካልጠራ አይጠጣም የአማርኛ ምሳሌ ነው።
20646	በአብዛኛው ከተለያዩ የቋጥኝ አይነቶች የተገነባ ሲሆን ህይወት ያላቸው ነገሮች በሙሉ የሚኖሩት በዚህኛው የመሬት ክፍል ላይ ነው።
20647	የሚሰጠኝን መመሪያ፣ እቅድና ፕሮግራም አቀላጥፌ እሰራለሁ፡፡ ቆምጬ አምባው መረቀ አለና እኔ ምን ላድርግህ?.
20648	የተሠራበት ምክንያት ድካምና ያልሠለጠኑ ሰዎች ወደ ዕውቀት ለማምጣት ነው።
20649	የሰዉነትን የተፈጥሮ በሽታን የመከላከል አቅም በማጎልበት ረገድ ቫይታሚን ኤ፣ ሲ፣ ኢ፣ እና ከማዕድናትም ዚንክ በጣም ጠቃሚዎች ናቸው።
20650	አብዛኛዎቹ የአፍሪካ ሀገሮች ዕድሜያቸው ከአንድ ምዕተ-ዓመት የሚያንስ ሲሆን ፣ ኢትዮጵያ ግን ከጥንት ጊዜ ጀምሮ በንጉሠ-ነገሥታት እና ንግሥተ-ነግሥታት የተመራች ሀገር ናት።
20651	የካልኩለስ መሰረታዊ እርግጥ የካልኩለስ መሰረታዊ እርግጥ የሚነግረን ሥነ ውድድርና ሥነ ጥረዛ ተገልባጭ ኦፕሬሽን እንደሆኑ ነው።
20652	በተጨማሪም የተለያዩ ብሔራዊ ውድድሮችን ያዘጋጃል።
20653	በዘመናችን የተለቀቁ በርካታ የኢንተርኔት ገጾች “አዳል” የሶማሊዎች ሱልጣኔት እንደነበረና ግዛቱም ሶማሊዎች የሰፈሩበትን አካባቢ (ሶማሊያ፣ ሶማሊላንድ፣ ኦጋዴን ወዘተ.
20654	በክላንግና በጎምባክ ወንዞች የሚጋጠሙበት ሥፍራ ሆኖ የስሙ ትርጉም «ጭቃማ መጋጠሚያ» ነው።
20655	የቍጥሮችን ስፍራዎች ዩኒኮድ ለእንግሊዝኛ ስለመደበ ግዕዝ ወደ ዩኒኮድ ሲገባ የግዕዝን ኣኃዞች ከላቲኑ ጋር መጠቀም ስለኣልተቻለ የፊደላት ስፍራዎች ተስጥተዋቸዋል።
20656	በርዕዮቶቹ መሰረት፣ መቼት፣ በእንቅስቃሴ ምክንያት ከአንድ ተመልካች ወደሌላ ተመልካች የሚለያይ እንጂ በአንድ ዋጋ ለሁሉ ተመልካች አይጸናም።
20657	በተጨማሪም ኤጀንሲው በዘርፉ ባለሙያዎችን የማሰልጠን ኃላፊነት አለበት።
20658	አገኝቷቸው መታቸውና አብራም እነኮሎዶጎምርን አሸንፎ እስከ ሖባ ድረስ ( በደማስቆ ሶርያ አካባቢ) አሳደዳቸው።
20659	የመንግሥት ሃይማኖት የለውም።
20660	እነዚህኞቹ በተለያየ ምክንያት (ዋጋቸው ከፍተኛ መሆኑን ጨምሮ) በታዳጊ ሀገሮች በብዛት ጥቅም ላይ አልዋሉም።
20661	የተጋበዙት አገሮች፦ ቡልጋሪያ ፣ ኤስቶኒያ ላትቪያ ፣ ሊቱዌኒያ ፣ ሩማንያ ፣ ስሎቫኪያ እና ስሎቬኒያ ናቸው።
20662	በሦስተኛው መጽሐፍ፣ ሄሮዶቱስ የ«አይቲዮፒያ» ትርጉም ከሁሉ የራቀው «ሊብያ» (አፍሪካ) እንደ ሆነ ያስረዳል።
20663	ጄኔረተሮች የሚሰሩት ከጥቅልል ሽቦ እና ከመግነጢስ ሲሆን ለኤሌክትሪክ ማመንጫ የሚያስፈልግን ያክል ጄኔሬተር በ እጅ ለመስራት ከባድ ነው።
20664	በክርስትና ትምህርት አምናለሁ ብሎ ነገር ግን ሙሉ የክርስቶስንና የአባቶች ውሳኔዎችን የማይቀበል አካል መናፍቅ ይባላል።
20665	ፐይሊጋንግ የተባለው የጥንታዊ ሥነ ቅርስ ዙሪያ ውስጥ አለ።
20666	የአርሜኒያ እንዲሁም የጆርጅያ አፈ ታሪክ ከቴርጋማ መውለዳቸውን ይናግራል።
20667	ፋይንማን፣ ከኳንትም ሜካኒክስ ውጭ የናኖ ቴክኖሎጂን፣ ኳንትም ስሌትን በመጀመር ይጠቀሳል።
20668	የሚገሠጹት የአእምሮ ባለቤቶች ብቻ ናቸው።
20669	ከፖርቱጋል መንግሥት በቀጥታም ሆነ በእቴጌ እሌኒ በኩል ቢወዳጁ የጀመሩት ወዳጅነት ለጊዜው ጠቡን አጣደፈው እንጂ ከወረራ ሊያድናቸው አልቻለም።
20670	አላስፈላጊ ወጭወችን ለመለየት እና በአቅም መኖርን ለማወቅ ይረዳል።
20671	የሲንጋፖር የሚጣፈጥ አበሳሰል ብዙ አይነት የባህር ምግቦችን እንደ ሠርጠን ፣ ኦይስተርና ካላማሪ (ስኩዊድ) ያጠቅልላል።
20672	በክርስትና ትምህርት የማያምን ሰው መናፍቅ አይባልም።
20673	ተምሳሌታዊ ለጋስነቷ አንዳንድ ጊዜ የራሷን አንገብጋቢ ፍላጎቶች እስከመርሳት ያደርሳል።
20674	የኤችአይቪ መድሐኒት በመውስድ ላይ የምትገኝ እናት ከዶክተርዋ ጋር ካለማቁዋረጥ በመነጋገር ጥቅሙንና ጉዳቱን በመረዳት መዳኒቱን በትክክል በመውሰድ የመዳኒቱን መጠን በትክክል አስተካክሎ መውሰድ ጠቃሚ ነው።
20675	ብልሃቱንና ትጋቱንም ለመልካም ሥራ የሚያገለግሉ መሣሪያዎች ስላደረጋቸው በመንግሥታችን ሥራ ለመመረጥና ወደ ታላቁ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትርነት ለመድረስ በቃ።
20676	ሎምባርዲያ የጣልያን ክፍላገር ነው።
20677	የሲንጋፖር መንግሥት አንዳንድ ፊልም ብቻ ይፈቅዳል፣ ብዙ ጊዜ በሃይማኖት፣ በዘርኛነት፣ ወይም በእራቁት ምክንያቶች የሚከለክሉ ፊልሞች አሉ።
20678	ያልጠረጠረ ተመነጠረ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
20679	የምሁራንና ቴክኖሎጂ ፈጣሪዎች ሥራና ጥቅም ለኣለ ችግር መፍትሔ መፍጠር ነውና ዶ/ር ኣበራ ለእነዚያ የሚጠቅሙ ሠርተዋል።
20680	ለእስልምና ሃይማኖት የነበራት ፍቅር እጅግ በጣም ጠንካራ ሲሆን የሞተችው በኸሊፋው ኡስማን ዘመን ነበር።
20681	ሃሳባቸውን ተግባራዊ አድርገው የጋራ መሬት ለማረስ ከጀመሩ በኋላ ሰዎች «ቆፋሪዎች» ይሉዋቸው ነበር።
20682	እድሚያቸው ስለገፋና በበረሐም ረጅም ዘመን ስላሳለፉ ብዙ ሳይቆይ ጤንነታቸውን እያጡ መጡ።
20683	የአዕምሮና የአንጎል ግንኙነት ለብዙ ዘመን በፍልስፍና የተጠናና እስካሁን ድረስ አከራካሪ የሆነ ነው።
20684	ምክንያቱም በተገኘው መክተቢያ ተምሮ በኋላ በግዕዝኤዲት ለመሥራት ሲሞከር ሌላውን ኣጠቃቀም ለመተው ኣስቸጋሪ ስለሚሆንና ምንም ዓይነት ኣከታተብ ለማያውቅ ግዕዝኤዲትን መማር ቀላል ስለሆነ ነው።
20685	ከአቅጣጫው የተነጠለ የፍጥነት መጠን ጥድፈት (ቶሎነት) ይባላል፣ የሚለካውም በሜትር/ሰኮንድ ወይም ሜ/ስ ነው።
20686	በአካባቢው የሰፈነው የፖለቲካ ቀውስ በቡሩንዲ የእርስ በርስ ጦርነት ፈጥሮአል።
20687	ካቴድራሉን ለማሰራት የጀስዩቱ ጳጳስ አልፎንሶ ሜንዴዝ ሰራተኞችን ከህንድ አገር እንዳስመጣ ይጠቀሳል።
20688	በቅጥልጥል የዓማርኛ የመጻፊያ መኪና ቁርጥራጮች ስፋታቸው እኩል የሆኑ ቀለሞች መሥራት ኣይቻልም።
20689	ፓራመንዴስ የተባለው ግሪካዊም ጊዜ፣ እንቅስቃሴና፣ ለውጥ በሙሉ የውሽት ራዕይ እንጂ በርግጥ በግሃዱ አለም ያሉ አይደሉም ብሏል።
20690	ለአንድምታ መነሳትና መስፋፋት ከፍተኛ ሚና የነበረው የፖርቱጋል ካቶሊኮች በአጼ ፋሲለደስ መባረር ነበር።
20691	ምክንያቱም የዓማርኛ የጽሕፈት መሣሪያ እንደ "ቋ" የኣሉትን ቀለሞች ስለሌሉት ከ"ቀ" እና መስመር በመቀጠል ሲያቀርቡ የነበሩትን እንደ ኣዲስ ፊደል የዩኒኮድ ፊደል መደብ እያቀረቡ ግዕዝ ያልሆኑ ነገሮችን በማሰራጨት ሰውን እያስቸገሩ ናቸው።
20692	እንዲያውም ኢትዮጵያ በምሥራቅ አፍሪቃ የብዙ ሺህ ዘመናት ነፃ አገር ባለፊደልና ባለቋንቋ የሆነች እሷ ብቻ ስለሆነች ትውልድ ያገሩን ትምህርት በመጀመሪያ እንዲማር ያካሂዱት የነበረው ቅስቀሳ በቀላሉ አይታይም።
20693	ከተደበቁት መጀመሪያ የተያዘው በተራው ፈላጊ ይሆንና ጨዋታው ይቀጥላል።
20694	በጦርነቱም የተሰውት አርበኞች አባቶች አፅም በከተማዋ ደቡባዊ ክፍል በሚገኘው ቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስትያን በተዘጋጀላቸው ቦታ በክብር አርፎ ይገኛል፡፡
20695	ኮምፕዩተር የሂሳብና የጽሕፈት መሣሪያ በመሆኑ ግዕዝ ዜሮ ቍጥርን ስለሌለው ፈጥረውለት ዶክተሩና ሞዴት፣ ኢትዮውርድና ግዕዝኤዲት ፕሮግራሞቻቸውን የገዙ ሲጠቀሙበት ቆይተዋል።
20696	የመደመር፣ መቀነስ፣ ማባዛትና ማካፈል ዘዴዎች ምሳሌዎች እዚህ ኣሉ።
20697	ውስብስቦቹ ጥያቄወች በቀላሎቹ ከተተኩ በኋላ፣ ለተተኪወቹ ቀላል ጥያቄወች የተገኙትን ቀላል መልሶች እንደገና በቀጥተኛ ውህድ መንገድ ከተደመሩ በኋላ ክፎሪየር በፊት እምቢ ያሉት የሙቀት ጥያቄወች መልስ አገኙ።
20698	የእንግሊዝ መንግሥት ሚኒስትር ሚስተር ቻርልስ ቤንቲንክም ዘውዱን በሠረገላው ላይ አስቀመጡትና ሁሉም ዘውዱን አጅበው ወደ ቤተ መንግሥት መጡ።
20699	ወላጆቻቸው የጎንደር ተወላጆች ሲሆኑ፣ አባታቸው አቶ ገብሬ አንዳርጋቸው፣ እናታቸው ደግሞ ወይዘሮ ደብሪቱ ቢሰውር ይባሉ ነበር።
20700	ማሃራሽትራ በምዕራብ የምትገኝ የሕንድ ክፍላገር ናት።
20701	ዲሞከራሲን በመደገፍ መንግስት በነጻና የማያዳላ ምርጫ እንዲመሰረት ይሰብካል።
20702	ኣንድኣንድ ፀሓፊዎች የተሳሳቱ ቅርጾች ያሏቸውን ቀለሞች እየተጠቀሙ ስሕተቶችን እያስፋፉ ናቸው።
20703	ስለበሽታው ለማያውቁ ማሰማትና ለልጆች ማስተማር እንዲሁም ኤድስ ያለባቸውን በሚቻለን ሁሉ የመርዳት ኃላፊነትና በየጊዜው የሚገኙትን የምርምር ውጤቶች ለማወቅ መሞከርና ይኸንኑ ዕውቀት ማሰራጨት ኣለብን።
20704	መሬታቸውን ለመድረስ አስቸጋሪ በመሆኑ እስፓንያውያን ሰፊ አገሩን ሲወረሩ ለሚስኪቶዎቹ ብዙ ውጤት አልነበረም።
20705	የተናጋሪው አጠቃላይ መልእክት በትክክል ምን እንደ ሆነ አውቆ፣ ገቢር አዳማጩ በመልሱ በራሱ ቃላት ያሳያል።
20706	ፕሬዝዳንቱ በሁለቱም የሥልጣን ዘመናቸው እና እንዲሁም በቀሪው ህይወታቸው የዴሞክራቲክ ፓርቲ አባል ነበሩ።
20707	አርካንሳው በአሜሪካ የምትገኝ ክፍላገር ናት።
20708	የአባለዘር በሽቶችን ለማከም፣ የዋጊኖስ ዘርና የጤፍ ዘር በውሃ ተጋግሮ በለጥፍ ይለጠፋል።
20709	የካልኩለስ መሰረታዊ እርግጥን መጀመሪያ ያገኘው የስኮትላንድ ተወላጁ ጄምስ ግሪጎሪ ሲሆን፣ በኋላም ኢሳቅ ባሮው፣ ተማሪው ኢሳቅ ኒውተን እና ጎትፍሪድ ሌብኒዝ እርጉጡን በማስፋፋትና በማብራራት ስማቸው ይጠራል።
20710	ያለስፍራው የተስበረ ሲጠግኑት አስቸገረ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
20711	መንግሥትና ሐይማኖት የተለያዩ መሆናቸው ተደነገገ።
20712	ቋንቋዎችን ለመፈረጅ እንዲሁም ለመክፈል የሚያስችሉ መስፈርቶችን ለማስቀመጥ ባለው ችግር ምክንያት በአሁኑ ሰዓት በርግጠኝነት ስንት ቋንቋ በዓለም ላይ እንዳለ ማወቅ አስቸጋሪ ነው።
20713	በአንጻሩም የጌታችን የኢየሱስ ክርስቶስን ስቅለት ከ እንጨት በመቅረጽ ለቤተ ክርስቲያኑ በስጦታ አበረከተ።
20714	መታወቂያው በመጽሐፉ እርግጠኛ ስላልሆነ፣ በእርግጥ በለስ ማለቱ ነበር ልንል አንችልም።
20715	የመንግስት ተቋማት፣ የከፍተኛ የትምህርት ተቋማት፣ የቢዝነስ ተቋማት እና የግብረ ሰናይ ድርጅቶች ጥናቱ የዳሰሳቸው ዘርፎች ናቸው።
20716	ለስነጥበብ ከነበራት ትኩረትና ከምታደርገው ድጎማ የተነሳ በዚሁ ዘመን በድንገት የተፈጠረ ልዩ አይነት የሥነ-ስዕል ስራ ተጀመረ።
20717	ከእንስሶች አንዳንድ አይነቶች ተከለክለዋል።
20718	የሚያዝናኑ ቴሌቪዥን ትርዒቶች ለኢትዮጵያውያን በአለም ዙሪያ በዲያስፖራም ሆነ በአገርቤት ያቀርባል።
20719	ፓውሳኒዩስ ሌውኪፖስ የጡሪማቆስ ልጅ ሲለው «መሣፖስ» ግን አይጠቅስም፤ ሌውኪፖስ ወንድ ልጅ ባይኖረውም ሴት ልጁ ካልቂንያ በፖሠይዶን አንድ ወንድ ልጅ ፐራቶስ ነበራትና ይህ ፔራቶስ ወራሽ ሆኖ ቀጥታ ከሌውኪፖስ ቀጥሎ ተከተለው።
20720	ውቅያኖሶች ውቅያኖስ በምድራችን ላይ ትልቁ ውሃማ አካል ነው።
20721	በተጨማሪም ድንጋይን በመሸርሸር እና አፈርና አሸዋ በማዝቀጥ የዓለምን መልክዓ ምድር ይለውጣል።
20722	የኤናናቱም ወንድምና የአኩርጋል ልጅ ኤአናቱም ንጉሥ በሆነበት ዘመን ላጋሽ ሰፊ መንግሥት ይዞ ነበር።
20723	ቭላንደርኛ በምዕራብ ቭላንደርኛ እና በምሥራቅ ቭላንደርኛ ቀበሌኞች ይለያል።
20724	አመነምሃት መጀመርያ በነብታዊሬ አጭር ዘመን የነብታዊሬ አለቃ ወይም ሚኒስትር ይመስላል።
20725	‹‹እነዚህ ሙዚቀኞች አሻራቸውን ጥለው ማለፍ ችለዋል፤›› የሚለው ማህሙድ በዚያን ጊዜ የነበሩት ሙዚቀኞች ምንም እንኳን ችሎታው ቢኖራቸውም የሙዚቃ ትምህርት ቤት አልሔዱም፡፡ የዚያን ጊዜውንም በማስታወስ ለሙዚቀኞች እንዴት ከባድ እንደነበር ይናገራል፡፡ ሙያውም እንዴት ይናቅ እንደነበርም ያስታውሳል፡፡
20726	እነዚህንም በመጠቀም ለጥያቄዎች መልስ ለሚሆኑ ገለፃዎች እና ማረጋጫ እርጉጦቸቸ ላይ መድረስ ችለው በአሁን ጊዜም በልዩ ሁኔታ ቀጥሎል።
20727	ምክንያቱም በዶክተሩ ኣስተሳስብ ፊደል መቀነስ የሚፈልጉ ፊደል እንዳይቀነስ የሚፈልጉትን መብት መንካት የለባቸውም።
20728	የኢትዮጵያ ቋንቋዎች በኢትዮጵያ ውስጥ የሚነገሩ እና የሚጻፉ ቋንቋዎችን፣ እና የምልክት ቋንቋን ያጠቃልላል።
20729	የኢትዮጵያ የሠላምና የዴሞክራሲ ፓርቲ የኢትዮጵያ ፖለቲካ ፓርቲ ነው።
20730	በመሳሪያው ለመጫወት በመንፊያው በኩል አስፈላጊውን ድምፅ የሚመጥን ኃይል ያለው አየር በማስገባት ነው።
20731	በምየንማም መንግሥት አስተያየት ዘንድ፣ ሯይጋ በባንግላዴሽ መኖራቸው ይሻላቸው ነበር።
20732	ከዘመራቸው መዝምሮች ኢትዮጵያ፣ ወጥመዱ ተሰበረ፣ የተባሉ መዝሙሮቹ በአብዛኛው ኢትዮጵያዊ ዘንድ ይታውቃሉ።
20733	የንጉሱንም አለባበስ በመቀየርና መስቀል እንዲይዝ በማድረግ ንጉሱ ከቀሪው ህዝብ ለየተ እንዲል አድርጓል።
20734	በአንዳንድ ሊቃውንት አስተሳሰብ ዘንድ፣ በአትክልቱ አጠገብ አንዱ ምልክት «ቴሄኑ» (ልብያ) የሚባል ሃይሮግሊፍ ነው፤ ስለዚህ ሠሌዳው ደግሞ የቴሄኑ ሠሌዳ ወይም የሊብያ ሠሌዳ ተብሏል።
20735	ፋይንማን፣ የኳንተም ሜካኒክስን የእውቀት ዘርፍ ካዳበሩት ቀደምት ተማሪወች ወገን ነው።
20736	የለመኑትን የማይረሳ የነገሩትን የማይረሳ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
20737	ፍቅርአዲስ ነቃጥበብ ፍቅርአዲስ ነቃጥበብ የኢትዮጵያ ታዋቂ ዘፋኝ ስትሆን ብዙ ዘመናዊ የሙዚቃ ስራወችን በማቅረብ ትታወቃለች።
20738	የመጣበትን የማያውቅ የሚሄድበት ይጠፋዋል እንደተባለው ባለፉት ዘመናት በተለያዩ መስኮች ምሣሌያዊ ተግባራትን የፈፀሙ እንደ አቶ መርሻ ያሉ ቁጥራቸው ከፍተኛ የሆነ ኢትዮጵያዊያን አንደነበሩ ታሪክ ሰለሚይስተምረን የዛሬውም ሆነ መጪው ትውልድ ልብ ሊላቸው ይገባል።
20739	በሳምራዊው ትርጉምና በአንዳንድ ዕብራይስጥ ቅጂ ስሙ ሮዳኒም ተጽፎ መታወቂያው የሩድ ( ግሪክኛ ፦ ሮዶስ) ደሴት ሰዎች አባት እንደ ነበር ይገመታል።
20740	ሸንጋዮችና አታላዮች መንግሥትን ለመገልበጥ ስለታም መሳሪያ ናቸው፣ ለሕዝብም ጥፋት የተሳለ ሠይፍ ናቸው።
20741	የሳይንስና ቴክኖሎጂ አመላካቾች የሳይንስና ቴክኖሎጂ አመላካቾች ስለ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ስርዓት፣ ዉስጣዊ መዋቅር፣ ከኢኮኖሚና ከማኅበረሰብ ጋር ስላለው ትስስር እንዲሁም ስርዓቱን የሚያስተዳድሩ አካላት፣ በውስጡ እንቅስቃሴ ለሚያደርጉ እና ስርዓቱ ተፅዕኖ ለሚያደርስባቸው አካላት ጥያቄዎችን የሚመልሱ ተያያዥነት ያላቸው መረጃዎች ናቸው።
20742	ከተጠቀሱት ወንዞች፣ የጤግሮስና የኤፍራጥስ መታወቂያዎች ያለ ክርክር ታውቀዋል።
20743	በአንዳንድ ሊቃውንት አስተያየት የሜስጶጦምያ ተረት ለኦሪት ዘፍጥረት ምንጭ ነበረ፤ በሌሎች ሀሣብ ግን ሁለቱ በአንድ ድርጊት ተመነጩና ከሁለቱም የሜስጶጦምያ ተረቶች እጅግ የተዛቡ፣ የዘፍጥረት ግን ትክክለኛ የሆኑ ይመስላል።
20744	የዓለማችን ታላላቆች ለክብራቸው እንዲያጎበድዱ የሚያደርግ አንጸባራቂ አቋም ነው።
20745	ሞክሼዎችን የሚጠሉት የማያዋጣው መክተቢያዎቻቸውን ለመጥቀም ሊሆን ይችላል።
20746	እሬሳቸውም በተገደሉ በስድስተኛው ቀን በሌጎስ ከተማ መንገድ ዳር ላይ ተጥሎ ተገኘ።
20747	በቤልጂየም የሚገኘው የእመቤታችን ቤተ ክርስቲያን ለብዙ ዘመን ሀውልቱ በጨርቅ ተሸፍኖ ይኖር ነበር።
20748	በፖለቲካው አንድነት እንደሚፈልጉ ሁሉ በሃይማኖቱም አንድነትን ማየት ይፈልጉ ነበር።
20749	በገንዘቡም አክሲዮን በመግዛትተና በልዩ ልዩ የልማት ሥራ ገቢ እየተደርገ ከ፲፱፻፴፬ ዓ/ም እስከ ፲፱፻፶፪ ዓ/ም ድረስ ተጠራቅሞ ፩ ሚሊዮን ፪፻፳፮ሺ ፩፻፺፰ ብር ከ፺፩ ሣንቲም ስለደረሰ፤ የቤተ ክርስቲያኑ ሕንፃ ግንባታ የሥራ ጥናት ተጠናቆ ግንቦት ፳፬ ቀን ፲፱፻፶፪ ዓ/ም የመሠረቱ ደንጊያ ተቀመጠ።
20750	በጥንታዊት ኢትዮጵያ ክርስቲያናዊ ባህል መሠረት አብዛኛዎቹ ንጉሠ ነገሥቶቿ ካሠሯቸው አብያተ ክርስቲያናት በመጀመሪያ ያሠሯቸው፤ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን እምነት ተከታዮች ፈጣሪ አምላክን “በአካል ሦስት፣ በባሕሪ አንድ” ምልክት የቅድስት ሥላሴን ቤተ ክርስቲያን ነው።
20751	በኢትዮጵያ የተለያዩ የሸለምጥማጥ ብቸኛ ዝርያዎች ይገኛሉ።
20752	ምክሼዎችን የማይወዱ ጥቅሞቻቸውን መማር የማይፈልጉ ሊሆኑ ይችላሉ።
20753	ተማሪዎቼም ተቀኝተው ለመምህርነት በቅተው ሲሄዱ የሰሌን ጥላና ምንጣፍ ሠርተው ያን ሸጠው ለበረከት ይሰጡኛል።
20754	በመጨረሻም ኢትዮጵያ ዲፕሎማሲያዊ ዕውቅናን አግኝታ የንግድና ኢንቨስትመንት ተጠቃሚ እንድትሆን እጅግ ደክመዋል።
20755	ኬርከጋርድ አብዛኞች ሃይማኖቶችና ፍልስፍናወች የሰው ልጅ ኅይወት ትርጉም (አላማ) አለው ብለው ያምናሉ።
20756	የክሪስታቮ አሟሟት፣ የቤተክርስቲያኖች በግራኝ መቃጠል በኋላ የግራኝ በፖርቱጋልና በገላውዲዎስ መሸነፍ በቀኝ ጌታ ጀምበሬ ሃይሉ፣ ፲፱፻ ዓ.ም. ከተማረከ በኋላ ክሪስታቮ ወደ አህመድ ግራኝ የጦር ካምፕ ተወሰዶ ለኢማሙ ቀረበ።
20757	እንግሊዝኛ የምዕራብ-ጀርመናዊ ቋንቋዎች ቤተሠብ ቋንቋ ነው።
20758	ቋንቋቸውም የተጻፈበት «ሩን» በተባለው ጽሕፈት ነበር።
20759	በቋሚነትም በ፲፰፻፷፭ ዓ/ም የዓፄ ዮሐንስ ቆንስላ ሄንሪ ሳሙኤል ኪንግ በሎንዶን የኢትዮጵያን ጉዳይ እንዲይስፈጽም ተሹሞ እንደነበር ታሪክ ይዘግባል።
20760	ሲገኙበት፣ በ፲፱፻፶፰ ዓ/ም የቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ የሽልማት ድርጅት ተሸላሚም ናቸው።
20761	በሁንጋሪያ በ፲፱፻፵፱ ዓ.ም ተነስቶ የነበረውን ጸረ ስታሊን ሽብር እና አዲሲቱ የሁንጋሪያ ሪፑብሊክ በ ፲፱፻፹፪ ዓ.ም በአገሪቱ ፕሬዚደንት ማትያስ ስዙሮስ የታወጀበት ዕለት ማስታወሻ የብሔራዊ ቀን ነው።
20762	ስለሆነም፣ እስክስታ፣ ሰፋ ባለ ሁኔታ ሲተረጎም ብዙ አይነት ውዝዋዜዎችን አጠቃሎ ሊተረጉም ይችላል።
20763	የኢየሱስን ትምህርትም ሆነ እሱ የተወውን ምሳሌ እንከተላለን፤ በተጨማሪም የአምላክ ልጅ እንዲሁም አዳኝ እንደሆነ በማመን እናከብረዋለን።
20764	በኢትዮጵያ ቋንቋዎችና ሥነ ጽሑፍ ጥናት ከአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ የማዕርግ ተመራቂ ነው።
20765	በአውሮፓና በአይሁዶች አፈ ታሪክ ዘንድ፣ አስከናዝ (ወይም አስካኔስ) የእስኩቴስና የጥንታዊ ጀርመን አገሮች አባት እንደ ነበር ይቆጠራል።
20766	ሱሰኒዮስም ከዘድንግል ጋር አብሮ ከማደጉ በተጨማሪ ይዋደዱ ስለነበር ( እንዲሁም ልክ እንደ ዘድንግል ለያዕቆብ ስልጣን አስጊ ሆነ ስለተገኘ) በማምለጥ በጎጃምና ሸዋ ገዳማት እንዲሁም በኋላ ከተንቀሳቃሽ ኦሮሞወች ጋር ኑሮውን አደረገ።
20767	በተጨማሪም በሱመራዊው አፈ ታሪክ ጊልጋመሽ ፣ ስለ ማየ አይህ ሲተረክ መልህቅ ድንጋዮች እንደ ነበሩት ያለው ሀሣብ ደግሞ ተገኘ።
20768	ወታደሮቹም መኮንኖችን ብቻ ሳይሆን የ መንግሥት ባለሥልጣናትንም ጭምር የማሠር ስልጣን እንደሚኖራቸው ንጉሠ ነገሥቱን አሳመኑ።
20769	ደብረወርቅ ለመጀመሪያ ጊዜ በታሪክ ተመዝግቦ የሚገኘው ፣ ከዚሁ አካባቢ የፈለሱ ተሳላሚዎች ፋዩም፣ ግብጽ ውስጥ ዳር አል አብያድ በተሰኘ ገዳም ስማቸውንና የመጡበትን ቦታ በቀለም ስላስመዘገቡ ነው ።
20770	በኃይማኖት መሪነታቸው ሚና የተነሳ፣ ዓሚር ኑር "ሳሂብ አል-ፋትህ አት-ታኒ" ወይም "የሁለተኛው ወረራ መሪ" የሚል ስም ተሰጥቷቸዋል።
20771	ማዳጋስካር ከፈረንሳይ ቅኝ ግዛትነት ዘመን ጀምሮ የምትጠቀምበትን የ'ማላጋስይ ፍራንክ'፣ በ፲፱፻፺፰ ዓ.ም. በ አንድ የማላጋሲ ፍራንክ ወደ አንድ ኢራይምቢላንጃ ኂሣብ ቀየረችው።
20772	እንዲያውም ብርቱካን፣ ሎሚ መንደሪን ወዘተ.
20773	አለበለዚያ በሃዋርያት ሥራ ፲፭፡፳፱ ዘንድ፣ ከሕገ ሙሴ ለክርስቲያናት አጥብቀው መጠበቅ ያሉባቸው ደንቦች (ቅጣቶቹም ባይሆኑም) «ለጣዖት ከተሠዋ፣ ከደምም፣ ከተናቀም (ከመብላት)፣ ከዝሙትም ትርቁ ዘንድ» የሚሉት ናቸው።
20774	በመጨረሻም ከእንግሊዝ ጋር በነበረው ጦርነት እስረኛ አልሆንም ብለው አፄ ቴዎድሮስ እራሳቸውን አጠፉ።
20775	ሳትያግራሃ የሚፈጽመው ሰው ሳትያግራሂ ይባላል።
20776	እንግሊዞቹ ያለአግባብ ሰው እንደተገደለባቸው አመልክተው የደም ካሳ እንዲሆናቸው ከኢትዮጵያ ድንበር ውስጥ መሬት እንዲሰጣቸው ነበር የጠየቁት።
20777	አራተኛዋም አስቀያሚዋ አውሬ ፲ ቀንዶች (አለቆች) አሏት፤ ከነዚህም መካከል ሌላ ትንሽ ቀንድ ለትወሰነ ጊዜ በትዕቢት እየተናገረ ዓለሙን ይጨቆናል።
20778	በመፅሐፉም የተገለፀው ታሪክ ሰፊ ሆኖ ደራሲው ባጭሩ ለመግለፅ ቀላልና አጭር በሆነ ዘዴ የፃፈው ነው።
20779	ልጆቻቸውም በሚድሩበት ጊዜም ሆነ በሌላ ሰርግ ላይ ሸሪዐን የሚቃረን ነገር (የሴትና ወንድ መደባለቅን የመሰለ) እንዳይፈፀም ይጠነቀቁ ነበር።
20780	ፕሮቶኖችና ኒውትሮኖች አንድ ላይ ሆነው በአቶሙ መሃል ተጠጋግተው ሲቀመጡ የአተሙን ኒኩሊየስ ይፈጥራሉ።
20781	ጅብራልታር በእስፓንያ ደቡብ ጫፍ የሚገኝ የዩናይትድ ኪንግደም ባህር ማዶ ግዛት ነው።
20782	በመቀጠልም በመሣሪያው ወገብ ላይ የሚገኙትን ቁልፎች በእጅ ጣት በመነካካት ውስጥ ያለውን ድምፅ ፈጣሪ አየር ሞገድ መስጠት ይቻላል።
20783	እንቆቅልሽ የኢትዮጵያ ፊልም ነው።
20784	በዘፍጥረት በአንዳንድ ሥፍራ ጌሤም «ራምሴ» ይባላል።
20785	መጨረሻውን የምዕራባዊ ግዛት ንጉሥ (ቄሳር) ሮሙሉስ አውግስጦስ ዙፋኑን እንዲተው ካደረገ በኋላ የድሮ ሮማናውያን ሥልጣን በምሥራቅ ( ቢዛንታይን ) መንግሥትና ለጥቂት ዓመታት በሷሶን ግዛት ብቻ ቀረ።
20786	በአብዛኛው ትምህርቶች ዘንድ የዚህ ስጦታ ዋጋ ማንኛውም ዋጋ ሊሆን ይችላል፤ በሌሎች አስተሳሰቦች ግን ቢያንስ ፲ ወይም ፫ ድርሃም መሆን አለበት።
20787	የተወደዱት እስፖርቶች እግር ኳስና ራግቢ ናቸው።
20788	አንዳንዴም የተከሠተው እድል ደግሞ ስሜን አሜሪካ በሙሉ ከነካናዳ ፣ ሜክሲኮ ፣ ኩባና መካከለኛው አሜሪካ ጋራ ሁሉ እስከሚመጠት ድረስ የሚል ሰፊ ትርጉም ተሰጠው።
20789	ስለሆነም፣ የጓጉንቸር መኖር ጥቅሙ ከፍተኛ ነው።
20790	የሚገርመው ባለቤታቸው ጣፋጭ ነገር መግዛት ፈልጋ ገንዘብ አጣች።
20791	በተጨማሪም የኢትዮጵያ ጥናት ተቋም ከዩኔስኮ ጋር በመተባበር ለሽመና ባለሙያዎች የተለያዩ ተከታታይ ሥልጠናዎች መስጠታቸው እና የመንግስት አካላት የሸማ ባለሙያዎችን በማህበር እንዲደራጁ ማድረጋቸው ለለውጡ የሚጠቀሱ ምክንያቶች ናቸው።
20792	ሦስተኛውና የመጨረሻው ክፍል ዝምታ የሰፈነበት የምርቃና ክፍለ ጊዘ ሲሆን በዚህም ወቅት ቃሚዎች ረብሻ አይፈልጉም።
20793	ፕሬዝዳንት ከመሆናቸዉ በፊት አምስት ጊዜ የአርካንሳው ስቴት አስተዳዳሪ ነበሩ።
20794	ርዝመታቸው ከሚቀበሉት ሞገድ አንጻር አጭር የሆኑ አንቴናወች ሞገድ የመቀባልቸው ሃይል የተዳከመ ነው።
20795	በካልኩለስ የአነጋገር ዘይቤ ፍጥነት ማለት የአቀማመጥ ለውጥ ( ምዕራፍ ) ከጊዜ አንጻር ማለት ነው።
20796	ውድድሩንም እንደጨረስ ምንም አይነት ድካም አልታየበትም።
20797	ሞንትሠራት በካሪቢያን ባህር የሚገኝ ደሴትና የዩናይትድ ኪንግደም ባሕር ማዶ ግዛት ነው።
20798	በኦስትሪያ በመካከለኛ ዘመን ሰነዶች መሠረት፣ በልዩ ልዩ ስያሜዎች የነበረ የአይሁድና መንግሥት ደግሞ በኦስትሪያ ይገኝ ነበረ።
20799	እንዲያውም መጀመርያው ቋንቋ እንዲህ ተፈጠረ፦ ቅድመ-ታሪካዊ ሰው ልጅ፣ ማለት ቱርኮቹ፣ ከሁሉ ቅድማዊ በሆነ ደረጃ ሲሆኑ፣ የፀሐይ ሥራ ትኩረታቸውን ስቦ፣ በጎውና ክፉው ሁሉ የመነጨበት አምላክ ተቆጠሩት።
20800	የካውካሶስ ኢቤራውያን ሕዝብ ከዛሬው ጂዮርጂያ ወላጆች መካከል ነበሩ።
20801	መላእክትም ለአብርሃም ቅዱስ ቋንቋን አሳውቁት።
20802	ከተባበሩት መንግሥታት ምንም አገራት ትራንስኒስትሪያን ተቀባይነት አልሰጡም።
20803	ትውልዳቸው ቋንቋቸውም እንደ ሕንዳዊ-ኢራናዊ ቋንቋዎች አባላት ወይም እውነተኛ «አርያኖች» ናቸው።
20804	የሚጻፍበት ምክንያት፣ በሙሴ ከተሰጠና ከርሱ ጋር በኻይ ኻይንብሬጣኽ ከታወቀ በኋላ፣ እንደ መመሪያቸው እንዲመረጥላቸው በፌኒየስና በያርና በጋይደል ማክ ኤጠር ታላቅ ትምህርት ቤት ስለ ተጠየቀ ነው።»
20805	እርሳቸውም ከህሊናቸው ፍርድ ሳይተርፉ በቁም እስር ዚምባብዌ በአጥር ተከልለው እድሜያቸውን እየገፉ ነው።
20806	እንዲያውም በመዲናነቱ ውስጥ አንዳንድ ከተሞች አሉ።
20807	የሚከተሉት መንግስታት የቡዳ ሃይማኖት ዓይነት በይፋ መሠርተዋል።
20808	በአብዛኛው በሮማውያን ዘንድ ትምህርት የተገኘው ከግል መምህር ነበርና።
20809	የምድራችን የምንግዜም ምርጥ ሰአሊዎች ከሚባሉት አንዱም ነው።
20810	በአንዳንድ ህብረተሠብ ወይም መንግሥት በተግባር የሃይማኖት ነጻነት ወይም የእምነት ነጻነት ባይከበርም፣ በሌሎች ህብረተሠብ ወይም ሕገ መንግሥታት ግን በተለይ በምእራቡ አለም ይህ ነጻነት በታሪክ እጅግ ተከብሯል።
20811	በተዋሕዶና በአንዳንድ የቤተ ክርስቲያን ዘርፍ ሌሎች ደንቦች ለምሳሌ አሳማ አለመብላቱ በፈቃደኝነት ይከበራሉ።
20812	ተጠቃሚዎች የጀርመንኛ ቋንቋ ችሎታቸውን የጎተ ኢንስቲቲዩት በሚሰጣቸው ፕሮግራሞች በመጠቀም ለማሻሻል ይችላሉ።
20813	ምክንያቱም እያንዳንዱ ቀለም የሚከተበው በሁለት መርገጫዎች ስለሆነ በኋላም ከኣንድ መርገጫ የተረፉት ኣብላጫዎቹ የግዕዝ ቀለሞች የሚከተቡት በሁለት መርገጫዎች ስለሆነ የሞክሼዎች መኖር የፈጠረው ችግር የለም።
20814	በመካከሉ፣ ኢትዮጵያው ውስጥ የነበረቸው የማርቲን ፍላድ ሚስት፣ አውሮጳውያኑ እንደገና እንደታሰሩ ለባሏ አሳወቀች።
20815	በኤርትራው ምክርቤትና በሥራ አስፈጻሚው ሊቀመንበር (ፕሬዘዳንት አሊ ረዳይ)ውጥረት የተጀመረው በዚህ ወቅት ነበር።
20816	በሚጓዙበት ተሽከርካሪ ውስጥ አብረዋቸው የነበሩትም የቴክሳስ ገዥ ጆን ኮናሊ በጥይት ተመተው ቆስለው ነበር።
20817	ምናልባትም የዘምድናን ስራን የሚያበረታታ ተረትና ምሳሌ ሊሆን ይችላል።
20818	ግዕዝኤዲት የሚከትበው እንደ እንግሊዝኛው ኣከታተብ በኣንድና ሁለት መርገጫዎች ቢመስልም ከእንግሊዝኛው በተሻለ፣ በረቀቀ፣ ኃይለኛና ኣዲስ ዘዴ ስለሆነ ፊደላችንን በዓለም ላይ ለማስፋፋትና በድምፃዊነቱ ጥቅም ላይ ለማዋል በሚገባ ተዘጋጅቷል።
20819	ኮምፒውተር ምህንድስና እንደ ኤሌክትሮኒክስ ምህንድስና የቀጥተኛና ተርገብጋቢ ኤሌክትሪክ ሽቦ ዑደት ትልም ያጠናል።
20820	ኤላማውያን ሲያስቸግሩ ኢሽቢ-ኤራና ኢቢ-ሲን ይዋጋቸው ነበር።
20821	አይነቶቹም የሚከተሉት ናቸው።
20822	ለአንዳንድ አትክልት፣ ተቀብሮ (ውስጠ ዘመት) ግንድ ከምድር በታች አዲስ ሥር ወይም ቡቃያ ያስወጣል።
20823	ሄሮዶቶስም በእስኩቴስ መካከል (በዛሬው ዩክራይን ) ስለሚኖሩ «ሓሊዞናውያን» ጽፏል።
20824	የጠቀሳቸው ከነሆሜርና ሄሲዮድ ጋር ሲሆን ብዙ ጊዜ 'እነዚህ መጻሕፍት ሁሉ ለቄሣር ታዋቂ ናቸው' ብሎ ጻፈ።
20825	ምክንያቱም ግዕዝኤዲት ባይኖር ኖሮ ግዕዝ ሌሎች ችግሮች ውስጥ ሊወድቅ ይችል እንደነበረ ከእዚህ በላይ የተዘረዘሩት ሊቀሰቅሱን ይገባል።
20826	ከእንሰሳት በተጨማሪ፣ ዕፅዋት እና ፈንጋይ እንዲሁም ሌሎች ዩክሮይት (ምሣሌ፣ የወባ ነቀዝ) ወሲባዊ እርባታን ይጠቀማሉ።
20827	በተጨማሪም በአካባቢና በህዝብ ጤና አጠባበቅ ለሰለመነ ባለ ሙያ የሚሰጥ ስያሜ ነው።
20828	የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ፣ ኢየሱስ ክርስቶስ በ፴ ዓ/ም በመጥምቁ ዮሐንስእጅ በዮርዳኖስ ባሕር የተጠመቀበትን ዕለት የሚያስታውሰው፣ ኤጲፋንያ በመባልም የሚታወቀው ደማቅ የጥምቀት በዓል ነው።
20829	የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን በዚህ ዕለት በየወሩ በ እቲሳ ቡልጋ የተወለዱት የኢትዮጵያዊው የቅዱስ አቡነ ተክለ ኃይማኖት መታሰቢያ ቀን አድርጋ ታከብረዋለች።
20830	የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን በዚህ ዕለት ስማዕቱ ቅዱስ ጊዮርጊስን ታስባለች።
20831	የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን በዚህ ዕለት ኢየሱስ ክርስቶስ በቀራንዮ የተሰቀለበትን መስቀል ከተቀበረበት ሥፍራ ለማውጣት ቁፋሮ የተጀመረበትን ዕለት በማስታወስ በሰፊው እና በደመቀ ስርዓት ታከብራለች።
20832	የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን በዚህ ዕለት መጥምቁ ዮሐንስን ታስባለች።
20833	የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን በዚህ ዕለት የሰማዕታትን ዓለቃ ቅዱስ ጊዮርጊስን በማስታወስ ትዘክረዋለች።
20834	የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን በየወሩ ፳፫ኛ ቀን የሰማዕታትን ዓለቃ ቅዱስ ጊዮርጊስንን ታስታውሳለች።
20835	የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ከዘመነ ዮሐንስ በስተቀር፣ በዚህ ዕለት የጌታችን፣ መድኅኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስን ልደት ታከብራለች።
20836	የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ዕምነት ተከታዮች "ዘመነ ጽጌ" ወይም "ወርኅ ጽጌ" የሚባለውን የማርያምን ስደት መታሰቢያ የ ፵ ቀን የጽጌ ፆም በዛሬው ዕለት ጀምረው ኅዳር ፮ ቀን ይፈቱታል።
20837	በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን እምነት፣ በዚህ የመስቀል ዋዜማ ዕለት ደመራ ይደመራል፣ ጸሎተ ወንጌል ይደረሳል፣ መዝሙርና ሽብሸባ ይቀርባል፡፡ በመጨረሻም ደመራው ይለኮሳል፡፡
20838	የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ተከታዮች በዚህ፣ የትልቁ የጥምቀት በዓል ሥነ ሥርዓት መጀመሪያ ዕለት የአጥቢያቸውን ታቦተ ሕግ በማጀብ ወደከተራው ተጉዘው እዚያው ያድራሉ።
20839	የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ፓትርያርክ አቡነ ባስልዮስም “ክርስቲያን የሆናችሁ ልጆቼ እንዲሁም የመላው የኢትዮጵያ ሕዝብ….
20840	የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያንም ይሄንን ዕለት ከነጻነት ቀን በተጨማሪ በመድሃኔ ዓለም ኢየሱስ ክርስቶስ ስም ትዘክረዋለች።
20841	የሰንሰል፣ የእምቧጮና የግራዋ ቅጠል ጭማቂ ለሆድ ቁርጠት ወይም ለወባ ይሰጣል።
20842	ፈረንሳይኛ የመንግስት ተመራጭ ቋንቋ ነው፡፡
20843	ምእመናንም ከዐመፀኞች ካህናት ምንም ዐይነት አገልገሎት ማገኘት የማይችሉ መሆናቸውን ተገንዝበው ሕይወታቸውን በጥንቃቄ እንዲመሩ አሳስበዋል።
20844	የመፈንቅለ መንግሥቱም ሦስተኛ አባል የነበሩት የንጉሠ ነገሥቱ ልዩ ካቢኔ ጸጥታ ጉዳይ ኃላፊ የነበሩት ሌተና ኮሎኔል ወርቅነህ ገበየሁም እንዲሁ በፍትሕ ዕጥረት ምክንያት ብሶት እንደተሰማቸው ይነገራል።
20845	የከሃዲውን ሃይማኖታዊ ሥርዓት ክብር ለመጨመር አረማውያን ምንም የእምነት ለውጥ ሳያደርጉ የቀድሞ እምነቶቻቸውን ከነምልክቶቻቸው እንደያዙ የቤተ ክርስቲያን አባሎች እንዲሆኑ ተፈቀደላቸው።
20846	እስከኣሁን በኣዛኛዎቹ የግዕዝ ፊደል ቀለሞቻችን ተጠቃሚ ቋንቋዎች ብዙ ጽሑፎች ስልኣልተጻፉ ብዙ የቃላት ክምችቶችም የሉም።
20847	ምክንያቱም በአስፈሪው የሲዖል እሳት የሚንገበገቡት የሰው ልጆች ስቃይ አሳስቧታልና “ሳጥናኤል ይማር አለም ይዳን” ብላ ተማጸነች።
20848	ተቃዎሚዎች በጠቅላላው የምርጫ ውጤት ባለመስማማታቸው ያሸነፉበትን የፓርላማ ወንበር ባለመቀበል የገዢው ፓርቲ በበላይነት ከተቆጣጠረው ፓርላማ ራሳቸውን አገለሉ።
20849	የኻአንኽሬ ሶበክሆተፕ ተከታይ ነበረ።
20850	ባለታክሲው የኢትዮጵያ አስቂኝ የፍቅር ፊልም ነው።
20851	እስልምናን የተቀበለዉ የአስራ ስድስት አመት ወጠጤ እያለ ነበር.
20852	በተጨማሪም የደጃዝማች ሰለሞን እናትም አጋሜ አውራጃ ውስጥ ተወላጅ ትግሬ መሆናቸውን እና አባታቸውም በትግራይ ክ/ሃገር ውስጥ የተምቤን ተወላጅ መሆናቸውን አንስተው ለባህል ቡድኑ ገልጸውላቸዋል።
20853	በዞራስተር አስተያየት ኃይልን መፍቀድ ህይወት ያለው ነገርን ሁሉ የሚገፋፋ መሰረታዊ ጉልበት ነው።
20854	በአብጃዶች እያንዳንዱ ምልክት ለአንድ ተናባቢ ይጠቅማል።
20855	አስተማሪና የሠራተኞች ማኅበር ቀስቃሽ የነበሩት ፍራንስዋ ቶምቦልባይ መጀመሪያ በቅኝ ግዛት ሥር የአስተዳደሩ ርዕስ በመሆን ቻድ ነሐሴ ፭ ቀን ፲፱፻፶፪ ዓ/ም ከፈረንሳይ ነጻነቷን ስትቀዳጅ የአገሪቱ የመጀመሪያው ፕሬዚደንት ሆኑ።
20856	ሚስጥራቸው እንዳይወጣ ያሰቡት ሚስትም ስራተኛቸውን ባፋጣኝ ወደባሪያቸው እንዲህ ብለው ይልካሉ፤"ባለፈው የተፈጠረውን ነገር ለማንም እንዳትናገር"።
20857	በዌብሳይቱ የሚቀርቡት ዜናዎች እንዳሉ በኮምፕዩተር የሚመረጡ እና የሚደራጁ ሲሆን ምንም አይነት የሰው ግንኙነት የለም።
20858	የሶቅራጠስ አስተሳሰብ ዘዴወች ለምዕራቡ አለም ማደግ ባደረጉት አስተዋጽዖ እንዲሁም በፕላቶ እና አሪስጣጣሊስ ሰርጾ የምዕራቡን አለም አስተሳሰብ በመቀየራቸው፣ በአሁኑ ዘመን ይሄ ፈላስፋ የምዕራቡ አለም ፍልስፍና አባት በመባል ይታወቃል።
20859	አዋሳኞቹም በምዕራብ፣ በደቡብ ምዕራብ፣ በደቡብና ደቡብ ምስራቅ ኦሮሚያ ክልል ፣ በሰሜን ምስራቅ አፋር ፣ በሰሜን ደቡብ ወሎና ኦሮሚያ ዞኖች ናቸው።
20860	እንደዚሁም የመጀመሪያ የንጉሥ እንደራሴ የተባለው ፍራንቼስኮ ዳልሜዳ ወደ ህንድ አገር ሄዶ አገሩን ያዘ።
20861	እንቆቅልሽ በአገራችን በተለይ ለህጻናቱ እውቀትን ለመገብየት የቋንቋ ችሎታን ለማዳበር ማህበራዊ ግንኘትን ለማጠናከር ከፍተኛ ሚናን ይጫወታል።
20862	እንቆቅልሽ በአገራችን በተለይ ለህጻናቱ እውቀትን ለመገብየት የቋንቋ ችሎታን ለማዳበር ማህበራዊ ግንኙነትን ለማጠናከር ያገለግላል።
20863	በጎንደርና ደብረታቦር አካባቢ የተሰማሩ የኢትዮጵያ አርበኞች (ስማቸው?
20864	በተጨማሪም የኮሚሽኑን ውስጣዊ አሠራርን የሚከታተል የሥነምግባር መከታተያ ጽ/ቤት አለ።
20865	ዕድሜያቸው ለትምሕርት ሲደርስ መጀመሪያ ከአባታቸውና ቀጥሎም በአጥቢያቸው ባህላዊውን ትምሕርት እስከቅኔ ያለውን ቀስመዋል።
20866	የኢትዮጵያ ግለልኘነት ያበቃው ከእንግሊዝ ጋር ግንኙነት ስትጀምር ነው።
20867	የኢትዮጵያ ዴሞክራቲክ ሕብረት የኢትዮጵያ ፖለቲካ ፓርቲ ነው።
20868	በትምሕርት እየጎለመሰ ሲሄድም ደራሲነቱን ገጣሚነቱን እንዲያ ሲልም ፀሃፊ-ተውኔትነቱን በዋነኛነት በጎልማሳነት ዘመኑ ደግሞ ማህበረሰባዊ ሃያሲነት እና የአፍሪካ የሰው ዘር እና የቅብጥ ቋንቋ እና ባህል ጠቢብነትን አክሎበት እስከ እለተ ህልፈቱ ዘልቋል።
20869	በተጨማሪ፣ የኖቪባዛር ሳንጃክ ከሰርቢያና ሞንቴኔግሮ ግዛቶች መካከል በመቀመጡ እንደ ጠቀሜታ ተቆጠረ።
20870	በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን እምነት ዘንድ ይህም መጽሓፍ ከሁሉ በፊት በሰዎች ቃላት በግዕዝ በያሮድ ልጅ በሄኖክ ከማየ አይህ አስቀድሞ ተጽፎ ነበር።
20871	የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ለነዚህ አራት ነገስታት ጽላት ቀርጻ እና ቤተክርስቲያን አሳንጻ እንዲሁም የቅድስና ስም ሰጥታቸው ታከብራቸዋለች።
20872	መሠረታዊው የካልኩለስ እርግጥ እንደሚያስረዳ ኢውድድር፣ ከጥረዛ ጋር ምንም ለውጥ የላቸውም።
20873	ኢትዮጵያን በተመለከተ በሰፊዉ የአንትሮፖሎጅ፣ የአርኪኦሎጅ፣ የኢትኖግራፊ፣ የሰነጽሑፍ፣የሶሽኦሎጅ ጥናቶች በስፊዉ መካሄድ ተጀመረ።
20874	ሦስተኛውና የመጨረሻው ተልዕኮው በ ጥቅምት ወር ፲፱፻፴፩ ዓ/ም ሲሆን በዳቄሮ በሚባል ሥፍራ ላይ ወደነበሩት ባላምባራስ (በኋላ ደጃዝማች) ገረሱ ዱኪ ነበር።
20875	ያቀረባቸው ትምህርቶች በሕክምና ፣ ፍልስፍና ፣ ስነ መለኮትና ስነ ፍጥረት ነበሩ።
20876	ጵቶልሚዎስ ዲዮናስዮስ በመጨረሻ ድል ሆነና ለማምለጥ የማይሆንበት ቢሆን በነጭ ዐባይ ወንዝ ውስጥ ገብቶ ሰጠመ።
20877	በተጨማሪም ዓማርኛውን በቍልፎቹ ብቻ መክተብ ስለኣልቻሉ ቀለሞቹን ከ“ሀ” እስከ “ፖ” ደርድረው በማውስ ቀስት በመጠቆም እንዲከተቡ ማድረግ ኣያስፈልግም።
20878	የሀገሪቷን የሳይንስ፣ ቴክኖሎጂ እና ኢኖቬሽን ችግሮች ጥናትና ምርጥ ተሞክሮ ያላቸው የሌሎች ሀገራት ሁኔታ ላይ የዳሰሳ ጥናት የተካሄደ ሲሆን በዚህም መሰረት አስራ አንድ ወሳኝ የፖሊሲ ጉዳዮች ተለይተዋል።
20879	ስኮትላንድ ከዩናይትድ ኪንግደም ዋና ክፍላገሮች አንዱ ነው።
20880	ለማደባለቅ ከተጠቀሙት ሠሌዳዎች አንድ ነው።
20881	እንዳስላሴ በኢትዮጵያ የትግራይ ክልል ከተማ ሲሆን በምዕራባዊ ዞንና በታህታይ ቆራሮ ወረዳ ይገኛል።
20882	በፔጅራንክ እያንዳንዱ ዌብሳይት ቁጥር አለው።
20883	እንግሊዞች የመጀመሪያ አላማቸው ሕግና ስርዓትን ማጽናት እንዲሁም አገሪቱን ማረጋጋት ነበር።
20884	ቴምፕላሮች የተዋቀሩት በገዳማዊ ስርዓት ሲሆን ይኸውም የሲሰተርሲያን ስርዓት መስራች የነበረው የክላርቮው በርናርድ በዘረጋላቸው ህግጋት መሰረት ነው።
20885	ሞንቴቪዴዮ ዋንደረረስ በኡራጓይ የሚገኝ የእግር ኳስ ክለብ ነው።
20886	ፓንታይኖስ በክርስትና ከመጠመቁ በፊት፣ የግሪኮች «ስቶዊሲሲም» ፍልስፍና ተከታይ ሆኖ ነበር።
20887	ስለቋንቋም ያስቀመጠው አጠቃላይ ርዕዮት እስካሁን ድረስ በፈላስፎች ሲሰራበት ይገኛል።
20888	የተለመደው አስተያየት ፍላቭዩስ ዮሴፉስ እንደሚለው፣ ያዋን የግሪክ ሕዝብ አባት ሆነ።
20889	ትእግስተኛ ከፈለገበት ይደርሳል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
20890	የአሜሪካው ፕሬዚደንት ቴዎድሮስ ሩዝቬልት የፓናማ ቦይን ለመቅደድ ፈልገው ኮሎምቢያ ለዚሁ ሥራ መከፈል የፈለገችውን ዋጋ ስላልተስማሙበት ፓናማ ነጻ አገር እንድትሆን ጥረታቸው ተሳካ።
20891	የተፈጠረው በፈረንሳይ የሳይንስ ትምህርት በፕላቲኒየም ላይ ባሉ ሁለት ነጥቦች መካከል ያለ ርቀት በማለት ነበር።
20892	የከተማይቱ አስተዳዳሪ ደጃዝማች ወንድወሰን ካሳ ለሚስዮኑ ጉድሙንድሰን በአውሮጳውያን የምግብ አይነት የተዘጋጀ እራት በዚያው ቀን ጋበዘው።
20893	በአንዳንድ ኢንዱስትሪ በተለይም በአንዳንድ መኪና ፋብሪኮች (ቶዮታ ድርጅት) በተግባር ውሏል።
20894	ኦክስፎርድ ዩንቨርስቲ የተለያዩ የትምህርት ኮርሶችን በመስጠት ብዙ ሺህ የሚሆኑ ተማሪዎቸን አስመርቋል።
20895	የተበታተኑ ልጃገረዶች እንደገና ይሰበስቡና አራተኛውን የጨዋታ ዓይነት "ሸንበቆና ሸንበቆ" ይጫወታሉ።
20896	አብዛኛዎቹ ማሻሻያዎች መፈንቅለ መንግስቱን እንዲደግፉ ለሚጠረጠሩ የጦርና የፖሊስ ሃይሎች የመሬት ስጦታ በማድረግ ላይ ያተኮረ ነበር።
20897	በሄሮዶቱስ አስተያየት ኢትዮጵያ ከኤለፋንቲን ደሴት (የአሁኑ አስዋን) ጀምሮ ከግብጽ ወደ ደቡብ የሚገኘው አገር ሁሉ ነው።
20898	ኢስታይዎን ባይጠቀስም ሄርሚኖን ከኢንጋይዎን በኋላ እንደ ነገሠ ይጨምራል።
20899	በተጨማሪም የሚከተሉት ታውቀዋል።
20900	ቢብሊዮጤኬ እንደሚለን የኤባክሶስ ልጅ አገኖር ሲሆን የአገኖርም ልጅ አርጉስ ፓኖፕቴስ ነበር።
20901	በዞራስተር አስተሳሰብ የዘመናዊው ሰው መንፈሳዊ ግሽበት ምክንያት የአምላክ መሞት ነው።
20902	የሚከተሉት መንግስታት የክርስትና ቤተ ክርስቲያን ዓይነት በየአይነቱ መሠርተዋል።
20903	የተሠራበት ምክንያት፣ የሚሌሲየስ ልጆች ስለ ጠየቁት ነው።
20904	ሞክሼዎችን ለማስወገድ በተጀመረው ዘመቻ ሳቢያ የማያስፈልጉ ቀለሞች ዓማርኛ ቃላት ውስጥ ብቅ እያሉ የቋንቋውን የኮምፕዩተሮችና የእጅ ስልኮች ጽሑፎች ማበላሸት ቀጥሏል።
20905	ኢትዮጵያን ለመገንባት አዕምሯችሁ ዝግጁ ይሁን፣ ለዚህም የሚጠቅም ጥበብን ሸምቱ…” ያሏቸው ቃላት አሁንም በውስጠ ጆሯቸው እያስተጋቡ፤ ከውጭ ሲመለሱ የተመደበላቸውን ሚኒስቴራዊ ሥራ ትተው የኪነ ጥበብ ሥራቸው ላይ በማተኮር ስዕሎቻቸውን በአገር ውስጥም በውጭ አገርም እያሳዩ ለማገልገል ቆረጡ።
20906	ለማንኛውም ከፈለካቸው ወደገበያው መሄጃ መንገድ አከባቢ ስለማይታጡ ብቅ ማለት ትችላለህ ይሉታል።
20907	ዕድሜያቸው ለትምህርት በደረሰበት ወቅት እቤታቸው አስተማሪ ተቀጥሮላቸው የአማርኛን ትምህረት ከፊደል መቁጠር እስከ ዳዊት መድገም በቤታቸው ተማሩ።
20908	ኅብረተሰቡ በአፈታሪክ እንደሚለው ሐይቁ የተፈጠረው ኑር ሁሴን ከሚባሉ የሃይማኖት አባት (ወለይ) ጋር በተያያዘ ሁኔታ ነው፡፡ ቦታው በሜዳ ላይ የሰፈረ ከተማ እንደነበረና በከተማው የነበሩ ሰዎች እንግድነታቸውን ስላልተቀበሏቸው በመራገማቸው ከተማው ሙሉ በሙሉ እንደሰመጠና በቦታው ትንሽ ውኃ በመፈጠሩ ይህ ውኃ ቀስ በቀስ እየሰፋ ሄዶ ያሁኑን ሐረ ሸይጣን እንደፈጠረ በአፈታሪክ ይነገራል፡፡
20909	በተጨማሪም በየከተማው የእስላሞች መንደር የተወሰነ ሥፍራ እንዲሆን አድርገዋል።
20910	የፌዴሬሽን አስተዳደር ለአካባቢው እንግዳ ስለነበር የተለያዩ ክፍሎች በተለያየ መልኩ እንዲተረጉሙት ሆነ።
20911	ለዕውሮችም ማስተማርያ አገልግሎት አቀረቡ።
20912	በተጨማሪም ከተማይቱን አስመልክቶ የተዘፈኑ ከ መቶ ሃያ በላይ የአማርኛ ዘፎኖች እንዳሉ ይነገራል።
20913	ከእንግሊዝ ንገስታትም መጀመርያው የተጠመቀ እሱ ነበር።
20914	ግዕዝኤዲት የዓማርኛና እንግሊዝኛ መክተቢያ ነው።
20915	የጥገኝነት አምክንዮን የሚተገብር የማብሪያ ማጥፊያ ትልም ጥገኛ አምክንዮ በሁለት የአምክንዮ ዋጋወች የሚተገበር ሲሆን፣ ውጤቱ ውሸት የሚሆነው ቀዳሚ አረፍተ ነገሩ እውነት ሁኖ ተከታይ አረፍተ ነገሩ (ጥገኛ አረፍተ ነገሩ) ውሸት ሲሆን ብቻና ብቻ ነው።
20916	የትምህርት ዲስትሪክቱ በትልቅነት በሜሪላንድ ውስጥ አንደኛ በአሜሪካ ውስጥ ደግሞ ፲፰ኛ ደረጃ ላይ ነው።
20917	በአንዳንድ አስተሳሰብ ማርክሲስም-ሌኒኒስም በሃይማኖት ፈንታ የአንዳንድ መንግሥት ፍልስፍና፣ ትምህርት ወይም ርዕዮተ ዓለም በመሆኑ በውኑ እንደ አንድ ሃይማኖት መቆጠሩ ተገቢ ነው።
20918	በመቀጠልም በቴዎድሮስ ቤተመንግሥት ሳሉ የሚያውቋቸው ምኒልክ በሸዋ መንገሣቸውን ተከትለው ሸዋ መጡ።
20919	ምክንያቱም ኮምፕዩተር የኢትዮጵያን ፊደላትና ኣኃዞች የተረከበው በኮምፕዩተር ዘመን ከማተሚያ ቤቶች እንጂ ችሎታውን ከኣልነበረው የቴሌክስ መሣሪያና ዘመን ኣልነበረም።
20920	ዲያብሎስን የሚበቀለው አጋንንትንም የሚበቀላችው ከከበሩ ከመላእክት አንዱ ራጉኤል ነው።
20921	እድሜያቸው ለትምህርት እንደደረሰም በአቅራቢያቸው ከሚገኝው ወላጅ አባታቸው ከሚያገለግሉበት ቤተክርስቲያን ገብተው መሰረታዊ የሃይማኖትና ቀለም ትምህርትን እንደቀሰሙ ከትውልድ ትውልድ ሲተላለፍ የቆየ የቤተሰብ አፈ ታሪክ ያመለክታል።
20922	አርጀንቲና ኔዘርላንድን ፫ ለ ፩ በተጨማሪ ሰዓት በመርታት ዋንጫውን አሸንፋለች።
20923	በአፍሪካና በማዳጋስካር ፣ በተለይም በኢትዮጵያና ኤርትራ ይገኛል።
20924	አገልግሎት ከአገልግሎት ሰጭ ለገዥ ወይም ተጠቃሚ በተመጣጣኝ የገንዘብ ወይም የዓይነት ክፍያ የሚሰጥ ጥቅም ነው።
20925	በሁለተኛው የእንቅስቃሴ ህግ መሰረት፣ የጉልበት ቀመር ይህን ይመስላል፦ : ጉልበትን ይወክላል፣
20926	ፍራንስቪል የሚባለውንም ከተማ እሱ ነው ያቋቋመው።
20927	ማናቸውንም የኤሌክትሪክ ዑደት ትልም (አናሎግ ኤሌክትሮኒክስም ሆነ ዲጂታል ኤሌክትሮኒክስ ለማቀነባበር የኤሌክትሪክ ኢንጂነሩ በያንዳንዷ የዑደቱ ነጥብ ላይ ሊኖር የሚችለውን የቮልቴጅ እና ጅረት መጠን በግልጽ ሊተነብይ ይገባል።
20928	አርፋክስድ የከለዳውያን ወገን አባት ብቻ ሳይሆን፣ በተጨማሪ የዮቅጣን ፣ የእስማኤልና የያዕቆብ ቅድማያት በመሆኑ አረብ፣ ሣባ እና እስራኤል ሁሉ ከአርፋክስድ ወገን እንደተወለዱ ይባላል።
20929	እንደዚሁም የስድስተኛው ምዕት ዓመቱ ቅዱስ ያሬድ ደግሞ በድጓው እንደጻፈው፣ «ሐለፈ ክረምቱ፤ ጸገዩ ጽጌያት።
20930	እንግሊዞች ከነበረባቸው የሰው ሃይል ማነስ የተነሳ የጣሊያን ተቀጣሪወችን ሳይቀር የቀደሙትን የአገሬውን ባለስልጣኖች ሳያባርሩ ነበር ግዛታቸውን የጀመሩት።
20931	ምክንያቱም የስምንተኛው ድምፅ ቀለም የሚሠ'ራው ግዕዙ ወይም ራብዑ ላይ መስመር በመጨመር ስለሆነና የ“አ” ቤት ስምንተኛ ቀለም የማይኖርበት ምክንያት ስለሌለ ነው።
20932	የቴዎድሮስ ዲፕሎማሲያዊ ጥረት በአብዛኞቹ አውሮጳውያን ሃይሎች ዘንድ አወንታዊ ምላሽ አለማግኘቱን ተከትሉ ንጉሱ ከእንግሊዞች ጋር የጠበቀ ግንኙነት ለመፍጠር ፈቀዱ።
20933	የማዕከላዊ ስታቲስቲክስ ኤጀንሲ (ማ.ስ.ኤ.) በኢትዮጵያ መንግሥት በገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት ሚኒስቴር ስር የሚገኝ ኤጀንሲ ወይም ባለስልጣን ሲሆን ተልዕኮው ለኢኮኖሚ እና ማህበራዊ ዕድገት አሰሳ የሚያገለግሉ የሕዝብ ቆጠራ፣ የዋጋ መረጃ ማሰባሰብ፣ የቤተሰብ ፍጆታና ወጪን ማጥናትና ሌሎች ተመሳሳይ ተግባሮችን ማከናወን ነው።
20934	ሄሞሮይድን ለመከላላከል ስራስር (ክር) የያዙ ምግቦችን በብዛት መመገብ፣ ውሃ በብዛት መጠጣት፣ ፊንጢጣን በንፁህ ውሃ ማጠብ (መዘፍዘፍ)፣ እረፍት ማድረግ፣ ቁስለትን (ጥዝጣዜን) ለመከላከል የሚረዱ (ነን ስቴሮይዳል አንቲ ኢንፍላማቶሪ) መድሃኒቶችን መጠቀም ይመከራል።
20935	ትውልዳቸው ከወደወላይታ ነው፡፡ ብ/ጄነራል ጋጋ ከዮጎዝላቭያ ተወላጅ ከሆኑት ባለቤታቸው የአንዲት ሴት ልጅ አባት ነበሩ።
20936	በመጀመሪያ እንደታቀደው እመሬት ላይ የቆመ ቅርጽ የለውም ።
20937	የሴኔጋሊዝ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲም ዋና ፀሀፊ ናቸው።
20938	ካሌንደሩን ያስተዋወቀው የሮማው ፓፓ ግሪጎሪ ፰ኛ ነበር።
20939	ለአፍሪካ፣ ማዳጋስካር፣ አረቢያ ኗሪ ናቸው፤ አሁንም ተክሎቹ በተለይም እውነተኛ ሬት የትም አገር ይገኛሉ።
20940	ስትፀፀትም የተጸጸተችው በዐልይ ላይ በያዘችው አቋም እንጂ በነበራት ተሳትፎ አልነበረም።
20941	በመጨረሻው በሌፍተናንት ኮሎኔል ሴይኒ ኩንቼ የተመራ ወታደራዊ መፈንቅለ መንግሥት ሚያዝያ ፯ ቀን ፲፱፻፷፮ ዓ/ም ዲዮሪን ከሥልጣን አውርዶ ለስደስት ዓመታት በእስር ተቆጣጠራቸው።
20942	ለሥራቸውም የሚከፈላቸው የዕለት ምግብ ነበር።
20943	በራይሆልት አስተሳሰብ፣ የአመኒ ቀማው ተከታይ ሆተፒብሬ ይሆናል።
20944	ኡድሙርቶች የኡድሙርቲያ ኗሪዎች ሲሆኑ ቋንቋቸው በፊኖ-ኡግሪክ ቋንቋ ቤተሰብ ውስጥ የተከተተ ነው።
20945	ሞክሼዎችን የማያውቋቸው ምሁራን የቆዩ ጽሑፎችን በሚገባ ላያውቁና ትርጕሞቻቸውን ላይረዱ ይችላሉ።
20946	የአማርኛው ታይፕራይተር የእራሱ ፊደል ስለሌለው እንደግዕዝኤዲት ዩኒኮድ ዓይነት የኣለውን ፊደል እየቆራረጡ በመቀጠል ሰዉን ሲያወንናብዱ ቆይተዋል።
20947	እንቁራሪት የአምፊቢያን አይነት ስትሆን መልኳ እንደ ሌላ ጓጉንቸር ነው።
20948	ለማናቸውም የኤሌክትሪክ መረቦች የሚሰሩ ጥቂት ናቸው የማይባሉ ህጎች በየዘመኑ ተገኝተዋል።
20949	የአማርኛን ታይፕራይተር የፈጠራ ቀለሞች እንደ ዓማርኛው የኦሮሞውንም የግዕዝ ፊደል ስለኣልጻፉ ኣንድኣንድ ኦሮሞዎች በላቲን ፊደል እንዲጠቀሙ ኣንዱ ምክንያት ሆኗል።
20950	ስብስቦች፣ በእንግሊዝኛ ፊደላት ካፒታል ሌተር ይሰየማሉ።
20951	ኮምፕዩተር በእያንዳንዱ የግዕዝ ፊደል፣ ኣኃዝና ምልክት እንዲሠራ ለመጀመሪያ ጊዜ የፈጠረው ኢትዮጵያዊው ዶክተር ኣበራ ሞላ ነው።
20952	ምክንያቱም የእያንዳንዱ ስብስብ አባላት ሲደመሩ፣ የጋራ የሆኑት አባላት ብዛት ሁለት ጊዜ ተደምረዋልና።
20953	ማዘንጊያም እንደጎጃሞች አምባው ተሰበረ እንደነጅበላ ይፈር የነበረ አሉዋ።
20954	ምናልባትም ከመካከለኛው ምስራቅ በዝግመተ ለውጥ ወደ መላው አለም እንደተስፋፋ ይገመታል።
20955	ካለመናገር ደጃዝማችነት ይቀራል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
20956	በአንዳንድ ፍልስፍናወች አዕምሮ ከአንጎል ይለያል።
20957	ፓውሳኒዮስ እንደሚጽፍ፣ የአርጉስ ልጆች ፔይራሶስና ፎርባስ ነበሩ፤ ይህ ፎርባስ በካስቶር ዝርዝር ግን የክሪያሶስ ተከታይና ልጅ ነው።
20958	አለመማረክ የጀግንነትና የጉብዝና ጉዳይ አይደለም፡፡ አለመማረክ የአመራር ውጤት ነው፡፡ እያንዳንዱ ሰው የት እንዳለ የት እንደወደቀ ዝርዝር ቁጥጥር በምታደርግበት ጊዜ የቆሰለውን፣ የወደቀውን ሰው ታውቃለህ፡፡
20959	በመነጻጸር በፈረንሳይና በአሜሪካ አገራት በሕግ ቢታገሡም፣ ገና አልፎ አልፎ ብቻ የሚታዩ ድንቆች ይሆኑ ነበር።
20960	የኢትዮጵያ ዲሞክራሲያዊ አንድነት ንቅናቄ የኢትዮጵያ ፖለቲካ ፓርቲ ነው።
20961	ከአሜሪካም በአትላንቲክ ውቅያኖስ ይለያል።
20962	በስዊድንና በአይርላንድ እንዲሁም በሀንጋሪ አፈ ታሪክ ማጎግ የኛ ቅድማያት ነበረ የሚሉ ልማዶች ይገናሉ።
20963	እንዲያውም የእስላምናን ፍላጎትና የኤርትራን ህገ መንግስት እንደግፋለን በማለት ህዝባዊ አመጽ ማደራጀት ጀመረ።
20964	በቋንቋቸው በእስኩቴስኛ ለራሳቸው የነበራቸው ስያሜ ስኩዳ እንደ ነበር ይመስላል።
20965	አቦሪጌኔስ ከነአለቃቸው ሮማነሦስ በዳርዳኖስ ወገን ሲሆኑ፣ የእስፓንያና ሲኪሊያ ገዥ ሲኪሌውስ ግን የያሲዩስ ጓደኛ ነበር።
20966	እንቆቅልሽ የምንጫወተው አካባቢን ለመመርመር አካባቢን ለማጥናት በነገሮች መካከል ያለውን ተመሳሳይነት እና ልዩነት የምንፈትሽበት ባህዊ የማስጠማርያ ዘዴ መሆኑን ምሁራን ይገልጻሉ።
20967	ዌብሳይት፥ ማይክሮሶፍት ኢንካርታ የኢንተርኔት መዝገበ ዕውቀት፥ የቤት መዝናኛ እና ሌሎችም ምርቶችና አገልግሎቶችን ያቀርባል።
20968	ፍሬምናጦስ የመጀመሪያው የኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ሲሆን የመጀመሪያው ኢትዮጵያዊ ፓትርያርክ አቡነ ባስልዮስ ደግሞ ፻፲፩ኛው መሆናቸው ነው።
20969	ኢትዮጵያን ለማጥናንት፥ የአባቶችን ጥበብ ወደ ልጆች ለማስተላለፍ ግእዝ እጅግ አስፈላጊ ነው፣ ግእዝ አሁን በኢትዮጵያ በመጠኑም ቢሆን በአሁኑ ሰዐት አገልግሎት የሚሰጠ ው በኢትዮጵያ ኦርቶዶስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ብቻ ነው።
20970	ኢንተርኔት የአገልጋይና የደንበኞች መረብ ነው።
20971	በራይሆልት አስተሳሰብ፣ የሆተፒብሬ ተከታይ ዩፍኒ ሲሆን ይህ ምናልባት ወንድሙ ወይም አጎቱ ይሆናል።
20972	ባጠቃላይ፣ የሚንቀሳቀሱ ተመልካቾች ከማይንቀሳቀሱ ተመልካቾች ጋር የተለያየ ጊዜ ለአንድ አይነት ኩነት ይለካሉ።
20973	ከዓርዓያዊ የአስተዳደር ማዕከልነትና ግምጃ ቤትነት ባሻገር የንጉሠ ነገሥቱ ወህኒ ቤትም የሚገኘው በመቅደላ ነበር፡፡ በእጅ ተይዘው በሞት ያልተቀጡ ጠንካራ የሥልጣን ተቀናቃኞች፣ ምርኮኞችና አማጽያን ከመቅደላ ነዋሪዎች ጥቂቶቹ ነበሩ።
20974	መንግሥታት በሥልጣናቸው የሚመጣባቸው አይወዱም፡፡ እኔም ደሞ ከእንግዲህ የአገር ሽማግሌ ነኝ፡፡ ተመርጠሽ ፓርላማ በምትገቢበት ጊዜ ቢያንስ የመጀመሪያ ዲግሪ ሊኖርሽ ይገባል፡፡ ለነገሩ ለተሳትፎም መማር ጥሩ ነው፡፡
20975	የኢኮኖሚው መንኮታኮትም በእስላሞችና ክርስቲያኖች መካካከል እንዲሁም በቋንቋ-ብሔሮች መካከል ውጥረት አስነሳ።
20976	፣ለተሰጠኝ ዕድሜ፣የዘመኑ ሰው ፣ ይቅር በሉኝ፣ የገበታ ወጎች፣ ምን ልታዘዝ?
20977	አብዛኛውን በማያመርትበት ቀን ስራ በማይሰራበት ቀን ሁሉም ሀላፊ ተበትኖ እሱ ዘንድ እንዲሄድ ስለምፈልግ ሁላችንም እንሄዳለን ።
20978	ዲዮኒስዮስ ዘሀሊካርናሦስ ግን ከአርካዲያ እና የዜውስና የኤሌክትራ ልጆች ያደርጋቸዋል።
20979	ኣንድኣንድ ኢትዮጵያውያን ለብዙ ዓመታት ዓማርኛውን በእንግሊዝኛ ፊደል በተገኘው እስፔሊንግ ሲጽፉ ቆይተዋል።
20980	ስለሆነም፣ የእስክንድርያ ጳጳስ የቀድሞ ቅድምትነቱን በማጣቱ ፣ በእስክንድርያ ከተማ ውስጥ ትልቅ ሁከት ደረሰ።
20981	ከአጠገቡ፣ በስተምስራቅ፣ የአጼ ፋሲለደስ ፈረስ የነበረው የዞብል መቃብር ይገኛል።
20982	ከሠንጠረዡ እንደምንረዳ፣ የእና-ኆኅት ከሚቀርቡለት ሁለቱ ወይም ከዚያ በላይ ግቤቶች ትንሹን ይከተላል።
20983	በተጨማሪም የኡዝቤኪስታን ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድንን ያቀናጃል።
20984	በትውፊቶቹ እንደሚገለጽ፣ ሰውነቱ ከሆዱ በታች የዓሣ ሲሆን፣ ልዩ የዛጎል ቀንድ ይነፋል።
20985	ምክንያቱም የሚያድኑዋቸው በተለይ በቀን የሚሄዱ ነው።
20986	ኤክስፖርት ከምታደርጋቸው ምርቶች መካከል ዋናዎቹ ቡናና ስኳር ናቸው።
20987	በተጨማሪም ሬፍራክቶሜትር የሚባል መሣሪያ የእንገርን መድኅን መጠን ለመገመት እንደሚጠቅም የምርመራ ጽሑፍ ጻፉ።
20988	በዋነኝነት የሚጠቀሙባቸው ሀገራት አሜሪካና ደቡብ አፍሪካ ናቸው።
20989	በተጨማሪም ትክክለኛዎቹን ቀለሞች የሚያዩት የዶክተሩን ፊደል ወይም ትክክለኛዎቹን ያሏቸው እንጂ በተሳሳቱ ቀለሞች የሚያዩት የተሳሳቱትን ስለሆነ መወናበዳቸውን ላይረዱ ይችላል።
20990	ኲንዝላንድ የአውስትራሊያ ክፍላገር ነው።
20991	የኢትዮጵያ ኮምፕዩተሮችና ሶፍትዌር ለኣዲስ ኣበባ ዩኒቨርሲቲ በ፲፱፻፹፭ ዓ.ም. ሞዴትን በነፃ ኣበርክቶ ነበር።
20992	አባቶቻቸው የተገደሉባቸው ጎረምሶች ዳኝነት እንዳይሹ ዳኛው ራስ ሀይሉ ሆኑባቸው ፡ የቀራቸው ምርጫ በቀል ነው ።
20993	ቁርጥራጮቹ የተመደቡባቸው ስፍራዎች መደበኛ ስለኣልሆኑ ፕሮግራም በተቀየረ ቍጥር ለደራሲው እንኳን ላይነበቡ ይችላሉ።
20994	የኢትዮጵያ ቴሌኮሙኒኬሽን ኮርፖሬሽን በኢትዮጵያ ውስጥ ካሉት የመንግስት መስሪያ ቤቶች ከየኢትዮጵያ አየር መንገድ ቀጥሎ ሁለተኛው ግዙፍ መስሪያ ቤት ሲሆን፣ ለሀገሪቱ ዘመናዊ የግንኙነት አውታር በቀዳሚነት አገልግሎት ይሠጣል።
20995	ጓጉንቸር፣ እንደማንኛውም አምፊቢያን፣ በውሃ ውስጥና እና በደረቅ ምድር ላይ መኖር ትችላለች።
20996	ጌታውያንና ጎረቤቶትቻቸው ዳክያውያንና ጥራክያውያን ሁላቸው አንድ ቋንቋ ነበራቸው።
20997	ለፊርአዉን የኣንባገነንነት ማብቂያ ለህዝቦቹ ቀጥተኛ መንገድ መመርያ ለኣስያ ደግሞ በኣላህ ዘንድ መመረጫ የሆነዉ ይሄ የፊራዉን አዋጅ ከታወጀ ቡሃላ ብዙ የኢስራኤል ወንድ ህፃናት በኣንባ ገነኑ ፊርኣዉን ወታደሮች በግፍ ይረግፉ ጀመር።
20998	አቬንቲኑስ እንደሚዘግበው፣ በኢንጌዎን ዘመን፣ የጥራክያ ንጉሥ ሊኩርጉስ ሁለት አለቆች ሞፕሱስንና ሲፒሉስን ከሳቫ ወንዝ ዙሪያ ወደ ኢንጌዎን ግዛት አባረራቸው።
20999	በተጨማሪም በሳይንቲስትነት፣ ተመራማሪነትና ሥራ ፈጣሪነት ለኣበረከቱት ዕውቅና የምንሰጠው በታላቅ ኩራት ነው።
21000	ኧንደገንኛ በኢትዮጵያየሚነገር ቋንቋ ሲሆን የሴማዊ ቋንቋዎች አባል ነው።
21001	አረንጓዴ፡- ዓረብኛ ፡ ብቻ ፡ መደበኛ ፡ ነው።
21002	ይብራብኝ፡- ይቅርብኝ፡ ይሄ ምግብ ለኔ ይብራብኝ፡፡
21003	እነዚህም፡- የቴክኖሎጂ ሽግግር፣ የሰው ሀብት ልማት፣ የማምረቻና የአገልግሎት ሰጪ ተቋማት፣ ምርምር፣ የፋይናንስ ሥርዓትና ማበረታቻ ሥርዓት፣ ብሔራዊ የጥራት መሰረተ ልማት፣ የዩኒቪርሲቲዎች፣ የምርምር ተቋማት፣ የቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ሥልጠና ተቋማትና የኢንዱስትሪ ትስስር፣ የአዕምሯዊ ንብረት ሥርዓት፣ የሳይንስና ቴክኖሎጂ መረጃ፣ የአካባቢ ልማትና ጥበቃ እንዲሁም ዓቀም አቀፍ ትብብር ናቸው።
21004	በ፲፱፻፳፭-፳፮ ዓ.ም. አካባቢ የእነ ፈረደ ጎላ፣ ንጋቷ ከልካይና ተሻለ መንግሥቱ የዜማ ሸክላዎች ብቅ እስከሚሉ ድረስ የነጋድራስ ተሰማ እሸቴ ሸክላዎች ከ፳ ዓመታት በላይ አቅም ባላቸው ቤተሰቦች ዘንድ በብቸኝነት በግራማፎን ሲደመጡ ቆይተዋል።
21005	የመስኪአጝ-ናና ስም አለዚያ የሚታወቀው የቱማል ጽሑፍ በተባለው ሰነድ ውስጥ ይጠቀሳል።
21006	የመስኪያጝ-ካሸር ልጅ ኤንመርካር ኡሩክን ሠርቶ የኡሩክ ንጉሥ ሆነ።»
21007	ማርክሲስም-ሌኒኒስም የአንዳንድ መንግሥት ፍልስፍና በመሆኑ፣ በሃይማኖት ፈንታ እንደ የመንግሥት ሃይማኖት ያህል ያለ ሚና አጫውቷል።
21008	ኖርድራይን-ቬስትፋለን በጀርመን ኖርድራይን-ቬስትፋለን የጀርመን ክፍላገር ነው።
21009	አልቀበልም" ማለት ክልክል ነው።
21010	ምክንያቷም፤ “ቁርኣን ‘ማንም ነፍስ የማንኛይቱንም ኃጢያት አትሸከምም’ እያለ ነብያችን እንዴት እንዲህ ይላሉ?”
21011	በ፳፪፡፴፬፣ «ሌዊም እንደ ሾሙት፣ ለልዑል አምላክም እርሱን አገልጋይ እንዳደረጉት፣ ልጆቹንም እስከ ዘላለም ድረስ አገልጋይ እንዳደረጉአቸው ሕልም አየ።»
21012	አውሳብዮስ፦ «ከዚህ ኢናቆስ አገሩ ኢናቂያ ይባል ነበር።
21013	ፓውሳኒዩስ፦ «አሁን አርጎሊስ በተባለው አውራጃ ከሁሉ ጥንታዊ የሆነው ልማድ እንዳለው፥ ኢናቆስ ንጉሥ እየሆነ ወንዙን ለራሱ ሰየመው።
21014	ፓውሳኒዩስ፦ «እስከዚያ ጊዜ ድረስ ተበትነው እንደ ተለዩ ቤተሠቦች የኖሩትን ኗሪዎች መጀመርያው የሰበሰባቸው የኢናቆስ ልጅ ፎሮኔዎስ ነበር።
21015	ቢብሊዮጤኬ፦ «ውቅያኖስና ጤቲስ ወንድ ልጅ ኢናቆስ ነበራቸው፣ ከእርሱም አንድ ወንዝ በአርጎስ ኢናቆስ ይባላል።
21016	ሊንጎናውያን ( ሮማይስጥ ፦ ሊንጎኔስ) በጥንታዊ ጋሊያ (የአሁን ፈረንሳይ አገር ያኽል) የተገኘ የኬልቶች ብሔር ነበረ።
21017	አፈንጋጮችን (አል-ሙርተዲን) አደብ (ሥርዓት) ለማስያዝ ቆራጥ ውሳኔ ወሰኑ።
21018	በመጀመርያው (ግዕዝ) ቅርጽ (ሐ) በልሳነ ግዕዝ እንደ ሌሎቹ ፊደላት የ"ኸ" አናባቢ ድምጽ ሆነው ነበር፤ በአማርኛ ግን ድምጹ እንደ አራተኛው (ራብዕ) ቅርጽ (ሓ) አንድላይ ነው።
21019	በመጀመርያው (ግዕዝ) ቅርጽ (አ) በልሳነ ግዕዝ እንደ ሌሎቹ ፊደላት የ«ኸ» አናባቢ ድምጽ ሆነው ነበር፤ በአማርኛ ግን ድምጹ እንደ አራተኛው (ራብዕ) ቅርጽ (ኣ) አንድላይ ነው።
21020	እስቱዲዮዎች (የመሣያ ክፍል) በሜሪላንድና በአዲስ አበባም አሏቸው።
21021	ኦቶባዮግራፊ (የሕይወት ታሪክ).
21022	የሚመረቱትም በ እንደዚህ መልኩ ነው።
21023	የፊንላንድኛ ፣ የኤስቶንኛ ቅርብ ዘመድ ነው።
21024	በአብዛሃኛው በ ካርቦንዳይኦክሳይድ የተሞላ ቢሆንም በአንጻራዊ ሁኔታ ለ ህይወት ያላቸው ነገሮች ምቹ የሆነ ከባቢ አየር አለው።
21025	በሆላንድኛ፣ የ«ነድርላንት» ትርጒም «ታችኛ አገር» ሲሆን በብዙዎች ቋንቋዎች ያለው ስም ከዚህ ነው።
21026	ማንዴልብሮት ይህ "እራስን የመድገም" ባህርይ በሌሎች የተፈጥሮ ክስተቶች እንደሚታይ ማስተዋል ጀመረ።
21027	በመጀመርያው ስሙ «ኦክሲደንታል» ነበር።
21028	የሶበክሆተፕ ጨቲ (ጠቅላይ ሚኒስትር ያህል) ረሠነብ (የአንኹ ልጅ) ነበረ።
21029	በኸሊፋዎቹም ላይ (ሙዓውያን ጨምሮ) አንድ የፖሊሲ ስህተት ካየች ሳትናገራቸው አልፋ አታውቅም ነበር።
21030	በዕብራይስጥ ግን ስሙ «ኮካብ ሐማህ» ወይም «የፀሐይ ኮከብ» ይባላል።
21031	ያልወለደኩት ልጅ አባ አባ ቢለኝ አፌን ዳባ ዳባ አለኝ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
21032	የኬርማይትም ልጅ ማክ ኲል ቂሙን በቅሎ ሉግን ገደለው።
21033	የዕብራይስጥ ቅጂ ብዙ ጊዜ እንደ ተጨመረበት ወይም እንደ ተጎደለበት ግልጽ ነው።
21034	የስትራይፕድ ባስ ሥጋ ጥሬ ወይንም ደግሞ ፒክል አድርጎም መመገብ ይቻላል።
21035	ከፓትሪያርኩ ዝቅ ብሎ ግን ከተቀሩት ጳጳሳት ከፍ ያለ ነበር።
21036	ከባላምባራስ ከፍ ያለ ነው።
21037	ኢንደክተሮች ብዙ ጊዜ ጥቅም ላይ የሚውሉት በአናሎግ ዑደቶች ውስጥ ነው።
21038	አይጊያሌዎስ ያለ ልጅ አርፎ መላው አገር አይጊያሊያ ተባለ፤ ፎሮኔዎስም በኋላ ፔሎፖኔሶስ በተባለው አገር ሁሉ ነግሦ አፒስንና ኒዮቤን በሴት አድባሩ ቴሌዲኬ ወለዳቸው።»
21039	በተመሳሳይም ወደ ውጭ አገር ብትሄድ የራስህ ስም በሌላ ቋንቋ ለየት ባለ መንገድ እንደሚጠራ ትረዳ ይሆናል።
21040	አስታራቂዎቹ ገና ወደ ንጉሥ ምኒልክ ተመልሰው የእርቁን ድርድር ሳይናገሩና ሳያስወድዱ የዓፄ ዮሐንስ ሠራዊት ‘ጭሬ ደን’ የተባለውን ወንዝ ተሻገረ።
21041	የግዕዝኤዲት ገጽ ላይ ከትቦና ኮፒ ኣድርጎ ሌሎች ስፍራዎች መለጠፍ ሌላ ዘዴ ነው።
21042	የሚሰርቀውን ያጣ ሌባ ሰላማዊ መስሎ ይገባ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
21043	የሚሰርቀውን ያጣ ሌባ ሰላማዊ መስሎ ይገባል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
21044	በመጀመርያው የቺ ዮው ሥራዊት ያንዲውን አሸነፈው።
21045	የፖሠይዶንና ጋያ ልጅ ይባላል።
21046	የሚያረግዙት ከ፸ እስከ ፸፯ ቀናት ነው።
21047	በእያንዳንዱ ላባ እጀታ ላይ ሁለት ሁለት ቀዳዳዎች ይነደላሉ።
21048	በአይርላንድ አፈ ታሪክ ስለ ሦስቱ ልጆችና ስለ ሚስቶቻቸው የሚተረተው ብዙ አለ።
21049	የሚያሳዝነው ግን እኒህ ሁሉ ጽሁፎቹ በመጽሄቶች ገጽና በደብዳቤውች ተሰባጥረው አንድ ላይ ስላልታተሙ እስካሁን ዘመን ድረስ የዚህ ሰው ስራ ስፋትና ወርዱ በርግጥም አይታወቅም።
21050	የቅሌምንጦስ ስነ ጽሑፍ ስለ ክርስትና አጀማመር ከኢየሱስ ክርስቶስ ስብከት ጀምሮ የሚመሰክሩ ታሪካዊ ጽሑፎች ናቸው።
21051	ሊንጊናውያን ግን በዚህ ትግል ሌላ አለቃ ዊቴሊዩስ ደገፉ።
21052	ያልወለደኩት ልጅ አባባ ቢለኝ አፌን ዳባ ዳባ አለኝ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
21053	ከእንቁራሪት እና ጉርጥ ይልቅ ሰውነቷ የለሰለሰ ነው።
21054	በቀረበችውም ጊዜ በየጁ ቋንቋ ሊያወራት ሞከረ።
21055	የተቀበረበት ቦታ እስከ አሁን ስለይን፣ አይርላንድ ይባላል።
21056	ከመምህራኖቹ ሁሉ ምርጡ መምህር (ከነብዩ ሙሐመድ (ሰ.ዐ.ወ)) እንደመማሯም አንድ ሙስሊም ሊደርስበት የሚያስበው የፅድቅ ደረጃ የደረሰች አርአያ ሴት ነች።
21057	ከፍልስፍናው ጎን ለጎን ፊልሞች ፣ ልብ ወለዶች፣ የስነ ጽሁፍ ግምገማና ተውኔቶችን ይደርስ ነበር።
21058	የሶማሊላንድ ዋና ከተማ ሃርጌሳ ነው።
21059	የኤንመርካር ስም በሌላ የሱመር ጽሑፍ ደግሞ ተገኝቷል።
21060	እግዚአብሔር ማየ አይኅ ያመጣው ስለዚህ ነው ይባላል።
21061	የሱሰኒዮስን ቃል ኪዳን ገንዘብ በማድረግ ሰራዊቱ ወደ ላስታ ተመመ።
21062	በአይርላንድ አፈ ታሪክ ዘንድ፣ በመርከቡ ለመሣፈር ያልተፈቀደ ቢጥ የተባለ ሌላ ወንድ ልጅ ለኖኅ ነበረው።
21063	በአምስተኛው ወር ዝባድ ማውጣት ይጀምራሉ።
21064	የተበደለውም ሁሉ ሊረዳ ይገባል።
21065	መድሃኒቶቹን ያለ ህኪም ትዕዛዘና ፍቃድ መውሰድ በጤንነት ላይ ትልቅ ችግር ያስከትላል።
21066	የአካባቢውን ሥነ ንዋይ መቅረጽ፣ ግብር መሰብሰብ፣ ጤና፣ ትምህርት፣ መስተዳድር እና የፖሊስ ስራ በዚሁ በኤርትራው መንግስት ስር ይከወናሉ።
21067	የኢየሩሳሌም ስም ቀድሞ በመጽሐፈ ነገሥት ዘንድ «ኢያቡስ» ነበረ።
21068	እግዚአብሔር ለኔ ምንም የማይቻለኝ ሥራ የለም አላቸው።
21069	የቅሌምንጦስ ስነ ጽሑፍ እንደሚለው ረቢ ኢየሱስ በይሁዳ ክፍላገር ገና ሲያስተምር፣ ደቀ መዝሙሩ ባርናባስ በሮሜ ከተማ አደባባይ ቆሞ ኢየሱስ መሲኅ መሆኑን አዋጀ፤ ይህ ታሪክ ግን አሁን በምዕራባውያን መምኅሮች ዘንድ አጠያያቂ ሆኗልና በሰፊ አይታወቅም።
21070	ከእስክንድር ሞት በኋላ አቴናውያን በመቄዶናውያን ላይ በመነሳታቸው አሪስጣጣሊስ አቴናን ለቆ ተሰደደ።
21071	የቅሌምንጦስ ስነ ጽሑፍ እንደሚተርከው፣ ከዮሐንስ ተከታዮች ሌሎች ግን ወደ ስምዖን ጠንቋዩ ወገን ተዛወሩ።
21072	ሙስሊሞችንም ሆነ ሙስሊም ያል ሆኑ ዜጎች ፍትህ አላጓደለም።
21073	የከላውዴዎን ዑር በተባለ ከተማ አድጎ አባቱ ሟርትን አስተማረው።
21074	ለእድምተኞቹ ይሄ እንከን ወይም ተወዳዳሪ የሌለው አመቺ ሁኔታን ፈጠረላቸው።
21075	በኮምፕዩተር ግን ኣንዱን መጠን መጨመርና መቀነስ ይቻላል።
21076	በአብዛሀኛው ጊዜ የጥቁር ቀለም ሲኖራቸው አንዳንዶቹ የቀይ ቡናማ ቀለም አላቸው።
21077	ቅጠላቅጠሉን ጎጆ ሠርተው በትንሽ ቤት ይኖራሉ።
21078	በእንግላንድ አፈ ታሪካዊ ልማዶች ደግሞ ይህ አልቢዮን የታላቅ ብሪታንያ ግዛት በአባቱ ኔፕቱን ወይም በአያቱ ኦሲሪስ ተሰጥቶ ከሳሞጤስ ተወላጆች ወሰደው።
21079	በእንግላንድ አፈ ታሪካዊ ልማዶች ደግሞ ይህ በርጊዮን የአየርላንድና የኦርክኒ ደሴቶች ግዛት በአባቱ ኔፕቱን ወይም በአያቱ ኦሲሪስ ተሰጠ።
21080	በአንዳንዶቹ ግን በእጅ፣ በእግር ወይም በመራቢያ ፍሬላይ ተለቅ ያለ እብጠት ያስከትላል.
21081	የምንሄድበት ቦታ አለ፡፡ ወታደር የሆንክ ወደ ኋላ ሁን.
21082	ከገላውዲወስ ጋር ግራኝን የወጉት ፖርቹጋሎች ቀስ ብለው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክ ተዋህዶ ቤተክርስቲያንን በሮማው ካቶሊክ እምነት ስር ለማድረግ ሰበካ ማድረግ ጀመሩ።
21083	በሳትያግራሃ ግን አላማው እንዲህ አይደለምን።
21084	ኢጣሊያውያኑ ራስ ደስታን ከያዟቸው በኋላ በጥይት ደበደቧቸው።
21085	ኢጣሊያውያኑ ራስ ደስታን ከያዟቸው በኋላ በጥይት ደበደቧቸው፡፡
21086	በኢትዮጵያም ብዙ ብሔሮች የነርሱም ባሕላዊ መድሃኒቶች ዘዴዎች አሏቸው።
21087	ከአካባቢውም ጋር በቀለም እንዲዋሃድ አረንጓዴ ቀለም ተመርጧል።
21088	የሚናገርበት ቦታ ማዕከለኛ ጃቫ ( የኢንዶኔዥያ ደሴት) ነው።
21089	የካንጋሮችን ፆታ የሚለየው ሴቱ ደረቷ ላይ ባለው ከረጢት መሰል ነገር እና በመራቢያ አካሎቻቸው ነው።
21090	አሪስጣጣሊስ ስለ አምክንዮ ብዙ ጽሑፎችን አቅርቧል።
21091	ተግባራቸውን ቸል ስላደረጉ ዦንግ ካንግ የሥነ ከዋክብት ሚኒስቴር መሪዎችን እንዲቀጣቸው አለቃውን የዪን መኮንን ላከው።
21092	የኤዶምያስም ዘር ከያዕቆብ ታላቅ ወንድም ከኤሳው ትውልድ የመጣ ነው ይባላል።
21093	የምህንድስና ስራ የተለያዩ ዘርፎች ያሉት ሲሆን በተለምዶ ከሚታወቁት ዘርፎች ውስጥ ሲቭል፣ መካኒካል፣ ኤሌክትሪካል እና ኬሚካል ይጠቀሳሉ።
21094	የለበሰውንም ሙሉ ገበርዲን ልብስና ካፖርት እንዲሁም የንግሥተ ነገሥት ዘውዲቱ ምስል ያለበትን የብር ሰዐትና በቅሎውን ከነኮርቻው ማረኩት።
21095	የሚያሳዝነው ግን ሓውልቱን መብረቅ ከመታውም በኋላ እንኳን ለኢትዮጵያ እንዳይመለስ ተቋውሞ መቀጠል ነበር።
21096	እርግዝናዋም ሆነ የመንገዱ እርቀት ሳይበግሯት ወደ መዲና ጉዞ ተነሳች።
21097	በአይርላንድ ዜና መዋዕሎች ዘንድ፣ የአይርላንድ ሕዝብ ከእስኩቴስ መስራች ከያፌት ልጅ ማጎግ ዘር የተከለሰ ሕዝብ ናቸው።
21098	አዘራረፋቸው ግን የዕውቀት አዘራረፍ ነው እያለ በሰፊው ያወሳል።
21099	ከኢየሩሳሌም ቤተ መንግሥትና ከቤተ መቅደስም ተዘርፎ በባቢሎን ከተማ ለጊዜው የተገኘውን ንዋየ ቅድሳት ይዘው ሄደው የፈረሰውን የእግዚአብሔርን ቤተ መቅደስ መልሰው እንዲሠሩ አዘዛቸው።
21100	የመጀመሪያው ሥራ አስኪያጅም ፍሬደሪክ ሐል ነበር።
21101	የምእመናኑም ሆነ የካህናትና ዲያቆናት አለባበስ ፍፁም በሚማርክ ባህላዊ አልባሳት የተዋበ በመሆኑ ከውጭም ሆነ ከአገር ውስጥ ለሚመጡ ጎብኚዎች ሁል ጊዜ አዲስ ነው።
21102	ግንኙነታቸው ምን እንደነበር ለመገመት አስቸጋሪ ነበር።
21103	አምክንዮአዊ እና የአምክንዮ መተግበሪያ አይነት ሲሆን ሁለት የአምክንዮ ዋጋዎች ላይ ሲያርፍ፣ ሁለቱም ግቤቶች እውነት ከሆኑ ውጤቱ እውነት ሲሆን፣ አልበለዚያ ግን ውጤቱ ውሸት ይሆናል ማለት ነው።
21104	በስተመጨረሻ ይህ የሚያሰነሳው ቅራኔ በ ሲንቴሲስ ( ውህደት ) ይረግባል።
21105	የምትሮጥበት ሜዳ የምትገባበት ቀዳዳ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
21106	የኢትዮጵያዊ ፓን አፍሪካኒስት ፓርቲ የኢትዮጵያ ፖለቲካ ፓርቲ ነው።
21107	ከኢጣሊያንም ጋር በተደረገውም ጦርነት ራስ መኮንን ፲፭ ሺህ እግረኛ ወታደሮች ይዘው ከምኒልክ እና ታላላቅ ጦር አዛዦች ጋር ዘምተዋል።
21108	የፕሮጀክቱም ስም የስነምግባር መከታተያና ማዕከላዊ አካል ማቋቋሚያ ፕሮጀክት የሚል ነበር።
21109	ኃይለማርያም ማሞ በጀግንነትና በቆራጥነት በመዋጋት ድፍረትን የተላበሱ ወኔኛ አርበኛ እንደነበሩ ይነገርላቸዋል።
21110	የምትመክተው ጋሻ የምትሰወርበት ዋሻ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
21111	የሰፈረችበት ተራራ 'ደብራ ካርዱ' «በምሥራቅ፣ የራባን ልጆች አገር፣ ምሥራቃውያንም 'ጎዳሽ'፤ ዓረባውያንና ፋርሳውያንም 'አራራት' ይሉታል» በማለት ጻፈ።
21112	የአስረካቢው ግራፍ (ምስል) በጥቁር የተሳለው ሲሆን፣ የ ታካኪ መስመሩ ደግሞ በቀይ ደምቋል።
21113	እንዳካባቢው ህዝብ ሁሉ ወ/ሮ ጃማነሽም ልጆቻቸውን ይዘው ከመኖሪያ ስፍራቸው ተሰደዋል።
21114	እስከአሁንም ፫ተኛ ጌታ ሁኖ የአብ ልጅ ይባላል።
21115	የፈሪሳውያን ወገን ግን ይህ በብዔል ዜቡል በአጋንንት አለቃ ነው አሉ።
21116	በተቃጠለበት ወቅት ግን ጠፉ።
21117	ከመካከለኛው ዘመን ጽነ ጽሁፍ መካከል በባቢሎን ግንብ የተበተኑትን ልሳናት ለመቆጠር የሚሞክሩ ታሪኮች ብዙ ናቸው።
21118	በልጅነታቸው ንባብ እና ዜማን በመምህር መሪ ጌታ ረዳኸኝ እና ግራ ጌታ ሣህሉ እዚያው የተወለዱበት አካባቢ ተምረዋል።
21119	በምናደርገው ነገር ሁሉ ከራስ ወዳድነት ነፃ የሆነ ፍቅር ለማሳየት ጥረት እናደርጋለን።
21120	ወይዘሪትነት ያንድ ቀን ርቀት የአማርኛ ምሳሌ ነው።
21121	መስተንግዶው ከባድ ነው እያሉ ይሰድቧቸዋል ።
21122	ያልተገላበጠ ያራል ያለ ይበዛል አለ ወፍጮ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
21123	በመጨረሻውም ጥቃት ግን ተያዘና በሙት ብቃ ተሰቀለ።
21124	በእንቆቅልሽ ጨዋታ ጊዜ መጠነኛ የሆነ ስድብም አለ።
21125	የሦስተኛውም ወንዝ ስም ጤግሮስ ነው፤ እርሱም በአሦር ምሥራቅ የሚሄድ ነው።
21126	እናስተውል፦ እዚህ ላይ እነዚህ ሰዎች ህያዋን የተባሉት ከአምላክ አንጻርና በትንሳኤ ምክንያት እንጂ ሙታን ስላልሆኑ አይደለም።
21127	እንዳይደርስ የለም ባል ሳይጠበቁ ከች ይላሉ።
21128	ከእንግሊዘኛ ዉጭ፡ ያሉ ቋንቋዎች እንደ ጀርመንኛ ሆላንድኛ ሩስኛ እንዲህ የመሰለውን ትርጉም ይሰጡታል።
21129	ለአሉምንምና ለፎቶ ስራ ይጠቅማል።
21130	በክፍለመደቡ ውስጥ ዋና አስተኔዎች፦
21131	በፓውሳኒዩስ ጽሑፍ ግን ከኦርጦፖሊስ ቀጥሎ ያለው ቅድም-ተከተል ከሌሎች ምንጮች ይለያያል።
21132	በፓውሳኒዩስ ጽሑፍ ግን ከኦርጦፖሊስ ቀጥሎ ያለው ቅድም-ተከተል ከሌሎች ምንጮች ይለያያል፤ ማራጦስም በዚያ አይጠቀሰም።
21133	በተጨማሪም፣ የሰው ልጅ የሚኖርበትን ተጨባጩን አለም መገንዘብ እና ክሁሉ በላይ ስለዚሁ ዓለም ማተኮር አለበት ብሏል።
21134	በኮምፕዩተር ሁለት ነጥብ “፡” የግዕዝ የባዶ ስፍራን ምልክት ነጥብ በሌለው የባዶ ስፍራ የእንግሊዝኛው ኣጠቃቀም ጋር ደርበው ዓማርኛውን የሚያቀርቡ ኣሉ።
21135	በመካከለኛው ክፍለ ዘመን ፤ ይህ ጅረት ቢሊንግዌል ዲች የሚባል ስም ነበረው።
21136	ከአልፋቤቶች ቀድሞ በሆነ ዘዴ በ«ሎጎግራም» ጽሕፈት እያንዳንዱ ምልክት ለተለየ ቃል ወይም ክፍለ-ቃል ይወክላል፣ ለምሳሌ የቻይና ጽሕፈት እንዲህ ነው።
21137	ግርማሞገስና ውበት ካላት ሴት በላጭ ናት አለ።
21138	ኮምፕዩተርና የእጅ ስልክ ላይ የኣሉ ፊደላት የተሳሳቱ ከሆኑ መሳሳቱ ስለማይታወቅ የተሳሳቱ ቀለሞች ተለምደው መቸገርና ማስቸገር ኣይቀርም።
21139	የአካባቢውም ህዝብ ይህን ክስ ከጻዲቁ ፊት እንድትደግም አደረጓት እርሷ ግን ክሱን መድገም ብቻ አይደለም "ከዋሸሁ ድንጋይ ያድርገኝ" ብላም ጨመረች።
21140	የኤዲቶሪያል ክፍሉ ውስጥ ስለ ኢኮኖሚ ሳይንስ ጥናት ባህል እና ወዘተ ማንበብ ይቻላል።
21141	ካልወደቁበት ግን፡ ከእጁ ጀርባ ወደ እጁ ፊትለፊት መልሶ ይቀልባቸውና፡ ያስቆጥራል ማለት ነው- አይጦቹን!
21142	ከአውግስጦስ ቄሳር ንጉሥ ቀደም ብሎ በዮልዩስ ቄሳር ጊዜ በሮማ የበላይ ገዥነት ውስጥ ትልቁ ሄሮድስ የሚባለው ንጉሥ ተብሎ ከሮማ ምክር ቤት በአርባ ዓመት ከክርስቶስ ልደት በፊት ተፈቅዶ በይሁዳ (ፓለስቲን) ተሾሟል።
21143	እያንዳንዱም ሐብለ በራሂ እጅግ ብዙ በራሂዎች አሉበት።
21144	በእብራይስጥ ደግሞ ለዚሁ ፈለክ ያለው ስም «ኖጋህ» ሲሆን ይህ በአማርኛ ማለት «ንጋት» ነው (የንጋት ኮከብ)።
21145	የአውሮፕላኑ ምስል በረራ ቁጥር ፬፻፱ ጥር ፲፯ ቀን ፳፻፪ ዓ/ም ከሊባኖስ ርዕሰ መዲና ቤይሩት ወደ አዲስ አበባ እያመራ የነበረው የኢትዮጵያ አየር መንገድ አየር ዠበብ፣ ከተነሳ ከጥቂት ደቂቃዎች በኋላ ባልታወቀ አደጋ ምክንያት በሜድትራኒያን ባሕር ላይ ውድቆ የሰመጠ በረራ ነበር።
21146	አውስትራሊያ ደግሞ ለሰፊ አገር ቤትና ስለ ካንጋሮና ስለ ሌሎች ልዩ እንስሳት ታውቋል።
21147	በኢትዮጵያ፣ መላው ተክል እንደ መራራ ቶኒክ ወይንም ትልን ለማስወጣት ተጠቅሞትል።
21148	የጦርነቱንም ታሪክ እስከ መቀሌ ድረስ ጽፎት ነበር።"
21149	የኤሌክትሪክ መስክ ሃሳብ ከሞላ ጎደል ከኩሎምብ ህግ ጋር ተመሳሳይ ነው።
21150	ከተሳፈሩትም ዘጠኝ ሰዎች መኻል አንድ መንገደኛ ብቻ ሲሞት ሌሎቹ ተርፈዋል።
21151	በታጂኪስታን ውስጥ ይፋዊ ሁኔታ አለው።
21152	የሚኖሩበትም አገር ቀወት ይባል ነበር፤ ይህም በይፋት፣ ሸዋ ነበር።
21153	የአርፋክስድ ርስት እስከ ደብረ አማናና እስከ ኤፍራጥስ ወንዝ ድረስ እንደሚደርስ በኩፋሌ ይባላል።
21154	ለተሰበሰበው ሕዝብ ትልቅ ግብዣ ተደርጐ የቀብሩ ፍፃሜ ሆነ።
21155	የፎሞራውያን ንጉሥ ኤላጣ ልጅና የብሬስ ወንድም ነበር።
21156	በሰውነታችን ወይም በቁስ ውስጥ ሲያልፍ በሰውነታችን ወይም በቁሱ ውስጥ በሚገኘው አቶም ውስጥ የሚገኘውን ኤሌክትሮን በማስፈንጠር/በማውጣት የቻርጅ ልዩነት እንዲፈጠር በማድረግ አዮን ይፈጠራል።
21157	በአውራከፕት ውስጥ አራት ንዑስ ጽሑፎች ተቀነባብረዋል፤ እነርሱም፦
21158	ላይጠቀምበት የሰው ሀገር ወሮ፣ የሰውንም ቤተሰብ በትኖ፣ የሰውንም ትዳር አጥፍቶ ፣ የሰውንም ምግባር አበላሽቶ ከፈላስፋዎች መካከል ዓለም እንደ ፈጣሪው የመጀመሪያው ነው።
21159	የሚወልዱበት ወራት ጸደይ ሲሆን በተለመደ አምስት ግልገሎች ይወለዳሉ።
21160	በመጀመርያው ምሳሌ ወላጁ ገቢር ማዳመጥን አይጠቅምም፦
21161	የተወሰኑትን ከዚህ ቀጥሎ ማየት ይቻላል፡-
21162	የነፈርሆተፕ ልጆች ደግሞ ልዑል ሀዓንኸፍና ልዕልት ከሚ ተባሉ።
21163	በኢንጋይዎን ዘመን ታላቅ ከተማ በአርጽቡርግ (አሁን ቬልተንቡርግ ገዳም በኬልሃይም ጀርመን ) ሠርቶ ነበር፣ እንዲሁም ብሪጋንቲዮን ( ብሬገንጽ ) በኮንስታንጽ ሃይቅ በኦስትሪያ ሠራ።
21164	በኢየሩሳሌም ዙሪያ የኖረ ወገን።
21165	በአቬንቲኑስ ዘመን ደግሞ የጻፈው ሊቅ ዮሐንስ ማግኑስ እንዳለው፣ ጌጣር ወይም «ጎጉስ» የማጎግም ልጅ ሲሆን የጎታውያን መጀመርያ ንጉሥ በጎጣላንድ ሆነ።
21166	በጀርመናዊው ጸሐፊ እዮብ ሉዶልፍ እና ኢትዮጵያዊው አባ ጎርጎርዮስ ትብብር የተደረሰ የአማርኛ መዝገበ ቃላት ነው።
21167	በጀርመናዊው ጸሐፊ እዮብ ሉዶልፍ እና ኢትዮጵያዊው አባ ጎርጎርዮስ ትብብር የተደረሰ የአማርኛ ሰዋሰው ነበር።
21168	ከመካከለኛው እስከ ደቡብ አፍሪካ ውስጥ የሚገኝ አጥቢ እንስሳ ነው።
21169	በመጀመሪያ፣ የዓፄ ልብነ ድንግል ዘመነ መንግሥት የሰላምና የደስታ ቢሆንም የመጨረሻ ጊዜያቸው በግራኝ መነሳት ምክኒያት የጦርነት፤ የሁከት፤ የመከራና የስደት ጊዜ ሆኖባቸዋል።
21170	በአውሳብዮስ ዘመን የኖሩ ኤፍሬም ሶርያዊ ደግሞ ስለዚሁ ታሪክ ጽፈዋል።
21171	የቆለጣቸውም መጠን ትልቅ እየሆነ ይሄዳል።
21172	የምትለብሰው የላት ሻንጣ ቆለፈች የአማርኛ ምሳሌ ነው።
21173	በቱርደታኒያ ንጉሥ ቤቱስ ዘመን፣ የጌርዮን ሠራዊት ከደሴቱ (ኤሪጠያ) ጀምሮ ኢቤርያን በሙሉ ወረረው።
21174	በተጨማሪም፣ በቋሚ ሁኔታ ገንዘቡ ስለሚተላለፍ አንድ አንድ ወጭወችን ያለ ምንም ውጣውረድ ለመክፈል ይጠቅማል።
21175	ከዕብራይስጥ ብሉይ ኪዳን የባቢሎን ግንብ (ዘፍ.
21176	በአይሁዳዊው ታሪክ ጸሐፊ በዮሴፉስ ዘንድ ይህ የፋርስ ንጉስ አርጤክስስ ሳይሆን አሕሻዊሮስ ነበረ።
21177	የዓማርኛውን ፊደል ትተው ቋንቋውን በላቲን ፊደል የሚጽፉ ባይጠፉም፤ ፈጠራዎቻቸው ከግዕዝ ኣልፈው ለላቲኑ ስለጠቀሙ ዶክተሩ በሥራና ተቃውሞ ቀድመዋቸዋል።
21178	የሽማግሌዎች ጨዋታ ሁለት የተወሰነ የእድሜ ልዩነት ያላቸው ሽማግሌዎች ስላሳለፉት የቀደሞ ህይዎታቸው እየተጫወቱ ሳለ በእድሜ አነስ የሚለው ሽማግሌ ጥቂት ለሚበልጠው ሽማግሌ በህይወት ዘመንህ ተመኝተህው የተሳካልህ ነገር አለ?
21179	ፍርስራሾቹም አሁን ድረስ በምኩራቡ ይገኛሉ።
21180	የዘንድሮውስ ብርድ ቆማጥ ያሳቅፋል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
21181	የሮማንቲኮች ሙዚቃ ለራሱ የተፃፈው ከዘመናዊዮቹ ፒያኖዎች የተለየ ተደርጎ ነው።
21182	ያስተሰርያል በቴዲ አፍሮ በ፲፱፻፺፯ ዓ.ም. የወጣ የሙዚቃ አልበም ነው።
21183	የቴዎድሮስን ንጉስ መሆን ደጅአዝማች ውቤ ሊቀበለው አልቻለም።
21184	በመካከለኛዉ ክፍለ ዘመን በኢትዮዽያ ታሪክ ላይ ጥናት ያካሄዱ ራሽያዊ ምሁራን ኮቦሻኖብ፣ ቼርንትሶብ፣ ሲሆኑ በዘመናዊ የኢትዮዽያን ታሪክ ላይ ጥናት ያደረጉ ምሁራን፣ ባሲን፣ ራይት፣ተራፊሞብ፣ ትስኪን፣ያግያ፣ ናቸዉ።
21185	በፓውሳኒዮስ ዘንድ ልጆቹ ፐላስጎስ፣ ያሱስና አገኖር ነበሩ፤ ያሱስ እንደ ተከተለው ይላል።
21186	መልእክተኛው በቃሉ ብዛት ለማስታወስ ተቸግሮት ኤንመርካር በዚያን ጊዜ ጽሕፈት ይፈጥራል።
21187	ኤሌክትሮኖች ምንም እንኳ ኒኩሊየሱን እየከበቡ ቢሽከረከሩም ከኒኩሊየሱ በረው እንዳይጠፉ የኤሌክትሮመግነጢስ ጉልበት አዋዶ ይይዛቸዋል።
21188	አሞራውያንም በዚህ ሰዓት በመስጴጦምያ ውስጥ ይበዙ ጀመር።
21189	የኤሌክትሪክ እምቅ አንድ የኤሌክትሪክ መስክ በተንሰራፋበት ኅዋ ነጥቦች ላይ ያለው እምቅ አቅም ነው።
21190	የኤሌክትሪክ ዑደት ማለቱ የኤሌክትሪክ አባላት እርስ በርስ ግንኙነት ነው።
21191	ለኣንዳንቹም ይኸን ፊደል ከኣልተቀጠሉት የማተሚያ ቤቶች ቀለሞች መለየት ስለተሳናቸው ኣሁንም እየተወናበዱ ነው።
21192	አንዳንዶቹም ባሁኑ ዘመን ከምንጠቀምባቸው ብዙ ያልተለዩ የሥነ-ልዩና ሥነ-ውህድ እውንታወችን በጥናት ሊያገኙ ቻሉ።
21193	ባልጠቀምበት እንኳ ሌላው እንዳይጠቀምበት ላድርግ።
21194	ኢንስክሪፕት ማለት ይገኑ/ ሊኑክስ ኦፕሬቲንግ ሲስተም ሶፍትዌር ነው።
21195	ከህክምናውም በኋላ የካቲት ፫ ቀን ለፍርድ ሲቀረቡ አንድ ዓይናቸው ድሬ ጨለባ ላይ የጠፋ ከመሆኑም በላይ ሁለተኛውም አስተማማኝ አልነበረም፡፡ በዚሁ ችሎት ላይ “መጀመሪያ ላይ አንድ ደረጃ ባላቸው የተያያዘ፤ በተማሩና አዲስ መንፈስ ባላቸው ኢትዮጵያውያኖች መንግሥት ለማቋቋም ነው ያሰብኩት።
21196	ኸበስተኋላው ደግሞ ጁፒተር ፣ ሳተርን ፣ ኡራኑስ ፣ ነፕቲዩን እና ፕሉቶ የተባሉት ይገኛሉ።
21197	በፍልስፍናው ዘርፍ ሳይቀር ስለ ኅዋ ፣ ጊዜ ፣ ሥነ እንቅስቃሴ በጠነከረ መልኩ ለመፈላስፈ ይረዳል።
21198	ምክንያቱም፤ አዒሻ ከነብዩ ሞት በኋላ እንኳ በየትኛውም ኢስላማዊ ሕይወት ውስጥ ከመሳተፍ ወደ ኋላ ብላ አታውቅምና።
21199	የሞክሼዎችን ችግር ዓማርኛ ላይ ማጥበቅ ለምን ኣስፈለገ?
21200	የማያልፍለት ዘበኛ ከዋርካ ስር አይጠፋም የአማርኛ ምሳሌ ነው።
21201	የተዘረዘሩት ሰባቱ ምርቶች ስንዴ ፣ ገብስ ፣ ወይን ፣ በለስ ፣ ሮማን ፣ ወይራ እና ማር ናቸው።
21202	በአፈታሪካዊ ልማድ በኋሥያ ንጉሥ ያው ልጁን ዳንዡ ለማስደሰት ተፈጠረ።
21203	ፍሬምናጦስን ከዚሁ ደብዳቤ መላክ ሃያ አምስት ዓመት ቀደም ብሎ በኢትዮጵያ ጳጳስ አድርጎ ሾሞ የላከው ይኸው ንጉስ አትናቴዎስ ነበር።
21204	የኤሌክትሪክ አቅም ስኬላር መስክ ነው።
21205	እያንዳንዱም ህዋስ የዚያው ፍጡር መለያ በራሂያዊ ኮድ በዲ ኤን ኤ ሞለኩሎች ይሸክማል።
21206	የኤሌክትሪኩ ጅረት ሌላኛው ሰውየ ማዳመጫ ሲደርስ ማዳመጫው (ስፒከሩ) ከመጅመሪያው ሰውየ ንግግር አንጻር አንዴ ደመቅ አንዴ ደከም ብሎ እንዲርገበገብ ያደርጋል።
21207	የኤሌክትሪክ ኃይል እጥረት ደግሞ በርካታ ሂደቶችን ያስተጓጉላል።
21208	በአስትሮኖሚ ውስጥ የሚገኙ ንዑስ ክፍሎች፦
21209	አከታትለውም አሁን በሐረር ከተማ የሚገኘውን የልዑል ራስ መኮንንን ሀውልት ሠሩ።
21210	የቢልሃርዝያ በሽታ በዛጎል ለበስ ስለሚፈጠር፣ ቢልሃርዝያን በመከላከል ከፍ ያለ ሚና አገኝቷል።
21211	የደብዳቤዎች ጽሑፍ እንዲህ ይላል፦
21212	ከአስተዳደር ስልት አንጻር ቀዳማዊ አጼ ኃይለ ስላሴ እስከፈጸሙት ድረስ የነበረውን አገሪቱን በማዕከላዊ ሃይል የማስተዳደር ስራ ጀምረዋል።
21213	ከበስተኋላው ሰባቱ ፈለኮች ማለትም መሬት ፣ ማርስ ፣ ጁፒተር ፣ ሳተርን ኡራኑስ ፣ ነፕቲዩን እና ፕሉቶ ይገኛሉ።
21214	አስተዳዳሪው አካል የደቡብ አፍሪካ እግር ኳስ ማህበር ሲሆን መቀመጫው ሶከር ሲቲ ነው።
21215	የመጀመሪያዋ የሴት ፓርላማ አባል፣ የሴት የሰብዓዊ መብት ተሟጋች፣ ጀግናና ፀረ-ፋሺስት አርበኛ፣ ፀሐፊ ተውኔት፣የመጽሐፍ ደራሲ፣ እና የመጀመሪያዋ የሴት ዲፕሎማት ስንዱ ገብሩ (የክቡር ዶክተር) ሰኞ ሚያዝያ ፲፪ ቀን ፳፻፩ ዓ/ም በተወለዱ በ ፺፫ ዓመታቸው ሕይወታቸው አልፎ በመንበረ ፀባዖት ቅድስት ሥላሴ ቤተ ክርስቲያን ተቀብረዋል።
21216	በመኳንንቱም ምክር መሠረት ጳጳሱና እጨጌ ወልደጊዮርጊስ "ኢያሱን የተከተልክ፣ ያነገሥናትን ዘውዲቱንና ራስ ተፈሪን የከዳህ፣ ውግዝ ከመአርዮስ" እያሉ በአዋጅ አወገዙ፡ መሪራስ ኤ. ኤም.
21217	በሦስተኛውም ቀን፡ ከሙታን ተለይቶ ተነሣ።
21218	በኮምፕዩተር ዘመን ግዕዝን ብቻውን ማቅረብ በቂ ስለኣልሆነ ግዕዙ የቀረበው በዘጠኝነት ከእንግሊዝኛ ፊደሎች ጋር ነው።
21219	እያንዳንዱ፡ ሰው፡ በዚህ፡ ውሳን፡ ውስጥ፡ የተዘረዘሩት፡ መብቶችና፡ ነጻነቶች፡ በሙሉ፡ በተግባር፡ እንዲውሉ፡ ለሚደረግባቸው፡ የኀብረሰብና፡ የኢንተርናሽናል፡ ሥርዓት፡ የመጠቀም፡ መብት፡ አለው።
21220	ከእንግሊዝኛ በኋላ ዋናዎቹ ልሳናት ዮሩብኛ፣ ሐውዝኛና ኢግቦኛ ናቸው።
21221	በአይሁዳዊው ጽሁፍ ታርጉም ፕሲውዶ-ዮናታን ዘንድ፣ ይህ ኤልሞዳድ ምድርን በገመዶች ይቀይሥ ነበር።
21222	ሥነ፡ሕይወት ወይም ባዮሎጂ የሕይወት ጥናት ነው።
21223	በመካከለኛው ዘመን መጽሐፍ ክሮኒኮን ፒክቱም መሠረት ግን፣ ይህ 'ማጎር' እንዲያውም ማጎግ ሲሆን፣ እሱና ሁኖር የናምሩድ ልጆች ሳይሆኑ የያፌት ልጆች (በኤነሕ) ናቸው።
21224	የኤሌክትርክ ሙሌት መጠንን የሚለካው መሳሪያ ኤሌክትሮሜትር ይባላል።
21225	የምናውቃትን ክምር በድባብ ሸፈኑዋት የአማርኛ ምሳሌ ነው።
21226	በመካከለኛው ዘመን በተጻፉ የአይሁድ መጻሕፍት ዘንድ፣ ከቲራስ የተወለዱት የአንግሎ-ሳክሶን ሕዝቦች ናቸው።
21227	የምጽራይምም ልጆች ሉዲም፣ ዐናሚም፣ ላህቢም፣ ነፍታሌም፣ ፈትሩሲም፣ ከስሉሂምና ቀፍቶሪም ናቸው።
21228	በሚከተለውም ዘመን የሱመር ላዕላይነት ከኡር ወደ አዋን (ኤላም)፣ ከአዋንም ወደ ኪሽ፣ ከኪሽም ወደ ሐማዚ በመፈራረቅ ይዛወር እንደ ነበር መዘገቦች ይሉናል።
21229	የንግስቲቷን ድጋፍ ተከትሎ የአካባቢው ህዝብ ለፖርቹጋሎቹ ምግብና እርዳታ እንዳደረገ፤ ብዙወችም ይህን ሰራዊት እንደተቀላቀሉ ይነገራል።
21230	በኢየሩሳሌም ይኖሩ የነበሩ አሕዝቦችም ሠሎሞን ያሠራው ታላቁ ቤተ መቅደስና ሁለቱ ጽላቶች አንሰውናል፤ በርቀት የምንገኝ እኛ የመንገድ ድካም በዝቶብናልና፡፡ ስለዚህ በያለንበት ቤተ መቅደስ ሠርተን ጽላቱን አክብረን መገልገል እንፈልጋለንና ይፈቀድልን ብለው ሙሴም ከሁለቱ ጽላቶች በቀር ሌላ አልተፈቀደም ብሎ መልስ የሰጠበት ቦታ የለም፡፡
21231	እግዚአብሔር አደራ የሰጠኝ መንግሥቱን የሕዝቤን ነፃነት የምፈልግ ስለሆንሁ በክርስቲያኖች ሁሉ በማክበር የሚሰማውን የቅድስናዎ ድምጽ ለኛ ብለው እንደሚያሰሙልኝ ተስፋ አለኝ።
21232	በመጀመርያው ዓመት ጠላቶቹ አሞራውያንና ኤላም ያስቸግሩት ጀመር።
21233	የደጃአዝማች አስቦ ሰራዊት የተሸሸጉትን ቡድኖች አባላት እዋሻው ድረስ በመግባት ከነመሪያቸው በሰንሰለት አሰሩዋቸውና "ህጻኑን ሱሰኒዮስ ካመጣችሁ ትለቀቃላችሁ ካላመጣችሁ ግን ትገደላላችሁ" አላቸው።
21234	ለመንግሥቱ፡ ፍጻሜ የለውም።
21235	የኤሌክትሪክ መጠነ እንቅፋት (ሬዚስተር) በውኑ አለም የቅዋሜን ጽንሰ ሐሳብ ለመተግበር የሚረዱ መሳሪያዎች ናቸው።
21236	የኤሌክትሪክ መጠነ እንቅፋት (ሬዚስታንስ) የሚባለው አንድ ኤሌክትሪክ አባል በውስጡ ሊያልፍ የሚሞክር የኤሌክትሪክ ጅረትን የሚያደናቅፍበት መጠን ልኬት ነው።
21237	የእስፊንክስ ቅርጽ የአንበሣ ገላ እና ሰብዓዊ ራስ አለው።
21238	ወላጆቻቸውና ዘመድ አዝማዶች ግን የኪነ ጥበብ ስጦታቸውን በቤታቸውና በከተማው ዙሪያ በሚስሏቸው ስዕሎች ተገንዝበውት ነበር።
21239	በሚከተለውም አመት የጀርመን ዕዳ በሙሉ ተሰረዘ።
21240	ከምክንያቶቹ ውስጥ አንደኛው ዓፄ ሚናስ ከፖርቱጋል ካቶሊኮች ጋር አለመስማማቱ ሲሆን ካቶሊኮቹም አንድ ጊዜ ከባህር ንጉስ ይስሐቅ ጋር በማበር ሌላ ጊዜ ባህር ንጉሱ ከቱርኮች ጋር በመተጋገዝ በሚናስ ላይ አመጽና ዘመቻ በመፈጸማቸው ነበር።
21241	ከጵቶልሚዎስ ጀምሮ ተወላጆቹ ሁሉ የንጉሥ ዘር ተብለው ሁሉም ጵቶልሚዎስ ተብለዋል።
21242	ከተገለበጠም ሌሎች አድፍጠው ያሉ ስለሚኖሩ ፣ የመገለባበጥ ሰሞን ይሆናል።
21243	የመጀመሪያው ከላይ እስከታች ሣር የሚለብስ ጐጆ ሲሆን «ሁጉማኦ» ይባላል።
21244	ከመመረጣቸው በፊት አብዱላዬ ዋዴ ለፕሬዝዳንተነት ለአራት ጊዜ ተወዳድረዋል።
21245	በሱመራውያን ዘንድ የተቀደሰ ከተማ ሆኖ ይቆጠር ነበር።
21246	አስተዳዳሪው አካል የአንጎላ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ነው።
21247	ያልተገላበጠ ያራል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
21248	የፎሞራውያን አምባ የኮናንድ ግምብ በቶሪ ደሴት ላይ ነበር።
21249	የኤሌክትሪክ ጅረት ምንጮችን ደግሞ በክፍት ዑደት መተካት።
21250	የዕንቁጣጣሽ ዕለት ልጃገረድ ደፍሮ ያልሳመ ወጣት በፈሪነቱ ሲሳቅበት ይከርማል።
21251	የእልከኝነት ድርሻ እንግዲህ እንደ ግዝፈት ለውጥን መቃወም ነው ማለት ነው።
21252	እያንዳንዱ፡ ሰው፡ የኀብረ፡ ሰብ፡ አባል፡ እንደመሆኑ፡ በኀብረ፡ ሰብ፡ ደህንነቱ፡ እንዲጠበቅ፡ መብት፡ አለው።
21253	ለጋላታሳሬይ ክለብ የሚጫወት ሲሆን የኡራጓይ ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድን አንደኛ ምርጫ ግብ ጠባቂ ነው።
21254	በሚከተለውም አመት ይገለበጡ ነበር።
21255	የኤሌክትሪክ መጠነ እንቅፋት ከሰበቃ ጋር ተመሳሳይ ባህርይ አለው።
21256	ብራህሚኖችም በኋላ የበለጡት ከትግል በኋላ እንደ ሆነ ይታመናል።
21257	ተመራማሪወች የዚህ ምክንያቱ በጥንቱ ዘመን የኮባ ተክል ለምግብነት በሁሉ የኢትዮጵያ ክፍል ዘመን ያገለግል ነበር ሆኖም ግን እርሻና የዓዝርዕት ተክል እየተሰፋፋ ሲሄድ የኮባ ምግብነት እየተረሳ ሄደ።
21258	ያላሰብከውን አግኝ መረገመም ምርቃን አይደል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
21259	ተመርቄያለሁ ብለህ ከተረገመ አትዋል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
21260	በትረካቸውም አሁን ወዳሉበት አከባቢ እንዲመጡ ያደረጋቸው የአባታቸው ጉዛዜ መሆኑን ይናገራሉ።
21261	የቤስጳስያን ወገን ሲያሸንፍ ዊቴሊዩስ ራሱን ለመደብቅ ሲሞክር፣ በቤስጳስያን ሥራዊት ተገኝቶ ተገደለ።
21262	በመካከለኛዉ ዘመን ኢትዮዽያ የሚባለዉ አካባቢ በተጨማሪ ‘ የቅዱስ ዮሐንስ የክርስቲያኖች ሀገር በሚል በብዛት ይታወቅ ነበር።
21263	ሞንጎላውያን ይህን ቴክኖሎጂ አገኝተው በዚያው ምክንያት ሥራዊታቸው ባሩድ ባልታወቀባቸው አገራት ወርረው እንዳልተሸነፉ ይሆናል።
21264	ክሮማቶግራፊ ማለት የኬሚካል ቅይጦችን ለመለያየት እና ምን ያህል እንደሆኑ ለማወቅ የምንጠቀምባቸው የተለያዩ ስልቶች ናቸዉ ።
21265	በመካከለኛው ዘመን ጸሐፊዎች በግብጻዊው እብን አብድ ኤል-ሀከም እና በፋርሳውያን አል-ታባሪና ሙሐመድ ቈንዳሚር መጻሕፍት ዘንድ፣ ፒራሚዶች፣ እስፊንክስ ወዘተ.
21266	የካርልስታድ ሥፍራ በስዊድን ካርልስታድ የቨርምላንድ፣ ስዊድን ከተማ ነው።
21267	የተቀበረውም በደጋ እስጢፋኖስ ፣ ደጋ ደሴት ፣ ጣና ሃይቅ ነው።
21268	አስተዳዳሪው አካል የአልጄሪያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ነው።
21269	እንዳይዟት፣ ቁባት ባለሥልጣኗ ኢናና በርሷ ፋንታ ዱሙዚድን በመክዳት ወደ እጃቸው ሠጠችውና ሤረኞቹ ከዚያ ገደሉት።
21270	መርከቦቹንም ወይም ከቦርሳዎች ፈጠሩ ወይም ከግሪኮች ሰረቁ።
21271	እንደማንኛው ሌላው የኢትዮጵያ ክፍል፣ የዚህ አካባቢ ታሪክ የሚያጠነጥነው ከመካከለኛው የኢትዮጵያ መንግስት ጋር በነበረው ግንኙነት ዙሪያ ነበር።
21272	የሠራዊቱንም ብዛት በተመለከተ የስለላ ዘገባውን ለግራዚያኒ አስታውቆ በተከተለው የፋሽሽት ጥቃት ብዙ ኢትዮጵያውያን አርበኞት አልቀዋል።
21273	በአጎረስኩኝ እጄን ተነከስኩኝ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
21274	የኢትዮጵያን ጥናት በመቀጠልም የቱራዬብ ተማሪ የነበረዉ ኢትዮጵስት ኮራትኮብስኪ ብዙ ስራወችን አበርክቷል።
21275	የጣሊያኖችም ህጎች በነበሩበት እንዲጸኑ ተደርገዋል።
21276	እስክንድርም ሲሞት መንግሥቱም በአለቆቹ በተከፋፈለው ጊዜ፣ ልድያ ወደ ሴሌውቅያ ተሰጠ።
21277	በሰውነታችን ውስጥ የካልስዩም ራዲዮኑክላይድ በተወሰነ መጠን ይገኛል፣ በሁሉም አፈር ውስጥ መጠኑ ይለያይ እንጂ ራዲዮአክቲቭ ፖታስዩም እንዲሁም በሙዝ፣ ቡና፣ ወዘተ ውስጥ ተለያዩ ራዲዮኖክላይዶች ይገኛሉ።
21278	የኤሌክትሪከ እምቅ ከኤሌክትሪክ እምቅ አቅም ጋር ያለው ዝምድና የኤሌክትሪክ መስክ ከኤሌክትሪክ ጉልበት ጋር ካለው ዝምድና ጋር ተመሳሳይ ነው ።
21279	የኤሌክትሪክ መስክ በኤሌክትሪክ ቻርጅ ዙሪያ ወይንም ከጊዜ አንጻር በሚለዋወጥ የመግነጢስ መስክ ዙሪያ የሚገኝ የጉልበት መስክ ነው።
21280	የኅመምተኞቹ ቁጥር የሚደረብበት ወቅት በየወሩ ያህል እንደ ሆነ ይታስባል።
21281	የኤሌክትሪክ መስክ ለኤሌክትሪክ ቻርጅ፣ ልክ ግስበታዊ ፍጥንጥነት ለግዝፈት እንደሆነ ነው።
21282	በመካከለኛው ዘመን በአይርላንድ አፈታሪክ ደግሞ የአይርላንድና የስኮትላንድ ኗሪዎች ከሪፋት ወይም «ሪፋት ስኮት» (ስኮት ማለት እስኩቴስ ) ተወልዱ።
21283	በመካከለኛዉ ዘመን አዉሮፓዉያን በተከታታይ ወደ ኢትዮጽያ ትኩረት አድርገዉ ነበር።
21284	ከአልቃሾቹም አንዱ ደግነታቸውን ለማስታወስ እንዲህ ብሎ አሟሸ፤-
21285	በምሥራቃቸው ደግሞ ጌታያውያንና ዳክያውያን ብሔሮችና የካርፓትያ ተራሮች ወሰናቸው።
21286	የምትለብሰው የላት የምትከናነበው አማራት የአማርኛ ምሳሌ ነው።
21287	የእያንዳንዱ ክፍለ-ቃል ፊደላት አንድላይ በአንድ ክምር ይጻፋሉ እንጂ እንደ ሌላ አልፋቤት ፊደሎቹ አንድ በአንድ አይጻፉም።
21288	የሰለሞናዊው ሥርወ-መንግሥት የአመጣጡን ዘር እስከ አስረኛው ዓመተ-ዓለም ድረስ ይቆጥራል።
21289	ትክክለኛዎቹ የግዕዝ "ቋ"፣ "ኋ"፣ "ኳ" እና "ጓ" የእየእራሳቸው መልኮች ያሏቸው መስመር ላይ የሚያርፉ ቀለሞች ናቸው።
21290	በዕብራይስጥ ስዋሰው «-አዪም» የሚለው ባዕድ መድረሻ የድርብ ቁጥር ምልክት ሲሆን ስሙ 'ሁለት ምድሮች' ይመስላል፤ የዚህም ትርጉም በጥንታዊ ግብጽኛ «-ታ-ውይ» ነው።
21291	ከደረሳቸውም ዜማዎች «የአባይ ውሃ»፣ «የዓይን ተስፋ» እና «እምነሸነሻለሁ» የተባሉት ይገኙበታል።
21292	የኮምፒዩተር አውታር (ኔትወርክ) ማለት ሁለት ወይም ከሁለት በላይ የሆኑ ኮምፒዩተሮችን ማገናኘት ነው።
21293	የኤሌክትሪክ አባላት (የኤሌክትሪክ መሰረታዊ ክፍሎች) ኤሌክትሪክ ተቃዋሚን፣ ኤሌክትሪክ ቃቤን፣ ኤሌክትሪክ አቃቤን፣ ቮልቴጅ ምንጭን፣ ኤሌክትሪክ ጅረት ምንጭን ማብሪያ ማጥፊያንና ሽቦን ይጠቀልላል።
21294	ከምሩቃኖቹም መካከል ዶ/ር ኣበራ ሞላ ታላቅ ወንድማቸው ዶክተር በቀለ ሞላና ታናሽ ወንድማቸው ጌታቸው ሞላ ይገኙበታል።
21295	በዕብራይስጥ ትርጉም ግን የ«ባቤል» ስም «መደባለቅ» ለማለት ለሚለው ቃል ይመስላል።
21296	ከስምምነቱም በሁዋላ በ፪ ወር ጊዜ ውስጥ የብዙ ሚሊዮን ዶላር ታንክና የጦር መሣሪያ እርዳታ ማግኘት ብቻ ሳይሆን በሞስኮ በኩል የኩባን የጦር አማካሪዎች በማግኘታቸው የወራሪውን የሶማሊያን ኃይል መመከት ችለዋል።
21297	ለቅርንጫፎቹ ረጅም፣ ቀጥ ያሉ ዐረንጓዴ እሾሆች በጥምዝምዝ አሉባቸው።
21298	የመድሃኒቶቹ ተጠቃሚ ሰው አንድ በቅርብ ሆኖ የሚከታተለው ብቃት ያለው የህክምና ባለሙያ ያስፈልገዋል።
21299	የናይጄሪያ፣ ካሜሩን እና ቤኒን የቋንቋ ካርታ በናይጄሪያ ውስጥ የተቆጠሩት ቋንቋዎች ፭፻፳፩ ይሆናሉ።
21300	ኢትዮጵያም፤ ከዚያን ጊዜ ጀምሮ እራሷን የቻለች ሆነች።
21301	ከፍጥንጥነት መለኪያ ጋር ምንም ልዩነት የለውም።
21302	በባህሪያቸው በአጭር ጊዜ ውስጥ የተመቻቸ ሁኔታ ካገኙ በብዛት መራባት የሚችሉ እና ስደተኞች ናቸው።
21303	የአንስታይን የእድሜ ልክ ጓደኛ የነበረው ኢንጂነር ማይክል ቢሶ የተገኘው ከዚሁ ኮሌጅ ነው።
21304	ኢንደክተሮች እንዴት ነው ሚሰሩ?
21305	በእንግሊዝኛ የፊደሉ ስም አጠራር /ኢ/ ሲሆን፣ ይህ ታላቅ የአናባቢ መፈራረቅን ያንጸባርቃል።
21306	በእንግሊዝኛ የፊደሉ ስም አጠራር /አይ/ ሲሆን፣ ይህ ታላቅ የአናባቢ መፈራረቅን ያንጸባርቃል።
21307	አይጊያሌዎስ በግሪክ አፈ ታሪካዊ ዜና መዋዕል ዘንድ የሲክዮን መንግሥት መሥራች ነበረ።
21308	ለእያንዳንዱ የግዕዝ ቤት ቀለምም እንደ አንግሊዝኛው ቍልፎች የእየእራሱ ቍልፍና የቍልፍ ስም መድበዋል።
21309	የፖሠይዶንና የአኒፔ ልጅ ይባላል።
21310	ሴሶስትሪስና ንግሥቱ ግን ከልጆቻቸው ሁለት እንደ ድልድይ ተጠቀሙና እነዚህ ሁለት ተቃጥለው ቢሞቱም ሌሎቹ እንዲህ ማምለጥ ቻሉ ይለናል።
21311	ኢንደክተርም እንዲሁ ነው።
21312	ሚስቶቻቸውም ሥራዊት ሁነው «ማዘኖች» (አማዞኖች) ተባሉ።
21313	የዕብራይስጥ መጽሐፍ ቅዱስ ( ብሉይ ኪዳን ) አጻጻፍ ፈጽሞ ከማዘጋጀቱ በላይ ብዙ መጻሕፍት (አዋልድ መጻሕፍት የተባሉት) እንዲወግዱ ያዘዘው እርሱ ነው።
21314	አንትሮፖሎጂ የባሕል ጥናት (ሶሲዮሎጂ) ውስጥ አለ።
21315	የኤንመርካር ወኪሎች ሱሳን ፣ አንሻንንና ሰባት ተራሮች በመሻገር ወደ አራታ ይደርሳሉ።
21316	እግዚአብሔር የግዕዝ ቋንቋ ቃል ሲሆን ትርጓሜውም እግዚእ ማለት ገዢ ወይም ጌታ ሲሆን፤ ብሔር ማለት ደግሞ የሰው ስብስብ ወይም አገር ማለት ነው።
21317	ከሻርካሊሻሪ ዕረፍት በኋላ ግን ብሔራዊ ቀውስ በአካድ ተነሣና ኩቲክ-ኢንሹሺናክ ነጻነት አዋጀ።
21318	ከጀርመናዊው ሉዶልፍ እዮብ ጋር በመሆን በአማርኛና በግዕዝ ብዙ መዝገበ እውቀቶችን ጽፏል።
21319	የሚታወቅበት ስሞቹም ቢላል አል ሃበሽይ፣ ቢላል ኢብን ሪያህ፣እና ቢላል ኢብን ረባህ.
21320	ከአልቋርዝሚ መጽሃፍ አንድ ገጽ አልጀብራ በሂሳብ ጥናት ውስጥ ስለ ኦፕሬሽን፣ ዝምድናና ከነዚህ ሁለት ነገሮች ተነስተው ስለሚመጡት ፖሊኖሚያል፣ ተርም፣ የአልጀብራ አቋቋም የሚያጠና ነው።
21321	በፍልስፍናው ዘርፍም ጠለቅ ያለ አስተዋጽኦ አበርክቷል።
21322	የሚመረጡትም በሕዝብ ሸንጎ ነው።
21323	የአስተዳደር ማዕከሉ አዲስ ዘመን (ከተማ) ሲሆን ይፋግ እና አምባ ሜዳ የተባሉ ሁለት አንስተኛ ከተማዎችን ያቅፋል።
21324	የሰማያውያን ሠራዊት አለቃ ለሰው ሁሉ የሚራራና ስለ ሰው ልጆች ሳያቋርጥ ወደ ፈጣሪው የሚለምን ርኀሩኀ ትሑት የሆነው ኃያሉ ቅዱስ ሚካኤል የሠራውን ሥራ የክብሩን ገናንነት ጽፈን ለመጨረስ ስለማይቻለን በዚሁ እናበቃለን፡፡ ጸሎቱ እና በረከቱ፣ ተራዳኢነቱም ሀገራችንና ሕዝባችንን ይጠብቅልን አሜን፡፡
21325	የተገኘችውም በአፋር ክልል ውስጥ ነው።
21326	የተወለዱትም ጎንደር ውስጥ አለፋ ጣቁሳ የሚባል ቦታ ሲሆን፣ ወላጆቻቸው መሳፍንቶች ስላልነበሩ ብዙ እንግልት ደርሶባቸው ካደጉ በሁዋላ በሚስዮን ወደ ውጭ ሄደው ተምረው ሲመለሱ ባሳዩት ችሎታ በራስ መኮንን የሐረር ከተማ ከንቲባ ሆነው ተሾሙ።
21327	በካልኩለስ፣ አዕላፍ ማለት ምንም ወሰን የሌለው የፈንክሽን ጥገት ነው።
21328	የኢትዮጵያን ባህልና ሙዚቃ ስልት በሱዳን ፣ በኡጋንዳ ፣ በታንዛኒያ ፣ በኬኒያ ፣ በሶቭየት ሕብረትና በአሜሪካ በመሳሰሉት አገሮች በመዘዋወር ያስተዋወቁ የባህል አምባሳደር ነበሩ።
21329	ምክንያቱም፡ ሁለቱን አንድ ላይ፡ ሁለቱን አንድ ላይ ነው የሚቀልባቸው፤ ከተራራቁ መቅለብ ላይችል ነው።
21330	በኢትዮጵያ፣ በተለይ በቆላ ወንዝ ደለሎች ለምሳሌ በዋቤ ሸበሌ ወንዝ ባለው ከላፎ ደለል ይገኛል።
21331	የዕብራይስጥ መጽሐፍ ቅዱስ መልክ ከአኪቫ ለውጦች ቀድሞ የሚመስክሩ ምንጮች አሉ።
21332	ኤንመርካርና የአራታ ንጉስ በጣም ጥንታዊ የሱመርኛ ትውፊት ነው።
21333	በቲታኖማኪያ ጦርነት ዘመን ዚውስ ቲታኖችን ስለ አሠራቸው፣ ቲፎን ዜውስን ለማጥፋት ሞከረ።
21334	ኢትዮጵያዊው ሐዋርያ አቡነ ተክለ ሃይማኖት ቅዱስ ጳውሎስ “ ከክርስቶስ ፍቅር ማን ይለየናል?
21335	የመጀመሪያው ተጣማሪ ብዘት ግቤት ይባላል፣ ሁለተኛው ውጤት ይሰኛል።
21336	የኖርኩበትን መልካም ባህሪ አላህ እንደማይቀይርብኝ ተስፋ አደርጋለሁ።”
21337	አስተዳዳሪው ከመጠን በላይ አዳዲስ ቤ/ክርስቲያኖችን የመገንባት አባዜ እንደነበረባቸው የእንግሊዙ ቆንጽላ ቺዝማን መዝግቧል።
21338	ከ፲፱፻፷፮ቱ አብዮት በፊት ዙፋኑን ክፉኛ ያናጋ ተቃውሞ ቢኖር፤ እንዲያውም የአብዮቱ ምሥረታ፣ በኢትዮጵያ “ዘመናዊ” ታሪክ ውስጥ ወሳኝ የሆነ የፖለቲካ ተቃውሞ ምዕራፍ መክፈቻ ሊባል የሚገባው ይኼው የአምሳ ሦስቱ ሙከራ ስለሆነ ነው።
21339	በተቀጠረበት በሀገር ፍቅር ቲያትር ቤትም በማገልገል ላይ ይገኛል።
21340	የኤሌክትሪክ ምንጮች በዚህ ትንታኔ ውስጥ እንዳይወጡ የሚሆኑት ትንታኔ በሚጀመርበት ወቅት ዋጋ ካላቸው ነው።
21341	በአይርላንድ ታሪኮች ዘንድ ቀዳሚው ሉጋይድ ማክ ኮን ከተገደለ በኋላ፣ ለአንድ አመት ከፍተኛ ንጉሥነቱን ያዘ፤ ከዚያ ኮርማክ ማክ አይርት ፈርጉስን በውግያ ገደለውና ከፍተኛ ንጉሥ ሆነ።
21342	በአይርላንድ ታሪኮች ዘንድ ቀዳሚው ኮርማክ ማክ አይርት ከተገደለ በኋላ፣ ለአንድ አመት ከፍተኛ ንጉሥነቱን ያዘ፤ ከዚያ በውግያ ተገደለና የኮርማክ ልጅ ካይርብሬ ሊፌቃይር ከፍተኛ ንጉሥ ሆነ።
21343	የተወለደችው በዱራሜ ከተማ ሲሆን፡ በአሁን ወቅት ለ ደደቢት የሴቶች እግር ኳስ ክለብ እና ለ ኢትዮጵያ ብሔራዊ የሴቶች እግር ኳስ ቡድን በመጫወት ላይ ትገኛለች።
21344	ኢየሩሳለሌም ሲደርስ ከገጹ ብርሃን የተነሣ ከተማዋ ብርህት ሆነች፡፡ ሕዝቡ የሆነውን ሊያዩ ወጡ፡፡ ሕፃናት ፀሐይ ስትሰግድለት መላእክት ከበው ሲያመሰግኑት አይተው በመንፈስ ቅዱስ ተመርተው የሰሌን ዝንጣፊ ይዘው ሆሣዕና በአርያም ሆሣዕና ለወልደ ዳዊት ቡሩክ ዘይመጽእ በስመ እግዚአብሔር እያሉ አመስግነዋል፡፡ ሆሣዕና ማለት በልዕልና ጸንቶ የሚኖር መድኃኒት ማለት ነው፡፡
21345	ስፓንያውያን ከደረሱ በፊት ቋንቋው የራሱን አቡጊዳ ነበረው።
21346	በዓረባውያን ልማዶች ደግሞ የየመን ጥንታዊ ኗሪዎች ከቃህጣን (ዮቅጣን) ተወለዱ።
21347	የኮምፕዩተር ሞኒተር ሁለት ሊከፈል ይችላል።
21348	ድግምተኞቹም ሰጋጆች ሁነው ወደቁ፤ በሃሩንና በሙሳ ጌታ አመንን አሉ።
21349	ማንድልብሮት ፖላንድ አገር ተወልዶ በህጻንነቱ ፈራንሳይ አደገ ኋላም ቀሪ ዘመኑን በአሜሪካን አገር አሳለፈ።
21350	የሚለካውም፣ በዑደቱ ውስጥ ሬዚዝተር (እንቅፋት) ባይኖር ዑደቱ የሚጫወተን የተፈጥሮ ዥዋዥዌ መጠን ነው።
21351	በፑርሽፐጊሪ አጠገብ ባሉት ኮረብቶች ደግሞ ሦስት ሌሎች የተዛመዱ የጥንት ንዑስ ቪሃራዎች ፍርስራሶች በውስጡ አሉ፣ እነርሱም ላሊትጊሪ፣ ኡደየጊሪ፣ ረትናጊሪ ናቸው።
21352	የአስተሳሰብ ሕግጋት ማለት ማናቸውም ስሜት የሚሰጡ ሐሳቦች ሊከተሉዋቸው የሚገቡ ሕግጋት ማለት ነው።
21353	በእያንዳንዱ የፍጡር ዝርያ ተባእትና እንስት ፆታዎች ይገኛሉ።
21354	ኤንመርካርና የአራታ ንጉሥ በሚባለው አፈታሪክ ዘንድ ግን፣ ኤንመርካር እራሱ የኡቱ ልጅ ይባላል፤ ኤንመርካር ደግሞ የኡሩክና የኤሪዱ መስራችና ጽሕፈትን የፈጠረው ንጉሥ ይባላል።
21355	በአይርላንድ ታሪኮች ዘንድ ቀዳሚውን ሙይረዳቅ ቲረቅን ገድሎ ለአንድ አመት ከፍተኛ ንጉሥነቱን ያዘ፤ ከዚያ በተከታዩ ዮቃይድ ሙግሜዶን ተገደለ።
21356	ፓውሳኒዩስም የአፒስ ልጅና የአይጊሮስ አባት ይለዋል።
21357	በአይርላንድ ታሪኮች ዘንድ ቀዳሚያቸው ካይርብሬ ሊፌቃይር ከተገደለ በኋላ፣ ለአንድ አመት ከፍተኛ ንጉሥነቱን በጋራ ያዙ፤ ከዚያ ግን ፎጣድ አይርግጠቅ ወንድሙን ገደለ እና ካይልቴ ማክ ሮናይን አይርግጠቅን ገደለው።
21358	በኮምፕዩተር ዘመንም ግዕዝ መሣሪያዎቹንና የእጅ ስልክ የመሳሰሉትን በሚገባ እንዲጠቀም ዶክተሩ የላቲኑን ምልክቶች በማውረስ ተጠቅመውባቸዋል።
21359	የኤንመርካር ሠራዊት በአራታ ላይ ዘመቻ ያደርጋል።
21360	የተወዳዳሪው አካላዊ ጥንካሬ እና ብቃት የክንውኑን ውጠት (ማሸነፍ ወይም መሸነፍ) ይወስናሉ።
21361	የሚተላለፈው ቫይረሱ ያለበት ሰው የተጠቀመበትን ያልፀዳ መርፌ በመጠቀም ወይም ኣስፈላጊዎቹ ጥንቃቄዎች ሳይደረጉ በሚፈጸሙ የተለያዩ የግብረ ሥጋ ግንኙነቶች ነው።
21362	አለባበሳቸው በሱናው መሰረት ነው።
21363	በመጀመርያው ፈርዖን መጨረሻ ዓመት «፮ ወሮችና ፯ ቀኖች» ሲል ይህ በግብጻውያን አቆጣጠር ናርመር የተገደለበት ቀን ይሆናል።
21364	እንግሊዞችም አቤቱታ ያሰሙና ነገሩ አባ መላ (ፊታውራሪ ሀብተ ጊዮርጊስ) ዘንድ ይደርሳል።
21365	የፋየርፎክስ ተቀጣይ አፃፃፍ ከድረ ገፅ አፃፃፍ ጋር ተመሳሳይ ቢሆንም፡ የፋየርፎክስ ተቀጣይ ልክ እንደፋየርፎክስ አካል ሆኖ ስለሚታይ ከድረገፅ ጃቫ ስክሪፕት የሰፋ የመግቢያ መብቶች አሉት።
21366	በእድሜያቸው መጨረሻ ዝምተኛ ሆነው ነበር ቀድሞ በሠሩት ሥራ እየተጸጸቱ አንደበታቸውን ከነገር ዘርቅ ከለከሉ።
21367	የማያውቁትን መስራት ከጥቅሙ ጉዳቱ ይብስ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
21368	ህብረአበባው የጥቂት አበቦች ዘለላ ሲሆን አበቦቹም ወይም ዘንግ-አልባ ወይም በአጭር አገዳ ላይ የሚቀመጡ ናቸው።
21369	ግየውንግህዮ በኮሪያ የነገሠ ንጉሥ ነበር።
21370	የመስተዋድድ ትርጓሜ አስማሚ ወይም አዋሃጅ እንደ ማለት ነው።
21371	ከወንድማቸው ከንዋየ ማርያም በኋላ ሲንግሡ በአንድ ታላቅ ጦርነት እስላሞችን አሸንፈዋል።
21372	የመጀመርያው ትንባሆ ይጠጣሉ ተብሎ የተነገረው ሐሜት አንድ ቀን በቅኔ ማኅሌት ፒፓቸው ወድቆ በመጋለጣቸው ነው።
21373	የጂብራልታር ወሽመጥ ከጠፈር ታይቶ የጂብራልታር ወሽመጥ ከአትላንቲክ ውቅያኖስና ከሜዲቴራኔያን ባህር መካከል የሆነ ወሽመጥ ነው።
21374	የሰኸተፕካሬ አንተፍ ተከታይ ነበረ።
21375	በመካከላቸው የንግድ ሰወችና ሌሎችም (አላማቸው ከእባ ማፍረስ ያልሆኑ ሰወች እያሉ?
21376	የተስማሙትም ጣልያን በኣሥራ ስምንት ወራት በወጪዋ ሓውልቱን ኢትዮጵያ መልሳ ኣክሱም እንድትተክል ነበር።
21377	በቅሌሜንጦስ ጽሁፎች በአንዱ ዕትም፣ የኒኑስ መታወቂያ ከናምሩድ ጋራ አንድላይ ነው በማለት ደራሲው ይኸው ሰው የእሳት አምልኮት ለፋርሶች ያስተማረ ነው ይነግረናል።
21378	የማትሪክሶች ድርድር በተራው ቴንሰር በመባል ይታወቃል።
21379	የኢትዮጵያን ባህላዊ ዕቃወች እንዴት ከሸክላ እንደሚሰሩ የሚያውቅና በተግባርም የሚተረጉም ምሁር ካይላ ይባላል።
21380	አብዛሀኛዎቹ ሀይቆች በገባር ወንዞች የሚፈጠሩ ሲሆን በነዚሁ ከነሱ በሚነሱ ወንዞች ምክንያትም ሊጠፉ ይችላሉ።
21381	አልኳቸው፡፡ የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት.
21382	እስከሚታወቅ ድረስ፣ ከሱመር ነገሥታት ሁሉ በዮርዳኖስ ወንዝ አቅራቢያ የዘመተ ንጉሥ ከሉጋል-አኔ-ሙንዱ በስተቀር አንዳችም አልነበረም።
21383	የመንደሮችም ቅጥሮች የተሰሩ ከድንጋይ ነው።
21384	ያልተጠናከረ ድንገት ተሰበረ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
21385	ሸለምጥማጦች አጫጭር ቅልጥም ያላቸውና ሽንጠ ረጅም የሆኑ፣ በከፊል ዛፍ ላይ የሚኖሩ ሥጋ-በሎች ናቸው።
21386	ከመስቀለኞቹ ብዙዎቹ ከአሁኑ ፈረንሳይ ወይም ጀርመን - የፍራንኮች አገራት - ስለ ነበሩ፣ በቢዛንታይን ዘንድ «ፍራንኮይ፣ ፍራንጎይ»፣ በቱርኮችም ዘንድ «ፈረንጊ»፣ በአረብኛም «ፈረንጅ» ይባሉ ነበር፤ እንዲሁም ነጮች እስካሁን በአማርኛ «ፈረንጅ» በቻይንኛም «ፉላንግጂ» መባላቸው ከዚሁ ነው።
21387	አሪስጣጣሊስ በአቶም ኅልዮት አያምንም ነበር።
21388	በኢንግዋዮን ነገዶች መካከል ኪምብሪ፣ ቻውኪና ቴውቶን የተባሉ ጎሣዎች እንደ ኖሩ ይለናል።
21389	የኣብዛኛዎቹ ኣዳዲስ ተጠቃሚ ቋንቋዎች ፊደሎች ዓማርኛው ላይ የተጨመሩ ናቸው።
21390	መጀመርያውም ባቢሎን መሆኑን ሲነገር፣ በተለመደው የተረፉት ፋርስ፣ ግሪክ እና የሮሜ መንግሥት ትንቢት እንደ ነበሩ ይታመናል።
21391	ሕብረተሠቡን በአራት መደቦች እነርሱም ቄሳውንት፣ ጦረኞች፣ ነጋዴዎችና ሠፈረኞች መደባቸው።
21392	ቆስጠንጢኖስ የፀሐይ አምላክ የተባለውን ጣዖት ያመልክ እንደነበረና ከሩብ መቶ ዘመን በኋላ ይህን መስቀል በሰማይ አይቻለሁ ብሎ እስከተናገረበት ጊዜ ድረስ ወደ ቤተ ክርስቲያን ገብቶ እንደማያውቅ መግለጽ አስፈላጊ ነው።”
21393	የኮምፕዩተር የውስጥ ክፍሎች የሚከተሉት ናቸው፡-
21394	ከባልደረቦቼ ተነጥዬ ወደኋላ እቀራለሁኝ አልኳቸውወደ ኃላ ተነጥለህ ቀርተህ የአላህ ውዴታ በመሻትመልካምን ተግባር አትፈፅምም።
21395	በኦርቶዶክስ ተዋሕዶ አብያተ ክርስትያናት ቃሉ የሚነካ የክርስቶስ ባሕርይ በ«ሰብዓዊ» እና በ«መለኮታዊ» ተለይቶ ሳይሆን አንድ ብቻ እንደሆነ የሚለው ጽኑ እምነት ነው።
21396	የእመቤታችን ትንሳኤ ድንገት እንደእንግዳ ደራሽ እንደ ዉሀ ፈሳሽ የተደረገ ሳይሆን በቅዱሳት መጻሕፍት በትንቢተ ነቢያት የተገለጸ ነው።
21397	እንደእነዚህ ዓይነት ምሁራን ለማያውቋቸው የግዕዝ ፊደል ተጠቃሚ ቋንቋዎች ቀርቶ ለሚያውቁት ዓማርኛ ደንታ የሌላቸው ሳይሆኑ ኣይቀሩም።
21398	የፍልስፍናን ምንነት ለማወቅ የሚጠይቃቸውን ዋነኛ ጥያቄዎች እንመልከት።
21399	እንግሊዞችም ደርሰው ሠፈሩን፦ 'የኢምፓላ ኮረብቶች' አሉት።
21400	የጀድኸፐረው ተከታይ ሰጀፋካሬ (ካይ-አመነምሃት) ምናልባት ልጁ ነበር።
21401	የምትነቃነቅ ግንድና የምትስቅ ሴት ልብ ሩቅ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው።
21402	ኪንግስታውን የሴንት ቪንሰንት ኤንድ ዘ ግረናዲንስ ዋና ከተማ ነው።
21403	የነበረችበት ዘመን፣ የአህመድ ግራኝ ጦር በቱርክ ጠመንጃ አንጋቢወች ታግዞ ብዙ የኢትዮጵያን ክፍል የተቆጣጠረበት ወቅት ነበር።
21404	ኪርጊዝስታን በእስያ የምትገኝ ሀገር ናት።
21405	ምክንያቱም፤ እነዚህ አንቀፆች ከሷም በኋላ ላለው ትውልድ ሁሉ የሚያገለግል ነው።
21406	የመተግበሪያ ትርጉሙ ተግባራዊ ጥቅም ይኑረው እንጂ «ጊዜ በራሱ ምንድን ነው?»
21407	የኢትዮጵያን ባህላዊ የብረትና ነሓስ እቃወች እንዴት እንደሚሰሩ የሚያውቅና በተግባርም የሚተረጉም ምሁር ቀጥቃጭ ይባላል።
21408	መልእክተኛው በአራታ ይደርስና ይህን መልእክት ለንጉሡ ተናግሮ ለጌታው ለኤንመርካር መልሳቸውን ይጠይቃቸዋል።
21409	መርገጫዎችን በጣቶች በመንካት መጻፍ ያስቻለውን የላቲን ቀለሞች የእጅ ጽሑፍ መሣሪያ ኣከታተብ ወደ ኮምፕዩተርና እስማርት የእጅ ስልኮች በተሻሻለው ዓይነት ለግዕዝ ቀለምም ይኸው ትክክለኛና ሳይንሳዊ ኣጠቃቀም ሥራ ላይ ውሏል።
21410	የኬጥያውያን ሠራዊት የባቢሎን ምስሎች (ጣኦታት) ወደ ሐቲ አገር ወሰዱ፤ ሳምሱ-ዲታናም እንደ ተገደለ ይመስላል።
21411	የኢትዮጵያን ባህላዊ ጌጣጌቶች ከወርቅ ብርና መሰል ብርቅ ማዕድናት እንዴት እንደሚሰሩ የሚያውቅና በተግባርም የሚተረጉም ምሁር አንጥረኛ ይባላል።
21412	የተወለዱትም በሩስያ ንገስታት ቤተሰብ ውስጥ ነበር።
21413	ናቡከደነጾር እራሱ፣ የባቢሎን ንጉስ፣ የምስሉ ወርቃማ ራስ ነው።
21414	የተወለደውም እዚያው አሜሪካ፣ ኩዊንስ እተባለ ከተማ፣ ኒው ዮርክ ክፍለ ሃገር ነበር።
21415	ሸለምጥማጦች እጅጉን የተለያዩ ዓይነት ምግቦች ይበላሉ።
21416	በኩርዲስታን ተራሮች የሚገኘው የየዚዲ ሀይማኖት ትምህርት በመጽሐፋቸው ምስሐፈ ረሽ (ጥቁሩ መጽሐፍ) ይገኛል።
21417	በመካከላቸው ደግሞ፣ መንግሥት ሊወድቅ እንደሚል ቢመስልም፣ ሆኖም መንግሥት የዛኔ አይወድቅም።
21418	ለብሪታኒያው ጠቅላይ ሚኒስትር ኤድዋርድ ሂዝ በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ባለ ሥልጣናት ሰኔ ፮ ቀን ፲፱፻፷፬ ዓ/ም የተዘጋጀ አጭር መረጃ እንደሚያመለክተው፤ ሌተና ጄነራል ኢያሱ ከኢትዮጵያ መንግሥት የመከላከያ ሚኒስትር ጋር እንደማይግባቡ እና ጠቅላይ ሚኒስትሩን ፀሐፊ-ትዕዛዝ አክሊሉ ሀብተወልድን የግልጽ ተቃዋሚ መሆናቸውን ይዘግባል።
21419	የመካከለኛው አፍሪካ ሪፑብሊክ ነጻነቷን ነሐሴ ፯ ቀን ፲፱፻፶፪ ዓ/ም ስትቀዳጅ፣ ጊዜያዊ ፕሬዚደንት ከሆኑ በኋላ በፈረንሳይ መንግሥት ድጋፍ እስከ ታኅሣሥ ፳፬ ቀን ፲፱፻፶፯ ዓ/ም ድረስ በፕሬዚደንትነት ሲመሩ ቆይተው ጄኔራል ጃን ቢዴል ቦካሳ (በኋላ ንጉሠ ነገሥት) ስኬታም ወታደራዊ መፈንቅለ መንግሥት አካሂደው ዳኮን ከሥልጣን አወረዷቸው።
21420	የአይርላንድ ታሪኮች እንዳሉት የዮካይድ ዘመን ለ፬ ዓመታት ቆየ።
21421	የአይርላንድ ታሪኮች እንዳሉት የሉጋይድ ዘመን ለ፲፭ ዓመታት ቆየ።
21422	የብሔረሰቡን ታሪካዊ አመጣጥና አሰፋፈር በተመለከተ በተለያዩ ሕዝቦች አካባቢ በተከሰቱ እንቅስቃሴዎች የተነሣ ከተለያዩ አካባቢዎች የመጡ ጎሳዎች በፈጠሩት የረጅም ጊዜ ማህበራዊ መስተጋብር የዛይሴን ብሔረሰብ እንዳስገኙ ይነገራል።
21423	የፈረንሳይም ጋዜጦች እነኚህን ስብሰባዎች በሚዘግቡ ጊዜ የአክሊሉ ሀብተወልድን ንግግርም ጨምረው ሲያትሙ ሀገራቸው የደረሰባትን የግፍ ወረራ ለመላው የፈረንሳይ ሕዝብ ሲያስተዋውቁ ቆዩ።
21424	ጎረቤታቸውም በሶርያ የተገኘው የኦስሮኤና መንግሥት በዚያን ጊዜ ክርስትናን እንደ ተቀበለ ይባላል።
21425	የአይርላንድ ታሪኮች እንዳሉት የኤቴርስኬል ዘመን ለ፭ ዓመታት ቆየ።
21426	ሸለምጥማጦች ሲጣሉ፣ ንክሻቸው የሚያነጣጥረው ራስ፣ አንገትና ደረት ላይ ነው።
21427	የመካከለኛው አፍሪካ ሪፑብሊክ የመጀመሪያውና ሦሥተኛው ፕሬዚደንት፣ በ፲፱፻፳፪ ዓ/ም የተወለዱት ዴቪድ ዳኮ ናቸው።
21428	በቡድሂስትና በጃይን ሃይማኖቶች ግን የ'ክሻትርያ' ትርጉም «ጦረኛ» ሳይሆን «ገበሬ»፣ «ባለመሬት» ብቻ ነው።
21429	የመጀመሪያው ተዝካር በብሔረሰቡ ቋንቋ /ሬንሽማ/ ሲከናወን የሚደረግ ዝግጅት ሲሆን «ሁጐ» የሚባለው ደግሞ የሟች ቤተሰብ ሙታንን የሚዘክሩበት፣ የሚያናግሩበት፣ የሟች እህት በባህል መሠረት የ«ኡማቶ» ሥርዓት በቀዳሚነት የምትፈፅምበት እንደሆነ ይነገራል።
21430	በተወለደበት አካባቢ ትምህርቱን እስከ ፬ኛ ክፍል ከተማረ በኋላ በ፲፱፻፷፫ ዓ.ም. ወደ አሰላ በመሄድ እዚያው እየተማረ ሳለ በአስተማሪውና በት/ቤት ጓደኞቹ ዘንድ አድናቆትን እያገኘ መጣ።
21431	ሚኒስትሮችም ነገሩን አለባብሰው ምንም ችግር የለም ነው የሚሉዎት፡፡ መረጃ ቢያገኙ ጥሩ ነው.
21432	በተቀበልነው ትርጉም በዘፍጥረት ዘንድ አዳምና ሕይዋን ከኤድን ወደ ምሥራቅ ተሰደዱ፤ በኩፋሌ ወደ ተፈጠሩበት ወደ ኤልዳ (ወይም «ሞኤልዳ») ተመለሱ፤ ባብዛኞች ጥንታዊ ምንጮች ይህ ከገነት ወደ ምዕራቡ ተገኘ።
21433	የመጀመሪያው ምልክት እሚያሳየው ሁለት ማብሪያ ማጥፊያዎችን ሲሆን፣ ሁለቱም ማብሪያ ማጥፊያወች አንድ ላይ ካልበሩ ኤሌክትሪክ እንደምያስተላልፉ መገንዘቡ ይህ ዑደት የአምክንዮ-እናን እንደሚተገበር ያስረዳል።
21434	የአይርላንድ ታሪኮች እንዳሉት፣ የዮኩ ፈይድሌክ ዘመን ለ፲፪ ዓመታት ቆየ።
21435	በጋዜጠኝነት ሙያቸው በኢትዮጵያ ራዲዮ ሠርተዋል።
21436	በኢትዮጵያም ህዝቦች በየአምስት አመቱ የሚመርጧቸው ተወካዮቻቸው የሚገኙበት ምክር ቤት ነው።
21437	የሚገኝባቸው አገሮች በማዕከለኛ አውሮጳ ፣ በሜዲቴራኔያን አካባቢ፣ በስሜን አፍሪቃ ተራሮችም፣ በእስያ እስከ ኢንዶኔዝያ ድረስ ያጠቅልላል።
21438	እንዳልካቸው መኮንን የኢትዮጵያ ፖለቲካ ሰው ነበሩ።
21439	እንዳልተወው ወለድኩ እንዳልሰው ነደድኩ አለች ላም የአማርኛ ምሳሌ ነው።
21440	ምርምራቸውን ጨርሰው ያቀረቡትን መፍትሔ ሁሉም ዓውቀውት ቢጠቀሙበት የመድኅን ማነስ ወደ ኣልቦ (ዜሮ) ከመቶ ግድም ሊወርድ ይችላል።
21441	የኤሌክትሪክ ቻርጆች እራሳቸውን በሁለት ክፍል ይከፍላሉ፣ የአንዱ ክፍል አባላት የራሱን ክፍል አባላት ሲገፋ፣ የሌላውን ክፍል አባል ግን ይስባል።
21442	በድንግልናዋ መርየም የተወለደዉ እየሱስ በስልማና በጣም አስፈላጊ ነዉ.
21443	ስትግደረደሪ ጾምሽን እንዳታድሪ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
21444	ተመራምሪወች በአጉሊ መነጽራቸው የተለያዩ ፈለኮችን ከኒውተን በኋላ አጥንተዋል።
21445	በየከተማውም ሲሄዱ፥ ሐዋርያትና ቀሳውስት በኢየሩሳሌም ያዘዙትን /የወሰኑትን/ ሥርዐት አስተማሯቸው፡፡ አብያተ ክርስቲያናትም በሃይማኖት ጸኑ ዕለት ዕለትም ቁጥራቸው ይበዛ ነበር፡፡›› ይላል የሐዋ.
21446	የተወለዱትም አገሪቷ በባላባቶች ተከፋፍላ በምትመራበት- ዘመነ መሳፍንት በሚባለው ወቅት ነበር።
21447	በስተመጨረሻ አከባቢ እርሳቸውን የተቃወመውን ሁሉ በረጋ መንፈስ ልዩነቶቹን በመወያየት እንደመፍታትና ምህረት ማድረግ ሲገባቸው የሕዝቡንና የወታደሩን የልብ ትርታ መስማት ስለተሳናቸው ውድቀታቸውን እንዳፋጠነው ታዛቢዎች ይናገራሉ።
21448	የሚከተለውን እርግጥ እንመልከት፦
21449	በኤሌክትሪክ መረብና በኤሌክትሪክ ዑደት ያለው ልዩነት የኤሌክትሪክ ዑደት ሽቦወች የተዘጋ መንገድ ሲሰሩ የኤሌክትሪክ መረብ ግን ክፍት ሊሆን ይችላል።
21450	በተገልባጭ፣ ከተሰጠ የኤሌክትሪክ አቅም ተነስቶ የኤሌክትሪክ መስክን የቬክተር መስክን ማስላት ይቻላል።
21451	የተወሳሰበው የግራው የኤሌክትሪክ ዑደት በቴቭኒን እርጉጥ መሰረት ተቃሎ በተመጣጣኙ የቀኝ ዑደት ይተካል ።
21452	የመዳልያውን አሰጣጥ የሚተነትነው ጽሑፍ በፋሽሽት ፕሮፓጋንዳ እና ሐሰት የተመረዘ ሲሆን ሙሴ ቀስተኛ በኢጣልያ መንግሥት ሥር የትውልድ አገሩን ሲያገለግል እንደሞተ ይነግረንና፣ “አንድ ፈሪ፣ አረመኔ የሽፍታ ዓለቃ (ገረሱ ዱኪን ማለቱ ነው!) ለውይይት ና ብሎ ጽፎለት በማታለል እጁን ሊይዘው መሆኑን ሲገነዘብ፣ እሱ ግን በዕድሜው የገፋ ቢሆንም እጁን ላለመስጠት ሲያመልጥ ተገደለ።”
21453	ይመሰክረዋል ለነፍሱ ይፈተፍተዋል ለከርሱ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
21454	አሪስጣጣሊስ በበኩሉ ከአስተማሪው በተቃራኒ ያስብ ነበር።
21455	የአንሷሮችን ሁኔታና እውነታቸውን የሚገልፅ የብስራት ዜና ሪፖርታዥ አቀረበላቸው፡፡ ነብዩም(ሰዐወ) ወደ ካዕባ ተቅጣጭተው ለሁሉም መልካም ነገር እንዲገጥም ዱዓ አደረጉ፡፡ የደስታ ላብም ግንባራቸው ላይ ግጥም አለ፡፡
21456	የምትታጠቀው የሌላት የምትከናነበው አማራት የአማርኛ ምሳሌ ነው።
21457	የተጠቃቺዉም ብቻዋን ስለሆነ፤አገሬ መቸዉንም ለሚደርስባት አደጋ ከማንም እርዳታ አገኛለሁ ብላ አትጠብቅም።
21458	የአየርላንድ ሪፑብሊክ (ዓረንጓዴ) እና የስሜን አየርላንድ (ክፍት ቀይ) ካውንቲዎች አየርላንድ በአትላንቲክ ውቅያኖስ ውስጥ ከታላቁ ብሪታን አጠገብ የሚገኝ ታላቅ ደሴት ነው።
21459	የልጆቻቸውን እድገትም ቀስ ያለ ነው።
21460	በአብርሃምና በያዕቆብ ጊዜ ያንድ የትልቅ ሰው ቤተሰብ ብቻ የነበሩት አሁን ግን ከያዕቆብ እስከ ሳሙኤል ድረስ ፷፻ ዓመት በሚያኽል ጊዜ ውስጥ በርክተው መንግሥት ለማቆም በቁ።
21461	ኤውሩስጠዎስ አስቀድሞ ስለ ተወለደ እርሱ የፔርሴዎስ ልጆች ንጉሥ ሆነና ሄራክሌስ ፲፪ ታላቅ ሥራዎች ለወንድሙ ኤውሩጠዎስ መፈጽም ነበረበት።
21462	ቅሌምንጦስም ከኢየሱስ ደቀ መዝሙር ከስምዖን ጴጥሮስ በኋላ የሮሜ ከተማ ሊቀ ጳጳስ (ወይም «ፓፓ») ሀነ።
21463	በማከታተልም በግንቦት ወር ፲፰፻፺፱ ዓ/ም እንዲህ የሚል ደብዳቤ ለንጉሠ ነገሥቱ ፃፉ፦
21464	ጎረቤቶቻቸው ሊቡርኒያ እና እልዋሪያ ነበሩ።
21465	የጌቱላውያን ተወላጆች ዛሬ የቤርቤር ብሔሮች ናቸው።
21466	ሉጋልባንዳና የአንዙድ ወፍ በተባለው የቀድሞ ሱመርኛ ተውፊት ዘንድ፣ በኡሩክ መጀመርያው ንጉሥ በኤንመርካር ዘመን ሉጋልባንዳ የተባለ አለቃ በ«ሉሉቢ ተራሮች» የአንዙድን ወፍ አገኘ።
21467	እግዚአብሄር ለፍጥረቱ ሰው ለሰውነቱ ያስባል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
21468	እግዚአብሄር ለፍጥረቱ ሰው ለሰውነቱ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
21469	በእድሜያቸው እግዜርን ከቶ ስላፈለጉት ስለ ሀጥአን ጥፋት እንዳይጨንቅበት እዝራን ይለዋል።
21470	መርማሪዎቹም እነቫስኮ ደጋማ ፤ እነፔሬዝ፤ እነአንድራድ፤ እነካብራል በመርከብ እየሄዱ ለመከላከል ጉልበት የሌለውንና በጠባዩ ሀብት ያለበትን አገር መርምረው ሲመለሱ መንግሥቱ ወታደር በመርከብ እየላከ ብዙ አገር ያዘ።
21471	ሸለምጥማጦች ቀልጣፋና በዛፍ ላይ ሆነ በምድር ብቁ አካላዊ እንቅስቃሴ ያላቸው አዳኞች ናቸው።
21472	ትክክለኛውን ለመናገር ከነሱ ጋር የባህል ልውውጥ የለንም፡፡ ምክንያቱም በሄድንበት ቦታ ሁሉ የሚቀርብልን ምግብ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት አንድ አይነት ምግብ ነው፤ የጦር ግንባር መዘርዘረ ምግብ፡፡ ወደ ሕዝብ የሚያቀርብ የለንም፡፡ በጦሩ ወረዳም ሕዝቡ የለም፡፡
21473	የመጀመሪያው የእስላም ሂጅራ ወደ ኢትዮጵያ ነው የተከናወነው።
21474	በጎርጎርያን ካሌንዳር አስራ ሁለት ወሮች እያሉ በእርዝማኔያቸው የሚለያዩ ናቸው።
21475	በግብጻውያን ትውፊቶች ዘንድ ይህን አውሣርን የገደለው ወንድሙ ሴት ሆነ።
21476	በግዕዝኤዲት ኣከታተብ ይኸው ጽሑፍ በዓማርኛ የሚከተበው በኣነሱ መርገጫዎች ስለሆነ ከኣብሻ ኣከታተብ የተሻለ ኣከታተብ በኣሁኑ ጊዜ የለም።
21477	በኤላጋባሉስ እምነት፣ እርሱ የፀሐይ ጣኦት ቄስና ትስብዕት ነበረ።
21478	የመጀመሪያው የአቶሚክ ቦምብ ከሰሩት ሰዎች መካከል አንዱ ነበር።
21479	የቴወድሮስን የህይወት ታሪክ የጻፈው ስቬን ሩቤንሰን አፄ ቴወድሮስ ስልጣን ላይ ሲወጡ በአይምሮአቸው ውስጥ የነበረውን ዕቅድ እንዲህ ሲል ይዘግባል፡ :"የቴዎድሮስ ስሜት እንደቀደሙት ነገስታት ሳይሆን የተለየ ነበር፡ ለእርሱ የባላባቶች ትርምስ፣ የግብረገብ መላሸቅ፣ የቴክኖሎጂ ኋላቀርነት የአገሪቱን መኖር ጥያቄ ውስጥ የጣሉ ጉዳዮች ነበሩ።
21480	የኮምፕዩተሩ ኣጠቃቀም የእጅ ስልኩም ሆኗል።
21481	ሉክሰምበርግ በአውሮፓ ውስጥ በነፍስ ወከገፍ ከፍተኛ ቁጥር ያለውን አልኮል ትሸጣለች፡፡ ይሁንና ከአጎራባች ሐገራት ደንበኞች የሚገዛው ከፍተኛ ቁጥር ያለው አልኮል በስታቲስቲክስ በነፍስወከፍ ከፍተኛ የአልኮል ሽያጭ ሲሆን ይሄ የአልኮል ሽያጭ ደረጃ የሉክሰምበርግ ህዝብን ትክክለኛ የአልኮል ሽያጭ አይወክልም፡፡
21482	ሶልዤኒትሲን በስታሊን ዘመን አድሀሪ በመባል ተወንጅሎ በሳይቤሪያ ግዛት ውስጥ በእሥራትና በግዞት በነበረበት ወቅት የጻፈው “የጉላግ አርቺፒላጎ” በተባለው ድርሰቱ በዓለም ታዋቂነትን ያተረፈ ጸሐፊ ነበር።
21483	በመቃጠላቸው ምክንያት የብር ፈሳሾች ተገለጡ።
21484	ኤብዮናውያን የተባለው ወገን አትክልት ብቻ ሲበሉ ዮሐንስ ስንኳ አንበጣ አልበላም ያምኑ ነበር፤ የኤብዮናውያን ወንጌል እንዳለው የበላው «የማር እንጐቻ» ነበር።
21485	የኢትዮጵያም ነገሥታት ከዓፄ ቴዎድሮስ ጀምሮ እስከ ዳግማዊ ዓፄ ምኒልክ ድረስ አልፎ አልፎ ጊዜያዊ መላክተኞቻቸውን ወደ ታላቋ ብሪታኒያ ልከዋል።
21486	የተቃዋሚውን ድንጋዮች በሙሉ በመክበብ ይጠፋሉ (ከሠንጠረዡ ይወገዳሉ።) ከጥንት ጀምሮ በጣም የሚወደድ ጨዋታ ሆኖአል።
21487	የአባቶቻቸው የመቃብር ቦታም የእምነቱ ስነስርዓት ማካሄጃ ቦታ ሆነው ያገለግላሉ።
21488	እንግላንድ፣ እንግሊዝ ወይም አንግልጣር ከዩናይትድ ኪንግደም ዋና ክፍላገሮች አንዱ ነው።
21489	በኤሌክትሪክ ኆኅቶችም ውስጥ ከሚሰሩበት የኤሌክትሪክ ክፍል አይነትእና ባላቸው የአምክንዮ ተግባር መስረት ይከፈላሉ።
21490	አታላንቲስን ካሸነፈች በኋላ በአትላንቲስ ጎረቤት በጎርጎኖች ላይ ስትዘምት ከጎርጎኖቹ ፫ ሺህ ማረከች፣ ነገር ግን የቀሩት ጎርጎኖች ወደ ጫካ አምልጠው ጫካውን ለማቃጠል ስትሞክር አልቻለችምና ወደ አገሯ ተመለሰች።
21491	በ፲፬፻፵ዎቹ መጀመሪያ አጤው ከእንደግብጣን ወጨጫ ተራራ ማለትም ከአዲስ አበባ በስተምዕራብ ከነበረው ያባታቸው አጤ ዳዊት መናገሻ ሥፍራ ተነስተው ሲጓዙ በአካባቢው ውበት ስለተደሰቱ የድንኳን ከተማቸውን ከተሙባት።
21492	በቋንቋወችና በሌሎችም ጉዳዮች ላይ የሚደረገዉ ጥናት በጣም ተዳክሞ የኢጣሊያን የቅኝ ግዛት ታሪክ በተመለከተና የቅኝ ግዛት መስፋፋትን በተመለከተ ብዙ ስራወች ተካሂደዋል።
21493	የድራቪዲያን ቋንቋዎች ቤተሠብ አባል ነው።
21494	እግዚአብሐር የእባቡን ባሕርይ እንደ ለወጠ ሁሉ የወይኑንም ባሕርይ በቅጣቱ ከዛፍ ወደ ሐረግ ብቻ ለወጠ ይላል።
21495	አፍሪካውያን እንግዲህ በጥንት የካም ልጆች ተባሉ።
21496	የሱመራውያን ነገሥታት ዝርዝር ከሥነ ቅርስ ቅጂዎች የታወቀ በሱመርኛ የተጻፈ የሱመር ነገሥታትና አለቆች መዝገብ ነው።
21497	እንግሊዞችና ጣሊያኖች የቤቭን ፎርዛ አቅድ የተባለውን ሰነድ ያዘጋጁት በዚህ ወቅት ነበር።
21498	ቴክኖሎጂውን ለዓማርኛ መፍጠር እንጂ ዓማርኛውን ለቴክኖሎጂው ኣያስፈልግም።
21499	መንግሥታቸው በሁከቶች የተመላ ነበር።
21500	ከፎሮኔዎስና ከአርጉስ ዘመናት መካከል ግን የአፒስ ግዛት መሆኑን ይላሉ።
21501	በአቨንቲኑስ መጽሐፍ፣ የቦዩስ ተከታይ ልጁ ኢንግራም ይባላል።
21502	በሱመራውያን ነገሥታት ዝርዝር መሠረት አካድ (አጋደ) የገነባው ታላቁ ሳርጎን ነበረ።
21503	በፕሬዝዳንት አብርሀም ሊንከን መሪነት ግን፣ ወደ ስሜን የቀሩት ተባባሪ ክፍላገራት አሸንፈው ኮንፌደራቶቹን ድል አደረጓቸውና ደቡቡን ወደ ኅብረቱ በግድ አስመለሱ።
21504	አውስትራልያ ባይቆጠር የምድሩ አንደኛ ታላቁ ደሴት ግሪንላንድ ነው።
21505	በኬጥያውያን መንግሥት ዘመን፣ ከተማው አፓሳ ተብሎ የኬጥያውያን ጎረቤት በስተምዕራብ የአርዛዋ (የቀድሞ «ሉዊያ») ዋና ከተማ ነበረ።
21506	በፓይታጎረስ ፍልስፍና መሰረት ተጨባጩ አለም ከሒሳብ ህጎች የተሰራና ቁጥሮች ደግሞ እውነተኛወቹ የውኑ አለም መሰረቶች ናቸው የሚል ነው።
21507	ባለማሲንቆው ጌታመሳይ በሙያው ተለክፎ እጁን ለሙዚቃ የሰጠው ገና አንድ ፍሬ ልጅ ሳለ በሚኖርበት ሠፈር አካባቢ ሠርግና ክርስትና ሲኖር ማሲንቆ ይጫወቱ የነበሩትን በማየት ልቡ እጅግ ከተነሳ በኋላ ነው።
21508	በሱመራውያን ነገሥታት ዝርዝር ዘንድ፣ ኤሪዱ የዓለሙ መጀመርያ ከተማ ነበረ።
21509	የሼክስፒርን ስራወችና መጽሃፍ ቅዱስን ሳይቀር እንዳጠና በጊዜው የነበሩ አውሮጳውያን ሳይመዘግቡ አላለፉም።
21510	እግዚአብሔር የሌለውን እንዳለ አድርጎ መጥራት ይችላልና።
21511	ያደረገችውን ታስታውቅ ከደረቷ ትታጠቅ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
21512	ፍትነታቸውም ክመጨመሩ የተነሳ የለስሯ የሚቀመጡበት ጊዜ ይበዛ ጀመር።
21513	የሚለብሱትም በደረሶች የተሰሩ ልብሶችን ነው።
21514	ፍልስፍናውና ትምህርቱ በተለይ በቻይና፣ በኮርያ ፣ በጃፓንና በቬትናም አገር ባህሎች ላይ ጥልቅ ያለ ተጽእኖ አሳድሮዋል።
21515	የመጨረሻውም ምክንያት ጣልያን ገንዘብ፣ ኣሜሪካ ኣውሮፕላን ስለከለከሉ ነበር።
21516	ለተጠቃሚዎች በተለይም ለአርሶ አደሮችና የሽፈራው /ሞሪንጋ/ ምግብ በማዘጋጀት ለምግብነት እንደሚውል በሰርቶ ማሳያ በምርምር ማዕከላት ተረጋግጧል።
21517	በጎርጎርዮስ አቆጣጠር የማርች መጨረሻና የኤፕሪል መጀመርያ ነው።
21518	ህይወታቸውን የሚያሳዩ ሥዕሎች በዚምባብዌ ባሉ በመቶዎች የሚቆጠሩ ዋሻዎች ይገኛሉ።
21519	የማስቀመጥና የማውጣት ሂደትን ለመከታተል የሚረዳ ፓስ ቡክ ወይንም ባንክ ቡክ የሚባል ዶሴ ባንኮች ለደንበኞቻቸው ይሰጣሉ።
21520	ለኮምፕዩተር የቀረቡት የላቲን ምልክቶችም ለግዕዝ ፊደል እንዲጠቅሙ በእጅ ስልክም ሥራ ላይ ውለዋል።
21521	‹‹የኤልቪስ ፕሪስሊን ዳንስም እየደነስኩ ነበር፣ እናም የተመልካቹ መልስ የማይታመን ነበር፤›› በማለት ማህሙድ ይገልጻል፡፡
21522	የመጀመሪያው የተዝካር ሥርዓት በተከናወነ ማግስት የቤትና የግቢ ፅዳት የሚደረግ ሲሆን ይህም «በዳኣ» ተብሎ ይጠራል።
21523	የእንግሊዝኛ የመጻፊያ መሣሪያ እንግሊዝኛ ቀለሞችን ስለሚያጽፍ የእንግሊዝኛ የኮምፕዩተር ገበታ ሆኗል።
21524	የሚከተሉትን ቀመሮችን ያገኘውም ይሄው ሰው ነበር፦
21525	ሸለምጥማጦች የማሽተት ኃይላቸው እጅግ የዳበረ ነው።
21526	እንግሊዝኛው የሚጻፈው በኣንድና ሁለት መርገጫዎች ሲሆን ግዕዝ ወደ ኮምፕዩተር ሲገባ በሁለት መርገጫዎች ስለተከተበ እንግሊዝኛው ብልጫ የኣለው ይመስል ነበር።
21527	በኢየሩሳሌም የተገኘው የአይሁድ መጸለያ ቦታ ደግሞ «ቤተ መቅደስ» ይባላል።
21528	የመጀመሪያው የቡሩንዲ ነዋሪዎች የፒግሚ ሰዎች ናቸው።
21529	የሳሞጊትኛን ቀበሌኞች በምዕራብ በቀይ፣ ብጫ፣ ብርቱካንና ቡናማ ያሳያል። ሳሞጊትኛ በምዕራብ ሊትዌኒያ የሚነገር የሊትዌንኛ ቀበሌኛ ነው።
21530	በመጀመሪያም የቬትናም አብዮታዊ ወጣቶች ማኅበር የተባለውን በማቋቋም «ወጣት» በተባለው ጋዜጣ ወጣቱን ለትግል ቀሰቀሰ።
21531	ዲዮኒስዮስም ልጃቸውን ኦሲሪስን ማርኮት እንጀራ-አባቱ ሆነና እሱን የግብጽ ፈርዖን እንዲሆን አደረገው።
21532	አርጀንቲኖስ ጁኒየርስ አትሌቲክ ማህበር በአርጀንቲና የሚገኝ እግር ኳስ ክለብ ነው።
21533	በጎርጎርዮስ አቆጣጠር የኤፕሪል መጨረሻና የመይ መጀመርያ ነው።
21534	የሃይሮግሊፍ ቅርሶችና መዝገቦች ለማንበብ ችሎታው አሁን ስላለ፣ ሜኒስ ከነገሠ በኋላ የግብፅ ታሪክ በጥቂት መጠን ተገልጾአል።
21535	የኤሌክትሪክ ማመንጫን ለመስራት መጀመሪያ ከዘዋሪ ላባው ይጀመራል።
21536	የማይተማመን ባልንጀራ በየወንዙ ይማማላል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
21537	ተገኝተዋል፤ እንዲሁም ተመሳሳይ ጽሕፈቶች በምሥራቅ አውሮጳ እስከ ሀንጋሪ ድረስ ታውቀዋል።
21538	የአኑራደፑረ መንግሥት ነገሥታት አደልዎን ለአበየጊሪ ወገን ያሳዩ ነበር።
21539	በኢየሩሳሌም ደጃዝማች መኮንንን በሚመለከት በስደት ዘመን ስለተከሰቱ አንዳንድ ነገሮች፤ ደጃዝማች ከበደ ተሰማ፣ “የታሪክ ማስታወሻ” በተባለው መጽሐፋቸው ላይ ሲያወጉን፦ ጠላት እዚያ ተጠልለው የነበሩትን መሳፍንትና መኳንንት «አስጨንቆ ከጠላት እየታረቁ እንዲገቡና ንጉሠ ነገሥቱ የተሰደዱበትን ዓላማ ለማሳሳት በማሰብ ብዙ የማንገራበድና የማስፈራራት ሥራ ይሠሩ ነበር።»
21540	ስልምናሶርም ፊንቄንና የእስራኤል ንጉስ ኢዩን አስቀረጠ።
21541	የኢትዮጵያን ስነጽሑፍ በተመለከተ ጥናት ያካሄዱ ምሁራን፣ ቦሊፔ፣ ፓፕሼባ፣ ቱተሩሞባ ሲሆኑ በአጠቃላይ በኢትዮጵያ ጥናት ታላቅ አስተዋጦ ከአደረጉት ኢትዮጵስት ምሁራን መካከል በተለይ የሚከተሉት ጉልህ ቦታ ይይዛሉ።
21542	በመጀመሪያ፣ በበሽታው የመጀመሪያ ደረጃ ትኩሳት፣ ራስ ምታት፣ ማሳከክ፣ እና የመገጣጠሚያ ህመም ስሜት ናቸው።
21543	የፋየርፎክስ ተቀጣዮች በአብዛኛው በጃቫ ስክሪፕትና በኤክስዩኤል የሚፃፉና በፋየር ፎክስ ላይ ተደምረው የሚሰሩ ፕሮግራሞች ናቸው።
21544	በሎጎግራፊክ ጽሕፈቶች እያንዳንዱ ምልክት ወይም ሎጎግራም ለአንድ ቃል ይቆማል።
21545	ከእምነታቸው በመመለስ እንደነርሱ የጣኦት አምልኮት ከተሉ ዘንድ ማእቀብ፣ ስቃይ እና ጥቃት ተፈጸመባቸው።
21546	የኢህአዴግና የሕውሓት ሊቀመንበር በመሆን ኢህአዴግ ስልጣን ላይ ከወጣ ጀምሮ ቆይተዋል።
21547	ስለኢትዮዽያ የታወቁት ኢትዮጵስት ሪቻርድ ፓንክረስት ብዙ ስራወቻቸዉን አሳትመዋል።
21548	የኤለመንትስ መጽሐፉ፣ በተጨማሪ፣ ስለእይታ (ፔሬስፔክቲቭ)፣ የሾጣጣ ክፍሎች ፣ ሉላዊ ጂዎሜትሪ እና ኳድራቲክ ገጽታዎች ያትታል።
21549	በጎርጎርዮስ አቆጣጠር የፌብሩዋሪ መጨረሻና የማርች መጀመርያ ነው።
21550	የግዕዝኤዲት ኣከታተብ ትክክለኛና ሳይንሳዊ ከመሆኑም ሌላ ሁሉም የግዕዝ ቀለሞች በእኩልነት ተስተናግደዋል።
21551	በውቅያኖሶች ለሚፈጠሩ ማዕበሎች፣ ለወንዞች መፍሰስ፣ ለአዳዲስ ከዋክብትና ፈለኮች ውስጣው ከፍተኛ ሙቀት እና ሌሎች ህልቁ መሳፍርት ክስተቶች ተጠያቂ ጉልበት ነው።
21552	ኮምፒዩተሮቹ የሊኑክስ ኮምፒዩተር ፕሮግራም ይጠቀማሉ።
21553	በጎርጎርዮስ አቆጣጠር የኦክቶበር መጨረሻና የኖቬምበር መጀመርያ ነው።
21554	ለዘብተኝነት ግለሰባዊ ነጻነትንና ማህበረሰባዊ እኩልነትን እንደ ግብ የሚያራምድ የፖለቲካ አስተሳሰብ አይነት ነው።
21555	መሪዎቻቸውም ኦዲዮስና ኤፒስትሮፎስ ሲሆኑ እሊህ የመኪስቴዎስ ልጆች ተባሉ።
21556	የመጀመሪያና መካከለኛ ትምህርታቸውን የት እና መቼ እንዳጠናቀቁ የተጻፈ መረጃ ባናገኝም፤ ገና በአሥራ አምስት ዓመታቸው በ ፲፱፻፵ ዓ/ም ለከፍተኛ ትምህርት ተመርጠው የምሕንድስና ትምህርታቸውን ለመከታተል ወደ እንግሊዝ አገር ይላካሉ።
21557	የየአማኑኤል ደክተሮች የታካሚዎቻቸውን መዳንና አለመዳን ለማወቅ ፈልገው ጥቁር ሰሌዳ ላይ የበር ምስል ሰርተው እብዶቹ እንዲገቡበት አዘዟቸው ከዛም በኋላ ሌሎቹ በሙሉ ለመግባት ቢታገሉ አንዱ ግን ተቀምጦ ሲስቅ ዶክተሮቹ ተመልክተው የዳነ መስሏቸው ምነው ብለው ቢጠይቁት ቁልፉ ያለው እኔጋ ነው ብሎ እርፍ፡፡
21558	የሰራችሁትን አሳዩንና እናስተላልፍላችሁ ሲሏቸው ምናም ዘመቻዎችም ሆነ ግብር በማሰባሰብ ሂደት የተስተካከለኝ አልነበረም ።
21559	የሚገርመው፣ ማናቸውንም -- ትልቅ ሆኑ ትንሽ -- ክቦች የዙሪያቸውን ርዝመት ራዲየሳቸው ስናካፍል ምንጊዜም አንድ አይነት ቁጥር እናገኛለን፦ እሱም ነው።
21560	የኮምፒውተር መሃንዲሶች ብዙ ጊዜ የኤሌክትሮኒክስ ምህንድስናን፣ የሶፍትዌር እቅድና የተጨባጭ እና የማይጨበጥ የኮምፒውተር ክፍል ውህደት በማጠቃለል ያጠናሉ።
21561	በአብዛሃኛው ሃይድሮጅን እና ሂሊየም ከተባሉ ንጥረነገሮች የተሰራ ነው።
21562	እየቆረጣችሁ አንበሳውም ሄደ ነብሩም ሞተላችሁ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
21563	ፖርቱጊዝኛም በትምህርት ቤት ይማራል፣ የካቦ ቨርዴ እና የጊኔ-ቢሳው ኅብረተሠቦችም ፖርቱጊዝኛ ክሬዮል ይናገራሉ።
21564	አሪስጣጣሊስ እስክንድር ወደ ምስራቃዊ የዚያ ዘመን አለም እንዲስፋፋ፣ ፋርስንም እንዲያስገብር ይገፋፋው ነበር።
21565	በዳሰሳቸውም በዚምባብዌ እና በዛምቢያ ድንበር ላይ የሚገኘውን ሞሲ ኦዋ ቱንያ ወይንም በተለምዶው ቪክቶሪያ ፏፏቴን የጎበኙ የመጀመሪያው አውሮፓዊ ሆነዋል።
21566	እንሽላሊቶች ለማጥቃትም ሆነ እራሳቸውን ለመከላከል መርዝ ማመንጨትና መጠቀም ያውቃሉ።
21567	ኮምፒዩተሮቹ በኤሌትሪክ ገመድ ፣ በገመድ የለሽ ግንኙነት ወይም በሞደም ሊገናኙ ይችላሉ።
21568	አላዳንኩሽም የኢትዮጵያ ፊልም ነው።
21569	ክርስቲያኖች የሚቀበሉት አዲስ ኪዳን ስለ ፍቅር በርካታ ተጨማሪ ትምህርት ይጠቅሳል።
21570	በክርስትናም በአይሁድም በኩል በለስ ወይም ሾላ በብሉይ ኪዳን ብዙ ጊዜ ይጠቀሳል።
21571	በኢትዮጵያም የአብዛኛዉ ህዝብ እምነት ሲሆን ከኦሪት የአምልኮ ስርአት ጋር የተያያዘ መልክ አለዉ።
21572	ፓውሳኒዩስም የኤውሮፕስ ልጅና የአፒስ አባት ይለዋል።
21573	የኢትዮጵስት የኢትዩጵያ ጥናት የሚለዉ ሀሳብ በተለይም ከመጀመሪያዉ ዓለም አቀፍ የኢትዮዽያ የጥናት ኮንፍረስ በሁዋላ ታዋቂ ሆኗል።
21574	በአንዳንድም የአይሁዶች ምንጭ ዘንድ፣ ከአብርሃም ጋር የታገለው የባቢሎን ንጉስ አምራፌል (ዘፍ.
21575	በባህሪያቸው የተለሳለሱ ሲሆኑ ከህጻናት እና ከአዛውንቶች ጋራ በጥሩ ሁነታ ይግባባሉ።
21576	ኤሌክትሮኖች በበኩላቸው ይህን ኒኩሊየስ በደመና መልክ ከበው ይገኛሉ።
21577	ከመጀመሪያው የኢትዮጵያ ካርታ በስተቀር በታሪክ የምናገኛቸው ካርታወች ኢትዮጵያን በውል የማያውቁ ግን በስራው የተካኑ አውሮጳውያን የሰሩዋቸው ናቸው።
21578	መንፈሳዊውን ከዓለማዊው ሙዚቃ የሚለየው የመካከል ግድግዳ ፈርሷል።
21579	ፓውሳኒዩስም የአይጊሮስ ልጅና የሌውኪፖስ አባት ይለዋል።
21580	የጋይሊክኛና የሮማይስጥ ጸባይ በማነጻጸሩ መካከል አንዳንድ ጥቅስ ደግሞ ስለ አፈ ታሪክና ስለ ኦሪት ዘፍጥረት ይነካል፦
21581	በየተባበሩት መንግሥታት ውሳኔ ኢትዮጵያና ኤርትራ በፌደሬሽን ተዋህደው ነበር።
21582	ማይክሮሶፍት ኤምኤስኤን ሰርች የሚባለውን የፍለጋ አገልግሎት በየጊዜው እየለወጠ ከጉግል ጋር የተወዳዳሪ ቦታ እንዲይዝ ይሞክራል።
21583	አፍንጫቸውን ከዓይናቸው ወይም ከጉንጫቸው መለየት እስኪያዳግት ድረስ ክፉኛ ቆሰሉ።
21584	በሙአዚንነቱ በእስልምና ታሪክ የመጀመርያዉ ሙአዚን ነዉ.
21585	የመንሰላስል መሃንዲሶች ከላይ በጠቀስናቸው ጥናቶች ስለሚሳተፉ የሮቦት ምህንድስናና ተመሳሳይ ቴክኖሎጂወች ላይ ከፍተኛ ተሳትፎ ማሳየት ይችላሉ።
21586	ስለጸሐፊነት ባህሪያቸው ሲጽፉ፦ «'ይምሰል አይምሰል የጠይብ እጅ ከከሰል' እንደሚባለው እጄ እንደልማድ ሆኖበት መሞጫጨርን ይወዳል፡ ያን ሟጫራዬን ደግሜ ካነበብኩ ቀድጄ መጣል ነው፤ ይሰለቸኛል፡ እጠለዋለሁ፡ ስለዚህ አንድ ጊዜ በማርቀቅ የጻፍኳትን እንድትታተም እፈርድባታለሁ።
21587	የሚሌሲያንና የፓርጦሎን ታሪኮች ግን ትንሽ እንደ ተደናገሩ ይመስላል።
21588	የተወደደችዋ ልጃገረድም ከወጣቱ ላይ የእርሷም ቀልብ ያረፈበት መሆኑን ካረጋገጠች በተራዋ፣ "እዩት እዚያ ላይ ከግራሩ ሥር ድስት ተጥዷል ቋንጣና ምስር ቋንጣው ይቅርና ይምጣ ምስሩ አንተን አሰኘኝ የፍቅሬ ዛሩ።
21589	ፕሮቴስታንት የክርስትና አይነት ነው።
21590	የስመንኽካሬ ኢሚረመሻው ተከታይ ነበረ።
21591	በዮርዳኖስና በኤፍራጥስ ወንዞች መካከል የኖረ ሕዝብ፤ በአካዳውያንና በግብጻውያን ሰነዶች «አሙሩ» ተብለው ታወቁ።
21592	በአትናቴዎስ ሃይማኖታዊ ድንጋጌ መሰረት ሁሉም ዘላለማዊ የሆኑ፣ እያንዳንዳቸው ሁሉን ማድረግ የሚችሉ፣ አንዳቸው ከአንዳቸው የማይበላለጡ፣ ሁሉም አምላክ የሆኑ ሦስት መለኮታዊ አካላት (አብ፣ ወልድ፣ መንፈስ ቅዱስ) አሉ።
21593	ካርታቸውንም ያቀናብሩት የነበር ከአይን እማኞችና ተጓዦች ጽሁፍ ነው።
21594	እግዚአብሔር የአብርሃም ልጆችን ከድንጋይ በኃይሉ ማምጣት ከቻለ (ማቴ.
21595	በመጨረሻም፣ በዩናይትድ ስቴትስ በሚገኘው በሞርሞን ሃይማኖት ('የየሱስ ክርስቶች መጨረሻ ዘመን ቅዱሳን') መጻሕፍት ዘንድ፣ የካም ሚስት ስም ኢጅፕተስ ነበረ።
21596	ከአማካሪዎቹ መጀመርያው ጠቅላይ ሚኒስትር እንተፊቀርና ከዚያ ሰኑስረት ይታወቃሉ፤ እንዲሁም ባጀሮንዱ ሶበክሆተፕና ባጀሮንዱ መንቱሆተፕ ይታወቃሉ።
21597	በግዕዝኤዲት ኮምፕዩተር በግዕዝ እንዲጠቀም ሆነ።
21598	በቅዳሴያችን ‹‹ተውህቦ ምሕረት ለሚካኤል፤ ለሚካኤል ምሕረት (ይቅርታ ርኀራኄ) ተሰጠው ይላል፡፡ ነቢዩ ሄኖክም ምሕረት ለሚካኤል መሰጠቱን ገልጿል፡፡ ትሕትናውን ታዛዥነቱን አስረድቷል (ሄኖክ.
21599	በአጎረስኩኝ ተነከስኩኝ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
21600	ሸለምጥማጦች የሚወልዱት በጉድጓድ ውስጥ ወይም ከቅጠሎች በተሠራ ጎጆ ነው።
21601	ንያንጋቶምኛ በኢትዮጵያ የሚነገር ናይሎ ሳህራዊ ተብሎ በሚታወቀው የቋንቋ መደብ ነው።
21602	የዩኒቨርሲቲ ትምህርቱን ካጠናቀቀ በኋላ በአዋበል ወረዳ ማስታወቂያ ጽ/ቤት /በአሁኑ አጠራር "የመንግስት ኮሙኒኬሽን ጽ/ቤት"/ በፕሬስና ኢንፎርሜሽን ዴስክ ሃላፊነት ሠርቷል።
21603	ባህሪያቸውና ስብእናቸው በጃሂልያ ዘመን ከቁረይሾች መሐል በዘር ሐረግና በታሪክ እውቀት ወደር አይገኝላቸውም።
21604	የኢንተርኔት ተጠቃሚዎች ደንበኞች ይባላሉ ማለት ነው።
21605	የመጀመሪያው ምስክርነት ለደረጃዋ እመቤቴ ማርያም የማይክል አንጄሎ ቡናሮቲ ስራ መሆኑን የመሰከረው ጆርጂዮ ቫሳሪ ሕይወት በጉንቲ በሚለው እትሙ ላይ ነው።
21606	የማይተማመኑ ባልንጀሮች በየወንዙ ይማማላሉ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
21607	የመጀመሪያው የፖለቲካና ውታደራዊ መሰረትን ሲወክል፣ ሁለተኛው የዘመናዊነትን ፍላጎት ይወክላል፣ ሶስተኛው ደግሞ መጠለያንና፣ የሞት ቦታን ይወክላል።
21608	በኮምፒውተር ምህንድስና የሚጠናው የትምህርት ክፍል ከላይ በተጠቀሱት ብቻ አይወሰነም፤ እንዴያውም ከብዙ የምህንድስና ክፍሎች ሁሉ ጋር ተያያዥ ክፍሎች አሉት።
21609	ክርስትያኖች የአምላክን መልዕክተኛ «ገብርኤል» ሲሉት በእስልምና ደግሞ በአረብኛ ስሙ « ጂብሪል » ይባላል።
21610	ክሌዎፓትራም ኦክታቢዎስ በሕይወትዋ ወደ ሮማ የወሰዳት እንደ ሆነ በሕዝብ መኻከል እንደሚያጋልጣት ተረዳችው።
21611	ሄገሊያኒዝም የተሰኘውን የፍልስፍና ፈር የቀደደው ይሄ ሰው ጀርመን ሃሳባዊነት የተሰኘውን የፍልስፍና ክፍልም ከፍቷል።
21612	ከቤተሰቦቹም በሀገራችን ለመጀመሪያ ጊዜ ቋንቋውን የአፍ መፍቻም እንዲሆን አድርጓል፡፡
21613	ሉክሰምበርግ ሐይማኖትን የማትቀበል ሐገር ናት ሆኖም ሐገሪቱ የተወሰኑ ሐይማኖቶችን በይፋ ሁሉም ሊከሉት የሚገባ ሐይማኖት በማድረግ እውቅና ይሰጣል፡፡ ይሄ ሐገሪቱ በሐይማኖት ላይ የማስተዳደር እና ካሕናትን በመምረጡ ረገድ ሚና እንዲኖራት ያስችላል፣ ለዚህም በተለዋጭ የተወሰኑ የስራ ማስኬጃ ወጪዎችን እና ምንዳ ይከፍላል፡፡
21614	የመጀመሪያው ፕሬዝዳንት ከመሆናቸዉ በፊት ገበሬ ነበሩ።
21615	በተቀመጡበት ሥልጣንም፣ ለተነሱበት ዓላማ ለሴቶች የእኩልነት ጥያቄ የከፈሉት አስተዋጽኦና ተግባራት በታሪክ የዘመኑ ታላቅ ሰው ያደርጋቸዋል …” ወይዘሮ ሳባ ገብረ መድኅን፣ የኢትዮጵያ ሴቶች ማኅበራት ቅንጅት ዳይሬክተር።
21616	የኮምፕዩተር ቴክኖሎጂው የገላገለው የግዕዝን ቀለም ለዘመናት ሲለቅሙ የነበሩትን የኢትዮጵያ ማተሚያ ቤቶች ሠራተኞች ጭምር ነው።
21617	በሳቂታነቱ፣ የተጣሉትን በማስታረቅ ተግባሩ፣ በተግባቢነቱና በጨዋታ አዋቂነቱ፣ በሥራ እና በወገን ወዳድነቱ በኢትዮጵያዊን ዘንድ ልዩ አክብሮትን ያገኘ ሰው ነበረ።
21618	አንታናናሪቮ የማዳጋስካር ዋና ከተማ ነው።
21619	እናቶቻችን፣ እኅቶቻችን፣ ሴት ልጃቸን ናቸው።
21620	በአከባቢውም የአባታቸውን ሬሳ ሲቀብሩ በተናዘዙት መሰረት ከመቃብር ጉድጓድ የወጣው አፈር ወደ መቃብሩ ሲመለስ ከመሬት እኩል በመሆኑ የአባታቸው የመጨረሻ የመቃብር ቦታ ሆነ።
21621	ኢንዳክታንስ በኤሌክትሪክ ዑደት ውስጥ የሚያልፍ የኤሌክትሪክ ጅረት ምንጊዜም የመግነጢስ መስክ ይፈጥራል።
21622	የኢትዮወርድ ኢትዮኤዲትም ሌሎች ጥቂት የዊንዶውስ ፕሮግራሞችም ውስጥ ይሠራ ነበር፦ ምሳሌ ወርድፐርፌክትና ኳርክኤክስፕሬስ።
21623	የኢትዮጵያና የጎርጎርዮስ ዘመን የዕለት ልዩነቶች በጥቂት ቀናት መለያየት እየጨመረ ይቀጥላል።
21624	የእንግሊዝኛ ፕሮግራሞቹን ደግሞ በራዲዮም በቴለቪዥንም ቅነሳ እንደሚደረግ አስታወቀ።
21625	የተወለደውም ከአርፋክስድ ወገን በከለዳውያን ከተማ በከላውዴዎን ዑር ነው።
21626	ማዛንደራንኛ የሚነገርበት ሥፍራ ማዛንደራንኛ በስሜን ፋርስ በካስፒያን ባሕር አጠገብ የሚሰማ ቋንቋ ነው።
21627	ዲዮኒስዮስም የካሜሴኑስና የሬያን ልጅ ዩፒተር ኦሲሪስን ማርኮ የግብጽ ንጉሥ እንዲሆን አደረገው።
21628	ተከታዮቿንም በማስተባበር የባሏን ሞት ለመበቀል የባሏን እህት ልጅ ኑር ኢብን ሙጃሂድን በማግባት ተነሳች።
21629	አንታርክቲካ አንታርክቲካ በደቡብ ዋልታ ላይ በበረዶ ወርጭ የተሸፈነ ምድረ በዳ አህጉር ነው።
21630	የምትጠላውን የምትወደውን ሰጥተህ ሸኘው የአማርኛ ምሳሌ ነው።
21631	ሆተፕሰኸምዊ ሆተፕሰኸምዊ የግብጽ የቀድሞ ዘመነ መንግሥት ፈርዖን ነበረ።
21632	የመጀመሪያው የጂዖግራፊያ መጽሃፍ በአማርኛ የታተመውም በኒሁ ንጉስ ዘመን ነበር።
21633	እያጫወትኳት ታንቀላፋለች የአማርኛ ምሳሌ ነው።
21634	በኣሥረኝነት የተጠቃሚዎች ቋንቋዎች ብዛት ተመጣጥነዋል፣ ስሕተቶችና ግድፈቶች እንዲታረሙና ወደ ዘመናዊ ኣሠራር እንዲሻሻሉ ሓሳቦች ቀርበዋል።
21635	ቁርጭምጭሚት ቁርጭምጭሚት በሰውነት አካላት ጥናት የእግር ቅልጥም እና እግር የሚገናኙበት ቦታ ነው።
21636	አልኳቸው፡፡ መሀረባቸውን ከኪሳቸው አውጥተው እምባ በእምባ እስቲሆኑ ድረስ ከት ከት ከት ብለው ሳቁ፡፡
21637	በጎጣውያን፣ ኪሜራውያንና አማዞኖች ምክንያት መዝገቦች እንደ ጠፉ ይቻላል።
21638	የመጀመሪያቹ ኮምፕዩተሮች የሚሠሩት በእንግሊዝኛ ፊደል ብቻ ነበር።
21639	በማለታቸውም አፍንጫቸውና ምላሳቸው እየተቆረጠ፣ የከብት አጎዳ እየተነዳባቸው የተገደሉት ብዙ ናቸው።
21640	እግዚአብሄር የተናገረውን አያስቀር የማያደርገውን አይናገር የአማርኛ ምሳሌ ነው።
21641	ኤሌክትሪካል ምህንድስና፣ ኤሌክትሪካል ኤንጂነሪንግ በመባል የሚታወቀዉ የምህንድስና ክፍል ስለ ኤሌክትሪክ ኤሌክትሮኒክስ ኤልክትሮ-መግነጢዝምነት የሚያወሳ የትምህርት የትግበራ ዘርፍ ነው።
21642	ሉክሰምቡርግ የሉክሰምቡርግ ዋና ከተማ ነው።
21643	ጄተቨነራመየ በአኑራደፑረ፣ ስሪ ላንካ የሚገኝ ጥንታዊ የቡዲስም ትልቅ ገዳምና ቤተ መቅደስ ነበር።
21644	ኢኒስቲቲዩቱ የተመሰረተበት ዋነኛ ዓላማ የሳይንስና ቴክኖሎጂ መረጃዎችን ለመሰብሰብ፣ ለማደራጀት እና ለማሰራጨት የሚያስፈልጉ የተለያዩ አገልግሎቶችንና መገልገያ ቁሳቁሶችን ለማቅረብ ምቹ ሁኔታን ለመፍጠር ነው።
21645	የመጀመሪያው የማስታወሻዎች ሲሆን ሁለተኛው የፍፃሜውና ሦስተኛው የትንቢት መልእክቶች ናቸው።
21646	አይንስታይን እንዳስተማረ፡ የፎቶን አቅም ከፎቶኑ ድግግሞሽ ጋር ቀጥተኛ ውድር አለው ( ማለት ድግግሞሹ ሲበዛ፣ አቅሙም ይበዛል፣ ሲያንስ ያንሳል)።
21647	በለጋነታቸው ከቤተሰባቸውና ከቅርብ አሳዳጊዎቻቸው ተገቢውን እንክብካቤ ሊያገኙ ባይችሉ፣ ሕይወታቸው በአሳዛኝ ሁኔታ የመደምደም እድሉ ከፍተኛ ነው።
21648	የሚከርመውም የማይከርመውም ባንድነት ዝናብ ይለምናል የአማርኛ ምሳሌ ነው።
21649	አጥናፍሰገድ በጋዜጠኝነትና በአሳታሚነት እንድ "ጦቢያ"፣ "ጥቁር ደም" እና "ታይታኒክ" የተባሉ ጋዜጣዎች ላይ የሠራ ሲሆን በመጽሐፍት ረገድ ደግሞ ከዚህ በፊት በትርጉም ሥራ አምስት መጻሕፍቶችን እና አንድ ልብ ወለድ ድርሰቱን ለአንባብያን ያቀረበ ጸሐፊ ነው።
21650	በአብዛኛዎች ኢትዮጵያውያንም ዘንድ የአገራችን ባህላዊ፣ ኃይማኖታዊ እና ሰብአዊ ብስበሳ የተጀመረበትም ዕለት እንደሆነ በሰፊው ይነገራል።
21651	በመጀመሪያ፣ ፕሮቴስታንቶች፣ ካቶሊኮች፣ እስላሞች፣ እና ፈላሻወች የሃይማኖት ነጻነት ተፈቅዶላቸው ይኖሩ ነበር።
21652	አቡበክርም፡- ‘ከርስዎ ጋር ሆኜ ባየው እወድ ነበር’ አሏቸው።
21653	አቡበክርም፡- “ምን አልባት ይህ ድርጊትሽ ወንጀልሽን ያብስልሽ ይሆናል” አሉ።
21654	አቡበክርም፡- “የአላህ መልእክተኛ (ሰ.ዐ.ወ) ያላደረጉትን ነገር እንዴት እኔ አደርገዋለሁ?”
21655	ሉክሰምበርግ: በኅዳር ፪፻፮ ዓ/ም ዛቪዬ በተል ጠቅላይ ሚኒስትር በመሆኑ ሉክሳምቡርግ ከቤልጅግና አይስላንድ በኋላ ሦስተኛው ሰዶማዊ የመንግሥት መሪ ያለው አገር ሆነ።
21656	አልኳቸው፡፡"ሲሶ" ሲሶም ብዙ -ወይም ትልቅ- ነው፡፡ ወራሾችህን ሀብታሞች አድርገህ ማለፍህ ድሀዎችና የሰዎችን እጅየሚያዮ አአድርገሀቸው ከሞትህ የበለጠ ነው።
21657	ያልተረጋገጠ) ከህይወት ታሪካቸው ስንጀምር አንዳንዶች የአባታቸው ስም ደስታ ተገኝ ነው ሲሉ አንዳንዶቹ ደግሞ ገብረ ማርያም ነው ይላሉ።
21658	ካምቦብላስኮን (ካምቦ ብላስኮን) በጣልያን አገር አፈ ታሪክ ዘንድ በራዜና (ኤትሩርያ) የነገሠ ንጉሥ ወይም «ዩፒተር» ነበር።
21659	የባለቤታቸውም ስም “ወይዘሮ ዕሤተ” ስለነበር ሊቃውንቱ ይኽንኑ ሁኔታ በማስመልከትና ምሥጢሩን ከምሥጢር በማስተባበር “ዘዕሤቱ ምሰሌሁ ወምግባሩ ቅድመ ገጹ ገብረ ሥላሴ ጸሐፌ ትእዛዙ ለዳግማዊ ምኒልክ ንጉሠ ጸዮን ጻድቅ ወየዋህ ምኒልክ” የሚል ግሥ ገሥሠው እንደወረቡና በዚሁም በጣም እንደተመሰገኑበት ይነገራል።
21660	በዕብራይስጥም ይህ «ሮዳኒም» የያዋን ልጅ ስም ቢሆንም «-ኢም» የሚለው መድረሻ ብዙ ጊዜ ለብዙ ቁጥር (ለብሔር ስም) ይጠቀማል።
21661	የእርግዝናቸው ጊዜ ወደ ፹ ቀኖች ግድም ነው።
21662	የእግዚአብሔር አብ ጸጋ ፣ የእግዚአብሔር ወልድ ቸርነት ፣ የእግዚአብሔር መንፈስ ቅድስ አንድነት ከሁላችን ጋር ይሁን ለዘለዓለሙ አሜን።
21663	ከዐእምሮአችን ውጭ ያለው ቁስ አካሎች የሚኖሩበት ማለት ነው።
21664	ኢትዮጵያውያን ስለ ሄኖክ ዘመን ኣቈጣጠርም ያውቃሉ።
21665	በእግዚአብሔር ፊት መቆም ከሚችሉ ስባት መላዕክት ውስጥም አንዱ ተደርጎ ይቆጠራል።
21666	የከንቲያመንቱ እና የሴት ወገኖች ክልሶች (ኦሪታውያን ወይም ደቂቃ ሔሩ) ተነሡ።
21667	የቻንዳራጉፕታ ልጅ አሾካ በተለይ ቦታውን የቡዲስም ጥናት ማዕከል አደረገው።
21668	በቁስጥንጥንያ ግን የሮሜ መንግሥት በረታ።
21669	ማኮብኮቢያውን ስቶ ደንጊያ ላይ ሲከሰከስ የደረሰበት ጉዳት አየር ዠበቡን ከበረራ ጥቅም ውጭ አውሎታል።
21670	በመጻሕፍታቸው ስለ ማርያም ስድብ ብቻ ይጻፋል።
21671	በአውሮፕላኖቹ ላይ ከጠፉት ሰዎች ስሞች መካከል ሌላ ኢትዮጵያዊ ዶ/ር የኔነህ በትሩ ተብሏል።
21672	ኤንመባራገሲና አጋ ታሪካዊ የኪሽ ነገሥታት መሆናቸው በስነ ቅርስ ረገድ እርግጠኛ ስለ ሆነ፤ ጊልጋመሽ ደግሞ አፈታሪካዊ ብቻ ሳይቀር ታሪካዊ ንጉስ እንደ ሆነ ይገመታል።
21673	የአርሲጣጣሊስ ሙሉ ስራወች የጥንቱ ግሪክ እውቀት አጠቃላይ መዝገብ ነው ሊባል ይችላል።
21674	የእግዚአብሔር ልጅ አሁንም በይሁዳ ክፍላገር አለ፤ ለሚሰሙትም ሁሉ የዘለዓለማዊ ሕይወት ተስፋ ቃል ይሰጣል፤ ሆኖም ተግባሮቹን እንደ ላከውም፣ እሱም እግዚአብሔር አብ፣ ፈቃድ መሠረት ለማስተዳደር አስፈላጊ ይሆንበታል።
21675	የኮምፕዩተር፣ እጅ ስልክና የመሳሰሉት የቴክኖሎጂ ፈጠራዎች በብዙ ቢሊዮን ብሮች ወጪ፣ በብዙ ሰዎች ድካም፣ ፓተንቶችና ምርምሮች የተገኙ ስለሆኑ ሶፍትዌር እንደማንኛውም ነገር የሚገዙ እንጂ ኣንዳንዶቹ እንደሚያደርጉት ሰርቆ መጠቀም ነውር ነው።
21676	የኤንመባራገሲ ስም እንደገና በ«ቢልጋመሽና አጋ» (ከሱመርኛው የጊልጋመሽ ትውፊት አንድ ምዕራፍ) ይገኛል፤ በዚህ ጽላት ኡሩክን የከበበው የኪሽ ንጉሥ አጋ አባት ይባላል።
21677	የተደራረበውን ዳቦ ከላይኛው ግራ ማዕዘን ጫፍ በመጀመር ቀኝ ማዕዘኑ ድረስ በቢላዋ መቁረጥ፤
21678	የሞንጎላውያን ሕገ መንግሥት ወይም «ያሣ» በምስጢር የተደበቀው ሰነድ ስለ ሆነ፣ አሁን በከፊል ብቻ ይታወቃል።
21679	የሉክሰምበርግ እና የጀርመን ድንበር ላይ ሶስት ወንዞች ያሉ ሲሆን እነዚህም ሞሴል፣ ሳውየር፣እና ኦውር ናቸው፡፡ ሌሎች አበይት ወንዞች አልዜት፣ ክሌርቭ፣ እና ዊልትዝ ናቸው፡፡ የሳውር መካከል እና አተርት ሸለቆ በጉትላንድ እና ኦዬስሊንግ ድንበር መካከል ነው፡፡
21680	ስላልተቻላቸው ግን የባቢሎን ጠቢባን ሁሉ እንዲሞቱ አዘዘ።
21681	የእረፍታቸውን ዜና የሀዘኑንም ሥነ ስርዓት ለማወጅ የቤተ መንግሥቱ መድፍ ሃያ አምስት ጊዜ ድምፁን አሰማ።
21682	ከምዕራባውያን ጋር የነበራቸው መልካም ግንኙነት እና ለኮሙኒስት ዓላማ የነበራቸው ጥላቻ በሌሎች የጎረቤት አገር መሪዎች ላይ የተነሱ የመፈንቅለ መንግሥት ሴራዎችን ይደግፉ ነበር እየተባሉ ይታማሉ።
21683	በፓራላሎግራም ስር የሚተድዳደሩ እንግዲህ ካሬ፣ ሬክታንግል፣ ሮምበስና ሮምባቶይድ ይባላሉ።
21684	በእግዚአብሔር ስም በተቀመጣችሁበት የፍርድ ወንበር ላይ ከመቀመጣችሁ በፊት በእኔ ላይ የምትሰጡትን ፍርድ ታውቁት እንደነበር ሳስበውና ፍርድ እስከዚህ መድረሱን ስታዘብ ኀዘኔ ይብሳል።
21685	እግዚአብሔርም አለ፡ - እነሆ፣ እነርሱ አንድ ወገን ናቸው፣ ለሁሉም አንድ ቋንቋ አላቸው፤ ይህንም ለማድረግ ጀመሩ፤ አሁንም ያሰቡትን ሁሉ ለመሥራት አይከለከሉም።
21686	የአውስትሪያው ልዑል ‘ፍራንዝ ፈርዲናንድ’ እና ባለቤታቸው የሳራዬቮን ከተማ በመጎብኘት ላይ ሳሉ በነፍሰ ገዳይ እጅ ሕይወታቸውን አጡ።
21687	እንደየአገሩም የጫት (የተክሉ) ዓይነት እና በወስጡ ያለው ንጥረ ነገር ጥንካሬ (የምርቃና ሃይል) ይለያያል።
21688	ኪዳነማርያምም እስከ ፲፪ ዓመት እድሜያቸው እዚያው ቡሄ አምባ ከአያታቸው አቶ ደጀን ደብሩ ቤት እንዳደጉና የቄስ ትምህርት ቤት ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተ ክርስቲያን እንደተከታተሉ ተጽፏል።
21689	የመጨረሻይቱም አገር ምን ታምር!’
21690	የስዊዘርላንድ እግር ኳስ ማህበር የስዊዘርላንድ እግር ኳስ አስተዳዳሪ አካል ነው።
21691	የኡዝቤኪስታን እግር ኳስ ፌዴሬሽን የኡዝቤኪስታን እግር ኳስ አስተዳዳሪ አካል ነው።
21692	በማይታወቁበት አገር ግን ጥፋታቸውና አስተዳደጋቸው ስለማይታወቅ የመግነንና ያልሆኑቱን የመሆን የደጋፊወችም መብዛት ይገጥማቸዋል።
21693	ያልተነጣጠሉና አንዱ ሌላው ላይ ጫና የሚያሳርፍ ከሆነ የሁለቱ ባንድ ላይ መከሰት የሚሰላው በምክንያታዊ እድል ነው።
21694	መንግሥታችንም ይህን ጥረት ወደ መልካም ግብ ለማድረስ የዓለም መንግሥታትን አንድነትና ኅብረት የሚያስፈልግ መሆኑን በጥብቅ ያምንበታል።
21695	የአውስትራሊያ ባህል ሰዎች ሁሉ በእኩልነት በማድረጉ ይታወቃል።
21696	የሚከተሉትንም ማወቅ ጠቃሚ ነው።
21697	እንደሚታወቀው ጊዜው አጅግ ፈታኝ የለውጥ እና የሽግግር ወቅት ስለነበር የአገሪትዋ የፋይናንስ ሁኔታ እንዳይናጋ በብልህነት በጥንቁቅነት በማስተዳደር የበጀት ዲሲፕሊን እንደተጠበቀ እንዲቆይ በለውጡም ምክንያት ለኢትዮጵያ ከምዕራብ አገሮች እና ዓለም አቀፍ ድርጅቶች የሚሰጠው የወጪ ዕርዳታ እንዳይቀንስ ከፍተኛ ተጋኢደሎ አድርገዋል።
21698	ከነአብራሪዎቹ አሥራ ሦስት ሰዎችን ጭኖ በረዳት አብራሪው ቁጥጥር በሰሜን ኦጋዴን ደገሀቡር ላይ ሲያርፍ ያልተጠበቀ የነፋስ ኃይል መታው።
21699	ከአሪስቶትልም በፊት ቢሆን ሳይንስ ነበር።
21700	የማንዴልብሮት ትልቁ ግኝት እንግዲህ ከዚህ ከምናባዊ አለም ወጥተን ወደ ገሃዱ አለም ስንገባ የምናገኛቸውን የተወሳሰቡ ቅርጾችን፣ ለምሳሌ ደመናን፣ ተራሮችን ፣ የባህር ወደብን፣ ዛፎችን በሂሳብ ቀመር ማስቀመጫ ዘዴን ማግኘቱና በሂደት ማስተካከሉ ነበር።
21701	ከኤስፔራንቶና ከኢዶ በኋላ በተናጋሪዎች ስፋት ሦስተኛው ሠው ሠራሽ ቋንቋ ነው።
21702	በኢትዮጵያዊዉ ምሁር ተሰማ ሀብተወልደሚካኤል ለመጀመሪያ ጊዜ መሰረታዊ የሆነ የአማረኛ መዝገበ ቃለትም ተጻፈ።
21703	እግዚአብሔርም ከዚያ በምድር ሁሉ ላይ በተናቸው፤ ከተማይቱንም መሥራት ተዉ።
21704	ከነገስታታቸው ስሞች በቀር፣ ስለ ቋንቋቸው ጸባይ አንዳችም ነገር ዛሬ አይታወቅም።
21705	የትሮጎዶላይት ሕዝብ በተለይ በቀይ ባሕር ዳር በአፍሪቃ እንደ ኖሩ ይጻፍ ነበር።
21706	ውቅያኖሳዊነት ስሜት የሚለው ጽንሰ ሃሳብ አንድ ግለስብ በአንድ ወቅት ምሉዕነት፣ ወሰን አልባነትና ዘላለማዊነትን በጥልቅ ሲሰማው የሚመጣ ልዩ ስሜት ነው።
21707	የተሰበሰበውን እህል ምስጥና አይጥ እየበላው ስለሆነ ይታሰብበት.
21708	እያንዳንዳቸው ደግሞ በዓለም ዙሪያ የሚያስተዳድሯቸው ቅኝ ግዛቶች ስለነበሯቸው እነዚህንም ቅኝ ግዛቶች በዚሁ ግብግብ ተሳታፊ አደረጋቸው።
21709	የሸለምጥማጦች ምንጭ የኮንጎ የዝናብ ደን ነው ቢባልም፣ ከሰሃራ በረሃ በስተቀር በአፍሪካ የሌሉበት ሥፍራ የለም።
21710	ዩኒቨርሲቲውም ነባር የፊደል ገበታው ውስጥ "ኧ”ን እንደ ግዕዝ ቤት ወስዶ እርባታዎቹን በጥያቄ ምልክቶች ኣቅርቧቸዋል።
21711	አርምስትሮንግ ቀድሞ በመውጣ በጨረቃ ምድር ላይ የመጀመሪያው ሰው ሆነ።
21712	ከተፈቀደላቸው በኋላ ተዳሩና እነርሱ የሰው ልጆችን ሁሉ ወለዱ።
21713	ከግንኝነታቸው በኋላ ሙሶሊኒ በሂትለር ላይ በማሾፍ “ኮስማና ሞኝ ጦጣ” ብሎታል።
21714	የመጀመሪያወቹ ሶስት ክፍሎች ያለምንም ችግር በራሳቸው አንድ የተሟላ ጽሁፍ ይወጣቸዋል፣ ከዚህ አንጻር አራተኛው ክፍል የኒህ የሶስቱ አካል ይሁን እራሱን የቻለ ክፍል ይሁን የሚለው በተመራማሪወች ዘንድ ክርክር አለ።
21715	የፕሮቴስታንት ሰባኪ ኡልሪክ ዝቪንግሊ ከዙሪክ ነበረ።
21716	መሠርሠርያንም ይዘው ሰማይን ለመውጋት አሰቡ፣ እንዲህ ሲሉ፦ ሰማይ ሸክላ ወይም ነሃስ ወይም ብረት መሆኑን እናውቅ።
21717	የሉክሰምበርግ ሚዲያ አበይት ቋንቋዎች ፈረንሳይኛ እና ጀርመንኛ ነቸው፡፡ ሰፊ ስርጭት ያለው ጋዜጣ በጀርመን ቋንቋ የሚወጣው የዕለት ሉክሰምበርግ ወርት ነው፡፡ ፖርቱጊውዝ እና እንግሊዝኛ የራዲዮ እና ብሔራዊ የህትመት ሚዲያዎች አሉ፡፡
21718	በክርስቲያኖች ዘንድ ኢየሱስ ክርስቶስ የተሰቀለው በዕለተ ዓርብ በመሆኑ ለየት ያለ ክብደት ይሰጠዋል።
21719	የቤንሻንጉልና ጉሙዝ ሕዝቦች ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ የኢትዮጵያ ፖለቲካ ፓርቲ ነው።
21720	በእንግሊዝኛም ደግሞ አብዛኛው ጊዜ /ክስ/ ያመልክታል።
21721	ቤተክርስቲያኑ አሁን የያዘውን ቅርጽ ያገኘው በጣሊያኖች ጊዜ ሲሆን ያሁኑ መልኩ ከድሮው እጅግ ይለያል።
21722	ለኮሪንቺያንስ ክለብ የሚጫወት ሲሆን የኡራጓይ ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድን አባል ነው።
21723	አጥናፍሰገድ፤ እግረ መንገዱን በደርግ ጊዜ ዋናው ተዋናይ 'አናርኪስት' ተብሎ ከ' አብዮት ' ጥበቃ ካድሬዎች ሲሸሽ በዚያ ጊዜ ባገር ላልነበርን እና ለአዲሱ ትውልድ አንባብያን በቃላት የሚቀርጽልን ሁኔታ እውን እዚያው እንደነበርን ያህል ያደርገዋል።
21724	የሚያቀርቡትም ጥቂት ዓይነቶች የፊደል መጠኖች ብቻ በመሆኑ ፊደላቱን ለማሳደግ ወይም ለማሳነስ ሲፈለግ ይዛነፋሉ።
21725	አርጌንቶማጉስ በሮሜ መንግሥት ዘመንና ከዚያም በፊት የጋሊያ (አሁን ፈረንሳይ አገር) ከተማ ነበር።
21726	ከድምፃዊነትም አልፎ ሐመልማል የራሷን የሙዚቃ አሳታሚ ድርጅት አመል ፕሮዳክሽንስ በሚል ስም አቋቁማለች።
21727	በኢትዮጵያኖች አይን ቴዎድሮስ የዘመናዊ ስልጣኔን በር ከፋች ሲሆኑ "እንደገና አንድ የሆነችና ጠንካራ ኢትዮጵያም" ምልክት ናቸው።
21728	በሕጻንነታቸው ዘመን መንፈሳዊ ትምህርትን እየተማሩና የኮሶ ማርያምን ቤተ ክርስቲያን እያገለገሉ አድገዋል።
21729	የተጎጅዎችንም ብዛት የሚገልፅም ቢሆን ይህ ነው የሚባል ታማኝ መረጃ የለም።
21730	በኢትዮጵያችን ሌላው የጌታችንን መስቀል ልዩ ሥፍራ እና ክብር የሚሰጠው ጉዳይ ደግሞ በ፲፭ ኛው መቶ ክፍለ ዘመን በዓፄ ዳዊት ዘመነ መንግሥት፣ ኢየሱስ ክርስቶስ በቀራንዮ የተሰቀለበት ቀኝ እጁ ያረፈበት ግማደ መስቀል ወደ ኢትዮጵያ መጥቶ መቀመጡ ነው።
21731	ኢትዮጵያውያን ሞክሼ የተባሉትን ሳይቀንሱ ለረዥም ዘመናት በእጃቸውና ማተሚያ ቤቶች ሲጠቀሙ ቆይተው ታይፕራይተርን የኣዩ ለመቀነስ ታግለው ኣልተሳካላቸውም።
21732	በእግዚአብሔር ፍቃድ የኦሎምፒክ ማራቶንን ለማሸነፍ በቃሁ እንዲሁም በእግዚአብሔር ፍቃድ የመኪና አደጋ ደረሰብኝ።
21733	የአክሱማውያን ስፈን በኢትዮጵያ የመጀመሪያው ጠንካራ መንግሥታዊ ማኅበረሰብ ነበር።
21734	አንደማንቱኑም ወይም አንደማቱኑም በሮሜ መንግሥት ዘመንና ከዚያ በፊት በኬልቶች መካከል የሊንጎናውያን ዋና ከተማ የአሁኑም ላንግረ ስያሜ ነበር።
21735	ማይክሮክሬዲት ተብሎ የሚታወቀውን የአነስተኛ የብድር አገልግሎት በችግር ለሚኖሩ ወገኖች የመስጠትን ስራ የጀመሩትና የስፋፉት ሰው ናችው።
21736	የአከታተላቸው ቀደም-ተከተል ግን አይታወቅም።
21737	የመጀመሪያውን መጽሐፍ “የኢትዮጵያ ታሪክ ከዓፄ ቴዎድሮስ እስከ ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ” የሚለውን በ ፲፱፻፴፰ ዓ.ም. አሳተሙ።
21738	የስዊዘርላንድ ፈላስፋ እና ጸሓፊ ነበር።
21739	እንቁላሎቻቸው ከሽንት ጋር ሲወጡም ደም ሊያሸኑ ይችላሉ።
21740	የአይንስታይን ርዕዮት ብዙ መዘዞች አሉት።
21741	አይንስታይንም በታላቅ ወኔ በማትሪክ ውጤታቸው ከፍተኛ ነጥብ ካመጡና በዕድሜ ከሜበልጡት ተማሪዎች ጋር ወደፈተና አዳራሹ ገባ።
21742	ለማይክሮሶፍት የሚሰሩ ብዙ ሠራተኞችም ማይክሮሶፍትን ለቀው ለጉግል መሥራት ጀምረዋል።
21743	በአሦራውያንም እምነት ዘንድ 'አሹር' ከተማውን የመሠረተው አምላክ ስም ነበረ።
21744	እንደሚታወቀው የታቦት ንግስ ቀን ድግስ በየቦታው ይኖራል።
21745	ከኤርትራኖችም አንጻር ሁለት መንታ አቋም ነበር።
21746	የመጀመሪያውን የቁናን ይዘት ቀመር ያገኘው ሄሮን የተባል የጥንቱ አሌክሳንድሪያ ፣ ግብጽ ነዋሪ ነበር።
21747	በየጠረፋችንም ተሰደው በሰው ግዛት ላሉትም ሰዎቻችን እንደዚሁ ሰው መላክ አስፈላጊ ሳይሆን አይቀርምና እየተመካከራችሁበትና ፈቃዱ የሚሆን መነኩሴ እየመረጣችሁ እስክናስታውቃችሁ ድረስ መጠበቅ ነው።
21748	በተከሰሰበትም ወንጀል የሞት ፍርድ ተፈርዶበት በጥይት ተደብድቦ ሊገደል ወደ መግደያው ከተወሰደ በኋላ ፍርዱ ተለውጦለት ወደ ሳይቤርያ በግዞት እንዲሄድ ተደርጓል።
21749	ቱርክመኒስታን በእስያ ውስጥ የሚገኝ አገር ነው።
21750	ስለማታውቃቸው ይሆናል እንጂ የሚቻሉ አይደሉም።
21751	በአንታርክቲካ አህጉሩ መሃል ይገኛል።
21752	የኢትዮጵያንም ባሕላዊ ሙዚቃ በአሜሪካ ፤ በሶቪዬት ኅብረት እንዲሁም በሌሎች የወዳጅ አገሮች እየዞረ የማስተዋወቅ ግዴታውን ተወጥቷል።
21753	የተቀበረችውም በትልቅ ጥበብ ባሰራችው ቤ/ክርስቲያን መርጡለ ማርያም ፣ ጎጃም ነው።
21754	እግዚአብሔርም የአዳም ልጆች የሠሩትን ከተማና ግንብ ለማየት ወረደ።
21755	ቪትገንስታይን ትኩረት ሰጥቶ ይተፈስላስፈው ስለ ሥነ አምክንዮ፣ የሒሳብ መሰረት፣ ሥነ አዕምሮ እና ቋንቋ ነበር።
21756	አሌክሳንድርያ በሰሜን አሜሪካ ፣ ቨርጂኒያ ስቴት ውስጥ የሚገኝ ከተማ ሲሆን፣ ከአገሪቱ ዋና ከተማ ከዋሺንግተን ዲሲ በ፮ ማይል ዕርቀት ላይ ይገኛል።
21757	ትምህርታቸውን በቅዱስ እየሱስ ሞዓ ወይም በቅዱስ ተክለ ሃይማኖት ወይም በሁለቱ ስር እንደወሰዱ የተጻፉ የተለያየ ዘመን ገድላቶች አሉ።
21758	ከማሳጌታውያን ንግሥት ቶሚሪስ ጋር በጦርነት ሲታገል መገደሉን ሄሮዶቶስ ይለናል።
21759	ትክክለኛዎቹን ኆኄያት ከመማር ይልቅ መቀነስ የሚፈልጉትን ቴክኖሎጂ ስለሚደርስላቸው የሞክሼዎች ተግዳሮት ዘላቂ ኣይደሉም።
21760	በሜዲቴራኔያን ባሕርና በሞሮኮ በሙሉ ይዋሰናል።
21761	በታይፕራይተር የተጻፉ ጽሑፎች ነፃው ግዕዝኤዲት ድረገጽ ላይ ሲለጠፉ ዝብርቅርቅ የእንግሊዝኛ ፊደል ሆነው ስለሚታዩ ማረምና ማሻሻል ኣይቻልም።
21762	አንዳንዶቹንም ለታሪክ በማለት ጨርቅ እንደለበሱ ትተዋቸዋል።
21763	የሰኸምሬኹታዊ ኻውባው ተከታይ ነበረ።
21764	የደረስንበትም ድምዳሜ እንዲሁ መስፈር አለበት።
21765	ከዕብራይስጡም ትርጉም በፍጹም ይለያል።
21766	ትምህርታቸውን በተፈሪ መኮንን ትምህርት ቤት ጨርሰው ወደ ደብረ ብርሃን መምህራን ማሰልጠኛ ት/ቤት ገቡ።
21767	ትምሕርታቸውን በተፈሪ መኮንን ትምሕርት ቤት ተከታትለው አዲሱ የቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ሁለተኛ ደረጃ ትምሕርት ቤት ሲመሰረት ወደዚያ ተዛውሩ።
21768	የቀረበላቸውን ሲጨርሱ ሴትዮዋ እንደገና መጥታ «አለቃ ልድገሞት» ትላለች።
21769	ደንበኞቻቸውም እንዲህ ናቸው፤ በድለኛው ወይም ኃጢአተኛው ግን እራሱንም ቤተሠቡንም ይበድላል።
21770	ትምህርታቸውን ከጨረሱ በኋላም በእቴጌይቱ ትዕዛዝ የአለቃነት ማዕረግ ተሰጣቸው።
21771	በእግዚአብሔር መንፈስ ቅዱስም እናምናለን።
21772	በሰብአውያንና በአጥቢ እንሥሣት ውስጥ ይህ ብልት፣ ቁላ ተብሎ የሚታወቀው ነው።
21773	እስፓንያውያን ከወረሩ አስቀድሞ በሰፊ ይሰማ ሲሆን በዚያን ጊዜ ምንም ጽሕፈት አልነበረውም።
21774	እያንዳንዳችሁ ከሐሜት ስትቀሩ፣ እርስ በርስ ስትዋደዱ፣ ከጠብ ስትቀሩ፣ ሌሎቹንም ስትረዱአቸው፣ ያንጊዜ መላው ብሐሩና መላው ቤተሠቡ ደህና ይሆናሉ ይበልጸጋሉ።
21775	በመልክዓምድር ረገድ፣ ባልካኖች ማለት ከዳኑብ ወንዝና ከሳቫ ወንዝ ደቡብ እስከ ባህር ድረስ ማለት ነው።
21776	ከዋክብቶቻችሁ ሳይቀሩ ከግራችሁ በታች እስኪሆኑ ወደ ላይ ተወጣጡ!"
21777	ቤተርክስቲያኑ በመጠን አነስተኛ ሲሆን ከተሰራበት ጀምሮ እስከአሁን ድረስ ከበላዩ ዋሻ ሳይደርቅ በሚፈስ የምንጭ ውሃው ይታወቃል።
21778	የፕሮቴስታንት እምነት ተከታዮች ወይም ክርስቲያኖች በኢየሱስ ተሰቅሎ መሞትና በመስቀሉ የማይረሳ ውለታ የሰው ልጅ መዳኑን ቢያምኑም እንደ ኦርቶዶክስና ሌሎች ጥንታውያን አብያተ ክርስቲያናት ትውፊትን ስለማይቀበሉ፣ የመስቀል በዓልን ኃይማኖታዊ በዓል አድርገው አይመለከቱትም።
21779	በዴሞክራሲያዊ መሠረት የተሻሸለ ለአቴና ሕገ መንግሥት አወጣ።
21780	የመጀመሪያዎቹ የሌሶቶ ነዋሪዎች የኮይሳን አዳኞች ሲሆኑ በባንቱ ፍልሰቶች ጊዜ የተለያዩ ባንቱ በሚናገሩ ጎሳዎች ባብዛኛው ተተክተዋል።
21781	ከነገስታታቸው ብዙዎች የሚታወቁ ከአፈታሪክ ስለሆነ የነሱ ታሪካዊ መረጃ ሁልጊዜ ግልጽ አይደለም።
21782	በምዕራባውያን አብያተ ክርስቲያን ዘንድ በአዋልድ መጻሕፍት መካከል የሚቆጠረው መጽሐፈ መቃቢስ ፩ ፩፡፩ (ይህ የኢኦተቤ መጽሐፈ መቃብያን አይደለም) ታላቁ እስክንድር መቄዶናዊው ከ«ኪቲም አገር» እንደ መጣ ይላል።
21783	አንጠልጣዮቹን በደንብ ማስተካከል የሚችለው የመኪና ምህንድስና ባለሙያ ይሆናል።
21784	የማይክሮኔዥያ ተባባሪ ክፍላገሮች በሰላማዊ ውቅያኖስ የሚገኝ የደሴቶች አገር ነው።
21785	የእግዚአብሔር ቸርነት ፈቅዶልንና አሰናብቶን ወደ ኢየሩሳሌም እስከምንመጣበት ቀን ድረስ የሃይማኖት ችግር እንዳያገኘን የሚያድጉትም ልጆቻችን የሃይማኖታቸውን መሠረት እንዳያጡት አስበን አንድ ጽላትና አምስት መነኮሳት የሚያስፈልጉትን ንዋየ ቅድሳትና መጻሕፍት ሰጥተውት ይዞ እንዲመጣ አባ ሐናን ልኬዋለሁና ከመምህር ገሪማ ጋራ ተማክራችሁ ዐቢይ ጾም ሳይገባ እንዲደርስ አድርጋችሁ እንድትልኩልን ይሁን።
21786	የክርስቲያኑን ወታደር የጊዮርጊስን ታሪክ ትዝ ሲሉ፣ ከሌሎች ጥንታዊ አፈ ታሪኮች ጋራ ተዛበ፤ ስለዚህ ቅዱስ ጊዮርጊስ ዘንዶ በመግደል ሳዱላን አዳነ በማለት ጨምረዋልና ይህ አፈ ታሪክ በመላው ዓለም ተሰማ።
21787	እንቁራሪቶች፣ ጭንቀት ሲገጥማቸው፣ መርዝ ማመንጨት ይችላሉ።
21788	ሄራክሌውፖሊስ ያንጊዜ ለመንቱሆተፕ በመውደቁ ግብጽ እንደገና ተዋሀደ።
21789	እንደተባለውም በሰውነቱ ላይ ምንም አደጋ ስለማይደርስበት፣ ወጣቱ አኪሊዮስ እጅግ የተዋጣለት ተዋጊ ሆነ።
21790	አሌክሳንድሪያ የአገሪቱ ዋና ወደብ ስትሆን በህዝብ ብዛት ከአገሪቱ ሁለተኛ ናት።
21791	በመደምደሚያው የተሻለው ሕገ መንግሥት ከንጉሣዊ፣ ከመኳንንታዊና ከሕዝባዊ ወገኖች የተደባለቀ መሆኑን ገመተ።
21792	እየነገርናቸው እያረጉት ዋዛ ከተለበለበው የተላጠው በዛ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
21793	እግዚአብሄርን ያሳዘነው ክፋት ምን አይነት እንደ ሆነ ዘፍጥረት ባይነግረንም፣ በዲዩትሮካኖኒካል መጻሕፍት መጽሐፈ ሄኖክና መጽሐፈ ኩፋሌ መሠረት ሰውን መብላት፣ ጥንቆላና ሌላ መረንነት በሰፊው መገኘቱ ነበር።
21794	የታይፕራይተሩ ኣጠቃቀም ሁለት ነጥብ ምልክት ለባዶ ስፍራነትና ሁለቱ፣ ሁለት ነጥቦችን በኣራት ነጥብ ምልክት ምትክነት መጠቀም ከመሣሪያ ኣጠቃቀም ችግር ጋር የመጣ ነው።
21795	በኢንዶኔዥያ፣ የቅጠሎች ለጥፍ ለጥፍር በሽታ እና ለችፌ ልክፈት ይሰጣል፤ የቅጠሎች ሻይ ውፍረት በሽታ እንደሚከለክል ይባላል፤ ከታናናሽ ፍሬዎችም የተሠራ ቅባት ለእከክ ያከማል።
21796	እንደተለመደው በየቋንቋ ቡድን ስድስት ሰዎች ይማራሉ።
21797	የመጀመሪያውን ግራማፎን ወይም የሸክላ ማጫወቻ በ፲፰፻፹፱ ዓ.ም. ሄንሪ ደ አርሊንስ እና ኒኮላስ ሊዋንቲቭ ለዳግማዊ ዓፄ ምኒልክ አመጡላቸው።
21798	በእንግሊዝኛው የጽሕፈት መኪና በዓማርኛ ለመጠቀም የተሠራው ዘዴ ጊዜው ያለፈበት ቴክኖሎጂ ነው።
21799	የእንግሊዝኛው የመጻፊያ መኪና የተሠራው ለእያንዳንዱ የላቲን ፊደል መክተቢያና የመርገጫ ስም በመመደብ ሲሆን የዓማርኛው የመጻፊያ መኪና እነዚያን የሉትም።
21800	በአቅራቢያቸው ከሚገኙት ሕዝቦች ጋር ቋንቋና ዕውቀት በመለዋወጥ አዳዲስ ኅብረተሰቦችን ፈጥረዋል።
21801	ለእግዚአብሄር የቀነቀነ ለጽድቅ ለጌታ የቀነቀነ ለወርቅ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
21802	በስተመጨረሻም ፋይብሪን የተባሉ ክሮች ተፈጥረው የተጐዳው አካባቢ ጋር በመጠቅጠቅ ጉዳቱ እንዲድን ያደርጋል።
21803	የተማሩባቸውም መፃሕፍት ተጽፈው ይገኙ የነበረበትን የግዕዝ ቋንቋ አጣርተው ያውቁ ነበር።
21804	የአልጎንኲያን ቋንቋዎች ቤተሠብ በስሜን አሜሪካ የሚገኝ ኗሪ ቋንቋዎች ቤተሠብ ነው።
21805	በአረመኔወቹና በአረቦች ሳይቀር የእናት አባታቸውን ሃይማኖት ትተው እርስ በርሳቸው የሚተላለቁ እየተባልን የሰው መሳለቂያ ሆንን።
21806	እስራኤላውያን ከከነዓን ከያዙት አስቀድሞ ሎዛ («ሉዝ») የተባለች ከተማ በዚያ ነበረች።
21807	በመጀመርያው፣ ነጻነቱን አዋጅቶ የነበረውን ባቢሎንን ለአሦር ግዛት ለመመልስ ዘመቻ አደረገ።
21808	በገለልተኛነት እስካሁን የሞቱትን እና የተጎዱትን በትክክል ለማወቅ አልተቻለም።
21809	ፓትርያርኩንም ከሥልጣን ከማውረዱ በፊት ደርግ “የተሐድሶ ጉባዔ” የሚል ኮሚቴ አቋቁሞ በተለያየ ክፍል በሳቸው ላይ የማይገታ አመጽና አድማ መነሳሳት ጀመረ።
21810	በተሳተፈባቸው ማናቸውም ጦርነቶች ምንም ጭረት እንኳ ሳይደርስበት በአሸናፊነት እየተወጣ ስሙ ገነነ።
21811	የኤንመባራገሲ መንግሥት መጀመርያው በሥነ ቅርስ የተረጋገጠው ነው።
21812	የተወሳሰቡበት ምክንያት ለማንኛውም መዕዘኑ ወደውስጥ ለማይገባ አራት ማዕዘን ሁሉ ስለሚሰሩ ነው።
21813	የምናረጋግጠው እንግዲህ እሙኖችወይም ሌሎች እርግጦችን በአምክንዮ እያጣመርን በማያያዝ ነው።
21814	ትምሕርታቸውን አጠናቀው ወደኢትዮጵያ ሲመለሱ፣ የዓለም ሊቀ ሊቃውንት፣ የኪነ ጥበብ ምሑር የተከበሩ ሰዓሊ አፈወርቅ ተክሌ በየጥቅላይ ግዛቶቹ እየተዘዋወሩ፣ በየቦታው እስከ ሦስት ወራት በመቀመጥ የኢትዮጵያን ታሪክ እና የብሔረሰቦቿን ባህልና ወግ ሲያጠኑ ቆዩ።
21815	ለአሜሪካውያን በተለይም ለሰዶማውያን ፕሮፓጋንዳን ያቀርባል።
21816	ብራንደንቡርግ በጀርመን ብራንደንቡርግ የጀርመን ክፍላገር ነው።
21817	የሉክሰምበርግ ዩንቨርሲቲ እና የሉክሰምበርግ ሚያሚ ዩንቨርሲቲ ግቢዎች ሉክሰምበርግ ውስጥ የሚገኙ ሁለት ዩንቨርሲቲዎች ናቸው፡፡
21818	በእግዚአብሔር አስተያየት አንድ ቀን መባሉ ብርሃኑ ከውሃ ዙሪያ ለመጓዝ የፈጀበት ጊዜ ሊሆን ይቻላል።
21819	የመጀመርያውን የኢትዮጵያ ሕዝብ መዝሙር “ኢትዮጵያ ሆይ ደስ ይበልሽ በአምላክሽ ኃይል በንጉሥሽ” የሚለውን የደረሱት ቀኝጌታ ዮፍታሔ ንጉሤ፤ ስለአገር ፍቅርና ጀግንነት የሚያወሱ በርካታ ድራማዎችና መዝሙሮችን የደረሱ ሲሆን፣ ከእነዚህም መካከል “አፋጀሽኝ”፣ “እለቄጥሩ” ወይም “ጎበዝ አየን” ይገኙበታል።
21820	ለሐላፊነታቸው ከሚሰጣቸው ጥቂት ገንዘብ በላይም ከሙስሊሞች ንብረት አልወሰዱም።
21821	ቢብሎሜትሪክስ የጥናቶችን አቅም ለመለካት ጥቅም ላይ ይውላል።
21822	የፈሪሳውያንና ሰዱቃውያን ወገኖች ግን ገሰጻቸው።
21823	የወንድማማቾቹ በእናታቸው የመናዊ መሆን ከሕዝቡ ተቀባይነት ለማግኘት ብዙም አልረዳቸውም።
21824	የኢንዱስትሪው እንቅስቃሴ በእርሻ ምርቶች ላይ ያተኩራል።
21825	በአሪስጣጣሊስ አስተሳሰብ ከስሜት ህዋሳት የሚመነጨው እውቀት የበለጠ ዋና ነበር።
21826	ፊንቄያውያንም የአልፋቤት አባቶች በመሆናቸው የስሜን አፍሪቃ ኗሪዎች ከነርሱ የተማሩበት ወቅት ግን አይታወቅም።
21827	በአስተራረስ፣ በአለባበስ በሰርግና በለቅሶ ስርዓት አፈጻፀምና በሌሎችም ባህላዊ ወጎች ተመሣሣይነት አለው።
21828	እግዚአብሔርም የወዳጆቹን ታማኝነት ይሸልማል፣ የጠላቶቹን ቂም ግን ይመልሳል።»
21829	ኢትዮጵያውያን ሚሌንየሙን ዋሽንግተን ዲ.ሲ. ሲያከብሩ ዶክተሩ ተጋብዘው ይኽንኑ የቀለንጦሶች ታሪክ ኣቅርበዋል።
21830	ስለክርስቶስና ስለወንጌል በኢየሩሳሌም ተገረፈ፤ በቂሣርያ ታሠረ፤ በሮማ በሰይፍ አንገቱን ተቆርጦ ሞተ።
21831	የአምላካችን፣ የጌታችንና የመድሐኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስን ልደት ለቅድስት ድንግል ማርያም አብስሯል።
21832	የሚያስፈራውን ለሚነግርህ የሚያስቀዝነውን ንገረው የአማርኛ ምሳሌ ነው።
21833	በአቴናውያዊን ባለስልጣናት ዘንድ ጥላቻ ያስነሳበት ይሄው ጉዳይ ነበር።
21834	በአይንስታይን አስተያያት፣ በጊዜው የነበረው ርዕዮት የኮረንቲና ማግኔት ማዕበሉን ከሚከታተሉ ሰወች/መሳሪያወች መርጦ ለአንዱ የሚያደላ እንደሆነ ተገነዘበ።
21835	እስፓንያውያን የክርስትናን ሃይማኖት ወደ ጃፓን ለማስፋፋት ፈልገው ነበር።
21836	በወንድማማችና በእህትማማች መካከል፣ በአያቶችና በልጅ ልጆች መካከል፣ መታገሥና መቃለድ መርኁ እንዲሆን ይገባል።
21837	እግዚአብሔርም አደናግራቸው፣ አንዱ «ድንጋይ አምጣልኝ» ሲል ሌላው እንጨት ያምጣው ነበር፤ ማለት ሬንጁ የተሠራበት ዕንጨትና ድንጋይ ሲጠያይቁ ነበር።
21838	ክሪስቲነሃምን የቨርምላንድ፣ ስዊድን ከተማ ነው።
21839	ለቤተክርስቲያኑ ስራ ወጭ ያደረገው ደጅ አዝማች ባህረይ የተባለ ሰውን እንደነበር ይነገራል።
21840	ከቤተክርስቲያን ጋር ያለው ጥል በተለይ ፈጦ የወጣው የመሬት ይዞታን ለማሻሻል ያቀዱትን ሃሳብ ባሰውቁ ጊዜ ነበር።
21841	ከጋዜጠኝነታቸው ጎን ለጎን በድርሰትና በታሪክ ጸሐፊነታቸውም ፲፱ መጻሕፍት የታተመላቸው ሲሆን ሁለቱ ካረፉ በኋላ የታተሙ ናቸ።
21842	በሚዘዋወርበትም ጊዜ ከፈሳሽነት ወደ በረዶ እና ጋዝ ይለዋወጣል።
21843	አውቶስቴሮግራም ማለቱ ያለ መነጽር ከሁለት ቅጥ ገጽታ ላይ የተሳለን ስዕል ሦስት ቅጥ እንዳለው ሆኖ በሰው ልጅ አንጎል መታየቱ።
21844	አጠራቃሚካልኩሊ ውሱን ጥረዛ እና ያልተወስነ ጥረዛ የተባሉትን ሁለት የውህድ ካልኩለስ ቅርጫፎች ትርጉም፣ ጸባይ፣ እና ተግባር ያጠናል፡፡
21845	የፓትርያርኩንም ፈቃድ ካገኙ በኋላ በሚቀጥለው ነሐሴ ወር ላይ አምሥት ኢትዮጵያውያን ጳጳሳትን ሾሙ።
21846	የጎርጎርሳውያን ሠግር በ፬፻ ዓመታት ፺፯ ብቻ እንዲሆን እ.ኤ.ኣ. በ፲፭፻፹፪ ስለወሰኑ የቀናቱ ኣመዳደብ በእየ ፬፻ ዓመታት ሦስት ሦስት ቀናት እየጨመረ መለያየቱ ይቀጥላል።
21847	የቤተክርስቲያኑ ህንጻ እንደ ይምርሃነ ክርስቶስ ቤተ ክርስቲያን ዋሻ ውስጥ የተስራ ሲሆን አወቃቀሩም ከድንጋይና እንጨት ርብርብ ነው።
21848	እንደሚወጣላቸው መርሐ ግብር መንፈሳውያኑ በቀኝ ሙዚቀኞቹም በግራ የአዳራሹ ክፍል ኪናቸውን ማቅረብ ጀመሩ።
21849	በኮምፕዩተሮችና የእጅ ስልኮች ኣጠቃቀም ሁለት ባለ ሁለት ነጥቦች ጎን ለጎን ስለተቀመጡ የዓረፍተ ነገሮች መዝጊያ የሆነው የኣራት ነጥብ ምልክት ኣይደሉም።
21850	ከተወዳደረባቸው አስራ አምስት የማራቶን ውድድሮች አስራ ሁለቱን በአንደኛነት የጨረሰው ኢትዮጵያዊው ጀግና ጉዞውን አከተመ።
21851	ኢትዮጵያውያንም ኣራት ነጥብን በማያስከትብ ፕሮግራም መጠቀም የለባቸውም።
21852	ሕብረተሰባችንም ቢሆን ከቫይርሱ ጋር የሚኖሩትን ሰዎች ማግለል እንደሎለብን መረዳት ይኖርበታል።
21853	የአጆራ፣ሎጊታና ጋቺት ፏፏቴዎች የነጭ ሣር፣ኦሞ ማዜና የማጐና የጨበራ ጩጩራ ብሔራዊ ፓርኮች የሚገኙበት ነው።
21854	የቤተክርስቲያኑ ክልል በምስራቅ በኩል ከነዋሪው ከኤርደዶ ባዴ በምእራብ በዶሬ ሃብቴ በሰሜንና በደቡብ ሁለት ወንዞች አሉት ባጣቃላይ ከአንድ ሺህ በላይ አባላት አሉኣት።
21855	የሚያስፈልጉትን ንጥረ ነገሮችም ከእናቲቱ አካል በቀጥታ ይካፈላል።
21856	በኢትዮጵያውያን ዘንድ ሲሰራበት የነበረው የማባዛት ዘዴ በምሳሌ እንሆ።
21857	በአውሮጳውያኖች አጠራር ግን «የአጎት ልጆች ናቸው»።
21858	ንግሥትግርማዊት ህንደኬ ፯ኛ ከ፴፬ ዓ.ም. እስከ ፵፬ ዓ.ም. ገደማ በኢትዮጵያ የነገሡ ናቸው።
21859	ትምህርታቸውንም በአጭር ጊዜ ከዳዊት ደገማ አስከ ከፍተኛ ንባብ ( በንባብ ዙሪያ)፣ ከውዳሴ ማርያም እስከ ጸዋትወ ዜማ ትምህርታቸውን በማጠነቀቅ መምህሮቻቸውን አስደመሙ።
21860	ለክርስቲያኖችም ከፀሐይ መውጫ እስከ ፀሐይ መግቢያ ድረስ እንደሚበዙና በአዲስ ኪዳን በአምላካችን በኢየሱስ ክርስቶስ ስም ንጹሕ የሆነውን ቁርባን ከኢየሩሳሌም ውጭ በየቦታው ለእግዚአብሔር ማቅረብ እንደሚችሉ መጽሐፍ ቅዱስ እንዲህ ይላል፡፡
21861	መክስት፦መጠይቅ ዓረፍተ ነገር ብሂል ዓርፍተ ነገር ውእቱ ዘይትነገር በተስእሎ።
21862	ኢምዩኖግሎቡሊን የሚባል ኣካል እራሱን የሚከላከልበት ፕሮቲን በብቃት መኖር ኣስፈላጊ ስለሆነ መመርመር ኣለበት በማለት ኣዲስ ኣስተሳሰብ ከማስተዋውቅ ሌላ ለእንገርና ደም ቀላል መመዘኛዎች ሠሩ።
21863	እንቆቅልሾቻችን በተለይ ነባር የሆነውን ባህላችንን የመግለጽ ሁኔታም ይታይባቸዋል።
21864	ህውንግፕየውንግ በኮሪያ የነገሠ ንጉሥ ነበር።
21865	ከተነጋገሩባቸው ጉዳዮች መካከል ሰዶምን ሊያጥፋው እንደነበር ለአብርሃም ገለጸ።
21866	ከፕሬዚደንትነቱ ሥልጣን ሁለቴም የወረዱት በወታደራዊ መፈንቅለ መንግሥት ሲሆን፤ በአገራቸው ሽከታ ለግማሽ ምዕት ዓመት ተሳትፈዋል።
21867	ትራንስኒስትሪያ በከፊል ተቀባይነት ያገኘ አገር ነው።
21868	የቤተክርስቲያኑ መግቢያ የሚጀመርው ከቤተልሐም የሰሎት ቤት ፊት ለፊት በምሥራቅ በኩል ነው።
21869	የኣበረከትነውም ዕውቅና በማሕበረሰቡ የዲሬክተሮች ቦርድና በሁሉም ኢትዮጵያውያን ስም ወሰን ከሌለው ምስጋና፣ ፍቅርና ኣድናቆት ጋር ነው።
21870	የፓራላሎግራም፣ በተለይ የሬክታንግልና የካሬ መጠነ ስፋቶች የሚለኩበት ዘዴ እጅግ ሲበዛ ቀላል ነው፡፡
21871	በኤውሮጳውያንና በአገሬው ህዝብ መካከል ማንኛውም አይነት ጋብቻም ሆነ አብሮ መኖር በህግ ተከለከለ።
21872	መታሰቢያነቱንም ለጃንሆይ የልደት በዓል አበርክተዋል።
21873	የተቆረቆረችውና ስያሜዋን ያገኘችው ደግሞ በ፲፬፻፵፮ ዓ/ም አካባቢ በዓፄ ዘርአ ያዕቆብ (፲፬፻፴፬-፲፬፻፷፰) ነበር።
21874	የእግዚአብሔርን አጠቃላይ የመስጠትና የመንፈግ ሓይል፣ እንዲሁም ሁሉ ነገር በርሱ የተፈጠረ እንደሆነ የሚያሳይ አባባል።
21875	የቤተክርስቲያን መመስረት በኢትዮጵያ የተጀመረው በወንጌል ሰባኪ ቅዱስ ፊልጶስ መሆኑ ይታወሳል (ሐዋርያት ምዕራፍ ፰)፦
21876	የኢትዮጵያዊያን አንድነት ዴሞክራሲያዊ ድርጅት የኢትዮጵያ ፖለቲካ ፓርቲ ነው።
21877	በፕሬዚደንትነት ዘመናቸው ለአገራቸውና ሕዝባቸው እድገትና ለውጥ እምብዛም አመጡ የሚባልላቸው ነገር ባይኖርም በዚያ በነጻነት ማግስት በተከሰተው ጭፍጨፋ እና ሁከት ጊዜ በአሰላሳይነታቸው እራሳቸውን የአንድነት አርማ አስደርገው ማሳያታቸው ይጠቀሳል።
21878	ቢብሎሜትሪክስን የጥናቶችን አቅም ለመለካት ከሚጠቀሙ መካከል ዩኒቨርሲቲዎችና የመንግስት ላቦራቶሪዎች፣ ፖሊሲ የሚቀርፁ አካላት፣ የምርምር ዳይሬክተሮችና አስተዳደሮች፣ የመረጃ ልዩ ሙያተኞች እና ላይብረሪያኖች እንዲሁም የምርምር ባለሙያዎች ዋነኞቹ ናቸው።
21879	በፓይታጎሪያኖች አስተሳሰብ ነፍስ ለዘለዓለም የማይጠፋ ነገር ነው።
21880	ቢሆንም፡በተለይ ከፋየርፎክስ ተተካይ ጋር ሲነጻጸር በብዛት በጥቅም ላይ የሚገኘው የማዳቀል መንገድ ተቀጣዮች ላይ መሰረታዊ ቁጥብና ይፈጥራል።
21881	የቤተክርስቲያን ስርዐታትንና መንፈሳዊ ትምህርትን በጎጃም ገዳማት በደብረ ኤልያስ፣ በደብረ ወርቅና በዲማ ከቀሰሙ በኋላ ወደ በ፲፱፻፲፰ ዓ.ም. አዲስ አበባ በመሄድ በስዊድን ሚሽነሪ ትምህርት ቤት በኋላም በራስ ተፈሪ መኮንን ትምህርት ቤት ትምህርታቸውን ተከታተሉ።
21882	ከአባቶቻቸውም፣ ከሚስቶቻቸውም፣ ከዝርያቸውም መልካም የሠራ ሰው (ይገባታል)።
21883	የመሃዲስቶችን፣ ኢትዮጵያውያንና በኢትዮጵያውን መካከል ያለውን ፉክክር በመጠቀም ሐማሴንን፣ ሰራየንና አካለ ጉዛይን ገንዘባቸው አደረጉ።
21884	በቴሌኮሚዩኒኬሽን (ስልክ) እና በራዲዮ ስርጭት ስራ ላይ ጠቀሜታ አለው።
21885	የቤተክርስቲያኑን ጣራ መጋጠሚያዎች ላይ ደግሞ አስራ ሁለት ወንድ እና ሴት ነቢዮች የጌታችን የመዲሀኒታችን ኢየሱስ መምጣት ሲስብኩ ተስሏል ።
21886	‹‹አላዘንኩም፡፡ የዱሮ ዘፈኖችን አዲስ ሕይወት በመስጠት ዘፍኛለሁ፡፡ ፍራሽም እንደ አዲስ ሲታደስ ይተኛበታል›› ይላል፡፡ ማህሙድ ከዚህም በተጨማሪ ‹‹ዓባይ ማዶ››፣ ‹‹ደኑን ጥሰሽ›› እና ‹‹የት ነበርሽ›› የሚሉት ዘፈኖቹም የተለየ ርዕዮተ ዓለም ያስተላልፋሉ በሚልም ተወቅሶ ነበር፡፡
21887	ወደቤተክርስቲያኑ የሚገባው በእልፍኝ በር አድርጎ ነው።
21888	የታይፕራይተርንና በቅርቡም ተቈራርጠው ሲቀጣጠሉ የነበሩትን የማተሚያውን ፊደላት የማይለዩና ሁለቱ ኣንድ የሚመስሏቸው ኣሉ።
21889	በክርስቲያንነቴና በንጉሥነቴ ልብ አውጥቼ አውርጄ ሳበቃ የፍቅሬን ምልክትና ብዙ ማፍቀሬን ሌላ ቀን አደርገዋለሁ ማለት ስለሆነብኝ ዛሬ ሳይሆንልኝ መቅረቱ እጅግ ያሳዝነኛል።
21890	የካምቦብላስኮንና የኤሌክትራ ሦስት ልጆች ያሲዩስ፣ ዳርዳኑስና አርሞኒያ ይባላሉ፤ ዳርዳኑስም በመጨረሻ ወንድሙን ያሲዩስን በጦርነት ከገደለው በኋላ ወደ አናቶሊያ ፈልሶ ትሮያን እንደ መሠረተ ይባላል።
21891	ከአስተዋይነታቸውና አርቆ አሳቢነታቸው የተነሳ በአጼ ዮሐንስ ዘንድ ሳይቀር ከፍተኛ ግምት ያገኙ መሪ ነበሩ።
21892	ኧያፍያትላዮኪውትል በ፳፻፪ ዓ.ም. የፈነዳ በአይስላንድ የሆነ እሳተ ገሞራ ነው።
21893	የኤሌክትሮመግነጢስ ጨረራ፣ ከሞገድነት ባሻገር የእኑስነት ባህርይም ያሳያል።
21894	አስተማማጝነታቸውም ከኤላይዛር ጋር የሚስተካከል ነው።
21895	ምክንያቱምለማንኛውም ስራ ና እንቅስቃሴ ተቀባይነት ማግኝትወይም ውድቀት መሆን ወሳኙ የቀልብ በአዳነት ወይምመበከልነውና።
21896	አባታቸው፡አቶ፡እሸቴ፥ሐረር፡እንዳሉ፡በመሞታቸው፥ነጋድራስ፥በወጣትነት፡ዕድሜ፥ ዳግማዊ ዐፄ፡ ምኒልክን ፡ተከትለው፡ወደ፡ አዲስ አበባ ፡መጡ።
21897	ዜሮ ወይንም 0 ወይንም ፨ በቁጥር ጽሕፈት ወቅት የባዶነት ማመላከቻ ምልክት ነው።
21898	ነገር ግን የሁለቱም ረድፎች ውጤት 0 (ውሸት) ነው።
21899	በክቡ ጠርዝ ላይ ያለው ጥላ ብዜት 0 ነው።
21900	ከጎን በቀኝ በኩል የምናየው ግራፍ፣ መነሻ ምዕራፉ 0 የሆነ ( ) እና ወደ ቀኝ በመንቀሳቀስ የጀመረን ግዝፈት የቦታ አቀማመጥ ግራፍ (ከጊዜ አንጻር) ነው።
21901	በሌላ አነጋገር ሁለቱም ግቤቶቹ አንድ አይነት ከሆኑ ውጤቱ ምንጊዜም ውሸት (0) ነው ማለት ነው።
21902	የአረብ ሊቃውንት ከአውሮፓ ሊቃውንት በነዚህ ፪ መቶ አመታት በዜሮ (0) ጥቅም ቅድምትነታቸው ምክንያት፣ በሥነ ቁጥር ብቻ ሳይሆን በሌሎች ሳይንስ ዘርፎች ሥነ ቁጥሮች በመቀለላቸው በኩል፣ ለጊዜው የአረብ አለም ሊቃውንት በይበልጥ ለመግፋት ቻሉ።
21903	በህንዶች ዘንድ 0 ለመደመር፣ ለመቀነስ፣ ለማካፈልና ለማባዛት ግልጋሎት ይውል ነበር።
21904	አንድ ሞላላ መካከሉ የሰንጠረዥ መጀመሪያ (0፣0) ላይ ካረፈና ደግሞ እራሱ ሞላላው ላይ ያሉ ነጥቦች ከሆኑ በሚከትለው ቀመር ይገለጻል፦
21905	ከሁለቱ አንዱ ውይንም ሁለቱም ግቤቶች ትንሽ(0) ከሆኑ የ እና ውጤት 0 ይሆናል ማለት ነው።
21906	ላፕላስ ሽግግር ሲባል አብላጫውን ጊዜ ትርጓሜው አንድ ጎን ላፕላስ ሽግግር ማለት ነው (0 እና ከ0 በላይ) ።
21907	ውጤቱ ውሸት (0) የሚሆነው ሁሉም ግቤቶቹ ውሸት (0) (0ቮልት) ሲሆኑ ነው።
21908	በዚህ ምክንያት የ ጥግ፣ ግቤቱ ወደ0 ሲጠጋ 0/0 ነው ከማለት 0 ነው እንላለን ማለት ነው።
21909	ይህም ርቀት ይወክላል የሚባለው ከምድር ወገብ እስከ የመሬት ሰሜናዊ ጫፍ ድረስ ያለውን ርቀት አንድ አስር ሚሊዮንኛ ( 0.0000001 መቶኛ)ን ነው።
21910	ውሸት (0) ከሆነ በተቃራኒው ውጤቱ እውነት(1) ይሆናል ማለት ነው።
21911	የሕዝብ ብዛቱ በ0.1 ከመቶ ያድጋል።
21912	እንግዲህ አንድ ኩነት በጭራሽ ዕውን የማይሆን ሆኖ ሲገኝ ዕድሉ 0 ይሆናል ማለት ነው ፣ በርግጥም ያለምንም ጥርጥር ሆኖ ሲገኝ ደግሞ ዕድሉ 1 ነው እንላለን ማለት ነው።
21913	የሕንዳዊ-አረባዊ ቁጥሮች ምልክቶች (0123456789) በዘመናዊ ቅርጾቻቸው በአውሮፓ ከ1550 ዓም ግድም ጀምሮ ነው።
21914	አልፋ 0.1 ሲሆን ኦሜጋ-ዲ ደግሞ 2ፓይ/6.6 ነው በትንሹ የረገበ ውጤት እምንለው የዑደቱ አላፊ የኤሌክትሪክ ጅረት Q ጊዜ ዥዋዥዌ ከተጫወተ በኋላ ወደ አንድ ዋጋ እየረጋ ሲሄድ ነው።
21915	በዚህ ተግባር ላይ ከ0-1.5ቮልት እንደ አመክንዮ ውሸት (0) ሲቆጠር፣ ከ3.5-5ቮልት ደግሞ እንደ እውነት (1) ይቆጠራል ማለት ነው።
21916	ለምሳሌ ከ 0-1.5ቮልት ያለውን ውሸት ብንል እና ከ 3.5-5ቮልት ያለውን እውነት ብንል፣ በሁለቱ ዋጋወች መካከል የ2ቮልት ልዩነት ስላለ በቀላሉ አንዱን ዋጋ ወደሌላው መቀየር አይቻልም።
21917	የዚህ ዝርዝር ውጤትም 0፣ -3፣ 0፣ -3፣.
21918	የውሃ መጥለቅለቅ ችግርን ለመቅረፍና የወንዞችን ከፍታ ለመጨመር ለሚሠሩ ግድቦች 0.3 (30%) የማጠራቀም ችሎታ በቂ ተደርጎ ሊወሰድ ይችላል።
21919	ሙሉ ለሙሉ ያደገ የጅረት ቀስተደመና ትራውት ዓሣ ከ0.5 እስከ 2.3ኪሎ ሲመዝን፤ በሀይቅ ውስጥ የሚኖር ቀስተደመና ትራውት ደግሞ እስከ 9.1ኪሎ ድረስ ይመዝናል።
21920	ከጥናቱም የተገኘው ውጤት እንደሚያመለክትው የምርመርና ስርፀት ወጪ የሀገሪቱን አጠቃላይ የሀገር ውስጥ ምርት 0.6 በመቶ ነው።
21921	ባህር-ዳር ቀበሌ 07 በላይ ዘለቀ ቅፅል ስሟ ጠባቢት ስትባል አብዛኛውን የመንደሯ ሰው ባህር ዳር ጨርቃ ጨርቅ ሰራተኛ ነው።
21922	ስለሆነም ምንቢዜም ከ0-ViL ያለው ክፍተት ከ0-VoL ካለው ያንሳል፣ ለዚህ ምክንያቱ ከመጭው መልዕክት ላይ ሊደረብ የሚችልን ማናቸውን ግርግር ለመቋቋም ነው።
21923	ማለት፣ ለምሳሌ ከ0-ViL ያሉት እንደ ውሸት ሲቆጠሩ፤ ከViH-5 ያሉት ደግሞ እንደ እውነት ይቆጠራሉ።
21924	በአንጻሩ፣ ከ0-VoL ያለው ክፍተት እንደ ተቀባዩ መሳሪያ ውሸት ሲተረጎም፣ ከVoH-5 ያለው እንደ ተቀባዩ መሳሪያ እውነት ይተረጎማል።
21925	“ዳሩ ግን ማንም ሊከራከር ቢፈቅድ እኛ ወይም የእግዚአብሔር አብያተ ክርስቲያናት እንዲህ ያለ ልማድ የለንም፡፡” (1ኛ.
21926	የ1 ፑዙር-አሹር ልጅና ተከታይ ይባላል።
21927	ከ1 ፑዙር-አሹር አስቀድሞና ምናልባት ከአኪያ ቀጥሎ እንዲሳክ ይታስባል።
21928	ከ1 ኤሪሹም ጀምሮ ሰነዱ ለያንዳንዱ ንጉሥ የዘመኑን አመታት ቁጥር ይሰጣል።
21929	የ1 ሳርጎን ልጅና ተከታይ ይባላል።
21930	የ1 ኢባልፒኤል ተከታይ ነበረ።
21931	በ1ኛ ክፍለ-ዘመን የአይሁድ ታሪክ ጸሐፊ ፍላቪዩስ ዮሴፉስ ስለ ናምሩድ እንዲህ ብሎ ጻፈ፦
21932	በ1ኛው ክፍለ ዘመን ዓ.ም. የኖረው አይሁዳዊ ታሪክ ጸሐፊ ፍላቭዩስ ዮሴፉስ እንዲህ ብሎ ጻፈ፦ «አሦር በነነዌ ከተማ ኖረ፤ ተገዦቹንም 'አሦራውያንን' ብሎ ሰየማቸው፤ እነርሱም ከሌሎች ይልቅ ዕድለኛ አገር ሆኑ።»
21933	በ1ኛው ክፍለ ዘመን ዓ.ም. የአይሁድ ሊቅ ፍላቪዩስ ዮሴፉስ እንዲህ ብሎ ጻፈ፦ «ቶቤል የቶቤላውያን (ጦቤሌስ) አባት ሆነ፤ አሁንም ኢቤራውያን (ኢቤሬስ) ይባላሉ።»
21934	በ1ኛው ክፍለ ዘመን ዓክልበ.
21935	ግ. - 1 ሰኑስረት ከአባቱ ጋራ በጋርዮሽ ፈርዖን ሆነ፣ በሊብያ ዘመተ።
21936	ግ. አሞራዊው ንጉሥ 1 ሻምሺ-አዳድ አገሩን ከነአሦር ከተማ አቀና።
21937	ሬ» ይታያል፤ አሁን እንደሚታሠብ ሰኸምሬ ኹታዊ 1 ሶበክሆተፕ ከእርሱ በፊት ስለ ነገሠ ይህ ኻአንኽሬ በዘመናዊ ጥናቶች «፪ ሶበክሆተፕ» ይባላል፤ በፊት ግን እንደ «፩ ሶበክሆተፕ» ተቆጠረ።
21938	ልጁ 1 ሺልሐሐ የሱስን አገረ ገዥ ተደረገና ከአባቱ ቀጥሎ ወደ ዙፋኑ ተከተለው።
21939	ሳን ሆዜ 1 ሚሊዮን ነዋሪ ያላትና በካሊፎርኒያ የምትገኝ የአሜሪካ ከተማ ነች።
21940	ዳሩ ግን በ1ኛው ክፍለ ዘመን የጻፈው አይሁዳዊ መምህር ፍላቭዩስ ዮሴፉስ እንዳለው፣ «የሰብታ ልጆች ግሪኮች አሁን አስታቦራውያን የሚሏቸው ናቸው።»
21941	ይህ የኡር 1ኛው ሥርወ መንግሥት ይባላል።
21942	ይህ ኤሪክ የ1 ጌጣር (ጎጉስ) ልጅ ወይም ልጅ-ልጅ ነበረ።
21943	ይህ ዋናው ቀመር ቢሆንም ለተጨባጭ ስራ ስለማያመች፣ ግልጽ የሆኑ ቀመሮቹን እንዲህ እናሰላለን፡ ቀመር 1 ፡
21944	ዛሬ የአገሩ 1ኛ ታላቅ ከተማ ነው።
21945	ደን የግብጽ የቀድሞ ዘመነ መንግሥት (1ኛው ሥርወ መንግሥት) ፈርዖን ነበረ።
21946	ሲጎ በስዊዶች ላይ እየነገሠ ያህል 1 ኤሪክ ለጎታውያን መሪነት ተመረጠ።
21947	ይህ ምናልባት በጤቤስ ፈርዖን 1 አንተፍ ዘመን ይሆናል።
21948	ሙት-አሽኩር አሞራዊው የአሦር ንጉሥ 1 እሽመ-ዳጋን ልጅና ተከታይ ነበረ።
21949	አባቱ 1 ሻምሺ-አዳድ የአሦር ንጉሥ እየሆነ፣ ልጁን እስመ-ዳጋንን በኤካላቱም ዙፋን ላይ አስቀምጦት ነበር።
21950	ስዕል 1: ዳዮድን በቅርብ ስንመለከት፣ የመለስተኛ-ኮረንቲ-አስተላላፊው ጠቆር ያለ ሆኖ በስተግራ በአራት ማዕዘን መልክ ተቀምጧል።
21951	የኪሽ 1ኛ ሥርወ መንግሥት መስራች ጙሹር መታወቂያ ወይም ኅልውና የሚያስረዳ ቅርስ ገና አልተገኘም።
21952	ውድሩ +1 ከሆነ አባል ቁጥሮቹ አንድ ቋሚ ቁጥር ይይዛሉ።
21953	ነገር ግን አንድ ሰው ከ1 በላይ ምግብ እንዳያገኝ ተከልክሏል።
21954	ከሴም ልጅ አራም ልጆች አንዱ «ሞሶሕ» ሲባል በ1 ዜና መዋዕል ግን ስሙ «ሞሳሕ» ተጽፏል።
21955	አንድ ቁና ውስጥ ቢበዛ ቢበዛ ከ1 በላይ ኳስ እንዳይቀመጥ ያዛል።
21956	በሌላ ጎን አንድ ኩሎምብ ማለት በአንድ አምፔር ጅረት ውስጥ በ1ስኮንድ የሚያልፍ ቻርጅ ብዛት ነው።
21957	የሐቲ ዋና ከተማ ሃቱሳሽን አፍርሶ ዳግመኛ የሚሠፍረውን ንጉሥ ሁሉ ቢረግምም፣ እንዲያውም ከመቶ ዓመት ያህል በኋላ የኬጥያውያን መንግሥት ንጉሥ 1 ሐቱሺሊ ዳግመኛ ሠፈረው።
21958	በዚህ ጊዜ ማናቸውም በቀኝ ከሚጀምሩ አግድም መስመሮች ላይ ያረፈ ድምር ከፊት ለፊቱ 1 ይጨመርለታል።
21959	ከዚያ በፊት «1 መንቱሆተፕ» የሚባል መሪ በጤቤስ እንደ ተገኘ አሁን ይታስባል።
21960	ከዚህ በላይ በዚህ ወቅት የባቢሎን (የሃሙራቢ) አገረ ገዥ ፑዙር-ሲን ንጉሡን አሲኑም ( የ1 ሻምሺ-አዳድ ልጅ-ልጅ) አሞራዊ ስለ ነበር ከዙፋኑ እንዳባረረው በማለት አስቀረጸ።
21961	አሃድ ጨረር ማለት ርዝምቱ 1 መስፈርት የሆነ ጨረር ማለት ነው።
21962	ሆኖም ከመቶ ያህል አመታት በኋላ የኩሻራ ሰው 1 ሐቱሺሊ እንደገና ሠፈረው፤ ሐቱሻም ዳግመኛ ዋና ከተማ ሆነ።
21963	ከላይ ያለው ፎርሙላ እንግዲ የሚሰራው ውድራቸው 1 ላልሆኑ ለማናቸውም የጆሜትሪ ዝርዝር ሲሆን፣ የተደማሪወቹ ቁጥር የተወሰነ ወይም ደግሞ የትየለሌ ያልሆነ መሆን አለበት።
21964	ገነት ተክሌ ትባላለች ስልጤ ባትሆንም አባቷ ተክሌ ለረጅም ጊዜ በወራቤ 1ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት መምህር እና የምርጫ(ቅርጫ) ቦርድ ሆኖ እያገለገለ ነው።
21965	ከማየ አይህ አስቀድሞ የአንዳንድ ሰዎች ዕድሜ እስከ 1 ሺህ አመታት ድረስ ይደርስ እንደ ነበር ኦሪት ይለናል።
21966	ግድም የአሦር ንጉሥ 1 ቴልጌልቴልፌልሶር «አህላመ-አርማያ» አላቸው።
21967	ጌሾው ከተፈጨ በኋላ ከ1 ጋሎን ውሃ ጋር ይደባለቃል።
21968	የዚህ ስህተተ እንግዴህ ፡ 1 ብቁ ያልሆነ ዘበኛ ተባረረ ማለት፣ ሌባ ዘረፈን ማለት አይደለም።
21969	በብዙ ልሳናት የሚገኘው ምልክት 1 ከሕንዳዊ ቁጥር ምልክቶች ተደረጀ።
21970	ሆኖም መጽሐፉ በአይሁድ ሳንሄድሪን ከ1ኛው ክፍለ ዘመን ጀምሮ እንደ ቅዱሳን መጻሕፍት አልተቀበለም ነበር።
21971	በሌላ አነጋገር 1 ሲካፍል ለኤምንት፣ አዕላፍን ይሰጣል።
21972	ይህም በአፍሪካ ከአጠቃላይ የሀገር ውስጥ ምርት 1 በመቶ የሚሆነውን ወጪ ለምርምርና ስርፀት ማዋል ተብሎ የተቀመጠውን አቅጣጫ የሳተ ውጤት እንዳልሆነ ለመገንዘብ ተችሏል።
21973	የዜሮ ፋክቶሪያል ለየት ያለ ትርጉም ሲኖርው ውጤቱም 1 ነው ተብሎ በስምምነት ተተርጉሟል።
21974	ይህም የሆነባቸው ሳቢያዎች ሁለት ናቸው፤ አንደኛው የኤሌክትሪክ መኪና ባትሪ በዚያን ጊዜ ቻርጅ ሳይደረግለት ከ1 ሳአት በላይ ሊጠቀም ስላልቻለ ነው፤ ለአጭር ጉዞዎች ብቻ ተስማሚ ነበሩ።
21975	በኋላ የኬጥያውያን መንግሥት ንጉሥ 1 ሐቱሺሊ መነሻው በኩሻራ እንደ ነበር አመለከተ።
21976	ግድም) ልጁን 1 ሰኑስረትን ከእርሱ ጋር በጋርዮሽ ወደ ዙፋኑ አስነሣው።
21977	ግድም) ቆየ፣ ከዚያው ናዋር ወደ ማሪና በታራ ከማሪ ወደ አሦር ( የ1 ሻምሺ-አዳድ ) መንግሥት ተሳለፈ።
21978	አባቱን 1 ቱኩልቲ-ኒኑርታን ገድሎ መንግስቱን ቃመበት።
21979	የአባቱ 1 አመነምሃት ተከታይ ነበር።
21980	ከዚያን ጊዜ ወዲህ በ1 ቢሊዮን ዓመት ውስጥ ህይወት ያለው ነገር መኖሩ ይታሥባል።
21981	በቅርብ ጊዜ ውስጥ የአሦር ንጉሥ 1 ሻምሺ-አዳድ ማሪን የያዘ ነው።
21982	የአሦር ንጉሥ 1 ሻምሺ-አዳድ ያዘው።
21983	የአሦር ንጉስ 1 አዳድ-ኒራሪ የሚታኒን መንግሥት አሸነፈ።
21984	የአሦር ንጉሥ 1 ቱኩልቲ-ኒኑርታ ወርሮ አሸነፈውና ማረከው።
21985	በምድር ገጽታ ከ1 ኪሎሜትር አቅራቢያ ከፍ ያለው ጫፍ ሲሆን ኢንደዚህ ይባላል።
21986	የኳሶቹ ቁጥር ካነሰ 1 ይሆናል።
21987	ቁናዎቹ ውስጥ ቢበዛ ቢበዛ 1 ኳስ ብቻ ማስቀመጥ ይፈቀዳል።
21988	ቢሆንም ከመቶ ያህል አመታት በኋላ የኩሻራ ሰው 1 ሐቱሺሊ እንደገና ሠፈረው፤ ሐቱሻም ሁለተኛ ዋና ከተማ ሆነ።
21989	በአራት አመት ጦርነት ውስጥ ምናልባት 1 ሚልዮን ሰዎች ጠፉ።
21990	ለስራው ሁለት እጩዎች ቢቀርቡ፣ ከኒህ እጩዎች ለመምረጥ 1 አይነት መንገድ ብቻ አለ (ድግግም ካልተፈቀደ)።
21991	በዚህም ዘመን በላጋሽ፣ ከአንድ ክፉ ንጉሥ ሉጋላንዳ በኋላ፣ የላጋሽ ንጉሥ ኡሩካጊና የራሱን ሕገጋት አውጥቶ ለድኆች ማሻሻል አደረገ፤ በተጨማሪ 1 ሚስት ቀድሞ ብዙ ባሎችን የምታገባበትን ልማድ ከለከለ።
21992	አንዲት ገረድ እመቤትዋን ብትሰድብ፣ አፏን በ1 ሊትር ጨው ትታጠብ።
21993	የሐላብ መጨረሻ ንጉሥ 1 ኢሊም-ኢሊማ ተባለ፣ የሚታኒ ንጉሥ ፓርሻታታር ግን ዓመጽ አንሥቶበት ተገደለና ሚታኒ ያንጊዜ ሐላብን ያዘ።
21994	ለምሳሌ የውድሩ መጠን ከ1 ካነሰ የሚከተለው ዝርዝር ተጠጊ ዝርዝር ይሆናል፦
21995	ዝርዝሩ ስለእርሱ «የኢላ-ሐዳ ልጅ፤ የ1 ኤሪባ-አዳድ ተወላጅ፣ ወደ ካርዱንያሽ ሄደ፤ ከካርዱንያሽም ወጥቶ ዙፋኑን ቀማ» ይላል።
21996	የአሦር መንግሥት በ1 ሻምሺ-አዳድ ሥር በዚህ ወቅት ይበረታ ጀመር።
21997	የአሦር ነገሥታት ዝርዝር የተባለው ሰነድ እንደሚለው፣ ለ፮ ዓመታት ከ1 እሽመ-ዳጋን ቀጥሎ ነገሠ።
21998	እንዲህ የመሳለሉት ብዙ ሐውልቶች ከሁሉ ጥንታዊ የሆኑት የግብጽ ሕዝብ በ1 ሜትር ቁመት አሳዩ።
21999	ዋናዎቹ አሞራውያን ሥርወ መንግሥታት በማሪ ፣ በያምሐድ በቃትና፣ በአሦር (በአሞራዊው 1 ሻምሺ-አዳድ ገዥነት)፣ በኢሲን ፣ በላርሳና በባቢሎን ተነሡ።
22000	ጥያቄ፡-1 ዛሬ በእኛ ቤተክርስቲያን ያለው ታቦት ነው?
22001	ያሕዱን-ሊም ደግሞ ከያምኻድ ንጉሥ ሱሙ-ኤፑኽ እና ከኤካላቱም ንጉሥ ከ1 ሻምሺ-አዳድ ጋር ይታገል ነበር።
22002	የአዳድ-ኒራሪ ተከታይ 1 ስልምናሶር መንግሥቱን በከጢያውያን አግጣጫ እስከ ከርከሚሽ ድረስ አስፋፋ።
22003	በተጨማሪ 1 ሚስት ቀድሞ ብዙ ባሎችን የምታገባበትን ልማድ (አእኑስያ ጋብቻን) ከለከለ።
22004	የወንድሙ የ1 ነፈርሆተፕ ተከታይ ነበረ።
22005	ጀርመኖች በ1ኛው ዓለማዊ ጦርነት ወርረው የሶቭየት ኅብረት በተነሣ ጊዜ ኤስቶኒያ ነጻ መንግሥት ሆነ።
22006	የያምኻድ ፩ ሃሙራቢ ተከታይ ልጁ 1 አባ-ኤል ሲሆን በእርሱ ዘመን ኢሪዱ ከተማ አመጸበት፣ ይም ከወንድሙ ያሪም-ሊም ዘአላላኽ ሥልጣን ነበር።
22007	ተከታዩም ልጁ 1 ያሪም-ሊም ነበር፤ እሱም የንግሥቱ የሱሙና-አቢ ልጅ ነበር።
22008	በመምኅር ኪም ራይሆልት አስተሳሰብ፣ ይህ ለ«ኹታዊ» ( ሰኸምሬ ኹታዊ 1 ሶበክሆተፕ ) በዝርዝሩ ላይ ተሳተ፤ ኹታዊሬም በሶበክሆተፕ ፈንታ በ፲፱ኛው ሥፍራ ከኡሰርካሬ ኸንጀር አስቀድሞ እንደ ገዛ ይመስለዋል።
22009	ሁለተኛው ኢላ-ካብካቡ የአሞራዊው 1 ሻምሺ-አዳድ አባት ነበር።
22010	በአንጻሩ ውድሩ -1 ክሆነ አባል ቁጥሮቹ አንድ አይነት መጠን ኖሮዋቸው ነገር ግን በነጌትቭ እና ፖዘቲቭ ቁጥርነት ይዋልላሉ።
22011	የፓርላማ ወገን በጦር ሜዳ ላይ በሰፊው ድል አድርገው ቢሆንም የተሸነፈው ንጉሥ 1ኛ ቻርልስ ገና ስምምነት አልፈቀድም ነበር።
22012	ለምሳሌ፣ አንድ ብጣሽ ብረት በስምምነት 1ሜትር ነው ከተባለ በኋላ፣ ማንኛውንም ርቀት ከዚህ ብጣሽ አንጻር በማዎዳደር አስተማማኝ ርቀት ሊለካ ይቻላል ምክንያቱም ውድሩ ምንጊዜም ቋሚ ስለሆነ።
22013	የአይሁድ ታሪክ ጸሐፊ ዮሴፉስ (1ኛው ክፍለ ዘመን ዓ.ም.) እንዳለው የማጎግ ልጆች የእስኩቴስ ሰዎች ነበሩ፤ ይህም ብሔር በጥንት ከጥቁር ባሕር ስሜን የተገኘ ሰፊ ሕዝብ ነበር።
22014	የአይሁድ ታሪክ ጸሐፊ ዮሴፉስ (1ኛው ክፍለ ዘመን) በጻፈው ታሪክ ዘንድ፣ ቲራስ የ«ጢራስያውያን» አባት ሆነ።
22015	የአይሁድ ታሪክ ጸሕፊ ፍላቭዮስ ዮሴፉስ (1ኛው ክፍለ ዘመን አ.ም.) የቀድሞ አሕዛብ ጸሕፍት ቤሮሶስ፣ ሂኤሮኒሙስ ግብጻዊ፣ ምናሴዎስና የደማስቆ ኒቆላዎስ ሁላቸው ሐመር በአርሜንያ ተራሮች ትገኛለች እንዳሉ ጠቀሳቸው።
22016	በመቃብሩ አንድ ማኅተም የሥርወ መግሥቱ ፈርዖኖች ይዘርዝራል፦ ናርመር ፣ አሃ ( 1 ቴቲ )፣ ጀር ፣ ጀት ፣ ደን እና መርኒት።
22017	የጥንታዊ ግብጽ ፈርዖኖች ከ1ኛው ስርወ መንግሥት ጀምሮ ወደ ሲና ለማዕድን በተለይም ለበሉር ለማግኘት ጉዞዎች ያካሂዱ ነበር።
22018	የኢሉሹማ ልጅና የወንድሙ የ 1 ኤሪሹም ተከታይ ይባላል።
22019	የወንድሙ ሰኸምሬ ኹታዊ 1 ሶበክሆተፕ ተከታይ ነበረ።
22020	እንግዴህ አዲሱን ዝርዝር ከድሮው ዝርዝር ስንቀንስ : ከመጀመሪያው አባል (1) በቀር የተቀሩት አባሎች በሙሉ እርስ በርሳቸው ይጠፋፋሉ: : በዚህ መንገድ ማናቸውንም ከራሳቸው ጋር ተመሳሳይ የሆኑ ድምሮችን መደመርና ውጤቱን ማወቅ እንችልለን።
22021	ከሚታዩት መጉመጃ መስመሮቹ ውስጥ (ቁና-1)ቹን መሰብሰብ እንደማለት ነው።
22022	እንግዲህ ቱቦወቹ በትክክል የተቆረጡ ከሆነ ከብረት ኮሌታው በላይ በ1 ሳንቲ ሜትር ይረዝማሉ።
22023	ጀርማኒክ ቋንቋዎች 1 ዓ.ም. ግድም፣ ቀይ፡- ስሜን ባሕር ጀርማኒክ ወይም «ኢንግቫዮኒክ»
22024	ጀርማኒክ ቋንቋዎች 1 ዓ.ም. ግድም፣ ብርቱካን፡- ራይን ወንዝ ጀርማኒክ ወይም «ኢስትቫዮኒክ»
22025	ሲዳማዎች ከመካከለኛው ምስራቅ ባህርን ተሻግረው ወደ አፍሪካ ቀንድ መምጣታቸውን፣ በመጀመሪያ «ዳዋ» 1 ከሚባል ቦታ ላይ መስፈራቸውን ቀጥሎም በባሌ አድርገው አሁን ወዳሉበት አከባቢ መምጣታቸውን የብሔሩ ሽማግሌዎች ይተርካሉ።
22026	ስፐትኒክ-1፣ በሰው ልጅ ለመጀመሪያ ተሰርቶ የምድርን ጠፈር የዞረ ሳተላይት ስፐትኒክ ለመጀመሪያ ጊዜ የምድርን ከባቢ ጠፈር እንዲዞር የተደረገ ሳተላይት ነው።
22027	ከመመሠረቱ ጀምሮ ያምኻድ ከጠላቶቹ ማሪ፣ ቃትና እና አሦር ይታገል ነበር፤ በንጉሡም 1 ያሪም-ሊም ዘመን ከሁሉ ሃይለኛ መንግሥት በሶርያ ሆነ።
22028	የአለማችን አንድ አምስተኛ ህዝብ ማለትም ከ1 ቢሊዮን ህዝብ በላይ ተናጋሪ ያለው የቋንቋ ዓይነት ነው።
22029	በአባታቸው ዘመን ከእንግሊዞች ተገናኝተው ኦልድማን ወደ እንግሊዝ አገር ተልከው ከእንግሊዝ ንጉስ ከ1ኛ ቻርልስ ጋር ተዋወቁ።
22030	የኤንመርካር ሠራዊት አራታን ለ1 አመት ቢከባትም፣ አይከናወንም።
22031	የአይርላንድ ታሪኮች እንዳሉት የዮኩ ዘመን ለ1 ዓመት ቆየ።
22032	የስልምናሶርም ልጅ 1 ቱኩልቲ-ኒኑርታ እንኳን በባቢሎን ላይ ገዛ።
22033	በ10 ቀን ውስጥ ቁጥራቸው ብዙ ሺህ እንዲሆን አሳመኑ።
22034	ከ10 ቀን በኁዋላም ልጇ አጼ ገላውዲስ ከወታደሮቹ ጋር ክሪስታቮ ነጻ ባወጣው አምባሰል አድርጎ ተገናኛቸው።
22035	ለ10 ወራት ግብጽ ያለ ንጉሥ ቆይቶ በመጨረሻ ከንቲያመንቱ-ሔሩ- ቴቲ እንደ ፈርዖን በጉባኤ ተመረጠ።
22036	ከ10 አመት በኋላም ወደጁ የነበረው የአጎቱ ልጅ ሱሰንዮስ ሬሳው ተቆፍሮ ወጥቶ በደጋ እስጢፋኖስ ቤተክርስቲያን፣ ደጋ ደሴት ፣ ጣና ሃይቅ ከሌሎች ቀደምት ነገሥታት ጎን እንዲያርፍ አድርጓል።
22037	ከ10 አመታት በኋላ ግን የቤንዚን መኪና ከሌሎቹ አይነቶች ይልቅ የተወደደው ዘዴ ሆነው ነበር።
22038	ከ10 አመታት በኋላ ትንትናው ተፈጽሞ ከተደባለቁት ልሣናት የተሻለውን መርጠው «ምርጥ ቋንቋ» ፈጥሮ በጓደኛው ጒደል ስም ቋንቋውን «ጎይደልክ» አሉት።
22039	የ10 አለቃዬ ምክትሌ ሆይ አንተም እንደ መቶ ትኮራለህ ወይ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
22040	በ ኦሪት ዘፍጥረት 10 የኖህ ልጆች ሲዘረዘሩ ከዮቅጣን ልጆች መካከል አንዱ ኦፊር የሚባል አለ።
22041	ዶ/ር ጳውሎስ ሌቃ በተጨማሪም በቁጥር 10 የሚሆኑ ረዳት የለላቸውን የዕድሜ ባለጸጋዎችና አካለ ስንኩላን አስጠግተው ይጦራሉ።
22042	ወደ 10ኛው ክፍለ-ዘመን አካባቢ ከሙስሊም ነጋዴዎች ጋር በኢንዲያን ባህር ላይ ንግድ ተጀመረ።
22043	ይሄ የሆነው ሰኔ 10 ነበር።
22044	ሲኒ በኦሪት ዘፍጥረት 10 ከከነዓን ልጆች አንዱ ነበረ።
22045	ልጁ ሄሊዮስና እህቱ ሰሌኔ 10 አመት ሆነው ኦክታውያን ወደ ሮማ አመጣቸውና በሠልፍ አሠለፋቸው።
22046	አሊ ሞግዚቶች የነበሩት ቢሆንም በርግጥ እናቱ ወይዘሮ መነን በርሱ ቦታ አገሪቱን ለሚቀጥሉት 10 ዓመታት አስተዳድራለች።
22047	እስከ 10 ሜትር ድረስ የሚቆም ቀጭን ዛፍ ነው።
22048	ምሳሌ : መሰረት እቤቷ ውስጥ 10 ጫማወች አሏት።
22049	አንድ ኬክ ቤት ውስጥ 10 አይነት ኬኮች አሉ።
22050	አንድ ሰው የሌላውን እግር ቢቆርጥ፣ 10 ሰቅል ይክፈለው።
22051	የኖህ ልጆች በመጽሐፍ ቅዱስ ብሉይ ኪዳን ኦሪት ዘፍጥረት ምዕራፍ 10 ይዘርዘራሉ።
22052	ግዕዝ ሰባት እንዚራን ሲኖረው ኦሮምኛ 10 ያስፈልጉታል የተባለው ትክክል ከኣለመሆኑም ሌላ ቍጥሩን መጨመርም ስለኣላዋጣም ኣልቀጠለም።
22053	ኡሩክ ከተማ የተመሠረተ በኤንመር-ካር ነበር ሲባል፣ ደግሞ ናምሩድ፣ አዳኝ፣ በኦሪት ዘፍጥረት ምእራፍ 10 ዘንድ ኦሬክን ሰራ።
22054	ይህም ድርጅት ከ10 አመት በፊት ትኩስ የነበረውን ካዛዓ ፈጠረ።
22055	የግል ህይወት አቶ ማሞ ከባለቤታቸዉ ወይዘሮ አልማዝ ገብሩ ስድስት ልጆችና 10 የልጅ ልጆችን አፍርተዋል፡፡
22056	ግድም መሪካሬ ሞተና የ10ኛው ሥረ መንግሥት መጨረሻ ፈርዖን እንደ ነበር ይመስላል።
22057	በዚህ ዓይነት አንድ ተጨማሪ ድርብ መጨመር፤ *10.
22058	ጥቂት የኦሮሞ ምሁራን በስሕተት ኦሮሚፋ 10 እንዚራን ሲያስፈልገው ግዕዝ ሰባት ብቻ ኣለው ይላሉ።
22059	በዚህ በኩል፣ በናምሩድ 10ኛው ዓመት የያፌት ልጅ «ኮሜሩስ ጋሉስ» (ጋሜር) የሰፈረበት አሁን ጣልያን የተባለው ሀገር ሆነ።
22060	ዠመዱ ማርያም በምስራቅ ላስታ፣ ከአላማጣ 10ማይል በስተደቡብ ምዕራብ የሚገኝ፣ ዋሻ ዋስጥ የሚገኝ፣ መስቀል ቅርጽ ያለው ቤተ ክርስቲያን ነው።
22061	ለምሳሌ 10 እጩዎች ለኩባንያ አለቃነት፣ ጸሐፊነትና፣ ገንዘብ ያዥነት ቀረቡ።
22062	ደራርቱ ቱሉ በ10ሺ ሜትር የኦሎምፒክየመጀመሪያውን የወርቅ ሜዳሊያ ለአፍሪካ ያስገኘች ድንቅዬ ኢትዮጵያዊት ናት።
22063	በረጅም ጊዜ የአገልግሎት ዘመን የቀሰሙትን ሰፊ የስራ ልምድ በተለይ በፋይናንስ አና ባንክኒግ በበጀት በጥናት እና ምርምር ከፍተኛ ፖሊስ ነክ የምክር አገልግሎት ለ 10 ዓመታት ያህል ለልዩ ልዩ አገሮች እና ድርጅቶች አበርክተዋል።
22064	የፀሓይ አካል ለፍጹም ሉል የቀረበ ቅርጽ አለው፤ ዋልታዎቿን የሚያገናኘው ዳያሜትር ከወገቧ ዳያሜትር የሚያንሰው በ10 ኪሎ ሜትር ብቻ ነውና።
22065	አቶማዊ ቁጥሩም 10 ነው።
22066	ዳቦውን በትንሹ በአራት ማዕዘን ቅርፅ ቆርጦ ዘይቱን አግሎ መጥበስ፤ :10.
22067	በኦሪት ዘፍጥረት ምዕራፍ 10 ባቢሎን ከተማ የናምሩድ ግዛት መጀመርያ እንደ ነበር ይላል።
22068	የአሦር ነገሥታት ዝርዝር የተባለው ሰነድ እንደሚለው፣ ለ10 ዓመታት ከአሹር-ዱጉልና ከ፮ ሌሎች ተወዳዳሪዎች ቀጥሎ ነገሠ።
22069	ቀጥሎም ወደሰሜን በመዝመት ሰርጸ ድንግል በነገሰ በ10ኛው አመት ዝዋይ ሃይቅ አካባቢ ከንጉሱ ሰራዊት ጋር ተጋጭተው ተሸነፉ።
22070	ዘፍጥረት 10 ደግሞ የያዋን ልጆች ይዘረዝራል፦ *ኤሊሳ - ጥንታዊ የቆጵሮስ ኗሪ ወገን ስም አላሺያ መሆኑ ባብዛኛው ይታስባል።
22071	የቀሩትም 10% ቃላት በተለይ ከአፍሪቃ ቋንቋዎች (ከባንቱ) እና ከአረብኛ ተበድረዋል።
22072	ሰማሪዎን ( ዕብራይስጥ ፦ /ጽማሪ/) በኦሪት ዘፍጥረት 10 ከከነዓን ልጆች አንዱ ነበረ።
22073	በመጽሐፍ ቅዱስ ስሙ የሚገኘው በ ኦሪት ዘፍጥረት 10፣ በዜና መዋዕልና በትንቢተ ሚክያስ ብቻ ነው።
22074	ድልድዮቹ ከዛፍ ግንዶች ርብርብ የተሰሩ ሲሆኑ ርዝመታቸው 10ሜትር ነው።
22075	የራባኑስ ማውሩስ 10ኛው ክፍለ ዘመን ዓም መጽሐፍ «ዴ ኡኒቬርሶ» (ስለ ዓለሙ) እንዲህ ይላል፦ «ማሣጌታያውያን በመነሻቸው ከእስኩቴስ ብሔር ናቸው፤ ማሣጌታይ የተባሉት ከባድ ወይም ብርቱ ጌታያውያን ለማለት ነው።»
22076	የኦሲሪስ ሰፈሮች እስከ ዳኑብ ወንዝ በደረሱበት ጊዜ፣ ጣልያኖቹ በጊጋንቴስ አምባገነኖች ዕጅ ተጨቆነው ለአፒስ እርዳታ ጠየቁ፤ አፒስም ለ10 ዓመት ጣልያንን ለራሱ ያዘ።
22077	ስምምነቱ በብሪቴን ውስጥ ትልቅ ንቅናቄን በተቋሚዎች ላይ አሰከተለ ታህሳስ 10 ላይ ተቋሚ የነበረው አንዱ ሠራተኛ ድርጅት ጥያቄ አነሣ ጋዜጣው ዘገባ እውነት ከሆነ መንግስት የማህበር መምሪያ እያፈረሰ ድጋፍ እያሠጣ ነው በማለት በተካሄደው ምርጫ ላይ ለማሸነፍ ችለዋል።
22078	ሌፍኮዚያ በቆጵሮስ ውስጥ በወደቦቹ ላይ አደጋ በአረቦች ስለ ተጣለ ሰዎችም ወደ ሌፍኮዚያ ስለ ሸሹ ከተማው በትልቅነት አደገና በ10ኛ ክፍለ ዘመን ገዳማ የደሴቱ ዋና ከተማ ሆነ።
22079	ስለዚህም የጁሊያን ካሌንደር ከተሰራ ጀምሮ ፓፓው እስከ ቀየረው ድረስ የተጠራቀመው ስህተት 10ቀን ወጣው።
22080	ለጦርነት እንዲውል አውሮጳውያኑን እራሳቸውን ባስደነቀ የአመራር ችሎታ ንጉሠ ነገሥቱ መንገድ እያሰሩ በራሳቸውም እጅ ድንጋይ ቋጥኝ እየፈነቀሉ ከደብረ ታቦር መቅደላ በ10 ቀን ያጓጓዙት መድፍ ነበር።
22081	አንዳንድ ክርስቲያን ሊቃውንት የዚሁ አምጦስ መታወቂያ እና በኦሪት ዘፍጥረት 10 የተጠቀሰው አማቲ ( የከነዓን ልጅ) አንድላይ ነው ብለዋል።
22082	ተናጋሪዎቹ 10 ሚልዮን ናቸው።
22083	መጀመርያው ኢላ-ካብካቡ «አባቶቻቸው የታወቁት 10 ነገሥታት» መካከል ይገኛል።
22084	የትርጐማና የኣርትኦት ሥራው 10 ዓመታት የወሰደው ባለ ሦስት ዓምዱ ክታበ ቅዳሴ፦ የመጀመርያው ረድፍ በግእዝ ቋንቋ፣ ሁለተኛው ረድፍ በኦሮምኛ ሆኖ በግእዝ ፊደል፣ ሦስተኛው ረድፍ በኦሮምኛ ሆኖ በቁቤ ፊደል ተጽፏል ይላል ሪፖርተር ጋዜጣ።
22085	የካንጋሮዎች መንጋ «ሞብ» ይባላል፤ መንጋውም 10 እና ከአስር በላይ ቁጥር ያላቸውን ካንጋሮች ይይዛል።
22086	ከውይይታቸው በኋላ ቢያንስ 10 ጻድቃን ከተገኙበት በምሕረቱ እንዳያጠፋው ይስማማል።
22087	በፓርቲያቸው ውስጥ ባላቸው እንቀስቃሴም የኢህአዴግ አባል በሆነው ድርጅታቸው በደቡብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ንቅናቄ / ደኢህዴን/ ሊቀመንበር በመሆን ከ10 ዓመት ለሚበልጥ ጊዜ እየሰሩ ይገኛሉ ።
22088	የአይርላንድ ታሪኮች እንዳሉት የዱዊ ዘመን ለ10 ዓመታት ቆየ።
22089	የአይርላንድ ታሪኮች እንዳሉት የኢሪያል ዘመን ለ10 ዓመታት ቆየ።
22090	የአይርላንድ ታሪኮች እንዳሉት የፋይልደርግዶይት ዘመን ለ10 ዓመታት ቆየ።
22091	እግዚአብሔርም በምኅረቱ እንግዲህ 10 ከመቶ (አንድ አሥረኛ) ያለ ሰውነቶች ክፉ መናፍስት ብቻ ሆነው የሚሰሙዋቸውን ሰነፎች ለማታለል እስከ ዕለተ ደይን ድረስ እንዲቆዩ ፈቀዳቸው።
22092	ስለሆነም ኳሶቹ ከቁናው ቁጥር እኩል ወይንም አንስተኛ ሲሆኑ፣ የጥምረቱ ብዛት 1 ይሆናል፣ ከቁናው ቁጥር በላይ ከሆኑ፣ አንዱ ቁና ከአንድ በላይ ኳስ መሸከም ግድ ሊለው ስለሆነ የጥምረቱ ብዛት 0 ይሆናል ማለት ነው።
22093	ይህ ደግሞ ከ100 በላይ የሚሆኑ ሰዎችን ሞት አስከትሏል።
22094	ሰው ሰራሽ የራዲዮ ሞገዶች መረጃን ለመለዋወጥና ዜና ለማሰራጨት ሲያገለግሉ ከ100 አመት በላይ አስቆጥረዋል።
22095	ነገር ግን አሁን ከተገኘ ከ100 አመት በኋላ የቋንቋ ሊቃውንት ስለ ተቀረጹት ቃላት ትርጉም በሙሉ እርግጠኛ አይደሉም።
22096	እንደ ሰይፈ ስላሴ ታሪክ፣ በሰማይ ቤት 100 የመላዕክት ነገዶች ነበሩ።
22097	ግድም) እና ሃን ዉ (100 ዓክልበ.
22098	በተለይ በ100 ዓክልበ.
22099	ስለዚህ እስከ ዘላለም 100 ብር ቢከፈልዎ ከሚቀጥለው ዓመት ጀምሮ፣ አሁን ለእርስዎ ያለው ዋጋ ይህን ይመስላል፦
22100	የጋሊያ ወገኖች 100 ዓክልበ.
22101	ለወሳኙ ጦርነት፣ ንጉሥ ማስሩቅ እራሱ በዝሆን ላይ ተቀምጦ፣ ግምባሩ ላይ ሩቢ አድርጎ ወደ 100 ሺህ የሚገመት ሠራዊቱን እየመራ ለጦርነት ተሰለፈ።
22102	በወቅቱ የታወቀች አትሌት ባለመሆኗ ውድድሩን ያስተላልፉ የነበሩት እንግሊዛዊ ስቲቭ ክራም እና ብሬንዳን ፎስተር ውድድሩ 100 ሜትር እስኪቀረው አንድም ጊዜ ስሟን ሳይጠሩ ቀርተዋል።
22103	ከምድር መንቀጥቀጥ በሳውስ ካሮላይና 100 ሰዎች ሞቱ።
22104	በምስራቅ ሸዋ ዞን በላቲቱድና ሎንጂቱድ ላይ ከአዲስ አበባ ወደ ደቡብ ምዕራብ 100 ኪሎመትር ላይ ይገኛል።
22105	የአይሁድ ታሪክ መምህር ፍላቭዩስ ዮሴፉስ (100 ዓ.ም. ገደማ) እንደ ጻፉት፣ «ከካም አራት ልጆች፣ እድሜ የኩሽን ስም ከቶ አልጎዳምና፤ እርሱ የነገሠባቸው ኢትዮጵያውያን ዛሬውም ቢሆን በራሳቸውና በእስያም ሰዎች ሁሉ ዘንድ 'ኩሻውያን' ይባላሉና።»
22106	ክሪስታቮ በፍጥነት ከ100 ወታደሮች ጋር በመሆን በተራራው ላይ በመዝመት ተቆጣጠረው።
22107	የአይሁድ ሰንሄድሪን ረቢዎች በ100 ዓ.ም. አካባቢ በተለይም ረቢ አኪቫ በን ዮሴፍ እነዚህን ተጨማሪ መጻሕፍት ከዕብራይስጥ ቅጂ አጠፉ።
22108	የትምህርት ቤቶች ቁጥር 100 ሲደርስ በዚህ ወቅት ትምህርት በትግርኛእና አረብኛ ይሰጥ ነበር።
22109	የእስኩቴስ ስፋት፣ 100 ዓክልበ.
22110	«ኦሪት» ደግሞ ጥንታዊ ዘመን ወይም በተለይ እነዚህ መጻሕፍት የሚተርኩት ዘመን (ከ1000 ዓክልበ.
22111	ነገር ግን በጽሑፍ ዘንድ የመኖሩ ማስረጃ ከ1000 ዓ.ም. ብቻ ስለሚገኝ፣ የዛሬ ታሪክ ሊቃውንት ይህን አሳብ አይቀበሉም።
22112	ከዚህ ጋር በሚሔደው ነገሥታት ዝርዝር መሠረት ግን፣ ጋይደሎች አይርላንድን የገቡ በእስራእል ንጉሥ ዳዊት ዘመን ወይም 1000 ዓክልበ.
22113	ንጉሥ ዳዊት ግን በእስራኤል በ1000 ዓክልበ.
22114	በፊት ሆነ፣ ይህም ከ1000 ዓክልበ.
22115	ሆኖም አንዳንድ ምንጮች 1000 አካባቢ ሰዎች እንደሞቱ በመዘገብ አቋርጠዋል።
22116	በአሁኑ ጊዜ ግን 1000 የሚሆኑ ሰራተኞች አሉት።
22117	የሕዝቡ ቁጥር 1000 ሰዎች ያሕል ነው።
22118	ኡልትራ አጭር አቆጣጠር (አብልጦ አጭር አቆጣጠር) ማለት በታሪክ ሊቃውንት ከተገመቱት የጥንት (ከ1000 ዓክልበ.
22119	የፊንቄ ብርጭቆ ጋን፣ 1000 ዓክልበ.
22120	ለምሳሌ ከታላቁ ፈለክ ከጁፒተር ሲነጻጸር የፀሐይ ክብደት 1000 ዕጥፍ ይበልጣል።
22121	ጎጣላንድ (ሰማያዊ)፣ ጉትላንድ ደሴት (አረንጓዴ)፣ እና ስዊዶች (ቢጫ) እስከ 1000 ዓ.ም. ግድም ድረስ የተለያዩ አገራት ነበሩ።
22122	ፊልሥጥኤም ወርሮ የእስራኤልን ንጉስ ምናሔምን 1000 መክሊት ብር አስገበረ።
22123	እስክንድርያ፣ ከተቆረቆረ ጀምሮ ለሚቀጥሉት 1000 ዓመታት የግብፅ ዋና ከተማ በመሆን አገልግሏል።
22124	በ. ከ1,000 አመት አስቀድሞ ቱኔስ ተብሎ ይገኝ እንደ ነበር ይታወቃል።
22125	እነሱን ይዞ ለመጣ ታማኝ፣ በእያንዳንዳቸው አሥር ሺህ ብር/$ 10000 እና ልዩ ሽልማት ይሰጠዋል።”
22126	ም. ላይ የአገሪቱ ኢንደስትሪ እንዲዘጋና ወደ 10፣000 የሚጠጋ ኤርትራዊ ስራ አጥ እንዲሆን አደረገ።
22127	ራስ ካሳም ለድሃ ታካሚወች የሚውል ህንጻ በሆስፒታሉ ግቢ እንዲሰራ ከራሳቸው 10፣000 ማሪያ ቴሬሳ በእርዳታ ሰጡ።
22128	የልጅ እያሱ አባት (ራስ ሚካኤል) የልጁን ስልጣን ለማስመለስ 100,00 ጦር አስከትቶ ወደ ሸዋ ዘመተ።
22129	ከአንዱ ጫፍ እስከሌላኛው ጫፍ ያለው ርቀት ሲለካ (በዲያሜትር) ደግሞ 100 000 የብርሃን አመት ይሆናል።
22130	የቴዎድሮስ ሰራዊት በድሮ ጊዜ ወደ 100፣000 የሚጠጋ የነበር ሲሆን በ1859 ከ5 እስከ 10፣000 በላይ አይሆንም ነበር።
22131	የአውሮፓ ሊቃውንት እንደገመቱ ይህ የሆነ ከ10,000 እስከ 2,000 ዓክልበ.
22132	በመጨረሻው የ 10000 ሜትር ውድድር ላይ በ 2005 ዓ/ም የመጨረሻውን 400 ሜትር በ 58.33 ሴኮንድስ ነው የጨረሰችው።
22133	በኒህ ጦርነቶች ጣሊያኖች ወደ 10፣000 ወታደሮችና 500 ሚሊዮን ሊሬ በመክሰራቸው ከዚህ በኋላ ለቅኝ ግዛታቸው የሚያወጡትን ወጭ ቀነሱ።
22134	ለምሳሌ፦ አለሚቱ ከባንክ 1000 ብር በተደራራቢ ዎለድ ብትበደር እና የዎለዱ ውድር በዓመት 10% ቢሆን፣ እንግዲህ አጠቃላይ እዳዋ በአመቱ መጨረሻ 1100 ብር ይሆናል ምክንያቱም የአንድ ሺህ አንድ ፐርሰንት መቶ ስለሆነ።
22135	ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ግን የጥሎሹ መጠን በጥሬ ገንዘብ ከ1,000-2,000 ብር እንደደረሰ መረጃዎች ይጠቁማሉ።
22136	በእስያ ደግሞ በ1000-4300 ሜትር ከፍታ፣ በዳገት፣ እርጥብ ሸለቆ፣ በጉድጓድ ይገኛል።
22137	በሉክሰምበርግ በ1000 ሰዎች 680.1 ተሽከርካሪዎች አሉ ይኸውም ከሁለቱ የሞናኮ መስተዳድር እና የብሪቲሽ የውጭ ግዛት ከሆነችው ጂብራልታር በስተቀር ከሁሉም በላይ ነው፡፡
22138	አንድ የመሽወሽ ቅርንጫፍ ግብጽን ወርሮ ከ1000 እስከ 740 ዓክልበ.
22139	በብዙ ልሳናት የሚገኘው ምልክት 100 ከሕንዳዊ ቁጥር ምልክቶች 1 አንድ እና 0 ዜሮ ተደረጀ።
22140	የዛሬ አንድ አመት 100 ብር መከፈልና አሁን 100 ብር በኪስዎ መያዝ አንድ አይደሉም ምክንያቱም አሁን ብሩን ቢያገኙት ስራ ላይ አውለውት ትርፍ ሊያስገኝለወት ይችላልና።
22141	ማለት ዘላለምወን 100$ በየዓመቱ ቢከፈልወና አሁን 1000 ብር ኪስወ ቢኖር ሁለቱ አንድ ዋጋ ነው ያላቸው ( እዚህ ላይ ማወቅ ያለብን 100 ብሩን ስራ ላይ አውለወት በአመት 10% ወለድ እየወለደልወ እንደሆነ ነው)።
22142	የዛሬ ዓመት የሚከፈለው 100 ብር በአሁን ጊዜ ይህን አይነት ዋጋ ለእርስዎ አለው $100 / (1 + I) I እንግዲህ ወለድ ነው.
22143	ለምሳሌ የአለሚቱን የመቶ አመት ዕዳ ለማስላት፣ ዋናው ዕዳን በ አንድ ሺህ እንተካለን፣ ውድሩ 10% ስለሆነ በ 0.1 ይተካል፣ ጊዜው ደግሞ መቶ አመት ስለሆነ በ 100 ይተካል።
22144	በፕሲውዶ-ፊሎ (100 ዓ.ም. ግድም) ሦስቱ መሪዎች ናምሩድ፣ ዮቅጣንና ለያፌት ወገን የሮድኢ ልጅ «ፌኔቅ» ይባላሉ፤ በፔትሩስ ኮመስቶር (1165 ዓ.ም.) ሦስቱ መሪዎች ናምሩድ፣ ዮቅጣንና ለያፌት ወገን «ሱፌኔ» ወይም «ሱስቴኔ» ይባላሉ።
22145	ከ 100 ዶላር በላይ ያሉት ኖቶች በ1946 እ.ኤ.አ. ይታተሙ የነበር ሲሆን በ1969 እ.ኤ.አ. ተሰብስበው እንዲወገዱ ተደርጓል።
22146	ከ1002 እስከ 1389 ዓ.ም. ድረስ የቬትናም ዋና ከተማ ሲሆን ቆየ።
22147	የሳይንስ ሙከራ ይጎልሃል የተባለው ኤንጂነር ሀርሎድም ከኤዲሰነ ጋር በመወያየት በኮሎምቢያ ኮሌጅ ለተሳታፊዎች በዉሾች ላይ በደረገው ሙከራ፤ በመጀመሪያ አንድን ውሻ እስከ 100ቮ ዲሲ ሾክ ቢያደርገውም ምንም አልሆነም ቀጥሎም በ300ቮ ኤሲ ሌሎች ውሾች ወዲያው ሲሞቱ በማሳየት የኤሲን አደገኝነት አሳይቶ የነበረ ቢሆንም ግን ኤሲ እያሳየ ካለው እድገት አንፃር ውሳኔ ሊወሰደበት አልቻለም ነበር፡፡
22148	በውስጡ ከ100 እስከ 400 ቢልዮን ከዋክብቶች እንደያዘ ይገመታል።
22149	“እነዚህ መስቀሎች ለባቢሎን የፀሐይ አምላክ ምልክት ሆነው ያገለገሉ ሲሆን ለመጀመሪያ ጊዜ የታዩት ከ100–44 ከክርስቶስ ልደት በፊት በጁሊየስ ቄሣር ዘመነ መንግሥት በተሠሩ ሣንቲሞች ላይ ነው።
22150	ከ፮ቱ አራማይስጥ መጻሕፍት ግን አንዱ ትኩረት የሚስብ «የረጃጅሞች መጽሐፍ» ደግሞ ከማኒ ዘመን በፊት በቁምራን ብራናዎች መካከል (100 ዓክልበ - 50 ዓም) በፍርስራሽ ተገኝቷል።
22151	ይህ ወንዝ 1,006 ኪ.ሜ. ያህል የሚረዝም ሲሆን ዓለማችን ከሚገኙ ወንዞች 142ኛ ረዥሙ ወንዝ ነው።
22152	ይህ ወንዝ 1,006 ኪ.ሜ. ያህል የሚረዝም ሲሆን ዓለማችን ከሚገኙ ወንዞች 173ኛ ረዥሙ ወንዝ ነው።
22153	በዛሬው ሩሲያ ደግሞ የክዬቭ ታላቅ መስፍን ያሮስላቭ ጥበበኛው ፕራቭዳ ያሮስላቫ የተባለውን ሕገ መንግሥት በ1009 ዓ.ም. ያህል ሠሩ።
22154	ማለት ተጠጊ ያልሆኑ ድርድሮችን በደፈናው ከላይ በተቀመጠው ፎርሙላ መደመር ይቻላል፦ ለምሳሌ ውድሩ 10 የሆነ አንድ ዝርዝር በላይ ባለው ፎርሙላ ብንደመርው የሚል መልስ እናገኛልን ነገር ግን ይሄ ስህተት ነው ምክናይቱም ውድሩ 10 የሆነ ዝርዝር ተጠጊ ዝርዝር አይደለማ።
22155	እንዲሁም በመጽሐፈ ቅዱስ ምስክር ዘንድ በሰናዖር የመሠረተው ናምሩድ ነበር (ዘፍጥረት 10፡10)።
22156	ይህ ወንዝ 1,010 ኪ.ሜ. ያህል የሚረዝም ሲሆን ዓለማችን ከሚገኙ ወንዞች 172ኛ ረዥሙ ወንዝ ነው።
22157	በ ኦሪት ዘፍጥረት 10፡11 መሠረት የሴም ልጅ አሦር ከሰናዖር ወጥቶ ነነዌንና ሌሎችን ከተሞች ሠራ።
22158	በዘፍጥረት 10፡11 መሠረት ይህ አሦር ከሰናዖር ወጥቶ « ነነዌን ፥ የረሆቦትን ከተማ፥ ካለህን፣ በነነዌና በካለህ መካከልም ሬሴንን ሠራ፤ እርስዋም ታላቂቱ ከተማ ናት።»
22159	በኦሪት ዘፍጥረት 10፡11-12 መሠረት የነነዌ መስራች የሴም ልጅ አሦር ቢባልም፣ በአንዳንድ ትርጉም ከእብራይስጥ መጽሐፍ ቅዱስ፣ የነነዌ መስራች ናምሩድ እንደ ነበር ይመስላል።
22160	በእብራይስጥ ትርጉም ኦሪት ዘፍጥረት 10፡11-12 ዘንድ ነነዌንና በነነዌ ዙሪያ ሌሎች ከተሞች የሠራው የሴም ልጅ አሦር ወይም ናምሩድ መሆኑ ግልጽ አይደለም።
22161	ለምሳሌ አንድ አቶም 1 ፕሮቶን፣ 0 ኒውትሮን እና 1 ኤሌክትሮን ካለው ሃይድሮጅን ይሆናል፣ በአንጻሩ 16 ፕሮቶን፣ 16 ኒውትሮን እና 16 ኤሌክትሮን ካለው ድኝ (ሰልፈር) ይሆናል ማለት ነው።
22162	በአሁኑ ስዓት ከሁሉ በላይ በማስላት ማእርጉን የያዘው የፓይን አሃዞች ከትሪሊየን በላይ (10 12 ) ቁጥሮች, በማግኘት ነው።
22163	ከወንድሙ ስዌኖ መሞት ጀምሮ ለ101 ዓመታት (ምናልባት 2312-2211 ዓክልበ.) እንደ ነገሠ ይባላል።
22164	በአይርላንድ ዝርዝሮች መካከል ከሁሉ ቀድሞ የተቀነባበረው የላውድ አቆጣጠሮች (1012 ዓም) ሲሆን በዚህ በኩል የሚሌሲያን ወረራ በዳዊት ልጅ ሰሎሞን ዘመን ነበር (950 ዓክልበ.) ሲል፣ በውስጡ ያሉት የነገስታት ዘመናት በጥንቃቄ ሲደመሩ ወረራው በ1305 ዓክልበ.
22165	ግዮን በመፅሐፍ ቅዱስ በዘፍጥረት ምዕራፍ ሁለት ቁጥር 10 እና 13 ላይ ከኤደን ገነት ከሚወጡት አራት ወንዞች አንዱ ሆኖ ተፅፏል።
22166	በዳን.10÷13 ‹‹የፋርስ መንግሥት አለቃ ግን ሃያ አንድ ቀን ተቋቋመኝ፤ እነሆም ከዋነኞቹ አለቆች አንዱ ሚካኤል ሊረዳኝ መጣ›› በማለት የቅዱስ ሚካኤል ተራዳኢነት ተገልጿል /ዳን.10÷21/፡፡
22167	ይህ የላውድ አቆጣጠሮች (1014 ዓም ተቀነባብ) እና የድሮ አቆጣጠር በመከተል ነው፣ በኋላ የታዩት ታሪኮች ግን ከዚያ በፊት ያደርጉታል፣ ስለ ኮናይንግም አመቶች ቁጥር ይለያያሉ።
22168	ይህም የድሮ መቆጠሪያ የላውድ አቆጣጠሮች (1014 ዓም ተቀነባብሮ) ይመስላል።
22169	የላውድ አቆጣጠሮች (1014 ዓም ተቀነባብሮ) በመከተል፣ ይህ ከ1 እስከ 16 ዓም ድረስ ይሆናል።
22170	የላውድ አቆጣጠሮች (1014 ዓም ተቀነባብሮ) 12 ዓመታት ሲልና የድሮ አቆጣጠር በመከተል፣ ይህ ከ1305 እስከ 1293 ዓክልበ.
22171	የላውድ አቆጣጠሮች (1014 ዓም ተቀነባብሮ) እና የድሮ አቆጣጠር በመከተል፣ ይህ ከ1230 እስከ 1153 ዓክልበ.
22172	የላውድ አቆጣጠሮች (1014 ዓም ተቀነባብሮ) እና የድሮ አቆጣጠር በመከተል፣ ይህ ከ1260 እስከ 1230 ዓክልበ.
22173	የላውድ አቆጣጠሮች (1014 ዓም ተቀነባብሮ) እና የድሮ አቆጣጠር በመከተል፣ ይህ ከ1280 እስከ 1260 ዓክልበ.
22174	የላውድ አቆጣጠሮች (1014 ዓም ተቀነባብሮ) እና የድሮ አቆጣጠር በመከተል፣ ይህ በ1290 ዓክልበ.
22175	የላውድ አቆጣጠሮች (1014 ዓም ተቀነባብሮ) እና የድሮ አቆጣጠር በመከተል፣ ይህ ከ1290 እስከ 1280 ዓክልበ.
22176	የላውድ አቆጣጠሮች (1014 ዓም ተቀነባብሮ) እና የድሮ አቆጣጠር በመከተል፣ ይህ ከ1293 እስከ 1290 ዓክልበ.
22177	የላውድ አቆጣጠሮች (1014 ዓም ተቀነባብሮ) በመከተል፣ ይህ ከ16 እስከ 21 ዓም ድረስ ይሆናል።
22178	የላውድ አቆጣጠሮች (1014 ዓም ተቀነባብሮ) እንዳለው 17 ነበር፣ እርሱና የድሮ አቆጣጠር በመከተል፣ ይህ ከ870 እስከ 853 ዓክልበ.
22179	የላውድ አቆጣጠሮች (1014 ዓም ተቀነባብሮ) 20 ዓመት ሲል እሱን እና የድሮ አቆጣጠር በመከተል፣ ይህ ከ1069 እስከ 1049 ዓክልበ.
22180	የላውድ አቆጣጠሮች (1014 ዓም ተቀነባብሮ) 20 ዓመት ሲል እሱን እና የድሮ አቆጣጠር በመከተል፣ ይህ ከ1089 እስከ 1069 ዓክልበ.
22181	የላውድ አቆጣጠሮች (1014 ዓም ተቀነባብሮ) እንዳለው 20 ነበር፣ እርሱንና የድሮ አቆጣጠር በመከተል፣ ይህ ከ690 እስከ 670 ዓክልበ.
22182	የላውድ አቆጣጠሮች (1014 ዓም ተቀነባብሮ) 27 አመት አለው፣ እሱንና የድሮ አቆጣጠር በመከተል፣ ይህ ከ1049 እስከ 1022 ዓክልበ.
22183	የላውድ አቆጣጠሮች (1014 ዓም ተቀነባብሮ) በመከተል፣ ይህ ከ27 እስከ 11 ዓክልበ.
22184	በተለይ የላውድ አቆጣጠሮች (1014 ዓም ተቀነባብሮ) እና የድሮ አቆጣጠር በመከተል፣ ይህ ከ366 እስከ 364 ዓክልበ.
22185	የላውድ አቆጣጠሮች (1014 ዓም ተቀነባብሮ) በመከተል፣ ይህ ከ37 እስከ 27 ዓክልበ.
22186	በተለይ የላውድ አቆጣጠሮች (1014 ዓም ተቀነባብሮ) እና የድሮ አቆጣጠር በመከተል፣ ይህ ከ406 እስከ 366 ዓክልበ.
22187	በተለይ የላውድ አቆጣጠሮች (1014 ዓም ተቀነባብሮ) እና የድሮ አቆጣጠር በመከተል፣ ይህ ከ426 እስከ 406 ዓክልበ.
22188	በተለይ የላውድ አቆጣጠሮች (1014 ዓም ተቀነባብሮ) እና የድሮ አቆጣጠር በመከተል፣ ይህ ከ510 እስከ 503 ዓክልበ.
22189	በተለይ የላውድ አቆጣጠሮች (1014 ዓም ተቀነባብሮ) እና የድሮ አቆጣጠር በመከተል፣ ይህ ከ520 እስከ 510 ዓክልበ.
22190	በተለይ የላውድ አቆጣጠሮች (1014 ዓም ተቀነባብሮ) እና የድሮ አቆጣጠር በመከተል፣ ይህ ከ550 እስከ 520 ዓክልበ.
22191	በተለይ የላውድ አቆጣጠሮች (1014 ዓም ተቀነባብሮ) እና የድሮ አቆጣጠር በመከተል፣ ይህ ከ557 እስከ 550 ዓክልበ.
22192	የላውድ አቆጣጠሮች (1014 ዓም ተቀነባብሮ) እና የድሮ አቆጣጠር በመከተል፣ ይህ ከ572 እስከ 566 ዓክልበ.
22193	የላውድ አቆጣጠሮች (1014 ዓም ተቀነባብሮ) እና የድሮ አቆጣጠር በመከተል፣ ይህ ከ605 እስከ 593 ዓክልበ.
22194	የላውድ አቆጣጠሮች (1014 ዓም ተቀነባብሮ) እና የድሮ አቆጣጠር በመከተል፣ የኤና ዘመን ከ633 እስከ 621 ዓክልበ.
22195	የላውድ አቆጣጠሮች (1014 ዓም ተቀነባብሮ) እና የድሮ አቆጣጠር በመከተል፣ ይህ ከ634 እስከ 633 ዓክልበ.
22196	የላውድ አቆጣጠሮች (1014 ዓም ተቀነባብሮ) እና የድሮ አቆጣጠር በመከተል፣ ይህ ከ644 እስከ 634 ዓክልበ.
22197	የላውድ አቆጣጠሮች (1014 ዓም ተቀነባብሮ) እና የድሮ አቆጣጠር በመከተል፣ ይህ ከ650 እስከ 644 ዓክልበ.
22198	የላውድ አቆጣጠሮች (1014 ዓም ተቀነባብሮ) በመከተል፣ ይህ ከ67 እስከ 52 ዓክልበ.
22199	የላውድ አቆጣጠሮች (1014 ዓም ተቀነባብሮ) እና የድሮ አቆጣጠር በመከተል፣ ይህ ከ691 እስከ 690 ዓክልበ.
22200	የላውድ አቆጣጠሮች (1014 ዓም ተቀነባብሮ) እና የድሮ አቆጣጠር በመከተል፣ ይህ ከ700 እስከ 691 ዓክልበ.
22201	የላውድ አቆጣጠሮች (1014 ዓም ተቀነባብሮ) እና የድሮ አቆጣጠር በመከተል፣ ይህ ከ752 እስከ 740 ዓክልበ.
22202	የላውድ አቆጣጠሮች (1014 ዓም ተቀነባብሮ) 7 ዓመት ብቻ ይላል፤ ይህን የድሮ አቆጣጠር በመከተል፣ ከ612 እስከ 605 ዓክልበ.
22203	የላውድ አቆጣጠሮች (1014 ዓም ተቀነባብሮ) እና የድሮ አቆጣጠር በመከተል፣ ይህ ከ762 እስከ 761 ዓክልበ.
22204	የላውድ አቆጣጠሮች (1014 ዓም ተቀነባብሮ) እና የድሮ አቆጣጠር በመከተል፣ ይህ ከ769 እስከ 762 ዓክልበ.
22205	የላውድ አቆጣጠሮች (1014 ዓም ተቀነባብሮ) በመከተል፣ ይህ እስከ78 ዓክልበ.
22206	የላውድ አቆጣጠሮች (1014 ዓም ተቀነባብሮ) በመከተል፣ ፫ ዓመት ነበር፣ ይህም ከ78 እስከ 67 ዓክልበ.
22207	የላውድ አቆጣጠሮች (1014 ዓም ተቀነባብሮ) በመከተል፣ ይህ ከ78 እስከ 67 ዓክልበ.
22208	የላውድ አቆጣጠሮች (1014 ዓም ተቀነባብሮ) እና የድሮ አቆጣጠር በመከተል፣ ይህ ከ790 እስከ 769 ዓክልበ.
22209	የላውድ አቆጣጠሮች (1014 ዓም ተቀነባብሮ) እና የድሮ አቆጣጠር በመከተል፣ ይህ ከ815 እስከ 803 ዓክልበ.
22210	የላውድ አቆጣጠሮች (1014 ዓም ተቀነባብሮ) እና የድሮ አቆጣጠር በመከተል፣ ይህ ከ890 እስከ 870 ዓክልበ.
22211	የላውድ አቆጣጠሮች (1014 ዓም ተቀነባብሮ) እንዳለው 9 ነበር፤ እርሱንና እና የድሮ አቆጣጠር በመከተል፣ ይህ ከ566 እስከ 557 ዓክልበ.
22212	የላውድ አቆጣጠሮች (1014 ዓም ተቀነባብሮ) እና የድሮ አቆጣጠር በመከተል፣ ይህ ከ970 እስከ 965 ዓክልበ.
22213	ከ10-15% የሚሆነው የአገሬው ወንድ ሃይል በኢንደስትሪ፣ በእርሻና በጥቃቅን የተላላኪ ስራወች ተቀጥርው ይሰሩ ነበር።
22214	ይህ ከመሆኑ በፊት አስቀድማ ንግስት እሌኒ የተባለችው የሃድያ ንግስት ( የዘርዓ ያዕቆብ ሚስት)፣ ለፖርቱጋሎች የወታደር እርዳታ እንዲያረጉ መልዕክት ልካ ኖሮ፣ ታህሳስ 10፣ 1541 400 ጠመንጃ ያነገቱ የፕርቱጋል ሰራዊት ምጽዋ ላይ አረፉ።
22215	ከ10 አመት በሁዋላ፣ በ1588 ኦቶማን ቱርኮች፣ ከተባረሩበት ድባርዋ መልሰው ሊቆጣጠሩ ሲሞክሩ በመሸነፋቸው አርቂቆ ላይ የነበረውን ግዛታቸውን ሰርጸ ድንግል አፈረሰባቸው።
22216	በኦሪት ዘፍጥረት 10፡16 መሠረት የከነዓን ካም ልጆች ናቸው።
22217	ዓፄ ፋሲለደስ ወይም ዓፄ ፋሲል (የዙፋን ስማቸው ዓለም ሰገድ) ከአባታቸው አፄ ሱሰኒዮስ እና እናታቸው ልዕልት ስልጣነ ምገሴ በመገዛዝ፣ ሸዋ ህዳር 10፣ 1603 (እ.ኤ.አ) ተወለዱ።
22218	ሳግሞው መምበርቱ መምበርቱ ( መስከረም 10 ቀን 1604 ዓ.ም. የሞቱ) ፈረንሳያውያን በአካዲያ (የዛሬው ኖቫ ስኮሺያ ፣ ካናዳ ) መጀመርያ በሠፈሩበት ወቅት የሚግማቅ ብሔር ሳግሞው (አለቃ) ነበሩ።
22219	በሚያዝያ 10 ቀን 1642 ዓ.ም. የመንግሥት ጉባኤ የኖርሳምቶንሸር ዳኛ አቶ ፔንትሎው በሚከተለው ችሎት «በአቅራቢያው ባሉት አስተካካዮች ላይ» ክስ እንዲያካሄድባቸው ታዘዘ።
22220	እንደገና ዘዳግም 10፡19፦ «እናንተ በግብፅ አገር ስደተኞች ነበራችሁና ስለዚህ ስደተኛውን ውደዱ።»
22221	በምድር ላይ የነበረውን ሥራ በፈፀመ ጊዜ ኢየሱስ ወደአባቱ ዘንድ ወደሰማይ አረገ፡፡ ይህም ጭምር ለእኛ ነበር፡፡ ምክንያቱም አሁንና ለዘላለሙ ከእርሱ ጋር አብረን ለመኖር ወደ እግዚአብሔር መገኛ የምንሄድበት መንገድ ከፍቶልናል፡፡ (ዕብ 10፡19-22)፡፡ በተጨማሪ ዮሐንስ 14፡1-3 ይመልከቱ።
22222	ጁላይ 10 ቀን 1942 እ.ኤ.አ. ተወልዶ በሜይ 16 ቀን 2010 እ.ኤ.አ. ሞተ።
22223	ኡይጉርኛ በቻይና የተጻፈበት ጽሕፈት ከ10ኛው ክፍለ ዘመን ጀምሮ የአረብኛ ፊደል ሲሆን በ1961 ዓ.ም. የቻይና መንግሥት የላቲን ፊደልን አይነት አወጣለት።
22224	እሱ በማራቶን የሰበረው ሪከርድ ለ10 አመታት ማለትም ከ1988-1998 እ.ኤ.አ. ሳይሰበር ቆይቶአል።
22225	አቶማዊ ቁጥሩም 102 ነው።
22226	ከዚህ በኋላ በምዕራፍ 10 የኖኅ ልጆች ሲዘረዘሩ 2 «ኤውላጥ» የተባሉ ሰዎች ይገኛሉ።
22227	በዩናይትድ እስቴትስ የተደረገ ሙከራ እንደሚያረጋግጠው፣ የአኤሮፕላንን ቀዛፊ ሞተር (ፕሮፔለር) ያለሳንክ ለማንቀሳቀስ፣ በነዳጅ ከሚንቀሳቀስ ሞተር ይልቅ፣ የኤሌክትሪክ ሞተር ምናልባት 10 ፣ ብሎም 20 እጥፍ ያህል ይበልጥ አስተማማኝ ነው የተባለው።
22228	በዚህም መሰረት ማንኛውም ሰው የራሱን አድስ አስተዋፆ ማበርከትና ብሎም ሌሎች የቀረቡ መረጃዎችን ማስተካክልና ማረም እንዲያስችል ተደርጎ ዲዛይን የተተደረገው የመጀመሪያው የኑፔዲያ የዊኪ ገፅ እ.ኤ.አ ጥር 10 ቀን 2001 ዓ.ም. አየር ላይ ዋለ።
22229	በየካቲት 10 ቀን 2008 ዓ.ም. አማርኛ ወደ ማናቸውም ሌላ ቋንቋ በኮምፒውተር በቀላሉ ወደሚተረጎሙት ቋንቋዎች ገብታለች።
22230	ይህ ወንዝ 1,020 ኪ.ሜ. ያህል የሚረዝም ሲሆን ዓለማችን ከሚገኙ ወንዞች 168ኛ ረዥሙ ወንዝ ነው።
22231	ጠቅላላ ብዛታቸው ከ10 እስከ 20 ሚሊዮን የሚገመት ሲሆን እነዚህም በሶማሊያ (ከ8 ሚሊዮን በላይ)፣ ኢትዮጵያ (ከ3 እስከ 5 ሚሊዮን)፣ ጅቡቲ (250,000)፣ ሰሜን-ምስራቅ ኬንያ (240,000)፣ እና በሌሎች ውጭ ሀገሮች ይገኛሉ።
22232	"ብርሃን በአስተላላፊወች ዘንድ በቀጥታ መስመር ይጓዛል" — አላዝን ስነ ብርሃን በተሰኘ መጽሃፉ (1021).
22233	ከሁሉ ቀድሞ የተቀነባበረው ዝርዝር የላውድ አቆጣጠሮች (1021 ዓም) ፪ አመታት ይሰጠዋል።
22234	ይህ አገር ስም በአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ «መቄዶን» ሲጻፍ (10፡21)፣ በጥንታዊ ቅጂዎች (በግሪክ፣ እብራይስጥ፣ ጽርዕ) ወዘተ) ግን «ሜዶን» ነው።
22235	በኩፋሌ 10፡24 መሠረት « የከለዳውያን ዑር » በአርፋክስድ ወገን በኬሴድ ልጅ በዑር ተሠርቶ ነበር፤ ይህም በመጽሐፍ ቅዱስ አብርሃም የተወለደበት ከተማ ነው።
22236	በኩፋሌ 10፡24 መሠረት «የከለዳውያን ዑር» በአርፋክስድ ወገን በኬሴድ ልጅ በዑር በ1687 አመተ አለም ተሠርቶ ነበር።
22237	በተጨማሪ በዘፍጥረት 10፡25 ዘንድ በፋሌቅ ዘመን ምድሪቱ ተከፍላለች።
22238	በ መጽሐፈ ኩፋሌ 10፡26-28 ዘንድ፣ ናኮር ከአባቱ ሴሮሕና ከእናቱ ሜልካ በ1744 አመተ አለም ተወለደ።
22239	በ መጽሐፈ ኩፋሌ 10፡28-11፡16 ዘንድ፣ ታራ ከአባቱ ናኮርና ከእናቱ ኢዮስካ በ1806 አመተ አለም ተወለደ።
22240	የኖረ) ከ103 ዓክልበ.
22241	በስንት አይነት መንገድ ከ10 ሰዎች 3 ሰዎች ሊቀጠሩ ይችላሉ?
22242	ጁልየስ ሲዘር ባለ 10 ወራትና 300 ቀናት የነበረውን የሮማውያን ካላንደር ትቶ 365.25 ቀናት የኣለውን ካለንደር ወስዷል።
22243	ሌላው የጫማ አይነት የሰርቬይ ጫማ የሚባለው ሲሆን 1 የሰርቬይ ጫማ ከ0.3048006 ሜትር ጋር እኩል ነው።
22244	እሑድ ለአረመኔ ሮማውያን ሃይማኖት ጸሐይ ያመለኩበት ቀን ስለ ነበር፣ የሮማ ንጉሥ ቆስጠንጢኖስ በመጋቢት 10 ቀን 313 ዓ.ም. በአዋጅ እሑድ ለሮማ ዜጎች ሁሉ የእረፍት ቀን እንዲሆንላቸው አዘዘ።
22245	ባሩድ በቻይና ተገኝቶ ጥቅሙ እንደ የጦርነት መሣርያ በ1036 ዓም ዉጂንግ ዞንግያው በተባለ ጽሑፍ ተጻፈ።
22246	ገንዘብ በ10% አራጣ የሚያበድር ኪዳነ ማርያም የሚባል ነጋዴ በከተማይቱ እንደነበር የፈረንሳይ ተጓዦች ሳይጠቅሱ አላለፉም 3rd Int.
22247	አቶማዊ ቁጥሩም 104 ነው።
22248	በኖርዌ መዝገቦች መሠረት፣ ከተማው መጀመርያ አስሎ ተብሎ የተመሠረተ በ1041 ዓ.ም. ገደማ በንጉሥ ሃራልድ 3ኛ ነበር።
22249	መጽሐፉ ባለ 10 ገጽ ሲሆን የደንቡ ቃል በ45 ቁጥሮች ተመድቧል፡፡
22250	በሌላ ገለልተኛ ትምና ደግሞ የ104,537 ሰው መኖሪያ ተደርጎ ተገምቷል።
22251	ይህ ሕግ በ1046 ታድሶ በኪዬቭ ሩስ በሙሉ ህጝ ሆነ።
22252	እንደገና በ1046 ዓም ( 1054 እ.ኤ.አ. ) ከ«ታላቅ መነጣጠል» ቀጥሎ የቁስጥንጥንያ ጳጳስ ከሮሜ ፓፓ ሲለያዩ፣ ከዚያ በዘልማድ የፓፓ ሃይማኖት «ካቶሊክ»፣ የቁስጥንጥንያም «ኦርቶዶክስ» («ምሥራቅ ኦርቶዶክስ») በመባል ታወቁ።
22253	በኩፋሌ 10፡47 ደግሞ አብራም የአባቱን ልጅ ሦራን እንዳገባት ይገልጻል።
22254	አይንጉስ ኦልሙካዳ በአይርላንድ አፈ ታሪክ ከ1049 እስከ 1022 ዓክልበ.
22255	ከስራዎቹ ውስጥ የእስያ ታሪክ (10 መጻሕፍት)፣ የአውሮጳ ታሪክ (49 መጻሕፍት)፣ እና ስለ ቀይ ባሕር (5 መጻሕፍት) የተሰኙት ተጠቃሽ ናቸው።
22256	አቶማዊ ቁጥሩም 105 ነው።
22257	ድሬዳዋ የተመሠረትችበትን 105ኛ ዓመት በቅርቡ ስታከብር ስማቸው ተጠርቶ ተመስግነዋል።
22258	ወይም እንደገና አንዱ ድርጊት ለ10 ሰዎች፣ ሁለተኛውም ለ5 ሰዎች ብቻ ደስታ ወይም ጥቅም ካመጣ፣ መጀመርያው የበለጠው ግብረገብ ነው ብሎአል።
22259	ከዚያ በኋላ ያለው ተጨማሪ መረጃ በ1050 ዓም አካባቢ እንደ ተጻፈ ይመስላል።
22260	ማትሪክሶች አጻጻፋቸው እንዲህ ይመስላል : እንግዲህ 10፣ 5፣ 22፣ 0፣ 100 ፣ 4 ፣ 7፣ 55፣ እና 41 የማትሪክሱ አባላት ይሰኛሉ።
22261	የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር 1,053,500 (ዙሪያ) እና 437,200 (ከተማው) ሆኖ ይገመታል።
22262	በሚከተለውም ዦው ሥርወ መንግሥት (1054-229 ዓክልበ.) በዋና ከተማቸው ውስጥ አምስት ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ነበሩዋቸው፣ ከነዚህም አንዱ «ታይሥዌ» ወይም «ፒ ዮንግ» ተባለ።
22263	የካቶሊክ ቤተ ክርስቲያን የምዕራባዊው ኦርቶዶክስ ቤተክርስትያን እስከ 1054 እ.ኤ.አ. ድረስ የምሥራቅ ምዕራብ ቅስቀሳ ያካሂዳለች፣ በተለይም የጳጳሱ ስልጣንን እንዲሁም የኬልቄዶናዊያን ቅኝት በ451 እ.ኤ.አ. ከመካከለኛው ምስራቅ ኦርቶዶክሳዊ አብያተ ክርስቲያናት (ክረምቴክያን) በፊት ከኬክሮኒያ ቤተክርስትያን በፊት ልዩነት ነበር።
22264	በትውፊቶቹ አቆጣጠር ከአጽትላን ወደ ደቡብ የተጓዙበት አመት 1056 ዓ.ም. ነበር።
22265	ስለዚህ የማናቸውም ተቃዋሚ ወይም ጋኔን ፈቃድ ቢኖር በእግዚአብሔር ፈቃድና ትግዕስት ብቻ ነው ስንኳ ለጊዜው ሊቃወሙት የሚቻለው ( ኩፋሌ 10:5-7)።
22266	በቆፋሪዎች አስተሳሰብ፣ ከኖርማኖች ወረራ (1058 ዓ.ም.) አስቀድሞ እንግሊዞች ቀና፣ ጻድቅ፣ እና በእኩልነት የኖረ ነገድ ሆነው ነበር።
22267	በኢንግላንድ ግን እስከ 1058 ዓም.
22268	በ1058 ዓ.ም. ዊሊያም 1 «አሸናፊ» ከነሠራዊቱ እንግሊዝ አገርን ወርሮ ንጉስ ከሆነ በኋላ አዲስ መንግሥት ለማቆም መኳንንቶቹን ከፈረንሳይ ከሱ ጋራ አመጣ።
22269	ኖርማኖች እንግሊዝን በ1059 ከወረሩ ጀምሮ እንግሊዝኛ ከትምህርት ቤት ስለ ተከለከለ በየጥቂቱ ባሕርዩ እጅግ ተለወጠ።
22270	በቤልጅግ ውስጥ 1.05 ሚሊዮን፤ በሆላንድም 90,000፤ በፈረንሣይም 20,000 ተናጋሪዎች አሉት።
22271	አቶማዊ ቁጥሩም 106 ነው።
22272	በፈጣን የምርመራ ዘዴ ውጤቱን ከ10-60 ደቂቃዎች ውስጥ ማውቅ የሚያስችል የመመርመሪያ ዘዴ ነው።
22273	የጊላ ኮማይን 1064 ዓም ግጥም (በሌቦር ጋባላ ኤረን እንደ ታተመ) እንዲህ አለው፦
22274	ሌቦር ጋባላ ኤረን የጊላ ኮማይን ግጥም (1064 ዓም) ሲጠቅስው፣ ይህ የሆነው የነመድ ወገን ከደረሰው 217 ዓመት በኋላ ነበር።
22275	ዮኩ ሙሙ በአይርላንድ አፈ ታሪክ ከ1069 እስከ 1049 ዓክልበ.
22276	በስራ ላይ ለ107 አመታት እንደ ቆዩም እናገኛለን፤ ሰዎች በዛኛ ዘመን ለረጅም ዕድሜ ይኖሩ ነበርና።»
22277	በዚህ መጽሐፍ ዘንድ ንጉሥ ኬልቴስ ሲያርፍ ዕድሜው 107 ዓመት ነበር።
22278	አቶማዊ ቁጥሩም 107 ነው።
22279	ይርጋ ዱባለ የ10 ዓመት ልጅ እያለ፣ ታናሽ ወንድሙ ባዘዘው ዱባለ ደግሞ የ 7 ዓመት ልጆች ሆነው ማሲንቋቸውን ይዘው ሲጫወቱ “እኒያ ልጆች የታሉ?”
22280	በዘፍጥረት 10 የሚገኘው ትውልድ መጽሐፍ፣ የልጆቹ ስሞች 70 ወይም 72 አገሮችና ቋንቋዎች ሆኑ።
22281	ይህ ወንዝ 1,078 ኪ.ሜ. ያህል የሚረዝም ሲሆን ዓለማችን ከሚገኙ ወንዞች 160ኛ ረዥሙ ወንዝ ነው።
22282	አቶማዊ ቁጥሩም 108 ነው።
22283	ፕሮፌሰር ዲ. ፒ. ማካርጢ እንዳስረዳው፣ የላውድ አቆጣጠሮች እና የቲገርናቅ ዜና መዋዕል (1080 ዓም ተቀነባብሮ) ስለሚስማሙ እነዚህ የድሮ መቆጠሪያ በታማኝነት ጠበቁ።
22284	በስሜን አሜሪካ የኖሩ ኗሪ ጎሣ ሆደነሾኒ 'የአፈ ቃል' ሕገ መንግሥት « ጋያነሸጎዋ » የነበራችው ከ1080-1140 ዓ.ም. አካባቢ ጀምሮ እንደሆነ ይታመናል።
22285	የቲገርናቅ ዜና መዋዕል (1080 ዓም ተቀነባብሮ) እና ክሮኒኮን ስኮቶሮም (1142 ዓም ተቀነባብሮ) በ344 ዓም እንደ ጀመረ ይመለከታል፣ አመቶቹም 8 ብቻ ይሰጣሉ።
22286	የቲገርናቅ ዜና መዋዕል (1080 ዓም ተቀነባብሮ) ዘንድ የሉጋይድ ዘመን በ210 ዓም እንደ ጀመረ፣ ለ፴ ዓመት እንደ ገዛ ይዘግባል።
22287	የቲገርናቅ ዜና መዋዕል (1080 ዓም ተቀነባብሮ) የፈርገስ ዘመን በ239 እንደ ጀመረ ቢለንም፣ ሉጋይድ ግን ከ210 ጀመሮ ለ፴ ዓመታት እንደ ገዛ ይላል።
22288	የቲገርናቅ ዜና መዋዕል (1080 ዓም ተቀነባብሮ) ዘንድ የኮርማክ ዘመን በ241 ዓም እንደ ጀመረ፣ በ252 እንደ ሞተ ይዘግባል።
22289	የቲገርናቅ ዜና መዋዕል (1080 ዓም ተቀነባብሮ) በ280 ዓም እንደ ጀመረ፣ እስከ 316 ዓም ድረስ እንደ ገዛ ይመለከታል።
22290	የቲገርናቅ ዜና መዋዕል (1080 ዓም ተቀነባብሮ) የሙይረዳቅ ዘመን በ320 ዓም ጀመረ ሲል፣ ካይልባድ ሙይረዳቅን የገደለበት ዓመት በ343 ዓም ያደርጋል።
22291	የቲገርናቅ ዜና መዋዕል (1080 ዓም ተቀነባብሮ) ካይልባድ ሙይረዳቅን የገደለበት ዓመት በ343 ዓም ያደርጋል፤ ከፍተኛ ንጉሥ እንደ ሆነ ግን አይጠቅስም።
22292	ከ1081 እስከ 1135 ዓ.ም. ድረስ ራስ-ገዥ የሞንዞን መንግሥት ዋና ከተማ ነበር።
22293	የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 10,849,000 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 8,689,000 ሆኖ ይገመታል።
22294	ዩኒቨርሲቲ ኦፍ ኦክስፎርድ በኦክስፎርድ ፣ ኢንግላንድ የሚገኝ ሲሆን በእንግሊዝኛ ተናጋሪው ዓለም ውስጥ ለረጅም ጊዜ (ከ1088 ዓ.ም. በፊት) ያስተማረው ዩኒቨርስቲ ነው።
22295	ይህ ስርዓት በ1088 ዓ.ም. ከተካሄደው አንደኛው የመስቀል ጦርነት በኋላ ማለትም በ1110 ዓ.ም. አዲስ የተቋቋመውን የእየሩሳሌም መንግስት ከእስላሞች ለመከላከልና ወደ ከአውሮፓ ወደ እየሩሳሌም የሚጎርፉትን ተሳላሚዎች ደህንነት ለመጠበቅ የተመሰረተ ነው።
22296	ፍያኩ ላብራይኔ በአይርላንድ አፈ ታሪክ ከ1089 እስከ 1069 ዓክልበ.
22297	ኖሪኩም በሮሜ መንግሥት ውስጥ በ109 ዓ.ም.
22298	አቶማዊ ቁጥሩም 109 ነው።
22299	ቴውቶኔስ የተባለው ነገድ በታሪክ የሮሜ መንግሥትን ወርረው በ109 ዓክልበ.
22300	በርግጥ አንድ ተግባራዊ ውጤት ያለውን ሳይንሳዊ ጥናት ላማካሄድ ቲዮሪ መሰረታዊ መነሻ ማሆኑ አይካድም አንስታይን ግን 10 በመቶ ጊዜውን ለጥናት 90 በመቶውን ደግሞ ለተግባራዊ ምርምር ነበር የሚያውለው።
22301	በመጀመርያው መስቀል ጦርነት (1092 ዓ.ም) ስሙ 'ጊብለት' ተብሎ ለጊዜ የፈረንጆች ማዕከል ሆነ።
22302	በእንግሊዝ አገር በ1092 ዓ.ም. ንጉስ 1 ሄንሪ የነጻነት ሥርአት የተባለውን ሰነድ አዋጀ።
22303	ቤን 10 ( እንግሊዝኛ : Ben 10) የአሜሪካ አኒሜሽን ቴሌቪዥን ትርዒት ነው።
22304	ቊጥቋጥ ወይም ትንሽ ዛፍ፣ እስከ 10 m ድረስ ሊቆም ይችላል።
22305	ለምሳሌ 10 MegaBytes ወይም ባጭሩ ሲጸፍ 10MB ይህ ማለት 10,485,760 Bytes ይሆናል ማለት ነው፡፡
22306	ከ11ኛ ክፍለ ዘመን ጀምሮ ታውቋል።
22307	ይህ ቀበሌኛ ደግሞ ከ11ኛ ክፍለ-ዘመን በኋላ በእንግሊዝኛ ላይ ከፍተኛ ተጽእኖ አደረገ።
22308	ሐሪ አትክንስ፣ የኢትዮጵያ ታሪክ፣ ገፅ 11 የሞቱትም ከፈረስ ወድቀው ነው።
22309	በዚህ 11ኛው (ጤባዊ) ሥርወ መንግሥት መጨረሻ፣ «የግብጽ መካከለኛ መንግሥት» ዘመን መሠረት ይባላል።
22310	እስከ 11ኛው ክፍለ ዘመን ዓክልበ.
22311	የዚህ ግድብ ቀዳሚ የግንባታ ሙከራ የተካሄደው በ11ኛው ክፍለ ዘመን ነበር።
22312	ይህም ታላቅ ዚምባብዌ በ11ኛው ክፍለ-ዘመን አንድትሻሻል ረድቷል።
22313	አይባ ከጎንደር ከተማ በስተምስራቅ በኩል 11ኪ.
22314	ትልቅ-አፍ ባስ የሚባለው የለጋ ውሃ የዓሣ ዝርያ ሲሆን፡ በአማካኝ እስከ 11ኪሎ ድረስ ይደርሳል።
22315	በአዲስ ኪዳን ውስጥ ደግሞ በለስ በክርስቶስ ምሳሌዎች ብዙ ጊዜ ይጠቀሳል፤ በማርቆስ ወንጌል ምዕራፍ 11 መሠረት ኢየሱስም አንዲቱን በለስ ረግሞ ነበር።
22316	የአገር ይፋዊ ብሔራዊ ቋንቋ ፈረንሳይኛ ሲሆን ከብዙ ኗሪ ቋንቋዎች 11ዱ በተለይም ዎሎፍኛ አገራዊ ዕውቅና አላቸው።
22317	በዚያው ዘመን ከጤቤስ የራቁት ክፍሎች ወደ ደቡብም ሆነ ወደ ስሜን ከጤቤስ ፈርዖኖች (11ኛው ሥርወ መንግሥት) ያመጹ ነበር።
22318	አቶማዊ ቁጥሩም 11 ነው።
22319	ላሊበላ እኒህን 11 አብያተ ክርስቲያናት እንዴት እንዳስገነባ ዝርዝር መረጃ የለም።
22320	በሉቃስ ወንጌል 11 ከማቴዎስ ትንሽ ይለያል፦
22321	በደቡብ አፍሪቃ ሕገ መንግሥት መሠረት 11 ልሳናት በእኩልነት ይፋዊ ኹኔታ አላቸው።
22322	የምግብ ደንቦች ለእስራኤል በኦሪት ዘሌላውያን ምዕራፍ 11 ይገኛሉ።
22323	በተመድ ትርጒም፣ 11 አገራት ይጥቅልላል፣ እነርሱም አንጎላ ፣ ካሜሩን ፣ የመካከለኛው አፍሪካ ሪፐብሊክ ፣ ቻድ ፣ ኮንጎ ሪፐብሊክ ፣ ኮንጎ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ፣ ኢኳቶሪያል ጊኔ ፣ ጋቦንና ሳን ቶሜና ፕሪንሲፔ ናቸው።
22324	በሱመር ነገሥታት ዝርዝር መሠረት ለ11 አመትነገሠ።
22325	ይሁንና ማንኛውንም መሬት ያለን ክብ መጠነ ዙርያ ለማግኘት ከ11 አሃዞች በላይ አያስፈልገንም።
22326	ከተማው መጀመርያው የተሠራው በ11ኛው ክፍለ ዘመን ነበር።
22327	በዝምሪ-ሊም 11ኛው አመት እሽመ-ዳጋን ዙፋኑን ለልጁ ለሙት-አሽኩር እንደ ተወው ይታወቃል።
22328	በላሊበላ 11 ውቅር ዐብያተ ክርስቲያናት ያሉ ሲሆን ከነዚህም ውስጥ ቤተ ጊዮርጊስ (ባለ መስቀል ቅርፁ) ሲታይ ውሃልኩን የጠበቀ ይመስላል።
22329	በፈርዖኑ 11 ራምሴስ ዘመነ መንግሥት ሔርሆር የሠራዊቱ መኰንን ሲሆን የኑብያን አገረ ገዢ ፒነሔሲን ከቴብስ አባረረው።
22330	የዛሬውን ጋና መጀመርያ የሠፈሩት በ11ኛ ክፍለ ዘመን የአካን ግዛቶች ነበሩ።
22331	በመጽሐፍ ቅዱስ ኦሪት ዘፍጥረት ምዕራፍ 11 ዘንድ፣ የባቢሎን ግንብ ሰማይን እንዲደርሱ የተባበሩት ሰው ልጆች የሠሩ ግንብ ነበር።
22332	በዓረብኛ ደግሞ ተመሳሳይ ፊደል "ካፍ" ተብሎ በ"አብጃድ" ተራ 11ኛ ነው።
22333	ተንኮለኛ ናቸው በሚቀጥለው ቀን፣ ሚያዚያ11 ላይ፣ ናፒየር ለቴዎድሮስ በጻፈው ደብዳቤ ንጉሡ እስረኞቹን ከፈቱና ለ"እንግሊዟ ንግሥት እጅ ከሰጡ" "በክብር እንደሚያዙ" አሳወቃቸው።
22334	አይሁዳዊ ሚድራሽ 'ራባ' እና በ11ኛ ክፍለ-ዘመን የኖረው አይሁድ ጸሐፊ ራሺ እንዳለው የኖህ ሚስት የላሜህ ሴት ልጅና የቱባልቃይን እኅት ናዕማህ ነበረች።
22335	አቡበክር በአስራ አራተኛው አመተ ሂጅራ በወርሃ ጀማዱል አኺር 11ኛ ቀን ሰኞ ቀን ይህችን ዓለም በሞት ተሰናበቱ።
22336	እስልምና የአካባቢው ዋና ሀይማኖት ሲሆን ወደ ሴኔጋል የተዋወቀውም በ11ኛው መቶ ክፍለ-ዘመን እንደሆነ ይታመናል።
22337	የአይርላንድ ታሪኮች እንዳሉት የብሬሳል ዘመን ለ11 ዓመታት ቆየ።
22338	ኢ. ዋግነር፣ ዘ ዲክሽነሪ ኦፍ ኢትዮጵያን ባዮግራፊ፣ ገጽ 1፣ ቮልዩም 1፣ በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ የኢትዮጵያ ጥናት ኢንስቲትዩት፣ አዲስ አበባ፣ ኢትዮጵያ።
22339	ኆኅተ ወይ የ አመክንዮ ኆኅት አይነት ሲሆን ውጤቱ እውነት (1) እሚሆነው ከሁለቱ ግቤቱ አንዱ ብቻና ብቻ እውነት (1) ሲሆን ነው።
22340	ኆኅተ እና አምክንዮ-እናን በቁስ እንደመግልጹ፣ የዚህ ኆኅት ውጤት ከፍተኛ ቮልቴጅ (1) እሚሆነው ሁለቱም ግቤትዎቹ ከፍተኛ (1) ሲሆኑ ብቻ ነው።
22341	በኦሪት ዘዳግም 1:1 እንደገና፣ « በዮርዳኖስ ማዶ በምድረ በዳ፥ በዓረባ ውስጥ በኤርትራ ባሕር ፊት ለፊት፥ በፋራን በጦፌልም በላባንም በሐጼሮትም በዲዛሃብም መካከል ሳሉ፥ ሙሴ ለእስራኤል ሁሉ የነገራቸው ቃል ይህ ነው» በማለት ይጀመራል።
22342	መስከረም 1 የኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር ወራት እንደ ቅብጢ ዘመን አቆጣጠር በመሰከረም 1 ቀን ይጀምራሉ።
22343	ዋግነር፣ ዘ ዲክሽነሪ ኦፍ ኢትዮጵያን ባዮግራፊ፣ ገጽ 1፣ ቮልዩም 1፣ በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ የኢትዮጵያ ጥናት ኢንስቲትዩት፣ አዲስ አበባ፣ ኢትዮጵያ።
22344	ውድራቸው በ-1 እና በ 1ለሆኑ ድርድሮች ግን፣ አባሎቻቸው ማለቂያ ባይኖራቸው እንኳ ድምራቸው ይገኛል።
22345	በአንጻሩ የድርድሩ ውድር ከ -1 ካነሰ ወይም ከ1 ከበለጠ፣ የድርድሩ አባሎች እየወፈሩና መጠን እያጡ ይሄዳሉ።
22346	እያንዳንዱ አባል ቁጥር ባህርይ እንግዲህ በውድሩ መጠን ይወሰናል: ውድሩ በ-1 እና በ+1 መካከል ከሆነ፣ የድርድሩ አባሎች ቁጥራቸው በጨመረ ጊዜ ይዘታቸው እየተመናመነ እና እየከሱ ይሄዳሉ፣ በዚህ ምክንያት ወደ ዜሮ በማያቋርጥ ሁኔታ ይነጉዳሉ።
22347	በየአገሮቹ ፊደላቸው "አቡጊዳ" የሚባለው እያንዳንዱ ፊደል ለክፍለ-ቃል ለመወከል ሲሆን ነው እንጂ እንደ እንግሊዝኛ "አልፋቤት" ፊደሉ ለ1 ተነባቢ ወይም ለ1 አናባቢ ብቻ ሲሆን አይደለም።
22348	አቶማዊ ቁጥሩም 110 ነው።
22349	በ1100 ዓ.ም. ያሕል፣ የላውና የጣይ ሕዝቦች አገሩን ከቻይና ወርረው በዚያ አካባቢ የተረፉት ሕመሮች አሳለቁ።
22350	ይህ በ1100 ዓም ግድም የተሠራ ቅጂ ነው።
22351	ሌቦር ገባላ ኤረን («የአይርላንድ ወረራዎች መጽሐፍ»፣ 1100 ዓ.ም. ግድም) እንዳለ ከሪናል ዘመን አስቀድሞ በአይርላንድ የጦሮች ጫፎች ነጥብ አልነበራቸውም፤ እንጨት ብቻ (በትሮች) ነበሩ።
22352	ሌቦር ገባላ ኤረን («የአይርላንድ ወረራዎች መጽሐፍ»፣ 1100 ዓ.ም. ግድም) እንዳለ ከፎድብገን ዘመን አስቀድሞ በአይርላንድ ዛፎች ከቶ ቋር አልነበረባቸውም።
22353	ሆኖም እነዚህ ስያሜዎች ትርጉሞች ለሊቃውንት ክርክር ሆነዋል፤ የአራም ሕዝብ መኖሩ ከ1100 ዓክልበ.
22354	የፍያካ ማክ ስታርን መጠሪያ «ኬንፊናን» ትርጉም «ነጭ ራስ» ሲሆን፣ ሌቦር ገባላ ኤረን («የአይርላንድ ወረራዎች መጽሐፍ»፣ 1100 ዓ.ም. ግድም) እንዲህ ያብራራል፦ «በእርሱ ፊት የአይርላንድ ከብት ሁሉ ባለ ነጭ ራስ ያለ ነውርም ነበሩ»።
22355	ግሪኮቹ ደግሞ ሀሣቡን የበደሩ ከፊንቄ አልፋቤት ምናልባት በ1100 ዓክልበ.
22356	ጥሩ የማጠራቀም ችሎታ ያላቸው ግድቦች የማጠራቀም ችሎታ 1 (100%) ነው።
22357	የአንደኛ ደረጃ ክፍል ተማሪ እያለ አስተማሪያቸው ጊዜ ለማሳለፊያ ከ1 እስከ 100 ያሉትን ቁጥሮች ተማሪወቹ እንዲደምሩ የክፍል ስራ ሰጣቸው።
22358	ይህም የጸሃይን አንድ አንድ ሺኛ ( 1/1000ኛ ) ብቻ ክብደት እንዲኖረው ያደርገዋል።
22359	ከሌሎች የርዝመት መለኪያ አሀዶች ጋር ለማነጻጸር 1 ሜትር ከ1000 ሚሊ ሜትር፣ 39.370 ኢንች ጋር እኩል ነው።
22360	የኗሪዎች ሰላምታ ሥነ ስርአት ዙሪያው ለ1100 እስከ 1600 ዓም ግድም ድረስ የሳውደዩር መንግሥት ተባለ፤ በዚያም ጊዜ ኢሶከለከል ለተባለ አሸናፊ እንደ ወደቀ በአፈ ታሪክ ይባላል።
22361	ሌቦር ገባላ ኤረን («የአይርላንድ ወረራዎች መጽሐፍ»፣ 1100 ዓ.ም. ግድም) እና በ1625 ዓ.ም. አካባቢ የታተመው የሴጥሩን ኬቲን ታሪክ መጽሐፍ የአይርላንድ ታሪክ እንዳለ፤ በዮካይድ ዘመን ከጠል በቀር ዝናብ አልነበረም፤ አንዳችም ዓመት ያለ መከር ግን አልነበረም።
22362	በተለመደው ታሪክ ዘንድ፣ በ1100 ዓ.ም. ገደማ አለቃው ደጋናዊዳ በዛሬው ኒው ዮርክ ክፍላገር የሚኖሩትን 5 ብሔሮች በዚህ ሕግ አባበራቸው።
22363	ከ1100 እስከ 740 ዓክልበ.
22364	ይህም በ1,104 ኪ.ሜ. ካሬ ውስጥ ሰባት ሚሊዮን ሰዎችን በመያዝ ነው።
22365	በአለም ዙሪያ በ1 ሴኮንድ ውስጥ፣ ከኮካ-ኮላ ድርጅት የወጡ የ10,450 ለሥላሣዎች እየተጠጡ ነው።
22366	ዮኻይድ ፋይባርግላስ በአይርላንድ አፈ ታሪክ ከ1109 እስከ 1089 ዓክልበ.
22367	እራሳቸውን የሚደጋግሙ የነጥብ ቁጥሮች ውድራቸው የ1/10 ንሴት (exponent)እንደሆነ አድርገን መተርጎም እንችላለን።
22368	አቶማዊ ቁጥሩም 111 ነው።
22369	የተለያዩ ፎቶወች የሳተርን ፬ ሮኬት ከመጠቀ 1 ሰኮንድ በኋላ በድምፅ ፍጥነት ሲጓዝ በዝ አልድሪን በጨረቃ ላይ የማረፊያ ሞዱል በጨረቃ ገጽታ ላይ በዝ አልድሪን የአሜሪካን ባንዲራ እጅ ሲነሳ የአፖሎ 11 ጠፈርተኞች።
22370	እያንዳንዱ ተጫዋች 1 ንጉስ፣ 1 ዝሆን (ግንብ)፣ 1 ፈረስ፣ 1 መርከብ (ጳጳስ) እና 4 ወታደር ይቀበላል።
22371	በተጨማሪ በ1 ነገሥታት 11:17-18 ዘንድ የኤዶምያስ ሰው ሃዳድ ከኤዶምያስ ወደ ግብጽ በሸሸበት ወቅት፣ በምድያምና በፋራን አገሮች እንዳለፈ ይነግራል።
22372	በ1112 ዓ.ም. ገደማ ዊልያም ኦፍ ማልምዝቡሪ የእንግሊዝ ነገሥታት ትውልድ ጽፎ ግን ይህ ሼይፍ በመርከቡ ላይ ከተወለደው ከኖህ አራተኛው ወንድ ልጅ ከስትሬፊዩስ ዘር እንደ ነበር ብሏል።
22373	የተመሠረተው በፊንቄ ( ከነዓን ) ሰዎች ሲሆን፣ በ1112 ዓ.ክ.ል.በ. እንደ ሆነ የሚል ልማድ አለ።
22374	ዘፍጥረት 11፡12-13 ስለ ቃይንም እንደሚለው፣ የአርፋክስድ ዕድሜ 135 ዓመታት ሲሆን ቃይንምን ወለደ፣ ከዚያም አርፋክስድ 400 ዓመት ኖረ።
22375	ግድም) እና በአሦር ንጉሥ 1 ቴልጌልቴልፌልሶር (በ1122 ዓክልበ.) ሲሸነፍ ነው።
22376	የሉሉቢ አገር እንደገና በመዝገቦች ሲታይ፣ በባቢሎን ንጉሥ 1 ናቡከደነጾር (በ1130 ዓክልበ.
22377	በኦሪት ዘፍጥረት 11 ዘንድ፣ አርፋክስድ ቃይንምን ሲወልድ ዕድሜው 135 አመት ሆኖ ከዚያ 400 አመት በጠቅላላ 535 አመታት ኖረ።
22378	በፓኪስታን ደግሞ ፐሽቶ የሚናገሩ 11-14 ከመቶ ወይም 13 ሚሊዮን ሰዎች ፐሽቶ እንደሚችሉ ይታመናል።
22379	ዘፍጥረት 11፡14-15 ስለ ሳላ እንደሚለው፣ የሳላ ዕድሜ 130 ዓመት ሲሆን ዔቦርን ወለደ፣ ከዚያም ሳላ 330 ዓመት ኖረ።
22380	ዘፍጥረት 11፡16-17 ስለ ዔቦር እንደሚለው፣ የዔቦር ዕድሜ 134 ዓመት ሲሆን ፋሌቅን ወለደ፣ ከዚያም ዔቦር 430 ዓመት ኖረ።
22381	እናንተ ግን የወንበዴዎች ዋሻ አደረጋችኋት ብሎ አስተማራቸው›› ማር11፥17፤ ኢሳ 56 ፥ 7፤ ኤር 7፥11 ፡፡
22382	ሩድራይጌ ማክ ሲጥሪጊ በአይርላንድ አፈ ታሪክ ከ111 እስከ 81 ዓክልበ.
22383	እስላሞች ግን ከ1118 እስከ 1122 እና ከ1128 እስከ 1133 ዓ.ም. ድረስ እንደገና ያዙት።
22384	ንጉስ ካሳ ሃይሉ የካቲት 11፣ 1847 ዓ.ም. ንጉሰ ነገሥት ዘኢትዮጵያ ተብለው ዘውድ ጫኑ፣ ስማቸውም ዳግማዊ አጼ ቴዎድሮስ ተባለ።
22385	ማህፉዝ ካይሮ ውስጥ ገማልያ በተባለው ሰፈር ዲሴምበር 11፣ 1911 እ.ኤ.አ. ተወለድ።
22386	ደራሲ ጳውሎስ ኞኞ ኅዳር 11 ቀን 1926 ዓ.ም ቁልቢ አካባቢ ተወለደው ድሬዳዋ ከተማ አደጉ።
22387	በኢያን ስሚዝ የሚመራው የነጮች መንግሥት የሮዴዢያን ነጻነት በኖቬምበር 11፣ 1965 እ.ኤ.አ. አወጀ።
22388	ለ112 አመት ከነገሠ በኋላ ደግሞ ሕግጋት ለአገሩ አወጣ።
22389	አሕዛብ ከተበተኑ 112 አመታት በኋላ ካሜሴኑስ ከብዙ ሕዝብ ጋራ ከአፍሪካ በጣልያን ላይ ደረሰ፤ እዚያም መንግስቱን ይዞ ወንጄል አሰተማረ።
22390	በ1120 ዓ.ም. የተሳለ በስርቿን የተገኘ የዋሻ ስዕል መጀመርያ የእጅ መድፍ ያሳያል።
22391	መጀመርያው የእጅ መድፍ የተሠራው 1120 ዓ.ም. አካባቢ በቻይና አገር ነበር።
22392	ከ11 ቀን ጉዞ ኋላ የፖቹጋሉ ሰራዊት ደበራዋ ላይ ሓምሌ 20 ደረሰ።
22393	በ ኦሪት ዘፍጥረት 11፡20 ዘንድ፣ የራግው እድሜ 132 ሲሆን ሴሮሕ ተወለዱ፤ ራግውም ከዚያ 207 ዓመታት ኑሮ በጠቅላላ 339 ዓመታት ኖረ ማለት ነው።
22394	በታሪክ መዝገብ ከሁሉ የቆየ ጽሕፈት በኔፓል ባሳ ከ1122 የታወቀው 'የኡኩ ባሃል ዘምባባ ቅጠል' ነው።
22395	ሰኸተፒብሬ 1 አመነምሃት ግብጽን በመካከለኛ መንግሥት (12ኛው ሥርወ መንግሥት) ከ2002 እስከ 1972 ዓክልበ.
22396	ዘፍጥረት 11፡22-23 ስለ ሴሮሕ እንደሚለው፣ የሴሮሕ ዕድሜ 130 ዓመት ሲሆን ናኮርን ወለደ፣ ከዚያም ሴሮሕ 200 ዓመት ኖረ።
22397	ይህ መረጃ ደግሞ ከመጽሐፈ ኩፋሌ 11:23 ሊገኝ ይችላል።
22398	በሮማውያን አፈ ታሪክ ሁጊኑስ 1 ዓም አካባቢ እንደ ጻፈው፣ ኤቫንደር የተባለው ጀግና ምናልባት 1240 ዓክልበ.
22399	ዘፍጥረት 11፡24-25 ስለ 1 ናኮር በአማርኛ እንደሚለው፣ የናኮር ዕድሜ 109 ዓመት ሲሆን ታራን ወለደ፣ ከዚያም ሴሮሕ 129 ዓመት ኖረ።
22400	በኋላ የነገሠው 1 ቱኩልቲ-ኒኑርታ (1255-1215 ዓክልበ.) በጻፈው ጽላት ዘንድ፣ ኢሉሹማ ከእርሱ አስቀድሞ ፯፻፳ ዓመታት እንደ ነገሠ ሲል፣ ከዚህ የኢሉሹማ ዘመን ፳፩ ዓመታት እንደ ነበር ሊገመት ይቻላል Cambridge Ancient History: Assyria 2060-1816 BC, 1966, p. 22.
22401	ዘፍጥረት 11፡26-32 ስለ ታራ በአማርኛ እንደሚለው፣ የታራ ዕድሜ 100 ዓመት ሲሆን አብራም፣ 2 ናኮርና ሐራን የተባሉትን ወንድ ልጆች ወለደ።
22402	በኦሪት ዘፍጥረት 11:28 ዘንድ ታራ የአብርሃምን ወንድም ሐራንን የወለደበት አገር የከለዳውያን ዑር ነበር፣ በ11:32 ታራ ከአብራም፣ ሎጥና ሦራ ጋር ከከለዳውያን ዑር ወጥተው በካራን ተቀመጡ።
22403	ዕዝራ ሱቱኤል በሚባለው ትንቢት ደግሞ በ1:1 የጻፈው ኢየሩሳሌም ከጠፋች 30 አመት በባቢሎን መሆኑን ይላል።
22404	ነገር ግን በ1130 ሱስን ለባቢሎን ንጉሥ ለ1 ናቡከደነጾር ወደቀና የኤላም ንጉሥ ሑተሉሽ-ኢንሹሺናክ ወደ አንሻን ሸሸ።
22405	ይህ ወንዝ 1,130 ኪ.ሜ. ያህል የሚረዝም ሲሆን ዓለማችን ከሚገኙ ወንዞች 139ኛ ረዥሙ ወንዝ ነው።
22406	መደምደሚያ በተረፈ ዘፍጥረት 1፥1-31 የፈጣሪን ፍጥረት በከፊት እንጂ በሙሉ አይዘረዝርም።
22407	ቅንፉን ያስገባው የከስሙናይን ሥርወ መንግሥት ደጋፊ እንደ ነበር ይመስላል (11፡32 ይዩ)።
22408	በመጽሐፈ ኩፋሌ ይህ ታሪክ በአጭሩ ሲሰጥ፣ የሰናዖር ንጉሥ ስም አማልፋል ተጽፎ ይታያል (11:33)።
22409	ቤእተ መስከቅል 11 ሜትር ከፍታ እና 34 ሜት ስፋት ያለው በአራት ምሦሶወች ረድፍ አማካኝነት የቆመ ህንጻ ነው።
22410	አል እድሪስ ለሲስሊው ንጉስ ዳግማዊ ሮጀር ከ1138 ጀምሮ ለ15 አመት ያለማቋረጥ በጻፈው "ወደ ሩቅ አገራት የተደረጉ መልካም ጉዞወች መጽሃፍ " ኢትዮጵያን "አል አበሻ" በማለት ይሰይመዋል።
22411	በኬጥያውያን መንግሥት ንጉሥ 1 አርኑዋንዳ ዘመን (14ኛው ክፍለ ዘመን ዓክልበ.) በተጻፈ ጸሎት ዛልፒያ ይጠቀሳል፤ የካስካ ሰዎች ዛልፓንና ኔሪክን እንደ ያዙ ይመስላል።
22412	ኒኑርታ-ቱኩልቲ-አሹር ለአጭር ወራት በ1140 ዓክልበ.
22413	በ ቁራን ሱራ «ሁድ» ዘንድ (11፡42-43) በመርከቡ እንዳይሣፈር እምቢ ያለ ሌላ ወንድ ልጅ ለ ኖኅ ነበረው።
22414	ታላላቅ ከተባሉትም ውስጥ መጨረሻው ክፉ ንጉሥ የኤዶም፣ ሞአብና አሞን፤ የግብጽ ፣ የሊቢያና የኢትዮጵያ ሀብቶች ወይንም ሰዎች ይበዝብዛል (ዳን 11፡43)።
22415	መጠነ ይዘቱ 1.14ዴሲ ሜትር 3 ወይም 1.14 ሊትር ነውና!
22416	በአራተኛው ልጅ በከነዓን ፈንታ ግን የአብርሃም ዘሮች የነበሩት «ኤዶም፣ ሞአብና አሞን» አለው።) ይህ ስስታም ንጉሥ በመጨረሻው ይጠፋል፤ የሚረዳውም አይገኝም (ዳን 11፡45)።
22417	ፖምፐይ ፖምፐይ (114-56 ዓክልበ.) በሮሜ መንግሥት ሪፐብሊክ መጨረሻ ቀኖች የሮሜ መንግሥት ወደ አምባገነንነት እንዲቀየር ከጣሩት ሰዎች አንዱ ነው።
22418	አለቃ ታዬ እንደ ጻፈው፣ በኩሽ ንጉሥ 1 ሳባ 15ኛ ዓመቱ በግብጽና በሱዳን ላይ ረሃብ ስለ ጸና ከከነዓን ልጆች የሰማሪዎን (ሳምሪ) ተወላጅ ዋቶ እና ነገዱ ( ወይጦ ) ወደ ኩሽ መንግሥት ገቡ።
22419	በብዙ ሊቃውንት አስተሳሰብ ይህች ሲፓራ በሙሴ ልደት ወቅት በኦሪት ዘፍጥረት 1:15 የተጠቀሰችው ዕብራዊት አዋላጅ ልትሆን ይቻላል፤ ሶበክሆተፕም የተወለዱት ዕብራውያን ወንዶች ወደ አባይ ወንዝ እንዲጣሉ ያዘዘ እርሱ ይሆናል ባዮች ናቸው።
22420	ሙኒክ መጀመርያ በሰነድ የሚጠቀሰው በ1150 ዓ.ም. ነው።
22421	የኬጥያውያን መንግሥት ንጉሥ 1 ሙርሲሊ በ1508 ዓክልበ.
22422	ከዚያ ፉሢ በልጆቻቸው ላይ ለ115 ወይም 116 ዓመታት እንደ ንጉሣቸው ይገዛል።
22423	ዮኻይድ ኤትጉዳኽ በአይርላንድ አፈ ታሪክ ከ1153 እስከ 1149 ዓክልበ.
22424	በርሊን በ1155 ዓ.ም. አካባቢ ተመሠረተ።
22425	ሆኖም ግን በዚህ ዘመቻ ላይ የወባ በሽታ ስላጠቃው እ.ኤ.አ ህዳር 1፣ 1563 ላይ በሞት አረፈ።
22426	ከ1157 ዓም ጀምሮ ግን ጤራቫዳ ብቻ ተደገፈና ሌሎቹ ሁለት ተቋማት ወደ መሃቪሃረ ተጨመሩ።
22427	ከ1157 ዓም ጀምሮ ጤራቫዳ ብቻ ተደገፈ።
22428	በ1157 ዓም የአበየጊሪና የጄተቨና ተቋማት ሃራ ጤቆች ተብለው ያው ቪሃረ በንጉሥ ፩ ፐራክረመባሁ ትዕዛዝ ተዘጋና ሌሎቹ ሁለት ተቋማት ወደ መሃቪሃረ ተጨመሩ።
22429	እስከ 1157 ዓም ድረስ ቆመ።
22430	ዮኩ አይሬም (ወይም ዮቃይድ አይሬም) በአይርላንድ አፈ ታሪክ ከ1 እስከ 16 ዓም ድረስ የአየርላንድ ከፍተኛ ነጉሥ ነበር።
22431	በዮሴፉስ የተገኙት መታወቂያዎች በ1ኛ ክፍለ ዘመን የጻፈው ሮማዊ-አይሁድ ታሪከኛ ፍላዊዩስ ዮሴፉስ (ዮሴፍ ቤን-ማቲትያሁ) የአይሁዶች ጥንቶች በሚለው መጽሐፍ ውስጥ (1፣ 6) በዘፍጥረት 10 ላሉት ስሞች በየቀገኑ ለማስታወቅ ከሞከሩት አንድ ነው።
22432	በ1162 ዓ.ም. ሪባጥ (ራባት) ተብሎ ተሰየመ።
22433	እነዚህ ካሣውያን እስከ 1163 ዓክልበ.
22434	በተደረገው አብዮት በንጉሡ 1 ቻርልስ ይሙት በቃ ከተፈረደባቸው ቀጥሎ ( 1641 ዓ.ም.) አገሩ ያለ ንጉሥ መንግስት ሆኖ የእንግሊዝ ኅብረተሠብ (Commonwealth ወይም የጋራ ደኅንነት) ይባል ነበር።
22435	በ1166 ሹትሩክ-ናሑንተ ካሳውያንን በፍጹም ድል አደረጋቸው።
22436	የሞሮኮ ደርቡሽ ሼክ አቡል-ሀሳን አሽ-ሻዲሊ (1167-1250 ዓ.ም.) በአሰብ ዙሪያ ሲጓዝ ኗሪዎች ስለ ቡና መጠጥ እንደገለጹለት ይነገራል።
22437	በሩስያ ንጉሥ ጻር 1 ፔቴር በ1695 ዓ.ም. በሞስኮ ፈንታ የሩስያ ዋና ከተማ እንዲሆን ተመሠረተ።
22438	ከ1170ዎቹ ጀምሮ በሰሜን-ምዕራብ አውሮጳ ክፍሎች የነፋስ ወፍጮወች በሰፊው ጥቅም ላይ መዋል ጀመሩ።
22439	በሄሮዶቶስና ሌሎች ጸሐፍት ዘንድ በጥንት (ምናልባት 1170 ዓክልበ.
22440	በ11ኛ መቶ ዘመን በወጣው መጽሐፍ ሌቦር ጋባላ ኤረን ዘንድ፣ ለናምሩድ የባቢሎን ግንብ ከሠሩት 72 አለቆች አንድ ሆነው ግንቡ ከወደቀ በኋላ ወደ እስኩቴስ ተጓዙ።
22441	አካባቢው በ117 ዓ.ም. ባስተርናያውያን በጥንታዊ አውሮጳ ቢያንስ ከ200 ዓክልበ.
22442	ሳላዲን 1177 ዓም ግድም ሳላዲን (1129-1185 ዓም) ከ1163 እስከ 1185 ዓም ድረስ የግብጽና የሶርያ ሡልጣን እና የአዩቢድ ሥርወ መንግሥት መሥራች ነበር።
22443	በካውንቲው ውስጥ ከ1.18 ሚሊዮን በላይ ህዝብ ይኖርበታል።
22444	የልድያ መንግሥት መጀመርያ የተነሣ የኬጥያውያን መንግሥት በ1180 ክ.በ. ገደማ ከወደቀበት ወቅት በኋላ ነበረ።
22445	ነገር ግን በ -1 ብናበዛ ያ ቁጥር በ180 o ዲግሪ ይገለበጥና ተቃራኒውን ይሰጠናል።
22446	፡፡ የአባቷ ስም ደረሳኒ የእናቷ ስም ዕሌኒ ይባላል፡፡ እኒህም ቅዱሳን ሰዎች ደጋጎች እግዚአብሔርን የሚፈሩ በሐይማኖት የጸኑ በበጎም ምግባር የከበሩ ነበሩ፡፡ ይህችንም ከእግዚአብሔር የተመረጠችና የተመሰገነች ልጅ ከወለዱ በኋላ በክብርና በስርዓት አሳድገው የእግዚአብሔርን ሕግጋትና ትእዛዝ እያስጠኑ ብሉይ ከሐዲስ አስተማሯት፡፡ ዘመኑም ዓፄ ገብረመስቀል ላሊበላ ከ1181 እስከ 1221ዓ.
22447	ዓፄ ላሊበላ ያስገነባው የሮሃ ከተማና የአለት ውቅር ቤተከርስቲያኖቹ ዓፄ ገብረመስቀል ላሊበላ ከ1181 እስከ 1221ዓ.
22448	ግድም (ኡልትራ አጭር) * 1 ሳርጎን - የአሦር ንጉሥ 1829-1790 ዓክልበ.
22449	ከ1183 ዓም ጀምሮ እስላም መንግሥታት በጥልቅ ወደ ሕንድ አገር ወርረው በተለይ የደልሂ ሡልታናት (1198-1518 ዓም) እና የሙጋል መንግሥት (1518-1849 ዓም) በሠፊው በሕንድ ገዙ።
22450	በ1184 ዓ.ም. ፈረንጆች (የመስቀል ጦርነት ሠራዊት) ያዙትና ስሙን ኒኮሲያ አሉት።
22451	ከተማው በባሶቶ ሕዝብ ላየኛ አለቃ (ንጉሥ) በ1 ሞሽዌሽዌ በ1861 ዓ.ም. እንደ መንግሥት መቀመጫ ተመረጠ።
22452	«መሽወሽ» ኬጥያውያንንም ግብጽንም በ1190 ከወረሩት ከ«ባሕር ሕዝቦች» መካከል ይቆጠሩ ነበር።
22453	የኬጥያውያን መንግሥት ከወደቀ በኋላ (1190 ዓክልበ.
22454	በድሮ ዘመን የሊቭ ጎሣ መንደር ሲሆን ከ1193 ዓ.ም. ጀምሮ ከተማነት ይዞአል።
22455	ክቡር አቶ ተፈራ ወልደሰማዕት ከአባታቸው ከአቶ ወልደሰማዕት ማረሚ እና ከእናታቸው ከወይዘሮ ጀማነሽ በዳኔ በሰሜን ሸዋ ቅምቢብት ወረዳ እ. ኤ. አ. መስከረም 1 ቀን 1938 ዓ.ም ተወለዱ።
22456	በኒኑርታ-አፒል-ኤኩር ዘመን (በ1195 ዓክልበ.
22457	በኒኑርታ-አፒል-ኤኩር ዘመን ደግሞ (በ1195 ዓክልበ.
22458	በነበረው ልዩ የሙዚቃ ፍቅር የተነሳ መጋቢት 1 ቀን 1955 ዓ.ም. በሐረርጌ ክ/ሀገር ፖሊስ ሙዚቃ ክፍል በታዲጊነት ዕድሜው ተቀጠረ።
22459	እዚህም ፈረንጆች (መስቀለኞች) ከተማውን እስከ ዘረፉት አመት እስከ 1196 ድረስ እንዳደረ ይባላል።
22460	ከ1196 እስከ 1252 ድረስ በመስቀል ጦርነት ምክንያት የቁስጥንጥንያ መንግሥት ለጊዜው ጠፋ።
22461	በማዕከአዊ ስታቲስቲክ ባለስልጣን ትመና የ119,623 ሰው መኖሪያ ስትሆን ከነሱም 60,378 ወንዶች 59,245 ሴቶች ሆነው ተተምነዋል።
22462	በአንድ ግብጻዊ ጽሑፍ «የሲኑሄ ታሪክ» ዘንድ፣ የ1 ሰኑስረት አለቃ ሲኑሄ በ1972 ዓክልበ.
22463	በ1198 ዓም መጀመርያው ንጉሥ ቺንግስ ካን የሞንጎላውያን ብሔሮች በሞንጎልያ በአንድ መንግሥት አዋሃዳቸው።
22464	በፌብሩዋሪ 1፣ 1982 እ.ኤ.አ. ፣ ሴኔጋል ከጋምቢያ ጋር ተዋሕዳ የሴኔጋምቢያ ኮንፌዴሬሽንን መሠረተች።
22465	ፀጋው ከሐምሌ 1 ቀን 1985 ጀምሮ በአስተማሪነት ሙያ ለ4 አመታት ያህል ሰርቶአል፤ በኋላም ወደ ጋዜጠኝነት ሙያ በመቀላቀል ከታኅሣሥ 1 ቀን 1990 ጀምሮ በድምጺ ወያነ ትግራይ መቀሌ ውስጥ ከሪፖርተርነት እስከ አዘጋጅነት አገልግሎአል።
22466	ይህ እንግዲህ የጆሜትሪ ዝርዝር ሲሆን የጋራ ውድሩም 1 / (1 + I)ነው።
22467	መስከረም 1 ሰፕቴምበር 1 ወይም September 1 ኣይደለም።
22468	በ12 ዓ.ም. በይፋ ወደ ጋሊያ ቤልጊካ ክፍላገር በሮሜ መንግሥት ተጨመሩ።
22469	ከ12 ቀን በሁዋላ እንደገና ጦርነት ገጠሙና አሁንም ከበፊቱ በበለጠ የግራኝ ጦር ተሸነፈ።
22470	በ12ኛው ክፍለ ዘመን ግን ሳንስክሪት ተለውጦ ብዙ አዲስ ቋንቋዎች ተወለዱ።
22471	የ12ኛው ክፍለ ዘመን ታሪክ ጸሐፊው ሚካኤል ሶርያዊው ደግሞ በጽርዕ ቋንቋ ሲጽፍ ከዮቅጣን ልጆች አንዳንድ በዳኑብ ወንዝ ላይ ምድር እንደ ወረሰ ይላል።
22472	ላዊ (ወይም ላዌ፥ ለው) በጥንታዊ አቡጊዳ ተራ 12ኛው ፊደል ነው።
22473	ባሌ ዞን በኦሮሚያ ክልል ከሚገኙ 12 ዞኖች አንዱ ነው።
22474	ማሞ ውድነህ የቴአትር ደራሲ፥ ጋዜጠኛና ለ12 አመት የቀድሞው የኢትዮጵያ ደራሲዎች ማኅበር ሊቀ መንበር ነበሩ ።
22475	ሰማይ ላይ ያለው እውቀት መድር ላይ ካለው እጅግ የሰፋና የገዘፈ እንደሆነ ቅዱስ ጳውሎስ እንዲህ ሲል አስተርምሯል :- 12 ዛሬስ በመስተዋት በድንግዝግዝ እንደምናይ ነን በዚያን ጊዜ ግን ፊት ለፊት እናያለን፤ ዛሬስ ከእውቀት ከፍዬ አውቃለሁ በዚያን ጊዜ ግን እኔ ደግሞ እንደ ታወቅሁ አውቃለሁ።
22476	እኚህ ሁለት ራፐሮች ተነጥለው በመውጣት ዲ12ን መሠረቱ።
22477	ሴቶች በወር አበባቸው ጊዜ ቤተክርስቲያን እንዳይገቡ መታገዳቸውን በማስመልከት እቴጌ ምንትዋብ (ብርሃን ሞገስ)፣ በየሰዓቱ (ለ12 ሰዓታት) እየሄደች ትጸልይበት ዘንድ አሰራችው።
22478	ከዚያ በኋላ የተረፉት ታላላቅ ክንፎች እስከ 12ኛው ታላቅ ክንፍ ድረስ ዘመኖቻቸውን ይጨርሳሉ።
22479	እኒህ የኳስ አከፋፈል ስርዓቶች በሒሳብ ተማሪው ሪቻርድ ስታንሌይ በ12 ተከፍለው በአሁኑ ወቅት አስራ ሁለቱ መንገዶች በመባል ይታወቃሉ።
22480	በፊት ግሪኮች (የአዮልያውያን ነገድ) 12 ነፃ ከተሞች ነበሯቸውና አብረው «የአዮልያውያን ማህበር» ሆኑ።
22481	ገዳሙ በጥንቱ ዘመን ስርዓት መሰረት በመጋቢ የሚመራ ሲሆን ፣ ይህ መጋቢ መነኮሳቱን ለመወከል በተውጣጡ 12 ተወካዮች ላይ ሸንጎ ይይዛል።
22482	ቅዱስ ባርቶሎሜ ከ12ቱ የኢየሱስ ክርስቶስ ደቀ መዝሙር አንዱ የነበረ ቆዳው እንደ እንሰሳ ተገፍፎ ተዘቅዝቆ በስቅላት የተገደለ የተገፈፈበትን ቢላዋ እና ቆዳውን ይዞ በቆዳው ላይ ያለው ፊት የማይክል አንጄሎ ነው።
22483	ጣፋጭ ብርቱካን እንደ አየሩ ሁኔታ በልዩ ልዩ መጠኖችና ቀለሞች ትገኛለች፤ አብዛኛው 12 ክፍሎች ውስጥ አሉባቸው።
22484	ይህን በሚያሳይ መልኩ ለምሳሌ አንድ ገበሬ የ12 ጫጩት እናት የሆነችን ዶሮ እንዲያርድ በንጉሱ ወታደር ይገደዳል።
22485	ከነዚህ 12 እምቢተኞች መካከል፣ የዮቅጣን ልጆች ስሞች አልሞዳድ፣ ዮባብ፣ አቢማኤል ሳባና ኦፊር ይታያሉ።
22486	ይሄዉም በ12ኛዉ ክፍለ ዘመን መጀመሪያ ላይ ነዉ።
22487	በቅርብ ጊዜ ውስጥ ይህ አመነምሃት እራሱ ፈርዖንና የ12ኛው ሥርወ መንግሥት መስራች ሆነ።
22488	በረንታ ጎይ ጂወርጂስ ላይ 12 ሰው ሞተብን።
22489	ለዚህም ቺግር 12 የ ሊጉ ክለቦች ( ሰባቱን የአዲስ አበባ ክለቦች ጨምሮ ማለት ነው።
22490	በሱስን አንድ ሰነድ ተገኝቶ 12 የአዋን ነገሥታት ስሞች ይሰጣል።
22491	ቢሞቱም እንኳ በመጨረሻው ቀን በሙታን ትንሳኤ የክብር ድርሻቸውን ያገኛሉ (ዳን 12)።
22492	በሆሜር ዘንድ በኦዲሴዎስ ዘመን (12ኛው ክፍለ ዘመን ዓክልበ.
22493	አሥመራ የተነሣ በ12ኛ ክፍለ ዘመን አራት መንደሮች ሲዋሀዱ ነበር።
22494	ምስራቅ ሐረርጌ ዞን በኦሮሚያ ክልል ከሚገኙ 12 ዞኖች አንዱ ነው።
22495	ማይክል አንጄሎ የራሱን መልክ በቅዱስ ባርቶሎሜ ከኢየሱስ 12 ደቀ መዝሙር ከነበሩት አንዱ የነበረ በህይወቱ እያለ ቆዳው እንደ እንሰሳ የተገፈፈ እና ተዘቅዝቆ በስቅላት የተገደለ ነው።
22496	ማይክል አንጄሎ በመጀመሪያ የተዋዋለው የ12 ቱን ደቀ መዝሙሮች ስእል ለመስራት ነበር ።
22497	ከዘመኑ የነገሠው 12 ዓመት ሁሉ በስም ይታወቃል።
22498	በአንድ ካታሎኒያ (ምሥራቅ እስፓንያ) ተውፊት ዘንድ፣ የያፌት ልጅ ቶቤል ከኢዮጴ (አሁን ተል አቪቭ ) ከቤተሠቡ ጋር በመርከብ ወደ እስፓንያ ፍራንኮሊ ወንዝ ከባቢሎን ግንብ ውድቀት በኋላ 12 ዓመት ደረሰ፤ በዚያም ስለ ልጁ «ታራሆ» ስም ከተማ መሠረተ (የአሁን ታራጎና )።
22499	ሦስቱም መሳፍንት ሰው ሁሉ ጡብ ለባቢሎን ግንብ እንዲሠራ ቢያዝዙም፣ 12 ሰዎች ግን እምቢ አሉ።
22500	የአሁኑ መምህራን ደግሞ ኢየሱስ የተወለደበት ዓመት 12 ዓክልበ.
22501	የአሦር ነገሥታት ዝርዝር እንዳለው ለ12 ዓመታት ገዛ።
22502	እነዚህም 12 ታላላቅ ክንፎች እያንዳንዱ በየተራው ይገዛሉ።
22503	በዝርዝሩ ላይ 12ኛው የኪሽ ንጉሥ፣ ኤታና ፣ «ወደ ሰማይ ዐርጐ ውጭ አገሮችን ሁሉ ያሠለጠነው» ይባላል።
22504	የጋምቤላ ሕዝቦች (ክልል 12) ከኢትዮጵያ ዘጠኝ ክልሎች አንዱ ነው።
22505	የሲቢሊን ራዕዮች በግሪክ የተጻፉ በ12 መጻሕፍት ተከፋፍለው የትንቢት ግጥሞች ክምችት ናቸው።
22506	መጀመሪያ ቀሪውን ውሁድ፣ ቀጥሎም የቀረውን ቢሻሜል ጨምሮ መቀባት፤ *12.
22507	የአርዛፕ መልህቅ ድንጋዮች በምሥራቅ ቱርክ አገር ተራራዎች የሚገኙ 12 እጅግ ታላቅ ድንጋዮች ናቸው።
22508	ኑዋክሾት ሞሪታኒያ በ12 ዊላያ በሚባሉ ክልሎችና በአንድ የአስተዳደር አካባቢ ተከፍላልች።
22509	ይምርሃነ ክርስቶስ በ ዓፄ ይምርሃነ ክርስቶስ አነሳሽነት በ12ኛው ክፍለ ዘመን በአቡነ ዮሴፍ ተራራ ውስጥ በሚገኝ ዋሻ ውስጥ የተሰራ ቤተክርስቲያንና በዚያው ዋሻ ውስጥ ከቤተርክስቲያኑ ፊትለፊት ያለ ቤተ መንግስት ህንጻ በአንድነት የሚጠሩበት ስም ነው።
22510	ማቀባበያ የሚሰኘው የግቢው አጥር ግምብ በዙሪያው 12 በሮች ሲኖሩት፣ እኒህ በሮች ግልጋሎታቸውን የሚወክሉ ስያሜ ነበሯቸው።
22511	ጋዜጠኛው በሃገሪቱ በሰፈነው የነጻ ፕሬስ ረገጣ በአንካሳ ሕጎች በተለያዩ ጊዜያት ክሶች የተመሰረቱበት ሲሆን በተለይ ያልተዘጉ ከ12 በላይ ክሶች በፍርድ ቤት እንጥልጥል ላይ እንዳለ በሱዳን በኩል አድርጎ ሃገሩን ጥሎ ለመሰደድ ከበቃ በኋላ በሊቢያ፣ በቱርክ የስደት ሕይወትን አሳልፎ በአሁኑ ወቅት በሚኒሶታ ይህንን ዘ-ሐበሻ የተባለውን ጋዜጣ በማሳተምና በማዘጋጀት ላይ ይገኛል።
22512	እንዲሁም በከነዓን በአራማያ በዕብራይስጥ በሶርያም ፊደሎች 12ኛው ፊደል «ላሜድ» ይባላል።
22513	እንዲሁም ፔትሮሊየም ከሚያቀርቡት አገራት 12ኛ ነች።
22514	ማካርጢም እንዳስረዳው፣ ከ12ኛው ክፍለ ዘመን ዓም ጀምሮ ምንጮቹ በአይርላንድ ነገሥታት አቆጣጠር ስለ ክርስቶስ ልደት ዓመት ይለያዩ ጀመር።
22515	ከአካባቢው የሚነሱ የውኃ ምንጮች በኢትዮጵያ ከሚገኙ 12 ተፋሰሶች አንዱ የሆነው የባሮ አኮቦ ተፋሰስ አካል ናቸው፡፡ የጋምቤላ ክልል እስትንፋስ የሆነው ባሮ አኮቦ ወንዝ የነጭ ዓባይ ትልቅ ገባር እንደሆነ ይታወቃል፡፡
22516	በመቀጠልም ለሚቀጥሉት 12 ዓመታት ወደ ም ዕራቡ ክፍል እስከ ጊቤ ድረስ ከዘለቁ በኋላ እንደ አፈ-ታሪኩ ዘገባ " ከፋ "!
22517	የአይርላንድ ታሪኮች እንዳሉት የዮኩ ዘመን ለ12 ዓመታት ቆየ።
22518	የአይርላንድ ታሪኮች እንዳሉት የቤርንጋል ዘመን ለ12 ዓመታት ቆየ።
22519	የደብረታቦር መሪወችና አለቆች የዶሪን የአጎት ልጅ የሆነው ትንሹ አሊን በ12 ዓመቱ ለመሪነት መረጡት።
22520	የአንትሮፖሎጂ ምርምር እንደሚያሳየው ከሆነ፣ በላይቤሪያ ላይ ከ12ኛው ክፍለ-ዘመን ወይም ከዛ በፊት ጀምሮ ሰው ሠፍሯል።
22521	ሥራ ፈትነት ለመቀነስ፥ ከ1 እስከ 2 ሚሊዮን ድሃ ሰዎች ወደ ሜክሲኮ አስመለሱ።
22522	ሆኖም ግን ወደ 1 እየተጠጋ ሲሄድ, ወደ 2 እየተጠጋ ይሄዳል።
22523	ከላይ ውድሩ 1/2ኛ የሆነው ዝርዝር አባላቱ ወደ ዜሮ እየተጠጉ እንደሚሄዱ በአይነ ህሊናችን ልንደርስበት እንችላለን :፡ ወደሁዋላ ላይ እንደምናየው ይህ ጸባይ፣ አጠቃላይ ድምራቸው ቋሚ ቁጥር እንዲሆን አስችሏቸዋል።
22524	ደግሞ ወንድሙ ስላንጋ ከ1 ወይም 2 አመት በኋላ ዓርፎ ሩድራይግ ከፍተኛ ንጉሥ ሆኖ ተከተለው።
22525	ከነዚህ አራት 1ኛው ትንሽ ክንፍ ለአጭር ዘመን ብቻ ይገዛል፤ 2ኛው ከዚያ ያነሰ እጅግ አጭር ዘመን ይቆያል።
22526	ከአካል የሚወጡ ፈሳሾች ላይ ሁሉ ኤችአይቪን ማግኝት የሚቻል ቢሆንም መደበኛ ኤችአይቪ ምርመራ በደም ናሙና ላይ የሚደረግ የኤችአይቪ-1/2 አንቲ ባዲ ምርመራ ነው።
22527	ከአካል የሚወጡ ፈሳሾች ላይ ሁሉ ኤችአይቪን ማግኝት የሚቻል ቢሆንም መደበኛ የኤችአይቪ ምርመራ በደም ናሙና ላይ የሚደረግ የኤችአይቪ-1/2 አንቲ ባዲ ምርመራ ነው።
22528	ተጨማሪ ምሳሌ፦ በአንድ ክፍል ውስጥ ያለ የትኩሳት መጠን ሁለት ግቤት ባለው አስረካቢ ቢሰጥ የዚህ አስረካቢ አቀበት የሚያሳየው 1ኛ- በእያንዳንዱ የክፍሉ ቦታ ላይ በየት አቅጣጫ ትኩሳቱ በሃይል እንደሚያድግና፣ 2ኛ በዚሁ ነጥብ ላይ ያለውን የውድድር መጠን ነው።
22529	ከናርመር ዘመን በኋላ የነገሠው (የ1ኛ ሥርወ መንግሥት 2ኛው ፈሮዖን) በዛሬው የሥነ ቅርስ ሊቃውንት ዘንድ «አሃ» ወይም «ሆር-አሃ» ይባላል።
22530	በማኔጦን ዘንድ መጀመርያው ፈርዖን ሜኒስና 1ኛው-2ኛው ሥርወ መንግሥታት በቀድሞው መንግሥት ከጢኒስ ነበሩ።
22531	ትምህርት ሃይማኖት (የሃይማኖት ትምህርት) በሁለት ይከፈላል፡፡ ይኸውም፦ 1ኛ፡- ዶግማ 2ኛ፡- ቀኖና በሚል ነው፡፡ ዶግማ፡- ቃሉ የግሪክ ሲሆን ፍችውም እምነት ማለት ነው፡፡
22532	ስለሆነም አስረካቢው በ1 ላይ ያለው ጥግ 2 ነው ይባላል።
22533	ምክንያቱን 1ንና 2ን አንድ ላይ አናገኝምና።
22534	ከሰንጠረዡ መረዳት እንደሚቻለው ን ወደ 1 በማስጠጋት አስረካቢ ን ወደ 2 በፈለግነው መጠን ማስጠጋት ይቻላል።
22535	በተጋቢዎችም ሆነ በቤተሰብ መካከል ያለመግባባት ሲከሰት ወይም የአግቢው ገቢ ሀብት አቅም ውሱንነት ሲከሰት ተጋቢዎቹ ሳይተዋወቁ የወንዱ አባት ሽማግሌ ይዞ የልጅቷን ቤተሰብ ከ1-2 ቀን ደጅ በመጥናት የሚፈጸም የሽምግልና ጋብቻም ኣለው።
22536	እያንዳንዱን ቀጣይ ቁጥር ከፊት ያለውን ቁጥር በ1/2 ኛ በማባዛት ማግኘት ስለምንችል ከላይ የተቀመጡው ዝርዝር የጆሜትሪ ዝርዝር ይባላል።
22537	ከ120 ሚሊዮን ሰዎች በላይ በዝሆኔ በሽታ ተይዘው ይገኛሉ።
22538	፹ ዓመታት ከገዛ በኋላ፤ የኬጥለን መርዝ ከ120 ዓመታት በኋላ በመጨረሻ ተከናወነና ገደለው ይባላል።
22539	አያሌ (ከ120 በላይ) የያክቢም ማህተሞች ወይም ጢንዚዞች በዚያ ወቅት በዙሪያው እንደ ገዛ ይገልጻሉ፤ እንዲሁም ከጤቤስ እና ከኩሽ መንግሥት ጋር ንግድ እንዳካሄደ መኅተሙ በነዚያ አገሮች በመገኘቱ ታውቋል።
22540	ከሮማዊ ታሪክ ጸሃፊ ኬፋልዮን (120 ዓ.ም. ገደማ) ጀምሮ፣ አንዳንድ ታሪክ ሊቅ የኒኑስ ተቃዋሚ ኦክስያርቴስ ሳይሆን፣ በዕውነት የባክትርያ ንጉሥ ዞራስተር እንደ ነበር ጽፈዋል።
22541	የአዲስ አበባ መርካቶ ከ120 በላይ ሡቆች እና አንድ ትልቅ የገበያ አዳራሽ (በውስጡ ከሠባ አምስት በላይ ሠቆችን የያዘ) ይዟል።
22542	ለምሳሌ፣ ከደሴ ውልደያ ያለው ርቀት የዚህ ብጣሽ ብረት 120ሺህ ጊዜ እጥፍ ስለሆነ፣ በከተሞቹ መካከል ያለው ርቀት መቶ ሃያ ሺህ ሜትር ነው ይባላል።
22543	በአይሁድ ረቢዎች ስነ-ጽሑፍ ዘንድ (በመጀመርያ ክፍለ-ዘመናት ዓ.ም.) ኖህ ከጥፋት ውኃ 120 አመታት በፊት አርዘ ሊባኖስ ተክሎ ሐመርን ከዚህ ዕንጨት ሠራት።
22544	ጀርመንኛ የምዕራብ-ጀርመናዊ ቋንቋዎች ቤተሠብ ሲሆን ወደ 120 ሚሊዮን የሚጠጋ ሕዝብ እንደሚጠቀምበት ይገመታል።
22545	መጀመርያው ክፍል 120 የማይጎዱ ጠቃሚ የሆኑ ዕጽዋት ይዘርዝራል።
22546	በ፩ ዜና መዋዕል 1:20 እንደሚታይ ስሙ ደግሞ አልሞዳድ ተጽፎ ይገኛል።
22547	ከ1200 ዓም አስቀድሞ የተመሠረቱት ዋና ታዋቂ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት እነዚህ ናቸው፦
22548	ዳሩ ግን የብረት መሣርዮች በጅምላ ተሥረው የነሐስ እቃዎች የተኩ ከ1200 ዓክልበ.
22549	እስከ 1200 ዓም ግድም ድረስ የቆየ ቪሃረ ወይም የቡዲስም ገዳም፣ መቅደስና ከፍተኛ ትምህርት ተቋም ነበር።
22550	እስከ 1200 ዓም ያህል አብዛኞቹ አዳዲስ ፈጠራዎች የተደረጁ ከቻይና ነበረ፤ ወይም እስከ ሞንጎሎች ግዛት ድረስ።
22551	ጙሹርም ለ1200 አመታት በሱመር እንደ ነገሠ ይላል።
22552	ለሕንድ የቡዲስም ጥናት ማእከል እስከ 1200 ዓም ያህል እንደ ቆየ ከቅርሶቹ ይመስላል፤ ልክ መቼ ወይም በማን ዕጅ እንደ ጠፋ ግን አይታወቅም።
22553	ከስትራቦን ዘመን በፊት ከ1200ም ዓክልበ.
22554	በአጠቃላይ እንደ ተለመደ ከ1200 ዓክልበ.
22555	በኬጢያውያን መንግሥት ዘመን (ከ1200 አክልበ አስቀድሞ) ሥፍራው አንኩዋሽ ተባለ።
22556	የአሪስጣጣሊስ ትምህርቶችና ጽሑፎች በተለይ በእስልምና ፍልስፍና ውስጥ ተጽእኖ ነበራቸው፣ በአውሮፓ ክርስትና አለም ግን እስከ 1200 ዓም ድረስ ተረስተው ነበር።
22557	በዘመኑ በሆለታ ከተማ በተከበረው የደን በዓል ቀን ላይ ንግግር ያደረጉት የእርሻ ሚኒስትሩ ባላምባራስ ማህተመሥላሴ ወልደመስቀል ለበዓሉ በመቶ ሺህ የሚቆጠር ችግኝ መዘጋጀቱን፣ ችግኞቹን መትከያ 120,000 ሜትር ካሬ መሬት መሰናዳቱን፣ ከሚተከሉትም ችግኞች የሚበዙት ከውጭ አገር የመጡ መሆናቸውን፣ ለፕሮጀክቱ መሳካት የተባበሩት መንግሥታት የእርሻና የምግብ ድርጅት እገዛ ማድረጉን ገልፀዋል፡፡
22558	በጥንት ከ1200 ዓም አስቀድሞ በነበረ ከተማ ካሚናልሁዩ ፍርስራሽ ላይ በ1768 ዓም ተመሠረተ።
22559	የሥርወ መንግሥቱ መሥራች 1 አመነምሃት (2002 ዓክልበ.) የዱሮውን ጥንታዊ መንግሥት ፈሊጥ በሥነ ሕንጻ እና በሥነ ጽሑፍ ለማሳደስ ጣረ።
22560	የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት እንዲሁም ጥር 1, 2008 ላይ መሆኑን ሥራ ያውቃል በፊት Qouatta ሕብረት ደግሞ, ሱዳን በዳርፉር ግጭት ውስጥ ሰላም አስከባሪ ኃይል ለማሰማራት እንደ ኅብረት በሶማሊያ ውስጥ ኡጋንዳ እና ቡሩንዲ ከ አስከባሪ ለማሰማራት.
22561	ሊ ባይ (1200 ዓም ግድም እንደ ተሳለ) ሊ ባይ ( ቻይነኛ ፦ 李白፣ 693-754 ዓም) የቻይና ባለቅኔ ነበረ።
22562	ዩኒቨርሲቲ ኦፍ ኬምብሪጅ በኬምብሪጅ ፣ ኢንግላንድ የሚገኝ ሲሆን በእንግሊዝኛ ተናጋሪው ዓለም ውስጥ ለረጅም ጊዜ ከቆዩት ዩኒቨርስቲዎች ፪ኛው ነው (ከ1201 ዓ.ም.) ። ኬምብሪጅ ዩንቨርስቲ የተለያዩ የትምህርት ኮርሶችን በመስጠት ብዙ ሺህ የሚሆኑ ተማሪዎቸን አስመርቋል።
22563	እንዲሁም 12.01% የሚሆኑት ነዋሪዎች የ ኢትዮጵያ ኦርቶደክስ ተዋሕዶ እምነት ይከተላሉ።
22564	ግድም) በተለይ ስለ ማሳጌታያውያን አኗኗርና አገር መግለጫ ጻፈ (1.201-1216)።
22565	መቶ አለቃ ግርማም ወታደር ሆኖ እንዳይቀጠር መከሩት፣ የክብር ዘበኛ ሰዎችም በወታደርነትና ሙዚቀኝነት 120 ብር እንክፈልህ ብለው ጠየቁት፡፡ እሱ ግን ባለመስማማቱም በሙዚቀኝነት ብቻ በ1955 ዓ.ም. አካባቢ ተቀጠረ፡፡ ለአሥራ አንድ ዓመታትም ያህልም በዚህ ቦታ ሠርቷል፡፡
22566	ፊቦናቺ የተሰኘው የጣሊያን ነጋዴ የዚህን ድንቅ ቁጥር ቀመርና ጥቅም በመጽሐፉ በ1202 ዓ.ም. (እ.ኤ.አ) በመጻፍና በአውሮጳ አገራት ሁሉ በማሰራጨት ታዋቂነቱ እንዲገን ሆነ።
22567	የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 1,203,100 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 729,000 ሆኖ ይገመታል።
22568	ይህም መሰረት በመኳንንቱ ሲዘረጋ በ1207 ዓ.ም. የእንግሊዝ ንጉሱን ዮሃንስ (ጆን) ማግና ካርታ («ታላቅ ሥርዓት») የሚባለውን ሰነድ እንዲፈርሙት አስገደዱዋቸው።
22569	በዚሁ በትንቢተ ዳንኤል ም.12÷1 ላይ ‹‹በዚያም ዘመን ስለ ሕዝብህ ልጆች የሚቆመው ታላቁ አለቃ ሚካኤል ይነሳል በማለት ታላቅነቱን፤ለሰው ልጆች ሁሉ በአማላጅነቱና በተራዳኢነት የሚቆም እንደሆነ በማያሻማ ቃል ተገልጿል፡፡
22570	በሌላ ዘመን በ1210 ዓ.ም. በወራሪ ሞንጎሎች እጅ በፍጹም ጠፋች።
22571	አጠቃላይ እዳዋ 1210 ብር ይሆናል።
22572	የሚከተለው ሥርወ መንግሥት የሹትሩክ ነገሥታት 1210-1100 ያሕል ገዙ።
22573	ኦልድ ሳሩም (ጥንታዊ ሳሩም) እስከ 1210 ዓ.ም. ድረስ ከአሁኑ ሳልዝብሪ እንግሊዝ 2 ማይል ወደ ስሜን የተገኘ ጥንታዊ ከተማ ነበረ።
22574	ሉክሰምበርግ በ12 የአስተዳደር ክፍሎች የተከፈለች ሲሆን በ105 ትንንሽ የአስተዳደር ክፍሎች በተጨማሪም ተከፍለዋል፡፡ አስራሁለቱ ትንንሽ አስተዳደሮች የከተማ ደረጃ ያላቸው ሲሆን ከእነዚህ መካከል ሉክሰምበርግ ከተማ ትልቋ ነች፡፡
22575	ከ1211 ዓም ጀምሮ ግን ሞንጎሎች በመድፍ እርዳታ ግዛታቸውን ያስፋፉ ጀመር።
22576	ነገር ግን የዮሐንስ ወንጌል 1:21 ዮሐንስ በግልጽ «ኤልያስ አይደለሁም» አለ፤ የሉቃስ ወንጌል 1:17 ደግሞ ዮሐንስ «በኤልያስ መንፈስና ኃይል» እንደሚሄድ ይላል እንጂ የኤልያስ ነፍስ አይልም፣ በተጨማሪ ክርስቶስ በደብረ ታቦር ላይ ኤልያስንም ሙሴንም በተዓምር በትንሳኤ እንጂ በልደት አላመጣቸውም፤ ስለዚህ ሁሉ በአጠቃላይ ኤልያስ እራሱ እንደ ዮሐንስ አልተመለስም ይታመናል።
22577	የፋሲል ግቢ እንደሐዋርያት ብዛት 12 በሮች አሉት፣ 12ቱም እንደየተግባራቸው ስም ወጥቶላቸው ያገልግሉ ነበር።
22578	በ1212 እና 1222 ዓ.ም. መካከል አንድ የሳቅሰን አስተዳዳሪ አይከ ቮን ረፕጎቭ ያቀነባበረው ሕግጋት ሳቅሰንሽፒግል በአንዳንድ ጀርመን ክፍላገር እስከ 1892 ዓ.ም. ድረስ ላይኛ ሕገ መንግሥት ሆነ።
22579	ሚካኤል ሶርያዊው ( 12ኛው ክፍለ ዘመን ) እና ባር ሄብራዩስ (አቡል-ፋራጅ) ( 13ኛው ክፍለ ዘመን ) እንዳሉ ግን ዮሴፉስ ተሳተና «ሞርፎስ» ወይም «ሙሪፖስ» በተባለ ኬጢያዊ ሰው ተሠርቶ ነበር።
22580	ጸሓፊዎቹ ሚካኤል ሶርያዊው ( 12ኛው ክፍለ ዘመን ) እና አቡል ፋራጅ ወይም ባር ሄብራዩስ ( 13ኛው ክፍለ ዘመን ) እንደ ተረኩ፣ «አርሞኒስ» (አርሞንኤም) የተባለ ከነዓናዊ ሰው ሁለት ወንድ ልጆች ሰዶምና ዐሞራ (ገሞራ) ወልዶ በያንዳንዱ ስም አዲስ ከተማ መሠረተ፤ ከዚህ በላይ ሦስተኛ ከተማ በእናታቸው ስም ሳዓር (ዞዓር) ሠራ።
22581	አሹር-ናዲን-አፕሊ ከ1213 እስከ 1209 ዓክልበ.
22582	ለ12 ዓመታት ለኤላም ንጉሥ ኮሎዶጎምር ከተገዙ በኋላ በ13ኛው ዓመት አመጹ፣ በ14ኛውም ዓመት ኮሎዶጎምር፣ የሰናዖር ንጉሥ አምራፌልና ጓደኞቻቸው የእላሳር ንጉሥ አርዮክና «የአሕዛብ ንጉሥ» ቲርጋል ሁላቸው ከተሞቹን እንዲመቱ ዘመቱ።
22583	ሰኸምሬ ኹታዊ 1 ሶበክሆተፕ ላይኛ ግብጽ በ2ኛው ጨለማ ዘመን (13ኛው ሥርወ መንግሥት) መጀመርያ ከ1819 እስከ 1816 ዓክልበ.
22584	የጽርዕ ጽሑፍ መጽሐፈ ንብ (1214 ዓ.ም. ግድም) ቶቤል የቢታንያ ሰዎች አባት እንደ ነበር ይላል።
22585	እስከ 12-15 ሜትር ድረስ በቶሎ የሚበቅል ዛፍ ነው።
22586	የአይርላንድ ታሪኮች ስለ ዘመኑ ዓመቶች ቁጥር ይለያያሉ፤ 12፣ 15 ወይም 16 ዓመታት እንደ ቆየ የሚሉ ሳሉ የላውድ አቆጣጠሮች (1014 ዓም ተቀነባብሮ) እና የድሮ አቆጣጠር በመከተል 13 ዓመታት ነበር፣ ይህ ከ803 እስከ 790 ዓክልበ.
22587	ጥር 12፣ 1600 ዓ.ም. ዓፄ ሱሰንዮስ ወደዚህ አካባቢ በዘመተ የኦሮሞ ቡድን ላይ ድንገት ጦርነት በመክፈት ወደ 12፣000 የቡድኑ አባሎችን በመግደል እና በራሱ ላይ ደግሞ 400 ጉዳት በማድረስ በታሪክ ተጠቅሶ ይገኛል።
22588	ምሳሌ፡ አንድ ሻንጣ ውስጥ 12 ሰማያዊ ካልሲዎችና 18 ጥቁር ካልሲወች አሉ።
22589	መዓትኸሩሬ፣ ፬ አመነምሃት ግብጽን በመካከለኛ መንግሥት (12ኛው ሥርወ መንግሥት) ከ1832 እስከ 1823 ዓክልበ.
22590	ሚያዚያ12፣ 1845 ላይ በዚሁ ቦታ በተደረገ ጦርነት በየጁው ደጅአዝማች ብሩ አሊጋዝ የሚመራው ጦር እንዳለ ተደመሰሰ።
22591	ኒመዓትሬ፣ ፫ አመነምሃት ግብጽን በመካከለኛ መንግሥት (12ኛው ሥርወ መንግሥት) ከ1859 እስከ 1832 ዓክልበ.
22592	ኻኻውሬ፣ ፫ ሰኑስረት ግብጽን በመካከለኛ መንግሥት (12ኛው ሥርወ መንግሥት) ከ1888 እስከ 1859 ዓክልበ.
22593	ኻይከፐሬ፣ ፪ ሰኑስረት ግብጽን በመካከለኛ መንግሥት (12ኛው ሥርወ መንግሥት) ከ1905 እስከ ምናልባት 1888 ዓክልበ.
22594	አርቲስት ሻለቃ ወጋየሁ ደግነቱ ከአባቱ ከአቶ ደግነቱ ጅማ ከእናቱ ከወ/ሮ አበራሽ ወዲጆ ጥር 12 ቀን 1940 ዓ/ም.
22595	በመስከረም 12 ቀን 1953 ዓ.ም. ፈረንሳያዊ ሱዳን በሞዲቦ ኪየታ ስር ራሷን 'የማሊ ሬፑብሊክ' አዋጀችና ከማሕበረሰቡ ወጣች።
22596	ከሱ በኋላ የተነሳው የ12ኛው ክ/ዘመን የሞሮኮው ፈላስፋ አቮሮዝ አምክንዮ ማለት "እውነትንና ውሸትን ለይተን ለማወቅ የሚያስችል መሳሪያ" ነው በማለት ተርጉሞታል(2)።
22597	ይህ ክፍል መጠኑ አነስተኛ ሲሆን በራዲየስ እስከ 1220 ኪ. ሜ. ብቻ ነው።
22598	ለመሰማት፣ የሚንቀሳቀሰው ሞገድ አንደኛ በቂ ሃይል ሊኖረው ያስፈልጋል (የጩኸቱ መጠን) ፣ የሞገዱ ድግግሞሽ ደግሞ ከ12 ጊዜ በሰከንድ እስከ 20000 ጊዜ በሰከንድ መሆን አለበት።
22599	ኤ.አ ኦክቶበር 12 2004 ፥ "ጀስት ሉዝ ኢት" ከተለቀቀ ከሣምንት በኋላ ፥ ማይክል ጃክሰን በሎስ አንጀለስ ወደሚገኘው የስቲቭ ሃርቪ የራዲዮ ዝግጅት ላይ በመደወል በቪዲዮው አለመደሰቱን ገለጸ።
22600	በተጨማሪ፣ በምሥር ጥንታዊ መዝገቦች «የባሕር ሕዝቦች» ከተባሉት ነገዶች መካከል፣ አንዱ «ተረሽ» (1220 ዓክልበ.) ወይም «ቱርሻ» (1180 ዓክልበ.) ሲሆን፤ ይሄው መርከበኛ ብሔር ከቲራስ፣ ቱርሴኖይና ተሩዊሳ ጋ ግንኙነት እንዳለው የሚል አሳብ አለ።
22601	በ12ኛው አመት (2122 ዓክልበ.) ቋሚ ሠራዊት በኋሥያ መሠረተ።
22602	ጋልባ በ12 ዓም በሥራዊት የፕራይቶር ማዕረግ አገኘ፣ ለ25 ዓም ቆንሱል ሆኖ ተመረጠ።
22603	በ1228 ዓ.ም. ሱንዲያታ ከይታ ማሊ መንግሥትን ለማወሐድ የ'አፈ ቃል' ሕገ መንግሥት አወጡ።
22604	የንጉሥ ዧንሡ ድርጊቶች፦ *1ኛው አመት (2283 ዓክልበ.) - ዋና ከተማው በፑ፣ ሻንዶንግ አደረገ።
22605	የሕዝብ ስርጭት 122.9 በ1 ካሬ ኪ.ሜ. ነው።
22606	ባለ ሦስት ፎቅ ሕንፃ ሲሆን 123 ደረጃዎች አሉት።
22607	ፋሲል ግምብ ፋሲል ግቢ ውስጥ በስተ ደቡብ የተቀመጠ ሲሆን ሁለት ፎቅና 123 ደረጃዎች አሉት።
22608	በማኔጦን ነገሥታት ዝርዝር «ሴሶስትሪስ» የሚባል ፈርዖን በ12ኛው ሥርወ መንግሥት በፈርዖን 3 ሰኑስረት (ሰንዎስረት) ፋንታ ይታያል።
22609	«ያ ትውልድ ተቋም» ሦስት መሠረታዊ ዓላማዎችን ይዞ የተነሳ ተቋም ነው፤ እነሱም ፦ 1. የኢትዮጵያን በተለይ የያ ትውልድን የዴሞክራሲና የፍትህ ትግል ታሪክ ማሰባሰብ 2. ለያ ትውልድ ሰማዕታት መታሰቢያ ሐውልት ማቆምና 3. በትግሉ የተጐዱ ወገኖችንና ቤተሰቦችን መርዳት ናቸው።
22610	ሦስት ዋና አስተያየቶች አሉ፤ 1) ከሳርጎን በፊት በኤብላ ተፎካካሪ በማሪ ፤ 2) በሳርጎን እራሱ፤ ወይም 3) በሳርጎን ልጅ ልጅ በናራም-ሲን ።
22611	ሦስቱ አንተፎች ( 1 አንተፍ ፣ 2 አንተፍና 3 አንተፍ ) በአመጽ ምክንያት ስሜኑን ለመግዛት አልቻሉም።
22612	እነርሱም፦ 1) ኬክሮስ (ላቲትዩድ)፤ 2) ኬንትሮስ (ሎንጂትዩድ) እና 3) ከፍታ (ከባሕር ጠለል) ናቸው።
22613	በ12 ሰወች የተጀመረው አመጽ በጥቂት ጊዜ 300 ጦረኞችን ሰበሰበ።
22614	ቲገርንማስ በአይርላንድ አፈ ታሪክ ከ1230 እስከ 1153 ዓክልበ.
22615	የ1ኛ እና 2ኛ ክፍል ትምህርቱን ተክለ ሃይማኖት ከተከታተለ በኋላ 3ኛ ክፍል ሲሆን ወጀል 1ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ገብቶ እስከ 8ኛ ክፍል ተማረ።
22616	በመጨረሻ በ1233 ዓክልበ.
22617	ሞንጎሎችም በ1233 ዓም በሞሂ ውግያ በሀንጋሪ መድፎች በአውሮጳውያን ሠራዊት ላይ መጀመርያ ተኮሱ።
22618	ብዙ ጊዜ ሊቃውንትና ጻፎች ይህንን ሲአስተርጉሙ 1ኛው መንግሥት ባቢሎን፣ 2ኛው ሜዶን ፣ 3ኛው ፋርስ ፣ 4ኛው መቄዶን (እስክንድር) እንደ ሆነ የሚል እምነታቸውን ይገልጻሉ።
22619	አዘገጃጀት 1. ሥጋውን በሥጋ መቀጥቀጫ መጠፍጠፍ፤ 2. ጨው፣ ቁንዶ በርበሬና የፉርኖ ዱቄቱን መቀላቀል፤ 3. ሥጋውን በተቀላቀለው ዱቄት መለወስ፤ 4. የተመታው እንቁላል ውስጥ እየነከሩ ካወጡ በኋላ የዳቦ ዱቄቱ ላይ መተምተም፤ 5. ሥጋውን አራት ማዕዘን ቅርጽ መስጠት፤ 6. የጋለ ዘይት ውስጥ ቅርጽ በተሰጠው በኩል መጥበስ፡፡
22620	የኤላም ንጉሥ ኩቲክ-ኢንሹሺናክ ከጉታውያን ዘመን በፊትና በኋላ ስለሚታወቅ ለ124 አመታት (እንደ ሌላ ቅጂ) ሊሆን አይችልም።
22621	ፍትሐ ነገሥት በ1240 አካባቢ በግብጽ አገር ቅብጡ አቡል ፋዳዒል እብን አል-አሣል በአረብኛ የጻፉት ሕገ መንግሥት ነው። እብን አል-አሣል ሕጎቹን የወሰዱት በከፊል ከሃዋርያት ጽህፈቶችና በከፊል ደግሞ ከድሮ ቢዛንታይን ነገስታት ሕጎች ነበር።
22622	ማርቲን ዘኦፓቫ (1240 ዓ.ም. ገደማ)፣ የሚራቢሊያ ዑርቢስ ሮማይ ኋለኛ ቅጂዎች፣ እና የጆቫኒ ዲ ማሪንዮላ ክሮኒኮን ቦሄሞሩም (1347 ዓ.ም.) ሁላቸው ሲስማሙ፣ ወደ ጣልያን አገር ፈልሶ ሥነ ፈለክን ፈጥሮ ናምሩድንም ያስተማረው የኖህ አራተኛ ወንድ ልጅ ያኑስ ነበረ (የሮማ አረመኔው አምላክ 'ያኑስ' ሆነ ለማለት ነው)።
22623	ማርቲን ዘኦፓቫ (1240 ዓ.ም. ገደማ)፣ የሚራቢሊያ ዑርቢስ ሮማይ ኋለኛ ቅጂዎች፣ እና የጆቫኒ ዲ ማሪንዮላ ክሮኒኮን ቦሄሞሩም (1347 ዓ.ም.) ሁላቸው ሲስማሙ፣ ወደ ጣልያን አገር ፈልሶ ሥነ ፈለክን ፈጥሮ ናምሩድንም ያስተማረው የኖህ አራተኛ ወንድ ልጅ ያኑስ ነበረ።
22624	ከዚያም በ1240 ክ.በ. ገደማ ሌላ ካሳዊ ንጉስ 4 ካሽቲሊያሽ ከኤላም ጋር ሲዋግ አላከናወነም።
22625	የወንዶቹ ክብደት እስከ 12 ኪ.ግ. ሲሆን፤ አማካዩ 4.5 ኪ.ግ ይመዝናሉ።
22626	ሮማውያን መጀመርያ «12ቱ ሰንተረዦች» የተባለውን ሕገ መንግሥት ያወጡ በ457 ዓክልበ.
22627	የግሪክ ጸሐፊ ትልቁ ፕሊኒ (1ኛው ክፍለ ዘመን ዓ.ም.) እንደሚለን፣ ንጉሥ 2 ሓኖ የአፍሪካን ጠረፍ በተጓዘበት ዘመን (በ478 ዓክልበ.
22628	በመጨረሻው ክፍል 125 ጉዳት የሚያምጡ አትክልት ይዘረዝራል።
22629	ሴኔጋል ከ12.5 ሚልዮን በላይ የሚሆን ሕዝብ አላት።
22630	አገልግሎቱ በወቅቱ ከሰኞ እስከ ዓርብ ብቻ ከጧቱ ፭ ሰዓት ጀምሮ እስከ ሌሊቱ ፮ ሰዓት ከሩብ ድረስ የተወሰነ ሲሆን ከብሪታኒያ በደቂቃ አንድ ፓውንድ ስተርሊንግ ከሩብ (£1.25) ይፈጅ ነበር።
22631	በመጨረሻም በ1250 ሁላጉ ካሃን የተባለው የሞንጎሎች መሪ ባግዳድን ሲበዘብዝ የመንግስታቸው ፍጻሜ ለመሆን በቅቷል።
22632	እነዚህም 1 ዶላር፣ 2 ዶላር፣ 5 ዶላር፣ 10 ዶላር፣ 20 ዶላር፣ 50 ዶላር እና 100 ዶላር ናቸው።
22633	ዓረቦች ከዚያ ቀጥሎ ምስጢሩን እንዳገኙ ይመስላል፤ በ1252 ዓ.ም በአይን ጃሉት ውግያ በዛሬው እስራኤል ፣ ማምሉኮች ከግብጽ በሞንጎሎች ላይ መድፎች እንደ ነበሩዋቸው፤ እንዲሁም በእስፓንያ የካስቲል ንጉሥ 10ኛው አልፎንሶ በ1254 ዓም ኒዬብላን ከተማ በሠራዊት ሲከብብ፣ ዓረቦቹ በመድፍ ተከላከሉዋቸው።
22634	በመጨረሻ በ1254 ዓ.ም. የካስቲል ንጉሥ 10ኛ አልፎንሶ እስላሞቹን አስወጣቸው።
22635	ማርኮ ፖሎ (1254 - ጥር 8፣ 1324) ጥንታዊው የጣሊያን ተጓዥ እና ነጋዴ ነበር።
22636	ከአለሙ 125 የእንዳሁላ ዝርያዎች፣ 60 ዝርያዎች በዱር ከማዳጋስካር ናቸው፣ 56 ዝርያዎች ከደቡባዊ ወይም ምሥራቅ አፍሪካ ናቸው፤ አንድ ዝርያ ብቻ ከአሜሪካዎች ነው።
22637	በሺዓ ውስጥ፣ እንዲሁም በፋርስ አገር ያብዛኞቹ ክፍል ውስጥ፣ «የአሥራሁለተኞቹ ወገን» ሲባሉ ይሄ ማለት የነቢዩ መሐመድ 12ኛው ተከታይ ወራሽ ወይም ኢማም ፣ ሙሃመድ አል-ማህዲ፣ በ5ኛው አመተ እድሜ በ866 ዓም ሳይሞት እንደ ተሰወረ፣ ወደፊትም በመጨረሻ ቀናት ለአለም ፍጻሜው ትግል፣ እርሱ ከኢሳ ( ኢየሱስ ) ጋር ይታያል የሚል የአብዛኞቹ ሺዓዎች ጽኑ እምነት ነው።
22638	በሱመራዊ ነገሥታት ዝርዝር ላይ 126 ዓመታት እንደ ነገሠ ይጠቀሳል።
22639	ኮንማይል በአይርላንድ አፈ ታሪክ ከ1260 እስከ 1230 ዓክልበ.
22640	በአንድ መላ ምት ዘንድ፣ የሃንጉል መሠረታዊ ተነባቢ ምልክቶች መነሻ በ1261 ዓም በሞንጎሊያ ከተደረጀው ጳግስፓ አቡጊዳ ተጽእኖ ነበረ።
22641	ተከታዩ የዛጔ ሥርወ-መንግሥት ልክ በድንገት እንደተነሳ በድንገት ሲያበቃ ፣ ይኵኖ አምላክ ሥልጣን በ ፲፪፻፷፪ (1262) ዓ.ም. ጨበጡ ፤ እንዲያም ሲል የሰለሞናዊው ሥርወ-መንግሥትን መለሱ።
22642	በ127 ዓም አይሁዶች ከሮሜ መንግሥት ካመጹ በኋላ፣ ሮማውያን አይሁዶቹን አባርረው የክፍላገሩን ስም ከ«ዩዳያ» (ይሁዳ) ወደ «ሲሪያ-ፓላይስቲና» ( ሶርያ -ፍልስጤም) ቀየሩት።
22643	ሣራ ቢያንስ 127 ዓመታት ሆና ባረፈችበት ዘመን አብርሃም ለመቃብር አንድ ዋሻ በኬብሮን ከኬጥያዊው ሰው ኤፍሮን ገዛ።
22644	በዚህ ምክንያት የአጼ ቴወድሮስ የመጀመሪያወቹ የአገዛዝ ዘመናት ከ1270ዓ.
22645	እንዲሁም በ1270 ዓ.ም. ግድም የጻፉት የካስቲል መምህር-ንጉሥ 10 አልፎንሶ ተመሳሳይ አፈ ታሪክ አቀረቡ፤ በርሳቸው ጽሁፍ ግን ቶቤል በፒሬኔስ ተራሮች ውስጥ በአስፓ ተራራ ሠፈረ፤ «ሴቱባሌስ» የሚል ስም መጀመርያ ክፍል ከ«ሴቱስ» መጥቶ ትርጉሙ ነገድ ማለት መሆኑን ጨመሩ።
22646	ሥራ 12፣7/ *ክፉዎችን ይቃወማሉ፡፡ የሐሰትና የዓመጸኛ የክህደት ምንጭና አባት የሆነውን ዲያብሎስን /ሄኖክ.12፣3 መቅ.
22647	አረንጓዴ፦ ሶርያ-ፓላይስቲና 127 ዓም፤ ቀይ፦ ብሪቲሽ አደራዊ ፓለስታይን 1912-1940 ዓም ፍልስጤም ወይም ፓለስታይን በምዕራብ እስያ የሚገኝ አውራጃ ነው።
22648	አማርኛ ፡ ልሳነ-ንጉሥ ፡ የሆነው ፡ በ1272 ዓ.ም. ከዛጔ ሥርወ መንግሥት ፡ በኋላ ፡ አጼ ፡ ይኩኖ ፡ አምላክ ፡ ሰሎሞናዊውን ፡ ሥርወ-መንግሥት ፡ መልሶ ፡ ሲያቋቁም ፡ ነበር።
22649	የአባ ዳንኤል የወንድማቸው ልጅ የሆነው ዮስጣቴዎስ ከርሳቸው ጋር በዚሁ ደብር ለመኖር በ1272 ዓ.ም. እንደመጣ ታሪክ ያትታል Gianfranco Ficcadori, "Ewosṭatewos" in Siegbert von Uhlig, Encyclopaedia Aethiopica: D-Ha (Wiesbaden: Harrassowitz Verlag, 2005), p.469.
22650	እነርሱም ኢግሪሽ-ሐላብ (12 ዓመታት)፣ ኢርካብ-ዳሙ (7 ዓመታት) እና ኢሻር-ዳሙ (35 ዓመታት) ናቸው (2127-2074 ዓክልበ.)።
22651	ኢብን ሲና 1273 ዓም እንደ ተሳለ ኢብን ሲና (972-1029 ዓም) የፋርስ መምህርና ጸሓፊ ሲሆን 450 መጻሕፍት ስለ ሕክምና ፣ ፍልስፍና ፣ እና ብዙ ሌሎች ጥናቶች ጻፈ።
22652	የተመሠረተው በ1275 ዓ.ም. ነበረ።
22653	ከእነዚህም ሀገሮች መሀል ናይጄሪያ በህዝብ ብዛት (127 ሚሊዮን) የመጀመሪያውን ደረጃ ስትይዝ፤ ግብፅና ኢትዮጵያ በ73 ሚሊዮን እና በ72 ሚሊዮን ህዝብ በሁለተኛና በሶስተኛ ደረጃ ይገኛሉ፡፡ በአሁኑ ወቅት የህዝብ ብዛት በከፍተኛ ሁኔታ መጨመር ከሌሎች የፖለቲካና ኢኮኖሚያዊ ሁኔታዎች ጋር በመደማመር ድህነትን በማባባስ ደረጃ ትልቅ ሚና ይጫወታል፡፡
22654	ከሚያስገርሙት ነገሮች መካከል ኣንዱን ለመጥቀስ ያህል 128 ስፍራዎች ይበቃሉ ብለው ሌሎች ለዩኒኮድ ሲያቀርቡ (ገልባጮች እንጂ) ከዶክተሩ በስተቀር ለዓማርኛ እንኳን እንደማይበቃ የሚያስተውሉና የሚጽፉ ምሁራን መጥፋት ነበር።
22655	የሞንጎሎች የነሓስ እጅ መድፍ፣ 1280 ዓም ግድም፣ ቻይና የእጅ መድፍ ከሁሉ ጠብመንጃ አይነቶች አስቀድሞ የተፈጠረው ሲሆን የጠመንጃና የመድፎች ሁሉ አባት ሊባል ይችላል።
22656	ዓጼ ይግባ ጽዮን በዘውድ ስማቸው ቀዳማዊ ሰለሞን ከ1285 - 1294 (እ.ኤ.አ) ሲነግሱ ከአባታቸው ይኩኖ አምላክ ጋር ከንግስናቸው በፊት አገሪቱን አብረው አስተዳድረዋል።
22657	«የ12ኞቹ ወገን» አማኞች እንግዲህ ከ866 ዓም ጀምረው ለዚሁ ማህዲ ዳግመና እንዲመልስ ጠብቀዋል።
22658	እንደሰማሁት፣ በ1288 የሃበሻው ንጉስ ወደ እየሩሳሌም በመሄድ የኢየሱስ ክርስቶስን መቃብር ለመሳለም ፈልጎ የሱ መኮንኖች ይህ የሚያስከትለውን ችግር በተለይ የእስልምና ተከታይ መንግስታት በአካባቢ መብዛትን ግምት ውስጥ በማስገባት በሱ ምትክ በሃይማኖተኛነቱ ይደነቅ የነበረ ጳጳስ እንዲሄድ አድርጎ ይህ ጳጳስ እየሩሳሌም በመሄድ ስለት አስገብቷል።
22659	ሆርካም (ወይም ሃር፣ ታርኪም) በጥንታዊ የኢትዮጵያ ነገሥታት ዝርዝር ዘንድ ከንግሥት ነሕሴት ናይስ ቀጥሎና ከንጉሥ 1 ሳባ አስቀድሞ ለ29 ዓመታት የኩሽ ( ኢትዮጵያ ) ንጉሥ ነበረ።
22660	ማርኮ ፖሎ ይህን ጽሁፍ የጻፈው በ1290 እ.ኤ.አ. ሲሆን ኢትዮጵያ ውስጥ ከተገኙ ገድላት ጋር አንድ አይነት ታሪክ እንደሆነ ሳልት የተባለው የእንግሊዝ ተጓዥ አረጋግጧል።
22661	ኤር፣ ኦርባ፣ ፌሮንና ፌርግና በአይርላንድ አፈ ታሪክ በ1290 ዓክልበ.
22662	አሁን በዚህ ክፍለስፍን 1,290 ሕያው ዝርዮች ይኖራሉ።
22663	ከ1291 ዓ.ም. የአገሩ ዋና ከተማ ሆኗል።
22664	የቲል ኦይለንሽፒገል ሐዋልት ቲል ኦይለንሽፒገል በመካከለኛው ዘመን ጀርመን አፈ ታሪክ ውስጥ በ1292 አም ገደማ በናይትሊንገን ጀርመን ተወለደ፣ በ1342 ዓም በሞልን ከተስቦ ዓረፈ።
22665	ሙይምነ፣ ሉይግነ እና ላይግነ በአይርላንድ አፈ ታሪክ ከ1293 እስከ 1290 ዓክልበ.
22666	አጼ ሰይፈር አርድ ፬ኛ የአጼ ይግባ ጽዮን ልጅ የአጼይኩኖ አምላክ የልጅ ልጅ ሲሆኑ ከ1294-1295 ለአንድ አመት ንግሱ ነገስት ነበሩ።
22667	የአይርላንድ ታሪክ ባለው አቆጣጠር ደግሞ ይህ ወረራ በ1295 ዓክልበ.
22668	አጼ ቅድመ አሰገድ የአጼ ይግባ ጽዮን ልጅ የአጼይኩኖ አምላክ የልጅ ልጅ ሲሆኑ ከ1296-1297 ለአንድ አመት የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት ነበሩ።
22669	አጼ ሳባ አሰገድ የአጼ ይግባ ጽዮን ልጅ የአጼይኩኖ አምላክ የልጅ ልጅ ሲሆኑ ከ1298-1299 ለአንድ አመት የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት ነበሩ።
22670	በ13ኛ ክፍለ ዘመን አካባቢ እንደ ተመሠረተ ይታሥባል።
22671	የ13ኛው ሥርወ መንግሥት ተከታዮች በጤቤስ ናቸው።
22672	ቤ/ክርስቲያኑ የተቆረቆረው በ13ኛው ክፍለ ዘመን ፣ በአጼ ይኩኖ አምላክ የወንድም ልጅ በሂሩተ አምላክ ነበር።
22673	ስለ ሆነ የጠፋው ፈርዖን መርነፍሬ አይ (ከ13ኛው ሥርወ መንግሥት) ይመስላል።
22674	አባ ዳንኤል ዘገረአልታ (አባ ዘካርያስ) የማርያም ቆርቆርን ሥርዓተ ገዳም በ13ኛው ክፍለ ዘመን እንደመሰረቱት ታሪክ አጥኝው አይስማን ይጠቅሳል።
22675	ማይ በጥንታዊ አቡጊዳ ተራ 13ኛው ፊደል ነው።
22676	እስከ 13 ድረስ ግን ሲቀፈቀፉ ታውቋል።
22677	እስከ 13ኛው ክፍለ ዘመን ድረስ አረመኔ አገር ነበረ፤ ያንጊዜ ክርስቲያን መስቀለኞች ያዙት።
22678	ከራሱ በላይ 13 ከዋክብት በሰማያዊ በስተኋላ መደብ አለ።
22679	ከዚያ በላይ ደግሞ በ13ኛ መቶ ዘመን የጻፉት ሌላ የእስላም ታሪከኛ አቡ አል-ፊዳ ይህን መሰል ታሪክ ሲያወራ የአብርሃም ቅድመ-አያት ዔቦር ግንቡን ለመሥራት እምቢ ስላለ የፊተኛው ቋንቋ ዕብራይስጥ እንዲቀርለት ተፈቀደ ብሎ ይጽፋል።
22680	በዚሁ ዘመን የናዚ እስረኛ በመሆን በ13 አመቷ በእስር ቤቱ በተነሳ በሽታ ሞተች።
22681	ይህን ቅርጽ የሰራው እድሜው 13 እያለ ነበር።
22682	አንድ አንድ ተመራማሪዎች የኖረበትን ዘመን ከክርስቶስ ልደት በፊት በ13ኛው ክፍለዘመን ሲያደርጉ ሌሎች ከዛ በፊት ነው ይላሉ።
22683	የዚህ ስብሰባ ውጤት የ13 ዓመቱ ሠርፀ ድንግል ንጉስ እንዲሆን ነበር።
22684	እስከ እዚያም ዘመን የሰማእቱ ቅዱስ ጊዮርጊስ ታቦት ከድንግል ማርያም ፣ ቅዱስ ፋሲለደስ እና መድሃኔ ዓለም ታቦታት ሌላ 13 ታቦታት እዚያው እሳር ክዳን ቤተ ክርስቲያኑ ውስጥ እንደነበሩ ይነገራል።
22685	በዚህ በኩል፣ በናምሩድ 13ኛው ዓመት ሳሞጤስ ኬልታ ወይም ጋሊያ በተባለው ክፍል ሠፈረ።
22686	ከነዚህ 13ቱ አንድ ገንዘብ እሱም ዩሮ አላቸው።
22687	የሐረሪ ክልል (ክልል 13) ከኢትዮጵያ ዘጠኝ ክልሎች አንዱ ነው።
22688	ዳምጠው አየለ ባጠቃላይ 13 ሲዲዎችን ሰርቷል።
22689	ያንጊዜ በሥፍራው ኮንጂካላ የተባለ መንደር ተገኘ፤ ይህም መንደር በ13ኛው ክፍለ ዘመን ዓ.ም. በሞንጎሎች ተጠፋ።
22690	እንዲሁም ከ13ኛው ክፍለ ዘመን ዓክልበ.
22691	የሞሪንጋ ዛፍ በኢትዮጵያ በተለምዶ ሽፈራው በሚል የሚታወቅ ሲሆን በዓለም አቀፍ ደረጃ ከ13 በላይ ዝርያዎች ያሉትና በሁለገብ ጠቀሜታቸው ከሚታወቁት ዛፎች መካከል አንዱ ነው።
22692	በሂክሶስ ወረራ ምክንያት ጤቤስ እንደገና የ13ኛው ሥርወ መንግሥት ዋና መቀመጫ ሆነ።
22693	በመጽሐፍ ቅዱስ ትክክለኛነት የሚያምኑት ምእመናን አብዛኛው ጊዜ ጸሐፊው ሙሴ በ13ኛው ክፍለ ዘመን አክልበ.
22694	ኢትዮጵያ በአለም ብቸኛዋ የ13 ወራት ጸጋ ባለቤት ናት።
22695	የቱቦወቹ ርዝመት እንግዲህ 13 ሳንቲ ሜትር ነው።
22696	እንዲሁም በከነዓን በአራማያ በዕብራይስጥ በሶርያም ፊደሎች 13ኛው ፊደል «ሜም» ይባላል።
22697	እነርሱም ከእንግሊዝ ያመጹ የመጀመርያ 13 ክፍላገሮች ያመልክታሉ።
22698	አብዛኛው የአይርላንድ ታሪኮች እንዳሉት የሙይረዳኽ ዘመን ለ13 ወሮች (አንድ አመትና አንድ ወር) ቆየ።
22699	በኢትዮጵያ አቆጣጠር ከአስራ ሁለት ወራት እያንዳንዱ ፴ ቀኖች ይዞ የተረፉት አምስት ወይም ስድስት ቀናት በ13ኛው ወር ጳጉሜ ይከተታሉ።
22700	ይህም አጼ ይኩኖ አምላክ ለቤተክርስቲያን ይገባል ያሉትን 1/3ኛ የአገሪቱን መሬት ስምምነት የጣሰ ነበር።
22701	ማላዊ ሐይቅ የሀገሪቱን 1/3 መሬት ይይዛል።
22702	ይህም አልበም በመጀመሪያው ሙሉ ሣምንት ከ1.3 ሚሊዮን ቅጂዎች በላይ በመሸጥ በሠንጠረዦች ላይ አንደኛ ደረጃን በማግኘት ስኬታማ ሆኖ ነበር።
22703	በግብጽ 1-3 ክፍለ ዘመናት ዓ.ም. የተገኘው ግኖስቲክ ሃይማኖት መጻሕፍት ዘንድ የኖህ ሚስት ኖሬያ ስትሆን መጽሐፈ ኖሬያ የሚባል ጽሕፈት ነበራቸው።
22704	ሊሻሊሾ ከ1 እስከ 3 ሜትር ሊደርስ ይችላል፣ ሙሉ ፀሐይ ይሻለዋል።
22705	የፀሓይ ክብደት ከምድር 1.3 ሚሊዮን ጊዜ ይበልጣል።
22706	እንግዴህ ተጫዋቹ ከ፫ቱ በሮች አንዱን መምረጡ የማሸነፍ እድሉን 1/3ኛ ያደርገዋል (ማሸነፍ እዚህ ላይ መኪና ማግኘት ማለት ነው)።
22707	ሆኖም ክፍሉ በዚህ ዘመን እራሱን ችሎ ለመገንጠል ፈለገ ታደሰ ታምራት፣ ቤተከርስቲያንና ሀገር፣ ገጽ 130 ።
22708	ከነዚህ ሰባወቹ የእጅ ጥበብ አዋቂወችና መሃንዲሶች ሲሆኑ 130 የሚሆኑ አሽከሮችን ያቀፈና ወደ አንድ ሺህ የሚጠጋ አርቅብስ የተባለ የጥንት ጠመንጃ፣ አንድ ሽህ ረጅም የጦር ዘንግ እና ብዛት ያላቸው የጥንት መድፎችን ያካተተ ነበር።
22709	ነሕሴት ናይስ በጥንታዊ የኢትዮጵያ ነገሥታት ዝርዝር ዘንድ ከንጉሥ አሜን 1ኛ ቀጥላና ከንጉሥ ሖርካም አስቀድማ ለ30 ዓመታት የኩሽ ( ኢትዮጵያ ) ንግሥት ነበረች።
22710	ከ1300 ዓ.ም. በፊት ተማሲክ የተባለ መንደር ነበረበት።
22711	ም. አጼ ዘርአ ያዕቆብ ስሙን ወደ ደብረ ሊባኖስ ከመቀየራቸው በፊት በ1300ወቹ መጀመሪያ አካባቢ በአቡነ ተክለ ሃይማኖት ፣ በግራርያ (ሰላሌ)፣ ሸዋ የአቋቋሙት ደብር ስም ነው።
22712	ግድም) እና በኡጋሪት ጽላቶች (1300 ዓክልበ.
22713	በቅርብ ጊዜ ውስጥ መድፍ በሕንድም ሆነ በጣልያን ይሠራ ጀመር፤ በ1300ዎቹ ውስጥ በመላው አውሮጳና እስያ ተስፋፋ።
22714	ከነዚህ ግጥሞች አራቱ በ1300ወቹ በአጼአምደ ጽዮን ዘመን የተጻፉ ሲሆን ምናልባትም በጣም ቀደመትና እስካሁን ካልጠፉ የአማርኛ ጽሁፎች መካከል ናቸው።
22715	ስለገዳሙ ምሥረታ በአቡነ ተክለ ሃይማኖት ገድል መሠረት፣ ይህ ገዳም የተመሰረተው በ1300ዎቹ መጀመሪያ በራሳቸው በአቡነ ተክለ ሃይማኖት ነበር።
22716	የካዲዝ ክፍላገር መቀመጫ ሲሆን 130፣000 ያህል ሰዎች ይኖሩበታል።
22717	የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 1,300,293 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 1,093,000 ሆኖ ይገመታል።
22718	በእንግሊዝኛ ከ1300 ዓ.ም. አካባቢ ጀምሮ፣ ድምጹ በሁለት ፊደላት (TH) መጻፍ ቄንጡ ሆነ።
22719	በገላውዲዎስ በጥሊሞስ ካርታ (130-140 ዓም ግድም) «ቡዶሪጉም» የተባለ መንደር በአካባቢው ይታያል።
22720	በ፲፱፻፺፱ ዓ.ም. መረጃ መሠረት በክልሉ የሚገኙ 130 የሚደርሱ ከተሞች የኤሌክትሪክ መብራት ያገኛሉ፡፡ ከእነዚህ ውስጥ አብዛኛዎቹ የ24 ሰዓት አገልግሎት የሚሰጡ ሲሆን እጅግ በጣም ጥቂቶቹ በዲዚል ሞተር የሚንቀሣቀሱ የ12 ሰዓት አገልግሎት የሚሰጡ ናቸው፡፡
22721	የቃይንም ዕድሜ 130 ዓመት ሲሆን ሳላን ወለደ፣ ከዚያም ቃይንም 330 ዓመት ኖረ።
22722	በመጨረሻ በ1305 ዓክልበ.
22723	ከዚያ ሁለት የጋርዮሽ ቄሣሮች 1ኛ ቆስጠንጢኖስ እና ሊቂኒዎስ በ305 ዓ.ም. የሚላኖ አዋጅን አወጡ።
22724	ኤሪሞን በአይርላንድ አፈ ታሪክ ከ1305 እስከ 1293 ዓክልበ.
22725	በመጽሐፈ ኩፋሌ ዘንድ ማየ አይኅ በአመተ አለም 1308 ደረሰ፣ ባጋጣሚው የሳምራውያን ትርጉም ደግሞ ከኩፋሌ ጋራ በመስማማት ይህን አመት ያመለክታል።
22726	በዚህ አቆጣጠር በ1308 ዓ.ዓ. ማየ አይኅ ወይም የጥፋት ውኃ በደረሰበት ዓመት የካም ዕድሜ 99 ዓመት ያህል ነበር።
22727	የ13ኛው ሥርወ መንግሥት በጤቤስ ተከተላት፤ የዚህም መጀመርያ ፈርዖን አሁን ሰኸምሬ ኹታዊ 1 ሶበክሆተፕ እንደ ነበር ይታመናል።
22728	የ13ኛው ሥርወ መንግሥት በጤቤስ ከሶበክነፈሩ በኋላ ተከተለ፤ የዚህም መጀመርያ ፈርዖን አሁን ሰኸምሬ ኹታዊ 1 ሶበክሆተፕ እንደ ነበር ይታመናል።
22729	ይህ ክለብ በእንግሊዝ ውስጥ ከፍተኛ ውጤት ያስመዘገበ ሲሆን በዚህም 13 የፕሪሚየር ሊግ እና 10 የኤፍ ኤ ካፕ ዋንጫዎችን አግኝቷል።
22730	በኩፋሌ ዘንድ ደግሞ አርፋክስድ በአመተ አለም 1310 ተወልዶ ቃይናምን በ1375 አ.አ. ወለደ።
22731	ል. በኋላ በ13ኛው መቶ ክፍለዘመን እንደ ተሰሩ የሚነገርላቸው 11 አብያተ-ክርስቲያናት ናቸው።
22732	ክብደቱ 13 ኪ.ግ. ገደማ ሲሆን፣ የሴቷ ደግሞ 11 ኪ.ግ. ገደማ ነው።
22733	በ13ኛውና 14ኛው መቶ ክፍለ-ዘመን የማንዲንጎ ግዛት በአካባቢው ላይ ተጽኖ ያደርግ ነበር።
22734	ዮሴፍ ካለፈ በኋላ፣ በአባይ ወንዝ አፍ ወይም በጌሤም ለትንሽ ጊዜ ለእጭታዊ (ለ13ኛው ሥርወ መንግሥት) ተገዥ 14ኛ ሥርወ መንግሥት ተነሣ፤ እነዚህ ከከነዓን የደረሱ ሴማዊ እረኞችና ነጋዴዎች ሲባሉ የዕብራውያን ዘመን በግብጽ ሊያብራራ ይችላል።
22735	በአባትህ በኢዮሣፍጥ መንገድ በይሁዳም ንጉሥ በአሳ መንገድ አልሄድህምና፥ 13፤ በእስራኤል ነገሥታት መንገድ ግን ሄደሃልና፥ የአክዓብም ቤት እንዳደረገ ይሁዳንና በኢየሩሳሌም የሚኖሩትን እንዲያመነዝሩ አድርገሃልና፥ ከአንተም የሚሻሉትን የአባትህን ቤት ወንድሞችህን ገድለሃልና፥ 14፤ እነሆ፥ እግዚአብሔር ሕዝብህንና ልጆችህን ሚስቶችህንም ያለህንም ሁሉ በታላቅ መቅሠፍት ይቀሥፋል።
22736	ሀ) በሰሜኑ ማእከላዊ መንግስት የግዛት መስፋፋት ፖሊሲ ምክንያት በአጼ አምደ ጽዮን ዘመነ መንግስት (1314 –1344) በመጀመሪያ ደረጃ በዛሬው መስቃን ምድር ላይ የሚታዩ ትክል ድንጋዮች መኖራቸው የሚታወቅ ሲሆን እነዚህም የትክል ድንጋዮች መጀመሪአ ባካባቢው ሰው ኖር እንደነበር የሚጠቁም የታሪከ አሻራ ነው።
22737	የአጼ ዓምደ ጽዮን (1314-1344 ዓ.ል) ዜና መዋዕል ዘጋቢ እንደጻፈው ከሆነ የዚህ አውራጃ ዋና ከተማ “ተላቅ” የሚል ስያሜ ነበረው።
22738	ቪልኒውስ በታሪክ መዝገብ ከ1315 ዓ.ም. ጀምሮ ይታወቃል።
22739	የአይርላንድ ታሪኮች እንዳሉት ስለ ኤሪሞን ዘመን ዓመታት ይለያያሉ፣ 13፣ 15 ወይም 17 ዓመት የሚሉ አሉ።
22740	በሌላ በኩል አዳል በዘመኑ (ከ13ኛው እስከ 16ኛው ክፍለ ዘመን) የነበሩት የኢትዮጵያ ሱልጣኔታዊ ግዛቶች ሁሉ (ሀዲያ፣ባሌ፣ ደዋሮ፣ ሻርካ፣ ደራ፣ አራባባኒ ወዘተ.
22741	ሃጀሩል አስወድ መስማት፣ መናገር፣ ማየት፣ ማወቅ የማይችል ህያው ያልሆነው ነገር ነውና አይጠቅምም አይጎዳም፣ የማይጠቅምና የማይጎዳ ነገር አይመለክም፤ የሚመለከው መጥቀና መጉዳት የሚችለው የሰማያትና የምድር ጌታ ብቻ ነው፦ 13:16 የሰማያትና የምድር ጌታ ማን ነው?
22742	ይህ ለጊዜው ከ13ኛው ሥርወ መንግሥት ጋር አንድላይ ነበር (1821-1742 ዓክልበ.
22743	ሂትለር በሚያዝያ 13 ቀን 1881 ዓ.ም. (20 አፕሪይል 1889 እ.ኤ.አ.) በዛሬይቷ ኦስትሪያ ተወለደ።
22744	ንጉሠ ነገሥቱ የፖስታ ድርጅት ከተቋቋመ በኋላ ወደአገር ውጭ ከጻፏቸው ደብዳቤዎች አንዱ ሐምሌ 13 ቀን 1887 ዓ/ም ኢልግ ወደአገሩ ሄዶ በነበረበት ጊዜ ለሱ የጻፉት ይጠቀሳል።
22745	ከ13 ኖቬምበር 1899 እ.ኤ.አ. እስከ 18 ጃንዩዌሪ 1982 እ.ኤ.አ. ድረስ ኖሩ።
22746	የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 13,194,000 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 8,389,443 ሆኖ ይገመታል።
22747	ይህ የማሊ ፌዴሬሽን በሰኔ 13 ቀን 1952 ነጻነት አገኘ።
22748	ለመጀመሪያ ጊዜ ሰው ሰራሽ የሆነ ነገር ጨረቃ ላይ ያረፈው በመስከረም 13፣ 1959 እ.ኤ.አ. ሲሆን ይኸውም የሶቭዬት ህብረት ሉና 2 ሚሲዮን ነበር።
22749	ዝሆኖች በሚኖሩበት ስፍራ በሰው ልጆች እንቅስቃሴ ምክኒያት እየተጎዱ መጥተው ቨ እ.አ.ኤ 1.3 ሚሊዪን ይቆጠሩ የነበሩ በ 1989 ወደ 600 000 ዝቅ በለው ተገኝተዋል።
22750	ከሐምሌ 13 ቀን 1999 ዓ.ም. ጀምሮ መንግሥት ባደረገው ይቅርታ መሠረት ከእስር ተለቀዋል።
22751	ከቱሣን 132 ኪ.ሜ. ወደ ደቡብ-ምሥራቅ ይገኛል።
22752	አንቅቲፊ በደቡብ (ላይኛ) ግብጽ በ1ኛው ጨለማ ዘመን የነቀን (3ኛው) እና የበህደት (2ኛው) ኖሞች ገዢ ነበረ።
22753	በኋላ በሚታኒ (ሃኒጋልባት) መንግሥት ነበረ፤ ኬጢያውያን ግን በ1320 ዓክልበ.
22754	አዲስ መዝናኛ ሰኔ 13 2001 ዓ.ም. (June 20, 2009) ተመሠረተ።
22755	በኩፋሌ ዘንድ ይህ የሆነበት በ1321 ዓ.ዓ. ወይም መርከቡ ከቆመው 12 ዓመታት በኋላ ነበር።
22756	አሪክ-ደን-ኢሊ ከ1321 እስከ 1309 ዓክልበ.
22757	እንደ ታሪክ ተመራማሪወች አባባል ይህ ሰው በአጼ አምደ ጽዮን ዘመን የነበረው ዮሐንስ ዘቀላት ሲሆን በአቡነ ያቆብና የደብረ ሊባኖሱ እጨጌ ፍሊጶስ ታዞ በ1322 ዓ.ም. ይተጋ የነበረ ሓዋርያ ነው።
22758	በኦሪት ዘኊልቊ 13፡22 «ጾዓን» ከኬብሮን በኋላ 7 ዓመት ተሠራች ሲል ይህ ማለት በሂክሶስ ዘመን ዋና ከተማቸው የሆነው አቫሪስ ሳይሆን አይቀርም።
22759	ነገር ግን እውነተኛ የሂሳብ ጥናት እንደሚያስተውል የተጨዋቹ የማሸነፍ እድል ከ 1/3ኛ ወደ 2/3ኛ ያድጋል፣ ስለሆነም ሃሳቡን መቀየሩ የማሸነፍ ዕድሉን ይጨምርለታል።
22760	በአሁኑ ሰአት በክርስትና ወይም በእስልምና ውስጥ «ነቢይ» ለመሆን ያስቸግራል፣ ይህም በመጽሐፍ ቅዱስም (ትንቢተ ዘካርያስ 13:2-6) ሆነ በቁራን መሠረት ነው።
22761	ተሙር የተሙር መግሥት ስፋት በመሞቱ ተሙር (1328-1397 ዓም) የቱርካዊ ጉርካኒ መንግሥት መሥራች ነበር።
22762	በኦሪት ዘጸአት ፮፡፲፰ ዘንድ፣ የቀዓት ሌሎች ልጆች ይስዓር፣ ኬብሮን እና ዑዝኤል ተባሉ፤ የቀዓትም እድሜ 133 ዓመታት ደረሰ።
22763	የአሦር ነገሥታት ዝርዝር ቅጂዎች ግን ስለ ዘመኑ መጠን ይለያያሉ፤ አንዳንድ እንደሚለው ለ13 ዓመት ሳይሆን ለ3 አመት ብቻ ነገሠ።
22764	አቡነ አሮን ገዳም በ1330ዎቹ በአቡነ አሮን የተመሰረተ ሲሆን የሚገኘውም በአሁኑ ሰሜን ወሎ ዞን በመቄት ወረዳ ፣ ልዩ ስሙ ደብረ ዳሪት በተባለ ቦታ ነው።
22765	በጥንታዊ ግብጽ ደግሞ በፈርዖን ቱታንኻመን መቃበር (1330 ዓክልበ.
22766	በሶስተኛው ዓመት 1331 ብር.
22767	ኤንሊል-ኒራሪ ከ1331 እስከ 1321 ዓክልበ.
22768	የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 13,349,000 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 2,768,772 ሆኖ ይገመታል።
22769	ከአስመራ 13 ማይ ሰሜን ምዕራብ ፣ ከከረን 35 ማይል ደቡብ ምስራቅ ስትገኝ፣ በአካባቢው ሙሉ በሙሎ ትግርኛ ቋንቋ ሲነገር ነዋሪዎቹም በሙሎ ክርስቲያን እንደሆኑ ይጠቀሳል።
22770	ቅዱስ ኦግስቲን ቅዱስ ኦግስቲን ፣ ኦሪለየስ ኦግስቲን፣ የሂፖው ኦግስቲን ከህዳር 13፣ 354 - ነሐሴ 28 430 ዓ.ም. የነበረ ፈላስፋ ፣ ሥነ መለኮት ተማሪ፣ እና ሂፖ ሪገስ የተሰኘችው የሰሜን አፍሪቃ ከተማ ጳጳስ የነበረ ሰው ነው።
22771	እናቲቱ ማሪያም እናቲቱ ማሪያም ደብረ ታቦር ፣ ጎንደር የሚገኝ ቤ/ክርስቲያን ሲሆን በ1344 ዓም እንደተመሰረት ይጠቀሳል።
22772	ዓፄ ንዋየ ክርስቶስ በዙፋን ስማቸው "ሰይፈ አርድ" ከ1344 - 1372 እ.ኤ.አ. የኢትዮጵያ ንጉሰ ነገስት ነበሩ።
22773	አጼ ሰይፈ አርድ (1344-1372) በደብረታቦር ተራራ (እየሱስ ተራራ) ላይ የእየሱስ ቤክርስቲያንን መሰረቱ Friedrich Heyer, Die Kirche in Dabra Tabor, Erlangen 1981 (Oikonomia 13) ።
22774	ሆኖም ይህ በፍታ በታሪክ መዝገብ ቢያንስ ከ1349 ዓ.ም. መገኘቱ ደግሞ እርግጠኛ ነው።
22775	ለምሳሌ አቡ ፈድሉላህ አል-ዑመሪ የሚባለው ግብጻዊ ምሁር በ1349 ዓ.ል. በጻፈውና “መሳሊከል አብሳር ፊ መማሊከል መሳር” በሚባለው ዝነኛ መጽሀፍ ውስጥ አዳል ተደጋግሞ የተጠቀሰ ስም ነው።
22776	ኦይለር ሁለት ጊዜ አግብቶ 13 ልጆች ያፈራ ቢሆንም፣ የነበረበትን ጊዜ የጤና ችግር በሚያሳይ መልኩ፣ ከ5ቱ በቀር ሌሎቹ ልጆቹ በሙሉ በህጻንነታቸው ለሞት በቅተዋል።
22777	በግብጽ መዝገቦች የተገኙት የአካድኛ «አማርና ደብዳቤዎች» (~1350 ዓክልበ.) «አህላሙ» የተባለውን ሕዝብ በሶርያ ይጠቅሳሉ።
22778	በአማርና ደብዳቤዎች (1350 ዓክልበ.
22779	መካከለኛው ምሥራቅ፣ 1350 ክ.በ. ገዳማ በ1290 ዓክልበ.
22780	ሳምራዊው ትርጉም እንደገና ሦስተኛ ድምር ይሰጣል፦ ዕድሜው 135 ሆኖ ሣላን ወልዶ ከዚያ 303 አመት ኖሮ በጠቅላላ 438 አመት ነው።
22781	ከኪሺንው ወደ ስሜን በ135 km ይርቃል።
22782	የሚንግ ግዛት እድገት ከ1360 እስከ 1379 ዓም ድረስ የሚንግ ሥርወ መንግሥት በቻይና ታሪክ ከ1360 እስከ 1636 ዓም ድረስ የቆየ ሥርወ መንግሥት ነበረ።
22783	ከ1360 እስከ 1903 ዓም ድረስ የነበሩት መንግሥታት እንደገና የኮንፉክዩስን ትምህርት ደገፉ፤ ከ1903 ዓም ጀምሮ እስካሁን የነበሩትም ከተመሠረተ ሃይማኖት ተነቅለዋል።
22784	የዠንግ ሄ ጉዞዎች ዠንግ ሄ (1363-1427 ዓም) የቻይና ተጓዥ ሲሆን እስከ አፍሪካ ድረስ ተጓዘ።
22785	ስሙ የወጣ በ1365 ዓ.ም. ከተሠራው መቅደስ ዋት ፕኖም ዳውን ፔኝ ነው።
22786	ሚታኒ በኬጢያውያን ግፊት ሲወድቅ ግን የአሦር ንጉስ አሹር-ኡባሊት ነጻነቱን አዋጀ (1366 ዓክልበ.
22787	በሱዳን የምድር ባቡር ኩባንያ የሚተዳደር የመርክብ አገልግሎት 1,366 ኪሎ ሜትር በመጓዝ ጋምቤላን ከካርቱም ጋር ያገናኛታል።
22788	ከዛሬ 13.7 ቢሊዮን ዓመት በፊት፣ ይህ ጥንጥ ጠጣር ነገር ድንገት በመፈንዳት በመበታተኑ ኅዋ እና አቶሞች ተፈጠሩ።
22789	ይሄው ክፍል አጠቃላይ ስፋቱ (13.70 mx 8.90 m) ሲሆን በሳር የተሸፈነ ጣሪያና ብዙም እንግዳ ያልሆነ ግድግዳ አለው።
22790	ይህ ፍልሰት የጨመረው የማሊ ግዛት በ1375 እ.ኤ.አ. እና የሶንጋይ ግዛት በ1591 እ.ኤ.አ. ሲዳከሙ ነው።
22791	በመቶኛው ዓመት አጠቃላይ እዳዋ $13,780,612.34 (አስራ ሶስት ሚሊዮን ብር በላይ) ይደርሳል ማለት ነው።
22792	ስለዚህ ከ1383 ዓክልበ.
22793	በቾሰውን መንግሥት (1384 ዓ.ም.) ስሙ «ሃንሰውንግ» ወይም «ሃንያንግ» ተባለ።
22794	በ1389 ስሙ ደግሞ ዶንግ ዶ ሆነ።
22795	የከፋ መንግሥት ከ1390 አካባቢ እስከ 1897 እ.ኤ.አ. በአሁኗ ኢትዮጵያ ምድር ውስጥ የነበረ መንግሥት ነው።
22796	የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 1,390,500 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 1,146,000 ሆኖ ይገመታል።
22797	ከ1399 እስከ 1411 ዓ.ም. ድረስ በጦርነት ዘመን የቡርጎኝ ኃያላት ከተማውን ለመያዝ ይወዳደሩ ነበር።
22798	የወይነጠጆቹ አራት ማእዘኖች ስፋት ድምር የትልቁ ነጭ አራት ማእዘን 1/3ኛ ነው በሒሳብ ጥናት ውስጥ አንድ የቁጥሮች ዝርዝር በቀዳሚና ተከታይ አባሎቹ መካከል ቋሚ ውድር (ratio) ካለው ያ ዝርዝር የጆሜትሪ ዝርዝር ይባላል።
22799	በ14ኛው ክፍለ ዘመን ዓክልበ.
22800	በ14ኛው ዓመት በስሜን ግብጽ በሄራክሌውፖሊስ ከገዛው ፈርዖን ከመሪካሬ ጋራ ጦርነት ተነሣ።
22801	የ14ኛው ሥርወ መንግሥት ግዛት ዮሴፍ ከዓረፈ በኋላ እስራኤላውያን በአገራቸው ዕጅግ ኃይለኛና ሀብታም ባለሥልጣኖች ሆኑ።
22802	• 14 ነጮች አፍሪካ ውስጥ መጥተው የአፍሪካዊያን አሰሪ ይሆናሉ፡፡ አፍሪካዊያን አውሮፓ ሄደውም የነጮች ሰራተኛ ነው የሚሆኑት…… • •
22803	ቺ ዮው በሺንሺ ነገሥታት ዝርዝር 14ኛው ሲሆን ስሙ «ጃውጂ ኋኑንግ» ይባላል።
22804	በ. በ14ኛ ክፍለ ዘመን በ'አማርና ደብዳቤዎች' መዝገብ ውስጥ ስሙ መጀመርያ ይገኛል።
22805	ቤተ መቅደሱ መታሰቢያነቱ በ14ኛ መቶ ክፍለ ዘመን ሮም ነግሦ የነበር በጁሊያን ዘመን ክርስትና ለእመንታቸው ሲሉ በአደባባይ ለተሰየፉ ደናግላን ነው።
22806	ሰፈሩ በ14ኛ ክፍለ ዘመን ዊቶውስካ ዎላ በሚባል ስም እንደተመሠረተ ይታመናል።
22807	ነገር ግን በነሐሴ 14 ቀን ሴኔጋል ከፌዴሬሽኑ ወጣች።
22808	ከዚህ ትንሽ በኋላ በታችኛ ግብጽ 14ኛው ሥርወ መንግሥት በመጀመርያ ፈርዖናቸው በያክቢም ሰኻኤንሬ የተነሣበት ዘመን ልክ ይስማማል።
22809	ይህም ከቅዱስ ጊዮርጊስ ኮረብታ በ14 ኪ.ሜ ይርቃል።
22810	የዚህ መንግሥት ስም «ጆሰን» ሲሆን፣ በኋላ ዘመን ( ከ14ኛው ክፍለ ዘመን ዓ.ም.) ሌላ «ጆሰን» የተባለ መንግሥት ስለ ኖረ፣ ዳንጉን የመሠረተው መንግሥት አሁን «ጥንታዊ ጆሰን» ወይም «ጎጆሰን» በመባል ይታወቃል።
22811	ነሐስ በጥንታዊ አቡጊዳ ተራ 14ኛው ፊደል ነው።
22812	ድረስ የየራሳቸውን 14ኛው ሥርወ መንግሥት የነበራቸው ይመስላል።
22813	በአንድ የ14ኛው ክፍለ ዘመን መጽሐፍ ክሮኒኮን ፒክቱም ዘንድ ይህም ማጎር መታወቂያ የያፌት ልጅ ማጎግ ነበረ።
22814	ሴኔጋል ወደ 14 ክልሎች ትከፈላለች።
22815	በእርሱ ዘመን የ14ኛው ሥርወ መንግሥት መጀመርያ ፈርዖን ያክቢም ሰኻኤንሬ በአባይ ወንዝ አፍ ዙሪያ ለእርሱ ተገዥ ሆኖ ነገሠ።
22816	ጥሩነሽ ዲባባ በ 14 አመት እድሜዋ በጣም ወጣት እና ሰውነትዋም ተሰባሪ ይመስል ነበር።
22817	በታሪክ ከሁሉ አስቀድሞ የተገኘው የካሽሚርኛ ሰነድ የላለሽቫሪ (እሷም ሴት ገጣሚ የሆነች) ግጥሞች ከ14ኛው ምዕተ ዓመት ናቸው።
22818	የኤላም ንጉሥ ኮሎዶጎምር በአብርሃም ዘመን ጦርነት በከነዓን አገር እንዳዋጀ በዘፍጥረት 14 ይጠቀሳል።
22819	አቶማዊ ቁጥሩም 14 ነው።
22820	ክብራን ገብርኤል በ14ኛው ክፍለ ዘመን የተመሰረተ ገዳም ሲሆን በጣና ሐይቅ ደቡባዊ ክፍል ከሚገኙት መንታ ደሴቶች (እንጦስ ደሴት እና ክብራን ደሴት) በክብራን ላይ የሚገኘው ነው።
22821	ሃሙራቢ የዘፍጥረት 14 አምራፌል ሲሆን ዋራድ-ሲን ወይም ሪም-ሲን አርዮክ እንደ ነበር ቢታስብም ዛሬ ብዙ ሊቃውንት ይህን ሃሳብ አይቀብሉም።
22822	ለሳቢዩም ዘመን 14 ያህል የዓመት ስሞቹ ታውቀዋል።
22823	አምራፌል በኦሪት ዘፍጥረት 14 መሠረት በአብራም ( አብርሃም ) ዘመን የገዛ የሰናዖር ንጉሥ ይባላል።
22824	የአምላክ ምግባር ስለነበረው ሰዎች ሁሉ አከበሩት ታዘዙለትም፣ እድሜው 14 ዓመት ሲሆን፣ እናቱ የደዕብ ክፍላገር መስፍን አደረገችው።
22825	እንዲሁም በከነዓን በአራማያ በዕብራይስጥ በሶርያም ፊደሎች 14ኛው ፊደል «ኑን» ይባላል።
22826	ክሪስታቮም በጥይት እጁ ቆስሎ ከዋናው ጦር ተለይቶ በሸሸበት ቦታ በአካባቢው በነበረች አሮጊት ጠቋሚነት እሱና 14 ተከታዮቹ ከተደበቁበት ቁጥቋጦ ስር ተማረኩ።
22827	በመንቱሆተፕ 14ኛው ዓመት፣ መሪካሬ በስሜን ሆኖ ከመንቱሆተፕ ጋራ ጦርነት ያደርግ ነበር።
22828	በዚሁ ጽሁፍ መሠረት፣ «ፓርጦሎሙስ» ከ1 ሺህ ሠፈረኞች (ወንዶችና ሴቶች) ጋር ደረሰ፣ እስከ 4 ሺህም ድረስ ቶሎ ተባዙ፣ ነገር ግን ድንገት በአንድ ሳምንት ውስጥ ሁላቸው ከቸነፈር ሞተዋልና አገሩ እንደገና ባዶ ሆነ።
22829	በፍቼ በአንድ ጥናት እንደ ተዘገበ፣ ፍሬውም (1-4) ለራስ ምታት ይበላል።
22830	በመጽሐፈ ኢያሱ 1:4 «ከምድረ በዳው ከዚህም ከሊባኖስ ጀምሮ እስከ ታላቁ ወንዝ እስከ ኤፍራጥስ ድረስ የኬጥያውያን ምድር ሁሉ እስከ ፀሐይ መግቢያ እስከ ታላቁ ባሕር ድረስ ዳርቻችሁ ይሆናል» ሲለን፥ ይህ የኬጥያውያን አገር በከነዓን ስሜን ዳርቻ ከሊባኖስና ከኤፍራጥስ መካከል እንደተገኘ ከዚያም ወደ ምዕራቡ እንደ ዘረጋ ይመስላል።
22831	በአብዛሃኛው ሃይድሮጅን ከተባለ ጋዝ እና ሩቡን ( 1/4 ኛውን ) ክብደት ከሚይዘው ሂሊየም ከተባለ ንጥረነገር የተሰራ ነው።
22832	ይህ በዚህ እንዳለ ክረምት አልፎ በጋ ሲሆን በሃይል የተጠናከረው ግራኝ አህመድ በፖርቹጋሎቹ የጦር ቀጠና ላይ ጥቃት በማድረስ ቁጥራቸውን ወደ 140 አመናመነው።
22833	የሰሌውቅያ መንግሥት እየወደቀ የኦስሮኤኔ መንግሥት በ140 ዓክልበ.
22834	የእርግዝና ጊዜአቸውን 140 ቀን ነው።
22835	ቁመቱ 1.40 እንኳን አይሞላም።
22836	በ1400 ዓ.ም. ቻይናዎች ወርረው ያዙትና ስሙን ዶንግ ጯን አሉት።
22837	ሆኖም የጽላቱ ቅጂ ከዚያ ዘመን በኋላ (1400 ዓክልበ.
22838	ይህንን የዕድሜ ሁኔታ አሁን ከ1400 ዓመታት በኋላ ባለው ባህልና ዝንባሌ ለመገምገም መሞከርም ስህተት ነው።
22839	ባንግኮክ ከ1400 ዓ.ም. አካባቢ ጀምሮ መንደር ሆኖ «ጦንቡሪ» ተብሎ ይታወቃል።
22840	በአውሮጳ ግን ከሁሉ ቀድሞ ማንበብ የምንችልበት ጽሑፎች በ«ሚውኬናይ ጽሕፈት ግሪክ አገር ከ1400 ዓክልበ.
22841	ሲንጋፖር በሌሊት በ1400 ዓ.ም. አካባቢ የሽሪዊጃያ መንግሥት ሲደክም ጎረቤቶቹ ማጃፓሂትና ሲያም ይታግሉበት ነበር።
22842	እድሜያቸው ከ140፣000 እስከ 230፣000 የሚገመቱ የድንጋይ መሳሪያወች በጎርጎርጎራ እንደተገኙ ይጠቀሳል።
22843	ግ. - የደይር ኤል መዲና ጽሑፎች (ግብጽ) * 1400-1200 ዓክልበ.
22844	ለውጡ የደረሰበት ምክንያት በ1400-1500 ዓ.ም. ግድም በእንግሊዝ የተነሣው ትውልድ ከወላጆቻቸው አነጋገር ለመለየት አዲስ ቄንጥ ስለ ፈለጉ ነው።
22845	በአገሪቱ ውስጥ 1.404ቢሊዮን ሕዝብ ይኖራል።
22846	ስንል፤ ይህንን እውቀት የዛሬ 1407 ዓመት ያ በሰማያትና በምድር ውስጥ ያለውን ምስጢር የሚያውቀው አወረደው ይሆናል መልሱ፦ 25:6 ያ በሰማያትና በምድር ውስጥ ያለውን ምስጢር የሚያውቀው አወረደው፤ እርሱ መሐሪ አዛኝ ነውና፤ በላቸው።
22847	አንድ እስታቴር 14.1 ግራም ኤሌክትሩም ነበር።
22848	የዩራንየም ኑክለስ ደግሞ ከ141 እስከ 146 ኑትሮኖችን የሚይዝ ሲሆን ይህም ማለት ዩራንየም ስድስት አይሶቶፖች (ከU-233 እስከ U-238) አሉት ማለት ነው።
22849	በሁለተኛው ጨለማ ዘመን መጀመርያ፣ ሁለት ሥርወ መንግሥታት ነበር፤ በስሜኑ የሴማውያን 14ኛው ሥርወ መንግሥትና የሶበክነፈሩ ተከታዮች በጤቤስ 13ኛው ሥርወ መንግሥት ናቸው።
22850	ቀዳማዊ አጼ ቴዎድሮስ በዙፋን ስማቸው ወልደ አምበሳ እ.ኤ.አ ከ1413-1414 ዓ.ም. የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት የነበሩ ናቸው።
22851	ከተማው ቴኖችቲትላን ተብሎ የተመሠረተው በመጋቢት 14 ቀን 1317 ዓ.ም. በአዝቴክ ( መሺካ ) ኗሪዎች ነበር።
22852	የደብረታቦርን መሰረት የጣለው የ14ኛ ክፍለዘመን ንጉስ አጼ ሰይፈ አርድ (1344-1372) ነበር።
22853	የዘራአ ያዕቆብ አባት ቀዳማዊ ዳዊት ባረፉ ጊዜ፣ እንደ ጥንቱ የኢትዮጵያ ባህል ወግ መሰረት፣ ታላቅ ወንድማቸው የነበሩት ቀዳማዊ ቴወድሮስ በ1414 ሲነግሱ ታናሽ ወንድማቸውን በግዞት ወደ አምባ ግሽን እንዲሄድ አደረጉ።
22854	ከ1415 ዓ.ል. በፊት “አዳል” በኢፋት ሱልጣኔት ስር የነበረ የአንድ አውራጃ ስም ነበር።
22855	በ14ኛው እና 15ኛው ክፍለ ዘመናት ሶስት የሉክሰምበርግ ምክር ቤት አባላት የሮማ ቅዱሳት ነገስታት በመሆን ነገሱ፡፡ በ1437 እ.ኤ.አ. የሉክሰምበርግ ምክር ቤት በዙፋኑ ላይ የሚቀመጥ ወንድ በማጣት የአልጋ ወራሽ ችግር ገጥሞት ነበር፣ ይኸውም ግዛቶች በደቿ ኤልሳቤጥ ለቡርገንዲው ፊሊፕ እንዲሸጥ አድርጓል፡፡
22856	የአዳል ሱልጣኔት የአዳል ሱልጣኔት ተብሎ ይታወቅ የነበረው ግዛት በመካከለኛው ዘመን (ከ1415 - 1555 ዓ.ም.) የነበረ የብዙ እስልምና ተከታይ ጎሳወች ድብልቅ የነበረ ግዛት ነው።
22857	የተማሪ መምህር ጥምርታ (1-4 ክፍል) 1፡66፣(5-8) 1፡60፣ (9-10) 1፡82፣ (1-12) 1፡42 ነው።
22858	ዋዛድ ግብጽን በ፪ኛው ጨለማ ዘመን (14ኛው ሥርወ መንግሥት) በ1746-42 ዓክልበ.
22859	ነህሲ አሰህሬ ግብጽን በ፪ኛው ጨለማ ዘመን (14ኛው ሥርወ መንግሥት) በ1753 ዓክልበ.
22860	በዲስትሪክቱ ውስጥ 141,777 ተማሪዎች እና 200 ትምህርት ቤቶች አሉ።
22861	ሸሺ መዓይብሬ ግብጽን በ፪ኛው ጨለማ ዘመን (14ኛው ሥርወ መንግሥት) ምናልባት ከ1786 እስከ 1753 ዓክልበ.
22862	መልከ፡ ጼዴቅ በ ኦሪት ዘፍጥረት ምዕራፍ 14:18-20 የተጠቀሰ ንጉሥና ቄስ ነበረ።
22863	ሆኖም በጌሤም የገዛው «14ኛው ሥርወ መንግሥት» (1821-1742 ዓክልበ.
22864	ሰኻኤንሬ ያክቢም (ወይም ያከብሙ፣ ያኮበዓም) ግብጽን በ፪ኛው ጨለማ ዘመን (14ኛው ሥርወ መንግሥት) መጀመርያ ከ1821 እስከ 1811 ዓክልበ.
22865	በዚህ ብቻ አይበቃም ጥቅምት 14 በ1888 የጦር ተዛማች ከነበሩት ራስ ጎበና እና ዝሮዳ በከር ወለጋን የወረሩትን የሱዳን መሀዲስቶችን በጉቴ ዲሊኢ በተደረገው ውጊያ ድል ነስተዋል።
22866	ኤለን ጆንሰን ሰርሊፍ፣ ኅዳር 14 ፣ 1998 ዓ.ም. ላይ የላይቤሪያ ፕሬዝደንት በመሆን የአፍሪቃ አኅጉር የመጀመሪያዋ ሴት መሪ ናቸው።
22867	በአራካን ታሪክ፣ እስከ 1420 ዓም እስከ ምራውክ-ኡ መንግሥት ምንም እርግጠኛ አቆጣጠር ወይም መዝገብ የለም።
22868	እስከ 1423 ዓ.ም. ድረስ በቲውቶኒክ ወታደራዊ ስርአት ርስት ነበረ።
22869	በ1423 እስከ 1497 ዓ.ም. ድረስ የቤተ መንግሥት መቀመጫ ሆነ።
22870	በ1425 ዓም ግድም የኅትመት ማተሚያ ከተፈጠረ በኋላ፣ ትንሹ ቅርጽ «s» በቃል መጨረሻ ብቻ ይታይ ጀመር።
22871	በውስጡ ፭ ክፍሎች ያሉት ይህ የዋሻ ውስጥ ቤተክርስቲያን 14 ዓምዶች, 2 በሮችና 7 መስኮቶች አሉት።
22872	ከዚያም እስከ 1428 ዓ.ም. ድረስ የእንግላንድ ንጉሥ ሥራዊት ፓሪስን ይይዝ ነበር።
22873	ለምሳሌ ለአራጎን መሪ ለነበርው አልፎንሶ አምስተኛ በ1428 ዓ.ም. በእስላሞች ላይ የተባበረ ሃይልን ለመመስረት ደብዳቤ ልኳል።
22874	በ ፲፬፻፳፰ (1428) ዓ.ም. እ.ኤ.አ. አፄ ይስሐቅ ወደ የአራጎን ንጉሥ አልፎንዞ አምስተኛ (Alfonso V) ሁለት መልክተኞች ልከው ነበር።
22875	በ1429 አ.አ. ሚስቱን ሜልካ አገባ፣ እርስዋም የያፌት ልጅ የአበዳይ (ወይም እንደ ድሮ ልሳናት የማዳይ ) ሴት ልጅ ትባላለች።
22876	እጅግ ቁም ነገር የሆነ ጠቃሚ ፈጠራ ማሳተሚያ፤ ዮሐንስ ጉተንቤርግ በሚባል ሰው በ1431 ዓ.ም. ተጀመረ።
22877	ኋሽያካክ ተብሎ የተመሠረተው በ1432 ዓ.ም. በአዝቴክ ( መሺካ ) ኗሪዎች ነበር።
22878	ሉግ በቱዋጣ ዴ ላይ ለ፵ ዓመታት ገዝቶ በ1434 ዓክልበ.
22879	የተፈጠረው በንጉሥ ታላቁ ሴጆንግ በ1435 ዓም ነበረ።
22880	የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 1,436,000 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 1,248,300 ሆኖ ይገመታል።
22881	በ1436 ዓ.ም. ደግሞ ፖርቱጊዝ በጎሬ ደሴት ላይ ደርሰው ሰፈሩበትና ከ1528 ዓ.ም. ጀምሮ የባርያ ፍንገላ ማእከል ሆነ።
22882	ደብረ አስቦ - በ1437ዓ.
22883	ከ1437 ጀምሮ አጼ ዘርዓ ያዕቆብ ለገዳሙ አዲስ ስም በማውጣት ደብረሊባኖስ ካሉት በኋላ፣ ለቤተ ክርስቲያኑ መሬትን በመስጠት ገዳሙ እራሱን እንዲችል አድርገዋል የአጼ ዘርአ ያዕቆብ ዜና መዋዕል በዚሁ በ15ኛው ክፍለ ዘመን አዳዲስ መጻህፍት በደብሩ ታተሙ።
22884	ከ1440 ግድም አሹር በሚታኒ ንጉሥ ሻውሽታታር ተዘርፎ ከዚያ እስከ 1366 ዓክልበ.
22885	በ1442 በሰንበት ላይ ተነስቶ የነበረውን የቤ/ክርስቲያን ክፍፍል ለማብረድ ቢችሉም እስከ 1450 ነገሩ ሲሰክን ቆይቱ በደብረ ምጥማቅ ጉባኤ (ተጉለት) ፣ የግብጾቹ ጳጳሳተ በተገኙበት ችግሩን ሊፈቱ ችለዋል ።
22886	በ1445 እና ከዚያ በኋላ በተነሱ ጦርነቶች ላይ በመሳተፍ ሁሉን በድል በማጠናቀው ግዛታቸውን ያሁኒቷን ሶማልያን ሁሉ ያቅፍ ነበር።
22887	ከዚያ በኋላ ግዛቱ እየደከመ እስከ 1445 ዓ.ም. ድረስ ቀረ።
22888	ይህም ቁስጥንጥንያ ለኦቶማን ቱርኮች ከወደቀበት ዓመት ከ1445 ዓም ጀምሮ አካባቢ ይቆጠራል።
22889	መጨረሻውም ቁስጥንጥንያ ለኦቶማን ቱርኮች እስከ ወደቀበት ዓመት እስከ 1445 ዓም ድረስ ይቆጠራል።
22890	የአደን ሙፍቲ ሼክ ጃማል-አል-ዲን አል-ዳባኒ በ1446 ዓ.ም. ገደማ ለመጀመሪያ ጊዜ መጠጡን እንዳስገባ ተመዝግቧል።
22891	በ1448 ዓም ኢሳኮቪች መንደሩን መሠረተ፤ ገበያ ወይም በቱርክኛ «ፓዛር»፣ መስጊድ ፣ የሕዝብ መታጠቢያ ቤት፣ ሆስተልና ግቢ ሠራበት።
22892	ቶክዮ መጀመርያ ኤዶ ተብሎ የተሰራው በ1449 ዓ.ም. ሲሆን በ1595 ዓ.ም. የጃፓን መንግሥት መቀመጫ ከክዮቶ ወደዚህ ተዛወረ።
22893	የሕዝቡ ቁጥር 1.45 ሚሊዮን ያህል ነው።
22894	በተጨማሪም ከጠቅላላው የኢንተርኔት ተጠቃሚዎች ውስጥ 14.5% ዊክፔዲያን እንደሚጎበኙ ተረጋግጧል።
22895	ክሪስቶፎር ኮሎምበስ ክሪስቶፎር ኮሎምበስ በሰሜን ምዕራብ ጣሊያን ፣ ጀኖዋ ከተማ በ1451 እ.ኤ.አ. የተወለደ ነጋዴና አገር አሳሽ ነበር።
22896	በታሪክ ብዙ ሰፈሮች በሥፍራው አካባቢ ይገኙ ሲሆን ዘመናዊው ከተማ በኦቶማን ቱርክ መንግሥት በ1453 አ.ም. አካባቢ ተሠራ።
22897	በምሥራቅ ግን ተከታዩ ቢዛንታይን መንግሥት እስከ 1453 እ.ኤ.አ. ድረስ ቆየ።
22898	አሁን ባለው ይዞታ የጣና ሃይቅ 1,454 ቶን አሳ በአመት ይመረታል።
22899	የግምቡ አሸንዳ መሬት ውስጥ ወደተቀበረ ውሃ ማጠራቀሚያ (14ሜትር ርዝመት በ5.5ሜተር ወርድና በ8.5ሜትር ጥልቀት) ያመራል።
22900	በ1456 ዓ.ም የሀሌይ ኮሜት (ባለ ጭራ ኮኮብ) ደማቅ ብርሃኑዋን እያፈናጠቀች ስታልፍ፣ አጼው የነበሩበትን ቦታ ደብረ ብርሃን በማለት የሃገሪቱ ዋና ከተማ አድርገው ቆርቁረዋል።
22901	ስሙ መጀመርያ የሚታየው በኦሪት ዘፍጥረት 14፡6 ሲሆን፣ የኤላም ንጉሥ ኮሎዶጎምርና ከሱ ጋር ሌሎቹ ነገሥታት «የሖር ሰዎችንም በሴይር ተራራቸው በበረሀ አጠገብ እስካለች እስከ ኤል ፋራን ድረስ መቱ።»
22902	በማልትኛ ከሁሉ መጀመርያው ሰነድ በ1460 ዓ.ም. አካባቢ በፔትሮ ካሻሮ የተቃኘው ግጥም ካንቲሌና ነው።
22903	በባሕር ወንበዴ ምክንያት ፖርቱጋል በ1460 ዓም በመድፍ አጠፉትና፣ በሥፍራው በ1508 ዓም «ካሳ ብራንካ» (ማለት «ነጭ ቤት») የተባለ አምባ ሠሩ።
22904	በ1461 እ.ኤ.አ. እና 17ኛው ክፍለ-ዘመን መጨረሻ መካከል ፖርቱጋላዊ፣ ሆላንዳዊና ብራታንያዊ ነጋዴዎች በላይቤሪያ የንግድ ቦታ አቋቁመው ነበር።
22905	በትውፊት ዘንድ እንደ ታወቀው፣ መጨረሻው ንጉሣቸው ሉኪዮስ (146-172 ዓም?) በ170 ዓም ግድም ለሮሜ ፓፓ ለኤሌውጤሪዩስ ጽፈው በክርስትና እንዲጠመቁ ለመኑዋቸው።
22906	የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 1,462,700 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 1,267,600 ሆኖ ይገመታል።
22907	ቫስኮ ደጋማ (1469 - 1524) ታዋቂ የጥንቱ ፖርቹጋል ተጓዥ ሲሆን የአፍሪካን ጠረፍ በማካለል ለመጀምሪያ ጊዜ ከአውሮፓ ወደ ህንድ በቀጥታ በመርከብ የተጓዘ፣ እንዲሁም ለተወሰነ ጊዜ የፖርቹጋል-ህንድ ተብሎ የሚታወቀን ክፍል በቭሶሪ መዕረግ ያስተዳደረ ግለሰብ ነው።
22908	በኩፋሌ ውስጥ ኖህ እራሱ አራት መታሰቢያ በዓላት አዋጀ እነዚህም በዓላት በየአመቱ በ1ኛው፣ 4ኛው፣ 7ኛው፣ 10ኛውም ወሮች መባቻ እንዲከብሩ ትልቅ ቁም ነገር መሆናቸውን ያጠቁማል።
22909	ኑዋዳ ለ፳ ዓመታት ገዝቶ በ1474 ዓክልበ.
22910	በሁለተኛው የማግ ትዊረድ ውግያ (1474 ዓክልበ.
22911	ራፋኤሎ ሳንዚዮ ወይም «ራፋኤል» (1475-1512 ዓ.ም.) የጣልያን ሰዓሊ ነበር።
22912	የተመሠረተው በፖርቱጋል በ1477 ዓ.ም. ሲሆን እስከ 1745 ዓ.ም. ድረስና እንደገና ከ1844 ዓ.ም. ጀምሮ የአገሩ ዋና ከተማ ሆኗል።
22913	ከሮሜ መንግሥት ጋር ብዙ ጊዜ (148 ዓክልበ.
22914	በስዊደን ታሪክ ጸሐፊ ዮሐንስ ማግኑስ (1480-1536 ዓ.ም.) ዘንድ፣ ማጎግ ከማየ አይኅ 88 ዓመታት በኋላ በፊንላንድና በስዊድን አገር ሠፈረ።
22915	የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 1,482,200 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 525,100 ሆኖ ይገመታል።
22916	የሌዮናርዶ ዳቪንቺ ዝነኛ 1482 ዓም ስዕል «ባለሙያ ንድፍ» ( እንግሊዝኛ ፦ Intelligent design) በተለይ በአሜሪካ አገር የጀመረ የዝግመተ ለውጥ አከራካሪ አስተያየት ነው።
22917	አይሁዳዊ እስፓንኛ ወይም ላዲኖ በ1484 ዓ.ም. ከእስጳንያ በተባረሩት አይሁዶች በሴፋርዲም የተናገረ ቋንቋ ነው።
22918	በዚህ ምክንያት በ1486 ይህ ንጉስ ከስልጣን እንዲወርድ በተደረገው ሴራ ከተካፈለች በኋላ በማንኛውም የቤተመንግስት አስተዳደር ስርዓት ውስጥ እስከ እለተ ሞቷ ተካፍይ ሆናልቸ።
22919	እስፓንያውያን ከተማውን በ1486 ዓ.ም. በመሠረታቸው ከአዲሱ አለም ከሁሉ የቆየው አውሮፓዊ ከተማ ሆኗል ማለት ነው።
22920	ሎንጎ በ1490 ዓ.ም. አኒዩስ ዴ ቪቴርቦ የተባለው ጣልያናዊ መነኮሴ ባሳተመው ዜና ማዋዕል ዘንድ፣ የኬልቶች (በጋሊያ፣ አሁንም ፈረንሳይ አገር) ስድስተኛ ንጉሥ ነበረ።
22921	ታገስ ማሎት ወይም ማሎት ታገስ ጣልያናዊው መኖኩሴ አኒዩስ ዴ ቪቴርቦ በ1490 ዓ.ም. ባሳተመው ዜና መዋዕል ዘንድ፣ በጣልያን ሀገር የነገሠ ንጉሥ ነበር።
22922	ድሩዊስ በ1490 ዓ.ም. አኒዩስ ዴ ቪቴርቦ የተባለው ጣልያናዊ መነኮሴ ባሳተመው ዜና ማዋዕል ዘንድ፣ የኬልቶች (በጋሊያ፣ አሁንም ፈረንሳይ አገር) አራተኛ ንጉሥ ነበረ።
22923	አኒዩስ ዴ ቪቴርቦ በ1490 ዓ.ም. ባሳተመው ጽሑፍ ዘንድ፣ ቤሮሶስ ብዙ መዝገቦች አቅርቦ ነበር።
22924	አኒዩስ ዴ ቪቴርቦ በ1490 ዓ.ም. ባሳተመው ጽሑፍ ዘንድ፣ ሄርሚዮን ከኢንጋይዎን ዘመን በኋላ በሳርማትያ ነገሠ፣ «በመሣርያዎች ሓይለኛ ሰው» ሲለው ሌላ መረጃ ስለርሱ አይሰጥም።
22925	ክራኑስ ራዜኑስ በጣልያናዊ መኖኩሴ አኒዩስ ዴ ቪቴርቦ ጽሑፍ ዘንድ (1490 ዓ.ም. የታተመ)፣ በጣልያን ሀገር የነገሠ ንጉሥ ነበር።
22926	ሲካኑስ ጣልያናዊው መኖኩሴ አኒዩስ ዴ ቪቴርቦ በ1490 ዓ.ም. ባሳተመው ዜና መዋዕል ዘንድ፣ በጣልያን ሀገር የነገሠ ንጉሥ ነበር።
22927	እንዲሁም አኒዩስ በ1490 ዓም.
22928	ጣልያናዊ መኖኩሴ አኒዩስ ዴ ቪቴርቦ ባሳተመው ዜና መዋዕል ዘንድ (1490 ዓ.ም. የታተመ)፣ ያኑስ የኖኅ ልጅ ሳይሆን የኖኅ እራሱ ሌላ ስም ነው።
22929	ጣልያናዊ መኖኩሴ አኒዩስ ዴ ቪቴርቦ ባሳተመው ዜና መዋዕል ዘንድ (1490 ዓ.ም. የታተመ)፣ ሃሞን የሊቢያ ንጉሥ የትሪቶን ልጅና ተከታይ ነበረ።
22930	አውሩኑስ ጣልያናዊው መኖኩሴ አኒዩስ ዴ ቪቴርቦ በ1490 ዓ.ም. ባሳተመው ዜና መዋዕል ዘንድ፣ በጣልያን ሀገር የነገሠ ንጉሥ ነበር።
22931	የስማግሌው ሄርኩሌስ ምስል ሄርኩሌስ ሊቢኩስ ወይም ሊብዩስ ጣልያናዊው መኖኩሴ አኒዩስ ዴ ቪቴርቦ በ1490 ዓ.ም. ባሳተመው ዜና መዋዕል ዘንድ፣ በጣልያን ሀገር የነገሠ ንጉሥ ነበር።
22932	ጣልያናዊ መኖኩሴ አኒዩስ ዴ ቪቴርቦ ባሳተመው ዜና መዋዕል ዘንድ (1490 ዓ.ም. የታተመ)፣ ትሪቶን ከካም ልጆች አንዱ ሲሆን በናምሩድ 18ኛው አመት በሊብያ ሠፈረና መጀመርያው የሊብያ ንጉሥ ሆነ፤ ከዚያ በቤሉስ 56ኛው አመት ያኑስ ወደ ሊብያ ደረሰና የትሪቶን ልጅ ሃሞን ተከተለው።
22933	በጣልያናዊ መኖኩሴ አኒዩስ ዴ ቪቴርቦ ጽሑፍ ዘንድ (1490 ዓ.ም. የታተመ)፣ የካም እህትና 2ኛ ሚስት ነበረች።
22934	በ1490 ዓ.ም. አኒዩስ ዴ ቪቴርቦ የተባለ ጣልያናዊ መነኮሴ ባሳተመው ዜና መዋዕል ዘንድ፣ የባቢሎን ታሪክ ጸሓፊ ቤሮሶስ (290 ዓክልበ.) ስለ ኖኅ ልጆች ብዙ መዝገቦች አቅርቦ ነበር።
22935	በ1490 ዓ.ም. አኒዩስ ዴ ቪቴርቦ የተባለ ጣልያናዊ መነኮሴ ባሳተመው ጽሑፍ ዘንድ፣ የባቢሎን ታሪክ ጸሓፊ ቤሮሶስ (290 ዓክልበ.) ስለ ኖኅ ልጆች ብዙ መዝገቦች አቅርቦ ነበር።
22936	በመነኩሴው አኒዮ ዳ ቪቴርቦ ዘንድ (1490 ዓ.ም.)፣ በግሪኮች ዘመን (~300 ዓክልበ) በባቢሎን የጻፈው ታሪከኛ ቤሮሶስ ለኖኅ ከማየ አይኅ በኋላ 30 ልጆች እንደ ተወለዱለት ጽፎ ነበር።
22937	በ1492 ስቅለት የተባለውን ቅርጽ ከእንጨት በመቅረጽ የእንደገና መወለድ ዘመን ሰአሊ ማይክል አንጄሎ ቡናሮቲ በስጦታ አበርክቷል።
22938	በሚቀጥሉት ወራትም ከእንጨት (1493) የጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስን ስቅለት ከእንጨት ቀርጾ ለፍሎሬንቲን ቤተ ክርስቲያን ሳንቶ ስፒሪቶ በስጦታ አበረከተ።
22939	በ1494 መጨረሻ ግድም በፍሎሬንስ የፖለቲካው ሁኔታ ተረጋጋ ።
22940	ይሄ የሆነው በመሪያቸው አማራ ደንቃስ በ1496 ዓ.ም. ነበር።
22941	በተለይም ጸረ እንደገና መወለድ ተቃዋሚ የነበረው ቄስ እና የፍሎሬንስ አስተዳዳሪ የነበረው ጂሮላሞ ሳቮናሮላ ( በ1498 ከተገደለ በኋላ ) እና የጎንፋላኖሪ ፒየር ሶዴሪኒ ከተነሳ በኋላ ።
22942	ሐዘን 1499 እ.ኤ.አ. በማይክል አንጄሎ ቡናሮቲ ከእምነበረድ የተቀረጸ ታዋቂ ስራ ነው።
22943	ማይክል አንጄሎ ወደ ፍሎሬንስ ተመለሰ ከ1499–1501 ነገሮች በሪፐብሊክ አስተዳደሩ በኩል በጣም ተቀያይረዋል።
22944	በ1499 ዓ.ም. ፖርቱጊዞች ማረኩትና እስከ ጥር 21 ቀን 1642 ዓ.ም. ድረስ ቆዩ።
22945	የማይክል አንጄሎ ፒየታ ( ሐዘን )፤ ጌታችን መድሀኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ እናቱ እመቤቴ ማርያም ከስቅለት በኋላ ታቅፋው ሐዘኗን ለመግለጽ የተቀረጸ ሐውልት በ1499፣ ማይክል አንጄሎ ይህን ሐውልት ሰርቶ ሲጨርስ እድሜው 24 አመት ነበር።
22946	በ15ኛ መቶ ዘመን « ታላቅ የአናባቢ መፈራረቅ » በሚባለው ለውጥ ምክንያት፡ አናባቢዎቹ ተለውጠው የቋንቋው ድምጽ እንደገና ሌላ መልክ ያዘና ከዊሊያም ሼክስፒር ዘመን ጀምሮ «ዘመናዊ እንግሊዝኛ» ተብሏል።
22947	በ15ተኛ መቶ ክፍለ-ዘመን ችዌዚ የተባለውን መንግስት በአፈ ታሪክ ይገኛል።
22948	ከ15ኛው ክፍለ ዘመን በኋላ የደብረ ሊባኖስ መሪዎች በእጨጌ ማዕረግ የአጠቃላይ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤ/ክርስቲያን ገዳም ስርዓት መሪ ሆኑ።
22949	ከ15ኛው ክፍለ ዘመን ዓክልበ.
22950	ሳት (ወይም ሰዓት) በጥንታዊ አቡጊዳ ተራ 15ኛው ፊደል ነው።
22951	ዘሩ ወደ ሌላ አገር ሳይገባ ግን የአረም ዘሮች ስላሉበት ጉንቆል እንዳይሆኑ ለ15 ደቂቃ በከፍተኛ ሙቀት እንዲቆይ ይገደዳል።
22952	እስከ 15 ዓ.ም. የኖረ) የኑሚዲያ ንጉሥ በኋላም የማውሬታኒያ ንጉሥ ነበረ።
22953	ግድም የ15ኛው ሥርወ መንግሥት ፈርዖን ኽያን ጤበስን ማረከ።
22954	ነገር ግን ይሄ የምርት ሃይቁ ያለምንም ችግር ሊያስተናግድው ከሚችለው 15 በመቶው ያህል ብቻ ነው።
22955	አለቃ ታዬ እንደ ጻፈው በ15ኛ ዓመቱ በግብጽና በሱዳን ላይ ረሃብ ስለ ጸና ከከነዓን ልጆች የሰማሪዎን (ሳምሪ) ተወላጅ ዋቶ እና ነገዱ ( ወይጦ ) ወደ ኩሽ ገቡ።
22956	አለቃ ታዬ እንደ ጻፈው ንጉሥ ሃር ሲለው በ15ኛ ዓመቱ በከነዓን አገር ላይ ረሃብ ስለ ጸና ከከነዓን ልጆች የአራዴዎን (አርዋዲ) ልጅ አይነር (ወይም አናየር) እና ሚስቱ ኤንቴላ ከከነዓን ወደ ኩሽ ገቡ።
22957	አለቃ ታዬ እንደ ጻፈው፣ በኩሽ ንጉሥ ሓር ( ሆርካም ) 15ኛ ዓመት ረሃብ በእስያ ስለ ደረሰ፥ ከዚሁ አርዋዲ ልጆች መካከል አንዱ አይነርና ሚስቱ እንተላ ከከነዓን አገር ፈልሰው ወደ ኩሽ መንግሥት ገቡ፣ በደጋም ሲኖሩ የቅማንት ብሔር ወላጆች ሆኑ።
22958	አንድ ሰው ምስክር ቢሰጥ፣ ምስክሩም ሀሣዊ ቢሆን፣ 15 ሰቅል ይክፈል።
22959	ይህም የሚታኒ መንግሥት በ15ኛው ክፍለ ዘመን ዓክልበ.
22960	ታላቅ የአናባቢ መፈራረቅ በ15ኛው ክፍለ ዘመን አካባቢ በእንግሊዝኛ አጠራር ላይ የደረሰ የድምጽ ለውጥ ነበር።
22961	ሆኖም በአንዳንድ ሊቃውንት አስተሳሰብ ዘንድ፣ ሸሺ በኋላ በ15ኛው ሥርወ መንግሥት (የሂክሶስ) ውስጥ ነበር የነገሠ።
22962	ባለፉት 15 ዓመታት በላይ እንዲያውም ይህ ሰው ለእኛ ሙቀት የዋህ ቀረ ማመን ይፈልጋል በተንሰራፋ ሙቀት መጨመር ተከስቷል ስህተት።
22963	አብራም ግን በወጣትነቱ ከአባቱ ታራ እምነት መለየት ጀመረ፣ የአብራምም እድሜ 15 አመታት ሲሆን አዕዋፍን ለመከላከል ማረሻን ፈጠረ፤ ስመ ጥሩ ሆነ።
22964	ስለዚህ መልሱ 15 ነው ማለት ነው።
22965	ከትንሽ በኋላ አይሁድ ያልሆኑ አሕዛብ ምዕመናን እንዲሆኑ ፈቀደ፣ ግርዘት ወይም ሌሎች የሕገ ሙሴ ከባድ ደንቦች አላስገደዳቸውም፣ ነገር ግን ከሕገ ሙሴ «ለጣዖት ከተሠዋ፣ ከደምም፣ ከተናቀም (ከመብላት)፣ ከዝሙትም ትርቁ ዘንድ» አስገደዳቸው (የሐዋርያት ሥራ 15)።
22966	ከወለዱ ወዲያ ለሚቀጥለው እርግዝና 15 ወራት መቆየት አለባቸው።
22967	አቶማዊ ቁጥሩም 15 ነው።
22968	ስለዚህ ህዝቡን አስተባበርኩና 15 ሺ ብር እንዲያዋጣ አድርጌ ወፍጮ ቤት አስተከልኩ ።
22969	ይሄውም የመጨረሻው ግንብ በፋሲል ግቢ ክተገነባ ከ15 ዓመታት በኋላ መሆኑ ነው።
22970	እንዲሁም የ15 ሌሎች አገራት ንግሥት ናቸው፣ እነርሱም ካናዳ ፣ አውስትራሊያ ፣ ኒው ዚላንድ ፣ ጃማይካ ፣ ባርቤዶስ ፣ ባሃማስ ፣ ግረነይዳ ፣ ፓፑዋ ኒው ጊኒ ፣ የሰሎሞን ደሴቶች ፣ ቱቫሉ ፣ ሰይንት ሉሻ ፣ ሰይንት ቪንሰንትና ዘ ግረነዲንዝ ፣ ቤሊዝ ፣ አንቲጋና ባርቡዳ ፣ እና ሰይንት ኪትስና ኒቨስ ናቸው።
22971	በጠቅላላ ከ15 ሚሊዮን ሰዎች በላይ ይናገሩበታል።
22972	ሽክርክር የሆነ ሞላ መሰራት የጀመረው በ15ኛው ክፍለ ዘመን ሲሆን ነገር ግን የጥንቱ አይነት የቀስት መወርወሪያ ሞላ የተሰራው ከታሪክ በፊት በሚኖሩ ህብረተሰቦች ነው።
22973	የተጀመረ ሲሆን ነገር ግን በ15ኛው ክፍለ ዘመን በበለጠ ተንሰራቷል።
22974	አጠቃላይ ስኳሩ ለመሟት 15 ደቂቃ እንደወሰደ እናስተውላለን።
22975	አንዳንድ ሰዎች የበሽታዉ ምልክት ጨርሶ ሳይታይባቸው ከ15 ዓመት በላይ ከቫይረሱ ጋር መኖር እንደሚችሉ አንዳንድ ጥናቶችም ያመለክታሉ።
22976	የቀዳማዊ ዮሐንስ ግንቦች ከተገነቡ ከ15 ዓመታት በኋላ መሆኑ ነው።
22977	ውድድሩን ስታካሂድ የ 15 አመት ልጅ ነበረች በዚህ ውድድር አምስተኛ በመሆን ጨርሳለች።
22978	በተጨማሪ የዩናይትድ ኪንግደም ንግሥት ዳግማዊት ኤልሳቤጥ እስካሁን የሌሎች 15 አገራት ንግሥት ሆነው ቀርተዋል።
22979	በመርነፍሬ አይ ዘመን መጨረሻ፣ ዕብራውያን የወጡበት ዓመት፣ የግብጽ ኃይል እጅግ ደክሞ አንድ አሞራዊ ወገን «ሂክሶስ» ወይም 15ናው ሥርወ መንግሥት ወደ ግብጽ ስሜን ወረረ፤ እነዚህ ከከነዓን ስለ ደረሱ ብዙ ጊዜ ከእብራውያን ጋር ተደናግረዋል።
22980	በትውፊቶቹ ዘንድ ይህ ጨወታ በሉግ (ምናልባት 15ኛው ክፍለ ዘመን ዓክልበ.) ተፈጠረ፤ ታምራዊ የነገሥታት ጨወታ ሲሆን አጨዋወቱ በውግያ ውጤት ላይ ተጽእኖ እንደ ነበረው በትውፊቶቹ ይጻፋል።
22981	የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርታቸውን በ 15 አመታቸው የጀመሩት አቶ ማሞ በተለያዩ ችግሮች ምክኒያት ሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን መጨረስ ባይችሉም በአዲስ አበባ እና አስመራ ውስጥ የሚታተሙ ፖሊስ እና እርምጃው፣ህብረት እና የዛሬይቱ ኢትዮጲያ የተሰኙ ጋዜጦች ውስጥ አገልግለዋል።
22982	የመጀመሪያዬ እሱ ነው፡፡ ከዚያ በኋላ ግን ለምን እንደሆነ ጠላኋት፡፡ ተመልሼ ሀኪም ቤት ተኛሁ፡፡ ሳያት ሁሉ እሸፋፈን ነበር፤ ከጥላቻዬ የተነሳ፡፡ ሳልቆይ ለአለቃዬ ለአስተርጓሚው ነገርኩት፡፡ ድኛለሁ ይላል ይውጣ ተባለ፡፡ እሷ አይወጣም ብላ እንደገና ስምንት ቀን አቆየችኝ፡፡ ከአንዴ በላይ አብረን አልወጣንም፤ እምቢ አልኩ፡፡ በዚሁ መንስኤ ለ15 ቀን ታምሜአለሁ፡፡
22983	የተነከሰውን እና የተቧጨረውን ቦታ ለ15 ደቂቃ በውሃ እና በሳሙና ማጠብ፣ ፕሮቪዳን አዮዲን, ወይም የንጽህና መጠበቂያ ፈሳሾች ቫይረሱን ሊገሉት ስለሚችሉ እና እንዲሁም የእብድ ወሻ በሽታን መተላለፍን ለመከላለከል በተወሰነ መልኩ ወጤታማ ናቸው።
22984	የህብረተሰቡ አነሳስ ጠርቶ ባይታዎቅም ነገር ግን በ15ኛው ክፍለ ዘመን ማብቂያ ከደቡብ ሱዳን ወደ ኑቢያ ፈልሰው እንደመጡ ግንዛቤ አለ።
22985	የመጀመሪያዎቹ ግጥሞች ስለ 15ኛው ክፍለ ዘመን ንጉስ፣ ስለ ቀዳማዊ አፄ ይስሐቅ የተገጠሙ ሲሆን ጣሊያናዊው ታሪክ ተማሪ ሴሩሊ የኢትዮጵያ ሥነ-ጽሑፍ ፈርጥ ካላቸው ወገን ናቸው።
22986	አቶ አባተ የትምህርት ደረጃቸው በ1ኛ ደረጃ መምህርነት ኮርስ ከአዋሳ መህራን ማሰልጠኛ ተመርቀው የ5ኛ ክፍል ህብረተሰብ ሳይንስ አስተማሪ ነበሩ።
22987	እስከ ዛሬ ግን በ1.5 ሚሊዮን ኗሪዎች በሜክሲኮ እየተናገረ ነው።
22988	አሁን ያለው ሁኔታ መሬት ለተጨማሪ 1.5 ቢሊዮን አመታት ህይወት ያላቸው ነገሮች እንዲኖሩባት ያስችላል ተብሎ ይታመናል።
22989	በዓለም አቀፍ ደረጃ በየዓመቱ ከሚታይባቸው ምልክቶች በመነሳት ምርመራ ሲደረግላቸው በሽታው የሚገኝባቸው ሰዎች ቁጥር 1 ነጥብ 5 ሚሊዮን ይሆናል።
22990	የመሺካ ቋንቋ ናዋትል ሲሆን እስካሁን ድረስ 1.5 ሚሊዮን ተናጋሪዎች አሉት።
22991	መትራሃ ደሴት በስሜን ምስራቅ ጣና ሐይቅ 1.5 ኪሎ ሜትር ገባ ብላ የምትገኝ ደሴት ናት።
22992	ድርጅቱ በአሁኑ ጊዜ 1.5 ቢሊዮን የኢትዮጵያ ብር የሚጠጋ ካፒታል ያለው ነው።
22993	ከውድድሩ በፊት እያንዳንዱ ቡድን ለዝግጅት ወጪው $1.5 ሚሊዮን የተረከበ ሲሆን ቀሪው ገንዘብ እንደሚመለከተው ተከፋፍሏል፦
22994	የኢትዮጵያ አየር መንገድ በጠቅላላ አሥር ድሪምላይነሮችን በ1.5 ቢሊዮን ዶላር ገዝቷል።
22995	ለእያንዳንዱ ተናባቢ ድምጽ ከ1 እስከ 5 ምልክቶች ወይም ከመካከለኛው መስመር ግራ፣ ወይም ቀኝ፣ ወይም ሁለቱም አሉ።
22996	ለምሳሌ "ሁሉም ሰው ሟች ነው" የሚለው በራሱ ተረችነት የለውም፤ ነገር ግን "ሁሉም ሰው ዕድሜው 150 ከመሙላቱ በፊት ይሞታል" የሚለው መላምት ተረችነት አለው።
22997	የእብድ ውሻ በሽታ ከ150 ሀገራት በላይ እና ከአንታርቲካ በቀር በሁሉም አሀጉራት ይገኛል።
22998	የግሪክ መልክዐ ምድር አዋቂ ቶሌሚ (150 ዓ.ም. ግድም) በዚያ ሥፍራ ሳባና የተባለ የንግድ ወደብ በካርታው ላይ አሳየ።
22999	ውኆቹም እንደገና ለ150 ቀን ምድርን ሸፈኑ።
23000	ሼክስፕሪ ከሞተ 150 ዓመት በኋላ ድርሰቶቹን እርሱ አልጻፋቸውም የሚል አስተያየት ብቅ አለ።
23001	ከተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ውጭ እንደ «ሲውደፒግራፋ» በመቆጠሩ አንዳንድ ሊቃውንት በ150 ዓክልበ.
23002	ቢብሊዮጤኬ የተባለው መጽሐፍ (ከ150 ዓክልበ.
23003	በ1500 ወቹ ይህ የደብረታቦር ስም በአጼ ልብነ ድንግል ዜና መዋዕል ላይ ሰፈረ።
23004	ሆኖም የበርበሬ መነሻ በአሜሪካዎች ነበረ፤ ከ1500 ዓም ቀጥሎ በፖርቱጋል ሰዎች ወደ አፍሪቃ የተስፋፋው ነው።
23005	ከዚሁ የመዝገቦች ጉድለት የተነሣ ከ1500 ዓም በፊት ያለው ጊዜ ሁሉ የስሜን አሜሪካ ቅድመ-ታሪክ ሊባል ይችላል።
23006	ዮሐንስ በ1500 ዓም ያህል በጀርመን እንደ ተሳለ መጥምቁ ዮሐንስ በወንጌላት እንደ ተገለጸ በኢየሱስ ወቅት በይሁዳ የተመላለሰ ሰባኪ ነበር።
23007	ለምሳሌ በስሜን አሜሪካ በኩል፣ አውሮፓውያን 1500 ዓም ያህል ሳይገቡ ኗሪዎቹ የብረታብረት ቀለጣ እንደነበራቸው አይታስብም፤ ከተደቀደቀ መዳብ ፣ ወርቅና ብር በቀር ብዙ የብረታብረት እቃዎች አላወቁም ነበር።
23008	የኢንካ መንግሥት ከተማውን በ1500 ዓ.ም. ገዳማ ያዙት።
23009	በቻይናም እንደዚህ ነው፣ የተጻፉት ቅርሶች ከ1500 ዓክልበ.
23010	ይሁንና ዝግጅቱን ሳያጠናቅቅ እነ ራስ ተፈሪ የላኩት 15,000 ጦር ወደ ሀረርጌ እየመጣ መሆኑ ታወቀ።
23011	በዕብራይስጥ ትርጉሙ፣ በኢትዮጵያ ሥፍራ « ኩሽ » አለው፤ በአንዳንድ ምዕራባውያን ሊቃውንት ሃልዮ ዘንድ ይህ «ኩሽ» ኢትዮጵያ ሳይሆን በ1500-1100 ዓክልበ.
23012	መጀመርያው 1500-1400 የኪዲኑ ሥርወ መንግሥት ሲሆን የሚከተለው 1400-1210 የኢጊሃልኪ ሥርወ መንግሥት ነበር።
23013	እንዲሁም ከ1500 እስከ 1940 ዓም ያሕል አብዛኞቹ አዳዲስ ፈጠራዎች የተደረጁ በምዕራባውያን አለም ነበረ።
23014	የሚኖረው ከተራራማ ስፍራ 1500 እስከ 3400ሜትር ከባህር ወለል በላይ ነው።
23015	በቆላ ከ1500m በታች ተራ ነው።
23016	በየጥቂቱ ከ1500 በፊት የራሱ ፊደል W ተቆጠረ።
23017	ዓፄ ልብነ ድንግል (የዙፋን ስም "አንበሳ ሰገድ" ወይም ዳግማዊ ዳዊት) ከነሐሴ ፲ ቀን ፲፬፻፺፱ እስከ ነሐሴ ፴ ቀን ፲፭፻፴፪ ዓ.ም. የነገሱ ሲሆን የተወለዱትም በ1501 እ.ኤ.አ. ነበር።
23018	«የአቴና ትምህርት ቤት» በራፋኤሎ በ1502 ዓም እንደ ተሳለ።
23019	አክራ በ1502 ዓ.ም. በጋ ሕዝብ ተመሠረተ።
23020	ክልሉ በ፲፫ ዞኖችና ፰ ልዩ ወረዳዎች በ፳፪ የከተማ አስተዳደሮች የተደራጀ ሲሆን በ፲፱፻፺፱ ዓ.ም. በተደረገው የሕዝብና ቤት ቆጠራ መሠረት 15,042,531 ሕዝብ የሚገኝበት ሲሆን ይህም ከአገሪቱ ጠቅላላ ሕዝብ 20.4% ይሸፍናል።
23021	በ1505 ማይክል አንጄሎ በአዲሱ ጳጳጽ ጁሊዬስ 2ኛው ጋባዥነት ወደ ሮም ተመለሰ ።
23022	'የአሞራውያን ዘመን' መጨረሻ ኬጥያውያን ባቢሎንን በ1507 ክ.በ. ገዳማ ( ኡልትራ አጭር አቆጣጠር ) ሲያሸንፉት ነበር።
23023	በ«ኡልትራ አጭር አቆጣጠር» ዘንድ፣ በ1507 ዓክልበ.
23024	የአንድ የኻና ንጉሱ ስም «ካሽቲሊያሹ» በኋላ (ከ1507 ዓክልበ.
23025	በኋለኛ ዘመን ከባቢሎን መንግሥት ውድቀት (1507 ዓክልበ.) በኋላ፣ «ሚታኒ» የሚባሉ ሕንዳዊ-አውሮጳዊ ቋንቋዎች ቤተሠብ አባላት የነበሩ አለቆች አዲስ መንግሥት በሶርያ አቆሙ፣ ኗሪዎቹ ግን በብዛት ሑራውያን ነበሩ።
23026	የባቢሎን መጀመርያ ውድቅት በ1507 ዓክልበ.
23027	በተለምዶው ግራኝ አህመድ ተብሎ የሚታወቀው የጦር መሪ ሙሉ ስሙ አህመድ ኢብን ኢብራሂም አልጋዚ ሲሆን የኖረውም ከ1507 እስክ ታህሳስ 21፣ 1543 (እ.ኤ.አ) ነበር።
23028	ግን የመጀመራያው ያልተቋረጠ ግንኙነት በአፄ ልብነ ድንግል ስር ከፖርቱጋል ጋር ከ ፲፭፻፰ (1508) ዓ.ም. እ.ኤ.አ. ጀምሮ ነው የተካሄደው።
23029	ይህን ስእል ስርቶ ለመጨረስ አራት አመት ፈጅቶበታል (ከ1508 እስከ 1512 ) ማይክል አንጄሎ እንዳለው ብራማንቴ እና ራፋኤል ጳጳጹን አሳምነው ማይክል አንጄሎ ብዙ በማይወደው እና ብዙ ልምድ በሌለው የጄሶ ላይ ስእል ስራ ውል እንዲዋዋል አደረጉት ።
23030	ከ1508 እስከ 1911 ዓ.ም. በኦቶማን (ቱርክ) መንግሥት ነበር።
23031	ከፍተኛው የፍቅር ደብዳቤ ተጽፎ የተገኘው ለቶማሶ ዴዪ ካቫሌሪ ነው ( 1509–1587) በወቅቱ እድሜው 23 አመት ሲሆነው ነው ከማይክል አንጄሎ ጋር የተገናኙት በ1532 ማይክል አንጄሎ 57 አመቱ ነበር ።
23032	የሃድያዋ ንግስት እሌኒ ግብጻውያንን በማስመጣት በ1510 የጥንቱ ቤ/ክርስቲያን በግምብ ተሰርቶ እንዲሻሻል አደረገች ።
23033	ፍራንሲስኮ አልቫሬዝ ይሄን ቤተክርስቲያ በ1510ቹ ሲጎበኝ፣ በዘመኑ ብዙ ቀሳውስትና መነኮሳት በቤተክርስቲያኑ ስር ይተዳደሩ እንደነበር ይጠቅሳል።
23034	በ፮ ወር ውስጥ የአለም ኅመምተኞች መጠን ፪ ደረጃዎች ተነሣ፤ ቀስ ካላለ በ1.5 ዓመታት 100% ይቀርባል!
23035	በጥቅምት 15 ቀን የኅመምተኞች ቁጥር 10,145 ደረሰ፣ ከነዚህም 4922 ዓርፈዋል።
23036	ስለዚህ በ1511 ዓ.ም. መሠረቱ በስሜን ዳርቻ ወዳለ ሥፍራ ተዛወረ።
23037	ከተማው መጀመርያ በስፓንያውያን በ1511 ዓ.ም. ተመሠረተ።
23038	በ1513 ዓ.ም. ግድም ጀርመናዊው መምህር ዮሐንስ አቬንቲኑስ የጀርመን ዜና መዋዕል ጻፈ፤ በዚህ ውስጥ ስለ ጀርመን መጀመርያ ነገሥታት ዘመን ብዙ ተጨማሪ ልማዶች አቀረበ።
23039	በ1513 ዓ.ም. ግድም ጀርመናዊው መምህር ዮሐንስ አቬንቲኑስ የጀርመን ዜና መዋዕል ጻፈ፤ በዚህ ውስጥ ስለ ጀርመን መጀመርያው ንጉሥ ቱዊስኮን ዘመን ብዙ ተጨማሪ ልማዶች አቀረበ።
23040	በ1513 ዓ.ም. ግድም ጀርመናዊው መምህር ዮሐንስ አቬንቲኑስ የጀርመን አገር ዜና መዋዕል አሳተመ።
23041	በ1513 ግድም ጀርመናዊው መምህር ዮሐንስ አቬንቲኑስ የጀርመን አገር ዜና መዋዕል አሳተመ፤ በዚህም ውስጥ እንደሚዘግበው፣ ኢስቴዎን የኢንጌዎን ልጅና ተከታይ ነው።
23042	የጀርመን ታሪክ ጸሐፊ ዮሐንስ አቬንቲኑስ 1513 ዓ.ም. ባሳተመው መዝገቦች ዘንድ፣ ዮቅጣን በሌላ ስሙ «ኢስተር» ይባላል።
23043	የጀርመን ታሪክ ጸሐፊ ዮሐንስ አቬንቲኑስ 1513 ዓ.ም. ባሳተመው መዝገቦች ዘንድ፣ አሕዛብ ከሰናዖር ከተበተኑ በኋላ ሳላ ከአባቱ ሳላና ከልጁ ኢስተር (ዮቅጣን) ጋራ በአሁኑ ኦስትሪያ ዙሪያ ሠፈረ።
23044	የጀርመን ታሪክ ጸሐፊ ዮሐንስ አቬንቲኑስ 1513 ዓ.ም. ባሳተመው መዝገቦች ዘንድ፣ አሕዛብ ከሰናዖር ከተበተኑ በኋላ ሳላ ከዔቦርና ኢስተር ( ዮቅጣን ) ጋራ በአሁኑ ኦስትሪያ ዙሪያ ሠፈረ።
23045	የጀርመን አፈታሪካዊ ነገሥታት ዝርዝር በ1513 ዓ.ም. ግድም ጀርመናዊው መምህር ዮሐንስ አቬንቲኑስ በጀርመን ዜና መዋዕል ያሳተመ ነው።
23046	በ1513 ዓ.ም. ፖርቱጋል ያዘውና በ1594 ዓ.ም. ፋርስ ያዘው።
23047	በ1514 ዓ.ም. ስፓኒሾች ደርሰው ጓሓካ አሉት፣ በ1521 ዓ.ም. ግን ስሙ አንቴኬራ ሆነ።
23048	ሊዮናርዶ ዳቬንቺ ሊዮናርዶ ዲ ሰር ፔሮ ዳቬንቺ (አፕሪል 15, 1452 - ሜይ 2, 1519 እ.ኤ.አ. )፣ የጣልያን ዜግነት ያለው ሰዓሊ ፣ ቀራጺ፣ አርኪቴክት፣ ሙዚቀኛ፣ ተመራማሪ፣ የሂሳብ ሰው፣ ኢንጅነር፣ የመሬት ጥናት ተመራማሪ፣ የእንስሣት ጥናት ተመራማሪ እና ጸሃፊ ነበር።
23049	እንደገና ከ1515 ዓም ጀምሮ በፕሮቴስታንት ንቅናቄ አንዳንድ አገራት ከሮሜ ፓፓ መሪነት ተለይተው የፕሮቴስታንት አብያተ ክርስቲያናት መሠረቱ።
23050	ጀርመናዊው መኖክሴ ዮሐንስ አቬንቲኑስ (1515 ዓ.ም. ግድም) አንዳለው ግን ከዮቅጣን ልጆች አንዳንድ በአውሮፓ ሠፍረው ነበር።
23051	እነዚህ ሂክሶስ (ወይም «15ኛው ሥርወ መንግሥት») በመጨረሻ በ1548 ዓክልበ.
23052	ከ1516 አስቀድሞ፣ የላቲን ፊደል ለተነባቢው «ይ»፣ ለአናባቢው «ኢ»፣ እና ለሮማይስጡ ቁጥር ፩ ተጠቀመ።
23053	በ15ኛው እና 16ኛ ምእተ አመት የተስፋፋ የጫጋታይ ቋንቋ የዘመናዊ ዑዝበክ ወላጅ መሆኑ ይታመናል።
23054	በ15ኛው ክፍለ ዘመን አልፎንሶ ቶስታዳ፣ በ16ኛው ክፍለ ዘመን ዮሐንስ ቡቴዎ የሐመርን ቅርጽ ገለጹ።
23055	ከ1516 አስቀድሞ፣ የላቲን ፊደል «I» ለተነባቢው «ይ»፣ ለአናባቢው «ኢ» ተጠቀመ።
23056	ጄረሚ ቤንታም ጄረሚ ቤንታም (15 የካቲት 1748–6 ሐምሌ 1832) የነበረ እንግሊዛዊ ፈላስፋ ፣ ሕግ ተማሪ፣ እና ማህበረሰብ አዳሽ ነበር።
23057	ሕገ መንግሥት ለመለውጥ እንዳለው ሥራት የአሜሪካ ምክር ቤት በመጋቢት 15 ቀን 1939 ዓ.ም. ሃሣቡን አቅርቦ በክፍላገሮች በአስፈላጊው ቁጥር በየካቲት 20 ቀን 1943 አጸደቁትና ወዲያው ሕግ ሆነ።
23058	ከአምስት ወር በኋላ ህዳር15፣ 1962 የኤርትራ ምክር ቤት ባደረገው ምርጫ ፌዴሬሽኑ እንዲፈርስና ኤርትራ ከኢትዮጵያ ጋር እንድትቀላቀል ወሰነ።
23059	በሙሉ 152 ዓመታት ከነገሠ በኋላ ልጁ ማኑስ እንደ ተከተለው ይጨምራል።
23060	ከ1520 ዓም በኋላ የካካው ዘር ወደ አውሮፓ ገብቶ፣ እዛም በጣም ተወደደ።
23061	በ1520ዎቹ፣ የፕሮቴስታንት እንቅስቃሴ ማዕከል ሆነ።
23062	እስፓንያውያን በ1520ዎቹ በወረሩት ጊዜ የ'ኒኪራኖ' ኗሪ ሕዝብ ከተማ 'ኒካራውካሊ' ስለ ነበር ስሙ ኒካራጓ የሚወረደው ከእርሱና ከስፓንኛ «አጓ» 'ውኃ' ነው።
23063	በዋናነት ቅኝ ግዛት የሚገልጼው ከ15ኛው እስከ 20ኛ ክ/ዘመን ያለውን የአውሮፓ ሀገሮች የአፍሪካን ፣ ሰሜን አሜሪካን እና የእስያ ሃገሮች የተቆጣጠሩበትን ዘመን ነው።
23064	ፌብሩዋሪ 15 ቀን መጀመሪያ ወደ 200 የሚጠጉ ሰልፈኞች የሰብዓዊ መብት ተከራካሪ የሆነውን የፋትሂ ተርቢልን መታሰር በመቃወም በተለያዩ የቤንጋዚ ፖሊስ ጣቢያዎች ፊት አደረጉ።
23065	በህዳር 15 2009 በዜቬኡቬሌንሉፕ(ሰባት ኮረብታ) በተካሄደው የ15 ኪሎ ሜትር ርቀት ውድድር በኔዘርላንድ ኒጄምገን የካዮኮ ፉኩሺን የ15 ኪሎ ሜትር ክብረ ወሰን በግማሽ ደቂቃ በመስበር በ 46:28 አሸናፊ ለመሆን በቅታለች።
23066	የገብስ ግብር ከ 1/5 (20%) እስከ 1/10 (10%) ድረስ ቀነስኩ።
23067	በ1520 ዓ.ም. ግድም የጻፈው ጀርመናዊ መምህር ዮሐንስ አቨንቲኑስ እንዳለው የባቢሎን ግንብ በተሠራ ጊዜ ናምሩድ የካም ልጆች መሪ ሲሆን፣ ዲስ ሳሞጤስ ለያፌት ልጆችና ኢስተር ( ዮቅጣን ) ለሴም ልጆች 3 መሪዎች ነበሩ።
23068	በ15ኛው አመት (2119 ዓክልበ.) የጁሶ አውራጃ አለቃ ለኋሥያ ግዛት ተገዥ ሆነ።
23069	ንግስት እሌኒ የአጼ ዘርዓ ያዕቆብ ሚስት ስትሆን ከንጉሱ ሞት በኋላ በሌሎች ሶስት ነገስታት ዘመን ከፍተኛ የአስተዳደር ስራ ፈጽማ በ1522 ከዚህ አለም በሞት አርፋለች።
23070	ምንም እንኳ በ1524ዓ.
23071	የፈረንሳዩ ቅርስ ተማሪ ቻቆት እንደዘገበ፣ የጥንቱ ቤተክርስቲያን በ1524ዓ.
23072	ነገር ግን ስፓንያውያን በደረሱበት ጊዜ በ1525 ዓ.ም፤ እንዳይማረኩት የኢንካ አለቃ ሩሚኛዊ ከተማውን ፈጽሞ አቃጠለው።
23073	የእንግሊዝ ንጉሥ በ1525 ዓ.ም. የፕሮቴስታንት እምነት ስለ አጸደቀ፤ በፓፓ ፈንታ የእንግሊዝ ቤተ ክርስቲያን ላይኛ መሪ እሱ ሆነ።
23074	በምድር ላይ ያሉት እንስሳት ክብደት ሁሉ ሲገመት፣ ጉንዳኖች ከክብደቱ ምናልባት 15-25 ከመቶ ይሆናሉ።
23075	ከዚያ ስፓንያውያን በ1526 ሳን ፍራንሲስኮ ዴ ኪቶ ብለውት እንደገና ሠፈሩበት።
23076	በወጣትነታቸው የፈረንሳይ ዠብደኛ ዣክ ካትዬን በ1526 ዓ.ም. ጉዞ ላይ መገኛነቱን ትዝ እንዳሉ ነገሯቸው።
23077	በ 1527 የፍሎሬንስ ዜጎች በሮም አስተዳደር በመደገፍ ሜዲቺን ከስልጣን አስወግደው ሪፐብሊካን ስልጣን ላይ ወጡ።
23078	ከተማው ሲዩዳድ ዴ ሎስ ሬዬስ ('የነገሥታት ከተማ') ተብሎ በእስፓንያውያን በ1527 ዓ.ም. የተመሠረተ ሲሆን የኗሪዎች ስም ሊማ ግን ዘላቂ ሆነ።
23079	የኢትዮጵያና አዳል ጦርነትም የተጀመረው በኒህ ንጉስ ዘመን በ1528 እ.ኤ.አ. ነበር።
23080	በ15ኛ ክፍለ ዘመን አውሮፓዊ መነኩሴ አኒዮ ዳ ቪተርቦ ዘንድ፣ ከለዳዊው ቤሮሶስ (280 ዓክልበ ያህል የጻፈ) የልጆቹ ሚስቶች ፓንዶራ፣ ኖኤላ፣ ኖኤግላ የኖህም ሚስት ቲቴያ ተብለው እንደ ተሰየሙ ብለው ነበር።
23081	አሀዱን ከሌሎች መለኪያዎች ጋር ለማነጻጸር፡ 1 ማይል፡ 5280 ጫማ ፣ 1760 ያርድ፣ 1609.344 ሜትር ጋር እኩል ነው።
23082	ማይክል አንጄሎም የሚወዳትን ፍሎሬንስ በመርዳት ከ1528 እስከ 1529 በወታዳራዊ ተቋሞች ውስጥ በመስራት አገልግሏል ።
23083	መጀመርያው ጊዜ ስፓኒሾች የመሠረቱት በ1528 ዓ.ም. ሲሆን በ1533 ዓ.ም. ስለ ኗሪዎች መቃወም እንደገና ተዉት።
23084	አሱንሲዮን በስፓንያውያን የተመሠረተው በ1529 ዓ.ም. ሲሆን፣ ስሙ በእስፓንኛ ('አሱንሲዮን') ማለት፣ 'ዕርገት' ወይም ድንግል ማርያም እንደሚታመነው ወደ ሰማይ ያረገችበት ቀን ማለት ነው።
23085	የስፓንያዊው መነኩሴ ዲየጎ ዱራን (1529-1580 የኖሩ) ሜክሲኮ ከተወረረ በኋላ ይህንን ተረት ከባለ መቶ አመት ቄስ ሰምተው ጻፉበት።
23086	መጽሐፈ ነገሥት ካልዕ 15፡29፣ 16፡7፤ መጽሐፈ ዜና መዋዕል ቀዳማዊ 5፡6፣ 5፡26፣
23087	በ 1530 ማይክል አንጄሎ የላውሬንቲን መጽህፍት ቤት በፍሎሬንስ ንድፍ አወጣ።
23088	በ 1530 የከተማዋ በሜዲቺ አስተዳደር ውስጥ ወደቀ ።
23089	በ1531፣ የግራኝ ጦር የልብነ ድንግልን ሰራዊት አምባሰል አንጾኪያ ላይ ገጥሞ እንደገና ድል አደረገ።
23090	በወሎ ሃይቅ እንዲሁ ጥንታዊ የነበረውን ደብረ እግዚአብሔር ቤ/ክርስቲያን መልሰው በማነጽ ሲታወቁ ይህ ቤ./ክርስቲያን በአህመድ ግራኝ 1531 ተዘርፎ ተቃጥሏል።
23091	ሁለት ልጆቹዋን፣ ሙሃመድ (1531) እና አህመድ (1533) የወለደቻቸው ግራኝን ተከትላ ዘመቻ በሚያደርጉበት በትግራይ ነበር።
23092	ክሪስታቮ ወደ ህንድ አገር በ1532 ከታላቅ ወንድሙ ስቲቮ ደጋማ ጋር በመሆን ከሄዱ በኋላ በ1535 ተመልሰዋል።
23093	መጠናቸው ከ1.5 እስከ 3.3 ሚ.ሜ ያህል ሊረዝም ይችላል።
23094	በ1533 ዓ.ም. ሥፍራው በይፋ 'ከተማ' ተብሎ ተሰየመና ከ1555 ዓ.ም. ጀምሮ ለአውራጃው መቀመጫ ሆነ።
23095	የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 15,334,000 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 9,817,439 ሆኖ ይገመታል።
23096	ማይክል አንጄሎ በዚህ ስራ ላይ ከ 1534 እስከ 1541 ለሰባት አመት ሰርቷል።
23097	በሕይወቱ ዘመን የተሠራ የአክባር ስዕል ታላቁ አክባር (1535-1598 ዓም) ከ1548 እስከ 1598 ዓም ድረስ የሙጋል መንግሥት (እስላማዊ በአሁኑ ሕንድ አገር) ሦስተኛ ንጉሥ ነበር።
23098	ፖርቱጊዙ ዠብደኛ ሉሬንሶ ማርኬስ ዙሪያውን በ1536 ዓ.ም. በመርከብ ተጓዘ።
23099	ስራው በ1537 ተጀምሮ በ 1541 ተፈጸመ ።
23100	ከዚያም በ1538 ወደ ዲዩ ከሌላ ተጓዥ ጋር ሄዷል።
23101	በመጨረሻ በ1538 ዓክልበ.
23102	ሳምሱ-ዲታና ከ1538 እስከ 1507 ዓክልበ.
23103	ከ1539 እስከ 1714 ዓም ድረስ ሀገሩ «የመስኮብ ግዛት» ወይንም «የሩስያ ግዛት» ሲባል፣ «ግዛት» የሚለው ሩስኛ ቃል በትክክል «ፃርነት»ን አመለከተ፤ ከ1714 ዓም ወዲኅ ግን «ግዛት» የሚለው ሩስኛ ቃል በትክክል «ኢምፔሪያ» (የንጉሠ ነገሥት መንግሥት) ሆነ።
23104	በ1540ወቹ ውስጥ በአጼ ገላውዲወስ አነሳሽነት ቤ/ክርስቲያኑ እንደገና ታነጸ።
23105	ባሏ 1540 ሲሞት ሁለተኛ ልጇ አጼ ገላውዲወስ ንጉስ ሆነ።
23106	ዓፄ ልበነ ድንግል በ1540 ዓ.ም. በደብረ ዳሞ በህመም ከሞተ በኋላ ሳይቀር እጅ ሳትሰጥ ከተራራው ምሽግ ወርዳ የፖርቱጋልን ጦር በመቀላቀል የአዳልን ጦር እስከመጨረሻው ታግላ አታግላለች።
23107	በዚህ ጊዜ አጼ ልብነ ድንግል በስደት እያለ በ1540 ሲሞት እሱን ተክቶ አጼ ገላውዲወስ ንጉሰ ነገስት ሆኖ ነበር።
23108	ነገር ግን ተፅእኖ ወደ ጃፓን ለመዘርጋት የተደረገው ጥረት ከ"ኢየሱሳውያን" ወገን ብርቱ ተቃውሞ አገኘ፤ እነኚህ ወንጌሉን በአገሩ ውስጥ በ1541 ዓ.ም. ስብከት ጀምረው ነበርና።
23109	የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 1,541,300 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 1,249,700 ሆኖ ይገመታል።
23110	በ1542 ዓ.ም. በእስፓንያ ሰዎች ተመሠረተ።
23111	ጆን ኔፐር ጆን ኔፐር (1542– 1610) – በድሮ ዘመን የነበር ስኮትላንዳዊ ሓሳቢ (ሒሳብ ተማሪ)፣ የተፈጥሮ ህግጋት ጥናት ተመራማሪ፣ ሥነ ፈለክ አጥኚ እና ኮኮብ ቆጣሪ ነበር።
23112	ዓፄ ሠርፀ ድንግል ( 1542 - መስከረም 27, 1590 ) በዙፋን ስማቸው "መለክ ሰገድ" ኢትዮጵያን ከ1555 - 1590 ዓ.ም. የመሩ ንጉሥ ነበሩ።
23113	በ1543 ባሏ ሲሞትና ልጇ መሃመድም በምርኮ ሲያዝ እርሷ ግን በመጀመሪያ ወደ ሰሜናዊ ምዕራብ ጣና በማምለጥ ኋላ ሐረር ለመግባት ችላለች።
23114	በ1543 የክሪስታቮና ከደቡብ በኩል የመጣው የገላውዲወስ ሃይሎች ተገናኝተው በማበር አህመድ ግራኝን አሸነፍው ገደሉት።
23115	ባቲ ድል ወምበሬ (1543 - 1552) የአዳል ገዢ እንዲሁም የዘይላ አስተዳዳሪ የነበረው ኢማም ማህፉዝ ልጅ የነበረች ሲሆን አባቷ ከሞተ በኋላ ግራኝ አህመድን አግብታ በባሏ ዘመቻ ሁሉ ተሳታፊ የነበረች ሴት ናት።
23116	ቱዊስኮ፣ በ1545 ዓ.ም. ሠዓሊ አስተያየት ቱዊስኮን (ቱዊስኮ) ወይም ቱዊስቶ በጥንታዊ ጀርመን ነገዶች አፈ ታሪክ የጀርመኖች ሁሉ አባት ነበረ።
23117	ሴሮሕ በ1545 ዓ.ም. ለሳለው ለጊዮም ሩዊ እንደ መሰለው ሴሮሕ ( ዕብራይስጥ ፦ שְׂרוּג /ሢሩግ/) በ ኦሪት ዘፍጥረት መሠረት የራግው ልጅና የናኮር አባት ነበረ።
23118	በ1546 ማይክል አንጄሎ የቅዱስ ፔጥሮስ ቤተክርስቲያን መሀንዲስ ሆኖ ተቀጠረ ።
23119	ይህም በዮሐንስ ማግኑስ ተጽፈው በ1546 ዓ.ም. በታተመው ታሪክ መጽሐፍ ይገኛል።
23120	የስዊድን ታሪክ ጸሐፊ ዮሐንስ ማግኑስ 1546 ዓ.ም. ስለ ቤሪክ ብዙ ይጨምራል።
23121	በ1546 ዓ.ም. በኡፕሳላ ኤጲስ ቆጶስ በዮሓንስ ማግኑስ በታተመው የስዊድን ታሪክ መጽሐፍ እንደሚለው፣ ኡቦ ከባቢሎን ግንብ ውድቀት 115 ዓመታት በኋላ የስዊዶች ንጉሥ ሆኖ ሥፍራውን ለራሱ ስም «ኡፕሳላ» (የኡቦ አዳራሽ) ሰየመው።
23122	በ1546 ዓ.ም. በኡፕሳላ ኤጲስ ቆጶስ በዮሓንስ ማግኑስ በታተመው የስዊድን ታሪክ መጽሐፍ እንደሚለው፣ 1 ሲጎ በስዊዶች ላይ እየነገሠ ኤሪክ በጎታውያን ነገድ ላይ ተመረጠ፤ ለ68 ዓመታት (2201-2133 ዓክልበ.
23123	በ1546 ዓ.ም. በኡፕሳላ ኤጲስ ቆጶስ በዮሓንስ ማግኑስ በታተመው የስዊድን ታሪክ መጽሐፍ እንደሚለው፣ ሲጎ ከኡቦ መሞት በኋላ ለ65 ዓመታት (2211-2146 ዓክልበ.
23124	ኢያሱ ወልደ ነዌ ከነዓንን እያሸነፈው፣ ሂክሶስ መላውን ግብጽ ያሸነፉ ተዋጊዎች ነበሩ፣ በ1548 ዓክልበ.
23125	ሻንሺ አውራጃ ቻይና (ቀይ) እና ሌሎቹ የተንቀጠቁጡ አውራጆች (ብርቱካን) የሻንሺ ምድር መንቀጥቀጥ በ 1548 ዓ.ም. በቻይና የደረሰባት ታላቅ የምድር መንቀጥቀጥ ነበር።
23126	ሆኖም ይህ ስም በታሪክ መጻሕፍት መጀመርያ በ1549 ታየ።
23127	በመላው ኢትዮጵያ ውስጥ ዕድሜያቸው በ15 እና በ49 መካከል የሚገኙ ከ4 ከመቶ በላይ የሚሆኑ ኢትዮጵያውያን ከኤች·አይ·ቪ ቫይረስ ጋር ይኖራሉ።
23128	በዚህ ተውፊት፣ ቶቤል ለ155 አመት በእስፓንያ ነገሠ፣ ወደ ማውሬታኒያም (አሁን ሞሮኮ ) ለመስፋፋት ሲል ሞተና ልጁ ኢቤር ተከተለው።
23129	በዘመናዊ አውሮጳዊ ቼዝ (ከ1550 ዓ.ም. ጀምሮ) ጳጳስ እስከሚቻል ድረስ በሰያፍ ይጓዛል።
23130	በ1550 ዓ.ም. የተሳለ የትሬቤታ ስዕል፤ ይህ ስዕል በ2ኛው የአለም ጦርነት ጠፋ።
23131	ከ1550-51 ባለው ጊዘ ውስጥ የዓሚርነትን ማዕረግ ከተቀዳጁ በኋላም ትኩረታቸውን የተበታተነውን ሠራዊት መልሶ ስር ዓት በማስያዝና በከተማዋም ዙርያ የግንብ አጥር በማሰራቱ ላይ አደረጉ።
23132	በየጥቂቱ ከ1550 በፊት ይህ የራሱ ፊደል «W» ተቆጠረ።
23133	ሆኖም በጊዜው የነበሩት የደብረ ሊባኖሱ እጨጌ ዮሐንስ ከአጼ ገላውዲዎስ ጋር ኑር ሙጋህድን ሲዋጉ፣ 1551ዓ.
23134	በ1552 ዓ.ም. የላን ሻንግ ንጉሥ ሠጣጢራጥ ብይፋ ዋና ከተማ አደረጉት።
23135	በ1553 ዓ.ም. የእስፓንያ መንግሥት ግቢ ከቫያዶሊድ ወደ ማድሪድ ተዛወረ።
23136	ይህን የእስልምና ማንነት በሚያፀና መልኩ ኦቶማን ቱርኮች ምጽዋን ከ1557 እስከ 1578 ባደረጉት ዘመቻ ተቆጣጥረው የቀይባሕር እስላማዊ ቅኝ ግዛታቸው አካል አደረጉት።
23137	እንዲሁም ጥንታዊ ቶልቴክ ሕዝብ ሌላ ትውፊት እንደ ነበራቸው ኗሪው የታሪክ ሊቅ ዶን ፈርዲናንድ ዳልቫ እሽትልሾችትል (1557-1640) ይጠቅሳል።
23138	፣ የባቢሎን ንጉሥ አሙ-ዲታና በ1559 ዓክልበ.
23139	ከዚያም ወደ መካከለኛው ኢትዮጵያ በመዝመት በ1559 ንጉስ ገላውዲወስን በጦርነት በመግድል የድል ወምበሬን ፍላጎት አሟላ።
23140	የተመሠረተው በስፓኒሾች በ1559 ዓ.ም. ነበር።
23141	ሥፍራው ከ156 ዓክልበ.
23142	ነገር ግን በ1560 ወቹ መልሶ በተንቀሳቃሽ የኦሮሞ ቡድኖች ጉዳት ደረሠበት።
23143	ሰብለ ወንጌል በአጼሠርፀ ድንግል ዘመን፣ በ1560 ዓ.ም. አመድ በር በተባለ ቦታ አረፈች።
23144	የእስፓንያ መርከበኛ አልቫሮ ሜንዳኛ በ1560 ዓ.ም. በፓሲፊክ ውቅያኖስ ውስጥ የሰሎሞን ደሴቶች ባገኛቸው ጊዜ፣ ጥንታዊው ኦፊር እንደ ነበሩ ስላመነ ስማቸውን ሰጣቸው።
23145	የፖርቱጋል መርከበኞች በ1560 ዓ.ም. ገዳማ ቦታውን 'ካፕ ሜዙራዶ' በሰየሙት ጊዜ ብዙ ኗሪዎች ይገኙ ነበር።
23146	በ1562 ዓ.ም. የቬኒስ ሰዎች ከመንደሩ ወደ ስሜን አምባ ሠሩ።
23147	በወለጋ መስፈር የጀመሩት በዚሁ ዘመን ነበር (1562 -1570) Hubert Jules Deschamps, (sous la direction).
23148	በ1563 ዓ.ም. ማኒላ ለምሥራቅ እስያ ሁሉ መሠረታቸው ሆነላቸውና።
23149	ነገር ግን በኢንግራም ዘመን የጎጣውያን ንጉሥ ታናውሲስ ሕዝቡን ወደ ክሪሜያ ወሰዳቸው ሲለን ይህ ታናውሲስ የገዛው ከጊዜ በኋላ በ1563 ዓክልበ.
23150	በ1567 አ.አ. አዙራድ ልጁን ፋሌቅን ወለደችለት ይላል።
23151	ከተማው በ1567 ዓ.ም. ሳን ፓውሎ (ቅዱስ ጳውሎስ) ዴ ሏንዳ ተብሎ በፖርቱጋላዊው ፓውሎ ዲያስ ዴ ኖቫይስ ተመሠረተ።
23152	ስፓንያዊው ሆዜ ዴ አኮስታ በ1568 ዓ.ም. ከዚህ ቁጥር አብልጦ በፔሩ ብቻ ስንት መቶ እርስ በርስ የማይግባቡ ቋንቋዎች እንዳገኘ ተገረመ፤ ከመቶ አመት በኋላ እንደገና ፖርቱጊዙ አንቶኒዮ ቪዬራ ስለ ብራዚል ቋንቋዎች ብዛት ተመሳሳይ አስተያየት አቀረበ።
23153	መልሶም በ1569 ከቱርኮች ጋር ባደረገው ጦርነት ለመጀመሪያ ጊዜ ቱርኮችን አሸነፈ።
23154	ራፋኤል ሆሊንስሄድ (1569 ዓ.ም.) ይህ የያፌት ልጅ ሳሞጤስ መታወቂያና የሞሳሕ ማንነት ( ከኦሪት ዘፍጥረት 10 ታውቆ) አንድላይ እንደ ነበር የሚል ሃልዮ አቀረበ።
23155	በኩፋሌ ዘንድ በ1569 ዓ.ዓ. ምድር በኖህ 3 ልጆች መካከል በ3 ክፍሎች ተካፈለች።
23156	የምድር አከፋፈል በ1569 አ.አ. ሆነ (9፡1)።
23157	መጽሐፈ ሳሙኤል ቀዳማዊ 15፡7 ደግሞ እንዲህ ይጠቅሰዋል፦ «ሳኦልም አማሌቃውያንን ከኤውላጥ ጀምሮ በግብፅ ፊት እስካለችው እስከ ሱር ድረስ መታቸው»።
23158	ስፓንያውያን ከተማውን በቆየው ኗሪዎች መንደር ላይ በ1570 ዓ.ም. ሠሩ።
23159	ለዚህ መታሰቢያ በእምፍራዝ (ጉዛራ) በ1571 ቤ/መንግስት አሰራ።
23160	የመጀመሪያው ትክክለኛ የመሳሪያ ዝርዝር የተገኘው ከመቅደላ በአጼ ቴዎድሮስ ዘመን ነበር፡ 15 መድፎች፣ 7 አዳፍኔዎች፣ 11፣063 ጠመንጃዎች ፣ 875ሽጉጦች ፣ 481 ሳንጃዎችና ጥይቶችን ያጠቃልላል።
23161	ሁለተኛ ጊዜ በ1572 ዓ.ም. መሠረቱት።
23162	ውኃው ከተራሮቹ በላይ 15 ክንድ ነበረ (7፡20)፤ በምድር የሚኖር ሁሉ ሰመጠ።
23163	በ1575 እ.ኤ.አ. ፖርቱጋል ካቢንዳ ጋር በባሪያ ንግድ ላይ ያቶከረ ግዛት መሠረተች።
23164	በ1577 አ.አ. ፋሌቅ ሚስቱን ሎምና አገባ፤ እርሷም የሰናዖር ልጅ ትባላለች።
23165	በ1578 ዓ.ም. የእንግሊዝ ታሪክ ጸሐፊ ዊሊያም ካምደን ባሳተመው መጽሐፍ ዘንድ፣ እነዚህ ኪምብሪ እና ኪመራውያን የጎሜርን ስም ሲጠብቁ፣ የኬልቶችም አባቶች ሲሆኑ፣ ይህን የሚያመልከት እስከ ዛሬ ድረስ የዌልስ ኗሪዎች በራሳቸው ቋንቋ «ኪውምሪ» መባላቸው ነው አለ።
23166	ከዚህ በኋላ ንጉሱ በኦሮሞወች ቡድኖች ላይ በ1578 እና በ1588 ዘምቷል።
23167	ሌዊ በሆላንድ በ1580 ዓ.ም. ግድም እንደ ተሳለ በሙሴም በረከት ኑዛዜ (ኦሪት ዘዳግም ፴፫፡፰-፲፩)፣ ሙሴ ስለ ነገደ ሌዊ እንዲህ ይላል፦
23168	በ1580 አ.አ. አዙራድ ልጁን ራግውን ወለደችለት; የባቢሎን ግንብ በ1596 አ.አ. ተጀመረ ይላል (10፡10-11)።
23169	ስሙ ከ1581 እስከ 1917 ዓም ድረስ ጻሪጽን ሲሆን ከ1917 እስከ 1953 ዓም ድረስ ስሙ ስታሊንግራድ ተባለ።
23170	ስለ ልጅነታቸው ብዙ ባይታወቅም፣ በታይኮ (እንደራሴ) ሂደዮሺ በኮርያ ላይ በተደረገው ወረራ ጊዜ በ1584 እና በ1589 ዓ.ም. ዘመቻዎች ልምድ ያለው ሳሙራይ ሆነው እንደ ተሳተፉ ይታወቃል።
23171	እንራያ ደግሞ ሁለት ጊዜ በ 1586 እና 97 ጦርነት በመክፍት ህዝቡን ከነመሪያቸው ክርስቲያን አደርገ።
23172	ደሴቶቹ መጀመርያ በእስፓንያ መርከበኞች በ1587 ዓም ተዘገቡ።
23173	በሃሙራቢ ሕጎች ደግሞ፣ አማቹ ሀሣቡን ቀይሮ ልጂቱን እምቢ ቢላት፣ ማጫው አይመለስለትም በማለት ይወስናል (§159)።
23174	የሱሰኒዮስ ቤ/መንግስት በደንቀዝ (ከሩቁ) በ1590ወቹ የአፄ ሰርፀ ድንግል ልጆች እድሜያቸው ገና ጨቅላ ስለነበር ፣ አጼው ፣ የወንድማቸውን ልጅ ዘድንግልን ለተተኪ ንጉስነት አጭተውት ነበር።
23175	የጉራጌ ባላበት የነበሩት ራስ ዘስላሴ ከ1590 - 1595 ከጣና በስተሰሜን ጎንደር ውስጥ ይገኝ የነበረው የደምቢያ አስተዳዳሪ ሆነው ሲያገለግሉ እኤአ ሰኔ26፣ 1607 በሞት አልፈዋል።
23176	ሼክስፒር ጽሁፎቹን የመዘገባቸው በ1590 እና 1613 እ.ኤ.አ. መካከል ነበር።
23177	ከነደካርት ቀጥሎ ከፍተኛውን እርምጃ ወደፊት የወሰደው ፒር ጋሲንዲ (1592–1655) ብርሃን በጣም ጥቃቅን እኑሶች ክምችት ነው በማለት አስረዳ።
23178	በ1592 ዓ.ም. የሮማ ጳጳስ 8 ቄሌምንጦስ ስላጸደቁት በፍጥነት ዘመናዊ መጠጥ ሊሆን በቃ ። የመጀመርያው ቡና ቤት በአውሮፓ በጣልያን በ1637 ዓ.ም. ተከፈተ።
23179	አባ ጎርጎሪዮስ አባ ጎርጎሪዮስ እስክንድር (1595 - 1658) ከመካነ ስላሴ ወሎ የመጡ ቄስና የኳንንት ዘር ነበሩ።
23180	ፈረንሳውያን ከ1596 ዓ.ም. ጀምሮ «አካዲ» (አካዲያ ወይም የዛሬው ኖቫ ስኮሺያ ፣ ካናዳ ) በተባለ አውራጃ ከኗሪ ሚግማቅ ሕዝብ ጋራ አንድላይ ይኖሩ ነበር።
23181	በ1596 እስከ 1639 ዓ.ዓ. ድረስ፣ የሰው ልጆች በዝተው በሰናዖር ሰፍረው የባቢሎን ግንብ ሠሩ።
23182	ህጻኑም የነገሰበት ጊዜ ከ1597 እስከ 1603 ነበር።
23183	ይሁንና አውሮጳ ውስጥ የካልኩለስን መሰርት ጣለ ተበሎ የሚታወቀው ካቫሊየሪ (1598-1647 ዓ.ም) በሚባል ጣሊያናዊ ሲሆን የዚህ ሰው ዋና ሃሳብ ምን ነበር መጠነ ይዘትና መጠነ ስፋታቸው ከሁሉ በታች ትንሽ የሆኑ ኢምንት (infinitesimal) ክፍልፍዮችን በመደመር ያቃፊያቸውን አካል ሙሉ ስፋትና ይዘት እናገኛለን የሚል ነበር።
23184	ቂሙን ለመበቀል፣ መምበርቱ በዘመቻ በሐምሌ 1599 ዓ.ም. 500 ጎበዞችን ወደ አርሙሺኳ መንደር ወደ ሿኮወት (የዛሬ ሳኮ፣ ሜን) መሯቸው፣ ከጠላቶቻቸውም 20፣ ከነመሪዎቻቸው ኦንመሻንና ማርሻን ገደሏቸው።
23185	በውስጡ፣ ከ15ኛው ክፍለ ዘመን እሚመነጩ ጉልህ ምስሎች እንዳሉ ፊሊፕ ብሪግስ መዝግቦት ይገኛል Briggs, Phililp, Ethiopia: The Bradt Travel Guide, 6th ed, Connecticut 2012 (pp 282) ።
23186	እስከ 15 m. የሚደርስ ሁሌ ለም ነው።
23187	“የኢትዮጵያ ዘመን ኣቆጣጠር” የሚለውን ርዕስ በ15 የግዕዝ ቀለሞች ማስፈር ሲቻል “yeityoPya yezemen aqoTaTer” በሚለው 28 መርገጫዎችን በመጠቀም በ24 የላቲን ቀለሞች መተካት ድርብርብ መካሰር ነው።
23188	የ16 አመት ልጅ ግሩም የሳይንስ ምርምር አደረገ ሲባል ቢደመጥ ማን ያምናል።
23189	ከ16ኛው ክፍለ ዘመን ዓ.ም. ጀምሮ አንዳንድ የአውሮጳ ሊቅ የሞሳሕ ልጆች በመስኮብ ሠፈሩ የሚል አሣብ አቀረቡ።
23190	ከ16ኛው ክፍለ ዘመን ዓክልበ.
23191	በ16ኛው ከፍለ ዘመን አውሮፓዊ ተጓዥ ላሊበላን ተመልክቶ «ያየሁትን ብናግር ማንም እንደኔ ካላየ በፍጹም አያምነኝም» ሲል ተናግሮ ነበር።
23192	በ16ኛው ምዕተ ዓመት ከተካሄደው አንድሬስ ዴ ኡርዳኔታ ጉዞ ጀምረው እስፓንያውያን በፊሊፒንስ የያዙትን መሬት መሠረት አድርገው በሜክሲኮና በቻይና መካከል ፓሲፊክ ውቅያኖስን ይሻገሩ ነበር።
23193	ቡና ወደ አውሮፓ ለመጀመርያ ጊዜ በ16ኛ ክፍለ ዘመን ያስገቡት ነጋዴዎች ከቬኒዝ ጣልያን ነበሩ።
23194	ይህ ነገር ያላማረው ደጋማ ቶሎ ብሎ ጦርነት መግጠም አስፈላጊ መሆኑን በመገንዘብ መጋቢት 16 ላይ አሁንም አራት ማዕዘን በመስራት ዘመተ።
23195	ነገሩ ግን እውነት ነው አንስታይን በ16 አመቱ ነበር ኢተር በማግኔት መግነጢሳዊ ሃይል ውስጥ ሲያልፍ የሚኖረውን ባህሪይ ያጠናው።
23196	ሆኖም ግን በእለት ተእለት በሚያጋጥሙን ቁሶች ዘንድ የሚካሄደውን የቁሶች ባህርይ በሚገባ የሚያስረዳው የሥነ-እንቅስቃሴ ዘርፍ በ16ኛው ክፍለ ዘመን በነበረው እንግሊዛዊ ኢሳቅ ኒውተን በሚገባ ተጠቃሎ ቀርቦአል።
23197	ከዚህ በኋል በ16ኛው ክፍለ ዘመን መገባደጃ የጁወች ብዙ ኦሮሞወችን ተቀብለዋል።
23198	ከዚህ ፓርቲ ለፕሬዝዳንትነት ከተመረጡት አባላቶች የመጀመሪያው ተመራጭ 16ኛው የሀገሪቱ ፕሬዝዳንት አብርሀም ሊንከን ሲሆን የመጨረሻው ደግሞ ዶናልድ ትራምፕ ናቸው።
23199	ዐይን በጥንታዊ አቡጊዳ ተራ 16ኛው ፊደል ነው።
23200	ከነዚህ 16ቱ 'የፍላጻ ማሕደር ተሸካሚዎች' ተብለው የመከላከል ሀላፊነት ነበራቸው።
23201	ለመሆኑ ግን በዞራስተር ጽሑፍ መሠረት «መዝገበ ዕውነት» (ሃታ-ማራኒሽ) የእግዚአብሔር 16ኛው ስያሜ ነው።
23202	ለምሳሌ ያህል በ16ኛው መቶ ዘመን የኖረውንና በኦክስፎርድ ዩኒቨርሲቲ ተምሮ በካምብሪጅ ዩኒቨርሲቲ ውስጥ ትልቅ ቦታ ያለው አስተማሪ የነበረውን ዊልያም ቲንደልን እንመልከት።
23203	ከእርሱ በፊት ማንም ያልፈጸመውን፣ ከእርሱም በኋላ ለ16 ዓመታት ማንም ያላደረገውን የኦሊምፒክ ማራቶን ሁለት ጊዜ አከታትሎ የመውሰድ ገድልንም ፈጸመ።
23204	የጁወች ግማሽ እስላም ግማሽ ክርስቲያን መሆናቸው በርግጥም ከላይ ለቀረበው ጽሁፍ የበለጠ ድጋፍ ይሰጣል፡ ይሄውም ከ16ኛው ክፍለ ዘመን በፊት እኒህ ነገዶች በአብዛኛው ክርስቲያን ነበሩ።
23205	መርዕድ ወልደ አረጋይ በሚገባ ከ16ኛው ክፍለ ዘመን በፊት እኒህ ህዝቦች ደቡብ ሴማዊ ቋንቋ እንደሚናገሩ አሳይቷል።
23206	አቶማዊ ቁጥሩም 16 ነው።
23207	ዮሐንስ አቨንቲኑስ (16ኛው ክፍለ ዘመን) የጻፈው፣ የጀርመን መጀመርያ ንጉሥ ቱዊስኮን የአራምን ልጆች ሞሶሕንና ጌቴርን ወደ እስኩቴስ ልኮ ልጆቻቸው ማሣጌታያውያን ከስሞቻቸው ተባሉ።
23208	በተለይ እስፓንያውያን በ16ኛው መቶ ዘመን ከወረሩ አስቅደሞ በጣም ትልቅና መደበኛ ቋንቋ ሆኖ ነበር።
23209	በዓረብኛ ደግሞ ተመሳሳይ ፊደል «ዐይን» ተብሎ በ«አብጃድ» ተራ 16ኛ ነው።
23210	ከነዚህም መካከል ቱዊስኮን ፣ ጵሮሜጤዎስ፣ ያፔቶስ፣ ማክሮስ፣ «16 ቲታኖች»፣ ክራኖስ፣ ግራናዎስ፣ ውቅያኖስ እና ቲፌዮስ የተባሉ ወንድ ልጆች በስም ይጠቀሳሉ።
23211	ታሪካቸው በደንብ ከተመዘገበላቸው የ16ኛው ክፍለ ዘመን ሰአሊዎችም አንዱ አድርጎታል።
23212	አብዛኛው የአይርላንድ ታሪኮች እንዳሉት የሲርላም ዘመን ለ16 ዓመታት ቆየ።
23213	በአጠቃላይ ግን፣ 16 ዓይነት ሁለት ግቤት ያላቸው መተግበሪያዎች አሉ።
23214	በመጀመሪያ ደረጃ የመስቃን ህዝብ መስቃን የሚለው መጠሪያ ስያሜ ያገኘው በመካከለኛው ዘመን መባቻ ላይ ቢዳራ በሚባለው ቀበሌ ተገንብቶ የነበረውና በሗላም በ16ኛው መቶ ክፍለ ዘመን ባህመድ ግራኝ የፈረሰው መስቀለ እየሱስ ከሚባለው ቤተክርስቲያን ስም የተወሰደ ለመሆኑ የመስክ ጉብኝት በተደረገበት ወቅት ለጥናቱ ተባባሪ የሆኑ አዛውንቶች ገልጸዋል።
23215	ማስታወሻ፦ እነኚህ ንጉሦች በድሮ (በተለይ 16ኛው ክፍለ ዘመን ዓ.ም.) በአንዳንድ የታሪክ ጸሐፍት የተቀበሉ ሲሆን፣ በአሁኑ ዘመን ሊቃውንት ግን እንደ ታሪካዊ ነገሥታት አይቆጠሩም።
23216	የፕሮቴስታንት አብያተ ክርስቲያናት ከሮማ ካቶሊክ ቤተ ክርስቲያን በ16ኛ ክፍለ ዘመን በአውሮፓ ተለይተው የሮማ ፓፓ መሪነትና ከወንጌል ጋር አይስማማም በማለት በካቶሊክ ቤተክርስቲያን ያለው ሥርዓተ ትምህርት የማይቀበሉ ናቸው።
23217	በ፩ ዜና መዋዕል 1:6 ደግሞ ሲጠቀስ፣ በአንዳንድ ዕብራይስጥ ቅጂ ስሙ በስኅተት ዲፋት ይባላል።
23218	ስዕል 1 ላይ እንደሚታየው ታችኛ ሳህን ላይ 6 ቀዳዶች ይበሳሉ (ይነደላሉ)።
23219	ለማደን እንዲረዳቸውም አይናቸው የሰው ልጅ ማየት ከሚችልበት 1/6ኛ ብርሃን ውስጥ እንኳ ይሰራል፣ ጆሮዋቸውም ከሰውና ከውሻ ይልቅ በጣም ሃይለኛ ነው፣ አፍንጫቸውም እንዲሁ።
23220	በ1600 ዓ.ም. የሙጋል መንግሥት ዋና ከተማ ሆነ።
23221	ዛሬ የኒዌ ኗሪዎች ሁሉ (1600 ያህል) ኢንተርኔት አላቸው።
23222	ግድም ባልቲክ ባሕርን ተሻግረው ወደ ፖላንድ ገቡ፣ በ1600 ዓክልበ አካባቢ እስከ ዳክያ (አሁን ሮማኒያ ) ድረስ ደረሱ፤ ከኪሜራውያንም ጋራ ተባበሩ።
23223	በካሹብኛ መጀመርያ የተጻፉት ሰነዶች ከ1600 ዓ.ም. አካባቢ ናቸው።
23224	ናኮችታንክ መጀመርያ በእንግላንድ አለቃና ዠብደኛ ጆን ስሚስ በ1600 ዓ.ም. በካርታ ተመዘገበ።
23225	ኤስፔራንቶ ከ1,600,000 በላይ ተናጋሪዎች ቢኖሩትም የቋንቋው ደጋፊ ያልሆኑ እንግሊዝኛን ከመስፋፋቱ አንፃር ለአለማቀፋዊ ቋንቋነት በተሻለ ይመርጡታል።
23226	ከ1600 እስከ 1620 ዓ.ም. ድረስ የከተማው ስም ጃሃንጊር ናጋር ነበረ።
23227	አረቦች ግን በጣም አጥብቀው ለምለሙ ተክል ከአረብ ዓለም እንዲወጣ ምንም ባይፈቅዱም፣ በ1600-1650 ዓ.ም. ገደማ አንድ ስሙ ሃጂ ባባ ቡዳን የሚባል ህንዳዊ እስላም ከሞቃ የመን በስውር የቡና ዘር ይዞ ወደ ሚሶር ሕንድ አገር ተመለሰና ተክሉን እዚያ አበቀለው።
23228	በ1601 የስፓንያ ታላቅ መርከብ ሳን ፍራንሲስኮ ከማኒላ ወደ ሜክሲኮ ሲሄድ መውጅ አጋጥሞት በጃፓን ጠረፍ ላይ በቶክዮ ዙሪያ በቺቦ ሲጠፋ መርከበኞቹ በኗሪዎች አማካይነት ድነው ስላምታ ይሰጡና የመርከቡ አለቃ ሮድሪጐ ደ ቪቨሮ ከሾጉን (ደጃዝማች) ቶኩጋዋ ኢኤያሱ ጋራ ተገናኙ።
23229	ቦታው መጀመርያ የተገኘው በእንግሊዞች በ1601 ዓም ሲሆን እስከ 1818 ዓም ድረስ ማንም ሰው ያልኖረበት ነበር።
23230	በ1602 ዓ.ም. አካባቢ በስፓኒሾች ተመሠረተ።
23231	በ1602 ዓ.ም. ወደ መምበርቱ እስከተመለሱ ድረስ እሳቸው ለምሽጉና ለ2ቱ ፈረንሳውያን ሰዎች ኅላፊና ታማኝ ነበሩ።
23232	አጼ ዘድንግልን በ 1603 የጉራጌው ራስዘስላሴ አቀነባባሪነት ንጉሰ ነገስት አደረጉት።
23233	ከዚህ ትንሽ በኋላ፣ በ1603-4 ዓ.ም.፣ መምበርቱ እራሳቸው ታመሙ፤ በመስከረምም ዐረፉ።
23234	አጼ ሱሰንዮስዋና ከተማቸውን በ1604 ከጉዛራ ወደ ጎርጎራ እንዳዛወሩ በታሪክ ይጠቀሳል።
23235	ዘድንግል፣ ምንም እንኳ አይምሮው ብሩህ የነበረ መሪ ቢሆንም ወደ ካቶሊክ ሃይማኖት በማዘንበሉ ምክንያት አመጽና ጦርነት ተነስቶበት በ1604 በላባርት ጦርነት ሞተ።
23236	የሕዝብ ስርጭት 160.4 በ1 ካሬ ኪ.ሜ. ነው።
23237	ከ1605 ዓ.ም. እስከ 1612 ዓ.ም. ድረስ ወደ ሜክሲኮ ፣ እስፓንያ ፣ ፈረንሳይ እና ጣልያን አገሮች አምባሳደር ሆነው ይፋዊ ጉብኝት አደረጉ።
23238	ሆኖም አውሮፓውያን መጀመርያ የሰፈሩት የሆላንድ ነጋዴዎች በ1606 ዓ.ም. ነበር።
23239	ጀስዩቱ ቴሌዝ እንደመዘገበ፣ የግንቡ መታነጽ በፖርቱጋሎቹ ዘንድ የታቀደው አጼ ሱሰንዮስ ከጦርነት ተመልሰው ግንቦት፣ 1606ዓ.
23240	ዘመናዊው ከተማ በ1606 ዓ.ም. ተመሠርቶ፣ በ1912 ዓ.ም. የአገሩ ዋና ከተማ ሆነ።
23241	የተመሠረተ በ1607 ዓ.ም. ሲሆን ዋና ከተማው ከሪቤይራ ግራንዴ (የዛሬ ሲዳዴ ቬልያ) በ1762 ዓ.ም. ተዛወረ።
23242	በ1608 ዓ.ም. የሆላንድ ሰዎች ለ አደን መጥተው ለምለም የቡና ዘር ይዘው ወደ አገራቸው ተመለሱ።
23243	ለምሳሌ ሱሰኒዩስ ከነገሰ በኋላ በ1608 ደብረ ቢዘን (ያሁኑ ኤርትራ ) ውስጥ አጼ ያዕቆብ ነኝ የሚል ብዙ ተከታይ ያለው መሪ ተነሳ።
23244	አጼ ሱሰንዮስ ቤተ መንግስታቸውን በ1610 ዓ.ም. በዚሁ በደንቀዝ የመሰረቱ ሲሆን፣ በአሁኑ ወቅት በኒሁ ንጉስ ዘመን መጨረሻ የተገነባ ግምብ እና የካቶሊክ ካቴድራል ፍራሾች በቦታቸው ይገኛሉ።
23245	ከዚያም በኋላ እስከ 1611 ዓ.ም. ድረስ ስሙ «ጃያካርታ» ተባለ።
23246	ጉንጉን የጽጉር አሠራር አይነት ሲሆን ይህ ቄንጥ በቻይና ታሪክ ከ1611 እስከ 1904 ዓ.ም. ድረስ ለቻይናዊ ወንድ ሁሉ ግዴታ ሆነ።
23247	በ1612 ዓ.ም. ዓፄ ሱሰኒዮስ በጠላታቸው ዮናኤል ላይ ዘመቻ ሲያካሂዱ እዚህ ከተማ ለጊዜው እረፍት እንዳደረጉ ዜና መዋዕላቸው ያትታል የአጼ ሱሰንዮስ ዜና መዋዕል ።
23248	በዚህ ቦታ የሱሰንዮስ ግምብ ወይንም ማርያም ግምብ በካቶሊኩ የፖርቱጋል ጳጳስ ፔድሮ ፔዝ በ1612ዓ.
23249	የተመሠረተው በ1613 ዓ.ም. ነበረ።
23250	ሩበንስ በ1614 ዓም ራሱን እንደ ሳለው።
23251	በአውሮፓ ውስጥ የካቶሊክና የፕሮቴስታንት አብያተ ክርስትያናት በ16ኛ ክፍለ ዘመን ሲወዳደሩና ሲተጋገሉ፤ መንግሥታት የመሪዎቻቸውን ምርጫ ተከተሉ፤ ይህም መርኅ በአውግስቡርግ ውል (1547 ዓ.ም.) ጸደቀ።
23252	በ1616 እ.ኤ.አ. ሲሞት ሼክስፒር አንዳቸውንም ጽሁፉን አላሳተመመ ነበር፣ ምክንያቱም አይታወቅም።
23253	እነርሱ ከ1616 ዓ.ም. ጀምሮ ሥፍራውን ኒው አምስተርዳም (አዲስ አምስተርዳም ) አሉት።
23254	በ16ኛው ክፍለ ዘመን ዓ.ም. ላይ ይህ ሡልጣንነት ከፖርቱጋል ጋር ተጣለና በ1605 ዓ.ም. ፖርቱጊዞች ሲንጋፖርን አቃጠሉት።
23255	የእንግሊዝ አገር ሰዎች መጀመርያ በ1617 ዓ.ም. በደረሱበት ጊዜ ደሴቱ በሙሉ ወና እንደ ነበረ መዘገቡ።
23256	ዘመናዊው የግስበት ጥናት የተጀመረው በ16ኛው ክፍለ ዘመን መገባደጃና 17ኛው ክፍለ ዘመን መባቻ በጋሊልዮ ጋሊሊ ነበር።
23257	ከዚህ በተረፈ፣ ወጣቱ ንጉስ ፣ በ16 አመቱ፣ ከህዝቡ ዘንድ ከበሬታን ለማግኘት ሲል በሰናር መንግስት ላይ ዘመቻ አድርጎ በ1738ዓ.
23258	ይህ ተረት እንደገና ከ1618 ዓ.ም. በሚታወቀው «ያሻር መጽሐፍ» በሚባለው ሚድራሽ ይገኛል።
23259	እንዲሁም ከ1618 ዓ.ም. ብቻ በሚታወቀው ሚድራሽ «ያሻር መጽሐፍ»፣ የኖህ ሚስት ስም የሄኖክ ልጅ ናዕማህ ተባለች።
23260	አሸንዳ ሻደይ ወይም ሶለል ከነሐሴ 16 እስከ ነሐሴ 18 ቀን ድረስ በመላው ትግራይ፣ በዋግ፣ ላስታና ሌሎች አካባቢዎች የሚከበር ሀይማኖታዊም ባህላዊም ትርጓሜ ያለዉ በዓል ነዉ።
23261	በአጼ ልብነ ድንግል እንደተቆረቆረ የተመዘገበው መጽሐፈ ታሪክ ዘሀገረ ገሞ ይህ ቤተክርስቲያን ከ16ኛው ክፍለ ዘመን ጀምሮ ከጥቅም ውጭ ሆን ሳለ በ1886 ዓ.ም. ራስ ወልደ ጊዮርጊስ አክባቢውን ሲቆጣጠሩ እንደገና ሊያንሰራራ ችሏል Caquot André.
23262	የተመሠረተው በ1619 ዓ.ም. በፈረንሳዊው ሴር ፒየር በላን ደስናምቡክ ነበረ።
23263	የፉንግ ግዛት በደቡብ ምስራቅ ሱዳን ፣ በተለይ በስናር ከ16ኛው እስከ 19ኛው ክፍለ ዘመን የነበር፣ ኢትዮጵያን ያዋስን የነበር ንጉዛት ነው።
23264	ይርጋ ዱባለ የተወለደው ጎንደር ከተማ አርባያ በምትባል መንደር ግንቦት 16 ቀን 1922 ዓ.ም ነው።
23265	ሴሌና ኩንታኒላ-ፔሬዝ (ሚያዚያ16፣ 1971 - መጋቢት 31፣ 1995 እ.ኤ.አ) ሜክሲኮአዊ ዘፋኝ፣ ዳንኪረኛ፣ፋሺን አዋቂ፣ ተዋናይ፣ ሙዚቃ አቀናባሪና ዜማ ደራሽ ነበረች።
23266	ሚያዝያ 16 ቀን 1992 ዓ.ም. በተወለደ በሃምሳ ዓመቱ ከዚህ ዓለም በሞት ተለየ።
23267	በ1620 ዓ.ም. ግድም የተቀነባበረው ምንጭ የአራቱ ሊቃውንት ዜና መዋዕሎች ደግሞ ተመሳሳይ ታሪክ ያቀርባል።
23268	የደንቀዝ ካቴድራል በአንጻሩ ስራው የተጀመረው በ1620 ሲሆን በዚህ ወቅት ጀሱይቶች በንጉሱ ዘንድ ከፍተኛ ተሰሚነት ነበራቸው።
23269	በጋጠማት ጉዳት ምክንያት ለ16 ወራት ከውድድር ተገልላ ታህሳስ 2012 ወደ ውድድር የተመለሰችው ጥሩነሽ ውድድሩ ሊጠናቀቅ አንድ ዙር ሊቀረው አካባቢ አፈትልካ በማምለጥ በረጅም ርቀት አሸንፋለች።
23270	ኤ.አ. ጁን 16 2015 ላይ ደግሞ ለፕሬዚደንትነት እንደሚወዳደር አሳወቀ።
23271	በ1620 ዓ.ም. ፍሊት አመለጠ፤ በ1624 ዓ.ም. ወደ ናኮችታንክ ተመልሶ ፰፻ የአቋስታ ቆዳዎች ገዛ።
23272	የአንጎላ አማካይ የባህድ ዳር የአየር ሁኔታ በክረምት 16° ሴንቲግሬድና በበጋ 21° ሴንቲግሬድ ነው።
23273	ኤቴርስኬል ሞር (ሞር ማለት «ታላቁ») በአይርላንድ አፈ ታሪክ ከ16 እስከ 21 ዓም ድረስ የአየርላንድ ከፍተኛ ነጉሥ ነበር።
23274	በ16ኛው አመት (2190 ዓክልበ.) አለቃው ቹንግ የጎረቤቱን አገር ዩኳይን አጠፋ።
23275	ቤተ መንግስቱ ተሰርቶ ያለቀው በ1622ዓ.
23276	ቆይቶም በ1622 ፣ የነበሩትን ብዙ ሚስቶች (ከመጀመሪያየቱ ሚስቱ በቀር) በመፍታት፣ የካቶሊክ እምነት መቀበሉን በአደባባይ አስታወቀ።
23277	ፓራማሪቦ በ1622 ዓ.ም. በእንግሊዞች ተሠፈረና 1642 ዓ.ም. መቀመጫ ሆነ።
23278	ኮሚሽኑ ከመንግስት በ፳፻፪ ዓ.ም. 16.23 ሚሊዮን ብር፣ በ፳፻፫ ዓ.ም. 26 ሚሊዮን 93 ሺህ 930 ብር፣ በ፳፻፬ ዓ.ም. ደግሞ 34 ሚሊዮን 840 ሺህ ብር የተመደበለት ሲሆን ከሌሎች አለም አቀፍ ተቋማት በየዓመቱ የሚያገኘው ገንዘብም አለ።
23279	ሆኖም ግን ፔድሮ ፔዝ ይባል የነበረው ለዘብተኛው የካቶሊኩ ቄስ በበሽታ በመሞቱ ከስፔን አልፎንሶ ሜንዴስ የተባለ ጳጳስ በኢትዮጵያ ላይ ተሹሞ በ1624 መጣ።
23280	የአንቲጋ መቀመጫ ከ1624 ዓ.ም. ጀምሮ ሆኗል።
23281	ይህም ልዩነት በእንግሊዝኛ («ጅ» ከ«ኢ/አይ» ለመለየት) ከ1625 ዓም ኖሯል።
23282	ቢባልም በ1625 ዓ.ም. አካባቢ የታተመው የሴጥሩን ኬቲን ታሪክ መጽሐፍ የአይርላንድ ታሪክ ኢንዲህ ይለዋል፦ «በዘመኑ በአይርላንድ ሰዎች ላይ ነጭ ራሶች (ጽጉር) ነበር።»
23283	ፖርቱጊዝ በ1627 አ.ም. ያለ ምንም ኗሪ አገኝተውት «ሳንታ አፖሎኒያ» አሉት።
23284	አጼ ፋሲለደስ የአገሪቱ መዲናን ከቦታ ቦታ መዛወር በመሰልቸት በመጨረሻ ጎንደር ከተማ ላይ የረጋ ማዕከል በ1628ዓ.
23285	ከአኒዩስ በኋላ፣ በ1629 ዓ.ም. ኩርቲዩስ ኢንጊራሚ የተባለ ጣልያናዊ ወጣት በቤተሠቡ እርሻ ላይ ብዙ ጥንታዊ የኤትሩስካውያን መዝገቦች እንዳገኘ ብሎ በሮማይስጥ ትርጉም አሳተማቸው፤ በነዚህ ደግሞ ከአኒዩስ ታሪኮች ጋር የሚስማማ ብዙ ነገር ነበር።
23286	በ1629 ወደ 30 ሺ ወታደሮች አስከትሎ የላስታውን አመጽ ለመቆጣጠር ያደረገው ጥረት ሳይሳካ ቀረ።
23287	በ16ኛው ክፍልዘመን መጀመሪያ ኢትዮጵያን ጎብኝቷት የነበረው አልቫሬዝ እንዲሁ በዚህ ቤተክርስቲያን ለ2 ቀን ቆይታ በማድረግ ገድለ ይምርሃነ ክርስቶስ የተሰኘ መጽሐፍ እንዳነበበና እንደመረመረ ያትታል Stuart Munro-Hay, Ethiopia, the unknown land: a cultural and historical guide, I.B.Tauris & Co, London, 2003(page 225) ።
23288	የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር 1.63 ሚሊዮን ሰዎች ሆኖ ይገመታል።
23289	በስረፀ ክርስቶስ በተመራው አመፅ ምክንያት በ1630 ፋሲለደስ ለንግስና ቢበቃም፣ ዘውዱን ግን እስከ 1632 አልጫነም ነበር።
23290	የግብጽ ጥንታዊ መንግሥት ፈርዖኖች (1-6ኛ ሥርወ መንግሥታት) አቅራቢያውን ሰትጨት እንዳሉት ይመስላል፤ አንዳንድ ሰረኾች (የፈርዖን አርማዎች) በተለይም የናርመር ሰረኽ (ከ3100 ዓክልበ.
23291	ሐምሌ 1632 ፋሲለደስ ንጉሰ ነገስት ሲሆን ሱሰንዮስ ሙሉ በሙሉ ከስልጣን ወረደ።
23292	በብዙ ሺህ የሚቆጠሩ ሰዎች ከሞቱ በኋላ ፣ የአፄ ሱስንዮስ ልጅ አፄ ፋሲለደስ በ ፲፮፻፴፪ (1632) ዓ.ም. እ.ኤ.አ. ኢትዮጵያ ወደ አርቶዶክስ ክርስትና መመለሷን አወጁ።
23293	ሲመተ ንግስናው በ1632 እንደተገባደደ የመጀመሪያው ስራው የተዋህዶ ቤ/ክርስቲያንን የቀድሞው ቁመና መመለስና የካቶሊኮችን መሬት በመቀማት ከደንካዝ በማባረር በፍሪሞና እንዲወሰኑ ማድረግ ነበር።
23294	ነገር ግን ከ1632 እስከ 1640 ዓ.ም. ድረስ የሆላንድ ሰዎች ይዘውት ስሙን ፎርት አርደንግቡርግ አሉት።
23295	የነገሱበትም ዘመን ከ1632 እስከ ጥቅምት 18, 1667 (እ.ኤ.አ) ነበር።
23296	እስከ 1634 ዓ.ም. ድረስ ስሙ ብሮ (ማለት 'ድልድይ') ነበረ።
23297	የእንግሊዝ ብሔራዊ ጦርነት በጀመረበት ጊዜ (1634 ዓ.ም.) ዖሊቨር ክሮምዌል የፒዩሪታን ወገን መሪ ሆነው ነበር።
23298	ፈረንሳይ በ1634 ዓ.ም. ያዙትና በ1641 ዓ.ም. «ኢል ቦርቦን» አሉት።
23299	ሆኖም ግን ከተማው በታሪክ የገነነው አጼ ፋሲለደስ በአሁኑ ፋሲል ግቢ ወይም የነገሥታት ግቢ ውስጥ የፋሲል ግንብን በ1636 ሲያንጽ ነበር።
23300	ይህም እስከ 1636 ዓም ማንቹዎች እስከ ተሻገሩት ድረስ ተቀጠለ።
23301	ፋሲለደስ የጎንደር ከተማን በ1636 የኢትዮጵያም ዋና ከተማ አድርጎ እንደቆረቆራት ይታመናል።
23302	መጀመርያ የተገኘው በእንግሊዞች በ1636 ዓም ሲሆን እስከ 1880 ዓም ድረስ ማንም ሰው ያልኖረበት ነበር።
23303	ደግሞ በደቡብ እስፓንያ «ታርቴሶስ» የተባለ ጥንታዊ ከተማ ስለ ነበር፣ ሳሙኤል ቦሻር (1638 ዓ.ም.) ከተርሴስ እንደ ተነሣ ጽፈዋል።
23304	ከ1639 ዓ.ዓ. ጀምሮ የኖህ ልጆች ወገኖቻቸውን ወደየርስቶቻቸው ይወስዱ እንደ ጀመር ደግሞ በመጽሐፈ ኩፋሌ አለ።
23305	በ1640ወቹ መጀመሪያ ፋሲል ግምብን በከተማው ማዕከል አሰርተው አስጨረሱ።
23306	በሚያዝያ 1641 ዓ.ም. ለመንግሥት ጉባኤ በቀረበው ደብዳቤ መሠረት፣ ብዙ ግለሠቦች በቅዱስ ጊዮርጊስ ኮረብታ፣ ወይብሪጅ ላይ፣ በኮብሃም፣ ሳሪ ዙሪያ በጋራ መሬት ላይ አትክልትን ይተክሉ ጀመር፣ ይህም የምግብ ዋጋ ካለፈው ጊዜ ይልቅ ከሁሉ ከፍ ባለ ደረጃ ሲደርስ ነበር።
23307	የፖርቱጋል መመለሻ ጦርነትን ምክኒያት በማድረግ የደች ሪፐብሊክ ሏንዳን ከ1641 እስከ 1648 እ.ኤ.ኣ. ድረስ ተቆጣጠረች።
23308	ይህ ማህበር በ1642 ዓ.ም. ያሳተመው አዋጅ እንዲህ ተባለ፦
23309	ከዚህ በኋላ እስከ አረፈበት 1642 ድረስ የቤት እስረኛ ሆኖ ዘልቋል።
23310	ከተማው በ1642 ዓ.ም. በፈረንሳያውያን ተመሠረተ።
23311	በመጋቢት 1642 ከሳሪው ሰፈር የደረሱ 4 ተልእኮዎች በባኪንግሃምሸር ታሠሩ፤ የያዙትም ደብዳቤ በጄራርድ ዊንስታንሊና በሌሎች ቆፋሪዎች ተፈርሞ ሰዎች በየቦታው ለራሳቸው የቆፋሪ ሠፈር ለማቆምና የሳሪን ሰፈር በስንቅ ለመርዳት የሚል ልማኔ ነበር።
23312	በ፳ኛው አመት (1643 ዓክልበ.) ኤሽኑና እንደገና ባመጸ ጊዜ ሳምሱ-ኢሉና አመጹን አጠፋ።
23313	በባለርስቶችና በመንግሥት ጉባኤ ማሳደድ ምክንያት እንቅስቃሴው በ1643 ዓ.ም. ጨረሰ።
23314	በ1645 ዓ.ም. የክሮምዌል ማዕረግ «ጌታ ጠባቂ» ሆነ።
23315	ከ1646 ዓ.ም. ጀምሮ አዲስ ድልድይና ከተማ ሠርተው የከተማውን ስም ቅዱስ ሚካኤል (Saint Michael) አሉት።
23316	የከተማው ጠቅላላ የመሬት ስፋት 164.8 ካሬ ኪ.ሜ. ሲሆን ከዚሁ ውስጥም 0.1 ካሬ ኪ.ሜ. በውሃ የተሸፈነ ነው።
23317	ሳምሱ-ኢሉና ግን እስከ 1649 ዓክልበ.
23318	በ1650 ዓ.ም. አካባቢ፣ ፈረንሳዊ ዘራፊ መርከበኞች ሠፍረው አንድ ሆስፒታል (ሀኪም ቤት) ሰርተው የዙሪያውን ስም 'ኦፒታል' (ሆስፒታል) አሉት።
23319	በ1650 ዓ.ም. ክሮምዌል በድንገት ከትኩሳት ታምመው በቅርቡ ዓረፉና ልጃቸው ሪቻርድ ክሮምዌል ተከታያቸው ጌታ ጠባቂ ሆነ።
23320	በጣም በራቁ በአንዳንድ የሳይቤሪያ ወይም አርክቲክ ደሴቶች ላይ እስከ 1650 ዓክልበ.
23321	በፈርዖን 1 ፕሳምቲክ ዘመን (650 ዓክልበ.
23322	ኢሳቅ ኒውተን አማካሊ ጉልበትን ሲተረጉም «አዙሪት ጉልበት ማለት ቁሶች ወደ ማዕክላዊ ነጥብ እንዲያዘነብሉ የሚገደዱበት ወይም የሚሳቡበት ጉልበት ነው» ሲለው የዚህን ጉልበት ሂሳባዊ ቀመር ለመጀመሪያ ጊዜ ያሰላው የኔዘርላንዱ ሳይንስ አጥኝ ክርስቲያን ሃይጅን በ1651ዓ.
23323	ሪቻርድ ግን እንደ አባቱ ኃይለኛ መሪ አልነበረምና በጥቂት ጊዜ ውስጥ (በ1651 ዓ.ም.) ከሹመቱ ወረደ።
23324	ከጻፋቸው መጻህፍቶቹ ሌቪያታን (1651) ከሁሉ ይታወቃል።
23325	ከአንድ አመት ችግሮች በኋላ በ1652 ዓ.ም. ንጉሣዊው ወገን ወደ ሥልጣን ተመለሰና የ1 ቻርልስ ልጅ 2 ቻርልስ ዙፋኑን ያዙ።
23326	የመጀመሪያው ዘመናዊ ፒያኖ የተሠራው ጣልያን ሀገር ውስጥ በባርቶሎሚዮ ክሪስቶፎሪ (1655 –1731) ሲሆን ይህ ሠው በፈርዲናንዶ ዲ መዲቺ የሙዚቃ መሣሪያ ጠባቂ ተደርጎ የተቀጠረ ሠው ነበር።
23327	በ1656 ዓ.ም. እንግሊዞች ያዙትና ስሙን ወደ ኒው ዮርክ (አዲስ ዮርክ) ቀየሩት።
23328	ከዚያ በላይ በየ1656 አመታት ወሃ በምድር አፍስሶ ሰማይ ስለሚንገዳገድ እንግዲህ ማየ አይህ እንዳይዳግምብን በዓምዶች እንደግፈው ማለታቸው በአይሁዶች ታሪክ ማንበብ ይቻላል።
23329	ስለሆነም በ1656 ከህብረተስቡ እንዲገለል ተደርጎ ነበር።
23330	ታሪክ ንግሥት ንዚንጋ ከሏንዳ አስተዳዳሪ ጋር የሰላም ስምምነት ስታደርግ፣ 1657 እ.ኤ.አ. በአንጎላ መጀመሪያ የሠፈሩት የኮይሳን ሰዎች ነበሩ።
23331	ከዚህና መሰል ስራወቻቸው በሁዋላ ወደ ኢትዮጵያ ሲመለሱ የተሳፈሩበት መርከብ በመስጠሙ እስክንድርያ አካባቢ በ1658 በሞት አረፉ።
23332	በ1660 ዓ.ም. ያሕል ብዙዎች በተስቦ ዓርፈው የተረፉት ናኮችታንክ ኗሪዎች ወደ አናኮስቲን ደሴት በፖቶማክ ወንዝ ውስጥ ሐዱ፤ ይህም አሁን ቲዮዶር ሮዘቨልት ደሴት ይባላል።
23333	ከ1660 ዓም ጀምሮ የእስፓንያ ስለ ሆነ፣ እንደ እስፓንያ ክፍል ይቆጠራል።
23334	የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 1,660,300 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 699,700 ሆኖ ይገመታል።
23335	የቡ ጅያንግ ልጅ ኮንግ ጅያ በኋላ በ1661 ዓክልበ.
23336	ከሕገ ሙሴ (ምናልባት 1661 ዓክልበ.
23337	በ፰ኛው ዓመት (1661 ዓክልበ.) በታምራዊ ትርዒት አሥር ፀሐዮች አብረው በሰማይ ታዩ፤ በዚያም አመት ጂን ዓረፈና የአጐቱ ቡ ጅያንግ ልጅ ኮንግ ጅያ ተከተለው።
23338	አውሮጳ ውስጥ የወረቀት ገንዘብ ለመጀመሪያ ጊዜ ጥቅም ላይ የዋለው በ1661፣ ስዊድን አገር ነበር።
23339	በመጽሐፈ ኩፋሌ ቁጥጥር ከግብጽ ታሪክ ጋር ሲስማማ፣ ዘጸዓት የሆነው በ1661 ዓክልበ.
23340	ከመርነፍሬ አይ ዘመን ቀጥሎ (1661ዓክልበ.) ሌሎች ከከነዓን ገብተው አዲስ ተወዳዳሪ መንግሥት በስሜን ግብጽ ተነሣ፤ እሱም ሂክሶስ (ኸካ-ሻሱ ወይም «ውጫገር አለቆች») ይባላል።
23341	ዕብራውያን ከግብጽ በጸአት አምልጠው በ1661 ዓክልበ.
23342	ግ. * ፒጣና ( የኩሻራ ንጉሥ) 1662 ዓክልበ.
23343	ይህ ጥናት በ1662 በፈረንሳዊው ቦይለ ታተመ።
23344	በኋላ ግን ምናልባት 1662 ዓክልበ.
23345	ሃሙራቢ በ1662 ዓክልበ.
23346	የኩሻራ ንጉሥ ፒጣና በ1662 ዓክልበ.
23347	ሳምሱ-ኢሉና ከ1662 እስከ 1624 ዓክልበ.
23348	ሊባያ ከ1662 እስከ 1645 ዓክልበ.
23349	በጎርጎርያን ካሌንዳር የ1663 እ.ኤ.አ. መጨረሻና የ1664 እ.ኤ.አ. መጀመርያ ይቆጠራል።
23350	በ1663 ዓ.ም. እንግሊዛዊ ዠብደኛ ሄንሪ ሞርጋን ቢያጠፋውም፣ በ1665 ዓ.ም. ቅርብ በሆነበት ሰፈር ዳግመኛ ተሠራ።
23351	ፈቢስት በ1664 ያቀደው እንፋሎት ጨዋታ በቤንዚን የሚሄድ ተግባራዊ መኪና መጀመርያ በጀርመን ሰዎች በ1877 ዓ.ም. ተፈጠረ።
23352	ለምሳሌ በ1664-5 የህንድ ንጉስ አውራንግዘብ ሲነግስ መልካም ምኞትን በመልክተኞቹ ለሙግሃሉ መሪ ልኮ ነበር።
23353	ከ1666 እስከ 1671 ዓ.ም. ድረስ፥ ስመ ጥሩ የጀርመን ፕሮቴስታንት ሠባኪ፣ አስተማሪና መዝሙር ጸሐፊው ዮኪም ኔያንደር በአካባቢው ሲኖር ወደ ሸለቆው መሄድና በዚያ ተማሪዎችን መሰብሰብ ይወድድ ነበር።
23354	ከ1666-1810 ዓም የገዛው የማራጣ መንግሥት የሒንዱ መንግሥት ነበረ።
23355	እንዲሁም የፊንላንድ ጸሐፊ ዳኔል ዩስሌኒዩስ (1668-1744 ዓ.ም.) እንዳለው፣ ማጎግ ቱርኩ ከተማ በፊንላንድ መሠረተ የፊንላንድም ሕዝብ ከማጎግ ተወልደው ነበር።
23356	በ፲፰ኛው ዓመት 1669 ዓክልበ.
23357	በጀርመን ጸሐፍት ክሪስቶፈር ቮን ቫልደንፈልስ (1669 ዓ.ም.) እና ዮሐንስ ሚኔሊዩስ (1675 ዓ.ም.) ይጠቀስ ነበር።
23358	ፖርቱጋል በ1670 እ.ኤ.አ. ኮንጎን እና በ1681 እ.ኤ.አ. ማታምባን ለመውረር ያደረገችው ሙከራ አልተሳካም።
23359	በ1671 እ.ኤ.አ. ፑንጎ አንዶንጎ የሚባለው ቦታ ወደ ፖርቱጋል ቅኝ ግዛት ተጨመረ።
23360	በሮዚክሩስ («የጽጌ ረዳ መስቀል ወንድማማችነት»፤ ምስጢራዊ ማኅበር) ጽሕፈት ኮምት ደ ጋባሊስ (1672 ዓ.ም.) ዘንድ፣ የኖህ ሚስት ስም ቨስታ ትባላለች።
23361	በማዕከላዊ ስታትስቲክ ትመና የ167,261 ህዝብ ከነሱም መሃከል የ86,355 ወንዶችና የ80,906 ሴቶች መኖሪያ ከተማ ናት።
23362	የ«ብኔ ያሚና» እና የ«ብኔ ስምኣል» ሥፍራዎች በ1673 ዓክልበ.
23363	ሃና አገር በኤፍራጥስ ወንዝ ላይ;1673 ዓክልበ.
23364	እስከ 1673 ዓም ድረስ ሕልውና የነበረው የታላቅ ወፍ ዝርያ ዶዶ በሞሪሸስ ብቻ ይገኝ ነበር፤ በዚያውም ወቅት መጨረሻው የዶዶ ወፍ አለቀ።
23365	የያምኻድ ግዛት በጫፉ፣ 1673 ዓክልበ.
23366	የባቢሎን ሃሙራቢ ማሪን ካጤፋ በኋላ (1673 ዓክልበ.) ያምኻድ ግን ሰላማዊ ሆኖ ቀረ።
23367	በመጨረሻ በ1674 ዓክልበ.
23368	ከዚህ ዓመት ጀምሮ የላርሳ ዓመታት ከኢሲን ውድቀት ጀምሮ ተቆጠሩ፤ ይህም አቆጣጠር እስከ ሪም-ሲን ዘመን መጨረሻ እስከ 1675 ዓክልበ.
23369	ይህም ጥናት የተጀመረው በአንቶን ቫን ሉዊንሁክ ሲሆን በ1675 እ.ኤ.አ. የራሱን የአጉሊ መነጽር ተጠቅሞ የመጀመሪያዎቹን ደቂቅ ዘ አካላት በማግኘቱ ነው።
23370	ለመጀመሪያ ጊዜ የብርሃንን ፍጥነት በተሳካ ሁኔታ የለካው ሮመር የተባለ የዴንማርክ ሰው ሲሆን ይህም በ1676 ዓ.ም. ነበር።
23371	በ1677 እ.ኤ.አ. ፈረንሣይ ጎሪ የሚባለውን ዋና የባሪያ ንግድ ደሴት ተቆጣጠረች።
23372	ታላቁ እያሱ ግምብ (አድያም ሰገድ ግምብ)፣ በንጉሱ ታላቁ እያሱ ዘመን ተገንብቶ በ1677 (ዘመነ ማቲዎስ) የተጠናቀቀ ነበር።
23373	ከሻምሺ-አዳድ ዘመን በአሦር ጀምሮ የ ካሩም ንግድ በትንሹ እስያ ተመለሰ፤ በልጁም ዘመን እስከ 1678 ዓክልበ.
23374	በጅዮንግ ፲ኛው ዓመት (1678 ዓክልበ.
23375	አሹር-ዱጉል ከ1678 እስከ 1672 ዓክልበ.
23376	በ1679፣ ኤላማውያን አሦርን አሸንፈው እሽሜ-ዳጋን ወደ ሃሙራቢ ሸሸ።
23377	የሥነ-ጽሑፉ መጀመርያ በ1679 ዓ.ም. የታተመው አዲስ ኪዳን ትርጉም ነበር።
23378	በ1681 ዓመተ አለም ሚስቱን ኡራን (የኡር ከሰድ ልጅ) አገባት።
23379	ዲሲፒኤስ በጠቅላላው የ168 ትምህርት ቤቶች እና የመማርያ ማዕከሎች ስብስብ ሲሆን፤ 101 የአንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች፣ 11 መካከለኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች፣ 9 የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች እና 20 የከፍተኛ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶችን አሉት።
23380	ከተማ እራሱ ግን በ1682 ዓ.ም. ገዳማ ሊገነባ ጀመረ።
23381	በአገሩ ታሪክ፣ እስከ 1682 ዓም ድረስ የደሴቶች ኗሪዎች የካሪቦች ብሔር አውሮጳውያን እንዳይሠፍሩባቸው ከለከሉ።
23382	በ1682 ዓ.ም. የታተመው የቪቼንዞ ኮሮኔሊ ካርታ አምባ ሰልን በአምኅራ ግዛት የሚገኝ ተራራ እና የንጉሳዊ ቤተሰቦች መያዣ እንደሆነ ያሳያል የኢትዮጵያ ካርታ 1690 ። ቆይቶ፣ የጣሊያን ወራሪዎች ከመምጣታቸው በፊት አምባሰል ከተራራ ስምነት ባሻገር የአስተዳደር ክፍል ስም በመሆን ከዋና ከተማው ማርየ ስላሴ ይተዳደር ነበር።
23383	የፈረንሳይ ሰዎች በ1682 ዓም ሠፈሩበት፣ ዩናይትድ ኪንግደም በጦርነት በ1753 ዓም ያዘው፣ እንደገና ከ1770 እስከ 1775 ዓም ድረስ ወደ ፈረንሳይ ተመለሰ፤ ከዚያም ጀምሮ የዩናይትድ ኪንግደም ቅኝ ግዛት ሆኖ እስከ 1970 ዓም ድረስ ቆይቶ ነበር።
23384	በላቲን ቋንቋ ግምገማ የተካሄደበት ይህ መጽሐፍ በ1686 ዓ.ም. ሊታተም በቅቷል።
23385	የቃላቶቹ አጻጻፍ፣ አልፎ አልፎ አደናጋሪና በ1686ዓ.
23386	የቀርከሃ ዜና መዋዕል በተባለው ጽሑፍ ዘንድ፣ ለዘመኑ የተዘገበው እንዲህ ነው፦ በ1687 ዓክልበ.
23387	በማሪ ንጉሥ ዝምሪ-ሊም ዘመን (1687-1675) አራፕኻ እንደገና ነጻ መንግሥት ነበር፤ ከትንሽ በኋላ ግን ለባቢሎን ንጉሥ ሃሙራቢ ተገዥ ሆነ።
23388	በ1687 ኢሳቅ ኒውተን ባሳተመው መጽሐፉ Principia ልክ እንደ ቡላይል የፀሐይን ግስበት ተገልባጭ ስኩየር ህግ ገምቷል።
23389	ውሃ ለመቅዳት እስከ 1 ኪሎሜትር የሚጓዘው የገጠር ህዝብ 69% ይደርሳል።
23390	በ1690ዎቹ በሆላንድ ቅኝ አገሮች በጃቫ (ዛሬ ኢንዶኔዥያ ) እና በሱሪናም (ደቡብ አሜሪካ) በብዛት እንዲስፋፋ አደረጉት።
23391	በላቲን ቋንቋ ግምገማ የተካሄደበት ይህ መጽሐፍ በ1690 ዓ.ም. ሊታተም በቅቷል።
23392	ሁለተኛው፣ በዝርዝሩና ትክክለኛነቱ ቀደምት የሆነው ካርታ የ1690ው የኮርኔሊ ቬንቼንዚ ነው።
23393	ፈረንሳዮች መጀመርያ በደረሱበት ጊዜ (1691 ዓም)፣ ቀይ እንጨት ምሰሶዎች በምድር ተሳክተው አገኙ፣ ይህም የሁለት ብሔሮች የሁማ እና የባዩጉላ ብሔሮች ደንበር ለማመልከት ነበርና።
23394	ሱሙ-ኤፑኽ ምናልባት 1692 ዓክልበ.
23395	በተጨማሪ በ1694 ዓክልበ.
23396	ጆን ጊል ( 1697 1771 እ.ኤ.አ. ) በመጽሓፍ ቅዱስ ነክ አስተያይቶቹ ስለ አንድ የዓረብ አፈ ታሪክ የጻፈው እንዲሁ ነው፤ «የሴም ሚስት ስም ዛልበጥ ወይም ዛሊጥ ወይም ሳሊት ሲሆን፣ የካምም ደግሞ ናሓላጥ ተባለች፣ የያፌትም ደግሞ አረሢሢያ ተባለች።
23397	ጎንደር ከተማ ያሰራችው የምንትዋብ ቤተመንግስት እቴጌ ምንትዋብ በዙፋን ስሟ ብርሃን ሞገስ በ1698 ዓ.ም. ከአባቷ ደጅአዝማች መንበር እና እናቷ ልዕልት እንኮይ በቋራ ፣ ጎንደር ስትወለድ የክርስትና ስሟ ወለተ ጊዮርጊስ ነበር።
23398	በ1699 ዓ.ም. የላን ሻንግ መንግሥት ሲወድቅ የራሱ ከተማ-አገር ሆነ።
23399	በ1699 የባቢሎን ንጉሥ ሃሙራቢ ኢሲንንና ኡሩክን ከሪም-ሲን ያዘ።
23400	እስከ 1699 ዓ.ም. ድረስ ልዩ አገር ነበረ።
23401	ሃሙራቢ ግን በ1699 ኢሲንንና ኡሩክን ከሪም-ሲን ያዘ።
23402	ከ1699 ዓ.ም. ( 1707 እ.ኤ.አ. ) አስቀድሞ፣ እንግሊዝና ስኮትላንድ የተለያዩ ንጉዛት ነበሩ።
23403	ከታሪክ አንጻር፣ የእንብሴ ግዛት በ16ኛው ክፍለ ዘመን በተጻፈ መዝገብ ላይ ሰፍሮ ይገኛል C.F. Beckingham and G.W.B. Huntingford, Some records of Ethiopia, 1593-1646 (London: Hakluyt Society, 1954), p. 240. የዚህ ወረዳ አስተዳደር ማዕከል መርጡለ ማርያም ሲሆን ዲቦ የተሰኘው ከተማም ታዋቂ ነው።
23404	«የኖርማኖች ቀንበር» በተለይ በ17ኛው ክፍለ ዘመን በእንግሊዝ አገር ፖለቲካ አንዳንዴ የሚሰማ ዘይቤ ነው።
23405	በ17 አመታት ውስጥ ኒኑስ በአረቢያ ንጉስ አርያዎስ እርዳታ ምዕራብ እስያን በሙሉ እንዳሸነፈ ተብሏል።
23406	በ17ኛው ክፍለ ዘመን የሮማ ካቶሊክ ኢየሳስዊ ቄስ አታናስዮስ ኪርከር በግሪክ አፈ ታሪክ የሚገኙት ሲሬኖች የተባሉት ፍጡሮች (በከፊል ወፍ በከፊልም ሴት) በውኑ እንደሚኖሩ አስተማረ።
23407	በ17ኛው ክፍለ ዘመን መጀመሪያ ላይ የአትላንቲክ የባሪያ ንግድ በአካባቢው ሰፍቶ ስለነበር ቦታው የባሪያ ጠረፍ ይባል ነበር።
23408	በ17ኛው ክፍለ ዘመን የታተሙት የአይርላንድ ታሪኮች እንዳሉት የቦድብካድ ዘመን ፩ ቀን ከግማሽ ብቻ ነበር።
23409	በ17ኛው ክፍለ ዘመን የእንግሊዙ ተመራማሪ ሮበርት ሁክ የሞላን የተፈጥሮ ህግጋት ለማጥናት በመቻሉ ሂሳባዊ ቀመሩን ለማስቅመጥ በቅቷል።
23410	በ17ኛዉ ክፍለዘመን መጨረሻ በአዉሮፓና በሌሎችም አገሮች ስለኢትዮዽያ ስለመሬቷ ለምነት፣ ስለሕዝቦቿ አኗኗር፣ ስለቋንቋዋና ባሕሏ ብዙ ጥናታዊ ስራወች ተሰርተዋል።
23411	ፈፍ (ወይም አፍ) በጥንታዊ አቡጊዳ ተራ 17ኛው ፊደል ነው።
23412	ይህ ሁሉ ሲከናወን ኢላማ የሌለው ተኩስ አልፎ አልፎ ከመሰማቱ በስተቀር አዲስ አበባ ሰላም ነበረች (አንዳንዶች 17 ሰዎች ሞተዋል በማለት ጽፈዋል)።
23413	ይህ ስእል የተሰራው ለአንጄሎ ዶኒ እና ማዳሌና ስቱሮዚ ጋብቻ ስጦታ ነው በ17ኛው ክፍለ ዘመንም ትሪቡን ኡፉዚ በሚባል ክፍል ውስጥ ተስቅሎ ይታይ ነበር ።
23414	ባማኮ በ17ኛ ክፍለ ዘመን ተሠራ።
23415	ባሩክ ከ17ኛው ክፍለ ዘመን ታላላቅ የምክኑያዊነት ፈላስፋወች አንዱ እንደሆነ ስምምነት አለ።
23416	ወይም በ17ኛው ክፍለ ዘመን የተጻፉት ታሪኮች እንዳሉት ደግሞ፣ ክርስቶስ በክሪምጣን ኒያ ናይር ዘመነ መንግሥት ተወለደ።
23417	ሓዛጋ እና ጻዛጋ በርስ በርስ ፉክክር ሀማሴንን ከ17ኛው ክፍለ ዘመን ጀምረው እንዳስተዳደሩ ይጠቀሳል።
23418	ይሁን እንጂ ከ17 ሚሊዮን በላይ ሕዝብ ስለመረጣቸው በአሜሪካ ቅድመ ምርጫ ታሪክ ታይቶ የማይታወቅ ሕዝብ ብዛት ተብሎላቸዋል።
23419	እኒህ ሁለት ትርጉሞች አንድ አይነት መሆናቸውን ያሳዩት ሌብኒዝ እና ኢሳቅ ኒውተን በ17ኛው ክፍለ ዘመን ነበር።
23420	ጽሁፉ ቢያንስ ከ17ኛው ክፍለ ዘመን አክልበ.
23421	የሸዋ መሪዎች ቤተሰብ የተጀመረው በ17ኛው መቶ ክፍለ ዘመን በነጋሲ ክርስቶስ ነው።
23422	የሮሜ መንግሥት ከ17 ዓክልበ.
23423	የአሁኑ ስም ከፖርቱጊዝ ባርያ ፈንጋዮች በ17ኛ ክፍለ ዘመን ወጣ።
23424	የጨረቃ ስበት የመሬት ስበትን አስራ ሰባት በመቶ (17%) ጋር ይነጻፀራል።
23425	በጥንቱ የግብፅ ሄራቲክ የአጻጻፍ ስልት ከክርስቶስ ልደት በፊት በ17ኛው ክፍለ ዘመን ተጻፈ።
23426	ለአፒል-ሲን ዘመን 17 ያህል የዓመት ስሞቹ ታውቀዋል።
23427	የሁክሶስ ሕዝብ በ17ኛ ክፍለ ዘመን ዓክልበ.
23428	ከአባከስ በኋላ ብዙ ዘግይቶ በ17ኛው ክፍለ ዘመን የኖሩ አውሮጳውያን (ለምሳሌ፦ ብሌዝ ፓስካል በኋላም ሌብኒዝ ) በእጅ እየተዘወሩ የሒሳብ ስሌትን የሚፈጽሙ ማሽኖች ፈልስፈው ለጥቅም አውለዋል።
23429	እንዲሁም አንድ የሩስያ ተውፊት ( ከ17ኛው ክፍለ ዘመን የታወቀ) እንደሚለው፣ የመስኮብ መስራች «ንጉሥ ሞሶክ ያፌት» ሲሆን፣ ለርሱና ለሚስቱ «ክቫ» ስሞች ስሙ «ሞስክቫ» (መስኮብ) ሆነ።
23430	በዓረብኛ ደግሞ ተመሳሳይ ፊደል "ፋእ" ተብሎ በ"አብጃድ" ተራ 17ኛ ነው።
23431	ለሚቀጥሉት 17 ዓመታት በኩብላ ካህን ቤተመንግስት አስተዳደር ተሰጥቶት መንግስቱን አገልግሏል።
23432	መጀመርያው የምናውቀው ናሙና ከ17ኛው ክፍለ ዘመን ዓክልበ.
23433	እድሜያቸውም 17 ዓመት እንደሞላ በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ የከፍተኛ ትምህርት መከታተል ጀመሩ።
23434	የተመሰረተው በጥቂት ዝቅተኛ ወታደራዊ መኮንኖች ሲሆን ደርግ የአጼ ኃይለ ስላሴ መንግስትን ገርሦ በምትኩ ወታደራዊ ጁንታ በመመስረት ስሙን በመቀያየር አገዛዙ ለ17 ዓመታት ኢትዮጵያን አስተዳድሮአል።
23435	ተቃራኒዎቻቸው የኰሙኒስት ወገን 17% መንበሮች ስለ ነበራቸው የሂትለር ወገኖች የድምጽ ብዛት ሊያገኙ አልተቻላቸውም ነበር።
23436	በ170 ዓ.ም. በክርስትያኖች ዘንድ የቱ መጻሕፍት ትክክለኛ ቅዱሳን መጻሕፍት ናቸው?
23437	በዚህ ወቅት 170 ብቻ ፖቹጋሎች በሂወት ተረፉ።
23438	እነዚህ ኤሊዎች ከአንድ መቶ ዓመት በላይ በሕይወት ሊኖሩ ይችላሉ፣ አንዱ ኤሊ እንኳን የ170 ዓመታት ዕድሜ ነበረው።
23439	ሰባኪዎችም ከሮሜ ተላኩና ከዚህ ሰዓት ያሕል (170 ዓም) ጀምሮ ብሪቶናውያን ክርስትናን እንደ ተቀበሉ ይመስላል።
23440	ናጋርጁነኮርንደ ፍርስራሽ ናጋርጁነኮርንደ በአሁኑ አንድረ ፕረደሽ ፣ ሕንድ ምናልባት ከ170 ዓም.
23441	የ«ኬሚስትሪ» ስም የሚመጣ ከእንግሊዝኛ ሲሆን እሱ የተወለደ ከ1700 ዓ.ም. አካባቢ በፊት «አልኬሚ» ከተባለ ሌላ ጥናት ነበር።
23442	ይህ ቋንቋ ከ1700 ዓክልበ.
23443	ከጊዜ ወደ ጊዜ የድሮ ቂርሎስ አልፋቤት ለየቋንቋው ተለወጠ፤ በተለይም የሩስያ ጻር ታላቁ ፕዮትር በ1700 ዓም አንዳንድ ለውጥ አስገባ።
23444	በሥነ ቅርስ ከሻንግ ሥርወ መንግሥት (1700 ዓክልበ.
23445	የዚህም ምክንያት እንስሳው ብዙ ጊዜ ከጠፋ በኋላ በ1700ዎቹ ዓም በተለይ በሳይቤሪያ የነበሩ ብሔሮች በመሬት ወይም በበረዶ ካገኙት ታላላቅ ቀንዶች ብቻ መኖሩን ያወቁት ነበር።
23446	ቤተክርስቲያን በእቴጌ ምንትዋብ 1700ወቹ መጨረሻ ላይ የተገነባ ሲሆን፣ እበሩ ላይ የሚታይቱት ስዕሎች የእቴጌ ምንትዋብና እንዲሁም ኢትዮጵያን በዚያው ዘመን ጎብኝቷት የነበረው የስኮትላንድ ተጓዥ ጄምስ ብሩስ (ሃኪም ይጋቤ) ናቸው።
23447	የተቀነባበሩበት ቋንቋ በጣም ጥንታዊ የሳንስክሪት አይነት ሲሆን፣ ይህ ቋንቋ የተነገረው ምናልባት ከ1700-1100 ዓክልበ.
23448	ኬጥኛ (ኬጥኛ፦ ???????????? /ነሺሊ/) በጥንታዊ አናቶሊያ ኬጥያውያን መንግሥት ከ1700-1200 ዓክልበ ግድም የተነገረ የሕንዳዊ-አውሮፓዊ ቤተሠብ አባል ነበረ።
23449	በተለይ በጠፍ መሬት፣ በደን ዳርቻ፣ በውድማ በ1700-3000 ሜትር ከፍታ ያድጋል።
23450	በ1700ወቹ መጨረሻ አካባቢ አሊ ጓንጉል (ትልቁ አሊ) የተባለ የየጁ ስርወ መንግስት መሪ በደብረ ታቦር አካባቢ ሃይለኛ መሪ በመሆን ከሱ በኋላ ለ80 ዓመታት ያክል የጸና ስርዓት በአካባቢው እንዳንሰራፋ ባህሩ ዘውዴ መዝግቧል ባህሩ ዘውዴ 1991 ገጽ 19 እንደ ታሪክ አጥኝው ሞርድካይ አብር አስተያየት የደብረታቦርን ከተማ የመሰረታት ይሄው ትልቁ አሊ ነበር።
23451	ግድም) እና የሃሙራቢ ሕግጋት (1704 ዓክልበ.) ይታወቃሉ።
23452	ከነዚህ ሕገጋት ብዙዎቹ የሐሙራቢ ሕግጋት (1704 ዓክልበ.
23453	ግድም)፤ የባቢሎን ንጉሥ ሃሙራቢ ሕግጋት (1704 ዓክልበ.) እና፤ ሕገ ሙሴ ለእስራኤል (1661 ዓክልበ.) ናቸው።
23454	በ1705 የላርሳ ንጉሥ ሪም-ሲን ያዘው።
23455	ከዚህ ሻምሺ-አዳድ ማሪን በ1705 ዓክልበ.
23456	አገሩ ለረጅም ዘመናት የሚግማቅ መኖሪያ ምንም ቢሆንም በ1705 ዓ.ም. የፈረንሳይ ንጉሥ በአንድ የአውሮፓ ጦርነት ድል ሆኖ በኢውትረኽት ውል ስምምነት ሥር ቅኝ አገሩን (አካዲያ) ለእንግሊዝ ሀብት ሰጠ።
23457	የኢሲንን ግዛት ወረረው፣ በ1705 ኢሲንን ከመጨረሻ ንጉሱ ከዳሚቅ-ኢሊሹ ያዘ።
23458	በኋላም በ1706 ዓ.ም. ስድስተኛ ብሔር ተስከሮራ ተጨመረላቸው።
23459	ከዚህም ውስጥ 17060 (51%) ወንዶችና 16440 (49%) ሴቶች ናቸው፡፡
23460	በዘይት የተቀባ የኬክ መጋገሪያ ትሪ ላይ ሊጡን በማድረግ የሞቀ የዳቦ መጋገሪያ ውስጥ ማብሰል (በ170 ዲግሪ ሴንቲ ግሬድ ለአንድ ሰዓት ያክል ማቆየት)፤ :7.
23461	በ17,075,200 ካሬ ኪ.ሜ. ከዓለም በመሬት ስፋት አንደኛ ስትሆን በሕዝብ ብዛትም ከዓለም ስምንተኛ ናት።
23462	የአራት ሊቃውንት ዜና መዋዕሎች በተባለው ታሪክ መሠረት ግን አይርላንድን ከቱዋጣ ዴ ዳናን የያዙት በ1708 ዓክልበ.
23463	የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨመር 1,709,800 (ዙሪያ) ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 32,600 ሆኖ ይገመታል።
23464	በዚያ (አሕዛብ ከተበተኑት 171 ዓመታት በኋላ) አንዲትን ሴት ልጅ «ዩኖ አይጊፕቲያ» ወይም ኢሲስን ወለዱ።
23465	በአንድ ቤተክርስቲያን በለንደን (ቅዱስ ጴጥሮስ በኮርንሂል) ውስጥ በተቀረጸ ጽሑፍ፣ ሕንጻው በንጉሥ ሉኪዮስ በ171 ዓም እንደ ተመሠረተ ይላል።
23466	በ1711 ዓ.ም. በእንግሊዝ ሰዎች ተሰፈረ።
23467	በአገሩ ታሪክ፣ እስከ 1711 ዓም ድረስ የደሴቶች ኗሪዎች የካሪቦች ብሔር አውሮጳውያን እንዳይሠፍሩባቸው ከለከሉ።
23468	በ፴፭ኛው ዓመት (1711 ዓክልበ.
23469	የፈረንሳይ ሰዎች በ1711 ዓም ሠፈሩበት፣ ዩናይትድ ኪንግደም በጦርነት በ1746 ዓም ያዘው፣ እንደገና ከ1771 እስከ 1775 ዓም ድረስ ወደ ፈረንሳይ ተመለሰ፤ ከዚያም ጀምሮ የዩናይትድ ኪንግደም ቅኝ ግዛት ሆኖ እስከ 1971 ዓም ድረስ ቆይቶ ነበር።
23470	በ1712 ግን የባቢሎን ንጉስ ሲን-ሙባሊት ድል አደረገው።
23471	እንግዲህ በ፲፫ኛው ዓመት (1712 ዓክልበ.) ላርሳን እንዳሸነፈ፤ በ፲፮ኛውም ዓመት (1709 ዓክልበ.) ኢሲንን እንደ ያዘ ታውቋል።
23472	በኋላ በ1713 ዓም ምሽግ በዚህ ሠፈር መሠረቱ።
23473	የኩሻራ ንጉሥ ፒጣና ካነሽን በ1714 ዓክልበ.
23474	ከ1714 ዓም አስቀድሞ የንጉሡ ማዕረግ «ፃር» ( ከሮማይስጥ ቄሣር) ሆኖ ነበር፤ በ1714 ዓም ፃሩ 1 ፕዮትር በይፋዊ ዐዋጅ ማዕረጉን ከ«ፃር» ወደ ሮማይስጡ «ኢምፔራቶር» (ንጉሰ ነገስት) ቀየረው።
23475	ድረስ የመስኮብ ግዛት፣ ከ1714 እስከ 1717 ዓም ድረስ የሩስያ ግዛት ፃር (ንጉሥ) ነበሩ።
23476	የሩስያ ግዛት ከ1714 እስከ 1909 ዓ.ም ድረስ ይቆየ የሩስያ መንግሥት ነበር።
23477	እንዲሁም የላርሳ ንጉሥ በ1715 ዓክልበ.
23478	አዳም ስሚስ አዳም ስሚስ (1715-1782 ዓም) የስኮትላንድ የምጣኔ ሀብት ሊቅና ጸሐፊ ነበር።
23479	በዚህ ጊዜ ሱሰኒዩስ ከቀኛዝማች ጁሊየስ እና ክፍለ ክርስቶስ ጋር በመሆን ጥር17፣ 1608 የእብናት ጦርነት ተብሎ በሚታወቀው ድል አድረጉ።
23480	በሃሙራቢ 17ኛው አመት (በ1688 ዓክልበ.) ተፎካካሪው ሻምሺ-አዳድ ዐርፎ የሻምሺ-አዳድ ልጅ 1 እሽመ-ዳጋን የአሦርን መንግሥት ወረሰ።
23481	በባቢሎን ንጉሥ ሃሙራቢ 17ኛው አመት (በ1688 ዓክልበ.) 1 ሻምሺ-አዳድ እንደ ሞቱ ልጁም እሽመ-ዳጋን የአሦርን መንግሥት እንደ ወረሰው ይታወቃል።
23482	ደብረ ታቦር እስራኤል ውስጥ የሚገኝ ተራራ ሲሆን በአዲስ ኪዳን ታሪክ መሰረት ሕዋርያት ጴጥሮስ ፣ ዮሐንስና ያዕቆብ እያዩ የኢየሱስ ክርስቶስ መልክ እንደጸሐይ ያበራበት ቦታ እንዲሁም ሙሴንና ኤልያስን በተዓምር ከሙታን አንስቶ ያሳያቸውበት ቦታ (ማቴ (17:1-6)፤ማርቆስ (9:1-8)፤ ሉቃ (9:28-36)) ነው ተብሎ ይታመናል።
23483	ዘፍጥረት 17:17፥ ኩፋሌ 12:32 እንደሚለን የአብርሃም ዕድሜ መቶ ሲሆን የሣራ ዕድሜ 90 ዓመት ስለ ተባለ ከአብርሃም በኋላ 10 ዓመታት እንደ ተወለደች ይመስላል።
23484	እኒህ ህግጋት ከ17ኛው እስከ 18ኛው ክፍለ ዘመን በተለያዩ ተማሪዎች የተገኙ ነበሩ።
23485	ምንም ወራሽ ልጅ ሳይወልዱ አንዱ ባለትዳር ያረፈ(ች) እንደ ሆነ፣ አማትዬው ጥሎሹ እንዲመለስለት ይግባኝ ማለት ቻለ (ኤሽኑና §17-18፤ ሃሙራቢ §163)።
23486	እንግሊዞች በ1719 ሴንት ኪትስ (ቅዱስ ክሪስቶፍ) ደሴት በማረኩ ጊዜ የደሴቱ ዋና ከተማ አደረጉት።
23487	ሁለት በዓለም ዝነኛ የሆኑ የሆላንድ ሰዎች ሬምብራንት፣ የ17ኛው ክፍለ ዘመን ሰዓሊ፣ እና ቪንሰንት ቫን ጎ ፣ የ19ኛው ክፍለ ዘመን ሰዓሊ፣ ናቸው።
23488	ከካምደን በኋላ ብዙዎቹ ጸሐፍት ከ17ኛው እስከ 19ኛው ክፍለ ዘመናት ድረስ ይህን አሳብ ተቀበሉ።
23489	ዲትር ባክማን (17 ዲሴምበር 1940 እ.ኤ.አ. በባዝል ተወልዶ) የስዊዘርላንድ ጸሐፊና ጋዜጠኛ ነው።
23490	ከልደት እስከ ሞት ከደጃዝማች ኪዳኔ ወልደመድኅን የተደረሰ መንፈሳዊና ፍልስፍና መጽሐፍ ሲሆን፤ ግንቦት 17 ቀን 1964 ዓመት ምህረት በትንሳኤ ዘጉባኤ ማተሚያ ቤት ታተመ።
23491	አናስታስያ ( ሺካጎ ፣ 17 ሴፕቴምበር 1968 እ.ኤ.አ. ተወልዳ) አሜሪካዊት ዘፋኝ ነች።
23492	ማርሻል ብሩስ ማዘርስ እ.ኤ.አ በኦክቶበር 17 1972 በሴንት ጆሴፍ ሚዙሪ ተወለደ።
23493	ማርሻል ብሩስ ማዘርስ (የተወለደው ኦክቶበር 17 እ.ኤ.አ 1972) http://www.imdb.com/name/nm0004896/bio ወይም በመድረክ ስሙ ኤምኔም ወይም ስሊም ሼዲ ታዋቂ የአሜሪካ የራፕ ሙዚቃ አቀንቃኝ ፣ ሙዚቃ ደራሲ ፣ ሙዚቃ አቀናባሪ እና ተዋናይ ነው።
23494	ሚያዝያ 17 ቀን 1992 ዓ.ም. ንፋስ ስልክ በሚገኘው የቅዱስ ዮሴፍ ቤተ ክርስቲያን መካነ መቃብር በድኑ አረፈ።
23495	ከዚያ በኋላ ዌልስ ደግሞ ለሮሜ አስተዳደር ተጨመረች፣ ሆኖም የሲሉራያን ንጉሦች እስከ 172 ዓም ድረስ እንደ ሮሜ ደንበኛ-ንጉሦችና የብሪቶናውያን ከፍተኛ ነገሥታት እንደ ተቆጠሩ ይታስባል።
23496	ይህ የሑራውያን ግዛት እስከ ማሪ ንጉሥ ያኽዱን-ሊም ዘመን (1720 ዓክልበ.
23497	በመጀመሪያ የኢትዮጵስት ጥናተቶች የወጡት በ17ኛዉ ክፍለ ዘመን መጨረሻ ሲሆን በ20ኛዉ ክፍለ ዘመን በአዉሮፓዉያን ቋንቋ በመጀመሪያ ጊዜ በኢጣሊያንኛ ከዚያም በፈረንሳይኛና በእንግሊዝኛ ስለትዮጵያ ጥናታዊ ጽሑፎች ብቅ ማለት ጀመሩ።
23498	ባለፈው የካቲት 17 ቀን 2003 ዓ.ም. ጋዳፊ ቢሸነፍ ወደ ሀገራቸው ተመልሰው ዘውድ ስለ መጫናቸው በአል-ጃዚራ ዜና ሲጠየቁ፣ ይህ በሊቢያ ሕዝብ የሚበየን ጉዳይ ይሆናል ብለው መለሱ።
23499	በጥቅምት 17 ቀን 2010 ዓም የካታሎኒያ መንግሥት እራሱን «የካታላን ሪፐብሊክ» ተብሎ ነጻነቱን ከእስፓንያ አዋጀ።
23500	የያሚና ልጆች ወይም «ብኔ-ያሚና» (የቀኝ ልጆች) የተባለ ብሔር ከያምሓድ ቢደገፍም፣ የማሪ ነገሥታት ከ1720-1690 ዓክልበ.
23501	ያዕቆብ - የሩስያ ኦርቶዶክስ ስዕል፣ 1720 ዓ.ም. ግድም ተሳለ ያዕቆብ ( ዕብራይስጥ ፦ יַעֲקֹב, /የዕቆብ/) በመጽሐፍ ቅዱስ መሠረት የይስሐቅና የርብቃ ልጅ ነበረ።
23502	ጄምስ ኩክ ጄምስ ኩክ (1721-1771 ዓም) ዝነኛ የዩናይትድ ኪንግደም መርከበኛ፣ ዠብደኛና ተጓዥ ነበር።
23503	ከ1722 ዓ.ም. አስቀድሞ ይህ ወንዝ የአውሮፓና የእስያ ጥንታዊ ጠረፍ ሆኖ ይቆጠር ነበር።
23504	አጼ በካፋ በ1722 ዓ.ም. ሲሞት የከተማው ህዝብ ሞቱን ሊቀበል አልቻለም።
23505	ሆኖም በ1723 ዓክልበ.
23506	የአሦር ነገሥታት ዝርዝር ደግሞ በዚህ ናራም-ሲን ዘመን የኢላ-ካብካቡ ልጅ ፩ ሻምሺ-አዳድ ወደ «ካርዱኒያሽ» ( ባቢሎን ) እንደ ሄደ፤ በኋላም በ1723 ዓክልበ.
23507	ይህ ከ1723 እስከ 1707 ዓክልበ.
23508	ኢማኑኤል ካንት (1724 - 1804) አማኑኤል ካንት ( Immanuel Kant) ከ(1724-1804) የነበረ ጀርመናዊ ፈላስፋ ሲሆን በምስራቃዊ ፕሩሲያ፣ ኮይንበርግ ከተማ ተወልዶ፣ ከዕለተ ውልደቱ እስከ እለት ሞቱ ከኮይንበርግ 50 ማልይ በላይ ሳይሄድ በዛች በትወሰነች ከተማ ኑሮውን መርቷል።
23509	ብሔረሰቡ ጋብቻ የማፈጸመው የጎሣ አቻነትን፣ የሀብት ደረጃ በማስተያየትና የሥጋ ዝምድና አለመኖርን መሠረት በማድረግ ነው፡፡ ወንዶች ከ17-25፤ ሴቶች ደግሞ ከ14-19 ባለው የዕድሜ ክልል ጋብቻ ይፈጽማሉ፡፡ ሴቶችም ሆኑ ወንዶች ጋብቻ ከመፈጸማቸው በፊት ይገረዛሉ፡፡ ጋብቻ ከመፈጸማቸው በፊት ሴቷ ጥጥ ፈትላ አልባሳት ስታዘጋጅ ወንድም በፊናው የመኖሪያ ቤትና የራሱን የእርሻ ቦታ ያደራጃል፡፡
23510	ሲን-ሙባሊት ከ1725 እስከ 1705 ዓክልበ.
23511	ደብረ ፀሓይ ቁስቋም በእቴጌ ምንትዋብ ፣ ከ1725 ዓ.ም. እስከ በ1738ዓ.
23512	በ1726 ላይ በመጡ ሁለት ግብጻውያን፣ ድሚጥሮስና ጊዮርጊስ፣ የተሰሩ አዲስ አይነት ታንኳወች በጣና ሃይቅ ላይ እየተንሳፈፉ የብዙን ህዝብ ልብ ሰርቀዋል።
23513	እየተዘዋወረ መቆጣጠሩ አልበቃው ሲል እ.ኤ.አ 1727 ላይ የህዝቡን ስነ ልቡና ለመፈተን ፈለገ።
23514	የአቡነ እውስጣጢዎስን ቤተክርስቲያን ሐምሌ 1729 ላይ አሰርታ ለማስመረቅ ችላለች Stanislaw Chojnacki ።
23515	ሆኖም ከነዚህ ደሴቶች የቅርንፉድ ንግድ እስከ ሶርያ በ1730 ዓክልበ.
23516	ኩዱር-ማቡግ ምናልባት 1730 ዓክልበ.
23517	ምንም እንኳ ከሁለት ወር በኋላ ብትመለስም ልጇ ግን ወደ ሰሜን ሽሬ፣ ትግሬ ተልኮ በዚያ እስከ 1730 መኖር ቀጠለ Stanislaw Chojnacki ።
23518	ዳሚቅ-ኢሊሹ ከ1731 እስከ 1709 ዓክልበ.
23519	በፓንታይኖስ መሪነት (173-182 ዓም) ተቋሙ ስለ ትምህርቱ ዝነኛ ሆነ።
23520	በ1732 ዓ.ም. የሚስኪቶ ንጉሥ የወዳጅነት ውል ከእንግሊዝ ጋራ ተፈራርመው በ1741 ዓ.ም. በእንግሊዝ መከታ ውስጥ ገብተው "ኗሪ ተቆጣጣሪ" ተሾመላቸው።
23521	ድርጅቱ በአለማችን በ አጠቃላይ ገቢው መሪነቱን የያዘ ሲሆን አጠቃላይ ገቢው 173.4 ቢሊዮን የ አሜሪካን ዶላር ነው።
23522	ይህ ክፍል (መስመሮች 1-734) በውነት በኬን ፋላድ (671 ዓም የሞተ) እንደ ተጻፈ ይታመናል።
23523	ስለሆነም ከ1735-1736 እርሷንና ልጇን ከስልጣን ለማስወገድ ባላባቱ ሞከርው አመጹ ስለከሸፈ ይብሱኑ የቋራ ዘመዶቿን በከፍተኛ ስልጣንና በሰራዊቱ ላይ ሾመች Harold G. Marcus, page 46 ።
23524	በመጨረሻ ዳርዳኖስ ወንድሙን ያሲዩስን ገድሎ ከጣልያን ወደ ሳሞትራቄ ደሴት ሸሸ፤ ከዚያም በ1736 ዓክልበ.
23525	ከጥፋት በተረፉ መዝገቦች ዘንድ ሰቆጣ ለመጀመሪያ ጊዜ ተጠቅሶ የምናገኘው በ1738ዓ.
23526	በ1738 ዓክልበ የነመድ ተወላጅ ፈርጉስ ሌስደርግ ከ60 ሺህ ሰው ሥራዊት ጋር የኮናንድን ግንብ አጠፋ፣ ሞርክ ግን ተመልሶ አሸነፋቸው።
23527	በ፮ኛው ዓመት (1740 ዓክልበ.
23528	ሥልጣን በንጉሱና በአገረ ገዥ በሻለቃ ከ1740ዎቹም ጀምሮ በባሕር ኃይል አለቃ መካከል ተከፋፍሎ ነበር።
23529	ሉክሰምበርግ በተጨማሪም የአየር ሐይል የሌላት ሲሆን፣ ይሁንና የናቶ 17 ኤደብሊውኤሲኤስ አውሮፕላኖች እንደሁኔታዉ የሉክሰምበርግ አውሮፕላኖች ሆነው ተመዝግበዋል፡፡ ከቤልጂየም ጋራ ባደረገችው የጣምራ ስምምነት ሁለቱም ሀገራት ለአንድ ኤ400ኤም ወታደራዊ ካርጎ አውሮፕላን የገንዘብ ድጋፍ አድርገዋል፡፡
23530	ሲን-ማጊር ከ1741 እስከ 1731 ዓክልበ.
23531	በ1741 በጀርመኑ ንጉስ ታላቁ ፍሬዴሪክ ግብዣ ወደ በርሊን ተጉዞ ነገር ግን ከንጉሱ ጋር መስማማት ስላልቻለ በ1766 ወደ ሩሲያ ተመለሶ እስከ እለተ ሞቱ በዚያ ኖረ።
23532	መጠኑ 174 ሳ.ሜ × 195 ሳ.ሜ. (68.5 ኢንች × 76.8 ኢንች) ነው።
23533	አባታቸውን ግን ከመጥላቱ የተነሳ በ1742 ዓ.ም (እ.ኤ.አ) ከጣና ሃይቅ ዳርቻ ካለ ገደል ተወርውሮ እንዲሞት እንዳደረገ ይታመናል.
23534	በ1744 አ.አ. ሴሮሕ ሚስቱን ሚልካ አገባ፤ እርሷም የካቤር ልጅና የፋሌቅ ልጅ-ልጅ ትባላለች።
23535	በ፳፭ኛው ዓመት (1745 ዓክልበ.
23536	የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 1,745,100 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 1,347,600 ሆኖ ይገመታል።
23537	«የማሪ ሊሙ ስሞች ዜና መዋዕል» የተባለው ሰነድ እንዳለው በ1746 ዓክልበ.
23538	ግ. - « የላርሳ ሥራዊት በመሣርያዎች የተመታበት ዓመት» :1746 ዓክልበ.
23539	በ1746 ዓ.ም. ግን እንግሊዝ እና ፈረንሳይ ወደ ጦርነት ስለ ተመለሡ፣ እንግሊዝ ከነዚህ ተገዦች የተነሣ ስለ ታማኝነታቸው ብዙ ስለ ፈራ፣ ሚግማቆቹን እየገደላቸው ከ14,000 በላይ ፈረንሳያውያንን (አካዲያውያንን) ከቤቶቻቸው ወደ ሌላ ቅኝ አገሮቹ በግፍ አሳደዳቸው።
23540	ሞጣ ከተማ የተቆረቆረችው በ 1747 ዓም ነው።
23541	ዳግማዊ አጼ ኢያሱ በ1747 ሲሞትና ከቤርሳቤሕ የወለደው ልጁ እዮዋስ ሲነግስ ምንትዋብ መልሳ እንደራሴነቷን አጸናች።
23542	በመጨረሻው አመት (1747 ዓክልበ.
23543	የአካዳውያን ታላቅ መፈንቀል ከ1747 እስከ 1755 ዓ.ም. ድረስ የእንግሊዝ መንግሥት በአካዲያ ፈረንሳዊ ሕዝብ ላይ ብግድ የጣለው ስደት ነበር።
23544	በ1749 ዓ.ም. የደሴቱ መቀመጫ ከ'ሳን ሆዜ ዴ ኦሩኛ' (የዛሬው ሰይንት ጆሴፍ) ወደዚህ ተዛወረ።
23545	ዛቢያም ከ1749 እስከ 1747 ድረስ በኢሲን መግዝቱን ይወስናል።
23546	ከአዲስ አበባ ደቡብ ምስራቅ 175 ኪ.ሜ ያህል ይርቃል።
23547	አንድ ዛፍ ብቻ በየዓመቱ 1.75 ኩንታል ፍሬ ሊሰጥ ይችላል።
23548	የለጋ ውሃ ሎብስተር (ጐርምጥ)፣ ክሮውፊሽ፣ ወይንም ደግሞ ክሬይፊሽ ተብሎ የሚታወቀው እስከ 17.5ሴ.
23549	የኢንዱስትሪ አብዮት ማለት በተለይ ከ1750 እና 1820 ዓም ያህል መካከል የተከሠተው ለውጦች ዘመን ነው።
23550	ግ. - «ታላቅ የመዳብ ሐውልት ወደ ቤተ መቅደስ ያመጣበት ዓመት» :1751 ዓክልበ.
23551	ሲን-ኢቂሻም ከ1751 እስከ 1746 ዓክልበ.
23552	ግ. - « ሲን-ኤሪባም ንጉሥ የሆነበት አመት» :1752 ዓክልበ.
23553	ፑትኪ በመቀጠል ከላይ በተጠቀሰው ምክንያት፣ ኢትዮጵያ በነበረበት በ1752ዓ.
23554	ይህ ለውጥ በእስፓንኛ ከ1752 እስከ 1758 ዓም ድረስ ተፈጸመ፤ በፈረንሳይኛ ከ1774 እስከ 1785 ዓም፣ በእንግላንድ ከ1777 እስከ 1816 ዓም፣ በአሜሪካ ከ1787 እስከ 1802 ዓም ድረስ የ«ſ» ጥቅም ከህትመት ጠፋ።
23555	ግ. - «የማሽካን-ሻፒር ታላቅ ከተማ ግድግዳ የተሠራበት ዓመት» :1753 ዓክልበ.
23556	ሲን-ኤሪባም ከ1753 እስከ 1751 ዓክልበ.
23557	ግ. - « የኤሽኑና ምድር የጠፋበት ዓመት» :1754 ዓክልበ.
23558	ደነባ ከአዲስ አበባ በ175 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ ስትገኝ ከደብረ ብርሃን 45 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ ትገኛለች።
23559	በ1754 ዓም የፈረንሳይ አካደሚ በይፋ «U» እና «V» እንደ ልዩ ልዩ ፊደላት ይቆጥራቸው ጀመር።
23560	ግ. - «(ሲን-ኢዲናም) ኢብራትና ማልጊዩምና ሌሎች ከተሞች የያዘበት ዓመት» / «ማልጊዩም በመሣርያዎች የተመታበት ዓመት» :1755 ዓክልበ.
23561	አፄ ቴዎድሮስ በአንበሶች ተከበው ከ ፲፯፻፶፭ (1755) እስከ ፲፰፻፶፭ (1855) እ.ኤ.አ. ኢትዮጵያ እንደገና ከአለም ጉዳዮች ተገላ ነበር።
23562	ከ1755 እስከ 1952 ዓ.ም. ድረስ የብራዚል ዋና ከተማ ሲሆን በ1952 ዓ.ም. የብራዚል መንግሥት ወደ ብራዚሊያ ተዛወረ።
23563	ግ. - «ቤተ መቅደስ የተመሠረተበት ዓመት» :1757 ዓክልበ.
23564	በአባቱ ሱሙላኤል ዘመን መጨረሻ ወይም 1757 ዓክልበ.
23565	ሳቢዩም ከ1757 እስከ 1743 ዓክልበ.
23566	በመጨረሻ በ1758 ዓክልበ.
23567	ግ. - «ሲን-ኢዲናም ንጉሥ የሆነበት ዓመት» :1759 ዓክልበ.
23568	ግ. *<ብሐራዊ ጦርነት በልጆቹ መካከል> * ቦዩስ - 1759-1699 ዓክልበ.
23569	በልዎያንግ ታይሥዌ በ175 ዓም ግድም «ቃላቱ እንዳይቀየሩ» በድንጋይ የተቀረጹ የኮንግ-ፉጸ ጽሑፎች ታይሥዌ ( ቻይንኛ ፦ 太學 «ከፍተኛ ትምህርት») ወይም «የቻይና ቤተመንግሥት ዩኒቨርሲቲ» በቻይና በ6 ዓክልበ.
23570	የቅርንፉድ ዛፍ መጀመርያ መናኸሪያ እስከ 1760 ዓም ድረስ የማሉኩ ደሴቶች ኢንዶኔዥያ ብቻ ነበር።
23571	በመጀመሪያው ሣምንት 1,760,000 ቅጂዎች ተሽጠው በስኑፕ ዶግ ዶጊስታይል ተይዞ የነበረውን "በፍጥነት-የተሸጠ ሂፕ ሆፕ አልበም" እና በብሪትኒ ስፒርስ ቤቢ ዋን ሞር ታይም ተይዞ የነበረውን "በፍጥነት-የተሸጠ ነጠላ አልበም" ክብረ ወሰኖችን ሰብሯል።
23572	በ17ኛው ክፍለ ዘመን የታተመው የአራት ሊቃውንት ዜና መዋዕል እንደ ቆጠረው ግን፣ የኮብጣኽ ዘመን ከ600 እስከ 550 ድረስ ነበረ።
23573	ሲን-ኢዲናም ከ1760 እስከ 1753 ዓክልበ.
23574	ምንትዋብ፣ ምንም እንኳ የየጁዎች ዋና ተቃዋሚ የነበርች ብትሆንም፣ የልጅ ልጇን መገደልና የሥዑል ሚካኤልን መግነን በመጥላት 1762 ላይ ወደ ጎጃም ሸሽታ ከሄደች በኋላ 1763 ተመልሳ ከጎንደር 3 ኪሎ ሜትር ሰሜን-ምዕራብ በሚገኘው ቁስቋም ባሰራችው ቤተ መንግስት ኑሮ ጀመረች።
23575	በመጀመርያ የፈረንሳይ መንግሥት ትኩረት በዚህ ፍጥረት ተሳበና በ1763 ዓ.ም. ሁለተኛ እንፋሎት ጋሪ ተሠራ።
23576	የኩንዮ እንፋሎት ጋሪ፣ 1763 ዓ.ም. ከዚያ በኋላ፣ በ1761 ዓ.ም. የፈረንሳይ ሠራዊት መድፎችን ለመሸክምና ለማዛወር የጠቀመ የንፋሎት ጋሪ በኒኮላ-ዦሴፍ ኩንዮ ተፈጠረ።
23577	በ1764 ዓም ግን ባርያ መያዝ በኢንግላንድ ሕገወጥ እንደሚሆን ተበየነ።
23578	የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 1,764,000 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 1,119,000 ሆኖ ይገመታል።
23579	ደሴቱ መጀመርያ በኢንግላንድ ተጓዥ ጄምስ ኩክ በ1766 ዓም ተዘገበ።
23580	ያም ሆነ ይህ መፈክሩ ለቭርጂኒያ ሰንደቅ ዓለማና አርማ በ1768 ዓ/ም በአሜሪካዊ አብዮት ጊዜ ተመረጠ።
23581	ቶማስ በአሜሪካ አብዮት ጊዜ በ1768 ዓ.ም. ከእንግሊዝ ንጉሥ የአሜሪካ ነጻነት ዐዋጅ ጻፉ።
23582	ከ1768 እስከ 1840 ዓ.ም. ድረስ ስሙ የርባ ብዌና ነበር።
23583	ግ. - «የካዛሉ ግድግዳ የፈረሰበትና ሥራዊቱ በመሣርያዎች የተመታበት ዓመት» :1769 ዓክልበ.
23584	ይህ በ1769 ዓ.ም. የጦንቡሪ መንግሥት ዋና ከተማ ሆነ።
23585	በ፶፰ኛው ዓመት (1769 ዓክልበ.
23586	ቦታ ከ17ኛው ክለዘመን ጀምሮ የታነጹ 7 አብያተ ክርስቲያናትን በማቀፉ ይታዎቃል።
23587	"ቀኝ" እና "ግራ" በኅዋ ውስጥ እንዴት ሊለዩ ይችላሉ'' የሚለውን ጽሁፍ በ1770 ለዶክትሬቱ መመረቂያ ካቀረበ ጀምሮ ለዘመናዊ ፍልስፍና ያለመታከት ብዙ ጽሁፎችን አቅርቧል።
23588	ፍራንክሊን፣ 1770 ዓም ተሳለ ቤንጃሚን ፍራንክሊን ጃንዋሪ 17 1706 እ.ኤ.አ. - አፕሪል 17 1790 እ.ኤ.አ. ፦ ከአሜሪካዊ አብዮት ጀምሮ ዜግነቱ አሜሪካዊ ሲሆን የአሜሪካ 100 ዶላር ኖት ላይ በሚገኘው ምስሉ ይታወቃል።
23589	ከ1770 እስከ 1794 ዓ.ም. ድረስ ስሙ ባክ ጣኝ ሆነ።
23590	በ1772 ኤንሊል-ባኒ የኢሲንን ዙፋን ያዘ።
23591	እንግሊዞች ቅኝ አገሩን ከሆላንድ በ1773 ዓ.ም. ያዙትና ከተማውን ጀመሩ።
23592	በ17 ዓመቷ 73 ሠዓታት በፈጀው የልጇ ወሊድ ምክንያት ለሞት ተቃርባ ነበር።
23593	በ1774 ዓ.ም. ስሙ ከጦንቡሪ ወደ ክሩንግ ጠፕ ተቀየረ፣ የአገሩም ስም ደግሞ «የራታናኮሲን መንግሥት» ሆነ።
23594	ይሁንና በ1774 ዓ.ም. ፈረንሳዮች ኬንግሊዞች ያዙትና ከተማውን ዋና ከተማ አድርገው ስሙን ላ ኑቨል ቪል ('አዲሱ ከተማ') አሉት።
23595	መጀመርያው የተገለጸው በ1774 ዓ.ም. ነበር።
23596	ግ. - «ኑር-አዳድ ንጉሥ የሆነበት ዓመት» :1775 ዓክልበ.
23597	ነገር ግን በ1775 ዓ.ም. እንግሊዝ ድል ስለሆነ በፓሪስ ሰላም ቃል ኪዳን ውል የባሕር ዳር ክልል መልቀቅ ነበረበት።
23598	ምናልባት 1775 ዓክልበ.
23599	በ1775 ዓም ከአሜሪካዊ አብዮት ቀጥሎ 13ቱ ቅኝ አገሮች ተነቅለው የራሳቸው አገር (ዩናይትድ ስቴትስ) ሆኑ።
23600	ግ. - « ኪሽ የጠፋበት ዓመት» :1776 ዓክልበ.
23601	ግ. - «ሱሙኤል መንደሩን ናና-ኢሻ የያዘበት ዓመት» :1777 ዓክልበ ግ.?
23602	ለመጀመሪያ ጊዜ ተደርሶበት ሃሳቡ የታተመው በ1778 ዓ.ም. በፈረንሳዩ ኦግስቲን ኩሎምብ ነበር።
23603	በጠቅላላ ለ፰ ዓመታት (ምናልባት 1778-1770 ዓክልበ.) እንደ ነገሠ ይጻፋል።
23604	በ1779 ዓ.ም. እንግሊዞች በሙሉ ወጥተው ጨርሰው ስፓንያውያን መጀመርያ በሚስኪቶ መሬት ቢደርሱም ሚስኪቶዎቹ ግን ስለ ቁጥራቸውና ስለ አርበኞቻቸው አውራጃቸውን ከማሰልጠናቸው አልተዉም።
23605	የግዕዙ የአጼ ተክለጊዮርጊስ (1779-1795) ዜና መዋዕል ከገጽ 30 ይጀምራል፣ የእንግሊዝኛ ትርጉሙ ከገጽ 237 ይጀምራል።
23606	ስለዚህ ይህ ሕግ በ1780 ዓ.ም. በተደረገው በአሜሪካ ሕገ መንግሥት ላይ ሰፊ ተጽእኖ ነበረው።
23607	በዘመኑ መጨረሻ (ከ1780 ጀምሮ) ኒፑር ደግሞ ወደ ላርሳ ስለ ተመለሰ «የሱመርና የአካድ ንጉሥ» የሚለውን ማዕረግ ወሰደ።
23608	ከአሜሪካ አብዮት በኋላ፣ ቨርጂኒያ በ1780 ዓ.ም. ክፍላተ ግዛት (ስቴት) ሆነች።
23609	የእንግሊዝ አገር መርከበኛ ቶማስ ጊልቤርት በ1780 ዓ.ም. አገኛቸው።
23610	ኤራ-ኢሚቲ በሱመር የኢሲን ሥርወ መንግሥት ፱ኛው ንጉሥ ነበረ (1780-1772 ዓክልበ.
23611	በአውስትራሊያ ከ1780 ዓም አስቀድሞ ምንም ጽሕፈት ወይም መዝገብ ባለመገኘቱ የአውስትራሊያ ቅድመ-ታሪክ እስከ 1780 ዓም እንግሊዞች እስከ መጡ ድረስ ቆየ ይባላል።
23612	ትልቁ ራስ አሊ ይህን ስርወ መንግስት የመሰረተው በ1780ወቹ ሲሆን እስከ 1850ወቹ ድረስ ቤ/ሰቦቹ የክርስቲያኑን ደጋ ክፍል ሊቆጣጠሩ ችለዋል።
23613	ግ. - «አሉምቢዩሙ ( የካዛሉ ንጉሥ) በመሣርያዎች የተመታበት ዓመት» :1781 ዓክልበ.
23614	ግድም * ጀድኸፐረው 1781 ዓክልበ.
23615	በርክ በፈረንሳይ አብዮት ዘመን የነበር ፈላስፋ ሲሆን ይህን አብዮት በመቃወም በ1781 ያሳተማቸው ጽሑፎች የወግ አጥባቂነት ርዕዮተ አለም መሰረቶች ናቸው።
23616	የማሪ ዜና መዋዕል የሊሙ ስሞችና የዓመቱን ድርጊቶች ከ1781 እስከ 1691 ዓክልበ.
23617	የፈረንሳይ አብዮት በፈረንሳይ አገር ታሪክ ከ1781 እስከ 1791 ዓ.ም. ድረስ ተካሄደ።
23618	የአሁኑ ዋሺንግተን ከተማ የአሜሪካ አዲስ ልዩ ዋና ከተማ እንዲሆን በ1783 ዓ.ም. ተመሠረተ።
23619	በ፴፫ኛው ዓመት (1783 ዓክልበ.
23620	የሲዬራ ሊዎን ድርጅት (የእንግሊዝ ጸረ-ባርነት ድርጅት) እንደገና ሙከራ አድርጎ በ1784 ዓ.ም. 1,100 ነጻ ጥቁሮች ከአሜሪካ በፍሪታውን ተሠፈሩ።
23621	በ1785 ዓ.ም. ስሙ «ሬዩንዮን» ሆነ።
23622	በአንዳንድ ምንጭ ዘንድ በተለይ በ17ኛው ክፍለ ዘመን በወጡት ታሪኮች ዘንድ ግን፣ ፍያካ እራሱ ከአርት ማክ ሉግዳክ ቀጥሎና ከአይሊል ፊን በፊት ለ8 (ወይም 7 ወይም 10) ዓመታት ከፍተኛ ንጉሥነቱን ያዘ፣ ከዚያ አይሊል ፊን ገደለው።
23623	ቅርሶቹ እንደሚያመልክቱ ምናልባት ከ1788 እስከ 1785 ድረስ ኡርን ከላርሳ ያዘ።
23624	እነርሱም የጋሪፉና ብሔር ተብለው በኋላ (1789 ዓም) ወደ ሆንዱራስና ቤሊዝ አካባቢ በመካከለኛ አሜሪካ ጠፈፍ ተሰደዱ።
23625	ከሞስኮ ኦብላስት ከተማወች ሁሉ ታላቋ ስትሆን በከተማይቱ 179 ሺህ በላይ ህዝብ አሁን ይኖራል።
23626	አጼ ፋሲል ይህን ተራራ ለእስር ቤት ከተጠቀሙበት ጀመሮ እስከ ዘመነ መሳፍንት (በተለይ 1790) ድረስ አምባው በዚህ መልኩ አገልግሏል።
23627	ቀደም ብሎም በግዕዝ ፊደል በኦሮምኛ ከቀረቡት መረጃዎች ኣንዱ ጀምስ ብሩስ የወሰደው የ1790 የኦሮምኛ ትግጉም ጽሑፍና ሌላም ኣለ።
23628	የመጀመሪያው የልብስ ስፌት መኪና የተፈጠረው የኢንደስትሪ አብዮት በተካሄደበት ዘመን በእንግሊዙ ቶማስ ሴንት 1790 ላይ ነው።
23629	በ1791 የሩሲያዋ ዳግማዊ ካትሪን አዳዲስ ከተሞችንና ክፍለ ሃገሮችን በአጠቃላይ ሩሲያ በምትፈጥርበትና አስተዳዳሪወችን በምትሾምበት ወቅት ፖዶስክን በከተማ ደረጃ እውቅና ሰጠች።
23630	ግ. - «ንጉሥ ሱሙኤል በመሣርያዎቹ የካዛሉን ሥራዊትና ንጉሡን ያሸነፈበት ዓመት» :1791 ዓክልበ.
23631	ግድም * ረንሰነብ 1791 ዓክልበ.
23632	አሌክሳንድር ሰርገየቪች ፑሽኪን (1791-1829 ዓ.ም.) የሩስያ ባለቅኔና ጸሐፊ ነበሩ።
23633	በተጨማሪ ከ1791 እስከ 1841 ዓም ድረስ በፑንጃብ አካባቢ የኖረው ሲኽ መንግሥት በአዲሱ ሲኽ ሃይማኖት ተጀመረ።
23634	በ1792 ዓ.ም. የአሜሪካ መንግሥት መቀመጫ በይፋ ከፊላዴልፊያ ወደ ዋሺንግተን ተዛወረ።
23635	ግ. - « የኪሽ ሥራዊት በመሣርያዎች የተመታበት ዓመት» :1792 ዓክልበ.
23636	የመድፍ አለቃ ሙሴ ሮላንድ እንደገና በ1792 ዓ.ም. አገኘው፣ ነገር ግን ናፖሌዎን ለዚህ ጉድ ምንም ፍላጎት አልነበረውምና ሃሣቡ ለጊዜው ተረሳ።
23637	ይህ ቤት የተገነባው ከ1792 እስከ 1800 እ.ኤ.አ. ባሉት አመታት ሲሆን የገነባውም የአየርላንድ ተወላጅ በሆነው አርኪቴክት ጀምስ ሆባን (James Hoban) ነበር።
23638	በፈረንሳይ ውስጥ በ1793 ዓ.ም. ስምምነት መሠረት የሮማ ካቶሊክ፣ የካልቪናዊ፣ የሉተራንም ቤተክርስቲያኖች እንዲሁም አይሁድና ሁሉ በመንግሥት የተደገፉ ሆኑ።
23639	ከ1793 ዓ.ም. እስከ 1802 ዓ.ም. ድረስ ግን ስሙ «ኢል ቦናፓርት» ከዚያም እስከ 1840 ዓ.ም. ድረስ እንደገና «ቦርቦን» ይባል ነበር።
23640	በ1794 ዓ.ም. እንደገና ስሙ ጣንግ ሎንግ ሆነ።
23641	ግ. - « የኪሽ ግድግዳ የሠራበት ዓመት» :1795 ዓክልበ.
23642	በ1795 ዓ.ም. ደግሞ «የለንደን እንፋሎት ሠረገላ» ፈጠረ፤ ይህም መኪና ለ10 ማይል በለንደን መንገዶች ላይ ስምንት ሰዎችን ወሰደ፤ ጉዞውም ከሰዓት በላይ ፈጀ።
23643	የለንደን እንፋሎት ሠረገላ፣ 1795 ዓ.ም. ከዚያ በ1793 ዓ.ም. የሙርዶክ ጎረቤት የነበረ ሌላው የብሪታንያ ኗሪ ሪቻርድ ትሬቪሲክ የራሱን እንፋሎት ሠረገላ ሠራ።
23644	ከ1796 እስከ 1807 ዓ.ም. ድረስ 1 ናፖሌዎን ተብለው የፈረንሳይ ንጉሠ ነገሥት ነበሩ።
23645	ፕረዝዳንቱ ሥልጣን ላይ የወጡት እ.አ.አ. በ1797 ሲሆን በስልጣን ዘመናቸው ምክትል ፕሬዝዳንት የነበሩት ቶማስ ጃፈርሰን ነበሩ።
23646	ግ. - «የኢሊፕ ከተማ ግድግዳ የተያዘበት ዓመት» :1798 ዓክልበ.
23647	በ1799 ዓ.ም. ደግሞ ውስጣዊ ፈነዳ ኤንጂን በስዊስ አገር ተፈጠረ፤ በመጀመርያው ይህን ፈጠራ ያካሄደው ጋዝ ሃይድሮጅን ብቻ ነበረ።
23648	በሎንዶን ፲፯ ‘ፕሪንስስ ጌት’ (17 Princes Gate) የሚገኘውን የኢትዮጵያ መላከተኞች መኖሪያ እና መሥሪያ ቤትን በአገራቸው ስም የገዙትም ዋና መላክተኛ አዛዥ ሐኪም ወርቅነህ እሸቴ ናቸው።
23649	ዴካርት በ17ኛው ክፍለ ዘመን ግዙፍ ስም ያገኘ ፈላስፋ ሲሆን በተለይ በአውሮጳ አህጉር በቀልበኝነት (rationalism) ፍልስፍና ታዋቂነትን ያተረፈና ከሱ ፍልስፍና ተነሰተው በማስፋፋት እነ ባሩክ ስፒኖዛ እና ሌብኒትዝ ለቀልበኛ ፍልስፍና ጥበብ ታላላቅ ድርሻ ሊያበረክቱ ችለዋል።
23650	በ18 ዓመቱ ወደ ዩኒቨርሲቲ የሚያስገባውን ውጤት በማምጣት ባህርዳር ተዩኒቨርሲቲን ተቀላቅሏል።
23651	ከ18ኛው ክፍለ ዘመን አጋማሽ ጀመሮ የገነነው የየጁ ሃይልና የራስ አሊ ጥንካሬ አይሻል ላይ አበቃ።
23652	በ18ኛው ክፍለ ዘመን ጎንደር ተጉዞ የነበረው የስኮትላንዱ ጄምስ ብሩስ እንዲህ ሲል ይዘግባል፦
23653	ብዙ ጊዜ የአሁኑ ዓለም «የመረጃ ኅብረተሠብ» ከ18ኛው ክፍለ ዘመን ጀመሮ የተካሔደው የኢንዱስትሪ አብዮት ተከታይ እንደ ሆነ ይቆጠራል።
23654	ይህ የእርሻ ቦታ ከከተማ ወደ ፈርሰኽ (18 ኪ•ሜ ያህል ይርቃል)።
23655	ይህ ማህበረሰብ በ18ኛው ክፍለ ዘመን ግራርያ ላይ ጉብኝት በማድረግ የደብረ ሊባኖስን ገዳም እንደገና ከማቋቋሙም በላይ የአቡነ ተክለ ሃይማኖትን መቃብር ለማግኘት ችሏል።
23656	ቤተ ክርስቲያኑ በንዲህ ከቆየ በኋላ በ18ኛ ክፍለ ዘመን መገባደጃ ላይ በራስ ጉግሳ ሙርሳ እንደገና ታድሶ ተሰራ።
23657	ጸደይ (ወይም ጸዳይ) በጥንታዊ አቡጊዳ ተራ 18ኛው ፊደል ነው።
23658	ኢሳቅ ኒውተን በነበረው የገነነ ክብር ምክንያት 18ኛው ክፍለ ዘመን የርሱን የብርሃን እኑስ ኅልዮት በመከተል ተጠናቀቀ።
23659	ገዳማ) ከኒሳ ፍርስራሽ ቅርብ (18 ኪሎሜትር) ነው።
23660	ከተማው በ18ኛ ክፍለ-ዘመን በኤዌ ሕዝብ ተመሠረተ።
23661	ከዚህም በኋላ በኡር መንግሥት ዘመን የኡር ንጉሥ ሹልጊ በ18ኛው ዓመት ሴት ልጁን ኒያሊሚዳሹን ለማርሐሺ ንጉሥ ሊባኑክሻባሽ በጋብቻ ስምምነት ሰጣት።
23662	ፖዶስክ ከተማ የተቆረቆረው ድሮ ፖዶል ተብሎ ከሚታወቅ መንደር ሲሆን እስከ 18ኛው ክፍለዘመን መገባደጃ ሞስኮ ይገኝ የነበረው ዳኒሎቭ ደብር ርስት ነበር።
23663	አቶማዊ ቁጥሩም 18 ነው።
23664	በተመድ ትርጒም፣ 18 አገራት ይጥቅልላል፣ እነርሱም ታንዛኒያ ፣ ኬንያ ፣ ኡጋንዳ ፣ ርዋንዳ ፣ ቡሩንዲ ፣ ደቡብ ሱዳን ፣ ጅቡቲ ፣ ኤርትራ ፣ ኢትዮጵያ ፣ ሶማሊያ ፣ ኮሞሮስ ፣ ሞሪሸስ ፣ ሲሸልስ ፣ ሞዛምቢክ ፣ ማዳጋስካር ፣ ማላዊ ፣ ዛምቢያ ፣ ዚምባብዌ እና ፪ የፈረንሳይ ደሴት ግዛቶች፣ ሬዩንዮንና ማዮት ናቸው።
23665	ምንትዋብ በ18ኛው ክፍልዘመን ኢትዮጵያ ላይ ብዙ አሻራ ትታ የለፈች ንቁ፣ ሃይለኛና ተራማጅ መሪ ነበረች።
23666	በግብጦሽ ህግ መሰረት ገበቴው ላይ 18 ጉድጎዶች ሲኖሩ የተወሰኑ ጠጠሮችም በየጉድጘዱ ይቀመጣሉ።
23667	እንዲሁም ፓፒሩስ ቡላቅ 18 በተባለው ሰነድ «ሶበክሆተፕ» የሚባል «የንጉሥ ሊቅ መኮንን» አለ።
23668	እንዲሁም በከነዓን በአራማያ በዕብራይስጥ በሶርያም ፊደሎች 18ኛው ፊደል «ጸዴ» ይባላል።
23669	የኢሕአዴግ መንግሥት ጠቅላይ ሚኒስትር በመሆን ሲሠሩ ከቆዩ በኋላ በሙስና ተከስሰው የ18 ዓመት ጽኑ እስራት ተፈረደባቸው።
23670	የአንድምታ መጻህፍት የመጽሃፍ ቅዱሳትን እንግዳ ቦታወችና አስተሳሰቦች ከ18ኛው ክፍለዘመን ኢትዮጵያ ቦታወችና አስተሳሰቦች አንጻር በማገናዘብ ያስረዳሉ።
23671	በኋላ የታየው ሌቦር ጋባላ ኤረን እንደ ቆጠረው ግን የክርስቶስ ልደት ( 1 እ.ኤ.አ. እንደ ታሠበ ወይም በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር 8 ዓክልበ.) በኤቴርስኬል ዘመን ሆነ።
23672	የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር 1.8 ሚሊዮን ሆኖ ይገመታል።
23673	ለዚህ ምክንያቱ ማናቸውም ሶስት ጎኖች የውስጥ ማዕዘኖቻቸው ሲደመሩ ሁልጊዜ 180 ስለሚሞሉ ነው፡፡ ማዕዘኖቻቸው ታወቁ ማለት ደግሞ ምንጊዜም የጎኖቻቸው ውድር ቋሚ ነው ማለት ነው።
23674	ጥሎሽን መስጠት ግዴታ አልነበረም፤ ካልተሰጠ ግን በአማቱ ዕረፍት ልጂቱ ከወንድሞቿ ጋራ ሙሉ ድርሻ ርስት ትቀበል ነበር (ሃሙራቢ §180)።
23675	እንዲሁም ሰው 180 ዲግሪ ዘውሮ ማየት ይችላል።
23676	በ1800 አ.አ. ናኮር ሚስቱን ኢዮስካን አገባት፤ እርሷም የከለዳዊው ኔስቴግ ልጅ ትባላለች።
23677	በ1800ዎቹ የአሞሌ ጨው ንግድ ዋና ማዕከል ነበር።
23678	ዛሬ መጽሐፍ ቅዱስ ሙሉ በሙሉም ሆነ በከፊል ከ1800 በሚበልጡ የተለያዩ ቋንቋዎች ይገኛል።
23679	ይህ የኤድዋርድ ሂክስ ስዕል (1800 ዓ.ም. ያህል) እንስሶቹ ሐመሩን ሲሳፍሩ ያሳያል።
23680	የኮርንኛ ጠረፍ እስከ 1800 ዓ.ም. ድረስ ሲያንስ የሚናገረው በእንግሊዝ አገር ደቡብ-ምዕራብ ጫፍ ወይም ኮርንዋል ነው።
23681	ከአረቦችና አውሮፓውያን በ1800ቹ ከመድረሳቸው በፊት ብዙ የሚታወቅ ነገር አልነበረም።
23682	ከዚያም በ1800ዎቹ መጨረሻ ሰቆጣን የጎበኘው ኤ.ቢ.ዋይልድ ሰቆጣን የላስታ ዋና ከተማ አድርጎ ሲጠቅስ፣ የሰቆጣ ቤተ መንግስት ባለ ሶስት ፎቅና በ1650ዎቹ የተገነባ እንደነበር ያትታል።
23683	በተለይ በማሪ ጽላቶች (1800-1750 ክ.በ. ገዳማ) መካከል የተገኘ የአንዳንድ አሞራዊ ጽሑፍ በአካድኛ ተጻፈ።
23684	ከ1800 እስከ 1866 ዓ.ም. ድረስ የእንግሊዝ ምዕራብ አፍሪካ መቀመጫ ነበረ።
23685	በ1800ዎቹ ዓም እነዚህ ሁሉ በእንግሊዞች ተሸንፈው ሕንድ አገር ለጊዜው የዩናይትድ ኪንግደም ቅኝ አገር ነበረች፤ ከ1939 ዓም ጀምሮ ነጻንቱን አገኝቶ በይፋ የመንግሥት ሃይማኖት ባይኖርም የሂንዱ ሃይማኖት ይደገፋል።
23686	ጽጉር በእጅ ሲጐተት ከአይን እስከሚታይ ድረስ ያለመረዘሙ ለወንዶች የሚለው ደንብ፣ የተነሣ በፍትሐ ነገሥት ቀኖኖች ይገኛል (፶፩፣ 1800)፤ «ጠጉርህ በአፍኣ በውጭ አይታይ» (ኢያስተርኢ ሥዕርትከ በአፍኣ) ሲል፤ በ1958 ዓም በብርሃንና ሰላም በታተመው በድሮ ፎቶ ኦፍሴት አማርኛ ነጥቦች ዘንድ፣ ይህ ማለት በገዛ እጅህ ተጎትቶ የራስህ ጽጉር ወይንም ሪዝህ በአይንህ እንዳይታይ የሚል ደንብ ነበር።
23687	ከ1800 ዓ.ም. ግድም አስቀድሞ የዚህ ሸለቆ ስያሜዎች Das Gesteins (/ዳስ ገሽታይንስ/ «የጭንጫው») ወይም Das Hundsklipp (/ዳስ ሁንትስክሊፕ/ «የውሻ ገደል») ነበሩ።
23688	በ1800 ዓ.ም. ግድም ዮኪም ነያንደርን ለማክበር የሸለቆው መጠሪያ Neandershöhle (/ነያንደርስሄውለ/ «የኔያንደር ስንጥቅ» ሆነ።
23689	ጌይ-ሉዛክ ህግ ወይንም የግፊት ህግ በዩሴፍ ሉዊ ጌይ ሉዛክ 1801 ዓ.ም. ላይ ይተገኘ ሲሆን፣ አንድ የታመቀ አየር በከባቢው አማቂ እቃ ላይ የሚያሳርፈው ግፊት ከአየሩ ፍጹም ትኩሳት ጋር ቀጥተኛ ዝምድና አለው።
23690	ነበር፤ በአፍሪካኑስም ግመት በ1801 ዓክልበ.
23691	ፕሬዝዳንቱ የፌዴራሊስት ፓርቲ አባል የነበሩ ሲሆን ከሥልጣን የወረዱት እ.አ.አ. በ1801 ነበር።
23692	ግ. - «አኩሱም የጠፋበት፣ የካዛሉም ሥራዊት በመሣርያዎች የተመታበት ዓመት» :1802 ዓክልበ.
23693	ጀይም ኦስተን በእኅቷ እንደ ተሳለች 1802 ዓም ግድም ጀይን ኦስተን ( እንግሊዝኛ ፦ Jane Austin 1768-1809 ዓም) የእንግሊዝ ልብ ወለድ ጸሐፊ ነበረች።
23694	ግድም * ዩፍኒ 1803 ዓክልበ.
23695	ይህ ንጉሥ ማናና በኢሊፕ-አኩሱም መንግሥት ከ1803 እስከ 1791 ዓክልበ.
23696	ግድም *ኡባያ 1803- 1797 ዓክልበ.
23697	በ1804 ዓ.ም. ስሙ ጆርጅታውን ሆነና አገሩ ወደ እንግሊዝ ግዛት ተመለሠ።
23698	ከተማው የተመሠረተው በ፲፫ኛው ክፍለ ዘመን ሲሆን ለብዙ መቶ ዓመታት እስከ 1804 ዓ.ም. ድረስ የፊንላንድ ትልቁ እና ዋና ከተማ ነበር።
23699	ምንም እንኳን በ1804 (1812) በአሜሪካ እና በእንግሊዝ መካከል ስለ ተዋገው ጦርነት ሙዚቃው አንዳችም ግንኙነት ባይኖረውም፣ በዩናይትድ ስቴት ውስጥ ብዙ ጊዜ እንደ አርበኞች ሙዚቃ ተቆጥሮ ይሰማል።
23700	ፈረንሳዮች በ1804 ዓ.ም. ( 1812 እ.ኤ.አ. ) ወደ ሩሲያ በወረሩበት ወቅት የናፖሊዎን ሠራዊት ድል ስለሆነ ሙዚቃው ለጦርነቱ መታሠቢያ እንዲሆን ተጻፈ።
23701	ሱሙ-አቡም ኢሊፕ በያዘበት ጊዜ (1805 ዓክልበ.) ሃሊዩም በአብዲ-ኤራ፣ ማናማልቴልም በሻራሥዩሩም እንደ ተተኩ ይመስላል።
23702	አንዳንዶቹ የአሸዋ ክምሮች እስከ 180 ሜትር (590 ጫማ) ከፍታ አላቸው።
23703	አምስተርዳም በይፋ (በሕግ) ከ1806 ዓ.ም. ጀምሮ የነዘርላንድ ዋና ከተማ ሆኗል።
23704	በ1807 የባቢሎን ገዥ ሱሙ-አቡም ደግሞ በተራው ነጻነቱን አዋጀ።
23705	ላርሳና ኢሲን፣ ከ1807 በኋላ ባቢሎንም ተወዳዳሪዎች ነበሩ።
23706	ከነዚህ መካከል አንዱ ካዛሉ ሲሆን አሞራዊው ሱሙ-አቡም በ1807 ዓክልበ.
23707	ባቢሎን መጀመርያ ነጻነት ያገኘው (1807 ዓክልበ.) ከካዛሉ ነበር።
23708	በአንዳንድ አስተሳሰብ «ሱ-አቡ» ማለት የባቢሎን ንጉሥ ሱሙ-አቡም ሲሆን እርሱ ግን ከ1807 ዓክልበ.
23709	ሱሙ-አቡም ከ1807 እስከ 1793 ዓክልበ.
23710	ሴይንት ህሊና ከአኅጉሮች ሁሉ በጣም ሩቅ ሆኖ ለረጅም ጊዜ ለግዞት አገር ይጠቀም ነበር፤ ለምሳሌ ናፖሌዎን ተማርኮ ከ1807 ዓ.ም. እስከ 1813 ዓ.ም. ድረስ ሕይወቱን እዚህ ላይ ጨረሰ።
23711	ብዙ ጊዜ ከእንግሊዝና ከሆላንድ መካከል ቢለዋወጥም፣ ከ1807 ዓ.ም. እስከ 1967 ዓ.ም. ድረስ የሆላንድ ነበረ።
23712	በ180 o ለመገልበጥ ሁለት ጊዜ በ90 o ዲግሪ መገልበጥ ስለሚያስፈልግ፣ ሁለት ጊዜ ተባዝቶ -1 የሚስጠን ስለሆነ፣ እንግዲይ ይህ ቁጥር ንጹህ የአቅጣጫ ቁጥር ነው ማለት ነው።
23713	ይህም ከላይ ለማነፃፅእር እንደተሞከረው የመሬትን አንድ አራተኛ ዲያሜትር መኖሯ እና የመሬትን አንድ ሰማኒያኛ (1/80 X የመሬት ክብደት) መመዘኗ ያረጋግጣል።
23714	በ1810 ዓ.ም. አካባቢ «ካልሁን ተብሎ ተመሠረተ።
23715	ተከዜ ወንዝ በ1810 ተከዜ ወንዝ ከላስታ ተራሮች በተለይ ቀጭን ተራራ ፈልቆ ወደ ምዕራብ በመፍሰስ አቅጣጫውን ቀይሮ ወደ ሰሜን ከሄደ በኋላ እንደገና ወደ ምዕራብ በመመለስ ከአጥባራ ወንዝ ጋር ሱዳን ውስጥ ተገናኝቶ በመጨረሻ ከአባይ ( ናይል ) ጋር ይደባቃል።
23716	አሽጋባት አዲስ መንደር ሆኖ በ1810 ዓ.ም. በሩሳውያን ተመሠረተ።
23717	ለምሳሌ ኮነቲከት እስከ 1810 ዓ.ም. ድረስ ይፋዊ ቤተ ክርስቲያን ነበረው፤ ማሳቹሰትስም እስከ 1825 ዓ.ም. ድረስ ይፋዊ ቤተ ክርስቲያን ነበረው።
23718	በ1811 ዓ.ም. የእንግሊዝ አገረ ገዥ ስታምፎርድ ራፈልዝ የሆላንድ ነጋዴዎችን ላዕላይነት ለማቃወም አስቦ ፡ የጆሖር ሡልጣን ጣውንት ወንድሙን ለሡልጣንነቱ ደግፎ ፡ በደሴቱ ላይ አዲስ ከተማ ለመመሥረት ፈቃድ በዚያ አገኙ።
23719	ዘመናዊ ከተማ በ1811 ዓ.ም. ተመሠርቶ ስሙ 'ሳንቲያጎ (ቅዱስ ያዕቆብ) ዴ ማናጓ' ተባለ።
23720	ክለቡ በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ 18 የሊግ ዋንጫዎችን በማንሳት ሪከርድ ያለው ሲሆን 11 ጊዜ የኤፍ ኤ ካፕ ዋንጫ በማንሳትም ታሪክ ያለው ክለብ ነው።
23721	የተወለዱት በወሎ ክፍለ ሀገር በወረሄመኖ አውራጃ፣ በባዙራ ምክትል፣ በባሆች ቀበሌ፣ ልዩ ስሙ እምበለ ሴዳ ተብሎ በሚጠራ ቦታ በ1811 ዓ.ም ገደማ እንደነበርና 1908 ዓ.ም በተወለዱ በ97 ዓመታቸው ማረፋቸዉ ይነገራል።
23722	ባጋጣሚ በብራሲል አገር ውስጥ በ1812 ዓ.ም. በአንድ ገዳም በነበረ የብርቱካን እርሻ ከሆነ ድንገተኛ ለውጥ የተነሣ፤ "የእምብርት ብርቱካን" የሚባል አይነት መጀመርያ ተገኘ።
23723	የጉዛራ ግምብ 18ሜትር በ12 ሜትር ሲሆን፣ በድሮ ዘመን ግምቡን የሚከልል ሰፊ አጥር ነበር።
23724	ቤተ አማኑኤል 18 በ12 በ12 ሜትር ይዘት ያለው ቤተክርስቲያን ሲሆን ከአለት የተፈለፈለ የላሊበላ ውቅር ቤተክርስቲያ ነው።
23725	በባኃኢ እምነት የእምነቱ መሥራች የባኃኡላህ ቀዳሚ ባብ (1812-1842 ዓም.) በነቢዩ ዮሐንስ እንዲሁም በኤልያስ መንፈስ እንደ ተላከ ይታመናል።
23726	በ1813 ዓ.ም. ሜክሲኮ ከእስፓንያ ነጻነቱን እንዳገኘው እንደገና «ወሓካ» ተባለ።
23727	እነዚህ የውስጥ ቅራኔዎች እና ከግብጽ የቱርክ ገዥዎች በሚያደርጉት ተጽዕኖ ግዛቱ ተዳክሞ በ1813 ኦቶማኖች የግብጽ ግዛት እንዲሆን አድርገውት ነበር።
23728	በ፲፫ኛው ዓመት (1813 ዓክልበ.
23729	የክርስትና ሰባኪዎች ከ1813 ዓም ጀምሮ ደርሰው የኗሪዎቹ ብዛት የክርስትና ምዕመናን ሆነዋል።
23730	የተመሠረተው በ1813 ዓ.ም. በግብጽ ገዥ ሙሐመድ ዓሊ ነበረ።
23731	ከተማው በ1813 ዓ.ም. ለሜክሲኮ ፣ በ1839 ዓ.ም. ደግሞ ለአሜሪካ ሥልጣን ተዛወረ።
23732	ስለዚህ በ1814 ዓ.ም. ሌላ መርከብ ይዞአቸው ወደ ካፕ ሜዙራዶ አዲስ ሠፈር ጀመሩ።
23733	የተወለዱት በደቡብ ጎንደር ሀገረ ስብከት በድሮው የደብረታቦር አውራጃ ፎገራ ወረዳ፤ ናብጋ ጊዮርጊስ በተባለው ቦታ በ1814 ዓ.ም. ነው።
23734	የብሪታንያ ቅኝ አገርና ንግድ ጣቢያ ሆኖ በቶሎ አደገ፤ በ1815 ዓ.ም. ጆሖር ደሴቱን ለእንግሊዝ መንግሥት ሸጠው።
23735	ኦቶ ቮን ቢስማርክ ኦቶ ቮን ቢስማርክ ( 1815 እ.ኤ.አ. – 1898 እ.ኤ.አ. ) በ19ኛው ክፍለ ዘመን በአውሮጳ ውስጥ ገናና ስም ያገኘ የፕሩሺያ (በአሁኑ የሰሜናዊ ጀርመን ) ስልታዊ መሪ ነበር።
23736	በ1816 ዓም በፋርስ፣ አህመድ ሻይኽ የተባለ መምህር የሻይኺስምን እንቅስቃሴ መሠረተ፣ ይህም ወገን በተለይ የተነበየ ማህዲን ስለ ማግኘት ልዩ ትኩረት ይሰጥ ነበር።
23737	በሥፍራው ላይ የሩስያ ወታደሮች አምባ በ1816 ዓ.ም. ሠሩ።
23738	በ1817 ዓ.ም. ከአያኩቾ ውግያ በፔሩ ቀጥሎ፣ ስሙ ላፓዝ ዴ አያኩቾ ('የአያኩቾ ሰላም') ተደረገ።
23739	ይህ ፊደል ሰኰያ በተባለ የጻላጊ ሊቅ በ1817 ዓም.
23740	ፕረዝዳንቱ ሥልጣን ላይ የወጡት እ.አ.አ. በ1817 ሲሆን በስልጣን ዘመናቸው ምክትል ፕሬዝዳንት የነበሩት ዳኒኤል ድ ቶምፕኪንስ ነበሩ።
23741	ፕሬዝዳንቱ የዴሞክራቲክ - ሪፐብሊካን ፓርቲ አባል የነበሩ ሲሆን ከሥልጣን የወረዱት እ.አ.አ. በ1817 ነበር።
23742	እዚህ ላይ መዘንጋት የሌለበት ሶዶም ያለ አብርሀም እውቀት መጥፋት ይችል ነበር :: እግዚአብሔር ግን አብርሀ በነገሩ እንዲካፈል አድረገው (ዘፍጥ 18:17 እግዚአብሔርም አለ።
23743	አቢሳሬ ከ1817 እስከ 1806 ዓክልበ.
23744	ኤ.አ ከግንቦት18፣ 1721 እስከ መስከረም 19፣1730 ነበር።
23745	በ1818 ዓ.ም. ሱሙኤል ብራውን በዚህ አይነት መሣርያ አንዱን ጋሪ በለንደን ኮረብታ ላይ እንዲወጣ አደረገ፤ የሙከራው ከፍተኛ ዋጋ ግን ተግባራዊ ፈጠራ እንዳይሆን ከለከለ።
23746	ማሳመኛ፦ አርኪሜድስ ባደረገው ጥናት እያንዳንዱ ቢጫ ሶስት ማእዘን 1/8 የሰማያዊ ሶስት ማእዘኖችን የስፋት ይዘት እንዳላቸው ተረዳ፣ በተራቸው አረንጓዴወቹ ደግሞ 1/8 የቢጫወቹ እንደሆነ አረጋጠ.
23747	የተመሠረተው በ1818 ዓ.ም. ሲሆን በ1847 ዓ.ም. ስሙ ከባይታውን ወደ ኦታዋ ተቀየረ።
23748	በመጋቢት 18 ቀን 1870 ዓ.ም. በቦሩ ሜዳ ላይ የሸዋ ንጉሥ ( ምኒልክ ) ለንጉሠ-ነግስት ዮሐንስ አራተኛ ተገዥ እንደሆኑ ቃላቸውን ገቡ።
23749	ከተማ የተመሠረተው በእንግሊዞች ደሴቱን ከእስፓንያ ሲከራዩ በ1819 ዓ.ም. ነበር።
23750	የኤሌክትሪክ መጠነ እንቅፋት የተደረሰበት በ1819 ዓ፣ም በጆርጅ ኦም ሲሆን፤ በዚህ ሰው ጥናት መሰረት የአንድ ነገር ኤሌክትሪካዊ መጠነ እንቅፋት በዚያ ነገር ላይ ያለ የቮልቴጅ ለ በውስጡ የሚያልፍ ጅረት ሲካፈል ጋር እኩል ነው።
23751	የየጁ ስርወ መንግስት ከ18ኛው ክፍለዘመን መጨረሻ እስከ 19ኛው ክፍለ ዘመን አጋማሽ ድረስ ተጠናክረው ኢትዮጵያን በእንደራሴነት ሲያገለግሉ የነበሩ ራሶችን የሚገልጽ ነው።
23752	እንዲሁም ብዙ ሀሣዌ ነቢዮች የጣኦቱም በአል አረመኔ ነቢዮች እንደ ነበሩ ይጠቀሳል (ለምሳሌ ፩ መጽሐፈ ነገሥታት 18:19)።
23753	የኮርያ ጦርነት በኮርያ ከሰኔ 18 1942 እስከ ኃምሌ 20 1945 የተዋገ ጦርነት ነበር።
23754	መረጃውም 182 ገጾች በኣለው መጽሓፋቸው በእንግሊዝኛ ቀርቧል።
23755	የግብጽ ታሪክ ሊቅ ኪም ራይሆልት እንደሚያስበው፣ በእርሷ ዘመን (በ1821 ዓክልበ.
23756	ፍሬስነል በ1821 የብርሃን ዋልታዊነት በሞገድ ኅልዮት ብቻና ብቻ የሚገለጽ እና እንዲሁም ብርሃን ተራማጅ ሞገድ እንጂ ፊት-ኋላ የሚል ሞገድ ቅንብር እንዳልሆነ በሂሳብ ቀመሩ ለማስረገጥ ቻለ።
23757	በሞርሞኒስም ዘንድ ዮሐንስ በትንሳኤ ለመሥራቹ ለጆሰፍ ስሚስ በ1821 ዓም በፔንስልቫኒያ ታየው።
23758	ልዩ ልዩ የአይርላንድ ታሪኮች እንዳሉት የአይንጉስ ዘመን ለ18 ወይም ለ21 ዓመታት ቆየ።
23759	ኤ.አ. ከጁላይ 18 እስከ 21 በተካሄደው የ2016ቱ የሪፐብሊካኖች አገር አቀፍ ስብሰባ ላይ እጩ መሆኑ በይፋ ታወጀ።
23760	በ1822 እ.ኤ.አ. የአሜሪካ የቅኝ መግዛት ማህበር ላይቤሪያን ባሪያ የነበሩ ጥቁር ሰዎች የሚላኩበት ቦታ አድርጎ አቋቋመ።
23761	ላይቤሪያ የቅኝ ግዛት ሆና በ1822 እ.ኤ.አ. ከአሜሪካ በመጡ ነጻ የወጡ ባሪያዎች የተመሠረተች ሲሆን በአካባቢው ግን የተለያዩ ብሔሮች ለብዙ ምእተ አመታት ኖረዋል።
23762	ሌሶቶ አንድ ሀገር የሆነችው በ1822 እ.ኤ.አ. በሞሹሹ 1ኛ ስር ነው።
23763	በመጨረሻም በ1823 ዓ.ም. ስሙ ሃኖይ (ሃ ኖይ) ሆኗል።
23764	ፕሬዝዳንቱ የዴሞክራቲክ - ሪፐብሊካን ፓርቲ አባል የነበሩ ሲሆን ከሥልጣን የወረዱት እ.አ.አ. በ1825 ነበር።
23765	እንዲሁም በአሜሪካ በ1826 ዓ.ም. እና በሆላንድ በ1827 ዓ.ም. ተመሳሳይ ባለ ኤሌክትሪክ ሞቶር ናሙናዎች ተሠሩ።
23766	ይህም ያሲዩስ በሚከተለው ዓመት (1827 ዓክልበ.
23767	በማራጦኒዮስ ዘመን (ጀሮም እንደሚለን በ፬ኛው ዓመት ወይም በ1827 ዓክልበ.
23768	በ1828 ዓ.ም.፣ በደቡባዊ ዚምባብዌ የነበሩ የሾና ህዝቦች በንዴቤሌ ብሔር ተወረው ግብር ለመክፈልና ወደ ሰሜናዊ ዚምባብዌ ለመሰደድ ተገደዱ።
23769	አኒዩስ ባሳተመው ጽሑፍ መሠረት፣ የዩፒተር (ወይም «ኮሪቱስ») ካምቦብላስኮንና የኤሌክትራ ልጅ ሲሆን በ1828 ዓክልበ.
23770	ካምቦብላስኮን በበኩሉ በ1828 ዓክልበ.
23771	ፕረዝዳንቱ ሥልጣን ላይ የወጡት እ.አ.አ. በ1829 ሲሆን በስልጣን ዘመናቸው ምክትል ፕሬዝዳንት የነበሩት ጆን ሲ ካልሆውን ሲሆን በመሃል ክፍተት በመጨረሻም ማርቲን ቫንቡረን ነበሩ።
23772	በ1830 ራስ ማርየ በድብረ አባይ ጦርነት ላይ ሲወድቅ የርሱ ወንድም ራስ ዶሪ ተተክቶ ስልጣን ላይ ወጣ።
23773	በ1830 መጨረሻ ላይ ከ ማይ እስላማይ ጦርነት መልስ ራስ ዶሪ በጸና ታሞ ደብረ ታቦር ላይ ሲደርስ በሞት አለፈ።
23774	ከ1830ዎቹ ጀምሮ የቴሌግራፍ ጥቅም ላይ መዋል ሙከራ ተደርጎም መሳካት ዐለምን ወደ ፈጣን ግኑኝነት እንዳስገባዉ ይታመናል።
23775	በ1830ዎቹ የዘመነ መሳፍንት ጦርነቶች በተሰቃየው ህዝብ ዘንድ ይህ የፍካሬ እየሱስ ትንቢት ከመንደር መንደር የገነነ ነበር።
23776	የፈረንሳይ ፈላስፋ ኦጉስት ኮምፕት ከ1830 ዓ.ም. ጀምሮ በሰፊ ጠቀመው።
23777	በጠቅላላ ለ፶፫ ዓመታት(ምናልባት 1830-1778 ዓክልበ.) እንደ ነገሠ ይጻፋል።
23778	የኗሪ ብሔሮች ወደ ኦክላሆማ ስደት ከ1830 እስከ 1835 እ.ኤ.አ. የሚያሳይ ካርታ የዕምባዎች ጎዳና ከ1823 ዓ.ም. እስከ 1830 ዓ.ም. የአሜሪካ መንግሥት ኗሪ ጎሣዎችን ('ቀይ ሕንድ' የተባሉ) ከአገር ቤታቸው በግድ አስነቅሎ እስከ ኦክላሆማ ያሳደዳቸውበት መንገድ ነበር።
23779	በሚከተሉት አሥርታት ላይ (1830ዎች-1840ዎች ዓ.ም.)፣ የእንፋሎት መኪና እና የኤሌክትሪክ መኪና ቀስ በቀስ በአውሮጳና በአሜሪካ መንገዶች ላይ ይታዩ ጀመር፤ እንደ ወትሮ ከቆየው ከባለ ፈረስ-ጋሪው ትራፊክ አጠገብ አነስተኛ ፈንታ ብቻ ወሰዱ እንጂ በዚያው ዘመን እኚህ አዳዲስ ፈጠራዎች እጅግ ብርቅ ዕይታ ሆነው ቀሩ።
23780	በ1830 ዓ.ም. የጀርመን ሊቅ ዮሐን ክርስቲያን ፍሪድሪክ ቱክ እንደ ጻፈው Kommentar Über die Genesis, pp.
23781	ፈረንሳይ በ1831 ዓ.ም. ዙሪያውን ካገኙ በፊት፣ የረጅም ጊዜ ኗሪዎቹ የምፖንግዌ ጎሣ ነበሩ።
23782	በ1832 የኢሲን ንጉሥ ሊፒት-እሽታር ሕገ መንግሥትን አወጣ።
23783	፬ አመነምሃት (1832 ዓክልበ.) የማዕደን ጉዞ ወደ ሲና ላከ።
23784	ሊፒት-እሽታር በተለይ የሚታወቀው በ1832 ዓክልበ.
23785	በተወዳዳሪው ጉንጉኑም ፲፫ኛው ዓመት (1832 ዓክልበ.
23786	በተለይ ዕውቅ የሆኑ የጥንት መንግሥት ሕጎች የኢሲን ንጉሥ ሊፒት-እሽታር ሕግጋት (1832 ዓክልበ.) ፤ የኤሽኑና ሕግጋት (ምናልባት 1775 ዓክልበ.
23787	ቄስ በነበረበት ዘመኑ ወደ ኢትዮጵያ እና ህንድ የተላከ ሚሲዮናዊ ሲሆን ይሄውም (እ.ኤ.አ) ከ1832-1864 መሆኑ ነው H. Gundert Biography of the Rev.
23788	በ1834 ዓ.ም. በለንደን ፣ እንግሊዝ የታተመው የአማርኛ ሰዋሰው በእንግሊዝኛ ተጠንቶ በቻርለስ አይዝንበርግ እንደታተመ ይታያል።
23789	ከተማው በታሪካዊ ቦታወች የተከበበ ሲሆን በ1834ዓ.
23790	ከ1835 ጀምሮ ጉንጉኑም ኡርን ያዘ።
23791	ግ. - « አንሻን የጠፋበት ዓመት» :1835 ዓክልበ.
23792	ትዌይን በኖቬምበር 1835 ዓ.ም. ሚዙሪ በተባለችው የአሜሪካ ግዛት ተወለደ።
23793	ጆሰፍ ስሚስ 1835 ዓም ፎቶ ጆሰፍ ስሚስ (1798-1836 ዓም) አሜሪካዊ የሃይማኖት መሪና የሞርሞኒስም መስራች ነበረ።
23794	በ1835/6 የሞቱት አያታቸው አባ አሲያ ዩሱፍ ቃንቄ ታዋቂ ዓሊምና ፀሀፊ ነበሩ።
23795	በ 1836 በማርች ወር ከሜክሲኮ ግዛት ነጻነቷን አወጀች።
23796	ካርትዬ በ1836 ዓም እንደ ታሰበው፤ ከሕይወቱ ዘመን የሆነው ምስሉ አይታወቅም።
23797	በሻይኽ አህመድ ተከታይ በሲዪድ ካዚም ዕረፍት በ1836 ዓ.ም.፣ የሻይኺስም አማኞች በመላው ፋርስ ማህዲውን ለማግኘት ወጥተው፣ አንድ «ሲዪድ አሊ ሙሐመድ» የተባለ ወጣት አገኝተው «እኔ ለማህዲው መንፈሳዊው በር (ወይም ባብ) ነኝ» አላቸው።
23798	ማናማልቴል (ማናባልቴል፣ ማናበልቴኤል፣ ማናባልቲኤል) የማርቱ (አሞራዊ) ንጉሥ ኪሱራ በሚባል ከተማ-አገር በመስጴጦምያ ሲኖር ምናልባት ከ1836 እስከ 1805 ዓክልበ.
23799	በ1837 ዓ.ም. አካባቢ ተመሠረተ።
23800	ይሁንና የቤተ መንግሥት ግቢ በሙዓ ከተማ ስለ ቀረ ኑኩአሎፋ ዋና ከተማ እስከ 1837 ዓ.ም. ድረስ አልሆነም።
23801	ፕሬዝዳንቱ የዴሞክራቲክ ፓርቲ አባል የነበሩ ሲሆን ከሥልጣን የወረዱት እ.አ.አ. በ1837 ነበር።
23802	ዶስቶየቭስኪ በ1837 ዓ.ም በቅዱስ ፒተርስበርግ የጦር ምህንድስና አካዳሚ ተመዝግቦ ትምህርቱን በመከታተል በመኮንንነት ተመርቋል።
23803	የማርያም ልጅ ኢየሱስ ከሌሎች ኢየሱሶች ለመለየት ባደገበት አገር ስም በናዝሬት የናዝሬቱ ኢየሱስ ይባላል፦ ሉቃስ 18፥37።
23804	የክርስትና ሰባኪዎች ከ1838 ዓም ጀምሮ ደርሰው የኗሪዎቹ ብዛት የክርስትና ምዕመናን ሆነዋል።
23805	ሄንሪ አዳምስ (እ.አ.አ. ከ1838-1918) ታዋቂ አሜሪካዊ ደራሲ ነው።
23806	በዚያውም የራስ አሊን ልጅ ተዋበች አሊን በ1839ዓ.
23807	በሚቀጥለው አመት፣ 1839፣ በሸዋው ንጉስ ሣህለ ሥላሴ ግብዣ እርሱና ሌሎች ሁለት ሚስዮኖች ሸዋ ሄዱ።
23808	ከ1840 ዓ.ም. እስካሁን «ሬዩንዮን» ተብሏል።
23809	ግ. - «ባሺሚ የጠፋበት ዓመት» :1840 ዓክልበ.
23810	በዘመነ መሳፍንት ገነው የነበሩት ደጃች ውቤ እራሳቸውን ለማንገሥ ሲሉ የጀርመኑን ሠዓሊ እና ሳይንቲስት ዶክተር ሺምፐር በመቅጠር በ1840ዎቹ መጀመሪያ ያስገነቡት ቤተክርስቲያን ነው።
23811	ዘይቤው መጀመርያ በተለይ በጃክሶኒያን ዴሞክራት ወገን በ1840ዎቹ አሁን ምዕራብ አሜሪካ ያለውን ማለት ኦሬጎን ግዛት፣ ቴክሳስ ሬፑብሊክና በዚያን ጊዜ ስሜን ሜክሲኮ የነበረውን በኃይል መያዙን ለመምዋገት ይጠቀም ነበር።
23812	በሀንጋሪ የ1840 ሕገ መንግሥት መሠረት አምስት የጋርዮሽ አብያተ ክርስቲያናት ተመሰረቱ፤ እነሱም የሮማ ካቶሊክ፣ የካልቪናዊ፣ የሉተራን፣ የምስራቅ ኦርቶዶክስና የዩኒታሪያን ቤተክርስቲያኖች ናቸው።
23813	ከባርነት ነጻ የወጡ ጥቁሮች በዚያ ስለ ሰፈሩ ከ1840 ጀምሮ ፍሪታውንን በመምሰል ቦታው 'ሊብረቪል' ('ነጻ ከተማ' በፈረንሳይኛ ) ተሰየመ።
23814	በህክምና ሚሲዮንነቱ ታዋቂ የነበረወን የለንደን ሚሲዮናዊ ማህበር ተቀላቅለው በዲሴምበር 1840 እ.ኤ.አ. ለኩሩማን በአሁኑዋ ደቡብ አፍሪካ መርከብ ተሳፈሩ።
23815	የተገኘውን አጋጣሚ በመጠቀም ጥር 1840 ላይ የጎንደር ከተማን ቴወድሮስ ተቆጣጠረ።
23816	እነርሱም አፋርኛ ኦሮምኛ (ከሉድቪግ ክራፍ የተወሰደ) እና አማርኛ መዝገበ ቃላት (1840-42)፣ የአማርኛ ሰዋሰው፣ የቤተክርስቲያን ታሪክ፣ ጂዎግራፊ፣ እና የዓለም ታሪክን ያቅፋሉ።
23817	በ1841 መጨረሻ ላይ የጎጃም አስተዳዳሪ ብሩ ጎሹ እና የሰሜኑ ራስ ውቤ ሃይላቸውን በማቀናጀት በራስ ዓሊ ትንሹ ላይ ዘመቻ አደረጉ።
23818	ፕረዝዳንቱ ሥልጣን ላይ የወጡት እ.አ.አ. በ1841 ሲሆን በስልጣን ዘመናቸው ምክትል ፕሬዝዳንት የላቸውም ነበር።
23819	ፕሬዝዳንቱ የዊንግ ፓርቲ አባል የነበሩ ሲሆን ከሥልጣን የወረዱት እ.አ.አ. በ1841 ነበር።
23820	ኬርከጋርድ ኮፐንሃገን ፣ ዴንማርክ ሲወለድ፣ በኮፐንሃገን ዩኒቨርሲቲ ትምህርቱን ተከታትሎ በ1841 ዲግሪውን አግኝቷል።
23821	ፕሬዝዳንቱ የዴሞክራቲክ ፓርቲ አባል የነበሩ ሲሆን ከሥልጣን የወረዱት እ.አ.አ. በ1841 ነበር።
23822	በ1842 ዓ.ም. አንድ መቃብር ቦታ በታራጎና እስፓንያ ተገኝቶ የሄርኩሌስ መቃብር እንደ ነበር የሚል ማስታወቂያ ታተመ።
23823	ዶሃ በ1842 ዓ.ም. አል-ቢዳ ተብሎ ተሠራ።
23824	በዛዛኪኛ መጀመርያ የተጻፉት አረፍተ ነገሮች በ1842 ዓ.ም. በቋንቋ ሊቅ ፒተር ለርች የተከመቹ ነበር።
23825	ከ1842 በፊት የወሎ የቀድሞ ስሙ ቤተ አማራ ሲሆን 17ኛው ክፍለ ዘመን የኦሮሞ መስፋፋትን ተከትሎ በአከባቢዉ በሰፈረው በወሎ ኦሮሞ ነገድ ተሰየመ።
23826	ኢዘንበርግ በ1842 እንደገና ወደ ሸዋ ለመመለስ ሞክሮ ነበር፤ ሆኖም ግን ፍቃድ ስለተከለከለ ወደ ትግራይ በማምራት በዚያ እስከ 1843 ተቀመጠ።
23827	ከ1842 ዓ.ም. በኋላ ይህ ወደ Neanderthal (/ኔያንደርታል/፥ «ኔያንደር ሸለቆ») ተለወጠ።
23828	ሄንሪ ጀምስ (እ.አ.አ. ከ1843-1916) ታዋቂ አሜሪካዊ ደራሲ ነው።
23829	በ1844 ግን የኢሲን መንግሥት በሱመር ላይኛ ሥልጣን እየሆነ የላርሳ አሞራዊ አለቃ ጉንጉኑም ነጻነቱን ከኢሲን አዋጀ።
23830	እንግሊዞችም በ1844 ከተማውን በጦርነት ሲይዙ ስሙን ራንጉን አሉት።
23831	በ1844 የላርሳ ከተማ ገዥ ጉንጉኑም በተራው ነጻነቱን ከኢሲን አዋጀና 2 ከተሞቹ ብርቱ ተፎካካሪዎች ሆኑ።
23832	ጄምስ ክልረክ ማክስዌል ሚካኤል ፋራዳይ በ1845 ዓ.ም. የብርሃንን ዋልታ በመግነጢስ መቀየር እንደሚቻል አስተዋለ።
23833	ይሁንና «በፍጥረት ጌታና ባርያ ተብሎ የተለየ ነገር አለመኖሩ በሰው ልብ የታወቀ ስለ ሆነ»፣ ከ1845 ዓም ጀምሮ የነገሡት ነገስታት ዓፄ ቴዎድሮስ ፣ ዓፄ ዮሐንስ ፬ኛና ዓፄ ዳግማዊ ምኒልክ ሁላቸው የባርነት ንግድ ሕገ ወጥ የሚያድርጉ አዋጆች ቢሰጡም፣ እነዚህ አዋጆች ባብዛኛው በባላባቶች ዘንድ ቸል ተብለው ነበርና ተግባራዊ አልሆኑም።
23834	ፕሬዝዳንቱ የዊግ ፓርቲ አባል የነበሩ ሲሆን ከሥልጣን የወረዱት እ.አ.አ. በ1845 ነበር።
23835	ፕረዝዳንቱ ሥልጣን ላይ የወጡት እ.አ.አ. በ1845 ሲሆን በስልጣን ዘመናቸው ምክትል ፕሬዝዳንት የሆኑት ጆርጅ ኤም ዳላስ ናቸው።
23836	የቴዎድሮስ ጦር ግንባሮች ከ1845 እስከ 1847 የምሽግ ቅጥሮች በፋሲል ግቢ ፣ ጎንደር ከተማ ቴወድሮስ ከሱዳን ጋር ለጦርነት በወጣበት ወቅት ቋራ ላይ ይዘርፉ የነበሩትን አማጺወች ሲመለስ ቀጣ።
23837	በ 1845 በአሜሪካ ፌዴራላዊ የተባበሩት ሀገራት መንግስት 28 ሀገር በመሆንና 4ኛዋ ከጥምር በፊት የራሷ የሆነ ስልጣን ያላት ሀገር መሆን ችላለች።
23838	አጼ ቴዎድሮስ ንግስናቸውን ያወጁበት ሰገነት፣ስሜን ጃናሞራ፣ደረስጌ ማርያም አጼ ቴወድሮስ 1847፣ በደራስጌ ማርያም ዘውድ ሲጭኑ፡- ቀይ ቆብ የደፉት አቡነ ሰላማ ሲሆኑ ከንጉሱ አጠገብ ተዋበች አሊ ትታያለች።
23839	አባቱ በ1847 ሲሞት ትዌይን ትምህርቱን በማቋረጥ በማተሚያ ቤት ውስጥ በሰልጣኝነት ተቀጠረ።
23840	ፕሪቶሪያ በ1847 ዓ.ም. በቦር (አፍሪካንስ) ሕዝብ ተሠራ።
23841	አ.አ. 1847 በመዋቅር ተይዞ ከ27 ዓመት በኋላ በ1874 የከተማነትን ማዕረግ አግኝቷል።
23842	በ1848 ዓ.ም. በሸለቆው ውስጥ ጥንታዊ የሰው ልጅ ቅሪተ አካል በተገኘበት ዓመት፥ «ኔያንደርታል» የሚለው ቃል ዝነኛ ሆነ።
23843	በ1848፣ የአሌክሳንድሪያ ፓትሪያርክ ቄርሎስ ለጥየቃ ወደኢትዮጵያ በመጡበት ጊዜ አቡነ ሰላማ ፣ በንጉሱ ስም፣ ግብጽ ወታደራዊ እርዳታ እንድታደርግ ጠየቁ።
23844	ዎቮካ በ1848 ዓ.ም. አካባቢ ከካርሶን ሲቲ፣ ኔቫዳ በስተደቡብ-ምሥራቅ በስሚስ ሸለቆ ዙሪያ ተወለደ።
23845	ለምሳሌ በ1848 ዓ.ም. ቀሳውስቱን ሰብስበው እንዲህ አሏቸው፡" እኔስ ምን ልብላ፣ ወታደሮቸስ?
23846	ከአይሻል ጦርነት በኋላ ራስ አሊ ወደ የጁ ሸሹ፣ 1848 ላይ በዚያው በየጁ አረፉ።
23847	ዎቮካ (1848 ዓ.ም. አካባቢ እስከ 1925 ዓ.ም.) ወይም ጃክ ዊልሶን የስሜናዊ ፓዩት ጎሣ ሃይማኖታዊ መሪ ሲሆን «የመንፈስ ጭፈራ» የተባለውን እንቅስቃሴ መስራች ነበረ።
23848	ኒኮላ ተስላ ኒኮላ ተስላ (1848-1935 ዓም) ሰርባዊ-አሜሪካዊ ፊዚሲስትና የፈጠራዎች ፈጣሪ ነበር።
23849	በ1849 ዓ.ም. አሜሪካውያን የቆየውን ዋና ከተማ ግራናዳን ስላጠፉ ያንግዜ ማናጓ እንደ ኒካራጓ አዲስ ዋና ከተማ ተመረጠ።
23850	የተሠራው በቻይና ሠራተኞች በ1849 ዓ.ም. ነበር።
23851	ፕሬዝዳንቱ የዴሞክራቲክ ፓርቲ አባል የነበሩ ሲሆን ከሥልጣን የወረዱት እ.አ.አ. በ1849 ነበር።
23852	በዚ ሁኔታ ነገሮች ቀጥለው ፓትሪያርክ ቄርሎስ ህዳር 1849 ላይ ሲፈቱ አቡነ ሰላማ በታሰሩበት 1859 አረፉ።
23853	ታህሳስ 185 ላይ እስረኞቹ ተፈተው ወደ ምጽዋ እንዲላኩ ፍላጎቱን አስታወቀ።
23854	በ1850 ዓ.ም. ዋና ከተማ ሆነ።
23855	ከ1850 ዓም በኋላ፣ ይሄ ልማድ «ሃሎዊን» («የሙታን ዋዜማ») የተባለውን ከአረመኔነት የቆየ ጥንታዊ በዓል ለማክበር መጣ።
23856	በ1850ወቹ ንግሡ በዛ ያሉ አመጾችን በትግሬና በበጌምድር ለማፈን ቻሉ።
23857	ሆኖም ግን ላዮን ፎካልት በ1850 ባደረገው ጥንቃቄ የተመላበት የፍጥነት ልኬት፣ ብርሃን እንዲያውም ጭፍግ ያለ አካል ውስጥ ሲጓዝ ቀስ እንደሚል አረጋገጠ ።
23858	መርሻ ናሁሰናይ እንደ አውሮጳ አቆጣጠር በ1850 መጀመሪያ ገደማ በአንኮበር አካባቢ በሽዋ ተወለዱ።
23859	አስማተ ጳጳሳተ ኢትዮጵያ ከአቡነ ፍሪምናጦስ ጀምሮ እስከ 1850ዎቹ ድረስ የነበሩትን የኢትዮጵያ ፓትሪያርኮች የሚዘረዝር ጽሑፍ ነው።
23860	ፕሬዝዳንቱ የዊግ ፓርቲ አባል የነበሩ ሲሆን ከሥልጣን የወረዱት እ.አ.አ. በ1850 ነበር።
23861	እሽመ-ዳጋን ከ1850 እስከ 1833 ዓክልበ.
23862	አቶ መርሻ ናሁ ሰናይ (1850 ገደማ - 1937 ገደማ እ.ኤ.አ) ከዓጼ ምኒልክ ዘመነ ሥልጣን እስከ ዓጼ ኃይለሥላሴ ድረስ ለሀገራቸው ከፍተኛ ምሣሌያዊ አገልግሎት ያበረከቱ ኢትዮጵያዊ ነበሩ።
23863	የልብስ ስፌት መኪናን ያሻሻለው አሜሪካዊው ኤልያስ ሃዌል በ1851 የመጄምሪያውን አይነት ዚፐር እንደፈጠረ ይጠቀሳል።
23864	ጆን ብራውን 1851 ዓም ጆን ብራውን ( እንግሊዝኛ ፦ John Brown 1792-1852 ዓም) ዝነኛ የባርነት ማጥፋት እንቅስቃሴ (ጸረ- ባርነት ) መሪ ነበሩ።
23865	በ1852 የደቡብ አፍሪካ ዋና ከተማ ሆነ።
23866	አንቷን ቼኾቭ (1852 ዓ.ም.-1896 ዓ.ም.) ስመ ጥሩ የሩስያ ጸሐፊና ሀኪም ነበሩ።
23867	በ1853 አካባቢ በንጉሱ አግባቢነት አንስተኛ አዳፍኔ ሰርተው ሲያቀርቡ ወዲያው መድፍ እንዲሰሩ ከንጉሱ ዘንድ ጥያቄ ቀረበላቸው።
23868	ጦልሀ ጃእፈር የተወለዱት በ1853 እ.ኤ.አ. አሬራ ፍራ በሚባል ቦታ በአርጎባ ይፋት ነበር።
23869	የወደፊቱ አጼ ቴወድሮስ ፣ የዛን ዘመኑ ደጃዝማች ካሳ በጣቁሣ ጦርነት ድል ጥላ ስር እ.ኤ.አ ሚያዝያ 1853 ወደ ደብረ ታቦር ዘመቻ ጀመረ።
23870	ፕሬዝዳንቱ የዊግ ፓርቲ አባል የነበሩ ሲሆን ከሥልጣን የወረዱት እ.አ.አ. በ1853 ነበር።
23871	ፕረዝዳንቱ ሥልጣን ላይ የወጡት እ.አ.አ. በ1853 ሲሆን በስልጣን ዘመናቸው ምክትል ፕሬዝዳንት የነበሩት ዊሊያም አር ኪንግ ናቸው።
23872	የአሜሪካ ብሔራዊ ጦርነት የአሜሪካ ብሔራዊ ጦርነት ከ1853 እስከ 1857 ዓም ድረስ በአሜሪካ ክፍላገራት መካከል የሆነ የእርስ በርስ ጦርነት ነው።
23873	ለፈረሶች አስደንጋጭ ሥራዎች እንደ ሆኑ መጠን፣ የእንግሊዝ መንግሥት መጀመርያ በ1853 ዓ.ም. የፍጥነት ወሰን በዚህ አይነት ትራፊክ ጣለ፤ ይህም ወሰን በከተማ 5 ማይል (8 ኪ/ሜ) በየሰአቱ ብቻ ነበረ።
23874	አርተር ራምቦ ( 1854 እ.ኤ.አ. 1891 እ.ኤ.አ. ፣ ፈረንሳይኛ ፡ Arthur Rimbaud፣) የፈረንሳይ ጸሓፊ ነበረ።
23875	በኋለኛ ዘመን በ1855 ዓ.ም. እንግሊዞች አደጋ ስለ ጣሉ የፖርቶ ኖቮ መንግሥት የፈረንሳይ ጠባቂነትን ተቀበለ።
23876	የባሃይ እምነት አለም አቀፍ ፍርድ ቤት፣ በሃይፋ፣ እስራኤል ባሃይ እምነት በተለይ በመሥራቹ ባኃኦላህ ጽሑፎችና ትምህርቶች ላይ በ1855 ዓም በፋርስ የተመሠረተ አነስተኛ ሃይማኖት ነው።
23877	ፍርስራሹ እንደገና በ1855 ዓም በሥነ ቅርስ ሊቆች ተገኘ።
23878	ለኗር ሂፖሞቢል 1855 ዓ.ም. በዚሁም መካከል፣ በ1855 ዓ.ም. የቤልጅግ ሰው ኤቲየን ለኗር በሃይድሮጅን ጋዝ ውስጣዊ ፈነዳ ኤንጂን የሚነዳ መኪና ወይም «ሂፖሞቢል» ፈጠረ።
23879	በ1856፣ በግብጽ ቁጥጥር ስር በነበረው የሱዳን ክፍል የጥጥ ተክልን ለመትከል የሚያስችል እቅድ ለመንደፍ የእንግሊዙ ካፒቴን ካሜሮን ተጉዞ ነበር።
23880	ምዕራባዊው ክፍል በአንጻሩ የዩኒየን ኃይሎች ታማኝ በመሆን፣ በጦርነቱ መካከል በ1856 ዓ.ም. የአሜሪካ ክፍለ ግዛት ለመሆን በቃ።
23881	ቻርለስ ሜጀር (እ.አ.አ. 1856 – 1913) ታዋቂ አሜሪካዊ ደራሲ ነው።
23882	ሲግመንድ ፍሮይድ ሲግመንድ ፍሮይድ (1856 - 1939) ኦስትሪያ የተወለደ የነርቭ ሃኪም እና ስነ ልቡና ተመራማሪ ነበር።
23883	በ1857 መቅደላ ያደገው ወጣቱ ምኒሊክ ምንም እንኳ ንጉሱን ቢወድም ከመቅደላ አምልጦ ሸዋ በመግባት የግዛቱን ኢ-ጥገኝነት አወጀ።
23884	ይህን ስራውን በ1857 በመተው የእንፋሎት ጀልባ ነጂ በመሆን መስራት ጀመረ።
23885	የከተማነት ሁኔታ በሕግ የተቀበለው በ1857 ዓ.ም. ነበር።
23886	ፕረዝዳንቱ ሥልጣን ላይ የወጡት እ.አ.አ. በ1857 ሲሆን በስልጣን ዘመናቸው ምክትል ፕሬዝዳንት የነበሩት ጆን ሲ ብሬኪንሪጅ ናቸው።
23887	ፕሬዝዳንቱ የዴሞክራቲክ ፓርቲ አባል የነበሩ ሲሆን ከሥልጣን የወረዱት እ.አ.አ. በ1857 ነበር።
23888	ፋረደይ በ1857 ዓም ግድም ማይክል ፋራደይ (1784-1859 ዓም) የኢንግላንድ ፊዚሲስት ሲሆኑ በተለይ በኤሌክትሮመግነጢስ ጨረራ ዘርፍ አንጋፋ እርምጃ ያገኙ ናቸው።
23889	በ1857 ዓ.ም. የእንግሊዝ መንግሥት ባወጣ ሕግ ወሰኑን እንደገና ወደ 2 ማይል (3 ኪ/ሜ) በየሰአቱ ቀነሰው፤ ከዚህም በላይ ቀይ ባንዲራ የያዘ እግር መንገደኛ በጋሪው ፊት እንዲቀድመው ተገደደ።
23890	በ1858 ዓም የአሜሪካ ሕገ መንግሥት ፲፫ኛው ለውጥ ባርነትን በአሜሪካ ለዘለቄታ ከለከለ።
23891	ከ1858 በፊት ስሙ «ምዚዚማ» ተብሎ ነበር።
23892	ለሰላም መውረድ የመጨረሻው ተስፋ ነው የተባለው ሚሲዮኑ ማርትን ፍላድ በሐምሌ 1858 ከቴዎድሮስ ወደ እንግሊዝ ተላከ።
23893	እንደገና በ1858 ዓ.ም. ጀምሮ እስካሁን ዋና ከተማ ሆኗል።
23894	በመጀመሪያ በ1858፣ ዓፄ ቴዎድሮስ መቅደላ ሊያሰሩት ላሰቡት ቤተ ክርስቲያን ከቤተክርስቲያኑ የተለያዩ ንዋያትን መውሰዳቸው ነበር።
23895	ወደካቶሊክነት የተቀየረውና ከአንቷን ዳባዲ ጋር በዐጼ ቴዎድሮስ ዘመን ስለሆነው ሁሉ ደብዳቤ ይለዋወጥ የነበረው የዋድላው ሰው ደብተራ አሰጋኽኝ ጥር 1858 ዓ.ም. ለአንቷን ዳባዲ በጻፈው ደብዳቤ እንዲህ በማለት ይህን ሁኔታ ገልጦት ነበር «አለቃ ገብረ ሐናን ንጉሥ መቱዋቸው።
23896	የኤፓርቲ ሥርወ መንግሥት (ወይም የሱካል-ማሕ ሥርወ መንግሥት) ከ1858 እስከ 1513 ዓክልበ.
23897	ከ1858-59 ንጉሱ የጢሶ ጎበዜን ጦር በጎንደርና የተድላ ጓሉን ሃይሎች በጎጃም ለመቆጣጠር ብዙ ዘመቻወን አካሄዱ።
23898	በ1859 ዓ.ም. በቤንጋል፣ ህንድ የታተመው የአማርኛ ኡርዱና እንግሊዝኛ መዝገበ ቃላት ከጎን ይታያል።
23899	በ1859 መጨረሻ ይሄው መንገድ እጅግ አደገኛ እየሆነ በመምጣቱ ንጉሰ ነገስቱ በመቅደላ ሙሉ በሙሉ ተወሰኑ።
23900	ጥር 1859 ላይ ንጉሰ ነገሥቱ እስረኞቹን ፈተው ወደ ምጽዋ ከተወሰዱ በምትኩ የእንግሊዝ መንግስት ወታደራዊ እርዳታ እንደሚያደርግ ደብዳቤ ከእንግሊዝ መንግስት ደረሳቸው።
23901	በ1860 ዓ.ም. ስሙ 'ቶክዮ' ('የምሥራቅ ዋና ከተማ') ሆነ።
23902	በ1860 ዓም ግድም ተመሠረተ።
23903	በ1860 ዓም የአያቹኮ ስምምነት ክፍላገሪቱ የቦሊቪያ ግዛት መሆንዋን አረጋግጦ ነበር።
23904	በ1860ዎቹ መጀመሪያ አካባቢ፣ የግብጹ መሪ ኢስማኤል ከዴቭ ፓሻ በናይል ተፋሰስ ላይ ሰፊ የግብጽ ቅኝ ግዛት ለማበጀት ተነሳ።
23905	ሥነ ስብስብ የተመሰረተው በ1860ወቹ በጆርጅ ካንተር እና ሪቻርድ ደደኪንድ በተሰኙ የሂሳብ ተማሪወች ነበር።
23906	በአሁኑ ጊዜ የሚገኘው የስታምፎርድ ድልድይ እ.ኤ.አ በ1860 ከጡብ የተሠራ ሲሆን ከዚያ ጊዜ በኋላ በከፊል ጥገና ተደርጎለታል።
23907	በጥንታዊ የኗሪዎች ፍርስራሽ ላይ በ1860 ዓ.ም. የተመሠረተው አሜሪካዊው ሰው ጃክ ስዊሊንግ ነበረ።
23908	ከ1860ዎቹ በኋላ ግን እንግሊዞች በኒው ዚላንድ በሠፈሩበት ጊዜ እንግሊዝኛ አመጡና ትምርት ቤቶች ሲከፈቱ ከ1880ዎቹ የማዖሪ ጥቅም በትምህርት ቤት ውስጥ ተከለከለ።
23909	ንጉሰ ነገሥቱ የመጨረሻ ዘመቻቸውን ፈጽመው በጥቅምት 1860 ላይ መቅደላ ደረሱ፣ ይሄውም ከናፒየር ሰራዊት 2 ሳምንት ቀድሞ ነበር።
23910	ፕሬዝዳንቱ የዴሞክራቲክ ፓርቲ አባል የነበሩ ሲሆን ከሥልጣን የወረዱት እ.አ.አ. በ1861 ነበር።
23911	ሃንስ ክርስቲያን አንደርሰን በ1861 ዓም ፎቶ ሃንስ ክርስቲያን አንደርሰን (1797-1867 ዓም) ዝነኛ የዴንማርክ ጸሐፊ ነበሩ።
23912	በ1862 ዓ.ም. የኦስትሪያ ሰው ሲግፍሪድ ማርኩስ ትንሽ ጋሪ በቤንዚን ውስጣዊ ፈነዳ ኤንጂን ሠራ።
23913	ከዚያ በ1862 ዓ.ም. ነጠላ ቁራጭ ወደ ካሊፎርንያ ተዛዉሮ አዲስ የዓለም አቀፍ ብርቱካን ገበያ የዛኔ ተፈጠረ።
23914	የዎቮካ አባት በ1862 ዓ.ም. አካባቢ ካረፈ በኋላ፣ ልጁ በዬሪንግተን፣ ነቫዳ ገበሬ ዴቪድ ዊልሶንና በሚስቱ ሜሪ ቤተሠብ ውስጥ ታደገ።
23915	መቆፈሩ በፈረንሳይ አገር ሰዎች በ1862 ዓም ተጨረሰ።
23916	በፋራዳይ ስራ ተመስጦ ቀጣዩን ጥናት ያካሄደው ጄምስ ክላርክ ማክስዌውል በ1862 ዓ.ም. ባወጣው ጥናቱ፣ የኤሌክትሮማግኔቲክ ሞገዶች (ማዕበሎች) አንዴ ከተፈጠሩ በኋላ ያለምንም እርዳታ በኅዋ ውስጥ በቋሚ ፍጥነት መጓዝ እንዲችሉ አሳየ።
23917	ከጦርነቱ በኋላ በ1862 ዓ.ም. ምሥራቁም ዳግመኛ ቨርጂኒያ ተብላ ልትገባ ተፈቀደች።
23918	የማርኩስ መጀመርያ መኪና 1862 ዓ.ም.
23919	የኢዲን-ዳጋን መዝሙር (ሸክላ) ኢዲን-ዳጋን ከ1862 እስከ 1850 ዓክልበ.
23920	ከ1862 - 1890 እ.ኤ.ኣ. የፕሩሺያ ጠቅላይ ሚንስትር የነበረው ቢስማርክ ተሰበጣጥረው ለየብቻቸው ግዛት የነበራቸውን የጀርመን ግዛቶች አንድ በማድረግ የጀርመን መንግሥትን በ1871 እ.ኤ.አ. መስርቷል።
23921	ማህበሩ በ1863 እ.ኤ.አ. የተመሠረተ ሲሆን ከሁሉም የዓለም እግር ኳስ ማህበራት የጥንቱ ነው።
23922	በአይርላንድ ግን የአይርላንድ ቤተ ክርስቲያን በ1863 ዓ.ም. ከመመሠረት ተነቀለ።
23923	አዶልፍ ትዬር (1863-1865) (በ ፈረንሳይኛ ፡ Adolphe Thiers) 2ኛ የፈረንሣይ ፕሬዚዳንት ነበሩ።
23924	በ1864 ዓ.ም. አካባቢ ተመሠረተ።
23925	ልጅ ካሳ በጦርነቱ ባይማረክም ብዙ ወራት በሽሽት ከቆየ በኋላ የአሸናፊውን ደጃች ጎሹን ጦር በመጨረሻ ተቀላቀለ የአጼ ቴወድሮስ ዜና መዋዕል በደብተራ ዘነበ እንደተጻፈ የአጼ ቴወድሮስ ዜና መዋዕል - 1864 ዓ.ም. ገጽ ፯ ። ምንም እንኳ የውትድርና ብቃትን ቢያሳይም በደጃች ጎሹ ሰራዊት ውስጥ እድገትን ስላላገኘ ወደ ቋራ ተመለሰ።
23926	ይህ ስዕል (ከ1864 ዓ.ም. ዙሪያ በጆን ጋስት) 'የአሜሪካ እርምጃ' ተብሎ የተከሠተው እድል ምሳሌ ለማሳየት ነው።
23927	ከዐጼ ቴዎድሮስ ሞት በዃላ በ1864 ዓ.ም. ዐጼ ዮሐንስ ሲነግሡ ከገዳም ወጥተው ወደ ትግራይ አቀኑ።
23928	የአንድ ቀን 1/86, 400ኛ ነው።
23929	በ1865 በመቅደላ ላይ በነበረው የቴዎድሮስ መጠነኛ ቅድመ ልምምድ ራስ ጎበና ከታዳጊው ሚኒሊክ ጋር አሰላፊ ነበሩ ሆኖም ጎበና ታዳጊው ሚኒሊክን እንዲያመልጥና ደህንነቷ ተጠብቆ ሸዋን እንዲቆጣጠር ረድቶታል።
23930	ስሙ የወጣ ከእንግሊዛዊ መርከበኛ ጆን ሞርስቢ በ1865 ዓ.ም. ነው።
23931	ፕረዝዳንቱ ሥልጣን ላይ የወጡት እ.አ.አ. በ1865 ሲሆን በስልጣን ዘመናቸው ምክትል ፕሬዝዳንት አልሾሙም ነበር።
23932	ቀጥሎም የቀይ ባህርን ጠረፎች በ1865 ከተቆጣጠረ በኋላ በ1870ዎቹ መጀመሪያ ሐረርንና ተሻግሮ ሕንድ ውቅያኖስ ውስጥ ግዛቶችን አበጀ።
23933	ፓትሪስ ደ ማክ ማሆን (1865-1871) (በ ፈረንሳይኛ ፡ Patrice de Mac Mahon) 3ኛ የፈረንሣይ ፕሬዚዳንት ነበሩ።
23934	ሻታውኳ በአሜሪካ አገር በ1866 ዓ.ም. የተመሰረተ የትምህርት እንቅስቃሴ ነው።
23935	ሄርበርት ሁቨር ሄርበርት ሁቨር (1866 - 1957 ዓ.ም.) ከ1921 እስከ 1925 ዓ.ም. ድረስ 31ኛ የአሜሪካ ፕሬዝዳንት ነበሩ።
23936	ሥራዓቱ በ1867 እ.ኤ.አ. የተመሠረተ ሲሆን በአሁኑ ጊዜ የሚመራው በዶ/ር ሱዛን ኤንፊልድ ነው።
23937	በ ፲፰፻፷፰ (1868) እ.ኤ.አ. ኢትዮጵያና ግብፅ ጉራ በሚባለው ቦታ ተዋጉ።
23938	ኩነይፎርም ጽሕፈት መጀመርያ ሲፈታ የጊልጋመሽ ስም «ኢዝዱባር» መስሎአቸው በ1868 ዓ.ም. እንደ ተሳለ።
23939	በ1868 ዓ.ም. ( 1876 እ.ኤ.አ. ) ከተማው ተመሰርቶ ስሙ እሱን ለማክበር ሎሬንሶ ማርኬስ ሆነ።
23940	የቀርከሃ ዜና መዋዕል በተባለው ጽሑፍ ዘንድ፣ ለዘመኑ የተዘገቡት ድርጊቶች እንዲህ ናቸው፦ በ1869 ዓክልበ.
23941	ፕረዝዳንቱ ሥልጣን ላይ የወጡት እ.አ.አ. በ1869 ሲሆን በስልጣን ዘመናቸው ምክትል ፕሬዝዳንት ሁነው የተሾሙት ሄንሪ ዊልሰን ናቸው።
23942	ፕሬዝዳንቱ በመጀመሪያ የዴሞክራቲክ ናሽናል ዩኒዬን ፓርቲ በኋላ የናሽናል ዩኒዬን ፓርቲ በመጨረሻ ከምንም ፓርቲ ውጭ የነበሩ ሲሆን ከሥልጣን የወረዱት እ.አ.አ. በ1869 ነበር።
23943	በ1870 አ.አ. ታራ ሚስቱን ኤድናን አገባት፤ እርሷም የሴሮሕ ልጅ አብራም ልጅ ነበረች።
23944	በኋላ በ1870 ዓም ወደ አዲሱ ኮሶቮ ቪላዬት ተጨመረ።
23945	የዓለም መሞቅ ማለት የምድር ሙቀት ከ1870 ዓ.ም. ግድም ጀምሮ በረጅሙ ላይ እየተጨመረ ነው።
23946	ሁለተኛው ጉዳት የደረሰው በ1870ወች፣ ደርቡሾች ግቢውን በእሳት በማጋየት ያደረሱት ዋናው ጉዳት ነበር።
23947	ከ1870-1872 ዓ.ም. በዚህ ቦታ ይገኝ ከነበሩት ዋሻዎች አንዱ በካቶሊኩ ፋዘር ጉግሊሞ ማሳያ እንደ ቤተ መቅደስ አገልግሏል።
23948	ከተማው በ1870 ዓ.ም. ፒሽፔክ ተብሎ በሩስያ ሰዎች ተሠርቶ፣ ከ1918 እስከ 1983 ዓ.ም. ድረስ ስሙ ፍሩንዝየ ተባለ።
23949	በ1870 ዓ.ም. ተወለደ እና በ1945 ዓ.ም. ሞተ።
23950	ጋውዲ በ1870 ዓም አንቶኒ ጋውዲ ( ካታላንኛ ፦ Antoni Gaudi 1844-1918 ዓም) የእስፓንያ ስነ ህንጻ ምሁር ነበሩ።
23951	በዋግሹም ጎበዜ የጎጃም አስተዳዳሪ ሆነው የተሾሙት የደብረታቦሩ ራስ አዳል ሃላቸውን በማጠናከር በመጨረሻ ል ላይ በ1870 ንጉስ ተክለ ሃይማኖት ተብለው ስልጣን ላይ ወጡ Greenfield 1965 p 89 ።
23952	በ1870 ጎበና ሚኒሊክ II ሌላ የአማረ ንጉስ የጎጃም ገዢ ተክለ ሀይማኖት የሆነውን ብሔራዊ ጦር ድል እንዲነሳ እረዳው ታላቅ ጉዳይ የነበረው ግን ሚኒሊክ II ከሸኖ አማራ አገር ገዢዎች ጋር ህብረትን እና ስምምነት እንዲፈጠር ማድረጉ ነበር።
23953	ከዚያ በላይ በታዋቂው መርማሪ ዶክቶር ሊቪንግስተን ዘንድ በ1871 ዓ.ም. በንጋሚ ሀይቅ አፍሪቃ ተመሳሳይ ተረት አገኙ።
23954	በፒያሳ ፡ ሠፈር ፡ ያለችው ፡ እቴጌ ፡ ጣይቱ ፡ ሆቴል አጼ ምኒልክ የሸዋ ንጉስ ሲሆኑ ደብረ እንጦጦ በደቡብ ዘመቻ ጊዜ ጠቃሚ ሆኖ ስላገኙት እዚያ ጥንታዊ የመንደር ፍርስራሽ በ1871 ዓ.ም. አይተው አንድ ያልተጨረሰ ውቅር ድንጋይ ቤተክርስቲያን ደግሞ በዚያ ጎበኙ።
23955	የኦቶማን መንግሥት መሪዎች በራሳቸው በኩል በ1871 ዓም የኦስትሪያን ተጽእኖ ለመወሰን ኖቪባዛር ሳንጃኩን ከቦስኒያ ቪላዬት (መቀመጫ ሳራዬቮ ) ለይተው ወደ ኮሶቮ ቪላዬት (መቀመጫ ፕርሽቲና ) አዛውረው ጨመሩት።
23956	ዡል ግሬቪ (1871-1880) (በ ፈረንሳይኛ ፡ Jules Grévy) 4ኛ የፈረንሣይ ፕሬዚዳንት ነበሩ።
23957	ሃሮልድ ማክግራዝ (እ.አ.አ. ከ1871 – 1932) ታዋቂ አሜሪካዊ ደራሲ ነው።
23958	በ1872 ዓም በይፋ ሳንጃኩን አካፍለው የኦስትሪያ ወታደሮች የበዙባቸው ሠፈሮች የፕልየቭሊያ ሳንጃክ ሆነው የተረፉት ሠፈሮች የስየኒጻ ሳንጃክ ተብለው ተደረጉ።
23959	ከኪንሻሳ ፊት ለፊት ሲሆን ቀድሞ ንኩና በተባለ መንደር ሥፍራ ላይ በ1872 ዓ.ም. ተመሠረተ።
23960	የተፈጠረው በ1872 ዓ.ም. ሮማ ካቶሊክ ቄስ በሆነው በዮሐን ማርቲን ሽላየር በባደን ጀርመን ነበር።
23961	አባቱ ዓጼ ተዎድሮስ ከሞቱ በኋላ መስፍን ዓለማየሁ በእንግሊዝ አገር በስደት ይኖር ነበርና፤ በዚያም ሀገር በ1872 ዓም ዕድሜው 18 ዓመት ሲሆን ዓርፎ በዊንድሶር አምባ ተቀበረ።
23962	ሹ-ኢሊሹ ከ1872 እስከ 1862 ዓክልበ.
23963	ከ1872 እስከ 1878 ድረስ ቡና በመጠጥነት በኢትዮጵያ በጣም ስለ ተስፋፋ አጼ ምኒልክ ከጠጡት በኃላ በ1881 ምኒልክ ንጉሠ ነገሥት ሆነው አቡነ ማቴዎስ 10ኛ ቡናን አጸደቁት።
23964	ቆራጣ፣ በ1873 ቆራጣ ከጣና ሐይቅ በደቡብ ምስራቅ የምትገኝ ትንሽ ከተማ ናት።
23965	በ1873 ዓ.ም. የከተማነት ሁኔታ ተቀበለና ከ1881 ዓ.ም. ጀምሮ የአሪዞና ጠቅላይ ግዛት መቀመጫ ሆነ።
23966	ኪንሻሳ በ1873 ዓ.ም. በጀብደኛው ሄንሪ ሞርቶን ስታንሊ ተመሠርቶ ስሙ ለቤልጅግ ንጉሥ 2 ሌዮፖልድ ክብር ለዮፖልድቪል ሆነ።
23967	ይኖርበት የነበረው ቤት በ1874 ተደምስሷል ቀሪው አንዳንድ ተርፈው የነበሩ እና በአዲሱ ባለቤት ተቀምጠው የነበሩ እቃዎችም እንደገና በ1930 የመደምሰስ እጣ ገጥሟቸዋል።
23968	ፍራንክሊን ዴላኖ ሮዘቨልት (1874-1937 ዓ.ም.) የኒው ዮርክ አገረ ገዥና የአሜሪካ 32ኛ ፕሬዚዳንት ነበሩ።
23969	በ1875 ዓ.ም. የፈረንሳይ ባሕር ኃይል በፖርቶ ኖቮ ደረሰና ፖርቶ ኖቮ ወደ ፈረንሳይ ቅኝ አገር ወደ ዳሆመይ ተጨመረ።
23970	ቻርለስ ዳርዊን ስለነዚህ ተክሎች የመጀመሪያውን ታዋቂ ጽሁፍ በ1875 አቅርቧል።
23971	በ1875 ዓ.ም. የፈረንሳይ ሠራዊት ይዘውት በ1900 ዓ.ም. የፈረንሳይ ሱዳን መቀመጫ ሆነ።
23972	ሙሶሊኒ፣ ይፋዊ ስዕል ቤኒቶ ሙሶሊኒ ( 1875 1937 ዓም) ከ1915 እስከ 1935 ዓም ድረስ የጣልያን አምባገነን ( ጠቅላይ ሚኒስትር ) ሆነ።
23973	ከዚያ በኋላ የቮላፒውክ ጉባኤ በጀርመን አገር በ1876 እና በ1879 ተደርጎ እንደገና ጉባኤ በፓሪስ ፈረንሳይ በ1881 ይፈጸም ነበር።
23974	በ1876 አ.አ. ኤድና ልጁን አብራምን ወለደችለት፤ ስለዚህ የታራ እድሜ 70 ዓመታት ነበረ።
23975	በ1877 እ.ኤ.አ. ፕሬስኮት እንደገና የአሪዞና ዋና ከተማ ሆነ።
23976	አጼ ምኒልክም በ1877 ከሰራዊታቸው ጋር በደብረ ታቦር ለአንድ ወር እንደቆዩ ታሪክ ያትታል።
23977	ስታምፎርድ ብሪጅ ፤ የለንደን አትሌቲክስ ክለብ ስታዲየም ሆኖ እ.ኤ.አ በ1877 ተከፈተ።
23978	ፕሬዝዳንቱ የሪፐብሊካን ፓርቲ አባል የነበሩ ሲሆን ከሥልጣን የወረዱት እ.አ.አ. በ1877 ነበር።
23979	ኮካ-ኮላ መጀመርያ የተፈጠረ በ1878 ዓ.ም. በአትላንታ አሜሪካ በዶ/ር ጆን ፔምበርቶን ነበረ።
23980	ነገር ግን ማገዶም ሆነ ውኃ በማጣት አካባቢው መንደር ለመመሥረት አይመችም ነበር፤ ስለዚህ መስፈሪያው በውኑ የጀመረበት ከተራራው ትንሽ ወደ ደቡብ በሚገኘው ሸለቆ ውስጥ በ1878 ነበረ።
23981	ከተማዋ ፡ እቴጌ ፡ ጣይቱ ፡ በመረጡት ፡ ቦታ ፡ ማለትም ፡ በፍል ፡ ውሐ ፡ አካባቢ ፡ ላይ ፡ በባላቸው ፡ በዳግማዊ ፡ ምኒልክ ፡ በ፲፰፻፸፰ (1878) ዓ.ም. ፡ ተቆረቆረች።
23982	የኢሶከለከል ሥርወ መንግሥት እስከ 1878 ዓም ድረስ ቆየ፤ ከዚያ በኋላ የእስፓንያ ቅኝ ግዛት ሆነ።
23983	የእስፓንያ ቅኝ ግዛት መሆኑ ከ1878 እስከ 1891 ዓም ቆየ፣ በ1891 ዓም ለጀርመን መንግሥት ተሸጠ።
23984	ከ1879 ዓ.ም. ጀምሮ ሡልጣናቸው በብሪታንያ ጥብቅና ሥር ይቆይ ነበር።
23985	በ1879 የሱዳን ደርቡሾች አቃጠሉትና ሊፈርስ በቃ።
23986	በኋላ እስከ 1879 ዓክልበ.
23987	ሆኖም የነሱ ተከታይ ኢቢ-ሲን በዘመኑ በሙሉ አመጽ በአንሻን ለመስበር ይታገል ነበር፤ በመጨረሻም ኤላማውያን በ1879 ዓክልበ.
23988	የኡር መንግሥት ሊወድቅ ሲል (1879 ዓክልበ.
23989	የኡር መንግሥት በኤላም እጅ በ1879 ዓክልበ.
23990	ስለዚህ የ፫ አመነምሃት ዘመን መጀመርያ ዓመት የሚቆጠር ከ1879 ዓክልበ.
23991	ከጥቂት አመት በኋላ በ1879 የኤላም ሕዝቦች ኡርን ዘረፉና የኡር መንግሥት ሲወድቅ ኢሲን ያንጊዜ ላዕላይነቱን በሱመር ያዘ።
23992	በ፳ኛው አመት ወይም በ1879 ዓክልበ.
23993	እንዲህ የኡር መንግስት በኤላማውያን እጅ እስከ ወደቀ ድረስ እስከ 1879 ቆየ።
23994	ኮናክሪ ያለባት ቶምቦ ደሴት ከዩናይትድ ኪንግደም ወደ ፈረንሳይ በ1879 ዓም ከተሸጠች በኋላ ከተማው ተመሠረተ።
23995	በመጨረሻ (1879 ዓክልበ.) የኡር ጠላቶች ኤላማውያን ኡርን ዘርፈው አጠፉት፤ ከዚያ በኋላ የኡር ሥልጣን ወድቆ ኢሲን ከተማ የደቡብ መስጴጦምያ ዋና ሥልጣን ሆነ።
23996	በመጨረሻ በ1879 ዓክልበ.
23997	በ1879 የአማርኛ ትርጉም መፅሓፍ ቅዱስ አንድ ጊዜ (ይሆዋ)፣ በ1941 ትርጉም ሁለት ጊዜ (ያህዌ) አንዲሁም በአዲሱ መደበኛ ትርጉም እጅግ በርካታ ቦታ ላይ (ያህዌ) ይገኛል።
23998	እነሱም ይሖዋ እና ያህዌህ የሚሉት ሲሆኑ በ1879 የአማርኛ ትርጉም መፅሓፍ ቅዱስ አንድ ጊዜ (ይሆዋ)፣ በ1941 ትርጉም ሁለት ጊዜ (ያህዌ) አንዲሁም በአዲሱ መደበኛ ትርጉም እጅግ በርካታ ቦታ ላይ ( ያህዌ ) በሚል ተጽፈው ይገኛሉ።
23999	በ1880 ዓ.ም. በጀርመን ዝሆን ጥርስ ነጋዴዎች ተመሠረተ።
24000	በ1880 ህይወታቸው ሲያልፍ አካባቢ የሸዋ ወታደር ለራስ ጎበና መሪነት በሀሰን ኢንጃሞ የመሰለውን ጉራጌ ሰርጎ ገብን ድል አድርገዋል።
24001	በ1880ዎቹ ወልደያ ለዝሆን አደን ተስማሚ ስለነበር በታሪክ ተጠቃሽነት አለው።
24002	ማሊ በ1880 እ.ኤ.አ. በፈረንሣይ ቅኝ ተገዝታ «ፈረንሳያዊ ሱዳን» ወይም «የሱዳን ሪፐብሊክ» ትባል ነበር።
24003	ይህ ከተማ የሙሉ ከተማነትን ማዕረግ ያገኘው በ1880 እ.ኤ.አ. ነበር።
24004	የብረት ቀለጣ ምናልባት ከ1880 ዓክልበ.
24005	የአለም ታሪክ ሊቃውንት እስከ 1880ዎቹ ድረስ የኒኑስ ታሪክ ዕውነት መሆኑን ይቈጠሩት ነበር።
24006	ኩኔፎርምን ማንበብ ከተቻለ በኋላ፣ በ1880 ዓ.ም. ጀርመናዊው መምህር ኤበርሃርት ሽራደር የአምራፌል መታወቂያ ከባቢሎን ንጉሥ ሐሙራቢ ጋር አንድላይ ይሆናል የሚለውን ሃልዮ አቀረበ።
24007	ይህን ማሽን ሃንስ ሬኖልድ በ1880 ፈጠረው ይባል እንጂ በ16ኛው ክፍለዘመን ይኖር የነበረው ሊዮናርዶ ዳቪንቺ የዚህን አይነት መሳሪያ ትልም እንደሳለ እስከማስረጃው አሁን ድረስ ይገኛል።
24008	በቅርብም ጊዜ ውስጥ ተጨማሪ ዝርዝሮች በካነሽ ተገኝተው፣ ከ1880 እስከ ምናልባት 1628 ዓክልበ.
24009	ሳዲ ካርኖ (1880-1886) (በ ፈረንሳይኛ ፡ Sadi Carnot) 5ኛ የፈረንሣይ ፕሬዚዳንት ነበሩ።
24010	አርተር ሪቭ (እ.አ.አ. ከ1880 – 1936) ታዋቂ አሜሪካዊ ደራሲ ነው።
24011	ለ ኮርቡዝዬ ለ ኮርቡዝዬ (ዕውነተኛ ስም ሻል-ኤዷር ዦነሬ፤ 1880-1957 ዓም) ዝነኛ የፈረንሳይ ሥነ ህንፃ ሊቅና ጸሐፊ ነበሩ።
24012	ከዚህም በላይ ታሪኩ ከ1880ዎች ለንደን ወደ 1980ዎች ኒው ዮርክ ከተማ ተዛወረ።
24013	ይሄው የአውሮጳ ተጓዝ፣ በ1880ዎቹ የሰቆጣ ገበያ ከአካባቢው ካሉት ሁሉ ግዙፉ እንደነበር ፣ የዝሆን ጥርስ እና በቅሎ ገበያው የደራ እንደነበር፣ እንዲሁም 21፣000 በሬዎች ፣ 2፣900 ላሞች ፣ 10ሺህ ፍየሎች ፣ 1፣500 በጎች በየአመቱ ለግብይት ይቀርቡበት እንደነበር ሳይጠቅስ አላለፈም Augustus B. Wylde, Modern Abyssinia (London: Methuen, 1901), p. 494 ።
24014	የዕድገት አካሄድ ለምሳሌ - በ1880 በቡረሽ የኤሌክትሪክ ካምፓኒ Brush Electric Company የ3.2 ኪ.ሜ. የመንገድ መብራት በ3500ቮ.
24015	ከ1881 ዓ.ም. በፊት ትንሽ መንደር ነበር።
24016	በ1881 ዓ.ም. በፀሐይ ግርዶሽ መካከል ዎቮካ የትንቢት ራዕይ እንደነበረው አለ።
24017	በ1881 ፓውል ጎትሊብ ኒፕኮው የተባለ ጀርመናዊ ክብ የሆነ ዲስክን በስፓይራል በምብሳት ይህ ዲስክ በተሽከረከረ ቁጥር ከፊትለፊቱ የሚመጣውን ብርሃን በቀዳዶቹ በማሾለክ ከሴሌኒይም በተሰራ የካሜራ ግድግዳ ላይ እንዲያርፍ አደረገ።
24018	ቲ.ኤስ. ኤልየት ቲ.ኤስ. ኤልየት በ1881 ዓ.ም. በአሜሪካ ተወልዶ ወደ እንግሊዝ አገር የፈለሰ ስመ ጥሩ ባለቅኔና ጸሐፊ ነበረ።
24019	ከዚህ ጎን በ1881 በጣሊያን አገር ታትሞ ከወጣው የጥናት መጽሄት ሙሉው ፲፪ቱ ግጥሞች ቀርበዋል።
24020	ከተማው በፈረንሳዮች በኡባንጊ ወንዝ ላይ በ1881 ዓ.ም. ተመሠረተ።
24021	ፕሬዝዳንቱ ሥልጣን ላይ የወጡት በ1881 እ.ኤ.አ. ሲሆን በስልጣን ዘመናቸው ምክትል ፕሬዝዳንት አልሾሙም።
24022	ፕሬዝዳንቱ የዴሞክራቲክ ፓርቲ አባል የነበሩ ሲሆን ከሥልጣን የወረዱት እ.አ.አ. በ1881 ነበር።
24023	ለኦርቶዶክስ ክርስቲያኖች በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን እስከ 1881 ዓ.ም. ድረስ ቡና እንደ ተከለከለ ዛሬ በሰፊ አይታወቅም።
24024	በ1881 ዓም የፈረንሳይ ቅኝ አገር እንዳይሆኑ ፈርተው በራሳቸው ልመና በዩናይትድ ኪንግደም ጥብቅና ሥር ገቡ፤ በ1893 ዓም ጥብቅናው ወደ ኒው ዚላንድ ተዛውሮ እስካሁን ድረስ ከኒው ዚላንድ ጋር ተባባሪነት አላቸው።
24025	የእንሰት ዝግጅት፣ 1882 ዓ.ም. ኮባ (ጉናጉና ወይም እንሰት) ኢትዮጵያ ውስጥ ብቻ ለምግብነት የሚጠቅም የተክል አይነት ሲሆን ለምግብ የሚያገለግለው ስር እንሰት በመባል ይታወቃል።
24026	እንዲሁም ከአካባቢው መሪዎች ጋር ውል በመፈራረም አሰብንና ቅርብ ደሴቶቿን ሐምሌ 1882 ቅኝ ግዛቶቹ እንደሆኑ አወጀ።
24027	የአርክ ብረሀን ለኒው ዮርክ ከተማ ለምሳሌ ተሰራ፡፡ -በ1882 ኤዲሰነ የመጀመሪያውን የፐርል ስትሪት የኤልክትሪክ ኃይል ማከፋፈያ ጣቢያውን በማንሀተን በ110ቮ.
24028	የ1882 እ.አ.አ. የእንግሊዝ ግብፆችን ወረራ ተከትሎ ነበር እንግሊዝ በ1898 እ.አ.አ. የግድቡን ስራ የጀመረችው።
24029	ጃዋሃርላል ኔህሩ (1882-1956 ዓም) ከ1939 እስከ 1956 ዓም ድረስ የሕንድ መጀመርያ ጠቅላይ ሚኒስትር ነበሩ።
24030	ዶስቶየቭስኪ ህይወቱ በ1882 ስታልፍ ከ52000 በላይ ሰዎች በቀብሩ ስነ-ስርዓት ላይ ተገኝተው የመጨረሻውን ስንብት አድርገውለታል።
24031	በ1883 ዓ.ም. የጃፓን ንጉሥ አዲስ ዘመናዊ አይነት ሕገ መንግሥት አወጡ።
24032	በ1883 ዓ.ም. በእንግሊዝ ወታደሮች ተሠርቶ ምሽግ ሆኖ ስሙ 'ፎርት ሳሊስቡሪ' ተባለ።
24033	የአሁኑ ከተማ በ1883 ዓ.ም. በጀርመኖች ተሠራ።
24034	መጽሐፉ በ1883 እና 1885 (እ.ኤ.አ) መካከል በ4 ክፍል የተደርሰ ሲሆን በጊዜው ይሰራበት ከነበረው የአስተሳሰብ ዘዴ ለየት ባለ መልኩ የፍልስፍናን እና የግብረገብን ጥናቶች መርምሯል።
24035	ከ1883 በፊት 3 ሰኑስረት ደግሞ በ«መንቱ» ( ምድያም )ና በረጨኑ ( ከነዓን ) ላይ ዘምቶ፣ በ«ሰክመም» ( ሴኬም ) እንዳሸነፋቸው የሚል የሰበክ-ሁ ጽላት አለ።
24036	፫ ሰኑስረት ቢያንስ በከነዓን እስከ ሴኬም ድረስ በ1884 ዓክልበ.
24037	ከአጣብቂኙ ለመገላገልና ከአካባቢው በሰላም ለመውጣት ሲሉ ግብጾቹ በ1884 ከአሉላ ጋር የሄዌት ስምምነት የተባለውን ውል ተፈራረሙ።
24038	አብዱል-ባሃ፣ የመስራቹ የባሃኦላህ ልጅ ባሃኦላህ በ1884 ዓም ካረፈ በኋላ፣ ልጁ አብዱል-ባሃ የባሃይ እምነት እንቅስቃሴ መሪ እስከ 1914 ዓም ድረስ ሆነ።
24039	በ1885 እ.ኤ.አ. የበርሊን ጉባኤ የፖርቱጋል ቅኝ-ግዛት ድንበርን ከወሰነ በኋላ፣ በብሪታኒያ እና ፖርቱጋል ጥረት በኩል የባቡር-መንገድ፣ እርሻና ማዕድን ተሻሻሉ።
24040	በ1885 ዓም በካይሮ የተመሠረተው የቅብጢ ስነ መለኮት መንፈሳዊ ተቋም ከጥንታዊው ተቋም ግንኙነት እንዳለው ይግባኝ ባይ ነው።
24041	ጨወታው በ1885 ዓም በካናዳዊው ዶ/ር ጄምስ ነይስሚስ በአሜሪካ አገር ተፈጠረ።
24042	አርተር የሪፐብሊካን ፓርቲ አባል የነበሩ ሲሆን ከሥልጣን የወረዱት በ1885 እ.ኤ.አ. ነበር።
24043	መስከረም 1885 ላይ አሉላና የሱዳን መሃዲስቶች ኩፊት በተባለ ቦታ ተገናኝተው ራስ አሉላ ጦርነቱን በድል ቢደመድሙም ከሰላን ለመቆጣጠር የነበራቸው እቅድ በጣሊያኖች ወደ ምጽዋ ዘልቆ መግባት ተዘናጋ።
24044	የቀርከሃ ዜና መዋዕል በተባለው ጽሑፍ ዘንድ፣ በ1885 ዓክልበ.
24045	ፕረዝዳንቱ በመጀመሪያ ሥልጣን ላይ የወጡት እ.አ.አ. በ1885 ሲሆን በስልጣን ዘመናቸው ምክትል ፕሬዝዳንት ሁነው የተሾሙት ቶማስ ሄንድሪክስ ነበሩ።
24046	መጀመርያው መጽሐፍ ስለ ሕይወታቸው ከልደታቸው ከ1885 ዓም ጀምሮ እስከ 1929 ዓም እስከ ፋሺስት ወረራ ድረስ ይተርካል።
24047	በ1886 ዓ.ም. በይፋ የታይዋን መቀመጫ ሆነ።
24048	ዣን ካዚሚር-ፔሪዬ (1886-1887) (በ ፈረንሳይኛ ፡ Jean Casimir-Perier) 6ኛ የፈረንሣይ ፕሬዚዳንት ነበሩ።
24049	ቬበር በ1886 ዓም ማክስ ቬበር ( ጀርመንኛ ፦ Max Weber /ቬባ/ 1856-1912 ዓም) የጀርመን አንጋፋ የባሕል ጥናት መሥራች ነበር።
24050	በ1887 ዓ.ም. የጂዮሎጂ ዲግሪ ይዘው ተመረቁ።
24051	በ1887 ዓ.ም. አይሁድና ስድስተኛ የተምሰረተ እምነት ሆነ።
24052	በ1887 ዓ.ም.፣ የብሪታኒያ ደቡብ አፍሪካ ኮባኒያ የዛምቤዚያን ስም ወደ ሮዴዢያ (ለሴሲል ሮድስ) ለወጠ።
24053	ፊታቸውን ከምዕራቡ ግንባር በመመለስ፣ ራስ አሉላ፣ ጣሊያኖችን በዶገሊ (1887) ጦርነት እንዲሁም በኮዓቲት(1888) ጦርነት ድል አደርጓቸው።
24054	ፌሊክስ ፎር (1887-1891) (በ ፈረንሳይኛ ፡ Félix Faure) 7ኛ የፈረንሣይ ፕሬዚዳንት ነበሩ።
24055	በጃፓን ገዥነት (1887- 1937 ዓ.ም. ስሙ ታይሆኩ ተባለ።
24056	እ.ኤ.አ. ከ 1888 ዓ.ም. የዐድዋ ጦርነት ድል እና ከአዲስ አበባው ስምምነት በኋላ ጣሊያን፣ ሌሎች የአውሮፓ መንግሥታት እና አሜሪካ የአገራችንን ሉዓላዊነት በመቀበል ከኢትዮጵያ ጋር ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት መሥርተዋል።
24057	በኒህ ድርብ ጫናዎች ምክንያት 1888 ላይ የኢትዮጵያ ሠራዊት አፈግፍጎ መረብ ወንዝን ተሻገረ።
24058	የአጼ ሱሰንዮስ ዜና መዋዕል በግዕዝ እንደተጻፈና በማኑኤል አልሜዳ ወደ ፖርቱጋልኛ እንደተተረጎመ ፣ በ1888 በሊዝቦን ፖርቱጋል እንደታተመ ከታች በስተግራ ቀርቧል።
24059	በኢትዮጵያ እና ጣልያን መካከል የነበሩ የዚያ ዘመን ውዝግቦች ወደ አድዋ ጦርነት በ ፲፰፻፹፰ (1888) ዓ.ም. አመሩ።
24060	ከ ፲፰፻፹፰ (1888) እስከ ፲፰፻፺፪ (1892) እ.ኤ.አ. ድረስ የነበረው የሰፋ ድርቅ ከኢትዮጵያ ህዝብ በአንድ ሶስተኛ የሚገመተውን ቀጥፎአል።
24061	በ1889 ዓ.ም. በምሽጉ ዙሪያ ከተማ ስላደገ ስሙ ሳሊስቡሪ ሆነ።
24062	በ1889፣ ከደርቡሽ ቃጠሎ የተረፉ የእቴጌ ምንትዋብ መገልገያ እቃዎችና የእርሷንና የልጅ ልጇን አጽማት ይዞ የሚገኝ ሳጥን በዚሁ ቦታ አሁን ይገኛል።
24063	ዓጼ ምኒልክ የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት እስከሆኑበት እስከ 1889 እ.ኤ.አ. ድረስ አቶ መርሻ መንግስትን በኃላፊነት ደረጃ እንዳገለገሉ እስካሁን የሚታወቅ ነገር የለም።
24064	ፊታውራሪ ሀብተ ጊዮርጊስ ዲናግዴ ፊታውራሪ ሀብተ ጊዮርጊስ ዲናግዴ የትውልድ አገራቸው ጨቦ ነው፡፡ በአድዋ ዘመቻ ጊዜ በአሽከር ብዛትና በደግነት ሥራ በጣም የተመሰገኑት ሀብተ ጊዮርጊስ በ1889 ዓ.ም. ፊታውራሪ ተብለው የጦር አበጋዝነቱን ተሹመዋል፡፡
24065	ፕረዝዳንቱ ሥልጣን ላይ የወጡት እ.ኤ.አ. በ1889 ሲሆን በስልጣን ዘመናቸው ምክትል ፕሬዝዳንት ሁነው የተሾሙት ሊቫይ ፒ. ሞርተን ናቸው።
24066	ከቲንግተን ዩኒቨርሲቲ በየአሜሪካ ኢጲስ ቆጶስ ቤተክርስቲያን በ1889 እ.ኤ.አ. ተመሥርቷል።
24067	የመጀመሪያውን የሥልጣን ዘመን የጨረሡት እ.አ.አ. በ1889 ነበር።
24068	እንደገና በ1889፣ በ1883 እና በ1880 ዓክልበ.
24069	ሆኖም ግን ይህ እርግጠኛ ጊዜ አይደለም፣ አንዳንዶች የነቢዩን ዘመን ከ18ኛው እስከ 9ኛው ከክርስቶስ ልደት በፊት በነበሩ ክፍለ ዘመኖች በአንዱ ሊኖር እንዲችል ይገምታሉ።
24070	በ1890 ዓ.ም. የቅኝ አገሩ መቀመጫ ሆነ።
24071	በ1890 ዓ.ም. በተገኘው የናርመር መኳያ ሠሌዳ በተባለው ቅርስ ላይ የናርመር መልክ በሁለቱ ገጾች ላይ ይታያል።
24072	በ1890 ዓ.ም. የቦሊቪያ መንግሥት መቀመጫ በተግባር ከሱክሬ ወደ ላፓዝ ተዛወረ።
24073	በ1890 የኮሌጁ የወርቅ ሜዳሊያ ተሸላሚ በመሆን የኤልክትሪክ ምህንድስና ድግሪውን ጫነ።
24074	ቤተ መጻሕፍቱ በ1890 እ.ኤ.አ. የተቋቋመ ሲሆን ከማዕከላዊ ቤተ መጻሕፍትና ተንቀሳቃሽ ቤተ መጻሕፍት በተጨማሪ ፳፮ ቅርንጫፎች አሉት።
24075	ቅርሱ በ1890 ዓም በነቀን ከተማ ተገኘ።
24076	እንደ አውሮፓ አቆጣጠር በ1890ዎቹ መጀመሪያ ላይ እድሜያቸው አርባ ዓመት ሲሆን አቶ መርሻ ተወልደው ያደጉበትን ሽዋን ለቀው በሐረር አዲስ ኑሮን ጀመሩ።
24077	ንጉሥ ጋምብሪኑስ፣ የመጥመቅ አስተማሪ - ከ1890 ዓ.ም. መጽሔት ጋምብሪቪዩስ (ወይም ጋምበር) የጀርመን መምኅር ዮሐንስ አቬንቲኑስ ባሳተመው ዜና መዋዕል ዘንድ፣ የጀርመንና ሳርማትያ ፯ኛው ንጉሥ ነበረ።
24078	ሁለተኛ በ1890ዎቹ በሪፐብሊካን ወገን ደጋፊዎች መሃል አሜሪካ አገር ከስሜን አሜሪካ ውጭ እንድትስፋፋ የሚያጸድቅ ሃልዮ እንዲሆን ተነሣ።
24079	ይህን ስም ለአካባቢው የሰጡት ጣሊያኖች በጥር 1890 ቅኝ ግዛታቸውን ሲያውጁ ነበር (ተመሳሳይ ስም በጀርመኖች 1870 እና ግብጾች 1860ወቹ በጥቅም ላይ ውለዋል፣ ነገር ግን የትኛውን ክፍል ስሙ እንደሚመለከት ግልጽ አልነበረም)።
24080	ከ1890 በፊት የነበረው የአካባቢው ታሪክ በ«ኤርትራ» ስር የሚጠና ባህይሆንም ስለአዲሱ ኤርትራ ግንዛቤ ስለሚያስጨብጥ ታሪክ ተመራማሪዎች ከ1890 በፊት ያለውንም ታሪክ ማጥናት ተገቢ እንደሆነ ይስማማሉ።
24081	በ፰ኛው ዓመት ወይም በ1891 ዓክልበ.
24082	ማናማልቴል ለዘመናዊ መምህራን መጀመርያ የታወቀው በ1891 ዓ.ም. በታተመ የሥነ ቅርስ መጣጥፍ ነበር።
24083	በ1891 ዓም ሉዊስ ጋልቬዝ ሮድሪጌዝ ደ አሪያስ እሱም የእስፓንያ ዜጋና ጋዜጠኛ ሲሆን አንድ ሠልፍ በዘመቻ ከብራዚል ወደ አክሬ መራ እና በሐምሌ 1891 ዓም «የአክሬ ሪፐብሊክ» ፕሬዚዳንት መሆኑን በአዋጅ አሳወቀ።
24084	በ1891 ዓ.ም. ተመሠርቶ በ1897 ዓ.ም. ዋና ከተማ ከሞምባሳ ወዲህ ተዛወረ።
24085	ኤሚል ሉቤ (1891-1898) (በ ፈረንሳይኛ ፡ Émile Loubet) 8ኛ የፈረንሣይ ፕሬዚዳንት ነበሩ።
24086	ሌላ ሁለት ቁም ነገር ሰነድች አህማደ ሐሲ በ1891 ዓ.ም. እና ኡስማን ኤፌንዲዮ ባብጅ በ1925 ዓ.ም. የጻፉት ሃይማኖታዊ ጽሑፎች (ማውሊድ) በአረብኛ ፊደል ቀረቡ።
24087	በ1892 ዓ.ም. የዳሆመይ መቀመጫ ሆነ።
24088	ከተማው 'ፎርት-ላሚ' ተብሎ በፈረንሳዊው አዛዥ ኤሚል ዣንቲ በ1892 ዓ.ም. ተመሠረተ።
24089	ሪፐብሊኩን በቅርቡ ከብራዚል ጋራ ለማዋሐድ ያሠበው ቢሆንም፣ በሚከተለው መጋቢት 1892 ዓም ግን የብራዚል መንግሥት ሥራዊቱን ልኮ ጋልቬዝን አሠረና ክፍላገሪቱን ወደ ቦሊቪያ ሥልጣን መለሡዋት።
24090	ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ።
24091	ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር ( ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) የካቲት 22 ላይ ነው።
24092	ረንትገን በ1892 ዓም ቭልሄልም ረንትገን ( ጀርመንኛ ፦ Wilhelm Röntgen 1837-1915 ዓም) የጀርመን ፊዚሲስት ነበሩ።
24093	በ1893 ዓ.ም. ፈረንሳዮች አገሩን እንደ ቅኝ አገር ሲያደርጉት፣ ንግሥት ያሙሶ ትንሽ መንደሩን (ንጎኮ የተባለውን) አስተዳደሩት።
24094	አ.አ. 1893 ሥልጣን ከለቀቁ በኋላ ክሊቭላንድ እንደገና በዚሁ አመት የሀገሪቱ ፕሬዝዳንት ለመሆን ችለዋል።
24095	በኅዳር 1893 ዓም ሁለተኛ ሞክረው የአክሬ ኗሪዎች ሁለተኛ «የአክሬ ሪፐብሊክ» አዋጁ፤ ሮድሪጎ ደ ካርቫዮ ፕሬዚደንት ተደረገ።
24096	ከ1893 እስከ 1888 ዓክልበ.
24097	ሉዊ አርምስትሮንግ ሉዊ አርምስትሮንግ (1893-1963 ዓም) ዝነኛ የአሜሪካ ዘፋኝና ሙዚቀኛ ነበሩ።
24098	በ1893 ዓ.ም. የሸለቆው አጻጻፍ በጀርመንኛ በይፋ ከNeanderthal ወደ Neandertal ተቀየረ።
24099	ከ1894 እ.ኤ.አ. ጀምሮ በታላቁ ብሪታን ስትመራ ነበር።
24100	በ1894 ዓም ናንጂንግ ሹዩዋን «ዘመናዊ» ትምህርት ቤት (በጃፓናዊ አራያ) ተደረገ።
24101	ፋሲል ግምብ በ1894ዓ.
24102	አባ ሳሙኤል ወልደ ካህን የራስ ተፈሪ መኮንን (በኋላ ንጉሠ ነገሥት ቀደማዊ ኃይለ ሥላሴ) እና የዘመዳቸው የራስ እምሩ ኃይለ ሥላሴ አስተማሪ 1894-1904 ዓ.ም. ግድም ሁለታቸው በሐረር የኖሩ ልጆች በሆኑበት ጊዜ ነበሩ።
24103	ዳሼል ሃሜት (እ.አ.አ. ከ1894-1961) ታዋቂ አሜሪካዊ ደራሲ ነው።
24104	በ1894 እ.ኤ.አ ዓጼ ምኒልክ የምድር ባቡር ወደ ኢትዮጵያ እንዲገባ ከተስማሙ በኋላ የቅርብ አማካሪዎቻቸው የሆኑት የስዊሱ ተወላጅ አልፍሬድ ኢልግ (Alfred Ilg: 1854-1916) እና ፈረንሳዊው ሌዎን ሸፍነ (Leon Chefneux: 1853- 1927) ለሀዲዱ ግንባታ ሥራ የሚያስፈልገውን መሰናዶ ጀመሩ።
24105	ነገር ግን በዳግማዊ ምኒልክ የተመራው የኢትዮጵያ ሰራዊት ጣሊያኖችን በተደጋጋሚ ድል አደረጋቸው (አምባላጌ-ታህሳስ 1895፣ አድዋ - መጋቢት 1896)።
24106	አንደኛው የኢትዮጵያና ጣሊያን ጦርነት በኢጣሊያ እና ኢትዮጵያ መካከል ከ1895 እስከ 1896 እ.ኤ.አ. ድረስ የተካሄድ ጦርነት ነው።
24107	ማህበሩ የተመሠረተው በ1895 እ.ኤ.አ. ሲሆን በ1904 እ.ኤ.አ. የፊፋ አባል ሆኖአል።
24108	በ1896 ዓ.ም. ክፍላገሩ በይፋ ወደ ብራዚል ተጨመረችና እሳካሁን የብራዚል አክሬ ክፍላገር ትባላለች።
24109	በ1896 ዓም የፈረንሳይ ጊኔ መቀመጫ ሆነ።
24110	በመጨረሻ በኅዳር 1896 ዓም በተዋዋለው በፔትሮፖሊስ ስምምነት ዘንድ፣ ቦሊቪያ ይግባኝ ማለቱን ለብራዚል ለ፪ ሚሊዮን ፓውንድ በመለዋወጥ ሸጠው።
24111	ራስ ደስታ ዳምጠው (1896 - የካቲት 24 ቀን 1937 እ.ኤ.አ. ) በኢትዮጵያ ከፍተኛ ጀብዱ ፈጽመው በጣሊያን ጦር ተማርከው የተገደሉ አርበኛ ነበሩ።
24112	በ1897 ዓ.ም. ሉሳካ ለአለቃው ሉሳካ ተሰይሞ በአውሮፓውያን የተስፋፋ መንደር ነበረ።
24113	በ1897 ዓ.ም. ጣልያኖች በሙሉ ገዙትና የጣልያ ሶማሊያ መቀመጫ ሆነ።
24114	በ1897 ዓ.ም. መንግሥት ከሃይማኖት ግን ተለየ።
24115	የባቡር ሃዲዱ ሥራ በ1897 እ.ኤ.አ ሲጀመር አቶ መርሻ ከኢትዮጵያ በኩል በበላይነት እንዲቆጣጠሩ በምኒልክ አደራ ተጣለባቸው።
24116	ከአድዋ ሽንፈት በኋላ ጣሊያኖች ከኢትዮጵያ ጋር ተፈራርመው አዲስ ገዢ፣ ፈርዲናንዶ ማርቲኒ፣ 1897 ላይ በመሾም ግዛታቸውን ማጽናት ጀመሩ።
24117	ለምሣሌ ኢትዮጵያና እንግሊዝ (ብሪታንያ) በ1897 እ.ኤ.አ. በፈረሙት ዲፕሎማሲያዊ ውል አንቀጽ ሦስት መሠረት ጄልዴሳ ለሁለቱም ሀገሮች ንግድ ክፍት እንድትሆን ስምምነት ላይ ተደርሶ ነበር።
24118	ፕረዝዳንቱ ሥልጣን ላይ የወጡት እ.አ.አ. በ1897 ሲሆን በስልጣን ዘመናቸው ምክትል ፕሬዝዳንት ሁነው የተሾሙት ጋሬት ሆባርት እና ቴዎዶር ሮዝቬልት ናቸው።
24119	ም ዮፍታሄ ንጉሤ(1897-1937 ) ኣ.ም የመሳሰሉ የጥበብ ሰወችን ኣፍርታለች ፡፡ ጎጃም በጤፍ አምራችነት ከታወቁት የኢትዮጵያ ክልሎች ቀዳሚውን ስፍራ ይይዛል።
24120	በ1898 ጣሊያኖች ለቅኝ ግዛታቸው አዲስ ደንብ አወጡ።
24121	ያም ሆነ ይህ የ፫ ሰኑስረት ዘመን መጀመርያ ዓመት የሚቆጠር ከ1898 ዓክልበ.
24122	ይህንን ጥርጣሬ ጸጥ ለማድረግ፣ ተፈሪ በ1898 ዓ.ም. ዳግመኛ በተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ተጠመቁ።
24123	የአገሪቱ ዋና ከተማ ከምጽዋ ወደ አስመራ የተዛወረው በዚህ ወቅት፣ በ1898 ነበር።
24124	ከ1898 እስከ 1908 በተደረጉ ውሎች (ከኢትዮጵያ፣ ከአንግሎ-ግብጻዊ ሱዳንና ከጅቡቲ ጋር) መሰረት የቅኝ ግዛቱ ድንበር ታወቀ።
24125	ኪጋሊ በ1899 ዓ.ም. በጀርመን ግዛት ተመሠረተ።
24126	የአለቃ ታየ ጽሑፎች1899 በአለቃ ታየ ተሰብስበው የተደረሱ ቅኔወችን ፣ እንቆቅልሾችን ፣ ተረትና ምሳሌዎችን ፣ እንግዳ ረዣዣም አባባሎችን (ቀልዶችን?) እና አጫጭር ታሪኮችን ያካትታል።
24127	ይሄውም የሆነው አለቃ ታየ በአስተማሪነት በጀርመን ዩኒቬርስቲ ውስጥ ተቀጥረው በሚሰሩበት በ1899 ዓ.ም. ነበር።
24128	ማለር በ1899 ዓም ጉስታቭ ማለር ( ጀርመንኛ ፦ Gustav Mahler 1852-1903 ዓም) የኦስትሪያ ክላሲካል ሙዚቃ አቀነባሪ ነበር።
24129	ሮቤርት ኮኽ 1899 ዓም ሮቤርት ኮኽ ( ጀርመንኛ ፦ Robert Koch 1836-1902 ዓም) ዝነኛ የጀርመን ሀኪምና ሳይንቲስት ነበረ።
24130	ጪን ሽኋንግ (18ኛው ክፍለ ዘመን ተሳለ።) ጪን ሽኋንግ ( ቻይንኛ : 秦始皇) በ267 ዓክልበ.
24131	በ19ኛው ክፍለ ዘመን ሁለቱ ባቢሎኖች የጻፈው አሌክሳንድር ሂስሎፕ ሃልዮ፣ የናምሩድና የኒኑስ (እንዲሁም የዞራስተር) መታወቂያ አንድ መሆኑ ዋና ነጥብ ነው።
24132	በ19ኛው ክፍለ ዘመን ለምሳሌ እነ ካውሺ፣ ራይማን፣ ወይስትራስ የተባሉት ሂሳብ አጥኝወች ጥግ የተስኘውን አዲስ ጽንሰ-ሃሳብ በመጠቀም ውሽልሽል የነበረውን የካልኩለስ መሰረት በማይነቃነቅ ቋጥኝ ላይ አሳረፉት።
24133	የ19ኛው ክፍለ ዘመን ጀርመን አገር መምህር ማክስ ሚውለር እንደ መሰለው፣ የ«ኪቲም» መታወቂያ በአናቶሊያ ከነበረው ብሔር ከ« ሐቲ » ጋር አንድላይ ነበረ።
24134	በ19ኛው ክፍለ ዘመን የተነሳው ቶማስ ያንግ ይህን ጉዳይ በሙከራ ለማሳየት ቻለ።
24135	በ19ኛው ክፍለ ዘመን ከተደረጉ ሙከራወች የተነሳ ሌላ ቀውስ ተፈጠረ፣ ይኸውም የኤሌክትሮማግኔቲክ ኅልዮት በሚለውና በተጨባጭ ሙከራወች ውጤት መካከል የነበር ልዩነት ነው።
24136	በ19ኛው ሥርወ መንግሥት በአቫሪስ አጠገብ አዲስ ዋና ከተማ ፒ-ራምሴስ ተሠራ።
24137	በ19ኛው ምዕተ-አመት ከዋና ዋናዎቹ የንጉስ ሀውልቶች መካከል የንጉስ ኢዛና ሀውልት ብቻ ሳይወድቅ ተገኝቷል።
24138	በ19ኛው ክፍለ-ዘመን ላይ፣ በተለይ በምዕራብ ዓለም በብዙዎቹ የሳይንስ ሊቃውንት አስተያየት፣ መተራረኩ አፈ ታሪክ ብቻ እንጂ በዕውኑ አይሆንም በማለት ተጠራጠሩ።
24139	በ19ኛው ክፍለ-ዘመን ላይ፣ በተለይ በምዕራብ ዓለም በብዙዎቹ የሳይንስና የሥነ ጽሑፍ ሊቃውንት አስተያየት፣ መተራረኩ አፈ ታሪክ ብቻ እንጂ በዕውኑ አይሆንም በማለት ተጠራጠሩ።
24140	በ19ኛው ክፍለዘመን በተደረገ ጥናት የኒውተን የግስበት ርዕዮት በቂ እንዳይደለ ሳይንቲስቶች ተገነዘቡ።
24141	በ19ኛው ክፍለዘመን፣ የተፈጥሮ ህግን የሚያጠኑ ሰወች በነኒውተን ይሰራበት የነበረው የጊዜ ትርጓሜ የኮረንቲንና ማግኔት ን ጸባይ ለማጥናት እንደማይመች/እንደማይሰራ ተገነዘቡ።
24142	ቆፍ (ወይም ቃፍ) በጥንታዊ አቡጊዳ ተራ 19ኛው ፊደል ነው።
24143	ራስ ጎበና ዳጨ በማዕከላዊት ኢትዮጵያ የሸዋ የባለአባት ቡድን ውስጥ በ19ኛው ክፍለ ዘመን አባል ነበሩ።
24144	ይህ ቋንቋ ከፋርስኛ እና ከዓረብኛ ብዙ ቃላት ተበድሮ ሲሆን ከ19ኛው ምዕተ አመት ጀምሮ ግን በተለይ ለመነጋገርያ እንጂ ለጽሕፈት እምባዛም አይጠቀም ነበር።
24145	ይህ የደረሰ በቱኩልቲ-ኒኑርታ 19ኛው ዓመት እንደ ሆነ ይታወቃል፤ ስለዚህ የአሦርም ዜና መዋዕል በትክክል ለመቆጠር ያስረዳል።
24146	ክልሉ ግን ከ19ኛው መቶ ዘመን በፊት በአውሮጳውያን አልተዘለቀም።
24147	ሆኖም ግን በታሪክ ትልቅ ቦታን ያገኘቸው በ19ኛው ክፍለ ዘመን ዓፄ ቴዎድሮስ የሴባስቶፖል መድፍን የአውሮጳ ሚስዮናውያን የአካባቢውን አንጥረኞችንና ቀጥቃጮችን በማሰለፍ በዚህ ቦታ አስርተው በማስመረቃቸው ነው።
24148	ከዚህ በላይ 19 ባለ ቅጥር ከተሞች ነበራቸውና ብዙ ከብት፣ ፈረሶች፣ ብረታብረት፣ ጨርቃጨርቅና ወይን ከአገራቸው ተበዘበዘ።
24149	ከሞላ ጎደል ደብረ ታቦር(ሳማራ) የ19ኛው ክፍለ ዘመን ኢትዮጵያ ዋና ከተማ በመሆን አገልግላለች።
24150	ነገር ግራኝ ወፍጻሜ ሞቱ በ19ኛው ክፍለ ዘመን የተደረሰ መጽሐፍ ሲሆን ግራኝ አህመድ በዓፄ ልብነ ድንግል መታበይ ምክንያት አገሪቱን ለመቅጣት የመጣ ሃይል አድርጎ የሚያቀርብ ጽሑፍ ነው።
24151	ይህን ሁኔታ ያረጋገጡት በ19ኛው ክፍለ ዘመን የነበር የጀርመን ሂሳብ ተማሪወች ሲሆኑ ጥናቱ እንደ ትልቅ ድል እስካሁን ሲወሳ ይኖርል።
24152	መቀሌ ለዮሐንስ ፬ኛ ዋና ከተማ በመሆን በ19ኛው ክፈለ ዘመን ነው የተመሠረተችው።
24153	ይህም በአውሮፓ ውስጥ በብዙዎቹ እስከ 19ኛ ክፍለ ዘመን ድረስ እንደ ታሪካዊ ዕውነት ይቆጠር ነበር።
24154	ስለዚህ ከ19ኛው ክፍለ ዘመን ጀምሮ ያው ወደ ስሜን የሚሆነው ኮረብታ በእውነት ጎልጎታ ነው ያሚያስቡ ጥቂቶች አይደሉም።
24155	ይሁንና በ19ኛው ክፍለ ዘመን ይህን አስተሳሰብ የሚቃወሙና የብርሃንን ሞገደኝነት የሚያስተምሩ ጥናቶች መታየት ጀመሩ።
24156	የቶሪኖ ቀኖና በተባለው ፈርዖኖች ዝርዝር መሠረት በዚሁ ሥርወ መንግሥት በ19ኛው ሥፍራ ነገሠ፤ የግብጽ ታሪክ ሊቅ ኪም ራይሆልት ከሥነ ቅርስ ሰነዶች እንደሚያስረዳው ግን፣ በመጀመርያ ሥፍራ ከሶበክነፈሩ ቀጥሎ እንደ ነገሠ ይመስላል።
24157	ነፃነት መለሰ፣ ምነው ጃል፤ 19? ዓ.ም.
24158	ለምሳሌ በእንግሊዝ አገር በመጨረሻ 19ኛ ክፍለ ዘመን እንዲህ ለማድረግ የታገለ እንቅስቃሴ ቢኖርም አልተከናወነምና መቸም አልሆነም።
24159	በራምሴስ 19ኛው አመት በቴብስ መቅደስ ዋና ቅስና አገኝቶ ከዚያ ጀምሮ በደቡብ ግብጽ ውስጥ በጠቅላላ ሥልጣን ያዘ።
24160	በሁኔታው ብዙ ሰዎች ቢበሳጩም የ 19 አመትዋ ጥሩነሽ የመጀመሪያዋ ወጣት ባለ ኦሎምፒክ ሜዳል ኢትዮጵያዊ አትሌት አሸናፊ አድርጓታል።
24161	ስለዚህም አሁን በቤ/ክርስቲያኑ የሚገኙ ስዕሎች ባብዛኛው ከ19ኛው ክፍለ ዘመን ዋዜማ የሚመነጩ ናቸው።
24162	ደጃዝማች ባህታ ሃጎስ የአካለ ጉዛይ መሪ የነበረና ብቻውንም ሆነ ከኢትዮጵያ መሪወች ጋር (ለምሳሌ ራስ መንገሻ) በመሆን የጣሊያን ቅኝ ገዥወችን በ19ኛው ክፍለ ዘመን የተዋጋ አርበኛ ነው።
24163	ሮቢንሰን የተባለ የታሪክ አጥኝ ስለ ራስ ጉግሳ ሲናገር «በዚህ በ19ኛ ክፍለ ዘመን አጥቢያ ላይ ራስ ጉግሳ ከሁሉ የኢትዮጵያ መሳፍንት ይልቅ የአገሪቱን አንድነት የበለጠ የሚወክል ነበር።
24164	እንዲሁም በከነዓን በአራማያ በዕብራይስጥ ፊደሎች በሶርያም 19ኛው ፊደል "ቆፍ" ይባላል።
24165	አረቦችና አውሮፓውያን በ19ኛው መቶ ክፍለ-ዘመን ሲደርሱ ብዙ መንግሥቶች በቦታው ነበሩ።
24166	በመጀመርያ ዘይቤው የ19ኛው ክፍለ ዘመን ፖሊቲካዊ መፈክር ሆኖ በጊዜ ላይ ለአሜሪካ መንግሥት በአሕጉሩ ዳር እስከ ዳር መስፋፋት ተራ ታሪካዊ መግለጫ ሆነ።
24167	የኩኔይፎርም ጽሕፈት ማንበብ ዕውቀት ለብዙ መቶ ዓመት ጠፍቶ፣ እንደገና ከ19ኛው ክፍለ ዘመን ጀምሮ ተፈታ።
24168	በእንግሊዝኛው አለም፣ ዱባው ውስጡ እንደ ቡርቡር ቅል ባዶ ተደርጎ አስፈሪ መልክ ተቀርጾበት እንደ ሻማ ማስቀመጫ መደረጉ ከ19ኛው ክፍለ ዘመን ጀምሮ በተለይ የልጆች ልማድ ሆነ።
24169	የተቆረቆረችውም በ19ኛው ክፍለ ዘመን መጀመሪያ በኦሮሞ መሪ አባ መጃል ነበር።
24170	የአኖ ዶሚኒ አቆጣጠር በምዕራብ አውሮፓ ላይኛነት በማግኘቱ የትስብእት ዘመን 1 አመተ ምህረት በአኖ ዶሚኒ 9 እ.ኤ.አ. ሆነ።
24171	ከ1900 አ.ም. አካባቢ የሥነ ቅርስ ሊቃውንት በአናቶሊያ የተመሠረተ መንግሥት « ሐቲ » በተባለ አገር መኖሩን አወቁ።
24172	በ1900 ዓ.ም. በለንደን ፣ እንግሊዝ የታተመው የአማርኛ መልመጃ በእንግሊዝኛ ተጠንቶ በአርምብሩስተር እንደታተመ ይታያል።
24173	በ1900 ዓም ኦስትሪያ ባቡር ወደ ኦቶማን መቄዶን ግዛት ለመሥራት የሚለውን ሀሣብ አሳወቀ።
24174	በጁላይ 1900 እ.ኤ.አ. ሀዲዱ ከጅቡቲ ተነሥቶ ደወሌ ከተባለችው የኢትዮጵያ ድንበር ወረዳ ሲደርስ በተደረገው የምረቃ ስነሥርዓት ላይ ዓጼ ምኒልክን ወክለው ተገኝተዋል።
24175	ግድም፦ ማረሻ ( በሱመር ) *1900 ዓክልበ.
24176	መታወቂያ የ«አምራፌል» ስዕል በ1900 ዓም ግድም በሩስኛ በታተመ የአይሁዶች መዝገበ ዕውቀት እንደ ታየ፤ እንዲያውም ግን ይህ የሃሙራቢ ቅርስ ይሆናል።
24177	የብርጭቆ ኢንዱስትሪ የጀመረው ምናልባት 1900 ዓክልበ.
24178	የምእራቡን ዓለም ፍልስፍና እስክ 1900 ድረስ ቅርጽ እንዳስያዙ የሚነግርላቸው ፈላስፋዎች የሚከተሉት ናቸው፡
24179	ይህም ዓረብ ብረት በ1 ዓም ግድም በታንዛኒያ ይሠራ ጀመር፤ በአውሮጳ ግን ዓረብ ብረት ከ900 ዓም ያህል በፊት አልተሠራም።
24180	ከ1900 - 2015 እ.ኤ.አ. ከ8.0 በላይ የሆኑት መንቀጥቀጦች፣ ክቡ የሞቱት ብዛት ያሳያል።
24181	የድሬዳዋ ጣቢያ በ1900ዎቹ እ.ኤ.አ. የኢትዮጵያና የጅቡቲ ምድር ባቡር ድርጅት (የቀድሞው ፍራንኮ-ኢትዮጵያ ምድር ባቡር ድርጅት) አንድ የ784 ኪ.ሜ ርዝመት አንድ በቸኛ መስመር ያለው ሲሆን ይህ መስመር የኢትዮጵያን ዋና ከተማ አዲስ አበባንና ጅቡቲ ከተማን የሚያያይዝ ነው።
24182	፮ ትምህርት ቤቶች በ1900 እ.ኤ.አ. የስያትል መንግስታዊ ትምህርት ቤቶች ( እንግሊዝኛ ፦ Seattle Public Schools) በስያትል ከተማ በአሜሪካ በዋሽንግተን ክፍለ ሀገር የሚገኝ የሕዝብ ትምህርት ቤት ሥርዓት ነው።
24183	የፊደሎቹ ፍች የገለጸው ሊቅ እንግሊዛዊው ፍራንሲስ ልወልን ግሪፊስ በ1901 ዓ.ም. ነበር፡፡ ዳሩ ግን እስከ ዛሬ ድረስ ቋንቋው እራሱ በደንብ አይታውቅም፡፡
24184	ፕረዝዳንቱ ሥልጣን ላይ የወጡት እ.አ.አ. በ1901 ሲሆን በስልጣን ዘመናቸው ምክትል ፕሬዝዳንት ሁነው የተሾሙት ቻርልስ ፌርባንክስ ናቸው።
24185	ፕሬዝዳንቱ የሪፐብሊካን ፓርቲ አባል የነበሩ ሲሆን ከሥልጣን የወረዱት እ.አ.አ. በ1901 ነበር።
24186	አል-ጋዛሊ (የ1901 ዓም ስዕል) አቡ ሐሚድ ሙሃማድ ኢብን ሙሃማድ አል-ጋዛሊ (1050-1104 ዓም አካባቢ) ዝነኛ የፋርስ ፈላስፋና የሱኒ እስልምና ሱፊ (ደርቡሽ ወይም ባኅታዊ) ነበረ።
24187	ኪንዳቱ ከ1901 እስከ 1878 ዓክልበ.
24188	ኢቢ-ሲን ከ1901 እስከ 1879 ዓክልበ.
24189	በኡር ንጉሥ ኢቢ-ሲን ዘመን (1901-1879 ዓክልበ.) የዑር መንግሥት ኃይል እየወደቀ ነበር።
24190	ኦሊቨር ላፈርጅ (እ.አ.አ. ከ1901-1963) ታዋቂ አሜሪካዊ ደራሲ ነው።
24191	በ1902 እ.ኤ.አ ድሬዳዋ ስትቆረቆር የከተማውና አካባቢዋ አስተዳዳሪና የድሬዳዋ ጉምሩክ የመጀመሪያው ኃላፊ ሆኑ።
24192	ም ተከናውኖ የተወሰኑ ክፍሎቹ ለአገልግሎት በቅተዋል፡፡ ሙሉ ቁመና የያዘው ደግሞ ከአስር ዓመት በኋላ በ1902ዓ.
24193	ከጅቡቲ የተነሳው የባቡር ሀዲድ እ.ኤ.አ. በ1902 ዛሬ ድሬዳዋ ካለችበት ቦታ ሲደርስ በአቶ መርሻና በፈረንሳዊው ሌዎን ሸፍነ መሪነት አዲስ ከተማ እንዲቆረቆር ትእዛዝ ተሰጠ።
24194	የሀዲድ ግንባታው ከተጀመረ ከአምስት ዓመት በኋላ በ1902 እ.ኤ.አ. ድሬዳዋ ወደፊት ከተመሠረትችበት ቦታ ደረሰ።
24195	ግንባታው በ1902 እ.አ.አ. ተጠናቆ ክፍት የሆነው ዲሴምበር 10፣ 1902 ሲሆን ሙሉ ዲዛይን የተደረገው በዊሊያም ዊልኮክስ ( William Willcocks) እና በጊዜው በነበሩ መለስተኛ መሃንዲሶች ነበር።
24196	በ1902 እ.ኤ.አ. አጼ ምኒልክ ለእንግሊዝ ባሮ ወንዝ ላው አንድ ወደብ እንዲጠቀም ይፈቅዱና በ1907 እ.ኤ.አ. በስራ ላይ ከቀረጥ ቢሮ ጭምር ይውላል።
24197	እምዬ ቴሬሳ እምዬ ቴሬሳ (1902-1989 ዓም) በኦቶማን መንግሥት ከአልባኒያዊ ዘር እንደ «አኘዘ ቦሓጂው ተወልደው ወደ ሕንድ አገር የፈለሱት መበሊት እና ሰባኪ ነበሩ።
24198	ኖርማን ማክሊን (እ.አ.አ. ከ1902 – 1990) ታዋቂ አሜሪካዊ ደራሲ ነው።
24199	ጎጃም የቅኔ ትምህርት በስፋት የሚሰጥበት ፡እንዲሁም እንደነ የፍቅር እስከ መቃብር ደራሲ ሀዲስ ኣለማየሁ (ዶ ር) (1902- 1996 )ኣ.
24200	በ1903 አ.አ. ግን አብራም አባቱን ስለ ጣኦታት እንዳያመልካቸው፤ ሕያው እግዚአብሔርን ብቻ እንዲያመልክ ለመነው።
24201	ከዛ በ1903 እ.ኤ.አ. የጀርመን ቅኝ ግዛት ሆነች።
24202	ማርጋሬት ላንዶን (እ.አ.አ. ከ1903-1993) ታዋቂ አሜሪካዊት ደራሲ ነበረች።
24203	በ1904 ዓም ግን በዉቻንግ ከተማ በሆነው ሁከት ሠራዊቱ ከነአለቆቻቸው ጋር ለአብዮት እርዳታቸውን ሰጡ።
24204	በ1904 ዓም በሢንኃይ አብዮት ዘመን የቻይና ሕዝብ አንድላይ ጉንጉናቸውን ቈረጡ።
24205	በዚያ ሜዳ ላይ ታላላቅ የእግር ኳስ ጨዋታዎችን ለማዘጋጀት የፈለጉ ገስ እና ጆሴፍ ሚየርስ የተባሉ ወንድማማቾች ኮንትራቱን እስካገኙበት ጊዜ ድረስ ለለንደን አትሌቲክስ ክለብ እስከ እ.ኤ.አ 1904 ድረስ አገልግሏል።
24206	ይህም እስከ 1904 ዓም እስከ ሢንኃይ አብዮት ድረስ ቆየ።
24207	ከዚህ በላይ ከ1904 ዓ.ም. ጀምሮ የቤንዚን መኪና አጀማመር ዘዴ እጅግ ከለለ።
24208	ለሁለት ወር ያህል በ1904 ዓም የቻይና ሪፐብሊክ መጀመርያ ሽግግር መንግስት ፕሬዚዳንት ነበሩ።
24209	የጻዛጋ እና ሓዛጋ ትውፊት በአማርኛ ፣ ትግርኛ እና ግዕዝ የተቀናበረ መጽሐፍ ሲሆን ወደ ፈረንሳይኛ ተተርጉሞ በ1904ዓ.
24210	ብሬት ሆሊደይ (እ.አ.አ. ከ1904-1977) ታዋቂ አሜሪካዊ ደራሲ ነው።
24211	ክም ኢል-ሱንግ ይፋዊ ስዕል ክም ኢል-ሱንግ (1904-1986 ዓም) ከ1940 እስከ 1986 ዓም ድረስ የስሜን ኮርያ መጀመርያ ፕሬዚዳንት / ሊቀ መንበር ነበረ።
24212	ከዚህ ሁለት ዓመት በኋላ በ1905 ዓክልበ.
24213	የጤና፣ የገበያ ኢኮኖሚ እንዲሁም ቁሳዊ ፍጆታ መስፋፋት በ1905ዓ.
24214	አንስታይን ሳይንቲስቶቹ የገቡበትን ችግር በማስተዋል በ1905 መፍትሄ አቀረበ።
24215	በመጀመርያው ባልካን ጦርነት 1905 ዓም የሞንተኔግሮና የሰርቢያ ሠራዊት ሳንጃኩን በቶሎ ያዙ።
24216	ይህ ካርታ በ1905 እ.ኤ.አ. ወይም በ1897 ዓ.ም. ተሠራ።
24217	ሬሞን ፑዋንካሬ (1905-1912) (በ ፈረንሳይኛ ፡ Raymond Poincaré) 10ኛ የፈረንሣይ ፕሬዚዳንት ነበሩ።
24218	አይን ራንድ (እ.አ.አ. ከ1905 – 1982) ታዋቂ አሜሪካዊት ደራሲና ፈላስፋ ነበረች።
24219	አንሪ ማቲስ 1905 ዓም ፎቶ አንሪ ማቲስ ( ፈረንሳይኛ ፦ Henri Matisse) ዝነኛ የፈረንሳይ ሰዓሊ ነበሩ።
24220	በ1906 ዓ.ም. ስሙ ከሳንክት ፔቴርቡርግ ወደ ፔትሮግራድ ተቀየረ።
24221	አቶ መርሻ በከተማውና አካባቢው አስተዳዳሪነት እስከ 1906 እ.ኤ.አ. ድረስ ካገለገሉ በኋላ ለሚቀጥሉት ሃያ ዓመታት ማለትም ጡረታ እስከወጡብት ጊዜ ድረስ የኢሳ ግዛቶች እና የባቡር ሀዲዱ ጥበቃ ሀይል ኃላፊ በመሆን ሰርተዋል።
24222	መቆፈሩ በአሜሪካ አገር ሰዎች በ1906 ዓም ተጨረሰ።
24223	በአራተኛው ዘመነ መንግሥት(1906 ዓክልበ.) እንደ ተመለከተ፣ አሞራውያን በአገሩ ውስጥ በጣም በመብዛታቸው ምክንያት፣ እነሱን ለመከልከል ሹ-ሲን ከጤግሮስና ከኤፍራጥስ ወንዞች መኃል ታላቅ ግድግዳ ሠርቶ ነበር።
24224	በኩኔይፎርም ጽሕፈት በሱመርኛ ተጽፎ መጀመርያው ክፍል ተገኝቶ በ1906 ዓ.ም. በትርጉም ታተመ።
24225	ኦስትሪያ ሀንጋሩ በ1906 ዓም ( 1ኛ አለማዊ ጦርነት ሲጀመር) ኦስትሪያ-ሀንጋሪ ከ1859 ዓም እስከ 1911 ዓም ድረስ የነበረ ታሪካዊ መንግሥትና ግዛት ነበር።
24226	መጀመርያው ታላቅ አለማዊ ጦርነት በ1906 ዓ.ም. በጀመረበት ወቅት ሁቨር ከራሳቸው ኪስ ለጋሥነት አውጥተው 120,000 አሜሪካውያን ቱሪስቶችና ሠራተኞችን ከአውሮፓ ወደ አገራቸው አስመለሷቸው።
24227	አለቃ ታዬ በ1906 ዓ.ም ከጻፉት የኢትዮጵያ የሕዝብ ታሪክ፣ ኅሩይ ወልደሥላሴ በ1913 ዓ.ም. ከጻፉት ዋዜማ፣ እና በ1919 ዓ.ም. ራስ ተፈሪ (በኋላ ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ለቻርልስ ረይ ካቀረቡት ዝርዝር የተወሰደው ልማዳዊ ነገሥታት ዝርዝር እዚህ ታች ይከተላል።
24228	አለቃ ታዬ በ1906 ዓ.ም ከጻፉት የኢትዮጵያ የሕዝብ ታሪክ፣ ኅሩይ ወልደሥላሴ በ1913 ዓ.ም. ከጻፉት ዋዜማ፣ እና በ1919 ዓ.ም. ራስ ተፈሪ (በኋላ ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ለቻርልስ ረይ ባቀረቡት የኢትዮጵያ ነገሥታት ዝርዝር ዘንድ፣ ከኩሽ መንግሥት መጀመርያ ነገሥታት አንዱ አመን የሚባል አለ።
24229	በ1906 ዓም አንደኛው የዓለም ጦርነት ሲጀመር ጃፓን ደሴቶቹን ከጀርመን ያዛቸው፤ በሁለተኛው የአለም ጦርነት ግን በ1936 ዓም አሜሪካ ከጃፓን ያዛቸው።
24230	የፖርቶ ኖቮ ኗሪት በ1906 ዓ.ም. የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር (1998 ዓ.ም.) 238,199 ሆኖ ይገመታል።
24231	አርሰር ኮነን ዶይል በ1906 ዓም አርሰር ኮነን ዶይል ( እንግሊዝኛ ፦ Arthur Conan Doyle 1851-1922 ዓም) የስኮትላንድ ልብ ወለድ ጸሐፊ ነበረ።
24232	በርነርድ ሾ በ1906 ዓም ጆርጅ በርነርድ ሾ ( እንግሊዝኛ ፦ George Bernard Shaw 1848-1943 ዓም) የአየርላንድና የዩናይትድ ኪንግደም ቴያትር ደራሲና ጸሐፊ ነበረ።
24233	ወደ ትግርኛ ተተርጉሞ በ1907 በፍሬ ወልዱ ኪሮስ የታተመው ዛንታን ጻዛጋን ሓዛጋን ይሰኛል።
24234	በኑብካውሬ ፪ አመነምሃት ዘመነ መንግሥት በ፴፫ኛው ዓመት (1907 ዓክልበ.
24235	በኑብካውሬ ዘመነ መንግሥት በ፴፫ኛው ዓመት (1907 ዓክልበ.
24236	በ1907 ዓ.ም. በ1ኛ ዓለማዊ ጦርነት መጀመርያ ፈረንሳዮች ያዙት።
24237	ጄምስ ጆይስ 1907 አም ጄምስ ጆይስ (1874-1933 ዓም) ዝነኛ የአየርላንድ ጸፈፊ ነበሩ።
24238	በ1908 ዓ.ም. ቃጣር የእንግሊዝ ግዛት ሲሆን፣ እሱ ዋና ከተማ ሆነ።
24239	የኒጄር የውጭ ጉዳይ ሚንስትር እና ፕሬዚደንት ሀማኒ ዲዮሪ ሱዱሬ በሚባል የምዕራብ ኒዤር ክፍል በ1908 ዓ/ም ተወለዱ።
24240	እንዲሁም ከ1908 ዓ.ም. ጀምሮ የሰኑሢ እስልምና ወገን አለቃ ነበሩ።
24241	ዘመናዊው የእናቶች ቀን የተከበረው በ1908 እ.ኤ.አ. አና ጃርቪስ የተባለች ሴት እናቷን ለመዘከር ባዘጋጀቸው ዝግጅት ነው።
24242	ሉዊስ ለአሞር (እ.አ.አ. ከ1908-1988) ታዋቂ አሜሪካዊ ደራሲ ነው።
24243	በ1909 ዓም በመጨረሽው ንጉሥ ዳግማዊ ኒኮላይ ዕረፍት በአብዮት ወቅት የሩስያ ግዛት ተጨረሰና የሶቭየት ኅብረት ተነሣ።
24244	ክዋሜ ንክሩማህ የተወለዱት በ1909 እ.ኤ.አ. ደቡባዊ ምዕራብ ጋና (ቀደም ሲል ጎልድ ኮስት) ንክሮፉል በምትባል ከተማ ነው።
24245	ከዚያም በገንዘብና በዲፕሎማሲያዊ ችግር ሥራው ለሰባት ዓመት ተቋርጦ በ1909 እ.ኤ.አ. እንደገና ሲጀመር አቶ መርሻ በድጋሚ ግንባታውን እንዲቆጣጠሩ በዓፄ ምኒልክ ተጠየቁ።
24246	ዕውነተኛ ኢየሱስ ቤተ ክርስቲያን በቤጂንግ ቻይና በ1909 ዓ.ም. የተመሠረተ ነፃ ቤተ ክርስቲያን ነው።
24247	ፕረዝዳንቱ ሥልጣን ላይ የወጡት እ.አ.አ. በ1909 ሲሆን በስልጣን ዘመናቸው ምክትል ፕሬዝዳንት ሁነው የተሾሙት ጄምስ ሼርማን ናቸው።
24248	አሞራውያን አሸነፉ፣ በ1909 ዓክልበ.
24249	ፕሬዝዳንቱ የሪፐብሊካን ፓርቲ አባል የነበሩ ሲሆን ከሥልጣን የወረዱት እ.አ.አ. በ1909 ነበር።
24250	የ፭ ሚና ክብደት መለኪያ፤ «ሹ-ሲን የሱመርና የአካድ ንጉሥ» ይላል ሹ-ሲን ከ1909 እስከ 1901ዓክልበ.
24251	ከ1909 እስከ 1919 ዓ.ም. ስሙ በሶቭየቶች ፖልቶራትስክ ተባለ።
24252	ከበደ ሚካኤል (1909-1991) በደብረ ብርሃን ከተማ ኣካባቢ፣ ገርም ገብርኤል አጥቢያ ጥቅምት ፳፫ ቀን ፲፱፻፱ ዓ.ም.ተወለዱ። ወደ አዲስ አበባ እንደ መጡ መጀመሪያ በአሊአንስ ኢቲዮ-ፍራንሴዝ በኋላም በላዛሪስት ሚሲዮን ትምህርታቸውን ተከታተሉ።
24253	በ1910 ዓ.ም. ዋና ከተማው ወደ ሞስኮ ተመለሰ።
24254	ከዚያ እስከ 1910 ዓ.ም. የሩስያ ዋና ከተማ ነበረ።
24255	ለልጅ ምክር ለአባት መታሰቢያ በብላቴን ጌታ ኅሩይ ወልደ ሥላሴ ለመጀመሪያ ጊዜ በ1910 ዓ.ም በኢትዮጵያ ማተሚያ ቤት ለህትመት የበቃ ጽሁፍ ሲሆን ይዘቱ ከአባት ወደ ልጅ የተሰነዘረ ምክር ነው።
24256	ትዌይን በ1910 ዓ.ም አርፎ ሬዲንግ፣ ኮኔቲከት ውስጥ በድኑ አርፏል።
24257	ሲሌሲያ ለረጅም ጊዜ የጀርመን ክፍላገር ሆኖ ከተማው እስከ 1910 ድረስ በጀርመን ውስጥ ይገዛ ነበር።
24258	ሪቻርድ ፋይንማን (1910-1980) የ20ኛው ክፍለ ዘመን እውቅ የተፈጥሮ ህግጋት መርማሪ ነበር።
24259	የላይቤሪያ አገሬ ሴቶች በ1910 እ.ኤ.አ. መኔ ሰዎች (ከመንዴ ወታደሮች የመጡ) አካባቢውን ከተቆጣጠሩ በኋላ ቫይ የሚባል የማሊ ግዛት ከፈረሰ በኋላ ለመሰደድ የተገደደ ብሔር ወደ ግራንድ ኬፕ ማውንት (Grand Cape Mount) የሚባለው ሥፍራ ፈለሱ።
24260	በ1911 ዓ.ም. ሕገ መንግሥት መሠረት ከፊንላንድ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን ጋር የጋርዮሽ ብሔራዊ ቤተክርስቲያን ነው።
24261	በ1911 ዓ.ም. ስሙም ወደ ብራቲስላቫ ተቀየረ።
24262	ከሐያ ዓመታት አድካሚ ስራ በኋላ በ1911 ተሰርቶ ተመርቋል።
24263	ሄንሪ ፎርድ 1911 ዓም ሄንሪ ፎርድ (1855-1939 ዓም) የአሜሪካ ነጋዴና የፎርድ ሞቶር ድርጅት መስራች ሲሆኑ በመኪና ታሪክ አንጋፋ ሚና አጫውተዋል።
24264	በዚህ ወቅት የህዝቡ ብዛት 191፣127 እንደሆነ ሊታወቅ ቻለ።
24265	በ1912 ዓ.ም. ደግሞ በዌልስ ውስጥ የእንግሊዝ ቤተ ክርስቲያን ከመመሠረት ተነቀለ።
24266	በ1912 ዓ.ም. የቤልጅግ ቅኝ አገር መቀመጫ ወደዚያ ከቦማ ተዛወረ።
24267	ቅኝ አገራት በ1912 ዓ.ም.
24268	በኡር ንጉሥ አማር-ሲን ፯ኛው ዓመት (1912 ዓክልበ.) የኤብላ ንጉሥ ይጠቀሳል።
24269	የግዛቱም ጫፍ በ1912 ዓም ያህል ተከሰተ።
24270	ፍሬድሪክ ማንፍሬድ (እ.አ.አ. ከ1912 – 1994) ታዋቂ አሜሪካዊ ደራሲ ነው።
24271	የብሪታንያ መንግሥት በጫፉ፣ 1912 ዓም የብሪታንያ መንግሥት (British Empire) ኢንግላንድና ስኮትላንድ በ1699 ዓም እንደ ታላቅ ብሪታንያ ከተዋሐዱ ጀምሮ ከሌሎች ባህር ማዶ ጥገኛ ግዛቶች ጭምር ማለት ነው።
24272	ከ1913 ዓ.ም. አስቀድሞ ዑዝበክ እና ሣርት እንደ ተለያዩ የቱርክ ቀበሌኞች ይቆጠሩ ነበር።
24273	ከ1913 ዓም በፊት ስሙ ቨርኒይ ሲሆን በዚያን አመት ወደ አልማ-አታ ተቀየረ።
24274	በ1913 ዓም የነበሩት ክፍሎች፦ ሥነ ጥበብ ፣ ትምህርት ፣ ግብርና ፣ ምህንድስናና ንግድ ነበሩ።
24275	ከ1913 ወዲህ ግን የሶቭየት መንግሥት "ሣርት" የሚለው ቃል ስድብ ነውና እንግዲህ ሁለቱ ሕዝቦች ዑዝበክ ይባሉ ብሎ ዐዋጀ።
24276	በ1913 ምርጫ የምክትል ፕሬዚዳንት ዕጩ ሆኑ።
24277	የዚህ ጥናት ዉጤት በአራት ቶሞች በ1913 ታትሟል።
24278	አሌክሳንድረ ሚየራን (1913-1916) (በ ፈረንሳይኛ ፡ Alexandre Millerand) 12ኛ የፈረንሣይ ፕሬዚዳንት ነበሩ።
24279	ዊልሰን ራውልስ (እ.አ.አ. ከ1913 – 1984) ታዋቂ አሜሪካዊ ደራሲ ነው።
24280	ቦርሔስ በ1913 ዓም ሖርሔ ልዊስ ቦርሔስ ( እስፓንኛ ፦ Jorge Luis Borges) 1891-1978 ዓም) የአርጀንቲና ጸሓፊ ነበር።
24281	ኦገስት 1914 እ.ኤ.አ. ንጉሳዊቷ ጀርመን ከፈረንሳይ ጋራ ባደረገችው ጦርነት በሉክሰምበርግ ላይ ወረራ በማካሄድ የሉክሰምበርግን ገለልተኝነት ጥሳለች፡፡ ይሄ ሁኔታ ጀርመን የባቡር ሐዲዱን መጠቀም እንድትችል አድርጓቷል፡፡ በዚሁ ሁኔታ ከፈረንሳይ ነጥቃዋለች፡፡ ይሁንና ከጀርመን ሰፈራ ባሻገር ሉክሰምበርግ አብዛኛውን ነጻነቷን እና የፖለቲካ ስልቶቿን እንድታስቀጥል ሁኔታዎች ተመቻችተውላታል፡፡
24282	መግዛት የጀመረው በ1914 ነው።
24283	በተጨማሪ በ1914 ዓ.ም. የትሪፖሊታኒያ ክፍላገር ኤሚር ሆኑ።
24284	የተለያዩ ቦታዎች ከተዋሃዱ በኋላ ዩጋንዳ በ1914 እ.ኤ.አ. ቅርጿን ያዘች።
24285	ትምህርቷን በ1914 እንዳጠናቀቀች ወደ ቻይና ነው ያቀናችው።
24286	በአማር-ሲን ፭ኛው ዓመት ግን (1914 ዓክልበ.) ዛሪቁም እንደገና የሱስን ኤንሲ ወደመሆን ተዛወረ፤ በዚያ እስከ ሹ-ሲን ፬ኛው ዓመት (1906 ዓክልበ.) ቆየ።
24287	የተመሠረተው በ1914 እ.ኤ.አ. ሲሆን የፊፋ ዕውቅና ያገኘው በ1923 እ.ኤ.አ. ነው።
24288	በርናርድ ምላሙድ (እ.አ.አ. ከ1914 – 1986) ታዋቂ አሜሪካዊ ደራሲ ነው።
24289	በትግራይ ውስጥ ለጥቂት ወራት ከቆየ በኋላ በ1915 ተያዘና ፍቼ ታሰረ።
24290	በ1916 ዓ.ም. የመንግሥታት ማኅበር ሯንዳ-ኡሩንዲ ለቤልጅግ ሥልጣን ሲሰጥ፣ ከተማው የመንግሥት መቀመጫ ሆነ።
24291	በ 1916 ዓ.ም. አንካራ የቱርክ ዋና ከተማ ሆነ።
24292	በዚህ ሁኔታ ላይ እያለ አልበርት አንስታይን በ1916 የአጠቃላይ አንጻራዊነት ርዕዮተ አለሙን በመጽሃፍ አቀረበ።
24293	አዲሱ የዑዝበክ ሬፑብሊክ በ1916 ዓ.ም. ሲፈጠር ደግሞ ብዙ ዑዝበኮች ምንም ደስ ባይሉም ይፋዊው "ዑዝበክ" የተባለው ቋንቋ የ"ሣርቶች" ቀበሌኛ ተደርጎ ነበር።
24294	ደቡባዊ ሮዴዢያ እራሱን የሚያስተዳድር የብሪታኒያ ግዛት በ1916 ዓ.ም. ሆነ።
24295	የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 1,916,100 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 1,171,000 ሆኖ ይገመታል።
24296	ጋስቶን ዱሜርግ (1916-1923) (በ ፈረንሳይኛ ፡ Gaston Doumergue) 13ኛ የፈረንሣይ ፕሬዚዳንት ነበሩ።
24297	ከ1916 እስከ 1932 ዓ.ም. አዲሱ ይፋዊ ዑዝበክኛ ቋንቋ የተጻፈው በላቲን ፊደል ሲሆን ከዚያ በኋላ በስታሊን ዐዋጅ በቂርሎስ ፊደል ብቻ ሆኖ ነበር።
24298	ጆን ዲ ማክዶናልድ (እ.አ.አ. ከ1916-1986) ታዋቂ አሜሪካዊ ደራሲ ነው።
24299	ከ1917ቱ የሩሲያ አብዮት በፊት ፖድስክ በኢንደስትሪ ከበለጸጉ የሩሲያ ከተሞች ቀደምት ተርታ ነበር።
24300	ሆ ቺ ሚን በ1917 እ.ኤ.አ. በፈረንሳይ ወዝአደሮች ትግል ውስጥ በቀጥታ ተሳታፊ በመሆን የፈረንሳይ ሶሻሊስት ፓርቲ አባል ሆነ።
24301	እስከ 1917 ዓም ድረስ ስሙ ኖቮኒኮላየቭስክ ተባል።
24302	ሀዲዱ አዲስ አበባ የደረሰው እ.ኤ.አ. በ1917 ራስ ተፈሪ መኮንን (በኋላ ዓፄ ኃይለሥላሴ) አልጋ ወራሽ በነበሩበት ጊዜ ነበር።
24303	በ ምእራፍ አስራ ዘጠኝ ፩፱ ቁጥር ፩፯ አስራ ሰባት እስከ ፪፩ ሃያ አንድ ቅዱስ ቁርአን 19-17.
24304	በ1917 ዓ.ም. በአዲስ አበባ ከተማ ተወለዱ፤ በልጅነታቸውም የቤተክህነት ትምህርት ከተማሩ በኋላ፣ በ1926 ዓ.ም. በተፈሪ መኮንን ትምሕርት ቤት ገብተው እስከ ጣልያን ወረራ ድረስ ዘመናዊ ትምህርት ተከታትለዋል፡፡
24305	ባካፋ የመጨረሻውን የጎንደር ቤተመንግስት አስገንብቶ እ.ኤ.አ. መስከረም 19፣ 1730 ላይ በህመም ምክንያት በሞት አረፈ።
24306	የነጋዴው ሚስት (1918) በቦሪስ ኩስተዲቭ ሚስት በጋብቻ ሥርዓት ውስጥ ለወንዱ ተጣማሪ የሆነችዋ ሴት መጠሪያ ነው።
24307	በተከታዩ አማር-ሲን ዘመን (1918 ዓክልበ.) የአሹር ኤንሲ ሆነ።
24308	አማር-ሲን ከ1918 እስከ 1909 ዓክልበ.
24309	በአዲስ ሱመራዊ ኡር መንግሥት ጊዜ በንጉስ አማር-ሲን ዘመን (1918-1909 ዓክልበ.) ሐማዚ ከጠቅላይ ግዛቶቹ አንድ ነበር።
24310	በተከታዩ በአማር-ሲን ጊዜ (1918-1909 ዓክልበ.) በኡር ሠራዊት ውስጥ አንዱ ክፍል ሉሉባዊ ሆኖ፣ አገራቸው በኡር መንግሥት ሥልጣን እንደ ተቆጠረ ይመስላል።
24311	ራስ ጉግሳ ወሌ (ከ1918 - 1930 የበጌምድር አስተዳዳሪ) በደብረታቦርና አካባቢው ብዙ ቤ/ክርስቲያኖችን ያሠሩት በዚሁ ጊዜ ነበር።
24312	ከዚያም ጆን ሎጊ ቤርድ በ 1918 ዓ.ም. (26 January 1926 እ.ኤ.አ.) የመጀመሪያውን የቴሌቪዥን መግለጫ ሰጠ።
24313	በ1919 ዓ.ም. የሚሲሲፒ ወንዝ በሃይል ሲጎርፍ ታላቅ አስጊ ሁኔታ ፈጠረ።
24314	ይህ መረጃ የሚገኘው በ1919 ዓ.ም. ራስ ተፈሪ (በኋላ አጼ ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ) ለጸሐፊው ቻርልስ ረይ ካቀረቡት ልማዳዊ የኢትዮጵያ ነገሥታት ዝርዝር ላይ ነው።
24315	ይህም አረብኛ ጽሕፈት ደግሞ በቀድሞው ሶቭየት ኅብረት ከ1919 ዓም አስቀድሞ ለካዛክኛ ይጠቀም ነበር።
24316	የኬበክ ሥፍራ በካናዳ የኬበክ ጠረፍ በካናዳ መንግሥት በ1919 ዓም የተወሰነ ቢሆንም ኬበክ አንዳንዴ በላብራዶር ክፍል ላይ ይግባኝ ትላለች።
24317	የ እየሱስ አወላለድ በመጀመርያ የተጠቀሰዉበ ሱራ መርየም ቁጥር ፳ (ሃያ) ላይ ነዉ መርየም ለገብርኤል ቅዱስ መንፈስ በ(ኢስላም) ጂብሪል መጥቶ ለገን ትወልጃሽ ሲላት ያለ ወንድ እንዴት ስትል የጠየቀችዉ (19:19) ፦ እኔ ንጹሕን ልጅ ለአንቺ ልሰጥሽ፣ የጌታሽ መልክተኛ ነኝ አላት።
24318	ማይክል አንጄሎ ቡናሮቲም ይህን ጽሁፍ የወሰደው ከዮሐንስ ወንጌል ምእራፍ 19 19ነው።
24319	በጠቅላላ ለ፴፰ ዓመታት (ምናልባት 1919-1881 ዓክልበ.) እንደ ነገሠ ይጻፋል።
24320	ከ1919 እስከ 1983 ድረስ በሩስኛ አሽካባድ ተባለ።
24321	ዴቪድ ሳሊንገር (እ.አ.አ. ከ1919 – 2010) ታዋቂ አሜሪካዊ ደራሲ ነው።
24322	" መጋቢት 19 ቀን (1930) ውጊያው ማለዳ የጀመረ በአስራአንድ ተኩል አበቃ።
24323	በ1920 ዓ.ም. የዓለሙ መጀመርያው ቴሌቪዥን ስርጭት ፈተና ሲደረግ መጀመርያው ትርዒት የሁቨር ቃል ንግግር ነበረ።
24324	በ1920 ፊልሙ ሜትሮፖሊስ፣ የባቢሎን ግንብ በአለማዊ መንግሥት ሁለተኛ ይሰራል።
24325	አቶ መርሻ በ1920ኛዎቹ እ.ኤ.አ. አጋማሽ ገደማ በጡረታ ተገለሉ።
24326	ሬይ ከሚንግ የተባለው ልብ ወለድ ጸሃፊ በ1920 ስለ ጊዜ ሲጽፍ " ሁሉ ነገር በአንድ ጊዜ እንዳይፈጸም የሚያደርገው ነገር.
24327	ይህ ፕሮቴክቶሬት በ1920 እ.ኤ.አ. የኬንያ ግዛት ተብሎ ተሰይሟል።
24328	በዚህ በድሮው ቤተክርስቲያን ፈንታ አዲስ ቤተክርስቲያን በጣሊያኑ አርክቴክት ኢ ጋሎ አቅድ መሰረት 1920 ላይ ተሰራ።
24329	ኦክሌይ ሃል (እ.አ.አ. 1920) ታዋቂ አሜሪካዊ ደራሲ ነው።
24330	ሀዲይኛ ከንግግር ቋንቋነት አልፎ የጽሑፍ ቋንቋ መሆን የጀመረው በ1920ዎቹ ዓለም አቀፍ የእንግሊዝ መጽሐፍ ቅዱስ ማኅበር መጽሐፍ ቅዱስን በሀዲይኛ ቋንቋ አስተርጉሞ ካሳተመበት ወቅት ጀምሮ እንደሆነ መረጃዎች ይጠቁማሉ።
24331	ሮዘቨልት በ1920 ዓ.ም. የኒው ዮርክ አገረ ገዥ ሆኑ።
24332	እንዲያውም የኦርቶዶክሱ ቤተክርስቲያን ከኢትዮጵያ የኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን ጋር በነበረው ጥብቅ ግንኙነት ምክንያት ከ1920ወቹ ጀምሮ ለቅኝ ገዥወቹ ከፍተኛ ተቃውሞ ይመጣ የነንበረው ከኒሁ አብያተ ክርስቲያናት ሆነ።
24333	በ19ኛው ክፍለ ዘመን መጨረሻና በ20ኛው ክፍለ ዘመን መጀመሪያ በተፈጠረው ሰላምና መረጋጋት ምክንያት የአውሮጳ ስልጣኔ ወደ ሀገር እንዲገባና ንግድ እንዲዳብር እንዲሁም ፖለቲካዊ ኢኮኖሚያዊና ማኅበራዊ ለውጥ እንዲመጣ ከደከሙት በርካታ ኢትዮጵያውያን መካከል እንዱ ነበሩ።
24334	በ19ኛዉ ክፍለዘመን መጨረሻ በመጀመሪያዉ አጋማሽ በ20ኛዉ ክፍለዘመን መጀመሪያ ኢትዮጵስት ዠ- ጋሊቢ የኢትዮጵያን ጥናት በፈረንሳይ መሰረተ።
24335	በራሽያ የኢትዮጵያ ጥናት በ19ኛዉና በ20ኛዉ ክፍለዘመን በዓለም አቀፍ ኢትዮጵስቶች መካከል የራሽያ ተመራማሪወች ከፍተኛዉን ቦታ ይዘዉ ይገኛሉ።
24336	ኅልውነት በ19ኛውና በ20ኛው ክፍለ ዘመን በተነሱ የአውሮጳ (ፈረንጅ) ፈላስፎች የተጠና የፍልስፍና አይነት ነው።
24337	ባለውፈው መስከረም 19 2005 ዓ.ም. 83 ዓመታት ሲሆኑ አርፈዋል።
24338	በኪርጊዝስታን እስከ 1920 ዓም ድረስ በአረብኛ ጽሕፈት (በፋርስኛ አልፋቤት) ይጻፍ ነበር፤ ከ1920 እስከ 1932 ዓም ድረስ በላቲን ጽሕፈት (የአንድ አይነት ቱርኪክ አልፋቤት) ተጻፈ፣ ከ1932 ዓም እስካሁን በቂርሎስ ጽሕፈት (የኪርጊዝኛ አልፋቤት) ተጽፏል።
24339	ስለ ውጭ ጉዳይ ፖሊሲ የክላርክ ሰነድ በ1920 ተጽፎ ሁቨር ፕሬዝዳንት እየሆኑ በ1922 ግልጽ ሆኖ ወጣ።
24340	እንዲሁም በ1920ዎቹ በሥነ ቅርስ በጤቤስ አካባቢ የ60 ወታደሮች አስካሬኖች በውግያ ተገድለው የመንቱሆተፕ ስም በከፈናቸው ላይ ታትሞ ተገኝተዋል።
24341	እስከ 1921 ዓ.ም. ድረስ ስሙ ድዩሻንቤ ሲሆን ስታሊን ግን ከተማውን ስታሊናባድ ሰየመው።
24342	ኩሊጅ ለሁለተኛ ዘመን ለማገልገል እምቢ ብለው በ1921 የፕሬዚዳንት ምርጫ ጊዜ ሁቨር የሬፑብሊካን ወገን ዕጩ ሆኑ።
24343	ፕረዝዳንቱ ሥልጣን ላይ የወጡት እ.አ.አ. በ1921 ሲሆን በስልጣን ዘመናቸው ምክትል ፕሬዝዳንት ሁነው የተሾሙት ካልቪን ኩሊጅ ናቸው።
24344	ከዚህ ከጥቂት ወራት በኋላ የ1921 ዓ.ም. የእስቶክ ገበያ ውድቀት በመከሠቱ የአገሩ እንዲሁም የመላ አለም ምጣኔ ሀብት ወደ 'ታላቁ ጭፍግግ' በ1 አመት ውስጥ ቶሎ ወረደ።
24345	አልበርት አንስታይን በ1921 አልበርት አይንስታይን በ1895 ዓ.ም ነበር የሁለተኛ ደረጃ ትምህርቱን ሳያጠናቅቅ በኤሌክትሪካል ኢንጂነሪንግ ዲፓርትመንት ገብቶ በድግሪ ለመረቅ በስዊስ ( ዙሪክ ከተማ) የምዝገባ ማመልከቻውን ያስገባው።
24346	ሴርጆ ሌዮኔ (1921 – 1981 ዓም) ታዋቂ ጣልያናዊ ፊልም ዳይሬክተር ነበረ።
24347	ፒተር ኡስቲኖቭ ስር ፒተር አለክሳንደር ኡስቲኖቭ (ከሚያዚያ 1921 - መጋቢት 28 ቀን፣ 2004 እ.ኤ.አ. ) የነበረ የእንግሊዝ ተዋናይ፣ ጸሃፊና ተውኔት ደራሲ ነበር።
24348	ጄን ሌንግተን (እ.አ.አ. 1922) ታዋቂ አሜሪካዊት ደራሲ ነች።
24349	ያንጊዜ ዘመናዊ ሕገ መንግሥት በአጼ ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ የታወጀ ቢሆንም ቀድሞ በ1922 ዓ.ም. በፍትሐ ነገሥት መሠረት አዲስ የወንጀል ሕግ ተሰጠ።
24350	ይህ ከ1922 እስከ 1897 ዓክልበ.
24351	ሻርለት ማክላውድ (እ.አ.አ. ከ1922 – 2005) ታዋቂ ካናዳዊ- አሜሪካዊ ደራሲ ነበረች።
24352	በ1923 ዓ.ም. ሰዋሰው ታደሰ፤ ዳሩ ግን በአዶልፍ ሂትለር ዘመን ደግሞ በጀርመን ስለ ተከለከለ ቋንቋው ከዚያ በኋላ ሊከናውን አልቻለም።
24353	የሴኬም ንጉሥ ኤሞርን አጠፉ፣ በ1923 ዓክልበ.
24354	ኢትዮጵያ መጀመርያ ዘመናዊ ሕገ መንግሥት የተቀበለችው በ1923 አመተ ምኅረት በአጼ ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ የታወጀ ሲሆን የሕግ አማካሪ ቤቶች በሁለት ያስከፈለ ነው።
24355	ፕረዝዳንቱ ሥልጣን ላይ የወጡት በቀዳሚው በዋረን ሃርዲንግ መሞት በ1923 እ.ኤ.አ. ሲሆን ሁለተኛ ዘመን (አራት ዓመታት) በምርጫ አገኝተው በጠቅላላ ፮ ዓመታት ገዙ።
24356	ከጉታውያን ዘመን ቀጥሎ፣ የኡር መንግሥት ንጉሥ ሹልጊ በሉሉቢ በ1923-1922 ዓክልበ.
24357	ፖል ዱሜ (1923-1924) (በ ፈረንሳይኛ ፡ Paul Doumer) 14ኛ የፈረንሣይ ፕሬዚዳንት ነበሩ።
24358	ኢዲ አሚን ኢዲ አሚን ዳዳ (1923-2003 እ.ኤ.አ) ከ1971 እ.ኤ.አ እስከ 1979 እ.ኤ.አ የኡጋንዳ መሪ ነበር።
24359	ኖርማን ማይለር (እ.አ.አ. ከ1923 – 2007) ታዋቂ አሜሪካዊ ደራሲ ነው።
24360	ተስፋዬ ሳህሉ ( 1924 እ.ኤ.አ. ተወልደው) በኢትዮጵያ ቴሌቪዥን ላይ ስመጥርና የተወደዱ ተዋናይና በተለይም የሕፃናትና የልጆች ተረተኛ ናቸው።
24361	የተስፋ ቁልፍ በ1924 ዓ.ም. ግድም በጃማይካዊው ሰባኪ ሌናርድ ፒ ሃወል የተጻፈ የራስታፋራይ እንቅስቃሴ ጽሑፍ ነው።
24362	አልቤር ለብረን (1924-1932) (በ ፈረንሳይኛ ፡ Albert Lebrun) 15ኛ የፈረንሣይ ፕሬዚዳንት ነበሩ።
24363	ከ1924 እስከ 1982 ዓም ድረስ ስሙ ጎርኪ ነበር።
24364	መንግሥቱ ለማ (1924-1988) በጣሊያን ወረራ ዋዜማ በሀረር ሀደሬ ጢቆ መካነ ሥላሴ ተወልዶ ከቆሎ ተማሪነት ተነስቶ የለንደን ስኩል ኦፍ ኢኮኖሚክስ ደቀመዝሙርነት እስከመሆን በቅቶ የቅኔ ቤት ሊቅነት ሳይበቃው የአማርኛ ሥነ ጽሑፍ ቀደምቶች መሃከል ለመደብለቅ የበቃ ኢትዮጵያ ካፈራቻቸው ድንቅ ገጣምያን ፀሃፌ ተውኔቶች አንዱ ነው።
24365	በ1924 ዓ.ም. የፕሬዚዳንት ምርጫ እንደገና ሲቀርብ፥ 20 ሺህ በመጀመርያው አለማዊ ጦርነት ልምድ ያላቸው የድሮ ወታደሮች ከነቤተሰቦቻቸው በዋና ከተማው በዋሺንግቶን ዲሲ ሠፈሩ።
24366	በ1925 ዓ.ም. መጀመርያ የሂትለር ናዚ ወገን ከጓደኞቹ ወገን ጋር በራይክስታግ ምክር ቤት ትብብር መንግሥት ለመሥራት በቂ መንበሮች አልነበራቸውም።
24367	በ1925 ምርጫ ተቃራኒው ፍራንክሊን ሮዘቨልት በሰፊ መጠን አሸነፉና በሳቸው ፈንታ ፕሬዚዳንት ሆኑ።
24368	ጄምስ ሳልተር (ትውልድ 1925 እ.አ.አ.) ታዋቂ አሜሪካዊ ደራሲ ነው።
24369	በታላቁ ጭፍግግ ሳቢያ ፕሬዚዳንት ሄርበርት ሁቨር በጣም ስላልተወደደ በ1925 ምርጫ ሮዘቨልት ሁቨርን አሸነፏቸው።
24370	ለስሊ ኮንግ (1925 ዓ.ም.- 1963 ዓ.ም.) ቻይናዊ- ጃማይካዊ የሙዚቃ አምራች ነበረ።
24371	በዘመናቸው መጨረሻ በ1925 ዓ.ም. 25 ከመቶ አካለ መጠን ከደረሱት ሰዎች ሥራ ፈት ሆነው ነበር።
24372	ከይንዝ በ1925 ዓም ጆን መይነርድ ከይንዝ ( እንግሊዝኛ ፦ John Maynard Keynes 1875-1938 ዓም) የእንግሊዝ ምጣኔ ሀብት ሊቅ ነበር።
24373	ከኡር ንጉሥ ሹልጊ ፵ኛው ዓመት (1926 ዓክልበ.) ጀምሮ የሱስን ኤንሲ (ከንቲባ ወይም ገዥ) ነበረ።
24374	ይሁንና ያለሥልጠና የጀመሩትን ትምህርት በ1926 እ.ኤ.አ. የአክራውን አቺሞታ ኮሌጅ ተቃለቅለው የመምህርነት ምሥክር ወረቀት በማግኘት በተለያዩ የካቶሊክ ትምህርት ቤቶች አስተምረዋል።
24375	እርሱ አድጎ ሻውካንግና ቢትዎደዱ ሜ ከ1926 እስከ 1906 ዓክልበ.
24376	እርሱ አድጎ ከ1926 እስከ 1906 ድረስ አመጸኖቹን ተዋጉ፣ በመጨረሻ በ1906 ሃን ዥዎን አሸንፎ ሻውካንግ ንጉሥ ሆነ።
24377	የሂትለር እብደት እየተራመደ በ1926 ዓም የሀንጋሪ ሕዝብ ደግሞ «አርያኖች» ተደረጉ፣ በ1928 ዓም የጃፓን ሕዝብ እንኳን በይፋ «አርያኖች» ተደረጉ፤ በ1934 ዓም የፊንላንድ ሕዝብ ወደ «አርያኖች» በሂትለር ዐዋጅ ተጨመሩ።
24378	በ1927 ዓም ሻህ (ንጉስ) ሬዛ ሻህ ሀገሩ በውጭ አገራት ዘንድ «ኢራን» በመባል እንዲታወቅ ጠየቀ።
24379	አዲስ አበባ ( ቪድዮ)፣ 1927 ዓ.ም. ከጣሊያን ወረራ በፊት የአዲስ አበባ ከተማ ሠፈሮች ስያሜያቸውን ያገኙት በተለያዩ ምክንያቶችና አጋጣሚዎች ነው።
24380	በ1927 ኸርበርት አይቭስ የሰኘው የቤል ላብራቷር ተቀጣሪ 16 የምስል ገጽታ በሰከንድ ከዋሽንግተን ዲሲ ወደ ኒውዮርክ ከተማ በሽቦ መላክ ቻለ።
24381	የኢትዮዽያ ምድር ጦር በ1927 አ/ም ተመስርቶ በ1983 አ/ም የፈረሰ የሙዚቃ ቡድን ነበር።
24382	ከ1928 ዓ.ም. ጀምሮ ፐሽቶ ከዳሪ ፋርስኛ ጋራ ከአፍጋኒስታን ሁለት ይፋዊ መደበኛ ቋንቋ አንድ ነው።
24383	በ1928 ዓ.ም. ማልትኛና እንግሊዝኛ የደሴቱ መደበኛ ቋንቋዎች ተደረጉ።
24384	በ1928 ዓም በአሜሪካዊው ጋዜጣ ዘ ኒው ዮርክ ታይምዝ አንቀጽ ስለ አንካራ ዩኒቬርሲቴ አዲስ ክፍል፣ «የቋንቋ፣ የታሪክና የመልክዓ ምድር ትምህርት ቤት» በመግለጽ፦ : ሱመርራውያን፣ ቱርኮች ሆነው፣ ከመካከለኛ እስያ ተነሥተው፣ ስለዚህ ልሳናት ሁሉ ደግሞ እዚያ ተጀመሩና መጀመርያ በቱርኮቹ ተጠቀሙ።
24385	በዚህ አምባ ላይም ለአስር ዓመታት ያህል በእስር ከቆየ በኋላ ጥቅምት 1928 መሞቱ ይፋ ሆነ።
24386	ደራሲ በዓሉ ግርማ በኢላባቡር ክፍለ ሀገር ሱጴ በምትባል ሥፍራ በ1928 ዓ.ም. ተወለዱ።
24387	ሳትራ ፓሪስ ፈረንሳይ ሲወለድ፣ እዚያው ተምሮ 1928ዓ.
24388	በማይጨው አካባቢ ግጥሚያ በ 1928 ዓ.ም. በጣልያ ጦርነት ጊዜ የፋሺስት ሃያላት በመሳርያዎች ምክንያት ድል አድርገው ወደ አዲስ አበባ ቀረቡ።
24389	ጣልያ ኢትዮጵያን በወረረው ጊዜ ከ1928 ዓ.ም. ጀምሮ ታዋቂ አርበኛ ሲሆኑ በ1929 ዓ.ም. ተይዘው ተገደሉ።
24390	በ1928 ዓ.ም. በጦርነት ጊዜ የፋሺስቶች ሠራዊት ከተማዋን ወርረው ዋና ከተማቸውም አደረጉዋት፤ እስከ 1931 ድረስ የኢጣልያ ምስራቅ አፍሪቃ አገረ ገዥ ነበረባት።
24391	የተመሠረተው በ1928 እ.ኤ.አ. ሲሆን በ1948 እ.ኤ.አ. የፊፋ አባል ሆኗል።
24392	ከ1928 ዓ.ም. እስከ 1953 ዓ.ም. የከተማው ስም ሲዩዳድ ትሩሒዮ ይባል ነበር።
24393	አኒዩስ፣ አቨንቲኑስና ሌሎች ጸሐፍት እንደሚሉ ሄርኩሌስ ሊቢኩስ በ1929 ዓክልበ.
24394	ሥልጣኔና እንጉርጉሮው በስነ-ልቡና ተመራርማሪው ሲግመንድ ፍሮይድ በ1929 ዓ.ም. የተጻፈ እንዲሁም በ1930 ዓ.ም በጀርመንኛ የታተመ መጽሃፍ ነው።
24395	ሁለተኛው መጽሐፍ ከ1929 እስከ 1934 ዓም ያለውን ወቅት ይዘርዝራል፤ ይህም ኢትዮጵያ ከጣልያን ነጻ ሆና ወደ ዙፋናቸው የተመለሱበት ዘመን ነው።
24396	ከ1929 ዓም ሕገ መንግሥቱ ጀምሮ የመንግሥት ሃይማኖት ተከለከለ፣ ልዩ ሁነታ ከሮማ ካቶሊክ ቤተ ክርስቲያን በ1965 ዓም ተነቀለ።
24397	የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ዝርዝር ከ1929 እ.ኤ.አ. እስከ 2001 እ.ኤ.አ. ፦
24398	እስከ ነሀሴ 1929 ድረስ የበላይ ዘለቀ ተከታዮች ከ30 እንከ 50 የሚደርሱ ወንድሞቹ ብቻ ነበሩ።
24399	ሮዘቨልት በጣም ስለተወደደ በ1929 ዓ.ም. ምርጫ ለሁለተኛ የ4 አመት ዘመን ተመለሱ።
24400	በ1930 እ.ኤ.አ. ኦጊዲ በተባለች የናይጄሪያ ግዛት ከአዜያህ ኦካፎ እና ከጃኔት አቼቤ ተወለድ።
24401	በ1930 እ.ኤ.አ. ከተካሄደው የመጀመሪያው የዓለም ዋንጫ ጀምሮ ሁሉም የዓለም ዋንጫ ሻምፕዮን አገራት (ብራዚል፣ አርጀንቲና፣ እንግሊዝ፣ ፈረንሣይ፣ ጀርመን ፣ ኢጣልያ፣ እስፓንያ እና ኡራጓይ) በዚህ ውድድር ውስጥ ተሳታፊ ናቸው።
24402	በ1930 የመጀመሪያ ፓርላማ ምክትል ፕሬዘደንት ሆኑ።
24403	ጆን ባርት (እ.አ.አ. 1930) ታዋቂ አሜሪካዊ ደራሲ ነው።
24404	ይህ ጽሑፍ ግን በ1930 ዓክልበ.
24405	ወደ ተማሪዎች እንቅስቃሴ ታሪክ ስንመለከት ወደ 1930ዎቹ በጣት የሚቆጠሩ የተማሪዎች እንቅስቃሴ የእነ ዶር መላኩ በያን ዘመንን መዳሰስ ግድ ይላል።
24406	ነገር ግን በ1930ዎቹ መጨረሻ ላይ አይን ያወጣ የአፓርታይድ ዘረኝነት ተጀመረ።
24407	በዚህ ዓይነት ከብዙ ጥረትና ትግል በኋላም በ1930 እ.ኤ.አ. የኢንዶቻይና ኮሚኒስት ፓርቲን (ኋላ የቬትናም ሠራተኞች ፓርቲ፤ ዛሬ ደግሞ የቬትናም ኮሚኒስት ፓርቲ) መሠረተ።
24408	ፍሮይድ የአይሁድ ሃይማኖት ተከታይ ስለነበር በ1930ወቹ የሱ መጽሃፎች ተሰብስበው እንዲቃጠሉ ናዚወች አደረጉ።
24409	ቆላድባ የተመሰረተችው በ1930ዎቹ መጀመሪያ አካባቢ ነው።
24410	ኤ.አ. 1930 በ18 ዓመቷ ዩናይትድ ስቴትስን ጎበኘች እናም ከፍሬድ ትራምፕ ጋር ተገናኘች።
24411	ኬቮርክ ናልባንዲያን ማርሽ ተፈሪ የተሰኘውን እና የኢትዮጵያ ብሄራዊ መዝሙር ሆኖ እስከ እ.ኤ.አ. 1930-1974 ያገለገለውን ሙዚቃ (ግጥሙ የዮፍታሄ ንጉሴ ነው) የደረሰ ነው።
24412	በ1930ወቹ መጨረሻ ላይ አንድ-አምስተኛ (20%) የሚሆኑት የአገሬው ሰዎች በከተማ ይኖሩ ነበር።
24413	በ1930-33 ዓ.ም. ባሉት ጊዜያትም በአዲስ አበባ “ዘ ስኮላ ፕሪንሲፔ ፒዮሞንቴ” በተባለው የጣሊያኖች ትምሕርትቤት ገብተው ጣልያንኛ ቋንቋ አጥንዋል፡፡
24414	ጣሊያናዊው አሌሳንድሮ ኮርቴ በ1930 ጥናቱን ሲያካሂድ በእኒህ ህንጻዎች የአጣጣሚ ሚካኤል ቄስ ይኖሩ እንደነበር ሳይዘግብ አላለፈም (ገጽ 38)።
24415	ግድግዳው ላይ የተሰሩ ብዙ ጌጦች የነበሩት ሲሆን እንደ ጣሊያናዊው አመዶ የ1930 ጥናት የማግኔት ኮምፓስ ወደ ግድግዳዊ ሲጠጋ ኮምፓሱ በሃይል ዘውሮ ወደ 80 ዲግሪ እንደሚጠጋ ይጠቃሳል።
24416	በ1931 ዓ.ም. እስካሁንም ድረስ ደግሞ የቂርሎስ አልፋቤት ይፋዊ ሆነ።
24417	በ1931 ዓም ወደ አሜሪካ ፈለሰ።
24418	በ1931 ጆን ዴይ ኩባንያ የፐርል በክን ሁለተኛ ወጥ ልብ-ወለድ ድርስት የሆነውን ስሙር መሬትን አሳተመ።
24419	በ 1931 ዓ.ም. መንደሪቱ በጀርመን ሉፍትቫፈ (የአየር ኀይል) በቦምብ በጣም ተደበደበች።
24420	ሰኔ 1931 እነ በላይ ዘለቀ ወደ ማርቆስ ልንዘምት ነው ክተት ብለው አወጁ።
24421	የኢትዮጵያ ባንክ በ1931 ሲፈጠር ደብረታቦር ውስጥ ቅርንጫፍ ቢሮ በሁለት ተቀጣሪወች በዚያኑ አመት ተከፈተ።
24422	እስከ 1931 ዓ.ም፣. ድረስና እንደገና ከ1937 እስከ 1941 ዓ.ም. ድረስ የአገሩ ስም በይፋ ሳያም ነበረ።
24423	በ1932 ዓ.ም. ግን የሶቭየት ኅብረት በግፍ ጨመረው።
24424	እንዲያውም ወደኋላ፣ እስከ 1932ዓ.
24425	በካዛክስታን ከ1932 ዓም እስካሁን የሚጻፈው በቂርሎስ ጽሕፈት ሲሆን በቅርቡ ወደ ላቲን ጽሕፈት ለመመለስ የሚል እቅድ አለ።
24426	የወሎ ድንበር በየዘመኑ የመስፋት እና የመጥበብ ሁኔታዎች የሚታይበት ሲሆን በአንዳንድ የታሪክ አጋጣሚዎች እስከ አሰብ ድረስ ይሰፋ ነበር፡፡ ከጣልያን ጦርነት ቀጥሎ በ1933 ዓ.ም. አምሐራ ሳዩንት፣ አዛቦ፣ ላስታ፣ ራያ ፣ ዋግ እና የጁ ይፋዊ የወሎ ግዛቶች ሆኑ።
24427	ሚያዝያ ፳፯ አደባባይ ወይንም የአራት ኪሎ ሐውልት አዲስ አበባ ከጣሊያን አገዛዝ በ1933 ዓ.ም. ነጻ ስለወጣችበት ቀን ማስታወሻ የቆመ ሐውልት ነው።
24428	ከኮንጎ የመጣ የቤልጅግ ሠራዊት በ 1933 ዓ.ም. የጣልያንን ሠራዊት አሸንፎት 1500 ወታደሮች ማርኮ አሶሳን ያዘ።
24429	እንዲሁም በ1933 ምርጫ ለሦስተኛ ዘመንና በ1937 ምርጫ ለአራተኛ ዘመን ተመረጡ።
24430	በ1933 ታትሞ የነበረው የኢትዮጵያ 2 ብር በ1932 ታትሞ የነበርው የኢትዮጵያ 100 ብር በ1961 ታትሞ የነበረው የኢትዮጵያ 1 ብር በ1966 ታትሞ የነበረው የቆቃ ግድብን የሚያሳየው የኢትዮጵያ 50 ብር በ 1966 ታትሞ የነበረው የምጽዋን ወደብ የሚያሳየው የኢትዮጵያ 1 ብር አንድ ብር ላይ ያለው እረኛ ፎቶ።
24431	ፍኖተሰላም ከተማ የተቆረቆረችው በ 1933 ዓም ነው፡፡ፍኖተሰላም በክልሉ ከሚገኙ የሪፎርም ከተሞች ስትሆን፣ የከተማ አስተዳደር፣ ማዘጋጃ ቤት፣ 3 የከተማና 2 የገጠር ቀበሌዎች አላት፡፡ በ2003 ዓ.ም የተዘጋጀ መዋቅራዊ ፕላንም አላት፡፡ ፍኖተ ሰላም ማለት መልካም መንገድ ወይም ጉዞ እንደማለት ሲሆን ይህንንም ስም ያወጡላት ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ እንደሆኑ ይነገራል።
24432	የኢጣልያ ሠራዊት በኢትዮጵያውያን አርበኞች ተደናቅፎ በእንግሊዝ ጭፍሮች ዕርዳታ በታላቅ ከተሸነፈ በኋላ፤ ዓፄ ኃይለ ሥላሴ በግንቦት 1933 ወደ አዲስ አበባ ተመለሱ ይህም ቀን ከወጡ ልክ ከ5 አመቶች በኋላ ነበር።
24433	የ1934 እ.ኤ.አ. ፊፋ የዓለም ዋንጫ ፪ኛው የፊፋ የዓለም ዋንጫ ሲሆን ከግንቦት ፲፱ እስከ ሰኔ ፫ ቀን ፲፱፻፳፮ ዓ.ም. በኢጣልያ ተካሄዷል። የእግር ካስ ቡድኖቹ ለመጀመሪያ ጊዜ ማጣሪያ ማለፍ የነበረባቸው በዚህ የዓለም ዋንጫ ነበር። የ፴፪ ሀገራት ቡድኖች ሲሳተፉ ከነዚህም ውስጥ ፲፮ቱ ማጣሪያውን ማለፍ ችለዋል። ኢጣልያ ቼኮስሎቫኪያን ፪ ለ ፩ በመርታት ዋንጫውን ወስዷል።
24434	የፖርቱጋል ጊኔ መቀመጫ በ 1934 ዓ.ም. ሆነ።
24435	ከ1934 እስከ 1937 ዓ.ም. በ2ኛው አለማዊ ጦርነት የጃፓን ሃያላት ሲንጋፖርን በግፍ ያዙ፤ በዚህም ወቅት የከተማው ስም ሾናንቶ ተብሎ ይሉት ነበር።
24436	በ1935 እ.ኤ.አ. ጣልያን ኢትዮጵያን በወረረችበት ጊዜ ይህን ሀውልት በጊዜው በነበረው የፋሽስት ኢጣሊያ ገዝ ትዕዛዝ መሰረት የጣልያን ወታደሮች የኣክሱምን ሓውልት ከወደቀበት ኣንስተው ወደ ሮም ወሰዱት።
24437	የጆን ዴይ ኩባንያ አሳታሚ የነበረው ሪቻርድ ዋልሽ ኋላ ላይ (1935) የፐርል በክ ሁለተኛ ባሏ ለመሆን በቅቷል።
24438	የስፐርሰን በ1935 ዓ.ም. ሲሞቱ ሀሣቡ በሥራ እንዳይውል ተደረገ።
24439	በሞንጎልያ ግን በ1935 ዓ.ም. ይህ ባሕላዊ ጽሕፈት በቂርሎስ አልፋቤት ተተካ።
24440	በዚህ ጊዜ የፋሺስት አገዛዝ እንደ ጦር ምርኮ እና የሮም ግዛት መስፋፋት ምልክት አድርጎ በመውሰድ በሮም አደባባይ ላይ እንዲተከል አድርጓል (ምንም እንኳን አገዛዙ በአምስት አመታት ወስጥ የነበረ ቢሆንም ይህም እ.ኤ.አ. ከ1935 በ1941 ንጉሠ ነገስት ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ወደ ኢትዮጵያ እስከተመለሱበት ጊዜ ያለው ማለት ነው)።
24441	ዶናልድ ሃሪንግተን (እ.አ.አ. ከ1935-2009) ታዋቂ አሜሪካዊ ደራሲ ነው።
24442	በአዚህ ጥቃት ጊዜ ዓፄ ኃይለሥላሴ በ ፲፱፻፴፭ (1935) እ.ኤ.አ. በሊግ ኦፍ ኔሽንስ (League of Nations) ፊት የሚታወስ ንግግር በአማርኛ አደረጉ።
24443	በ1936 አ.አ. ግን አብራም መቅደሱን ጣኦታቱንም በሙሉ አቃጠላቸው።
24444	ከ1936 ጀምሮ ኤርትራ የኢኮኖሚ እድገት ማሳየት ችሏል።
24445	በ1936 ጀርመን ሃገር ተደርጎ የነበረውን የኦሎምፒክ ውድድር በቴሌቭዥን ሊሰራጭ ቻለ፣ ህዝቡም ውድድሩን እቤቱ ሆኖ ቀጥታ ሲካሄድ ለማየት ቻለ።
24446	ኤ.አ. 1936 ትዳር ይዘው በጃማይካ ኢስቴትስ ክዊንስ መኖር ጀመሩ።
24447	ደበበ እሸቱ ( 1936 ዓ.ም. ተወልደው) ስመ ጥሩ ተዋናይ ሲሆኑ በእሁኑ ጊዜ የቅንጅት ቃል አቀባይ ሆነዋል።
24448	ተዋናይት ኢንግርድ በርግማን ስትታለል በ1936 ዓም ፊልም «የጋዝ ብርሃን» የጋዝ ብርሃን ማድረግ በዘመናዊ ምዕራባውያን ፖሊቲካ ዘይቤ ሲሆን በአጠቃላይ «ማታለል» ማለት ነው።
24449	ጋምቤላ በጣሊያን የምሰራቅ አፍሪካ ግዛት በ1936 እ.ኤ.አ. ተጠቃላ፥ በ1941 እ.ኤ.አ. በአንድ ከባድ ውጊያ በኋላ ወደ እንግሊዝ አስተዳደርነት ትዘዋውራ ነበር።
24450	የኢትዮጵያ ነጻነት በጣልያን ወረራ ከ ፲፱፻፴፮ (1936) እስከ ፲፱፻፵፩ (1941) እ.ኤ.አ. ድረስ ቢጠቃም በጀግኖችዋ መከታ ተጠብቋል።
24451	ከ1936-41 ድረስ አብዛኛውን የአግሬውን ወንድ ቀጥሮ ያሰራ የነበረው የቅኝ ገዥው ውትድርና ተቋም ነበር (40% ወይም 60፣000 ለአቅመ አዳም የደርሱ ወንዶችን)።
24452	ከ1937 ዓም እስካሁን የኮርያ ልሳነ ምድር በሁለት መንግሥታት ይለያያል፦
24453	በ1937 ቡክሀርት ባልደክኼር፣የተባለ የጀርመን ተወላጅ፣ የአባይን ምንጭ ከኢትዮጵያ ተራሮች ስር ማግኘቱን ለአለም አበሰረ።
24454	አቶ መርሻ ናሁሰናይ በ1937 እ.ኤ.አ. ገደማ ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ።
24455	ቅኝ አገራት በ1937 ዓ.ም.
24456	የኤሽኑና ሕግጋት በሁለት ጽላቶች በ1937 እና 1939 ዓ.ም. በኢራቅ ተገኙ።
24457	ከ1937 እስከ 1982 ዓም ድረስ ያለው ዘመን ነው።
24458	ሆኖም ከተማው ከ1937 እስከ 1984 ዓ.ም. ድረስ «ቲቶግራድ» (Титоград) ተሰይሞ ነበር።
24459	ከ1938 እ.አ.አ. ጀምሮ የሀገሪቱ ዋና የእግር ኳስ ክፍል መጫወት (ከእ.
24460	በ1938 ፋሺስቶች ከደሴ ጎንደር የሚመላለስ መንገድ አሰሩ፣ የደብረታቦር የመጀመሪያ መስጊድም በዚህ ጊዜ ታነጸ።
24461	በ1938 የአዶልፍ ሂትለር ሰራዊት ፍሮይድና ቤተሰቦች ላይ ጉዳት ለማድረስ እንደሚሹ ሲያረጋግጥ ፍሮይድ ከነቤተሰቦቹ ቪየና ( ኦስትሪያ )ን ለቆ ውወደ እንግሊዝ ተሰደደ።
24462	በ1938 በደረሰው ልቦለድ፣ ሳትራ የኅልውነትን ፍልስፍና ነጥቦች በሚያሳይ መልኩ ስለ ሰው ልጅ ነጻነት ዘግቧል።
24463	በክ በ1938 ዓ.ም በስነ-ጽሁፍ የኖቤል ሽልማትን በመቀበል የመጀመሪያዋ (ሴት) አሜሪካዊት ሆናለች።
24464	›› የሚመራዉን የጣሊያንን ጦር በመተማ አካባቢ ነጋዴ ባህር ‹‹ አማኒት ›› ተብሎ በሚጠራዉ ቦታ ሰኔ ሃያ ዘጠኝ ቀን 1938 ዓ.ም አስደናቂ ጀብድ በመስራት የፋሽስትን ጦር በመደምሰስ አኩሪ ታሪክ ሰሩ።
24465	ጉጎል የሚባለው ቃል የተፈጠረው በሚልተን ሲሮታ በ1938 እ.ኤ.አ.
24466	ኢሽሜል ሪድ (ትውልድ 1938 እ.አ.አ.) ታዋቂ አሜሪካዊ ደራሲ ነው።
24467	የቶሪኖ ቀኖና የሚባለው የፈርዖኖች ዝርዝር ፵፭ ዓመታት እንደ ገዛ ስለሚለን፣ ከዚህ ሁለት ዓመት በኋላ በ1938 ዓክልበ.
24468	የደማስቆ ሰነድ በቁምራን ዋሻዎች ከ1938 ዓ.ም ጀምሮ ከተገኙት ብራናዎች መካከል አንዱ ሲሆን ከዚያ በፊት ሌላ ቅጂ በካይሮ በ1889 ዓ.ም. ተገኝቶ ይታወቅ ነበር።
24469	የክቡር አቶ ተፈራ ወልደሰማዕት (1938 - 2013), (English: Teferra Wolde-Semait) የኢትዮጵያ መንግስት ባለስልጣን ነበሩ።
24470	አንዳንድ ክፍል በቁምራን ዋሻ በ1939 ዓ.ም. እስከተገኘ ድረስ፣ የመጽሐፉ ዕብራይስጥ ትርጉም በሙሉ ጠፍቶ ነበር።
24471	በመሠረቱ የገበሬ ልጅ ነኝ፡፡ ለኮሪያ ዘመቻ ተብዬ አይደለም ወደ ወታደራዊ ዘመቻ የገባሁት፡፡ በጣልያን ወረራ ወቅት በሕፃንነቴ ከአባቴ ጋር ጫካ ለጫካ ተንከራትቻለሁ፡፡ በ1939 ዓ.ም ወታደርነት ተቀጠርኩ፡፡ የተወለድኩት በ1922 ዓ.ም ነው፡፡ ወታደር በሆንኩ በአምስት ወይ በስድስት ዓመት ኮርያ ዘመትኩ፡፡ እውነቱን ለመናገር ስዘምት ማንበብና መፃፍ አልችልም ነበር፡፡
24472	በ1939 ሳትራ የፈረንሳይን ሰራዊት ተቀላቅሎ የጀርመንን ናዚ ሰራዊት ሲዋጋ በ1940 ዓ.፣ም.
24473	በ1939 ዓ.ም. የወጣ የአሁኑ ጃፓን ሕገ መንግሥት (አንቀጽ 98) ለእርሱ ተቃራኒ የሆነውን ሕግጋት ብቻ ሠረዘ።
24474	በ194 ዓም የሮሜ መንግሥት ቄሣር በክርስቲያኖች ላይ ስላዘረጋው ማሳደድ፣ ቅሌምንጦስ ለጊዜው ከእስክንድርያ ሸሸ።
24475	ሄሮዶቶስ ደግሞ (1.94) የኤትሩስካውያን ሥልጣኔ (በዛሬው ጣልያን ) በልድያውያን ሠፈረኞች እንደተመሠረተ በሉዶስም ወንድም በቲሬኖስ እንደ ተመሩ የሞለውን ትውፊት ይጠቅሳል።
24476	በ1940 ዓም ዘመናዊ እስራኤል ሲመሠረት አይሁዶችና አረቦች የፍልስጤም ኗሪዎች ነበሩ፤ በሁለቱ ብሄሮች ተከፋፈለ።
24477	በ1940 ዓም የአይርላንድ ዜጋ ሆነ።
24478	በ1940ዎቹ ከደብረታቦር ወደ ምስራቅ የተዘረጋው የስልክ መስመር እዚህ ከተማ ያቆም ነበር።
24479	በ ከመሬት መቀማት ጋር በተነሳ የቀዳማዊ ወያኒ አመጽ ተብሎ በሚታወቀው የ1940 አመጽ ከተማው ላይ በየጁወች ጥቃት ሲደረስ፣ እስር ቤቱ ተከፍቶ እሰረኞች ተለቀቁ።
24480	ሥነ-ሥርዓት ምህንድስና የተጀመረው አሜሪካን አገር በሚገኘው ቤል የስልክ ላብራቶሪ በ1940ዎቹ ነው።
24481	ወዲያውኑ ጎረቤት የአረብ አገራት አዲሲቱን አገር በጦር ኃይል ሲያጠቋት የ1940ው የአረብ እና እስራኤል ጦርነት ተጀመረ።
24482	በሰኑስረት ዘመነ መንግሥት በ፵፫ኛው ዓመት (1940 ዓክልበ.
24483	ከ1941 ጀምሮ ሁሉንም ኤርትራውያን ያሳተፈ ፀረ-ቅኝ ግዛት ማህበር -ማህበር ፍቅሪ ሐገር ተቋቁሞ ነበር።
24484	በ1941ዓም በሮም የኢትዮጵያ ጥናት ጆርናል ይታተም ነበር።
24485	ቻይና ከ1941 ዓም ጀምሮ ማርክሲስት ሲሆን ርዕዮተ አለሙ በይፋ « የማው ፀ-ቶንግ ሃሣብ» (ማዊስም) ነበር።
24486	ቫሌሪ ሌዮንትየቭ (1941 ዓም- ) ዝነኛ የሩስያ ዘፋኝና ተዋናይ ነው።
24487	ከሶስት ወር በኋላ የከረን ጦርነትን በማሸነፍ ሚያዝያ 1941 ሙሉ ኤርትራን ተቆጣጠሩ።
24488	የከረን ጦርነት የትካሄደበት ስፍራ ሁለተኛው የአለም ጦርነትን ተከትሎ እንግሊዞች ከአንግሎ ግብጻዊ ሱዳን በመነሳት ጥር 1941 በኤርትራ ላይ ጥቃት አደረሱ።
24489	ወጋምቢክ፣ በ1941 ዓ.ም. ወደ ኢትዮጵያ በመምጣት የደብረታቦር ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ሆስፒታል ህክምና አላፊ፣ ሐኪም እና ቀዶ ጠጋኝ በመሆን ከሚስቱ ጋር ተዛወረ።
24490	ሉክሰምበርግ በአውሮፓ አንዷ እጅግ ትንሽ ሐገር ናት እንዲሁም የአለማችን 194 ነጻ ሐገራት በስፋቷ 179ኛ በመሆን ተቀምጣለች፡፡ ሐገሪቱ በስፋቷ 2,586 ስኩዌር ኪሎሜትር (998 ስኩ.
24491	የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 1,941,803 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 1,212,097 ሆኖ ይገመታል።
24492	በ ፲፱፻፵፪ (1942) እ.ኤ.አ. ዓፄ ኃይለ ሥላሴ ባርነት እንደ ተከለከለ አወጁ።
24493	ባሪ ሃና (እ.አ.አ. 1942) ታዋቂ አሜሪካዊ ደራሲ ነው።
24494	በኅዳር ወር 1942 ዓ.ም. ጣልያኖች እንዲመልሱ ተፈቀደ።
24495	በ1942 እና በ1943ም የማስተርስ ድግሪያቸውን ከፔንሴልቬኒያ ዩኒቨርሲቲ በሥነ-ትምህርትና በፍልስፍና ሠርተዋል።
24496	በ1942 እና 1944 ዓ.ም. መካከለል ባሉት ጊዜያት ደግሞ በዓለም ዓቀፍ የሲቪል ማኅበር ድጋፍ በሚሰው የማሠልጠኛ መርኃግብር ፣ ከሆላንድ አገር በአስተዳደር ሙያ፣ ከስውዲን አገር በአየር ትራፊክ አስተዳደር፣ እንዲሁም ከካናዳ አገር በአየር ትራፊክ መቆጣጠር የተለያዩ የምሥክር ወረቀቶችን አግኝተዋል፡፡
24497	የ እስላሙን ጦር ይመሩ የነበሩት ኢማም አህመድ በ1943 በጦርነት ሲገደሉ፡ የሙስሊሙ ኃይል ውስጥ መደናገጥ ፈጥሮ ወደ ሐረር እንዲያፈገፍግ ተገደደ።
24498	ግን እስከ ፲፱፻፵፫ (1943) እ.ኤ.አ. ድረስ አንዳንድ ጣልያኖች በደፈጣ ያለ ስኬት ይዋጉ ነበር።
24499	ይህ መለወጫ በ1943 ዓ.ም. ሕጋዊ ከመሆኑ በፊት በሕገ መንግሥት ዘንድ አንድ ሰው እንደ ፕሬዚዳንት በሚመረጡባቸው ዘመናት ቁጥር ምንም ወሰን አልነበረም።
24500	ከላይ እንደሚታየው፣ በ1943 ዓክልበ.
24501	ስለዚህ በ1943 ዓ.ም. የአሜሪካ መንግሥት 2ኛ ዘርፍ የሆኑት ፕሬዚዳንቶች ከ2 ጊዜ (እነሱም 8 አመታት) በላይ ሊያገለግሉ አይችሉም የሚለው የአሜሪካ ሕገ መንግሥት 22ኛ ማሻሻያ አንቀጽ ሕጋዊ ደንብ ሆነ።
24502	በ1944 ዓ.ም. አዲሱ የሊቢያ መንግሥት በተመሠረተ ጊዜ «የሊቢያ ንጉሥ» የሚል ማዕረግ ተሰጡ።
24503	ዋና ከተማ በኦፊሴል የሆነው በ1944 ነበር።
24504	ጄምስ ሳሊስ (ትውልድ 1944 እ.አ.አ.) ታዋቂ አሜሪካዊ ደራሲ ነው።
24505	መጀመርያ የተገኘው ቅጂ በተሰበረ ጽላት በኒፑር ፍርስራሽ ሲሆን፣ በ1944 ዓ.ም. ሊቅ ሳሙኤል ክሬመር አስተረጎሙት።
24506	ከ1944 እስከ 1961 ድረስ እሳቸው የሊቢያ መንግሥት ብቸኛ ንጉሥ ነበሩ።
24507	ላውሪ ክሎዊን (እ.አ.አ. ከ1944-1992) ታዋቂ አሜሪካዊት ደራሲ ነበረች።
24508	በ1945 ዓ.ም. ብሪታኒያ ሁለቱን ሮዴዢያዎች ከኒያሳላንድ (አሁን ማላዊ ) ጋር አገናኝታ በአንድላይ የሮዴዢና ኒያሳላንድ ፌዴሬሽን ተባሉ።
24509	መስፍን ሃብተማርያም ( በ1945 እ.ኤ.አ. በሞጆ ተወልደው) የአማርኛ ደራሲ ናቸው።
24510	የመጀመሪያውን ቅኝት ስንወጣ በእኔ መቶ አዛዥነት ነበር፡፡ የመጀመርያው ተኩስ ሞትና መቁሰልም የደረሰው በእኛ ላይ ነው፡፡ የዘመትነው በግንቦት ወር 1945 ዓ.ም ነበር፡፡ የመጀመሪያው ቃኘው የዘመተው በ1943 ዓ.ም ነበር፡፡ አንድ ሞቶብን ሁለት ቆሰሉ፡፡ አንደኛው ቁስለኛ እጁ ተቆረጠ፡፡ የሞተውንና ቁስለኞቹን ይዘን ወደ ወገን ጦር ተቀላቀልን፡፡
24511	በ1946 ኅልውነት ሰውነት ነው የተሰኘውን መጽሐፉን በማሳተም የኅልውነትን ፍልስፍና ለማብራራት ሞክሯል።
24512	ዶ/ር ሼህ መሀመድ ሁሴን አሊ አላሙዲ በ1946 እ.አ.አ. ኢትዮጵያ ውስጥ በደሴ ከተማ ተወለዱ።
24513	የአቶ ኢሳያስ አጎት ደጃዝማች ሰለሞን አብራሃ (በጊዜው ሲጠርዋቸው በነበሩ ጋዜጦች አጠራር «ሰለሞን አብሃም») በዓጼ ሃይለ ስላሴ ዘመነ መንግሥት ማለት ( በ1946 ዓ.ም.) የወሎ እንደራሴ ሆነው ያገለገሉ ናቸው።
24514	ጥቅምት 1946 ላይ እንግሊዞች በፖለቲካ ፓርቲወች ላይ ያስቀመጡትን ዕቀባ አነሱ።
24515	የአፍሪካን ከቅኝ ግዛት የመውጣት እንቅስቃሴ ለማስተባበርና ቅኝ አገዛዝን ለመቃውም የተደራጀው ጉባዔ ንክሩማህ ታዋቂ የጥቁር መብት ታጋዮችና የፀረ-ቅኝ ግዛት ንቅናቄ መሪዎች ጋር እንዲገናኙ ዕድል የሰጣቸው ሲሆን በ1946ም ጥናታቸውን ትተው በ5ኛው ጉባኤ የተቋቋመው የምዕራብ አፍሪካ ብሔራዊ ጽ/ቤት ዋና ጸኃፊና የምዕራብ አፍሪካ ተማሪዎች ማኅበር ምክትል ፕሬዝዳንት በመሆን አገልግለዋል።
24516	በ1946 እ.አ.አ. የአስዋን ዝቅተኛ ግድብ በመሙላቱ እና የእንግሊዝ መንግስት ተጨማሪ ግድብ አስፈላጊ መሆኑን በማመኑ ይህን ግድብ ለሶስተኛ ጊዜ ከማራዘም ይልቅ በወንዙ 7 ኪሎ ሜትር አካባቢ ከፍ ብሎ አዲስ ግድብ ለመስራት ተወሰነ።
24517	በ1947 ዓ.ም. ደግሞ በቆርቆሮ ይሸጥ ጀመር።
24518	በ1947 ዓም የአሜሪካ ዜጋ ሆኑ።
24519	ይህ ት/ቤት የተቋቋመው በ1947 እ.ኤ.አ. ነው።
24520	ሮን ሃንሰን (እ.አ.አ. 1947) ታዋቂ አሜሪካዊ ደራሲ ነው።
24521	ከዚያም በ1947 ወደ አገራቸው በመመለስ የጎልድኮስት ኮንቬንሽን ፓርቲ ዋና ጸኃፊ በመሆን በመላው አገሪቱ እየዞሩ ሕዝቡን ለፀረ-ቅኝ አገዛዝ ትግሉ የሚያነሳሱ ቅስቃሳዎችን አድርገዋል።
24522	የዘውዱ መንግስት ለዚህ መልስ ይሆናል ብሎ ያስበውን ብዙ ጥቃቅን ለውጦችን አድርጓል፤ ለምሳሌ አክሊሉ ሃብተወልድን አንስቶ እንዳልካቸው መኮንንን ጠቅላይ ሚኒስትር አድርጓል፣ ለወታደሩ ልዩ ደመዎዝ ጭማሪ አድርጓል፣ ሊተገበር የነበር የትምህርት ስርዓት ማሻሻያ ለውጥን በተነሳበት ተቃውሞ ምክንያት አስቁሟል፣ የካቲት ወር ላይ እንዲሁ የ1947ቱን ሕገ መንግስት ለማሻሻል ሞክሯል።
24523	የተረፈው ክፍል በ1947 ዓም ተገኘ።
24524	አልፍሬድ ሂችኮክ በ1947 ዓም ፎቶ አልፍሬድ ሂችኮክ (1891-1972 ዓም) ዝነኛ የኢንግላንድ ፊልም ዳይረክቶር ነበሩ።
24525	ከ1947-48 የአራቱ ሃይሎች አጣሪ ኮሚሽን ወደ ኤርትራ ሄዶ የህዝቡን ልብ ትርታ ለማጥናት ያደረገው ሙከራ በኮሚሽነሮቹ መካከል ስምምነት ስላልፈጠረ እና የኢትዮጵያ ጣልቃ ገብነትም ለመለየቱ አስቸጋሪ ስለነበረ በ1948 ላይ ጉዳዩ ለአለም አቀፉ የተባበሩት መንግስታት መድረክ ቀረበ።
24526	ለ1948 ዓ.ም የደን በዓል ቀን የተባበሩት መንግሥታት የእርሻና የምግብ ድርጅት እገዛ ዛሬም ለተመሳሳይ ዓላማ እያገኘናቸው ካሉ እርዳታዎች ጋር ስናነፃፅረው ስለነገ መድረሻችን ምን ያሳየናል?
24527	በ1948 የበለጠ ሥር-ነቀል ባህርይ ያለው ኮንቬንሽን ፒውፕልስ ፓርቲ የሚባል የፖለቲካ ድርጅት የበማቋቋም ተከታታይ አድማዎችንና ተቃውሞችን በማደራጀት ቅኝ ገዥው ኃይል የማሻሻያ እርምጃዎችን እንዲወስድ ማስገደድ ችለዋል።
24528	ልጅ ፡ ተፈሪ ፡ መኮንን ፡ በ፲፰፻፺፪ ዓ.ም. ከዚህ ፡ በኋላ ፡ በ1948 ዓ.ም. ተሻሽሎ የወጣ የኢትዮጵያ ሕገ መንግሥት ፡ የሕዝቦችን ፡ መብቶችና ፡ ተከፋይነት ፡ በመንግሥት ፡ አስፋፍቶ ፡ ሁለቱ ፡ ምክር ፡ ቤቶች ፡ እንደመረጡ ፡ አደረገ።
24529	ይህ ሁሉ ተደማምሮ 1948ዓ.
24530	ይህ የመንግሥታቸው ዋና መሠረት ሆኖ እስከ 1948 አ.ም. አገለገለ፤ በዚያ አመት ተሻሽሎ በወጣ ሕገ መንግሥት ሕዝቦች በመንግሥት ሥራ የሚጫወቱት ሚና እንደገና ተስፋፋ።
24531	ሱዳን ነጻ በወጣችበት በ1948 ዓ.ም. ለኢትዮጵያ ተመለሰች።
24532	ነገሩ በእንደዚህ ሁኔታ ከቆየ በኋላ በ1948 ስናር የአሁኒቷን ሱዳን ተቀላቀለ።
24533	ለትንሽ ጊዜ በ1948 እ.ኤ.አ. የእስራኤል ሽግግር መንግሥት ዋና ከተማ ነበረ።
24534	ይህ ብራና ጥቅል በ1948 ዓ.ም. በዋሻ ቢገኝም እስከ 1959 ዓ.ም. ድረስ በሊቃውንት አልተተረጎመም ነበር።
24535	የቬትናም ጦርነት ከ1948 ዓ.ም. እስከ 1967 ዓ.ም. ድረስ በቬትናም የነበረ ጦርነት ነበር።
24536	በ1948 ዓ.ም. በኢትዮጵያ የወጣ ሕገ መንግሥት አንቀጽ 40 አባባል እንዲህ ነው፦
24537	በ1949 እ.ኤ.አ. እስራኤል ኢየሩሳሌም ዋና ከተማ አደረገች።
24538	በ1949 ዓም ሾጊ ኤፈንዲ ያለ ወራሽ ሲያርፍ፣ የባሃይ መሪዎች ከዚያ ወዲያ ማናቸውም አንድያ ላይኛ መሪ እንዳይኖርባቸው ወሰኑ።
24539	የ«ጋና» ስያሜ በታሪክ የድሮ «ጋና መንግሥት» ወይም «ዋጋዱጉ መንግሥት» ለማክበር በ1949 ዓም ተመረጠ።
24540	ሆኖም ግንቦት 1949 ላይ የተካሄደው የተ.
24541	ጀሲካ ሃገዶርን (እ.አ.አ. 1949) ታዋቂ አሜሪካዊት ደራሲ ፣ ባለቅኔና ሙዚቀኛ ነች።
24542	የአሜሪካ መንግሥት መጀመርያው «መካከለኛው ምሥራቅ» የሚለውን ስያሜ በይፋ የጠቀሙ በ1949 ዓም ሲሆን፣ ትርጉሙ « ከሊብያ እስከ ፓኪስታን ፣ ከሶርያና ኢራቅ እስከ ሱዳንና ኢትዮጵያ » ተባለ።
24543	የሚታወቀው ሀረሙ በ1949 ዓ.ም. በዳሹር ስለ ተገኘ ነው።
24544	ኢንግማር በርግማን በ1949 ዓም ኢንግማር በርግማን ( ስዊድኛ ፦ Ingmar Bergman 1910-1999 ዓም - ) የስዊድን ፊልም ዳይረክተር ነው።
24545	የቅሌምንጦስ ተከታይ ኦሪገኔስ በመከራ ጊዜ ቢሆንም ተቋሙን በ195 ዓም ዳግመኛ አቆመ።
24546	ከዚያም በ19ኛው ክፍለ ዘመን ብዙ የአውሮጳ ተጓዦች ሰቆጣን ሲጎበኙ፣ ዋልተር ፕላውዴን ለምሳሌ በኢትዮጵያ ከሚገኙ 5 ብቻ ነጋድራሶች አንዱ በሰቆጣ ይገኝ እንደነበር መዝግቧል።
24547	የ1950 እ.ኤ.አ. ፊፋ የዓለም ዋንጫ ፬ኛው የፊፋ የዓለም ዋንጫ ሲሆን ከሰኔ ፲፯ እስከ ሐምሌ ፱ ቀን ፲፱፻፵፪ ዓ.ም. በብራዚል ተካሄዷል።
24548	በ1950ዓም አዲሱ የኢትዮጰያ ጥናት ምራፍ ተጀመረ ማለት ይቻላል።
24549	ዋሊ ላምብ (እ.አ.አ. 1950) ታዋቂ አሜሪካዊ ደራሲ ነው።
24550	ካቲ ራይክስ (ትውልድ 1950 እ.አ.አ.) ታዋቂ አሜሪካዊት ደራሲ ነች።
24551	እስከ 1950 ዓ.ም. ድረስ ትንሽ የአሣ አጥማጅ መንደር ብቻ ነበር።
24552	አዳም ረታ በ1950 ዓ.ም በአዲስ አበባ ከተማ ተወለደ።
24553	የቢል ክሊንተን እናት ቨርጂኒያ ክሊንተን ኬሊ፣ በ1950 እ.ኤ.ኣ. ሮጀር ክሊንተን የሚባል ሰዉ አገባች።
24554	እብናት ከ1950ዎቹ ጀመሮ በወረዳነት የተዋቀረ፣ በደቡብ ጎንደር የሚገኝ ክፍል ሲሆን የአስተዳደር ማዕከሉ በተመሳሳይ ስም እብናት ከተማ ነው።
24555	የደብረ ታቦር ሆስፒታል ፣ 1950ዓ.
24556	እነዚህ እንግዲህ ለአሁኑ ዘመን ካልኩሌተር መሰረት ይጣሉ እንጅ፣ በእርግጥ ዘመናዊ ተብለው በኤሌክትሪክ የሚሰሩ ካልኩሌተሮች መመረት የጀመሩት በ1950ዎቹ ነበር።
24557	ስለሆነም በ1950ዎቹ ይሄው ዶከተር የከተማውን ህዝብ በማስተባበር የደበረታቦር አየር ማረፊያን እንዳቋቋመ የህይወት ታሪኩ ይገልጻል።
24558	ሄርበርት ሉዊስ በ1950ዎቹ የምእራብና ደቡብ ኢትዮጵያ አንጋፋ ገበያ ሲላት በአንድ የበጋ ቀን እስክ ሰላሳ ሺህ ሰው ትስብ እንደነበር ይናገራል።
24559	ከጦርነቱ በኋላ ሲንጋፖር በ1950 ዓ.ም. ራስ-ገዥ ሁኔታ ከእንግሊዝ አገኘ።
24560	በመምህሩ ኤድመንድ ጎርዶን (በ1950ዎቹ) አስተሳሰብ፣ ይህ መሲሊምና የኡር ንጉሥ መስ-አኔ-ፓዳ አንድ ንጉሥ ነበሩ።
24561	በመምህሩ ኤድመንድ ጎርዶን (በ1950ዎቹ) አስተሳሰብ፣ መስ-አኔ-ፓዳ እና ከሥነ ቅርስ ሌላ የታወቀ «የኪሽ ንጉስ» መሲሊም መታወቂያ አንድላይ ነበር።
24562	በሚከተለው ዓመት ግን በ1950 ዓም የ«መካከለኛው ምሥራቅ» ትርጉም ግብጽ፣ ሶርያ፣ እስራኤል ፣ ሊባኖስ ፣ ዮርዳኖስ ፣ ኢራቅ፣ ሳዑዲ አረቢያ ፣ ኩወይት ፣ ባሕሬንና ቃጣር ብቻ እንደ ጠቀለለ ወሰነ።
24563	ሆኖም አመጹ የተሳካ አልነበረም አለም አቀፍ ሃብታም በመሆኑ የሚታወቀው መሀመድ አላሙዲ በ1950ወቹ ለ10 አመት በወልደያ እንዳደገ ይጠቀሳል።
24564	ሃያሲ አብደላ እዝራ ከአባቱ ከአቶ መሐመድ ሳልህ አልአረግስኢ እና ከእናቱ ወ/ሮ መሪሃም በ1950 ዓ.ም በአዲስ አበባ ፣ መርካቶ አንዋር መስጊድ አካባቢ ተወለደ፡፡ የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርቱን ከ1ኛ-6ኛ ክፍል በአፍሪካ አንድነት ትምህርት ቤት የተከታተለ ሲሆን 7ኛ እና 8ኛን በልዑል ወሰን ሰገድ ትምህርት ቤት፣ የ2ኛ ደረጃ ትምህርቱን ደግሞ በተፈሪ መኮንን ትምህርት ቤት ተምሯል፡፡
24565	ከ1950ዎቹ እ.አ.አ. ጀምሮ ሥሙ የሚገልፀው ከፍተኛው ግድብ የሚለውን ሲሆን ይህም በ1902 እ.አ.አ. የተጠናቀቀውን የአስዋን ዝቅተኛ ግድብ አዲስ እና ታላቅ መሆኑን ለማሳየት ነው።
24566	ሮበርት በ 1950 (1957 እ.ኤ.አ) በአርበተስ ሜሪላንድ ተወለደ።
24567	በ1951 እ.ኤ.አ. ቅኝ ግዛቱ የባህር ማዶ ክፍለ-ሀገር ሆኖ ፖርቱጊዝ ምዕራብ አፍሪካ ተባለ።
24568	በ1951 ዓም ግን ፓኪስታን ከተማውን ከኦማን ገዛ።
24569	በ1951 የሼኹ "ተውሂድና ፊቂህ" የተሰኘ መፅሀፍ በይሰድ ኢብራሂም ታርሞ ለህትመት በቅቷል።
24570	ጆ ላንስዴል (እ.አ.አ. 1951) ታዋቂ አሜሪካዊ ደራሲ ነው።
24571	አጼ ሃይለ ስላሴ በ1951 ደሴቲቱን ከጎበኙ በኋላ የነገስታቱ እሬሳ በመስታውት ሳጥን እንዲቀመጥ አደረጉ።
24572	ሜሪ ምክጋሪ ሞሪስ (እ.አ.አ. 1951) ታዋቂ አሜሪካዊት ደራሲ ነች።
24573	ንክሩማህ በእስር ቤት ሆነው የተሳተፉበትን የ1951 ምርጫም ከእስር ቤት ሆነው ማሸነፍ ሲችሉ ፓርቲያቸውም በርካታ ወንበሮችን ማግኘት ችሎ ነበር።
24574	ፌዴሬሽኑ የተመሠረተውና የፊፋ ዕውቅና ያገኘው በ1951 እ.ኤ.አ. ሲሆን የሆንዱራስ ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድንን ያዘጋጃል።
24575	ከሁለተኛዉ የዓለም ጦርነት በሁዋላ የተክለ ጻድቅ መኩሪያ ጥናታዊ ስራወች ከ1951ዓም ጀምሮ መታተም ጀመረ።
24576	ጦር የእግር ኳስ ክለብ እ.አ.አ. ከ 1951 እስከ 1954 በተከታታይ 4 (አራት) ጊዜ በማሸነፍ ታሪክ ያለው ክለብ ነው።
24577	ሻርል ደ ጎል (1951-1961) (በ ፈረንሳይኛ ፡ Charles de Gaulle) 18ኛ የፈረንሣይ ፕሬዚዳንት ነበሩ።
24578	ብሪዢት ባርዶ በ1951 ዓም ፊልም ብሪዢት ባርዶ ( ፈረንሳይኛ ፦ Brigitte Bardo 1927 ዓም - ) በተለይ 1944-1965 ዓም ዝነኛ የፈረንሳይ ፊልም ተዋናይት ሆነዋል።
24579	በ1952 ዓ.ም. ሶማሊያ ነጻ አገር በሆነበት ወቅት ሞቃዲሾ የአገሩ ዋና ከተማ ሆነ።
24580	በ1952 እ.ኤ.አ. የተመሠረተ ሲሆን ከዚያ በፊት የሲንጋፖር አማተር እግር ኳስ ማህበር የአገሩ እግር ኳስ አስተዳዳሪ አካል ነበር።
24581	ከሁለት አመት የሽግግር መንግስት በኋላ ፌዴሬሽኑ መስከረም 1952 ላይ ተግባር ላይ ዋለ።
24582	የኤርትራ ምክር ቤት (ባይቶ ኤርትራ) በእንግሊዞች አቀናባሪነትና አገር አቀፍ ምርጫ መጋቢት 1952ዓ.
24583	የማማጋል (መርከበኛው) ልጅ ሆኖ ዘመኑ ለ195 (ወይም በ2 ቅጂዎች ለ135) አመታት እንደ ቆየ ሲል ይህ ግን ትክክለኛ አይመስልም።
24584	ዘውዱ ጌታቸው ዘዉዱ ጌታቸው ( አዲስ አበባ 1952 -አዲስ አበባ ታኅሣሥ 18 ቀን 1997 ዓ.ም)፣ ኤች.
24585	በ1953 አ.አ. በካራን ሲቀመጡ ታራ ልጁን አብራም፣ የአብራምም ሚስት ሦራንና የልጁን ልጅ ሎጥን ወደ ከነዓን አገር አሰናበታቸው።
24586	በ1953 እ.ኤ.አ. ከለንደን ዩኒቨርስቲ የመጀመሪያ ዲግሪውን አግኝቷል።
24587	ሆኖም ሯንዳ ነጻነት በ1953 ዓ.ም. እስከሚያገኝ ድረስ ዋና ከተማ አልነበረም።
24588	በዚያው አመት በ1953 ሙስሊም ሊግ መነሳሳትን አሳየ።
24589	በካራቺ ፈንታ የመንግሥት መቀመጫ እንዲሆን በ1953 ዓ.ም. ተመሠረተ።
24590	የአብዮቱ ዋዜማ የታኅሣሥ ግርግር ተብሎ በሚታወቀውና በ1953 ዓ.ም. የተካሄደው የመፈንቅለ መንግስት ሙከራ ከከሸፈ በኋላ የቀዳማዊ ዓፄ ኃይለ ሥላሴ ዘውዳዊ መንግስት የተለያዩ ማሻሻያ ለውጦችን ለስርዓቱ አስተዋወቀ።
24591	የአንድነት ደጋፊ የነበሩት አቶ ተድላ ባይሩ 1953 ላይ የፖለቲካ ተቃውሚዎቻቸው ወልደ አብ ወልደ ማርያምንና አብርሃ ተሰማን በመወንጀል ጥቃት ጀመሩ።
24592	ፕረዝዳንቱ ሥልጣን ላይ የወጡት እ.አ.አ. በ1953 ሲሆን በስልጣን ዘመናቸው ምክትል ፕሬዝዳንት ሁነው የተሾሙት ሪቻርድ ኒክሰን ናቸው።
24593	ፕሬዝዳንቱ የዴሞክራቲክ ፓርቲ አባል የነበሩ ሲሆን ከሥልጣን የወረዱት እ.አ.አ. በ1953 ነበር።
24594	ነገር ግን በ1953 ዓ.ም. በመንግሥቱ ነዋይ እና በገርማሜ ነዋይ መሪነት በተካሄደው የመንግሥት ግልበጣ ሽብር ወቅት ትምህርታቸውን አቋርጠው ወደ ኢሉባቦር ታስረው ከ1 አመት በላይ እዚያ ቆዩ።
24595	በ1954 ዓ.ም. ቡሩንዲ ነጻነት ስታገኝ፣ የከተማው ስም ከ'ኡሱምቡራ' ወደ 'ቡጁምቡራ' ተቀየረ።
24596	የ1954 እ.ኤ.አ. ፊፋ የዓለም ዋንጫ ፭ኛው የፊፋ የዓለም ዋንጫ ሲሆን ከሰኔ ፱ እስከ ሰኔ ፳፯ ቀን ፲፱፻፵፮ ዓ.ም. በስዊዘርላንድ ተካሄዷል።
24597	የሕንድ መንግሥት በ1954 ዓም ከፖርቱጋል ያዘው።
24598	የስልክ አገልግሎትም ቢሆን በቅርቡ ማለትም እ.ኤ.አ. በ 1954 ነው ያገኘችው።
24599	ፓብሎ ፒካሶ 1954 ዓ.ም. ግድም ፓብሎ ፒካሶ (1874- 1965 ዓ.ም.) ስመ ጥሩ የእስፓንያ ሠዓሊ ነበሩ።
24600	በዚህ አከፋፈል ኬብሮን የተሠራች በ1954 ዓ.ዓ. (2117 ዓክልበ.
24601	ከ1955 ዓም ጀምሮ የባሃይ እምነት ላይኛ ሥልጣን በሃይፋ፣ እስራኤል የሚገኘው የባሃይ እምነት አለም አቀፍ ፍርድ ቤት ሆኖአል፣ በብዙ አገራት ውስጥ ብዙ በጎ አድራጎት የሚፈጽም ሰላማዊ ሃይማኖት ሆኖአል።
24602	ኤ.አ በህዳር 1955 አፄ ሀይለስላሴ አዲስ የተሻሻለ ህገ-መንግስት አወጀ፡፡
24603	ጋሽ ቲም ባርነርስ ሊ ወይም ቲሞሲ ጆን (1955 እ.ኤ.አ) ኢንተርኔት የሰራ እንግሊዛዊ ሰው ነው።
24604	ነገር ግን ከ1955 እ.ኤ.አ. ጀምሮ የአሜሪካ ኢምፔሪያሊዝም በፈረንሳይ እግር በመተካት የደቡቡን ክፍል ለመቁረስ የጦር ሰፈር በመሥራትና በውስጥ አርበኞች በመጠቀም ጦርነት ከፈተ።
24605	ቼልሲ፣ የመጀመሪያቸውን ድል የተጎናጸፉት እ.ኤ.አ በ1955 የሊግ ሻምፒዮናውን በማሸነፍ ነበር።
24606	የመጀመሪያው የሱዳን እርስ በርስ ጦርነት ከ1955 እስከ 1972 እ.ኤ.አ. ከዚያም ሁለተኛው የሱዳን እርስ በርስ ጦርነት ከ1983 እስከ 2005 እ.ኤ.አ. ተከስቷል።
24607	ከየቻይና የእርስ በርስ ጦርነት በኋላ እንደገና በ1955 እ.ኤ.አ. የተቋቋመ ሲሆን፣ በ1979 እ.ኤ.አ. እንደገና የፊፋ አባል ሆኗል።
24608	በ 1955 ዓ.ም. የአፍሪቃ አንድነት ድርጅት (OAU) አስመሠረቱ፤ የድርጅቱም ጠቅላይ መስሪያ ቤት በአዲስ አበባ እንዲቆይ በመጋበዛቸው ሆነ።
24609	በ1956 ዓ.ም. ግን በነጻ ፈቃዱ ሲንጋፖር በአዲሱ የመላይዢያ ፌዴሬሽን ውስጥ ክፍል ሆነ።
24610	ህዳር 1956 ላይ አጼ ሃይለ ስላሴ ለምክር ቤቱ ባደረጉት ንግግር ኤርትራን ወደ እናት ሃገሯ ኢትዮጵያ የመመልስ ጉዳይ አንስተው ነበር።
24611	አምበር በ1956 ዓ.ም. የአነደድ ወረዳ ዋና ከተማም ነበረች።
24612	ረብሻና የአፍሪካዊ ሰሜት ብሪታኒያ ፌዴሬሽኑን በ1956 ዓ.ም. እንድታፈርስ አደረጉ።
24613	መንግስቱ በእንግሊዝ አገር ወደ ስድስት አመት ቢቆይም ትምህርቱን ሳያጠናቅቅ ነው በ1956 ዓ.ም ወደ አገሩ ለመመለስ የበቃው።
24614	አዲስ ዘመን፣ ከ1956-1972 ዓ.ም የሊቦ አውራጃ ማዕከል በመሆንም አገልግሏል።
24615	በቻይና ከ1956 እስከ 1976 ዓም ድረስ በላቲን ጽሕፈት ተጽፎ ከ1976 ዓም ወዲህ በአረብኛ ጽሕፈት ተጽፏል።
24616	በ1957 ዓ.ም. ዛምቢያ ነጻነት ሲያገኝ የዛምቢያ ዋና ከተማ ሆነ።
24617	በ1957 ዓ.ም. የእንግሊዝ ቅኝ ግዛት መቀመጫ ከማፈኪንግ ወዲህ ተዛወረ።
24618	ይህ ሁኔታ እስከ 1957 ዓ.ም. ብቻ ድረስ ቆየ፤ ትብብሩ ለጸጥታ ተስማሚ ስላልሆነም መላይዢያ ሲንጋፖርን ከፌዴሬሽኑ አስወጥቶ የዛኔ እስካሁን ድረስ የሲንጋፖር ሬፐብሊክ ሆነ።
24619	እስከ 1957 ዓ.ም. ድረስ ኖሩ።
24620	ይህን ሽለላ በ1957 ዓ.ም አስመራ ውስጥ ነበር የተጫወተው።
24621	በቅኝ አገዛዝ ሥር በተመሰረቱ አስተዳደሮች በምርጫ በማሸነፍ ቁልፍ ሚና እየተጫወቱ አገራቸውን በ1957 ጋና በሚል አዲስ ስያሜ ነፃ እንደትወጣ አደረጉ።
24622	ጥቅምት 1957፣ ወልደ አብ ወልደ ማርያምና ኡመር ቃዲ ለተባበሩት መንግስታት በጻፉት ደብዳቤ የኢትዮጵያና የኤርትራ መንግስታት በሚያሴሩት ሴራ የፌዴራል ደንቡ እየተሸረሸረ እንደሆነ አስገነዘቡ።
24623	ከ1957 ዓ/ም ጀምሮ በሕዝብ ዘንድ ተወዳጅና ተፈቃሪ ድምፃዊ ለመሆን የበቃው ሻለቃ ወጋየሁ ደግነቱ በ1959 ዓ/ም ከድምፃዊነቱ በተጨማሪ የሐረር ፖሊስ ሙዚቃ ክፍል የተወዛዋዥ ቡድን አሰልጣኝ የዜማ እና የግጥም ደራሲ ሆኗል።
24624	በ1957 ዓ.ም. ከብሪታንያ ነጻ ሆነ፣ በ1960 ዓ.ም. ሪፐብሊክ ሆነ።
24625	ከ1957 እስከ 1960 ዓ.ም. ድረስ «ቬልቨት አንደርግራውንድ» በተባለ ባንድ (ሙዚቃ ቡድን) ውስጥ መስራች አባል ነበረ።
24626	የመጀመሪያው የጠፈር መንኮራኩር የተመነጠቀው እ.ኤ.አ በ1957 ጥቅምት 4 ነበር።
24627	የ1958 እ.ኤ.አ. ፊፋ የዓለም ዋንጫ ፮ኛው የፊፋ የዓለም ዋንጫ ሲሆን ከሰኔ ፩ እስከ ሰኔ ፳፪ ቀን ፲፱፻፶ ዓ.ም. በስዊድን ተካሄዷል።
24628	ዶ/ር ብርሃኑ ነጋ 1958 እ.ኤ.አ. በደብረ ዘይት ከተማ ተወለዱ።
24629	ከዚያ የናት ያባቴን ከብቶች ገንዲ የሚባል በሽታ ገብቶ ስለፈጃቸው በ1958 ወህኒ ፖሊስ በወታደርነት ተቀጠርኩ ።
24630	በድሮው ዘመን የአሣ አጥማጅ መንደር በዚያ 'ኪንሻሳ' ስለተባለ፣ በ1958 ዓ.ም. ስሙ እንደገና ኪንሻሳ ሆነ።
24631	በጃኑዋሪ 1958 እ.ኤ.አ.፣ ሴኔጋልና የፈረንሣይ ሱዳን ተቀላቅለው የማሊ ፌዴሬሽንን መሠረቱ።
24632	የተጀመረው በ1958 እ.ኤ.አ. ነው።
24633	በ1958 የትክትክ ክትባት በከተማዋ ሲደረግ በ1959 የአውራጃው አስተዳዳሪ ደጃዝማች ሞላ መሸሻ ነበሩ።
24634	በ1959 ዓ.ም. የአልባኒያ መንግስት በይፋ ከሃዲነት «የመንግስት ሃይማኖት» አደረገና ሃይማኖቶች ሁሉ ከለከለ።
24635	አሊስ ራንዳል (ትውልድ 1959 እ.አ.አ.) ታዋቂ አሜሪካዊት ደራሲ ነች።
24636	ፌዴሬሽኑ የተመሠረተው በ1959 እ.ኤ.አ. ሲሆን የካሜሩን ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድንንና የተለያዩ ብሔራዊ ውድድሮችን ያዘጋጃል።
24637	ይህ ከ1959 እስከ 1954 ዓክልበ.
24638	እሱ በ196 ዓ.ም. አካባቢ በሶርያ አውራጃ ተወለደ።
24639	ይህ ጉልበት ከ19.6 ኒውተን በላይ ከሆነ፣ በቆሎውን በገመዱ መጥበስ አንችልም ምክንያቱንም በጉልበቱ ብዛት ይበጠሳልና።
24640	በ1960 እ.ኤ.አ. ዳሆሚ ነፃነቷን በማግኘት ለ፲፪ ዓመታት በዴሞክራሲያዊ መንግሥት ተመርታለች።
24641	በ1960 ዓም ነፃነት ከዩናይትድ ኪንግደም አገኘ።
24642	በ1960ዎቹ እ.ኤ.አ. ናይጄሪያ ከእስራኤል ጋር የጠበቀ ግንኙነት የነበራት ሲሆን እስራኤል የናይጄሪያ ፓርላማ ህንጻዎችን አሰርታለች።
24643	ከ1960ዎቹ ጀምሮ ግን የቻይና ቡቅሻ በተለይ በእንግሊዝኛ ኩንግ-ፉ ተብሏል።
24644	በ1960ዎቹ ውስጥ የኮምፒውትር ዋጋ የትንንሽ ድርጅቶት የግዢ አቅም እስከሚፈቅደው ድረስ አሽቆለቆል።
24645	ሬጌ ሙዚቃ መጀመርያ በጃማይካ በ1960 ዓ.ም. የተለማ አይነት ነው።
24646	ሆኖም በ1960ዎቹ ደርግ አብዛኛውን የቴአትር ሥራዎቻቸውን ሲያግድ እሳቸውንም ለማሰር በቅቷል።
24647	ፀሐይ መስፍን በቢትወደድ መኮንን እንዳልካቸው በ1960 ዓ.ም በቅዱስ ጊዮርጊስ ማተሚያ ቤት ለሁለተኛ ጊዜ ለህትመት የበቃ ልብወለድ ድርሰት ነው።
24648	የሙዚቃ ሕይወቱንም የጀመረው በ1960ወቹ ፒተር ቶሽ እና በኒ ዌይለር ከተባሉ ጓደኞቹ ጋር ዘ ዌይለርስ የተባለ ቡድን በመመስረት ነበር።
24649	ነፃነቷን በ1960 እ.ኤ.አ. ካገኘች በኋላ ናይጄሪያ ለአፍሪካ ነፃነትና ክብር መታገል ዋና የውጭ ጉዳይ ፖሊሲ አድርጋለች።
24650	የበለዓም ጽሑፍ በሥነ ቅርስ በ1960 ዓ.ም. በዴር አላ፣ ዮርዳኖስ የተገኘ ጽሑፍ ነው።
24651	የትምህርት ስርዐቱ ከ1960ዎቹ እ.ኤ.አ. ጀምሮ በሥራ ላይ ውሏል።
24652	እየተደራደሩ ባሉበት በ1960ዎቹ አካባቢ ማህሙድ ወደ ፈረንሣይ አቅንቶ ሙላቱ አስታጥቄ ጋር አብሮ ዘፍኗል፡፡ በዚያችው ከተማም ማይክል ጃክሰን በዚያው ምሽት ዘፍኗል፡፡ ከተመለሰም በኋላ ነው ኢትዮጲክስ የወጣው፡፡
24653	አ.አ. 19 60 ጀምሮ ሀገርኛ ቃና ያለው ገበያ ሊሆን ችሏል።
24654	በ1960 እና 1970ዎቹ እ.ኤ.አ. በደሴቱ ላይ ይኖሩ የነበሩት ቻጎሳዊዎች በግዳጅ ከተፈናቀሉ በኋላ በአሁኑ ጊዜ በደሴቱ ላይ የሚገኙት ወደ አራት ሺህ የሚሆኑ የአሜሪካና ብሪታኒያ ሰራተኞች ብቻ ናቸው።
24655	ከ1960 እስከ 1970 እ.አ.አ. ነበር ከእንግሊዝ የሀገሪቱን ቅኝ ግዛት ነፃ መሆን ተከትሎ የዚህ ግድብ ግንባታ የተካሄደው።
24656	ብዙነሽ በቀለ ብዙነሽ በቀለ የኢትዮጵያ ታዋቂ ዘፋኝ ስትሆን ብዙ ስራወችን በ1960ዎቹና 1970ዎቹ በማቅረብ ትታወቃለች።
24657	ከዚያም እ.ኤ.አ በ1960ዎቹ ፣ 1970ዎቹ ፣ 1990ዎቹ ፣ እና 2000ዎቹ የተለያዩ ዋንጫዎችን ለማንሳት በቅተዋል።
24658	በ1960 ዓ.ም. የግሼ ራቤል አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት፣ 234 ወንዶችና 19 ሴት ተማሪዎች እንዲሁም 1 የአገር ውስጥና 2 የውጭ አገር አስተማሪዎች እንደነበሩት ይጠቀሳል።
24659	በ1960 ዓ.ም. የጐብየ መጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤት 77 ወንድ ተማሪዎችና 21 ሴት ተማሪዎች፣ እንዲሁም 3 አስተማሪዎች ነበረው http://web.
24660	በ1961 ዓ.ም. ስሙ ከ'ጋበሮኔስ' ወደ 'ጋቦሮኔ' ተለወጠ።
24661	በ1961 ዓ.ም. የኤኳቶሪአል ጊኔ ዋና ከተማ ወዲህ ከባታ ተዛወረ።
24662	ይህን ሚሲዮን ይዞ የተጓዘው ሮኬት ሳተርን ፬ ሲባል ችቦው እየተንቀለቀለ ወደ ሰማይ ጉዞ የጀመረው ኬኔዲ ጠፈር ማዕከል፣ 1961 ዓ.ም. ነበር።
24663	የሾጊ ኤፈንዲ መበሊት ሩሒዪህ ኻኑም ከባሃይ እምነት አለቆች አንድዋ ሆና ኢትዮጵያንም በ1961 ዓም በጎበኘችው ጊዜ፣ ንጉሠ ነገሥት በሰላማዊነት ተቀበሉአት።
24664	ዶክተር ወጋምቢክ እና ሚስቱ፣ ከደብረ ታቦር ሆስፒታል ፊት ለፊት -- 1961 ዓ.ም. ስዕል:ወጋምቢክ በደብረ ታቦር አየር ማረፊያ -- 1962 ዓ.ም.
24665	አ.አ. 1961 እስከ 1963 የአሜሪካ ምክትል ፕሬዝዳንት እና እ.አ.አ. ከ1963 እስከ 1969 ባለው ጊዜ ውስጥ ደግሞ 37ኛው የአሜሪካ ዋና ፕሬዝዳንት በመሆን አገልግለዋል።
24666	ዦርዥ ፖምፒዱ (1961-1966) (በ ፈረንሳይኛ ፡ Georges Pompidou) 19ኛ የፈረንሣይ ፕሬዚዳንት ነበሩ።
24667	በላቲን ፊደል (ከ1961 እስከ 1977 ይጠቀም ነበር): H̡əmmə adəm zatidinla ərkin, izzət-h̡ɵrmət wə hok̡uk̡ta babbarawər bolup tuƣulƣan.
24668	በ1962 ዓ.ም. ሊቁ ቶርኪልድ ያቆብሰን እንደ መሰለው፣ በላጋሽ ንጉሥ ኤአናቱም « የአሞራዎች ጽላት » ላይ በአንድ ቦታ የኪሽ ንጉሥ በኤአናቱም ጦር ጫፍ ላይ ተቀርጾ ሲያሳይ ጽሕፈቱ ምናልባት «የኪሽ ንጉሥ ካልቡም» ይላል።
24669	በ1962 ዓም ባሳተመው መጽሐፍ «የወላጆች ተደማጭነት ማሠልጠን» የገቢር ማዳመጥን ዘዴ አብራራ።
24670	ሕገ መንግሥቱን አወጣ *በ1962 ዓክልበ.
24671	ከዛም በ1962 ዓ.ም. ደቡባዊ ሮዴዢያ የሮዴዢያ ሪፐብሊክ ሆነች።
24672	ቀጥሎም ሪቻርድ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ሥራ ጀመረው በ1962 የኢትዮጵያ ጥናት ማዕከል መስራች ዲሬክተር ለመሆን በቁ።
24673	ፕሬዝዳንት ሊዎፖልድ ሴንግሆር ሀገሩን መምራት ከጀመረ በኋላ ከጠቅላይ ሚኒስትሩ ማማዱ ዲያ ጋር ባለው አለመስማማት ምክኒያት በጠቅላይ ሚኒስትሩ የተመራ መፈንቅለ-መንግሥት በዲሴምበር 1962 እ.ኤ.አ. ተካሄደ።
24674	በመቀጠልም ከየተባበሩት መንግሥታት የትምህርት፤ ሳየንስ እና የባህል ድርጅት (ዩኔስኮ) ባገኘው የትምህርት እድል አማካይነት ወደ ፈረንሳይ (ኤክስ አን ፕሮቫንስ) በመሄድ ከ1962-1964 ቆይቷል።
24675	በ1963 ዓ.ም. ዶ/ር ዊሊያም ከይድ ምርመራ አድርጎ አንዲት ተባይ ዝንብ ደግሞ በተባዕቱ ዘፈን እንደምትሳብ፤ ዕጯንም እንድታስቀምጥበት ቦታውን ለማወቅ እንደሚጠቅማት አገኘ።
24676	በ1963 ከአይቤክስ ባንድ ጋር ራስ ሆቴል በሚሠራበት ወቅት ‹‹ኩሉን ማን ኳለሽ››፣ ‹‹አምባሰል››፣ ‹‹ችቦ አይሞላም ወገቧ›› እና ‹‹አልማዝ ምን ዕዳ ነው›› የመሳሰሉ ዘፈኖችን ይዘፍን ነበር፡፡ እነዚህ ዘፈኖች ከአንዳንድ ወገኖች ከፍተኛ ትችትም አጋጠመው፡፡ የዱሮ ዘፈኖችን በአዲስ መልክ ትጫወታለህ ለማለት አንድ ጋዜጠኛ ‹‹ፍራሽ አዳሽ›› ብሎ የጠራውን አጋጣሚም አሁንም አይረሳውም፡፡
24677	ሐጂ ሙሐመድ ሣኒ ከዚያች መጽሐፍ በፊት (በ1963) ከሼኽ ሰይድ ሙሐመድ ሳዲቅ ጋር በመሆን ቅዱስ ቁርኣንን ወደ አማርኛ ተርጉመዋል።
24678	ነፃ የኬንያ ሪፐብሊክ በዲሴምበር 1963 እ.ኤ.አ. ታወጀ።
24679	የዳምጠው አየለ የመጀመሪያ የህትመት ስራው በ1963 አ/ም ሲሆን ወፌ ላላ የሚለው የሸክላ ስራ ነበር።
24680	በ1964፥ በዚአድ ባሬ መንግስት አነሳሽነት፥ ለመጀመሪያ ጊዜ በላቲን ፊደል መጻፍ ጀመረ።
24681	መለስ ዜናዊ ከአጼ ኃይለ ስላሴ ሽልማት እንደተቀበለ (1964 ዓ.ም.) ምንም እንኳ በደርግ የግፍ አገዛዝ የተማረረው ኢትዮጵያዊ ሁሉ ኢህአዴግን ለመቀበልና አብሮ ለመስራት ወደ ኋላ ባይልም ውሎ ሲያድር ግን በኢህአዴግ የአገር ውስጥ ፖሊሲ መከፋቱ አልቀረም።
24682	ሳንድራ ቡሎክ በ1964 እ.ኤ.አ. አሜሪካ ውስጥ የተወለደች ተዋናይት ነች።
24683	ትምህርቷን በዌስሊ የልጃገረዶች ትምህርት ቤት፣ በመቀጠልም በጋና ዩኒቨርስቲ ተከታትላ በ1964 ዓ.ም በእንግሊዝኛ ቋንቋ የመጀመሪያ ዲግሪዋን ተቀብላለች።
24684	በጠቅላላ ለ፵፭ ዓመታት(ምናልባት 1964-1919 ዓክልበ.) እንደ ነገሠ ይጻፋል።
24685	ትምህርት ቤቱ በ1964 እ.ኤ.አ. የአሜሪካ ኮምዩኒቲ ትምህርት ቤት ተብሎ የተመሠረተ ሲሆን ስሙን የቀየረው በ1978-79 እ.ኤ.አ. የትምህርት ዓመት ነው።
24686	ሁለተኛው አቋም ኤርትራን ከ1964-70 ያስተዳድሩ በነበሩት ራስ አስራተ ካሳ የሚመራ ሆኖ የኤርትራን ማንነት በማይነካ መልኩ፣ ግትር ያለ አቋም ሳይይዝ፣ መንግስት አስተዳደሩን እየለዋወጠ በኢትዮጵያ ውስጥ እንዲተዳደር ማድረግ ነበር።
24687	በ1965 ዓ.ም. ልዩ ምርጫ መሠረት፣ የታንዛኒያ መንግሥት መቀመጫ ከዳር ኤስ ሳላም ወደ ዶዶማ እንዲዛወር ታቅዶ ነበር።
24688	በ1965 ዓ.ም. ቦታው አፍሪካዊ ስም እንዲኖረው ከቅርቡ መንደር 'ኒጃሚና' የተነሣ ስሙ ንጃመና ሆነ።
24689	በ1965 ስሙ 'ማላቦ' ሆነ።
24690	በ፱ኛው ዓመት (1965 ዓክልበ.
24691	ማህበሩ የተመሠረተው በ1965 እ.ኤ.አ. ሲሆን የቶንጋ ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድንን ያዘጋጃል።
24692	ፌይማን፣ ሽዊንገር እና ቶሞናጋ የ1965 ኖቤል ሽልማት ስለዚህ ስራቸው አሸንፈዋል።
24693	ከዚያ በፊት ከ1965 ዓ.ም. እስከ 1966 ዓ.ም. ድረስ የአገሩ ምትክል-ፕሬዚዳንት ነበሩ።
24694	እሷም የሀገሩ መጀመሪያዋ እመቤት (የመሪው ባለቤት) ሆና ከ1965 እስከ 1986 እ.ኤ.አ. ድረስ አገልግላለች።
24695	“የቆራጡ መሪ ፍሬው ጎመራ” የተሰኘውንና ለቀድሞው የኢትዮጵያ ፕሬዝዳንት መንግሥቱ ኃይለማርያም ላቀነቀነችው ለድምፃዊት ውብሻው ስለሺ ደግሞ “ይህ ነው ጌትነት”፣ “የምድር ፈተና” የተሰኙትንና በ 1966 ዓ /ም የታተሙትን ዘፈኖችዋን ያቀናበረላት ሌ /ኮሎኔል ሣህሌ ደጋጎ ነበር።
24696	በ1966 ዓ.ም. ወታደራዊው ደርግ ስልጣን ከያዘ በኋላ ኩራዝ አሳታሚ ድርጅት ሲቋቋም በአርታኢነት ተቀጥሮ ሰርቷል።
24697	የ1966 እ.ኤ.አ. ፊፋ የዓለም ዋንጫ ፰ኛው የፊፋ የዓለም ዋንጫ ሲሆን ከሐምሌ ፬ እስከ ሐምሌ ፳፫ ቀን ፲፱፻፶፰ ዓ.ም. በእንግሊዝ ተካሄዷል።
24698	በ1966 እ.ኤ.አ. ጠቅላይ ሚኒስትር ሚልተን ኦቦቴ ሕገ-መንግሥቱን አፍርሰው እራሳቸውን ፕሬዝዳንት አደረጉ።
24699	ታሪክ አጥኝው ሪቻርድ ፓንክኸርስት የአንበሳ ፣ ዝሆን እና ሁለት ቀጭኔዎች ፣ ምናልባትም ሁለት ጠመንጃ የተሸከሙ ሰዎች የሚመስሉ ምስሎች በዋሻው ውስጥ እንደነበሩ በ1966 ያካሄደው ጥናት ይዘግባል።
24700	ይህም የቆየው የዘውዳዊው አገዛዝ እስከአለቀበት 1966 ዓ.ም. ነው።
24701	ጃክሊን ሬዲንግ (ትውልድ 1966 እ.አ.አ.) ታዋቂ አሜሪካዊት ደራሲ ነች።
24702	ኤንመተና ከ1966 ዓ.ም. አስቀድሞ ስሙ በኩኔፎርም ጽሕፈት እንደ ኤንተመና ይነበብ ነበር።
24703	በመጨረሻ በ1966 ዓም በአንድ ግብዣ ላይ ስትቆይ አንድ ሳንድዊች እየበላች አንቆ ገደላት ይባላል።
24704	አብዮቱን ሀ ብሎ የጀመረው የወታደሩ መደብ ሲሆን፣ ጥር፣1966 ዓ.ም. ነገሌ፣ ሲዳሞ ላይ ሰፍሮ የነበረው የምድር ጦር ሠራዊት አዛዥ መኮንኖቻቸውን ሲያግቱ ይጀምራል።
24705	የመንግሥት መቀመጫ በ1966 ዓ.ም. ወዲህ ከዞምባ ተዛወረና።
24706	ከሹልጊ ዘመን የሆነ ደረሰኝ ሹልጊ ከ1966 እስከ 1918 ዓክልበ.
24707	ሮቤል ተክለማርያም (1966 ዓ.ም. የተወለደ) በ1998 (2006) በዊንተር ኦሊምፒክስ በስካይ ኢትዮጵያን የወከለ ብቸኛና የመጀመሪያ ሰው ከመሆኑም በላይ በዊንተር ኦሊምፒክስ ጨዋታዎች አፍሪካን የወከለ መጀመርያው ስፖርተኛ ነው።
24708	የ1966ቱ አብዮት ሲፈነዳ ህዝበ ሙስሊሙ መብቱ እንዲከበርለት የሚጠይቀውን የሚያዚያ 20/1966 ታላቅ ህዝባዊ ሰልፍ አደረገ።
24709	በ1966 የከተማዋን አቀማመጥ ዋና አቅድ ተቋራጭ ሲይዘው በ67 በተደረገው ህዝብ ቆጠራ 6፣942 ሰወች እና 3 የስልክ ቁጥሮች ነበሩ።
24710	የኤቫንስ ቤትሠብ በ1966 ዓም ጉድ ታይምዝ (Good Times) ከጥር ወር 1966 ዓም ጀምሮ እስከ 1971 ዓም ድረስ በአሜሪካ የተሰራጨ ቴሌቪዥን ትርዒት ነበር።
24711	በ1967 እ.ኤ.አ. በተዋጀ ጦርነት ምሥራቅ ኢየሩሳሌምን ደግሞ ያዘች።
24712	በ1967 ባሳተመው "የብሪታንያ የባህር ጠረፍ ርዝመት ስንት ነው?"
24713	በ ፲፱፻፷፯ (1967) ዓ.ም.፣ ግርማዊ ቀዳማዊ ዓፄ ኃይለ ሥላሴ ከሥልጣን ሲወርዱ፣ የእርስ በርስ ጦርነት በሀገሩ ተባባሰ።
24714	ይህ ብቻ የአገሪቱ ሕገ መንግሥት ሆኖ እስከ 1967 አ.ም. ቆየ፤ የዛኔ በደርግ በግፍ (በሕገ መንግስት እራሱ ባልሆነ ሂደት) ተሰረዘ።
24715	ሼሪ ሬይነልድዝ (ትውልድ 1967 እ.አ.አ.) ታዋቂ አሜሪካዊት ደራሲ ነች።
24716	ጁምፓ ላሂሪ (እ.አ.አ. 1967) ታዋቂ አሜሪካዊት ደራሲ ነች።
24717	ፍቅር በዘመነ ሽብር በ1967 ዓ.ም. የጊዜያዊ ወታደራዊ አስተዳደር ደርግ ያወጀውን የእድገት በህብረት ዘመቻን መሰረት በማድረግ መኮንን ገ/ እግዚ የተጻፈ ልብወለድ ነው።
24718	ፓውል ሃርዲንግ ( 1967 እ.ኤ.አ. ) ታዋቂ አሜሪካዊ ደራሲና ሙዚቀኛ ነው።
24719	ንጉሱ ከስልጣን ከተነሱ በኋላ ጄኔራል አማን አንዶም የጊዚያዊ ወታደራዊ ደርግ ዋና ሊቀመንበር ሆኖ በመሾም፣ አዲሱ ስርዓት መስከረም፣ 1967 ተጀመረ።
24720	በዚህም መስሪያ ቤት ለተወሰነ ጊዜ ከሰሩ በኋላ ወደ ሔግ ኔዘርላንድ ለከፍተኛ ትምህርት ተልከው እ. ኤ. አ. በ 1967 ዓ.ም. በልማት ኢኮኖሚክስ የማስተርስ ዲግሪ አግኝተዋል።
24721	የቀርከሃ ዜና መዋዕል እንደሚለን፣ በሥያንግ ፰ኛው ዓመት (1967 ዓክልበ.
24722	በ1967 ዓም በይፋ ወደ ሕንድ ተጨመረች፤ ከ1634 እስከ 1967 ዓም ድረስ በይፋ ነጻ ንጉዛት (የሲኪም መንግሥት) ነበረች።
24723	ከ1967 እስከ 1968 ዓ.ም በነበረው የእድገት በኅብረት ዘመቻ ወቅት የሳባን ፊደላት በመጠቀም ለመሠረተ ትምህርት ማስተማሪያነት ማዋል እንደጀመረ ይነገራል።
24724	የመንግሥት ሃይማኖት አሁን ቡዲስም ሲሆን ከ1967 እስከ 1981 እ.ኤ.አ. ድረስ ማርክሲስም-ሌኒኒስም ነበረ።
24725	በ1967 እ.ኤ.አ. በአዮዋ ክፍለ-ሀገር ወደ International Writing Fellowship Program ሄዱ።
24726	በ1968 ዓም በተዘገበ በአንድ ባህላዊ እምነት፣ «የሸረሪት በሽታ» የተባለ ቆዳ ችግር በሸረሪት በእንቅልፋቸው እንደ ተፈጠረ ሲሆን፣ በዚህ እምነት የዋንዛ አመድ በቅቤ ሲቀላቀል ለሕክምናው ይሆናል።
24727	ዳሩ ግን ሞዛምቢክ ነጻ ከወጣ በኋላ፣ ስሙ በ1968 ዓ.ም. ወደ ማፑቶ ተለወጠ።
24728	በጥንታዊ ግሪክና እስከ 1968 ዓ.ም. ድረስ የከተማው ግሪክኛ ስም በይፋ «አጤናይ» ነበረ።
24729	ዲትር ባክማን «ጀርማናዊነት»ና ፍልስፍና አጠና እና በ1969 እ.ኤ.አ. ከዩኒቨርሲቴ ኦፍ ዙሪክ ተማረቀ።
24730	ካራማራ ደግሞ በዚህ ሰንሰለት ከሁሉ ከፍ ያለው ጫፍ ሲሆን በ1969 ዓ.ም. በኢትዮጵያ ሶማሊያ ጦርነት መጀመርያ ይህ ጫፍ በሶማልያ ሃያላት ተያዘ።
24731	ሞአማር ጋዳፊ ቀድሞ የነበረውን አሃዳዊ አገዛዝ በመገርሰስ የስልጣን መንበሩን የተቆናጠጠው እ.አ.አ. በ1969 ነበር።
24732	መጨረሻ የሿዲት ተናጋሪ በ1969 ዓ.ም. ዐረፉ።
24733	የዚያድባሬ መንግስትና የሕውሃት ግንኙነት በጊዜው የሕወሓት አባል የነበረውን አሰገደ ገ/ስላሴን እንዲህ ጻፈ « ከሶማሌ መንግሥት ጋር ግንኙነት የተጀመረው ሕወሓት ሱዳን ውስጥ ጽ/ቤቷን ከከፈተችበት ከ1969 መጨረሻ ጀምሮ ነው።
24734	ቦብ ማርሊ በ1969 ሮበርት ኔስታ ማርሊ ( ታህሳስ 6 1945 - ግንቦት 12 1981 እ.ኤ.አ. ) በ1970ወቹ እና 80ወቹ ከፍተኛ እውቅናን ያገኘ ግን እስካሁን ድረስ ተወዳጅነቱ የቀጠለ የጃማይካ አገር ዘፋኝ ነበር።
24735	ይህ ድረ ገጽ በተለይ 1969/71 በደርግ ነፃ ዕርምጃና ቀይ ሽብር ሰለባ የሆኑትን ሰማዕታት ስምና ምስል ከማካተቱም በተጨማሪ በወቅቱ ይወጡ የነበሩ ድርጅታዊ ልሳኖችን (ለምሳሌ በኢሕአፓ በኩል “ዴሞክራሲያ”፣ በመኢሶን በኩል “የሰፊው ሕዝብ ድምጽ” ) እና ሌሎችንም መጣጥፎችን ያካተተ የመረጃ ጎተራ (ዳታ ቤዝ) ነው።
24736	በ1970 ዓም ወደ «ሶሻሊዝም ከቻይናዊ ጸባይ ጋር» ተቀየረ።
24737	በ1970 ዓም አገሩ የዩናይትድ ኪንግደም ንግሥት ትቶ ነፃ ሪፐብሊክ ሆነ።
24738	ከ1970ዎቹ እ.ኤ.አ. ጀምሮ ናይጄሪያ ዋና የነዳች አምራች ስትሆን የኦፔክ አባል ሀገር ናት።
24739	በ1970ዎቹ ሁለተኛ አጋማሽ ላይ ሻዕቢያ ሙሉ ጥቃትን ማድረስ ጀመረ።
24740	ሲ የኮምፑተር ፍርገማ ቋንቋ (የተለመደ አጠራሩ ሲ) ለሲፊ አላማ የሚውል የተደራጀ ትዕዛዝ ተኮር የኮምፒውትር ፍርገማ ቋንቋ ሲሆን ለዪኒክስ የሲስተም አሰሪ ተብሎ በ1970ዎቹ መጀመሪያ ላይ በደኒስ ሪቺ ተሰርቶ ቀረበ።
24741	ሂሩት በቀለ ሂሩት በቀለ የኢትዮጵያ ታዋቂ ዘፋኝ ስትሆን ብዙ የሙዚቃ ስራወችን በ1970ዎቹ በማቅረብ ትታወቃለች።
24742	አቡጃ በሌጎስ ፈንታ ዋና ከተማ እንዲሆን በ1970ዎቹ የታቀደ ከተማ ነው።
24743	የስሚዝ አመራር የሪፕብሊክ መንግሥት መሆኑን በ1970 እ.ኤ.አ. ቢያስታወቅም እውቅና የሰጠው ሀገር ግን የደቡብ አፍሪካ መንግሥት ብቻ ነበር።
24744	ዳንኤል ሃንድለር (እ.አ.አ. 1970) ታዋቂ አሜሪካዊ ደራሲ ነው።
24745	ወንጀለኛው ዳኛ በደራሲ ሀዲስ አለማየሁ በ1970 የተደረሰ ልብ ወለድ ነው።
24746	ሕንጻዎቹ በ1970ዎቹ እ.ኤ.አ. የተገነቡ ሲሆን በ 1965 ነው የተከፈቱት።
24747	እንዲሁም በ1970 ወንጀለኛው ዳኛ በ 1980 ደግሞ ስለ ማህበራዊ ጉዳዮችና ስለ ጣሊያን ውርስ የሚዳስሰውን የልም እዣት የተሰኙትን ልብ ወለድ ታሪኮች ለንባብ አቅርባዋል።
24748	ኤድስ ቀስ በቀስ እየተስፋፋ የመጣው ከ1970 ዓ.ም. ወዲህ ሲሆን እስከ 1985 እ.ኤ.አ. ድረስ የተበከለ ደም በመወጋትና በመሳሰሉት ብዙ ሰዎች ያለቅብጠታቸው በበሽታው ተይዘዋል።
24749	ም ንጉሱ የይብቃ እግዚን አመጽ ከደመሰሱ በኋላ በአምባ ሰናይት የጦር ዕዝ አቋቋመው ወደ ስሜን በመዝመት እስከ ቀይ ባህር ድረስ ያለውን ክፍል ለመቆጣጠር ቻሉ ታደሰ ታምራት 1970: ገጽ 95 ።
24750	የሶማሊያው ጄኔራል ሙሐመድ ዚያድ በሬ በ1970 ኢትዮጵያን በወረረበት ጊዜም ይህንን የአዳል ሱልጣኔት ታሪክ እንደ ባለቤትነት ማረጋገጫ (justification) በማቅረብ “ከአዋሽና ዋቤ ሸበሌ ወንዞች በስተምስራቅና ደቡብ ያለው ግዛት በሙሉ የሶማሊያ ህጋዊ መሬት ነው” የሚል ፕሮፓጋንዳ ነዝቶ ነበር።
24751	በረዶ የካቲት ፲፩ ቀን 1971 ዓ/ም በአብዛኛው ደቡባዊ አልጀሪያ በረዶ የቀላቀለ ዝናብ ጥሎ ነበር።
24752	ማህበሩ የተመሠረተው በ1971 እ.ኤ.አ. ሲሆን የተባበሩት የዓረብ ግዛቶች ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድንን ያዘጋጃል።
24753	በሠልፎቹ ጫፍ በኤፕሪልና በመይ 1971 እ.ኤ.አ. ፣ በዋሺንግቶን ዲሲ የጸረ ጦርነት ሰልፈኞች እጅግ በዙና ከተማው ተሞላባቸው።
24754	የሳንዲኒስታ አብዮት በሆነበት ወቅት ( 1971 ዓ.ም.) መቶ ተማሪዎች ነበሩ።
24755	በጠቅላላ እስከ 1971 ዓ.ም. ( 1979 እ.ኤ.አ. ) ድረስ፣ 6 ምዕራፎች ነበሩት።
24756	በ1971 ያሳተመው «ጭውውት በአባይ ወንዝ ላይ» (Chitchat on the Nile) የተሰኘው ድርሰቱ ተወዳጅነትን ካተረፉለት ስራዎቹ መካከል ሲሆን የገማል አብድል ናስር አገዛዝ በግብጽ ማህበረሰብ ላይ ያደረሰውን ዝቅጠት የሚተች ነው።
24757	በ1972 ዓም «ጭፈራ-አዳራሽ» (ዳንስሃል) ሬጌ ስልት ዘመናዊ ሲሆን ዕውቀና አገኙ።
24758	ቀሪ ጊዜያቸውን በሳሞራ ሚሸሏ ጊኒ ያሳለፉ ሲሆን በ1972 ሕክምና ለማግኘት በሄዱባት ሮማኒያ ውሰጥ አርፈዋል።
24759	ኒክሰን ከዚህ በኋላ ጦርነቱን አስጨረሱ፣ ለሁለተኛ ዘመን በ1972 እ.ኤ.አ. ተመረጡ።
24760	ፌዴሬሽኑ የተመሠረተው በ1972 እ.ኤ.አ. ሲሆን የሩዋንዳ ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድንንና የተለያዩ ብሔራዊ ውድድሮችን ያዘጋጃል።
24761	፩ ሰኑስረት (1972 ዓክልበ.) እንደገና በ1964 ዓክልበ.
24762	ስለዚህ በኩሽ ላይ የዘመቱ በ1972ና በ1964 ዓክልበ.
24763	በ1972 ሁለተኛ ልዩ ትምህርት ቤት ተከፍቶ በ1975 ዓ.ም. የተማሪዎች ቁጥር 400 ደረሰ።
24764	የአለም ሁኔታ በ1972 ዓም ( 1980 እ.ኤ.አ. ) «ቅዝቃዛው ጦርነት» ከሁለተኛ ዓለማዊ ጦርነት በኋላ በተለይ ከአሜሪካና ሶቪዬት ሕብረት መካከል የነበረው መቀያየም ይገልጻል።
24765	ከ1972 እስከ 1990 እ.ኤ.አ. ሀገሪቷ በማርክሲስት ሌኒኒስት አቋም የቤኒን ሕዝባዊ ሪፐብሊክ ተብላ ተሰመች።
24766	ርዕዮተ አለሙ የፕሎቲኖስ (197-262 ዓም የኖረ) ትምህርት አሁን «አዲስ ፕላቶኒስት» የተባለው ፍልስፍና ነበር።
24767	የአሪስጣጣሊስ ፍልስፍና ወገን ከዚህ በኋላ አነስተኛ ቢሆንም ለጊዜ ተለይቶ ቀረ፣ ከፕሎቲኖስ (197-262 ዓም የኖረ ፈላስፋ) በኋላ ግን «አዲስ ፕላቶኒስት» የተባለው ፍልስፍና ተነሥቶ በርቶ የአሪስጣጣሊስ ፍልስፍና በእርሱ ውስጥ ተጨመረ።
24768	በ1973 ዓም በኩሽ መንግሥት ላይ ዘመቱ፣ በሚከተለውም ዓመት ልጁ ሰኑስረት በሊብያ እየዘመተ አመነምሃት በሤራ ተገደለ።
24769	ዓፄ ኃይለ ሥላሴ ጀግና ሆነው ቢታዩም ፣ የ ፲፱፻፸፫ (1973) እ.ኤ.አ. ዓለም አቀፍ የነዳጅ ቀውስ ፣ የምግብ ዕጥረትና የድንበር ጦርነቶች ተቃውሞ አስነሱ።
24770	ሃርሌም ሼክ ወይንም አልቢ በ1973ዓም በሃርሌም፣ ኒው ዮርክ የተጀመረ የዳንስ ወይንም ውዝዋዜ አይነት ነው።
24771	ይህ በ1973 ዓ.ም. (1980 እ.ኤ.አ.) አካባቢ ሲጀመር በተለይ ለዩኒቨርሲቴዎችና ኮሌጆች ብቻ የታወቀ መገናኛ ሆኖ ቆየ።
24772	በ1974 ዓ.ም የመጀመሪያ ዲግሪያቸውን በፖለቲካ ኢኮኖሚ ፍልስፍና እንዲሁም በአለም አቀፍ ግንኙነት ከዚያም በፍልሰፍና የዶክቶሬት ድግሪያቸውን።
24773	በ1974 ዓ.ም. ስሙ ሃራሬ ሆነ።
24774	የ1974 እ.ኤ.አ. ፊፋ የዓለም ዋንጫ ፲ኛው የፊፋ የዓለም ዋንጫ ሲሆን ከሰኔ ፮ እስከ ሰኔ ፴ ቀን ፲፱፻፷፮ ዓ.ም. በምዕራብ ጀርመን (ምዕራብ በርሊንንም ጨምሮ) ተካሄዷል።
24775	ከ1974 ዓም ጀምሮ ዴሞክራሲያዊ መንግሥት ኖርዋል።
24776	ከ1974ዓም አብዮት ፍንዳታ በሁዋላ በኢትዮጵያ ጥናት ተቋማት ላይና እንዲሁም በሕብረተሰቡ ላይ መሰረታዊ ለዉጦች ተካሂደዋል።
24777	አገሩ ነጻነቱን ከእንግሊዝ ያገኘው በ1974 ዓ.ም. ነበር።
24778	ከዚያም በ ፲፱፻፸፬ (1974) እ.ኤ.አ. በሶቪየት ሕብረት የተደገፈውና በመንግስቱ ኃይለ ማርያም የተመራው ደርግ (ደርግ ማለት ኮሚቴ ማለት ነው) ዓፄ ኃይለ ሥላሴን ከስልጣን አስወረደ።
24779	የቀርከሃ ዜና መዋዕል በተባለው ጽሑፍ ዘንድ፣ አባቱ ዦንግ ካንግ ካረፈ በኋላ (1974 ዓክልበ.
24780	ከዚያም ወደ አዲስ አበባ ተመልሰው እ. ኤ. አ. ከ 1974-1975 ዓ.ም. በገንዘብ ሚኒስቴር የብድር አና ኢንቨስትመንት መምርያ ሃላፊ በመሆን የውጪ ብድር አና እርዳታን አንዲሁም በተለያዩ የፐብሊክ ኢንተርፕራይዞች የመንግስት ኢንቨስትመንተ ይዞታ ተከታትለዋል።
24781	ኤፍሬም ታምሩ ስለኪነት አጀማመሩ ቃለ መጠይቅ ሲደረግለት (1974 ወይንም 75 ዓ.ም.) በ1960 ዓ.ም. አካባቢ ደጀን በተባለ ቦታ በትምህርት ቤቱ ውስጥ ሙዚቃ ጀመረ።
24782	በ1975 ዓ.ም. ግን የአረብኛ ፊደል ተመለሰለት።
24783	በ1975 ዓ.ም. ያሙሶክሮ የኮት ዲቯር ዋና ከተማ ሆነ።
24784	በ1975 እ.ኤ.ኣ. ሂለሪ ሮድሃምን አገቡና በሊትል ሮክ፥ አርካንሳው መኖር ጀመሩ።
24785	በ1975 ዓም የኢራቅ ገዢ ሳዳም ሁሠይን አዲስ ባቢሎን በፍርስራሹ ላይ ማገንባት ጀመረ።
24786	ኢድሪስ እንደገና በስደት ወደ ግብጽ ተመለሱና በዚያ በ1975 አ.ም. አረፉ።
24787	ኦሮማይ በጋዜጠኛና ደራሲ በዓሉ ግርማ በ1975 ዓ.ም ለህትመት የበቃ ድርሰት ነው።
24788	ሜኖንጉዌ (ከ1975 እ.ኤ.አ. በፊት ሰርፓ ፒንቶ ይባል ነበር) በደቡብ-ምሥራቅ መሀል አንጎላ የሚገኝ ከተማ ሲሆን የኩዋንዶ ኩባንጎ ክልል ዋና ከተማ ነው።
24789	ከአልቮር ስምምነት በኋላ ሶስቱ ትልቅ የትግል ግንባሮች የሽግግር መንግሥትን ለማቋቋም በጃኑዋሪ 1975 እ.ኤ.አ. ተስማሙ።
24790	ፍራክታል የሚለውንም የሂሳብ ቃል በ1975 ሰየመ።
24791	ከአብዮቱ ፍንዳታ በኋላ በ1975 የአካባቢው ርስተኞችና ተከታዮቻቸው ደብረ ታቦርን መስከረም 1975 ላይ ተቆጣጠሩ።
24792	ፍሬው ቢበላም አማረ ጌታሁን (በ1976 እ.ኤ.አ.) እንደ ጻፉ ልጆች ብቻ እንደ በሉት መሰላቸው።
24793	የቻይና መሪ ደንግ ሥያውፒንግ በ1976 ዓም እንዳለ፣ «ሶሻሊስም ማለት ደህነትን ማጥፋት ማለት ነው።»
24794	ይኼውም መጽሐፍ በወቅቱ በነበረው የደርግ መንግሥት ሊደገፍ ባለመቻሉ በ1976 ዓ.ም. ለደራሲው ሕይወት መጥፋት መንስኤ ሊሆን በቅቷል።
24795	ፌዴሬሽኑ በ1976 እ.ኤ.አ. የተመሠረተ ሲሆን የሲሸልስ ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድንንና የተለያዩ ብሔራዊ ውድድሮችን ያዘጋጃል።
24796	ጋዜጠኛና ደራሲ ደመቀ ከበደ ጎጃም-ሞጣ በ1976ዓ.
24797	ከአብዮቱ መነሳት በኋላ፣ በ1976 ሪቻርድ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲን ለቀው ወደ እንግሊዝ አገር ተሰደዱ።
24798	በ ፲፱፻፸፯ (1977) እ.ኤ.አ. ሶማሊያ ኦጋዴንን በመውረሯ የኦጋዴን ጦርነት ተነሳ።
24799	በአንድ ወቅት (ከ1977 እ.ኤ.አ. በኋላ) ከዩጋንዳ መሪ በላይ « የስኮትላንድ ንጉሥ» ለሚለውም ማዕረግ ይግባኝ ለመጣል ደፈረ።
24800	ከተደራሲው ጋር የተዋወቀበት እና በኢትዮጵያ ስነ ጽሑፍ ተከታታዮችና አንባቢዎች ልብ ውስጥ የመሠረት ድንጋይ ያስቀመጠበት “አባ ደፋር እና ሌሎች አጫጭር ታሪኮች” በኩራዝ አሳታሚ ድርጅት የታተመው በ1977 ዓ.ም ነው።
24801	የኦጋዴን ጦርነት እየተባለ የሚታወቀው የ1977 እ.ኤ.አ. 1978 እ.ኤ.አ. ጦርነት በኢትዮጵያና በሶማሊያ መንግስታት የተካሄደ ግቡም ኦጋዴን የተባለውን ስፍራ ለመያዝ ነው።
24802	አ.አ. 1977 እስከ 1981 ባለው ጊዜ ውስጥ 39ኛው የአሜሪካ ፕሬዝዳንት በመሆን አገልግለዋል።
24803	በ1978 ዓ.ም. የሻለቅነት ማዕረግ እስካገኘበት ጊዜ ድረስ እና ከዚያም በኋላ በኪነ-ጥበብና በፖሊሳዊ ሙያው ከሀረርጌ ጫፍ እስከ አሰብና የቀድሞይቱ ኢትዮጵያ ደሴቶች ድረስ በመነቃነቅ ከእሱ ይጠበቅ የነበረውን የዜግነት ድርሻ ተወጥቷል።
24804	ቢል ክሊንተን የአርካንሳው አስተዳዳሪ ሆኖ ለመጀመሪያ ጊዜ የተመረጡት በ1978 እ.ኤ.ኣ. ነው።
24805	ከብዙ አመት በሃላም ቀስ በቀስ ወደ መላው አለም ሊስፋፋ እንደቻለ ገልጽዋል ኤችአይቪ ቀስ በቀስ እየተስፋፋ የመጣው ከ1978 (፲፱፻፸ ዓ.ም.) ወዲህ ነው።
24806	ጥሩነሽ ዲባባ ቀነኔ የተወለደችው ከአባትዋ ከአቶ ዲባባ ቀነኔ እና ከእናትዋ ከወይዘሮ ጉቱ ቶላ በ 1978 ዓ.ም. በኢትዮጵያ በአርሲ ክፍለ ሀገር በቼፋ ወረዳ ከኦሮሞ ብሄረሰብ ነው።
24807	ለመጀመሪያ ጊዜ በኢትዮጵያ ውስጥ የኤድስ ታማሚዎች መኖራችው የተረጋገጠው በ1978 ዓ/ም ነው።
24808	በ1979 እ.ኤ.አ. ሁሉም ፓርቲዎች በለንደን ተገናኝተው የእርስ-በርስ ጦርነቱን ለማቆም የላንካስተር ቤት ስምምነትን ፈረሙ።
24809	በ1979 እ.ኤ.አ. የታንዛንያ ኃይሎች ኢዲ አሚንን ከሥልጣን ያስወግዳሉ።
24810	በ1979 ዓም የአሜሪካ ላይኛ ችሎት ፈራጆች ይን ሃሣብ ተረድተው የሥነ ፍጥረተኛ ትምህርት ከአሜሪካ መንግሥት ትምህርት ቤቶች እንዲከለከል በየኑ።
24811	ነገር ግን በ1979 ዓክልበ.
24812	ደርግ በዚህ ሁኔታ በዝቅተኛ መኮንኖች (ከኮሎኔል ማዕረግ በታች) ከተመሰረተ በኋላ በዚያው ቀን ሻለቃ መንግስቱ ኃይለማርያም የደርግ ሊቀመንበር በመሆን ተመርጦ እስከ ስርዓቱ ማብቂያ (1979) ድረስ በዚያ ስልጣን አገልግሏል።
24813	ማዖሪኛ በተለይ በማዖሪ ብሔር ይነገራል፣ በ1979 ዓ.ም. ደግሞ ይፋዊ ቋንቋ ሆነ።
24814	ከጦርነቱ በኋላ በይፋ የተመድ አደራ ተብሎ በአሜሪካ አስተዳደር ስር እስከ 1979 ዓም ድረስ ቆየ።
24815	የአዋንና የሺማሽኪ ነገስታት የሚዘረዝረው ጽላት የሲማሽኪ ሥርወ መንግሥት በኤላም (አሁን ፋርስ ) ከአዋን ሥርወ መንግሥት በኋላ (1979-1858 ዓክልበ.
24816	«የብርሃን ፍቅር» የተሰኘ የመጀመሪያ የግጥም መድበሉን በ1980 ዓ.ም. በኩራዝ አሳታሚ ድርጅት አሳተመ።
24817	በ1980ዎቹ ግን ከኢንተርኔት የተነሣ አዲስ ትኩረት ተሰጥቶታል።
24818	በ ፲፱፻፹ (1980) ዎቹ መጀመሪያ የተከሰቱ ድርቀቶች ምክኒያት ስምንት ሚሊዮን የሚሆን ሕዝብ ሲራብ ፣ አንድ ሚሊዮን ደግሞ ሞተዋል።
24819	የልም እዣት በ 1980 በደራሲ ሀዲስ አለማየሁ ስለ ማህበራዊ ጉዳዮችና ስለ ጣሊያን ውርስ የሚዳስሰ ለንባብ የበቃ ልብ ወለድ ነው።
24820	የግል ድርጅቶች ወደ ሕንጻው የገቡት ከ1980ዎቹ ጀምሮ ነው።
24821	ክለቡ የተመሠረተው በ1980 እ.ኤ.አ. በተደረገው የሚራማር እና ሚሲዮኔስ ክለቦች ውህደት ነው።
24822	የታችኛው ኦሞ ሸለቆ በ1980 እ.ኤ.አ. በዓለም አቀፍ ቅርስነት የዩኔስኮ መዝገብ ዝርዝር ገብቷል።
24823	ከእነዚህ ውስጥ አንድ ላይ ጥቅጥቅ ብለው በተለያዩ ሥነ ቅርጽና መልክ የተደረደሩትና የተተከሉት በጉራጌ ዞን የሚገኘው ጢያ በ1980 እ.ኤ.አ. በዩኔስኮ በዓለም ቅርስነት ተመዝግቧል።
24824	የወጣትነት ዘመናቸውንም በዚህ በተወለዱበት ሰፍራ ያሳለፉ ሲሆን ፥ በ1980 ዓመተ ምህረት የባችለር ድግሪያቸውን ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በምህንድስና አግኝተዋል።
24825	በኋላ በ1980ዎቹ የዕውነተኛ ኢየሱስ ቤተ ክርስቲያን 10 መሠረታዊ እምነቶች ለመሆን በነዚህ 5 ዋና ትምህርቶች ላይ ሌሎች ተጨመሩ፦
24826	በ1980 እ.ኤ.አ. ፕሬዝዳንት ሴንግሆር በራሱ ፍቃድ ከሥልጣኑ የወረደ ሲሆን በ1981 እ.ኤ.ኣ. በራሱ በሊዎፖልድ ሴንግሆር የተመረጠው አብዱ ዲዮፍ ፕሬዝዳንት ሆነ።
24827	በ1980 እ.ኤ.ኣ. በፍራንክ ዲ ዋይት ከተሸነፉ በኋላ በ1982 እ.ኤ.ኣ. እንደገና ተመረጡ።
24828	በ1980 እ.ኤ.አ. በወታደራዊ መፈንቅለ-መንግስት የላይቤሪያ አመራር ከወረደ በኋላ ከ1989 እስከ 2005 እ.ኤ.አ. ድረስ ሀገሩዋ በመቶ ሺህ የሚቆጠሩ ሰዎችን ያፈናቀሉና የሀገሩዋን ኢኮኖሚ ያቃወሱ ሁለት የእርስ-በርስ ጦርነቶችን አይታለች።
24829	በ1980ዎቹ 20 ከመቶ ማዖሪዎች ብቻ እንደ ኗሪ ቋንቋ ይችሉት ነበር።
24830	ከ1980 እስከ 2006 እ.ኤ.አ. የቢሮው አመራር ሶስት ጊዜ በመፈንቅለ መንግሥት፣ የላይቤሪያ የእርስ በርስ ጦርነትና ሁለተኛው የላይቤሪያ የእርስ በርስ ጦርነት ምክኒያት ተቋርጦ ነበር።
24831	በ1980 እ.ኤ.አ. ቦብ ማርሊ በቆዳ ነቀርሳ ምክንያት ጀርመን አገር ሲታከም ቆይቶ ወደጃማይካ ለመሄድ ሲሞክር በመንገድ ላይ አሜሪካ ፣ ፍሎሪዳ ፣ ማያሚ በሚገኝ ሆስፒታል ውስጥ በ36 ዓመቱ ከዚህ ዓለም በሞት ተለየ።
24832	ሳትራ በ1980 ሲያርፍ ለቀብሩ 50፣000 ሰው ተገኝቶ ነበር።
24833	በ1981 ዓ.ም በኩራዝ አሳታሚ የታተመው “ማህሌት” የደራሲው የመጀመሪያ ወጥ የአጫጭር ልቦለዶች ስብስብ መፅሀፍ ነው።
24834	ይህ ስም በይፋ በ1981 ዓ.ም. ወደ ያንጎን ተመለሠ።
24835	ይህ ሕግ በከፊል ለአሜሪካ ሕገ መንግሥት ተጽእኖ እንደነበረው ይታመናልና የአሜሪካ ምክር ቤት በ1981 ዓ.ም. ይህንን ግንዛቤ አስታወቀ።
24836	ሓጂ ሙሐመድ ሣኒም ይህንን ተቋም እስከ እለተ ሞታቸው ከመሩት በኋላ በ1981 አረፉ።
24837	ፓሊኪር ከ1981 ዓ.ም. ጀምሮ የማይክሮኔዥያ ተባባሪ ክፍላገሮች ዋና ከተማ ነው።
24838	አምስት ስድስት ሰባት በደራሲ ስብሐት ገብረ እግዚአብሔር በ1981 ዓ.ም በቦሌ ማተሚያ ቤት ለህትመት የበቃ ድርሰት ነው።
24839	የቀርከሃ ዜና መዋዕል በተባለው ጽሑፍ ዘንድ፣ ወንድሙ ታይ ካንግ ካረፈ በኋላ (1981 ዓክልበ.
24840	አብዱ ዲዮፍ ከ1981 እስከ 2000 እ.ኤ.አ. ድረስ ፕሬዝዳንት ነበረ።
24841	ከ1981-84 በተደረገ እርስ በርስ ጥሮነት ሻዕብያ የበላይነቱን ተጎንጻፎ ብቅ አለ።
24842	የ1982 እ.ኤ.አ. ፊፋ የዓለም ዋንጫ ፲፪ኛው የፊፋ የዓለም ዋንጫ ሲሆን ከሰኔ ፮ እስከ ሐምሌ ፬ ቀን ፲፱፻፸፬ ዓ.ም. በእስፓኝ ተካሄዷል።
24843	ከ1982 እ.ኤ.አ. ጀምሮ በደቡባዊ ሴኔጋል በካሳማንክ አካባቢ የሚገኙ አማጺዎች ከሴኔጋል መንግሥት ጋር በየጊዜው ተጋጭተዋል።
24844	በ1982 አመተ ምኅረት ነጻነትዋን ከደቡብ አፍሪቃ ስላገኘች በጣም አዲስ አገር ነች።
24845	ክቡር አቶ ተፈራ በትዕግስት፥ በብልህነት እና በቅንነት እጅግ ከባድ የሆነውን ሓላፊነታቸውን በመወጣት ለብዙ ዓመታት ከአገለገሉ በኋላ የአገሪቷ ሁኔታ ከመሻሻል ይልቅ ወደባሰ አቅጣጫ እያመራ መሄዱን በመገንዘባቸው እ.ኤ.አ 1982 ዓ.ም. ቤተሰባቸውን ይዘው ወደ አሜሪካ በመምጣት ከስራቸው በገዛ ፈቃዳቸው ተሰናብተዋል።
24846	ህንጻው ልበዙ ጊዜ ፈርሶ የነበር ሲሆን የአካባቢው ህዝብ በ1982 በአደረገው የገንዘብ ማሰባበሰብና መልሶ መገንባት ስራ፣ ታቦቱ እንደገና ወጥቶ ከነበረበት ቤተ አማኑኤል እንደገና ሊገባ ችሏል።
24847	በዚህም ምክንያት እናቱ ዴቢ ኔልሰን እ.ኤ.አ በ1982 በትምህርት ቤቱ ላይ ክስ መሥረተች ፤ ነገር ግን ከአንድ ዓመት በኋላ ክሱ ተሰረዘ።
24848	ነጻነቱን በ1982 ዓ.ም. ያዋጀ ምንም ቢሆን፣ ሞልዶቫ ግን ይግባኝ አለው።
24849	የቅዝቃዛው ጦርነት ዘመን በሶቭየት ኅብረት ውድቀት በ1982 ዓም ያህል ጨረሰ።
24850	አዪዶ በ1982 የጋና የትምህርት ሚኒስትር ሆና ብትሾምም በስራው ላይ የቆየችው ለ18 ወራት ያህል ብቻ ነው።
24851	የ1982 የኢትዮጵያ ሶማሊያ ድንበር ጦርነት የሚታወቀው ዘመቻ በነሐሴ 1982 እ.ኤ.አ. የተካሄደ ሲሆን፣ በኢትዮጵያ ሰራዊት የሚደገፉ የሶማሊ ሽምቅ ተዋጊወች መካከለኛው ሶማሊያን ወረው ብዙ ከተሞችን የተቆጣጠሩበት ግጭት ነበር።
24852	በ1983 ዓም የጀርመን ዳግመኛ መወሐድ በተከሠተበት ወቅት፣ ከምዕራብ ጀርመን ጋራ ዘመናዊው አገር ጀርመን ተፈጠረ።
24853	በ1983 ደግሞ ስሙ አቅሞላ ሆነ።
24854	ይህ ሁኔታ እስከ 1983 ዓ.ም. ድረስ ቆየ።
24855	ብዙ ኗሪዎች ከአገሩ በመውጣታቸው፣ የልደትም ቁጥር በቂ ባለመሆኑ የኤስቶኒያ ሕዝብ ቁጥር ከ1983 ዓ.ም. ጀምሮ በየዓመቱ እየተቀነሰ ሆኗል።
24856	ሰነዱ የተጻፈው ከክርስቶስ ልደት ከ1983 ዓመት በፊት ( ኡልትራ አጭር ) በሱመርኛ ቋንቋ ነበር።
24857	በተለይ የሚታወቀው የኡር-ናሙ ሕግጋት በ1983 ዓክልበ.
24858	ነጻነቱን በ1983 ዓ.ም. ያዋጀ ምንም ቢሆን፣ ጂዮርጂያ ግን ይግባኝ አለው።
24859	ከተገኙት ሕግጋት ሁሉ ጥንታዊ የሆነው በ1983 ዓክልበ.
24860	የተገለጠ) አስቀድሞ ከወጡት ሕገጋት በተለይ ተመሳሳይ ኹኔታዎች የቆጠሩት የኡር-ናሙ ሕግጋት (1983 ዓክልበ.
24861	መጀመርያው ንጉሡ ኡር-ናሙ የኡር-ናሙ ሕግጋትን (1983 ዓክልበ.) አወጣ።
24862	ምሥራቅ ጀርመን ከ1983 ዓም በፊት ምሥራቅ ጀርመን ከ1942 ዓም እስከ 1983 ዓም ድረስ በአውሮጳ የነበረ ታሪካዊ አገር ነበር።
24863	መጀመርያው ድረ ገጽ የተፈጠረው በ1983 ዓ.ም. (1990 እ.ኤ.አ.) ሆነ።
24864	ከ1984 ዓ.ም. ወዲህ እንደገና የላቲን ፊደል ቢፈቅድም ከቂርሎሱ ጋር አንድላይ በሰፊው በመጻፉ ላይ ይገኛል።
24865	በ1984 ዓ.ም. በይፋ የናይጄሪያ ዋና ከተማ ሆነ።
24866	ከ1984 ዓም ጀምሮ ዴሞክራሲያዊ እና ፓርላሜንታዊ መንግሥት ኖሮታል።
24867	ኤ.አ 1984 ላይ ማስታወቂያ ሲሰራ በፀጉሩ ላይ በደረሰው የእሳት አደጋ ላይ ቀልዷል።
24868	ቤተ እስራኤል በኢትዮጵያ ሲኖሩ የነበሩ የዘር ሃረጋቸው በመጽሐፍ ቅዱስ እንደተገለጸው የአብርሃም የያዕቆብ የይስሃቅ የዘር ሃረግ ሲሆን በኢትዮጵያ ለብዙ ዘመናት ሲኖሩ ቆየተው ከ1984 እ.ኤ.አ. ጀምሮ እስከዛሬ ድረስ ወደ እስራኤል ሃገር በመመለስ ላይ ይገኛሉ።
24869	ከአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲም የህግ ፋኩልቲ በማታው የትምህርት ክፍል የህግ ሙያን በመከታተል በ1984 ዓ/ም ወርሀ ታህሣስ የህግ ዲፕሎማውን የተቀበለው አርቲስት ወጋየሁ ደግነቱ ጅማ በጥብቅናና በህግ አማካሪነት ሙያ ሕብረተሰቡን በቅንነት ሲያገለግል የቆየ ስሙ ጥሩ ኢትዮጵያዊ ነበረ።
24870	ነጻነቱን በ1984 ዓ.ም. ያዋጀ ምንም ቢሆን፣ ጂዮርጂያ ግን ይግባኝ አለው።
24871	የሻዕቢያ ማዕከላዊ ኮሚቲ ስብሰባ፣ 1984፣ አዱሊስ ከኢትዮጵያ አብዮት መፈንዳት በኋላ የተነሳው ደርግም እንዲሁ ፖሊሲው ያመነታ ነበር።
24872	ኡር-ናሙ ከ1984 እስከ 1966 ዓክልበ.
24873	ቸርኔንኮ ኮንስታንቲን ቸርነንኮ ከ1984 እ.ኤ.አ. እስከ 1985 እ.ኤ.አ. ድረስ የሶቪዬት ሕብረት ኰሙኒስት መሪ ነበሩ።
24874	ከ1984 ጀምሮ እስከ 1989 ድረስ ትምህርት ቤቱ በተለያዩ ቦታዎች ተዘዋውሮ ነበር።
24875	ይህ ድርጅት የተመሰረተው በሚያዚያ 1984 ሲሆን ቀስ በቀስ በ1993 ወደ ሃላፊነቱ የተወሰነ የግል ኩባንያነት ተለወጠ።
24876	በ1984 እ.ኤ.ኣ. የአስተዳዳሪ የስልጣን ዕድሜ ከ2 ዓመት ወደ 4 ዓመት አራዝመዋል።
24877	ከ1984 ዓም ጀምሮ አገሩ ተለይቶ አሁን 7 አገራት እነርሱም ስሎቬኒያ ፣ ክሮኤሽያ ፣ ቦስኒያ ፣ ሰርቢያ ፣ ኮሶቮ ፣ ሞንቴኔግሮ እና የመቄዶንያ ሬፑብሊክ ይባላሉ።
24878	በ1985 ዓም ይህ እንዳሁንም «አልማቲ» ሆነ።
24879	ከ1985 ዓም ጀምሮ አገሩ ተለይቶ አሁን ሁለተ አገራት እነርሱም ቸኪያ እና ስሎቫኪያ ይባላሉ።
24880	ወደ ስልጣን ሲመጡ በጊዜው ላቋቋሙት ጊዜያዊ መንግስት ፕረዚዳንት ሆነው ካገለገሉ በሗላ 1985 ለመጀመሪያ ጊዜ ጠቅላይ ሚንስትር ሆነው ተመረጡ።
24881	አሁን በሄ ሰሞን እንክዋ (1985) አዲስ አበባ ሄጄ ነበር ።
24882	ሚልተን ኦቦቴ ወደ ሥልጣን ይመለሳሉ ግን በ1985 እ.ኤ.አ. እንደገና ይወርዳሉ።
24883	የኣማርኛ ታይፕራይተር ከኣንድ የፊደል ገበታ የመቀጣጠል ዘዴ እ.ኤ.ኣ. ከ1985 ጀምሮ በኮምፕዩተርም ቀርቦ ነበር።
24884	ከ1986 እ.ኤ.አ. ጀምሮ መንግሥቱ ከሌሎች ሀገሮችና ዓለምአቀፍ ድርጅቶች ጋር በመሆን በኢዲ አሚን ጊዜ የወደቀውን ኤኮኖሚ ለማንሳት ተጣጥሯል።
24885	በ1986 አንስታይን በዙሪክ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ ገብቶ ለመማር የሚያስችለውን ፈተና እንደገና ወሰደ።
24886	ያሁኑ ፕሬዝዳንት ዮወሪ ሙሴቪኒ ከ1986 እ.ኤ.አ. ጀምሮ በሥልጣን ላይ ናቸው።
24887	ኩቲክ-ኢንሹሺናክ አንሻንንና ሲማሽኪን ወደ ግዛቱ ጨመረ፤ እንኳን በ1986 ዓክልበ.
24888	ከነዚህም እ.አ.አ. 1986 ከአሜሪካ እና እንግሊዝ ጋር ዲፕሎማሲያዊ እንዲሁም ሌሎች ግንኙነቶች ሲቋረጡ እንግሊዝኛ ቋንቋ ትምህርት እንዳይሰጥ ከልክሎ ነበር።
24889	በ1986 እ.ኤ.አ. ስመ ጥሩ ማእረግ «የሶቭየት ህብረት ሕዝብ ዛፋኝ» የተቀበለች መጀመርያ ዘመናዊ ሴት ዘፋኝ ሆነች፤ በ2000 እ.ኤ.አ. ደግሞ የ20ኛው ክለ ዘመን ዘፋኝ ተባለች።
24890	በ1987 ዓ.ም ኢህአዴግ የደርግን ስረአት በሀይል በመጣል አገሪቱን ከተቆጣጠረ በኋላ ባወጣው ሕገ መንግሥት መሠረት፣ ወሎ የሚባል ራስገዝ የአውራጃ አስተዳደር በማስቀረት ግዛቱን በአፋር ክልል ፣ ትግራይ ክልል ፣ እና አማራ ክልል እንዲከፈል ተደረገ።
24891	በ1987 ዓም የራስ ገዥ ሁኔታ አገኘ፤ ከዚያ ቀድሞ የማላጋ ክፍላገር ከተማ ይቆጠር ነበር።
24892	በ1987 ዓም የራስ ገዥ ሁኔታ አገኘ፤ ከዚያ ቀድሞ የአንዳሉሲያ ክፍላገር ከተማ ይቆጠር ነበር።
24893	ኤ.አ. 1987 በታተመው ዘ አርት ኦፍ ዲል በተሠኘው መጽሐፉ ውስጥ በተሳሳተ መልኩ ፍሬድሪክ የስዊድን ዝርያ እንዳለው ገልጿል።
24894	እ.ኤ.አ በ1987 እናቱ ከቤት የኮበለለችውን ኪምበርሊ አን "ኪም" ስኮት በቤታቸው እንድትቆይ ፈቀደች።
24895	እ.ኤ.ኣ. በ1987 በአማርኛ የእጅ ጽሑፍ ፊደል በኮምፕዩተር የተጻፉ ገጾች ምሳሌ እዚህ ሰምና ወርቅ መጽሔት የገጾቹ ሥዕሎች አሉ።
24896	በዶክተሩ ኮምፕዩተራይዝድ የሆነው ግዕዝ እ.ኤ.ኣ. በ1987 ለገበያ ቀርቦ በማተሚያ ቤቶች ፊደላቱ መክተብ ስለተጀመረ ምሁራን ደስ ሊላቸውና ሳይንሱንና ቴክኖሎጅውን ማወቅና ማስተዋወቅ በተገባ ነበር።
24897	ወንዙ በዚህ ርዝመቱ ጀርመን ፣ ፈረንሳይ ፣ ስዊዘርላንድ ፣ ኔዘርላንድ ፣ ኦስትሪያ ፣ ሊክተንስታይን እና ጣልያን ውስጥ 198,735 ኪ.ሜ. ካሬ ያህል ስፋት ያካልላል።
24898	ሆኖም ቤተ መንግሥቱ በኦፊሴል መዛወሩ እስከ 1988 ዓ.ም. ድረስ ቆየ።
24899	መጋቢት 1988 የአፋቤት ጦርነት ተብሎ በሚታውቀው የሻዕቢያ ሰራዊት በደርግ ሰራዊት ላይ ስልታዊ የሆነ ድል ተቀዳጀ።
24900	ጊነስ ቡክ ኦቭ ወርልድ ሬኮርድስ የተባለው መጽሐፍ በ1988 እትሙ እንደገለጸው ከ1815 እስከ 1975 ባሉት ዓመታት ውስጥ ብቻ ወደ 2.5 ቢልዮን የሚገመቱ ቅጂዎች ታትመዋል።
24901	እስከ 1988 ዓም ( 1996 እ.ኤ.አ. ) ቆዩ፣ እና እንደገና ከ1998 ዓም ( 2006 እ.ኤ.አ. ) ጀምሮ አብረው ቆይተዋል።
24902	ዣክ ሺራክ (1988-2000) (በ ፈረንሳይኛ ፡ Jacques Chirac) 22ኛ የፈረንሣይ ፕሬዚዳንት ነበሩ።
24903	ከ1988 ወዲህ ግን ኤድስ ሲይዝ ነጭ ሴል የሚሠራውን ኣንቲቦዲ (Antibody) በመመርመር የኤድስ ቫይረስ እንዳጋጠመን የሚጣራበት ፈጣን የምርመራ ዘዴ ስለተሠራ በተለይ የደም ማነስን ለመከላከል ሆስፒታል ከሚሰጠን ደም በመተላለፍ ሊይዝ የሚችለው ኤድስ ወደ መጣፋቱ ደርሷል።
24904	ከ1988 ወዲህ ግን ኤችአይቪ ሲኖር ደም ውስጥ ነጭ ሴል የሚሠራውን ኣንቲቦዲ (Antibody) በመመርመር ኤችአይቪ ቫይረስ እንዳለ እና እንደሌለ የሚጣራበት ፈጣን የምርመራ ዘዴ ስለተሠራ በሆስፒታል ከሚሰጠን ደም መተላለፉ ቀርትዋል።
24905	ከ1989 ዓ.ም. ጀምሮ ዋና ከተማ በሆነበት ወቅት ስሙ በመጨረሻ አስታና ሆነ።
24906	በ1989 እ.ኤ.አ. በሰላማዊ መፈንቅለ መንግሥት ኦማር ሀሳን አህመድ አል-በሽር ሥልጣን ላይ የወጡ ሲሆን እራሳቸውን የሱዳን ፕሬዝዳንት ብለው ሾመዋል።
24907	በ1989 አም የካዛክስታን ዋና ከተማ ከዚህ ወደ አስታና ተዛወረ።
24908	ቅድም ሲል የሶቭየት ኅብረት ክፍላገር ስትሆን እስከ 1989 እ.ኤ.አ. ድረስ የቂርሎስ አልፋቤት በሞልዳቪያን ሶቭየት ሶሻሊስት ሪፑብሊክ ውስጥ የቂርሎስ ጽሕፈት ይፋዊ ነበር።
24909	መጋቢት 1989 መጨረሻ አካባቢ በወቅቱ በነበረው የኢትዮጵያ መንግስት ኢሰፓ እና ኢህአዴግ ወታደሮች በተደረገው ጦርነት ደብረታቦር በኢህአዴግ ቁጥጥር ወደቀች።
24910	ኮርብን ብሉ ሬቨርስ ( ፌብሩዋሪ 1989 እ.ኤ.አ. ተወልዶ) አሜሪካዊ ተዋናይ፤ ሞደል፣ ጭፈረኛና ዘፋኝ ነው።
24911	የሮማኒያ መካነ ጥናት ደግሞ ለሮማንያ ቋንቋ ሲያስተዳድር አንዳንድ ከ1989 በኋላ ያደረገው የአጻጻፍ ለውጥ በሞልዶቫ ውስጥ አልተቀበለም።
24912	ኣይፎንና ኣይፓድ ለኣለው ግዕዝኤዲት ዩኒኮድ ፊደል ጨምሮ የሚከፈለው $1.99 ለሦስቱም ነው።
24913	የ1990 እ.ኤ.አ. ፊፋ የዓለም ዋንጫ ፲፬ኛው የፊፋ የዓለም ዋንጫ ሲሆን ከኔ ፩ እስከ ሐምሌ ፩ ቀን ፲፱፻፹፪ ዓ.ም. በጣሊያን ተካሄዷል።
24914	በ1990 እ.ኤ.አ. ሳንድራ ስፒድ እና ኋይል ዩ ዌር ስሊፒንግ በተሰኙት ፊልሞች ላይ በመተወን ወደ ዝናው አለም መጥታልች።
24915	በ1990 እ.ኤ.አ. በጣልያናዊ ሕግ ሥር ይህም የጨዋታ ትርዒት በይፋ ድርጅት ሆነ፣ በዚህም የጣቢያው ፕሮፌሽናሉ መልክ ተጨመረ።
24916	ጸጋዬ በ1990 ለጉበት በሽታ ሕክምና በመሻት ወደ ማንሃታን በሄዱበት አርፈዋል።
24917	ዘውዱ በኢትዮጵያ የመጀመሪያ የሆነውን ከቫይረሱ ጋር የሚኖሩ ሰዎች ማህበር « ተስፋ ጎህ ኢትዮጵያን » በ1990 ዓ.ም. ከአሥር ጓደኞቹ ጋር በመመስረት ከቫይረሱ ጋር የሚኖሩ ወገኖች መብታቸውን ለማስከበር እንዲታገሉ ከማሰባሰቡም በላይ ኤች.
24918	የኮንታ ብሔረሰብ የአፍ መፍቻ ቋንቋ ኮንቲኛ ሲሆን፣ ከ1990 ዓ.ም ጀምሮ ከንግግር ቋንቋነት ባሻገር የትምህርትና የሥራ ቋንቋ በመሆን አገልግሎት እየሰጠ ይገኛል።
24919	ከሱዳንጋር እርስ በርስ በመወነጃጀል በ1990ወቹ የፖለቲካ ውጥረት ውስጥ ገብተው ነበር።
24920	የኢትዮጵያ ቴያትር ኢትዮጵያ ውስጥ ከ1990 አጋማሽ በፊት ብዙ የሆኑ የመድረክ ቴያትር ተሰርቶ ነበር።
24921	በፅሐፍቶቹ የተጠነሰሱት በ1990 እ.አ.አ. ከማንችስተር ወደ ለንደን በተደረገ የባቡር ጉዞ ነበር።
24922	ለምሳሌ፣ በ1990 ዓ.ም. በተደረገ ጥናት፣ 39% በገጠር የሚኖሩ ገበሬዎች የሚተዳደሩት ከ0.5 ሄክታር በታች በሆነች የእርሻ መሬት ነበር።
24923	የክልሉ ስፋት 199,049 ካሬ ኪሎሜትር ሲሆን የሕዝብ ብዛቱ ደግሞ ወደ 140 ሺህ ይገመታል።
24924	በ1991 እ.ኤ.አ. ደግሞ ከሁሉ ካላብሪያ መጀመርያው ራዲዮ ዳታ ሲስተም የሚባል ሲስተም የሚጠቅመው ራዲዮ ጣቢያ ሆነች።
24925	በ1991 እ.ኤ.አ. የቤኒን ሪፐብሊክ ተመሠረተ።
24926	ከዚህ በኋላ የአቶ ኢሳያስ አፈወርቂ ስልጣን እየገነነ ግንባሩም ድል እየተጎናጸፈ ሄዶ ግንቦት 1991፣ በኢትዮጵያ የደርግ መውደቅን ተከትሎ ኤርትራ ኢ-ጥገኝነቷን ለማግኘት ቻለች።
24927	ከኩፋሌ አቆጣጠር ያዕቆብ ለዔሳው ስለ ረሃብ ምስር ወጡን የሼጠበት አመት 1991 ዓክልበ.
24928	አንደኛው ጌም በ1991 እ.ኤ.አ ነበር።
24929	ስለቤተክርስቲያንዋ አጀማመር በ1991 ዓ.ም አጋማሽ አከባቢ በአሁኑ ሰዓት በዮጎ ሲቲ ቸርች ዋና መጋቢ የሁኑትን መጋቢ ሞላልኝ አዱኛን እግዚአብሄር በኢትዮጵያ በአዲስ አበባ ከተማ ቤተከርስቲያንን እንዲያቋቁሙ ልባቸውን አነሳሳው።
24930	ለአፍሪካዊ ቴያትር ስላደረጉት አስተዋጽኦአቸው ሽልማት በ1991 ዓ.ም. ከቦስቶን ከተማ እና በ1994 ከአትላንታ ከተማ በአሜሪካ ተቀበሉ።
24931	እንደ ኤውሮጳ ኣቆጣጠር በ1991 Ethiopian Research Council የሚባል በ1934 ኣሜሪካ ውስጥ የተቋቋመ ድርጅት ዶክተሩ ግዕዝን ኮምፕዩተራይዝ በማድረግና ለጀመሩት የግዕዝ ፊደል ሕዳሴ የዕውቅና ሽልማት ሰጥቷቸዋል።
24932	በ1992 እ.ኤ.ኣ. የወጣ ሕገ-መንግስት የመንግስቱን አወቃቀር እና የዜጎችን መብትና ግዴታ ይዘረዝራል።
24933	በ1992 እ.ኤ.አ. አልፋ ዑመር ኮናሬ የማሊን የመጀመሪያ ዴሞክራሲያዊ ምርጫን አሸነፉ።
24934	ከዛ ጀምሮ እስከ 1992 እ.ኤ.ኣ. ድረስ ለአራት ጊዜ አስተዳዳሪ ሆነው መርተዋል።
24935	ይህ ድረገጽ ኢትዮጵያውያን በራሳቸው ፊደል መወያየት ይችሉ ዘንድ በሁለት ወንድማማች ኢትዮጵያዊያን በሰኔ 1992ተፈጥሮ ዛሬ ሁሉንም ኢትዮጵያዊያን በስፋት እያገለገለ ያለ ዌብሳይት ሆኖአል።
24936	የቁቤ ሥርዓት እ.ኤ.ኣ. በ1992 ገደማ የተመሠረተው ኣንዱ ቀለም ኣንድን ድምጽ በመወከል ነው ተብሏል።
24937	በቀድሞው ስሙ ጅማ የግብርና ኮሌጅ እና የጅማ የጤና ሳይንስ ተቋም በጋራ የነበረ ሲሆን ከታኅሣሥ 1992 ዓ.ም. ጀምሮ ወደ ዩኒቨርስቲ ሊያድግ ችሏል።
24938	የብርሃን ፍቅር ሁለተኛ ክፍል የሆነውንና ፦ «ለራስ የተፃፈ ደብዳቤ» የተሰኘውን መድበሉን ደግሞ በ1992 ዓ.ም. በሜጋ አሳታሚ ድርጅት ታተመ።
24939	አሁን የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር (1992 ዓ.ም.) 15,500 ሆኖ ይገመታል።
24940	በጁን ፲፱፻፺፪ (1992) እ.ኤ.አ. የኦሮሞ ነጻነት ግንባር ፣ እንዲሁም በማርች ፲፱፻፺፫ (1993) እ.ኤ.አ. የደቡብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ዴሞክራሲያዊ ኅብረት የሽግግር መንግሥቱን ለቀው ወጡ።
24941	በ ፲ ፱ ፻ ፺ ፪ (1992) ዓ.ም. "ኤንዱራንስ (Endurance)" ፡ የተባለ ፡ ስለ ፡ እራሱ ፡ የእሩጫ ፡ ድል ፡ ፊልም ፡ ሠርቷል።
24942	ይህ ህግ ወጥቶ የነበረው እ.አ.አ. በ1992 የነበረ ሲሆን በዓለም አቀፉ የእግር ኳስ ማህበር (FIFA) በኩል እ.አ.አ. በ2004 ውድቅ ሆኗል።
24943	ቦሪስ የልጽን 1992 ዓም ቦሪስ ይልጽን ( ሩስኛ ፦ Борис Ельцин 1923-1999 ዓም) ከ1983 እስከ 1992 ዓም ድረስ የሩስያ ፕሬዚዳንት ነበሩ።
24944	ያሥር አረፋት በ1993 ዓም ያሥር አረፋት (1921-1997 ዓም) ዝነኛ የፍልስጥኤማውያን ብሔር መሪ ነበሩ።
24945	ከ1993-1994 ዓ.ም የኢፌዴሪ የግብርና ሚኒስትር ፣ ከጥቅምት 1994 እስከ 1998 ዓ.ም በፌደሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባኤነት እንዲሁም ከ1998 ዓ.ም ጀምሮ በቱርክ የኢፌዴሪ ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር ሆነው አገልግለዋል።
24946	በካናዳ በተደረገው 1993 ቆጠራ ዘንድ፣ የጥንታዊ ኗሪዎች ብዛት ከ900,000 በለጠ።
24947	በወቅቱ ማለትም በ1993 ዓ.ም በወጀል ከተማ የከፍተኛ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ያልነበረ በመሆኑ ምክንያት 9ኛ እና 10ኛ ክፍልን ደጀን ከተማ በመሄድ "ጎጃም በር" አጠቃላይ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተከታትሏል።
24948	በ1994 አ.ም. ደግሞ የሳምንት ቀኖችና የወር ስሞች ሁሉ እንደ አቶ ኒያዞቭ "ሩህናማ" የሚባል ይፋዊ መጽሐፍ ፍልስፍና በአዋጅ ተቀየሩ።
24949	የ1994 እ.ኤ.አ. ፊፋ የዓለም ዋንጫ ፲፭ኛው የፊፋ የዓለም ዋንጫ ሲሆን ከሰኔ ፲ እስከ ሐምሌ ፲ ቀን ፲፱፻፹፮ ዓ.ም. በአሜሪካ ተካሄዷል።
24950	በ1994 እ.ኤ.አ. ማሠራጨቱ በኮምፒውተር በዲጂታል አማካኝነት እንዲሆን በቃ፤ ከበፊቱም ማሠራጨቱ ጥረትና ፍትነት አገኘ።
24951	ይህ ድርጅት በ1994 ተፈትቶ በአፍሪካ ኅብረት ተተካ፤ ጠቅላይ መሥሪያ ቤቱ ደግሞ በአዲስ አበባ አለው።
24952	ከዚህ በላይ በ1994 ዓ.ም. የጣይቱ ሽልማት ተቀባይ ነበሩ።
24953	ማህበሩ የተመሠረተው በ1994 ዓ.ም ነው፡፡ ከዚያ በፊት በነበሩት መንግስታት ድጋፍ ማጣት ማህበሩ አልተቋቋመም ነበር፡፡ በሁለት ትልልቅ ምክንያቶች ነው የተቋቋመው፡፡ አንደኛው:- ሀገራችን ኢትዮጵያ በዘመኑ ከሰለጠኑት መንግስታት አንፃር ምን ቦታ እንደነበራት ለማሳየት ነው፡፡
24954	ጋምቤላ ከመጀመሪያው ጀምሮ በሕወሃት አስተዳደር ክፉኛ ተጎድታለች፤ በመሬቷ ልማትና በከርሰ ምድር ሃብቷ ምክንያት በዐባይ ጸሐዬና በዶ/ር ገብረአብ ባርናባስ የተመራ በ1994 የተጀመረው የዘር ማጥፋት አሁንም ሙሉ ለሙሉ ቆሟል ለማለት ያስቸግራል፣ በቅርቡ በመዥነገሮች ላይ የሕወሃት ወታደሮች የፈጸሙትን ጭፈጨፋ ስናስብ!
24955	ነጻነቱን በ1994 ዓ.ም. አገኘ።
24956	የኢትዮጲያ ፕሪሚየር ሊግ የተመሰረተው በ 1994 ዓ.ም. ነው።
24957	የኢንፎርማቲክስ ፋኩልቲ በአዲስ መልክ የተመሠረተው በ1994 ዓ.ም. ሲሆን ቀድሞ ሲሳ (ስኩል ኦፍ ኢንፎርሜሽን ስተዲስ ፎር አፍሪካ) በመባል ይታወቅ ነበር።
24958	በ1994 እ.ኤ.አ. የሕዝብ ብዛቱ 11,749 ሰዎች ሲሆን በ1997 ቆጠራ መሠረት 20,226 ሰዎች ነው።
24959	ይህም ቁጥር በ 1994 ከተደረገው የሕዝብ ቆጠራ የ 24.76% ቅናሽ ኣሳይቷል።
24960	ከ1994 ጀምሮ ሻዕቢያ ስሙን ቀይሮ ህዝባዊ ግንባር ለፍትሕና ለዲሞክራሲ PFDJ ተባለ።
24961	ከ1995 እ.ኤ.አ. ጀምሮ ሌሎች የካላብሪያ ራዲዮ ጣቢያዎች በክፍያ በመግዛቱ፣ ማሰራጨቱ የሚደርስበት ርቀት ተጨመረ።
24962	ባለፈው ቅርብ ጊዜ ደግሞ (1995 ዓ.ም.) ተጨማሪ ሰነዶች በካነሽ (በዛሬው ቱርክ ) በመገኘታቸው የዚሁ ዘመን «ሊሙ ስሞች» ማወቅ ትችሏል።
24963	በተለይም በቅርብ ጊዜ (በ1995 ዓ.ም.) በካነሽ ፍርስራሽ (በዛሬው ቱርክ አገር) ከ1 ኤሪሹም እስከ አሹር-ዱጉል ድረስ የነበሩት የአመት ስሞች ተገኝተዋል።
24964	በሠፈሩ የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር በ1995 ዓ.ም. 1,100 ሆኖ ይገመታል።
24965	በ1995 ዓ.ም. በተደረገ ቆጠራ መሠረት የሕዝቡ ቁጥር 136,473 ነበር።
24966	ከዚያ በፊት ከ1995 እስከ 2006 ዓም ድረስ ማዕረጋቸው ጠቅላይ ሚኒስትር ሆኖ ነበር።
24967	ሁለት ጊዜ የአውሮፓ የባሕል መዲና በመባል የተሰየመች ጀየመጀመሪያዋ ከተማ ናት፡፡ ለመጀመሪያ ጊዜ በ1995 እ.ኤ.አ. ነው፡፡ በ2007 የአውሮፓ የባህል መዲና የሉክሰምበርግን ከፍተኛ መስፍን ሬይንላንድ-ፕፋልዝ እና በጀርመን የምትገኘውን ሳርላንድ፣ የዋሉን ክልልን እና ጀርመንኛ ተናጋሪ የሆነውን የቤልጂየም ክፍል እና በፈረንሳይ የሚገኘውን ሎሬን ክልል አካታ ድንበር ተሻጋሪ ሆናለች፡፡
24968	በ1996 ዓ.ም. ከታላቅ የምድር መንቀጥቀጥ በኋላ አንድ ትላቅ ጐርፍ በማዲቭስ ደሴቶች ላይ ብዙ ጉዳት አደረገ።
24969	በ1996 ዓም ግን የአሜሪካ ሥራዊት በጦርነት አጠፉት።
24970	ከ ፲፱፻፺፮ (1996) እ.ኤ.አ. በፊት ኢትዮጵያ በ ፲፬ ክልሎች ተከፍላ ነበር።
24971	ይህ በኢትዮጵያ የቀድሞው የረጅም ርቀት እና በማራቶን ልዩ ብቃት አትሌት በ1996 እ.ኤ.አ. በተደረገው የበጋ ኦሎምፒክሱ ላይ ሀገሩን ኢትዮጵያን ወክሎ አዲስ የአለም ሪከርድን አስመዝግቧል።
24972	ጉግል እንደ ፕሮጀክት ሆኖ በጃኑዋሪ 1996 እ.ኤ.አ. በላሪ ፔጅ እና ሰርጂ ብሪን በስታንፎርድ ዩኒቨርስቲ ነው የጀመረው።
24973	የአዳማ ዩኒቨርሲቲ አዲስ አርማ አዳማ ዩኒቨርሲቲ በ አዳማ ከተማ በስተ ሰሜን በኩል በ1996 ተከፈተ።
24974	ከመጋቢት 1996 ዓ.ም. ጀምሮ የማዖሪ ቴሌቪዥን አገልግሎት በመንግስት እርዳታ ኖሯል።
24975	በከተማይቱ ውስጥ በ 1996 የተገነባ ግዙፍ የወጣቶች ማእከል ይገኛል።
24976	የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር ከ1996 ቆጠራ 1,747,627 ሆኖ ይገመታል።
24977	የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር (1996 ዓ.ም.) 180,000 ሆኖ ይገመታል።
24978	ከ1996 እስከ 2003 ዓም የካሊፎርኒያ ክፍላገር አመሪካ አገረገዥ ነበር።
24979	በ1996 ዓ.ም. የሕዝቡ ብዛት 2,188 ነበር።
24980	የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር (1996 ዓ.ም.) 355,000 ሆኖ ይገመታል።
24981	የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር (1996 ዓ.ም.) 4.5 ሚሊዮን ሆኖ ይገመታል።
24982	በ1996 የሜሪላንድ ጠቅላላ የህዝብ ብዛት 5,558,058 ነው ተብሎ ይገመታል።
24983	ድርጀቱ ስለሚጠቀመው ማሽኖች ብዙ ዝርዝር ባይሰጥም በ1996 ከ60,000 በላይ ኮምፒዩተሮችን እንደሚጠቀሙ ይገመታል።
24984	በ1997 ኣ.ም በተደረገው አገር አቀፍ ምርጫ ቅንጅት ከፍተኛ ውጤት በማምጣት (በአንዳንድ ውገኖችም አሸንፏል በመባል) ይታወቃል።
24985	በ1997 ዓ.ም. አጋማሽ ጠቅላላ ምርጫ ሲደረግ ከተለያዩ የፖለቲካ ህቡዕ ፓርቲዎች የተውጣጣ ቅንጅት የተሰኘ ጥምር የፖለቲካ ፓርቲ እንደ አንድ የፖለቲካ ድርጅት ተወዳደረ።
24986	በ1997 ለሀገራችን የሺህ አመት ስጦታ እንስጥ በሚል መነሻ ሀሳብ እያንዳንዱ ኢትዮጲያዊ አንድ ዛፍ ተክሎ የሚንከባከብበትን እቅድ አውጥተናል።
24987	አ.አ.1997 አግብቶ ጃደን ስሚዝ እና ዊሎው ስሚዝ የሚባሉ ሁለት ወንድ እና ሴት ልጆችን ወልደዋል።
24988	እ.ኤ.አ 1997 ኤምኔም ዘ ስሊም ሼዲ ኢፒ የተባለውን የሙዚቃ አልበሙን በዌብ ኢንተርቴይንመንት አማካኝነት ለቀቀ።
24989	እ.ኤ.አ በማርች 1997 ከጊልበርትስ ሎጅ ለመጨረሻ ጊዜ ተባረረ።
24990	እንደ አንድ ቤተክርስቲያን የጥምቀት፣ የሰርግና የቀብር ሰነስርአቶችን ለማካሄድ የሚያስችለውን እውቅና እና ህጋዊ የምስክር ወረቀት ከኢትዮጵያ መንግስት ከ ፍትህ ሚኒስቴር በጥቅምት 1997 መቀበል ተችሏል ።
24991	ፍቅር በዘመነ ሽብር - ይህ ልብ ወለድ መፅሀፍ የታተመው 1997 አዲስ አበባ ውስጥ ነው።
24992	ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ከጨረሰ በኋላ በ1997 እ.ኤ.አ. ኤክስፕረስ ባንድን ተቀላቀለ።
24993	በወቅቱም ዩኒቨርሲቲ የሚያሰገባ ውጤት ማምጣት በመቻሉ በ1997 ዓ.ም ወደ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ተቀላቀለ።
24994	የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር (1997 ዓ.ም.) 1,430,000 ሆኖ ይገመታል።
24995	ኤ.አ 1997 ጀምሮ ደግሞ 15 ያህል ዋና ዋና ዋንጫዎችን ለማንሳት በቅቷል።
24996	የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር (1997 ዓ.ም.) 200,659 ሆኖ ይገመታል።
24997	ባለቅኔ ሎሬት ጸጋዬ ገብረ መድህንንና ( 1997 ) ስዊድናዊ/ ኤርትራዊ የሆነውን የአስመራውን እስረኛ፣ ደራሲና ጋዜጠኛ ዳዊት ይስሐቅን ( 2009 እ.ኤ.አ. ) ሃሳብን በነጻ የመግለጽ ሽልማት እንዲሸለሙ በእጩነት አቅርቦ ማሸለሙም ይታወሳል።
24998	የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር (1997 ዓ.ም.) 208,411 ሆኖ ይገመታል።
24999	በ1997 ዓ.ም. ከማዕከላዊ ስታቲስቲክስ ኤጀንሲ በቀረበው ቁጥር መሠረት የማይጨው ጠቅላላ ሕዝብ ቁጥር 34,379 ሰዎች እንደ ነበር ይገመታል።
25000	የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር (1997 ዓ.ም.) 585,756 ሆኖ ይገመታል።
25001	የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር (1997 ዓ.ም.) 600,000 ሆኖ ይገመታል።
25002	በ1997 ዓ.ም. ሕዝብ ቁጠራ ጊዜ 971 ሰዎች ኖሩበት።
25003	በሻማ ቡክስ በ1997 ዓ.ም የታተመው “ግራጫ ቃጭሎች” እንደ ብሉይ (classic) ሥራ ሊታይ የሚችልና የደራሲው ልዩ ብቃት የታየበት ወጥ ረጅም ልብወለድ ነው።
25004	በ1998 ዓ.ም ግን፣ በአመጻዎች ችግር ምክንያት ይህ ሁኔታ ተለውጦ እምነቱ ከመመሰረት ተነቀለ።
25005	ከ1998 ዓ.ም. ጀምሮ የአገሩ ሦስተኛው ይፋዊ ቋንቋ የኒው ዚላንድ እጅ ምልክት ቋንቋ ሆኗል።
25006	የ1998 እ.ኤ.አ. ፊፋ የዓለም ዋንጫ ፲፮ኛው የፊፋ የዓለም ዋንጫ ሲሆን ከሰኔ ፫ እስከ ሐምሌ ፭ ቀን ፲፱፻፺ ዓ.ም. በፈረንሳይ ተካሄዷል።
25007	በ1998 ዚና እንዳጻፈው ደግሞ አለቃ ገብረ ሃና የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ሊቅ ሲሆኑ አቋቋምና ዜማ ቅኔ ከእነ አግባቡ የሚያውቁ እንደነበሩ ታሪካቸው ያስረዳል።
25008	ወሎ ዩኒቨርስቲ ኢትዮጵያ ውስጥ በ አማራ ክልል ደሴ ከተማ የሚገኝ 1998 ከተመሰረቱት የሀገሪቱ አዳዲስ ዩኒቨርሲቲዎች አንዱ ነው።
25009	እስከ 1998ም ድረስ የፓላው ዋና ከተማ ነበር።
25010	አዋሳ ከ1998 ዓ.ም. ጀምሮ ሃዋሳ በመባል የታወቃል።
25011	ነገር ግን የ«ባለሙያ ንድፍ» ክርክር እንደገና በ1998 ዓም በአንድ የአሜሪካ ችሎት ቀርቦ፣ ፈራጁ የከሃዲነትን ወገን ደግፎ አለሙ በማናችም «ባለሙያ ንድፈኛ» ከቶ አልተነደፈም በማለት በየነ፤ ወይም ይህ አስተሳሰብ ሳይንሳዊ ስለማይሆን በትምህርት ቤት አይፈቀድም፤ በመንግሥት ትምህርት ቤት ከሃዲነት ብቻ ይታገሣል ማለት ነው።
25012	የደቡብ ብሄር ብሄረሰቦችና ህዝቦች ክልላዊ መንግስትን በምክትል ርእሰ መስተዳደርነት ሲያገለግሉ የነበሩት አቶ ሀይለማሪያም በ1998 ለአራት ዓመታት የክልሉ ርእሰ መስተዳድር ሆነው ሰርተዋል ።
25013	የምየንማ ዋና ከተማ እስከ 1998 ዓ.ም. ነበረ።
25014	የአማርኛ ተረትና ምሳሌዎች በ ዳንኤል አበራ በ1998 ዓ.ም የተጻፈ የተረትና ምሳሌ ስብስብ ነው።
25015	የተፈጠረው በ፲፱፻፺፰ (1998) ዓ.ም. በኦንድረይ ረችኒክ፣ ጋብሪዬል ስቮቦዳ፣ ያን ቫን ስቴንበርገንና ኢጎር ፖልያኮቭ ነበር።
25016	በ1998 በ10 የሳይሌሲያን ፊደላት እና ዲግራፎች (digraphs) የተመሠረተ የአጻጻፍ ደንብ ተፈጥሮ፣ በኢንተርኔትና በሳይሌሲያን ዊኪፔድያ የተስፋፋ ጥቅም ላይ ውሏል።
25017	የብሔራዊ የስታትስቲክ ባለስልጣን በ1998፥ የ159,009 ሕዝብ መኖሪያ ከነሱም መካከል 80,897 ውንዶችና 78,112 ሴቶች መሆናቸውን ተምኗል።
25018	የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር (1998 ዓ.ም.) 1,690,471 ሆኖ ይገመታል።
25019	የብሔራዊ ስታትስቲክ ባለስልጣን በ1998 እንደመዘገበው፤ ከኢትዮጵያ ሰፊ ከትሞች አንዱ ሲሆን የ169,104 ሕዝብ መኖሪያ ከተማ ነው።
25020	የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር (1998 ዓ.ም.) 1,967,879 ሆኖ ይገመታል።
25021	በቅርብ ጊዜ ከፖለቲካ ነክ ሚናቸው የተነሣ እቶ ደበበ ከ1998 እስከ 1999 ዓ.ም. ድረስ የቃላቲ እስረኛ ነበሩ።
25022	በሜይ ፲፱፻፺፰ (1998) እ.ኤ.አ. የድንበር ውዝግብ እስከ ጁን ፳፻ (2000) እ.ኤ.አ. ወደ ቀጠለው የኢትዮ-ኤርትራ ጦርነት አምርቶአል።
25023	ውድድሩም የሚዘጋጀው በአለም አቀፍ አትሌቶች ፌዴሬሽን ነው የተጀመረውም በ 1998 እስከ 2009.
25024	የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር (1998 ዓ.ም.) 2,009,264 ሆኖ ይገመታል።
25025	የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር (1998 ዓ.ም.) 2,224,223 ሆኖ ይገመታል።
25026	በ1998 የማዕከላዊ የስታትስቲክ ትመና መሰረት የ31,282 ሰዎች መኖሪያ ስትሆን ከነሱም መሃከል 16,163 ወንዶችና 15,119 ሴቶች ይገኙባታል።
25027	በ1998 ማዕከላዊ የስታትስቲክስ ባለስልጣን እንደተመነው የ39,316 ሰው መኖሪያ ሲሆን ከነሱም 19,278 ወንዶችና 20,038 ሴቶች ይገኙበታል።
25028	በ1998 ማዕከላዊ የስታትስቲክስ ባለስልጣን እንደተመነው የ41,616 ሰው መኖሪያ ሲሆን ከነሱም 21,549 ወንዶችና 20,067 ሴቶች ይገኙበታል።
25029	በ1998 ማዕከላዊ የስታትስቲክስ ባለስልጣን እንደተመነው የ42,054 ሰው መኖሪያ ሲሆን ከነሱም 21,120 ወንዶችና 20,934 ሴቶች ይገኙበታል።
25030	በ1998 ማዕከላዊ የስታትስቲክስ ባለስልጣን እንደተመነው የ42,672 ሰው መኖሪያ ሲሆን ከነሱም 20,774 ወንዶችና 21,898 ሴቶች ይገኙበታል።
25031	በ1998 የነዋርዎችዋ ብዛት 437 715 ሲደርስ በዙሪያዋ ያሉት ነዋርዎችዋ ሲጨመሩ 819 000 ይደርስ ነበር።
25032	በ1998 ማዕከላዊ የስታትስቲክስ ባለስልጣን እንደተመነው የ43,967 ሰው መኖሪያ ሲሆን ከነሱም 21,333 ወንዶችና 22,634 ሴቶች ይገኙበታል።
25033	በ1998 ማዕከላዊ የስታትስቲክስ ባለስልጣን እንደተመነው የ45,632 ህዝብ መኖሪያ ስትሆን ከነሱም 22,712 ወንዶችና 22,920 ሴቶች ይኖሩባታል።
25034	በ1998 ማዕከላዊ የስታትስቲክስ ባለስልጣን እንደተመነው የ47,320 ሰው መኖሪያ ሲሆን እነሱም 23,542 ወንዶችና 23,778 ሴቶች ይገኙበታል።
25035	በ1998 ማዕከላዊ የስታትስቲክስ ባለስልጣን እንደተመነው የ50,650 ሰው መኖሪያ ሲሆን ከነሱም 24,256 ወንዶችና 26,394 ሴቶች ይገኙበታል።
25036	በ1998 እ.ኤ.አ. ስሙ «ስቱዲዮ 54 ኔትወርክ» ሆነ፤ በተጨማሪ ከ2000 እ.ኤ.አ. ጀምሮ «ስታርጌት» የተባለው ተዛዋሪ ስቱዲዮ በመሥራቱ፣ ማሠራጨት ከአደባባይ ሕዝብ በቀጥታ ተቻለ።
25037	የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር (1998 ዓ.ም.) 602,500 ሆኖ ይገመታል።
25038	በ1998 ማዕከላዊ የስታትስቲክስ ባለስልጣን እንደተመነው የ61,114 ሰው መኖሪያ ሲሆን ከነሱም 31,329 ወንዶችና 29,785 ሴቶች ይገኙበታል።
25039	የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር በ1998 ዓ.ም. 6,315 ሆኖ ይገመታል።
25040	በ1998 መጀመሪያ ላይ 6.5 ቢሊዮን እንደደረሰ ይገመታል።
25041	በ1998 ማዕከላዊ የስታትስቲክስ ባለስልጣን እንደተመነው የ68,766 ሰው መኖሪያ ሲሆን ከነሱም 36,102 ወንዶችና 32,664 ሴቶች ይገኙበታል።
25042	በ1998 ማዕከላዊ የስታትስቲክስ ባለስልጣን እንደተመነው የ72,507 ሰው መኖሪያ ሲሆን ከነሱም 36,296 ወንዶችና 36,211 ሴቶች ይገኙበታል።
25043	የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር (1998 ዓ.ም.) የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 8,187,398 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 4,097,340 ሆኖ ይገመታል።
25044	በ1998 ማዕከላዊ የስታትስቲክስ ባለስልጣን እንደተመነው የ84,506 ሰው መኖሪያ ሲሆን ከነሱም 42121 ወንዶችና 42,385 ሴቶች ይገኙበታል።
25045	የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር (1998 ዓ.ም.) 8.9 ሚሊዮን ሆኖ ይገመታል።
25046	በ1998 ማዕከላዊ የስታትስቲክስ ባለስልጣን እንደተመነው የ93,156 ሰው መኖሪያ ሲሆን ከነሱም 46,882 ወንዶችና 46,274 ሴቶች ይገኙበታል።
25047	በ1998 ማዕከላዊ የስታትስቲችስ ባለስልጣን እንደተመነው ጅጅጋ የ98,076 ሰው መኖሪያ ስትሆን ከነሱም 50,355 ወንዶችና 47,721 ሴቶች ይገኙበታል።
25048	አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ፕሬስ (1998 Eth calendar; 2005 Gregorian) ውስጥ የመርሻ ባልንጀራ ስለነበሩት ታላቅ ወንድማቸው ገብረ ጻዲቅ የፃፉትን ማስታወስ ይጠቅም ይሆናል--
25049	«ዋዲ ኤል ሖል» በ1999 እ.ኤ.አ. በግብፅ ተገኝቶ ዕድሜው ከክ.
25050	ከ1999 ዓም በኋላ አንድ ሐይቅ ይኖራል ለማለት አልተቻለም፤ በአሁንም ሰዓት አንዳንድ ትንንሽ ሐይቆች ቀርተዋል፣ በአጠቃላይ ግን ዙሪያው ታላቅ ምድረ በዳ እና በረሃ ሆኗል።
25051	ኤ.አ. 1999 በኒው ዮርክ ከተማ በተካሄደው በጀርመን - አሜሪካን ስቱበን ሰልፍ ላይ በግራንድ ማርሻልነት አገልግሏል።
25052	ፊልሙ በ1999 እ.ኤ.አ. የተሠራ ሲሆን የአድዋ ጦርነት ጊዜ የነበረውን የኢትዮጵያ ሁኔታ ይዳሥሳል።
25053	በሌላ ታሪክ መጽሐፍ ዘንድ፣ ሰብታ ወደ አባይ መነሻ ምንጭ ተጉዞ «በዚያው ቦታ ፱ በሮች የነበሩት ታላቅ ግንብ አስገንብቶ ወንድ በሽር ብሎ ሠየመው (ያሬድ ግርማ 1999 ዓም)።»
25054	ግድም) የሦስት ዓመት ልቅሶ ዘመን ተፈጸመ፣ ከዚያ (1999 ዓክልበ.
25055	ከዚያም በኋላ እ.ኤ.አ በ1999 ዘ ስሊም ሼዲ ኤል ፒ የተሠኘውን የሙዚቃ አልበም በመልቀቅ ስመ ጥሩነትን አገኘ።
25056	ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በ1999 ዓ.ም በትያትር አርትስ የመጀመሪያ ዲግሪውን ተቀብሏል።
25057	በአውራ አምባ ማሕበረሠብ በ1999 ዓ.ም. የተሠራ ቤተ መፃሕፍት ቤተ መጽሀፍት የተለያዩ መረጃዎች፣ ጥራዞች፣ መጽሀፎች፣ እለታዊ እትሞች እንዲሁም ሌሎች ማጣቀሻዎች በዓይነት በዓይነት ተደርድረው የሚገኙበት ቤት ነው።
25058	በአሁኑ ሰዓት በመጀመሪያ እነዚያ ወሲባዊ ቃላቶችን «ለስለስ» ባሉ ቃላቶች በመተካት ለአንባቢያን እንዲደርስ መጽሐፉ ታትሞ ለገብያ የቀረበ ሲሆን በመቀጠልም በአገራችን አቆጣጠር በ1999 ያንኑ መጽሐፍ ደራሲው የተጠቀመባቸውን ቃላቶች ትክክለኛ ግልባጭ የያዘ «ሌቱም አይነጋልኝ.
25059	በጥቅምት 1999 ፕሮፈሠሩና ባንኩ የሰላም የኖቤል ተሸላሚ ለመሆነ በቅተዋል:: ይህም ሽልማት የልማት እድገትና ማህበረሰባዊ ለውጥ ማምጣት እንደሚቻል በማስመስከራቸውና ይህ ደግሞ ለሰላም ወሳኝነት ያለው መሆኑን ሽልማት ሰጭው ኮሚቴ ስላመነበት ነው።
25060	በዚያውም ዓመት ዩ አረፈና ከሦስት ዓመት ልቅሶ በኋላ ልጁ በ1999 ዓክልበ.
25061	የከተማዋ ከንቲቫ አሁን ( በ1999 ዓ.ም.) ማቲውስ ሺኮንጎ ነው።
25062	የመጀመሪያውን ፊልሟን በ1999 እ.ኤ.አ. መምፎርድ ውስጥ፥ ከዚያም በመቀጠል ኦልሞስት ፌመስ በተባለው በእ.
25063	በ1999 ዓ.ም በተደረገው የሕዝብና ቤቶች ቆጠራ ውጤት መሠረት የብሔሰቡ ሕዝብ ብዛት 1 ሚሊዮን 284ሺ373 ነው፡፡
25064	በ1999 ዓ.ም በተደረገው የሕዝብና ቤቶች ቆጠራ ውጤት መሠረት የብሔረሰቡ ሕዝብ ብዛት 1 ሚሊዮን 284 ሺ 373 ነው።
25065	የጉግል ዌብሳይት በማርች 1999 እ.ኤ.አ. ድርጅቱ ወደ 165 ዩኒቨርስቲ አቬኑ, ፓሎ አልቶ መስሪያ ቤቱን አዛወረ።
25066	እንደ 1999 የሕዝብ ቆጠራ በወረዳው 198,435 ሰዎች ሲኖሩ፤ ከ1986ዓ፣ም.
25067	በ1999 አ.ም. (2007 እ.ኤ.አ.) አንድ የቱርክና የሆንግኮንግ ፍለጋ ወደ ደብረ አራራት ሂዶ በአንድ ዋሻ ውስጥ፣ ወደ ድንጋይ የተቀየረ የዕንጨት ግድግዳ እንዳገኘ ናሙናዎችም ከዚያ እንዳወረዱ ይላሉ።
25068	በ1999 ዓ.ም በተደረገው የሕዝብና ቤቶች ቆጠራ ውጤት የብሔረሰቡ ሕዝብ ብዛት 363ሺ9 ነው፡፡
25069	በ1999 ዓ.ም.፣ በመላ ዓለም ውስጥ የመኪናዎች ቁጥር 800 ሚሊዮን ያህል ነበር።
25070	በ 1999 አመተምህረት በተካሄደው ሀገር አቀፍ የሕዝብና ቤትቆጠራ የ ወረዳው ህዝብ ብዛት 82,00 ነው።
25071	በሠንጠረዥ 19 x 19 መስመሮች አሉ።
25072	ይህ ምንጭ 1 Ampere ጅረት ያመነጫል።
25073	ቮልቴጁ ለ1 Ampere ሲካፈል የኖርተን ቅዋሜው R No ተገኘ ይባላል።
25074	ባጠቃላይ መልኩ ከ 1 እስከ n ያሉ ቁጥሮችን በፍጥነት ለመደመር ይረዳል፡ እዚህ ላይ "ን" ማናቸውንም ከ1 በላይ የሆነ መቁጠሪያ ቁጥር ይወክላል።
25075	አንድ ብቻ ረድፍ ( 1 × n ማትሪክስ)ያለው ማትሪክስ ረድፍ ጨረር ሲሰኝ m × 1 ማትሪክስ ደግሞ አምድ ጨረር ይሰኛል።
25076	የሰነዱም ደራሲ የላባርና ተከታይ 1 ሐቱሺሊ መሆኑ ይታመናል Richard H. Beal, "The Predecessors of Hattusili I" in Hittite Studies in Honor of Harry A. Hoffner, Jr, 2003.
25077	የሊቢያ ንጉሥ ኢድሪስ 1 ኢድሪስ ( አረብኛ ፦ إدريس الأو ሙሉ ስም፦ ሳዪድ ሙሐማድ ኢድሪስ ቢን ሙሐማድ አል-ማህዲ አስ-ሰኑሢ) ከ1944 እስከ 1961 ዓ.ም. ድረስ የሊቢያ ንጉሥ ነበሩ።
25078	«ሖር ሰኸርታዊ» የሚለው ምልክት፤ በጭላቱ ራስ የ«2ቱ አገራት» ዘውዶች አሉ።
25079	ከ2 ዓመት በኋላ አጼ ሱሰንዮስ ሃይማኖታቸውን ወደ ካቶሊክነት ቀየሩ።
25080	የ2 ኢፒቅ-አዳድ ልጅና የዳኑም-ታሃዝ ተከታይ ነበረ።
25081	ከ2 ሚሊዮን ተናጋሪዎች በላይ አሉ።
25082	የ2 ኤናናቱም ልጅ ሳይሆን ኤነታርዚ ከቄሳውንት ወገን ነበር፣ በኤንመተና ዘመን የቄሳውንት አለቃ ሆነ።
25083	ለ2 ኤናናቱም ብዙ ቅርሶች አይታወቁም።
25084	ከ2ኛ ዓለማዊ ጦርነት ቀጥሎ ብዙዎቹ ቅኝ አገሮቿ ነጻነታቸውን በሰላማዊነት አገኙ።
25085	ከ2ኛ ዓለማዊ ጦርነት በፊት፣ በአንዳንድ የአውሮፓ ሊቃውንት ዘንድ እነዚህ ታሪካዊ በማይሆን አጠራር «የአርያኖች ቋንቋዎች» ይባሉ ነበር።
25086	በ2ኛው ዓመት «፱ የምሥራቅ ነገዶች» መጥተው አገለገሉት።
25087	በ2ኛው ዓለማዊ ጦርነት ጣልያኖች ከተሸነፉ በኋላ ኢድሪስ ወደ አገራቸው ተመለሱ።
25088	ዶ/ር ይስሓቅ ከፓናማ ተወላጅ ከሆኑት ባለቤታቸው የ2 ወንዶችና የአንዲት ሴት ልጅ አባት ናቸው።
25089	ግ. - 2 ሰኑስረት ለብቻው ፈርዖን ሆነ።
25090	ግ. - 2 አመነምሃት ለብቻ ፈርዖን ሆነ።
25091	ግን 2 አዳድ ኒራሪ ንጉሥ ሆሞ የአሦር ሃይል ታደሰ።
25092	ወደ 2 የሚጠጋ የጂኦሜትሪክ ዝርዝር እንደሆነ የሚያሳይ ስዕል።
25093	ይህ ከባድ ቃል ግን በሚከተለው ንጉሠ ነገሥት በ2 ምኒልክ አዋጅ ተሠረዘ።
25094	ይህ ትንቢት በ2 የተለያዩ መጽሐፍት ይገኛል።
25095	ስሙ ከግሪክ አልፋቤት መጀመርያ 2 ፊደላት አልፋ እና ቤታ መጣ።
25096	ጥሬ ዕቃዎቹን በሙሉ ከዳቦ በስተቀር ከማዮኔዙ ጋር ቀላቅሎ መለወስ፤ *2.
25097	ይሄ እንግዴህ ከረጅሙ፣ የቀዳማዊ ዓፄ ዮሐንስ ዜና መዋዕል የተለየና 2 ገጽ ብቻ ያለው መጽሐፍ ነው።
25098	ስሙ በሮማይስጥ (/ማትሪኬ/) ሆኖ ከ2ኛው ክፍለ ዘመን ጀምሮ ይታወቃል።
25099	እስከ 2 ሜትር የሚደርስ ቊጥቋጥ፣ ብዙ አገዶች ከመሬት ይነሣሉ፣ ልጡ ቡላማ፣ ቅጠሎች ትንሽ ውሃማ ናቸው።
25100	ልጁም 2 ናቡከደነጾር ከብሉይ ኪዳን እንደሚታወቅ፣ ኢየሩሳሌምን የይሁዳንም ሕዝብ የማረከው (የባቢሎን ምርኮ) ነቢዩም ዳንኤል የነበየለት ንጉሥ ነው፤ ዳንኤልም የናቡከደነጾር የምስል ሕልም አስተረጎመለት።
25101	ንሴት 2, ከሆነ ካሬ (ስኩየር) ይባላል።
25102	ነገር ግን በዚህ አሳብ፡ የብር ደረት የመሰለው 2ኛው መንግሥት ፋርስ ነው እንጂ ሜዶን አይሆንም።
25103	በርሱ ዘመን በ2 ግምባሮች ላይ ( በአሦርና በኤላም ) ጦርነት ያደርግ ነበር።
25104	የዕጩ አማች ወደ ዕጩ-አማቱ ቤት ገብቶ፣ አማቱ ግን ከዚያ ሴት ልጁን ወደ ሌላ አማች ቢሰጣት፣ አማቱ ለተጣለው ዕጩ 2 ዕጥፍ ማጫዋን ይመልሰው።
25105	ባሁኑ ሰአት ደግሞ ''ባለቀለም ህልሞች ቁጥር 2 ተሰርቶ በሁሉም አዲስ አበባ ሲኒማ ቤቶች በእይታ ላይ ይገኛል።
25106	በኋላ ዘመን ከዚህ አጠገብ ፈርዖኑ 2 ራምሴስ አዲስ ዋና ከተማ ፒ-ራምሴስ አሠራ።
25107	በዚሁ ጽሑፍ ውስጥ አፒስን የገደለው ጤልክሲዮን የአፒስ ልጅ ስለማይባል፣ አንዳንድ ምሁር 2 ልዩ ልዩ ጤልክሲዮኖች እንደ ኖሩ ገምተዋል።
25108	አንድ ጋዜጣ በቮሮኛ አለ፤ በየወሩ 2 ጊዜ የወጣል።
25109	አንድ መኪና የመጀመሪያውን የቆመ ፖሊስ መኪና ሲያልፍ ከጠዋቱ 2ስዓት ነበር።
25110	በዚህ አይነት 2 ሠራዊቶች አሉ።
25111	ከዚያ ከሰዎቹ (መላዕክቱ) 2ቱ ወደ ሰዶም ወደ ሎጥ ቤት ወጡ።
25112	ይሄው ፋራዳይ ከ2 አመት በኋላ ብርሃን በጣም ከፍተኛ ድግግሞሽ ያለው ኤሌክትሮመግነጢሳዊ ረብሻ እንደሆነ ጻፈ።
25113	ምሳሌ መቀስ፣ ከፍ-ዝቅ *ዓይነት 2፡ ሸክሙ በመደገፊያውና በጉልበቱ መካከል የሆነ።
25114	ግድም የአሦር ንጉሥ 2 አዳድ-ኒራሪ ደርን ከባቢሎኒያ ግዛት ያዘው።
25115	ፍቅር ሲፈርድ ወይም ቀዝቃዛ ወላፈን 2 የኢትዮጵያ ፊልም ነው።
25116	በሥነ ሕይወት ረገድ በዘራይጥ ክፍለመደብ ውስጥ 2 ልዩ ልዩ አስተኔዎች አላቸው፤ የምሥራቅ ክፍለአለም ጃርቶችና የምዕራብ ክፍለአለም ጃርቶች ናቸው።
25117	ማጆር ዩጎሊኒ በተባለ የሚመራ 2 የጣሊያን ባታሊዮን ጦር በከተማይቱ በቋሚነት ሰፈረ።
25118	በብዙ ልሳናት የሚገኘው ምልክት 2 ከሕንዳዊ ቁጥር ምልክቶች ተደረጀ።
25119	ሆኖም ክርስትና ወደ ታላቅ ብሪታኒያ በሰፊው የገባው በ2ኛው ክፍለ ዘመን በውነት እንደ ነበር በሥነ ቅርስ ይስማማል።
25120	ሴማዊ ቤተሠቦች ከከነዓን ወደ ግብጽ ሲደርሱ በኻይከፐሬ 2 ሰኑስረት ዘመነ መንግሥት በዕብራይስጡ መጽሐፍ ቅዱስ ዕብራውያን በጌሤም ለ፬ መቶ ዓመታት ቆዩ ሲለን በሌሎች ጥንታዊ ትርጉሞች ግን ፬ መቶ ዓመት በከነዓን ( ከካራን ወጥተው) እና በግብጽ የዋሉበት ዘመን አንድላይ ነው።
25121	ሌላው በዳንኤል ከተተረጐመው የመጀመሪያው የንጉሥ ናቡከደነፆር ሕልም (ዳን 2) እንደምንረዳው በዓለም ላይ ኃያላን የተባሉና በወርቅ ፣ በብር ፣ በነሐስና በብረት የተመሰሉ አራት መንግሥታት ይነሣሉ።
25122	ግድም የመሠረተው ንጉሥ 2 ኤፓርቲ ነበር።
25123	እስከ ፓውሳኒዩስ ዘመን ድረስ (2ኛው መቶ ዘመን ዓ/ም) የአርጉስ መቃበር በአርጎስ ከተማ እንደ ታየ ይለናል።
25124	ያሪም-ሊም ስምምነቶች ከባቢሎን ንጉሥ ሃሙራቢ እና ከኤሽኑና ንጉሥ 2 ኢባልፒእል ተዋዋለ።
25125	አሹር-ኡባሊት ግን ቂሙን በቅሎ ወረራቸውና 2 ኩሪጋልዙን አቆመ።
25126	ግድም) ልጁን 2 ሰኑስረት ከእርሱ ጋር በጋርዮሽ ወደ ዙፋኑ አስነሣው።
25127	ሳምራዊ 2 የኢትዮጵያ ፊልም ነው።
25128	በኋለኛ 2ኛው ሥርወ መንግሥት ዘመን የሴት ወገን ወኪል ፈርዖን ፐሪብሰን ተነሣና ያንጊዜ ትግሎች እንደ በዙ ይመስላል።
25129	ሆኒያራ ከ2ኛ ዓለማዊ ጦርነት በኋላ በቀድሞው ዋና ከተማ በቱላጊ ፈንታ ዋና ከተማ እንዲሆን ተሠራ።
25130	ለምሳሌ ፣ እና 2 ኢራሽናል ቁጥር ናቸው፤ ምክንያቱም ማናቸውንም ሁለት ሙሉ ቁጥሮች አካፍለን ከነዚህ ቁጥር ጋር እኩል የሚሆን ቁጥር ስለማናገኝ።
25131	ሳተርን ፬ ሮኬት ጠፈርተኞቹን ይዞ ሲሄድ መሬትን ከለቀቀ ከ2 ሰዓት በኋላ የጨረቃ ትዕዛዝ ማዕከልና ማረፊያ ሞጅሎቹ ዋናውን ሮኬት ለቀው በጠፈር ጉዞ ቀጠሉ።
25132	በሉሉም ገጽ ላይ በማናቸውም 2 ነጥቦች በኩል የሚሄድ አጭሩ መስመር ሁሉ ታላቅ ክብ ላይ ይሆናል።
25133	መጽሐፈ ንቡ የሚባለው ጽሑፍ እንደሚለው የቃይንም 2 ልጆች ሻላሕ ( ሳላ ) እና ማላሕ ሲሆኑ፣ ማላሕ ዮጻዳቅን አግብቶ የመልከ ጼዴቅ ወላጆች ሆኑ።
25134	ከነርሱ በኋላ 2 አዲስ መሪዎች (ኮናንድና ሞርክ) ተነሡ፤ የፎሞራውያን አምባ የኮናንድ ግንብ በቶሪ ደሴት ላይ ነበር።
25135	ከዚህም በታች 2 ዘንዶ-ነብር በሠሌዳው ይታያሉ።
25136	የበረዶ ዘመን 2 በኢትዮጵያዊያን የተሠራ ፊልም ነው።
25137	መስከት ኦማን እጅግ ጥንታዊ ከተማ ሲሆን ከ2ኛ ክፍለ ዘመን ዓ.ም. ጀምሮ ይታወቃል።
25138	በስሜን ጣልያ ውስጥ ምናልባት የሕዝቡ ግማሽ (2 ሚሊዮን) ይችሉታል።
25139	በብረት ዘመን የነበሩ የባንቱ ቋንቋ የሚናገሩ ሰዎች ወደ አካባቢው ከ2 ሺህ ዓመታት በፊት ፈልሰት ጀመሩ።
25140	በአስፋ ወሰን ትምህርት ቤት በእንግሊዝኛ መምህርነት ለ2 ዓመት አገልግሏል።
25141	የፋሲል መዋኛ በጎንደር ከተማ ከፋሲል ግቢ 2 ኪሎሜተር በስተ ሰሜን ምዕራብ ርቆ የሚገኝ፣ በአጼ ፋሲለደስ ዘመን ተሰረቶ የነበረው የመዋኛ ስፍራ ነው (በአንዳንዶች ዘንድ በቀዳማዊ ኢያሱ ዘመን እንደተሰራ ይጠቀሳል)።
25142	በነዚህ መጨረሻ 2 ጽላቶች፣ ከኤንመርካር ጦር አለቆች አንድ የሚሆን ሉጋልባንዳ የሚባል ሰው ይተረታል።
25143	ይኸኛው መጽሐፍ ደራሲ ግን የአርሰር ታሪክ ሆን ብሎ ከሌሎች ዘመኖች ጋር እያቀላቀለ ስለ ቀኑም ፖለቲካ (በተለይም ስለ 2ኛው አለማዊ ጦርነት ) ብዙ ትችቶች በማሳኩ አስቂኝና አዝናኝ ዝነኛ ጽሑፍ አቅርቧል።
25144	ኬልቴስ የሉኩስ ተከታይ ሲሆን በአብዛኛው ምንጭ የሉኩስ ልጅ ይባላል፤ አንዳንድ መጽሐፍ ግን ኬልቴስ የ2 ባርዱስ ሕፃን ልጅ ስለ ሆነ ሉኩስ በእንደራሴነት ብቻ ገዛ ይላል ።
25145	የጀርባ አጥንት ካላቸው እንስሳቶች አብዛኞቹ 2 ሳምባዎች አሏቸው።
25146	ስለዚህ ዝርዝሩ የተቀናበረው በ2 ሳርጎን ዘመን እንደ ሆነ ይታመናል።
25147	ማኔጦን የሜኒስን ተከታይ አጦጢስ ይለዋል፤ በሌሎች ጥንታዊ የግብጽ ነገሥታት ዝርዝሮች መሠረት የ2ኛው ፈርዖንና የሜኒ ተከታይ ስም ቴቲ (ወይም ኢቴቲ) ተባለ።
25148	በአዲሱ የባቢሎን መንግሥት ዘመን በናቦፖላሣር፣ በ2 ናቡከደነጾርና በናቡናኢድ ዘመናት 'ሱባርቱ' ለአሦር በጠቅላላ ዘይቤ ነበር።
25149	አካባቢ አውግስጦስ ለ2 ክሌዎፓትራ ሰሌኔ በትዳር ሰጠው፣ ትልቅ ጥሎሽንም ጨምሮ ንግሥቱም ሆና ሾማት።
25150	ዮሐንስ አቬንቲኑስ እንደ ጻፈው ግን ትሬቤታ (ትራይበር ወይም ትሬቬር) የኒኑስ ልጅ ሳይሆን በእውነት የጀርመን 2ኛው ንጉሥ የማኑስ ልጅ ነበረ።
25151	የናራም-ሲን ልጅ 2 ኤሪሹም ተከተለው።
25152	በተጨማሪ 2 ዩባ ወደ ካናሪ ደሴቶችና ወደ ማደይራ ተጓዦችን ላከ።
25153	አፊፋኖስ በ2ኛ መቶ ዘመን ዓክልበ.
25154	የኤሽኑና ንጉሥ 2 ኢፒቅ-አዳድ የጉቲዩም ዋና ከተማ አራጳን ያዘ።
25155	የወንዶች ጉዳይ 2 የኢትዮጵያ አስቂኝ የፍቅር ፊልም ነው።
25156	ሆሎኮስት ማለት በ2ኛው የዓለም ጦርነት ጊዜ የአዶልፍ ሂትለር ወገን ናዚዎች በአይሁድና በሌሎች ያደረጉት እልቂት ነበር።
25157	እስማኤል ኦማር ገለህ 2ኛው የጅቡቲ ፕሬዚዳንት ናቸው።
25158	ኢትዮጵያ በኩሽ ልጆች በተገዛችበት ዘመን 2 ሌሎች ከነዓናዊ ነገዶች የገቡ ከሲኒ ሻንጉል፣ ከሳምሪ (ሰማሪዎን) ወይጦ መሆናቸው የሚመስክር ልማድ አለ።
25159	በማኔጦን ዘንድ ከሜኒስ ቀጥሎ የነገሠው ፈርዖን «አጦጢስ» ሲሆን፣ በሌሎች ጥንታዊ የግብጽ ነገሥታት ዝርዝሮች መሠረት የ2ኛው ፈርዖንና የሜኒ ተከታይ ስም ቴቲ (ወይም ኢቴቲ) ተባለ።
25160	በሞሶሎኒ መሪነት ጣልያን በ2ኛው የዓለም ጦርነት እየተሸነፈ፣ የጣልያን ንጉሥ የሆኑት ፫ ቪክቶሪዮ አማኑኤል ከማዕረጉ ሻረው እና አሰሩት።
25161	ቅቤውንና ስኳሩን በደንብ እስኪለሰልስ ድረስ በዕንቁላል መምቻ መምታት፤ :2.
25162	በምሳሌው ዘንድ፣ የባቢሎን ንጉስ 2 ናቡከደነጾር በሚመላለስ ቅዠት ይታወካል እሱን ግን ለማስታወስ አይችልበትም።
25163	የምዕራብ ቄሣሮች ግራቲያንና የ፭ ዓመት ልጅ 2 ዋሌንቲኒያን ሲሆኑ ግራቲያን ደግሞ የንቅያ እምነት ደጋፊ ነበር።
25164	ካሳውያን የባቢሎን ስም ወደ ካራንዱንያሽ ቀየሩት፤ የባቢሎንም መጀመርያ ካሳዊ ንጉስ 2 አጉም እንደ ነበር ይታመናል።
25165	አኮንካጓ በሜንዶዛ ክፍለ ሃገር አርጀንቲና የሚገኝ በከፍታ ከአለም 2ኛ ደረጃውን የያዘ ተራራ ነው።
25166	በእነዚህ በትላልቅ ዛፎች በተሞሉ 2 ቅዱስ ስፍራዎች የእምነቱ መሪዎች ይኖራሉ።
25167	መጻሕፍቱም ለ2 የሮማ ባለሥልጣናት አደራ ተሰጡ።
25168	በአካድኛው ስሙ ሻሩ-ኪን ሲሆን «ሳርጎን» የሚለው አጻጻፍ በትንቢተ ኢሳይያስ ሞክሼው የአሦር ንጉሥ 2 ሳርጎን በዕብራይስጡ እንዲህ ስለሚባል ነው።
25169	እንዲያውም ይህ ድርጊት የቤንዚን መኪና ፈጣሪ ያደርገዋል፤ ዳሩ ግን በ2ኛው ዓለማዊ ጦርነት ጊዜ ናዚ ባለሥልጣናት ይህን ዒላማ ከጀርመን መዝገቦች አስወገዱ፤ ይህም አቶ ማርኩስ ከአይሁዳዊ ዘር ስለነበር ነው።
25170	በሚከተለው ዓመት የላርሳ ገዥ 2 ሪም-ሲን በዓመጽ ተነሣ፣ ይህም አመጽ በመላው ሱመርና አካድ ተስፋፋ።
25171	በኢትዮጵያ ውስጥ ከሚገኙ ክለቦች የራሳቸው የድረ ገጽ አድራሻ ያላቸው ክለቦች 2 (ሁለት) ብቻ ናቸው።
25172	የቱርኮችም አሸናፊ 2 መህመት የእስልምና ትምህርት ቤት በሥፍራው አቆመ፣ ይህም ዛሬ የኢስታንቡል ዩኒቬርሲቲ ሆኖአል።
25173	በተጨማሪም ክልሶች ( አውሮፓና አፍሪካዊ) 2% ይሆናሉ።
25174	በተጨማሪም የአማራ ብዙሃን መገናኛ ድርጅት በሰጠው ነፃ የትምህርት እድል አማካኝነት በባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ በሚዲያና ኮሙኒኬሽን ዘርፍ 2ኛ ዲግሪውን አግኝቷል።
25175	አርጤክስስ የአሕሻዊሮስ ልጅ ሲሆን እነዚህ 2 ነገስታት ስሞች ብዙ ጊዜ በተለያዩ ቅጂዎች ተደናገሩ።
25176	ከአይስላንድ ሴት ቡሽቲ መሪ በኋላ 2ኛው አገር ነው።
25177	የማውሬታኒያ ንጉሥ 2 ዩባ ንግሥት ሆነች።
25178	ከነመዳውያን ምርት፣ ወተትና ልጆችም ሳይቀሩ 2 ሢሶዎች በየዓመቱ ለፎሞራውያን ማቅረብ ነበረባቸው።
25179	የአይርላንድ ታሪኮች እንዳሉት የሎጋይረ ዘመን ለ2 ዓመታት ቆየ።
25180	ከከብታቸው፣ ከምርታቸውና ከልጆቻቸውም 2 ሢሶ ለፎሞራውያን ማቅረብ ነበረባቸው ማለት ነው።
25181	የናቡከደነጾር የምስል ሕልም ከትንቢተ ዳንኤል ምዕራፍ 2 የተገኘ ምሳሌ ነው።
25182	ለ20 ዓመት የማዕደን ሊቅ ሲሆኑ እንኳን በአውስትራልያና በእንግሊዝ በማዕደን ዘርፍ የሠሩት ሥራ ስመ ጥሩ ሆነ።
25183	በ20ኛው መቶ ክ/ዘመን መጀመሪያ ቴክሳስ ውስጥ ነዳጅ ተገኘ ይህም የቴክሳስ ኗሪወች ቁጥር እንዲቸምርና ኒው ዮርክን በመብለጥ በህዝብ ብዛት ሁለተኛ ሀገር እንድትሆን ያደረጋት።
25184	በ20ኛው ክፍለ ዘመን መኪና ፣ ራዲዮን ፣ ፊልም ፣ ቴሌቪዥንም ስለ ተፈጠሩ፤ ሕዝቡም በቀላሉ መዝናናትና ትምህርት ለማግኘት ስለ ቻሉ፣ በየጥቂቱ የዚህ አይነት መኅበር አስፈላጊነቱን ተወ።
25185	ከ20ኛው ክፍለ ዘመን መጨረሻ አንስቶ የካቶሊክ ቤተ ክርስቲያን ስለ ጾታ ግንኙነት፣ ለሴቶች መሾም አለመቀበሏን እና የወሲብ ጥቃት ጉዳዮችን እንዴት እንዳዛባ በመግለጽ ተችሷል።
25186	በ20ኛው አመት የቴልቂስና የካርያቲስ ወገኖች በፎሮኔዎስና በፓራሲዮስ ላይ ጦርነት አደረጉ» በማለት ጽፏል።
25187	ይህ ግዛት የጀርመንን አጠቃላይ ስፋት አንድ አምስተኛ (20%) ይሸፍናል።
25188	ይህ የማርጋት ሂደት እንደተጀመረ ከ20 የሚያንሱ ቅመሞችና ንጥረ ነገሮች በቅድመ ተከተል ይነቃቁና ደሙን ለማቆም ሂደቱ ይቀጥላል።
25189	እስከ 20ኛው ክፍለ-ዘመን ድረስ የተለያዩ ጠቃሚ መሣሪያዎች ተሰርተዋል።
25190	ይህም በ20ኛው መቶ ዘመን በሥነ ቅርስ ተረጋገጠ።
25191	አንድ ሰው የሌላውን ሚስት አመንዝራ ናት ብሎ ቢከስሳት፤ በወንዝ ውስጥ ገብታ የዋሕነቷ ከተረዳ ከሳሿ የምናን ሢሦ (20 ሰቅል) ይክፈላት።
25192	የሮማ ንጉሠ ነገሥት አውግስጦስ በ20 ዓክልበ.
25193	በዋና ተናጋሪ ብዛት ከአለማችን 20ኛ ደረጃን ይይዛል።
25194	ሁሉም የጉግል ኢንጅነሮች 20 በመቶ የሥራ ጊዜያቸውን እነሱ በሚስባቸው ሥራ ላይ እንዲያሳልፉ ያበረታታል።
25195	ርእስ በጥንታዊ አቡጊዳ ተራ 20ኛው ፊደል ነው።
25196	ዛሬማ ጊዮርጊይስ ከአጽቢ ሰሜን 20 ኪሎሜትር ላይ ባለው የዛሬማ መንደር የሚገኝ ጥንታዊ ቤተክርስቲያን ነው።
25197	ማዖሪ የሚጻፍበት በላቲን ጽሕፈት አይነት አልፋቤት ሲሆን ፊደሎች እንዲህ 20 ናቸው፦
25198	ለሲን-ሙባሊት ዘመን 20 ያህል የዓመት ስሞቹ ታውቀዋል።
25199	በውስጡ 20 ክፍሎች አሉት።
25200	በውስጡ 20 ክፍሎች ሲኖሩት ከላይ የሚገኙት ክብ ክፍሎች ለጸሎትና መሰል የሃይማኖት ስራዎች ይጠቅም ነበር።
25201	ለምሳሌ በዚህ ሕገ መንግስት የጋብቻ ፈቃድ በ20 አመት ዕድሜ ለወንድም ሆነ ለሴት ይገኝ ነበር።
25202	ከዚህም በኋላ እስራኤላውያን በእግዚአብሔር ፊት እንደገና ክፉ ሆኑና በሓጾር ንጉሥ ኢያቢስ ስር ለ20 ዓመታት ተገዙ።
25203	አቶማዊ ቁጥሩም 20 ነው።
25204	በሽታው ሰዎችን የሚይዘው ከ20 ዓይነት በሚበልጡ የ ሌይሽመኒያ ዝሪያዎች አማካየነት ነው።
25205	ከዚህም እንደገና 20 አመት በኋላ፣ ኮሜሩስ የሠረገላና የጋሪ ዕውቅት ከእስኩቴስ ተመልሶ ወደ ጣልያን አስገባ።
25206	ከነዚህ ትምናዎች በመነሳት የዓለም ሕዝብ ከ20ኛው ክፍለ ዘመን በፊት ታይቶ በማይታውቅ ፍጥነት ማደጉን እንደቀጠለ ይታያል።
25207	በሙሐመድ ዘመን የኖረው አብድ አላህ እብን አባስ በጻፈው ዘንድ፡ ኑኅ ዋንዛን ተክሎ ከ20 አመት በኋላ በቂ ዕንጨት ነበረው።
25208	በዓረብኛ ደግሞ ተመሳሳይ ፊደል «ራእ» ተብሎ በ«አብጃድ» ተራ 20ኛ ነው።
25209	የዕውነታ ሠንጠረዥ በ20ኛው ክፍለ ዘመን መባቻ፣ በሉድዊግ ዋይንስታይን እንደተፈለስፈ ይታመናል።
25210	ካስቶርን የጠቀሱት ጸሐፊዎች 20 ዓመት እንደ ነገሠ ይላሉ።
25211	ካስቶርን የጠቀሱት ጸሐፊዎች ማራጢዮስ 20 ዓመት እንደ ነገሠ ይላሉ።
25212	እንዲሁም በከነዓን በአራማያ በዕብራይስጥ ፊደሎች በሶርያም 20ኛው ፊደል «ሬስ» ይባላል።
25213	ስልሆንም ቪትገንስታይን ከ20ኛው ክፍለዘመን ዋና ፈላስፋዎች ተርታ ይመደባል።
25214	በአማካይ እያንዳንዳቸው እስከ 20 ሜ. ድረስ ወፍረት ያላቸው ቀለበቶች ናቸው።
25215	ለትምህርቱ ትጉህ በመሆኑ ከሮማ ሊቃውንት አንዱ ሆነና እድሜው 20 አመት ሲሆን «የሮማ ሥነ ቅርስ» የተባለ መጽሐፍ ጻፈ።
25216	የአይርላንድ ታሪኮች እንዳሉት የሴትና ዘመን ለ20 ዓመታት ቆየ።
25217	በኢትዮጵስቶች የተሰሩ የኢትዮዽያ ጥናታዊ ስራወች ወደ አዉሮፖዉያን ቋንቋ በብዛት መተርጎም የጀመሩት በ20ኛዉ ክፍለዘመን ነዉ።
25218	፣ በቻይናም ከ200 ዓክልበ.
25219	እና ከ200 ዓ.ም. መካከል ባሉት ዘመናት ተቀነባበረ።
25220	ይህ ማለት ወደ 200(፪፻) ዘፈኖችን በአንድ ሲዲ ማስቀመጥና ማጫዎት ማለት ነው።
25221	ነገር ግን ሎሬንዞ ቅርጹን አሮጌ ቅርጽ ለሚሸጡ ሰዎች በ 200 ዱካት ሸጠው።
25222	ከዚህ በላይ በ200 ዓክልበ.
25223	ግራኝ በወፍላ ጦርነት ያገኘውን ከፍተኛ ድል ግምት ውስጥ በማስገባት የፖርቹጋሎቹ ሃይል ያለጥርጥር አልቆለታል በማለት ከነበሩት የቱርክና አረብ ወታደሮች 200 አስቀርቶ የተቀሩትን በተናቸው።
25224	ድረስ የፋርስ መንግሥት ክፍላገር ሲሆን ከታላቁ እስክንደር በኋላ እስከ 200 ዓክልበ.
25225	ይህም ናባታውያን አልፋቤት በፈንታው በ200 ዓክልበ.
25226	ከዚያ ፎሞራውያን የቀሩትን ነመዳውያንን ለ200 ዓመታት በከባድ አስገበራቸው።
25227	ገደማ) 200 ሺህ የግብጽ ወታደሮች አገራቸውን ከደው በኢትዮጵያውያን መካከል እንደ ሰፈሩ ይላል።
25228	ከዚህም ጋር በ200 ዓ.ም. ግድም የጻፉት ክላውዲዩስ አይሊያኑስ እንዳለው፣ «ኤወኮሮስ» የባቢሎን ንጉሥና የ« ጊልጋሞስ » አያት ይባላል።
25229	ምሳሌ፡ አንድ ሰው 200 ብር በክሬዲት ቢከፍል።
25230	በዓለም ዙሪያ ምናልባት 200 ሰዎች ብቻ ያውቁታል።
25231	ሮማዊው ጸሐፊ ክላውዲዩስ አይሊያኑስ በጻፈ አንድ ትውፊት ዘንድ (200 ዓ.ም. ግድም)፣ የባቢሎን ንጉስ «ኤወኮሮስ» የተከታዩን «ጊልጋሞስ» አያት ይባላል።
25232	እርካቡ በእስያ በ200 ዓክልበ አካባቢ ከተለማ ጀምሮ ጥቅሙ እየተስፋፋ፣ እርካቦችን የጠቀሟቸው ፈረሰኞችና ሥራዊቶቹ እርካብ በሌላቸው ኃያላት ላይ የሚለታሪ ጥቅም ነበራቸው።
25233	በቻይና ሃይማኖት ደግሞ ከ200 ዓክልበ.
25234	ስለዚህ ከኢየሱስ አስቀድሞ በ200 አመት የኖረ አፊፋኖስ ሊያመልከት አይችልም።
25235	እንደገና የእብራይስጥ መጽሐፍ ቅዱስ ( ብሉይ ኪዳን ) ወደ ግሪክ ቋንቋ ሲተረጎምም (200 ዓክልበ.
25236	በ2000 ዓ.ም. ኮሶቮ የሚባል ክፍላገር ነጻነቱን አዋጀ።
25237	በ2000 ዓ.ም.ኮሶቮ ነጻነቱን ከሰርቢያ አዋጀ።
25238	ኤ.አ. 2000ው የካሜሮን ክሮው ፊልም ላይ የአኒታ ሚለርን ገጸ-ባሕርይ ይዛ ተጫውታለች።
25239	እ.ኤ.አ. በ2000 ላይ፣ ትራምፕ ለመጀመሪያ ጊዜ ለዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚደንትነት ተወዳድሮ ሁለት የሪፎርም ፓርቲ እጩነትን አሸንፎ ነበር።
25240	ይህም ሰአት የተመዘገበው በሲድኔ ኦሎምፒክ በ2000ዓ /ም ነበር።
25241	በዚህ አልበም ውስጥ የሚገኘው «ደለለኝ» በመባል የሚጠራው ዘፈን በ2000 በናይጄሪያ በተካሄደው የኮራ የሙዚቃ ውድድር ከምርጥ አስሮች ውስጥ ገብቶ ነበር።
25242	ይህም ምናልባት 2000 ዓክልበ.
25243	ከተማው ከ2000 ዓክልበ.
25244	ገዛህኝ ይልማ (ታህሳስ 2000 ዓ.ም.). "ድሬዳዋ የምዕተ ዓመት ጉዞ".
25245	ከሁለት አመት ጦርነት በኋላ ታህሳስ 2000 ላይ የተ.
25246	ለምሳሌ በስሜን አውርስያ እስከ 2000 ዓክልበ.
25247	የአሁኑ የዋልያወች ቁጥር ቢጨምር የሚኖሩበት አካባቢ የሚችለው በዛ ቢባል 2000 ዋልያወችን ነው።
25248	በግንቦት 2000 ዓም የአማራ ብዙሃን መገናኛ ደርጅትን ተቀላቅሎ ጋዜጠኛ ሆኗል።
25249	የተፈጥሮአዊ መናኸሪያ መብቶች በኤኳዶር 2000 ዓ.ም. ሕገ መንግሥት ተረጋግጠዋል።
25250	የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 200,000 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 118,000 ሆኖ ይገመታል።
25251	ትግራይ ደግሞ ለንጉሱ ዋና የገቢ ምንጭ ነበር (200፣000 ማሪያ ቴሬሳ በአመት)፣ ከበጌምድር የሚያገኙት 50፣000 ማሪያ ቴሬሳ ብቻ ነበር።
25252	በዓለሙ የንፋስ ስልኮች ቁጥር እየበዛ ሲሆን፣ በአንዳንድ አገራት እንኳን መጠኑ ከሙላት በላይ ደርሶአል፤ ለምሳሌ በ2000 ዓ.ም. በአውሮፓ ህብረት አገራት በአማካኝ ለመቶ መኖሪያዎች 119 ነፋስ ስልክ ግንኙነቶች ነበሩ።
25253	ከ2000 እ.ኤ.አ. ጀምሮ እስከ 2004 እ.ኤ.አ. ድረስ የሴኔጋል ፕሬዝዳንት ነበሩ።
25254	በ2000 እ.ኤ.አ. በከተማዋ 2,596 ይኖራሉ።
25255	በ2000 እ.ኤ.አ. በከተማዋ 3,140 ይኖራሉ።
25256	በ2000 እ.ኤ.አ. 3,269 የሚቆጠር ሕዝብ አላት።
25257	በ2000 እ.ኤ.አ. የከተማው የሕዝብ ብዛት 4,917 ነበር።
25258	በ2000 እ.ኤ.አ. 4,917 ሰዎች ፣ 1,626 ቤቶች እና 1,195 ቤተሰቦች በከተማው ይገኛሉ።
25259	በ2000 እ.ኤ.አ. 52,894 ሰዎች ፣ 19,306 ቤቶች እና 11,602 ቤተሰቦች አሉ።
25260	አሁን 2000 ሰዎች ይኖሩበታል፣ ከነዚህ 65% ከቻይናዊ ዘር እና 75% የቡዲስም ተከታዮች ናቸው።
25261	በ2000 እ.ኤ.አ. 7,486 ሰዎች በከተማው ይገኛሉ።
25262	የሕዝብ እስታትስቲክስ በ2000 እ.ኤ.አ. 7,486 ሰዎች ፣ 2,814 ቤቶች እና 1,871 ቤተሰቦች ይገኛሉ።
25263	አረቦችም 2000 ጠመንጃወችና መድፎች እንዲሁም ከቱርክ 900 የተመረጡ ወታደሮች ተላኩለት።
25264	በ2000 እ.ኤ.አ. 9,232 ሰዎች ፣ 3,331 ቤቶችና 2,394 ቤተሰቦች አሉ።
25265	በመሆኑም ይንንም ችግር ለመቅረፍ፣ በ2000 እ.ኤ.አ. የኑፔዲያ መስራቹ ጂሚ ዌልስና በዚሁ ፕሮጀክት ተቀጥሮ ይሰራ የነበረ ላሪ ሳንገር Mike Miliard (March 1, 2008).
25266	ከ2001 ዓ.ም. ጀምሮ ፌስቡክ፣ ትዊተርና ዩ ቱብ አብዛኛው ጊዜ ተከለክለዋል።
25267	ከ2001 እ.ኤ.አ. ጀምሮ በተለይ በጣልያን አገር ይኖራል።
25268	ከ2001 እ.ኤ.አ. ጀምሮ ፕሬዝዳንቷ በየአምስት ዓመት የሚመረጥ ሲሆን ከዛ በፊት ደግሞ በየሰባት ዓመት ነበር።
25269	በ2001 ዓም ስሙ በይፋ ከ«የቦሊቪያ ሪፐብሊክ» ወደ «የቦሊቪያ ብዙ-ብሔሮች ሪፐብሊክ» ተቀየረ።
25270	ከ 2001 ዓ.ም. በፊት፣ አሰንሸን ደሴት እና ትሪስተን ደ ኩና በሴይንት ህሊና ጥገኝነት ሥር ኖረው ነበር፤ በዚያ ቀን ግን ሦስቱ ግዛቶች በሕግ እኩል ተደርገው የጠቅላላ ግዛቱ ይፋዊ ስም ከ«ሴይንት ህሊናና ጥገኞቿ» ወደ « ሴይንት ህሊና፣ አሰንሽንና ትሪስተን ደ ኩና » ተቀየረ።
25271	ከ 2001 ዓ.ም. በፊት፣ አሰንሸን ደሴት እና ትሪስተን ደ ኩና በሴይንት ህሊና ጥገኝነት ሥር ኖረው ነበር፤ በዚያ ቀን ግን ሦስቱ ግዛቶች በሕግ እኩል ተደርገው የጠቅላላ ግዛቱ ይፋዊ ስም ከ«ሴይንት ህሊናና ጥገኞቿ» ወደ «ሴይንት ህሊና፣ አሰንሽንና ትሪስተን ደ ኩና» ተቀየረ።
25272	ይህ ሁኔታ ግን በ2001 ዓ.ም. ተሻሸለ፤ አሁን በሕንድ ጃሙና ካሽሚር ግዛት አንደኛ ደረጃ ታማሪ በሙሉ ካሽሚርኛን መማር ያስፈልጋል።
25273	ስደት በ2001 እ.ኤ.አ. የወጣ የሐመልማል አባተ አልበም ነው።
25274	ቁጠሮ ድረ ገጽ ከ2001 ጀምሮ ግልጋሎት እየሰጠች የምትገኝ ድረ ገጽ ነች።
25275	ጥሩነሽ ዲባባ የመጀመሪያ አለም አቀፍ የውጪ ውድድር ያደረገችው በ 2001 በአለም አቀፍ አትሌቶች ውድድር ላይ ነው።
25276	ከኮሪይኛ ውጭ፣ አንዱ ቋንቋ በባው-ባው ከተማ፣ ኢንዶኔዥያ የሚነገረው ቺአ-ቺአኛ ቋንቋ ከ2001 ዓም ጀምሮ በአንዳንድ ሰዎች በሃንጉል ተጽፏል።
25277	በመሆኑም የከተማ አስተዳደሩ ችግሩን ለመቅረፍ በተለይ ከ2001ዓ.
25278	የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ከ2001 እ.ኤ.አ. እስካሁን፦
25279	አቶ ሷዴሽ ሁለት ዝርዝሮች ፈጠሩ፤ አንዱ 200 ቃላት ሲሆን ሌላው 100 ቃላት ብቻ አሉት።
25280	ከዚህ በኋላ እስከ 2001 ዓም ድረስ በገሃድ ቡሽቲ የሆነ መሪ ባይኖርም፣ ሰዶማዊነታቸው በሰፊ የታወቀባቸው እንጂ በገሐድ ያላወሩት መሪዎች ኑረዋል፤ ለምሳሌ የቡልጋሪያ ንጉሥ ከ1901-1911 ዓም ፩ ፈርዲናንድ፣ የፕሩሲያ ንጉሥ ከ1732-1778 ዓም ፪ ፍሬደሪክ፣ የኢንግላንድ ንጉሥ ከ1299-1319 ዓም ፪ ኤድዋርድ ጥቂት ናቸው።
25281	ሹ-ዱሩል ወይንም ሹ-ቱሩል ከ2001 እስከ 1986 ዓክልበ.
25282	አ.አ. በ2001 የተወለደ ሲሆን ሬይ የተባለችው ልጇ ደግሞ እ.አ.አ. በ2005 ነው የተወለደችው።
25283	ከዚህም በፊት አይስላንድ (ከ2001-2005 ዓም) እና በልጅግ (ከ2004-2007 ዓም) በገሃድ ሰዶማዊ ጠቅላይ ሚኒስትሮች ነበሯቸው።
25284	ውክፔዲያ ከተመሰረተበት ከ2001 እ.ኤ.አ. ጀምሮ በፍጥነት በማደግ ላይ ያለና በብዛት ከሚጎበኙና ኢንተርኔት ላይ ከሚገኙ በረካታ የማጣቀሻ ድረ-ገጾች መካከል አንዱ ሲሆን 2011 እ.ኤ.አ. መጋቢት ወር ብቻ ከ400 ሚሊዎን በላይ አዳዲስ ጎብኝዎች ድረገጹን እንደጎበኙት ኮም ስኮር ያካሄደው የጥናተ ዘገባ ያመለክታል።
25285	ከ2001 ዓም በፊት መጨረሻው በገሃድ የሆነ ሰዶማዊ መሪ በ214 ዓም ነበር ( የሮሜ መንግሥት ቄሣር ኤላጋባሉስ )።
25286	መልሱ አዎ ነው፣ ምክንያቱም በማዕከላዊ ዋጋ እርግጥ መሰረት አጠቃላይ ማዕከላዊ ፍጥነቱ 200ኪሎሜትር/1ሰዓት፣ ስለሆነ፣ ምንም እንኳ ፖሊስ ሲይዘው መኪናው በ40ኪበሰ እየተጓዘ የነበር ቢሆንም፣ ቢያንስ ቢያንስ የሆነ ነጥብ ላይ ሰውየው በ200ኪሎሜትር በሰዓት ሲጓዝ ነበርና።
25287	እሪያዎች የሚገኙበት ሃገራት እሪያዎች እስከ 200 ኪሎግራም ድረስ ክብደት ሊያድጉ እርዝመታቸውም እስከ 1.8 ሜትር ድረስ ሊሆኑ ይቻላል።
25288	ከኒውተን መነሳት 200 አመት በኋላ፣ በ19ኛው ክፍለ ዘመን መጨረሻ በተደረጉ ጥንቃቄ የተሞላባቸው ክትትሎች የሜርኩሪ ምህዋር በጣም ጥቃቅን መርበትበት እንደሚያሳይ ታወቀ።
25289	ጂሚ ዌልስ በ2001 ዓም ጂሚ ዌልስ ( እንግሊዝኛ ፦ Jimmy Wales) የውክፔዲያ መሥራች ነው።
25290	ለክ ቫለንሳ በ2001 ዓ.ም. ለክ ቫለሳ ( ፖልኛ ፦ Lech Wałęsa /ለቅ ቫወንሳ/) ( 1936 ዓም ተወለደ) ከ 1983 እስከ 1988 ዓ.ም. ድረስ የፖላንድ ፕሬዚዳንት ነበሩ።
25291	በ2002 ዓ.ም. ደግሞ ለጊዜው ፌስቡክን ከለከለ።
25292	በ2002 በሲ አይ ኤ ተቀነባብራል የሚባል የመንግስት ግልበጣ ተሞክሮባቸዋል።
25293	ኤ.አ 2002 ምርጥ የተሸጠ አልበም ነበር።
25294	ከዚያ በኋላ በ2002 ዓክልበ.
25295	ከፑንት የደረሰ አንድ የጅላዳ አስካሬን ቅርስ በግብጽ ተገኝቶ፣ በ2002 ዓ.ም. ሊቃውንት የጄኔቲክ ምርመራ አድርገው ጅላዳው በተለይ ከኤርትራና ኢትዮጵያ ጅላዳዎች ጋራ እንደ ተዘመደ አስታወቁ።
25296	ከዩኒቨርሲቲ ከወጣ በኋላም በሪፖርተር ጋዜጣ የባህልና ኪነ- ጥበብ አዘጋጅ ሆኖ ሰርቷል፡፡ በመቀጠልም በፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት /አዲስ አበባ/ ከሪፖርተርነት እስከ ከፍተኛ አዘጋጅነት ያገለገለ ሲሆን በ2002 ዓም ከሬድዮ ፋና የዓመቱ ምርጥ ጋዜጠኞች አንዱ በመሆን ከዋና ስራ አስፈፃሚው የገንዘብና የምስክር ወረቀት ሽልማት ተቀብሏል፡፡
25297	በድርጅቱ ለሁለት ዓመት ከሰራ በኋላ ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬትን በ2002 ሰኔ ወር ተቀላቅሎ ለ11 ወራት አገልግሏል።
25298	በ2002 እ.ኤ.አ. የአሪዞና ስቴት ሕግ-አውጪ ቅርንጫፍ በጀት 14.3 ቢሊዮን ዶላር ሲሆን የሕግ-አስፈጻሚ ቅርንጫፍ በጀት ደግሞ 13.8 ቢሊዮን ዶላር ነው።
25299	ደምሳቸው በ2002 ዓ.ም ከወ/ሮ ሙሉእመቤት መልኬ ጋር ትዳር የመሰረተ ሲሆን መባ የተባለች ሴት ልጅ በጥር 16/2005 ዓ.ም እንዲሁም ሮቤል የተባለ ወንድ ልጅ ደግሞ በጥር 09/ 2008 ዓ.ም ወልደዋል፡፡
25300	በ2002/2003/ ቀጥሎ በሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤትም ራሱን የቻለ ቋንቋ ሆኖ እስከ ዩንቬርስቲ ድረስ እንድገባ ተደርጓል፡፡ በአሁኑ ወቅት የሀዲያ ዞን የሥራ ቋንቋ ሀዲይኛ ነው፡፡
25301	እ.ኤ.አ በ2002 ፣ ኤምኔም 8 ማይል በተባለው የሂፕ ሆፕ ድራማ ፊልም ላይ ተውኗል።
25302	ከ2003 ዓ.ም. ጀምሮ መደበኛ ገንዘቡ ዩሮ ሆኗል።
25303	በ2003 እ.ኤ.አ በጀዳህ ሳውዲ አረቢያ ሞተ።
25304	በ2003 ዓም ስሙ በይፋ ከ«ኦሪሣ» ወደ «ኦዲሣ» ተቀየረ።
25305	በ2003 ዓም ሀገሩ ወደ ተለያዩ ግዛቶች ተከፋፈለ፤ እነርሱም አሩባ ፣ ኪውረሳው ፣ ስንት ማርትን፣ እና ካሪቢያን ኔዘርላንድ ናቸው።
25306	ከ2003 ዓም ጀምሮ የፈረንሳይ ባህር-ማዶ ክፍላገር ሆኗል።
25307	አንድ ቀን በዳዊት መለሰ በ2003 እ.ኤ.አ. የወጣ የሙዚቃ አልበም ነው።
25308	ደቡብ ሱዳን በ2003 ዓ.ም. ከሱዳን የተገነጠለ አዲስ ሀገር ነው።
25309	አባቱ ኦሲሪስ የግብጽ ፈርዖን ሲሆን በ2003 ዓክልበ.
25310	በመጋቢት ፪ 2003 ዓ.ም. አንድ የምድር መንቀጥቀጥ ጃፓንን መታ።
25311	በፌብሩዋሪ 2003 እ.ኤ.አ. ጉግል ፓይራ ላብስ የሚባለውን የብሎገር ባለቤት ገዛ።
25312	የጥሩነሽ ዲባባ አስደናቂ ውጤቶች ማምጣት የጀመረችው በአለም አቀፍ አትሌቶች ውድድር ላይ በ 2003 2005 እና 2007 ላይ ነው።
25313	እንዲሁም ቱቫሉ ከ2003 እስከ 2006 ዓ.ም. ድረስ ይቀበለው ነበር።
25314	ከ2003 እ.ኤ.ኣ. ጀምሮ እስካ ጥር 2007 እ.ኤ.ኣ. ድረስ የሜሪላንድ ከንቲባ የነበረ ሲሆን በአሁኑ ወቅት ግን በዲሞክራቱ ማርቲን ኦማሊ ተተክቷል።
25315	የአፍሪካ ለመከላከል ህብረት እና ኮንቬንሽን ሙስና ላይ (2003) እና ዴሞክራሲ, ምርጫ እና አስተዳደር (2007) ላይ የአፍሪካ ቻርተር, እንዲሁም በአፍሪካ (NEPAD ልማት) ለ አዲስ አጋርነት እና ዴሞክራሲ, የፖለቲካ, የኢኮኖሚ እና የድርጅት አስተዳደር ላይ የተያያዙ መግለጫ ያካትቱ.
25316	ውድድሩም የሚዘጋጀው በአለም አቀፍ አትሌቶች ፌዴሬሽን ነው የተጀመረውም በ 2003 እስከ 2009.
25317	የሜሪላንድ ጠቅላላ ምርቶች በ2003 እ.ኤ.ኣ. ወደ 212 ቢሊዮን የአሜሪካን ዶላር የሚገመት ነው።
25318	ኮሌጁ በ2003 እ.ኤ.አ. ወደ ዩኒቨርስቲ ኮሌጅነት ያደገ ሲሆን በአምስት ትላልቅ ፋኩሊቲዎች እና ከ30 በላይ የትምህርት ክፍሎች (ዲፓርትመንቶች) እያሠለጠነ ያስመርቃል።
25319	ጥሩነሽ በ 2003 በ 5000 ሜትር ተስፈንጥራ በመውጣት የስፔይኗን ማርታ ዶሚኒጌዝ እና የኬንያዋን ኤዲት ማሳያ ቀድማ በመግባት ነው።
25320	ዲልማ ሩሰፍ በ2003 ዓም ዲልማ ሩሰፍ ( ፖርቱጊዝኛ ፦ Dilma Roussef) ከጥር 2003 እስከ ነሐሴ 2008 ዓም ድረስ የብራዚል ፕሬዚዳንት ነበረች።
25321	እ.አ.አ. በ2003 ለEstée Lauder ኮስሞቲክስ በ57 አመት ታሪክ ውስጥ የመጀመሪያዋ ኢትዮጵያዊ ተወካይ በመሆን የ3 ሚሊዮን ዶላር ስምምነት ፈርማለች።
25322	በ2004 ዓ.ም. ስሙ በይፋዊ ስምምነት ሊቨርሞሪየም ሆነ።
25323	ከ2004 ዓ.ም. ፌስቡክ እንደ ተከለከለ ተብሏል፤ ዜጎች ግን በቀላሉ ሊደርሱት ይችላሉ።
25324	በ2004 ዓ.ም. ከሞተም በኋላ፣ የዱርሃም ዩኒቨርስቲ የድህረ ምረቃ ማህበረሰብን የኡስቲኖብ ኮሌጅ በማለት ሰይሟል።
25325	በ2004 እ.ኤ.አ የተለቀቀው አንኮር ስኬታማ ሆኖ ነበር።
25326	በ2004 እ.ኤ.አ. የቻይና ኤክሲምባንክ ፪ ቢሊዮን ብር ለአንጎላ አበድሯል።
25327	ከሁሉም በላይ የ2004 ሚስ ኢትዮጵያ አሸናፊ ናት።
25328	ከጥቅምት 2004 እ.ኤ.አ ጀምሮ በአሜሪካ ውስጥ 170 የኮምፒውተር ምህንድስና ትምህርት የሚሰጡ ህጋዊ እውቅና የተሰጣቸው የትምህርት ቤቶች አሉ።
25329	ኮፊ አናን በ2004 ዓም ኮፊ አናን (1930- ) የጋና ፖለቲከኛ ሲሆኑ ከ1989 እስከ 1999 ዓም ድረስ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ዋና ሊቀ መንበር ነበሩ።
25330	ሴሊን ዲዮን 2004 ዓም ሴሊን ዲዮን (1960- ዓም) ካናዳዊት ዘፋኝ ነች።
25331	ከ2004 እ.ኤ.አ እና ከ2007 እ.ኤ.አ ሁለት ፊልሞች ነበሩ።
25332	ስለሺ ስህን በ2004 እና 2008 የ 10000 ሜትር ኦሎምፒክ ውድድር የብር ሜዳሊያ ተሸላሚ አትሌት ነው።
25333	በ2004 እ.አ.አ. 55 ሚሊዮን የሚደርሱ የተመዘገቡ ድምፅ ሰጭዎች ነበሩት።
25334	በ2004 እ.ኤ.አ. አሪዞና 5,743,834 የሚገመት የሕዝብ ብዛት አላት።
25335	በ2004 እ.አ.አ. 72 ሚሊዮን የሚደርሱ የተመዘገቡ ድምፅ ሰጭዎች ነበሩት።
25336	በ2004 እ.ኤ.አ. መጀመሪያ ጉግል በወርልድ ዋይድ ዌብ ከነበረው የፍለጋ ጥያቄዎች 84.7 በመቶውን በራሱ ዌብሳይትና በሌሎች ጓደኛ ዌብሳይቶች ያስተናግድ ነበር።
25337	ከ 2005 በኋላ ይህ ውድድር የመጀመሪያዋ ነበር።
25338	በሜይ ፲፭ ፣ ፳፻፭ (2005) እ.ኤ.አ. አጠቃላይ ምርጫ ቢካሄድም ተቃዋሚዎች ማጭበርበር እንደነበረ ወንጅለዋል።
25339	ድርጅቱ በ2005 ዓ.ም አዲስ ያሰራውን የሚዲያ ኮምፕሌክስ ሲያሰመርቅ በድርጅቱ የስራ ቆይታዉ ባሳየው የላቀ የስራ አፈጻጸም ከተሸለሙ ጥቂት የድርጅቱ ሰራተኞች አንዱ መሆን ችሏል።
25340	ኤምኔም እ.ኤ.አ በ2005 ላይ የሙዚቃ ሥራውን ካቀረበ በኋላ ለተወሰነ ጊዜ ከመድረክ ርቆ ቆይቷል።
25341	በአፕሪል 2005 እ.ኤ.አ. ከባድ ዝናብ በክልሉ እና ሶማሊያ ጎርፍ አስከትሏል።
25342	በየካቲት ፫ ቀን 2005 ዓ.ም. የቻይና ልማዳዊ «አመተ እባብ» ጀመረ።
25343	መቃብሩና ብዙ ቅርሶች በቅርቡ ( 2005 ዓ.ም.) ተገኝተዋል።
25344	ተመሳሳይ ሽልማት በ 2005 ቀደም ብሎ ተበርክቶላታል።
25345	ከሌላ 200 ዓመታት በኋላ የነመድ ተወላጆች የነበሩት 5000 ፊር ቦልግ ከግሪክ አገር በ1,130 መርከቦች አመለጡ።
25346	ኢድዊን ቫን ደር ሳር ሆላንዳዊ እግር ኳስ ተጫዋች ሲሆን ከ2005 እስከ 2011 እ.ኤ.አ. ድረስ ለማንችስተር ዩናይትድ በግብ ጠባቂነት ተጫውቷል።
25347	ቆላድባ ከተማ በአሁኑ ስኣት ማለትም 2005 ዓ.ም. በ2 ሰፋፊ ቄበሌወች የተከፈለች ሲሆን የህዝብ ቁጥሩዋም ወደ 25,000 አካባቢ ነው።
25348	«ያ ትውልድ ተቋም» በኅዳር 2005 ዓ.ም. ለንባብ ያበቃውንና በሰኔ 29 ቀን 2005 ዓ.ም. በህትመት መልክ ያቀረበውን “ያ ትውልድ ስንል” በጥያቄና መልስ በቀረበው መጣጥፍ መሠረት “ያ ትውልድን” በዚህ መልክ ያስቀምጠዋል።
25349	በ2005 ዓ.ም በማዕከላዊ የስታቲስቲክስ ባለስልጣን በተካሄደው የህዝብ ትንበያ መሰረት የከተማዋ ነዋሪ ህዝብ ብዛት 33,500 ነበር።
25350	በ 2005 ውድድር ላይ ተስፈንጥራ በመውጣት ብርሀኔ አደሬን እና እህታዋን እጅጋየሁን ቀድማ በመግባት የመጀመሪያዋ 5000 / 10000 ሜትር የወርቅ ተሸላሚ ለመሆን በቅታለች።
25351	አመድ በር ውስጥ፣ እንደ 2005 ህዝብ ቆጠራ፣ 5፣ 517 ሰዎች ይኖራሉ።
25352	እ.አ.አ. በ2005 American Vogue መፅሔት ይህንኑ ሠብዓዊ ተግባሯን በመጥቀስ እና የፊት ገፅ ላይ ምስሏን በማውጣት ከጥቂት ጥቁር ሞዴሎች ተርታ እንድትሰለፍ አስችሏታል።
25353	የ2006 እ.ኤ.አ. ፊፋ የዓለም ዋንጫ ፲፰ኛው የፊፋ የዓለም ዋንጫ ሲሆን ከሰኔ ፪ እስከ ሐምሌ ፪ ቀን ፲፱፻፺፰ ዓ.ም. በጀርመን ተካሄዷል።
25354	የ2006 እ.ኤ.አ. የዓለም ዋንጫ ብዙ ተመልካቾችን በመሳብ በቴሌቪዥን ታሪክ የሚጠቀስ ነው።
25355	በ2006 እ.ኤ.አ. በጥላሁን ተክለሃይማኖት በተመራ ጥናት፣ የሚከተሉት ጥቅሞች በደብረ ሊባኖስ ዙሪያ ተገኙ፦
25356	በ2006 በወርቃማው ማህበር ውድድር ከስድስት የወርቅ ሜዳሊያ አምስቱን አሸናፊ ሆናለች ።
25357	በ ፳፻፮ (2006) እ.ኤ.አ. መንግስቱ ኃይለ ማርያም በሌሉበት የሞት ቅጣት ተፈርዶባቸዋል።
25358	ዛሬ ብዙዎቹ ኗሪዎች የሩስኛ ተናጋሪዎች ናቸውና፣ በ2006 ዓም ክፍላገሩ ከዩክሬን ነጻነቱን ካዋጀ በኋላ በቅርቡ ውስጥ ሩስያ ወደ ግዛቷ በሃይል ጨመረችው።
25359	ገጹ በአሜሪካ ታዋቂ የሆነው ጁን 2006 እ.ኤ.አ. ነበር።
25360	በቅርቡ ማለትም በ እ.ኤ.አ. 2006 ስራ የጀመረው ወሎ ዩኒቨርሲቲ እንዲሁም መምህር አካለ ወልድ፣ ወይዘሮ ስህን እና ሆጤ በመባል የሚጠሩት ሶስት ከፍተኛ ትምህርት ቤቶች በዚሁ ከተማ ይገኛሉ።
25361	በዚህም እንቅስቃሴዋ በአጭር ጊዜ ውስጥ በጸረ ፕሬሱ በወያኔ በመንግስት ኢላማ ውስጥ ገብታ ከ2006 ጀምሮ በኢትዮጵያ እንዳትታይ ታግዳ ቆይታለች።
25362	ከመስከረም 2006 ዓም ጀምሮ ግን በሻንግሃይ ከተማ ብቻ ተፈቀዱ።
25363	በመስከረም 2006 ደግሞ ዜጎች መንግሥትን በፌስቡክ እንዳይተቹ የሚል ሕግ ወጣ።
25364	ፕሬዝዳንቱ መንግሥቱ በ2006 እ.ኤ.ኣ. ምርጫ ለማድረግ ዕቅድ እነዳለው ገልጸዋል።
25365	የ2006 እ.ኤ.አ. ብሔራዊ ቆጠራ እንደ ሚያመለክተው ከሆነ የሕዝቡ ቁጥር 140,003,542 ነበር።
25366	ተቋሙ ጥናቱን በሀምሌ 2006 ጀምሮ በሰኔ 2007 ዓም የሚያጠናቅቅ ሲሆን አሁን ማለትም በሚያዚያ ወር ላይ የጥናቱ 90 በመቶ ተገባዷል።
25367	በ2006ዓ/ም ወደ 2.9 ሚሊዮን የሚጠጉ ወንዶች፤ ሴቶች እና ሕጻናትም ሕይወታቸውን አተዋል።
25368	እስከ ግንቦት 2006 ዓ.ም. ድረስ ቢያንስ 314 ሰዎች ያህል ገድሏል፤ በጠቅላላ ድምር 813 ሰዎች ታምመዋል።
25369	እንደ ጁላይ 2006 እ.ኤ.አ. ማይክሮሶፍት 71,553 ሠራተኞች በ102 ሀገሮች ሲኖረው፣ ዓመታዊ ገቢው 44.28 ቢሊየን የአሜሪካን ዶላር ነው።
25370	ፍራንቼስኮ ቶቲ 2006 ዓም ፍራንቼስኮ ቶቲ ( ጣልኛ ፦ Francesco Totti 1969 ዓም - ) የጣልያን እግር ኳስ ተጨዋች ነው።
25371	ኤዮሮንዊ ቶማስ ቶሪኖ ውስጥ በ2006 እ.ኤ.አ. ኢማጅን እና ፖኤሲያ ( ጣልኛ ፦ IMMAGINE&POESIA) በቶሪኖ ፣ ኢጣልያ በ2007 እ.ኤ.አ. የተመሠረተ ዓለም አቀፋዊ የሥነ-ጥበብ እንቅስቃሴ ነው።
25372	በ2007 እ.ኤ.አ የሲኒማ ፊልም ነበር።
25373	ኤ.አ 2007 ማይክል ጃክሰን እና ሶኒ ፥ ፌመስ ምዮዚክን ከቪያኮም ገዙ ፤ ይህም ማይክል ጃክሰንን በኤምኔም ፣ በሻኪራ ፣ በቤክ እና በሌሎች አርቲስቶች ዘፈን ላይ ባለመብት አደረገው።
25374	እ.አ.አ. በ2007 ቤተሠባቸው በኒው ዮርክ ከተማ መኖር ጀመረ።
25375	ይህ ሊግ በ እ.አ.አ. 2007 ችግር አጋጥሞት ነበር።
25376	የሕዝብ ብዛት በዲሴምበር 2007 እ.ኤ.አ. ይሠጣል።
25377	በዚህም ሳያበቃ በ2007 እ.ኤ.አ. ወደ አሥመራ በመጓዝ ከአቶ እሳያስ አፈወርቂ ጋር በመገናኘት እንዴት ወያኔ መወገድ እንዳለበት ተመካከረ።
25378	በ2007 ኦሳካ ላይ በተካሄደው የ 10000 ሜትር ውድድር የቱርክዋን ኤልቫን አቢይ ለገስን ተስፈንጥራ በመቅደም በ 31:55.41 አሽናፊ ሆናለች።
25379	አ.አ. 2007 አመት ከዓለማችን 11ኛ ከፍተኛ ተከፋይ ሡፐር ሞዴልነት ደረጃን አግኝታለች።
25380	በ 2007 በተደረገው አጠቃላይ የህዝብ ቆጠራ፣ የከተማዋ የህዝብ ብዛት 46,139 ሲሆን ከነዚህም ውስጥ 23,000 ወንዶችና 23,139 ሴቶች ናቸው።
25381	በ2007 እ.ኤ.አ.፣ ሥርዓቱ 58 የ፩ኛ ደረጃ፣ 8 የከፍተኛ ፩ኛ ደረጃ (እስከ ስምንተኛ ክፍል)፣ 10 መካከለኛ ደረጃ እና 12 ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶችን አካቷል።
25382	ለምሳሌም በ2007 እ.ኤ.አ. የተደረገው የህዝብ ቆጠራ 999 ብቻ እንደሆኑ ይገልጻል።
25383	ቾምስኪ በ2007 ዓም ኖም ቾምስኪ (Noam Chomsky 1921 ዓም- ) የአሜሪካ አገር ፈላስፋ፣ ጸሓፊ እና የቋንቋ ጥናት ሊቅ ናቸው።
25384	በ2008 ዓም በሮማን ካቶሊክ ፓፓ እንደ «ቅድሥስት ተሬሳ ዘካልካታ በመሰይም ዕውቅና ሰጣቸው።
25385	በ 2008 የቤት ውስጥ እና የሜዳ ዜና የአመቱ ታላቅ አትሌት በማለት ሸልሟታል።
25386	በ ኤዲንበርግ ላይ በተካሄደው የወርቅ ሜዳሊያ በ 2008 ተሸላሚ ናት።
25387	ሚስ ክሊንተን በ2008 እ.ኤ.አ. የአሜሪካ ፕሬዚዳንታዊ ቅድመ ምርጫ ተወዳድረው በሌላኛው ዴሞክራቲክ ተመራጭ ባለጋራቸው ተሸንፈው ወጥተዋል።
25388	ከዚህ በተጨማሪ “መግባትና መውጣት”፣ “እንቅልፍና እድሜ” እንዲሁም በ2008 ዓ.ም. ባወጣው “ከአሜን ባሻገር” በተሰኙ ሥራዎቹ ይታወቃል።
25389	የእንግሊዝኛ ሎጎ ከ2008 እ.ኤ.አ ፔፕሲ-ኮላ (ወይም ፔፕሲ) በአለም ዙሪያ የሚሸጥ ለሥላሣ መጠጥ ነው።
25390	በ2008 እ.ኤ.አ. የአሜሪካ የህዝብ ቆጠራ 2.2 ሚሊዮን ሰዎች ይኖሩበታል።
25391	ጥሩነሽ ዲባባ በ 2008 ኦስሎ በተካሄደው የ 5000 ሜትር በ14 ደቂቃ 11.15ሴኮንድስ በመግባት በውድድሩ አንደኛ በመውጣት የአዲስ ክብረ ወሰን ባለቤት ለመሆን በቅታለች።
25392	ክሪስ ፕራት በ2008 ዓም ክሪስ ፕራት ( እንግሊዝኛ ፦ Chris Pratt 1971 ዓም - ) የአሜሪካ ፊልም ተዋናይ ነው።
25393	ክርስቲያኖ ሮናልዶ 2008 ዓም ክርስቲያኖ ሮናልዶ ( ፖርቱጊዝኛ ፦ Cristiano Ronaldo) የፖርቱጋል እግር ኳስ ተቸዋች ነው።
25394	በ2009 እ.ኤ.አ. ፎርብስ የተባለው ድረ ገጽ ባወጣው መረጃ መሰረት የአለማችን ትልቁ ድርጅት ነው።
25395	በ2009 እ.አ.አ. የኡጋድጉውን የፊልም ፌስቲቫል ያሸነፈ ፊልም ሲሆን በደርግ ዘመን ስለነበረው የኢትዮጵያ ሁኔታ ይዳሥሳል።
25396	አ.አ. 2009 መሞት እና የፊደል ካስትሮን በእ.
25397	እ.ኤ.አ በ2009 ሪላፕስ የተሠኘ የሙዚቃ አልበም ለቀቀ።
25398	ስለዚህ በ2009 ዘመኑ ዘመነ ማቴዎስ ነው።
25399	ስለዚህ በ2009 ዘመኑ ዘመነ ማቴዎስ ዕለቱ ዕለተ እሁድ ይሆናል።
25400	ማከረል በማንኛውም ውቅያኖስ የሚገኝ ሲሆን፡ በ2009እ.
25401	እንዲሁም በ 2009 በበርሊን በተካሄደው የአለም አቀፍ ውድድርም አልተሳተፈችም።
25402	በቀድሞው ስሙ አዳማ የቴክኒክ መምህራን ማሰልጠኛ ኮሌጅ የሚታወቀው ይኸው ዩኒቨርሲቲ በ2009 እ.ኤ.አ. ለ አራተኛ ጊዜ ተማሪዎቹን አስመርቓል።
25403	ዩኒቨርሲቲው ለመጀመሪያ ጊዜ በ2009 እ.ኤ.አ. በዲግሪ መርሃ ግብር ያስተማራቸውን ተማሪዎች አስመርቋል።
25404	ፈዴራል ግዛት፦ አቡጃ የሕዝብ ስብጥር ተ.መ.ድ. እንደ ሚገምተው የናይጄሪያ የሕዝብ ቁጥር በ2009 እ.ኤ.አ. 154,729,000 ነበር።
25405	ጀስትን ቢበር በቦጎታ በሚያዝያ 2009 ዓም ጀስትን ቢበር ( 1986 ዓም ተወለደ) የካናዳ ዘፋኝ ነው።
25406	በላጋሽ ንጉሥ ጉዴአ ዘመን (2009-1989 ዓክልበ.) በአንዱ ሰነድ ጉዴአ የአርዘ ሊባኖስን ዕንጨት ከኤብላ ግዛት ከኡርሹ ይጠይቃል።
25407	ሺ ጂንፒንግ በ2009 ዓም ሺ ጂንፒንግ ከ2005 ዓም ጀምሮ የቻይና ሕዝባዊ ሪፐብሊክ ፕሬዚዳንት ናቸው።
25408	በሐገራችን አቆጣጠር ጥር ፪ ቀን ፲፱፻፹፮ ዓ.ም በአሰላ ከተማ የተወለደው መሃመድ እ.ኤ.አ በ2009 እና 2011 የአፍሪካ ታዳጊ አትሌቶች ውድድሮች ላይ በ800 ሜትር አሸናፊ መሆን ችሎ ነበር።
25409	እ. ኤ አ. በ2009 የ46 ዓመቱ ጎልማሳ ኢሕአዴግ አዲስ አበባን እንደ ተቆጣጠረ ተቀማጭነታቸው በግብጽ ሆኖ ለ 3 የአረብ አገሮች አምባሰደር ሆኑ ከዚያም በስፖርት ሚንስትርነት ካገለገሉ በኋላ በ1997 ውዝግብ ያስነሳው የጠቅላላ ምርጫ ሲደረግ ለፓርላማው አፈ ጉባኤነት ኢሕአዴግ በበላይነት በተቆጣጠረበት ፓርላማ ተመረጡ።
25410	ይህ ከተማ በ2009 እ.አ.አ. የነዋሪዎቹ የህዝብ ቁጥር 483,800 ነበር።
25411	ስቲቨን ሲጋል በ2009 ዓም ስቲቨን ሲጋል ( እንግሊዝኛ ፦ Steven Seagal 1944 ዓም - ) የአሜሪካ ፊልም ተዋናይ ነው።
25412	ሙላት እንደ የቮልቴጅ ርክብ ግራፍ - የግራፉ ኩርባ እንደሚያሳየው አቃቢነቱ 200 pikofarad ፒኮፋራድ ነው።
25413	«ሳርጎን» የሚለው አጻጻፍ ከግሪክ መጽሐፍ ቅዱስ (ትንቢተ ኢሳይያስ 20፡1) ይገኛል።
25414	በትንቢተ ኢሳይያስ 20፡1 ስሙ ይጠቀሳል።
25415	የ2010 እ.ኤ.አ. ፊፋ የዓለም ዋንጫ ጥሎ ማለፍ ደረጃ ከምድብ ደረጃ በኋላ ከሰኔ ፲፱ እስከ ሐምሌ ፬ ቀን ፳፻፪ ዓ.ም. ተከናውኗል።
25416	የ2010 እ.ኤ.አ. ፊፋ የዓለም ዋንጫ ምድብ ኤ ከሰኔ ፬ እስከ ሰኔ ፲፭ ቀን ፳፻፪ ዓ.ም. ተካሄዷል።
25417	የ2010 እ.ኤ.አ. ፊፋ የዓለም ዋንጫ ምድብ ኤፍ ከሰኔ ፯ እስከ ሰኔ ፲፯ ቀን ፳፻፪ ዓ.ም. ተካሄዷል።
25418	ለ2010 እ.ኤ.አ. ፊፋ የዓለም ዋንጫ የተሰራ ሲሆን የተከፈተው በታኅሣሥ ፭ ቀን ፳፻፪ ዓ.ም. ነው።
25419	በ2010 እ.ኤ.አ. ደቡብ አፍሪካ የመጀመሪያው አፍሪካዊ የዓለም ዋንጫ አስተናጋጅ አገር ስትሆን፣ የቡድኑ ሲፊዌ ሻባላላ የውድድሩን የመጀመሪያ ግብ አግብቷል።
25420	እስከ 2010 እ.ኤ.አ. ድረስ ለሜክሲኮ ተሰልፏል።
25421	እንድ 2010 እ.ኤ.አ. ውድድር እያንዳንዱ ቡድን ፳፫ ተጫዋቾች ሲኖሩት ከነዚህም ውስጥ ፫ቱ ግብ ጠባቂ መሆን አለባቸው።
25422	በአሁኑ ሰዓት (2010 ዓም) ማርክሲስት ወይም ኰሙኒስት የሆኑት አገራት በአሁኑ ሰዓት በይፋ የማርክሲስት-ሌኒኒስት መንግሥት ያላቸው አገራት የሚከተሉ ናቸው፦
25423	ውድድሩም የሚዘጋጀው በአለም አቀፍ አትሌቶች ፌዴሬሽን ነው የተጀመረውም በ 2010 ነው።
25424	በተጨማሪም በ2010 እ.ኤ.አ. ከተከናወነው ጥናት ውጤት ጋር ሲነፃፀር አመላካቹ (0.24 በመቶ) በ3 እጥፍ እድገት አሳይቷል።
25425	በተለያዩ ወረዳዎች ከ20 በላይ የሚሆኑ ትምህርት ቤቶች ከ10 ያላነሱ ኪሊኒኮች 1 የጤና ጣብያ ሰርቻለሁ ።
25426	ኢትዮጵያ በኢንተርኔት ስርጭት አሁን ( 2010 ዓም) ቢያንስ ለ15.4 % ሕዝብ ይደርሳል።
25427	የአካድ መንግሥት እየደከመ ጉታውያን መስጴጦምያን ወርረው ከ2010 እስከ 1985 ዓክልበ.
25428	ዱዱ ከ2010 እስከ 2001 ዓክልበ.
25429	በ2010 ዓም፣ ተመርማሪዎች በ«ካርቦን ዝመና» ዘዴ በኩል ዜሮ የሚጠቀምበት አንድ ሰነድ ከ200-400 ዓ.ም. እንደ ሆነ አሳወቁ።
25430	በ2010 ለ9000 ሞት መንስኤ ሲሆን ይህም ቁጥር ከ1990 ማለትም 34,000 ከነበረው የቀነሰ ነው።
25431	ዎርቲንግተን በኤይፕሪል 2010 እ.አ.አ. ሳም ዎርቲንግተን ( እንግሊዝኛ : Sam Worthington) (የተወለደው ኦገስት 2 ቀን 1976 እ.ኤ.አ. ) የእንግሊዝ ተወላጅ እና የአውስትራልያ ዜግነት ያለው ታዋቂ የፊልም ተዋናይ ነው።
25432	ስሚዝ በሜይ 2010 እ.አ.አ. ዊል ስሚዝ ( እንግሊዝኛ : Will Smith) (የተወለደው ሴፕቴምበር 25 እ.አ.አ. 1968) የአሜሪካ ታዋቂ የፊልም ተዋናይ፣ ሙዚቀኛ (ራፐር) እንዲሁም የፊልም ፕሮዲዩሰር ነው።
25433	ኤ.አ. 2011 ጀምሮ በፎክስ በሚተላለፈው ኒው ገርል ሲትኮም ላይ ጄሲካ ዴይን ሆና ትተውናለች።
25434	በሉክሰምበርግ የቴሌኮሙኒኬሽን ኢንዱስትሪ ከፓለቲካ ተፅዕኖ ነጻ ሲሆን እና የኤሌክትሮኒክ ኔትወርኮች በጉልህ ደረጃ አድገዋል፡፡ በተለያዩ ኦፕሬተሮች መካከል ያለው ውድድር በ2011እ.
25435	እስከ እ.ኤ.አ 2011 ባለው መረጃ መሠረት የሕዝብ ብዛቱ 195,273 ነው።
25436	ከጁን 2011 እስከ ኖቬምበር 2013 እ.ኤ.አ. የተካሄዱትን የማጣሪያ ጨዋታዎች ያለፉት አገራት ከውድድሩ በፊት ከያዙት ደረጃ ጋር ተዘርዝረዋል።
25437	እስከ እ.ኤ.አ 2011 ባለው መረጃ መሠረት የሕዝብ ብዛቱ 214,769 ነው።
25438	እስከ እ.ኤ.አ 2011 ባለው መረጃ መሠረት የሕዝብ ብዛቱ 225,999 ነው።
25439	እስከ እ.ኤ.አ 2011 ባለው መረጃ መሠረት የሕዝብ ብዛቱ 235,441 ነው።
25440	እስከ እ.ኤ.አ 2011 ባለው መረጃ መሠረት የሕዝብ ብዛቱ 271, 664 ነው።
25441	እስከ እ.ኤ.አ 2011 ባለው መረጃ መሠረት የሕዝብ ብዛቱ 284,865 ነው።
25442	እስከ እ.ኤ.አ 2011 ባለው መረጃ መሠረት የሕዝብ ብዛቱ 328,900 ነው።
25443	እስከ እ.ኤ.አ 2011 ባለው መረጃ መሠረት የሕዝብ ብዛቱ 335,740 ነው።
25444	በ2011 እ.ኤ.አ. የመጀመሪያ አጋማሽ ላይ፦ ኢትዮጵያ ሌሎቹን የአባይ ተፋሰስ ሃገሮች በማይጎዳ መልክ በአግባቡ የተቀየሰውን "ታላቁ የህዳሴ ግድብ" ተብሎ የተሰየመውን 5250 ሜጋዋት የሚያመነጭ የሃይል ማመንጫ ጣቢያ ግንባታ መጀመሯን በይፋ አስታውቃለች።
25445	የዓለም አቀፍ ገንዘብ ፈንድ እንደሚገምተው የናይጄሪያ ኢኮኖሚ በ2011 እ.ኤ.አ. በ8% ያድጋል።
25446	በጃኑዋሪ 2011 እ.ኤ.አ. በተካሄደው ውሳኔ ሕዝብ (referendum) መሠረት በሱዳን ፈቃድ ደቡብ ሱዳን ሐምሌ ፪ ቀን ፳፻፫ ዓ.ም. ሉዓላዊ ሀገር ሆነች።
25447	፳፫ ተጫዋቾችን ያቀፈ ቡድን በግንቦት ፳፰ ቀን ፳፻፫ ዓ.ም. ከግብፅ ጋር ለሚደረገው የ2012 እ.ኤ.አ. የአፍሪካ ሀገራት ዋንጫ ማጣሪያ ተዘጋጅቷል።
25448	በታችኛ ግብጽ (ስሜን ግብጽ) 20 ኖሞች ከ1 እስከ 20 ይቆጠራሉ።
25449	በ2012-13 እ.ኤ.አ. የትምህርት ዓመት የ፷፱ አገራት ዜጋ የሆኑ ፯፻፺፱ ተማሪዎች ነበሩት።
25450	በ2012 እ.ኤ.አ. የአካባቢ ደረጃ መጣኝ መሰረት ሉክሰምበርግ በአካባቢ ጥበቃ ምዘና ከተደረገባቸው 132 ሐገራት መካከል በደረጃ አራተኛዋ የተሻለች ፈጻመሚ ናት፡፡ በሜርሰርስ ከወጡት ለመኖ የሚመቹ ምርጥ 10 ሐገራት መካከል ሉክሰምበርግ 6ኛ ደረጃ ላይ ተቀምጣለች፡፡
25451	በሌላ በኩል በጥር 2012 እ.ኤ.አ. በተደረገ ጥናት ዊክፔድያ ከ31 ሚሊዎን በላይ በሚሆኑ የተመዘገቡ የዊኪፒዲያ አስተዋፆ አድራጎዎችና በመላው አለም በሚገኙ ሌሎች ስፍር ቁጥር የሌላቸው ያልተመዘገቡ (የማይታወቁ) አስተዋፆ አድራጎዎች በ283 ቋንቋዎች ከ20 ሚሊዎን በላይ የሚሆኑና ማንምሰው በነፃ ሊገልባቸው የሚችሉ መጣጥፎችን አካቶ መያዙ ተረጋግጧል።
25452	በ2012 ውስጥ አዲስ ከተያዙት 7000 ህመምተኞች ጨምሮ በአሁኑ ወቅት በግምት 30,000 ሰዎች በበሽታው ተይዘዋል።
25453	በ2013 እ.ኤ.አ. በዓቢዩ እኒየው በተመራ ጥናት፣ በፍቼ ወረዳ የፌጦ ዘር ዱቄት ደግሞ ለወባ ወይም ለአባለዘር በሽቶች ይሰጣል።
25454	በ2013 ገደማ ግን ኤላማዊው አገረ ገዡ ኩቲክ-ኢንሹሺናክ በአመጽ ተነሥቶ ነጻ አወጣው።
25455	ሁጐ ቻቬስ በማርች 2013 በሞት ቢለዩም በጸረ-ኢምፔሪያሊስት አቋማቸው የቬንዝዌላ ህዝብና የአለም መሪ አድርገው የሚያዩአቸው ጥቂት አይደሉም።
25456	ሆኖም ከሻርካሊሻሪ ዘመን በኋላ በ2013 ዓክልበ ግድም የአካድ መንግሥት በጉታውያን ወረራ ተሰብሮ ኤላም እንደገና ነጻ ወጣና አካድኛን ተወ።
25457	በተከታዮቹ ሥር ግን የአካድ መንግስት በደከመበት ወራት (2013 ዓክልበ.
25458	ከሻርካሊሻሪ ዘመን መጨረሻ (2013 ዓክልበ.
25459	ኩቲክ-ኢንሹሺናክ ( አካድኛ ፦ ፑዙር-ኢንሹሺናክ) ከ2013 እስከ 1979 ዓክልበ.
25460	በ2013 እ.ኤ.አ. ( 2006 ዓም) በታተመ ቃለ መጠይቅ፣ ላዮነል ስለ ዘፈኑ የሚከተሉትን አዲስ መረጃዎች ገልጿል።
25461	በ2013 እ.ኤ.አ. የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር 2,789,761 ሆኖ ይገመታል።
25462	ይህ ከተማ በ2013 እ.አ.አ. የነዋሪዎቹ የህዝብ ቁጥር 95,866 ነበር።
25463	በ2014 እ.ኤ.አ. የታተመው ጥናት በዋነኛነት ሀገሪቱ ለምርምርና ስርፀት የምታወጣው ወጪ ከሀገሪቱ አጠቃላይ የሀገር ውስጥ ምርት ምን ያህል እንደሆነ ለመጠቆም ነው።
25464	እስከ እ.ኤ.አ ጁን 2014 ባለው መረጃ መሠረት ፣ በሙዚቃ ሽያጭ ኤምኔም የኒልሰን ሳውንድስካን ኤራ ሁለተኛ ምርጥ አርቲስት ነው።
25465	ሉክሰምበርግ በራዲዮ እና በቴሌቪዥን ጣቢያዎቿ በመላው አውሮፓ ትታወቃለች፡፡ ሉክሰምበርግ በሚስተር ሁብሎት አማካኝነት አኒሜትድ ፊልም ዘውግ በ2014 እ.ኤ.አ. የኦስካር አሸናፊ ሆናለች፡፡
25466	ፊፋ የ2014 እ.ኤ.አ. ውድድር በደቡብ አሜሪካ እንደሚካሄድ በ2007 እ.ኤ.አ. ካወጀ በኋላ ብራዚል ያለማንም ተቀናቃኝ አዘጋጅ አገር ሆና ተመርጣለች።
25467	አጼ ዘርዓ ያእቆብ ቆየት ብለው በጻፉት መጽሀፈ ብርሃን በተሰኘው ድርሰታቸው መሰረት እስከ ነገሱበት ሰኔ 20 ፣ 1434 ዓ.ም. ድረስ በግዞት ግሸን ተራራ ( አምባ ግሸን ) ላይ ለሚቀጥሉት 20 አመታት በእስር ኖሩ።
25468	ኤ.አ. 2015 ጀምሮ ዴሞክራት የሆነው በርኒ ሳንደርስ ፥ በአሜሪካ ኮንግረስ ታሪክ ውስጥ ለረጅም ጊዜ ያገለለ ግላዊ ፖለቲከኛ ነው።
25469	ዲ.ጂ የሚካሄደው ከ2015 እስከ 2030 ነው፡፡ 17 ግቦች ሲኖሩት ከነዚህም ውስጥ 169 ተለይተው የታወቁ አላማዎች አሉት፡፡
25470	በሰኔ 20 ቀን 1602 ዓ.ም. ቄሱ አቤ ዠሴ ፍሌሼ ለመተባበር ምልክት እሳቸውን ስለ ፈረንሳይ ንጉሥ 4ኛ አንሪ ስም «አንሪ» ሰይሟቸው ከቤተሠባቸው ጋር አጠመቃቸው።
25471	የኣልቦ ስፍራ መያዝ ጥቅም በእንግሊዝኛው ዜሮ ለማስረዳት ያህል 2016 እና 201 ሲጻፉ በየተራ (Respectively) ምዕትና ዓሠርቱ ቤቶች ውስጥ ቍጥሮች እንደሌሉ ለማሳየት ነው።
25472	ግ. የአካድ ንጉሥ ሻርካሊሻሪ የጉቲዩምን ንጉሥ ሻርላግን ማረከው፤ በ2018 ግ. «ቀንበር (ግብር) በጉቲዩም አደረገበት» ይዘገባል።
25473	የዮሐንስ ወንጌል 20:19 ያም ቀን እርሱም ከሳምንቱ ፊተኛው በመሸ ጊዜ፥ ደቀ መዛሙርቱ ተሰብስበው በነበሩበት፥ አይሁድን ስለ ፈሩ ደጆቹ ተዘግተው ሳሉ፥ ኢየሱስ መጣ፤ በመካከላቸውም ቆሞ።
25474	ቤንዋ ማንዴልብሮት ቤንዋ ማንዴልብሮት (20 ህዳር 1924 – 14 ጥቅምት 2010 እ.ኤ.አ) ታዋቂ የ20 ና የ21ኛው ክፍለዘመን ሒሳብ ፈልሳፊና ተመራማሪ ነበር።
25475	ኒል አርምስትሮንግ አሜሪካዊ የህዋ መንኩራኩር አብራሪ ሲሆን በጁላይ 20 ፣ 1969 እ.ኤ.አ. በአፖሎ ፲፩ የመንኩራኩር ጉዞ ጨረቃ ላይ በመራመድ የመጀመሪያ የሰው ልጅ ነው።
25476	ጥር 20 1990 ላይ የኢትዮጵያ ብሄራዊ ዜና ተቋም ( ENA news agency) ደብረ ታቦርን መንግስቱ እንደተቆጣጠረ አስታወቀ።
25477	ይህ ዓመት ምናልባት 2020 ዓክልበ.
25478	በኅዳር 20 ቀን 2009 ዓም፣ የቱርክ ፕሬዚዳንት ረጀፕ ታይፕ እርዶዋን እንዲህ ብሏል፦
25479	የሉክሰምበርግ ህዝብ ሉክሰምበርጋዊያን በመባል ይታወቃሉ፡፡ ከቤልጂየም ፣ፈረንሳይ፣ ጣልያን፣ ጀርመን እና ፖርቱጋል አብዛኞቹ በኋላ ላይ ከተጠቀሰው መጡ ሆነው በመበራከታቸው የተነሳ በ20ኛው ክፍለ ዘመን ስደተኛ ህዝብ በቅጥር እድገት አሳይቷል፡፡ በ2013 እ.ኤ.አ. የፖርቱጋል ዜግነት ያላቸው 88,000 ነዋሪዎች ነበሩ፡፡
25480	የዓለማችን ከፍተኛው ክብርና ዝና የሚያጎናፅፈው የኖቤል ሽልማትን ለመሸመልም የታጨውና ሽልማቱም ይገባዋል የተባለው የዛሬ 20 ዓመት ነበር፡፡ በዘንድሮው የ2016 የኖቤል ሽልማት ላይ አሜሪካዊው አቀንቃበኝና የዘፈን ግጥም ደራሲ ቦብ ዳይልንን ይሸለማል ብሎ የጠበቀ አልነበረም- ራሱም ጭምር፡፡ ግን ሆነ፡፡ የመጀመሪያው የዘፈን ግጥም ፀሐፊና አቀንቃኝ ሆኖ የኖቤል ሽልማት አሸናፊ ሆኖ ተመረጠ፡፡
25481	በተጨማሪ ስህተት የተገኘበትን ሰዓት በ20 በ20 ደቂቃ ብንከፍለው እና ብንመለከት፣ አንዱ 20 ደቂቃ ያለ ስህተት ሲያልፍ ቀጣዩ 20 ደቂቃ ስህተት ይይዛል።
25482	ከሴት ጓደኛው ጋር ከተለያየ በኋላ ብዙ መጻህፍትን ሲደርስ፣ እኒህ መጽሃፎች በዘመኑ ያልተወደዱ በ20ኛውና በ21ኛው ክፍለ ዘመን ግን ተደናቂነትን ያገኙ ናቸው።
25483	የሚገኘው በ ኦሪት ዘጸአት 20፡2-17 ሲሆን፣ ዳግመኛ በኦሪት ዘዳግም 5፡6-21 በጥቃቅን ተለውጦ ሊታዩ ይችላሉ።
25484	የአይርላንድ ታሪኮች እንዳሉት የፊን ዘመን ለ20 ወይም 22 ዓመታት ቆየ።
25485	በኩፋሌው ዜና መዋዕል መሠረት ግን ሣራ በ2024 ዓመተ ዓለም ዐረፈች (14:22)፣ ይህ ከአብርሃም ልደት 148 አመታት በኋላ ሊቆጠር ስለሚችል (10:30) እነዚህ ቁጥሮች ሁሉ አይስማሙም።
25486	ዛሬ በዓለም ላይ ከ 20 እስከ 30 ሰዎች ይችሉታል።
25487	ይህ ውፍረት በአህጉሮች ላይ ከሰላሳ ኪ.ሜ. (20 ማይል) እስከ ሃምሳ ኪ.ሜ. (30 ማይል) ነው።
25488	ሻር-ካሊ-ሻሪ ( አካድኛ ፦ «ንጉሥ-ሁሉ-ነገስታት»፣ «የነገስታት ሁሉ ንጉሥ») ከ2030 እስከ 2013 ዓክልበ.
25489	በአንድ ጽላት ዘንድ፣ የአካድ ንጉሥ ናራም-ሲን (2035 ዓክልበ.
25490	በ20ኛው ክፍለ ዘመን ግን ስለ ቋንቋው አዲስ ትኩረት ተገኝቶ አሁን እንደ መነጋገርያ ታድሷልና 3,500 የሚያሕሉ ሰዎች ይችሉታል።
25491	የአካድ ንጉሥ ናራም-ሲን ስሜን ሶርያን 2040 ዓክልበ.
25492	አንድ ቁና የአንደኛው መሰረቱ ክብ ወገብ ስፋት 20 ሳንቲ ሜቲር ቢሆን እና ሁለተኛው መሰረቱ ክብ ወገብ 40 ሳንቲ ሜትር ቢሆን፣ በሁለቱ መሰረቶች ያለው ቁመት 5 ሳንቲ ሜትር ቢሆን፣ ስንት ኪሎ ስንዴ መያዝ ይችላል?
25493	ናራም-ሲን (2049-2030 ግ.) ደግሞ የጉቲዩም ንጉሥ ጉላዓን አሸንፎ አገሩን እንደ ያዘው በአንድ ሰነድ ይዘገባል።
25494	በጠቅላላ የታራ ዕድሜ 205 ዓመታት ነበረ።
25495	በአፈ ታሪክ ትውፊታዊው ንጉሥ ሹን በ2050 ዓክልበ.
25496	የአካድ ንጉሥ ሪሙሽ (2050 ዓክልበ.
25497	መምህርዋ ኬት ፊልደን እንደምትለው፣ «ከ2050 ክ.በ. ገዳማ በፊት ከተማው ዝቅ ብሎ መኖርያ እንደሆነ ትንሽ ምልክት ብቻ አለ።
25498	ወረዳው ከደቡብ ወሎ ዞን ዋና ከተማ ደሴ በ20 ኪሜ ከክልል ዋና ከተማ ባህር ዳር በ500 ኪ.ሜ እንዲሁም ከኢትዮጵያ ዋና ከተማ አዲስ አበባ በ420 ኪ.ሜ እርቀት ላይ ትገኛለች፡፡
25499	በውጭ ከዜሮ በታች ከ 20 እስከ 50 ዲግሪ ሴንቲግሬድ ሲሆን ቅዝቃዜው፣ በአኤሮፕላን ውስጥ ተሣፋሪዎች በሚቀመጡበት ክፍል ደግሞ ሙቀቱ፣ 20 ዲግሪ መሆኑ የታወቀ ነው።
25500	በቀርከሃ ዜና መዋዕል ዘንድ፣ በንጉሥ ሹን ፱ኛው ዓመት (2052 ዓክልበ.
25501	ይኸውና አንዳንድ ሌሎች ምንጮች 2059 ዓክልበ.
25502	በነዚህ ከተሞች አፒስ ከ2059 እስከ 2034 ድረስ እንደ ነገሠ ይመስላል።
25503	በ206 ዓም እንደገና ወደ ሮሜ መንግሥት ተጨመረ፣ የኦስሮኤኔ ነገሥታትም ከዚያ እስከ 234 ዓም ድረስ በስም ብቻ ቀሩ።
25504	ሪሙሽ ከ2064 እስከ 2056 ዓክልበ.
25505	ታላቁ ሳርጎን (2065 ዓክልበ.
25506	ሐቲ የሚለው ስም ከአካድ ንጉሥ ታላቁ ሳርጎን ዘመን ጀምሮ (2070 ዓክልበ.
25507	ከዚያ ዘመን በኋላ የአካድ ንጉሥ ታላቁ ሳርጎን (2070 ዓክልበ.
25508	በአካዳውያንም ዘመነ መንግሥት፣ ለንጉሥ ታላቁ ሳርጎን (2070 ግ.) ተገዥ ሁነው ከሉሉቢ ብሔር አጠገብ ነበሩ።
25509	ትንትና ከሷዴሽ ዝርዝር 207 ዘመናዊ ፈረንሳይኛ ቃላት፣ 161 ወይም 78% በቀጥታ ከሮማይስጥ ቃላት ተደረጁ።
25510	አሁን በሳርጎን ዘመን በ2074 ዓክልበ ግድም እንደ ጠፋ ቢመስልም በሳርጎን ወይም በማሪ ሰዎች እጅ መጥፋቱን እርግጠኛ አይደለም።
25511	ከዚህ ዘመን በኋላ በመካከለኛው መንግሥት ደግሞ (2075 ዓክልበ.
25512	በአዋን ነገሥታት ዘመን የአካድ ንጉሥ ታላቁ ሳርጎን ኤላምን አሸንፎ (2075 ዓክልበ.) ከመግዛቱ በላይ በኤላም ውስጥ አካድኛን ይፋዊ ቋንቋ አደረገበት።
25513	ሑራውያን በአካድ መንግሥት ዘመን (2075 ዓክልበ.
25514	መጀመርያው በእርግጥ የሚታወቁ በአካድ መንግሥት ዘመን (2075 ዓክልበ.
25515	ሑራውያን በተለይ ከ2075-1300 አክልበ በስሜን መስጴጦምያ ይታወቁ ነበር።
25516	በኋላ የኤብላ ንጉሥ ኢሻር-ዳሙ ከናጋርና ከኪሽ ጋራ በማሪ ላይ ተባበረ፤ በ2077 ዓክልበ.
25517	በኋላ በ2079 ዓክልበ.
25518	«ጉግማንጉግ» የሚለው የአማርኛ ዘይቤ ከዚህ ጥቅስ (ራዕይ 20፡8) የተወረደ ነው።
25519	በ ዮሐንስ ራዕይ 20፡8 «በአራቱም በምድር ማዕዘን ያሉትን አሕዛብ፥ ጎግንና ማጎግን፥ እንዲያስታቸው ለሰልፍም እንዲያስከትታቸው ይወጣል፤ ቍጥራቸውም እንደ ባሕር አሸዋ የሚያህል ነው» ሲል እዚህ ለመጀመርያው ጊዜ «ጎግና ማጎግ» አንድላይ ይሰየማሉ።
25520	የዊግር ብሔር ማኒኪስም ቄሳውንት ስዕል በፍርስራሽ ተገኝቶ ማኒኪስም በፋርስ ነቢይ ማኒ (208-268 ዓም የኖረ) ትምህርቶች የተመሠረተ ሃይማኖት ነበር።
25521	የክልሉ ሕዝብ ብዛት ደግሞ በ፳፻፪ ዓ/ም 20,875,456 እንደነበር የተገመተ ሲሆን ከአገሪቱ ጠቅላላ ሕዝብ 33.9% አካባቢ ድርሻ ይይዛል ተብሎ ይገመታል።
25522	በ209 ዓም የቆየው ቄሣር ካራካላ ተገደለ፣ አለቃው ማክሪኑስ ቄሣር ሆነ።
25523	የሰዶም ጥፋት በኩፋሌ አቆጣጠር በኋላ በ2092 ዓክልበ.
25524	ከ2092 ዓ.ም. ጀምሮ የፈረንጅ ቀኖች በሌላ ኢትዮጵያዊ ቀን ላይ ስለሚወድቁ፣ ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እንደ ተለመደው 2091 ዓ.ም. መጨረሻው ዓመት ይሆናልና በዚያ ዘመን የሚገኘው ትውልድ ያስተውለው።
25525	ያው ፈርዖን በ2092 እና 2090 ዓክልበ.
25526	ኡሩካጊና ያዋጀው ሕገ ፍትሕ (2098 ዓክልበ.
25527	በዚያው ዓመት በታህሳስ የፈረንጅ ዓመት 2099 እ.ኤ.አ. ይጀመራል።
25528	የአካባቢው መሬት ከእሳተ ጎሞራ ቅሪት የሚመነጭ ስለሆነ፣ በንጥረ ነገር የዳበርና ለምነት ስለሚያሳይ፣ ከተማው በ20ኛው ክፍለዘመን በፍጠነት እንዲያድግና በኋላም በቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ እና ደርግ ዘመን ወሎ ተብሎ ለተሰየመው ክፍለ ሃገር ዋና ከተማ እንዲሆን ዋና አስተዋጽዖ አድርጓል Encyclopaedia Aethiopica: D-Ha, edited by Siegbert Uhlig, 2005 ።
25529	ክሪስታል ራዲዮኖች አንቴናቸው ቢያንስ ቢያንስ 20 m (ሜትር) ርዝመትና 6 m ከፍታ ሊኖረው ያስፈልጋል።
25530	ቅርጹ ከዚያ በፊንቄ ( ከነዓን ) ሰዎች ተለማ፣ ከዚህም በግሪክ አልፋቤት "ፒ" (20px፤ በኋላም Π π) ደረሰ።
25531	ግዛቱ አሁን የታይዋን ደሴት አካባቢ ብቻ ሲሆን ከዓለም መንግሥታት 21 አገሮች ብቻ ከቻይና ሬፐብሊክ ጋራ ዲፕሎማቲካዊ ግንኙነት አላቸው።
25532	ሶዶሬ በኦሮሚያ ክልል ከናዝሬት በደቡብ-ምሥራቅ አቅጣጫ 21 ኪ.ሜ ርቀት ላይ የምትገኝ ልዩ የመዝናኛ ሥፍራ ነች።
25533	ግድም) ተገኘ፤ በዲዮዶሮስ ታሪክ ግን ከዚያ በፊት በኦሲሪስ አፒስ ዘመን (21ኛው ክፍለ ዘመን ዓክልበ.
25534	ተላፒያ በጠቅላላው ከ21 ዲግሪ ሴንቲግሬድ የማያንስ ሙቀት ያለው ለጋ ውሃ ውስጥ የሚኖሩ ዓሣዎች ናቸው።
25535	በዝርዝሩ 21ኛው ንጉሥ፣ ኤንመባራገሲ ፣ « የኤላምን ጦር ያጠፋው» ይባላል።
25536	በዓረብኛ ደግሞ ተመሳሳይ ፊደል "ሺን" ተብሎ በ"አብጃድ" ተራ 21ኛ ነው።
25537	እንዲሁም በከነዓን በአራማያ በዕብራይስጥ በሶርያም ፊደሎች 21ኛው ፊደል "ሺን" ይባላል።
25538	አብዛኛው የአይርላንድ ታሪኮች እንዳሉት የዮኩ ዘመን ለ21 ዓመታት ቆየ።
25539	አብዛኛው የአይርላንድ ታሪኮች እንዳሉት የሲርና ዘመን ለ21 ዓመታት ቆየ።
25540	በአውሳብዮስ ታሪክ ከዚህ ትንሽ በኋላ በ21 ዓ.ም. ሀዋርያው ቶማስ ታዴዎስን («ዓዳይ» የተባለውን) ወደ ንጉሡ እንዲያጠምቋቸው ላከው።
25541	«ማንም ሰው ለፕሬዚዳንት ማዕረግ ከሁለት ጊዜ በላይ አይመረጥም፤ ከሌላ ፕሬዚዳንት ዘመን ከ2 አመት በላይ የጨረሰ ሰውም ከ1 ጊዜ በላይ አይመረጥም።
25542	ከኪሽ 2ኛ ሥርወ መንግሥት ሁሉ የ1 ንጉሥ ስም ምናልባት በቅርስ ሊታይ ይችላል።
25543	ሥራ ፯፡፶፱-፷) የሰማዕቱ በረከት ይደርብን እስከ ሞት ድረስ ለአምላካችን እንድንታመን እርሱ ይርዳን፡፡ እስከ መጨረሻ ድረስ የታመንህ ሁን የህይወት አክሊል እሰጣሃለሁ ራዕይ 2፡10 ለዚህ ነው እኮ ቅ/ጳውሎስ “እሩጫዬን ጨርሻለሁ ሃይማኖቴን ጠብቄያለሁ ከእንግዲህ የሕይወት አክሊል ይጠብቀኛል” ያለው ፪ጢሞ.
25544	እብራውያን 2:10 ብዙ ልጆችን ወደ ክብር ሲያመጣ የመዳናቸውን ራስ በመከራ ይፈጽም ዘንድ፥ ከእርሱ የተነሣ ሁሉ በእርሱም ሁሉ ለሆነ፥ ለእርሱ ተገብቶታልና።
25545	ደማስቆ በኤብላ በተገኙት የኤብላ ጽላቶች (2100 ዓክልበ.
25546	በ ኦሪት ዘፍጥረት 2፡10-12 የዔድን ገነት ሲገልጽ፦
25547	ብዙ ሥራዊቶች ከማክሪኑስ ወደ ኤላጋባሉስ ስለ ዞሩ የማክሪኑስ ስራዊት በ210 ዓም ተሸነፈና ያንጊዜ ኤላጋባሉስ እድሜው 14 ዓመታት ሲሆን የሮሜ መንግሥት ቄሣር ሆነ።
25548	ሉጋይድ ማክ ኮን ከ210 እስከ 240 ዓም ድረስ የአየርላንድ ከፍተኛ ነጉሥ ነበር።
25549	ከጥቂት ዓመታት በኋላ (2106 ዓክልበ.
25550	የሕዝብ ቁጥር 2,106,177 ሲሆን ከነዚህ ውስጥ 17 ከመቶ ብቻ የአገር ዜጎች ናቸው።
25551	ኤነታርዚን ተከተለው፣ እስከ 2107 ዓክልበ ድረስ ለአዳብ ንጉሥ ሉጋል-አኔ-ሙንዱ መንግሥት ተገዥ እንደ ነበር ይመስላል።
25552	ሉጋል-ዛገ-ሲ ከ2107 እስከ 2077 ዓክልበ.
25553	በሄራክሌውፖሊስና በጤቤስ መካከል በተደረገው ብሔራዊ ጦርነት (2107-2081 ዓክልበ.
25554	ሲሆን፣ በዘመናዊ ግመት በ2108 ዓክልበ.
25555	በመጨረሻ በ2108 ዓክልበ.
25556	በኢትዮጵያ ልማዳዊ ታሪክ፣ የከነዓን ልጅ አርዋዲ (አራዴዎን) እና ሚስቱ ኤንቴላ ከእስያ ወደ ኢትዮጵያ በ2108 ዓክልበ.
25557	የናጋር ግዛት ከኤብላና ከማሪ መካከል፤ 2109 ዓክልበ.
25558	የኤብላ መንግሥት በጫፉ በ2109 ዓክልበ.
25559	የኤብላና የማሪ ግዛቶች፣ 2109 ዓክልበ.
25560	ሉጋላንዳ (ሉጋል-አንዳ) ከ2109 እስከ 2102 ዓክልበ.
25561	የ፪ ኣንተፍ መቃብር ጽላት 2 አንተፍ ዋሃንኽ ግብጽን ከጤቤስ (11ኛው ሥርወ መንግሥት) የገዛ ፈርዖን ነበረ።
25562	በኤብላ ከተማ በሶርያ በተገኘ የሸክላ ጽላት ላይ አንድ ዲፕሎማቲካዊ መልእክት ከኤብላ ንጉስ ኢርካብ-ዳሙ (2110 ዓክልበ.
25563	የተረፉት 21 ቃላት ወይም 10% የመጡ ከጥንታዊ እንግሊዝና ሲሆን፣ ከጥንታዊ እንግሊዝኛ አዲስ ትርጉም ተሰጡ።
25564	የክሬዲት ካርዱ ወለድ 21% ቢሆንና በየወሩ የተፈቀደውን አንስተኛ ክፍያ 10 ብር ቢከፍል፣ የሚደርስበት ጥቅምና ጉዳት ምንድን ነው?
25565	የማሪና የኤብላ ግዛቶች፣ 2116 ዓክልበ.
25566	ልጁን ማሎት ታገስ የደቡብ ክፍል ገዥ አደረገው፤ በ2117 ዓክልበ.
25567	ዳግማዊ ኢያሱ (ጥቅምት 21፣ 1723 እ.ኤ.አ - ሐምሌ 27፣ 1755) በዙፋን ስማቸው ዓለም ሰገድ ከመስከረም 19፣ 1730 ጀምሮ እስከ እለተ ህልፈታቸው የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት የነበሩ ሲሆን አባታቸው አጼ በካፋ ሲሆኑ እናታቸው እቴጌ ምንትዋብ (የክርስትና ስም - ወለተ ጊዮርጊስ) ነበሩ።
25568	በመጽሐፈ ኩፋሌ አቆጣጠር አብርሃምና ሣራ ወደ ከነዓን የፈለሱ በ2118 ዓክልበ.
25569	እ.ኤ.አ መስከረም 21፣ 1867 ላይ ታዋቂው ሴቫስቶፕል መድፍ ጋፋት ላይ ተሰርቶ ተመረቀ።
25570	መስከረመ 21 1867 ጋፋት ደበረታቦር የተመረቀው ሴባስቶፖል መድፍ፣ መቅደላ ላይ ሴቫስቶፖል መድፍ በዓፄ ቴወድሮስ ዘመን በአውሮጳውያን ሚሲዮን መሪነትና በኢትዮጵያውያን ቀጥቃጮች ረዳትነት ጋፋት ፣ ደብረ ታቦር እ.ኤ.አ መስከረም 21፣ 1867 ተሰርቶ የተመረቀው መድፍ ነው።
25571	ለበረከትም ትሆናለህ» (ዘፍ፡ ም፡ ፲፪፡ ቁ፡ ፩-፲።) ይህ ዘመን ከክርስቶስ ልደት በፊት ምናልባት 2119 ዓመት ግድም ነው።
25572	ፖል አለን በአሜሪካ ጃንዋሪ 21 1953 እ.ኤ.አ. የተወለደ የአሜሪካ ባለሃብት ነው።
25573	ኢትዮጵያዊው ደራሲ፤ ጋዜጠኛ አና መምሀር የሺጥላ ኮከብ መስከረም 21 ቀን 1958 በሃረርጌ ክፍለ ሃገር ተወልዶ የአንደኛ አና መለስተኛ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርቱን በባቢሌ፤ ወተር አና ሃረር እንዲሁም የከፍተኛ 2ኛ ደረጃ ትምህርቱን ደግሞ በሆሳእና ልጅ አበበ ወ/ ሰማያት ት/ቤት ተከታትሏ።
25574	ደርግ ከሰኔ 21፣ 1966 እስከ 1979 ዓ.ም. በኢትዮጵያ ሰፍኖ የነበር የወታደራዊ አገዛዝ ስርዓት አይነት ነበር።
25575	እስከ 212 ዓም ድረስ የቆየ ሥርወ መንግሥት ነበረ።
25576	በዲሴምበር 21 2004 እ.ኤ.አ. በሂልተን አዲስ ሆቴል ተመረቀ።
25577	ባብዛኛው አለም የጎርጎርያን ካሌንዳር በይፋ በሚጠቀምበት መጠን ይህ አመት ቁጥር ( ከታኅሣሥ 21 ቀን በኋላ) 2011 እ.ኤ.አ. ነው።
25578	ኑብካውሬ 2 አመነምሃት ግብጽን በመካከለኛ መንግሥት (12ኛው ሥርወ መንግሥት) ከ1938 እስከ 1905 ዓክልበ.
25579	ከዚህ ትንሽ በኋላ (2122 ዓክልበ.) የሱመር ( አዳብ ) ንጉሥ ሉጋል-አኔ-ሙንዱ በደቡብ ያለውን ምድር እስከ ዮርዳኖስ ወንዝ ድረስ ያዘ።
25580	በዚህ መንግሥት መጨረሻ (212 ዓ.ም.) ከተከተሉት ተወዳዳሪ ክፍላገራት መሃል፣ አንዳንዱ የሌላ ቻይናዊ ሃይማኖት የዳዊስም ደጋፊ ነበረ፤ በተለይ ከ207 እስከ 252 ዓም የነበረው ወይ መንግሥትና ከ416 እስከ 444 ዓም ድረስ ስሜን ወይ በይፋ ዳዊስት መንግሥታት ነበሩ።
25581	ግድም) ይመስላሉ፤ እንዲሁም ብዙዎቹ በኦሪት ዘጸአት 21 እና 22 በሕገ ሙሴ (1661 ዓክልበ.
25582	ከዘጸአትም ምዕራፍ 21 በሙሉ፣ ምዕራፍ 22 በሙሉ (22:30 ብቻ ቀርቶ)፣ እና ምዕራፍ 23:1-9፣ 23:13 በጥንታዊ እንግሊዝኛ ትርጓሜ ይጠቅሳቸዋል።
25583	በሌላ ቁጠራ ከ2123 እስከ 2094 ዓክልበ.
25584	የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 2,125,400 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 1,293,200 ሆኖ ይገመታል።
25585	በአንዱ ጽላት ላይ ከኢግሪሽ-ሐላብ (2127 ዓክልበ.
25586	በመጽሐፈ ኩፋሌ መሠረት፣ ሌዊ በ2127 ዓ.ዓ. ተወለደ።
25587	ከዚያ ትንሽ በፊት በማሪ የነገሠው ንጉሥ ኢብሉል-ኢል (2127-2115 ዓክልበ.
25588	መጀመርያ በታሪክ መዝገብ የሚታዩ፣ ለአዳብ ንጉሥ ለሉጋል-አኔ-ሙንዱ መንግሥት (2130 ግ.) ግብር ከሚከፍሉ ሕዝቦች መካከል ሲዘረዝሩ ነው።
25589	ከጥንታዊው ዘመን በኋላ የመካከለኛው መንግሥት (ምሥር) ፈርዖኖች መጀመርያ የገቡት 2130 ዓክልበ.
25590	መርሆተፕሬ ሶበክሆተፕ ግብጽ በ2ኛው ጨለማ ዘመን (13ኛው ሥርወ መንግሥት) ምናልባት ከ1684 እስከ 1680 ዓክልበ.
25591	ሴት መሪብሬ ላይኛ ግብጽ በ2ኛው ጨለማ ዘመን (13ኛው ሥርወ መንግሥት) ከ1744 እስከ 1741 ዓክልበ.
25592	ሰኸተፕካሬ አንተፍ ላይኛ ግብጽ በ2ኛው ጨለማ ዘመን (13ኛው ሥርወ መንግሥት) ከ1754 እስከ 1744 ዓክልበ.
25593	ስመንኽካሬ ኢሚረመሻው ላይኛ ግብጽ በ2ኛው ጨለማ ዘመን (13ኛው ሥርወ መንግሥት) ከ1766 እስከ 1754 ዓክልበ.
25594	ኡሰርካሬ ኸንጀር ላይኛ ግብጽ በ2ኛው ጨለማ ዘመን (13ኛው ሥርወ መንግሥት) ከ1774 እስከ 1766 ዓክልበ.
25595	ኹታዊሬ ወጋፍ (ወይም ኡጋፍ) ላይኛ ግብጽ በ2ኛው ጨለማ ዘመን (13ኛው ሥርወ መንግሥት) ከ1776 እስከ 1774 ዓክልበ.
25596	ጀድኸፐረው ላይኛ ግብጽ በ2ኛው ጨለማ ዘመን (13ኛው ሥርወ መንግሥት) ለአጭር ጊዜ በ1781 ዓክልበ.
25597	ሆር አዊብሬ ላይኛ ግብጽ በ2ኛው ጨለማ ዘመን (13ኛው ሥርወ መንግሥት) ከ1791 እስከ 1783 ዓክልበ.
25598	ሰዋጅካሬ ላይኛ ግብጽ በ2ኛው ጨለማ ዘመን (13ኛው ሥርወ መንግሥት) በ1796 ዓክልበ.
25599	ኻአንኽሬ ሶበክሆተፕ ላይኛ ግብጽ በ2ኛው ጨለማ ዘመን (13ኛው ሥርወ መንግሥት) ከ1796 እስከ 1791 ዓክልበ.
25600	ሰወሰኽታዊ ሰኸተፒብሬ ላይኛ ግብጽ በ2ኛው ጨለማ ዘመን (13ኛው ሥርወ መንግሥት) ከ1798 እስከ 1796 ዓክልበ.
25601	ዩፍኒ ላይኛ ግብጽ በ2ኛው ጨለማ ዘመን (13ኛው ሥርወ መንግሥት) ለአጭር ጊዜ በ1803 ዓክልበ.
25602	ሆተፒብሬ ቀማው ሲሃርነጅሀሪተፍ (ወይም ሰሀተፒብሬ) ላይኛ ግብጽ በ2ኛው ጨለማ ዘመን (13ኛው ሥርወ መንግሥት) ከ1806 እስከ 1803 ዓክልበ.
25603	ይህን መረዳት ይዘን ሁሉም ነቢያት አንዱን አምላክ አላህን የሚያመልኩ ነበሩ በአረቢኛ ሙስሊሞች ነበሩ ማለት ነው፣ ችግራችሁ ቋንቋ ከሆነ ሙስሊም የሚለውን አማርኛው ታዛዦች ብሎ ይፈታዋል፦ 2:133 ያዕቁብን ሞት በመጣበት ጊዜ ለልጆቹ ከኔ በኋላ ማንን ትገዛላችሁ ባለ ጊዜ ቀራቢዎች ነበራችሁን?
25604	ግድም የሃን ሥርወ መንግሥት በቻይና ታሪክ ከ214 ዓክልበ.
25605	የሃን ሥርወ መንግሥት (214 ዓክልበ.
25606	በጦርነት አስፈሪ ነበር፤ በ2141 ዓክልበ.
25607	በገሐድ ቡሽቲ የነበረ ቄሣር ሲሆን ከእርሱ በኋላ ከ214 እስከ 2001 ዓም ድረስ በገሐድ ቡሽቲ የሆነ መሪ አልተገኘም።
25608	ዳንጉን ከአባቱ የሺንሺ ንጉሥና ከእናቱ የዉንግ ንግሥት ከልምጭ ዛፍ በታች ተወለደ (ምናልባት 2145 ዓክልበ.
25609	ወሰላሙዐለይኩም ወራህመቱላሂ ወበረካቱህ (ለቦነሱ ጥያቄ 2 መልስ ከፈለጋቹህ -አፈንዲ ሙተቂ አዳል ስመ-ገናናዉ ሱለጣኔትና የኢማም አህመድ(ግራኝ) ዘመቻዎች -----ገፅ 147-158 ባለዉ ላይ ታኙታላቹህ) ግን ጥያቄዉ ቀላል ስለ ሆነ መፅሀፉ አያስፈልጋቹህም።
25610	በ2ኛው ክፍለ ዘመን ግብጽ ይኖረው የነበረው የሮማው ጂዖግራፊና ሂሳብ ተማሪ ቶሎሚ ካሳተመው መጽሃፍ መረጃ ተወስዶ በ1482 የጀርመኑ ኒኮላስ ጀመርነስ ካሳተመው የዓለም ካርታ የተወሰደ።
25611	የከተማው ግድግዶች የተሠሩ በ215 ዓ.ም. ነበር።
25612	የጽሕፈት (ኩነይፎርም) ጥቅም በዙሪያው የገባው ምናልባት 2150 ዓክልበ.
25613	ሆኖም አበበ ቢቂላ ውድድሩን በሁለት ሰዐት ከአሥራ አምስት ደቂቃ ከአሥራ ስድስት ነጥብ ሁለት ሴኮንድ (2:15:16.2 ሰዓት) በማገባደድ የዓለምን ክብረ ወስን ሰብሮ ወርቅ አገኘ።
25614	ከ2 ወር በኋላ ታህሳስ 15፣ 1722 ላይ የልጇን ህጻን መሆን በማስታከክ እራሷ ላይ ዘውድ በመጫን በንግሥት ሥልጣን እንደራሴነቷን አሳወጀች Stanislaw Chojnacki ።
25615	በሌላ ቁጠራ ከ2154 እስከ 2124 ዓክልበ.
25616	ሐምሌ2፣ 1561 ላይ ወደ ደቡብ ያቀናው የሚናስ ሰራዊት የተዝካረ ቃልን ሰራዊት ወገራ ላይ በማጥቃት ተዝካረ ቃልን ማረከ።
25617	የኤሽኑና ንጉሥ 2 ኢፒቅ-አዳድ ከተማውን ያዘው፣ እንዲሁም በ1693 ዓክልበ.
25618	በፀሓይ ሥርዐተ-ፈለክ ታላቁ ተራራ ማርስ ውስጥ የሚገኘው ኦሊምፐስ ሞንስ ነው ከፍታውም 2፣171 ሜትር ነው።
25619	በመጽሐፈ ኩፋሌ ያለው ዜና መዋዕል ዘንድ ከግብጽ ታሪክ ጋር ሲነጻጽር ታላቁ ረሃብ በ2171 ዓመተ ዓለም (1900 ዓመታት ከክርስቶስ ልደት በፊት ዓ.ም.) የደረሰው ነው፤ በሚከተለውም ዓመት ነገዶቹ ወደ ጌሤም ወረዱ።
25620	ከዚህ በኋላ ለ2 አመት ጎንደር ከተማ ተቀምጣ በመካከሉ በ1718 ወደ ወልቃይት እንድትሄድ ተደረገ።
25621	ግ.) - የ፯ አመት ታላቅ ረሃብ በመካከለኛው ምሥራቅ ጀመረ * 2172 ዓ.ዓ. (1899 ዓክልበ.
25622	ወደ ግብጽ የወረዱበት ጊዜ፣ በመጽሐፈ ኩፋሌ ሲቆጠሩ፣ ከፍጥረት 2172 ዓመታት አለፉ፣ ይህም ከክርስቶስ ልደት በፊት 1900 ዓመታት ያህል ነው።
25623	በሱመር በ2175 ዓክልበ.
25624	በነዚህ መሠረት፣ በ2ኛ አመት (1750) ፒናራቲምንና ናዛሩምን እንደ ያዘ፣ በ5ኛውም አመት (1747) የኢሲንን ንጉስ ዛቢያን እንዳሸነፈው ይዘገባል።
25625	ሆኖም አንዳንድ መጻሕፍት ይህን የኤሽኑና ናራም-ሲን ከአሦር ንጉሥ ናራም-ሲን ( የ2 ፑዙር-አሹር ልጅ፣ 1782-1730) አደናግሯል።
25626	ከሳሳኒድ ሥርወ መንግሥት ጀምሮ (218 ዓም) በመካከለኛ ፋርስኛ የሀገሩ ኗሪ ስም «ኤራን» ወይም «ኢራን» ሆኗል።
25627	መጀመርያ 2 መንኮራኩር ያለው መኪና የተፈጠረው በጀርመን ዜጋ ባሮን ካርል ቮን ድራይስ በ1810 ዓ.ም. ሲሆን እሱ ግን ምንም መወስወሻ አልነበረውም።
25628	መስኪአጝ-ናና ከ2182 እስከ 2152 ዓክልበ.
25629	፱ኛው የሲማሽኪ ንጉሥ 2 ኤፓርቲ በ1858 ዓክልበ.
25630	በኻይከፐሬ 2 ሰኑስረት ዘመነ መንግሥት በ1898 ዓክልበ.
25631	በ2193 ዓ.ዓ. (1878 ዓክልበ.) ያዕቆብ በግብፅ ዓርፎ በከነዓን ተቀበረ።
25632	በኋላ በተከታዩ 2 አመነምሃት ዘመን በ1932-1930 ሥራዊቱ በሶርያና ሊባኖስ እንደ ዘመተ ይዘገባል።
25633	የእንግሊዝ ሃያላት ከጣልያ በ2ኛ አለማዊ ጦርነት በ1933 ዓ.ም. ያዙት።
25634	በ2 አመነምሃት ዘመን (1938 ዓክልበ.) ግብጽ ከኩሽ፣ ሊባኖስና ፑንት ጋር ንግድ ያካሄድ ነበር፤ ሥራዊቶቹም በሶርያም ይዘመቱ ነበር።
25635	ከ2ኛ አለማዊ ጦርነት ቀጥሎ በ1939 ስለ ቀድሞው ልምዳቸው ፕሬዚዳንት ሃሪ ትሩማን የአውሮፓ ምግብ ፍላጎት ለመወሰን ወደ አውሮፓ ላኳቸው።
25636	ሉጋል-ኪኒሼ-ዱዱ ከ2194 እስከ 2187 ዓክልበ.
25637	በመጨረሻ በ2195 ዓክልበ.
25638	በ22ኛ ክፍለ ዘመን ዓክልበ.
25639	ታው (ወይም ታዊ) በጥንታዊ አቡጊዳ ተራ 22ኛው ፊደል ነው።
25640	ሉጋል-አኔ-ሙንዱ (22ኛው ክፍለ ዘመን ዓክልበ.
25641	አቶማዊ ቁጥሩም 22 ነው።
25642	ስለዚሁ መረንንነት የኋለኛ ዘመን (22ኛ ሥርወ መንግሥት) ፈርዖን ትኔፍራክቶስ ሜኒስን እንደ ረገመው ዲዮዶሮስ ይለናል።
25643	የቤንጋዚ ሴት ልጅ ወረቀት ይዛ ተቃዋሚዎች በፋዲል ቅጥር ግቢ ውስጥ የየዓይን እማኞች ፌብሩዋሪ 22 ጋዳፊ ከአሜሪካ ወደ ሀገሪቱ በአውሮፕላን ቅጥር ነብሰ-ገዳዮችን አስመጥቷል ሲሉ ተናገሩ።
25644	እንዲሁም በከነዓን በአራማያ በዕብራይስጥ በሶርያም ፊደሎች 22ኛው ፊደል "ታው" ይባላል።
25645	ከ2ኛ አለማዊ ጦርነት በፊት ከኤስፔራንቶ በኋላ በተናጋሪዎች ቁጥር 2ኛው ትልቁ ሰው ሠራሽ ቋንቋ ነበር።
25646	ክቴስያስ ለ2 አርጤክስስ (2 አርታሕሻጽታ) የመንግሥት ሀኪም ሆኖ የፋርስ ነገሥታት ታሪካዊ መዝገቦች አንብቤያለሁ ብሎ አሳመነ።
25647	ከሕንዳዊ ላሳናት 2 ምልክቶች ወደ ዘመናዊ «2» የደረሱ ለውጦች።
25648	በመሆኑም ለ220 ዓመት ያህል የከፍተኛ ትምህርት ተቋም እንዳልተመሠረተ ይመስላል።
25649	የላጋሽ ንጉሥ ኤአናቱም በኡማ ንጉሥ ኤናካሌ ላይ በውግያ (2200 ዓክልበ.
25650	ለምሳሌ አፍሪቃ ውስጥ የተገኘ 22፣000 ዓመት እንዳለው የሚቆጠር የአጥንቶች ቁርጥራጭ ለመቁጠርና ለመደመር ያገለግል እንደነበር ይጠቀሳል።
25651	የአውሮፓና ምዕራባውያን ሊቃውንት እንደ ገመቱ ሥፍራው የተሰፈረው ከ22,000 እስከ 13,000 ዓክልበ.
25652	ግድም) እንዲሁም የላጋሽ ንጉሥ ኤአናቱም (2200 ዓክልበ.) እና የአዳብ ንጉሥ ሉጋል-አኔ-ሙንዱ (2150 ዓክልበ.) ኤላምን አሸነፉት።
25653	ኦሪጌኔስ (220 ዓ.ም. አካባቢ) እና ሌሎች አበው እንደ ጻፉ፣ ቅዱስ ጳውሎስ ይህን ጽሑፍ በ1 ቆሮ.
25654	የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 2,201,900 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 1, 726, 581 (2014) ሆኖ ይገመታል።
25655	በኢቦላ በሽታ ከተጠቃ ሰው ጋር ንኪኪ የፈጠረ ሰው ከ 2 እስከ 21 ቀናት ባለዉ ጊዜ ውስጥ የበሽታውን ምልክቶች ማሳየት ይጀምራል።
25656	በላይኛ ግብጭ (ደቡባዊ ግብጽ) ደግሞ 22 ኖሞቹ ከ1 እስከ 22 ይቆጠራሉ።
25657	ይህ ምናልባት 2213 ዓክልበ.
25658	እሱ ግን በተራው በ2215 ዓክልበ.
25659	ከዚህ ክፍል በኋላ (ከምዕራፍ 22:18 ቀጥሎ) የሚገኙት ሕግጋት ይተለያዩ አዳዲስ ደንቦችና ማስታወሻዎች ናቸው።
25660	ሳባትዩስ ሳጋ ከሞተ በኋላ (2219 ዓክልበ.
25661	አ.አ. ሴፕቴምበር 22፣ 1994 እስከ ሜይ 6፣ 2004 ነበር።
25662	ሳባ በ222 ዓ.ም. ግድም (ቡናም) ሣባ በዛሬው የመን የተገኘ ጥንታዊ አገር ነበረ።
25663	ቢያንስ ከ2220 እስከ 185 ዓክልበ.
25664	በአጠቃላይ 22 ፕሬዝዳንቶች 24 ጊዜ መርተዋል።
25665	የህወሃት ራዲዮ ጣቢያ ጥር 22-24፣ 1990 ደብረ ታቦር ላይ ከባድ ድል እንዳስመዘገበ አስታወቀ።
25666	ሲፈለፈሉ ታዳጊዎቹ አዞዎች ከ22-25 ሳንቲ ሜትር ቁመት ይኖራቸዋ”ል።
25667	ዩቤልዳ ወይም ዩባላ፣ ኢዱቤዳ፣ ጁባልዳ በእስፓንያ አፈ ታሪክ ዘንድ ከአባቱ ኢቤሩስ በኋላ (ምናልባት 2228-2162 ዓክልበ.) የእስፓንያ 3ኛው ንጉሥ ነበረ።
25668	እግዚአብሔር ሔዋንን ከጎኑ ፈጥሮ ባሳየው ጊዜ አዳም «ይህች አጥንት ከአጥንቴ የተገኘች ናት ሥጋዋም ከስጋዬ የተገኘች ናትና ሴት ትባል» አለ (ዘፍ.2፣23)።
25669	በዚህ ጽሑፍ ዘንድ ግን አዳምና ሕይዋን ሳይበድሉ በገነት የቆዩበት ወቅት ጥቂት ሰዓቶች ብቻ ነበር፤ ከገነትም በወጡ በ223ኛው ቀን (ወይም ከ7 ወርና 13 ቀናት በኋላ) አዳም ሕይዋንን በጋብቻ ያገባት ነው።
25670	አንድ ፕሮቶን 2 ሙላታቸው +2/3e እና አንድ -⅓e ኳርኮች አሉት፣ በተቃራኒ አንድ ኒውትሮን ከ ሁለት -⅓e እና አንድ +2/3e ኳርኮች የተሰራ ነው።
25671	በተጨማሪም የደቡብ ክልላዊ መንግሥት የኢሕአዴግ ሊቀመንበር በመሆናቸው በፓርቲው ታሪክ የመጀመሪያው በትጥቅ ትግል ያልተሳተፉ ከፍተኛ ባለሥልጣን መሆን ብቻ ሳይሆን ከመለስ ዜናዊ ቀጥሎ ያለውን 2ኛውን ትልቅ ቦታ በጣም በአጭር ጊዜ ውስጥ ከመቆናጠጣቸውም በላይ የኢትዮጵያ 24ኛው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትርና ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ሆነዋል።
25672	በሱመር ነገሥታት ዝርዝር መሠረት የሐማዚ ንጉሥ ሀዳኒሽ ኪሽን ካሸነፈ በኋላ (2243 ዓክልበ.
25673	እንዲህ ረጅም ያለ ጊዜ እንደ ነገሠ ባይታስብም እንኳን ለጥቂት ዘመናት (ምናልባት 2243-2215 ዓክልበ.
25674	በ2244 ዓ.ዓ. (1827 ዓክልበ.) ዮሴፍ ዓረፈ።
25675	እንዲሁም በምዕራፍ 22፡48 የይሁዳ ንጉሥ ኢዮሣፍጥ «ወደ ኦፊር ሄደው ወርቅ ያመጡ ዘንድ የተርሴስን መርከቦች ሠራ፤ ነገር ግን መርከቦቹ በዔጽዮንጋብር ተሰበሩ እንጂ አልሄዱም» ይለናል።
25676	ሞላር ይዘት የሚለው ጽንሰ ሐሳብ ከዚህ ህግ ይመነጫል፣ ይሄውም በደንበኛ ትኩሳትና ግፊት ውስጥ ያለ አየር የሚኖረው የይዘት መጠን ነው፣ እርሱም 22.4 dm 3 (ወይም ሊትር ) ነው።
25677	በተለይ በዚያ ስም ከ225 ዓክልበ.
25678	የአዋሽ በሔራዊ ፓርክ በደቡብ የኢትዮጵያ ክፍል የሚገኝ ሲሆን ከመዲናይቱ አዲስ አበባ በምስራቅ 225 ኪ.ሜ ርቀት ላይ ይገኛል።
25679	የሮማውያን አለቃ ስኪፒዮ አፍሪካኑስ በ225 ዓክልበ.
25680	እስካሁን ወይም 2,254 ዓመታት ያህል፣ ይህ አኑራደፑረ መሃቪሃረ ለጤራቫዳ ቡዲስም ዓለም የጤራቫዳ እምነትና ርዕዮተ አለም ጠባቂዎች ሆነዋል።
25681	ቅዱስ አቡሊዴስም በ226 ዓ.ም. በጻፉት ዜና መዋዕል ሓሊዞናውያን የሴም ልጅ ሉድ ተወላጆች እንደ ነበሩ አመለከቱ።
25682	የግብጻውያን ጦርነት ከከነዓን ንጉሥ መምከሮን ጋር በ2263 ዓ.ዓ. (1808 ዓክልበ.
25683	በቻይና ልማዳዊ ታሪክ በባንጯን ውግያ (ምናልባት 2265 ዓክልበ.) የኋንግ ዲ («ብጫው ንጉሥ») ወገን ወይም ዮውሥዮንግ በያንዲ («የነበልባል ንጉሥ») ወገን ወይም ሸንኖንግ ላይ ድል አደረገ።
25684	የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 2,268,656 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 1,678,435 ሆኖ ይገመታል።
25685	የሃሞን ልጅ ዲዮኒሶስ ግን የአባቱን ቂም በቅሎ በ2271 ዓክልበ.
25686	ኪሽ በዚህ ወቅት ላዕላይነቱን ከያዘ ቅርስ ባለመገኘቱ ዘመኑ አጭር መሆን (ምናልባት 2274-2243 ዓክልበ.
25687	ዘመኑ ከ2284 እስከ 2254 ዓክልበ.
25688	በማዕከላዊ ስታቲስቲስ ባለስልጣን ትመና የአዳማ ከትማ የ228,628 ሰው መኖሪያ ሲሆን እነሱም 114,255 ወንዶችና 114,368 ሴቶች ናቸው።
25689	የ፲፱፻፺፱ ዓ.ም. የጤና ቢሮ መረጃ መሠረት በክልሉ 2,287 ጤና ኬላዎች 161 ጤና ጣቢያዎችና 16 ሆስፒታሎች ይገኛሉ።
25690	ግ. - የፋንግማታን ቀርቀሃ ቊራጭፕች (ቻይና) * 229 ዓክልበ.
25691	በዚህ አቆጣጠር በጣልያን ሀገር የነገሠ ከ2292 እስከ 2211 ዓክልበ.
25692	የአሜሪካ ሕገ መንግሥት 22ኛ ማሻሻያ አንቀጽ (Amendment) ለአሜሪካ ፕሬዚዳንት የሚገዙበት ዘመን ቁጥር ይወስናል።
25693	በሮሜ መንግሥት ግዛት ዘመን ከ23 ዓክልበ.
25694	በሕዝብ ብዛት የዓለሙ 23ኛ ቋንቋ ነው።
25695	ወረዳው በአሁኑ ወቅት 23 ቀበሌዎችን አቅፎ ይገኛል።
25696	በዋሺንግተን ዲሲ በአሜሪካ ምክር ቤት ውስጥ በእብነ በረድ ተቀርጸው ከ23 ታሪካዊ ሕግ-ሰጪዎች ምስሎች መካከል የሃሙራቢ ምስል አንዱ ነው።
25697	ማኔጦን በ2 ሰኑስረት (ወይም ሰንዎስረት) እና በተከታዩ በ3 ሰኑስረት ፈንታ ለሁለቱ አንድ ስም ብቻ አለው፤ እሱም «ሴሶስትሪስ» ሲሆን ለ፵፰ ዓመታት እንደ ገዛ ይለናል።
25698	የግንብ ግድቦች የታች ስፋት ከቁመታቸው ጋር ሲነፃፀር 2 ለ 3 የሆነ ምጥጥን ሲኖረው ወደ አናታቸው ሲሄድ ስፋታቸው እየቀነሰ ሄዶ አናቱ ላይ ለመኪና መጒጒዋዣ ያህል ሊሆን የሚችል ስፋት አላቸው።
25699	የተረፉት 2 ክንፎች ሊገዙ ሲሉ፤ ድንገት ከንሥሩ 3 ራሶች መካከለኛው ራስ ይነሣል፤ እርሱም ከሁሉ ጨካኝ የሆነ የአለም ንጉሥ ይሆናል።
25700	የሚከተለውን የጆሜትሪ ዝርዝር ድምር እንመልከት: : የዚህ ዝርዝር ውድር እንግዴህ 2/3ኛ ነው።
25701	ስለዚህ ከ230 ዓክልበ.
25702	በሥነ ቅርስ ከሁሉ መጀመርያው በጽህፈት የተገኘው የሴማዊ ቋንቋ ናሙና በአካድኛ ሲሆን የዑር ንግሥት ጋን-ሳማን ለባሏ ንጉሥ መስኪአጝ-ኑና ያስቀረጸችው ዕቃ ላይ ነው (2300 ዓክልበ.
25703	በኡሩክ በተገኙ ከሁሉ ጥንታዊ ጽላቶች ላይ (2300 ዓክልበ.
25704	በአይርላንድ ልማዳዊ ታሪክ መጻሕፍት ውስጥ የአይርላንድ ነገሥታት ዝርዝር እና የአይርላንድ ታሪክ ከ2300 ዓክልበ.
25705	ከዚህ መንግሥት በኋላ (2301 ዓክልበ.
25706	በአርባ ሰባተኛው ኢዮቤልዩ በሰባተኛው ሱባዔ በሰባተኛው ዓመት (2303 ዓ.ዓ. ወይም 1768 ዓክልበ.
25707	ከግራ ወደ ቀኝ፦ ንግሥት ኢያህ፣ 2 መንቱሆተፕ ፣ አንተፍ፣ ሚኒስትር ቀቲ 3 አንተፍ ናኅትነብተፕነፈር ግብጽን ከጤቤስ (11ኛው ሥርወ መንግሥት) የገዛ ፈርዖን ነበረ።
25708	ዘፍጥረት 23:1 እስከ 127 ዓመት በሕይወት ኖረች ይለናል።
25709	የሣራ ዕድሜ በዘፍጥረት 23:1 እስከ 138 ዓመት ድረስ ከሆነ ግን ሁላቸው ይስማሙ ነበር።
25710	ጥያቄ2፡- በዘዳ 31፣18፣32፣15፣134፣1-5፡፡2ኛዜና 5፣10 ያሉትን ጥቅሶች በመጥቀስ እግዚአብሔር ለሙሴ የሰጠው ሁለት ጽላቶችን ብቻ ነው፡፡ ነገር ግን የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን እነዚህን እልፍ አእላፋት ጽላቶች ከየት አመጣቻቸው?
25711	ኡር-ናንሼ ከ2314 እስከ 2284 ዓክልበ.
25712	በዚህ ዜና መዋዕል አቆጣጠር ሃሞን በሊብያ የነገሠ ምናልባት ከ2315 እስከ 2287 ዓክልበ.
25713	በኅዳር 23 ቀን 1602 ዓ.ም. የስምምነት ውል ተፈራርመው፣ እስፓንያውያን በምሥራቅ ጃፓን ውስጥ አንድ ፋብሪካ ለመሥራት፣ የማዕድን ሠራተኞች ከ"አዲስ ስፓንያ" (ሜክሲኮ) ወደ አገሩ ለማስገባት፣ የስፓንያ መርከቦች አስፈላጊነት እንደሆነባቸው ጃፓንን ለመጎብኘት ተፈቅደው፣ ደግሞ የጃፓን ተልእኮ ወደ እስፓንያ ቤተ መንግሥት እንዲጓዝ ተወሰነ።
25714	ሰዴላ ቡከር ማርሊ ( ጁላይ 23 ቀን፣ 1926 እ.ኤ.አ. እስከ ኤይፕሪል 8 ቀን፣ 2008 እ.ኤ.አ.) የዕውቁ የሬጌ ሙዚቀኛ ቦብ ማርሊ እናት ሲሆኑ ዘፋኝ እና ፀሐፊም ነበሩ።
25715	በ ኦሪት ዘጸአት 23፡19 እና 34፡26 «የተመረጠውን የምድርህን ፍሬ በኲራት ወደ አምላክህ ወደ እግዚአብሔር ቤት አምጣ / ታገባለህ» እና እንደገና በዘዳግም 26፡2 «.
25716	ነሐሴ 23 ቀን 1950 ዓ.ም. ተወልዶ በሰኔ 18 ቀን 2001 ዓ.ም. ዐረፈ።
25717	ማለት የዚህ ቻርጅ 2 እጥፍ፣ 3 እጥፍ ወዘተ ሊሆኑ ይችላሉ እንጅ ለምሳሌ 2.04 እጥፍ ሊሆኑ አይችሉም።
25718	የባርዱስ ልጅና ተከታይ ሲሆን ለ23 ዓመት (ምናልባት 2076-2053 ዓክልበ.
25719	ነገር ግን ከ232- 210 ዓክልበ.
25720	በግዕዝ የአዳምና ሕይዋን ትግል ከሠይጣን ጋራ ዘንድ፣ ራግው በሙሉ 232 ዓመታት እንደ ኖረ ሲል በሌላ ቦታ ግን ለ289 ዓመታት ኖረ ይላል።
25721	ለምሳሌ ከላይ የተሰጠው ማትሪክስ (2,3) ኛ (2ኛ ረድፍና 3ኛ አምድ) አባል 4 ነው ማለት ነው።
25722	የኤርትራምርጫ(ሚያዚያ 23-25) ከተደረገ በኋላ ግንቦት19,1993 ይሄው ጊዜያዊ አካል የኤርትራ ሽግግር መንግስት መሆኑን አወጀ።
25723	ቁጥሩ በ2 እና በ3 መካከል የሚገኝ ሲሆን ዋጋውም ከሞላ ጎደል 2.71828.
25724	በተጨማሪ በዚህ አካባቢ በዥዎሉ ውግያ (2331 ዓክልበ.
25725	«ንጉሥ መሪብሬ ቀቲ» የሚል የመዳብ ዕቃ ቅርስ መሪብታዊ ወይም መሪብሬ ቀቲ (አቅቶይ) ከ2331 እስከ 2271 ዓክልበ.
25726	ጀምሮ እስከ 234 ዓም በስሜን መስጴጦምያ የተገኘ ነፃ አገር ግዛት ነበር።
25727	ይህ በቻይና ንጉሥ ያው ዘመን እንደ ሆነ በልማዳዊ አቆጣጠር 2341 ዓክልበ.
25728	ሆኖም በይፋዊ አቆጣጠር ይህ በ2341 ዓክልበ.
25729	መጀመርያ የሚታወቀው የማሪ ንጉሥ በኡር ንጉሥ መስ-አኔ-ፓዳ ዘመን (2345-2314 ዓክልበ.
25730	ቁጥሩም በየዝርያው ይለያያል፣ ለምሳሌ ለሰው ልጅ በጠቅላላ 23 (46) ሐብለ በራሂዎች አሉ፤ ለጦጣ ግን 24 (48) አሉ።
25731	ይህ ከባንጯን ውጊያ (2350 ዓክልበ.
25732	ገደማ የተፈጸመ ሲሆን፣ በአዲስ ምርመራዎች ግን ዘመኑ 2350 ዓክልበ.
25733	መጨረሻው ያንዲ ዩዋንግ በባንጯን ውግያ ሞተ፤ ኋንግ ዲ (ቢጫው ንጉሥ) በባንጯን ውግያ (2350 ዓክልበ.
25734	ግድም፦ ሠረገላ ( በእስኩቴስ ) *2350 ዓክልበ ግድም፦ ሐር ( ቻይና ) * 2175 ዓክልበ.
25735	የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጭምር 2,357,800 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 1,269,700 ሆኖ ይገመታል።
25736	የሮሜ ንጉሥ ፊልጶስ ምስል ፊልጶስ አረባዊ ከ236 እስከ 241 ዓ.ም. ድረስ የሮማ መንግሥት ንጉሠ ነገስት ነበረ።
25737	ስላልተላከ ግን ጦርነት ተከተለ ( ኤንመርካርና የአራታ ንጉሥ - አፈ ታሪክ ) *2375 ዓክልበ.
25738	የነገሠበት ዘመን በየምንጩ የሚለያይ ነው፤ ለምሳሌ በተክለጻድቅ መኩሪያ ዝርዝር ከ2375 እስከ 2345 ዓክልበ.
25739	ዩራንየም-238 አንዱ በተፈጥሮ የሚገኝ ራዲዮአክቲቭ ቁስ ሲሆን አልፋ እኑሶችን (የአልፋ ጨረራ) የሚፈጥር/የሚለቅ ነው።
25740	አሹር ከተማ የተሠራው ከ2380 ዓክልበ.
25741	በቦታው በግምት ከ2- 3 ሺህ አባ ወራዎች እንደሚኖሩ የሚገመት ሲሆን በነፍስ ወከፍ ኗሪ ቁጥር 8-10ሺህ ህዝብ እንደሚኖር ይገመታል፡፡
25742	ከነዚህ አይሶቶፖች ውስጥ ዩራንየም-238 (146 ኑትሮን) እና ዩራንየም-235 (143 ኑትሮን) በአብዛኛው በመደበኛነት የሚገኙ ናቸው።
25743	የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 2,381,800 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 1,861,900 ሆኖ ይገመታል።
25744	ከዚያም በኋላ ኤላምና ኪሽ የተባሉት ጥንታዊ አገራት እርስ በርስ ጦርነት ሲጀምሩ (2384 ዓክልበ.
25745	የቱማል መቅደስ በኪሽ ንጉሥ ኤንመባራገሲ (2384 ዓክልበ.
25746	በሱመር ነገሥታት መዝገብ ዘንድ የኪሽ ንጉሥ ኤንመባራገሲ (2384 ዓክልበ.
25747	ይህም ምናልባት 2387 ዓክልበ.
25748	ከዕብራይስጡም ዘፍጥረት በመስማማት፣ እስከ 239 ዓመታት እድሜው ድረስ ኖረ፤ በሠራውም ከተማ በ«ዖዓናን» ተቀበረ።
25749	በዚሁ መጽሐፍ ዘንድ የሆነበት አመት 24 ዓ.ም. ነበረ።
25750	አቶማዊ ቁጥሩም 24 ነው።
25751	ቡድኖቹ ከፍተኛ ጉዳት የደረሰበት ተጫዋች ካጋጠማቸው ከመጀመሪያ ግጥሚያቸው 24 ሰዓት በፊት ድረስ መለወጥ ይችላሉ።
25752	ለስነፈሩ ዘመን እስከ 24 የላሞች ቁጠራዎች ድረስ ስለ ተመዘገቡ፣ ምናልባት ፲፪ ዓመታት ብቻ ገዛ።
25753	እንገሩም ከኣንጀት ወደ ደም የሚገባው ጥጆች እንደተወዱ ሲሆን ቀስ በቀስ እየቀነሰ በ24 ሰዓታት ውስጥ መተላለፉ ይዘጋበታል።
25754	አብዛኛው የአይርላንድ ታሪኮች እንዳሉት የፍያኩ ዘመን ለ24 ዓመታት ቆየ።
25755	ኤንመባራገሲ (ወይም መ-ባራገሲ፣ ኤን-መን-ባራገ-ሲ፣ ኤንመባራጊሲ) በ24ኛው ክፍለ ዘመን አክልበ.
25756	ጠላ የሚባለው መጠጥ ከገብስ (ወይም ከማሽላ ፣ ዘንጋዳ ፣ ጤፍ ) እና ጌሾ የሚስራ ሲሆን፣ ፊልተር ያልሆነው ጠላ ከ2-4% አልኮሆል ይይዛል።
25757	ከ240 ሚሎዮን ተናጋሪዎች በላይ አሉት።
25758	እርሱም በዚያው ቦታ ምናልባት እስከ 240 ዓም ገደማ ይኖርና ፍልስፍናውን ያስተምር ነበር።
25759	በአሁኑ ዘመን፣ ደብረ ሊባኖስ ከ240 በላይ መነኮሳትን ሲያስተናግድ፣ ከዚህ በላይ ብዛት ያላቸውን ምዕመንና ተማላጆችን እንዲሁም ለማኞችን ያስተዳድራል።
25760	አንድ ሰው የሌላውን አፍንጫ በቢላዋ ቢቆርጥ፣ 2 ሢሶ ምናን (40 ሰቅል) ይክፈለው።
25761	ለምሳሌ በመስጴጦምያ ዙሪያ ታሪክ በ2400 ዓክልበ.
25762	ኤብላ መቼ እንደ ተመሠረተ ባይታወቅም ምናልባት 2400-2350 ዓክልበ.
25763	ፌርጉስ ዱብዴታቅ ከ240 እስከ 241 አም ድረስ የአየርላንድ ከፍተኛ ንጉሥ ነበር።
25764	የነገሠበት ዘመን በየምንጩ የሚለያይ ነው፤ ለምሳሌ በተክለጻድቅ መኩሪያ ዝርዝር ከ2404 እስከ 2375 ዓክልበ.
25765	በትክክለኛ ገለፃ ጎብኝ ማለት ከተለመደው የመኖሪያ ቦታው በመውጣት ከ24 ተከታታይ ሰአታት በላይ ከ1 አመት በታች የሚቆይ ማንኛውም ግለሰብ ወይም ቡድን ነው።
25766	ዕብራውያንን ከግብጽ ባርነት ወደ ደብረ ሲና የመሩዋቸውም በ2410 ዓ.ዓ. እንደ ሆነ ይነግረናል።
25767	ይህ የሆነበት ዓመተ ዓለም አዳምና ሕይዋን ከኤዶም ገነት ከወጡ 2,410 ዓመታት በኋላ እንደ ነበር በኢዮቤልዩና በሱባዔ አቆጣጠር ያመለክታል።
25768	መጽሐፉ እንደሚለው መላእክት የዓለሙን ታሪክ ከፍጥረት ጀምሮ እስከ ኦሪት ዘጸአት ድረስ (2,410 ዓመታት ሲቆጠሩ) ለሙሴ በደብረ ሲና ይተርካሉ።
25769	ኩፋሌው እንደሚለው የእስራኤል ልጆች ከግብጽ የወጡ በ2410 ዓመተ አለም ከሆነ፣ ከጥፋት ውኃ 1,102 አመታት በኋላ ነበር ማለት ነው።
25770	በዚህ ዜና መዋዕል አቆጣጠር ትሪቶን በሊብያ የነገሠ ምናልባት ከ2410 እስከ 2315 ዓክልበ.
25771	በመጽሐፈ ኩፋሌ አቆጣጠር አስርቱ ቃላት እስከ ተሰጡበት ዓመት ድረስ 2410 ዓመታት ስለሚቆጠር፣ እነዚህ ቅድመ ታሪካዊ ሰባት አመታት ከ4071 እስከ 4064 ዓክልበ.
25772	ጨዋታው 24 የመጫውቻ ጠጠሮች ሲኖሩት በተለይ በሁለት ስዎች መሃል በሚካሔድ ጊዜ በ ሁለቱ ተጨዋቾች ስር ያሉት 12 ጠጠሮች ከተጋጣሚው (ከተፎካካሪው) በቀለም የተለያዩ ናቸው።
25773	ባጠቃላይ 24 አሜሪካውያን ወደጨረቃ ተጉዘዋል፣ 12ቱ የጨረቃን ምድር በእግራቸው ረግጠዋል።
25774	በአንድ አፈ ታሪክ ዘንድ ቶቤል በ2415 ዓክልበ.
25775	ሆኖም በክርስትና በአዲስ ኪዳን ውስጥ ኢየሱስ ክርስቶስ ትንቢተ ዳንኤልን ሲጠቅስ (ማቴ 24:15)፣ የተነበየው ማርከስ ገና ወደፊት በዚህ ዓለም ወደ መጨረሻው ቀን እንደሚደርስ ዳግመኛ አረጋገጠ፤ ስለዚህ ብዙዎች ትንቢቱ ስለ አፊፋኖስ አይሆንም በማለት ያምናሉ።
25776	ዋህካሬ ቀቲ ከ2417 እስከ 2350 ዓክልበ.
25777	የፋሺስት ጣልያን ጦር መግባት ሚያዚያ 24 ፣ 1936 እ.ኤ.አ. ላይ የሳርቼ ጦር ሁለት ባታሊዮን ( የሙሶሊኒ ጥቁር ሸሚዝ የሚባሉትና 111ኛ ኔቲቭ) ድንገተኛ ጥቃት በከተማው ላይ አደረሱ።
25778	ሮማውያን እስከ 242 ዓ.ም. ድረስ ከተማውን ይዘው የዛኔ ለበርበር ሕዝብ ግዛት ተመለሠ።
25779	ይህ የአስከናዝ ዕድሜ 24 አመት ሲሆን ነበር፤ እርሱ ከ200 ዓመታት በላይ ኖረና፣ ለ176ም ነገሠ።
25780	ከፍተኛ የደርግ ቁንጮ ከመሆናቸው በፊት ፍቅረ ሥላሴ ወግድረስ በአየር ሃይል መኮነን የነበሩ ሲሆን ኢሕአዴግ አገሪቱን ከተቆጣጠረበት ጊዜ አንስቶ እስከ መስከረም 24 2004 ዓም በእስር ቆይተዋል።
25781	የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር 24,226 (በ1992 ዓ.ም.) ሆኖ ይገመታል።
25782	ከዚህም አልፎ አላህ (ሱ.ወ) ይህች እናታችን ስሟ በመናፍቃን በሐሰት በመወሳቱ ምክንያቱ በሱረቱ አን-ኑር ምዕራፍ 24 በተለይም አንቀጽ 23 እና 26 ላይ ክብሯን በመመለስ አንቀጹን ያነበበ ሁሉ ትምህርት እንዲሆነው አድርጓል።
25783	በሱመር አፈ ታሪክ ደግሞ የአሞራውያን ምድር ወይም «ማርቱ» ከኤፍራጥስ ወንዝ ምዕራብ ያለው አገር ሲሆን በዚህ ሰዓት ያሕል (2425 ዓክልበ.
25784	ሓምሌ 24 የትዕዛዝ ማዕከሉ መሬት ላይ ሲደርስ ምናልባትም ጠፈርተኞቹ ያልታወቀ አደገኛ ቫይረስ ጨረቃ ላይ አጋጥሟቸው ሊሆን ይችላል በሚል በኳረንታይን ለ3 ሳምንት ከሰው ልጆች ተለይተው ተቀመጡ።
25785	የመሬቱ ከፍታ 2430 ሜትር ከ.ጠ.በ. ሲሆን በስሙ የተመዘገበ የአየር ማረፊያ አለው ።
25786	የነገሠችበት ዘመን በየምንጩ የሚለያይ ነው፤ ለምሳሌ በተክለጻድቅ መኩሪያ ዝርዝር ከ2434 እስከ 2404 ዓክልበ.
25787	የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 2,436,000 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 656,100 ሆኖ ይገመታል።
25788	ከእርሱ በፊት ትልቁ የጤራቫዳ ቡዲስም ተቋም አኑራደፑረ መሃቪሃረ ከ244 ዓክልበ.
25789	ነገር ግን በእነዚያም ነገሥታት ዘመን የሰማይ አምላክ ፈጽሞ የማይፈርስና ግዛቱም በሌላ ሕዝብ የማይደፈር መንግሥትን ይመሠርታል፤ ይህ መንግሥት ሌሎችን መንግሥታት እስከ መጨረሻው ያጠፋቸዋል፤ እርሱ ግን ለዘላለም ጸንቶ ይኖራል (2፡ 44-45)።
25790	ታሪካዊ ከሆነ ግን ምናልባት በ2450 ዓክልበ.
25791	በዚህ አከፋፈል፣ እስራኤል ከነዓንን የወረረበት ወቅት ከ፵ ዓመት በኋላ (2450 ዓ.ዓ. ወይም 1621 ዓክልበ.) ጀመረ፣ ሙሴም ከዮርዳኖስ ወንዝ ምሥራቅ አንዳንድ አሞራዊ አገር አሸንፎ ወንዙን ሳይሻገር ግን በዚያው ዓመት እንዳረፈ በኦሪት ይዘገባል።
25792	በተጨማሪ በሱመር አፈ ታሪክ « አራታ » የተባለ ሀገር ምናልባት 2450-2350 ዓክልበ.
25793	ምንም እንኳን ይህ የተፈጥሮ የመጋለጥ ሁኔታ ከቦታ ቦታ የሚለያይ ቢሆንም በዓለም ላይ አንድ ሰው በአማካይ ለ2.4 mSv በዓመት ይጋለጣል።
25794	ቢን ላዲን ያለበትን ቦታ ለሚጠቁምም ሰው 25 ሚሊዮን የአሜሪካ ዶላር ለመስጠት ቃል ተገብቶአል።
25795	ይህ በቻይና ( ኋሥያ ) ንጉሥ ያው 25ኛው ዓመት እንደ ሆነ ይታመናል።
25796	አያሌ (ከ25 በላይ) የያዓሙ ጢንዚዞች በዚያ ወቅት በዙሪያው እንደ ገዛ ይገልጻሉ።
25797	የሆኖ ሆኖ ለ25 ሰኮንዶች በቂ የሆነ ነዳጅ ሲቀር ማረፊያው መንኮራኩር ኔል አርምስትሮንግንና አልድሪንን ይዞ ጨረቃ ላይ በሰላም አረፈ።
25798	ከዚህ በኋላ ሌላ ሰው ዜቡል ተሾመባቸው፣ ዜቡልም ለ25 ዓመት መራቸው።
25799	ግድም ጀምሮ ፈርዖኑ ስመንዴስ ከፒ-ራምሴስ ሥፍራ በ25 ኪሎ.
25800	በዚህ ወቅት ኤርትራ የምታስገባውና የምታስወጣው ዕቃ ላይ 25% የግብር ጭማሪ ተደርጎ ነበር።
25801	የኩሽ ነገሥታት ደግሞ በግብጽ የ25ኛው ሥርወ መንግሥት ፈርዖኖች ሆኑ፤ እስከ ሶርያም ድረስ አገሩን አቀኑ።
25802	ከጉዳት አንጻር፣ በየወሩ የሚጠራቀመውን ወለድ እና የመጀመሪያ ብድሩን ከፍሎ ለመጨረስ 25 ወራት ይወስድበታል።
25803	በናምሩድ 25ኛው ዓመት ቱዊስኮን የሳርማትያ እና የጀርመን አገሮች መጀመርያ ንጉሥ ሆነ።
25804	በሆላንድ ገና፣ የክርስቶስ ልደት፣ በተለመደው ቀን ይከበራል፣ ቅዱስ ኒኮላስ ግን (ሳንታ ክሎዝ ወይም በሆላንድኛ /ስንተርክላስ/) የሚከበርበት ቀን በኅዳር 25 ወይም ከገና በፊት አንድ ወር ያህል ነው።
25805	በአጠቃላይ ከ 25 ሚሊዮን በላይ ተናጋሪዎች በ ኢትዮጵያ እና በኬኒያ ይገኛሉ።
25806	ከ2.5 ሚሊዮን በላይ ነዋሪዎች አሉት።
25807	የዛሬው ምሁሮች እኚህ መጻሕፍትና ዛሬ የታወቁት በክርስትና አባቶችም ከ2ኛ ክፍለዘመን እስከ 5ኛ ክፍለዘመን ድረስ በሰፊ የተጠቀሱት የሲቢሊን ራዕዮች አንድ አይደሉም ባዮች ናቸው።
25808	በ250 ዓ.ም. ግድም ደግሞ አንድ ቻይናዊ መዝገብ በዚያው ቦታ ፑ ልዎ ቾንግ የተባለ ደሴት ይገልጻል።
25809	፪ ፻ ፶ (250) ፡ ሚሊዮን ፡ የሚያሕሉ ፡ ሰዎች ፡ እንደ ፡ እናት ፡ ቋንቋ ፡ ይናገሩታል።
25810	ግ. - የዜኖን ዘካውኖስ ብራናዎች (አሁን ቱርክ) * 250 ዓክልበ.
25811	ይህንን የአርቲስቱን ውሳኔ ተከትሎ የኢትዮዽያ ማህበር በኖርዌይ ኖርዌይ የሚገኙ ኢትዮዽያዉያን ጋር በመተባበር ገንዘብ በማሰባሰብ እንዲሁም ከ 250 በላይ ኢትዮጵያዉያን በተገኙበት የክብር ሽኝት አድርጎለታል።
25812	ላሊትጊሪ ፍርስራሽ ፑርሽፐጊሪ ቪሃረ በአሁኑ ኦዲሻ ፣ ሕንድ ምናልባት ከ250 ዓክልበ.
25813	የሥዮንግኑ ምድር ስፋት 250 ዓክልበ.
25814	ዕብራይስጡ መጻሕፍት ከነአዋልድ መጻሕፍትና ተረፈ ዳንኤል ጭምር በ፸ ሊቃውንት ወደ ግሪክኛ ቋንቋ መተረጎሙ የተጀመረው ከአፊፋኖስ ዘመን አስቀድሞ ከ250 ዓክልበ.
25815	ከግብጽ ጥንታዊ መንግሥት ዘመን ቀጥሎ ጥንታዊ የሆኑት የኩኔይፎርም ጽሑፍ መዝገቦች ከመስጴጦምያ ከ2500 ዓክልበ.
25816	ኦፖዎች በጋምቤላ ክልል ከሚገኙ ብሄረስቦች መሀከል እጅግ ዝቅተኛ ቁጥር ያላችው ሲሆን አጠቃለይ ቁጥራቸውም በኢትዮጵያ ከ2500 እንደማይበልጥ ይገመታል።
25817	ባለ 2 እጅ ቻቱራንጋ በጽሁፍ የሚታወቅ ከ500 ዓ.ም. ገዳማ ነው።
25818	በአሁኑ ጊዜ በአለም ላይ 2፣500 ብቻ ደጋ አጋዘኖች ሲኖሩ የሚኖሩበትም ቦታ በባሌ ተራራዎች ነው።
25819	በዚህ መካከል 25፣000 የሚሆኑ የመልክዐ ክርስቶስ ሰራዊት ላስታን ለቀው መሃል መንገድ ላይ ሊገናኙት ሰልፍ እንደጀመሩ መረጃ አገኘ።
25820	በ ላይ የምትገኘው የላሊበላ ከተማ ከባህር ጠለል በላይ 2,500 ሜትር ከፍታ ያላት ስትሆን የህዝቡም ብዛት ወደ 11,152 ነው።
25821	ከባሕር ፡ ጠለል ፡ በ2500 ፡ ሜትር ፡ ከፍታ ፡ ላይ ፡ የምትገኘው ፡ ከተማ ፡ በግምት ፡ 2,757,729 ፡ ሕዝብ ፡ የሚኖርባት ፡ በመሆኗ ፡ የሀገሪቱ ፡ አንደኛ ፡ ትልቅ ፡ ከተማ ፡ ናት።
25822	እንዲሁም በናንጂንግ የነበረው «ናንጂንግ አካዳሚ» ቀድሞ እንደ «ናንጂንግ ታይሥዌ» በ250 ዓም ተመሠርቶ፣ በ1894 ዓም ዘመናዊ ሆነ፣ አሁንም ናንጂንግ ዩኒቨርሲቲ ይባላል።
25823	አሪያኒስም ወይም የአሪያን ቤተ ክርስቲያን በአንድ ክርስቲያን ቄስ አሪዩስ (250-328 ዓም) ትምህርቶች የተመሠረተ በሥላሴ የማያምን ሀረ ጤቃዊ የተባለ እምነትና እንቅስቃሴ ነበር።
25824	ም. 250 ሺህ ብቻ የነበረው የኤርትራ ህዝብ ወደ 614 ሺሕ በ1935 ዓ.ም. እንዲያድግ አድርጓል።
25825	የተጻፈው በዕብራይስጥ ወይም በአራማያ ሲሆን በኋላ (250 አክልበ.) ከ70 ሊቃውንት ብሉይ ኪዳን ጋር ወደ ግሪክ ተተረጎመ፤ ከዚሁም ግሪክ ወደ ሮማይስጥ ።
25826	ሆኖም ግን አሠራሩ ሙሉ በሙሉ በዘጸ 25፥10-18 ያለውን የሙሴን ሕግ የተከተለ አይደለም፡፡ ምክንያቱም፤
25827	ከ251 ሚሊዮን አመት እስከ 65.5 ሚሊዮን አመት በፊት ያለው ጊዜ በዚህ ዘመን የሚጠቃለል ነው።
25828	እንዲህ ያለ ኤውላጥ አገር በአረቢያ በረሃ ውስጥ በዘፍጥረት 25፡18 እንደገና ይጠቀሳል፤ የእስማኤላውያን ነገዶች መኖሪያ «ከኤውላጥ በግብፅ ፊት ለፊት እስከምትገኝ እስከ ሱር ድረስ ወደ አሦር በምትወስደው መንገድ ላይ ነበረ»።
25829	በተጨማሪም እ.አ.አ. ከ25 ሜይ 1963 እስከ 21 ጁላይ 1964 የመጀመሪያው የአፍሪካ አንድነት ድርጅት ዋና ፀሐፊ ነበሩ።
25830	ጥር25፣ 1990 ላይ ከመንገድ ቦይ ስር ተጠልለው የነበሩ 15 ሰወች በአውሮፕላን ቦምብ ተገደሉ።
25831	ኮርማክ በ252 ዓም እንደ ሞተ ይዘግባል።
25832	ዮቃይድ ጎናት ከ252 እስከ 253 አም ድረስ የአየርላንድ ከፍተኛ ንጉሥ ነበር።
25833	በኮርያዊ ተውፊት መሠረት ዳንጉን ዋንገም በኮርያ የደረሰው በቻይና ጥንታዊ ንጉሥ ያው 25ኛው አመት ሲባል ይህ የሆነው በኮርያ ሊቃውንት አቆጣጠር በ2341 ዓ.ም. ነበረ።
25834	ከነዚህ 25 የተላቁት መሪዎች ስሞቻቸውን ለኦጋም 25 ፊደላት የሰጡ ናቸው፣ እነርሱም፦ ባቤል፣ ሎጥ ፣ ፈርዖን፣ ሳልያጥ፣ ናብጋዶን (ናቡከደነጾር)፣ ሄሮድ፣ ዳዊት፣ ታላሞን፣ ካይ ካልያፕ፣ ሙይርያጥ፣ ጎትሊ፣ ጋሜር፣ ስትሩ፣ ሮቤል፣ አኻብ፣ ኦይሰ፣ ኡሪጥ፣ ኤሡ፣ ያቂም፣ እጥሮቅዮስ፣ ዊሜሊኮስ፣ ዩዶንዮስ፣ አፍሪም እና ኦርዲኔስ እንደ ተባሉ ይላል።
25835	ከ25 አመት በኋላ ግን ያኑስ በጣልያ ደርሶ ካሜሴኑስ ጥፋት በማስተምር አግኝቶት ይህንን ሁኔታ ለ3 ዓመት ከታገሠ በኋላ ያኑስ ካሜሴኑስን ከጣልያን አባረረው።
25836	የካይርብሬም ዘመን በ253 እንደ ጀመረ ሲለን በዚህ አቆጣጠር የዮቃይድ ዓመት 252-253 ዓም መሆን አለበት።
25837	የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 2,543,700 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 1,396,500 ሆኖ ይገመታል።
25838	የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር 25,500 (በ1997 ዓ.ም.) ሆኖ ይገመታል።
25839	ቅሮይሶስ በፋርስ ንጉሥ በ2ኛ ቂሮስ ላይ ጦርነት አድርገው በ554 ክ.በ. ተሸንፈው ከዚያ የልድያ መንግሥት ጨረሰና የፋርስ መንግሥት ክፍላገር ሆነ።
25840	ዋና መቀመጫውን አዲስ አበባ ፣ ኢትዮጵያ ልዩ ስሙ ቡልጋሪያ ማዞሪያ ያደረገው የሳይንስና ቴክኖሎጂ መረጃ ማዕከል (ሳ.ቴ.መ.ማ) በማቋቋሚያ ደንብ ቁጥር 257/2004 የሳይንስና ቴክኖሎጂ መረጃዎችን በማፈላለግ፣ በመሰብሰብ፣ በመመምረጥ፣ በማደራጀት፣ በመተንተን እና በጥናትና ምርምር እሴት ጨምሮ በማሰራጨት የሀገሪቱን የቴክኖሎጂ ሽግግር ሂደት የማፋጠን ተልዕኮን በመያዝ የተመሰረተ ነው።
25841	ስፋቷ 2,586 ስኩዌር ኪሎ ሜትር ሲሆን (998 ስኩ.
25842	ሊሆን ይችላል፤ አለዚያ ጽድቅያስን ከዙፋኑ አውርዶ በይሁዳ ላይ የነገሰው 2ኛው አመት 595 ዓክልበ.
25843	ነገር ግን የሌሎቹን ፈለኮች ድምር ክብደት በሁለት ከግማሽ እጥፍ ( 2.5x) ይሆናል።
25844	በዚህን ወቅት (25) ከዚሁ ማጠራቀሚያ ተገፍቶ ወደ Y ማጠራቀሚያ ይዛወራል።
25845	አገር ቤት ሳለ የጻፋቸው፣ የተረጎማቸውና ያረማቸው 26 የሚደርሱ መጻሕፍት ለሕትመትና ንባብ በቅተዋል።
25846	በእዚህ የሰፋ እውቀታቸው የተነሣ በ26 ዓመታቸው ጎንደር ሊቀካህናትነት ተሾመው ነበር።
25847	የላቲን ጽሕፈት 26 መሠረታዊ ፊደላት ሲሆኑ ለአልፋቤቱ ታሪክ የላቲን አልፋቤትን ይዩ።
25848	ስልጣን በጥቂት የአማራ ገዢ መደቦች እጅ ውስጥ ሆኖ ሁሉም የኢትዮጵያ በሔር፣ ብሔረሰቦችና ህዝቦች ፍዳቸውን የሚያዩባት ሀገር ነበረች ያቺ ከ26 ዓመታት በፊት የነበረችው ኢትዮጵያ፡፡ የሰብአዊና ዴሞክራሲያዊ መብት ጥያቄዎች ምላሽ ሊያገኙ ይቅር የሚታሰቡም አልነበሩም፡፡ የብልፅግናና የዕድገት ጥያቄዎች እንደ አጀንዳ ሊነሱ ይቅርና እንደ ሃሳብም አልተያዙም ነበር፡፡
25849	አዲያቤኔ የተባለ በስሜን ሜስጶጦምያ የነበረ ሌላ ትንሽ መንግስት ደግሞ በ26 ዓ.ም. አይሁድናን ተቀበለ።
25850	የጣና ሐይቅን የፈጠረው እሳተ ገሞራም የዛሬ 2.6 ሚሊዮን ዓመት የተከሰተ ነበር።
25851	ትንቢቶቹ የተባሉ ከድርጊቶቹ በኋላ ተነበዩና ከ2ኛው መቶ ዘመን ዓክልበ እስከ 6ኛ መቶ ዘመን ከክርስቶስ በኋላ መጻፍ ነበረባቸው ሲሉ ይክራክራሉ።
25852	በአንድ ልማዳዊ አቆጣጠር ይህ ውግያ 2600 ዓክልበ.
25853	የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 2,600,000 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 1,931,838 ሆኖ ይገመታል።
25854	የእብድ ውሻ በሽታ በአለም ዙሪያ በአመት ከ26,000 እሰከ 55,000 ሞቶች ምክንያት ነው።
25855	የአሽጋባት ሥፍራ ከጥንታዊ ጳርቴ ሰዎች ዋና ከተማ (ከ260 እስከ 15 ዓክልበ.
25856	በአለም ላይ 260 የአተሚክ ሰዓቶች 60 ቦታወች ላይ ይገኛሉ።
25857	ደብረ ፀሐይ በተመሰረተበት ዘመን የራሱ ጉልት የነበረው ሲሆን ይኼውም በእብናት ፣ በለሳ እና አርማጭሆ ተሰባጥሮ ይገኝ ነበር፤ ስለሆነም 260 ቀሳውስትን በስሩ ያስተዳድር ነበር Donald Crummey, Land and society in the Christian Kingdom of Ethiopia: from the thirteenth, page 168 ፡፡
25858	የቋንቋው ስፋት በጣም ትንሽ በመሆኑ፣ በኤስቶኒያ ውስጥ በ26 ትምህርት ቤቶች ከሳምንቱ በ1 ቀን ብቻ ያስተምሩታል።
25859	ይህ በባቢሎን ላይ የነገሰው 2ኛው አመት 612 ዓክልበ.
25860	የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 2,618,100 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 559,400 ሆኖ ይገመታል።
25861	ለምሳሌ ያህል በኣንደኝነት የቀረበው ምክንያት ላቲን 26 ቀለሞች ሲኖሩት የግዕዙ 189 ናቸው ይላል።
25862	ከ26 አመታት በኋላ በ1907 የራሻው ቦሪስ ሮዚንግ ለመጀመሪያ ጊዜ የሲርቲን ቴክኖሎጂ በመጠቀም፣ አሁንም ለመጀመሪያ ጊዜ ተንቀሳቃሽ ምስልን ለመላክና ለመቀብል ቻለ።
25863	ከዚያ ቤርድ በግንቦት 26 ቀን 1920 (ጁላይ 3, 1928 እ.ኤ.አ.) የመጀመሪያውን የከለር ቴሌቪዥን ስርጨት ሙከራ አደረገ።
25864	በክ ጁን 26 ቀን 1982 ዓ.ም በምእራብ ቨርጂኒያ ሂልዝቦሮ በተባለ ቦታ ተወለደች።
25865	ደራሲው በኅዳር 26 ቀን 1996 ዓ.ም. በ94 ዓመታቸው ከዚህ ዓለም በሞት ተለይተዋል።
25866	ባለፈው ኅዳር 26 2004 ዓ.ም. ቤልጅግ በዘመናዊ ታሪክ መጀመርያ በገሃድ የሆነ ወንድ ቡሽቲ መሪ ኤሊዮ ዲ ሩፖ በቤልጅግ ንጉሥ 2 አልበርት ተሾመ እንጂ በሕዝቡ ምርጫ አልተመረጠም።
25867	ንጹሕ ቁርባን የሚለውንም በማቴ 26፥26፤ ጌታ ኅብስቱን አንሥቶ ነገ የሚቆረሰው ሥጋዬ ይህ ነው፤ ወይኑንም አንሥቶ ነገ ስለብዙዎች ሀጢአት የሚፈሰው ደሜ ይህ ነው ብሎ ለሐዋርያት የሰጣቸው የክርስቶስ ሥጋና ደም ነው፡፡ ንጹሕ የተባለው እርሱ በባሕርዩ ንጹሕ ሆኖ የእኛን የኃጢአት እድፍ ስለሚያነጻ ነው፡፡
25868	ተመልቾች በጠቅላላ 26.29 ቢሊዮን ጊዜ ጨዋታዎቹን እንደተመለከቱ ይገመታል።
25869	መጀመርያ እንደ ኔስቶራዊ ገዳም በ263 ዓም ተመሠረተ።
25870	የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 263,800 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 45,300 ሆኖ ይገመታል።
25871	ግድም የቡዲስም ተከታይ ሆነና በ264 ዓክልበ.
25872	በሮሜ መንግሥት ዘመን፣ ተቋሙ በቄሣሮች ድጋፍ እስከ 264 ዓም ይቀጥል ነበር።
25873	የገዛ) በ264 ዓክልበ.
25874	በዚህ ሜዳ 26 ምንጮች ሲኖሩ ቦታው ሳይታረስ ለ400 አመታት የተለያዩ ብርቅ እንስሳት (ምሳሌ፡- ጭላዳ ዝንጀሮ (200 የሚጠጉ) ፣ ቀይ ቀበሮ (ከ20 እስከ 50 ብቻ የሚደርሱ) ፣ አጋዘን ፣ ወዘተ.
25875	ዓፄ ዘርአ ያዕቆብ ከኢትዮጵያ ነገሥታት 265ተኛ ነበሩ።
25876	ስለዚህ፣ ማራ ዩ ወይም በ2674 ዓክልበ.
25877	ስለ አውሮጳ ከተሞች፣ ስለ አገሮች፣ አህጉሮች ፈለኮችና ከዋክብት የሚያትተው ይህ መጽሐፍ 268 ገጾችን ያዝላል።
25878	የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 2,686,000 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 2,343,700 ሆኖ ይገመታል።
25879	ነገር ግን የአመቶቹ ቁጥር 27 ነበር ይላል።
25880	በዚሁ ወቅት የዚህ ህንጻ ሁለት ጎኖች የመፍረስ አደጋ ገጥሟቸው እንደነበርም ጽፎት ይገኛል (ገጽ 27)።
25881	ከዚህ በተጨማሪም "መልክዓ–ስብሐት" በተሰኘው መጽሐፍ 27 ጸሐፊያን፣ያን ደራሲያን፣ ገጣሚያንና ሰዓሊያን አሳትፎ በማሰናዳት ለአንባብያን አድርሷል።
25882	በተረፈ የፎቁ ክፍል ከሁለት የተከፈለ የነበር ሲሆን፣ ወደ ፎቁ የሚያወጣው ደረጃ ከቤተመጻህፍቱ በስተ ውጭ(ገጽ 27)።
25883	አቶማዊ ቁጥሩም 27 ነው።
25884	ኔልሰን ማንዴላ ዘረኛውን የደቡብ አፍሪካ መንግስት በመቃወማቸው ለ27 ዓመት እስር ቤት ማቀዋል።
25885	ፋሲለደስ ዓሣ ተመጋቢ እንደነበር ይዘገባል (ገጽ 27)።
25886	በኢትዮጵያም ቁጥራቸው 27 ሺህ የሆኑት ባሃይ አማኞች ይኖራሉ።
25887	የመጨረሻዎቹን 27 መጻሕፍት በግሪክኛ የጻፏቸው ክርስቲያኖች ሲሆኑ «አዲስ ኪዳን» በመባል በሰፊው ይታወቃሉ።
25888	በአሥር መጻሕፍት ወይም «መንደላ» ይከፈላሉ፤ ከነዚህም፣ መንደላዎቹ 2-7 ከሁሉ ጥንታዊ እንደ ሆኑ ይታመናል።
25889	በ270 ዓ.ም. ያህል ሂምያር በመጨረሻ ያዘው።
25890	እንዲሁም በ270 ዓም ግድም የነበረው ንጉሥ መሃሴነ መሃቪሃረውን አጥፍቶ አዲስ ሦስተኛ ተቋም ጄተቨና በአኑራደፑረ ከተማ መሠረተ።
25891	ይህም ስያሜ የወሰደው መጨረሻው ኤላማዊ ንጉሥ 2ኛ ሹትሩክ-ናሑንተ (700 ዓክልበ.
25892	ይሄ ሦስተኛው ተቋም ጄተቨና ደግሞ ከ270 እስከ 1157 ዓም ድረስ ቆመ።
25893	ፋኽትና ፋጣኽ በአይርላንድ አፈ ታሪክ ከ27 እስከ 11 ዓክልበ.
25894	ለምሳሌ በአሦር ንጉሥ 2 ሳርጎን (715 ዓክልበ.
25895	አሁን ትፈታላችሁ ግማሻችሁ በአመክሮ፤ ግማሾቻችሁ ደግሞ ፀባያችሁ ጥሩ ከሆነ ሚያዚያ 27 በአርበኞች ድል በዓል ወይም ሐምሌ 16 በጃንሆይ ልደትና ጥቅምት 23 በጃንሆይ የዘውድ በአል ትፈታላችሁ፡፡ እንቢ ካላችሁ ግን ችግር ላይ ትወድቃላችሁ.
25896	ጥቅምት 27፣ 1845 ላይ ቴወድሮስ የድሮ አለቃውን የጎጃም ባላባት ደጅ አዝማች ጎሹ ዘውዴን በጉር አምባ ጦርነት ገጥሞ አንድ ቀን ሙሉ በተደረገ ውጊያ ደጅ አዝማች ጎሹ ስለወደቁ በቴወድሮስ አሸናፊነት ተጠናቀቀ።
25897	ከሱ የተከተለው ንጉሥ 2ኛ ሹትሩክ-ናሑንተ በ718ና በ716 ክ.በ. በሳርጎን ሠራዊት እጅ ድል ሆነ።
25898	ከአባቱ ቫንዳሉስ ቀጥሎ ለ27 ዓመታት (ምናልባት 1882-1855 ዓክልበ.
25899	ወደ 272 በሚጠጉ የተለያዩ ቋንቋዎች ፅሁፎች አሉት።
25900	ይህም የባቢሎን ግንብ የተጀመረበት ወቅት ነበር፤ በኩፋሌ አቆጣጠር ከማየ አይኅ 272 ዓመታት በኋላ ነው።
25901	ቅዱስ ጊዮርጊስ (272-295 ዓም) በታሪካዊ ሰነዶች መሠረት በሮሜ መንግሥት በቄሣሩ ዲዮክሌቲያን ዘመን የነበረ አንድ ክርስቲያን ወታደር ነበር።
25902	ጨረቃ በመሬት ዙሪያ በየ27.3 ቀናት አንድ ሙሉ ዙር ታጠናቅቃለች።
25903	ከላይ እንደተገለፅእው ጨረቃ በመሬት ዙሪያ አንድ ሙሉ ዙር ለመዞር 27.3 ቀናት ይፈጅባታል።
25904	ግድም (ኡልትራ አጭር) * 2 ሳርጎን - የአሦር ንጉሥ 730-713 ዓክልበ.
25905	በተለመደው አቆጣጠር በ2745 ዓክልበ.
25906	ከነዚህም ውስጥ 27.5% በውሃ ውስጥ ይኖራሉ።
25907	ቤተ ክርስቲያኑ የሚገኝበት በርበር ማርያም ተራራ 2፣750 ሜተር ክፍታ ሲኖረው፣ ከአባያ ሐይቅ በስተምዕራብ ይገኛል Caquot André.
25908	ከጥንታዊው መንግሥት መጨረሻ በኋላ ሥነ ቅርስ ስለሚከተለው ዘመን (2758-2413 ዓክልበ.
25909	ስለዚህ ዋጅካሬ በግብጽ ቀድሞ ዘመን መንግሥት መጨረሻ (2760-2758 ዓክልበ.
25910	ከሥነ ቅርስ የተነሣ ቪሃረው መጀመርያው የመሠረተው ንጉሥ አሾካ (277-240 ዓክልበ.) እንደ ነበር ይታስባል።
25911	የአሾካ ግዛት በሕንድ አገር አሾካ ከ277 ስከ 240 ዓክልበ.
25912	በትንቢተ ሕዝቅኤል (27:8,11) በአማርኛ አራድ ተብሎ ይጠቀሳል፣ ይህ ከግሪክኛው ስም አራዶስ ነው።
25913	የላቲን “ኤ” ፊደል ዓይነቶች 27 ሲሆኑ ከእነዚህ ስምንቱ “aàáâãäåæ” ናቸው።
25914	ፎቅ ቤቱ በአንጻሩ እንደ መዝገብ ቤት ሲያገለግል የግብር እና የፍርድ ቤት መዝገቦችን ይይዝ ነበር (ገጽ 28)።
25915	በድምሩ 28 ቅያሶች አሉ፤ ይህ ምናልባት የሕዝብ ወይም የሕንፃ ብዛት ያመልክታል።
25916	አቶማዊ ቁጥሩም 28 ነው።
25917	በጣቢያው ላይ ዘመናዊ ሙዚቃ ዘፈኖችና በየቀኑ 28 ጊዜ የዜና መረጃ ይሠጣል።
25918	እንኪያስ፥ አባት ሆይ፥ ወደ አባቴ ቤት እንድትሰደው እለምንሃለሁ፤ አምስት ወንድሞች አሉኝና፤ 28 እነርሱ ደግሞ ወደዚህ ሥቃይ ስፍራ እንዳይመጡ ይመስክርላቸው አለ።
25919	ፖርቹጋሎቹ በብዙ ጀግንነት ቢፋለሙም፣ ነሐሴ 28፣ የወፍላ ጦርነት ተብሎ በሚታቀው ከባድ ሽንፈት ገጠማቸው።
25920	እንደ ዛሬ ቼዝ እያንዳንዱ ሠራዊት 2 ግንቦች፣ ፈረሶችና ጳጳሳት፤ 8ም ወታደሮች አሉት።
25921	ማኔጦን (280 ዓክልበ.
25922	አምበር ወይም አምበር ቂርቆስ ከአዲስ አበባ 280 ኪ.ሜ. ርቀት ላይ በአማራ ክልል ፣ በምስራቅ ጎጃም ዞን የምትገኝ አነስተኛ ከተማ ናት።
25923	የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢው ኗሪ ሲጨመር 2,800,111 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 1,600,000 ሆኖ ይገመታል።
25924	ፍያቃ ስሮይፕቲኔ ከ280 እስከ 316 ዓም ድረስ የአየርላንድ ከፍተኛ ንጉሥ ነበር።
25925	የሕዝብ ስርጭት 280.6 በ1 ካሬ ኪ.ሜ. ነው።
25926	፡ *28:12 (ወደናቱ ከመመለሱ) በፊትም አጥቢዎችን (መጥባትን) በእርሱ ላይ እርም አደረግን።
25927	ደግሞም ጌታችን በማቴ 28፥19 “እንግዲህ ሂዱና በአብ በወልድና በመንፈስ ቅዱስ ስም እያጠመቃችኋቸው አሕዛብን ሁሉ አስተምሩ” ብሎ መናገሩ ስህተት መሆኑ ነዋ!
25928	የዓለም መንግሥታት ማኅበር (ሊግ ኦፍ ኔሽንስ) ጠቅላላው ጉባዔ በ28 ሴፕቴምበር በ1923 እ.ኤ.አ. ( መስከረም 17 1916 ዓ.ም.) ስብሰባውን ቀጠሉና የስድስተኛውን ኮሚሲዮን ማስታወቂያ ተደግፎ ኢትዮጵያ ማኅበርተኛ እንድትሆን ፈቃዱ መሆኑን አስታወቀ።
25929	በተከታዩ አመት በጥር 28 1997 ዓ.ም የመጀመሪያው ጥምቀት በዮጎ ክለብ ለመጀመሪያ ጊዜ ተከናወነ።
25930	የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨመር 2,825,800 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 1,661,400 ሆኖ ይገመታል።
25931	በሱራ 28፡38 እና 40፡36-37 እንደሚለው፣ ፈርዖን ወደ ሰማይ ወጥቶ የሙሴን አምላክ እንዲቃወም ሐማንን የሸክላ ግንብ እንዲሰራለት ጠየቀው።
25932	እነዚህ አረመኔ መዝሙሮች ከ2845 ዓክልበ.
25933	በሌላ ገለልተኛ ትምና ደግሞ የ28,668 ሰው መኖሪያ ተደርጎ ተገምቷል።
25934	በሮማ ንጉስ ዲዮክሌቲያኖስ ትዕዛዝ 'ልድያ' በ288 ዓ.ም. እንደገና የትንሽ ጠቅላይ ግዛት ስም ሆነ።
25935	ከዚያ ራግው በ289ኛው አመቱ ሞተ።
25936	በተለይም 2 አሹር-ናሲር-ፓል የሉሉባውያን / ዛሙዋውያን አለቆች አመጽ በ890 ዓክልበ.
25937	ውፍረቱ እስከ 2890 ኪ.ሜ. (1800 ማይል) ይደርሳል።
25938	በሌቦር ጋባላ ኤረን አቆጣጠር ዘንድ፣ በግብጽ ፈርዖን በጥሊሞስ ፊላዴልፎስ ዘመን (289-254 ዓክልበ.) ገዛ፤ በሌላ ቦታ ግን ኮብጣኽ የሞተበት በልደት በዓል 307 አመት ከክርስቶስ ልደት በፊት ( 1 እ.ኤ.አ. ወይም ታህሳስ 7 ዓክልበ.
25939	"እስከ ታህሳስ 29 ቀን ድረስ አሰሳው የሚካሄደው በባንዳ ነበር።"
25940	በ290 ዓ.ም. ግን ንጉሡ ኮንስታንቲዩስ የአለማኒ ጎሣ እዚህ በሊንጎኔስ ውግያ አሸነፋቸው።
25941	አኒዩስ እንዳለው፣ የባቢሎን ታሪክ ጸሓፊ ቤሮሶስ (290 ዓክልበ.) ስለ ኖኅ ልጆች ብዙ ጥንታዊ መዝገቦች አቅርቦ ነበር።
25942	በስሜን ኮርያ መምህሮች አስተሳሰብ ደግሞ ይህ በ2900 ዓክልበ ሆነ።
25943	ኤላምኛ ደግሞ የሐዋርያት ሥራ 2:9 እንደሚመስክር በ1ኛ ክፍለ ዘመን በጴንጤቆስጤ ከተሰሙት ልሳናት አንዱ ነበር።
25944	በእብራይስጥ ትርጉም በ29 ዓመት ታራን ወለደ፣ ከዚያም 119 ዓመት ኖረ፤ በሳምራዊውም በ79 ዓመት ታራን ወለደ፣ ከዚያም 69 ዓመት ኖረ።
25945	የሜዶን ሰዎች የዞራስተር (ዛራጡሽትራ) ሃይማኖት ተከታዮች ሆነው ከሁሉ ጥንታዊ በሆኑት መጽሐፍታቸው ዘንድ፣ መጀመርያ መኖርያቸው አገር «አይርያነም ቫኤጃህ» ሲባል በአራስ ወንዝ ሸለቆ አካባቢ ተገኘ (ቡንዳሂሽን 29፡12)።
25946	ጆን ሎክ ( 29 ነሐሴ 1632 – 28 ጥቅምት 1704), የለዘብተኝነት (ሊብራሊዝም) አባት በመባል የሚታወቀው ሎክ የእንግሊዝ ፈላስፋና ሐኪም ነበር።
25947	ቀጥሎም በሰኔ29፣ 1845 ላይ አይሻል በተባለ ቦታ ጦርነት ገጥመው ቴወድሮስ ራስ አሊን አሸነፈ፣ እቴጌ መነን ሊበንንም ማረከ።
25948	ከተማው የተመሠረተ በቅዱስ ማሪኑስ በ293 ዓ.ም. ነበር።
25949	አዲስ ዓመት በጁሊያን ካሌንደር አቆጣጠር በኦገስት 29 ወይም 30 የሚጀምር ሲሆን በግሪጎሪያን ካሌንደር ደግሞ ከ1901 እ.ኤ.አ. እስከ 2099 እ.ኤ.አ. ድረስ በሴፕቴምበር 11 ወይም 12 ይጀምራል።
25950	ከስሜኑ ጋር እየተዋገ በ29ኛውና በ31ኛው ዓመቱ ወደ ደቡብ ደግሞ በኩሽ መንግሥት ላይ ዘመተ።
25951	ሰውነታቸው ከትላልቆች ተርታ የሚመደበው እነዚህ ውሻዎች በብዛት ክብደታቸው ለወንዶች ከ29-36ኪግ ለሴቶች ድግሞ ከ25-32ኪግ ድረስ ይመዝናል።
25952	ከዚህ በላይ «የኦፊር ወርቅ» በመጽሐፈ ዜና መወዕል ቀዳማዊ 29፡4፣ በመጽሐፈ ኢዮብ 22፡24፣ 28፡16፣ በመዝሙረ ዳዊት 45፡9 እና በትንቢተ ኢሳይያስ 13፡12 ይጠቀሳል።
25953	በ295 ዓም በዲዮክሌቲያን ትዕዛዝ ወታደሮች ሁሉ ኢየሱስን ለመካድ፣ ለአረመኔ ጣኦት ለመሠው፣ ወይም ለመገደል ተገደዱ።
25954	ይህም መዞር ለጨረቃ በየ29.5 ቀናት የሞላና የጎደለ መመልክ መያዝ ዋና ምክንያት ነው።
25955	ነገር ግንመሬትም ከፀሐይ አንፃር በራሷ ምህዋር በተመሳሳይ ጊዜ ስለምትጓዝ የጨረቃን ገጽታ በየ29.5 ቀናት ሲቀያየር እናየዋለን።
25956	አረፈና እስከ 296 ዓክልበ.
25957	በሱራ 2:96 ደግሞ የ'ባቢል' ስም ቢገኝም ብዙ ተጨማሪ ዝርዝር አያቀርብም ።
25958	ግድም፦ መኮትኮቻ፣ የኩል መኳያ፣ ናስ ( በግብፅ ) *2960 ዓክልበ.
25959	አፋር ክልል (ክልል 2) በኢትዮጵያ ውስጥ ከሚገኙት ዘጠኝ ክልሎች አንዱ ነው። በአሁኑ ጊዜ ዋና ከተማው ሰመራ ሲሆን የቀድሞዋ ከተማ ግን አሳይታ ነበረች። 96,707 ካሬ ኪ.ሜ. ሲሸፍን በ1999 እ.ኤ.አ. የሕዝብ ብዛቱ 1,188,000 ነው።
25960	የስነፈሩ ሐውልት ሆሩስ ነብመዓት ስነፈሩ (ምናልባት ከ2967-2955 ዓክልበ.
25961	በአሁኑ ዘመን እንደተለካ፣ የብራሃን ፍጥነት በጥልቁ 299,792,458 ሜትር በሰኮንድ ነው።
25962	የሂና አበባ አራት አበባቃፎች በ2 mm ቱቦ እና የተዘርጋ ግርብ 3mm አሉት።
25963	«ይህ አንቀጽ ምክር ቤቱ እሱን ወደ ክፍላገሮች ከላከበት ቀን ጀምሮ በሰባት አመት ውስጥ በ3 አራተኞች ከክፍላገሮቹ ቁጥር በሕግ አወሳኝ ቤቶቻቸው የሕገ መንግሥት መለወጫ ሆኖ ካልጸደቀ በቀር ተግባራዊ አይሆንም።»
25964	ከ3 ቀን በኋላ ትዕዛዝ ማዕከሉና ማረፊያው ሞዱል የጨረቃን ምህዋር ተከትለው ጨረቃን መዞር ጀመሩ።
25965	በ3 ዓይነት ሊፐወዝ ይችላል ማለት ነው፡
25966	በ3 ልሣናት በገደል የተቀረጸው የቤኂስቱን ጽሑፍ በጥንታዊ ፋርስኛው ትርጉም ለእስኩቴስ «ሳካ» ሲል በባቢሎንኛ ትርጉም «ጊሚራይ» ይላቸዋል።
25967	በ3 ተከታታይ ልዩ ፕሮግራም በኤርትራ ቲቪ የአማርኛ ቋንቋ ሥርጭት አቶ መለስን እንዲሁም ወያኔን ሲዘልፍና ሚስጢር ብሎ ያለውን ሁሉ ተናገረ።
25968	የ3 መንቱሆተፕ ልጅና ተከታይ ነበር።
25969	በ3ኛ ክፍለ ዘመን ዓ.ም. ክርስትና ከኤፌሶን መቀመጫ በአገሩ ውስጥ ቶሎ ተስፋፋ።
25970	በ3ኛው መቶ ዘመን (ዓ.ም.) አጋማሽ ላይ አብያተ ክርስቲያናት ከአንዳንዶቹ የክርስትና እምነት መሠረተ ትምህርቶች ርቀው ሄደው ወይም የሌሎችን እምነት መቅዳት ጀምረው ነበር።
25971	በ3ኛው ቀን ስንዴው ይወጣና ፀሐይ ላይ ይደርቃል።
25972	በ3ኛው ክፍለ ዘመን ዓ.ም. የጻፈው ግሪክ ጸሐፊ ዲዮገኔስ ላኤርቲዮስ ስለ ድሩዊዶች (የጥንታዊ ኬልቶች አረመኔ ቄሳውንት) ሲተርክ፣ ከክፍሎቻቸው አንዱ «ሰምኖጤስ» እንደተባለ ጽፏል።
25973	በ3ኛው ክፍለ ዘመን ዓ.ም. ከተማው በልማቱ ከፍተኛ ደረጃ ላይ ነበር።
25974	በ3ኛው ክፍለ ዘመን ዓክልበ.
25975	በ3ኛው የኒውተን ህግ መሰረት ጠለሉ እቃው ላይ እኩልና ተቃራኒ ጉልበት ያሳርፋል።
25976	• 3:- ናይጄርያን የመሰሉ ብዙ ቋንቋዎች የሚናገር ህዝብ ያላቸው አገሮች፡ ዱዳ (መስማት የተሳነው) ፕሬዝደንት ነው የሚያስፈልጋቸው።
25977	በ 3ኛ ደረጃ በኒ ሀሽም ተብሎ በሚታወቀው የነብዩ ሙሐመድ የዘር ሀረግ ቤተሰብ ላይ ያሳደሩት ቅናት እና ምቀኝነት ነበር።
25978	፫ ያሪም-ሊምና ተከታዩ 3 ሃሙራቢ ከሆራውያን ከተሞች ጋራ በመተባበር የሐቱሺሊን ዘመቻ ለመከላከል ቻሉ።
25979	፣ እያንዳንዱ ተከታይ ቁጥር የፊተኛውን ቁጥር በጋራ ውድሩ (3) ስናበዛ እናገኛለን፣ ስለዚህም የጅኦሜትሪክ ድርድር ይሰኛል።
25980	ግ. - የ3 መንቱሆተፕ ተጓዦች ዕጣን ፣ ሙጫና ሽቶ ከፑንት ወደ ምስር ማምጣት ጀመሩ።
25981	ባለ 3 ምልክቶች (ትራይግራም) የሚሠሩትን ኢ ቺንግ ፈጠረ።
25982	ራስ አሊ ደብረ ታቦር ላይ ሆኖ የየጁን ፣ የወሎና የትግራይን ጦር አንድ አድርጎ ቴወድሮስን ለመውጋት ለ3ቱም ክፍሎች ጥሪ አደረገ።
25983	ቀስ ብሎ ወደኋላ ሲኬድ የሆነ ቦታ ላይ 3 ቅጡ ምስል ይገለጣል።
25984	ያው ከሞተ በኋላ በአገሩ ልቅሶ ምክንያት ለ3 አመት ዘፈን እንዳልተሰማ ሲማ ጭየን በጻፈው ሽጂ ይጨመራል።
25985	አጼ ዘርአ ያዕቆብ በጦር ውሎአቸው ብቻ ሳይሆን የሚታወቁት፣ 3 መጻህፍትንም በመድረስና ለትውልድ በማቅረብ ጭምርም ነው።
25986	ቢጫ ቀይና ሰማያዊ ቀለማት በአይን ይታዩ እንጂ እነዚህን 3 ቀለማት በማዋሃድ ህልቁ መሳፍርት የሆኑ የቀለም አይኖትችን እንድናይ የሚያደርገን አእምሮአችን ነው።
25987	ይህ የሄግል 3ቱ ቀመር ተብሎ ይታወቃል ፦- ንጥር- የንጥር ተቃራኒ - ተጨባጭ ።
25988	ጠላ ከተጠመቀ በኋላ በ3 ቀን ውስጥ መጠጣት አለበት።
25989	ይሄ ምንድነው ተመንጃ እሱን አስመጣና 3ስቱን አንድ ላይ በማዋቀር አውላላ ሜዳ ላይ አቆመዋለሁ ።
25990	ነጭ ሽንኩርቱን ጨምሮ ትንሽ ማማሰል፤ :3.
25991	ቀይ ሽንኩርት፣ ሲለሪ፣ ካሮትና ባሮ ሽንኩርቱን ጨምሮ በነጩ በደንብ ማብሰልና ዱቄቱን ጨምሮ ማማሰል፤ :3.
25992	ኤምፒ3 ድምፅን ወይም ዘፈንን በኮምፒውተር ላይ ማስቀመጫ ፎርማት ነው።
25993	ደረጃ3፡ በስዕሉ መሰረት አራት ላባዎች ከአራቱ ቁራጮች ተቆርጠው ይወጣሉ።
25994	በሌላ 3 ውግያዎች ደግሞ ነመድ ፎሞራውያንን አሸነፈ፦ ባድብግና በኮናሕት፤ ክናምሮስ በለይንስተር፣ ሙርቦልግ በዳልሪያታ።
25995	ልጁን 3 አመነምሃት የጋርዮሽ ፈርዖን አደረገው።
25996	ግድም - የ3 መንቱሆተፕ አለቃ ሃኑ የፑንት ጉዞ መራ።
25997	ምሳሌ እጅ ጋሪ *ዓይነት 3፡ ጉልበቱ በሸክሙና በመደገፊያው መካከል የሆነ።
25998	ነገር ግን ሬያ በዶዶና ልጆቿን ዚውስን፣ ፖሠይዶንንና ሃይዴስን በሥውር ወለደች፤ በ3 ክሬታዊ ሰዎች ጥብቅና እንዲታድጉ ወደ ፍርግያ ትልካቸዋለች።
25999	ሲሆን ማየ አይህ በ3ኛ ሺህ አክልበ.
26000	በዚህ ዋና ዘርፍ ስር የሚንቀሳቀሱ 3 ዋና ዋና ምክነቶች ይገኛሉ፦
26001	ማርስ ላይ ያለው ታላቁ ተራራ - ኦሊምፕስ ሞንስ ኦሊምፐስ ሞንስ ማርስ ውስጥ የሚገኝ ተራራ ሲሆን፣ መሬት በምትገኝበት ስርአተ ፈለክ ወይም በሌላ አጠራር የፀሐይ ሥርዓተ ፈለክ ታላቁ ተራራ ነው፡፡ በመሬት ላይ በከፍታው ከሚታወቀው ኤቨረስት ተራራ 3 እጥፍ ያክላል።
26002	አሁን ግን በዚያው ቀን ስለ ዐረፉት 3 ሺህ ያሕል ሰዎች መታወቂያዎች ሌሎች ጥያቄዎች ገብተዋል።
26003	አንድ ሰው ጠንቋይ ነው ተብሎ ቢከሰስ፣ በወንዝ ውስጥ በመግባት ይፈረድ፤ የዋሕነቱ ከተረዳ ከሳሹ 3 ሰቅል ብር ይክፈለው።
26004	ነገር ግን ትክክለኛው ዋጋ ከ3 ይበላጣል።
26005	አባቱ ኢላ-ሐዳ በ3 አሹር-ኒራሪ ዘመን የሓኒጋልባት (ሚታኒ) አገረ ገዥ ሆኖ ነበር።
26006	ከዚህ በታች 3 አይነት የፍጥነት እና ፍጥንጥነት ቀመሮች አመጣጥን እናያለን።
26007	አባቱ ካምና 3 ወንድሞቹ መንገዱን እንዲከተል ቢለምኑትም ከነዓን እምቢ እንዳላቸው በኩፋሌ ይነባል።
26008	እዚህ ላይ፣ 3ኛው አ /ነገር ስሜት አይሰጥም፤ ምክንያቱም በላ የሚለው ቃል በፊተኞቹ አ /ነገሮች አንድ ጊዜ ለበሶ፣ አንድ ጊዜ ለእንጀራ እንጂ፣ ሁለት ጊዜ ለእንጀራ አልተጠቀምንም።
26009	ከዚህ በኋላ ለ3 ቀን ያለምግብና መጠጥ ትቷቸው ሄደ፣ ከዚህ በኋላ ጥፋታቸውን አመኑ።
26010	ለዚሁ ውግያ ታሪክ ዋና ምንጮች 3 ናቸው፦
26011	የዚህ ጥረት ውጤት ከጎንደር ከተማ 3 ኪሎሜትር ራቅ ብሎ በሚገኘውደብረ ፀሐይ (ቁስቋም) ያሰራቻቸው ህንጻወች ናቸው።
26012	በጣም በሞቀ አገር ስለሚበቅል ከ3 ሴንቲ ግሬድ በታች ሊኖር አይችልም።
26013	የዜሮ ፅንሰ ሐሳብ በባቢሎኒያኖች የፈለቀ ሲሆን ይኼውም በ3ኛው ክፍለ ዘመን ዓክልበ.
26014	አንድ አንድ እንጀራ ለ3ቱ መስጠት ሌላው ነው.
26015	ወይም ደግሞ በኋንግ ዲ እና በያንዲ መካከል ምናልባት 3 ልዩ ልዩ ውግያዎች ነበሩ።
26016	ገደረ ወይም ገደራት በግምት ከ3ኛው ክፍለ ዘመን በፊት በአክሱም የነገሰ የኢትዮጵያ ንጉሥ ነበር።
26017	ደናሊ ተራራ በአሜሪካ አገር አላስካ ክፍላገር የሚገኝ በከፍታ ከዓለም 3ኛ ደረጃውን የያዘ ተራራ ነው።
26018	በሌላ ምሳሌ ለማየት፣ ከላይ የቀረቡት ሶስት ፍሬዎችን በድጋሜ መምረጥ ከተቻለ፣ 3 ተጨማሪ ጥምረቶች (ምርጫዎች) ሊኖሩ ነው ፡ እነርሱም ሁለት ብርቱካኖች፣ ሁለት ትርንጎዎች፣ እና ሁለት ሎሚዎች።
26019	ደግሞ እርያ ለእንግሊዝ ንጉስ 3 ሪቻርድ ምልክት ነበር።
26020	ጠላት ለምጨን 3 ጊዘ ነው ያቃጠለ።
26021	ከዚህ ምልምል እያሱ 3 ሴት ልጆችን ስታተርፍ እነርሱም ልዕልት አስቴር፣ ልዕልት ወለተ እስራኤልና ልዕልት አልጣሽ ይባሉ ነበር።
26022	የዚህ መንገድ ርቀት ከምጽዋ መቅደላ ካለው ርቀት 3 እጥፍ ቢሆንም ከእንግሊዞቹ ቀድመው ለመድፋቸውና ሰራዊታቸው በአስቸጋሪ ተራሮችና ገደሎች ጥርጊያ ሰፊ መንገድ እያሰሩ መቅደላ ለመድረስ ቻሉ።
26023	ሶስት ማዕዘን ሶስት ማእዘን ከሶስት ቀጥተኛ መስመርና ከ3 ማእዘናዊ ነጥቦች የሚሰራ ጂዎሜትሪ ምስል ነው።
26024	የጣና ሃይቅን የሚመግቡ 3ቱ ዋና ወንዞች ርብ ፣ ጉማሬ ወንዝ ና ትንሹ አባይ በመባል ይታወቃሉ።
26025	ማንም ባለትዳር ወደ ከተማው ሳይገባ ከሩካቤ ሁሉ 3 ቀን መቆየት አለበት።
26026	እቴጌ ምንትዋብ ከዚህ ከምልምል እያሱ ዘንድ 3 ልጆን ሴት ልጆችን ስታፈራ ከነዚህ ውስጥ አንዷ ወይዘሮ አስቴር ኢያሱ በመባል በቁንጅናዋ በታሪክ የምትታወቀው ነበረች።
26027	ሶስት ካልሲዎች ብናወጣ የግዴታ ሁለቱ አንዱ ሳጥን ውስጥ መውደቅ አለባቸው (አንድ አይነት ቀለም መሆን አለባቸው)፣ ስለሆነም መልሱ 3 ነው ማለት ነው።
26028	ስዕሉ የሚያሳየው 3 ረድፍ ያለው ገበጣ ይሁን እንጂ ባለ ሁለት ረድፍ ብቻም አለ።
26029	የኤምፒ3 ማጫዎቻዎች ሙዚቃውን የሚያከማችበት የተለያየ ዘዴ አለው።
26030	እነዚህ 3 ክፍሎች አንድ ላይ ደግሞ "መጀመርያ ሕዝቦች" ይባላሉ።
26031	የአባቱ 3 ሰኑስረት ተከታይ ነበር።
26032	ፓውሎስ 3ኛው የዚህ ስራ ተቆጣጣሪ ነበሩ ማይክል አንጄሎም ስራውን ጀምሮ እስኪፈጽም ድረስ።
26033	ለምሳሌ «የአፍሪቃ ቀንድ በ3ሚሊዮን አመት ውስጥ ከሁለት ይከፈላል።
26034	ህወሃት ከ3 ቀን ጦርነት በኋላ ከተማይቱን መጋቢት መጨረሻ ላይ እንደተቆጣጠረ አስታወቀ።
26035	በዚያን ጊዜ የአሦር ንጉስ 3 ቴልጌልቴልፌልሶር ያዘው።
26036	በአሁኑ ወቅት 3 ግምት አለ፣ አንዱ ለአጼ ላሊበላ የጸሎት ቤት ነበር፣ ሁለተኛ ለህብስተ ቁርባን ማዘጋጃ ያገለግል ነበር፣ ሶስተኛው ደግሞ በዋሻው መካከል የቆመውን ምሰሶ በማጣቀስ የቅዱስ ላሊበላ ፈረስ ግርግም ነበር የሚሉ ግምቶች አሉ።
26037	የዝሆን መደብ 3 የተላያዩ ኗሪ ዝርያዎችን ያቀፈ ነው።
26038	የስፋት ብዜት በ3 ቅጥ ውስጥ ባሉ ሁለት ጨረሮች (ቬክተሮች) ላይ የሚተገበር የሂሳብ ስሌት ሲሆን ውጤቱም መጠኑ በሁለቱ ጨረሮች መካከል ያለው ፓራሎግራም (አራት ማዕዘን) መጠነ ስፋት የሆነና ለሁለቱ ጨረሮችና አቃፊ ጠለላቸው ቀጤነክ የሆነ ጨረር ነው።
26039	ካላቸው ሃብት ከ3 ቢሊዮን ዶላር በላይ በኢትዮጵያ ውስጥ በሆቴል እና በተለያዩ የንግድ እና የኢንዱስትሪ ዘርፎች ኢንቨስት ያደረጉ ሲሆን ዋነኛው የገቢ ምንጫቸው በተለያዩ ሃገራት የተቋቋሙት የፔትሮሊየም ነዳጅ ዘይት ማምረቻዎች ናቸው።
26040	በሂሳብ ጥናት ሉል ማለት ዙሪያው በትክክል ክብ የሆነ 3ቅጥ ያለው የጂዖሜትሪ ፍጥረት ነው።
26041	ሰለሞን ጠዋት ከቤቱ ተነስቶ 3 ኪሎ ሜትር ወደ ሥራ ቦታው ቢጓዝ እና ከሰዓት በኋላ ወደ ቤቱ ቢመለስ ፣ የተጓዘው ርቀት ስንት ነው?
26042	ሁለተኛ ደረጃ ጨርሰው ለ3 አመት በኤርትራ አስተማሪ ነበሩ።
26043	ከዚያም ኣልፎ የበለው ከለው ቤተ መንግስት ነበር ሲሆን ከልደተ ክርስቶስ በፊት በጥሩ ሁኔታ ተገንብቶ የነበረ እስክ ኣሁን ቅርሱ ያልተደመሰሰ ግን ደግመ ታሪካዊ ቦታ ከመባል ኣልፎ ምርምር ያልተካሄደለት ቦታ ከሰናፌ 3 ኪ.ሜትር ርቆ ይገኛል።
26044	ዳቦውን በጐኑ በሦስት ማዕዘን በስሱ መቁረጥ፤ *3.
26045	የቶሪኖ ቀኖና የሚባለው የፈርዖኖች ዝርዝር ሰነድ ሁለቱንም ይለያል፤ ለ፪ ሰኑስረት ፲፱ ዓመታትና ለ3 ሰኑስረት ፴ አመታት ይሠጣል።
26046	የተጻፈ ቢሆን በጊልጋመሽ ታሪክ የሚጠቀሱት ነገሥታት ኤንመባራገሲና አጋ በ3ኛ ሺህ አክልበ.
26047	ታላቆቹ የጥንቱ ግሪክ 3 ፈላስፎች ሶቅራጠስ ፣ ፕላቶ እና አሪስጣጣሊስ ናቸው።
26048	ከጥቂት ዓመታት በኋላ የሥላሴ 3 መላዕክት አብርሃምን በከነዓን ሲጎበኙ ሣራ እራሷ ልጅ እንድትወልድ አሉ።
26049	በአዚህ መጽሐፍ ዘንድ የዓለም ሕዝቦች ሁሉ ከኖህ 3 ልጆች ከሴም ካምና ያፌትና ከሚስቶቻቸው ተወልደዋል ይባላል።
26050	የአንኹ ቤተሠብ ኃይለኛ ሹሞች ነበሩ፣ አባቱ ዛሞንት በ3 አመነምሃት ዘመን ጨቲ ሲሆን የአንኹ ሁለት ወንድ ልጆች ረሠነብና ኢይመሩ በኋላ ጨቲዎች ሆኑ።
26051	ስንዴው መብቀል ሲጀምር በጥብቅ የተከደነ እቃ ውስጥ ለ3 ቀን ይቀመጣል።
26052	አተሞች በራሳቸው ከ3 አንስተኛ እኑሶች የተሰሩ ናቸው።
26053	ለአካድ ነገሥታት ደግሞ 'ማርቱ' በአካድ ዙሪያ ከነበሩት 'አራት ሩቦች' አንዱ ሲሆን ሌሎቹ 3 ሱባርቱ ፣ ሱመርና ኤላም ነበሩ።
26054	ከመርዌ መንግሥት በኋላ በተከተሉት በኖባ መንግሥታት ደግሞ ክርስትና እስከ ገባ ድረስ ምናልባት ይጠቅም ነበር፡፡ ከክርስትና በኋላ የጥንታዊ ኖባ ቋንቋ የተጻፈበት በግሪክ ፊደል ሲሆን ከዱሮ መርዌ ጽሕፈት 3 ምልክቶች ተጨምረው ነበር፡፡
26055	ማኔጦን ለኻይከፐሬ ፪ ሰኑስረት እና ለተከታዩ 3 ሰኑስረት ፈንታ ለሁለቱ አንድ ስም ብቻ አለው፤ እሱም ሴሶስትሪስ ሲሆን ለ፵፰ ዓመታት እንደ ገዛ ይለናል።
26056	ከአካድ መንግሥትና ከጉታውያን ግዛት በኋላ በሆነ ዘመን፣ ዝነኛ የሆነ የኡር 3ኛው ሥርወ መንግሥት ተነሣ።
26057	እንደገና ለ3ኛ ጊዜ ሁለቱ ተዋጉና እርሱ አሸነፈ።
26058	በአፍሪካ ፡ ውስጥ ፡ ደግሞ ፡ ከምዕራብ ፡ አፍሪካው ፡ ሐውሳና ፡ ከምሥራቅ ፡ አፍሪካው ፡ ስዋሂሊ ፡ ቀጥሎ ፡ 3 ኛውን ፡ ቦታ ፡ የያዘ ፡ ነው።
26059	ከስሎሞን ቤት ወደ መሰረት ቤት ለመሄድ 3 መንገዶች አሉ።
26060	መጀመርያ ፫ቱ ዓመቶቹ ከአባቱ ፪ አመነምሃት በጋርዮሽ ሲሆኑ፣ ከዚህ በላይ ልጁን 3 ሰኑስረት በጋርዮሽ ወደ ዙፋኑ እንዳስነሣው የሚመለከት ማስረጃ አለ።
26061	ሦስተኛው እና የበለጠ አስተማማኙ መንገድ፣ አንድ ጣትን በአይንመካከል በማስቀመጥ፣ እዚያ ጣት ላይ በማተኮር፣ ቀስ በቀስ ጣቱን ወደስዕሉ በማስጠጋትና ጣቱ ላይ ምንጊዜም ትኩረት በማድረግ፣ ልክ 3 ቅጥ የሆነውን የአውቶ ስቴሪዮግራም ምስል ሲያዩ በማቆም ነው።
26062	እመኪናዋ ውስጥ 3 አይነት ጫማዎች አሏት።
26063	አነስተኛ ዛፍ፣ እስከ 3 ሜትር ይረዝማል፣ ሐምራዊ ፍሬው እንደ ዘንጋዳ ዘር ትንሽ ነው።
26064	የውጫሌን ውል፣ አንቀጽ 3፣ የጣሊያኖችን ግዛት በምስራቃዊው ጠለል ላይ የወሰነ ቢሆንም እነርሱ ግን ውሉን በመጣስ ግዛታቸውን እስከ መረብ ወንዝ ድረስ አስፋፉ።
26065	በዝርዝሩ ዘንድ ከእርሱ ቀጥሎ 3 ሶበክሆተፕ (ሰኸምሬሰውጅታዊ) ገዛ።
26066	ለአምስት ደቂቃ ካበሰሉ በኋላ እንዳይሰባበር ወይም እንዳይቦካ በጥንቃቄ አውጥቶ ቀዝቃዛ ውሃ ያለበት ሰፋ ያለ ዕቃ ውስጥ መጨመር፣ *3.
26067	ስለሆነም የሰው መንፈስ አዳዲስ ህግጋትን ለመፍጠር ለ3ኛ ጊዜ መሻገር ይኖርበታል።
26068	በዓረብኛ ደግሞ ተመሳሳይ ፊደል «ጂም» ተብሎ በ«አብጃድ» ተራ 3ኛ ነው።
26069	ከእነዚህ ከላይ የተጠቀሱት ውስጥ 3ቱ ማለትም ኩሻዊ (ሐማዊ)፣ ኦሞአዊና ሴማዊ ቋንቋዎች በኢትዮጵያ ውስጥ ይነገራሉ።
26070	በተጨማሪ በነኚህ ዘፈኖች በኩል፣ ልጁ ማኑስ እራሱ ሶስት ልጆች ነበሩት፣ እነኚህም 3 ልጆች የኢንጋይዎን ፣ የኢስታይዎን እና የሄርሚኖን ብሔሮች ወለዱ።
26071	ስለሆነም ተጫዋቹ ሃሳቡን ከቀየረ፣ ከ3ቱ ጊዜ ሁለት ጊዜ መኪናዋን ያገኛል (ያሸንፋል)።
26072	በተለምዶ የኒውተን ህግ ተብለው የሚታወቁት 3ቱ የስነ-እንቅስቃሴ ህጎች እንሆ፦
26073	በሌላኛው የትንቢተ ዘካርያስ መጽሀፍ ክፍል የእግዚአብሔር መላእክ በሰይጣን ተከሶ በእግዚአብሔር ፊት ለቀረበው ለሊቀ ካህኑ እያሱ እንዲ የሚል ማማለድ /ማጽናናት ሲያቀርብ እናያለን 3፤ ኢያሱም እድፋም ልብስ ለብሶ በመልአኩ ፊት ቆሞ ነበር።
26074	ጋዜጦችን በሚመለከት «የደቡብ ንጋት» የተባለው የደቡብ ክልላዊ መንግሥት ጋዜጣ፣ በአዋሣ ከተማ ሽግግር አስተዳደር በአማርኛ የሚታተም «ዜና አዋሣ»፣ «ሚረር 3» የተባለ የግል ጋዜጣና በአርባ ምንጭ ከተማ የሚታተም «ትፍላሜ» የተባለውና በክልሉ ባህልና ማስታወቂያ የሚታተም «ማህደረ ደቡብ» የተባሉ ጋዜጦችና መጽሔቶች የሚታተሙ ሲሆን በየመ/ቤቱ የሚወጡ በርካታ ዓመታዊ መጽሔቶችም ይገኙበታል።
26075	በአንጻሩ የማስቀመጫ ወለዱ ደግሞ ሦስት በመቶ (3%) ነው።
26076	ስለሆነም የትሪጎኖሜትሪ ጥናት ሰፊ ለውጥ ያሳየው ከክርስቶስ ልደት በፊት በ3ኛው ክፍለ ዘመን ሰዎች ጂዎሜትሪን ለሥነ ከዋክብት ጥናት መጠቀም በጀመሩበት ጊዜ ነበር.
26077	የካሳውያን ንጉስ 3 አጉም የባቢሎን ገዢ ሆነ፤ የባቢሎንን ስም ወደ «ካርዱንያሽ» ቅየሩት።
26078	በአጠቃላይ መልኩ 3 አይነት የፍልስፍና አቋሞች አሉ፣ እነርሱም ሁለትነት፣ ቁስ አካላዊነትና ምናባዊነት ይባላሉ።
26079	በዘመናዊው ከተማ አጠገብ ያለው የቸላ ጥንታዎ ፍርስራሽ ሥፍራው መጀመርያው የተሠፈረ በ3ኛ ክፍለ ዘመን ክ.በ. ሲሆን ስሙ ቸላ ተባለ።
26080	መስመሮቹን ከታች የሚገታቸው ጠፍጣፋ ከሌለና ከአለም እስከዘላለም ከነጥቧ (ቁንጮዋ) የሚወረወሩ ከሆነ የሚፈጠረውን 3 ቅጥ ምስል የሾጣጣ ገጽታ እንለዋንል።
26081	ከይምርሃነ ክርስቶ ቤ/ክርስቲያን ጀርባ 3 መቃብሮች ሲኖሩ፣ የራሳቸው የዓፄ ይምርሃነ፣ የሴት ልጃቸው እና ከእስክንድርያ ንጉሱን ሊጠይቁ የመጡ ፓትሪያርክ እንደሆኑ ይጠቀሳል።
26082	እያንዳንዱ ቤተሠብ በአማካኝ 3 ልጆች ብቻ ቢወልዱ በሚልዮን አመታት የመሬት ስፋት አንድ ሺህ እጥፍ ቢሆንም እንኳ አይበቃም ይላሉ።
26083	ከነዚህም፣ መጀመርያ 3ቱ ጋልባ ፣ ኦቶ እና ቬቴሊውስ ሁላቸው ሰዶማውያን አለቆች ነበሩ።
26084	ከትምህርት ሲመለሱም በ3ኛ ክፍለ ጦር የመሳሪያ ግምጃ ቤት ሃላፊ ሆነው ተሾሙ።
26085	የከለዳውያን ጸሐፊ ቤሮስስ በ3ኛው ክፍለ ዘመን ዓክልበ.
26086	ከመጀመሪያው ሳህን ለመምረጥ 3 መንገድ አላት።
26087	አውቶስቴሪዮግራምን ለማየት 3 ስልቶች መከተል ይቻላል።
26088	ከ30 ዓመት በኋላ ግን ሌሎች ከዚህ ኮሜሩስ ዘር በባክትሪያ እስከ ጋንጅስ ወንዝ ድረስ ሠፈሩ።
26089	እስክ 30 ሜትር ይደርሳል።
26090	አያሌ (30 ያህል) የ«ቃረህ» ወይም የ«ኻዎሰሬ» ጢንዚዞች በዚያ ወቅት በዙሪያው እንደ ገዛ ይገልጻሉ፤ እነዚህም ስያሜዎች አብረው ባይታዩም ለአንዱ ፈርዖን መሆናቸው ይታስባል።
26091	አቼቤ ከ30 ከሚበልጡ ዩኒበርስቲዎች የክብር ዶክትሬት የተቀበለ ሲሆን ብዙ ሽልማቶችንም ከተለያዩ ድርጅቶች አግኝቷል።
26092	እንደ አፈ ታሪኩ አገላለጽ፣ አዳም እና ሔዋን ከገነት ከተባረሩ በኋላ 30 ልጆች የነበሯቸው ሲሆን አንድ ቀን እግዚአብሔር ሔዋን ልጆቿን እንድታአየው ጠየቃት።
26093	በዚህ ጊዜ የሚላኩት ምስል ጥራት 30 መስመር በአንድ ጊዜ ነበር፣ በዚህም ምክንያት የሰውን ፊት ለመለየት አስቸጋሪ ቢሆንም ግን ይቻል ነበር።
26094	አንድ ሰው ጋለሞታን ቢፈታ፣ ግማሽ ምናን (30 ሰቅል) ይክፈላት።
26095	ከሞተ በኋላ እስከ 30 አመታት ያክል፣ ከብዛታቸው የተነሳ በህይወት እያለ መታተም ያልቻሉት አዳዲስ ጽሁፎቹ በሴንት ፒተርስበርግ ሳይንስ አካዳሚ ለህትመት በቅተዋል።
26096	ብርድ አየሩ ለሰው ልጆች አይስማማም፣ አሁን ከ30 ያህል ጊዜያዊ ሳይንቲስቶች በቀር ማንም ለዘለቄታ አይኖርበትም።
26097	ባርየ ግምብ ከጎንደር ከተማ 30 ኬሎ ሜትር በስተ ደቡብ የሚገኝ ቤተክርስቲያን ሲሆን በአጼ ልብነ ድንግል ዘመን እንዳተሰራ በአካባቢው ህዝብ ይታመናል።
26098	በዚያ ልማድ መሠረት፣ ከአዳም 30 ትውልዶች በኋላ በካሬን-ኒ አገር ታላቅ ግንብ በተተወበት ቋንቋዎችም በተደባለቀበት ጊዜ የካሬን ቅድማያቶች ከካሬን-ኒ ተለይተው ወደ አገራቸው እንደ ፈለሱ ይባላል።
26099	አሁን ከዘመኑ ከተቀረጹት ሰነዶች ብዛት የተነሣ ዘመኑ በኡማ ለ30 ዓመታት እንደ ቆየ ለማለት እንችላለን።
26100	ግድም አጠፋቸውና እንደገና ሌላ 30 አመታት ገዛ።
26101	ለዘመኑ 30 የሊሙ ዓመት ስሞች ሁላቸው ከሰነዶች ታውቀዋል።
26102	የነመድ ዘመድ ፓርጦሎን ወገን በቸነፈር ከሞተ 30 ዓመታት በኋላ የነመድ ወገን ከእስኩቴስ እንደ ደረሰ ይጻፋል።
26103	ኬልቲክ ነገዶች በዌልስ ከሮማውያን በፊት ሲሉራውያን በደቡባዊ ዌልስ ቢያንስ ከ30 ዓክልበ.
26104	ማዕከሉ በአማርኛ ቋንቋ የተዘጋጀ ቴክ-ሳይንስ የተሰኘ መጽሐፍን በሶስት ወር አንድ ጊዜ የሚያሳትም ሲሆን ከዚህም በተጨማሪ በሳምንት አንድ ቀን ለ30 ደቂቃ ቆይታ የሚያደርግ የቴሌቪዥን ፕሮግራም አለው።
26105	ሎሬንዞ ለማይክል አንጄሎ ለፍቅር አምላክ ለሚባለው ቅርጽ 30 ዱካት ከፈለው።
26106	በተለይ እንግሊዝ ሶማሌላንድን ከብሪታኒያ አገዛዝ ነጻ ለማውጣት ለ30 ዓመታት ሲዋጋ ለኖረው ሰይድ አብዱሌ ሐሰን የተሰኘ የኦጋዴን ሶማሊዎች ብሔራዊ ጀግና የመሳሪያ ድጋፍ በገፍ ማቅረቡ ቅኝ ገዥዎቹን በጣም አስበረገጋቸው።
26107	አካባቢ) የካሩም ንግድ ለ30 ዓመት ያህል እስከ ሻምሺ-አዳድ ዘመን ድረስ ተቋረጠ።
26108	አጠቃላይ ስኳሩ ለመሟት 30 ደቂቃ እንደወሰደ እናስተውላለን።
26109	በመጽሃፉ መግቢያ ላይ ዞራስተር 30 አመት ሲሞላው ወደ ተራራ እንደወጣና በዚያ ከሰወች ተገሎ ብዙ ጥበቦችን እንደሰበሰብ እናነባለን።
26110	እንግዲህ በዚያን ጊዜ የኦስትሪያ-ሀንጋሪ ወታደሮች ሳንጃኩን ተዉና ለ30 ዓመታት በኦስትሪያ አገዛዝ የነበረችው የቦስኒያ ቪላዬት በይፋ ወደ ኦስትሪያ ተጨመረች።
26111	በሱመራዊ ነገሥታት ዝርዝር ላይ 30 ዓመታት እንደ ነገሠ ይላል።
26112	አብዛኛው የአይርላንድ ታሪኮች እንዳሉት የአይርገትማር ዘመን ለ30 ዓመታት ቆየ።
26113	አይርላንድ ከዚያ ለ30 አመት ባድማ ነበረች።
26114	በፍርስራሹ ውስጥ የኬትያውያን መዝገቦች እነርሱም 30 ሺህ ያህል የኩነይፎርም ጽላቶች በኬጥኛ ተጽፈው ተገኝተዋል።
26115	የአይርላንድ ታሪኮች እንዳሉት የኮንማይል ዘመን ለ30 ዓመታት ቆየ።
26116	ከ300 ዓመት በኋላ ግን የፓርጦሎን ሕዝብ በሙሉ በቸነፈር ጠፉ።
26117	ግ. - ጐድየን ቀርቀሃ ቊራጮች (ቻይና) * 300 ዓክልበ.
26118	ግን 300 መኖክሶች ከመሃቪሃረ ተገንጥለው ወደ አዲሱ አበየጊረ ተዛውረው አዲስ የቡዲስም ወገን ጀመሩ።
26119	እስከ 300 ሰዎችንም የማስተናገድ አቅም አለው።
26120	እምቢ ሲል 300 ብር እንስጥህ አሉት፣ እሱንም አልፈለገም፣ ሌላው ቀርቶ ሠርግ እዚያው ጎንደር ቢሰራ፣ ሽልማቱ ብቻ ከሶስት መቶ ይበልጥ ነበር፣ ስለዚህ አዲስ አበባን ትቶ ወደ ጎንደር ተመለሰ።
26121	ሆኖም ይህ ቦታ «ኡርፋ» የሚለውን ስም ያገኘው በኋለኛ ዘመን (ከ300 ዓክልበ.
26122	ነገር ግን ኬልቶች ወደ ሳርማትያና ወደ ገላትያ የወረሩት ከዚህ በኋላ በ300 ዓክልበ.
26123	ሆኖም ግን ጋሊልዮ የተባለው የጣሊያን ሳይንቲስት ከ300 አመታት በፊት የአንጻራዊነት ርዕዮትን ሲገነባ በማናቸውም የተፈጥሮ ሂደቶች ውስጥ የሚከሰትን ኩነት ሁሉም ተመልካች እኩል እይታ እንዳለውና አንዱ ተመልካች ከሌሎቹ በተለየ መልኩ «ትክክል» አስተያየት እንደሌለው አስተምሯል።
26124	ጀምሮ እንደ ታወቁ ቢመስልም፣ ከ300 ዓክልበ.
26125	በዚህ አይነት መንገድ ከክርስቶስ ልደት 300ዓመት በፊት የነበረውአርኪሜድስ ፣ ወታደሮች የተጫኑ የጦር መርከቦችን በበከራና ገመድ ከምድር ወደ ባህር ያጓጉዝ ነበር።
26126	በሙሴ ሖሬናዎ መሠረት፣ በባቢሎን እየኖረ የቶርጎማ ልጅ ሐይክ ልጁን አርማኔያክን ከወለደ በኋላ፣ ትዕቢተኛው ቲታናዊው ቤል (እሱም ሙሴ እንደሚለው ናምሩድ ነው) እራሱን የአለም ሁሉ ንጉሥ ስላደረገ፣ ሐይክ ከቤተሠቦቹ ከ300ም ሰዎች ጋራ ወደ አራራት አገር ፈልሶ ሐይካሸን የተባለ መንደር ይመሠረታል።
26127	ስእሉ በአጠቃላይ 300 ሰዎችን ያካተተ ሲሆን መሀሉም ዘጠኝ ክፍሎች አሉት ዘፍጥረትን ያካተቱ በሶስት ምድብ የተከፈሉ እግዚአብሔር ሰማይና ምድርን ሲፈጥር ፡ እግዚአብሔር የሰውን ልጅ ሲፈጥር እና የግዚአብሐርን ቃል እንዴት መጠበቅ እንዳቃታቸው እና አህዛብን የሚወክለው ኖሕ እና ቤተስቡ ናቸው።
26128	የኡር-ናሙ ሕገጋት ከሃሙራቢ ሕጎች በ300 አመት አስቀደሙ።
26129	በርካታ (300 ያህል) የ«ሸሺ» ወይም የ«መዓይብሬ» ጢንዚዞች በዚያ ወቅት በዙሪያው እንደ ገዛ ይገልጻሉ፤ እነዚህም ስያሜዎች አብረው ባይታዩም ለአንዱ ፈርዖን መሆናቸው ይታስባል።
26130	የእኛን የጦር ቀጠና ለመመርመር፣ እኮረብታው ጫፍ ሲደረስ ከ300 ፈረሶች እና ሶስት ግዙፍ ባንዲራወች ጋር ቆመ።
26131	ምናልባት ከ300 ዓክልበ.
26132	የካቴድራሉ ፍራሽ ከቤተመንግስቱ ፍራሽ 300ሜተር በስተ ደቡብ ሲገኝ የአውሮፓ ካቶሊክ ካቴድራሎችን ቅርጽ ይይዛል።
26133	በዕብራይስጥ «ፉጥ» ሲለው በሕዝቅኤል ግሪኩ ትርጉም (ከ300 ዓክልበ.) «ሊቡዌስ» ይላል።
26134	ለኮምፒዩተር ስራ እጅግ ወሳኝ የሆነውን የሁለትዮሽ ቁጥር ስርዓት (ባይናሪ ቁጥር) ዘመናዊ ኮምፒዩተሮች ከመሰራታቸው 300 አመት በፊት ፈልስፏል።
26135	ደርባ ትንሽ ከተማ ሲሆን ወደ 3000 የሚጠጋ ነዋሪዎች አሉት።
26136	የሥነ ቅርስ ሊቃውንት ግን እስከ 3000 ዓክልበ.
26137	የብረት ዶቃዎች በጥንታዊ ግብጽ (ጥንታዊ መንግሥት 3000 ዓክልበ ያህል) ተገኝተዋል፤ እነዚህ ከተፈጥሮ በረቅ ብረት ተደቀደቁ እንጂ አቃላጮቻቸው ለብረት ቀለጣ በቂ ሙቀት አያሞቁም ነበር።
26138	በተራራማ ሥፍራዎች ደኖችም እስከ 3000 ሜትር ከፍታ ድረስ ይገኛሉ።
26139	በጥንታዊው ዘመን በጥንታዊ ግብጽ (3000 ዓክልበ.
26140	ይህም ከኢትዮጵያ መንግስት ሰፊ መሬትና 30፣00 ማሪያ ቴሬሳ ያስወጣ ስራ ነበር።
26141	ስለሆነም ከጎጃም 30፣000 ሰራዊት ተነስቶ ጎንደር ስለገባ የስልጣን ተፎካካሪወች የፋሲልን ግቢ ጥሰው ውስጥ ሳይደርሱ ተሸነፉ.
26142	ፊልሙን ሰርቶ ለመጨረስ በጠቅላላ 300,000 ( ሶስት መቶ ሺህ ብር ) ገደማ እንደፈጀ በፊልሙ ምርቃት ላይ ተገልጿል።
26143	የብርሃን አመት ብርሃን በሰከንድ እስከ 300,000 ኪ.ሜ. እየተጓዘ በአንድ አመት የሚጨርሰው ርቀት ነው።
26144	ከ300,000 አስከ 350,000 የሚገመት የሕዝብ ብዛት ስላላት ከሰሜን ኢትዮጵያ ትልቋ ከተማ ያደርጋታል።
26145	በመሆኑም እስካሁን ውክፔዲያን ከተቀላለቀሉ መጣጥፎችም መካከል ከ3000 በላይ የሚሆኑ መጣጥፎች በዊክፔዲያ ማህበረሰብ “የምንጊዜም ምርጥ መጣጥፎች” በሚል የተመረጡ ሲሆን ከ13000 በላይ የሚሆኑት ደግሞ «የተሻሉ መጣጥፎች» በሚል የተመረጡ ናቸው።
26146	አጭር ሞገድ (ከ 3000 እስክ 30,000 ኪሎ ሳይክል) ምድርን መዞር ስለሚችል፣ አንድ አንድ አገሮች የራዲዮ ዝግጅታቸውን በዚህ መስመር ሲልኩ ይታያሉ።
26147	ከ3000 እስክ 6000 ጫማ ከፍታ ያለ አየር ጸባይ።
26148	እነዚህ በብዛት ከ300 ዓ.ም. እስከ 1000 ዓ.ም. ድረስ በድንጋይ ወይም በእንጨት የተቀረጹ ናቸው።
26149	በኋላ በሕንድ ከነበሩት የጃይኒስም መንግሥታት፣ ምዕራብ ጋንጋ ከ300-1000 ዓም ግድም፣ ካናውጅ 740-825 ዓም ግድም፣ ራሽትራኩታ 806-870 ዓም፣ ሆይሳላ 1018-1100 ዓም፣ እና ጉጃራት ከ1144-1164 ዓም ይጠቀሳሉ።
26150	ቾላዎች ያሠሩ አንድ ቤተ መቅደስ የቾላ ሥርወ መንግሥት በደቡባዊ ሕንድ አገርና በኋላም በስሪ ላንካ ቢያንስ ከ300 ዓክልበ ጀምሮ እስከ 1271 ዓም የቆየ የታሚል ብሔር መንግሥት ነበረ።
26151	የስናር ግዛት ለ300 ዓመታት እየተጠናከረ እና እያደገ ሂዶ፣ ኋላ ላይ በውስጡ በተነሳ ቅራኔ ተዳክሞ ሲንገዳገድ፣ የግብጽ ገዢ የነበረው መሃመድ አሊ ፓሻ በ1813 ዓ.ም. ሲያጠቃው ሙሉ በሙሉ አበቃለት።
26152	የደብረማርቆስ ከተማ የምትገኘው በሰሜን ምዕራብ ኢትዮጵያ፣ በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት ምስራቅ ጎጃም ከአዲስ አበባ በ 300 ኪ.ሜ ከባህር ዳር ደግሞ 265 ኪ.ሜ፣ በ 37021’ ሰሜን ላቲቲውድ እና 37º 43’ ምስራቅ ሎንግቲውድ ነው፡፡
26153	›› ብለዉ የአድንቆት ደብዳቤና 300 ጠበንጃ፤ 3000 ጥይትና 1000 ብር ላኩ።
26154	ይህ ጀብዳቸዉም እስከ ስደተኛዉ ንጉስ ቀዳማዊ ሃይለ ስላሴ ድረስ በመሰማቱ ጃንሆይም የአድንቆት ደብዳቤና በግራዝማች ራዳ አማካኝት 300 ጠበንጃ ፤ 3000 ጥይትና 1000 ብር ልከዋል።
26155	የቀድሞው የአፍሪካ ክብረ ወሰን (30:04.18) ነበር በ 2003 አለም አቀፍ ውድድር ላይ በ ብርሃኔ አደሬ የተመዘገበ።
26156	ሪም-ሲን ግን ብዙ እርዳታ መስጠት ባለመቻሉ ሃሙራቢ ተቆጥቶ በላርሳ ላይ ዞሮ በ30ኛው አመት (በ1675 ዓክልበ.) ላርሳን ያዘ።
26157	አሮጌው ሰአት 30:17.49 ነበር።
26158	ካርል ፍሬድሪች ጋውስ ካርል ፍሪድሪች ጋውስ (30 ሚያዚያ 1777 - 23 የካቲት 1855) የጀርመን አገር ዋና ታዋቂ እንዲሁም በብዙወች ዘንድ የአለም አንደኛ ሂሳብ ፈልሳፊ በመባል የሚታወቅ የጎቲጄን ከተማ ዜጋ ነበር።
26159	ዶስቶየቭስኪ በሩስያ ዋና ከተማ ሞስኮ (መስኮብ) ውስጥ እ.ኤ.አ በኦክቶበር 30፣ 1821 ተወለደ።
26160	ከ30 እስከ 1933 እ.ም ድል ሆነን አናውቅም።"
26161	ክፍሌ ወዳጆ (እ.አ.አ. ከኦክቶበር 30 1936 እስከ ኤፕሪል 28 2004 የኖረ) ከ እ.አ.አ. 1974 እስከ 1977 ድረስ ኢትዮጵያ በውጭ ጉዳይ ሚኒስትርነት የመሩ የኢትዮጵያ የፖለቲካ ሰው ነበሩ።
26162	ታደሰ ታምራት ፕሮፌሰር ታደሰ ታምራት በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ፣ የታሪክ ክፍል ለ30 አመታት በመስራት በ1992ዓ.
26163	በዚህን ጊዜ ሰውየው ከአንተ የፍቅር አምላክ የሚባለውን ቅርጽ በ 30 ዱካትስ ገዝቶ በ200 ዱካትስ እንደሸጠው ነገረው።
26164	በእብራይስጥ ትርጉም በ30 ዓመት ናኮርን ወለደ፣ ከዚያም 200 ዓመት ኖረ፤ በሳምራዊውም በ130 ዓመት ናኮርን ወለደ፣ ከዚያም 100 ዓመት ኖረ።
26165	ማህፉዝ ኦገስት 30 ቀን፣ 2006 አርፎ ቀብሩ በኦገስት 31 ቀን ካይሮ ውስጥ በሚገኘው የአል ረሽዳን መስጊድ ተፈጽሟል።
26166	በእብራይስጥ ትርጉም በ30 ዓመት ራግውን ወለደ፣ ከዚያም 209 ዓመት ኖረ፤ በሳምራዊውም በ130 ዓመት ራግውን ወለደ፣ ከዚያም 109 ዓመት ኖረ።
26167	በ30ዎቹ መጨረሻ 2፣198 የኢንደስትሪ ተቋሞች በአገሪቱ ተመስርተዋል።
26168	በልማዳዊ መዝገብ የተወረሰው የኢትዮጵያ ነገሥታት ዝርዝር ደግሞ ሰብታ ለ30 አመታት በኩሽ መንግሥት ላይ ንጉሥ ሆነ ይላል፤ ይህም ከካም ፣ ኩሽና ሃባሢ በኋላ ሲሆን አመቶቹ ሲቆጠር ምናልባት ከ2264 እስከ 2234 ዓክልበ.
26169	በአንድ ግመት፣ መጀመርያው ቾላ ንጉሥ «ኤሪ ኦሊያን ቫኤንድሂ» የነገሠው ከ3028 ዓክልበ.
26170	በ303 ዓ.ም. ንጉሡ ጋሌሪዎስ አልጋ ላይ ወድቆ ትንሽ ሊያርፍ ሲል በመንግሥቱ ግዛት ውስጥ ላሉት ክርስቲያኖች ሁሉ ይቅርታ ሰጠ።
26171	በ303 ዓም ክርስትና በሮሜ መንግሥት በጋሌሪዎስ ዘመን ሕጋዊ ሆነ።
26172	ክርስቲያኖች በሮሜ መንግሥት ብዙ ጊዜ እስከ 303 አም ድረስ ከቄሣሮቹ መከራዎች ቢያገኙም፣ ሃይማኖቱ ግን ምንጊዜም እየተበዛ ነበር።
26173	በእብራይስጥ ትርጉም በ30 ዓመት ዔቦርን ወለደ፣ ከዚያም 403 ዓመት ኖረ፤ በሳምራዊውም በ130 ዓመት ኤቦርን ወለደ፣ ከዚያም 303 ዓመት ኖረ።
26174	ለምሳሌ 304፣ ወይንም 450 ሲጽፉ፣ 0 እዚህ ላይ የቁጥር አለመኖርንና ቦታ መያዝን ብቻ ያመላክታል።
26175	በ305 ዓም ንጉሥ ቆስጠንጢኖስ ከምሥራቁ ቄሣር ሊኪኒዩስ ጋራ የሚላኖ ዐዋጅ አውጥተው ነበር።
26176	ግብዣውን በመቀበል ከ30 ወንዶች እና 50 ሴቶች ጋር በመሆን ወርዳ በትልቅ ስነስርዓት ከፖርቹጋሎቹ ጋር ተቀላቀለች።
26177	የአሪዞና ሕግ-አውጪ ቅርንጫፍ የ30 ሰው ሴኔት እና የ60 ሰው ምክር-ቤት አለው።
26178	የሽግግሩ መንግስት ህግ አርቃቂ አካል (ሀገራዊ ባይቶ) 30 የሻዕቢያ ማዕከላዊ አካላትን እና 60 አዳዲስ አባላትን የያዘ ነበር።
26179	በፈርዖን ደን (3070-3054 ዓክልበ.) እና ቃዓ (3044-3037 ዓክልበ.) መቃብሮች ውስጥ፣ በተገኙት ማኅተሞች ላይ የ፩ኛው ሥርወ መንግሥት ፈርዖኖች ይዘርዝራል፦ በአንዱ ማኅተም ናርመር ፣ አሃ 1 ቴቲ ፣ ጀር ፣ ጀት ፣ ደን እና መርኒት ይዘረዘራሉ፣ በሌላውም ደን፣ አነጅብ ፣ ሰመርኸት እና ቃዓ ይዘረዘራሉ።
26180	በዚህ አቆጣጠር ፓርጦሎን 30 አመታት ከነገሠ በኋላ አረፈ፤ ሌሎቹ 9000 ሕዝብ ግን ከዚያ 270 ዓመታት በኋላ በቸነፈር ጠፉ።
26181	ኢሉዥን የሚዲያና ኮሙኒኬሽን ሥራዎች አዲስ መዝናኛን ከማስተዋወቁ በፊት በኢትዮጵያ የመጀመሪያ የነበረ እና በመረጃና ተግባቦት ቴክኖሎጂ ዙሪያ የሚያጠነጥን አይሲቲ የተሰኘ የ30 ደቂቃ ሳምንታዊ የሬዲዮ ፕሮግራም በአዲስ አበባ በዛሚ ኤፍ ኤም 90.7 ላይ የሚያቀርብ የነበረ ሲሆን በሬዲዮ ጣቢያው የስርጭት ስፋት ማነስ ምክንያት ፕሮግራሙን ላልተወሰነ ጊዜ አቋርጦታል።
26182	የቅርፊት ዛፍ እስከ 30m ድረስ ሊቆም ቻለ።
26183	ሳምሱ-ዲታና ለ31 ዓመታት የነገሠ ቢታወቅም፣ የባቢሎን (ካርንዱንያሽ) መጀመርያ ካሳውያን ነገሥታት ግን ስንት አመታት ያሕል እንደ ነገሡ በትክክል ስላልተገኘ፣ የባቢሎን ውድቀት አመት በትክክል ለመወሰን ለረጅም ጊዜ አልተቻለም ነበር።
26184	የቀመሩ መስራት ምስጢር 3 እውነታወችን ያዘለ ነው፡ 1ኛ፣ በነጥብ ቻርጅ ምክንያት የሚፈጠር ጉልበት መስክ ራዲያል አቅጣጫ ስላለው፣ ምንጊዜም ከተመረጠ መንገድ ጋር ያለው የ የጥላ ብዜቱ ዋጋ የሚኖረው በራዲየስ አቅጣጫ ነው።
26185	የምዕራብ-ጀርመናዊ ቋንቋዎች ቤተሠብ ከጀርመናዊ ቋንቋዎች ቤተሠብ 3 ክፍላት 1ዱ ነው።
26186	የናርመር መኳያ ሠሌዳ ሁለት ጎኖች - ፊትና ጀርባ የናርመር መኳያ ሠሌዳ ከጥንታዊ ግብጽ መጀመርያ ፈርዖን ወይም አምባ ገነን ከናርመር ዘመን (3100 ዓክልበ.
26187	የተሠራበት ዘመን 3100 ዓክልበ.
26188	በ3ቱ ዋና ፊደላት (ግሪክ፣ ላቲን፣ ቂርሎስ) 11ዱ ቅርጾች ለሁሉ የጋራ መሆናቸውን የሚያሳይ ካርታ አልፋቤት ማለት የዓለም ጽሕፈቶች ከተባሉት አምስት ዋና መደቦች አንዱ ነው።
26189	የግብጽኛ ሃይሮግሊፍ ጽሕፈት በ3110 ዓክልበ.
26190	የባቢሎን መጨረሻ ንጉሥ ሳምሱ-ዲታና ለ31 ዓመታት የነገሠ ቢታወቅም፣ የባቢሎን (ካርንዱንያሽ) መጀመርያ ካሳውያን ነገሥታት (እስከ 1 ካዳሽማን-ኤንሊል ድረስ፣ 1383-1368) ግን ስንት አመታት እንደ ነገሡ በትክክል ስላልተገኘ፣ የባቢሎን ውድቀት አመት በትክክል ለመወሰን ለረጅም ጊዜ አልተቻለም ነበር።
26191	ከ31 መንበሮቹ 16 ግሪክኛ ፣ 15 ሮማይስጥ ሲሆኑ ያስተማሯቸው ዘርፎች ሕግ ፣ ፍልስፍና ፣ ሕክምና ፣ ሥነ ቁጥር ፣ ጂዎሜትሪ ፣ ሥነ ፈለክ ፣ ሙዚቃ ፣ ንግግርን ማሣመር እና ሌሎች ነበሩ።
26192	በሰማያት ያለውንና በምድርም ያለውን ሁሉ ለእኛ ያገራልን ግልጽም ድብቅም ሲኾኑ የሞላላልን ጸጋዎቹንም ናቸው፦ 31፥20 አላህ *በሰማያት ያለውንና በምድርም ያለውን ሁሉ ለእናንተ ያገራላችሁ ጸጋዎቹንም ግልጽም ድብቅም ሲኾኑ የሞላላችሁ መኾኑን አታዩምን?
26193	ማርች 31 2007 የተለቀቀው መረጃ እንደሚያመለክተው ጉግል 12238 ሰራተኞች አሉት።
26194	ኖጋሌስ በ31°21'14" ሰሜን እና 110°56'21" ምዕራብ ይገኛል።
26195	የውግያው ሥፍራ ደግሞ የሚከራከር ጉዳይ ነው፤ 3 ዋና ሃሣቦችም አሉ፦ 1) በዥዎሉ ዙሪያ፤ 2) በያንሢንግ ዙሪያ፤ ወይም 3) በዩንቸንግ ዙሪያ ተፈጸመ።
26196	የናስ ጥቅም በጥንታዊ ግብጽ ከ3125 ዓክልበ.
26197	በአለም ደረጃ መጀመርያው የታወቁት የጽሑፍ ቅርሶች ከ3125 ዓክልበ.
26198	በአጠቃላይ እንደ ተለመደ ከ3125 እስከ 1200 ዓክልበ.
26199	በ313 ዓም በአዋጅ እሑድ ለሮማ ዜጎች ሁሉ ስለ ጣኦቱ አፖሎ የእረፍት ቀን እንዲሆንላቸው አዘዘ።
26200	አለቃ ታዬ እንደ ጻፈው ንግሥት ካሲዮኒ ሲላት በ3ኛ (13ኛ) ዓመትዋ የከነዓን ልጅ ሲኒ ልጆች ወደ ኩሽ ገቡ፤ እነዚህም የሻንቅላ ጎሣ ወላጆች እንደ ነበሩ ይለናል።
26201	እንደተባለው ታቦት ብሎ መጥራት ካላስፈለገ በኤርምያስ 31፥34፤ ደግሞ “እያንዳንዱ ሰው ባልንጀራውን፣ እያንዳንዱም ወንድሙን፦ እግዚአብሔርን ዕወቅ ብሎ አያስተምርም” ተብሎ ስለተጻፈ እንግዲህ ሰው ሁሉ በየዘመኑ እግዚአብሔርን እንዲያውቅ ማስተማር አያስፈልግም ማለት ነዋ!
26202	ደንበኛ እርካብ በእርግጥ ከሥነ ቅርስ ምስሎች የታወቀው በቻይና ከ314 ዓ.ም. ነው።
26203	የፓይን እርግጠኛ ዋጋ ማወቅ ባይቻለም ከ 3.141593 እንደሚጠጋ ግን በሂሳብ ስሌት የተደረሰበት ጉዳይ ነው።
26204	የፌደራል የሥነምግባር እና የፀረ-ሙስና ኮሚሽን እስከ መጋቢት ፴ ቀን ፳፻፬ ዓ.ም. ድረስ 315 ሠራተኞች ያሉት ሲሆን ከዚህ ውስጥ 101 ሴቶች ናቸው።
26205	አዲስ ዘመን በአሁኑ ጊዜ ከ ፵ በላይ ጋዜጠኞች ያሉት ሲሆን የጋዜጣው መጠን ‘መካከለኛ’ /በርሊነር/ (31.5 cm × 47 cm (12.4 in × 18.5 in) ) ሆኖ የፊትና ጀርባ ገፆችን በሙሉ ቀለም ያቀርባል።
26206	ዮሐንስ 3:16 እግዚአብሔር አንድያ ልጁን እስኪሰጥ ድረስ ዓለሙን እንዲሁ ወዶአልና።
26207	ይህ የግዕዝ መክተቢያ ፕሮግራም እንደ ሞዴት እራሱን የቻለ ሳይሆን በዊንዶውስ 3.1 ማይክሮሶፍት ወርድ 6 ውስጥ እንዲሠራ በዶ/ር ኣበራ ሞላ የቀረበ ሁለተኛ የግዕዝ መክተቢያ ነው።
26208	እንዲሁም በነዚህ 3 ዋና ክፍሎች ውስጥ ለኖህ 16 ልጅ-ልጆች 16 ርስቶች ተሰጡ።
26209	ኮላ ኡዋይስ ከ316 እስከ 320 ዓም ድረስ የአየርላንድ ከፍተኛ ንጉሥ ነበር።
26210	በ317 ዓ.ም. ቆስጠንጢኖስ የኒቂያ ጉባኤ ጠሩ።
26211	በ317 ዓም ለክርስትና የንቅያ ጉባኤ የጠራው ነበር።
26212	በኋላ በ317 ዓም እርሱ የንቅያ ጉባኤ ጠራ፣ በዚህ ጉባኤ በዚያን ጊዜ በዕብራይስጥ የተገኙት ጸሐፍት ብቻ (አዋልድ መጻሕፍት ሳይሆኑ) በብሉይ ኪዳን እንዲቀበሉ ተስማሙ።
26213	አውሳብዮስ (317 ዓ.ም. ጽፎ) ካስቶርን (150 ዓክልበ.
26214	እርሱ ሊያድነን ፈቃዱ ባይሆን እንኳ አማልክትህን እንደማናመልክና ላቆምኸው የወርቅ ምስል እንደማንሰግድ ዕወቅ በማለት ቈራጥነታቸውንና ታማኝነታቸውን ለእግዚአብሔር ገለጹ(ዳን 3፡17-18)፡፡ ታማኝነታቸውና ከእግዚአብሔር የተደረገላቸውን ጥበቃ ንጉሡን ጭምር ያስደነቀ እንደነበር ሲገልጽ አስረን በሚነደው የእሳት ነበልባል ውስጥ የጣልናቸው ሰዎች ሦስት ብቻ አልነበሩምን?
26215	የክልሉ የመሬት ስፋት 31,788 ካሬ ኪሎሜትር ሲሆን የሕዝብ ብዛቱ ደግሞ 606,500 ነው።
26216	በ318 ዓም ግን የአሪዩስ ትምህርት ወይም አሪያኒስም ተስፋፍቶ ነበር፤ አሪዩስም እንዳስተማረ ኢየሱስ ክርስቶስ ወይም ወልድ ከእግዚአብሔር አብ በታች የተለየና የተፈጠረ አምላክ እንደ ነበር አለ፣ እንጂ ሥላሴን አላስተማረም።
26217	ከዚህ በኋላ ግን አብርሃም ሰምቶ ከ318 ሎሌዎቹ ጋር ተነሥቶ እነኮሎዶጎምርን አሸነፋቸው፣ ሎጥንም ነጻ አደረገው።
26218	ሰለዚህ አብራም በሰማው ጊዜ፣ 318 ሎሌዎቹን አሠለፈና እስከ ዳን (በስሜን ከነዓን ) ድረስ ተከተላቸው።
26219	ልጁን 3 አመነምሃት እንደ ጋርዮሽ ፈርዖን አስነሣው፤ በ1859 ዓክልበ.
26220	በኻኻውሬ 3 ሰኑስረት ዘመነ መንግሥት በ1879 ዓክልበ.
26221	ዕብራውያን በጌሤም እየኖሩ የግብጽ ፈርዖን 3 ሰኑስረት በ1884 ዓክልበ.
26222	ልጁን 3 ሰኑስረት እንደ ጋርዮሽ ፈርዖን አስነሣው፤ በ1888 ዓክልበ.
26223	የሰበክ-ኹ ጽላት የሰበክ-ኹ ጽላት ከጥንታዊ ግብጽ መካከለኛው መንግሥት ከ3 ሰኑስረት ዘመን በ1893 ዓ.ም. የተገኘ ቅርስ ነው አሁን የሚታየው በማንቸስትር ሙዚየም በኢንግላንድ ነው።
26224	በፍጹም አታይም፦ 3፥191 እነርሱም እነዚያ ቆመው፣ ተቀምጠውም፣ በጎኖቻቸው ተጋድመውም አላህን የሚያወሱ *በሰማያትና በምድር አፈጣጠርም የሚያስተነትኑ*፡- «ጌታችን ሆይ!
26225	ሪቻርድ ፓንክኽርስት ዶክተር ሪቻርድ ፐንክኸርስት ዲሴምበር 3፣ 1927 እ.ኤ.አ. ከእንግሊዛዊቷ እናታቸው ሲልቪያ ፓንክኸርስትና ጣሊያናዊ አባታቸው ሲልቮ ኮሮ ተወለዱ።
26226	ሊያ ከበደ የተወለደችው በኢትዮጵያ ውስጥ በዋና ከተማዋ አዲስ አበባ እ.አ.አ. ጃንዌሪ 3፣ 1978 ነው።
26227	አ.አ. ጃንዌሪ 3፣ 1978 ሲሆን ታዋቂ ኢትዮጵያዊ ሡፐር ሞዴል፣ ተዋናይት፣ የልብስ ዲዛይነር እንዲሁም የአለም የጤና ድርጅት በእናቶች፣ አዲስ በሚወለዱ ህፃናት እና የሕፃናት ጤና ጥበቃ አምባሳደር ናት፡፡ ሊያ Vogue በተባለ የአሜሪካ የፋሽን መፅሔት ላይ ሁለት ጊዜ የውጭ ሽፋን ላይ በዋናነት በመውጣት ትታወቃለች።
26228	በ32 ዓ.ም. ሮማውያን ያዙትና ስሙን ሳላ አሉት።
26229	ወደ አንደኛ ፎቅ ለመውጣት 32 ደረጃዎች አሉ።
26230	በዚህ ዕትም ሌላ ስሙ «ኤሉስ» ወይም «ኢሉስ» ይባላል፤ በዘመኑ 32ኛው ዓመት አባቱን ኤፒገዩስን ወይም አውቶክጦንን «በኋላም ኡራኖስን ያሉትን» ሰለበው፣ ገደለውና እንደ አምላክ አደረገው።
26231	ከዚያም በላይ 32 የተመድ አባላት ለእስራኤል ምንም ተቀባይነት አይሰጡም።
26232	አቶማዊ ቁጥሩም 32 ነው።
26233	የአዋሣ የአባያ፣ ጫሞ፣ጨው ባህርና ቱርካና የመሳሰሉ ኃይቆች ኦሞ፣ጐጀብና ብላቴ ወንዞች ባለቤትና ከገናሌ-ዳዋ ከባሮ-አኮቦ፣ ከኦሞ-ግቤ፣ በአጠቃላይ 32% የሚደርሱ ተፋሰሶችንም ይጋራል።
26234	ከእነዚህም ዋናዎቹ ቍልፎች የኣሏቸው 32 ምልክቶች ናቸው።
26235	ኡቦ በስዊድን አፈ ታሪክ የማጎግ 3ኛው ልጅ፣ የስዊድን 2ኛው ንጉሥ፣ እና የኡፕሳላ ከተማ መሥራች ነበረ።
26236	በጨለማ ዘመን የተቀበረው የሄራኮንፖሊስ (3ኛው) እና ኤድፉ (2ኛው) ኖሞች ገዢ አንቅቲፊ በመቃብሩ ጽሑፍ አንድ የድሮ ንጉሥ «ካ-ነፈር-ሬ» ይጠቅሳል።
26237	ድግግም ከተፈቀደ ግን በ3 አይነት ሰዎቹን መቅጠር ይቻላል፣ ማለት ሁለቱንም ስራ ለአንዱ በመስጠት (2 መንገድ)፣ ወይንም አንዱን ስራ ላንዱ ሌላኛውን ለሌላው።
26238	በአጠቃላይ 3 ቢሮዎች እና 2 ግለሰቦች የስልክ አገልግሎት ተጠቃሚ ነበሩ።
26239	በዚህ መጽሐፍ ውስጥ 320 የኦሮምኛ ቃላት፣ ትርጕማቸውና እና አገባባቸው ተዘርዝረው ይገኛሉ።
26240	በሮማይስጥ ግን፣ በአንዳንድ መዝገቦች ዘንድ፣ የሮሜ ኬንሶርና አምባገነን አፒዩስ ክላውዲዩስ ካይኩስ በ320 ዓክልበ.
26241	በአንዳንድ መዝግቦች ዘንድ፣ የሮሜ ኬንሶርና አምባገነን አፒዩስ ክላውዲዩስ ካይኩስ በ320 ዓክልበ.
26242	በግምት ከዛሬ 3200 አመት በፊት እንደኖረ (ማለት ከክርስቶስ ልደት በፊት በ13ኛው ክፍለ ዘመን) ይተመናል።
26243	ሙይረዳቅ ቲረቅ ከ320 እስከ 343 ዓም ያሕል ድረስ የ አየርላንድ ከፍተኛ ንጉሥ ነበር።
26244	የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 3 ሚሊዮን ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 2,074,300 ሆኖ ይገመታል።
26245	የአሦር ነገሥታት ዝርዝር ለ32 ዓመታት እንደ ገዛ ሲል፣ ከዘመኑ ቅርሶች 12 ያህል የሊሙ ዓመት ስሞች ታውቀዋል።
26246	የሕዝብ ስርጭት 321.2 በ1 ካሬ ኪ.ሜ. ነው።
26247	አኪቫ በን ዮሴፍ (32-129 ዓ.ም. ግድም) የአይሁድ ዋና ረቢ ነበረ።
26248	በአራማያው የመዝገቦች ዋሻ ዘንድ፤ ራግው በ32 ዓመት ሴሮሕን ወልዶ፣ እድሜው 130 ሲሆን ናምሩድ ነገሠ።
26249	በአረብኛው ኪታብ አል-ማጋል (ከቄሌምንጦስ ሥነ ጽሑፍ መካከል) ዘንድ፣ ራግው ሴሮሕን ሲወልድ ዕድሜው 32 ነበር፤ የራግውም ዕድሜ 163 ሲሆን ናምሩድ ነገሠ።
26250	በመጽሐፈ ኩፋሌ 32:18 መሠረት፣ ዮሴፍ በግብጽ በሞተበት ወቅት (1827 ዓክልበ.) ዕብራውያን የወንድሞቹን ሬሳዎች ወደ ከነዓን አድርሰው ብዙዎችም ወደ ግብጽ ተመልሰው ጥቂቶቹ ግን ከነሙሴ አባት ዕብራን በኬብሮን ቀሩ።
26251	የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 3,222,000 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 2,767,900 ሆኖ ይገመታል።
26252	በመደበኛው ዕብራይስጥ ትርጉም ግን፣ ራግው ሴሮሕን የወለደው ዕድሜው 32 ዓመት ነበር፤ ስለዚህ በጠቅላላ 239 ዓመታት መኖሩ ነው።
26253	ቤተመንግሥቱ 32 ሜትር ቁመት እና 25 ሜትር በ25 ሜትር የሆነ የጎንና ጎን ርዝመት አለው።
26254	ሆኖም እስክንድር በ323 ዓ.ዓ. ባቢሎን ውስጥ በመሞቱ ፈላስፋው ጉዳት አልደረሰበትም ነበር።
26255	በኋለኛውም ንጉሥ በ3ኛ ጎርዲያኖስ ዘመን በ235 ዓ.ም. ፊልጶስ የዘበኞች አለቃ ሆነ።
26256	የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 3,247,000 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 747,300 ሆኖ ይገመታል።
26257	ይህ ጽሑፍ ከ3 ቅጂዎች ሲታወቅ፣ ከ2 ሳርጎን አስቀድሞ (ወይም እስከ 730 ዓክልበ.
26258	በ329 ዓም ትንሽ ሊሞት ሲል በክርስትና ተጠመቀ።
26259	ይህ የሆነበት ምክንያት የሮሜ መንግሥት ቄሣር አውግስጦስ በ33 ዓክልበ.
26260	ስዕል 3ሀ - ከስዕል3 ጋር አንድ አይነት ሲሆን ነገር ግን ክብደቱን አንሺው ጉልበት ወደ ታች ያመለክታል።
26261	ከሕንዳዊ ላሳናት 3 ምልክቶች ወደ ዘመናዊ «3» የደረሱ ለውጦች።
26262	በአማርና ደብዳቤዎች መካከል 3 ደብዳቤዎች ለግብጽ ፈርዖን ለ3 አመንሖተፕ እንደ ጻፈ ይታወቃል።
26263	በ330 ዓመተ ዓለም አካባቢ በአካባቢው አግዱር የተባለ ንጉሥ ነግሶ እንደነበር ለምሳሌነት ማስቀመጥ ይገባል።
26264	የማጋዳ ገዦች ከዚያ ወይም ቡዲስም ወይም ጃይኒስም እንደ ደገፉ ግልጽ ባይሆንም፣ በሚከተለው ማውርያ መንግሥት ንጉሦቹ መጀመርያ (ከ330 ዓክልበ.
26265	አሪስጣጣሊስ በ330 አክልበ.
26266	በእስጅንደር ዘመን (ክ.በ. 330) ግሪኮች ይህን አገር ደረሱና አንዳንድ ሊቃውንት ከጥንታዊ ግሪክ ደግሞ የወረዱ ቃላት አሉ ብለው ይገመታሉ።
26267	የክልሉ ስፋት 33,016 ካሬ ኪሎሜትር ሲሆን የሕዝብ ብዛቱ ደግሞ 450 ሺህ ነው።
26268	ከግብጽ 330 ፈርዖኖች፣ 18ቱ ኢትዮጵያውያን (ማለት የኩሽ ፈርዖኖች) ነበሩ ብሎ ጻፈ።
26269	ከግብጽ 330 ፈርዖኖች፣ 18ቱ ኢትዮጵያውያን (ማለት የኩሽ ፈርዖኖች ወይም የግብጽ 25ኛው ሥርወ መንግሥት) እንደነበሩም ጽፏል።
26270	እስክንድርያ ወይንም አሌክስዳንድርያ በ331 ዓክልበ.
26271	ክሊፍተን በ33°2'26" ሰሜን ኬክሮስ እና 109°18'3" ምዕራብ ትገኛለች።
26272	ፍሎረንስ በ33°2'32" ሰሜን እና 111°23'4" ምዕራብ ይገኛል።
26273	ግሎብ በ33°23'59" ሰሜን ኬክሮስ እና 110°46'54" ምዕራብ ኬንትሮስ ይገኛል።
26274	ወይም በ3325 ዓክልበ.
26275	በሮሜ ቄሣር ክላውዴዎስ ዘመን (33-46 ዓም) ኖሪኩም በይፋ የሮሜ መንግሥት ክፍላገር ሆነ።
26276	ይሄውም ከአዲስ አበባ 335 ኪሎሜትር መሆኑ ነው።
26277	በሌቦር ጋባላ አቆጣጠር ዘንድ (በኋለኞቹ ቅጂዎች) ጋይደሎች አይርላንድን የወረሩት በታላቁ አሌክሳንድር ዘመን በ336 ዓክልበ.
26278	ስሙ በእብራይስጥ ማሶሬታዊ ትርጉም ባይገኝም በግሪክ፣ በኩፋሌና በሉቃስ 3፡36 ( የኢየሱስ ትውልድ መጽሐፍ) ይገኛል።
26279	እንዲሁም የአርያኖች ንጉሥ ቆንስጣንጢኖስ (337-361) የላከው «ለተወደዱት ሁለት ወንድሞቼ ዒዛና እና ሳይዛና፡ የአክሱም ነገስታት» በማለት የሚጀምረው ታሪካዊ ደብዳቤ ስለ ፍሬምናጦስ ጵጵስና እና ዕውቅና ጉዳይ በሚመለከት ግለስቡን ወደ እስክንድርያ ፓትርያርክ አትናቴዎስ ዘንድ እንዲልኩት የሚጠይቀው ይህ ደብዳቤ እንደ ተጨማሪ መረጃ የሚያገለግል ስነድ ነው።
26280	በ339 ክ.በ. የመቄዶን ንጉሥ ታላቁ እስክንድር ከፋርስ መንግሥት ጋር ሱሳን አሸነፈው።
26281	ይህ ምርጫዋ የተሳካ ነበር ምክንያቱም ሰርጸ ድንግል ለ34 አመት ሲገዛ አገሪቱን በመከላከል ወደ ሰላም አሸጋግሯል።
26282	አቶማዊ ቁጥሩም 34 ነው።
26283	ካስቶርን የጠቀሱት ጸሐፊዎች 34 ዓመት እንደ ነገሠ ይላሉ።
26284	ነገ ፣ ከ 3 — 4 ሰዓት ባለው ጊዜ ውስጥ አደርሳለሁ።
26285	ከሳቸው በኋላ የመንግሥት አንደኛ ዘርፍ የሆነ የሕግ አማካሪ ቤት ወደፊት ሌላ ፕሬዚዳንት እንደሱ 3 ወይም 4 ዘመናት እንዳይቀብል አንፈልግም የሚል ድምጽ አሰሙ።
26286	ለምሳሌ የሚከተለውን 3-በ-4 ማትሪክስ እንመልከት፡ : በደምብ ላስተዋለው ሰው እያንዳንዱ የማትሪክሱ አባል ያለበት ረድፍ ቁጥር ላይ የአምድ ቁጥሩ ሲቀነስ ነው።
26287	ከተገኙትም የአመት ስሞች የተነሣ ከ3 ወይም 4 አመት በላይ እንዳልነገሠ ይመስላል።
26288	በ340 ዓ.ም. መጀመርያ ኤጲስ ቆፖሱን ትሪፊሊዮስን ባገኘው ጊዜ ስሙ ሌድሪ ወይም ሌፍኩሲያ ተባለ።
26289	እንዲሁም በታላቁ እስክንድር ዘመን (340 ዓክልበ ያሕል) የኢየሩሳሌም ቄሳውንት ከትንቢተ ዳንኤል ስለ ጠቀሱ እስክንድር ከተማቸውን አልፈረሰም የሚል ታሪክ በፍላቪዩስ ዮሴፉስ (100 ዓም ግድም) ጽሑፍ ውስጥ ይገኛል።
26290	በዚያን ጊዜ በአውሮጳውያን አቆጣጠር ስቅለት በ34 እ.ኤ.አ. (26 ዓም) እንደ ሆነ ይታመን ነበር።
26291	በዕብራይስጥ የወለደበት ዕድሜ 34 ዓመት ነው፤ በሳምራዊውም ትርጉም ከዚያ ለ270 ዓመታት ኖረ፣ በግሪኩም ከዚያ ለ370 ዓመታት ኖረ።
26292	የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 3-4 ሚሊዮን ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 2,940,911 ሆኖ ይገመታል።
26293	ከዚህ በኋላ ከዜኖክራቴስ ጋር በመሆን ትንሹ እስያን በመጎብኘት ስለአካባቢው አትክልትና እንሣት ምርምር ቢያደርግም በካከሉ የመቄዶንያው ንጉስ ዳግማዊ ፊሊጶስ ልጅን ታላቁ እስክንድርን እንዲያስተምር በ343 ዓ.ዓ. ግብዣ አደርገለት።
26294	ሴንት ጆንሰ በ 34°307" ሰሜን ኬክሮስ እና 109°22'18" ምዕራብ ኬንትሮስ ትገኛለች።
26295	ካይልባድ ከ343 እስከ 344 ዓም ያሕል ድረስ የ አየርላንድ ከፍተኛ ንጉሥ ነበር።
26296	ማህፉዝ ለረጅም ዘመን በመንግስት መስሪያቤቶች ውስጥ ያገለገል ሲሆን በስነ-ጽሁፉም ዘርፍ 34 ወጥ ልብ-ወለዶች፣ ከ350 የሚዘሉ አጫጭር ታሪኮች፣ ከደርዘን በላይ የሲኒማ ድርሰቶች፣ እና አምስት ተውኔቶችን አበርክቷል።
26297	ከ343 እስከ 94 ዓክልበ.
26298	ከነዚያ በኋላ በተናጋሪዎች ብዛት አፍሪካንስ 3ኛው፣ ስሜን ሶጦ 4ኛው፣ እንግሊዝኛም 5ኛው፣ ጿና 6ኛው፣ ደቡብ ሶጦ 7ኛው፣ ጾንጋ 8ኛው፣ ሷቲ 9ኛው፣ ቬንዳ 10ኛው፣ ንዴቤሌም 11ኛው ነው።
26299	በዚህ ዘመን ህይወት ያለው ነገር ለመፈጠሩ የተገኙ መረጃዎች አነስተኛ ቢሆኑም በምዕራብ አውስትራሊያ 3.46 ቢሊዮን አመታት ያስቆጠረ ህዋስ ወይም ባክቴሪያ ተገኝቷል።
26300	እንዲሁም በ3ኛ ባሮክ መሠረት እስከ 463 ክንድ (212 ሜትር) ድረስ መሆኑን ሲነግረን ይህ ቁመት እስከ ዘመናዊው ( 1881 ዓ.ም.) አይፈል ግንብ ድረስ አልተበለጠም።
26301	አሪስጣጣሊስ ፕላቶ በ347ዓ.
26302	ዓ. እስከ 348 ዓ.ዓ. ነበር።
26303	በሌላ ገለልተኛ ትምና ደግሞ የ34,868 ሰው መኖሪያ ተደርጎ ተገምቷል።
26304	የደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል በኢትዮጵያ ካርታ ውስጥ ከ34° 88′ እስከ 39°14′ ምሥራቅ ኬንትሮስና ከ4°43′ እስከ 8° 58′ ሰሜን ኬክሮስ መካከል ይገኛል።
26305	ድረስ የሮሜ መንግሥት በይፋ ሬፑብሊክ ሲሆን በ35 ዓክልበ.
26306	መራዊ ከባህር ዳር 35ኪ.
26307	ጎጃም በሰሜን ምራብ ኢትዮጵያ የሚገኝና በአባይ ወንዝ ተከቦ የሚገኝ ባህር ዳርን ፍኖተ ሰላምን አገው ምድርን መተከልን ፓዊ ቆላ-ደጋዳሞትን፣ አቸፈርን ደብረ ማርቆስን ሞጣና ብቸና አውርጃዎች እና በነዚ ውስጥም ከ 35 በላይ ወረዳዎችን ይዞ የሚገኝ የራሱ ስርዎ መንግስት የነበረው ከፍለ-ሃገር ነው።
26308	ቀዓትም በኔ 35ኛው ዓመት፣ ወደ ምሥራቅ (ግብጽን ሳይገቡ)፣ ተወለደ።
26309	አቶማዊ ቁጥሩም 35 ነው።
26310	ካስቶር ዘሩድን የሚጠቅሱት ጸሃፊዎች ጄሮምና አውሳብዮስ እንደሚሉ፣ ፎርባስ የአርጎስ ንጉሥ ሆኖ በአገሩ ለ35 ዓመታት ነገሠ፣ የክሪያሶስ ተከታይና ልጅ ይባላል።
26311	ሮማውያን ከ35 ዓም ጀምሮ ታላቅ ብሪታንያን ደሴት ከደቡብ ወረሩ፤ ብዙ ብሔሮችም ተሸንፈው ወደ ሮሜ መንግሥት አስተዳደር ተጨመሩ።
26312	አርባዕቱ እንስሳ (አራቱ እንስሳ)፡ በሰሜን ወሎ (የድሮው አንጎት)) የሚገኝ፣ እንደ ላሊበላ አብያተ ክርስቲያናት ከአለት ፍልፍል የተሰራ፣ ነገር ግን ከላሊበላ 35ኪሎ ሜትር ርቆ የሚገኝ የሚገኝ ቤተ ክርስቲያን ነው።
26313	የፍሬው ይዘት ከላይ ለስላሳና ሙሽሽ የሚል ሲሆን መሃሉ ላይ ግን የማይቆረጠም፣ ምናልባትም ያጠቃላይ ፍሬውን 3/5ኛ የያዘ ፍሬ አለ።
26314	የዩጋንዳ የትምህርት ስርዐት የሰባት ዓመት መጀመሪያ ደረጃ ትምህርት፣ ስድስት ዓመት ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት እና ከ3 እስከ 5 ዓመት ከሁለተኛ ደረጃ በኃላ ትምህርት ያጠቃልላል።
26315	በ350 ዓ.ም. ገዳማ ትምህርተ ዓዳይ በጽርዕ (የሶርያ ቋንቋ) ታተመ።
26316	ብዙ ጊዜ ከ350 ያላነሱ ዝንጀሮወች አንድ ላይ ይኖራሉ።
26317	ግድም - የኮሳላ ገዥና የጎታማ ቡዳ ተከታይ * ፓኒኒ 350 ዓክልበ.
26318	ሆኖም ከፕሊኒና ከአዌኑስ (350 ዓ.ም. ግድም) ጥቅሶች በቀር፣ ስለ ሒሚልኮን ጉዞ ምንም መረጃ አሁን አይኖርም።
26319	በፓርኩ ውስጥ ከ350 በላይ ዝርያ ያላቸው ዓእዋፋት ሲኖሩ የተለያዩ አይነት የዱር እንሣትም መገኛ ነው።
26320	የግሪክ ፈላስፋ አሪስጣጣሊስ በ350 ዓክልበ.
26321	የአሣ አጥማጆች ወደብ ኛ ትራንግ በደቡብ ቬትናም የሚገኝ ከተማ ሲሆን 350,000 ሰዎች ያህል አሁን ይገኙበታል።
26322	በጽርዕ የተጻፈው በዓተ መዛግብት (350 ዓ.ም.) ስለ ናምሩድ ተመሳሳይ ታሪክ አለው፤ ነገር ግን ናምሩድ ኒሲቢስን፣ ኤደሣንና ካራንን የሠራው የ ራግው ዕድሜ 50 አመት ሲሆን ነው፤ የናምሩድም ዘመን የጀመረው የራግው ዕድሜ 130 በሆነበት ወቅት ይባላል።
26323	ኪታብ አል-ማጋል የተባለው ጥንታዊ አረብኛ መጽሐፍ (ከ'ቄሌምንጦስ መጻሕፍት' መሃል)፣ በጽርዕ የተጻፈው መጽሐፍ የመዝገቦች ዋሻ (350 ዓ.ም. ገዳማ) እና የእስክንድርያ ግሪክ ኦርቶዶክስ አቡነ ዩቲኪዮስ (920 ዓ.ም. ገደማ) ሁሉ ሲስማሙ የኖህን ሚስት ሃይኬል ይሏታል፤ እርስዋም የናሙስ ልጅ፣ ናሙስም የሄኖክ ሴት ልጅ፣ ይህም ሄኖክ የማቱሳላ ወንድም እንደ ነበሩ ይላሉ።
26324	አንድ ሰው አንድ ወይም ሁለት ኢንፌክሽኖች ሲኖሩበት እና በጣም ዝቅያለ የሲዲፎር ሴል ቁጥር 350 cells/mm3 ወይም በታች ሲሆን እና የቫይረሱ ብዛት (viral load) ከ 1,000 copies/mL በላይ ከሆነ የኤድስ ደረጃ ላይ ደረሰ ሊባል ይችላል።
26325	የተረፉት 35 ቃላት ወይም 17% የመጡ ከሮማይስጥ ሲሆን፣ ከሮማይስጥ አዲስ ትርጉም ተሰጡ።
26326	በጠቅላላ ለ35 ዓመታት (ምናልባት 1770-1735 ዓክልበ.) እንደ ነገሠ ይጻፋል።
26327	ኢትዮጵያን ስለ ድንበሩ ለማሳመን 3 አመትና 5ሚሊዮን ሊሬ ፈጅቶባቸው ግንቦት 1900 ላይ ያሰቡት ሊሳካላቸው ቻለ።
26328	ከአፍጋኒስታን ኗሪዎች በ35 ከመቶ ወይም 22 ሚሊዮን ገደማ ሰዎች እንደሚናገር ይገመታል።
26329	የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 35,327,000 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 12,790,000 ሆኖ ይገመታል።
26330	ለጥቂት ጊዜ ከ353 እስከ 355 ዓ.ም. ድረስ የሮማ ንጉሥ ዩሊያኖስ ከሐዲ መንግሥቱን ወደ ድሮ አረመኔ እምነት መለሠው።
26331	የሕዝብ ስርጭት 353.5 በ1 ካሬ ኪ.ሜ. ነው።
26332	ክሮኒኮን ስኮቶሩም ግን ተከታዩ ክሪቨን ማክ ፊዳግ በ354 ዓም ያደርጋል።
26333	ክሪቨን ማክ ፊዳግ ከ354 እስከ 370 ዓም ድረስ የአየርላንድ ከፍተኛ ንጉሥ ነበር።
26334	ከ35 እስከ 45 ዲግሪ ሴንቲግሬድ መካከል ሙቀት ሲታደግ የበለጠውን ቀለም ያስገኛል።
26335	በ355 ዓ.ም. የምድር መንቀጥቀጥ ከተማውን አጠፋ።
26336	ሦስት የአዋን ነገሥታት በሱመር ለ356 ዓመታት እንደ ነገሡ ሲል ይህ ቁጥር ግን ሊታመን አይችልም፤ ከዚህ በላይ የነገሥታቱ ስሞች ከጽላቶቹ ጠፍተው አልተገኙም።
26337	ዋና ከተማዋ አልጂርዝ ሲሆን የ፳፻፫ ዓ.ም. ሕዝብ ብዛቷ ወደ 35.7 ሚሊዮን ይገመታል።
26338	በተለምዶ የ3ሺ ዓመት ታሪክ እየተባለ የቆየው የኢትዮጵያ ታሪክም በዚህ መጥሃፍ ተሽሮ የ 5ሺ8መቶ ዓመት ታሪክ ያላት አገር መሆኑዋ ተረጋግጦበታል።
26339	የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 3,582,000 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 3,456,100 ሆኖ ይገመታል።
26340	አቶማዊ ቁጥሩም 36 ነው።
26341	ከፈርዖኑ ጋራ 36 ሎሌዎች አብረው ተቀበሩ (መስዋዕት ሆነው)።
26342	ይህ ውድድር በ3.6 ሚሊዮን ሰዎች በመታየቱ እስከ ዛሬ ድረስ በብዙ ተመልካቾች አንፃር ሬከርዱን ይዟል።
26343	የመሬት ቅርፊት በውቅያኖሶች ስር ያለው ውፍረት ከአምስት ሺህ ሜትር ( 3 ማይል) እስከ አስር ሽህ ሜትር ( 6 ማይል ) ነው።
26344	በሰርቲፊኬት ኦፍ ዲፖዚት የተቀመጠ ገንዘብ ለተውሰነ ጊዜ (3 ወር፣ ወይንም 6ወር.
26345	የአዞ አይን 360 ዲግሪ ማየት ይችላል።
26346	የተወካዮች ምክር ቤት 360 መቀመጫዎች ሲኖሩት የእያንዳንዱ ክልል ወካዮች በሕዝብ ብዛት ነው የሚወሰነው።
26347	የዘመናቸው ልክ በ«ሣር» (3600) እና «ነር» (600) ቁጥር ይሠጣል።
26348	ማጠቃለያ ነብያችን"ﷺ" ወደ መካ ሲገቡ በካዕባህ የሚመለኩ 360 ጣዖታትን ሰባብረዋል፤ ያስቀሩት አንድም ጣዖት የለም፤ አል-ሐጀሩል አስወድ ከ 360 ጣዖታት መካከል ነበር የሚለው ዲስኩር የሚሽነሪዎች ቅጥፈት እንጂ የታሪክ ሆነ የሥነ-ቅርስ መረጃ የለም፤ ሐጀሩል አስወድ መጉዳትንና መጥቀምን የማይችልና የአላህን ቤት መዞር የሚጀመርበት መነሻ ነጥብ እንጂ አምልኮ የሚቀበል አይደለም።
26349	በዚህ ወቅት፣ ፪ ትላላቅ ክፍላገራት፣ ፳፪ ትንንሽ ክፍላገራትና 3,624 መንደሮች በታልሙን መንግሥት ተቆጠሩ።
26350	በዓማርኛ በ36 መርገጫዎች ተጽፎ 24 ስፍራዎች ይወስዳል።
26351	በሌላ ገለልተኛ ትምና ደግሞ የ36,268 ሰው መኖሪያ ተደርጎ ተገምቷል።
26352	የኢትዮጵያ መጽሓፍ ቅዱስ ውስጥ መጽሓፈ ሄኖክ ምዕራፍ ፲፰ ቍጥር ፲፩ ስለ 364 የዓመት ቀናት ይናገራል።
26353	ጽሑፉ አሁን ጠፍቷልና ይዘቱ በፍጹም አይታወቅም፤ የ365 አትክልት ጥቅም በሦስት ክፍሎች እንደ ገለጸ ይታወቃል።
26354	አውሳብዮስ፣ ኦኖማስቲኮን 365. ስለዚህ ሄሌና ያመለከተችው ኮረብታ በእውኑ ጎልጎታ መሆኑ አጠያያቂ ሆኗል።
26355	የአዲሱ ካሌንደር መነሻ ምክንያት የጁሊያን ካሌንደር በአንድ አመት ውስጥ 365.25 ቀንናቶች አሉ ብሎ ያስቀመጠው እምነቱ በ11 ደቂቃወች ከዕውነተኛው የአመት ርዝመት አንሶ መገኘቱ ነበር።
26356	ይህም ሶስት መቶ ስልሳ አምስት ቀን እና ስድስት ሰዓት ያህል (365.25 ቀናት እያንዳንዳቸው የ86,400 ሰከንድ ርዝመት ያላቸው) ነው።
26357	ድረስ ፣ አሦራዊው የዓመት መቆጣጠሪያ ጨረቃዊ ዓመት ስለ ነበር፣ ዓመቱ 365 ቀኖች ሳይሆን 354 ቀኖች ብቻ ነበሩበት።
26358	ከአድስ አበባ በ365 ኪ.ሜ እና ከሃዋሳ 90 ኪ.ሜ በአ.
26359	ቦድብካድ በአይርላንድ አፈ ታሪክ ምናልባት በ366 ግድም የአየርላንድ ከፍተኛ ነጉሥ ነበር።
26360	ሎጋይረ ሎርክ በአይርላንድ አፈ ታሪክ ከ366 እስከ 364 ዓክልበ.
26361	በሽታው ከሰሀራ በታች ባሉ በተወሰኑ የአፍሪካ አገራት ይከሰታል፣ በ36 ሀገራት ውስጥ የሚገኙ 70 ሚሊዮን የሚጠጉ ሰዎች በአደጋ ላይ ናቸው።
26362	በኋላ ጣልያን ኢትዮጲያን እንዲያስተዳድር በሾመችው ግራዚያኒ ላይ የመግደል ሙከራ ከተደረገ በኋላ አብዲሳ አጋ እና ሌሎች 37 የሚሆኑ የቁም እስረኞች ተጠርጣሪ ተብለው በከባድ ስቃይ እስር ቤት ከቆዩ በኋላ በወቅቱ የጣልያን ግዛት በነበረችው በሶማሊያ በኩል ወደ ጣልያን ተወስዶ በሲሲሊ ደሴት በሚገኝ እስር ቤት እስረኛ ተደረገ።
26363	በሌሎቹ ምንጮች አብዛኞቹ 37 አመታት እንደ ገዛ ይላሉ።
26364	በተጨማሪ በኦሪት ዘፍጥረት 3፡7 ዘንድ አዳምና ሕይዋን ከበለስ ቅጠል ልብስ ሠሩላቸው።
26365	በአንጻሩ፣ እንደ ዩኔስኮ ጥናት፣ ኢትዮጵያ ውስጥ ወደ 3.7 ሚሊዮን ሄክታር የሚጠጋ መሬት ለመስኖ እርሻ ሊውል ይችላል።
26366	ከ370 ዓም በኋላ የጉፕታ መንግሥት (ሕንድ) ያዘው።
26367	ጀምሮ እስከ 370 ዓ.ም. ድረስ አገሩ የሮሜ መንግሥት ግዛት ሆነ።
26368	አሚያኑስ ማርክያኑስ (370 ዓ.ም.) እንዳለው፣ ቀድሞ ማሳጌታያውያን የነበሩት ነገዶች በኋላ አላኖች ሆነው ነበር።
26369	ጀምሮ ይዘግባል፣ ዳሩ ግን ከ370 ዓም ያህል በፊት ለነበረው ሁሉ ምንም ሌላ ማስረጃ ስላልተገኘ፣ ያው ሁሉ ከ370 ዓም በፊት የአይርላንድ «አፈ ታሪክ» እንዲሁም «ቅድመ-ታሪክ» ተብሏል።
26370	ቂሮስ አይሁዶች ወደ ይሁዳ እንዲመለሱ ቢፈቅድም፣ ብዙ አይሁዶች በባቢሎን አካባቢ ቀሩ፣ እነኚህ ከ370-470 ዓም ያህል የባቢሎኒያ ተልሙድ የተባለውን እምነት ጽሑፍ ፈጠሩ።
26371	እስከ 371 ዓም ድረስ ከጤዎዶስዮስ በፊት በምሥራቅ የነገሠው ቫሌንስ የአሪያኒስም ምእመን ሆኖ ነበር።
26372	ሞጣ ከተማ የምትገኘው በአማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት በምስራቅ ጎጃም ዞን ፣ ሞጣ ወረዳ ከአዲስ አበባ በ371 ኪሜ ከክልሉ መንግስት መቀመጫ ከሆነችው ባህርዳር ከተማ ደግሞ 120 ኪሜ ርቀት ላይ ነው።
26373	ከ372 ዓም ጀምሮ እስካሁን በምንም ሳይቀየር በተዋሕዶ ፣ ምሥራቅ ኦርቶዶክስ፣ ሮማን ካቶሊክና ፕሮቴስታንት አብያተ ክርስቲያን ሁሉ በሙሉ ይቀበላል።
26374	በ372 ዓም በተሰሎንቄ ዐዋጅ ቄሣሩ ጤዎዶስዮስ ይህን እምነት በሮሜ ግዛት ውስጥ የመንግሥት ሃይማኖት አደረገው፤ ብዙ የአረመኔ መቅደሶች ተፈረሱ።
26375	በ372 ዓም የተሰሎንቄ ዐዋጅ ከንጉሥ ቴዎዶስዮስና ከጵጵሳት ወጥቶ የንቅያ ጸሎተ ሃይማኖትና ትምህርተ ሥላሴ የሮሜ መንግሥት መንግሥት ሃይማኖት እንዲሆኑ አደረጋቸው።
26376	ኦቪምቡንዱ 37% ፣ ኪምቡንዱ 25% ፣ እና ባኮንጎ 13%።
26377	በእዚሁ መሰረት 37ቱ የግዕዝ ቤቶች እንደ 26ቱ የላቲን ቤቶች የእየእራሳቸው መርገጫዎች ከተሰጣቸው በኋላ በዋየልነት እንዲያገለግሉ ለሁለተኛ ሥራ የተመደቡት የዋየል መርገጫዎችና ተጨማሪ መርገጫዎች የእንዚራን መቀየሪያዎች ሆነዋል።
26378	ዱዊ ዳልታ ዴዳድ በአይርላንድ አፈ ታሪክ ከ37 እስከ 27 ዓክልበ.
26379	በ373 ዓም በተካሄደው በቁስጥንጥንያ ጉባኤ፣ የጵጵሳት ቅድምንትነት ለሮሜ ፓፓ፣ ከርሱም ቀጥሎ ለአንጾኪያ ጳጳስ እንዲሰጥ የሚል ብያኔ ወረደ።
26380	በሚከተለው ዓመት በ373 ዓም ፩ኛው የቁስጥንጥንያ ጉባኤ የጸሎተ ሃይማኖቱን ይፋዊ ቃላት ትንሽ ቀየሩ፤ በተለይም ስለ መንፈስ ቅዱስ ባሕርይና መለኰታዊነት በይበልጥ የሚገልጹ ቃላት ተጨመሩ።
26381	በእንግሊዝኛ በ37 መርገጫዎች ተጽፎ 36 ስፍራዎች ይወስዳል።
26382	እንዲሁም የሳላሚስ ኤጲስ ቆጶስ አጲፋንዮስ ዘሳላሚስ (375 ዓ.ም. ግድም) እንዳሉ፣ ጳውሎስ ደግሞ የኤልያስ ራዕይን በኤፌ.
26383	ስለሆነም ተመጣጣኙ የኖርተን ዑደት 3.75 mA ጅረትና ከርሱ ትይዩ 2 kΩ ቅዋሜ አለው ማለት ነው።
26384	የሚኖርበት ህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 379,000 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 189,700 ሆኖ ይገመታል።
26385	ዕድሜው 38 አመት ሲሆን ድንገት ከልብ ምታት አረፈ።
26386	አቶማዊ ቁጥሩም 38 ነው።
26387	በዘመኑ የቀጥር ገበያ እንዳስቆመ፣ ለ38 ዓመት እንደ ነገሠ ተጽፏል።
26388	ለሳምሱ-ኢሉና ዘመን 38 ያህል የዓመት ስሞቹ ታውቀዋል።
26389	የኢየሱስ ሐዋርያ የሆነው ቅዱስ ቶማስ በ38 ዓም ወደ ታክሲላ እንደ ደረሰ ይታመናል።
26390	ከትውፊት አንጻር፣ ቤተክርስቲያኑ የተሰራው በዓፄ አፅብሐትዕዛዝ እ.ኤ.አ በ380 ዓ.ም. ነው።
26391	በአለም ላይ 3፣800 አይነት የእንሽላሊቶች ዝርዮች ይገኛሉ Capula, Massimo; Behler 1989.
26392	የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር፣ 3,801,962 ሆኖ ይገመታል።
26393	የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 3,801,962 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 93,952 ሆኖ ይገመታል።
26394	ቤተክርስቲያኑ በቀይ ሃር አሸብርቆ በዙሪያው 380 መስታውቶች ተተክለውት ብርቅርቅታው ጎንደር ከተማ ድረስ ይታይ ነበር Stuart C. Munro-Hay, page159 ።
26395	አበቦቹ በትንንሽ ራሶች ናቸው፣ ራሱም በ3-8 ነጭ አበቢቶች ተከብቦ፣ እነዚህም አበቢቶች 1 mm ሆነው ሦስት ግርብ ያላቸው ናቸው።
26396	በ382 ዓ.ም. ገዳማ የጻፉት ቅዱስ ሄሮኒሙስ (ጀሮም) በጻፉት ጽሕፈት ዕብራይስጥ ጥያቄዎች በዘፍጥረት የዮሴፉስን መታወቂያዎች በአዲስ ዝርዝር አወጣ።
26397	በትንቢተ ሕዝቅኤል 38 እና 39፣ ሞሳሕ ይጠቀሳል።
26398	ከመሬት መሀል እስከ ጨረቃ መሀል ድረስ ያለው አማካይ ርቀት 384,403 ኪ.ሜ. (238,857 ማይል ) ያህል ነው።
26399	አሪስጣጣሊስ (384 BC - 322 BC ) ሥነ - አምክንዩ የምክንያት አሰጣጥ (1) ጥናት ማለት ነው።
26400	በ387 ዓ.ም. የሮሜ መንግሥት ለመጨረሻው ጊዜ ተለይቶ ምሥራቁ ግማሽ ልዩ መንግሥት ሆነ፤ ዋና ከተማው ቁስጥንጥንያ (ወይም «አዲሱ ሮሜ») ነበር።
26401	የሕዝብ ስርጭት 387.0 በ1 ካሬ ኪ.ሜ. ነው።
26402	የቢዛንታይን መንግሥት ወይም የሚሥራቃዊ ሮሜ መንግሥት ከ387 እስከ 1445 ዓ.ም. ድረስ የቆየ መንግሥት ነበር።
26403	በኋላ ሳካዎች ወደ ሕንድ አገር ተባረሩ፤ እዚያም መንግሥት አቁመው እስከ 389 ዓ.ም. ድረስ ይቆይ ነበር።
26404	ለንደን «ሎንዲኒዩም» ተብሎ ምናልባት 39 ዓ.ም. ግድም ተመሠረተ።
26405	ከሌሎች ታላላቅ መሪወች ይልቅ የአጼ ቴዎድሮስ አሟሟት በኢትዮጵያን ዘንድ የማይረሳ ነው 39። በጀግንነት፣ እጅ አልሰጥም ብለው ማለፋቸው ለህዝቡ "ቅቤ ያጠጣ" ተግባር እንደነበር ታሪክ አጥኝው ብርሃኑ አበበ ይገልጻል።
26406	በብሉይ ኪዳን ትንቢተ ናሆም 3፡9 እንዲሁም «ፉጥና ሉቢም» (ልብያ) የግብጽ ረዳቶች ይባላሉ።
26407	የፕላቶ ሪፐብሊክ በፈላስፋው ፕላቶ ፣ በ390 ዓ.ዓ. የተጻፈ የፍልስፍና መጽሐፍ ሲሆን የሚያተኩረውም የፍትሕን ጽንሰ ሐሳብ በመተርጎምና የ ፍትሐዊ አገር እና ፍትሐዊ ሰው ባህሪዮች ምን ይመስላሉ የሚለውን ጥያቄ በመመለስ ነው።
26408	በ39ኛው ዓመት በግብጽ ስሜንና ደቡብ ውሕደት አገሩ እንደገና አንድ ሆኖ የ11ኛው ሥርወ መንግሥትና የግብጽ መካከለኛ መንግሥት መጀመርያ ፈርዖን ይቆጠራል።
26409	ይሄው ራዲዮ ጣቢያ ኢሃዴግ 3፣914 የመንግስት ወታደሮችን እንደገደለና 270 ደግሞ እንደማረከ አስታወቀ።
26410	የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 3,917,000 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 1,742,800 ሆኖ ይገመታል።
26411	ለምሳሌ 3 ሜትር እንጨት በ9 ሜትር እንጨት 3 ጊዜ ይገኛል፣ ስለዚህ የትልቁ ለትንሹ ውድር 3 ነው ማለት ነው።
26412	የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 3 933 300 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 3,274,500 ሆኖ ይገመታል።
26413	እዚያ እስከ 397 ዓ.ም. ቆዩ።
26414	የሮማውያን ቅጂ በ397 ዓ.ም. አካባቢ በእሳት ተቃጥሎ ዛሬ የሚታወቁ የሲቢሊን ራዕዮች የተባሉት ሰነዶች ኦሪጂናል መሆናቸው ለምሁሮች አይመስላቸውም።
26415	ናጥ ኢ ወይም ዳጢ ከ397 እስከ 420 ዓም ድረስ የአየርላንድ ከፍተኛ ንጉሥ ነበር።
26416	አላህ በነቢያችን ያዘዘው ጉብኝት የጥንቱን ትዕዛዝ ዋቢና ታሳቢ ያደረገ ነው፦ 3:97ለአላህም በሰዎች ላይ ወደርሱ መኼድን በቻለ ሁሉ ላይ ቤቱን መጐብኘት حِجُّ ግዴታ አለባቸዉ፤ የካደም ሰዉ አላህ ከዓለማት ሁሉ የተብቃቃ ነዉ።
26417	የቻይና ተጓዥ ፋሥየን ተቋሙን በ398 ዓም በጎበኘው ጊዜ 5,000 ተማሮች መኖኩሶች (ቢኩዎች) እንደ ተገኙ ጻፈ።
26418	የመንዝ ድንበር በ3 ወንዞችና በአንድ ተራራ እንዲህ ይካለላል፦ ሞፋር ወንዝ (ደቡብ)፣ አዳባይ ወንዝና ወንጭት ወንዝ (ምዕራብ)፣ ቀጨኔ ወንዝ (በሰሜን) እንዲሁም በስተምስራቅ ከቆላው ኤፍራታ፣ ግድምና ቀወት የሚለየው የተራራ ሰንሰለት ናቸው Levine, Wax and Gold, p. 289 n. 13 ።
26419	የስኮትላንድ ተጓዥጄምስ ብሩስ (ሃኪም ይጋቤ) በኒህ ህንጻወች አንድ ክፍል ተሰጥቶት ይኖር ነበርና ስለቁስቋም ሲጽፍ 3 ፎቅ የሆነ ቤተመንግስት፣ ክብ የሆነ ቤተክርስቲያንና ብዙ የተለያዩ የሰራተኞችና ዘበኞች ቤቶች እንዲሁም ግብዣ ቤት በአንድ ማይል ዙርያ በታጠረ ግቢ ይኖር እንደነበር አስፍሯል Stuart C. Munro-Hay, page159 ።
26420	ከ4 ጊዜ በላይ በተካካይ መመረጥ ግን አይችሉም።
26421	ከ4 መቶ ዓመታት በፊት፣ ኩላሊት የኅሊና መቀመጫ መሆኑ በአውሮፓ በሰፊ ይታመን ነበር።
26422	የ4 መንቱሆተፕ (ነብታዊሬ) ተከታይ ነበር።
26423	በ4ኛው ክፍለ ዘመን ዓ.ም. የጻፉት መምህሮች እንዳሉት ጌታያውያን የጎታውያን (ጎቶች) ነገዶች አባቶች ነበሩ።
26424	በ4ኛው ክፍለ ዘመን ዓክልበ.
26425	በ4ኛው ምእተ-ዓመት አክሱም ወደ ክርስትና ተለወጠ።
26426	በ4ኛዉ ክፍለዘመን ክርስትና በአክሱም በመስፋፋቱ በኢትዮጵያና በኗሪወቿ ለይ ከፍተኛ ለዉጥ አስከትሏል።
26427	በ 4 ጁላይ በዚያው አመት ከራፋኤል ሪያሪዮ ጋር በመዋዋል ስራ ጀመረ ።
26428	ባለ 4 እጅ ቻቱራንጋ ላይ፣ አራት ሠራዊት በአራት ሰዎች ይታዘዛሉ።
26429	ሜሪ ያለ ባርያዎች ከባልዋ ጋር መኖር ትንሽ የተቸገሩ ቢሆነም ከጊዜ ብዛት ግን ለምደዉ 4 ወንድ ልጆችን በተከተሉት አመታት ወለዱ።
26430	ራስ ዳሸን (በሌላ አጠራር ራስ ደጀን) የኢትዮጵያ አንጋፋው ተራራና ከአፍሪካ በከፍታ 4ኛው ተራራ ነው።
26431	ይህ ክፍል ደግሞ እላይ ከተጠቀሱት ምንጮች ቢለቀምም ሌሎቹ በብዛት የተጠቀሙት መጻሕፍት «4 የነገስታት ቀኖና» የተባሉት ናቸው።
26432	ገና ያልተወሰነ ቀን፦ * የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ፍራንክሊን ሮዘቨልት በምርጫ ለሁለተኛ የ4 አመት ዘመን ተመለሱ።
26433	የ፩ ነፈርሆተፕ ምስል ወደ ነፈርሆተፕ ዘመን መጨረሻ ወንድሙ ሲሐጦር ከእርሱ ጋራ የጋርዮሽ ፈርዖን ተደርጎ ሲሐጦር በጥቂት ወራት ውስጥ እንደ ሞተ ይመስላል፤ ከዚያም ሌላ ወንድማቸው ካነፈሬ 4 ሶበክሆተፕ የጋርዮሽ ፈርዖን ሆነ።
26434	ወደ ነፈርሆተፕ ዘመን መጨረሻ ወንድሙ ሲሐጦር ከእርሱ ጋራ የጋርዮሽ ፈርዖን ተደርጎ ሲሐጦር በጥቂት ወራት ውስጥ እንደ ሞተ ይመስላል፤ ከዚያም ሌላ ወንድማቸው ካነፈሬ 4 ሶበክሆተፕ የጋርዮሽ ፈርዖን ሆነ።
26435	ደረጃ 4፡ ከአራቱ፣ ሦስቱ በክብ ብረት ላይ በብሎን ይታሰራሉ።
26436	አባቱ «አመነምሃት» ሲባል በራይሆልት አስተሳሰብ ይህ 4 አመነምሃት ሳይሆን አይቀርም።
26437	ዒዛና ( በግሪክ ፡ ኤይዛናስ)፣ ንጉሥ (ወደ 4ኛው ክ/ዘ አጋማሽ ዓ.ም.)፣ ከአክሱም ነገስታት ሁሉ ገናና የሆነ የመጀመሪያው ክርስትያን ንጉሥ ነበር።
26438	ረቡዕ (ወይም ሮብ) የሳምንቱ 4ኛ ቀን ሲሆን፦ ከማክሰኞ በሁዋላ ከሐሙስ በፊት ይገኛል።
26439	ቡጊኛ (ኡጊኛ) በኢንዶኔዢያ ክፍል የሚነገር ቋንቋ ሲሆን 4 ሚሊዮን ተናጋሪዎች አሉት።
26440	የሰው ልጅ ልብ 4 እልፍኞች/ክፍሎች አሉት።
26441	ነገር ግን ከርሱ አስቀድሞ እንደ ነገሡት 4 የኡሩክ ነገሥታት ( ኤንመርካር ፣ ሉጋልባንዳ ፣ ዱሙዚድና ጊልጋመሽ ) ሳይሆን፣ በኡር-ኑንጋል ስም ምንም አፈ ታሪክ አይታወቅም።
26442	በዚህ ሁኔታ ለ4 ቀናት በመፋጠጥና መልዕክት በመለዋወጥ እኒህ የማይተዋወቁ ሁለት ሰራዊት ጊዜያቸውን ካሳለፉ በኋላ ክሪስታቮ ደጋማ እግረኛ ወታደሮቹን (ኢትዮጵያኖችንም ይጨምራል) በአራት ማዕዘን ቅርጽ በማደራጀት ወደ ኢማሙ ሰራዊት ዘመተ።
26443	በዚህ ሰዓት ካም፣ 4 ልጆቹና ቤተሠቦቻቸው ሁሉ ከሰነዓር ወደ አፍሪቃ ወደ ድርሻቸው ይጓዙ ጀመር።
26444	ከዚህ በኋላ ሚያዚያ 4 ላይ ጦር ገጠሙና የክሪስታቮ ሃይሎች ድል አደረጉ።
26445	ከዚያ ድምሩን ለ4 እናካፍልና ድርሻውን ከመጀመሪያው ድምር ላይ እንደምረዋለን።
26446	አንድ ታሪካዊ ጽላት እንደሚለን ይህ ሉጋል-አኔ-ሙንዱ ግዛት በሱመር ላይ ብቻ ሳይሆን በኤላም ፣ ጉቲዩም ፣ ሱባርቱ ፣ ሊባኖስ ፣ ማርቱና ሱትዩም ላይ ስለ ሸፈነ፣ «የ4 ሩቦች ንጉሥ» በመባል ታወቀ።
26447	በብዙ ልሳናት የሚገኘው ምልክት 4 ከሕንዳዊ ቁጥር ምልክቶች ተደረጀ።
26448	ምቀን ይዞት፡፡ በኋላ 4 ወፍጮ ተሸለምን፡፡
26449	ሚካያ በገጠማት የደም ስር መቆጣት የህክምና ክትትል ስታደርግ ቆይታ ታኅሣሥ ፲፭ ቀን ፳፻፮ ዓ.ም. ከምሽቱ 4 ሰዓት አካባቢ በጥቁር አንበሳ ሆስፒታል በድንገት ህይወቷ አልፏል።
26450	የሕግ-አስፈጻሚ ቅርንጫፍ በአስተዳዳሪ የሚመራ ሲሆን ለ4 ዓመት ሥልጣን ላይ ይቆያል።
26451	በክፍል 4፣ ዞራስተር ከትልልቅ ሰወች ጋር በመገናኘት እራሱን በኒህ ሰወች ይከባል፣ ምግብንም ከነሱ ጋር ይካፈላል፡፡ እነዚህ ታላላቅ ሰወች፡ የግራና የቀኙ ንጉሶች፣ የአረጀው ምትሃተኛ፣ የሮማው ፓፓ፣ ፈቃደኛው ለማኝና ጥላው፣ ንጹህ አዕምሮ፣ በጣም ፉንጋው ሰው ናቸው።
26452	በግብጽ ታሪክ ሊቅ ኪም ራይሆልት አስተሳሰብ፣ ይህ ፈርዖን የ4 አመነምሃት ልጅና የ፩ ሶበክሆተፕ ወንድም ነበር።
26453	አዌኑስ እንደ ጠቀሰው፣ ከ4 ወር አደገኛ የመርከብ ጉዞ በኋላ «ዌስትሩምኒዴስ» ደሴቶች ደረሰ።
26454	ሞልሟላ ፍሬው በተለምዶ ከ4 ሴንቲ ሜትር ያልረዘመ ነው፣ ያልበሰለ ሲሆን አረንጓዴ ነው፣ ሲበሰልም ቡናማ ይሆናል፣ ከሽካሽ ቆዳው ዝልግልግ ቡናማ ልጥልጥ አለበት፣ ይህም ጽኑ ፍሬ ድንጋይ አለበት።
26455	በተለይ የሚታወቀው ከ4 ጥንታዊ ጽሕፈቶች ነው።
26456	ብሪጉስ በእስፓንያ አፈ ታሪክ ዘንድ ከዩቤልዳ ቀጥሎ የኢቤሪያ 4ኛው ንጉሥ ነበረ።
26457	የታወቁት 4 ዓመት ስሞች እንዲህ ናቸው፦ «ሳርጎን ወደ ሲሙሩም የሄደበት ዓመት»፣ «ሳርጎን ኡሩአን ያጠፋበት ዓመት»፣ «ሳርጎን ኤላምን ያጠፋበት ዓመት»፣ እና « ማሪ የጠፋበት ዓመት» ናቸው።
26458	በጠቅላላ 4 ዘመኖች ተቀበሉ።
26459	የወንድሟ 4 አመነምሃት ተከታይ ነበረች።
26460	ጊልጋመሽ (ወይም ቢልጋመሽ፥ በቅድመኞቹ ሱመርኛ ጽላቶች) የኡሩክ 4ኛው ንጉሥ ነበረ።
26461	በመጽሐፈ ዜና መዋዕል ቀዳማዊ ውስጥ፣ የአራም 4 ልጆች እንደ ሴም ልጆች ቢመስሉም፣ በጥቂት ዕብራይስጥና ግሪክ ቅጂ ግን «እነዚህም የአራም ልጆች ናቸው» የሚሉ ተጨማሪ ቃላት ይገኛሉ።
26462	አላማውም አዲስ ህገ መንግስት እስኪጸድቅና ምርጫ እስኪካሄድ አገሪቱን ለ4 አመት ማስተዳደር ነበር።
26463	አጠቃላይ ስኳሩ ለመሟት 4 ደቂቃ እንደወሰደ እናስተውላለን።
26464	በጣሊያን ወረራ ምክንያት ትምህርታቸውን ከ4ኛ ክፍል በላይ ለመቀጠል አልቻሉም ነበር።
26465	ፊታውራሪ ተሻለን "በላይ ዘለቀን እርስዎ እንኳን በ4 አመት እበልጠዋለሁ ብለዋል።
26466	ወላይትኛ በኢትዮጵያ በተጠቃሚ ብዛት በ4ኛነት የሚመደብና በደቡብ ኢትዮጵያ ውስጥ በሰፊው የሚነገር ቋንቋ ነው።
26467	ክሻትሪያ የህንዳውያን ኅብረተሠብ በተለያዩ 4 መደባት የሚከፋፈልበት አንዱ የህብረተሰባዊ ክፍል (ካስት) ነው።
26468	በሲንጋፖር 4 ይፋዊ ልሳናት አሉ።
26469	ፓይታጎረስ እራሱ 4 ጊዜ በህይወት እንደኖረ ያምን ነበር።
26470	ከሁለተኛው ሳህን በ4 መንገድ መምረጥ ትችላለች።
26471	በመጨረሻው ዓመት ልጁን 4 አመነምሃት የጋርዮሽ ፈርዖን አደረገው።
26472	የጉታውያን ንጉሥ ኤሪዱፒዚር እራሱን እንደ አካድ ነገስታት በማምሰል፣ ማዕረጉ 'የጉቲ ንጉሥና የ4 ሩቦች ንጉሥ' ተባለ።
26473	ኪሊማንጃሮ በሰሜን ምስራቅ ታንዛኒያ የሚገኝ ተራራ ሲሆን በከፍታ ከአለም 4ኛውን ደረጃና ከአፍሪካ የመጀመሪያውን ደረጃ የያዘ ተራራ ነው።
26474	ፍራንክሊን ሮዘቨልት ግን 4 ጊዜ ተመረጡ።
26475	የመጨረሻው የመጽሃፉ እትም 4 ክፍሎች አሉት።
26476	በዕብራይስጥ መጽሐፍ ቅዱስ ስለ ቲራስ ምንም ተጨማሪ መረጃ ባይጠቀስም፣ በኩፋሌ ዘንድ ምድር በተከፋፈለበት ወቅት የቲራስ ርስት በውቅያኖስ ውስጥ 4 ታላላቅ ደሴቶች ሆነ።
26477	የአየውሮፕላን ጽንሰ ሃሳብ መነሻዎች በ4ኛው ከፍለዘመን ዓክልበ.
26478	እንዳይሰባበር ተጠንቅቆ አውጥቶ በንፁህ አቡጀዲ ላይ አድርጐ ጫን፣ ጫን እያደረጉ መጠጥ እንዲል ማድረግ፤ *4.
26479	በዚያ ለ40 አመት ያክል ሲቀመጥ የካህኑን ዮቶርን በጎች ይጠብቅ ነበር።
26480	በዚህ ጊዜ ግን መኪናው ጸባይ ገዝቶ በቀስታ፣ በ40ኪሎሜትር በሰዓት ነበር ሚጓዘው።
26481	ከባሏ ዓፄ በካፋ ዘመን ጀምሮ እስከ ልጇ ዳግማዊ ዓፄ ኢያሱ እና ልጅ ልጇ ዓፄ እዮዋስ ዘመን ድረስ ለ40 አመታት የአገሪቱ እኩል መሪ የነበረች ናት።
26482	ከዚህ ውስጥ $40 ሚሊዮን የሚሆነው ተጫዋቾቹ ለሚጫወቱበት ክለቦች ተጫዋቾቹ ለሚደርስባቸው ጉዳት መካካሻ እንዲሆን ተሰጥቷል።
26483	አርባ ልጆች የተባሉት በአንደኛው የዓለም ጦርነት ወቅት የቱርክ መንግስት አርመናውያን ላይ ጭፍጨፋ ባካሄደበት ወቅት ወላጆቻቸውን በማጣት እና ከጭፍጨፋው ለማምለጥ ተሰደው በእየሩሳሌም የአርመን ገዳም ውስጥ ሲኖሩ ቀዳማዊ ኃይለ ስላሴ (ያኔ አልጋወራሽ ራስ ተፈሪ ) አግኝተው ወደ ኢትዮጵያ አምጥተው ያሳደጉዋቸው 40 አርመናውያን ልጆች ናቸው።
26484	ፍሬው ከደረቀ በኋላ ከዘሩ 40 በመቶ የምግብ ዘይት የሚሰጥ ሲሆን ተረፈ ምርቱ ወይም ፋጉሎ ለከብት መኖ ወይም ለውሃ ማጣሪያ ያገለግላል።
26485	ዓኢሻ እንዲህ ብለዋል፡- “አቡበክር 40 ሺህ (የወርቅ ፍራንክ) ለዳዕዋ መጸወቱ።
26486	በልጇና በልጅ ልጇ ዘመናት ለ40 ዓመት ስትነግስ ያከናወናቸቻው ስራወች ብዙ ነበሩ።
26487	አቶማዊ ቁጥሩም 40 ነው።
26488	ብስሌት እንደተደረሰበት ከፀሐይ ጨራራ ወደ 40% ይሚጠጋው በአይን የሚታይ ብርሃን ነው።
26489	ሠራዊቶቹ በሽብር ተይዘው የአለምን አገራት ይገጽሣቸውና መሢሑ ለ40 አመታት እስራኤልን በመንግሥት ያስደስታታል።
26490	በመሆኑም እድሜያቸው ከ40 በላይ የሆኑ ሰዎች አብዛኛውን ጊዜ ሲጠቁ ይታያል ።
26491	እያንዳንዱ የኮባ ስር (እንሰት) እስከ 40 ኪሎግራም ዱቄት ይወጣዋል።
26492	የአይርላንድ ታሪኮች እንዳሉት የኦሎም ዘመን ለ40 ዓመታት ቆየ።
26493	የአይርላንድ ታሪኮች እንዳሉት የኡጋይነ ዘመን ለ40 ዓመታት ቆየ።
26494	የአይርላንድ ታሪኮች እንዳሉት የከርምናና የሶባይርከ ዘመን ለ40 ዓመታት ቆየ።
26495	በአለማችን ረጅም እድሜ ያስቆጠረው አለት 4.0 ቢሊዮን አመት ነው።
26496	ከ400 ሚሎዮን ተናጋሪዎች በላይ አሉት።
26497	ወደ ፬፻ (400) ዓመተ-ዓለም አካባቢ የደአማት መንግስት ከስልጣን ሲወድቅ በትናንሽ መንግስቶች ተተካ።
26498	ከዚያ 400 መርከቦች ወደ ቀይ ባሕር ልኮ እያንዳንዱን ደሴት ወይም ወደብ እስከ ሕንድ ድረስ ያዙ።
26499	ግድም በኋላ እስከ 400 ዓክልበ.
26500	እንደ አሌክሳ ኢንተርኔት እና ኔትክራፍት ዓይነት የኢንተርኔት አጠቃቀምን የሚመዘግቡ ድርጅቶች በኩል፣ ያሁ ከ400 ሚሊዮን በላይ የሆኑ ሰዎች የሚጎበኙት ሲሆን፣ ይህም በኢንተርኔት ከሚጎበኙ ዌብሳይቶች አንደኛ ያደርገዋል።
26501	የብረት ጥቅም ደግሞ በአውሮፓ፣ በእስያና በአፍሪካ በሙሉ ከ400 ዓክልበ.
26502	የቻይና ተጓዥ ፋሥየን ታክሲላን በ400 ዓም ግድም ጎበኘ።
26503	በየዓመቱ ከ400 ሺህ በላይ መንገደኞችን ያስተናግዳል።
26504	ከበቅሎዋ ላይ ቁጭ ብላም የፖርቹጋሎቹ 400 ውታደሮች በፊቷ ሲያልፉ ትመረምር እንደነበር ታሪክ ያትታል።
26505	የኖሪኩም ብሔር ምናልባት ከ400 ዓክልበ.
26506	የሮማንስ ቋንቋዎች ቤተሠብ በሙሉ ከሮማይስጥ ከ400 ዓ.ም. በኋላ ደረሰ።
26507	ማስታወሻ፦ ከ400 ዓ.ም. አስቀድሞ የነበሩት የአይርላንድ ነገሥታት በታሪክ ሊቃውንት ዘንድ ከአፈ ታሪካዊ ሁኔታ በላይ የላቸውም።
26508	በሮማይስጥ ቅርጹ ከ400 ዓም ያህል በኋላ እንደ « » ተቀየረ፣ ይህም አንድላይ ተነባቢውን «ው» ወይም አናባቢውን «ኡ» አመለከተ።
26509	በአይርላንድና በታላቅ ብሪታንያ ምዕራብ 400 ያህል በኦጋም ፊደል የተጻፉ ቅርጾች ተገኝተዋል።
26510	ከነዚህ ቀደምቱ አባከስ ሲባል ይህ መሳሪያ ወደ 4000 አመትን አስቆጥሯል።
26511	ጓሳ በግብጽ ቢያንስ ለ4,000 ዓመታት ታርሷል።
26512	ድረስ ይኖሩ ነበር፤ ወይም በጠቅላላ ለ40,000 ዓመታት ሰዎች እጅግ ቀስ ባለ እርምጃ ኑሮአቸውን ያሻሸሉ ማለት ነው።
26513	በዚያም ላይ ሰዎች የሚበዙበት መጠን በማናቸውም ጊዜ ከዚህ ዝግተኛ መጠን እጅግ መበልጡ ስለሚታወቅ፣ ዓለሙን በሙሉ ለመሸፈን በጥቂት ሺህ አመታት ውስጥ እንጂ 40,000 ምናምንት አመታት እንዳስፈለገ አይመስልም።
26514	ትምህርት ቤቱን ለማሳደስ ከወጣው 400፣000 ብር 230፣000ውን ካናዳ እንደሸፈነ አዲስ ትሪቢዩን መዝግቧል።
26515	በወቅቱ ከ4000 እስከ 5000 የንጉሱ ሰራዊት በቋሚ ይሰፍሩባት ነበር።
26516	ጀምስ ብሩስ፣ የነገስታቱን ዜና መዋዕል ዋቢ አድርጎ እንደዘገበ፣ በ እብናት ጦርነት ወቅት ከንጉሱ ወገን 400 ሲሞቱ ከወራሪወቹ ዘንድ 12000 ሞተዋል ይላል።
26517	በዚህ ሁኔታ አካባቢው ለ400 አመት ከቆየ በኋላ፣ የአካባቢው ሰዎች በአቅራቢያ በሚገኙ ዋሻወች ውስጥ የደበቋቸው የቤተክርስቲያን መገልገያ እቃዎች፣ ታቦታት ፣ ጥንታዊ መጽሐፎች በ19ኛው ክፍለ ዘመን እንደገና ሊገኙ ችለዋል።
26518	ፕሮፌሰር ፓንክኸርስት፣ ባጠቃላይ 400 ጽሑፎችን ለዓለም አቀፍ መጽሔቶች ሲያቀርቡ፣ 22 መጽሓፎችን በትብብር እና 17 መጽሓፎችን በራሳቸው ፣ ስለ ኢትዮጵያ ታሪክ፣ ባህልና ትውፊት ደርሰዋል።
26519	ባንጻሩ የፖርቹጋሎቹ ወታደሮች ብዛት በተለያዩ ግዴታወችና በጦርነት ላይ በደረሰው ሞት ምክንያት ከ400 ወደ 300 ዝቅ ብሎ ነበር።
26520	በዝርዝሩ ዘንድ ኡር-ዛባባ ለማይመስል ያህል ዘመን ለ400 ዓመታት ገዛ ቢለን፣ አንዱ ቅጂ ግን ለ6 ዓመት ገዛ ሲል፣ ይህ ቁጥር ከዚያው ዕውነት ይመስላል እንጂ።
26521	ዳሩ ግን ጀሮም (400 ዓ.ም. ግድም)፣ ኢሲዶር (635 ዓ.ም. ግድም) እና ነኒዩስ (830 ዓ.ም. ግድም) እንዳሉት፣ የቶቤል ተወላጆች ኢቤራውያን ብቻ ከመሆናቸው በላይ፣ ጣልያውያን (የጥንት ጣልያን ኗሪዎች) እና እስፓንያውያን ከቶቤል ተወለዱ።
26522	ሻንግሃይ መጀመርያ ከ400-700 ዓ.ም. አካባቢ እንደ የአሣ አጥማጆች አነስተኛ መንደር ሆኖ ጀመረ።
26523	የትንንሾቹ ላቲን ፊደላት ልማድ ቀስ በቀስ በ400 እና 770 ዓም መካከል ተለማ።
26524	በሮማይስጥ ቅርጹ ከ400 ዓም ያህል በኋላ እንደ «V» ተቀየረ፣ ይህም አንድላይ ተነባቢውን «ው» ወይም አናባቢውን «ኡ» አመለከተ።
26525	በኋላ በሙሴ ዘመን የእስራኤል ልጆች ከግብጽና ከከነዓን መካከል ለ40 ዓመት ሲቆዩ፣ ከሠፈሩባቸው ምድረ በዳ ቦታዎች መካከል ይቆጠራል ( ኦሪት ዘኊልቊ 10:12)።
26526	በእንደዚህ አይነት ሁኔታ ሙሴና ህዝቡ ለ40 ዓመት በበረሃው ውስጥ ከዋተቱ በኋላ ሙሴም ወደ ተስፋይቱ ምድር ወደ ከነዓን ሳይገባ በዚሁ በስደት ወራት እድሜው 120 ሲሆን አልፏል።
26527	የአይርላንድ ታሪኮች እንዳሉት የኑዋዳ ዘመን ለ40 (ወይም በአንዳንድ ምንጭ 20) ዓመታት ቆየ።
26528	አዲስ አበባ በቴሌግራም ለመገናኘት 40 ቀናት ይወስድ ነበር፣ መልዕክተኛ ደግሞ 4 ሳምንት።
26529	ዩናይትድ እስቴትስ ውስጥ በእየዓመቱ ከሚወለዱት 40 ሚሊዮን ጥጃዎች 4 ሚሊዮን የሚሆኑት በመድኅን ማነስ ሊሞቱ ይችሉ የነበሩት በዶክተሩ ግኝት በኣለፉት ኣርባ ዓመታት ሊተርፉ ችለዋል።
26530	በጠቅላላ 40-50 ሚሊዮን ያሕል ፐሽቶ ተናጋሪዎች አሉ።
26531	ከግብጽ ያመለጡት ሌሎች ሁሉ በሲና ምድረ በዳ ዙሪያ ለ40 ዓመታት ቆይተው 601,730 ልጆቻቸው ወደ ከነዓን የዘመቱ ናቸው እንጂ ትውልዳቸው በሙሉ በ40 ዓመታት ውስጥ አልቀሩም።
26532	ከ40 ዓም እና 90 ዓም መካከል ጽሑፉ እጅግ እንደ ተለወጠ ሊታወቅ ይቻላል።
26533	ፍሪ ስቴት ስታዲየም ወይም ቮዳኮም ፓርክ በብሉምፎንቴይን ፣ ደቡብ አፍሪካ የሚገኝ ስታዲየም ሲሆን 40,911 ተመልካቾችን ይይዛል።
26534	ምቦምቤላ ስታዲየም» በኔልስፕሩዊት ፣ ደቡብ አፍሪካ አቅራቢያ የሚገኝ ስታዲየም ሲሆን 40,929 ተመልካቾችን ይይዛል።
26535	ጥር ፲፯ ቀን ፳፻፪ ዓ/ም ሜዲተራኒያን ባሕር ላይ የሠላሳ አንድ ኢትዮጵያውያን እና የሃምሳ ዘጠኝ ሌላ ዜጎች ሕይወት የጠፋበት የኢትዮጵያ አየር መንገድ በረራ 409 እንደዚሁ የ(Boeing 737-8AS) አውሮፕላን ነበር።
26536	ለሚቀጥሉት 40 አመታት እርሷና ወንድሟ ወልደ ልዑል ከንጉሥ ልጇና ልጅ ልጇ ጋር እኩል ተሰሚነት ኑሯቸው አገሪቱን ለማስተዳደር በቁ፡፡ አንዳንዶች ይህ በዝምድና የተተበተበ አመራርና ያስከተለው የዘር ፉክክር አገሪቱን ለዘመነ መሳፍንት ያበቃ ተግባር ነበር ሲሉ ይታዘባሉ Stanislaw Chojnacki ።
26537	በ41 ዓም የሮሜ ቄሣር ክላውዴዎስ «አይሁዶችን» ከሮሜ ከተማ ባሳደዳቸው ዘመን፣ ብዙዎቹ ክርስቲያኖች እንደ ነበሩ ይመስላል።
26538	በመጨረሻ በ41 ዓክልበ.
26539	የፔሎፖኔዥያን ጦርነት ባለው በዚህ የታሪክ ዘገባ፣ የጦርነቱን መንስኤ እና ውጤት እስከ 411 ዓ.ም. በመከታተል ያቀርባል።
26540	በሌላ ገለልተኛ ትምና ደግሞ የ41,197 ሰው መኖሪያ ተደርጎ ተገምቷል።
26541	ወይም በቀላሉ ከክርስቶስ ልደት በኋላ የምንፈልገውን ዓመተ ምህረት ለ4 አካፍለን ቀሪው (1 ከሆነ ዘመነ ማቴዎስ፣ 2 ከሆነ ዘመነ ማርቆስ፣ 3 ከሆነ ዘመነ ሉቃስ፣ 4 ከሆነ ዘመነ ዮሐንስ) ይባላል።
26542	ነገር ግን ከዚያ በፊት በአራጎን መምህር-ንጉስ 4 ፔድሮ (1360 ዓ.ም. ግድም) መሠረት ቶቤል መጀመርያ በእስፓንያ የሰፈረ ሰው ነበር፣ ጀሮምና ኢሲዶርም እንደ ጻፉ እቤራውያን ከርሱ ተወለዱ፣ በቀድሞ «ሴቱባሌስ» ተብለው በኤብሮ ወንዝ ሠፈሩ፣ በኋላም ስለዚያ ወንዝ ስማቸውን ወደ «ኢቤራውያን» ቀየሩ።
26543	ስዕል 4 - በዚህ ሁኔታ እቃውን ለማንሳት የክብደቱን 1/4ኛ ብቻ ይፈልጋል።
26544	መጽሐፈ ኩፋሌ 4:14, 16 እንደሚያብራራልን፣ መጀመርዮቹ ሰዎች አዳም እና ሕይዋን በገነት የቆዩበት ዘመን ሰባት አመታት ያህል ነበር።
26545	የሓ ጥንታዊ ቤተ መቅደስ፣ የአክሱም ጥንታዊ ሃወልቶች፣ከ4ኛው እስከ 15ኛው ክ/ዘመን እንደተሰሩ የሚታወቀው ከ120 በላይ የሚሆኑ ከኣለት ድንጋይ ተፈልፍለው የተሰሩ ውቅር ኣብያተክርስትያናትና ገዳማት እንዲሁም ሌሌች በርካታ ታሪካዊና ኣርኪኦሎጂካዊ ስፍራዎች የሚገኙበት ክልል ነው።
26546	በሌላ ገለልተኛ ትምና ደግሞ የ41,652 ሰው መኖሪያ ተደርጎ ተገምቷል።
26547	ተቋሙ በ417 ዓም በቢዛንታይን ንጉሥ 2 ቴዎዶስዮስ ተመሠረተ።
26548	ፒተር ሞካባ ስታዲየም በፖሎክዋኔ ፣ ደቡብ አፍሪካ የሚገኝ ስታዲየም ሲሆን 41,733 ተመልካቾችን ይይዛል።
26549	በሌላ ገለልተኛ ትምና ደግሞ የ41,743 ሰው መኖሪያ ተደርጎ ተገምቷል።
26550	በዚህ ዝርዝር ውስጥ የተካተቱት የአሜሪካ ፕሬዝዳንቶች የካቲት ፳፯ ቀን ፲፯፻፹፩ ዓመተ ምሕረት ( እ.አ.አ. በማርች 4፣ 1789) በወጣው የአሜሪካ ሕገ መንግሥት መሠረት ሀገሪቱን መምራት የቻሉ ፕሬዝዳንቶች ብቻ ናቸው።
26551	ይህ የእግር ኳስ ሜዳ 41,798 ሰዎችን ማስተናገድ የሚችል ሲሆን፣ ከፕሪሚየር ሊጉ ስምንተኛ ትልቅ የእግር ኳስ ሜዳ ያደርገዋል።
26552	ቼልሲ ፤ ከምሥረታቸው ጊዜ ጀምሮ የሚጫወቱት 41,837 ሰዎችን የማስተናገድ ብቃት ባለው ስታምፎርድ ብሪጅ ተብሎ በሚጠራው የእግር ኳስ ሜዳ ነው።
26553	ቻርልተን ሄስተን (እ.አ.አ. ከኦክቶበር 4፣ 1923 እስከ ኤይፕሪል 5፣ 2008) አሜሪካዊ የፊልም ፣ የቲያትር እና የቴሌቪዥን ተዋናይ ነበር።
26554	ሳተላይቱ የተሰራው በሶቭየት ህብረት ሳይንቲስቶች ሲሆን ወደ ጠፈር የመጠቀው ጥቅምት 4 ቀን፣ 1957 እ.ኤ.አ. ነበር።
26555	ይህም ፌዴሬሽን በአፕሪል 4፣ 1960 እ.ኤ.አ. ከፈረንሣይ ጋር በተፈረመው የሥልጣን ዝውውር ስምምነት አማካኝ በጁን 20፣ 1960 እ.ኤ.አ. ነጻነቱን አውጀ።
26556	ኒኑስ ከሞተ በኋላ ሴሚራሚስ መንግሥቱን ለ42 ዓመታት ያዘች።
26557	ሂለሪ ሮድሃም ክሊንተን ሂለሪ ሮድሃም ክሊንተን የ42ኛው የአሜሪካ ፕሬዚዳንት የነበሩ የፕ/ ቢል ክሊንተን ባለቤትና የኒውዮርክ ግዛት ሰናተር ናቸው።
26558	አቶማዊ ቁጥሩም 42 ነው።
26559	አብዮቱ በዋናነት የኮለኔል ሞአመር ጋዳፊን የ42 ዓመታት የስልጣን ላይ ቆይታ በመቃወም ነው።
26560	የኮምፕዩተር 42 እንግሊዝኛ ቁጥሮችና ምልክቶች ከግዕዙ ጋር ያቀረቡት ዶክተሩ ግዕዝን ኮምፕዩተራይዝ ሲያደርጉ ለግዕዝ ሥራ እንዲያገለግሉ ወስነው ከግዕዙ ቀለሞች ጋር በተመጣጠነ መልክ መሥራት ስለጀመሩ ኮምፕዩተር ገበታ ላይ ያሉት ኣጠቃቀሞች ለግዕዝም እንዲያገለግሉ ነው።
26561	ቅርፁ ክብ ሆኖ ከ4 ካሬ ሜትር የማይበልጥ ስፋትና ከ2 ሜትር የማይበልጥ ቁመት ያለው ነው።
26562	ሮያል ባፎኬንግ ስታዲየም በፎኬንግ፣ ደቡብ አፍሪካ የሚገኝ ስታዲየም ሲሆን 42,000 ተመልካቾችን ይይዛል።
26563	በመጋቢት 4 ቀን 2008 ዓ.ም በኮት ዲቯር በባሕር ዳር ላይ ከውቅያኖስ ገብተው አደጋ ጣሉ።
26564	የእንጅባራ ከተማ የምትገኘው በሰሜን ኢትዮጵያ፣ በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት አዊ ዞን ከአዲስ አበባ በ420 ኪ.ሜ. ከክልሉ መንግሥት መቀመጫ ከሆነችው ባህርዳር ከተማ ደግሞ 176 ኪ.ሜ.፣ አስትሮኖሚያዊ መገኛ ቦታዋም በ 10º 53’ ሰሜን ላቲቲውድ እና 36º 56’ ምስራቅ ሎንግቲውድ ነው፡፡
26565	በዚያ ዝርዝር ጽህፈት 420 (ወይም በሌላ ቅጂ 900) ዓመታት እንደ ነገሰ ይላል።
26566	ካነፈሬ 4 ሶበክሆተፕ ግብጽ በ2ኛው ጨለማ ዘመን (13ኛው ሥርወ መንግሥት) ከ1690 እስከ 1684 ዓክልበ.
26567	በ42ኛው አመት (2092 ዓክልበ.) ብሩህ ኮከብ ታየ።
26568	አሁን 4,255 ያህል ሰዎች ይኖሩበታል።
26569	ከባህር ወለል በላይ 4260ሜትር የሚደርሰው ይህ ከፍተኛ ቦታ ከአካባቢው ጠለል ደግሞ በ1909 ሜትር ወደላይ ይጎናል።
26570	ይህ ቡድን በኮሚቴ በመዋቀር በአገሪቱ ከሚገኙ 42 የጦር ክፍሎች ሦስት ሦስት ወኪሎች ወደ አዲስ አበባ እንዲመጡ ካደረገ በኋላ ከሰኔ '66 ጀምሮ መደበኛ ስብስባ በማድረግ ደርግ' እንዲቋቋም አደረገ።
26571	የፕላቶ ምስል ፕላቶ በጣም ዋና የጥንት ግሪክ ፈላስፋ ነበር፣ የኖረበትም ዘመን ከክርስቶስ ልደት በፊት 427ዓ.
26572	ይህ ጥቅላዊ ገለጻ ሲሆን በተናጥል አስፈላጊ የሆነው አፈጠጠሩ እንዲህ ይገልጻል፦ 42፥9 በላቸው «እናንተ በዚያ ምድርን በሁለት ቀኖች ውስጥ በፈጠረው አምላክ በእርግጥ ትክዳላችሁን?
26573	ጆርጅ ደብሊዩ ቡሽ 43ኛው የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ናቸው።
26574	አቶማዊ ቁጥሩም 43 ነው።
26575	በ4ኛው የኢትዮጵያ ዓለም አቀፍ የፊልም ፌስቲቫል 3 ሽልማቶችን ያገኘ ሲሆን በኒው ዮርክ ዓለም አቀፍ የፊልም ፌስቲቫል ላይም በተመሳሳይ ምርጥ ዓለም አቀፍ አስቂኝ የፍቅር ፊልም ተብሎ ተሸልሟል።
26576	መንፈስ ቅዱስ መለኮታዊ አእምሮ ያለዉ ማንነት ስሜት እና ፍቃድ ያለዉ እንደሆነ መፃፍ ቅዱስ ይናገራል መንፈስ ቅዱስ ስሜት አለው ያዝናል ኤፍ 4:30 መንፈስ ፈጣሪ ነው."
26577	በሌላ ገለልተኛ ትምና ደግሞ የ43029 ሰው መኖሪያ ተደርጎ ተገምቷል።
26578	በሌላ ገለልተኛ ትምና ደግሞ የ43,029 ሰው መኖሪያ ተደርጎ ተገምቷል።
26579	፦ ሻማ ( ሮሜ ) *432 ዓክልበ.
26580	«ዕውነተኛ አስተካካዮቹ» የሚለው ስያሜያቸው የመጣ ከሐዋርያት ሥራ 4፡32 ቃል «ያመኑትም ሕዝብ አንድ ልብ አንዲትም ነፍስ ነበሩአቸው፥ ገንዘባቸውም ሁሉ በአንድነት ነበረ እንጂ ካለው አንድ ነገር ስንኳ የራሱ እንደ ሆነ ማንም አልተናገረም።»
26581	የሳላ ዕድሜ 433 አመት ሲሆን እንዳረፈ ይጨምራል።
26582	በፊት የነበሩት የላፕቶፕና ዴስክቶፕ ኮምፒዩተሮች ሬሾ (ርዝመት ሲካፈል ለወርድ) 4በ3(በትክክል ሲጻፍ 4:3 ይሆናል) ነበር፡፡
26583	ከነዚህም መካከል 439 ከሩስያ ወይም ዑክራይና ፣ 10 ከፖላንድና 322 ከሌሎች አገራት በተለይም ከታይላንድ ፣ ስዊድን ፣ ዴንማርክ ፣ ኢራንና ጀርመን ተገኙ።
26584	በዚሁ ዘመን ግን ከ43 ዓም ያህል ጀምሮ፣ /ር/ እንደ R ስለ ተጻፈ፣ ???? /ፕ/ እንደ ቀድሞ /ር/ በመምሰል እንደ «P» ሊጻፍ ጀመረ።
26585	በአፄ ፋሲል ከተመሰረቱት ታዋቂወቹ 44 አብያተ ክርስቲያናት፣ ታዋቂወቹ አደባባይ እየሱስ፣ አደባባይ ተክለ ሃይማኖት፣ አጣጣሚ ሚካኤል፣ ግምጃቤት ማራያም፣ ፊት ሚካኤል፣ እና ፊት አቦ ይገኙበታል።
26586	አቶማዊ ቁጥሩም 44 ነው።
26587	እነዚህም ክልሎች በ44 ሙጋታ በሚባሉ ክፍሎች ተከፍለዋል።
26588	አከታትሎም የፋሲል ግቢንና 44ቱ ታቦታት ተብለው የሚታወቁትን የጎንደር ከተማ አብያተ ክርስቲያናት መሰረት ጣለ።
26589	ይልቁኑ የአስረካቢ ተጣማሪ ግዛቶች (ውጤቶች) 4 ዓይነት መልኩ ከግዛቱ አባላት (ግቤቶች) ጋር ስለሚዛመዱ አስረካቢዎችን በ4 ይከፍላሉ።
26590	ስለሆነም 4 ፊደሎች አንዴ ከተመረጡ በኋላ የሚይዙት 4! የድርድር አይነት እንደ አንድ ጥምር ብቻ ነው ሚቆጠረው።
26591	ከሕንዳዊ ላሳናት 4 ምልክቶች ወደ ዘመናዊ «4» የደረሱ ለውጦች።
26592	ይህ ሚሌሲያን ወደ አይርላንድ ሳይገቡ 440 ዓመታት በፊት እንደ ሆነ ይባላል።
26593	እሌህ ሥዮንግ-ኑ በኋላ ዘመን (440 ዓ.ም. አካባቢ) «ሁኖች» ተብለው ወደ አውሮፓ የወረሩት ብሄር እንደ ነበሩ ይታሥባል።
26594	በተለይ ከግሪክ ታሪክ ምሁር ሄሮዶቱስ (440 ዓክልበ.
26595	ኢትዮጵያውያን ሲወርድ ሲወራረድ የመጣውን የነገሥታት የስም ዝርዝር ለብዙ ሺህ ዓመታት ከክርስቶስ ልደት በፊት 4,400 ዓመት በመጀመር ኣቆይተውልናል።
26596	ዛሬ ከ 440 000 እስከ 660 000 ሆነው ይተመናሉ።
26597	ማካ ሞንግ ሩዋድ (ማካ ቀይ ጽጉር) በአየርላንድ አፈ ታሪክ ከ440 እስከ 426 ዓክልበ.
26598	በ441 አ.ም. ጀምረው እነዚህ ጐሣዎች ከጀርመን ወጥተው በብሪታኒያ ደሴት ሰፈሩ።
26599	ከአባቱ ማርሱስ ቀጥሎ ለ44 ዓመታት (ምናልባት 2019-1975 ዓክልበ.
26600	በ443 ዓ.ም. (451 እ.ኤ.አ.) በሮማው ንጉሥ መርቅያን ዘመነ መንግሥት ፮፻፶ ኤጲስ ቆጶሳት በተገኙበት የተሰበሰበው የኬልቄዶን ጉባኤ ከሮማው ሊቀ ጳጳሳት ቀዳማዊ ልዮን "ክርስቶስ ሁለት የተለያዩ ባሕርያት አሉት" የሚል ጽሑፍ አቅርቦላቸው ነበር።
26601	ይህ አቆጣጠር በምሥራቅ ክርስቲያን አገራት ከተቀበለ በኋላም በ443 ዓ.ም. ከሮማ ፓፓና ከምሥራቅ አቡናዎች መካከል ልዩነት ደርሶባቸው፤ በ517 ሌላ መነኩሴ ዲዮኒሲዮስ ኤክሲጉዎስ ሌላ አቆጣጠር (አኖ ዶሚኒ) አቀረበ።
26602	በ'44 እና '47 መካከል የኤርትራን ግዛቶች በብሔር ከ5 ከፍለው እንደገና አዋቀሩት።
26603	ወንዱ ከ 4.4 እስከ 5.5 ሜትር ርዝማኔና 1,360 ኪሎግራም ክብደት ያስመዘግባል።
26604	የሷሶን መንግሥት መነሻ የሮሜ ንጉሠ ነገሥት ማዮሪያኑስ በ449 ዓ.ም. አይጊዲዩስን የጋሊያ አውራጃ ዋና አለቃ እንዲሆን በሾሙበት ወቅት ሆነ።
26605	ሼድ 45 የተባለ የራዲዮ ጣብያም አለው።
26606	ጆን ኤፍ ኬኔዲ ጆን ኤፍ ኬኔዲ በ45 አመት ዕድሜ የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ሊሆኑ በቅተው ብዙም ሳይቆዩ ሕይወታቸው በሰው እጅ ጠፍቶአል።
26607	ባንኩ በዋና ከተማዋ በአዲስ አበባ ብቻ 45 ቅርንጫፎች አሉት።
26608	ሆኖም የወለደችው የሞተባት፣ በ45ኛው ቀን ግንኙነት ታደርጋለች።
26609	ጦርነቱ በ45 ደቂቃ ውስጥ በመፈጸሙ ከታሪክ መዝገብ ሁሉ አጭሩ ጦርነት ነው።
26610	አቶማዊ ቁጥሩም 45 ነው።
26611	ካስቶርን የጠቀሱት ጸሐፊዎች 45 ዓመት እንደ ነገሠ ይላሉ።
26612	አውሮፕላን ማረፊያው 45 ኪሜ ከዊንድሁክ ወጣ ብሎ ይገኛል።
26613	በብሉይ ኪዳን በትንቢተ ሚልክያስ 4:5 «ታላቁና የሚያስፈራው የእግዚአብሔር ቀን ሳይመጣ ነቢዩን ኤልያስን እልክላችኋለሁ» ስላለው፣ ለቅዱስ ኤልያስ ተመላሽ ትስብዕት እንደ ተፈቀደ የሚያምኑ አሉ።
26614	ግድም) እና ፒንዳር (450 ዓክልበ.
26615	በአንድ አፈ ታሪክ ዘንድ ከተማው የተመሠረተ በ450 ዓ.ም. ሲሆን፣ ዕድሜው ከዚያ በላይ እንደሆነ ይመስላል።
26616	የአርመን ታሪክ ጸሐፊ ሙሴ ቆረናጺ (450 ዓ.ም. ያህል) እንዲህም አይነት ታሪክ ይናገራሉ።
26617	ከክርስቶስ ልደት በፊት በ450 ይኖር የነበረው አናክሊሜኔስ የተባለው ሌላው ተመራማሪ ደግሞ የነገሮችን የጥንት ሁኔታ ሊገለፅ አንድ ወጥ ጋዝ እንደነበረና ቀስ በቀስም ወደ ነፋስ፣ ጉም፣ ውሃ፣ መሬትና ድንጋይና እንደ ተለወጠ ይናገራል።
26618	ም. ላይ 4፣500 ደርሶ ነበር።
26619	እንዲሁም የኤሌከትሪክ ብርሃንን በተመለከተ የኢትዮጵያ የኤሌክትሪክ ኃይል ለከተማው መንገዶች ለሚሰጠው የመብራት አገልግሎት ማዘጋጃ ቤቱ ዋጋ ይከፍል ነበር፡፡ በወቅቱ አዲስ አበባ ውስጥ የነበረው የመብራት ኃይል 45,000 ቮልት ነበር፡፡
26620	የምስራቅ አፍሪካ የሃይል ማእከል ተግባራዊ ሲሆን፡ የኢትዮጵያ ሃይል 45,000MWh ከውሃ፣ 10,000MWh ከንፋስ፣ 7,000MWh ከእንፋሎትና 31MWh ከኤተኖል፤ በአጠቃላይ 62,031MWh በአመት ይሆናል።
26621	ወይን ጠጅ ዓይነት የቀለም አይነት ሲሆን የሞገድ ርዝመቱ ከ450–400 nm እና የድግግሞሽ መጠኑ ከ670–750 THz ነው።
26622	ኩዋላ ሉምፑር 450px የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 7.2 ሚሊዮን ሰዎች ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 1,887,674 ሆኖ ይገመታል።
26623	ሜ. ረዝሞ ከ4.5 እስከ14.5 ድረስ የሚመዝን የሮክፊሽ አይነት ነው።
26624	እንዲሁም በፍትሐ ነገሥት አንቀጽ 45፡ §1569 ከአስርቱ ቃላት ሲሆን፣ §1570-1601 ከሕገ ሙሴ የሚከተሉትን በሰፊ እንደ መሠረት ይጠቅሳል።
26625	ዘውዱ ጌታቸው ባደረበት ሕመም ምክንያት በተለያዩ ሆስፒታሎች በሕክምና ሲረዳ ቆይቶ በተወለደ በ45 ዓመቱ ታህሣሥ 18 ቀን 1997 ዓ.ም. ከዚህ አለም በሞት ተለይቱዋል።
26626	በ45ኛው አመት (2161 ዓክልበ.) ልጁን የታንግ ልዑል (ያው) ተከታዩ እንዲሆን አደረገው።
26627	ከሀገሩ ኗሪዎች 45% ያህል የእስልምና ተከታዮች (በተለይ ሱኒ)፣ 22% ያህል የክርስትና አማኞች (በተለይ ካቶሊክ )፣ 31 % አካባቢ ኗሪ አረመኔ እምነቶችን ይከተላሉ።
26628	ግድም) ሲጠቅሱ፣ የኤውሮፕስ ዘመን 45 ዓመታት ነበረ (ምናልባት 2308-2263 ዓክልበ.
26629	ቶኪዳደስ (452 – 387 ዓክልበ.) ( ግሪክኛ ፦ Θουκυδίδης /ቱኩዲዴስ/) የጥንታዊት ግሪክ ታሪክ ፀሐፊ ነበር።
26630	ኃይለኛው ጀርመናዊ ጦር አለቃ ሪኪመር በ453 ዓ.ም. ማዮሪያኑስን ካስገደላቸው በኋላ፣ አይጊዲዩስ ሥልጣኑን በጋሊያ ጠበቀው።
26631	ሰም ሀይድሮካርቦን የሚሰራ በዝቅተኛ (ይህም ከ45 °C ወይም 113 °F በላይ በሆነ) መጠነ ሙቀት የሚቀልጥ ጥጥር አካል ነው።
26632	አቶማዊ ቁጥሩም 46 ነው።
26633	ካስቶር ዘሩድን የሚጠቅሱት ጸሃፊዎች ጄሮምና አውሳብዮስ እንደሚሉ፣ ትሪዮፓስ የአርጎስ ንጉሥ ሆኖ በአገሩ ለ46 ዓመታት ነገሠ፣ የፎርባስ ተከታይና ልጅ ይባላል።
26634	የፀሓይ ዕድሜ በአንዳንድ ሊቃውንት እሳቤ 4.6 ቢሊዮን ዓመት ገደማ ነውና በዕድሜ እኩሌታዋ ላይ የምትገኝ ኮከብ ተደርጋ ትታያለች።
26635	በዚህም የመሬት እድሜ ከ4.6 ቢሊዮን አመት ወዲህ ያሉትን አመታት በሙሉ የሚያጠቃልል ይሆናል።
26636	ከነዚህ ልዩነቶች በቀር፣ በተለይ ከአስርቱ ቃላት መጀመርያ 4 ቃላት ቢለዩም፣ በተረፈ ግን በአጠቃላይ ከመጨረሾች 6 ቃላት ጋር ይስማማሉ።
26637	ከተፈጠረች ያስቆጠረችው ዓመት በውል ባይታወቅም ግን በጊዜያችን ባሉት ሳይንሳዊ ዘዴዎች ባኩል የመሬት አማካይ እድሜ ወደ 4.6 ቢሊዮን ዓመታት ገደማ ይጠጋል።
26638	እስከ 460 ዓም ያህል ቆየ።
26639	በመጨረሻ በ460 ዓም ግድም ሄፕታላውያን ወይም «ነጭ ሁኖች» ቦታውን ትምህርት ቤቱንም አጠፉ።
26640	ከአባቱ ሄርሚኖን ቀጥሎ ለ46 ዓመታት (ምናልባት 2065-2019 ዓክልበ.
26641	በ462 ዓም ጥናቶቹም፦ 1) ሥነ ጽሑፍ ፣ 2) ታሪክ ፣ 3) የኮንግ-ፉጸ ትምህርት፣ ፬) የዳዊስም ትምህርት፣ ፭) የዪንግ-ያንግ ጥናት (የተፈጥሮ ጥናት) ነበሩ።
26642	ገታም ታያቸው ንግግራቸውንም ደባለቀ፤ ይህም ግንቡ ለ463 ክንድ ቁመት በሰሩት ጊዜ ሆነ።
26643	በተለይ የሚታወቁም የቪዚጎቶች አለቃ ዩሪክ ሕግ (463 ዓ.ም.)፣ የቡርጎንዳውያን ሕግጋት (እኚህ ለጀርመናውያንና ለሮማውያን የተለያየ ፍትሕ ነበራቸው)፣ የአላማናውያን ሕግጋትና፣ የፍራንኮች ሕግጋት ናቸው፤ እነዚህ ሁሉ የተጻፉት ከ492 ዓ.ም. ጀምሮ ነው።
26644	ሴኔካ ከ4-65 ዓ.ም የነበረ የጥንቱ ሮሜ ፈላስፋ ፣ ደራሲ ፣ ስቶይክ፣ ባለ ስልጣንና ቀልደኛ ነበር።
26645	እስከ 467 ዓ.ም. ድረስ «ዊረየሰውንግ» ተብሎ የፐቅቼ መንግሥት መቀመጫ ነበረ።
26646	በ468 ዓ.ም. ሮሜ እራሱና የምዕራባዊ ሮሜ መንግሥት ለኦዶዋከር ወገን ወደቁ።
26647	በሮሜ ጣልያ በ468 ዓ.ም. መጨረሻው ንጉሠ ነገሥት ሮሙሉስ አውግስጦስ በጀርመናዊው አለቃ ኦዶዋካር ስለ ተሻሩ፣ የሮሜ ነገሥታት ሥልጣን በምዕራብ ተቋረጠ።
26648	የሷሶን ግዛት በስሜን ጋሊያ (የዛሬው ፈረንሳይ አገር) የተገኘና ከሮሜ መንግሥት ውድቀት (በ468 ዓ.ም.) በኋላ ትንሽ የቆየ የሮማውያን ግዛት ነበረ።
26649	ለጦርነቱ መነሻ የሆነው ውል የተፈፀመው በዚሁ ዘመን ከአዲስ አበባ በስተሰሜን 468 ኪሎ ሜትር ርቀት ግድም ከውጫሌ ከተማ ግርጌ ከአምባሰል ተራራ ሥር ወሎ ውስጥ ንጉሥ ይስማ እየተባለ በሚጠራ ሥፍራ ነው፡፡
26650	መካከለኛው ዘመን በተለይ በአውሮፓ ታሪክ እንደሚወሰን ከ468 እስከ 1445 ዓም ድረስ ያህል ያለው ጊዜ ነው።
26651	በትንቢተ ኤርምያስ 46፡9 እንደገና የግብጽ ረዳቶች ይላቸዋል።
26652	የኦዶዋከር ምስል በ469 ዓም መሐለቅ ኦዶዋከር (425-486 ዓም የኖረ) በምዕራባዊው ሮሜ መንግሥት መጨረሻ ዘመን (468 ዓም) አንድ ጀርመናዊ አለቃ ሆኖ ጀርመናውያን ቅጥረኞች ሥራዊቱ በዓመጽ ተነስተው « የጣልያን ንጉሥ» የሚለውን ማዕረግ የወሰደው ነው።
26653	የ47 ዓመቱ አቶ ሀይለማሪያም ደሳለኝ በደቡብ ክልል ወላይታ ዞን ቦሎሶ ሶሬ ወረዳ በአረካ ከተማ ነው የተወለዱት ።
26654	በጠቅላላ ለ47 ዓመታት ያህል እንደ ገዛ ይታወቃል።
26655	በእርሱ ዘመን ግን 4 ተጨማሪ ሜዳዎች ተጣሩ፣ ከዚህ በላይ 7 ተጨማሪ ሐይቆች በተአምር ተፈጠሩ።
26656	በ470 ዓ.ም. እርካብ በቻይና ውስጥ በሰፊው ይጠቀም ነበር።
26657	በሥነ ቅርስ የታወቀው ታሪካዊ ፈርዖን ፫ ሰኑስረት (ኻኻውሬ) በሄሮዶቶስ ታሪክ (470 ዓክልበ.
26658	ሄሮዶቶስ (470 ዓክልበ.
26659	የሶቅራጠስ ምስል በሮሜ ሰወች ከግሪኩ እንደተቀዳ፣ ለቨር ቤተ መዘክር፣ ፈረንሳይ ሶቅራጠስ (470 ዓ.ዓ. - 399 ዓ.ዓ.) የነበረ ዋና የጥንት ግሪክ ፈላስፋ እና አስተማሪ እንዲሁም የምዕራቡ አለም ፍልስፍና መስራች ነበር።
26660	የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት (ተ.መ.ድ.) ባሳለፈው “47/196 ውሳኔ” መሠረት ከ ፲፱፻፹፭ ዓ.ም ጀምሮ በየዓመቱ የሚከበረው “ዓለም አቀፍ የድኅነት ማስወገጃ (International Day for the Eradication of Poverty) ቀን” ነው።
26661	«ሂስቶሪያይ» (ታሪኮች) በሚባል ጽሑፍ (472 ዓክልበ.
26662	በሌላ ገለልተኛ ትምና ደግሞ የ47,214 ሰው መኖሪያ ተደርጎ ተገምቷል።
26663	ከዚህ ቁጥር ውስጥ 47,341 የሚሆኑት ወንዶች ሲሆኑ 48,069 ደግሞ ሴቶች ናቸው።4.940 ወይም 5.18% የሚሆኑት የከተማ ነዋሪዎች ናቸው።
26664	በግዜው 475 ሰዎች ብቻ ኖሩበት።
26665	በእስታቴር ሢሶ ድፍን ሆኖ ክብደቱ 4.76 ግራም ነበር፣ በንጉሡም ምልክት በአንበሣ ራስ ስዕል ይታተም ነበር።
26666	በመጨረሻ የሷሶን ውጊያ (478 ዓ.ም.) ክሎቪስ ስያግሪዩስን አሸነፈ።
26667	የሷሶን ግዛት ለፍራንኮች በ478 ዓ.ም. ወድቆ ፓሪስ የፍራንኮች ዋና ከተማ በ500 ዓ.ም. ተደረገ።
26668	እንግሊዝኛ 47 መርገጫዎች የኣሉትን ኮምፕዩተር ከዝቅ (Shift) መርገጫዎች ጋር በመጠቀም 94 ቀለሞችን ያስከትባል።
26669	ለ48 የበሽታ አይነቶች ምልክቶችና መፍትሄወች የተብራራ ጽሁፍ አቅርቧል።
26670	ጋን ቻይንኛ በደቡብ-ምሥራቅ ቻይና በ48 ሚልዮን ሕዝብ ገደማ የሚናገር የቻይንኛ አይነት ቋንቋ ነው።
26671	በኒህ ወራት፣ ከተበደረው ውጭ 48 ብር ተጨማሪ እዳ ይከፍላል።
26672	በሽታው ኣንድ ቦታ ያሉትን ዶሮዎች በ48 ሰዓታት ሊፈጅ ይችላል።
26673	ለምሳሌ ያህል ሰርኬርያዎች ከቀንድ ኣውጣ ወጥተው በ48 ሰዓታት ሰው ውስጥ መግባት ካልቻሉ ስለሚሞቱ እነሱ ሊኖሩበት የሚችልን ውሃ ቀድቶ በትንሽ ዕቃ ከተቀመጠ በኋላ ሁለት ቀን እስካለፈው ለገላ መታጠቢያ ሊያገለግል ይችላል።
26674	አቶማዊ ቁጥሩም 48 ነው።
26675	ይዞታው የአገሪቱን 48% ድጋፍ ያገኘ ከነበሩት ፓርቲዎች ሁሉ ታላቁ ነበር።
26676	ካስቶርን የጠቀሱት ጸሐፊዎች ፕሌምናዮስ 48 ዓመት እንደ ነገሠ ይላሉ።
26677	በአንዳንድ የሱመራዊ ነገሥታት ዝርዝር ቅጅዎች ለ48 ዓመታት ነገሠ፤ እነዚህ ቁጥሮች ግን ምንም ታማኝነት የላቸውም።
26678	የግዕዝ ኣልቦ ኣኃዝ ከሞዴት 480 ቀለሞች ኣንዱ መሆኑና መርገጫው እዚህ ኣሉ።
26679	ሄሮዶቶስ 480 ዓክልበ.
26680	በከተማይቱ ዙሪያ 48 ምንጮች መኖራቸው ለከተማይቱ እድገት ከፍትኛ አስተዋጾ ቢያደርጉም በ20ኛው ክፍለ ዘመን የባህር ዛፍ ተክል በከተማይቱ መሰራጨት ምንጮቹ እንዲደርቁ አድርጓል።
26681	በእስልምና ሃይማኖት "4ኛዋ የተቀደሰች ቦታ" ተብላም ስትታወቅ 82 መስጊዶች፤ አንዳንዶቹ ከ10ኛው ክፍለ ዘመን ጀምሮ የነበሩ፤ እንዲሁም 102 የቀብር ቦታዎች አሉዋት።
26682	ኔልሰን ማንዴላ ቤይ ስታዲየም በፖርት ኤልሳቤጥ ፣ ደቡብ አፍሪካ የሚገኝ ስታዲየም ሲሆን 48,459 ተመልካቾችን ይይዛል።
26683	ከብዙ ትግል በኋላ በ486 ዓም የኦስትሮጎታውያን ንጉሥ ጤዮደሪክ ጣልያንን ይዞ ኦዶዋከርን በገዛው እጁ ገደለው።
26684	የሕዝብ ስርጭት 488.8 በ1 ካሬ ኪ.ሜ. ነው።
26685	ዘመናት በኢዮቤልዩ ወይም በ49 ዓመታት ይከፋፈላሉ።
26686	ሰማያዊ የቀለም አይነት ሲሆን የሞገድ ርዝመቱ ከ 490–450 nm እና የድግግሞሽ መጠኑ ከ610–670 THzነው።
26687	የሳሞጤስ ልጅና ተከታይ ሲሆን ለ49 ዓመት (ምናልባት 2263-2214 ዓክልበ.
26688	ከጥራክያውያንም ክፍሎች አንዱ ጌታያውያን ተብለው ይታወቁ ነበር ( ሄሮዶቱስ 4.93፣ 5.3 እና ሌሎች ጸሐፍት)።
26689	በ494 ዓ.ም. ገደማ ዋና ከተማ ሆነ።
26690	በትንቢተ ኤርምያስ ምዕራፍ 49 መጨረሻ (49፡36-39) በይሁዳ ንጉሥ ሴዴቅያስ መጀመርያ አመት (606 ዓክልበ.) ለነቢዩ ኤርምያስ የመጣው ስለ ኤላም የሆነ የእግዚአብሔር ቃል ይናገራል።
26691	ከኣይፎን 4ኤስ (iPhone 4s) ወዲህ ለተሠሩትም ኣዲሱን የኣይኦኤስ 8 (iOS 8) ሥርዓት በማስገባት ማሻሻል (Upgrade) በዓማርኛው መጠቀም ያስችላል።
26692	በቁምራን ጥቅል ብራናዎች መካከል አንዱ (4Q535B) በእንበረም እራሱ እንደ ተጻፈ ስለሚለን «የእንበረም ምስክር» ተብሏል።
26693	ከዚህም በተጨማሪ የነቢዩ ሙሀመድን (ሰ.አ.ወ) የህይወት ታሪክ ሲየር ረሱሉላህ በሚል በ4 ጥራዝ (volume) አዘጋጅተዋል።
26694	«ስልማናሶር» የሚለው አጻጻፍ በኋላ ዘመን ከብሉይ ኪዳን ስለሚታወቀው ሞክሼ 5 ስልማናሶር ነው።
26695	ከ5 ዓመት ብኋላ ወደ መካ መጡ፤ አሚናም በፍቅር በደስታ ተቀበለቻቸው።
26696	የ5 ወገኖች ሀላፊነት የሃይማኖት ጠባቂዎች ( እስልምና ) ነበረ።
26697	በ5ኛ ክፍለ ዘመን አካባቢ በግዕዝ የተሠራው መጽሐፈ አዳምና ሕይዋን ግን የኖህ ሚስት ሃይካል ሲጠራት ይቺ የአባራዝ ልጅ፣ አባራዝም የሄኖስ ልጆች ሴት ልጅ ናት ይላል።
26698	በ5ኛው ክፍለ ዘመን ዓ.ም. ጀርመናዊው ሕዝብ ዊዚጎቶች በወረሩ ጊዜ በጥንታዊ ሕንጻዎች ላይ ብዙ ጥፋት አደረጉ።
26699	በ ሱመራዊ ነገሥታት ዝርዝር ላይ 5 ዓመታት እንደ ነገሠ ሲለን፣ የሁላቸው ዓመት ስሞች በሙሉ ይታወቃሉ።
26700	ግ. - 5% የግቢ ግብር በጆሰን ተመሠረተ።
26701	ይህ 5ኛው አብጋር ክርስትናን ተቀብሎ ኦስሮኤኔ ያንጊዜ መጀመርያው ክርስቲያን አገር እንደ ሆነ በአፈ ታሪክ ተብሏል።
26702	ሞና ኪ በሃዋይ ደሴቶች የሚገኝ የተኛ ቮልካኖ አይነት ተራራ ሲሆን፣ ሃዋይ ደሴትን ከሚገነቡት 5 ቮልካኖ ደሴቶች አንዱ ነው።
26703	ወደ መዲና ሲሰደዱ 5 ሺህ (የወርቅ ሳንቲሞች) ብቻ ቀራቸው።
26704	ይህ ፈለክ ከፀሐይ ባለው ርቀት 5ኛ ( አምስተኛ ) ነው።
26705	ራስ አበበ አረጋይ በንጉሱ ዘመን የጦር ሚኒስቴር እንደነበሩና ፋሽስት ጣሊያን ኢትዮጵያን በቅኝ ግዛት ለመያዝ በፈለገች ጊዜ ለ5 ዓመት በአርበኝነት የተዋጉ ጀግና ኢትዮጲያዊ ናቸው።
26706	ወደ ሕንድ ውቅያኖስ ይፈስ የነበረው አባይንኳ ከ 5 ሚሊዮን ዓመታት በፊት በተከሰተ የመሬት መናድ ምክንያት አቅጣጫውን ቀይሮ ወደሰሜን መፍሰስ ጀምሯል።
26707	ይህ ሰንጠረዥ በቀላሉ ዋና ዋና አጠራሮች ለ5 ትልልቅ የአውሮጳ ቋንቋዎች ያሳያል።
26708	ኡር-ኑንጋል (ወይም ኡር-ሉጋል) የኡሩክ 5ኛው ንጉሥ ነበረ።
26709	እኒህ 5 ስራዎች በይዘታቸው ከኤልመንትስ ጋር ተመሳሳይ ናቸው።
26710	ሌሎቹ 5 አንዳችም ትዝታ ወይም ቅርስ አላስቀሩልንም።
26711	ድረስ ( ኡልትራ አጭር ) የላርሳ 5ኛ ንጉሥ ነበረ።
26712	ድረስ ( ኡልትራ አጭር ) የባቢሎን 5ኛ ንጉሥ ነበረ።
26713	ኪየቭ በ5ኛ መቶ ዘመን ተሠራ።
26714	አንድ ሰው የሌላውን ገረድ በግፍ ቢወስድ፣ ሰውዬው 5 ሰቅል (ብር) ይክፈል።
26715	ወዳጄ ልቤና ሌሎች በብላቴን ጌታ ኅሩይ ወልደሥላሴ የተደረሱ 5 መጻህፍትን አንድ ላይ የያዘ መጽሐፍ ነው።
26716	ሆኖም ሰባራ ክፍሎች እንደ መሆኑ ከሕጎቹ ሁሉ 5ቱ ብቻ ሊታነቡ ይችሉ ነበር።
26717	እታች ካለው ሰንጠረዥ እንደምናየው ይህ ቁጥር 5 ነው።
26718	ታጉስ ኦርማ በእስፓንያ አፈ ታሪክ ዘንድ ከብሪጉስ ቀጥሎ የኢቤሪያ 5ኛው ንጉሥ ነበረ።
26719	መቻል የእግር ኳስ ክለብ * 5 (አምስት) ጊዜ.
26720	ደግሞ የአሦር ንጉሥ 5 ሻምሺ-አዳድ የባቢሎንን ንጉሥ ማርዱክ-ባላሡ-ኢቅቢን በደር ማረከው።
26721	ከዚያ የሲዲም ሸለቆ 5 አመጻኛ ነገስታት ለውግያ ተሠለፉ።
26722	መጣጤ ከፋደት አስተኔ ውስጥ 5 ወገኖች ናቸው።
26723	ሦስት የሾርባ ማንኪያ ዉሑድ ባንድ ቁራጭ የወዛ ገጽታ ላይ አድርጐ በቢላዋ እየተጫኑ መስተካከል፤ *5.
26724	በብዙ ልሳናት የሚገኘው ምልክት 5 ከሕንዳዊ ቁጥር ምልክቶች ተደረጀ።
26725	የዳቦ መጋገሪያ ትሪ ላይ ሁለት የሾርባ ማንኪያ ቅቤ መቀባት፤ *5.
26726	ከነዚህ 5ቱ አስተኔዎች የምዕራብ ክፍለአለም ዝንጀሮች ሲሆኑ፣ የተረፈውም የምሥራቅ ክፍለዓለም ዝንጀሮችን ያጠቅልላል።
26727	በአለቃ ታዬ ታሪክ መጽሐፍ ዘንድ፣ 5ቱ ልጆች ሳባ፣ ኦፊር፣ ኤውላጥ፣ ዖባልና አቢማኤል ከወንድሞቻቸው ጋር ቦታ ስላላገኙ በየመን ሠፈሩ።
26728	ከአባቱ ሲን-ኤሪባም ዘመን ቀጥሎ ለ5 አመት ነገሠ።
26729	የሶማሌ ክልል (ክልል 5) ከኢትዮጵያ ዘጠኝ ክልሎች አንዱ ነው።
26730	አለሙ፡ አሁን ስመጣ 5 ብር ወድቆ አገኘሁ።
26731	ዛሬውን በሰፊ ጥቅም ላይ ያሉት የዓለም ጽሕፈቶች በ5 ዋና መደቦች ሊካፈሉ ይችላሉ።
26732	ቀጥሎም ለዓፄ ኃይለሥላሴ 5 ጥያቄዎችን በማቅረብ ንጉሱ አምስቱንም ስለፈቀዱ የደርግ ሃይል በቅጽበት እንዲያድግ አደረገ።
26733	ዱቄትና ቤኪንግ ፓውደሩን ለብቻ ቀላቅሎ ወደ ውሁዱ ጨምሮ በእጅ ወይም በዝርግ ጭልፋ ማዋሃድ፤ :5.
26734	ባልንና ሚስትን አዋኸደ፤ የለውጥ 5 ደርጃዎችን አስተዳደረ፤ የሰው ልጆች ሕግጋትንም አጸና።
26735	ከስዕሉ መቁጠር እንደሚቻል፣ ርቀቱ 5ኪሎ ሜትር ሆኖ ይገኛል።
26736	በዎቮካ ትምህርት ይህን ራዕይ ለማወቅ ለኗሪ ሕዝቦች የሚያስፈልገው ጽድቅ ተግባር እንዲኖሩ በየስድስቱም ሳምንት የ5 ቀን ጭፈራ እንዲጨፍሩ ነበር።
26737	ለምሳሌ በኒውዚላንድ ማዖሪ የተባለው ቋንቋ በሀገሪቱ ከ5 በመቶ ያልበለጠ ተናጋሪ ቢኖረውም የሀገሪቱ የስራ ቋንቋ ተደርጎ ይጠቀሙበታል።
26738	የጉዛራ ቤተመንግስት ከእምፍራዝ በስተደቡብ 5ኪሎሜትር ወጣ ብሎ የተሰራ ግምብ ነው።
26739	የሄሊዮስ ዕድሜ 5 አመት እየሆነ፣ ወላጆቻቸው አንቶኒና ክሌዎፓትራ በአንድ ታላቅ ሥነ ሥርዓት መንግሥታት ለልጆቻቸው ሰጡ።
26740	የማርያም ግምብ (ሱሰንዮስ ቤተመንግስት) አቅድ የማርያም ግምብ ቅሪት በአሁኑ ዘመን አዲሱ ጎርጎራ ከድሮው ጎርጎራ 5ኪ.
26741	ኤርትራ፣ እንደ ሐገር፣ በጣሊያኖች ከተመሰረተች በኋላ በ5 ልዩ ሂደቶች ውስጥ በማለፍ ነው ያሁኑን ቁመናዋን የያዘችው።
26742	የወናሙን ታሪክ የተባለው ታሪካዊ ሥነ ጽሑፍ በሔርሆር 5ኛው አመት የተጻፈ ነበር።
26743	ጂዎሜትሪ ከጥንት ጀምሮ የነበር የዕውቀት ዘርፍ ይሆን እንጂ የግሪኩ ዩክሊድ ተወዳዳሪ ባልተገኘለት ኢለመንት በተሰኘ ምርጥ መጽሃፉ ከዛሬ 5ሺ አመት በፊት መሰረቱን ጥሏል።
26744	የካነፍሬ ተከታይ መርሆተፕሬ 5 ሶበክሆተፕ እንደ ሆነ ይታሥባል።
26745	ቶኪዳደስ በተለይ የሚታወቀው ከክርስቶስ ልደት በፊት በ5ኛው ክፍለዘመን ተደርጎ የነበረውን የስፓርታ እና አቴና ጦርነት ታሪክ ዘግቦ በማቆየቱ ነው።
26746	ግልጋሎት መስጠት በጀመረችበት በመጀመሪያ 5 ዓመታት ውስጥ ሙሉ ትኩረቷ በአማርኛ ስነ ጽሁፍ ዙሪያ ማለትም በሥነ- ግጥም፤ ቅኔ፤ አጫጭር ልቦለዶች እና ከስነ ጽሁፍ ጋር ተያያዥነት ባላቸው የፈጠራ ስራዎች ላይ ነበር።
26747	በተጨማሪ ሞንታልዶ ያገኘው፣ የቢዛንታይን ንጉሥ 5 ዮሐንስን ቱርኮች በወረሩበት ዘመን እርዳታ ስለ ሰጠ፣ ዮሐንስ ስዕሉን ስለ ወሮታው በምላሽ እንደ ሠጡት ይታመናል።
26748	ከአሜሪካ ፕሬዚዳንቶች መካከል 5ኛው ያለ ሕዝብ ምርጫ የተመረጡ ሲሆኑ፣ እንደ ፕሬዚዳንት ወይም እንደ ምትክል-ፕሬዚዳንት መቸም ያልተመረጡት ፕሬዚዳንት እሳቸው ብቻ ሆነዋል።
26749	የዕውነተኛ ኢየሱስ ቤተ ክርስቲያን 5 አይነተኛ ትምሀርቶች እንደሚከተል ናቸው፦
26750	የኢትዮጵያ ብሄራዊ አርማ የኢትዮጵያ ብሄራዊ አርማ ዛሬ ባለ 5 ጮራ ቢጫ ኮከብ ነው።
26751	የእያንዳንዱ ቃል ሥር በ5 ፊደል ይጻፋል።
26752	በአሜሪካዎች ውስጥ፣ የሌሊት ወፎች በአብላጫ የተለመደ የእብድ ውሻ በሽታ መንስኤ ናቸው፣ እናም ሰዎች ላይ ከ5% በታች የእብድ ውሻ በሽታ ክስተቶች መንስኤ ውሾች ናቸው።
26753	የአይርላንድ ታሪኮች እንዳሉት የሴትና ዘመን ለ5 ዓመታት ቆየ።
26754	የአይርላንድ ታሪኮች እንዳሉት የሙይነሞን ዘመን ለ5 ዓመታት ቆየ።
26755	የተቆራረጡትን የዶሮ ብልቶች ማዮኒዝ ውስጥ እየነከሩ ጎድጓዳ ሰሃን ውስጥ በደንብ እስኪዳረስ ድረስ ማንደባለል፤ ከዚያም በስሱ የማብሰያ ትሪውን ዘይት ለቅልቆ ለ5 ደቂቃ ያህል ወይም መረቁ እስኪጠፋ ድረስ ማብሰል።
26756	በኋላ ዶ/ር ገረመው ደበሌ ለጉብኝት መጥተው አይተው በጣም ተደሰቱ፡፡ ወደ 50ሺ ብር የሚሆን ለግብርናው ሽልማት ሰጡ፡፡
26757	አጽቢ ወይንም አጽቢ እንዳስላስ) በምስራቅ ትግራይ ፣ ከኩሃ በስተ ስሜን ምስራቅ 50 ኪሎሜትር ርቆ የሚገኝ ከተማ ነው።
26758	በሌላ አንቀጽ እንደሚለን፣ የራግው ዕድሜ 50 ሲሆን ናምሩድ ኒሲቢስ፣ ኤደሣንና ካራንን ከተሞች ሠራ።
26759	ሕዝቡ የኖሩባቸው ብዙ ጋሪዎችና ኡሌርዳዎች ሠራ፤ በ50ኛው አመት ግን ካሜሰስ ከብዙ ሰዎች ጋር ከግብጽ መጥቶ ኦኩስን ተዋጋና መንግሥቱን ያዘ።»
26760	ይኽውም 50 ጁል ነው ማለት ነው።
26761	ለምሳሌ እስከ 50 ጮክ ብሎ እንዲጠራ ይሆናል፣ በዚህ ጊዜ ውስጥ ተፈላጊወች እራሳቸውን ይደብቃሉ።
26762	አቶማዊ ቁጥሩም 50 ነው።
26763	ስለዚህ ከምርጫው በኋላ የኰሙኒስትን መንበሮች ስለ አጡ የሂትለርም ወገኖች አሁን ከ50% መንበሮች በላይ ስላገኙ፣ የትብብር መንግሥት ሠሩና ወዲያው በድንጋጌ አቶ ሂትለር ባለሙሉ ሥልጣን አደረጉት።
26764	ዲዮዶሮስ በጻፈው የዓለም ታሪክ (50 ዓክልበ.
26765	ጸሃፊዎቹ ጄሮምና አውሳብዮስ እንደሚሉ ኢናቆስ በሲክዮን ንጉሥ ጡሪማቆስ ዘመን የአርጎስ ንጉሥ ሆኖ ለ50 ዓመታት ነገሠ፣ ወንድ ልጁም ፎሮኔዎስ ለአርጎስ መንግሥት ተከተለው።
26766	የአይርላንድ ታሪኮች እንዳሉት የኮብጣኽ ዘመን ለ50 ዓመታት ቆየ።
26767	«የሉጋል-አኔ-ሙንዱ ጽሑፍ» በሁለት ቅጂዎች በፍርስራሽ ሲታወቅ፣ እነርሱ በባቢሎን ነገሥታት አቢ-ኤሹህ እና አሚ-ሳዱቃ ዘመናት (ቢያንስ ከ500 አመታት በኋላ) ተቀረጹ።
26768	ግድም - የማጋዳ ንጉሥ የቢምቢሳራ ሐኪም፣ በጎታማ ቡዳ ዘመን * ፓሰናዲ 500 ዓክልበ.
26769	ከሞራ የተሠሩ ሻማዎች በሮሜ ከ500 ዓክልበ.
26770	ባቡር የጃፓን ሺንካሰን 500 - ፈጣን ባቡር ባቡር የተያያዙ ተሳቢ ፉርጎዎች ያሉት እና በተወሰነ በብረት በተሰራ መንሸራተቻ ላይ የሚሄድ የሰው እና የዕቃ ማመላለሻ ነው።
26771	ሲሆን የሞተውም በ500 ዓክልበ.
26772	ግድም፦ መሀለቅ ( ልድያ ) *500 ዓክልበ.
26773	የአሁን ሊቃውንት ከ500 ዓክልበ አስቀድሞ አይሆንም ሲሉ ለዚህ መልስ ማስረጃ የለም።
26774	የታክሲላ ከፍተኛ ትምህርት ተቋም ልክ መቼ እንደ ተመሠረተ አይታውቅም፣ ግን ከጎታማ ቡዳ ዘመን (500 አክልበ.
26775	ሄካታዮስ ዘሚሌቶስ (500 ዓ.ዓ.) ደግሞ ስለ አይቲዮፒያ አንድ መጽሐፍ እንደ ጻፈ ይነገራል፤ አሁን ግን ጽሁፉ በአንዳንድ ጥቅሶች ብቻ ይታወቃል።
26776	ከጅያንግ ሽዕንየን ወይም ሸንግኖንግ በኋላ ለ500 አመት ያህል የነገሡት ያንዲዎች በስማቸው ሊንኲ፣ ቸንግ፣ ሚንግ፣ ዥዕ፣ ከ፣ አይ፣ እና ዩዋንግ ናቸው።
26777	ባክትሪያ ክፍላገር በጥንታዊ ፋርስ መንግሥት፣ 500 ዓክልበ.
26778	ይህ ዑደት ላለፉት 5000 ዓመታት አልተለወጠም።
26779	በብዙ ሥነ ቅርስ ሊቃውንት ዘንድ የቦታው ቅድመ-ታሪክ እስከ 5000 ዓክልበ.
26780	በአካባቢው ዙሪያ 500፣000 ሰዎች አሉ።
26781	ሆኖም ፋሥየን በዚያው አመት ተወዳዳሪው አበየጊረ 5,000 ቢኩዎች እንደ ነበሩት መሠከረ፣ ከ1157 ዓም በፊት ነገሥታቱ ለአበየጊረ አድልዎን ያሳዩ ነበርና።
26782	ታሪክ በራቬና ጣልያን ከ500-550 ዓም ግድም ከአሪያን ቤተክርስቲያን፤ ከዚህ ናሙና በቀር ብዙ ኪነታቸው አይተርፍም።
26783	ከዚህም በኋላ ከ500 ዓ.ም. ግድም ጀምሮ፣ «G» ከአናባቢዎቹ «E»፣ «I» ወይም «Y» ሲቀድም፣ በአሕዛብ ዘንድ እንደ «ጅ» ይሰማ ጀመር።
26784	አዮዋ ከአሜሪካ 50 ክፍላገራት 1ዱ ነው።
26785	ማሣቹሰትስ ከአሜሪካ 50 ክፍላገራት 1ዱ ነው።
26786	ከትልቁ ፕሊኒ 50 ዓም ግድም ጀምሮ «ካጣረይ» የተባለ ብሔር ለጸሐፍት ይታወቅ ነበር፤ የካርታ ሠሪ ቶለሚ (በጥሊሞስ) ደግሞ 150 ዓም ግድም «ካታራ» ይለዋል።
26787	የአረብኛው ስሙ /ጛአት/ ሲሆን የዚህም በፊደል ቁጥር ድምር 501 ሲሆን፣ ጫት 501 ልዩ ልዩ እርጉሞች እንዳሉበት በአንዳንድ አጓጉል እምነት ተገኝቷል።
26788	የፋሌቅ ዕድሜ 50 አመት ሲሆን ናምሩድ ኒሲቢስን፣ ራሃን (ኤደሣ) እና ካራንን ሠርቶ ከዚህ በላይ የራግው ዕድሜ 163 አመት በሆነበት ወቅት ናምሩድ የዓለም ንጉስ ሆኖ ለ69 አመታት ነገሠ።
26789	የአይርላንድ ታሪኮች እንዳሉት፣ ከ503 ዓክልበ.
26790	በአጠቃላይ ምናልባት 50 ሺህ ምልክቶች ቢኖሩም፣ አብዛኛው ጊዜ ከቀን ቀን የሚጠቀሙ 3-4,000 ብቻ ስለሆኑ እነዚህን ማወቅ ለማንበብ ችሎታ ይበቃል።
26791	በኢትዮጵያ ታሪካዎ ልማድ ዘንድ፣ አባቱ ካም ከሞተ በኋላ ኩሳ በኢትዮጵያ ለ50 ዓመት ነገሠ፣ ከዚያ ሃባሢ ለ40 አመት፣ ሰብታ ለ30 አመት ነገሡ።
26792	ወንዱ ካልታጨችው ሴት ጋር በወሲብ የተኛ እንደ ሆነ ደግሞ፣ የ50 ሰቀል ብር (500 ግራም ያህል) ማጫ ለአባትዋ ይክፈልና ዕድሜ ልክ ሚስቱ ትሁን በኦሪት ዘዳግም 22:28 ይገለጻል።
26793	በ50 ና 60ወቹ ሳትራ በፈረንሳይ ፖለቲካ እጅግ ተሳታፊ ሆነ።
26794	ከ50 እስከ 60 ሺህ ብቻ የሚሆኑ ጭላዳ ዝንጀሮወች በአለማችን ይገኛሉ።
26795	አንድ ሰው በየወሩ 50 ብር እቤቱ ቢያጠራቅም፣ በአንድ አመት ውስጥ 600 ብር ያኖራል ማለት ነው።
26796	በደቡቡ ቻይና ደግሞ ንጉሦች ዉ ልያንግ ከ509-541 ዓም እና ዉ ቸን 549-551 ዓም በተለይ ቡዲስቶች ነበሩ።
26797	በአሁኑ ወቅት ጣልያን የአለማችን ቅርስ መዝገብ የሰፈሩ 51 የሚደነቁ ስፍራች ሲኗሯት በብዛትም ከሚጎበኙ አገሮች አንዲት ናት።
26798	አቶማዊ ቁጥሩም 51 ነው።
26799	ዲዮዶሮስ ሲኩሉስ (በ51 ዓክልበ.
26800	ለምሳሌ 5 ቢገባበት ውጤቱ 10 ያወጣል።
26801	ሉጋይድ ላይግዴክ በአይርላንድ አፈ ታሪክ ከ510 እስከ 503 ዓክልበ.
26802	ከ511 ዓም ጀምሮ ይህ ቸርድች የንጉሥነት ማዕረግ ወሰደ።
26803	ማየ አይኅ በየትኛው አመት እንደ ደረሰ ለመገመት፣ መጽሐፍ ቅዱስ የሚያምኑት መምህራን አብዛኛው ጊዜ የዘፍጥረት ትውልዶች በምዕራፍ 5ና 11 ያጥናሉ።
26804	የቻይና ሕዝብ ቁጥር ከ51 ሚሊዮን በ1612 ዓም እስከ 20 ሚሊዮን በ1643 ዓም ተቀነሰ።
26805	እንዲሁም ከ512 የአክሱም ንጉሥ ካሌብ እንደራሴ መቀመጫ ሆነ።
26806	አካባቢ) ደግሞ በ51:27 የአራራት፣ የሚኒ እና የአስከናዝ መንግሥታት ሲጠቅስ፣ ይህ «አራራት መንግሥት» ማለት በዚያን ጊዜ የነበረው የኡራርቱን መንግሥት ይገልጻል።
26807	በትንቢተ ኤርምያስ 51፡27 ደግሞ ከአራራትና ከሚኒ መንግሥታት ጋር የአስከናዝ መንግሥት በባቢሎን ላይ እግዚአብሔር ይጠራል።
26808	ከኗሪዎቹ 51% ያህል የባህላዊ አረመኔነት ተከታዮች ናቸው፤ 29% ያህል የክርስትና ፣ 20% ያሕል የእስልምና አማኞች ናቸው።
26809	፩ ወይም ፪ ሳምንት ብቻ ከተተከለ በኋላ፣ የሚበላው ቡቃያ በ5 - 13 ሴንቲሜትር ሲቆም፣ ይመረታል።
26810	ይኽውም በ514 ዓ.ም፣ ከዘርዓ ያዕቆብ መነሳት 900 አመት በፊት ነበር።
26811	ቶማስ ሆብስ ቶማስ ሆብስ ከሚያዚያ5፣ 1588 - ታህሳስ 4 1679 ዓ.ም (እ.ኤ.አ) የነበረ የእንግሊዝ ፈላስፋ ነበር።
26812	ክሊስቴኔስ እንደገና በ516 ዓክልበ.
26813	ከሁሉ ጥንታዊ የሆነውም ምንጭ ሂስቶሪያ ብሪቶኑም እንዳለው ወረራው በሮሜ መጀመርያ ቆንስላ ሉክዩስ ዩንዩስ ብሩቱስ ዓመት (517 ዓክልበ.) ሆነ።
26814	በደራሲው ዊሊያም ኡከርስ መጽሐፍ 'ኦል አባውት ኮፊ' (ስለ ቡና ኅልዮ/ምንነት) እንደተገለጸው ቡና ወደ የመን የገባው በአክሱም ዘመነመንግሥት በ517 ዓ.ም. አካባቢ ነበር።
26815	ምንትዋብ ታማሚውን ንጉሥ ተንክባክባ ለጤንነት ስላበቃችው ጳጉሜ5፣ 1716 ( እ.ኤ.አ ) ላይ ወደ ጎንደር ከተማእንዳስመጣትና እንዳገባት ይዘግባል።
26816	ቻርለስ ኢዘንበርግ, ( እ.ኤ.አ. መስከረም 5, 1806 ስቱትጋርት -- ጥቅምት 10, 1864) የአንግሊካን ቤተክርስቲያን ቄስ የነበረና ባለፈው ዘመኑ የቆርቆሮ ብረት አንጥረኛ የነበር ሰው ነው።
26817	ሶረን ኬርከጋርድ(5 ግንቦት, 1813 – 11 ህዳር, 1855) የነበረ ዴንማርካዊ ፈላስፋ እና ሥነ መለኮት ተማሪ ነበር።
26818	አፄ ፋሲል አዘዞ ተብላ በምትታወቀው ከጎንደር ከተማ 5 ማይል ርቃ በምትገኘው ከተማ ጥቅምት18፣1667 እ.ኤ.አ. (ጥቅምት 10፣ 1660) ከዚህ አለም በሞት ተለዩ።
26819	የሊፒት-እሽታር ስም ያለበት የመሠረት ሸክላ ሊፒት-እሽታር በሱመር የኢሲን ሥርወ መንግሥት 5ኛው ንጉሥ ነበረ (1833-1823 ዓክልበ.
26820	በአማካኝ ለመኪናዎች የተሳፋሪዎች ቁጥር ችሎታ 5 ሰዎች ቢሆን፣ በየአይነቱ ግን ከ1 እስከ 9 መቀመጫዎች ድረስ በመገኘት ይለያያል።
26821	በኋላ በመጽሐፉ 5ኛው ምዕራፍ በ 1907 ዓ.ም. በሃረማያ ባሕር ከሰመጡት 7 ሰዎች መካከል አባ ሳሙኤል አንድ ሆነው እንዳረፉ ይላሉ።
26822	በሐምሌ ፳፱ ቀን ፲፱፻፳፪ ዓ.ም. (ኦገስት 5, 1930 እ.ኤ.አ.) በኦሃዮ ክፍላገር፣ አሜሪካ የተወለደው ኒል አርምስትሮንግ ከወላጆቹ እና እሱን ጨምሮ ሶስት ልጆች ባሉበት ቤተሰብ ውስጥ አደገ።
26823	በሚቀጥሉት 5 አመታት ከፍተኛ እድገትን በማሳየት፣ 1939ዓ.
26824	ግንቦት 5፣ 1941 አጼ ኃይለ ሥላሴ ወደ አዲስ አበባ ይመለሱ እንጂ በዚህ ወቅት የኮሎኔል አንጀሊኒና የፊትዋራሪ ብሩ/ሲሞኖድ ሰራዊት ደብረ ታቦር ላይ እንደ ተፋጠጡ ነበር።
26825	ሰፕቴምበር 5 ቀን 1946 እ.ኤ.አ. ተወልዶ በኖቬምበር 24 ቀን 1991 እ.ኤ.አ. ሞተ።
26826	ካስቶርን የጠቀሱት ጸሐፊዎች 52 ዓመት እንደ ነገሠ ይላሉ።
26827	የኛ በዩናይትድ ኪንግደም መንግሥት ፕሮፓጋንዳ ዓቅድ የተሠራ፣ የኢትዮጵያን ኅብረተሠብና ባህል ለመለወጥ በ£5.2 ሚሊዮን የተፈጠረ የ፭ ኢትዮጵያ ሴቶች ዓዋቂዎች ሙዚቃ ቡድን ነው።
26828	ከነዚህ 5 ልሳናት ቀጥለው ጀርመንኛና መስኮብኛ በ2ኛ ደረጃ የኢንተርሊንጉዋ ምንጮች ናቸው።
26829	ለምሳሌ ነቢዩ ዘካርያስ (520 ዓክልበ.
26830	አንታዮስና ሄራክሌስ ሲታገሉ፣ የ520 ዓክልበ.
26831	ላይ አፈር (ላያፈር፣ ላይኛ አፈር፣ ላይኛፈር) ከምድሩ አፈር ላዕላይ ንብብር ሲሆን ጥልቀቱ ከ5 እስከ 20 ሴንቲሜትር ድረስ ሊሆን ይችላል።
26832	በማርች 5, 2005 ደግሞ ሌላ 3.8 ሚሊዮን ዓመት የሚገመት አጽምም በዚሁ ክልል ተገኝቷል።
26833	ዱዊ ላድራክ በአይርላንድ አፈ ታሪክ ከ520 እስከ 510 ዓክልበ.
26834	ነገር ግን ትምህርት ቤቱ እራሱ የአረመኔነት ቅሬታ ስለ ነበር፣ የቢዛንታይን ንጉሰ ነገሥት ዩስጢኒያኖስ በ521 ዓም.
26835	ግድም) ሲጠቅስ፣ የአይጊያሌዎስ ዘመን 52 ዓመታት ሲሆን በአሦር ንጉሥ ቤሉስ 15ኛው ዓመት ጀመረ፤ ይህም በግሪክ መጀመርያው መንግሥት (ምናልባት ከ2360-2308 ዓክልበ.
26836	የዩቤልዳ ልጅ ሆኖ ለ52 ዓመታት እንደ ነገሠ ይባላል (ምናልባት 2162-2109 ዓክልበ.
26837	አድቬንቲስት ሚስዮንና ሚሲዮን ወደ አይሁድ ህዝቦች ተጨማሪ 52 ወንድና 32 ሴት ተማሪወችን ያስተናግዱ ነበር።
26838	በአንድ አመት ውስጥ 52 ሳምንታት ልክ 364 ቀኖች ሲሆኑ አንድ ትርፍ ቀን (ወይም በስግር አመት ሁለት ትርፍ ቀኖች) አሉ፤ ስለዚህ የሳምንቱ ቀን ስም በየአመቱ ከወሩ ቀን ቁጥር ይለያል።
26839	ኮንጋል ክላይሪንግኔክ በአይርላንድ አፈ ታሪክ ከ52 እስከ 37 ዓክልበ.
26840	በአንዳንድ ታሪክ ዘንድ፣ ንጉሡ 5ኛው አብጋር በ24 ዓም ለኢየሱስ ክርስቶስ በደብዳቤ ይነጋገሩ ነበር።
26841	ከ5 ቀን በኋላ ኢ-ጥገኛ ኤርትራ ግንቦት 24,1993 ላይ በኦፊሴል ታወጀ።
26842	እንደሚመስለኝና ኣንዳንድ ፀሓፊዎችም እንደሚሉት ኤክሲጅዮስ በ525 ዓ.ም. 532 ዓመትን ሳይጠቀም ኣልቀረም ይላሉ ዶክተር ኣበራ ሞላ።
26843	በኋላም በምሥራቁ መንግሥት ( ቢዛንታይን ) በኩል መጽሐፈ ዩስጢኒያኖስ (526 ዓ.ም.) ለአውሮፓ ከፍ ያለ ተጽእኖ ነበረው።
26844	የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 527,000 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 149,900 ሆኖ ይገመታል።
26845	ጴጥሮስ ግን፦ «ከሰው ይልቅ ለእግዚአብሔር ልንታዘዝ ይገባል» ብሎ መለሳቸው (የሐዋርያት ሥራ 5:29)።
26846	ስለሆነም ኢትዮጵያ ውስጥ ከተሞች የ5% እድገት በየአመቱ ያሳያሉ፡፡ ይሄውም ከህዝብ ቁጥር እድገት፣ 2.9%፣ በጣም ከፍ ያለ ነው።
26847	ምሳሌ: አንድ ከመዳብ የተሰራ ሽቦ ርዝመቱ 5 ሜትር ቢሆንና ፣ የጎን ፊቱ ሬዲየስ 2mm ቢሆን፣ እንቅፋቱ ስንት ነው?
26848	በአለም ላይ ከ53በላይ የኤሊ ዝርያ አሉ።
26849	ካስቶርን የጠቀሱት ጸሐፊዎች (ጀሮምና አውሳብዮስ) 53 ዓመት እንደ ነገሠ ይላሉ።
26850	መጠናቸው ከ5 ሣ.ሜ. (ሁለት ኢንች) የምትረዝመው ትንሿ ወፍ እስከ 3 ሜትር (አስር ጫማ ) የምትረዝመው ሰጎን ድረስ ይለያያል።
26851	ትልቁ ፕሊኒ (የተፈጥሮ ታሪክ 5:30) እና ሄሮክሌስ እንደ ጻፉት፣ ማዮንያ የተባለ መንደር ለረጅም ዘመን በዙሪያው ይገኝ ነበር።
26852	የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር 5,300 ሆኖ ይገመታል።
26853	የየመን ሪፑብሊክ በዓረቢያ ምድር ወይንም ፔኒሱላ በደቡብ ምዕራብ እስያ የምትገኝ ሀገር ስትሆን 530,000 ስኩኤር (ካሬ) ኪሎ ሜትር ስፋት እና ከ23 ሚሊዮን በላይ የሚሆን ነዋሪ አላት።
26854	በሌላ ገለልተኛ ትምና ደግሞ የ53,149 ሰው መኖሪያ ተደርጎ ተገምቷል።
26855	ኦሪት ዘፍጥረት 5፡32 እንደሚለን፣ «ኖኅም የአምስት መቶ አመት ሰው ነበረ፤ ኖኅም ሴምን ካምን ያፌትንም ወለደ።»
26856	የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 5,333,100 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 4,372,800 ሆኖ ይገመታል።
26857	የፋርስ ንጉሥ ቂሮስ በ538 ዓክልበ.
26858	የአፍሪቃ አኅጉር ከዚህ የሚከተለው የአፍሪቃ 53 ነጻ አገሮችና 8 ጥገኛ ክልሎችን ያጠቃለለ ዝርዝር ሲሆን፤ ዋና ከተሞችን፣ ቋንቋቸውን፣ ገንዘባቸውን፣የሕዝቦቻቸውን ብዛት፣ የገጸ ምድራቸውን ስፋትና የብልጽግናቸውን መለኪያ (GDP per capita ) ያካትታል።
26859	የ54 መጻህፍት ደራሲና ተርጓሚ የነበሩት አቶ ማሞ በማስታወቂያ ሚኒሰቴር ስር በሚታተሙ ጋዜጦችና መጽሔቶች በጋዜጠኝነት የሰሩ ሲሆን የፖሊስና እርምጃው ጋዜጣ መስራችና ተባባሪ ዋና አዘጋጅ ነበሩ፡፡ በኤርትራ ጠቅላይ ግዛት የማስታወቂያ ሚኒስቴር ተጠሪ ሆነዉ በተመደቡበት የጋዜጠኝነትና የፖለቲካ ስራ በተጨማሪ ህብረት በተሰኘዉ ሳምንታዊ የአማርኛ ጋዜጣ ዘገባዎችና ትንታኔዎች ያቀርቡ ነበር።
26860	ይህ ዩኒቨርሲቲ የሚያዘጋጀው በ54 ቋንቋዎች ዲፕሎማቶች ነው።
26861	በዚህ ታሪክ መሠረት ቢጥ ከዚያ በኋላ ወደ አይርላንድ ከነቤተሠቡ (በጠቅላላ 54 ሰዎች) ቢፈልሱም፣ ሁላቸው በማየ አይኅ ግን ሰጠሙ።
26862	ራዲዮ ስቱዲዮ 54 ኔትወርክ የግል ራዲዮ ጣቢያ በሎክሪ፣ ካላብሪያ ፣ ጣልያን አገር ነው።
26863	አቶማዊ ቁጥሩም 54 ነው።
26864	ካስቶር ዘሩድን የሚጠቅሱት ጸሃፊዎች ጄሮምና አውሳብዮስ እንደሚሉ፣ ክሪያሶስ የአርጎስ ንጉሥ ሆኖ በአገሩ ለ54 ዓመታት ነገሠ፣ የአባቱ አርጉስ ተከታይ ይባላል፤ እናቱም ኤዋድኔ ተባለች።
26865	ተቋሙን የመሠረተው የኢየሱስ ሐዋርያ እና መጀመርያው የእስክንድርያ ጳጳስ፣ ቅዱስ ማርቆስ ወንጌላዊ በ54 ዓም እንደ ሆነ ተጽፏል።
26866	በአይርላንድ አፈ ታሪክ፣ የኖህ አራተኛ ልጅ «ቢስ» እንዳይሣፈር አልተፈቀደም፤ ወደ አይርላንድ ከ54 ሰዎች ጋራ ሸሽቶ ሁላቸው ሰመጡ።
26867	በደዊ ኮሬ ስፍር ቁጥር የሌላቸውን የ5ና 4 ኪሎ ተማሪዎች ለአመታት በሚገባ ሁናቴ አመርቅኖአል።
26868	በመጨረሻ ግን ፓርጦሎንና ሕዝቡ በሙሉ - 5 ሺህ ወንዶችና 4 ሺህ ሴቶች - በአንድ ሳምንት ውስጥ በቸነፈር አንድላይ ዓረፉ።
26869	ሳርጎን ኤንሊል ተፎካካሪ ያልፈቀደለት ንጉሥ፣ ቀን በቀን በፊቱ 5400 ሰዎች ዳቦ እንዲበሉ አደረገ።
26870	በድሮ ጊዜ ቁመት ክርክም ራዲዮ የሚሰራጨው በመካከለኛ ሞገድ (ከ 540 እስክ 1600 ድግግም በሰከንድ) ነበር።
26871	በዚህ ምክንያት የጊዜ ጠጣሮቹ መስፈርቶች የ(~ 5.4 × 10 −44 ሰከንድ ቆይታ አላቸው ማለት ነው።
26872	የፕላንክ ጊዜ ተብሎ የሚታወቀው (~ 5.4 × 10 −44 ሰከንድ ሲሆን፣ ባሁኑ ጊዜ ያሉት ማናቸውም የተፈጥሮ ህግ ርዕዮተ አለሞች ከዚህ ጊዜ ባነሰ የጊዜ መጠን እንደማይሰሩ ይታመናል (ልክ የኒውተን ህጎች ወደብርሃን ፍጥነት በተጠጋ ስርዓት ውስጥ እንደማይሰሩ)።
26873	ክራኑስ 54 ዓመታት እስከ 2158 ዓክልበ.
26874	ዮርዳኔስ (543 ዓ.ም.) እንደሚጨምር፣ ከዚሁ ድል በኋላ ቶሚሪስ ብዙ ሀብት በምርኮ ወስዳ ወደ አውሮጳ ባልካኖች ተዛወሩ፤ በዚያ «ቶሚስ» ከተማ (የአሁን ኮንስታንጻ፣ ሮሜኒያ ) በጥቁር ባሕር ላይ ሠሩ፣ ከጎታውያን ጋራ አንድ እንደ ነበሩ ይላል።
26875	ፕሮኮፒዮስ ደግሞ (543 ዓ.ም.) እንደሚለን ሁኖች ከነዚህ ማሳጌታውያን መጥተው ነበር።
26876	መጽሐፈ ኩፋሌ 5,433 ክንድ እንደ ደረሰ ሲል ይህ ከዛሬ ሕንጻዎች እንኳ በእጥፍ የሚልቅ ነው።
26877	በኋላ በ545 ክ.በ. የፋርስ ንጉሥ ታላቁ ቂሮስ ከተማውን ማረከ።
26878	በመጨረሻ የፋርሶች አሐይመኒድ ነገሥታት በ546 ክ.በ. ሱሳንን ያዙት።
26879	ይህ የባቢሎኒያ መንግሥት በ547 ዓክልበ.
26880	መነሻው በዋና ከተማው በሱስን (ሹሻን) እና በካሩን ወንዝ ሸለቆ ከታሪክ መዝገብ መጀመርያ ሲሆን እስከ 547 ክ.በ. ድረስ ቆየ።
26881	ስቱዲዮ 54 ኔትዎርክ የተመሠረተው በJune 6 1985 እ.ኤ.አ. በመሥራቾች ፔትሮ ፓሬታ፣ ፍራንቼስኮ ማሣራ፣ ኤንዞ ጋቶ፣ መሞ ሚኒቲ፣ እና ፔትሮ ሙስሜቺ ሲሆን ስሙ «ራዲዮ ዲጄ ክለብ ስቱዲዮ 54» ተብሎ ነበር።
26882	ካስቶርን የጠቀሱት ጸሐፊዎች ኤቂውረውስ 55 ዓመት እንደ ነገሠ ይላሉ።
26883	በአሁኑ ጊዜ እንደ ሰን ማይክሮሲስተምስ ገለጻ ከሆነ በአለማችን ላይ ከ 5.5 ቢሊዮን በላይ የቨርቹአል ማሽንን የሚጠቀሙ ቁሶች ይገኛሉ።
26884	ጎርጎራ ከማሪያም ግምብ ( አዲሱ ጎርጎራ ) 5ኪሎ ሜትር በስተ ሰሜን ምስራቅ ሲገኝ፣ ከደብረሲና ደግሞ 5ኪሎሜትር በስተ ምዕራብ ይገኛል።
26885	ከሕንዳዊ ላሳናት 5 ምልክቶች ወደ ዘመናዊ «5» የደረሱ ለውጦች።
26886	በተግባር እንግዲህ የአንድን ነገር ቶሎነት ስንለካ ይህ ነገር በ«5 ሜትር በሰከንድ» ይጓዛል እንላለን፣ ፍጥነቱን ስንለካ ግን አቅጣጫውን መጨመር ስላለብን በ«5ሜትር በሰከንድ ወደ ደቡብ» ይጓዛል እናላለን።
26887	ሁለተኛውን ፊደል ለመምረጥ ቀሪ 5 ፊደሎች ስላሉ 5 መንገዶች አሉ።
26888	በ550 ዓ.ም. ያህል የኤደሣ ጳጳስ ኤዋግርዮስ እንደ ገለጹት ደግሞ ይህ የኢየሱስ ስዕል እንዲያውም በሐናን የተፈጠረው ሳይሆን፣ ኢየሱስ እራሱ መልኩን በተአምር በጨርቅ ላይ ያሳተመው እንጂ 'ያለ እጅ የተሠራ' ተብሏል።
26889	ጌርዮን ፫ ሆኖ ከሄርኩሌስ ጋር ሲዋጋ፣ 550 ዓክልበ.
26890	ከሕንድ አገር ጨዋታው በ550 ዓ.ም. ወደ ፋርስ መንግሥት እንደ ገባ የሚሉ ታሪኮች አሉ።
26891	በሚከተለው መቶ አመት የኤልማውያን መንግሥት ሲደከም፣ አንሻን ጥቃቅን አገር ነበር፤ ከ550 ዓክልበ.
26892	ለምሳሌ በአንድ የጨው ክሪስታል ውስጥ 5 ነጌቲቭ እና 5 ፖዚትቭ ቻርጆች ቢኖሩ፣ በአጠቃላይ ያ ክሪስታል 0 ቻርጅ አለው ይባላል።
26893	በጎታማ ቡዳ ሕይወት ዘመን የማጋዳ መንግሥት ንጉሥ ቢምቢሳራ (550-500 ዓክልበ.
26894	አይርጌትማር በአይርላንድ አፈ ታሪክ ከ550 እስከ 520 ዓክልበ.
26895	የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 550,700 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 400,051 ሆኖ ይገመታል።
26896	የሕዝብ ስርጭት 55.2 በ1 ካሬ ኪ.ሜ. ነው።
26897	አ ሰ ልበርህት (552 -608 ዓ.ም.) ከ572 ወይም 582 ዓ.ም. አካባቢ እስከ 608 ዓ.ም. ድረስ የኬንት ንጉሥ ነበረ።
26898	ለምሳሌ እሚንቀሳቀሰው ሳጥን ውስጥ ለ5 ደቂቃ ያክል ቦምብ ቢፈነዳ (ኩነት) ፣ የማይንቀሳቀሰው ከውጭ ያለ ተመልካች ቦምቡ ለ5.5 ደቂቃ እንደፈነዳ ሊያስተውል ይችላል።
26899	የክርስትና እምነት ተከታዮች ከ 55% - 60 % ፣ እሰልምና ከ35% እሰከ 40% እንዲሁም የፕሮቴስታንት እምነት ተከታዮች ወደ 5%-8% የሚሆነውን ይይዛሉ።
26900	ዮኩ ማክ አይሌላ በአይርላንድ አፈ ታሪክ ከ557 እስከ 550 ዓክልበ.
26901	አይንሙይሬ ማክ ሴትናይ ከ558 እስከ 561 ዓ.ም. ድረስ የአየርላንድ ከፍተኛ ንጉሥ ነበር።
26902	ፈላስፋው ኮንፉክዩስ (ወይም ኮንግፉጸ፣ 559-487 ዓክልበ.) የመሠረተው እምነት ወይም ፍልስፍና ከ148 ዓክልበ.
26903	ግ. - 56 ዓም) የኢየሱስ ክርስቶስ ሐዋርያ እና መጀመርያው የሮሜ ጳጳስ (ፓፓ) ነበሩ።
26904	ከዚህ በኋላ ዩሊዩስ ቄሳርና ፖምፐይ ለዋናው መሪነት ኃይል ሲታገሉ፣ ፖምፐይ በ56 ዓክልበ.
26905	አንዳንድ ሌላ ምንጭ ግን ስዌኖ ለ56 አመት ከነገሠ በኋላ ጌጣር በስዊድን ተከተለው የሚል ወሬ አለበት።
26906	ማልተ ሁለት ቦምቦች ቢፈነዱና አንዱ ተመልካች 5 ሰከንድ በሁለት ቦምቦች ፍንዳታ መካከል ቢለካ፣ ሌላኛው ደግሞ 6 ሰኮንድ ሊለካ ይችላል (እንደ ፍጥነቱ ይወሰናል)።
26907	ትንቢተ ሚክያስም 5፡6፦ « የአሦርንም አገር በሰይፍ፥ የናምሩድንም አገር በመግቢያው ውስጥ ያፈርሳሉ» ያለው ነው።
26908	የከተማ ምህንድስና 5. ለተጨማሪ ዕውቀት 6. ለማዛመድ በተጨማሪ የሲቪል ኢንጂኔሪንግ ሰራ ዘረፈ ባብዛኛወ የሚያተኩረወ በኮንሰትራክሸን ላይ ሲሆን በገቢም ደረጃ ክፈትኛ አማራጭ ነው።
26909	አረንጓዴ ፡ የቀለም ፡ አይነት ፡ ሲሆን ፡ የሞገድ ፡ ርዝመቱ ፡ ከ 560–490 nm ፡ እና ፡ የድግግሞሽ ፡ መጠኑ ፡ ከ540–610 THz ፡ ነው።
26910	የሱመር ነገሥታት ዝርዝር ቅጂዎች ለ56 ዓመታት እንደ ገዛ ሲሉ፣ በሥነ ቅርስ ከዘመኑ በተገኙት ሰነዶች 20 የዓመት ስሞች ብቻ ይታወቃሉ።
26911	ይህም 565 ክ.በ. ማለት ነው።
26912	ባሕር-ዳር ከአዲስ አበባ 565 ኪ.ሜ ወደ ሰሜን-ሰሜን ምዕራብ ትገኛለች።
26913	የሱመር ነገሥታት ዝርዝር ቅጂዎች ለ56፥ 55 ወይም 54 ዓመታት እንደ ገዛ ቢሉንም፣ በሥነ ቅርስ ከዘመኑ የተገኙት ሰነዶች ለአራት ልዩ ልዩ ዓመቶች ብቻ ተገኝተዋል።
26914	አይሊል ፊን በአይርላንድ አፈ ታሪክ ከ566 እስከ 557 ዓክልበ.
26915	ከመካከለኛ ዘመን በሆኑት ምንጮች ዘንድ፣ ፍያካ ንጉሡን አርት ማክ ሉግዳክ ገደለው፣ በኋላም በተከታዩ አይሊል ፊን ዘመን ደግሞ (566-557 ዓክልበ.
26916	እግር በከፍተኛ መጠን ላብ ከሚያመነጩ የሰውነት ክፍሎች ይመደባል (በቀን እስከ 568.26 ሳ.ሜ ኩብላብ ሊያመነጭ ይችላል)።
26917	በዚያም አመት ሚልካ ልጁን ናኮርን ወለደችለት፤ ስለዚህ እድሜው 57 ዓመታት ነበረ።
26918	አቶማዊ ቁጥሩም 57 ነው።
26919	ከ5ኛው እስከ 7ኛው ምዕተ ዓመት፣ ባፎሮች በበርበር ህዝቦች ፍልሰት ምክኒያት ተፈናቀሉ።
26920	የፋርስ ንጉሥ ካምቢስስ (570 ዓክልበ.
26921	ናቡከደነጾር ክ.በ. 570 አካባቢ ያሠራው ግንብ 100 ሜትር ገደማ ከፍ እንዳለ ይታመናል።
26922	ይህ ከ571 ዓም በኋላ ናንጂንግ ዋና ከተማ በሆነባቸው ጊዜዎች ናንጂንግ ጐዝርጅየን ሆነ።
26923	መላው ቻይና በ571 ዓም በሱዊ ሥርወ መንግሥት እንደገና ሲዋሀድ የመንግሥት ሃይማኖት ቡዲስም ሆነ።
26924	በጠቅላላ ለ57 ዓመታት (ምናልባት 1676-1619 ዓክልበ.) እንደ ነገሠ ይጻፋል።
26925	የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 5,717,300 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 1,397,900 ሆኖ ይገመታል።
26926	የብሩክሴል ትርጉም 'የአሮንቃ ቤት' ሲሆን መጀመርያው ቤተ ክርስቲያን በኤጲስ ቆፖሱ ቅዱስ ጋውጌሪኩስ በ572 ዓ.ም. ተሰርቶ ነበር።
26927	አርት ማክ ሉግዳክ በአይርላንድ አፈ ታሪክ ከ572 እስከ 566 ዓክልበ.
26928	በ573 ዓም፣ የታይሥዌ ስያሜ «ጐዝርጅየን» («የአገር ልጅ ተቋም») ሆነ፤ በዚያውም ስም እስከ 1897 ዓም ድረስ በቻይና ልዩ ልዩ ዋና ከተሞች ቆመ።
26929	የናቡከደነጾር ዜና መዋዕል በ575 ዓክልበ.
26930	የኖረ) ከ57 እስከ 52 ዓክልበ.
26931	የኡማር ሰይፍ ኡማር (575-637 ዓም) የነቢዩ ሙሐማድ ተከታይና በኋላ ከ626 እስከ 637 ዓም ድረስ የራሺዱን ኻሊፋት መንግሥት ሁለተኛ ኻሊፍ (ንጉሥ) ሆነ።
26932	ቅዱስ ጴጥሮስ 575 ዓም እንደ ተሳለ፣ ደብረ ሲና ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ጴጥሮስ ወይም ስምዖን ጴጥሮስ (አራማይስጥ፦ ሸማዮን ከፓ፤ ዕብራይስጥ ፦ ሽምዖን ባር ዮና፤ ግሪክኛ ፦ ፔትሮስ፤ 8 ዓክልበ.
26933	ፊፋ ለውድድሩ ያቀረበው ጠቅላላ የሽልማት ገንዘብ $576 ሚሊዮን ነው።
26934	ከዚህ ውስጥ የገጠሩ ሽፋን 57% ሲሆን በከተማ 66% እንዲሁም የተጠቃሚው ሕዝብ ብዛት 8.7 ሚሊዮን ድረስ እንደደረሰ መረጃዎች ያመለክታሉ።
26935	የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨመር 577,200 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 143,800 ሆኖ ይገመታል።
26936	በ፲፱፻፺፱ ዓ.ም. የክልሉ አጠቃላይ ንፁህ የመጠጥ ውኃ ሽፋን 58% ደርሷል።
26937	የፖርቱጋል ኩንታል ግን እንዲሁም የዶሚኒካን ሪፐብሊክ ኩንታል 58 ኪሎ ያህል ነው።
26938	በማርቆስ 5 እና ሉቃስ 8 መሠረት የአንዱ ጋኔን ስም ሌጌዎን («ጭፍራ» ወይም «ሠራዊት» በሮማይስጥ ) ይባል ነበር።
26939	ፓይታጎረስ በጥንቱ ግሪክ ስሙ የገነነ ሐሳቢ እና ፈላስፋ ነበር፤ የተወለደው ከክርስቶስ ልደት በፊት በ580 ዓክልበ.
26940	ከሌላ ፮ ዓመታት በኋላ (582 ዓክልበ.) ኮናይንግ ሉጋይድን ገድሎ የመላው አይርላንድ ከፍተኛ ንጉሥ ለ፲ ዓመታት ሆነ።
26941	በ58ኛው አመት (2076 ዓክልበ.) ልጁን ዳንዡ ወደ ዳንሽዌ አባረረው።
26942	የቀርከሃ ዜና መዋዕል በተባለው ጽሑፍ ዘንድ፣ ያው በ58ኛው ዘመነ መንግሥት (2076 ዓክልበ.) ዳንዡን አባረረው፣ ከዚያም ሚኒስትሩን ሹንን እንደ ተከታይ ሰየመው፤ በ73ኛውም አመት (2061 ዓክልበ.) ያው የኋሥያን ዙፋን ትቶ ለተከታዩ ለሹን ሰጠው።
26943	ኤላማውያን ከባቢሎን ንጉሥ ከማርዱክ-በላሱ-ኢቅቢ ጋራ ጦርነት በአሦር ንጉስ በ5ኛ ሻምሺ-አዳድ (831-819) ላይ አደረጉ።
26944	ከዚሁ ውስጥም 583,900ቹ ወይም 10.6 በመቶ ሌላ ስቴት ወይም አገር የተወለዱ ነዋሪዎች ናቸው።
26945	ከማርች 5-8 በማርች 5 ቀን ከጋዳፊ ሃይሎች ጋር በተደረገ ከባድ ውጊያ ራስ ላኑፍየተባለችዋን የሀገሪቱን ከተማ በተቃዋሚ ሃይሎች እጅ ስር ማስገባት ተችሏል።
26946	የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 587,300 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 452,500 ሆኖ ይገመታል።
26947	አብረው ለ፭ አመት ገዝተው በ588 ዓክልበ.
26948	አቶማዊ ቁጥሩም 59 ነው።
26949	የባቢሎን ግንብ የወደቅበት ዓመት ዕድሜው 59 ዓመታት ሲሆን ነው።
26950	በጠቅላላ ለ59 ዓመታት (ምናልባት 1735-1676 ዓክልበ.) እንደ ነገሠ ይጻፋል።
26951	ይኸውም በ593 ዓክልበ.
26952	ኮናይንግ ቤኬክላክ በአይርላንድ አፈ ታሪክ ከ593 እስከ 572 ዓክልበ.
26953	በአውሮፓ አኅጉር ላይ የተጻፉት እነኚህ ፍትሖች ሁሉ በሮማይስጥ ቢጻፉም፣ በእንግሊዝ አገር ግን የተጠቀሙት ሕጎች ከኬንት ንጉሥ ኤጠልቤርት ሕጎች (594 ዓ.ም.) ጀምሮ በጥንታዊ እንግሊዝኛ የተቀነባበሩ ነበሩ።
26954	ማስሩቕ (መስሩቕ፣ መስሩቅ፡ 595 አ.ም ገደማ) በየመን የመጨረሻው የኢትዮጵያ ንጉሥ፣ በየመን የኢትዮጵያ ንጉሥ ኣብረሃ የመጨረሻው ልጁ ሆኖ ከታላቅ ወንድሙ ከአክሱም ቀጥሎ በየመንና አካባቢው ግዛቶች በዙፋን የተቀመጠ።
26955	ይህ ዛፍ ከረግረጋማና ውሃ አዘል ቦታዎች በስተቀር የኮምጣጣነት መጠኑ ከ5-9 በሆነ በማንኛውም የአፈር አይነት እና ሁኔታ፤ ከባህር ወለል በላይ ከ500 - 2100ሜ በሆነ ከፍታ ፤ ከ500-1400 ሚ.ሜ የሆነ የዝናብ መጠንና ከ24-30 ዲግሪ ሴንቲግሬድ ዓመታዊ አማካይ የሙቀት መጠን ይፈልጋል።
26956	እንዲሁም በእስልምና የሙሐመድ ጓደኛ አቡ ሑራይሓህ (595-673 ዓም) በሀዲስ Book 37, Number 4310 ይህን ተመሳሳይ ትንቢት ጠቀሰ።
26957	በእርሱ ተጽእኖ የኤሴክስ ንጉሥ ሳበርህት እና የምስራቅ ኤንግላ ንጉስ ራድዋልድ በ596 ዓም ግድም ተጠመቁ።
26958	በ596 ዓ.ም. በጃፓን 17 አንቀጽ ያለ ሕገ መንግሥት በልዑል ሾታኩ እንደተጻፈ ይታመናል።
26959	እንቁልጢው ባለ አራት ህዋስ፣ በ5 mm ዘለግ ይላል።
26960	«አብርሃማዊ» በተባሉት ሃይማኖቶች (በተለይ ክርስትና ፣ እስልምናና አይሁድና ) ቅዱሳን መጻሕፍት እንደሚሉ፣ መጀመርያ ፪ ሰዎች አዳምና ሕይዋን ከኤደን ገነት ወጥተው የሰው ልጅ ታሪክ ከ6 ሺህ አመታት በላይ ብዙ አይሆንም።
26961	ከ6 አመት ጦርነት በኋላ ገላውዲወስ ተገደለና ሚናስ ስልጣን ላይ ወጣ።
26962	በ6ኛው ክፍለ ዘመን ዓክልበ.
26963	የ 6ኛ ክፍል ተማሪ እያለ ክፍሌ ሞገስ የሚባል መምህሩ ወደ አዲስ አበባ ይዞት እንደመጣ ይናገራል።
26964	ላው ድዙ ወደ ምዕራቡ በጎሽ ጀርባ ሲሄድ ላው ድዙ በ6ኛው ክፍለ ዘመን ዓክልበ.
26965	ብዙ ሰዎች እስከ 6 ቋንቋዎች ድረስ የመናገር ዕውቀት አላቸው፤ ከነጭም ዜጋዎች አብዛኛው አፍሪካንስና እንግሊዝኛ ሁለቱን ይችላሉ።
26966	ይህ ፕላኔት ከፀሐይ ባለው ርቀት 6ኛ ( ስድስተኛ ) ነው።
26967	እስከ 6 ዓ.ም ድረስ የሮሜ መንግሥት ቄሳር ነበር።
26968	ምሳሌ : ከአበበ ቤት ወደ ሰሎሞን ቤት ለመሄድ 6 መንገዶች አሉ።
26969	ደብረ ዳሞ በ6ኛው ክፍለ ዘመን የተቆረቆረ ገዳምና ይህ ገዳም የሚኖርበት ተራራ ስም ነው።
26970	ነገር ግን ለነዚህ 6 ነገስታት (ኡዱል-ካላማ፣ ላባዕሹም፣ ኤን-ኑንታራህ-አና፣ መሽ-ሄ፣ መለም-አና፣ ሉጋል-ኪቱን) ምንም ቅርስ ወይም ሌላ ጥቅስ አልተገኘም።
26971	በሃን ሥርወ መንግሥት ዘመን ንጉሥ ፒንግ ሃን አዲስ ቤተ መንግሥታዊ ተቋም በ6 ዓክልበ.
26972	የሃን ሥርወ መንግሥት ንጉሥ ፒንግ በዋና ከተማው በቻንግአን በ6 ዓክልበ.
26973	ዋናው ልዑሉ ክርስቲያን ሲሆን በሱ ስር 6 ሌላ ንጉሶች አሉ።
26974	በብዙ ልሳናት የሚገኘው ምልክት 6 ከሕንዳዊ ቁጥር ምልክቶች ተደረጀ።
26975	አፍሮ እስያዊ ቋንቋዎች በሰሜን አፍሪቃና በደቡብ ምዕራብ እስያ የሚነገሩ ቋንቋዎች ቤተሰብ ሲሆን 6 ንዑሳውያን ቤተሰቦች አሉት።
26976	በሌላ አነጋገር ሦስት ሰዎች አንድ አግዳሚ ወንበር ላይ በ6 ዓይነት መንገድ ሊቀመጡ (ሊደረደሩ) ይችላሉ፡፡ እንደዚህ አይነት ኩነቶችን ለማጥናት የሚያስችል የሂሳብ ቀመር ሰልፍይባላል።
26977	ቅዱስ ጊዮርጊስ የእግር ኳስ ክለብ * 6 (ስድስት) ጊዜ.
26978	ሆኖም ሎንጎባርዲ እራሳቸው በጻፉት ታሪክ መጻሕፍት ዘንድ፣ መጀመርያ ከስካንዲናቪያ ወጥተው ሎንጎባርዲ ወይም «ረጅም ጺሞች» ከተባሉ በኋላ ነው በስሜን ጣልያን በ6ኛው ክፍለ ዘመን ዓ.ም. የሠፈሩ።
26979	አዳም ከተፈጠረበት ከዓለም 6ኛው «ቀን» አስቀድሞ ዓለሙ፣ ምድሩ፣ አትክልቱና እንስሶች ሁሉ ወዘተ.
26980	ቃላቱ በኮምፒዩተር የተፈጠሩበት መንገድ ብዙ ተናጋሪዎች ያላቸውን 6ቱ የሰው ልጅ ቋንቋዎች በማነጻጸር ነበር።
26981	ከኡር-ኑንጋል ዘመን በኋላ 6 ነገሥታት በኡሩክ እንደ ተከተሉ በዝርዝሩ ላይ ይላል።
26982	ባለፉት 6 ሚሊዮን ዓመታት በተለያዩ የመሬት ነውጦች ምክንያት የአባይ ሸለቆ ብዙ ጊዜ ተቀያይሯል።
26983	ከነዚህ 6 የአክሻክ ገዢዎች አንዱ ብቻ እሱም ፑዙር-ኒራሕ ከሌላ ምንጭ ይታወቃል።
26984	ስለዚህ ከ6ቱ ገዢዎች ፑዙር-ኒራሕ ብቻ የመላ ሱመር ላዕላይነት የያዘ ነበር የሚል ሀሣብ ቀርቧል።
26985	ታሪካዊ ቦታ ሲባል የመጀመርያዎቹ (በ6ተኛው ክፍለ-ዘመን)ብብዛት መጥተው እያስተማሩ እስከ ሞቃድሾ የደረሱ ጻድቃናት ለመጀመርያ መጠራ እንዳረፉ ትክክለኛው ታሪክ ያረጋግጠዋል።
26986	ከአራቱ አንዱ ሳህኑ መሃል ላይ ይበሳል፣ ሌሎቹ እርስ በርሳቸው በ6 ሳንቲ ሜትር ይራራቃሉ።
26987	በአሁኑ ወቅት ኤርትራ በ6 ዞባዎች ይከፈላል።
26988	ቊጥቋጥ ወይም አነስተኛ ዛፍ እስከ 6 ሜትር ይደርሳል።
26989	አቶማዊ ቁጥሩም 6 ነው።
26990	እንዲህ ከማለት ቀጥሎ 6 የማሪ ነገሥታት ስሞች ይዘርዝራል።
26991	እንዲህ ከማለት ቀጥሎ 6 የአክሻክ ነገሥታት ስሞች ይዘርዝራል።
26992	በወንዙ አጠገብ ያሉት 6 ክፍላገሮች ሁቨር የአደጋ ማስታገሻ ጥረት ሊቅ እንዲሆኑ ጠየቁት።
26993	ከታሪክ አንጻር ቴዎዶር ወልደ ሳሞስ ከክርስቶስ ልደት በፊት በ6ኛው ክፍለ ዘመን ቁልፍን እንደፈለሰፈ ይጠቀሳል።
26994	ሃሙራቢ ላርሳን ከበበው፤ ከ6 ወር በኋላ ላርሳ ለባቢሎን ወደቀ።
26995	ስለዚህ ከእነዚህ 6 ስሞች ምናልባት መጨረሻው ብቻ እሱም ሻሩሚተር የመላ ሱመር ላዕላይነት የያዘ ነበር የሚል ሀሣብ ቀርቧል።
26996	በአሹር-ዱጉል ዘመን መጀመርያ፣ 6 ሌሎች «ዲቃላ» የተባሉ ጣውንት ነገሥታት ተነሡ፦ አሹር-አፕላ-ኢዲ፣ ናሲር-ሲን፣ ሲን-ናሚር፣ ኢፕቂ-ኢሽታር፣ አዳድ-ሳሉሉ እና አዳሲ ናቸው።»
26997	በዓረብኛ ደግሞ «ዋው» በ«አብጃድ» ተራ 6ኛ ነው።
26998	የሉኪዮስ ታሪክ በጽሕፈት መጀመርያው የተገኘው ከ6ኛው ክፍለ ዘመን ጀምሮ ሲሆን፣ ብዙ የዛሬው መምኅሮች ልማዱ እንደ ተሳተ ያምናሉ።
26999	ከግሪክኛ ስማቸው 6 «ካታራክቶች» ማለት ፏፏቴዎች ሲባሉ እንዲያውም ከፏፏቴዎች ያንሳሉ።
27000	ዳንኤልና ነህምያ ሁለቱ በ6ኛ ክፍለ ዘመን ዓክልበ.
27001	መጀመርያ የገስፑጒትክ ክፍላገር ሳግሞው ሆነው፣ በኋላ የሌሎቹ 6 ሚግማቅ ክፍላገሮች ሳግሞዎች ዋና ሳግሞው እንዲሆኑ መረጡዋቸው።
27002	ዝንጀሮች በሰብአስተኔ ክፍለመደብ ውስጥ 6 አስተኔዎች ናቸው።
27003	የእስታቴር ሢሶ መሐለቅ፣ 6ኛ ክፍለ ዘመን ክ.በ.
27004	የተሰራውም በአቡነ አረጋዊ በ6ኛው ክፍለ ዘመን እንደነበር ትውፊት አለ።
27005	ሄራክሊደስ እንግዲይ የቶሎሚ 6ኛ ወዳጅ የነበረና በኋላ ከአንጾክዮስ ጋር በተደረገው ጦርነት ወደ ሶሪያ አምባሳደር ሆኖ የተሾመ ነው።
27006	የሚቀጥለው የዕውነታ ሠንጠረዥ የ6ቱን ታዋቂ የሁለትዮሽ አመክንዮ መተግበሪያዎች ሠንጠረዦች አንድ ላይ አድርጎ ያሳያል።
27007	አቀማመጡም ከላሊበላ በስተደቡብ ምስራቅ 6 ኪሎ ሜትር ርቆ ነው።
27008	ቡኬጋርኒውን ጨምሮ ለአንድ ሰዓት ያህል ማብሰል፤ :6.
27009	የአይርላንድ ታሪኮች እንዳሉት የአርት ዘመን ለ6 ዓመታት ቆየ።
27010	የአይርላንድ ታሪኮች እንዳሉት የሲዮሞን ዘመን ለ6 ዓመታት ቆየ።
27011	በ60 ዓ.ም. ሰዶማዊው ቄሣር ኔሮን ራሱን ከገደለ ቀጥሎ፣ የሮሜ መንግሥት በብሔራዊ ጦርነት ተያዘ።
27012	በ60ዎቹ መጨረሻ፣ ምንም እንኳ ጀብሃ እድገት ቢያሳይም የመላው-አረባዊነት አቋሙን በመጥላት አንጎራጓሪ ክርስቲያን ወጣት ኤርትራውያን ሊደግፉት አልቻሉም።
27013	አያሌ (60 ያህል) የ«አሙ» ወይም የ«አሆተፕሬ» ጢንዚዞች በዚያ ወቅት በዙሪያው እንደ ገዛ ይገልጻሉ፤ እነዚህም ስያሜዎች አብረው ባይታዩም ለአንዱ ፈርዖን መሆናቸው ይታስባል።
27014	ግድም ከ60 መርከቦች ጋራ ከጂብርልታር ወሽመጥ ውጭ ወደ አትላንቲክ ውቅያኖስ ገባ።
27015	ምንም እንኳ በዚህ ወቅት የሚመረቱት ካልኩሌተሮች መጠናቸው ትልቅ የነበር ቢሆንም በሚቀጥሉት አስር አመታት በተደረገ የቴክኖሎጂ መሻሻል በ60ዎቹ የነበር አንድ ሰው እኪሱ ውስጥ ሊያስቀምጠው የሚችል ካልኩሌተር መግዛት ይችል ነበር።
27016	ሆኖም ከነዚህ መካከል 60 ከመቶ የአሜሪካ ዜግነት ያላቸው ሜክሲካዊ-አሜሪካውያን ነበሩ።
27017	ፈጣን ምርመራዎች የሚባሉት ተመርተው በገበያላይ የቀርቡ ወደ 60 የሚቆጠሩ መመርመሪያዎች ሲኖሩ በሶስት ዋና ዋና ቴክኒኮች ላይ የተመረኮዙ ናችው።
27018	ይህንን ባወቁ ጊዜ፣ ከቲታን ወገን 60 ሰዎች ክሮኖስንና ሬያን ይሥራሉ፤ ስለዚህ የክሮኖስ ልጆች መጀመርያውን ጦርነት በቲታን ወገን ላይ ይሠራሉ።
27019	ባለፈው እሑድ ለንደን ውስጥ በቴምስ ወንዝ ላይ ከአንድ ሺሕ በላይ መርከቦችና ጀልባዎች የተሳተፉበት የንግሥት ኤልዛቤት ዳግማዊት 60ኛ ዓመት የአልማዝ የንግሥ በዓል አከባበር ተደርጓል።
27020	አቶማዊ ቁጥሩም 60 ነው።
27021	የጋልባ መሀለቅ የጋሊያ ሉግዱኔንሲስ ( ፈረንሳይ ) አገረ ገዥ ጋዩስ ዩሊዩስ ዊንዴክስ በኔሮን ማባከንና አምባገነንነት ተቀይሞ በ60 ዓም ዓመጸበት።
27022	የመንገዱ የፍጥነት ወሰን 60 ኪሎሜትር በሰዓት ቢሆን፣ ፖሊሱ ህግ ጥሰሃል ብሎ መኪናውን ሊያስቆም ይችላል ወይ?
27023	ሴርዊዩስ ሱልፒኪዩስ ጋልባ ለአጭር ዘመን ለ፯ ወር ከሰኔ ወር 60 ዓም ጀምሮ የሮሜ መንግሥት ቄሣር ነበር።
27024	በአጠቃላይ የመሬት ስፋቱ ወደ 60 ካሬ ኪ.ሜ. ነው።
27025	ኤንሻኩሻና በሱመራዊ ነገሥታት ዝርዝር ላይ የኡሩክ ንጉሥ ሲሆን ከሐማዚ ንጉሥ ሀዳኒሽ በኋላ በሱመር ላዕላይነቱን ለ60 አመታት ያዘ።
27026	በ600 ዓ.ም. ግድም የጻፈው ኢሲዶሬ ዘሰቪል እንደ ጻፈው ይሄ ሂስፓሉስ የእስፓንያ ሞክሼ ሲለው፣ ሌሎች ምንጮች ግን ስሙ ከሂስፓል ልጅ ሂስፓኑስ መሆኑን ያጠቁማሉ።
27027	በ600 ዓም የፋርስ መንግሥት ያዘው።
27028	የ???? (ሥ) ጥቅም በ600 ዓክልበ.
27029	ቀስ በቀስ ከ600 ዓክልበ.
27030	ሌላ ጽላት እንደሚለን፣ በላጋሽ ገዢ ኤነታርዚ ዘመን፣ 600 ኤላማዊ ሌቦች ከላጋሽ ምርኮ ይዘው ሲያመልጡ ተሸነፉ።
27031	በዛሬ ቀን ከ600 ተማሪዎች የበለጡ እዚህ ይማራሉ።
27032	ከዚያ በኋላ እስከ 600 ዓም የሮሜ መንግሥት (የቢዛንታይን መንግሥት) አውራጃ ሆነ።
27033	ሮማንስ ቋንቋዎች ከሮማይስጥ ከ600 ዓም አካባቢ ጀምሮ የደረሱት ቋንቋዎች ናቸው።
27034	አላማጣ በኢትዮጵያ የትግራይ ክልል በደቡባዊ ዞን የምትገኝ ከተማ ስትሆን ከአዲስ አበባ 600ኪ/ሜትር ርቀት ላይ ትገኛለች።
27035	አንግሎ-ሳክሶኖች ከዚያ ገብተው ሉንደንዊክ የሚባል መንደር በ600 ዓም.
27036	በቴክሳስ ግዛት ውስጥ ከሚገኙ ከተሞች ደግሞ አንደኛ የሆነው ይህ ከተማ የ600 ካሬ ማይል ስፋት አለው።
27037	በትንቢተ ኤርምያስ ( ብሉይ ኪዳን 600 ዓክልበ.
27038	በኮምፒውተር የተቀናጀ ጥቁር ቀዳዳ ከ600 ኪሎ ሜትር ርቀት ሲታይ፡ የኛ ረጨት ከበስተ ጀርባ ሲታይ፣ ዋናው ጥቁር ቀዳዳ ከጸሃይ አስር እጥፍ ግዝፈት ባለው ልብ ወለዳዊ ኮከብ የተሰራ ነው።
27039	ኒሺ ይህን መጽሐፍ " ከሰወችና ከጊዜ 6000 ጫማ" እርቆ እንደጻፈ ይናገራል፣ ማለቱም የመጽሃፉን ሃሳቦች በተራራ ላይ እያለ እንዳገኛቸው ለማስገንዘብ ነበር።
27040	ከዚህም በኋላ የበረዶ ዘመን ሲጠናቀቅ ለ 6000 ዓመታት የቆየ የዝናብ ዘመን ተከስቶ ነበር።
27041	ስለዚህ የምድር እድሜ ስፍር ቁጥር የሌለው ረጅም ጊዜ ቢሆንም፣ የስው ልጅ ትውልድ ግን ከ6000 ሺህ አመታት በላይ ብዙ ሊሆን አይችልም ይላሉ።
27042	ከጊዜ በኋላ ግን ነመዳውያን አመጹ፣ 60,000 ነመዳውያን ተነሥተው ግንቡን አጠፉ፣ ኮናንድን ገደሉ።
27043	የሚናገረው በግራውብውንደን (ግሪዞን) ካንቶን ስዊስ በሚኖሩ 60,000 ሰዎች ነው።
27044	ለምሳሌ የፀሐይ አካል ገጽታ ሙቀት መጠን 6,000 ኬልቪን ሲደሰርስ በዚህ ምክንያት ከገጽታው የሚመነጨው የፀሐይ ጨረራ ለአይን የሚታይ ብርሃንንም ይጨምራል http://thulescientific.
27045	ቢያንስ ከ600 ወይም ከ700 ዓ.ም. ጀምሮ በማእከለኛ እስያ በድሮ በተገኙ በሶግድያና ባክትርያ እና ቋራዝሚያ አገሮች የሕንዳዊ-ኢራናዊ ተናጋሪዎች በየጥቂቱ የቱርክኛ ተናጋሪዎች ተተኩ።
27046	አሁን 600 ሰዎች ይኖሩበታል፣ ከነዚህ 85% ከማሌዥያዊ ዘር እና 80% የእስላም ተከታዮች ናቸው።
27047	ከ600 ዓም በኋላ በጀርመናዊ ቋንቋዎች ውስጥ ድምጹን /ው/ ለመጻፍ፣ ይደረብ ነበር እንደዚህ፦ VV።
27048	በጣልያን ብቻ 60 ሚሊዮን ዋና ተናጋሪዎች ሲኖሩት በውጭ ሃገር 10 ሚሊዮን ተናጋሪዎች አሉት።
27049	ነጻነቱን ያገኘው ቢሆን፣ ለዓይን፦ 60 ሰቀል፣ ለጥርስ፦ 20 ሰቀል።
27050	ከከባቢው አየር በሚነሳው ኮረንቲ የሚወድቀው መብረቅ፣ ጫፉ እስክ 60ሺህ ሜትር በአንድ ሰከንድ ውስጥ መሄድ ይችላል፣ ሙቀቱ ደግሞ እስከ 30 ሺህ ዲግሪ ሴንቲግሬድ ያደርሳል።
27051	ዮኩ ዋይርኬስ በአይርላንድ አፈ ታሪክ ከ605 እስከ 593 ዓክልበ.
27052	የአገሪቱን ፖለቲካዊና ሃይማኖታዊ አንድነት ለመመለስ ታላቁ ምኖታቸው ነበር፣ ያገሪቱን ጥንታዊ ድንበርም ለማስመለስ እንዲሁ 60። ምንም እንኳ በጊዜያቸው ብዙወች ባይረዷቸውም አገራቸውን ለማሰልጠንም ከፍተኛ ርብርብ አድርገዋል60።
27053	በኢትዮጵያ አቆጣጠር የነባሩ ቄሣር ኔሮን ራሱን ከገድለበት ወቅት ከሰኔ ወር 60 ዓም ጀምሮ ቤስጳስያን እስካሸነፈበት ወቅት እስከ ታኅሳስ 62 ዓም ድረስ የነበረው ብሔራዊ ጦርነት ማለት ነው።
27054	ከሱ ዝርያወች ሁሉ ትልቅ የሆነው ቁራ 60-64 ሳንቲ ሜትር ሲረዝም እስከ 1.5 ኪሎ ይመዝናል።
27055	በአጠቃላይ መልኩ፣ ለውጡቹ ሊተገበሩ የሚችሉ የነበሩ በሂንም 60 ላለመተግበራቸው የተወሰኑ ምክንያቶች ነበሩ 68።የመጀመሪያው ምክንያት የኢትዮጵያ መልክዓ ምድራዊ አቀማመጥ ሲሆን ተራራማው ምልክዓ ምድር ተገቢ የሆነ የርስ በርስ መርጃ ልውውጥን ስለሚያግድ ለውጦቹን ከአንድ ቦታ ወደ ሌላ ለማስተዋወቅ አስቸጋሪ ነበር።
27056	ካንጋሮዎች በፍጥነት በሚሮጡበት ጊዜ ከ60-70 km ይጓዛሉ።
27057	የጃይን ሃይማኖት አስተማሪ ማሃዊራ (607-535 ዓክልበ.) የክሻትርያ መደብ አባል ነበረ።
27058	በሌላ ገለልተኛ ትምና ደግሞ የ60,796 ሰው መኖሪያ ተደርጎ ተገምቷል:: የከተማው አቀማመጥ በ ላይ ነው።
27059	አ ሰ ልበርህት በ608 ዓ.ም. ካረፈ በኋላ ልጁ ኤድባልድ ተከተለው።
27060	በአጠቃላይ 608 ኪሎ ሜትር ርዝመት ሲኖረው የተወሰነው ክፍሉ የአሁኑ ኤርትራንና ኢትዮጵያን ድንበር ይከልላል።
27061	ታላቁ ቂሮስ ታላቁ ቂሮስ (ጥንታዊ ፋርስኛ፦ ???????????????????? /ኩሩሽ/፤ 608-538 ዓክልበ.) የፋርስ አኻይመኒድ መንግሥት መሥራች ነበር።
27062	በኋላ ግን የሮሜ ደራስያን ሉካን (60 ዓ.ም.) እና ሲልዩስ ኢታሊኩስ (90 ዓ.ም.) ሌላ ትውፊት ጻፉ።
27063	በ61 ዓ.ም. የሮሜ ታሪክ ጸሐፊ ታኪቱስ እንደ ገለጸው፣ እነዚህ ሊንጎናውያን በተከሠተው የባታውያ ዓመጽ ተሳተፉ።
27064	በ61ኛው አመት ከመኳንንቱ ጉን የተባለውን ሚኒስትር ሹሞት፣ ሆ ወንዝ በጎርፍ ምክንያት ሞልቶ ስለፈሰሰ እንዲያስተዳድረው አዘዘው።
27065	ከጥቂት ወራት በኋላ በሐምሌ 61 ዓም፣ የምሥራቅ ክፍላገሮች ስራዊቶች አለቆቻቸውን ቤስጳስያን እንደ ቄሣር በአመጽ ሾሙት።
27066	አቶማዊ ቁጥሩም 61 ነው።
27067	የርዝመቱና የስፋቱ ውድር 6፡1 ሆኖ ይህ ለዛሬው መርከቦች እንኳን በጣም ጽኑና ጠቃሚ ቅርጽ ሆኗል።
27068	ነብዩ ሙሀመድ (ሰ.አ.ወ) በ610 እ.ኤ.አ. የነብይነት ማእረግ አግንተው በመካ ወደ ኢስላም ጥሪ ማድረግ ጀመሩ።
27069	አህመድ ነጋሽ በኢትዮጵያ ታሪክ ውስጥ በ610 እ.ኤ.አ. ፣ አመተ ሂጅራ ነብዩ ሙሀመድ (ሰ.አ.ስ) ዘመን፣ የሀበሻ ንጉስ ነበር፤ ኢትዮጵያ በዛን ሰአት አቢሲኒያ ወይንም ሀበሻ ትባል ነበር።
27070	ከክርስቶስ ልደት በፊት 610-540 መካከል ይኖር የነበረው የዚህ ፈላስፋ ተማሪ የነበረው አናክሊማንደር ለመጀመሪያ ጊዜ ከዋክብትንና መልክዓ ምድርን የተመለከተ ቻርቶች ወይም ስዕች የሰራ ሰው ነው።
27071	ግድም የታንግ ሥርወ መንግሥት በቻይና ታሪክ ከ610 እስከ 899 ዓም ድረስ የቆየ ሥርወ መንግሥት ነበረ።
27072	ወንዙ በዚህ ርዝመቱ ሩሲያ ውስጥ 61,100 ኪ.ሜ. ካሬ ያህል ስፋት ያካልላል።
27073	የአይርላንድ ወይም የስኮትላንድ መነኮሴዎች በ612 ዓ.ም. ግድም መጀመርያ እንደ መሠረቱት ይታሥባል።
27074	ሰዉነታችንን በጤንነት ለማቆየትና ቫይረሱ በጤና ላይ ሊያስከትል የሚችለውን ጉዳት ለመቀነስ ቫይታሚን ኤ፣ ቢ6፣ ቢ12፣ ሲ፣ ዚንክ፣ አይረን፣ ኮፐር፣ ማንጋኒዝ፣ ማግኒዥየም እና ሴሊኒየም ጨዉ የመሳሰሉትን ሁሉ መመገብ ይጠቅማል።
27075	የማጉስ ልጅና ተከታይ ሲሆን ለ61 ዓመት (ምናልባት 2214-2153 ዓክልበ.
27076	ሲርላም በአይርላንድ አፈ ታሪክ ከ612 እስከ 605 ዓክልበ.
27077	በሃዲስ ልማዶች መሠረት ደግሞ በ613 ዓም ነቢዩ ሙሐመድ ወደ ሰማይ ተጉዞ በዚያ የህየንና ኢየሱስን እንዳገኛቸው ይታመናል።
27078	ኦጦ - ፫ ወር ቆየ - በጥር 61 ዓም የሉሲታኒያ አገረ ገዥ ሲሆን ከሮሜ ሥራዊት ጋር በጋልባ አመጸ *3.
27079	ከዚህ በላይ 6፡14 «በቅጥራን ለቅልቃት» ሲል የቅጥራን ትርጉም በዕብራይስጡ «ኮፈር» ነውና አንዳንድ ተቺዎች «ጎፈር» ለ«ኮፈር» የተሳተ ይሆናል በማለት ገመቱ።
27080	በዘፍጥረት 6፡14 መሠረት ኖህ መርከቢቱን ከጎፈር ዕንጨት እንዲሠራ ታዘዘ።
27081	የመዲና ሕገ መንግሥት በነቢዩ ሙሐማድ በመዲና በ614 ዓም የፈጠረው ሕገ መንግሥት ሲሆን እስከ 653 ዓም የራሺዱን ኻሊፋት መሠረት ሰነድ ነበር።
27082	በዚህም መሰረት ነብዩ ሙሀመድ (ሰ.አ.ወ) ትእዛዝ ተቀብለው በአምስተኛው የነብይነት አመት በረጀብ ወር 615 እ.ኤ.አ. የመጀመርያውን ስደት (ሂጅራ) ወደ ሀበሻ አደረጉ አስራ ሁለት ሁነው ነበር የተሰደዱት።
27083	ለ6 አመት ከገዙ በኋላ በወባ በሽታ በ1563ዓ.
27084	እስከ አሦር ውድቀት እስከ 617 ዓክልበ.
27085	እየወደቀች ለጥቂት አመታት እስከ 617 ዓክልበ.
27086	በአሜሪካን አገር አንድ ኮምፒውተር እንጂነሪንግ ተምሮ የተመረቀ ተማሪ በአማካይ $61738 ያገኛል።
27087	በመኪና አደጋ ሰው ገድሎ በማምለጥ ወንጀል ተከሶ የነበረ ሲሆን፣ በፍርድ ቤት ውሳኔ መሰረት 6 ዐመት አና 18000 ብር አንዲከፍል ከተወሰነበት በኋላ በእስር ቤት ውስጥ ለ 1 አመት ከ ወራት ያህል ቆይቷል።
27088	ፊሊፕ ጆንሰን ፊሊፕ ጆንሰን ( ከጁላይ 6፣ 1906 እስከ ጃንዋሪ 25፣ 2005 እ.ኤ.አ. የኖረ) አሜሪካዊ ተፅዕኖ ፈጣሪ የሕንፃ ጥበበኛ (አርኪቴክት) ነበር።
27089	ልጆቹ በሴፕቴምበር 6፣ 1924 እ.ኤ.አ. ዓ.ም. ከሙዚቃ ባንዱ መሪ ከኬቮርክ ናልባንድያን ጋር ኢትዮጵያ የደረሱ ሲሆን እነዚሁ ልጆች ናቸው በኢትዮጵያ የመጀመሪያ የሆነውን የሙዚቃ ጓድ (የንጉሱ የሙዚቃ ጓድ የተባለውን) ያቋቋሙት።
27090	ፀጋው ታደሰ ኪሮስ በግንቦት 6 ቀን 1967 አ.ም. በኢትዮጵያ ፣ ትግራይ ፣ መቀሌ ከተማ ውስጥ ተወለደ።
27091	በ62 ዓ.ም. ግድም የተጻፈው አይሁዳዊ መጽሐፍ «የመጽሐፍ ቅዱስ ቅርሶች» (ሐሣዊ-ፊሎ የተባለው መጽሐፍ) እንደሚለው፣ ስሙ ድዎደኒም ተብሎ ልጆቹ ኢጤብ፣ በዓጥ እና ፌኔክ ይባላሉ።
27092	ይህ «የአራት ነገሥታት ዓመት» (62 ዓ.ም.) ይባላል፤ በመጨረሻም ዌስፓሲያኑስ አሸነፈና ንጉሡ ሆነ።
27093	ወደ ተነሳንበት ርእሰ ጉዳይ ስንመለስ የዛሬው የመስቃን ህዝብ በተሰበሰበው መረጃ መሰረት በስሩ 62 (ስልሳ ሁለት) ጎሳዎችን ያቀፈ ነው።
27094	በሀሣዊ ፊሎ (62 ዓ.ም. ግድም) ልጆቹ «ፓናቶባ» እና «ኤቴባ» ሲሆኑ፣ «ፔዔድ» የሚባል አገር ለርስታቸው ተሰጡ።
27095	ስለዚህ የሮሜ ንጉሥ ቤስጳስያን የኢየሩሳሌምን ቤተ መቅደስ በ62 ዓም ካጠፋ በኋላ፣ አይሁድና እና ክርስትና እንደተለያዩ ሃይማኖቶች ተቆጥረዋል።
27096	ሎጋን ተራራ በካናዳ የሚገኝ በከፍታ ከአለም 6ኛውን ደረጃና ከሰሜን አሜሪካ 2ኛውን ደረጃ የያዘ ተራራ ነው።
27097	ዜሮን እኛ በምንጠቀምበት መልኩ የተጠቀሙት ህንዶች ሲሆኑ ይሄውም ቢያንስ ከ620 ዓ.ም. ጀምሮ ነበረ።
27098	በምዕራፍ 6፡20 ኢየሱስ እንደ መልከ ጼዴቅ ሹመት ለዘላለም ሊቀ ካህናት የሆነው እንደ ሆነ በግልጽ ያስተምራል።
27099	በተጨማሪም በዚህ ሥርዓት ውስጥ 6 የትምህርት ማዕከሎች እና 20 ልዩ ትምህርት ቤቶች ተካተዋል።
27100	ኑዋዳ ኔኽት በአይርላንድ አፈ ታሪክ ለ6 ወር ብቻ (21 እስከ 22 ዓም ድረስ) የአየርላንድ ከፍተኛ ነጉሥ ነበር።
27101	ኻውተፕሬ 6 ሶበክሆተፕ ግብጽ በ2ኛው ጨለማ ዘመን (13ኛው ሥርወ መንግሥት) ምናልባት ከ1680 እስከ 1676 ዓክልበ.
27102	ሉጋይድ ያርዶን በአይርላንድ አፈ ታሪክ ከ621 እስከ 612 ዓክልበ.
27103	የአሦር መንግሥት በ622 ዓክልበ.
27104	የድሩዊስ ልጅና ተከታይ ሲሆን ለ62 ዓመት (ምናልባት 2139-2077 ዓክልበ.
27105	ተፈጥረው ነበር፤ እነዚህ 6ቱ «ቀኖች» ግን እንደ አሁን የ24 ሰዓት ቀኖች እንደ ነበሩ አይመስልም።
27106	የሴቪሌ ኢሲዶሬ (625 አካባቢ) ስለ 72 ቋንቋዎች ቢያወራ ከኦሪት ስሞቹን ሲዘረዝር ግን የዮቅጣን ልጆች ቀርተው የአብርሃምና የሎጥ ልጆች ተተኩ፤ ስለዚህ 56 ስሞች ብቻ አሉ።
27107	በኋላ በንጉሣቸው ኪውነግልስ ሥር በ628 ዓም፣ የዊሠ ክርስትናን ተቀበሉ።
27108	አንድ ሌላ ጥንታዊ የአይሁዶች ታሪክ ከ62 ዓም አስቀድሞ የተጻፈው «የመጽሐፈ ቅዱስ ጥንታዊነት» ( ሮማይስጥ ፦ Liber Antiquitatum Biblicarum) ይባላል።
27109	አቶማዊ ቁጥሩም 63 ነው።
27110	በተለይ በ630 ዓም ግድም የጎበኘው የቻይና ተጓዥ ሧንዛንግ አንድ «ፑሴጶቂሊ» የተባለ ተቋም እዚያ መኖሩን ጠቀሰ።
27111	የቻይና ተጓዥ ሥወንዛንግ ዙሪያውን በ630 ዓም በጎበኘው ጊዜ ከጥቂት መኖክሶች በቀር ፍርስራሽ ብቻ አገኘ።
27112	የእስላም ሰራዊቶች በ630 ዓ.ም. ፋርስን በወረሩበት ጊዜ ሱሳ እንደገና በጥፋት ላይ ተጣለ።
27113	ሆኖም በ63ኛው አመት በኩ መሞት (2143 ዓክልበ.) ሌላ ልጁ ዥዕ ተከተለው።
27114	ኤና ዴርግ በአይርላንድ አፈ ታሪክ ዘንድ ከ633 እስከ 621 ዓክልበ.
27115	ሙይረዳኽ ቦልግራኽ በአይርላንድ አፈ ታሪክ ከ634 እስከ 633 ዓክልበ.
27116	የደቡብ ሳክሶናውያን ንጉሥ የሆነው ምናልባት 637 ዓ.ም. ነበር።
27117	ማለት 6 ፊደላት ተሰጥተዋል፣ 4 መምረጥ ይጠበቃል።
27118	ከክርስቶስ ልደበት በፊት በ640 ዓ.ዓ. ታትሞ የነበረው የመጀመሪያ ነው ተብሎ የሚታመነው የጥንቱ የልድያ አገር ሳንቲም * የጥንቶቹ ሰወች እቃን በቃ በመለዋወጥ መገበያየት ቻሉ።
27119	ከክርስቶስ ልደት በፊት ከ640 እስከ 550 እንደኖረ የሚነገርለት እና “የፍልስፍና አባት” ተብሎ የሚታወቀው ታለስ የመጀመሪያ የከዋክብት ሳይንስ ተመራማሪን ሳይንሳዊ ፍልስፍና እናያለን።
27120	ከላይ በተሰጠው ቀመር መሰረት መልሱ እንዲህ ይሰላል፡ : : ሲነበብ «ከ6 ውስጥ 4 ሲመረጥ» ሲሆን ያገኘነው መልስ 15 ነው።
27121	በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ደረጃም 64 የመንግሥትና የግል ቴክኒክና ሙያ ማሰልጠኛዎች፣ ኮሌጆች /16ቱ አዋሣ ከተማ ውስጥ የሚገኙ/ እንዲሁም 5 ዩኒቨርሲቲዎች ይገኛሉ።
27122	ፋርስ ከ643 ዓም ጀምሮ እስላማዊ ሲሆን በስሜን በቀድሞው ሂርካኒያ በኋላ ታባሪስታን በተባለው ክፍላገር በጥቃቅን መንግሥታት መኃል፣ የዞራስተር እምነት እስከ 1399 ዓም ድረስ በይፋ ተቀጠለ።
27123	ዱዊ ፊን በአይርላንድ አፈ ታሪክ ከ644 እስከ 634 ዓክልበ.
27124	ዋሻው ከላሊበላ የ6 ሰዓት የእግር ጉዞ ርቀት ላይ ይሚገኝ ሲሆን 45ሜትር ርዝመት በ6 ሜትር ቁመትና 50ሜትር ጉድጉደት አለው።
27125	በዳርዳኒያ መንግሥት ላይ ለ64 ወይም ለ65 ዓመታት ነግሦ ልጁ ኤሪክቶኒዮስ ተከተለው።
27126	ኪታብ አል-ማጃል የተባለው ጽሑፍ እንደሚለው ግን ኢያሪኮ የተሠራው የይስሐቅ ዕድሜ 64 ዓመት ሲሆን (ወይም እንደ የመዛግብት ዋሻ 67 ዓመት ሲሆን) ነበር፣ ከኬብሮን ከኢየሩሳሌም ከደማስቆ በኋላ ተሠራ ማለት ነው።
27127	በመጨረሻ ግን አስናፈር በ648 ክ.በ. ኤላምን በሙሉ ሲያጠፋ እንኳን እርሻቸውን በጨው ዘራ።
27128	እስከ 65 ዓ.ም. ግድም ድረስ ቺ ዮው እንደ ጦርነት አምላክ ይቆጠር ነበር።
27129	አቶማዊ ቁጥሩም 65 ነው።
27130	በዚህ መንገድ የሽንትን ፒኤች 6.5 አካባቢ በማድረግ በተለይ በሽንት አሲድ (ዩሪክ አሲድ) ምክንያት የሚመጡ ጠጠሮችን ለማስወገድ ከፍተኛ አስተዋፅዖ ያደርጋል።
27131	በነበረው ዘረኛ አስተዳደሩ 6 ሚሊዮን የአውሮፓ አይሁዶችን እና 5 ሚሊዮን ሌሎች የተለያዩ ሀገራት ህዝቦችን (በተለይም ስላቮችን) በገፍ ( በሆሎኮስት ) አስጨርሷል።
27132	ነገር ግን የተቃዋሚ ኃይሎች ይህን አሃዝ በማጣጣል የሟቾች ቁጥር ከ6500 በላይ እንደሆኑ አስታውቀዋል።
27133	በተጨማሪ፣ የቶቤል ሚስት ስም «ኖያ» እንደ ነበር፣ በሳን ቪንሴንቴ ርእሰ ምድር ፖርቱጋል እንደ ተቀበረ፣ ወይም በመሞቱ 65፣000 ተወላጆች እንደ ነበሩት የሚሉ ልማዶች አሉ።
27134	ሲዮሞን ብሬክ በአይርላንድ አፈ ታሪክ ከ650 እስከ 644 ዓክልበ.
27135	በ653 ዓ.ም. አሰልዋልኽ ወደ ሜርቸ ሄዶ የፔንዳ ተከታይ ዉልፍሄረ በክርስትና አስጠመቀው፤ ተጨማሪ ግዛቶች ሜዮንዋራ እና ዋይት ደሴት ለአሰልዋልኽ ተሰጡት፣ አሰልዋልኽም የክርስቲያን ኊቸ ነገድ አለቃ የኤንፍሪስን ሴት ልጅ ኤቫን አገባት።
27136	በሌላ ገለልተኛ ትምና ደግሞ የ65,317 ሰው መኖሪያ ተደርጎ ተገምቷል።
27137	፳፻፫ ዓ/ም - የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ በአዋጅ ቁጥር 654/2001 መሠረት በየዓመቱ በመስከረም ወር በሁለተኛው ሳምንት ዕለተ ሰኞ እንዲከበር በተወሰነው ድንጋጌ የኢትዮጵያ ብሔራዊ አርማ ያለበት ሰንደቅ ዓላማ ቀን።
27138	በ655 አመት ከክርስቶስ በፊት የአሦር ንጉስ አስናፈር በጦርነት ከተማውን ፈጽሞ አጠፋ።
27139	በዚህ ቅርጽ የአስናፈር ግፈኛ ዘመቻ በ655 ክ.በ. ይታያል።
27140	ከ65 እሰከ 75 ቀናት አርግዘው ሁለት ወይም ሦስት ግልገሎች ይወልዳሉ።
27141	እነሞር ጉራጌ ዞን ውስጥ ከሚገኙት ወረዳዎች አንዱና ዋነኛው ሢሆን በውስጡም 66 ቀበሌዎች አሉ።
27142	ዩሊዩስ ቄሣር እንደ ተረከው ለውኪ ከሊንጎናውያንና ሴኳኒ ነገዶች ጋራ ስንዴ ለሮሜ ሥራዊት በ66 ዓክልበ.
27143	አቶማዊ ቁጥሩም 66 ነው።
27144	ሲሉራውያን ግን በትጋት ታግለው እስከ 66 ዓም ተከላከሏቸው።
27145	ከሕንዳዊ ላሳናት 6 ምልክቶች ወደ ዘመናዊ «6» የደረሱ ለውጦች።
27146	ግድም፦ የፈተና ድንጋይ (ሕንዱስ ሸለቆ ሥልጣኔ)፤ ብርሌ ( ፊንቄ )፣ የብረት ቀለጣ ( ሐቲ ) *660 ዓክልበ.
27147	መሐለቅ መጀመርያ የተፈጠረው በልድያ ክ.በ. 660 አመት ያሕል እንደ ነበረ ይታመናል።
27148	በማግኑስ ዘንድ፣ ከኤሪክ ዘመን በኋላ ግን ጎታውያን ጣኦታትን ተከተሉ፤ ዴንማርክና ስዊዶችም ለ660 ዓመታት ያህል በፈራጆች ተገዙ።
27149	የአስራዶን ልጅ አስናፈር በ661 ክ.በ. ሱስንን ድል አድርጎ ወረራት።
27150	በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ የሚገኘው ማስረጃም ሆነ በጣም ጥንታዊ የሆኑት ወጎች እንደሚጠቁሙት እነዚህ 66 መጻህፍት የተጻፉት ግብጽ ኃያል ከነበረችበት ጊዜ አንስቶ ሮም የዓለም ኃያል መንግስት እስከ ነበረችበት ዘመን ባሉት 1600 ዓመታት ውስጥ ነው።
27151	አቬንቲኑስ እንዳለው፣ ማኑስ የነገሠው ለ66 ዓመት (2256-2190 ዓክልበ.) ነበር፤ ሦስት ልጆቹም ትሬቬር፣ ኔሩስና ኢንጋይዎን ነበሩ (ኢስታይዎንን የኢንጋይዎን ልጅ ያደርገዋል)።
27152	አሪዩስ ካረፈ በኋላ አሪያኒስም ለጊዜው በምሥራቁ የሮሜ መንግሥት እየተደገፈ እምነቱ ወደ አንዳንድ ጀርመናዊ ብሔር ተስፋፍቶ ነበር፤ ለጥቂት ዘመናት እስከ 663 ዓም ድረስ ቆየ።
27153	ከዚህ በፊት የካቲት 66 ገብቼ ለ6 ወራት የፖለቲካ ትምህርት መቅሰሜ ይታወቃል ።
27154	በካቶሊክ ቤተክርስቲያን እምነት መሰረት ከ66ቱ መጽሐፍት በተጨማሪ የተካተቱ የተወሰኑ መጽሐፍት ሲኖሩ፣ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን እነዚህ ተጨማሪ መጻሕፍት (ዲዩቴሮካኖኒካል በመባልም ይታወቃሉ) በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ የተካተቱትን መጻሕፍት ቁጥር ወደ 81 ያደርሱታል።
27155	አቶማዊ ቁጥሩም 67 ነው።
27156	በዚህ ዘመን የሚኖሩ ሴቶች እንኳ አላህ የሠጣቸውን ችሎታ መጠቀም በማይችሉበት ኹኔታ አዒሻ በ6ተኛውና በ7ኛው ክፍለ ዘመን ያን የመሠለ ሕይወት መምራቷ ልዩ ምሳሌና ፋና ያደርጋታል።
27157	ሴትና ኢናራይድ በአይርላንድ አፈ ታሪክ ከ670 እስከ 650 ዓክልበ.
27158	ሉጋይድ ሉዋይግኔ በአይርላንድ አፈ ታሪክ ከ67 እስከ 52 ዓክልበ.
27159	ከ677 ዓም በኋላ ስማቸው ወደ «ምዕራብ ሴያሕስ» (ወስት-ሴያሕስ ወይም ወሠክስ) መንግሥት ተቀየረ።
27160	የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 6,777,300 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 5,258,383 ሆኖ ይገመታል።
27161	ከ68 ዓም በፊት ታክሲላ በኩሻን መንግሥት ተያዘ።
27162	እርሱ ለ68 አመታት ነገሠባቸው።
27163	ታዳሽ ከሚባሉት የኤሌክትሪክ ማመንጫዎች ደግሞ 68% ይይዛሉ።
27164	በትንቢተ ሚክያስ 6:8 መሠረት በሕጉ በድምሩ አስፈላጊ የሆኑት ፫ ጽንሰ ሀሣቦች ፍርድ፣ ምኅረትና ትሕትና ናቸው።
27165	በሌላ ገለልተኛ ትምና ደግሞ የ68,816 ሰው መኖሪያ ተደርጎ ተገምቷል።
27166	ከሁሉ ጥንታዊው እስካሁንም የሚገኘው መዝገበ ዕውቀት የፕሊኒ መጽሐፍ ናቱራሊስ ሂስቶሪያ ወይም «የተፈጥሮ ታሪክ» (69 ዓ.ም. በሮማይስጥ ተጽፎ) ይባላል።
27167	አቶማዊ ቁጥሩም 69 ነው።
27168	ፊን ማክ ብላጣ በአይርላንድ አፈ ታሪክ ከ690 እስከ 670 ዓክልበ.
27169	ዮኩ አፕጣኽ በአይርላንድ አፈ ታሪክ ከ691 እስከ 690 ዓክልበ.
27170	የታንግ ሥርወ መንግሥት ግዛት በ692 ዓም.
27171	ሄራክሊዶች (እስከ 695 ክ.በ. ድረስ) - በሄሮዶቶስ ዘንድ ሄራክሊዶች ከጀግናው ሄራክሌስ ትወልደው ለ22 ትውልዶች ከ1197 ክ.በ ጀምሮ ለ505 አመታት ነገሡ።
27172	ሰናክሬም ግን በ697 ክ.በ. ባቢሎንን አጠፋው።
27173	የገጠር ሴት 6.99 ልጆች በአማካይ ሲኖራት የከተማዋ 3.3 ይሆናል።
27174	ለ7 አመታት እንደ ገዛ በአሦር ነገሥታት ዝርዝር ላይ ተመዘገበ።
27175	በ7ኛ መቶ ዘመን ክርስትና ከተቀበሉ በኋላ ግን ቋንቋው በላቲን ፊደል ሊጻፍ ጀመረ።
27176	ከ7ኛ ክፍለ ዘመን ጀምሮ ሰዎች በሥፍራ ኑረውበታል።
27177	ከ7ቱ ቀንም በኋላ፣ በልጇ ላይ እያለቀሰች አንዲትን ሴት ያገኛል።
27178	ከ7ቱም ቀን በኋላ፣ የሙታን ትንሳኤ፣ ዕለተ ደይን፣ ለክፋት መሪዎችም ቅጣት፣ ለጻድቃንም መንግሥተ ሠማያት፣ ሁሉም በየተራው ይዘረዝራሉ።
27179	• 7:- አንዳንድ ሴቶችን ስትመለከት ጂም የሚሰሩ ይመስላሉ።
27180	ይህ ፕላኔት ከፀሐይ ባለው ርቀት 7ኛ ( ሰባተኛ ) ነው።
27181	አጼ ቴዎድሮስ፣ ይህ "የአገሪቱን የታሪክ አቅጣጫ የሚቀይር" የሚመጣው ንጉስ ነኝ ብለው ያምኑ እንደነበር ለማመን አይከብድም 7። በስርዓተ ንግሳቸው ላይ ባደርጉት ንግግር አገሪቷን አንድ ለማድረግና እንደገና ለመገንባት ያላቸውን ከፍተኛ ፍላጎት ገልጸዋል።
27182	ድረስ ( ኡልትራ አጭር ) የባቢሎን 7ኛ ንጉሥ ነበረ።
27183	ኤሪዱ (ወይም ኤሪዱግ / ኡሩዱግ፣ ከሱመርኛ ኤሪ-ዱጋ «ጥሩ ከተማ») ከዑር ወደ ደቡብ-ምዕራብ 7 ማይል የራቀ ጥንታዊ ከተማ ነበረ።
27184	ከዛም ለ7 ወር በእናታቸው ሆደ ከረጢት ዉስጥ ቆይተው አድገው ይወጣሉ።
27185	ኋንግ ዲ 7 አመት ከአረፈ በኋላ፣ ሚኒስትሩ ጻንግችየ ዧንሡን ንጉሥ እንዳደረገው ይባላል።
27186	ነገር ግን በዚህ ተረት የጥፋት ውኃ ለ7 ቀን ብቻ ነው።
27187	ጨረቃ ላይ ስራቸውን ካጠናቀቁ በኋላ ሁለቱ ጠፈርተኞች ወደ ማረፊያ መንኮራኩራቸው በመመለስ ለ7 ሰዓት ጨረቃ ላይ ከተኙ በኋላ ከላይ በኮሊንስ ወደ ሚበረው የትዕዛዝ ማዕከል ለመብረር ዝግጅት ጀመሩ።
27188	በኋላ ዘመን (7ኛው ክፍለ ዘመን ዓክልበ.) በአሦርኛ በተጻፈ ትውፊት ዘንድ፣ ሳርጎን «እናቴ ዝቅተኛ ነበረች፤ አባቴንም አላወቅሁም፣ የአባቴም ወንድም በተራራ ይኖራል» ይላል።
27189	ከዚያ ዕዝራ ለ7 ቀን በምድረ በዳ ፍራፍሬን ብቻ እየበላ እንዲቆይ አዘዘው።
27190	ከዚህ ዘመን ብዙ መቶ ሰነዶች ከነዓመቶች ቁጥር (እስከ «ሉጋላንዳ 7ኛው ዘመነ መንግሥት» ድረስ) ይታወቃሉ።
27191	ትልቅ ቊጥቋጦ እስከ 7 ሜትር ይደርሳል።
27192	እንደ አርመን ኢምባሲ ታሪካዊ ሰነድ፣ የአርመን ክርስቲያኖች በ7ኛው ክፍለ ዘመን በአረቦች በተነሳባቸው ወከባ ምክንያት ብዙዎች ተሰደው በአሁኑ ደሴ ከተማ አካባቢ እንደሰፈሩና በኋላ ቅዱስ እስጢፋኖስ የተሰኘውን ገዳም በሐይቅ እንደመሰረቱ ያትታል።
27193	እነዚህ 7 ከተሞች በግድግዳዎች ውስጥ ሲሆኑ እያንዳንዱ ከተማ በውስጡና በላዩ ልዩ ልዩ ምልክት አለበት።
27194	እነዚህ 7 ዝርያዎች እስከ አሁን ድረስ በእስራኤል አበሳሰል መሃል አይነተኛ ሚና ያጫውታሉ።
27195	ግንቦት 7 የኢትዮጵያ የፓለቲካ ፓርቲ ነው ።
27196	ስለዚህ 7ኛው ዝርያ ተምር ሆኖ ይቆጠራል።
27197	የኋንግ ዲ ሠራዊቶች በ7 ክፍሎች ወይም ጎሣዎች እንደ ተከፋፈሉ ይባላል፤ እነርሱም 'ጥቁር ድብ'፣ 'ቡናማ ድብ'፣ 'ቀበሮ'፣ 'ነብር' ወዘተ.
27198	የቻይና ሊቅ ሿን ጻንግ ( 7ኛ ክፍለ ዘመን የኖረ) ደግሞ 'ካውፉ' ይለዋል።
27199	ይሁንና ልጅ አባቱ በሞተ ጊዜ ገና የ7 አመት ህጻን ነበር።
27200	ከተማው በሮሜ ሰዎች በ7 ዓ.ም. ሲመሠረት ስሙን ቱሪኩም አሉት።
27201	በኩፋሌ ዘንድ እነሱ በግብጽ ለ7 ዓመታት ቆዩ፣ ግብፃዊት ባሪያዋን ሀጋርን በዚህ ዘመን እንዳገኙ ይሆናል።
27202	ተጨማሪ አንድ ቁራጭ መደረብና ጫን፣ ጫን አድርጐ ማስተካከል፤ *7.
27203	ሰንበት የቃሉ መሰረት ሰባት ነው (7)።
27204	መሠረቱ ቅዱስ ስለሚሆን፣ ፈሻሽ ነገር ያለበት ሰው ወደ መቅደሱ ግቢ ሳይገባ ለ7 ቀን በርኩስና መቆየት አለበት።
27205	አቶማዊ ቁጥሩም 7 ነው።
27206	ዕዝራም እንደገና 7 ቀን ይጾማል።
27207	በርካሽ ካልኩሌተሮች ዘንድ እያንዳንዳቸው ቁጥሮች በ7 ቁራጭ መስመሮች ይወከላሉ።
27208	በሲክዮን ሰዎች 7ኛው ንጉሥ በጡሪማቆስ ዘመን፥ እርሱ የአርጎስን ሰዎች መግዛት ጀመረ።»
27209	መሢሓዊው ንጉሥ ከሞቱ በኋላ ሰው ሁሉ ይሞታል፤ ስው ሁሉ ከሞተ በኋላ ምድር ለ7 ቀን ዝም ትላለች።
27210	ዑርኤልም መልሶ እስከ ትንሳዔ ድረስ ሲጠብቁ፣ የሙታን ነፍሳት ለክፉዎች ስቃይ ለጻድቃንም ሞገስ እንደሚቀበሉ የ7ቱን ሥርዓት ምስጢር ይገልጻል።
27211	በርግጥም እሌኒ ከሞተች ከ7አመት በኋላ የግራኝ ጦርነት ተነስቶ በሁዋላ እሱዋ በጠየቀችው የፖርቹጋሎች እርዳታ አገሪቱን መከላከል ተሽሏል።
27212	እንዲሁም በከነዓን በአራማያ በዕብራይስጥና በሶርያ ፊደሎች 7ኛው ፊደል "ዛይን" ይባላል።
27213	አብዛኛው የአይርላንድ ታሪኮች እንዳሉት የሉጋይድ ዘመን ለ7 ዓመታት ቆየ።
27214	የቤተሰብን ቁሳዊ ፍላጎት ማሟላትም መልካምን ኒይያከታከለበት ምንዳ ያስገኛል 7 •አቡ ሁረይራ እንዳስተላለፉት የአላህ መልእክተኛ (ሰ አወ) እንዲህ ሲሉ ተናግረዋል አላህ ውጫዊ ቅርፅናውበታችሁ አይመለከትም ልቦናችሁ ነው የሚመለከተው።
27215	ከወንድሞቿ መምጣት በኋላ እርሷና ዘመዶቿ ሆነው የ7 አመት ልጇን ኢያሱን ለማንገስ ቻሉ።
27216	እንዲያውም ከሁለቱ መካከል 7 ትውልዶች አሉ።
27217	ቢታዘዝም፣ በአይሁዶች ልማዳዊ ሕግጋት (ሚሽና) ዘንድ ግን ይህ ትዕዛዝ ማለት ከ7ቱ ዝርያዎች የሆኑት በኲራት ፍሬዎች ብቻ ወደ ቤተ መቅደስ ማምጣት ይገባል እንደ ማለት ያደርጉታል።
27218	አውስትራሊያ ከ7ቱ ክፍለ ሀገራት በደቡብ በኩል የአለም ካርታ አቀማመጥ በታስማንያ ደሴት፣በትንንሽ ደሴቶች በሕንድ ውቅያኖስ እና ሰላማዊ ውቅያኖስ ፤ ኢንዶኔዥያ ፣ ምስራቅ ቲሞር፣ ፓፑዋ ኒው ጊኒ በሰሜን፤ የካንጋሮ መገኛ የሆነች አገር ናት።
27219	የአይርላንድ ታሪኮች እንዳሉት የዮኩ ዘመን ለ7 ዓመታት ቆየ።
27220	የአይርላንድ ታሪኮች እንዳሉት የሮጠኽታይድ ዘመን ለ7 ዓመታት ቆየ።
27221	ወደ 70 የሚጠጉ ኢንደስትሪወች በከተማው የነበሩ ሲሆን አብላጫው የከተማዋ ነዋሪ በኒሁ ኢንደርስትሪወች በመቀጠረ ኑሮውን ይመራ ነበር።
27222	ዘር አቃፊ /ፖድ ወይም ቆባ/ በለጋነቱ እንደፎሶሊያ ተቀቅሎ መመገብ የሚቻል ሲሆን በአንድ ዛፍ በአማካይ በዓመት እስከ 70 ኪሎ ግራም ድረስ ምርት ይሰጣል።
27223	እስከ 70 ዓ.ም. ድረስ ሲሠሩ ከብሉይ ኪዳንና ከአዋልድ መጻሕፍት አንዳንድ ክፍሎች ተገኙ።
27224	ዝሆን እስካ 70 አመታት እድሜ ሊያስቆጥር ይችላል።
27225	ከዚህ ውስጥ $70 ሚሊዮን የሚሆነው ተጫዋቾቹ ለሚጫወቱበት ክለቦች ተጫዋቾቹ ለሚደርስባቸው ጉዳት መካካሻ እንዲሆን ተሰጥቷል።
27226	አስያ መህዙም በግብፃዉያን አንደበት ነፈርታሪ ሜሪትሙት ትባል እንደነበር እና በዛን ሰአት የነበረዉ በቁርአን ላይ ፊርአዉን እየተባለ ከሰባ (70) ጊዘ በላይ በመጥፎነቱ የተጠቀሰዉ ሃያል ብሎም ጨካኝ የነበረዉ ንጉስ ራምሰስ ሁለተኛ ራምሰስ ሁለተኛ ተብሎ እንደሚጠራ ከግብፃዉያን የአንሽየንት ታሪክ ዉስት ይነበባል።
27227	በኋላ የተጻፉት ዝርዝሮች ግን ኮናይረ ለ70 ዓመታት ሙሉ እንደ ገዛ ይላሉ።
27228	ዩጋንዳ በ70 ወረዳዎች የተከፋፈለች ስትሆን እነዚህም በአራት አመራር ክልሎች ውስጥ ናቸው።
27229	በአንዱ ቀን 70 መርዞች በላ ይባላል።
27230	ሰሎሞን በተለይ በ70ዎቹ ውስጥ «ወደድ ወደድ» የተባለው ዘፈኑ ነበር ወደ እውቅና ብቅ ያረገው።
27231	ሽለላና ቀረርቶ ስለሚችልም የምድር ጦር ሰራዊት ሊቀጠር ነበር ሃሳቡ፡ የሚቀጠርበትን ደሞዝ ሲሰማ ግን ሊተወው ፈለገ – 70 ብር በወር ነበር።
27232	ካስቶር ዘሩድን የሚጠቅሱት ጸሃፊዎች ጄሮምና አውሳብዮስ እንደሚሉ፣ አርጉስ የአርጎስ ንጉሥ ሆኖ በአገሩ «አርገያ» ለ70 ዓመታት ነገሠ፣ የዚውስና የኒዮቤ ልጅ ይባላል።
27233	ፕሲውዶ-ፊሎ የሚባል የአይሁድ መጽሐፍ (70 ዓ.ም. ያህል ተጽፎ) እንደሚለው፣ ናምሩድ የነገደ ካም አለቃ ሲሆን፣ እንዲሁ ዮቅጣን የነገደ ሴም አለቃ፣ የያዋንም ልጅ ዶዳኒም ( ሮድኢ ) ልጅ ፌኔክ የነገደ ያፌት አለቃ ሆኑ።
27234	ሶቅራጠስ 70 ዓመት በሞላው ጊዜ የአቴና መንግስት እንዲያዝና ለፍርድ እንዲቀርብ አደረገ።
27235	የመጽሐፍ ቅዱስ ቅርሶች (ወይም «ፕሲውዶ-ፊሎ») የተባለው ጽሑፍ (ምናልባት 70 ዓ.ም. ግድም ተጽፎ) እንዳለው፣ ዮቅጣን በባቢሎን ግንብ ወቅት የሴም ልጆች አለቃ ሲሆን ከልጆቹ ግን ፭ቱ ከነአልሞዳድ እምቢ ይላሉ፤ ዮቅጣንም ከሰናዖር እንዲያመልጡ ያስችላል።
27236	«ሲቲያን» ከ«እስኩቴስ» አጠራር በእንግሊዝኛ ሲሆን፣ በጥቁር ባሕር ደቡብ ምስራቅ በታሪክ የተገኙ ምናልባት 700 ዓክልበ.
27237	የኩሽ መንግሥት በሰፊነቱ ጫፍ፣ በ700 ዓክልበ.
27238	በምዕራብ ቻይና ኡይጉሮች የሚበዙበት ክልሎች ሰማያዊ ናቸው በድሮ (700 ዓ.ም. ገደማ) የጥንታዊ ኡይጉርኛ ፊደል ከሶግዲያን ፊደል ተለውጦ ይጠቀም ነበር።
27239	በነዚህም ደራስያን ዘንድ የመሥር ዕድሜ እስከ 700 መቶ አመት ድረስ ደረሰ።
27240	በፈረንሣይ በተገኘ ሥነ ቅርስ ሥፍራ ከ700 ዓክልበ.
27241	ሆኖም በሰርቢያ ( አውሮፓ ) የተገኙ የናስ ቅርሶች ከ7000 ዓክልበ.
27242	የቆየው የሀገሪቱ ታሪክ ወደኋላ ለ7000 ዓመታት የሚመልሰን ሲሆን በሜዲትራኒያ ባህር እና በአረብ ጠረፍ ላይ መገኘቷ ለታሪኳ መጠናከር ጉልህ አስተዋፅዖ አበርክቷል።
27243	መጀመሪያ በተጻፉት የዕብራይስጥ ቅዱሳን ጽሑፎች ውስጥ 7000 ጊዜ ያህል ተጠቅሶ ይገኛል!
27244	የተናጋሪዎቹ ብዛት 7000 ሰዎች ይህም የደሴቲቱ ግማሽ እንደሚሆን ይገመታል።
27245	ቀይ የቀለም አይነት ሲሆን የሞገድ ርዝመቱ ከ 700–635 nm እና የድግግሞሽ መጠኑ ከ 430–480 THz ነው።
27246	ብሬስ ሪ በአይርላንድ አፈ ታሪክ ከ700 እስከ 691 ዓክልበ.
27247	ከዚያ ድምሩን ለ7 ስናካፍል ቀሪው (0 ከሆነ ሰኞ፣ 1 ከሆነ ማክሰኞ፣ 2 ከሆነ ረቡዕ፣ 3 ከሆነ ሐሙስ፣ 4 ከሆነ አርብ፣ 5 ከሆነ ቅዳሜ፣ 6 ከሆነ እሁድ) ዕለት መስከረም 1 ቀን ይሆናል።
27248	አብዛኞቹ ኗሪዎች (70%) በተለይ በደቡቡ ክርስቲያን ሲሆኑ፣ በተለይ በስሜኑ 16% የእስልምና ተከታዮች ናቸው።
27249	በ70ኛው አመት በ2064 ዓክልበ.
27250	የኤርትራ ስደተኞች ደግሞ የሚጠቀሙት ዋናው ማውጫ ሱዳን ሲሆን እሱም ወደ 70% ይጠጋሉ ወደ ኢትዮጵያ ደግሞ 25% ናቸው፡ የቀሩት 5% ደግሞ በሌላ መንገድ ይወጣሉ።
27251	የአይሁድ ታሪክ ጸሐፊ ፍላቪዩስ ዮሴፉስ (70 ዓም ግ.) እንዳለን፣ ሄሮድያስ የተከታዮቹን ብዛት ፈርቶ ዮሐንስን በወህኒ ስላስገደለው፣ ከዚህ እርጉም የተነሣ ከ፮ ዓመታት በኋላ በ28 ዓም የሄሮድያስ ሥራዊት በውግያ ተሸነፈ።
27252	ቅዱስ ነአኩቶ ለአብ በ70 ዓመቱ ህዳር 3 ቀን አረፈ።
27253	በ704 ዓ.ም. እስላሞች ያዙትና ስሙን 'ቃዲስ' አሉት።
27254	ፕሊኒ (70 ዓ.ም. ግድም) እንደ ጻፈው፣ ጀመናውያን በ5 ንዑስ-ብሔሮች ተከፋፈሉ፤ እነርሱም ዋንዲሊ፣ ኢንግዋዮን፣ ኢስትዋዮን፣ ሄርሚዮን፣ እና ባስተርናይ ናቸው።
27255	በዚህ መሃል ከአረብ አገር 70 ሙሉ ትጥቅ ያላቸው ወታደሮችና ብዙ ጠብመንጃወች እና 7 መድፎች ከቱርኮች አገኘ።
27256	በዚህም የጨረቃን መጠን 70 በመቶ (70%) ጋር ይነጻጸራል።
27257	በመጽሐፈ ኩፋሌ አቆጣጠር፣ ኖህ በዓመተ ዓለም 707 ተወልዶ፣ ሴምን በ1207 ዓ.ዓ. ወለደ፤ በ1209 ዓ.ዓ. ካምንም፣ በ1212 ዓ.ዓ. ያፌትንም ወለዳቸው።
27258	የሳርጎን ልጅ ሰናክሬም መሮዳክ-ባላዳንን ገልብጦ የራሱን ልጅ አሹር-ናዲን-ሹሚ በባቢሎን ዙፋን ላይ በ708 ክ.በ. ንጉስ አደረገው።
27259	በዚህም የመሬት 70.9 በመቶው ክፍል በውሀ የተሸፈነ ነው።
27260	አቶማዊ ቁጥሩም 71 ነው።
27261	እንዲሁም ፕሊኒ (71 ዓ.ም.) ስለ ፈተና ደንጊያ ይገልጻል።
27262	በሪቻርድ ፓንክርስት ዝገባ መሰረት በክረምት በወር ሁለት ጊዜ መርከቦች ሲመላለሱ ወንዙን ሲወርዱ 7 ቀናት፣ ሲወጡ ደግሞ 11 ቀናት ይፈጅባቸው ነበር።
27263	በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ « ጣኔዎስ » ወይም «ጣይናስ» በአብርሃም ዘመን ከኬብሮን 7 ዓመታት በኋላ መሠራቱን ሲያመለከት ( ኩፋሌ 11:23፣ ኦሪት ዘኊልቊ 13፡22)፣ የዚሁ አቫሪስ ሥፍራ ማለት ሳይሆን አይቀርም።
27264	ከ7 ቀን በዝናብና ከ12 ቀን በውሆቹ ላይ በኋላ፣ መርከቡ በደብረ ኒጺር ተቀመጠች፤ ከሌላ 7 ቀን በኋላ ኡትናፒሽቲም 3 ወፎች ይልካል።
27265	የኦርኾን ጽሕፈት ቢያንስ ከ7ኛው ክፍለ ዘመን እስከ 13ኛው ክፍለ ዘመን ዓ.ም. ጥንታዊ ቱርክኛ ለመጻፍ ይጠቀም የነበረ አልፋቤት ነው።
27266	ዛፉ እስክ 7 ሜትር ወይም አንዳንዴ 15-20 ሜትር ይቆማል።
27267	ነገር ግን ንግስት ማርያም ሰና (የንጉሱ መጀመሪያ ሚስት)ና ራስ አትናቲወስ ንጉሱ ከ ፈላሻዋ ቅምጡ ሐረግዋ የወለደውን የ7 አመቱን ያዕቆብ ንጉሰ ነገስት በ1597 እንዲሆን አደረጉ።
27268	ቶማስ ጄፈርሰን ቶማስ ጄፈርሰን ( ሚያዝያ 7 ቀን 1735 ~ ሰኔ 28 ቀን 1818 ዓ.ም.) ከየካቲት 26 ቀን 1793 እስከ የካቲት 25 ቀን 1801 ዓ.ም. ድረስ የአሜሪካ 3ኛ ፕሬዝዳንት ነበሩ።
27269	ቡር-ሲን በሱመር የኢሲን ሥርወ መንግሥት 7ኛው ንጉሥ ነበረ (1806-1785 ዓክልበ.
27270	ራስ ዓሊ ለጦርነቱ መሰናዶ ስላላደረገ ስለሆነም የመዋጋት ፍላጎትም ስላልነበረው እጅግ የተመሳቀለውና በታሪክ የደብረ ታቦር ጦርነት ተብሎ የሚታወቀው ውጊያ እ.ኤ.አ ታህሳስ 7፣ 1842 ተካሄደ።
27271	እስካሁን በሙሉ አልተገኘም፤ 7 ክፍሎች ብቻ በደቡብ ኢራቅ በ1880ዎቹ በፈረንሳይ ሥነ ቅርስ ሊቅ ኤርኔ ደ ሳርዘክ ተገኝተዋል።
27272	በሜይ 7 ቀን 1907 እ.ኤ.አ. ጊዜው ወደ አራት ዓመት ተራዘመ።
27273	ሆኖም ግን ወረራው መፈናፈኛ ስላልነበረው ኮሎኔል አንጀሊኒ ለፊታውራሪ ብሩ፣ ሲሞኖድ እና ማክሊን ሃይሎች ሐምሌ7፣ 1941 ላይ ከ4000 ወታደሮች ጋር እጃቸውን ሰጡ።
27274	የ72ቱ ቋንቋዎች ልማድ እስከ ኋለኛ ዘመን ድረስ ቆየ።
27275	ከ72ቱም አንዱ ናምሩድ ነበረ።
27276	ደግሞ በ አውራከፕት ና ኔከሽ በተባለው ጥንታዊ መጽሐፍ ዘንድ ፌኒየስ ከጒደል ማክ ኤሆር፣ ከያር ማክ ኔማና ከ72 ሊቅውንት ጋራ ከእስኩቴስ ተጓዙ።
27277	ነገር ግን ከዚያ አስቀድሞ እንደ ተበተኑ አገኝተው፣ ፌኒየስ 72ቱን ሊቃውንት ቋንቋዎቻቸውን እንዲያጥኑ ወደ ተበተኑት ሕዝቦች ልከው በግንቡ ሥፍራ ቆይተው ሥራውን አስተባበሩ።
27278	በዚህ መሠረት ናምሩድ ግንቡን በባቢል (ባቢሎን) አስገንቦ አላህ አጠፋውና የሰው ልጅ ቋንቋ ከዚያ ቀድሞ የሶርያ (አራማያ) ሲሆን የዛኔ ወደ 72 ልሣናት ይደባለቃል።
27279	በዚህ መሠረት ናምሩድ ግንቡን አስገንቦ አላህ አጠፋውና የሰው ልጅ ቋንቋ ከዚያ ቀድሞ የሶርያ (አራማያ) ሲሆን የዛኔ ወደ 72 ልሣናት ይደባለቃል።
27280	እንዲህ እነዚያ 72 አማካሪዎች በአንዱ ዕቅድ ግንቡን እንዲሠሩ ያዋሀዳቸው እሱ ሆነ፤ ከአባቱ ወንድም ልጅ ልጅ፣ ማለት ከአያቱ ወንድ ልጅ ልጅ ልጅ፣ ከፋሌቅ ወልደ ራግው ወልደ አርፋክስድ ወልደ ሴም ጋር።
27281	እርሱም እስከዚያ ድረስ ከ72ቱ አማካሪዎች አንዱ ነበር።
27282	ከኢየሱስ 72 ደቀ መዛሙርት አንዱ ታዴዎስ (ወይም ዓዳይ) እንዳጠመቋቸው ያባላል።
27283	እንግዲህ ግንቡ በተሠራበት ወቅት በዓለሙ 72 አማካሪዎች ነበሩ።
27284	የግዕዙ የአጼ ተክለ ሃይማኖት ዜና መዋዕል ከገጽ 7 ይጀምራል፣ የእንግሊዝኛ ትርጉሙ ከገጽ 203 ይጀምራል።
27285	ቤተ ክርስቲያኑን ደግፈው የሚገኙ የአለት ምሶሶወች ቁጥር 72ሲሆን ከነዚህ በውጭ በኩል 34 አምዶች ሲገኙ ሌሎቹ 38ቱ በውስጥ ይገኛሉ።
27286	ከነዚህ ሌሎች ከባቤል ስለተበተኑት ስለ 72 (ወይም 70) ልሣናት የሚናገሩት ምንጮች ብዙ ናቸው።
27287	ከዚህ ቀጥሎ 72ቱን ልሳናት የተናገሩትን 72 ብሔረሠቦች ይዘርዝራል።
27288	ለምሳሌ ከ73 የአለም መሪወች የተላለፉ መልዕክቶችን፣ የሰላምታ መልክዕት በሁሉ የመሬት ላይ ቋንቋወችና የሁለት ሰው ልጆች ስዕሎችን ትተው ተመልሰዋል።
27289	በ730 ክ.በ. ስልምናሶር ሰማርያን እየከበባት ድንገት ከሞተ በኋላ ሻለቃው 2 ሳርጎን ዙፋኑን ያዘ።
27290	በ732 ዓም ግድም የኻዛርያ መንግሥት ወደ ተልሙድ አይሁድና ገብቶ የአገሩ መንግሥት ሃይማኖት እንደ ሆነ ይመስላል።
27291	በ73ኛው አመት (2061 ዓክልበ.) ያው የኋሥያን ዙፋን ትቶ ለተከታዩ ለሹን ሰጠው።
27292	በያው 73ኛው ዓመት (ምናልባት 2061 ዓክልበ.
27293	የእስራኤል ንጉሥ ሆሴዕ ግን በ733 ክ.በ. ግብርን ባቋረጠ ጊዜ የግብጽ ጠባቂነት አገኘ።
27294	ጀምሮ እስከ 735 ዓክልበ.
27295	በ735 ክ.በ. ልጁ 5 ስልምናሶር ተከተለው።
27296	በ735 ሲሞት ልጁ ኡሉላዩ የንጉሥ ስም 5 ስልምናሶር ተብሎ ዘውድ ተጫነ።
27297	በጥቅምት 736 ዓክልበ.
27298	ድረስ፣ እንደገናም ከ736 እስከ 737 ዓ.ም. ድረስ የጃፓን ዋና ከተማ ነበረ።
27299	ጸሐፊው ሴክስቱስ ዩሊዩስ ፍሮንቲኑስ እንዳለው፣ በሮሜ ንጉሥ ዶሚቲያኑስ ዘመን (73-88 ዓ.ም.) ሊንጎኔስ እጅግ ሀብታም ከተማ ሆኖ በዩሊዩስ ኪዊሊስ መሪነት አመጸ።
27300	አቶማዊ ቁጥሩም 74 ነው።
27301	ባለፈው የካቲት በተገረገው ምርመራ መሠረት፣ በሳዑዲ ውስጥ 74 ከመቶ ግመሎች የቫይረሱን ተሸካሚዎች ናቸው።
27302	ኑዋዳ ፊን ፋይል በአይርላንድ አፈ ታሪክ ከ740 እስከ 700 ዓክልበ.
27303	በኦሮሚያ ክልል በጅማ ዞነ ስተገኝ በላቲቱድና ሎንጂቱደ 7°40′N 36°50′E ላይ ናት።
27304	ከዚያ ከ742 እስከ 1150 ዓም ግድም የቆየው የፓላ መንግሥት ደግሞ ቡዲስት ነበረ።
27305	የአባሲዶች መንግሥት ግዛት አባሲዶች የሚባሉት የአረቡን ክፍለ ዓለም ከ742-1250 ዓ.ም. የገዙት የነገሥታት ቤተሰቦች ናቸው።
27306	የሠራያ ልጅ ሲሆን በፋርስ ንጉስ አርጤክስስ 7ኛው አመት (464 ክ.በ.) ከ5000 ከወገኖቹ ጋራ ወደ ኢየሩሳሌም ለመመለስ ፈቃድ ተቀበለ።
27307	በኋላ (747 ዓክልበ.) ጌባል ለአሦር ንጉሥ 3 ቴልጌልቴልፌልሶር ተገዥ ሆነ።
27308	የአሕሻዊሮስ ዘመን ከሆነ 7ኛው አመት 486 ክ.በ. ነበር።
27309	ለምሳሌ ያህል በ፲፱፻፺፬ ዓ.ም. መስከረም ፩ ቀን ምን ዕለት እንደዋለ ለማወቅ 7494 ዓመተ ዓለም ላይ 1873 ደምሮ በሰባት ማካፈል ነው።
27310	የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር ከነ አካባቢው 749,700 ሆኖ ሲገመት ከተማ ብቻውን 676,400 ሰዎች አሉበት።
27311	የሸዋ አረም እስከ 75 ሴንቲ ሜትር ድረስ ሊሆን ይችላል።
27312	ወልደያ ወይንም ወልዲያ ከደሴ ሰሜን 75 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ የሚገኝ ከላሊበላ ደግሞ በደቡብ ምስራቅ ያለ በኢትዮጵያ የአማራ ክልል ከተማ ሲሆን በሰሜን ወሎና በወልዲያ ወረዳ ይገኛል።
27313	የመምህራን ቁጥር 75 ነበር፤ አንዱ ለየቋንቋና ሦስት ጠቢባን፣ አንዱ ጠቢብ ለያንዳንዱ ከሦስት ዋና ዋና ልሳናት፣ ማለት ዕብራይስጥ፣ ግሪክና ላቲን።
27314	በአጠቃላይ የጤና ተሣትፎ ሽፋን 75% ደርሷል።
27315	ም. ላይ ቁጥራቸው 75፣000 ደርሶ ነበር።
27316	ንጉሥ ሑምባኒጋሽ (751-725) ከባቢሎን ንጉሥ ከመሮዳክ ባልዳን ጋራ በአሦር ንጉስ በ2ኛ ሳርጎን ላይ ስምምነት እንዳደረገ ይታወቃል።
27317	አርት ኢምሌኽ በአይርላንድ አፈ ታሪክ ከ752 እስከ 740 ዓክልበ.
27318	በአሁኑ ሞንጎሊያ አካባቢ በተገኘው በዊግር ኻጋናት መንግሥት ከ754 እስከ 832 ዓም ድረስ፣ ማኒኪስም የመንግሥት ሃይማኖት ነበር።
27319	ፓርኩ በደቡብ ከአዋሽ ወንዝ ጋር ሲዋሰን ፓርኩ ባጠቃላይ 756 ስኬ.
27320	ጥያራ ጣቢያው አንድ አስፋልት የለበሰ የሦስት ሺ ሜትር ርዝመት በአርባ አምስት ሜትር ስፋት ያለው የኮንክሪት ማኮብኮቢያ ያለው ሲሆን በአሁኑ ጊዜ እንደ ቦይንግ 757 የመሳሰሉ ሦስት የጭነትና አራት ቦምባርዲዬር የመንገደኛ ጥያራዎችን ለማቆም የሚያስችል ሥፍራ አለው።
27321	አሰላ በ 7°57'ሰሜን ኬክሮስ እና በ 39°7'ምስራቅ ኬንትሮስ ይገኛል።
27322	አንድ ሺ ከአንድ ሌሊቶች በተሰኘው የተረቶች መድብል ውስጥ ታሪኩ የሚነገርለት ሃሩን አል ረሺድ (በ757 ተወልዶ ከ778-800 ነግሷል) ዘሩ ከአባሲዶች የሚደመር ነው።
27323	በጥንታዊ አፈ ታሪክ መሠረት፣ ከተማው የተሠራው በመንታ ወንድማማች ሮሙሉስና ሬሙስ በ761 ዓክልበ.
27324	ጊያልኻድ በአይርላንድ አፈ ታሪክ ከ761 እስከ 752 ዓክልበ.
27325	በ764 ዓ.ም. የፍራንኮች ንጉሥ ካሮሉስ ማግኑስ ያጠፋው የአረመኔ ሐውልት «እርሚንሱል» በአቬንቲኑስ ዘንድ ሄርሚኖን ምኲራብ ያሠራበት ሥፍራ ነበር።
27326	በተጨማሪ ከ766 ዓም ጀምሮ የሎምባርዶች ንጉሥ፣ ከ793 ዓም የ«ቅዱስ ሮማዊ መንግሥት» መጀመርያው ቄሣር ሆነ።
27327	በሌላ ገለልተኛ ትምና ደግሞ የ76,727 ሰው መኖሪያ ተደርጎ ተገምቷል።
27328	አረቦችም የሕንድ ቁጥሮች የበደሩ ከ768 ዓም ጀምሮ ነበር።
27329	ሮጠኽታይድ ሮጣ በአይርላንድ አፈ ታሪክ ከ769 እስከ 762 ዓክልበ.
27330	ፋሲል፣ ከዚህ በተጨማሪ ሌሎች ግምቦችንና ከ7 የማያንሱ ቤተክርስቲያኖችን እንዲሁም 7 ድልድዮችንና የአክሱም ጽዮንን ግንብ አሰርተዋል።
27331	ከሕንዳዊ ላሳናት 7 ምልክቶች ወደ ዘመናዊ «7» የደረሱ ለውጦች።
27332	በናዋትል ትውፊቶች ዘንድ፣ 7 ጎሣዎች በ7 ዋሻዎች ውስጥ ቺኮሞጽቶክ በተባለ አገር ይኖሩ ነበር።
27333	ኢያንዳንዱ ኦዮቤልዩ 7 ሱባዔ ወይም የዓመት ሳምንት (7 አመት) ነው።
27334	እስከ 777 ዓም ድረስ በጥምቀት ሥርዓት ወደ ክርስትና የገቡት በጠቅላላ በፈቃደኝነትና በሰላም ነበር።
27335	ለ78 ዓመታት ገዛ፣ ከዚያም በኲሩ ኩሽ በዙፋኑ ተከተለው ይባላል።
27336	አቶማዊ ቁጥሩም 78 ነው።
27337	በ7ኛውና 8ኛው ሥርወ መንግሥታት ከተዘረዘሩት ፈርዖኖች ለብዙዎቹ ምንም ፍለጋ ወይም ቅርስ ስላልተገኘ፣ መቸም በእውነት እንደ ነገሡ አይታሥብም።
27338	በነገሥታት ዝርዝሩ ዘንድ ከኩግባው በኋላ በኪሽ የገዙት 7 ወይም 8 የሱመር ነገሥታት ይዘረዝራሉ።
27339	ጀምሮ እስከሚከተለው እስከ ዌሻሊ መንግሥት እስከ 780 ዓም ድረስ ቆየ።
27340	ከባቢ አየራችን በውስጡ 78 በመቶ ናይትሮጅን ፣ 21 በመቶ ኦክስጅን ፣ 0.93 በመቶ አርገን ፣ 0.038 በመቶ ካርቦን ዳይኦክሳይድ የተባሉ ንጥረ ነገሮችን (ጋዞችን) በውስጡ ይዟል።
27341	ከባቢ አየራችን በውስጡ 78 በመቶ ናይትሮጅን ፣ 21 በመቶ ኦክስጅን ፣ 0.93 በመቶ አርገን ፣ 0.038 በመቶ ካርቦን ክልቶኦክሳይድ የተባሉ ንጥረ ነገሮችን (ጋዞችን) በውስጡ ይዟል።
27342	ከአዲስ አበባ 783 ኪ.ሜ. ወደ ሰሜን ትገኛለች።
27343	እነዚህ ዝርዮች ሁሉ 78 ሐብለ በራሂ ጥንዶች (39 x 2) ስላሉዋቸው፣ እርስ በርስ ሊከለሱ ይቻላል።
27344	አልያቴስ በ784 ክ.በ. አካባቢ ነገሡ።
27345	የአመተ ምህረት ዘመናት ከጎርጎርዮስ 'አኖ ዶሚኒ' በ7 ወይም 8 አመታት የሚለይበት ምክንያት፣ ከኢየሱስ ክርስቶስ ልደት 400 አመት ያህል በኋላ አኒያኖስ እስክንድራዊ ዘመኑን ሲቆጥረው ትስብዕቱ በመጋቢት 29 1 ዓ.ም. እንደ ሆነ ስለ ገመተ ይህ በትስብዕት ዘመን 1ኛ አመት ሆኗል።
27346	ከ784 እስከ 979 ዓ.ም. ድረስ ግን ዋና ከተማቸው በአሕን ሲሆን ከዚያ በኋላ መንግሥታቸው ወደ ፓሪስ ተመለሰ።
27347	ግ. *ኤርንስት (አሪዮዊስቱስ) እና ቮኾ 78-58 ዓክልበ.
27348	ብሬሳል ቦ-ዲባድ በአይርላንድ አፈ ታሪክ ከ78 እስከ 67 ዓክልበ.
27349	የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 7,871,900 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 2,722,600 ሆኖ ይገመታል።
27350	የደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች (የድሮ ክልሎች 7,8,9,10,11) በኢትዮጵያ ከሚገኙ ዘጠኝ ክልሎች አንዱ ነው።
27351	አይድ ኦይርድኒዴ ከ789 እስከ 811 ዓ.ም. ድረስ የአየርላንድ ከፍተኛ ንጉሥ ነበር።
27352	በዝርዝሩ በልዩ ልዩ ቅጂዎች ዘንድ ወይም 7 ወይም 9 ዓመታት ገዛ።
27353	ተመሳሳይ ዕልቂት በ7 ዓ.ም. በካቲ ጎሣ ላይ ተደርጎ የተረፉት ጀርመናዊ ነገዶች እንደገና ተባበሩና በ9 ዓ.ም. ሮማውያን እስከ ቬዘር ወንዝ ድረስ ለመግዛት ያሠቡትን ዕቅድ ተዉ፣ ለዘለቄታም ወደ ራይን ማዶ ተመለሡ።
27354	ሲርና ሳይግላኽ በአይርላንድ አፈ ታሪክ ከ790 እስከ 769 ዓክልበ.
27355	በግሪክም በ79 ዓመት ታራን ወለደ፣ ከዚያም 129 ዓመት ኖረ።
27356	የሱመር ነገሥታት ዝርዝር ቅጂዎች ለ7፥ 9 ወይም 15 ዓመታት እንደ ገዛ ቢሉንም፣ በሥነ ቅርስ ከዘመኑ የተገኙት ሰነዶች አንድ የዓመት ስም ብቻ ተገኝቷል፤ እሱም « አዳብ የጠፋበት ዓመት» ይባላል።
27357	ከ794 እ.ኤ.አ እስከ 1868 እ.ኤ.አ ድረስ የጃፓን ዋና ከተማ ነበረ።
27358	የሕዝብ ስርጭት 794.3 በ1 ካሬ ኪ.ሜ. ነው።
27359	ካልተቻለ ከጎን 7a እንደሚታይ በቤሳና መርፌ ቁልፍ መተካት ይቻላል።
27360	ይህ ውል የተፈጸመው ከጳጳጽ ክሌሜንቴ 8ኛው ጋር ነበር።
27361	ይህ በዚህ ቆይቶ ከ8 አመት በኋላ አሊ-አዲን ከእስር ተፈቶ ልጁ ከስልጣን ወርዶ እርሱ እንደገና መሪ ሆነ።
27362	በሱ ግምት ትስብዕቱ የተከሠተበት ቀን ከአኒያኖስ ግምት በፊት በ8 አመታት አስቀደመው።
27363	ይህ ፕላኔት ከፀሐይ ባለው ርቀት 8ኛ ( ስምንተኛ ) ነው።
27364	እስከ 8ኛ ክፍለ ዘመን ዓ.ም. ድረስ ስሙ ባጋቫን እንደ ነበር ይታሥባል።
27365	ሆኖም ከ8ኛው ክፍለ ዘመን ጀምሮ አካባቢው በእስልምና ምህዋር ስር በመውደቁ (የዳህላክ ሡልጣኔት፣ ለምሳሌ)፣ ከመካከለኛው የኢትዮጵያ ግዛት አፈነገጠ።
27366	ንዋይ ደበበ ከታዋቂ ዘፈኖቹ አንዱ «የጥቅምት አበባ» የተባለው ሲሆን ዜማውንና ግጥሙን የደረሰው ገና የ8ኛ ክፍል ተማሪ በነበረ ጊዜ እንደሆነ ይናገራል።
27367	ምንም እንኳ የኢትዮጵያ ነገሥታት (ዐፄ ዘርዓ ያዕቆብ ለምሳሌ) አልፎ አልፎ አካባቢውን በማስመለስ በባሕር ምድር ስም የባሕረ ነጋሽ ግዛት አድርገው ቢያስተዳድሩትም ከ8ኛው ክፍለ ዘመን ጀምሮ የያዘውን መልክ ሊቀይር አልቻለም ።
27368	ከኖህ ቤተሠብ 8 ሰዎች ጭምር አንድ ረጃጅም ሰው ወይም ናፊል፣ የባሳን ንጉሥ ዐግ በሐመር ከመሰጠም አመለጠ የሚል የአይሁዶች ልማድ ቢገኝም፣ ይህ ግን ለመጽሐፍ ቅዱስ ተቃራኒ ይመስላል፤ የዐግ ግዛት በኢያሱ ወልደ ነዌ ዘመን ይታወቅ ነበርና።
27369	በብዙ ልሳናት የሚገኘው ምልክት 8 ከሕንዳዊ ቁጥር ምልክቶች ተደረጀ።
27370	ይኩኖ አምላክ በባልደረባወቹና በአረቦች ሲጠበቅ የሚያሳይ ጥንታዊ ስዕል ምንም በማያጠረጣር ሁኔታ፣ ጸሃፊው ዋሊስ በድጅ እንደመዘገበ፣ ይኩኖ አምላክ ከቢዛንታይን ንጉስ ሚካኤል 8ኛ ጋር ደብዳቤ ተቀያይሯል እንዲሁም ለቤዛንታይኑ ንጉስ ብዙ ቀጭኔወችን በስጦታ እንደላከ አሁን ድረስ ማስረጃ አለ።
27371	ከዚያ እንደገና ነጻ ሆነ፣ በ8ኛው ክፍለ ዘመን ዓክልበ.
27372	ከዚያም 8 ዓመት በኋላ ልጁ ኦኩስ ወዩስ እንደ ተከተለው ይባላል።
27373	የሕዝቧ ፡ ብዛት ፡ በያመቱ ፡ 8% (ስምንት ፡ በመቶ) ፡ እየጨመረ ፡ አሁን ፡ አራት ፡ ሚሊዮን ፡ እንደሚደርስ ፡ ይገመታል።
27374	ዳምጠው አየለ ኖርዌይ ሃገር በስደት ለ 8 አመት ያክል ኖሯል።
27375	ቪንሶን ማሲፍ በአንታርክቲካ የሚገኝ ተራራ ሲሆን ከአለም በከፍታ 8ኛ ደረጃውን ይዟል።
27376	በየቀኑ ቢያንስ 8 ብርጭቆ ዉሃ መጠጣት ጠቃሚ ነው።
27377	አብዮቱ ሲፈነዳ በአንድ ቀበሌ ውስጥ ህዝቡ ስለሚያውቀኝ የአብዮት ጥበቃ የፍርድ ዳኛ ሸንጐ ውስጥ ገባሁ፡፡ በደብረማርቆስ በድሮው ቀበሌ 8 ዳኛ ሆንኩ፡፡ ስራዬ እርቅ ነበር - ይቅር ተባባሉ ማለት፡፡ ፍርድ የሚሻውን ደግሞ ፍርድ እያሰጠሁ እየቀጣሁ በሬድዮ አስነግራለሁ፡፡ ጉልታዊ አገዛዝን እየኮነንኩ፤ የሠራተኛውን መደብ ንቃ እያልኩ የተናገርኩ እንደሆነ መልእክቴ ሁሉ በሬድዮ ይሰማ ነበር፡፡
27378	አምባው በእስልምና ግዛት በ8ኛው ክፍለ ዘመን ዓ.ም. ተሠራ።
27379	ስለዚህ እግዚአብሔር ኖህ መርከብ እንዲሠራ አዝዞ ሚስቱን፣ ሦስት ልጆቹንም (ሴም፣ ካምና ያፌት)፤ ሦስት ሚቶቻቸውንም በድምሩም 8 ሰዎችን እንዲያሣፍራቸው አለው።
27380	ሄሞፊሊያ የተሰኘው ይህ በዘር የሚተላለፍና ወንዶችን በተለይ የሚያጠቃ የደም አለመርጋት ችግር ፋክተር 8 በተሰኘ የደም ማርጊያ ቅመም ማነስ ምክንያት ይከሰታል።
27381	በዋነኛነት የሚጠቀመው ገንዘብ የኢትዮጵያ ብር ነው ሲሆን መሰረታዊ የማበደሪያ ወለዱ ስምንት በመቶ (8%) ነው።
27382	ከመጠጣታቸው የተነሳ 8ቱም ሰዎች ተሳከሩ።
27383	ከሴባስቶፕል በተጨማሪ 8 ሌሎች መድፎች ተሰርተው እንደነበር እና ላያቸው በአማርኛ በተጻፉ ጥቅሶች ያጌጡ እንደነበር ሚሲዮኑ ቴዎፍሎስ ዋልድማየር መዝግቧል።
27384	ከ80 በመቶ በላዩ የስራ ኃይል በግብርና ነው የተሰማራው።
27385	ከ80ዎቹ አጋማሽ ጀመሮ ኢትዮጵያ ውስጥ ይካሄድ የነበረው ጥርነት እየተጠናከረ ሲሄድ ሻዕቢያ ወሳኝ ድሎችን ማስመዝገብ ጀመረ።
27386	በ80ወቹ ከመሃዲስቶች ጋር ከፍተኛ ጦርነት የተነሳበት ዘመን ነበር።
27387	ጀምሮ ይኖር ነበር፤ በ80 ዓክልበ.
27388	ከኮሬብ ተራራ በሚገኝ ቁጥቋጦ ውስጥ በተገለጠለት መልዕክት መሰረት ሙሴ እድሜው 80 ከሞላ በኋላ ወደ ግብፅ ተመለሰ።
27389	ከነዚህ ህሙማን ውስጥ ከ80% የሚበልጠው በኮንጎ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ውስጥ ነው።
27390	በዚያው ዝርዝር ዘንድ የኡሩክን ንጉሥ ሉጋል-ኪቱንን አገልብጦ ለ80 ዓመታት ነገሠ።
27391	ብዙዎቹ የታመሙት ሰዎች በሳዑዲ ውስጥ ሲሆኑ ከነዚህ 80 ከመቶ ወንዶች ናቸው።
27392	ኢትዮጵያ ከ ፹ (80) በላይ የሚሆኑ ብሔረሰቦች የሚገኙባት «የብሄረሰቦች ሙዚየም» ልትሰኝ የቻለች ሀገር ነች።
27393	የኩላሊት ጠጠር የህመም ምንጭ ሲሆን በአብዛኛው ወንዶችን ያጠቃል (፹ በመቶ (80%)).
27394	፫፻፷፭ ዓ/ም የግብጽ ከተማ እስክንድርያ ላይ በሱናሚ መነሻነት የተከሰተው በ ሪክተር ስኬል ሚዛን 8.0 ያስመዘገበ የመሬት እንቅጥቅጥ በከተማዋ ፭ ሺህ ሰዎችን ሲገል ባካባቢዋ ደግሞ ከ ፵፭ ሺህ በላይ የሆኑ ሰዎች ሞተዋል።
27395	ከ800 ዓ.ም. ገደማ ጀምሮ ስሜኑ በቫይኪንጎች ስለተወረረ በንጉስ አልፍሬድ ጊዜ የሴክሶች ቀበሌኛ ይፋዊ ሁኔታ አገኘ።
27396	ከ800 ዓ.ም. በኋላ የሦስት እርሻ ልውውጠ ሰብል ይስፋፋ ጀመር።
27397	በ ፰፻ (800) ዓመተ-ዓለም አካባቢ ደአማት የሚባል መንግስት በሰሜን ኢትዮጵያና ኤርትራ ተቋቋመ።
27398	ሜ ወደሆነው የአባይ ሸለቆ ውስጥ ይገባና በታላቁ የአባይ ገደላማ ሸለቆ፣ በእናቱ በኢትዮጵያ ሆድ ውስጥ 800 ኪሎ ሜትር ይጓዛል።
27399	ከዚህ ዘመን እስከ 800 ክ.በ. ድረስ ስለ ኤላም ብዙ አይታወቀም።
27400	ግድም የኮርያ ሰዎች (800 ሰዎች) በልምጭ ቦታ በሥነ ስርዓት ዙፋኑን ለዳንጉን ሰጡት።
27401	ጽሑፉ በመዋቅሩ በአረብኛ ከ800 ዓም ግድም መኖሩ ታውቋል።
27402	ንግሥት ኩባባ ሮማንና መስታወት ይዛ፣ 800 ዓክልበ.
27403	የግሪክ አልፋቤት ከ800 ዓክልበ.
27404	የግሪክ አልፋቤት ቢያንስ ከ800 ዓክልበ.
27405	ጸሓፊው ጊዮርጊስ ስንቄሎስ (800 ዓ.ም. አካባቢ) ግን ምጽራይም የግብጽ ቀድሞ ዘመን መንግሥት የመሠረተው ፈርዖን መኔስ እንደ ነበረ ገመተ።
27406	መጀመርያ በ800 ዓክልበ.
27407	የመዳብና የነሐስ ቀለጣ ግን በደቡብ አሜሪካ ይታወቅ ነበር፣ ከ800 ዓም ግድም ጀምሮ በመካከለኛ አሜሪካ ደግሞ ይታወቅ ነበር።
27408	አንዳንድ ዝርዝር ለምሳሌ የፎሞራውያን ቁጥር 800 እንደ ነበር ይጨምራል።
27409	የፎሞራውያን ቁጥር 800 እንደ ነበር ይጨምራል።
27410	ባንኩ ከ8000 በላይ ሰራተኞች አሉት።
27411	ለዚህ ተግባር ሲባል የአካባቢው ህብረተሰብ $ 8,000 ብር አዋጥቷል፣ ማዕከሉም በተከፈተ ወቅት ፶ሺህ ሰዎችን እንዲያስተናግድ ሆኖ ነበር።
27412	በዚህ ዘመን መጨረሻ (ከ8000 ዓ.ዓ. እስከ 6000 ዓ.ዓ.) አካባቢ በርከት ያለ የዝናብ መጠን ተመዝግቦ ነበር።
27413	በእርጥብ ቆላ ደኖች፣ በወንዝ ዳሮች፣ በጉንዳን ጎጆች መኃል፣ ከ 800-1600 m ከፍታ ይገኛል።
27414	የሰምሳረ ሀሣብ በታሪክ ገጽ በሰነዶችም መጀመርያ ሲታይ (800-700 ዓክልበ.
27415	ለሠይፍ ማዕዲ የእርዳታ ጥሪ መልስ የሰጠው የታላቋ ፋርስ ንጉሥ ቀዳማዊ ኾስሩ ኑሺርዋን፣ 800 ከሚደርሱ በሕግ ሥር ካሉ ወታደሮች ጋር ዕድሜው 80 ዓመት የደረሰውን ባለ አንድ ዓይና የጦር አበጋዝ ዋህራዝ በመርከብ ወደ የመን ላከ።
27416	በዚህ ጊዜ የአጼ ልብነ ድንግልን ሰራዊት መምጣት የሰሙት የግራኝ ወታደሮች በፍርሃት ተውጠው ለመሸሽ ሲሞክሩ፣ ግራኝ ግን በጽናትና ቆራጥነት አብዛኞቹ ባሉበት እንዲቆሙ በማድረግ የልብነ ድንግልን ሰራዊት ከአዲስ አበባ 80 ኪሎ ሜትር ደቡብ ምስራቅ በምትገኘው በሽምብራ ቁሬ ጦርነት መጋቢት 1529 አሸነፈ The battle is described in the Futuh, ገጽ 71-86.
27417	አይሊል ማክ ስላኑል በአይርላንድ አፈ ታሪክ ከ803 እስከ 790 ዓክልበ.
27418	የካሮሉስ መሐለቅ 804 ዓም ካሮሉስ ማግኑስ ከ761 እስከ 806 ዓም.
27419	ይህ ቺ ዮው የ81 ጎሣዎች አለቃ ነበር ይባላል።
27420	አቶማዊ ቁጥሩም 81 ነው።
27421	ከነዲዩትሮካኖኒካል መጻሕፍትም ጋራ የመጻሕፍት ቁጥር 81 ነው።
27422	መጽሐፈ ዕዝራ ካልዕ ለመጽሐፈ ዕዝራ በጣም ተመሳሳይ በመሆኑ በዕዝራ ካልዕ 8:1 ግን ሠራያ ሳይል በግድፈት የአዛርያስ ልጅ ይለዋል።
27423	የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 810,000 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 669,800 ሆኖ ይገመታል።
27424	ኮንቆባር ማክ ዶንቃዳ ከ811 እስከ 825 ዓ.ም. ድረስ የአየርላንድ ከፍተኛ ንጉሥ ነበር።
27425	ተክሉ ሁሌ ለም ዛፍ ነው፣ እስከ 8-12 ሜትር ድረስ ይቆማል፣ ታላላቅ ቅጠሎችና በጫፉ ላይ ክፍት ቀይ ኅብረ-አበቦች አሉት።
27426	አበቦቹ አረንጓዴ-ቢጫ ቀለም፣ ፍናፍንታም ጾታ፣ አምስት ቅጠል በክቦሽ ምጥጥን ያላቸው ናቸው፤ የአበባ ቅጠሎች 8-14 ሚሊሜትር ባጋማሽ ናቸው።
27427	በ መጽሐፈ ኩፋሌ 8፡15 አማርኛ ትርጉም የሴም ልጆች ኤላም ፣ «አቡር»ና አርፋክስድ ከማየ አይህ ፬ኛ አመት በኋላ ተወለዱ ሲል፣ በሌሎቹ ትርጉሞች (እንደ ግሪክ፣ ሶርያ) ግን ኩፋሌ ከዘፍጥረት ጋር በመስማማት በ«አቡር» ፈንታ «አሹር» ( አሦር ) አለው (ዘፍ.
27428	አለዚያ «አጭር አቆጣጠር» ተከትለው የአሚሳዱቃ 8ኛው አመት በ1582፣ የባቢሎንም ውድቀት በ1539 ዓክልበ.
27429	ዛሬ የብዙ አገራት ታሪክ ሊቃውንት «መካከለኛ አቆጣጠር» የተባለውን ሲቀበሉ፣ የአሚሳዱቃ 8ኛው አመት በ1646 እና የባቢሎን ውድቀት በ1603 ዓክልበ.
27430	መጽሐፍ ቅዱስ በብሉይ ኪዳንና በአዲስ ኪዳን ተከፍሎ 81 መጻሕፍት ያሉት ሲሆን በአንዳንድ እምነቶች ደግሞ 66 ክፍል ብቻ ነው አሉት ብለው ያምናሉ።
27431	ስለዚሁ የሥነ ፈለክ ቁጠራ፣ የአሚ-ሳዱቃ 8ኛው አመት ወይም በ1702፣ በ1646፣ በ1582፣ ወይም በ1550 ዓክልበ.
27432	የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 817,100 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 590,300 ሆኖ ይገመታል።
27433	ከተማዋም በአበሽጌ ወረዳ የምትገኝ ሲሆን የከተማዉ አቀማመጥ በ8°17′ ሰሜን ኬክሮስ እና 37°47′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ይገኛል።
27434	ፊናት ማር በአይርላንድ አፈ ታሪክ ከ81 እስከ 78 ዓክልበ.
27435	ሊፒት-ኤንሊል በሱመር የኢሲን ሥርወ መንግሥት 8ኛው ንጉሥ ነበረ (1785-1780 ዓክልበ.
27436	ሰው ምንም ቢኖር ከሞት አይቀርምና በተወለደ በ 81 ዓመቱ፣ ግንቦት 8 ቀን 2003 (ሜይ 16/2011) 82 ዓመት ሊሞላው አንድ ሳምንት ሲቀር ከዚህ ዓለም አልፏል።
27437	ኤድመንድ ጉስታቭ አልብሬክት ሁሠርል (ሚያዚያ 8, 1859 እ.ኤ.አ. – April 26, 1938 እ.ኤ.አ. ) ኦስትሪያ ተወልዶ ጀርመን ያረፈ ፈላስፋና የሥነ ክስተት (ፌኖሜኖሎጂ) መስራች ነበር።
27438	የካቶሊክ ኢንሳይክሎፒዲያ፣ ጥራዝ 8፣ 1910 እትም፣ ገጽ 329 'ይሖዋ፣ በብሉይ ኪዳን ውስጥ የሚገኝ የእግዚኣብሔር የተፀውኦ ስም' በማለት ይገልፀዋል።
27439	በታህሳስ 8 ቀን 1929 ግብጣን ደቡብ የተባለ ጥልያን ቢቸና ገባ ቢሉን ከዱማ ገስግሰን ቢቸና አደጋ ልንጥል ስንል ካህናት ጽላት ይዘው ስእል መስቀል ይዘው "አገሩንና ታቦቱን ያቃጥልብናልና አትውጉት ።
27440	ጃንዩዌሪ 8 ቀን 1935 እ.ኤ.አ. ተወልዶ በኦገስት 16 ቀን 1977 እ.ኤ.አ. ሞተ።
27441	ዲሴምበር 8 ቀን 1943 እ.ኤ.አ. ተወልዶ በጁላይ 3 ቀን 1971 እ.ኤ.አ. ሞተ።
27442	ከዚያ በ82 ዓም ሌላ ሮማዊ ተጓዥ ጁሊዩስ ማቴርኑስ በሁለተኛው ጉዞ እስከ አጊሲውምባ ድረስ ሄዶ አንድ አውራሪስ ይዞ እንደ ተመለሰ ተጽፏል።
27443	ስለዚህ ስለ ቄኔዝና ዜቡል ዘመኖች ያለው ትዝታ ትክክል ከሆነ፣ እነዚህ 82 ዓመታት ከኢያሱ በኋላ እና ከኲሰርሰቴም በፊት መሰካት ነበረባቸው።
27444	በ820 ዓ.ም. ግድም ሂስቶሪያ ብሪቶኑም (የብሪታንያውያን ታሪክ) የሚባል መጽሐፍ ተጽፎ፣ የ«አላኑስ» ልጅ «ኔውጊዮ» ይባላል፤ ሦስት ልጆቹም «ዋንዳሉስ»፣ «ሳክሱስ»ና «ቦጋኑስ» ሲሆኑ ከነዚህ ባቫሪያውያን ፣ ቫንዳሎች፣ ሳክሶኖችና ጡሪንጋውያን እንደ ተወለዱ ይላል።
27445	በ820 ዓ.ም. ግድም ሂስቶሪያ ብሪቶኑም (የብሪታንያውያን ታሪክ) የሚባል መጽሐፍ ተጽፎ፣ የ«አላኑስ» ልጅ «አርሜኖን» ይባላል፤ አምስት ልጆቹም «ጎጡስ»፣ «ዋላጎጡስ»፣ «ኪቢዱስ»፣ «ቡርጉንዱስ»ና «ሎንጎባርዱስ» ሲሆኑ ከነዚህ ጎታውያን፣ ዋላጎታውያን፣ ጌፒዶች፣ ቡርጉንዳውያንና ሎንጎባርዳውያን እንደ ተወለዱ ይላል።
27446	ኤ.አ. ኖቬምበር 8 ቀን 2016 ላይ የፕሬዚደንትነት ምርጫውን አሸነፈ።
27447	በ ትንቢተ ዳንኤል 8:21-22 እና 11:2 የያዋን ንጉሥ ሲጠቀስ ይህ ታላቁ እስክንድር ማለት እንደ ሆነ ብዙ ጊዜ ይተረጎማል።
27448	ይሄውም በ ሰኔ 8፣ 222 ዓመተ ምህረት ( ሰኔ8፣ 1038 ዓ.ም.) መሆኑ ነው።
27449	ከዚህ ጉዞው በኋላ ወደ ህዋ ያልሄደው ኒል በተወለደ በ 82 አመቱ በኦገስት 26፣ 2012 ዓ.ም ከዚህ አለም በሞት ተለይቷል።
27450	ማ) ስትሆን እንዲሁም ርዝመቷ 82 ኪሜ (51 ማይ) እና 57 ኪሜ (35 ማ) ወርድ አላት፡፡ በ49 0 እና 51 0 ሰ ላቲቲውድ እና 5 0 እና 7 0 ምስ ሎንግቲውድ መካከል ትገኛለች፡፡
27451	በአይሁድ መጽሐፍ ፒርኬ ዴ-ረቢ ኤልኤዘር (826 ዓ.ም. ያህል) ዘንድ፣ ናምሩድ ከአባቱ ከኩሽ የአዳምና የሕይዋን ልብሶች ወረሰ።
27452	የስታዲየሙ ትልቁ ኦፊሲዬላዊ የታዳሚዎች ቁጥር 82,905 ሲሆን ፤ ይህ የሆነው ቼልሲ ከአርሰናል እ.ኤ.አ በኦክቶበር 12 1935 ባካሄዱት የሊግ ጨዋታ ነበር።
27453	የተረፉት 83 ከመቶ ኗሪዎች የውጭ ዐገር ጊዜያዊ ሠራተኞች ናቸው።
27454	ፍያኩ ፊንዶይልኬስ በአይርላንድ አፈ ታሪክ ከ835 እስከ 815 ዓክልበ.
27455	በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ በመዝሙረ ዳዊት 83፡7 እና ትንቢተ ሕዝቅኤል 27፡9 ይጠቀሳል።
27456	በ መጽሐፈ ኩፋሌ 8፡38 ሳላ ከአባቱ ቃይንምና ከእናቱ ሜልካ በ1432 አመተ አለም ተወለደ።
27457	በ መጽሐፈ ኩፋሌ 8፡39 የኤቦር ሚስት አዙራድ «የአብሮድ ልጅ ናት» ሲል በግሪኩ ደግሞ በ«አብሮድ» ፈንታ «ነብሮድ» አለው፤ ይህም በግሪክ መጽሐፍ ቅዱስ «ናምሩድ» ማለት ነው።
27458	በ መጽሐፈ ኩፋሌ 8፡39 ኤቦር ከአባቱ ሳላና ከእናቱ ሙአክ በ1503 አመተ አለም ተወለደ።
27459	ስለዚህ የሮማ ላይኛ ምክር ቤት (ሴናት) በ84 ዓክልበ ተልእኮዎች ተመሳሳይ ትንቢቶች አገኝተው እንዲተኩ ላኩዋቸው።
27460	ስለዚህ የሮማ ላይኛ ምክር ቤት (ሴናት) በ84 ዓክልበ.
27461	አቶማዊ ቁጥሩም 84 ነው።
27462	በአንዳንድ ታሪክ ቻይናን የነገሠ 84 ዓመት እንደ ነበር ሲባል በሌላ ታሪክ ዙፋኑ ቀጥታ ከኋንግ ዲ ወደ ዧንሡ ተዛወረና ሻውሃው አልነገሠም።
27463	‎በሂሳባዊ አጠቃቀም የተፈጥሮ ቁጥር የሚባሉት ነገሮችን ለመቁጠር (8 ተማሪዎች አሉ።) እና ደረጃን ለመግለጽ ( ወደ አዲስ አበባ ስመጣ 4ኛ ግዜዬ ነው።) የመንጠቀመባቸው ቁጥሮች ናቸው።
27464	ከዚህ በተጨማሪ አየር መንገዱ 8 ቕ400 አውሮፕላኖች ከቦምባርዲየር (Bombardier ለሀገር ውስጥ መንገደኞት አገልግሎት አዟል።
27465	በ መጽሐፈ ኩፋሌ 8፡40 ፋሌቅ ከአባቱ ኤቦርና ከእናቱ አዙራድ በ1567 አመተ አለም ተወለደ።
27466	በሌላ ገለልተኛ ትምና ደግሞ የ84,769 ሰው መኖሪያ ተደርጎ ተገምቷል።
27467	የመሬትን 84 በመቶ (84%) መጠን ይሆናል።
27468	ማስታወሻ፦ በቻይና ታሪክ ከ849 ዓመት ከክርስቶስ ልደት በፊት አስቀድሞ የሆኑት አመት ቁጥሮች ሁሉ አጠያያቂ ናቸው።
27469	ገጠር ገጠር አብዛኛው የኢትዮጵያ ህዝብ (85%) የሚኖርበት ማህበራዊ ስርዓትና መልክዓ ምድር ነው።
27470	የዓመፅ ኑዛዜ በደራሲ አቤ ጉበኛ በ፲፱፻፶፭ ዓ.ም. የተፃፈ ሲሆን 85 ገጾች አሉት።
27471	ብርሃን ይህን ርቀት ለመጓዝ 8.5 ደቂቃ ይፈጅበታል።
27472	ይህ ስም በግሪክ በሆሜር ጽሁፎች በኢልያዳና ኦዲሲ (ምናልባት 850 ዓክልበ.) ብዙ ጊዜ ይጠቀሳል።
27473	ከነዚህ 850 ያህል ዝርዮች በየብስ ይኖራሉ።
27474	ከዚያ በኋላ ከግሪኩ ቃላት «አይቶ» (አቃጥላለሁ) እና «ኦፕስ» (ፊት) እንደ መጣ የሚለው ሀሣብ መጀመርያ የተገለጸው በ850 ዓ.ም. ግ. በወጣ ግሪክኛ መዝገበ ቃላት Etymologicum Genuinum ይመስላል።
27475	ኢብን ዓብድ ራቢህ (852-932 ዓ.ም.) «አንድያው ድሪ» በተባለ መጽሐፍ የየመንን ሐረጎች ሲተርክ የቃህጣን ልጆች እነዚህ ናቸው ይለናል፦ ያሩብ (ያራሕ)፣ ሳባ፣ አል-ሙስሊፍ (ሣሌፍ)፣ አል-ሚርዳድ (ኤልሞዳድ)፣ ዲቅላ፣ አቢማል፣ ዑባል፣ ኡዛል፣ ጁርሁም ወይም ሀዱራም፣ ኡፊር፣ ሁዋይላ (ኤውላጥ)፣ ሐድረማውት እና ኑባት (ዮባብ) ይባላሉ።
27476	በተጨማሪም 853 ኪ.ሜ. ርዝመት ያለው ጠረፍ አላት።
27477	ጌዴ አልጎታኽ በአይርላንድ አፈ ታሪክ ከ853 እስከ 835 ዓክልበ.
27478	የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 8,561,748 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 3,228,359 ሆኖ ይገመታል።
27479	የፋርስ ሃኪም አል-ራዚ (857-917 ዓ.ም. የኖሩ) ተክሉን «ቡንቹም» ብሎ ምናልባት በታሪክ አንደኛው ስለ ቡና መግለጫ የመዘገበው ጸሐፊ ይሆናል።
27480	ስለዚህ ከ85 ዓም ግድም በኋላ የግሪኩ ቅርጽ Z እንደገና ለዚህ ድምጽ ወደ ሮማይስጥ ተበደረ።
27481	አቶማዊ ቁጥሩም 86 ነው።
27482	ሆኖም በኋላ ቶሎሚ 8ኛ ሲነግስ ማናቸውም በቶሎሚ 6ኛ ጥቅም ያገኙ ጠቢባን እንዲሰደዱ እንጂ እንዳይጠቀሙ አዋጅ ወጣ።
27483	ኢሳቅ ኒውተን በሰማያዊ እና በወይን ጠጅ መካከል ያለ ኢንዲጎ የተባለ ቀለም 8ኛ የሰወች ሁሉ የጋራ ቀለም ነው ቢሎ ቢጽፍም ቅሉ አሁን እንደተደረስበት አብዛኛው ህዝብ ይህን ቀለም ለይቶ ማየት ስለማይችል ከ6ቱ የጋራ መግባቢያ ቀለማት ሊባረር ችሎአል።
27484	ቤተክርስቲያኑ ሙሎ በሙሎ ከአለት የተዋቀረ ሲሆን፣ አራት ጎን ቅርጽ ያለውና ወለሉ 8ሜትር በ6ሜትር የሚለካ ነው።
27485	ከነሱም መኻከል 86,167 ወንዶች 82,937 ሴቶች ናቸው ተብሎ ተገምቷል።
27486	ከተማው በ862 ዓ.ም. ላንድናማቦክ የሚባለው መጽሐፍ እንደሚገልጸው በቫይኪንግ መሪ በኢንጎልፉር አርናርሶን ተመሠረተ።
27487	ከ866 ዓም ጀምሮ የጥንታዊ ኖርስ ተናጋሪዎች ( ቫይኪንጎች ) በደሴቱ ላይ ሠፈሩ።
27488	የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 867,700 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 706,200 ሆኖ ይገመታል።
27489	ድረስ እነዚህ «ናይሪ» ወይም «ኡሯትሪ» ብሔሮች በተለያዩ ነገዶች ይኖሩ ነበር፤ በ868 ዓክልበ.
27490	ይህ የኡራርቱ መንግሥት ከ868 ዓክልበ ጀምሮ እስከ 598 ዓክልበ.
27491	አቶማዊ ቁጥሩም 87 ነው።
27492	በሌሎቹ ነገሥታት ዝርዝሮች ደግሞ ለ8 (ወይም 7) ዓመታት ብቻ ገዛ።
27493	ስሙ በልግራድ (ማለት «ነጭ ከተማ») መጀመርያ የተመዘገበ በ870 ዓ.ም. ጀምሮ ነው።
27494	ስላኖል በአይርላንድ አፈ ታሪክ ከ870 እስከ 853 ዓክልበ.
27495	ገጽ 87፣ ሉዶልፍ 1684፣ ገጽ 221 ።
27496	የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር 876፣391 ሆኖ ይገመታል።
27497	ከዚህ ትንሽ በኋላ በ878 ዓም ክርስቲያናዊው የፕረስላቭ ስነ-ጽሑፍ ትምህርት ቤት በቡልጋሪያ ተመሠረተ።
27498	ወንዙ በዚህ ርዝመቱ ላቲቪያ ፣ ቤላሩስ እና ሩሲያ ውስጥ 87,900 ኪ.ሜ. ካሬ ያህል ስፋት ያካልላል።
27499	አቶማዊ ቁጥሩም 88 ነው።
27500	የሰውን ሀሣብ ለማስተዳደር በፍጹም እንደማይቻል መጽሐፍ ቅዱስ መጽሐፈ መክብብ 8፡8 እንዲህ ያስተምራል፦
27501	ከሕንዳዊ ላሳናት 8 ምልክቶች ወደ ዘመናዊ «8» የደረሱ ለውጦች።
27502	በምዕራፍ 8 ስለ «ፍጻሜ ዘመን» (8፡17) የሆነ ሌላ ራዕይ ይታያል።
27503	ለዚህ ስራ 88 አህዮች ፣ 45 በቅሎወች ፣ 4 ግመሎች እቃወችን ለማመላለስ ሲጠቅሙ ከአካባቢው ኖራን ( lime) ለማምጣት 8 ቀን ይወስድ ነበር።
27504	ከፍታውም ባህር ወለል 8፣848 ሜትር ነው።
27505	በ885 ዓ.ም. ታላቁ አልፍሬድ ይህንንና ሁለት የድሮ ፍትሖች ከሕገ ሙሴና ከሕገ ወንጌል ጋራ አጋጥመው የእንግሊዝ ሕገ መንግሥት ዶም ቦክ ሠርተዋል።
27506	በዚህ ተቋም ከ885 ዓም ለስላቭኛ ከግላጎሊቲክ የተሻለ የተቀለለ ጽሕፈት፣ የቀድሞው ቂርሎስ አልፋቤት ተፈጠረ።
27507	በ885 ዓም የእንግላንድ ንጉሥ ታላቁ አልፍሬድ ባዘጋጁት ዶም ቦክ (ሕገ ፍትሕ)፣ አንቀጾች 1-10 ከአስርቱ ቃላት የተወሰዱ ሲሆን፣ አንቀጾች 11-48 ከሕገ ሙሴ በኦሪት ዘጸአት (ከአንዳንድ ጥቃቅን ለውጦች ጋራ) በሰፊ እንደ መሠረት ይጠቅሳል።
27508	ወንዙ በዚህ ርዝመቱ ሩሲያ ፣ ቤላሩስ እና ዩክሬን ውስጥ 88,900 ኪ.ሜ. ካሬ ያህል ስፋት ያካልላል።
27509	አቶማዊ ቁጥሩም 89 ነው።
27510	ንጉስ አሹር-ናሲር-ፓል ከ890 ዓክልበ.
27511	ፊናኽታ በአይርላንድ አፈ ታሪክ ከ890 እስከ 870 ዓክልበ.
27512	ጥቅምት 8-9፣ 1980 ከተማዋ በደርግ አውሮፕላን ብትደበደብም የሞተ ሰው ግን አልተዘገበም።
27513	ከዚህም በፊት የእሳት ፍላጻ ከ896 ዓ.ም. ጀምሮ፣ የነበልባል ጦር ከ950 ዓ.ም. ግድም ባሩድን ይጠቅሙ ነበር።
27514	ሸዋ ለመጀመሪያ ጊዜ በታሪክ የተመዘገበችው በ896 እ.ኤ.አ. በተመሠረተውና ዋና ከተማውን ወለላ (Walalah)ላይ አድርጎ በነበረው የእስላም ግዛት ውስጥ ነው በማለት በኢትዮጵያ ታሪክ ዘጋቢዎች ይታመናል።
27515	የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨመር 899,000 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 400,000 ሆኖ ይገመታል።
27516	አሮጌ ግምብ ባህር ዳር ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን ውስጥ የሚገኝ ቁመቱ ከ8-9 ሜትር የሚደርስ ህንጻ ነው John Jeremy Hespeler-Boultbee, A Story in Stones: Portugal's Influence on Culture and Architecture in the Highlands of Ethiopia 1493-1634,CCB Publishing ገጽ 102 (2006) ።
27517	ናኦድ ጦርነት ላይ ሲሞት ልብነ ድንግልን እሷ እና አቡነ ማርቆስ 8ኛ ንጉስ እንዳረጉት አልቫሬዝ መዝግቧል" Alvarez, Prester John, p. 243 ።
27518	የዚህ ንጥረ ነገር አቶማዊ ቁጥር 8 ሲሆን የሚወከልበት ውክል O ነው።
27519	በጦርነቱ 8 ብቻ ወታደሮች ነበር የሞቱበት Whiteway, pp.
27520	ይህ ፕላኔት ከፀሐይ ባለው ርቀት 9ኛ ( ዘጠንተኛ ) ነው።
27521	ሆኖም ድሮ ከ9ኛው ክፍለ ዘመን ጀምሮ በሻራዳ ጽሕፈት፣ አሁንም በአረብ አልፋቤት ወይም በዴቫናጋሪ ጽሕፈት የተጻፈ አንዳንድ ሥነ ጽሑፍ ይኖራል።
27522	ከኒህ ውስጥ ሙሉው ቅደም ተከተል ሊቃወስ ወይንም ሊተራመስ የሚችለው በ9 መንገድ ብቻ ነው።
27523	ነገሡ ቢልም በብዙ ታሪክ አጥኝወች ዘንድ ለ9 ወር ብቻ እንደነገሡ ይታመናል።
27524	በዚህ ወቅት የአገሪቱ ዋና ከተማ ከጎንደር ወደ ደብረ ታቦር ተዛውሮ ነበር 9።
27525	እኒህ ለውጦች የአገሪቱ ዜጎች በ"አንጻራዊ ደህነነት" እንዲኖሩ ረድተዋል 9።
27526	በብዙ ልሳናት የሚገኘው ምልክት 9 ከሕንዳዊ ቁጥር ምልክቶች ተደረጀ።
27527	ሮቤል በ9 አመቱ ወደ አሜሪካ ቢመጣም አገሩን በጣም ይወዳል።
27528	አመቱን ሙሉ ፍሬ ይሰጣል፤ 9ጫማ ድረስ ቁመቱ ያድጋል።
27529	በሰነዱ የሚከተሉት 9 ስሞች ደግሞ ሁላቸው በአካድኛ የእንስሳት ስሞች ናቸው (ለምሳሌ ዙቃቂፕ («ጊንጥ»)።
27530	ቴህራን ከ9ኛ መቶ ዘመን ዓ.ም. ጀምሮ ይታወቅ ነበር።
27531	በኩፋሌ 9፣ የገነቱ ሥፍራ በሴም ርስት ውስጥ፣ ለካም ርስት ቅርብ መገኘቱ ይመስላል።
27532	በዓረብኛ ደግሞ ተመሳሳይ ፊደል "ጣእ" ተብሎ በ"አብጃድ" ተራ 9ኛ ነው።
27533	በ፲፱፻፴፰ ዓ.ም. ወደ አዲስ አበባ መጥቶ በዳግማዊ ምኒልክ ትምህርት ቤት እስከ 9ኛ ክፍል ድረስ ተማረ።
27534	ከሳይንሳዊ ግመት በመተንተን እንግዲህ ይህ መጀመርያ «ቀን» ምናልባት 9 ቢሊዮን የኛ የምድር ዓመታት እንደ ሆነ ይቻላል።
27535	እንግሊዞቹ 9 ሚሊዮን ፓውንድ አውጥተው ዘመቻውን ሲያቅዱ የመቅደላን ምሽግ አፍርሰው ንጉሱን ለመማረክ ነበር።
27536	የአይርላንድ ታሪኮች እንዳሉት የብሬስ ዘመን ለ9 ዓመታት ቆየ።
27537	የአይርላንድ ታሪኮች እንዳሉት የጊያልኻድ ዘመን ለ9 ዓመታት ቆየ።
27538	ለ9 አመታት እንደ ገዛ በአሦር ነገሥታት ዝርዝር ላይ ተመዘገበ።
27539	ከ9ኛ መቶ ዘመን ጀምሮ ብዙ ሠራዊት ከዴንማርክና ከኖርዌ ወደ እንግሊዝ ስለ መጡ ተመሳሳይ ቋንቋ ስለነበራቸው ያን ጊዜ እንግሊዝኛ ከጥንታዊ ኖርስ አያሌ ቃሎች ተበደረ።
27540	በ9ኛ መቶ ዘመን የነቢያትና የነገሥታት ታሪክ የጻፉት የእስላም ታሪከኛ ሙሐመድ እብን ጃሪር አል-ታባሪ ይህን የመሰለ ተረት ያቀርባል ።
27541	ከ9ኛው መቶ ዘመን ጀምሮ አንድ አይሁድ የስዋሰው መምህር ይሁዳ እብን ቁራይሽ እንደ አስረዳ የኩሺቲክና የሴሚቲክ ቋንቋ ቤተሠቦች ዝምድናን ያሳያሉ።
27542	ገጽ 90‘በክሩክስ አንሳታ’ ቅርጽ የተሠራ መስቀል በእጃቸው ይዘው ይዞሩ ነበር።
27543	የሮማ ታሪክ ጸሐፊ ታኪቱስ በ90 ዓም እንደ ጻፈው፣ ሲሉራውያን ጥቁር ጥቅል ጽጉር ስላላቸው ትውልዳቸው ከእስጳንያ እንደ ደረሰ መሰለው።
27544	ይሁን እንጂ ብዙም ገለልተኛ ታዛቢ በሌለበት ከአዲስ አበባ ውጪ ኢሕአዴግ 90 በመቶ ማሸነፉ ስለታወጀ ተቃዋሚዎች አድልዎ ተደርጎብናልና ምርጫው እንደገና ይጣራ ብለው ለከፍተኛ ፍርድ ቤት የክስ ማመልከቻ በማስገባታቸው ማጣሪያ ተካሄደ።
27545	ይህም ልማድ ጸሐፊው ፍላቪዩስ ዮሴፉስ (90 ዓ.ም. ግድም) እንደ ዘገበው ነው፦
27546	ታኪቱስ (90 ዓ.ም.) እንደሚለን፣ በጀርመናውያን «ጥንታዊ ዘፈኖች» መሠረት በጥንት ማኑስ ሶስት ልጆች ነበሩት።
27547	የአንድ ሶስት ጎን አንድ ማዕዘን 90 ዲግሪ ቢሆንና አንዱ ሌላው ማዕዘን ከታወቀ፣ ቀሪው ሶሰኛ ማዕዘን ምንጊዜም ይታወቃል።
27548	አቶማዊ ቁጥሩም 90 ነው።
27549	በጥንት የታወቁት 'ሲቢሊን መጻሕፍት' በሮማ ከተማ በቤተ መቅደስ ይጠበቁ ሲሆን በ90 አመት ዓክልበ በእሳት ተቃጠሉ።
27550	የቱዊስቶ ወይም ቱዊስኮ ስም ከሮሜ ጸሐፊው ታኪቱስ ታሪክ ገርማኒያ (90 ዓ.ም. የተጻፈ) ተጠቅሶ ይታወቃል።
27551	እንዲሁም ፊደሉ በጥንታዊ ኢታሊክ አልፋቤትና በላቲን አልፋቤት ገባ፤ በኋላ ግን የϘ ጥቅም ከግሪክኛ ጽሕፈት ከቁጥሩ «ዘጠና» (90) በቀር ይጠፋ ነበር።
27552	በሱመራዊ ነገሥታት ዝርዝር ዘንድ፣ የዑር ንጉሥ መስኪአጝ-ናና ከተሸነፈ በኋላ፣ የሱመር ላዕላይነት ወደ አዳብ ተዛውሮ ሉጋል-አኔ-ሙንዱ ለ90 አመታት እንደ ነገሠ ይላል።
27553	ፒዱ ወይም ፒቱ የተባለ የልብያ ነገድ በምሥር መዝገቦች በ900 ዓክልበ.
27554	በምድር ላይ 900 የሚያሕሉ የዋዝንቢት ወገኖች ይገኛሉ።
27555	በአሜሪካዎችም በሜክሲኮ ዙሪያ ጽሕፈቶች ቢያንስ ከ900 ዓክልበ.
27556	በ900 ዓ.ም. ገደማ ተሠራ።
27557	ቀጥሎ ሌሎች መቀመጫወችን (ብዙ ጊዜ ወምበሮች ወይም ደግሞ ላቭ ሲት) በ90 0 ከትልቁ እቃወ አጠገብ ያስቀምጡ።
27558	ቀጥተኛ የክብ ሾጣጣ ከቁንጮው የሚወርድ ቀጥተኛ መስመር በመሰረቱ ክብ መካከለኛ ነጥብ ሰንጥቆ የሚያልፍ ሲሆን፣ የመሰረቱ ክብ ወገብ ለዚህ መስመር በ90 0 በማናቸውም አቅጣጫ ይገኛል።
27559	ነበረ ወይም ለ9,000 ዓመታት በሙሉ ከዚያ ደረጃ በጣም አልተነሡም።
27560	በዚህ ጦርነት 9000 የሚሆኑት የኢትዮጵያና ፖርቱጋል ሰራዊት 15000 የሚሆነውን የኢማሙን ሰራዊት አሸነፈ።
27561	ማቀባበያ የሚሰኘው የግቢው አጥር 900ሜትር ርዝመት http://whc.
27562	በ90 ዓም ግን በተለይ በአይሁዶች ረቢው አኪቫ በን ዮሴፍ ጥረት፣ የብሉይ ኪዳን ቃላት በመላው ተቀየሩ፤ በተለይም ትንቢተ ዳንኤል በዚያም ውስጥ በተለይ ምዕራፍ 11 እጅግ ተቀየሩ።
27563	ናጋሳኪ ላይ የተጣለው አቶማዊ ቦምብ አክቲኖይድ በንጥረ ነገሮች ሠንጠረዥ ውስጥ አቶማዊ ቁጥራቸው ከ90 እስከ 113 የሆኑትን 14 ንጥረ ነገሮች ( ከቶሪየም እስከ ላውረንሲየም ማለት ነው) የያዘ ምድብ ነው።
27564	የጉቲዩም ንጉሥ ጉላዓን ሥራዊት ከናራም-ሲን ሥራዊት 90 ሺህ ቢገድልም የናራም-ሲን 360 ሺህ ወታደሮች ድል አደረጉ ይላል።
27565	እስላም ጸሓፊው አል ታባሪ (905 ዓ.ም. ግድም) ስለ ጎሜር ዕድሜው እስከ ሺህ አመት ድረስ እንደ ደረሰ የሚል የፋርስ ልማድ ተረከ።
27566	የፋርስ ሊቅ አል-ታባሪ (907 ዓ.ም. ግድም) የተረከው፣ የከነዓን ሚስት አርሳል ስትባል ይቺ የቲራስ ልጅ ባታዊል ሴት ልጅ እንደ ነበረች እርስዋም «ጥቁሮች፣ ኖባውያን፣ ፌዛን፣ ዘንጅ፣ ዛግሃዋህና የሱዳኑ ሕዝቦች ሁሉ» እንደ ወለደችለት ነበር።
27567	የፋርስ እስላም ታሪክ ጸሐፊ ሙሐመድ እብን ጃሪር አል-ታባሪ በ907 ዓ.ም. እንደ ጻፈው የኩሽ ሚስት የቲራስ ልጅ ባታዊል ሴት ልጅ ቃርናቢል ስትሆን «ሀበሾችን፣ ስንዶችንና ሕንዶችን» ወለደችለት።
27568	የእስላም ታሪክ ጸሃፊ ሙሐመድ እብን ጃሪር አል-ታባሪ 907 ዓ.ም. ገደማ በጻፈው ታሪክ የሉድ ሚስት የያፌት ልጅ ሻክባህ ስትሆን የፋርስና የጅዮርጅያ ዘሮች እንዲሁም ሌሎች የምሥራቅ ሕዝቦች ወለደችለት ይላል።
27569	የ፺ (90) ምልክት ደግሞ ከዘመናዊው ግሪኩ ቆፓ (90) በተቀየረው መልክ (Ϟ ϟ) ደረሰ።
27570	ከተማው ከደሴ 91 ኪ.ሜ ርቀት ላይ ይገናል።
27571	አቶማዊ ቁጥሩም 91 ነው።
27572	የዩፒተር መቅደስ በ91 ዓክልበ.
27573	የእንግሊዝ ጦር ኃይል ጠቅላይ አዛዥ የሆኑት ንግሥት ኤልዛቤት የ91 ዓመት አዛውንት ናቸው።
27574	የፋርስ ታሪክ ጸሐፊ አል-ታባሪ (910 ዓ.ም. ገደማ) እንደሚለው፣ የቲራስ ወንድ ልጅ ባታዊል ሲሆን፣ የባታዊልም ሴት ልጆች ቃርናቢል፣ ባኅትና አርሳል የየኩሽ ፣ ፉጥና ከነዓን ሚስቶች ሆኑ።
27575	ነብካውሬ ቀቲ በመጀመርያው ጨለማ ዘመን (9ኛው ወይም 10ኛው ሥርወ መንግሥት) በግብጽ ( ከሄራክሌውፖሊስ ) የገዛ ፈርዖን ነበረ።
27576	ትምህርት ለመሪካሬ በመካከለኛ ግብጽኛ የተጻፈ ጽሑፍ ሲሆን በጥንታዊ ግብጽ ጨለማ ዘመን የነገሡት የሄራክሌውፖሊስ ፈርዖኖች (9ኛ-10ኛ ሥርወ መንግሥታት በማኔጦን አከፋፈል) የአገዛዝ ሰነድ ነው።
27577	በመጀመርያው ጨለማ ዘመን የ9ኛውና የ10ኛው ሥርወ መንግሥታት ዋና ከተማ ነበረ።
27578	ይህም ያልተገደበ ፈቃድ ዊክፔዲያ በርካታ መጣጥፎችን እንዲኖሩት ያስቻለው ሲሆን፣ ከቀላል የድረ-ገጹ ተጠቃሚዎች (አንባቢዎች) ጨምሮ እስከ 91000 የሚደርሱ የተለያዩ የሙያ ባለቤት የሆኑ ግለሰቦችና በቋሚነት ዊክፔዲያን አርትኦት የሚያደርጉ ፈቃደኛ አስተዋፆ አድራጊዎችን አሉት።
27579	በ«ኮርየው» መንግሥት ዘመን (910-1384 ዓ.ም.) ስሙ «ናምግየውንግ» ሆነ።
27580	ከተማው በ9°10' ሰሜን ኬክሮስ እና 42°48' ምስራቅ ኬክሮስ ይገኛል።
27581	የአይርላንድ ታሪኮች እንዳሉት የአይሊል ዘመን ለ9 ወይም 11 ዓመታት ቆየ።
27582	በአካባቢው መጀመርያው የቱርክ ሥርወ መንግሥት ካራቃኒድ የተባለው ጎሣ ከ9ኛው እስከ 12ኛው ምእተ አመት ድረስ ገዝቶ ነበር።
27583	ሁለተኛውና በውስጥ ተደብቆ የሚገኘው ቀደምት ቤተክርስቲያን ሲሆን የተገነባውም ከ9-13ኛው ክፍለ ዘመን ባለው ጊዜ ውስጥ ነበር Lepage Claude.
27584	የአረብ የታወቁ የጆግራፊና የታሪክ ጽሐፊወች ያኩቢ፣ ማሱዲ፣ኢባን ሀያካሊያ፣ ያኩዬታ፣ ኢባን ሱኢዳ ከ9ኛዉ እስከ 14ኛዉ ክፍለዘመን በተደረጉ የጥናት ስራወቻቸዉ በጣም ከፍተኛ ታሪካዊ ዋጋ ያላቸዉና ስለ መካከለኛዉ ዘመን ኢትዮጽያ ታሪክ፣ ጆግራፊ፣ ኤትኖግራፊ የተጻፉ ስራወቻቸዉ ከፍተኛ የታሪክ ማጣቀሻወች ናቸዉ።
27585	በ መጽሐፈ ኩፋሌ 9፡16 መሠረት ከጤግሮስ ወንዝ ምስራቅ በፈርናኬም ጎን ከነሕንደኬ ለኤላም ርስት ዕጣ ደረሰ።
27586	እንግዲህ በ9ኛው ዓመት (1654 ዓክልበ.) ካሳውያንን እንዳሸነፈ ታውቋል።
27587	በማሪ ጽሑፎች እንደሚዘገብ፣ በዚምሪ-ሊም 9ኛው አመት (በ1679 ዓክልበ.
27588	ከሥነ ቅርስ የተነሣ፣ የሊሙ ስሞች ዝርዝር በሙሉ ከ918 ዓክልበ.
27589	በኩፋሌ 9፡18 መሠረት የአርፋክስድ ክፍለ ምድር ከላውዴዎንን ሁሉ እስከ «ኤርትራ ባህር» ( ቀይ ባሕር ) ድረስ ይጠቅልላል።
27590	ከ919 ዓክልበ ጀምሮ አሦር ይበረታ ነበር፤ እስራኤልንና ግብጽን እስከሚያሸንፋቸው ድረስ።
27591	በሌሎች ምንጮች ዘንድ ግን 9ኛው አብጋር በ192 ዓም ክርስትናን የመንግሥት ሃይማኖት መጀመርያ ያደረጉ ነበሩ።
27592	ለሐምሌ 9 ቀን 1948 ዓ.ም የደን በዓል ቀን እንዲተከሉ የቀረቡት እፅዋት የሚበዙት ከውጭ የመጡ ከሆነ አሁን ባህር ዛፍን በአገር በቀል እፅዋት የመተካቱ ተግባር በዚያ ዘመን በብዛት ወደ አገር ውስጥ የገቡትንም ያካትት ይሆን?
27593	አቶማዊ ቁጥሩም 92 ነው።
27594	ይህን ታሪክ ወይም ትውፊት የማይቀበሉት ሊቃውንት ግን፤ በኦስሮኤና ኋለኛው ክርስቲያን ንጉሥ በ9ኛው አብጋር ዘመን (200 ዓ.ም. ያህል) በማቃወስ እንደ ተፈጠረ ያስባሉ።
27595	በኩፋሌ 9፡21 ደግሞ፣ ከምሥራቁ ነጥብ እስከ መነሻው ድረስ ከዚያም ቀጥታ ወደ ስሜን የሆነ መስመር ከያፌት ልጆች ከጋሜርና ከማጎግ ርስቶች መካከል የሆነው ጠረፍ ነበር።
27596	በላርሳ ንጉሥ ሪም-ሲን 9ኛው እስከ 21ኛው አመት (በ1726-1714 ዓክልበ.) ዳሚቅ-ኢሊሹ ኒፑርን ከላርሳ እንደ ያዘ ይመስላል።
27597	በ92 ዓ.ም. የሮሜ መንግሥት ክፍላገር መቀመጫ ከኮልቸስተር (ካሙሎዱኑም) ወደ ሎንዲኒዩም ተዛወረ፤ ሮማውያንም እስከ ወጡ እስከ 402 ዓ.ም. ድረስ እንዲህ አገለገላቸው።
27598	በመጽሐፈ ኩፋሌ መሠረት (9፡2፣ 6፣ 13) ከምሥራቁ ጫፍ («ራፋ») ጀምሮ በአዞቭ («ሜአት» ወይም «ሜኦት») ባሕር ወዳለው እስከ አፉ ድረስ፣ ይህ ወንዝ («ጤና ወንዝ» ተብሎ) ከኖኅ ልጆች ከሴምና ከያፌት ርስቶች መካከል የሆነው ጠረፍ ይሠራል።
27599	በመጽሐፈ ነገሥታት ቀዳማዊ 9፡26-28 መሠረት፣ የእስራኤል ንጉሥ ሰሎሞን መርከበኞች ከዔጽዮንጋብር ወደብ በኤርትራ ባህር (ቀይ ባህር) በመጓዝ ወደ ኦፊር መጥተው ከዚያ 420 መክሊት ወርቅ ወደ ሰሎሞን አመጡ።
27600	በ9፡26 ደግሞ የ«ክማቱሪ ደሴቶች» በአርፋክስድ ክፍል ውስጥ መሆናቸውን ይወስናል፤ በ9:10 «የከፍቱር ደሴቶች» ተብለው በሴም ዕጣ መሆናቸውን ያረጋግጣል።
27601	የዩራንየም አቶም 92 ፕሩቶኖች እና 92 ኤሌትሮኖች ሲኖሩት፣ ከነዚህ ውስጥ 6ቱ ቫላንስ ኤሌትሮኖች (በመጨረሻ ሼል ላይ የሚገኙ) ናቸው።
27602	የአቶም ቁጥሩም 92 ሆኖ የአቶሚክ ምልክቱ ደግሞ U ነው።
27603	ዳንጉን ኢንገም በአገሩ ለ93 ዓመታት ነግሦ አረፈ፣ ልጁም ዳንጉን ቡሩ ያንጊዜ የጆሰን ዳንጉን (ንጉሥ) ሆኖ ተከተለው።
27604	አቶማዊ ቁጥሩም 93 ነው።
27605	በእስልምና የዕዝራ ስም ደግሞ በቁርዓን ውስጥ (9:30) 'ዑዛዒር' ተብሎ ሲጻፍ ይገኛል።
27606	የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 937,700 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 590,500 ሆኖ ይገመታል።
27607	በአዚሁ ኣያያዝ እንግሊዝኛ ለ94 ቀለሞቹ የሚጠቀምበትን ኣከታተብ የግዕዝ ፊደል ሁሉንም ቀለሞቹን እንዲጠቀምበት ሆኗል።
27608	ጸሐፊው አል-ማሱዲ (940 ዓ.ም. ያህል) እንደ ጻፈው፣ ሐመር ከኩፋ፣ ኢራቅ ተነሥቶ እስከ መካ ድረስ ሰፍፋ ካዕባን ዞረችና ወደ ደብረ ጁዲ ተመለሰች።
27609	በዌልስ በ940 ዓ.ም. አካባቢ ንጉስ ህወል ዳ ሕጎቹን ጻፉ።
27610	በዚህም ስፋቱ ከ9,400,000 ካሬ ኪ.ሜ. (3,630,000 ካሬ ማይል ) በላይ ነው።
27611	ከሴኔጋል ሕዝብ 94% የእስልምና አማኞች፣ 5% ክርስትና (ባብዛኛው ካቶሊክ )፣ 1% የኗሪ አርመኔነት ተከታዮች ናቸው።
27612	ሙይነሞን በአይርላንድ አፈ ታሪክ ከ945 እስከ 940 ዓክልበ.
27613	አቶማዊ ቁጥሩም 95 ነው።
27614	ተመራማሪወች የድመትን ለማዳነት ቢያንስ ቢያንስ 9500 ዓመት እንደሚሞላው ሊያረጋግጡ ችለዋል።
27615	ኻዛርያ ይህን አውራጅ እስከ 951 ዓም የኪየቫን ሩስ መንግሥት እስካሸነፋቸው ድረስ ይገዛ ነበር።
27616	በኤሌክትሪክ ኃይል የሚንቀሳቀስ ሞተር 95 ከመቶ ያህል እጅግ አስተማማኝ መሆኑ ሲነገርለት፣ ፣ በነዳጅ ኃይል የሚሠራው፣ አስተማማኝነቱ ፣ ከ 18 እስከ 23 ከመቶ መሆኑ ነው የተገለጠው።
27617	ይሁን እንጂ ቤተ ሚካኤል ቤተ ደበረሲና ውስጥ የሚገኝ እራሱን ይቻለ መንበሬ ታቦት ያለው ቤተ መቅደስ ነው፣ ቤተ ደበረ ሲናም እንዲሁ እራሱን የቻለና 9.5 ስፋት በ3 ሜትር ከፍታ ያለው ቤተ መቅደስ ነው።
27618	አቶማዊ ቁጥሩም 96 ነው።
27619	በአሜሪካ አገር 96 ሚሊዮን ቤተሠቦች ያህል ሊያዩት ይችላሉ።
27620	አሚን ኅዳር ፲፬ ቀን ፲፱፻፹፱ ዓ/ም በጠላፊዎች ጫና ቆሞሮስ ደሴት አካባቢ በተከሰከሰው የኢትዮጵያ አየር መንገድ በረራ 961 ሲጓዙ ከሞቱት አንዱ ሰው እርሱ ነበር።
27621	ባጠቃላይ 96% የሚሆን በምድራችን የሚኖሩ እንስሶች የተወሳሰቡ አይኖች ሲኖሩዋቸው እነዚህ የተወሳሰቡ አይኖች በ10 ዓይነት ለይቶ የማየት ችሎታ ይከፈላሉ።
27622	በረራ ቁጥር 961 ንብረትነቱ የኢትዮጵያ አየር መንገድ የሆነ ቦይንግ 767-260ER አውሮፕላን ኅዳር ፲፬ ቀን ፲፱፻፹፱ ዓመተ ምሕረት ከአዲስ አበባ ወደ ናይሮቢ ሲሄድ ተጠልፎ ነበር።
27623	አዲስ መዝናኛ በአዲስ አበባ ከተማ መስተዳድር መገናኛ ብዙሐን ኤጀንሲ ስር በኤፍ ኤም 96.3 ሬዲዮ ዘወትር ቅዳሜ ምሽት ከ3፡00 እስከ 6፡00 በተለይ በመረጃና ተግባቦት ቴክኖሎጂ ዙሪያ የተቀነባበሩ ወቅታዊ መረጃዎችን እና ትንታኔዎችን ከሃገር ውስጥና ከውጭ ሙዚቃዎች ጋር አዋህዶ የሚያቀርብ በኢሉዥን የሚዲያና ኮሙኒኬሽን ሥራዎች እየተዘጋጀ የሚቀርብ የመረጃ ሰጭ መዝናኛ ፕሮግራም ነው።
27624	ፍያኩ ፊንስኮጣኽ በአይርላንድ አፈ ታሪክ ከ965 እስከ 945 ዓክልበ.
27625	ከዚያ ቁጥሩ መጀመርያ በአውሮፓዊ መጽሐፍ የተጠቀሰው በ968 ዓም ነበር።
27626	ከዚያ በፊት በነባሮች ቅርጾቻቸው በአውሮፓ ከ968 ዓም ጀምሮ ይታወቁ ነበር።
27627	በ"97 ቦኒ ኤንድ ክላይድ" ላይ ኤምኔም ከጨቅላ ሴት ልጁ ጋር አብረው ሄደው የሚስቱን ሬሳ ስለሚጥልበት በሚያወራው ግጥም እና በ"ጊልቲ ኮንሸንስ" ላይ ደግሞ ሚስቱን እና ፍቅረኛዋን እንዲገድላቸው ሰውዬውን እያበረታታ የሚናገረው ግጥም ይህንን አልበም ከታዋቂነቱ በተጨማሪ በጣም አነጋጋሪ እንዲሆን አድርጎት ነበር።
27628	አቶማዊ ቁጥሩም 97 ነው።
27629	በውጤቱም የዓለም ታዛቢዎች በተገኙበት በአዲስ አበባ ከተማ ከመቶ 97 እጁ መራጭ የተቃዋሚውን ፓርቲ ቅንጅትን መረጠ።
27630	የወረቀት ገንዘብ ለመጀመሪያ ጊዜ ጥቅም ላይ የዋለው በሶንግ ስርወ መንግስት (970 ዓ.ም. - 1276 ዓ.ም.) ዘመን በቻይና አገር ነበር፣ ብሮቹም ያወዚ ይባሉ ነበር፣ አመጣጣቸውም ከላይ እንደተገለጸው የደረሰኝ ጽሁፈትን ተከትሎ ነው።
27631	በሌላ ገለልተኛ ትምና ደግሞ የ97,038 ሰው መኖሪያ ተደርጎ ተገምቷል።
27632	ሌላ እብን-ሲና(972-1029 ዓ.ም.)የተባለ ፋርስ ሀኪም ደግሞ ስለ «ቡንቹም» ጥቅም ጽፏል።
27633	ማስታወሻ፦ ከ975 ዓ.ም. አስቀድሞ የነበሩት የስዊድን ነገሥታት በታሪክ ሊቃውንት ዘንድ ከአፈ ታሪካዊ ሁኔታ በላይ የላቸውም።
27634	አጠቃላይ የትምህርት ተሣትፎ በ፲፱፻፺፱ ዓ.ም. መረጃ መሠረት 97.9% የደረሰ ሲሆን የሴቶች ተሣትፎ ወደ 84% አድጓል።
27635	ይህ ንጣፍ ከ97 እስከ 99 በመቶ የሚሆነውን ባለከፍተኛ ድግግሞሽ አልትራቫዮሌት ጨረር የመምጠጥ አቅም አለው።
27636	ዘዋሪ ሰንሰለት የሰንስለት አይነት ሲሆን ብቃቱ እስከ 98% የሚደርስ ሃይል አስተላላፊ ማሽን ነው።
27637	አቶማዊ ቁጥሩም 98 ነው።
27638	ከዚያም በ98 ዓክልበ ሳካዎች ያዙት።
27639	በአጠቃላይ ዛሬ 98 በመቶ ገደማ የሚሆነው የምድራችን ነዋሪ መጽሐፍ ቅዱስን በቋንቋው ማግኘት ይችላል።
27640	በቱዊስኮን 98ኛው አመት ደግሞ ሕግጋት ለአገሩ እንዳወጣ ይላል።
27641	በ98 ዓ.ም. አራቢያ ፐትራያ የሮሜ መንግሥት ክፍላገር ሆነ።
27642	በ፲፱፻፺፱ ዓ/ም በተደረገው የቤቶችና ሕዝብ ቆጠራ ውጤት መሠረት የብሔረሰቡ ሕዝብ ብዛት 986,977 ነው።
27643	አቶማዊ ቁጥሩም 99 ነው።
27644	በአብዛኛው ውሾች የእብድ ውሻ በሽታ ባለባቸው ሀገራት ከ99% በላይ የእብድ ውሻ በሽታ ክስተቶች መንስኤዎች የውሻ ንክሻዎች ናቸው።
27645	ከሕንዳዊ ላሳናት 9 ምልክቶች ወደ ዘመናዊ «9» የደረሱ ለውጦች።
27646	«ፒፃ» የሚለው ቃል በጣልያን ከ990 ዓም ጀምሮ ይዘገባል።
27647	ከ991 ዓ.ም. በኋላ ቻሽካንድ (-ካንድ ማለት ከተማ በፋርስ ሲሆን) ተሰየመ።
27648	እንደዚሁ አፈ ታሪክ 99 የመላዕክት ነገዶች ስለቀሩ እግዚአብሔር 100ውን ለመሙላት አዳምን ፈጠረ፡፡ ሆኖም አዳም ከጭቃ ስለተሰራ እና ሰይጣን ደግሞ ከአየር እና ብርሃን ስለተሰራ፣ ሰይጣን ለሰው ልጅ ክብር መስጠት እምቢ አለ፣ ስለዚህም በሁለቱ መካከል የማያቋርጥ ጠብ አለ።
27649	አብዛኛው የወረዳው ህዝብ 99.13% የ ኦርቶዶክስ ክርስትና ሃይማኖት ተከታይ ነው።
27650	በ992 ዓ.ም. ገደማ በወጡ መሐለቆች ደግሞ ስሙ «ብራስላቫ» ወይም «ፕሬስላቫ» ተጽፎ ይገኛል።
27651	የባቢሎን ንጉሥ ማር-ቢቲ-አፕላ-ኡሹር (992-987) ከኤላም ትውልድ እንደ ነበር ይታመናል።
27652	ሮጤኽታይድ ማክ ማይን በአይርላንድ አፈ ታሪክ ከ995 እስከ 970 ዓክልበ.
27653	በመላው ሥርዐተ-ፀሓይ ውስጥ ከሚገኘው ክብደት 99.86% የፀሓይ ነው።
27654	በሪፖርቱ ውስጥ በወረዳው 99.86% የሚሆነው ነዋሪ አማራ ነው።
27655	እንዲሁም አማርኛ 99.9% በመጀመሪያ ቋንቋነት ይነገራል።
27656	እስካሁን በተደረሰበት የቴክኖሎጂ ችሎታ፣ 99.9999% ኦና ለመፍጠር ተችሏል።
27657	ግድም) «ኡር-ኒኑርታ ንጉሥ የሆነበት ዓመት» :a ፦ « የኒፑር ዜጎች ለዘላለም ነጻ ያወጣቸውበት፣ በአንገታቸውም የሸከመውን ግብር የፈታላቸውበት ዓመት»
27658	በአንዱ ዓመቱ (a) ኡር-ኒኑርታ ኒፑርን ከኢሲን ተወዳዳሪ ከላርሳ ግዛት እንዳስመለሰ ይመስላል።
27659	አዕላፍ አዕላፍ ዝርዝርን ለመግለጽ ሲያገለግል ይታያል: * ማለቱ የአዕላፍ ዝርዝሩ ድምር ልክ አለው፣ ይሄውም a ነው።
27660	አጠቃላዩ ፎርሙላን ለማግኘት እንግዲህ በa ማብዛት ሊኖርብን ነው ማለት ነው።
27661	በግዕዝ አቡጊዳ ደግሞ «አ» (« አልፍ ») የሚለው ፊደል ከቅድመ-ሴማዊው «አሌፍ» ስለ መጣ፣ የላቲን 'A' ዘመድ ሊባል ይችላል።
27662	በሒሳብ ጥናት የማናቸውም ኩነት A ዕድል መጠን በ 0 ና 1 መካከል ሲሆን፣ የዚያ ኩነት ዕድል እንዲህ ሲባል በሂሳብ ይወከላል P(A), p(A) or Pr(A) Olofsson, Peter.
27663	ይህን ፎርሙላ ለማግኘት በሚከተለው መንገድ እንንቀሳቀሳለን: : ከላይ a'ን ለጊዜው ገለል አድርገን በ 1 ስለተካናት የላይኛው ፎርሙላ አጠቃላይ መሆኑ ቀርቶ የመጀመሪያው ቁጥራቸው 1 ለሆኑ ድርድሮች ብቻ ይሰራል ማለት ነው።
27664	A / a በላቲን አልፋቤት መጀመርያው ፊደል ነው።
27665	ለምሳሌ መጀመሪያ aን መምረጥና በሁለተኛ ቦታ aን መምረጥ የግዴታ ሁለት አይነት ምርጫዎች ተደርገው ይወሰዳሉ ማለት ነው።
27666	እነሱም አዴናዪን ( A, adenine) ፤ ዩራሲል ( U, uracil ) ( ዲ ኤን ኤ ግን በዩራሲል ፋንታ ታያሚን ( T, thymine ) ነው ያለው) ጓኒን ( G, guanine ) እና ሳይቶሲን ( C, Cytosine )።
27667	የA. afra ቅጠል እና ነጭ ሽንኩርት ለወባ መጠቀሙ በፍቼ ወረዳ ተዘገበ።
27668	የሴት ቀስት የሰሪቲ ዝርያ (A. Africanus) ነው።
27669	ማለት የቀኝ እጅ ሌባ እጣት ወደ ቬክተር a አቅጣጫ ሲቀሰር፣ የመሃል ጣት ወደ b እንዲያመለክት ይደረጋል።
27670	በመጨረሻው ጥንድ ውስጥ ያለው የመጀመሪያ አባል a ከአስረካቢው ግዛት የተወሰደ ሲሆን፣ b ደግሞ ከተጣማሪ ግዛቱ የተወሰደ ነው።
27671	የAእና የB ሚዛናዊ ውጭ ስብስብ እንዲህ ይተረጎማል።
27672	በጫፍ A እና B መካከል ያለውን ተቃውሞ ማስላት።
27673	ከሆነ A እና B የየቅል ስብስብ ይሰኛሉ።
27674	ስብስብ A እና ስብስብ B እኩል ናቸው የሚባሉት ሁለቱም ስብስቦች አንድ አይነትና አንድ አይነት ብቻ ስብስብ ሲኖራቸው ነው።
27675	ጥገኝነት የሚፋለሰው A እውነት ሆኖ B ውሸት ሲሆን ብቻና ብቻ ነው።
27676	እያንዳንዱ የሠንጠረዡ ዐምድ (ኮለምን) የአምክንዮ ፈሊጡ ግቤቶች(ኢምፑት ቫሪያብል ለምሳሌ፦ A ወይም B) ሊይዙት የሚችሉትን ማናቸውንም ዋጋ በማስፈሪያነት ሲያገለግል፣ የመጨረሻው ዐምድ ደግሞ የተፈለገው የአምክንዮ መተግበሪያ (ለምሳሌ እና፣ ወይም) በያንዳንዱ የግቤት ዋጋዎች ጥምረት አርፎ የሚያስገኘውን ውጤት መመዝገቢያነት ያገለግላል።
27677	የአንድ ሙከራ ውጤት a ብዛት ሊኖራቸው የሚችል ቢሆን እና የሌላ ሙከራ ውጤት b ብዛት ሊኖራቸው ይሚችል ቢሆን፣ ሁለቱም ሙከራዎች አንድ ላይ ሊከወኑ የማይችሉ ቢሆኑ፣ የሁለቱ ሙክራዎች አጠቃላይ ውጤት a + b ሊሆን ይችላል ማለት ነው።
27678	የደበኔ ሳጥን መርህ እሚለው a ነገሮች b ሳጥኖች ውስጥ ቢቀመጡ, የነገሮቹ ብዛት ከሳጥኖቹ ብዛት ቢበልጥ a > b፣ አንዱ ሳጥን ሁለት ነገሮችን የግዴታ ይዟል።
27679	የደበኔ ሳጥን መርህ እሚለው a ነገሮች b ሳጥኖች ውስጥ ቢቀመጡ፣ የነገሮቹ ብዛት ከሳጥኖቹ ብዛት ቢበልጥ a > b፣ አንዱ ሳጥን ሁለት ነገሮችን የግዴታ ይዟል።
27680	አንድን ነገር ለመምረጥ a መንገዶች ቢኖሩ እና ሌላ ክዚህ ነገር ጋር የማይገናኝ ነገር ለመምረጥ b መንገዶች ቢኖሩ፣ ሁሌቱን አንድ ላይ መምረጥ ባይቻል፣ ከሁልቱ አንዱን ለመምረጥ a + b መንገዶች አሉ ማለት ነው።
27681	አንድን ነገር ለማድረግ a መንገዶች ቢኖሩ እና ሌላ ነገር ለማድረግ b መንገዶች ቢኖሩ፣ ሁልቱን በአንድ ጊዜ ማድረግ ባይቻል፣ ከሁሉ አንድ ነገር ለማድረግ a + b መንገዶች አሉ ማለት ነው።
27682	ተፈላጊው ዘራዊ ገፅታ AB ከ (a) ዳግም ውህደት በኋላ ብፍጥነት ይሰራጫል, ሆኖም ግን ከ(b) ውስጥ ራሱን ችሎ መከስተ አለበት.
27683	ይሄውም የሚሆነው በAB ላይ ያለን ጭነት በማውረድና ዑደቱን በመክፍተ በሁለቱ ጫፎች መካከል ያለውን ቮልቴጅ AB በመለካት ነው።
27684	መደመርን መተግብሪያ ውህድ ስብስብ ሲሆን፣ የA እና B ውህድ እንዲህ ይጻፋል A ∪ B ።
27685	የ ስብስብ A እና B ካርቴዥያዊ ብዜት እንዲህ ይወከላል A B፤ ትርጓሜውም የቅደም ተከተል ጥንዶች(a, b) ስብስብ ሆኖ ሲያበቃ፣ a እዚህ ላይ የስብስብ A አባል ሲሆን b ደግሞ የስብስብ B አባል ነው ማለት ነው።
27686	ነገር a የስብስብ B አባል ከሆነ ይህ ኩነት እንዲህ ይወከላል a ∈ B። በሌላ በኩል c የስብስብ B አባል ካልሆነ እንዲህ ይወከላል c ∉ B።
27687	የዓባይ(Abay) ሸለቆ የትውልድ ሐረግ ይህ ነው።
27688	እስከዚያ ጊዜ ድረስ ማንም የውጭ ዜጋ አባይ (Abay) ከጣና እንደሚነሳ አያውቅም ነበር።
27689	አባይ (Abay) ከጣና ወጥቶ አርባ ኪሎ ሜትር ከተጓዘ በኋላ የአባይ ፏፏቴጋ ሲደርስ 37 ሜትር ቁልቁል Blue-Nile-River-Ethiopiatisisatቋጥኝ ላይ ይፈጠፈጥና ሽቅብ አየሩ ላይ ተበትኖ ዳግም ቁልቁል ይወርድና ጥልቀቱ 1200 ሜትር፣ ስፋቱ 24ኪ.
27690	ለማጠቃለል ያክል፣ A ያመላክታል B እሚል አረፍተ ነገር ከተሰጠን የዚህ አረፍተ ነገር ዙር ግልባጭ አይደለም B ምንጊዜም አይደለም Aን ያመላክታል ።
27691	የግዕዝ "ሀሁሂ" ቀለሞች እንደ እንግሊዝኛው "ABC" ስለሆኑ ትክክለኛና የተወስኑ መልኮች ስለኣሏቸው ፊደል የቈጠረ ሁሉ ያውቃቸዋል።
27692	በሱመራውያን ነገሥታት ዝርዝር የአካድ መስራች ታላቁ ሳርጎን ስለሆነ እንዲሁም በባቢሎን ዜና መዋእል ስነድ (ABC 19:51) ሳርጎን የባቤል መስራች ስለ ሆነ፣ አንድ ሃልዮ ሳርጎንንና ናምሩድን አንድ ያደርጋቸዋል።
27693	የቀድሞ ነገሥታት ዜና መዋእል (ABC20) የሚባለው ጽላት እንዲህ ይላል፦ «ኢሉሹማ የአሦር ንጉሥ በሱ-አቡ ዘመን ነበር።»
27694	«የቀድሞ ነገሥታት ዜና መዋዕል» (ABC 20) ደግሞ «የወንጀል አመል ነበረው፤ የባቢሎንም መቅደስ ንብረት እንደ ምርኮ ወሰደ» የሚል ክስ አቀረበበት።
27695	መስመር AB ለመስመር CD ቀጤ ነክ ነክ ነው።
27696	ግ.) :a - «ፍትሕ የመሠረተበት ዓመት» :b - « ኒፑርን ወደሚገባው ሥፍራ የመለሰበት ዓመት» :c - «ኒፑርን ወደሚገባው ሥፍራ ከመለሰበት ዓመት በኋላ የሆነው ዓመት» :d - « ኪሡራን የያዘበት ዓመት» (1776 ዓክልበ.
27697	በአጠቃላይ መልኩ ባሎችን በአንድ ተርታ በቅደም ተከተል ብናሰልፍና፣ ትክክለኛ ሚስቶቹን በኒህ ትይዩ ብናሰልፍ ፣ የዚህን ቅደም ተከተል በABCD ብንወክል፤ ይህ ቅደም ተከተል በ4!
27698	ይሀንንም ያደረጉት የዓማርኛውን የጽሕፈት መሣሪያ (ታይፕራይተር) ለሚያውቁት ቀላል እንዲሆን በ“a”፣ “b”፣ “c”፣ “d” ምትክ “ሀ”፣ “ጠ”፣ “ሸ”፣ “ዘ” እና እንግሊዝኛ ለሚያውቁ በ“A”፣ “B”፣ “C”፣ “D” ምትክ “አ”፣ “በ”፣ “ቸ”፣ “ደ” ቀለሞችን በመመደብ ዓይነት ሠላሳ ሰባቱን የግዕዝ ቤት ኆኄያት ለ፴፯ የኮምፕዩተር መርገጫዎች ስሞችም በማድረግ ነበር።
27699	እነርሱም አሁን፦ abcdefghijklmnopqrstuvwxyz ናቸው።
27700	Abebe, p. 90 ከዚህ ድል በኋላ ቴወድሮስ የመላው ሰሜን ምዕራብ ኢትዮጵያ መሪ ቢሆንም ቅሉ አጠቃላይ መሪ ለመሆን የተቀሩትን የሰሜን ባላባቶች ማሸነፍ ነበረበት።
27701	Abebe, p. 94 የሆኖ ሆኖ ንጉሡ የገዥውን መደብ ሙሉ በሙሉ አልቀየሩም፣ አንድ አንድ ገዥወች በነበሩበት እንዲቀጥሉ አድርገዋል።
27702	Abebe, p. 95 ከዚህ ስምምነት በኋላ የሶስት ልደት ትምህርት ኑፋቄ ተባለና የተዋህዶ ትምህርት የአገሪቱ ብቸኛ ትምህርት ሆነ ።
27703	Abebe, p. 96 ከዚህም በላይ ደብተራነትን ከነአካቴው ለማጥፋት እንዳሰቡ ገለጹ።
27704	Abebe, p. 97 ከዚህ ጎን ዋድ ንምር ለተሰኘው ሱዳናዊ የማክ ንምርልጅ ንጉሰ ነገስቱ እርዳታ ያደርጉ ነበር።
27705	አቤል ማቲያስ ሄርናንዴዝ ፕላቴሮ (Abel Mathías Hernández Platero) (ነሐሴ ፪ ቀን ፲፱፻፹፪ ዓ.ም. ተወለደ) ኡራጓያዊ እግር ኳስ ተጫዋች ነው።
27706	ባሚያ (Abelmoschus esculentis) ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው።
27707	Aberra Molla) ገጽ 552 ላይ ጠቅሰዋል።
27708	ግድም) ኤኒንሱንዚ የዑር ጣኦት መቅደስ ሴት ካህን የመረጠበት ዓመት :a ፦ ሊፒት-እሽታር ፍትሕ በሱመርና አካድ ያደረገበት ዓመት :b ፦ በጣኦታቱ (ኤንሊልና ናና) ትዕዛዝ ኡር የታደሰበት ዓመት :h ፦ ማረሻ የተሠራበት ዓመት :i ፦ (1826 አክልበ.
27709	Abir p 139 በ1854፣ አዲሱ ንጉሰ ነገስት ዳግማዊ አጼ ቴወድሮስ ደብረታቦር ላይ መቀመጫቸውን ሲያደርጉ ራስ አሊ እንደገና ደብረ ታቦርን ለመቆጣጠር ዘመቻ አድርጎ ተሸነፈ።
27710	በa እና b መካከል ያለው የእምቅ መጠን በs ምርጫ አይወሰንም ሆኖም የኤሌክትሪክ እምቅ ያለ መፈተኛ-ቻርጅ፣ በቀጥታ፣ ከመስኩ ጥንካሬ ሊሰላ ይችላል።
27711	በኣሁኑ ጊዜ እያንዳንዱን ቀለም በኣንድና ሁለት መርገጫዎች መክተብ የሚያስችል ኣብሻ (ABSHA) የሚባል ዘዴ ስለፈጠሩ ዓማርኛውን በእንግሊዝኛ ፎነቲክ እስፔሊንግ እንጽፋለን በማለትና ያም ስለኣልተሳካ እስከ ኣራት መርገጫዎች መጠቀም እንደማያስፈልግ ተደርሶበታል።
27712	ኣብሻ (ABSHA) በመባል በታወቀው በእዚህ ኣዲስ የመክተቢያ ዘዴ ወይም ሥርዓት ሕዝቡ በነፃ በአማርኛ መጻፍና የዓለም ድረገጾችንና የመሳሰሉትን (ኢንተርኔት) በአማርኛ መፈለግ እንዲችል http://freetyping.
27713	በተለይ በ AC አመንቺ ጅረት ስለ ሠራው ማሻሻል ዝነኛ ነው።
27714	ሌላ ዝርያ፣ የግራር ዛፍ አይነት Acacia brevispica ደግሞ «ቀንጠፋ» ተብሏል።
27715	ኦሜድላ (Acacia melanoxylon) ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው።
27716	የአካዳሚ ሽልማት ዋንጫ የአካዳሚ ሽልማት ( እንግሊዝኛ ፡ Academy Award፤ ሲነበብ፡ አካደሚ አዋርድስ) ወይም ኦስካር (እንግሊዝኛ፡ Oscar እየተባለ የሚጠራው በአሜሪካ የስዕል ጥበብ እና ሳይንስ ማዕከል የሚዘጋጅ አመታዊ የፊልም (ዘርፍ)ኢንዱስትሪ ተሳታፊዎች ሽልማት ነው።
27717	ይሄ ማለት ክሮስ ብዜት የምንለው የ AC ና BD መጠነ ቬክተር ውጤት ነው።
27718	ይህ ሰው የመጀመሪያውን የጂኦግራፊ ማህበር Accademia Cosmografica degli Argonauti, በ1680 የመሰረት ነበር።
27719	ፍጥንጥነት (አክሴሌሬሽን acceleration) ማለት የአንድ ፍጥነት አማካኝ በጊዜ ሲካፈል የሚያሳየው ውጤት ነው።
27720	በዚሁ ዓመት ኮሌጁ አዋሳ ላይ ፴፫ ተማሪዎችን እና አዲስ አበባ ፴፯ ተማሪዎችን መዝግቦ በ ሒሳብ ጥናት (Accounting)፤ ግብይት ጥናት (Marketing) እና የህግ ጥናት (Law) ማሰልጠን ጀመረ።
27721	አቦ ሸማኔ በአቦ ሸማኔዎች ወገን (Acinonyx) ውስጥ አሁኑ አንድያ ዝርያ ነው፤ በወገኑም ሌሎች ጥንት የጠፉት አባላት ከሥነ አጥንት ታውቀዋል።
27722	የምድር በርበሬ የምድር በርበሬ (Acmella oleracea) ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው።
27723	ኤድስ ወይም Acquired Immune Deficiency Syndrome (AIDS) በመባል የታወቀው በሽታ የሚመጣው ህዩመን ኢምዩኖደፊሸንሲ ቫይረስ Human Immunodeficiency Virus (ኤችአይቪ HIV) በሚባል ጀርም ነው።
27724	እነዚህ ነፍሳት የአክሪዲዴ (Acrididae) ቤተሠብ አባላቶች ናቸው።
27725	አክቲኒየም አክቲኒየም (Actinium) የንጥረ ነገሮች ሠንጠረዥ ውስጥ ኬሚካዊ ውክሉ Ac ነው።
27726	ለምሳሌ የ"ትይይዩ ሳህን" አቃቢን ብንወስድ፣ ሳህኖቹ ስፋታቸው A ቢሆን፣ በመካከላቸው ያለው ክፍተት ርዝመት d ቢሆን፣ ከኒህ ሳህኖች የተሰራ አቃቢ ዋጋው እንዲህ ይሰላል : እዚህ ላይ :C አቃቢነት ሲሆን :A የሁለቱ ሳህኖች ንብብር ስፋት :ε r በሁለቱ ሳህኖች መካከል ያለው ቁስ አንጻራዊ ቋሚ አስተላላቲፍነት ( ወይንም ዳይኤሌክትሪክ ቁጥር) ነው።
27727	እዚህ ላይ ፣ መሰረት የሰራችው ስራ adhominem/እሱኮ ይባላል ምክንያቱም አበበ ያነሳውን ጥሩ ነጥብ ከመወያየት ይልቅ ከነጥቡ ጋር ጭራሽ ግንኙነት የሌለ ነገር አንስታ ውይይቱን ዘጋች ።
27728	እዚህ ላይ፣ መሰረት የሰራችው ስራ adhominem/እሱኮ ይባላል ምክንያቱም አበበ ያነሳውን ጥሩ ነጥብ ከመወያየት ይልቅ ከነጥቡ ጋር ጭራሽ ግንኙነት የሌለ ነገር አንስታ ውይይቱን ዘጋች።
27729	ADN animation.gif ዲ ኤን ኤ ( Deoxyribonucleic Acid) በጣም ትልቅ ሞልዩኪል ሆኖ ህይወት ያላቸውን ማናቸውንም ፍጡራን፣ አትክልት ፣ እንስሳት ባክቴሪያ ወዘተ የዘር-ቀመር (ጄኔቲክ ኮድ) ያዘለ ነው።
27730	አዶልፍ ሂትለር ( ጀርመንኛ : Adolf Hitler አዶልፍ ሂትለ) እ.አ.አ. ከ1933 ጀምሮ የጀርመን ቻንስለር እንዲሁም ከ1934 ጀምሮ ደግሞ የጀርመን መሪም (Führer) ጭምር የነበረ ሰው ነው።
27731	ኤ ሰ ልዋልኽ (Æðelwealh) የደቡብ ሳክሶናውያን መንግሥት (ሱ ስ ሴየክስ ወይም ሳሰክስ በአሁኑ እንግላንድ ) መጀመርያው ክርስቲያን ንጉሥ ነበረ።
27732	ቁቤ በ“a”፣ “e”፣ “i”፣ “o” እና “u” በተጠቀመው ዓይነት በ“ኣ”፣ “ኤ”፣ “ኢ”፣ “ኦ” እና “ኡ” የግዕዝ ቀለሞች መጠቀም ይችል ነበር።
27733	የቁቤ ዋየሎች “ኤ”፣ “ኢ”፣ “ኣይ”፣ “ኦ” እና “ዩ” (“a”፣ “e”፣ “i”፣ “o” አና “u”) ስለሆኑ በቁቤ “ክታበ”ን ከ“ኪታባ” የመለየት ችግሮች ኣሉት።
27734	ከለውጡ በፊት የላቲን ፊደል ዋና ዋና አናባቢዎች (a, e, i, o, u) እንደ ላቲን ፣ እንደ ጣልኛ፣ እንደ ሌሎቹም ልሳናት «ኣ፣ ኤ፣ ኢ፣ ኦ፣ ኡ» ይሰሙ ነበር።
27735	ታላቁ አልፍሬድ ( ጥንታዊ እንግሊዝኛ ፦ Ælfrēd፤ 840-892 ዓ.ም. ገደማ የኖሩ) ከ863 ዓ.ም. እስከ 892 ዓ.ም. ድረስ የዌሴክስ ንጉሥ ነበሩ።
27736	ግዕዝ በዶክተር ኣበራ ሞላ ኮምፕዩተራይዝድ ሆኖ ለዓማርኛ ተመድበው ከተረፉት ሦስት መርገጫዎች ኣንዱ ለኣፋን ኦሮሞ (Afan Oromo) ሲሆን ሌላው ለትግርኛ ተሰጥቶ የቀረው ለኣገው/ቢለን ሥራ ላይ ውለዋል።
27737	ኮረሪማ ኮረሪማ (Aframomum corrorima) ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው።
27738	አፍሪካንስ (Afrikaans) በደቡብ አፍሪካ የሚነገር ምዕራብ ጀርመናዊ ቋንቋ ነው። የቋንቋው መንስኤ ከሆላንድኛ ነው።
27739	የዝግባ አይነት ዝግባ (Afrocarpus) ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ የዛፍ ወገን ነው።
27740	የኢሊፕ-አኩሱም ንጉሥ ሃሊዩም ዓመት ስም (a) እና የኪሱራ ንጉሥ ማናባልቴኤል ዓመት ስም (g) ሁለቱም «ኡር-ኒኑርታ የተገደለበት ዓመት» ይባላሉ፤ ይህም 1806 ዓክልበ.
27741	ቃጫ (Agave sisalana) ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው።
27742	ጉንያቶ ጉንያቶ (Ageratum conzoides) ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው።
27743	አጊሲውምባ ( ሮማይስጥ ፦ Agisymba) በሮማዊው ታሪክ ጸሐፊ ቶለሚ ዘንድ በ1ኛው ክፍለ ዘመን ዓ.ም. በዛሬው ደቡብ ቻድ አካባቢ የተገኘ ጥንታዊ አገር ነበር።
27744	ዋሊስ በድጅ, A History of Ethiopia: Nubia and Abyssinia, 1928 (Oosterhout, the Netherlands: Anthropological Publications, 1970), p. 285. ለግብጹ ማምሉክ ሱልጣን ባይባርስም ከእስክንድርያ ፓትሪያርክ ሾሞ እንዲልክለት በ1273 በተደጋጋሚ እንደጻፈ ታሪክ መዝግቦ አልፏል።
27745	ባህሩ ዘውዴ ደግሞ (A History of Modern Ethiopia 1855-1991) በተባለው መጽሐፉ ላይ የፀሐፊ ትዕዛዝ ወልደ ጊዮርጊስ ከሥልጣን መወገድ ዋና ምክኛት የነበሩት የግል ምስጢራዊ የስለላ ድር የዳበሩት እና በዚህም የሚያገኙትን መረጃዎች ለንጉሠ ነገሥቱ በማካፈል ይወደዱ የነበሩት የአክሊሉ ታላቅ ወንድም መኮንን ሀብተወልድ ናቸው ይለናል።
27746	ለምሳሌ a i,∗ ሲነበብ የA i ኛው ረድፍ ማለቱ ነው።
27747	AIDS-related complex (ARC) ወይም ኣርክ የሚባሉ ምልክቶችም ሊመጡ ይችላሉ።
27748	ታላቅ ፓንዳ የሚኖርባቸው ሥፍራዎች በቻይና ታላቅ ፓንዳ ታላቅ ፓንዳ Ailuropoda melanoleuca በተፈጥሮ በቻይና አገር ብቻ የሚገኝ የዱር አራዊት ሲሆን ከድብ አስተኔ አንዱ ዝርያ ነው።
27749	ኣቆራርጪኝ Ajuga integrifola ወይም አቆራራጭ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው።
27750	የአሦር ነገሥታት ዝርዝር (AKL) ደግሞ በናራም-ሲን ዘመን የተርቃ ንጉሥ 1 ሻምሺ-አዳድ ወደ «ካርዱኒያሽ» ( ባቢሎን ) (በስደት?) ሄዶ፤ በኋላም በ1723 ዓክልበ.
27751	ኦላንድ ደሴቶች ( ስዊድኛ ፦ Åland /ኦላንድ/፣ ፊንላንድኛ ፦ Ahvenanmaa /አሕቨነንማ/) ከስዊድንና ፊንላንድ መካከል የሚገኝ የፊንላንድ ደሴቶች ግዛት ሲሆን ኗሪዎቹ የስዊድኛ ተናጋሪዎች ናቸው።
27752	ግድም አልቤር ካሚው ( ፈረንሳይኛ ፦ Albert Camus 1906-1952 ዓም) የፈረንሳይ ፈላስፋ ነበር።
27753	አልቢ ( ስዊድኛ ፦ Alby) በስቶኮልም በስዊድን አግር የተገኘ ሠፈር ነው።
27754	ታላቅ የፈረንጅ አጋዘን የሚገኝባቸው አገራት ታላቅ የፈረንጅ አጋዘን ታላቅ ፈረንጅ አጋዘን (Alces alces) በጣም ትልቅ የፈረንጅ አጋዘን ከሁሉም ትልቅ የሆነው ዝርያ ነው።
27755	ክርክራ (A. leiocarpus) በዚሁ ወገን ነው።
27756	ደራሲው በሙሉ ስሙ Alemayehu Mammo ፌስቡክ ላይ የጉዞ ሪፖርቶችና ወቅታዊ መጣጥፎችን የሚያስነብብ ሲሆን www.alemayehu.org በሚለው ድረ ገጹ ላይ ደግሞ የተወሰኑትን መጻሕፍቱን አንባብያን ከፍተው ወይም ጭነው ያነቧቸው ዘንድ በነፃ ለቅቋቸዋል።
27757	የሚታየው ምስል በወሲባዊ ፍጡር ውስጥ የሚገኙ የዘር ምዝግቦችን (allele) የተደጋጋሚነት ዝግምተ ለውጥ የሚያመዛዝን ነው።
27758	የሽንኩርት አስተኔ (Allium) ሌሎች አባላት ነጭ ሽንኩርት (A. sativum)፣ የባሮ ሽንኩርት (A. ampeloprasum)፣ ቀጭን ሽንኩርት (A. schoenoprasum) ወዘተ.
27759	ኤ.አይ.ኬ. ፎትቦል ( ስዊድንኛ ፦ Allmänna Idrottsklubben) በሶልና፣ ስዊድን የሚገኝ የእግር ኳስ ክለብ ነው።
27760	«አል ናይት ሎንግ (አል ናይት)» (All Night Long (All Night)) ከ1983 እ.ኤ.አ. (1975 ዓም) የሆነ የላዮነል ሪቺ ነጠላ ዘፈን ነው።
27761	ጣሊያን እና Allowal ውስጥ ልጃገረድ ለመመከት በ 1930 በኦጋዴን ውስጥ ሊሆኑላቸው, እና በአምባይቱ ቅርጽ እና የጣሊያን አቢሲኒያ ወዳጅነት ስምምነት ግልጽ መጣስ.
27762	ሄርኩሌስ አለማኑስ ( በጀርመንኛ Alman አልማን) በጀርመን አፈ ታሪክ ዘንድ በጥንት የጀርመን ፲፩ኛው ንጉሥ ነበረ።
27763	አልማዛን (Almazán) በእስፓንያ በካስቲል ኢ ሌዮን ክፍላገር ሶሪያ አውራጃ የተገኘ ከተማ ነው።
27764	ጽሑፍን በፊደላዊ (Alphabetic) ፊደል ከመጻፍ ይልቅ በግዕዙ ድምጻዊ (Syllabic) ፊደል መጻፍ የወረቀትንና የኮምፕዩተር ጽሑፎች ማስቀመጫ ስፍራዎችን ስለሚቆጥብ ጽሑፎችን በላቲን ፊደል ለሚጽፉ ኢትዮጵያውያንም ትምህርት ነው።
27765	ሆኖም ግን አሁንም ድረስ ‘alpha ray’ እና ‘beta ray’ እየተባለ በእንግሊዝኛውም ቋንቋ ቢሆን ‘ray’ የሚለው ቃል ጥቅም ላይ ይውላል።
27766	የተለያዩ ኬሚካሎችን ለምሳሌ አሉሚኒየም ሰለፌት /Aluminum Sulfate/ የተባሉ ለሰው ልጅ አደገኛና ጎጂ የሆኑ ንጥረ ነገሮች ለማጣራት ይረዳል።
27767	አልቫሮ ዳንኤል ፔሬራ ባራጋን (Álvaro Daniel Pereira Barragán, ኅዳር ፲፱ ቀን ፲፱፻፸፰ ዓ.ም. ተወለደ) ኡራጓያዊ እግር ኳስ ተጫዋች ነው።
27768	አልቫሮ ፈርናንዴዝ (Álvaro Fernández, ጥቅምት ፩ ቀን ፲፱፻፸፰ ዓ.ም. ተወለደ) ኡራጓያዊ እግር ኳስ ተጫዋች ነው። ለሲያትል ሳውንደርስ ክለብ የሚጫወት ሲሆን የኡራጓይ ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድን አባል ነው።
27769	ቁመት መከርከም, ወይም በ ምህጻረ ቃል AM መልዕክትን በራዲዮ ሞገድ ለመላክ የሚያገለግል በጣም ቀላሉ ዘዴ ነው።
27770	በአሉማ ወገን (Amaranthus) ውስጥ ነው።
27771	ሊሻሊሾ ( ሮማይስጥ ፦ Amaranthus caudatus) ወይም ደግሞ የፈረንጅ ጤፍ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ክረምታዊ አባቢ እጽ ዝርያ ነው።
27772	አሜሪካዊ ሳሞዓ American Samoa በፓሲፊክ ውቅያኖስ የሚገኝ የአሜሪካ ደሴቶች ግዛት ነው።
27773	አሜሪኪየም (Americium) የንጥረ ነገሮች ሠንጠረዥ ውስጥ ኬሚካዊ ውክሉ Am ነው።
27774	ዓማርኛ የእራሱ ፊደል (Amharic Alphabet) የኣለው ቋንቋ ነው።
27775	ባጋና (Amorphophallus abyssinicus) ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው።
27776	ከዚህ አንጻር አሪስጣጣሊስም ተመሳሳይ የሥነ አምክዮ ክፍሎችን አቅርቦአል እነሱም መፍታት(Analysis) እና ቋጠሮ(Synthesis) ይባላሉ።
27777	አውሬ ድክዬ የሚገኙባቸው አገሮች አውሬ ዳክዬ (Anas platyrhynchos) የዳክዬ ዝርያ ነው።
27778	አንዳሉሲያ ( እስፓንኛ ፦ Andalucía /አንዳሉ ሲ ያ/) የእስፓንያ ክፍላገር ነው።
27779	"አንድምታ" (Andemta) በቅርቡ የተጀመረች የጥበብ መጽሔት ስም።
27780	አንድሪው ጃክሰን አንድሪው ጃክሰን ( እንግሊዝኛ : Andrew Jackson) የአሜሪካ ሰባተኛ ፕሬዝዳንት ነበሩ።
27781	አንድሪው ጆንሰን አንድሪው ጆንሰን ( እንግሊዝኛ : Andrew Johnson) የአሜሪካ አስራ ሰባተኛ ፕሬዝዳንት ነበሩ።
27782	ይህ ዘዴ አንድሮዳዮሲ (androdioecy)ይባላል።
27783	አንዤ ( ፈረንሳይኛ ፦ Angers) የፈረንሳይ ከተማ ነው።
27784	አንጉን (Anggun) ( 1966 ዓም ተወለደች) የኢንዶኔዥያ ዘፋኝ ነች።
27785	በ፲፱፻፴፬ - ፴፭ ዓ/ም የ”አንግሎ-ኢትዮጵያ ስምምነት” (እንግሊዝኛ Anglo-Ethiopian agreements of 1941-42) ድርድር ወሳኝና ቁልፍ የሆነ ሚና ተጫውተዋል።
27786	«ኤ ናይት ቱ ሪመምበር» (A Night To Remember) ከ1982 እ.ኤ.አ. (1974 ዓም) የሆነ የሻላማር ነጠላ ዘፈን ነው።
27787	ታኪቱስ እንደሚለው (Annals 1, 51)፣ ሰፊ አውራጃ (፶ የሮሜ ማይል ዙሪያ) በእሳትና በሠይፍ ተዘረፈ፣ «ማንም ጾታ ወይም ዕድሜ ምኅረት አላገኘም» ይለናል።
27788	ዲኖስየስ ኣኖ ዶሚኒ (Anno Domini ወይም ኤ.ዲ.) የሚባለውን ካለንደር በጃንዋሪ 1፣ 1 ኤ.ዲ. እንዲጀምር በ525 ቢወስንም በኋላም ፀሓፊዎች ጁልያን (ዩልዮስ) ካለንደር የኣሉት የግብጾችንና የኢትዮጵያን ዘመን መቊጠርያዎች ስለማይመለከት እራሱን የቻለ ካለንደር ሆኖ ቆይቷል።
27789	በብዙ አገራት ይህ በሮማይስጥ ስሙ አኖ ዶሚኒ (Anno Domini ማለት የጌታ ዓመት) ወይም AD ተብሏል።
27790	የአምበሾክ ፍሬ አምበሾክ ( ሮማይስጥ ፦ Annona muricata) ከሜክሲኮ እስከ ስሜናዊ ደቡብ አሜሪካ ድረስ የሚገኝ ሁሌ ለምለም ቅጠለ ስፋፊ አባባማ ዛፍ አይነት ነው።
27791	ግሽጣ ፍሬ ግሽጣ (Annona squamosa) የኢትዮጵያ ተክል ነው።
27792	በዚሁ ዙሪያ «ANNUIT CŒPTIS» የሚለው መፈክር አለ፤ ይህም በሮማይስጥ 'የተጀመረው ተስማምቶታል' ለማለት ነው።
27793	ግሪኮች እስኩቴስን «ማጎጊያ» ይሉት እንደ ነበር ጻፈ (Ant., bk.
27794	አንቶኒ ሞክለር (እንግሊዝኛ፤ Anthony Mockler) ስለቀስተኛ ሞት ሲያወሳን በስህተት በገረሱ ዱኪ ተሰቅሎ ሞተ ይለናል።
27795	ፀረ- ኤችአይቪ መድኃኒቶች ወይም Antiretroviral Therapy (ART) drugs የኤችአይቪ ቫይረስ በሰውንት ውስጥ እንዳይባዛ የሚከላከል መድኃኒት ነው።
27796	አንቶኒዮ ቪቫልዲ ( ጣልኛ : Antonio Vivaldi) 1670-1733) የጣልያን አቀነባባሪ ነበሩ።
27797	አ ፖብራ ዴ ትሪቬስ (ጋሌጎኛ፦ A Pobra de Trives፣ እስፓንኛ ፦ Pueblo de Trives) የእስፓንያ ከተማ ነው።
27798	ኤፕሪል ( እንግሊዝኛ : April) በጎርጎርያን ካሌንዳር ውስጥ አራተኛው ወር ነው።
27799	ካንት የሰውን ልጅ ግንዛቤ በሁለት ከፍሏል፣ እነሱም ቀዳሚ (ማለት ከተሞክሮ ውጭ የሚታወቅ እውነት (a priori or analytic)) እና ተከታይ(ፍልስፍና) (ማለት ከተሞክሮ በኋላ የሚገኝ እውቀት (a posteriori)) ናቸው።
27800	እዚ ላይ a ማለት የድርድሩ የመጀመሪያ አባል ማለት ነው, r ደግሞ የጋራው ውደር ነው።
27801	የአራጎን ሥፍራ በእስፓንያ አራጎን ( እስፓንኛ ፦Aragón) የእስፓንያ ክፍላገር ነው።
27802	በቅርብ ጊዜ ስለልጅ እያሱና የአፋሮች ግንኙነት የጻፉት አራሚስ ሁመድ ሱሌ (Aramis Houmed Soulé) የተባሉ ምሁር ልጅ እያሱ ከአፋር ባላባቶችም ጋር እኝህን መሰል ፎቶግራፎች መነሳቱን አረጋግጠዋል።
27803	አረቄ የሚለው ቃል ከበርካታ የመካከለኛው ምስራቅ የአልኮል መጠጥ ስያሜ ጋር ይመሳሰላል በአረብ araq ማለት የተጣራ ማለት ነው አረቄ ማውጫ መሳሪያወች፣ ጣና ደሴቶች አረቄ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚሰራ የአልኮል መጠጥ ነው።
27804	እዚህ በስዕል፣ ቅርጽ እና በስየቃ (architecture) ጥናቶች ላይ አተኩረው ተመረቁ።
27805	እኒህም አርክሳይን(arcsine), አርክኮሳይን(arccosine), እና አርክታንጀንት(arctangent) በመባል ይታወቃሉ።
27806	እንደዚህ ያሉትን የቁጥር ኦፕሬሽን የሚያጠናው የሂሳብ ክፍል ሥነ ቁጥር ወይም አርቲሜቲክ ( በእንግሊዝኛ Arithmetic) ይሰኛል።
27807	በዋናነት እንግሊዝኛ : A River Runs Through It በተሰኘው ስራው ይታወቃል።
27808	አርሚዴል አርሚዳሌ ( እንግሊዝኛ : Armidale, New South Wales) አውስትራልያ ውስጥ የሚገኝ ከተማ ነው።
27809	ቤሲክ የፊደል ክርም ሆነ የቁጥር ተርታዎችን (arrays) እንዲሁ ባለሁለት ማአዘን ተርታዎችን የሚደግፍ ወይም የሚይዝ ቋንቋ ነበር።
27810	በዋናነት እንግሊዝኛ : Arrows of the Queen በተሰኘው ስራዋ ትታወቃለች።
27811	አሪቲ ኣሪቲ (Artemisia afra) ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው።
27812	አሽጋባት (Aşgabat) የቱርክሜኒስታን ዋና ከተማ ነው።
27813	ኤ.ኤስ. ሞናኮ የእግር ኳስ ክለብ (AS Monaco፣ Association Sportive de Monaco Football Club) በሞናኮ የሚገኝ ግን በፈረንሳይ የተመዘገበ እግር ኳስ ክለብ ነው።
27814	የአርጀንቲና እግር ኳስ ማህበር ( እስፓንኛ ፦ Asociación del Fútbol Argentino, AFA) የአርጀንቲና እግር ኳስ አስተዳዳሪ አካል ነው።
27815	ዴፖርቲቮ ካሊ ማህበር ( እስፓንኛ ፦ Asociación Deportivo Cali) በካሊ፣ ኮሎምቢያ የሚገኝ የስፖርት ክለብ ሲሆን በከፍተኛ ደረጃ የሚታወቀው በእግር ኳስ ቡድኑ ነው።
27816	የካናዳ እግር ኳስ ማህበር ( ፈረንሣይኛ ፦ Association canadienne de soccer) የካናዳ እግር ኳስ አስተዳዳሪ አካል ነው።
27817	አስታታይን (Astatine) የንጥረ ነገሮች ሠንጠረዥ ውስጥ ኬሚካዊ ውክሉ At ነው።
27818	የአትላንቲክ ውቅያኖስ አትላንቲክ ውቅያኖስ ( እንግሊዝኛ : Atlantic Ocean) በስፋቱ ፪ኛው ውቅያኖስ ነው።
27819	ግዛቱ ስድስት አቶሎች /atolls/ ሲኖሩት ከአንድ ሺህ በላይ የሆኑ ትናንሽ ደሴቶችን ያጠቃልላል።
27820	ጫት አትኩሮትን ሙሉ በሙሉ ሰርቆ ትውስታን በመንጠቅ ህይወትን አስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ ከሚከታት Attention Deflict Disorder ከተባለው በሽታ ነፃ እንደሚያወጣ ይነገራል።
27821	ቡሩንዲ ወደ ደቡብ አፍሪካ እና Atyubiaomozmbaiq አንድ ሰላም አስከባሪ ኃይል ማሰማራት በዚያ ብዙ የተለያዩ ወታደራዊ ስምምነቶች አፈፃፀም በበላይነት የት በግንቦት 2003 አባል ሁኔታ ውስጥ የአፍሪካ ህብረት የመጀመሪያው ወታደራዊ ጣልቃ ገብነት,.
27822	በሶርያ ቤተ ክርስቲያን ደግሞ ቀኑ August 1 ነው።
27823	አውጉስቶ ዴ ሉካ (Augusto De Luca) (1፣ ጁላይ 1955 እ.አ.አ.) የጣልያን ፎቶ አንሺ ነው።
27824	ይህ ወር ስሙን ያገኘው ከአውግስጦስ ቄሳር (Augustus Caesar) ነው።
27825	አውራከፕት ና ኔከስ ( አይርላንድኛ ፦ Auraicept na n-Éces «የጠቢባን መመሪያ») በአይርላንድ ሥነ ጽሑፍ ጥንታዊ የሆነ መጽሐፍ ነው።
27826	ሁለቱ በጋራ በመሆንም Australia Zoo የሚባል እንስሳቶች የሚኖሩበት ታዋቂ የቱሪስት መነሃሪያ ባለቤት ናቸው።
27827	ከዚያም የታዋቂው የፊልም ፕሮዲዩሰር የጄምስ ካሜሩን ፊልሞች የሆኑት አቫታር (እንግሊዝኛ: Avatar) እና ክላሽ ኦፍ ዘ ታይተንዝ (እንግሊዝኛ: Clash of the Titans) ላይ በመሪ ተዋናይነት ለመሳተፍ ችሏል።
27828	ገረማ ወይም «ተራ አጃ» (Avena sativa) ሌላ ዝርያ ነው።
27829	ገረማ ወይም ተራ ኣጃ (Avena sativa) በዓለምና በኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው።
27830	Avril Lavigne, 2013 አቭርል ራሞና ለቪን ካናዳዊት ዘፋኝ ነች።
27831	የኳድራቲክ ፈንክሽኑን ax 2 + bx + c ስንስል የምናገኘው ይስሌት ሰንጠረዥ ይህን ይመስላል።
27832	ወይንም ደግሞ, የስፋት አስረካቢው A(x) ቢታዎቅ ኖሮ፣ እንዲህ ሊሰላ ይችላል A(x + h) − A(x).
27833	ምንም እንኳ አጠቃላዩን የሂሳብ ትምህርት ወደ ስነ-አምክንዮ ለመቀየር ያደረገው ሙከራ በአንዲት ያልተረጋገጠች ዕውነታ (axiom) ምክንያት በተነሳች ስርዓታዊ ቅራኔ ለውድቀት ቢበቃም ስለ ትርጉም እና ስለ ዘዴ ባቀረበው ጥናቱ ግን እስካሁን የሚሰራባቸውን እውነታወች ለማግኘት ችሏል።
27834	ምድር በፀሓይ ዙሪያ የምታደርገውን አንድ ዙር ጉዞ ለመጨረስ አንድ ዓመት ይፈጅባታል፤ ይህን ጉዞ ስታደርግም በገዛ ራሷ ዘንጎ ወይም ምሽዋር (axis) ዙሪያ እየሾረች ነው።
27835	ክስታኔ (" ክርስቲያን " ቀደም ሲል በምዕራባውያን ምንጮች ውስጥ Aymälläl በመባል ይታወቅ የነበረ ሲሆን፣ አይመለል የመጀመሪያዎቹ ክስታኔዎች የሰፈሩበት አገር እንደሆነ ይነገራል ) በደቡብ ምሥራቅ ኢትዮጵያ በቀድሞው አጠራር በሸዋ ክፍለ ሃገር በአሁኑ በጉራጌ ዞን በሶዶ ወረዳ የሚገኝ ማህበረሰብ ነው።
27836	ግዕዝ ፊደሉን በላቲን ፊደል እስፔሊንግ ከ"A" እስከ "Z" በኣሉት ይከተብ ማለት ለፊደሉና ኢትዮጵያውያን ስድብ ነው።
27837	ለእንግሊዝኛው የኮምፕዩተር መርገጫና ኣከታተብ ዘዴ እንዲመች የግዕዝ ፊደላት ከ“A” እስከ “Z” ያሉት ፳፮ ቁልፎችን እንዲጋሩ ማድረግ ዶክተሩ ይቃወማሉ።
27838	AZT (ኤዚቲ) እና የመሳሰሉት መድኃኒቶች ቫይረሱ እንዳይባዛ በመከላከል በሽታው እንዳይገድል ጊዜ ለመግዛት ይጠቅማሉ ይባላል።
27839	አፅትላን ( ናዋትል ፦ Aztlān) በሜክሲኮ የሚገኙት የናዋ ብሐሮች አፈታሪካዊ መኖሪያ አገር ቤት ነው።
27840	በግሪኮች ዘመን ይህ አንኩራ (Áγκυρα) ሆነ።
27841	በዓመት 'b' የተጠቀሰው «ዛልፓ» በጥቁር ባሕር ላይ በሐቲ የተገኘው ዛልፓ ከሆነ፣ በጥልቅ ወዸ ትንሹ እስያ ገብቶ ነበር ማለት ነው።
27842	የ«B» መነሻ ከቅድመ-ሴማዊ ጽሕፈት « ቤት » እንደ ሆነ ይታስባል።
27843	በግዕዝ አቡጊዳ ደግሞ «በ» («ቤት») የሚለው ፊደል ከቅድመ-ሴማዊው «ቤት» ስለ መጣ፣ የላቲን 'B' ዘመድ ሊባል ይችላል።
27844	በሌላ ጎን B ውስጥ የሌለ ማናቸው ነገር A ውስጥ ሊኖር አይችልም።
27845	ምክንያታዊ ዕድል የምንለው አንድ ኩነት B. ከተፈጠረ በኋላ ሌላ ኩነት A የመፈጠር እድል መጠንን ነው።
27846	ከነዚህ በተፈጥሮ የሚገኙ የጨረራ ምንጮች የሰው ልጅ ለጨረራ ይጋለጣል ይህም Background Radiation ይባላል።
27847	መላይኛ (Bahasa Melayu /ባሃሳ መላዩ/) በተለይ በማሌዥያ የሚነገርና የአገሩ ይፋዊ ቋንቋ ነው።
27848	ቦዩስ ( በጀርመንኛ Baier ባየር) በጀርመን አፈ ታሪክ ዘንድ በጥንት የጀርመን ፲፪ኛው ንጉሥ ነበረ።
27849	ባዮና ( እስፓንኛ ፦ Baiona) የእስፓንያ ከተማ ነው።
27850	ጓሳ ጓሳ ወይም በደኔ ወይም ጀሞ (Balanites aegyptiaca) ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ዛፍ ነው።
27851	በልጺ ( ሞልዶቭኛ ፦ Bălţi) የሞልዶቫ ሦስተኛ ትልቅ ከተማ እንዲሁም በአገሩ ስሜን ዋነኛው ከተማ ነው።
27852	ባንጁል (Banjul) የጋምቢያ ዋና ከተማ ነው።
27853	ባንኩ ሲመሠረት የተሰጠው ስያሜ «የአበሻ ባንክ» (እንግሊዝኛ፡ Bank of Abyssinia) ሲሆን የመጀመሪያ ቅርንጫፉ በዚሁ ዕለት በዳግማዊ ምኒልክ ተመርቆ ለአገልግሎት ሲቀርብ የባንኩ መንቀሳቀሻ ንብረት (capital) አምሥት-መቶ ሺህ የእንግሊዝ ፓውንድ ነበር።
27854	ደቡብ ሚንኛ (Bân-lâm-gú) በደቡብ ቻይና እንዲሁም በታይዋን የሚናገር ቋንቋ ነው።
27855	ምርቶቹ በBarney’s፣ J.Crew፣ Net-a-Porter.com እና በሌሎች ቡቲኮች ይሸጣሉ።
27856	ባኛሙሳን (Basa mBanyumasan) የጃቫኛ ቀበሌኛ ነው።
27857	እንደ ዲ ኤን ኤ አራት ቤዝ (base) አለው።
27858	በኮምፒውተር ፍርገማ (ፕሮግራሚንግ) ዘርፍ ቤሲክ (BASIC) የሚሰኘው የከፍተኛ ደረጃ ፍርገማ ቋንቋዎችን የሚያዝል ቤተሰብ ነው።
27859	Basset, 1897 ገጽ 43 -44 በ1528 የልብነ ድንግል ሰራዊት በአዳል ላይ ጥቃት ስላደረሰ፣ ይህን ለመበቀል በ1529 በክርስትያኑ ንጉስ ላይ ኢማም አህመድ ዘመቻውን የኢትዮጵያና አዳል ጦርነት ጀመረ።
27860	ባስቴር ባስቴር (Basseterre) የሴንት ኪትስ ኤንድ ኔቪስ ዋና ከተማ ነው።
27861	ቀላል የባች ሂደቶች (batch processing) አይነቶችን በመጥቀም በአንድ ጊዜ አንድ ስራ ብቻ ይሰሩ ነበር።
27862	Bates, p.13 Henze, p. 134 ስለሆነም ወይዘሮ መነን ለቴወድሮስ በመስፍን ማዕረግ የልጇን የራስአሊ አሉላን ጦር እንዲቀላቀል ጋበዘችው።
27863	B / b በላቲን አልፋቤት ሁለተኛው ፊደል ነው።
27864	ቢ.ቢ.ሲ. (ብሪቲሽ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን) ( እንግሊዝኛ ፦ BBC (British Broadcasting Corporation)) በብሪታኒያ ንግስት በሚሰየሙ 12 ገዥዎች የሚተዳደር የብሪታኒያ መንግስት ራዲዮ ፣ ቴሌቭዥን እና ኢንተርኔት ዜናና መሰል መረጃዎች ማስረጫ ተቋም ነው።
27865	ቢቺ ኸድ ቢቺ ኸድ ( እንግሊዝኛ ፦ Beachy Head) በሱሰክስ፣ እንግላንድ የሚገኝ ታላቅ የጠመኔ ገደል ነው።
27866	የፖርቹጋሉን ፔሮ ዳ ካቭላ ምክር በመስማት በዘመኑ እያየለ የሄደውን የኦቶማን ቱርኮች ሃይል ግምት ውስጥ በማስገባት ፖርቹጋሎች ለልብነ ድንግል እርዳታ እንዲያረጉ በምቲወስ በኩል መልዕክት የላከች ይችው ንግስት ነበረች Beckingham and Huntingford, translators, Prester John, p.307; paraphrasing the account of Gaspar Correa.
27867	ቤናቬንቴ ( እስፓንኛ ፦ Benavente) የእስፓንያ ከተማ ነው።
27868	ይህ የሚታወቀው ከባቢሎን ዜና መዋዕል «በሳምሱ-ዲታና ዘመን፣ ኬጥያውያን ወደ አካድ መጡ» ሲዘገብ፣ Benno Landsberger, Assyrische Königsliste und "Dunkles Zeitalter".
27869	አዛምር የሚገኝባቸው አገሮች ኣዛምር (Bersama abyssinica) ኢትዮጵያና አፍሪካ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው።
27870	በርትራንድ ሩስል (Bertrand Arthur William Russell ) (1872 – 1970) በስነ አምክንዮአዊ ሂሳብና በፍታሃታዊ ፍልስፍና ጥናት እውቅናን ያገኘ የ20ኛው ክፍለዘመን እንግሊዛዊ ፈላስፋ፣ ስነ አምክንዮ አዋቂ እና አጠቃላይ ትችት ጸሃፊ ነበር።
27871	ቀይ ስር ቀይ ስር (Beta vulgaris) ኢትዮጵያና አለም ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው።
27872	ፈረንጅ ልምጭ የሚገኝባቸው አገራት የብር ፈረንጅ ልምጭ የፈረንጅ ልምጭ (Betula) በውጭ አገር የሚገኝ ሰፊ የዛፎች ወገን ነው።
27873	ቢዮንሴ ጊሴሌ ኖውለስ (Beyoncé Giselle Knowles) ሙሉ ስሟ ሲሆን የአሜሪካ ዜግነት ያላት የአር አንድ ቢ (R and B) የሙዚቃ ዘርፍ አቀንቃኝ፣ የሙዚቃ አዘጋጅ፣ ተዋናይት፣ ሞዴል እና የሙዚቃ ደራሲ ናት።
27874	በዋናነት እንግሊዝኛ : Beyond Apollo በተሰኘው ስራው ይታወቃል።
27875	በግዕዝ ፍልስፍና B-H-R ( ???????????? ) የሚለው ሥር ብሔር ወይም ባሕር ከመስጠት በላይ ትርጉሙ ማናቸውም ባሕር ዓይነት፣ የዓለም፣ የሀሣብ፣ የድምጽ፣ የጠፈር፣ ወይም የመንፈስ ባሕር ቢሆን፤ ባሕሩ የባሕሩም ክፍሎች ሁሉ ወሰኖች እንዳሉባቸው በቀላል ሊገለጽ የሚችል ነው።
27876	ይህም ቃል በእንግሊዝኛ ( በታላቅ የአናባቢ መፈራረቅ ምክንያት) የ«Bible» (/ባይብል/፣ መጽሐፍ ቅዱስ ) ምንጭ ሆነ።
27877	የመጽሐፍ ቅዱስ ቅርሶች (Biblicarum antiquitatum liber ወይም «ፕሲውዶ-ፊሎ») በተባለው ጽሑፍ ዘንድ (70 ዓ.ም. ያሕል)፣ ከኖህ ዘመን በኋላ ዮቅጣን የሴም ወገኖች ልዑል የተደረገ ሲሆን፣ እንዲሁም ናምሩድም የካም ወገኖች ልዑል፣ ፌኔክም ( የሮድኢ ያዋን ልጅ) የያፌት ወገኖች ልዑል ተደረጉ።
27878	ስሙ የወጣ ከፈረንሳይኛ bicyclette /ቢሲክለት/ ሲሆን ይህም ከግሪክ ቢ- (ሁለት) እና ኪውክሎስ (መንኮራኩር) ደረሰ።
27879	ጨጎጊት ጨጎጊት (Bidens pilosa) ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው።
27880	Big Merino አካባቢ ጉልበርን ( እንግሊዝኛ : Goulburn, New South Wales) አውስትራልያ ውስጥ የሚገኝ ከተማ ነው።
27881	በ“biirraa” ምትክ “ብኢኢርርኣኣ” ተብሎ በግዕዝ ፊደል መጻፍ ይቻላል።
27882	ሺስቶሶሚያሲስ ወይም ቢልሃርዝያ (Bilharziasis) ሺስቶሶማ በሚባሉ የደም ወስፋቶች ደም ውስጥ መገኘት የሚመጣ የሰው በሽታ ነው።
27883	በርሚንግሃም ከተማ በርሚንግሃም ( እንግሊዝኛ : Birmingham) ህዝብ በብዛት ከሚኖርባቸው የእንግሊዝ ከተሞች አንዱ ነው።
27884	ባጠቃላይ «የመስቀል ወፍ» የሚለው ቃል ለእንግሊዝኛ bishops, indigo-birds, whydah and widowbirds ተብለው ለሚታወቁት አራት አይነት ወፎች መጠሪያነት ሲያገለግል ከ10 በላይ ዝርያወችን በጥላው ስር ይይዛል።
27885	እነዚህም መንቆረ-ጥቁር ጋርደም (Black-Billed Barbet)፤ ግንደ-ቆርቁር (Golden-Backed Woodpecker)፤ ክንፈ-ነጭ የገደል-ቻት፤ ጅራተ-ረጅም ወማይ፤ ቁራ እና ጋጋኖ ናቸው።
27886	ብለዝ ፓስካል ብለዝ ፓስካል ( ፈረንሳይኛ ፦ Blaise Pascal 1615-1654 ዓም) የፈረንሳይ ፈላስፋ፣ ጸሓፊና ሒሳብ ተመራማሪ ነበር።
27887	የበረሮ አስትኔ (Blattodea በሮማይስጥ ) ከበረሮዎች ጭምር ምስጥን ያጠቀለለ የሦስት አጽቄ መደብ ነው።
27888	የእንግሊዝ ወታደራዊ አገዛዝ(BMA) በጣሊያኖች ምትክ አገሪቱን ማስተዳደር ጀመረ።
27889	ቦቢ ፔንድራጎን ( እንግሊዝኛ ፡ Bobby Pendragon) በዋናው ደራሲው ዲጀይ መክሄይል ልቦለድ ፔንድራጎን ውስጥ አንድ ወጣት ወንድ ልጅ ነው።
27890	፲፱፻፶፫ ዓ/ም - የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት መንግሥት የሥራ ሚኒስትር ከአሜሪካ ጉዟቸው ሲመለሱ ለኢትዮጵያ አየር መንገድ ሁለት ቦይንግ ፯መቶ፳-ቢ (Boeing 720B) ጄት አውሮፕላኖች መግዣ እና ለቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ግንባታ የሚውል ብድር ከ ኤክሲም ባንክ (Export Import Bank) ጋር የስምምነት ውል መፈራረማቸውን ይፋ አደርጉ።
27891	፲፱፻፺፭ አንድ መቶ አሥራ ስድስት መንገደኞችን የጫነው የሱዳን አየር መንገድ (Boeing 737-200) አውሮፕላን ፖርት ሱዳን በአደጋ ሲከሰከስ አንድም የተረፈ ሰው አልነበረም።
27892	የኢትዮጵያ አየር መንገድ፣ ለመንገደኞች አገልግሎት አዲሱንና ዘመናዊውን የቦይንግ ፯፻፹፯ (Boeing 787) ድሪምላይነር አውሮፕላን በማዘዝና ጥቅም ላይ በማዋል ከአፍሪካ የመጀመሪያው አየር መንገድ ሊሆን ነው።
27893	ፖሎኒየም ቦህሪየም (Bohrium) የንጥረ ነገሮች ሠንጠረዥ ውስጥ ኬሚካዊ ውክሉ Bh ነው።
27894	ቦሎኛ ( ጣልያንኛ ፦ Bologna) የጣልያን ከተማና የኤሚሊያ-ሮማኛ ክፍላገር መቀመጫ ነው።
27895	በተጨማሪም በራሱ በጂሚ ዌልስ እና በሌሎች ሁለት ጓደኞቹ የተቋቋመውና በአነስተኛ የኢንተርኔት የማስታዎቂያ ስራዎች ላይ የተሰማራ ቦሚስ (bomis) የሚባል ድርጅት ሰራተኞች የነበሩና ባሁኑ ጊዜም እየሰሩ የሚገኙ ሌሎች ግለሰቦችም የራሳቸውን አስተዋፆ ለዊክፔዲያ አበርክተዋል።
27896	በዚህ ጊዜ ነበር ተጽዕኖ አሳዳሪ የሆነውን Book of Optics የተሰኘውን የጻፈው።
27897	በዋናነት እንግሊዝኛ : Bootlegger's Daughter በተሰኘው ስራዋ ትታወቃለች።
27898	ዘምባባ ዘምባባ (Borassus aethiopum) በኢትዮጵያ እና አፍሪቃ ውስጥ የሚገኝ ዛፍ ነው።
27899	ቦርዶ ( ፈረንሳይኛ ፦ Bordeaux) የፈረንሳይ ከተማ ነው።
27900	ቦሮን (Boron) የንጥረ ነገሮች ሠንጠረዥ ውስጥ ኬሚካዊ ውክሉ B ነው።
27901	የተፈጥሮ ሀብት boron, ቆርቆሮ, ወርቅ, chromite, ጨው, ኦይል ሼል, ኢያስጴድ: ሚካ: ይገኙበታል ሮዝማ ወዘተ የእንስሳት እርባታ ያክ, በግ, ፍየል እርባታ አለው.
27902	በአጠቃላይም Bos primigenius ተብለው ይጠራሉ።
27903	ቦታፎጎ ዴ ፉትቦል ኤ ሬጋታስ ( ፖርቱጊዝኛ ፦ Botafogo de Futebol e Regatas) ወይም ቦታፎጎ በቦታፎጎ ሠፈር ሪዮ ዴ ጃኔይሮ ፣ ብራዚል የሚገኝ እግር ኳስ ክለብ ነው።
27904	የምረታ ጥበት በምረታ ሂደት ውስጥ፣ የምረታ ጥበት (እንግሊዝኛ፦ bottleneck) ማለት በሂደቶቹ ሰንሰለት ውስጥ፣ አንዱ ሂደት የተወሰነ ችሎታ ስላለው፣ የመላው ሰንሰለት ችሎታ የሚወሰንበት ጭንቅንቅ ነው።
27905	የእረፍት ዋዜማ፦ br> ፀጋዬ ከማረፉ አራት አመታት ቀደም ብሎም በዶ/ር ኄራን ሠረቀብርሃን አማካይነት በዋሽንግተን ዲሲ የፀጋዬ ግጥሞች በሲዲ ተቀርፀው ተመርቀዋል።
27906	በዋናነት እንግሊዝኛ : Bransford in Arcadia በተሰኘው ስራው ይታወቃል።
27907	ጎመንዘር (Brassica carinata) ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው።
27908	ብራቲስላቫ (Bratislava) የስሎቫኪያ ዋና ከተማ ነው።
27909	የዶክተሩ ፈጠራ ለእውሸቱ (የፈጠራ) የታይፕራይተር የአማርኛ ነገሮችና ለትክክለኛዎቹ የማተሚያ ቤቶች ፊደላት ኣጠቃቀሞች ፈውሶች (Breakthrough) ነበር።
27910	ብሬገንጽ ( ጀርመንኛ ፦ Bregenz) የኦስትሪያ ከተማ ነው።
27911	በታሪክ መዝገብ «ብረዛላውስፑርክ» (Brezalauspurc) ተጽፎ መጀመርያው የታወቀ በ899 ዓ.ም. ነበር።
27912	ብርጅታውን (Bridgetown) የባርቤዶስ ዋና ከተማ ነው።
27913	ብርዝበን ( እንግሊዝኛ ፦ Brisbane) የአውስትራልያ ከተማ ሲሆን የሕዝቡ ቁጥር 2.3 ሚልዮን ኗሪዎች ነው።
27914	ብርስተል ( እንግሊዝኛ ፦ Bristol) የእንግላንድ ከተማ ነው።
27915	ብሮሚን (bromine) የንጥረ ነገሮች ሠንጠረዥ ውስጥ ኬሚካዊ ውክሉ Br ነው።
27916	ብሩስ ሊ (Bruce Lee 1933-1965 አም) ዝነኛ ቻይናዊ አሜሪካዊ የኩንግ-ፉ ፊልም ተዋናይ ነበር።
27917	Bruce, p. 287 የዚህም ጥያቄ መነሻው የማያቋርጥ አመጽ አንዴ በሃይማኖት፣ ሌላ ጊዜ በ"አሰምሳይ ያዕቆቦች" በተረፈም በተንቀሳቃሽ የኦሮሞ ቡድኖች ስለተነሳበት ነበር።
27918	Bruce, p. 289 የትግራይ ገዢ የነበረው ሰዕለ ክርስቶስ የአመጹን መነሳት በሰማ ጊዜ የራሱንና የፖርቱጋል ወታደሮችን አሰልፎ በአስመሳዩ ንጉስ ላይ ዘመተ፡፡ አመጸኛው ሶስት ጊዜ በጦርነት ቢሸነፍም ሳይማረክ በማምለጥ በሐማሴን ተራራወች ለመደበቅ ቻለ።
27919	በፍካሬ እየሱስ መሰረት፣ ቀዳማዊ ቴዎድሮስ እንደገና ከሞት ይነሳና ፍትህና ሰላም አስፍኖ "ሁሉም ከሚፈጠረው ደስታና ሰላም ተካፋይ" የሚሆንበት ግዛት ያንሰራፋል የሚል ነበር Bruce, p. 64 Henze, op.
27920	ይልቁኑ ይሸፋፈን የነበረው ከእውነተኛው ንጉስ ያዕቆብ ጋር ምንም ምሥሥል እንዳልነበረው ለመደበቅ እንደነበር ተገነዘብን" Bruce, pp.
27921	መልሰውም ጦርነት ጎጃም ውስጥ ከፈቱበት ግን ተሸነፉ Bruce, pp.
27922	እንዲያውም መሪ የነበረው የሚስቱ ወንድም ልጅ በጦርነቱ ተገደለ Bruce, pp.
27923	በዚህ ምክንያት የንጉሱ ሠራዊት፣ የራስ ሥዑል ሚካኤል እና ወረኛ ፋሲል ጦር አንድ ላይ በመሆን የማርያም ባሪያውን ነፋስ መውጫ ላይ እንደወጉት፣ በኋላም የማርያም ባሪያው ስለቆሰለ ወደ ወሎ እንደሸሸ፣ የወሎ ኦሮሞ አባላት ይዘው ለንጉሱ እንዳስረከቡት እና በኋላም እንደተገደለ ብሩስ ይዘረዝራል Bruce, Travels, vol.
27924	ቡካረስት ( ሮማንኛ ፦ București /ቡኩረሽቲ/) የሮማኒያ ዋና ከተማ ነው።
27925	ይህ መጽሐፍ እጅግ በተዋቡ ደማቅ ስዕሎች ያሸበረቀ ሲሆን ሰአሊው "ኢግናጦስ" የሚባል ሰው ሊሆን ይችላል በማለት ታሪክ ተመራማሪው ዋሊስ በጅ ገምቷል Budge, Wallis.
27926	ይህ መጽሐፍ እጅግ በተዋቡ ደማቅ ስዕሎች ያሸበረቀ ሲሆን ሰአሊው "ኢግናጢየስ" የሚባል ሰው ሊሆን ይችላል በማለት ታሪክ ተመራማሪው ዋሊስ በጅ ገምቷል Budge, Wallis.
27927	የጥቅል ጎመን ዛፍ ንጉሥ ብል (Bunaea alcinoe) ኤጭ ዛፉን ርግፈ ቅጠል ያደርገዋል።
27928	የአገሩ ስም በይፋ ምየንማ እንዲሆን ያዋጀ ሲሆን አሁንም በቀድሞው ስም Burma /በርማ/ ይታወቃል።
27929	ዛሬ በህይውት ካሉት መካከል ደግሞ አቶ አብነት ገብረመስቀል በአዲስ አበባ የሚኖሩ የታወቁ የንግድ ሰውና (businessman) በጎ አድራጊ ናቸው።
27930	የስቴቱ ዋና ያውሮፕላን ማረፊያ ባልቲሞር-ዋሽንግተን ዓለም አቀፍ ያውሮፕላን ማረፊያ (BWI) ነው።
27931	የ«C» መነሻ ከቅድመ-ሴማዊ ጽሕፈት «ግመል» እንደ ሆነ ይታስባል።
27932	ግድም አስተማሪው ስፑሪዩስ ካርቪሊዩስ ሩጋ የ«ክ» ከ«ግ» ድምጽ ለመለየት፣ «C» ትንሽ በመለውጥ አዲስ ፊደሉን « » እንደ ፈጠረ ይባላል።
27933	የላቲን ሰዎች በፊደላቸው ደግሞ በመጀመርያ C እንደ «ግ» ወይም «ክ» ሊወክል ቻለ።
27934	በግዕዝ አቡጊዳ ደግሞ «ገ» (« ገምል ») የሚለው ፊደል ከቅድመ-ሴማዊው «ግመል» ስለ መጣ፣ የላቲን 'C' ዘመድ ሊባል ይችላል።
27935	የቻርጅ መለኪያ ኩሎምብ ሲባል ምልክቱም C ነው።
27936	በኤትሩስክኛ ግን «ግ» የሚለው ድምጽ ስላልተለየ፣ ይህ ፊደል C እንደ ለ«ክ» ይጠቅማቸው ነበር።
27937	ካዲዝ ( እስፓንኛ ፦ Cádiz) በደቡብ እስፓንያ የሚገኝ ጥንታዊ ከተማ ነው።
27938	ካድሚየም (cadmium) የንጥረ ነገሮች ሠንጠረዥ ውስጥ ኬሚካዊ ውክሉ Cd ነው።
27939	አንቃ (C. africana) እና አባከድ (C. guidotti) በዚሁ ወገን ውስጥ ናቸው።
27940	ቅምቦ ወይም ጦቢያ (Calotropis procera) ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው።
27941	ካምብሬ ( ፈረንሳይኛ ፦ Cambrai) የፈረንሳይ ከተማ ነው።
27942	ኬምብሪጅ ( እንግሊዝኛ ፦ Cambridge) የእንግላንድ ከተማ ነው።
27943	ካምፓንያ ( ጣልኛ ፦ Campania) የጣልያን ክፍላገር ነው።
27944	በሌላ በኩል ካምቦሎጆ ሠፈር መጠሪያውን ያገኘው ካምፖ አሎጅዬ ኦፔራ (Campo Allogio Opera) ከሚለው ስም ሲሆን ይሄም ማለት የሠራተኞች ካምፕ ማለት ነው።
27945	የውሻ አስተኔ (Canidae) በስጋበል ክፍለመደብ ውስጥ ሲሆን፣ ያሉበት አጥቢ እንስሶች ሁሉ ውሻ፣ ተኩላ፣ ቀበሮ ወይም የዪ ይባላሉ።
27946	ለማዳ ውሻ ከዚሁ ዝርያ ሳይሆን ከተኩላ ዝርያ (Canis lupus) የወጣ ነው።
27947	እጸ ፋርስ (Cannabis sativa) ኢትዮጵያ ውስጥ እንዲሁም በመላ ዓለም የሚገኝ ተክል ነው።
27948	ሆኖም በነዚህ ልሳናት «C» ከ «A»፣ «O» ወይም «U» በፊት ሲቀድም፣ እንደ «ካ»፣ «ኮ»፣ «ኩ» ይሰማል።
27949	ሁለተኛው ደግሞ ፀጉር ደምስር ወይም ርቂት (capillaries) የሚባሉት ሲሆኑ ደም ከህዋሳቶች ጋር እንዲገናኝ ለተለያዩ ኬሚካላዊ አፀግብሮቶች መንገድ የሚያመቻቹ ናቸው።
27950	በኮምፕዩተር ኣከታተብ ወግ የመጀመሪያዎቹ የላቲን ቀለሞች ወይም ካፒታሎቹ (Capitals) የቁልፉም ስም ስለሆኑ የሚከተቡት በዝቅ መርገጫ ነው።
27951	ጉመሮ (Capparis tomentosa) ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው።
27952	የደረሰው ከአውሬ ፍየል (Capra aegagrus) ነበር።
27953	ፍየል (Capra aegagrus hircus) ለማዳ አጥቢ እንስሳ ነው።
27954	በሳይንሳዊ ስሙ Capra walie ሲጠራ ኢትዮጵያ ብቻ ይሚገኝ የአይቤክስ ዝርያ ነው።
27955	በርበሬ (Capsicum) ኢትዮጵያና ዓለም ውስጥ የሚገኝ የተክል ወገን ነው።
27956	ዳግማዊ ዓፄ ምኒልክ የዚህ የጥንቱ መጽሕፍት ግልባጭ እንዲጻፍና፣ በጠፋው ቤተክርስቲያን ቦታ አዲስ ቤተክርስቲያን እንዲሰራ እንዳደረጉ የንጉሱ ዜና መዋዕል ያትታል Caquot André.
27957	ካርዲፍ ( እንግሊዝኛ ፦ Cardiff, ዌልስኛ ፦ Caerdydd /ካይርዲዝ/) የዌልስ ከተማ ነው።
27958	ከይር በይርስ ( እንግሊዝኛ : Care Bears) የካርቱን ድቦች ናቸው።
27959	ካረንታን ( ፈረንሳይኛ ፦ Carentan) የፈረንሳይ ከተማ ነው።
27960	ኣጋም (Carissa ovata) ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው።
27961	በአሜሪካን አገር የመጀመሪያው ህጋዊ እውቅና ያገኘ የኮምፒውተር ምህንድስና ዲግሪ ትምህርት የተሰጠው በ Case Western Reserve University በ1971 እ.ኤ.አ. ነው።
27962	Castanhoso in Whiteway, p. 68; Lobo, p. 208 ክሪስታቮ በሃይማኖቱ ስለጸና በመጨረሻ ግራኝ አህመድ እራሱ በጎራዴ አንገቱን ቀልቶ ቅሪቱን አጠገቡ ወደነበረው ምንጭ ወረወረው።
27963	የካስቲያና ሌዮን ሥፍራ በእስፓንያ ካስቲያና ሌዮን ( እስፓንኛ ፦ Castilla y León /ካስቲያ ኢ ሌዮን/) የእስፓንያ ክፍላገር ነው።
27964	ካታሎኒያ ( ካታላንኛ :Catalunya እስፓንኛ ፦ Cataluña /ካታሉኛ/) የእስፓንያ ክፍላገር ነው።
27965	የሞሪንጋ ዘር ካታዮን (Cation) የተባሉ በውስጡ የያዘ በመሆኑ የደፈረሰ ውሃን ለማጥራት ይረዳል።
27966	በተረፈ የቦምቦቹ ፍንዳታ በአማካኝነት (causality) ካልተያያዙ (ማለት ያንዱ ቦምብ ፍንዳታ ለሌላው ቦምብ መፈንዳት ምክንያት ካልሆነ/መንስዔ ካልሆነ)፣ የኩነቶቹ ድርድር ሁሉ ሊለወጥ ይችላል።
27967	የተክሉ ሳይንሳዊ ጸባይ የሓረግ (C. chinensis ወይም C. sinensis) ቅርብ ዘመድ ነው።
27968	የሲዲፎር በመባል የሚታውቀውን በነጭ ደም ሴል ውስጥ የሚገኘውን የሴል ቁጥር (cd4 count) ከ200 በታች በማድረስ የቫይረሱ መጠን በደም ውስጥ እንዲጨምር በማድረግ ለሕይወት ኣደገኛ እና ምቹ ግዝ ተባቂ በመባል የሚታውቁትን በሸታዎች ኦፓርቸንሰቲክ እንፈክሽስ (Opportunistic infections) OIs.
27969	አንድ ሰው የፀረ-ኤችአይቪ መድኃኒቶች ለመጀመር በቂ የሚያደርጉት ዋነኛ እርምጃዎች cd4 count less than 350 cells/mm3 (updated 2008)የሲዲፎር ሴል ቁጥር 350 cells/mm3 ወይም በታች ሲሆን ኤችአይቪ መድኃኒት መጀመር ይገባል።
27970	ስለዚህ ከሮማይስጥ በተወለዱት ቋንቋዎች እንደ ፈረንሳይኛ ወይም እስፓንኛ CE፣ CI እንደ «ሠ» «ሲ» ይሰማሉ፣ በእንግሊዝኛም ብዙ ጊዜ እንዲሁ ነው።
27971	በተለይም Cell የሚለውን የእንግሊዝኛ ቃል ለመጀመሪያ ጊዜ በመጠቀም ህዋስን መግለፁ እና የሁክ ህግ (Hooke's law) የሚባለውን በመፍጠር ይታወቃል።
27972	ቃውት (Celtis africana) ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው።
27973	በእስፓንያ centena /ሴንቴና/ በድሮው ትርጉሙ መቶ ፓውንድ ወይም 46 ኪሎ ማለት ነው፤ በጀርመን አገር Zentner /ጸንትነር/ ለ50 ኪሎ መደበኛ ሆኖአል፤ የመቶ ኪሎ መለኪያ በጀርመን አገር አሁን Doppelzentner /ዶፐልጸንትነር/ ይባላል።
27974	አጼ አምደ ጽዮን ይህን ፉክክር በማስቆምና በዘመናት በማይደበዝዘው ጀግንነታቸው የኢትዮጵያን ድንበር ከሞላ ጎደል አሁን በሚታወቀው መልኩ በማስቀመጥ፣ የአዲሱን ስርወ መንግስት መሰረት በማጽናት እንዲሁም በማረጋጋት ዝናቸው በጥንቱ አለም ክአፍሪቃ ቀንድ እስከ አውሮጳ የተንሰራፋ ነበር Cerulli 1932 ።
27975	የፈረንጅ አጋዘን ዝርያዎች የሚገኙባቸው አገራት የፈረንጅ አጋዘን አይነቶች የፈረንጅ አጋዘን (Cervidae) በጣም ትልቅ የአጥቢ እንስሳት አስተኔ ነው።
27976	ሴስኖክ ከተማ ሴስኖክ ( እንግሊዝኛ : Cessnock, New South Wales) አውስትራልያ ውስጥ የሚገኝ ከተማ ነው።
27977	ቼክኛ (čeština /ችሽቺና/) በቼክ ሪፐብሊክ ውስጥ የሚነገር የስላቪክ ቋንቋዎች ቤተሠብ ቋንቋ ነው። እንደ ስሎቫክኛ ይመስላል።
27978	ሴውታ ( እስፓንኛ ፦ Ceuta) በአፍሪካ የሚገኝ የእስፓንያ ከተማ ነው።
27979	በአንድ ጥናት ዘንድ፣ ሥሩ (C. ficifolius) የተለያዩ ጥቅሞች እንዳሉት ተዘገበ።
27980	እንደገና በሌላ ጥናት፣ የመላው C. ficifolius ተክል መረቅ ትልን ለማስወጣት፣ ወይም የከብቶች ተቅማጥ ለማከም፣ ለመጠጣት ይሰጣል።
27981	ሲ.ኤፍ.አር. ክሉዥ (ሲ.ኤፍ.አር. (CFR) ማለት የሮማንያ ባቡር መንገድ (Căile Ferate Române) ነው) በክሉዥ ናፖካ፣ ሮማንያ የሚገኝ እግር ኳስ ክለብ ነው።
27982	ከዚህ ጀምሮ C ለ«ክ» ብቻ፣ G ለ«ግ» ብቻ ይበቃቸው ነበር።
27983	ግድም፣ አስተማሪው ስፑሪዩስ ካርቪሊዩስ ሩጋ የ«ክ» ከ«ግ» ድምጽ ለመለየት፣ «C» ትንሽ በመለውጥ አዲስ ፊደሉን «G» እንደ ፈጠረ ይባላል።
27984	ላቲን “ቸ” ቀለምን የሚከትበው በ“CH” ሲሆን “ቸ” ቀለም ቢኖረው ኖሮ ትክክለኛ ኣጠቃቀም ስለሆነ ኣንድ መርገጫ ይሰ'ጠው ነበር።
27985	ይታይሽ በChahawit ሠፈር፣ ጎንደር አካባቢ ነው የተወለደችው።
27986	በኣንድ የእንግሊዝኛ መደብ (Character set) ምትክ የተሠራውን የኣማርኛ የጽሕፈት መኪናና የኮምፕዩተር ቅጥልጥል ፊደል በሓሰት ግዕዝ (Ethiopic) ነው በማለት ሰውን የሚያወናብዱ ኣሉ።
27987	ከእዚህ ጎን የኣለው ሥዕል እንደሚያሳየው ፊደላቱን በቋንቋ ቀለሞች (Character sets) የመከፋፈሉ ጥቅም ኣጻጻፍ ለማቅለልም ሲሆን በሁሉም የግዕዝ ቀለሞች ለመጠቀም “Ethiopic ግዕዝ” የሚለውን መምረጥ እንደሚቻል ለማሳየት ነው።
27988	Charles Martin) በዚህ ዕለት አረፉ።
27989	አዛዥ ወርቅነህ/ሐኪም ወርቅነህ እሸቴ የመቅደላ ጦርነት ጊዜ በእንግሊዝ የጦር መኮንን በሕጻንነታቸው ወደሕንድ አገር ተወስደው እዚያው ያደጉ፤ የኖሩ እና በቀዶ ጥገና ሙያ የተሠማሩ ሰው ሲሆኑ አሳዳጊ አባቶቻቸው በሰጧቸው ስሞች ቻርልስ (በወሰዳቸው መኮንን ስም)፤ ማርቲን (ባሳዳጊያቸው ሐኪም ስም) (Charles Martin) ይባሉ ነበር።
27990	የጣልያን ገበታ በአብዛኛው በባህላዊ ውጤቶች Cheese, cold cuts and wine ላይ በማተኮሩ ይፈለጋል ፤ቡና፣ እስፕሬሶ፣ ቴራሚሱ ፣ካሳታ፣.
27991	የእናቲቱ ማርያም ቤ/ክርስቲያን ከንደገና የታነጸው በዚሁ ዘመን በራስ ጉግሳ ወሌ ነበር Cheesman 1936 የ16 አመቱ ጀምበሬ ሃይሉ እና አጎቱ አለቃ አለሙ የእናቲቱን ማሪያምን ቤ/ክርስቲያን ምስሎች እንዲስሉ ተጠይቀው ራስ ጉግሳ እስካመጹበት 1930 ድረስ ያለምንም ማቋረጥ እንደሳሉ ታሪክ የመዘግባል።
27992	ቼልሲ (Chelsea F.C.) በፉልሃም ለንደን የሚገኝ የእግር ኳስ ቡድን ነው።
27993	በተለይም በሒሣብ፣ በፖካርሲን (chemistry) እና በታሪክ ትምሕርቶች ጥሩ ውጤት በማምጣት ሰለጠኑ።
27994	ቼሪ ክሪክ የትምህርት ድስትሪክት ( እንግሊዝኛ ፦ Cherry Creek School District) በአሜሪካ በኮሎራዶ ክፍላገር አራፓሆ ካውንቲ የሚገኝ የትምህርት ድስትሪክት ነው።
27995	ቸስተር ( እንግሊዝኛ ፦ Chester) የእንግሊዝ ከተማ ነው።
27996	ቼስተር አላን አርተር ( እንግሊዝኛ : Chester A. Arthur) የአሜሪካ ሃያ አንደኛ ፕሬዝዳንት ነበሩ።
27997	ይህም በተለምዶ በደረት አካባቢ የሚታዘዝ አንድ ራጅ (chest radiography) ስንነሳ የሚኖረውን የጨረራ መጋለጥ ስድስት እጥፍ ይሆናል።
27998	ሺካጎ ( እንግሊዝኛ ፦ Chicago) የአሜሪካ ከተማ ነው።
27999	ቺቸስተር ( እንግሊዝኛ ፦ Chichester) የእንግሊዝ ከተማ ነው።
28000	የተኛው ስትራቶቮልካኖ ቺምቦራዞ (Chimborazo) የኢኩዋዶር ታላቁ ተራራ ነው።
28001	የተለያዩ የሌት ወፍ ዝርያዎች የሌት ወፍ (Chiroptera) ከአጥቢ እንስሳት መሃል በተፈጥሮ በረራ የሚችል ብቸኛ አስተኔ ነው።
28002	አምደስጌ (Chordata) በሥነ ሕይወት ጥናት ውስጥ ባለ አከርካሪ የሆነ እንስሳ ሁሉ - ዓሳ ፣ አምፊናል፣ ተሳቢ እንስሳ ፣ አዕዋፍና ጡት አጥቢ - ያጠቀለለው የእንስሳ ክፍለስፍን ነው።
28003	፲፬፻፹፮ ዓ.ም የጄኖአው ተወላጅ ክሪስቶፎሮ ኮሎምቦ (Christopher Colombus) የአትላንቲክ ውቅያኖስን ከአውሮፓ ወደምዕራብ የማቋረጥ ሁለተኛው ጉዞው፤ ለመጀመሪያ ጊዜ የዶሚኒካ ደሴትን አገኘ።
28004	ክሮሚየም(Chromium) የንጥረ ነገሮች ሠንጠረዥ ውስጥ ኬሚካዊ ውክሉ Cr ነው።
28005	በዘር ሀዋሣት ውህደት ወቅት ክሮሞሶም (Chromosomes) ከአንዱ ለጋሽ (ወላጅ) ወደሌላው ይተላለፋል።
28006	Chronica, 57. ሄሮኒሙስ (380 ዓ.ም. ግድም) እና ኢሲዶር ዘሰቪል (590 ዓ.ም. ግድም) ግን የዮሴፉስን ቃል ተከትለው የጎሜርን መታወቂያ ከገላትያን፣ ጋሊያውያንና ኬልቶች ጋራ አንድላይ አደረጉ።
28007	ታደሰ ከሚታወቁባቸው ስራወቻቸው ውስጥ Church and State in Ethiopia: 1270 - 1527 የተሰኘው መጽሐፍ በዋናነት ይጠቀሳል።
28008	ብርጒድ ብርጕድ (Cinnamomum cassia) ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው።
28009	የናሚብ ጻማ የተባለው በጢሕ የበጢሕ ወገን (Citrullus) ከበጢሕ ( ሃብሃብና የትሪንጎ ዱባ) ጭምር ሌሎች ዝርያዎች አሉት።
28010	ከዚህም ወገን ውጭ አንዳንድ ሌሎች ተክሎች «ቅሎች» ተብለዋል፣ ለምሳሌ የበረሃ ቅል (ከCitrullus የበጢሕ ወገን ) ወይም የአመድ ቅል (Benincasa) አሉ።
28011	ከዚህም በላይ የምድር እምቧይ ቢጫው ፍሬ እንደ ሌላ ዱባ ዝርያ የበረሃ ቅል Citrullus colocynthis ትንሽ ይመስላል፤ እሱም (Citrullus colocynthus) ደግሞ አንዳንዴ «የምድር እምቧይ» ተብሏል።
28012	በጢሕ ወይም ብርጭቅ ( ሮማይስጥ ፦ Citrullus lanatus) በኢትዮጵያ እና በሌሎች አገራት ውስጥ የሚገኝ ተክል ዝርያ ነው።
28013	ልዩ ዘር የለሽ መሐሌ መሐሌ ከሃብሃብ ተክል (Citrullus lanatus var.
28014	ይህ ዝርያ ሁለት አይነት ፍራፍሬ የሚበቅሉ ሁለት አይነቶች አሉት፤ እነርሱም ሃብሃብ (Citrullus lanatus var.
28015	ሃብሃብ ወይም ከርቡሽ ( ሮማይስጥ ፦ Citrullus lanatus var.
28016	ከደቡባዊ አፍሪካ የተገኘው ሌላው የበጢሕ አይነት የትርንጎ ዱባ (Citrullus lanatus var. caffer ወይም ሌሎች እንደሚሉት Citrullus amarus) ሲሆን ከዚሁ የወጣው ነጭ ፍሬ ብዙ ጊዜ እንደ ናሚብኛ «ፃማ» ተብሏል፤ እንዲሁም ተጨማሪ ዝርያ የናሚብ ፃማ (C. ecirrhosus) አለ።
28017	ሞክሼዎችን መቀነስ ጥቅም ቢኖረው ኖሮ የ“ከ" ቤት ድምጽን የሚጋሩትን “C” (“ሲ”)፣ “K” (“ኬ”) እና “Q” (“ኪው”) (ምሳሌ “Cake” እና “Queen” ወይም “ኬክ” እና “ኲን”) የላቲን ቀለሞች ተጠቃሚዎቻቸው ሊቀንሷቸውና ሦስቱንም በ“C” ብቻ መጠቀም በመረጡ ነበር።
28018	በኮሞዲቲ ገበያ ላይ ሲሸጥም በ ሲ.ኤል. (CL) ስም ነው።
28019	ልምጭ (Clausenia anisata) ወይም ልብኔ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው።
28020	ይህ የደብረ ታቦር ከተማ ካርታ ሲሆን እላዩ ማውስወን ሲያንሳፍፉ ሊጫኑዋቸውና (clickable map) ስለነሱም መረጃ ሊያገኙባቸው ክፍሎች አሉት።
28021	ይህ ሬብ (cloaca) ይባላል።
28022	ይህ ሬባዊ ጥብቀት (cloacal kissing) በመባል ይታወቃል።
28023	ኢ-ዘረመልአዊ ክላውን አሶችClownfish ከጅምሩ ተባእት ሲሆኑ ከከባቢ ካሉት ሁሉ በአካሉ አንጋፋ የሆነው ግላዊ የእንስትነትን ፆታ ይይዛል።
28024	ክለብ አትሌቲኮ ቦካ ጁኒየርስ ( እስፓንኛ ፦ Club Atlético Boca Juniors) በብዌኖስ አይሬስ ፣ አርጀንቲና ውስጥ ላ ቦካ በሚባል ሠፈር የሚገኝ እግር ኳስ ክለብ ነው።
28025	አትሌቲኮ ማድሪድ ( እስፓንኛ ፦ Club Atlético de Madrid, SAD) በማድሪድ ፣ እስፓንያ የሚገኝ የእግር ኳስ ክለብ ሲሆን በላ ሊጋ ውስጥ ይጫወታል።
28026	ሞናርካስ ሞሬሊያ አትሌቲክ ክለብ ( እስፓንኛ ፦ Club Atlético Monarcas Morelia) በሞሬሊያ፣ ሜክሲኮ የሚገኝ እግር ኳስ ክለብ ነው።
28027	ሮዛሪዮ ሴንትራል አትሌቲክ ክለብ ( እስፓንኛ ፦ Club Atlético Rosario Central) በሮዛሪዮ፣ አርጀንቲና የሚገኝ የእግር ኳስ ክለብ ነው።
28028	ሞንተሬይ እግር ኳስ ክለብ ( እስፓንኛ ፦ Club de Fútbol Monterrey) በሞንተሬይ፣ ሜክሲኮ የሚገኝ እግር ኳስ ክለብ ሲሆን የተመሠረተው በሰኔ ፳፩ ቀን ፲፱፻፴፯ ዓ.ም. ነው።
28029	ኤስቱዲያንቴስ ቴኮስ ( እስፓንኛ ፦ Club Deportivo Estudiantes Tecos de la UAG) በዛፖፓን፣ ሜክሲኮ የሚገኝ የእግር ኳስ ክለብ ነው።
28030	ክለብ ፓይሳንዱ ቤላ ቪዝታ ( እስፓንኛ ፦ Club Paysandú Bella Vista) በፓይሳንዱ፣ ኡራጓይ የሚገኝ እግር ኳስ ክለብ ነው።
28031	ክለብ ቲኋና ቾሎኺትዝኩዊንትሌስ ዴ ካሊየንቴ ( እስፓንኛ ፦ Club Tijuana Xoloitzcuintles de Caliente) በቲኋና፣ ሜክሲኮ የሚገኝ እግር ኳስ ክለብ ነው።
28032	በአንድ ጽሑፍ ዘንድ (CM48) የሹልጊ አባት ኡር-ናሙ ሲሆን እናቱ የኡቱ-ኸጛል ሴት ልጅ ነበረች።
28033	ኪዋኖ ወይም «የአፍሪካ ባለቀንድ ዱባ» C. metuliferus የኪያር ወገን (Cucumis) ከኪያር ጭምር ብዙ ሌሎች ዝርያዎች አሉበት፤ በተለይም፦
28034	ንጉሱ በወግ አጥባቂ ቀሳውስት ላይ ያላቸውን መጸታዊ ንቀት ሲገልጹ "ዱላቸውን ከመንደር መንደር እየጎተቱ ያለ ምንም ስራ የሚያውደለድሉ C. Mondon-Vidailhet, Chronique de Théodoros II, roi des rois d’Éthiopie, 1853-1868, d’après un manuscrit de Welde Maryam, E. Guilmoto, Paris, 1904, p. 35 " ይሏቸው ነበር።
28035	ኮባልት (cobalt) የንጥረ ነገሮች ሠንጠረዥ ውስጥ ኬሚካዊ ውክሉ Co ነው።
28036	ኣንጮቴ (Coccinia abyssinica) ኢትዮጵያ ውስጥ ብቻ የሚገኝ ዱባ ተክል ነው።
28037	ሰው ኮኮነት ሲለቅም በሕንድ ኮኮነት ዘምባባ Cocos nucifera በዘምባባ አስተኔ ውስጥ የሆነ ዛፍ ዝርያ ሲሆን የተወቀ ፍሬው ደግሞ «ኮኮነት» ይባላል።
28038	የቡና የስነ ፍጥረት ስሙ Coffea arabica (ኮፊ ኣራቢካ) ሲሆን የዚህ የኢትዮጵያ ቡና ዘር በጣዕሙ ጥሩነት የተነሳ በጣም ተወዳጅ ነው።
28039	ደካርት ብዙ ጽሁፍ ቢያቀርብም፣ ባሁኑም ሆነ ቀደምት ክፍለ ዘመናት ስሙ ገኖ የሚታወቀው በአንዲት ጥቅስ ነው፣ እሱዋም «ስለማስብ ህልው ነኝ»፣ በላቲኑ «Cogito ergo sum» ተብሎ ይታወቃል።
28040	በትምህርት ቤት እንግሊዝኛ ትምህርት የሚሰጥ በመሆኑ በተለይ በሉክሰምበርግ ሲቲ ሰዎች እንግሊዝኛ መናገር ይችላሉ፡፡ Coin of the former Luxembourg franc in two of the country's three languages: French (obverse, left) and Luxembourgish (reverse, right).
28041	ቡክቡካ (Colchicum autumnale) ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው።
28042	ጎደሬ ጎደሬ (Colocasia esculenta) ወይን ውሃይንካሽ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው።
28043	የእንግሊዝኛው የፊደል ገበታ ላይ የኣለው የላቲንን የኮለን (Colon) ምልክት ኮምፕዩተሩ የሚያውቀው በኮለንነት እንጂ መልኩ የግዕዝን ሁለት ነጥብ ምልክት (“፡”) ስለመሰለ በነጥብነት ኣይደለም።
28044	ሁለት ኮለኖችም (Colons) (“::”) የኣራት ነጥብ ምልክት (“።”) ኣይደሉም።
28045	ኮሎራዶ (Colorado) በአሜሪካ የምትገኝ ክፍላገር ናት።
28046	ይኽ የመጀመሪያው አየር ዠበበ/መንኮራኩር ‘ኮለምቢያ’ (Columbia) የተባለው ሲሆን ሃያ ሰባት ጊዜ ወደጠፈር ተተኩሶ ከተመለሰ በኋላ ጥር ፳፬ ቀን ፲፱፻፺፭ ዓ/ም ተመልሶ ወደምድር ሲገባ ተቃጥሎ ተሰባበረ።
28047	ባዬ (Combretum paniculatum) ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው።
28048	ወፋኣንቁር ወፋኣንቁር (Commelina benghalensis ወይም Geranium arabicum?) ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው።
28049	በዶክተሩ የጽሑፍ ገለጻና ምክንያት የተባበሩት መንግሥታት ማሕበርና የአፍሪቃ ሕብረት ከመስከረም ፩፣ ፳፻ ዓ.ም. እስከ መስከረም ፩፣ ፳፻፩ ዓ.ም. የኣለውን የኢትዮጵያ ዓመት ሚሌንየሙን በማክበር ዕውቅና (Commemoration) ሰጥተዋል።
28050	ከርቤ (Commiphora) ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ወገን ነው።
28051	ሲዲ የሚለው ቃል የመጣው ከእንግሊዝኛው (Compact Disc ) የመጀመሪያ ፊደላት በመውሰድ ሲሆን የድምጽ እና የምስል መረጃን ጨምሮ ለተለያየ የመረጃ ዓይነት ማጠራቀሚያ ሁኖ ያገለግላል።
28052	በቀላሉ ለመመርምር የማይመቹ ተደጋጋሚ የሆኑ ፈንክሽኖችን ወይም ደግሞ መልዕክቶችን ወደ ቀላል የሳይን እና ኮሳይን (አቅጣጫዊ ኤክስፖኔንሻልስ) (complex exponential) ተርገብጋቢ ድምሮች የምንቀይርበት መንገድ ፎሪየር ዝርዝር (Fourier Series) ይባላል።
28053	ይህ ነጥብ ቃልን ከቃል በመለየት ተግባሩ በኩል በዘመናዊ የመቀምር (computer) ጽሑፍ ላይ ቦታ የለውም።
28054	በ፲፱፻፺፩ ዓ/ም ላይ ዋና መሥሪያ ቤቱን ወደአዲስ አበባ አዛውሮ ሲሠራ ከቆየ በኋላ በመስከረም ወር ፲፱፻፺፫ ዓ/ም፤ በወቅቱ በዲፕሎማ የተጀመረውን የ ሥነ-መቀምር (Computer Science) እና የዲግሪ ህግ ትምህርት መስጠት ጀመረ።
28055	እንደ ComScore የተባለው ድርጅት መረጃ በአሁኑ ጊዜ በዋነኛ ተፎካካሪው ፌስቡክ የተበለጠ ሲሆን በጁን 2009 እ.ኤ.አ. 30% የሚሆነውን የሰራተኛ ሃይሉን ቀንሶ ነበር።
28056	ከኤችአይቪ ቫይረስ ለመከላከል የሚከተሉትን እርምጃዎች መውሰድ ይጠቅማል * ከማንኛውም ዓይነት የግብረ ሥጋ ግንኙነት (ከተቻለ) መቆጠብ፣ ካልተቻለ ኣንድ ታማኝ የፍቅር ጓደኛ ጋር በመወሰን ኮንዶም መጠቀም * ለረዥም ጊዜ ተማምነው ኣብረው የቆዩ ባልና ሚስት በመስጋትና ለኤችአይቪ ይይዘኛል በሚል ፍራቻ በኮንዶም (Condom) መጠቀም የለባቸውም።
28057	ዝግባና መስል ሰርክ አበብ ዛፎች አና ዕፅዋት፣ የተባእትና የእንስትነት ህላዌ የሚይዙ ፍሬ መሰል (cone) አካሎች አሏቸው።
28058	ቀጥተኛ ክባዊ ሾጣጣና የዘመመ ሾጣጣ ሾጣጣ ( እንግሊዝኛ ፦ cone) ሰፋ ካለ መሰረት ተነስቶ ቀስ በቀስ በለሰለሰ መልኩ (ሳይቆረፍድ) እየጠበበ በመሄድ መጨረሻው ቁንጮ ከምትባል ነጥብ ላይ የሚያበቃ፣ 3 ቅጥ ያለው የጂኦሜትሪ ቅርጽ ነው።
28059	አንዳንድ ደቂቅ ህላውያን ለምሳሌ ባክቴርያ አካላዊ ውህደት (conjugation)የሚባለውን ድቀላ ይጠቀማሉ።
28060	ኮነቲከት (Connecticut) ከአሜሪካ 50 ክፍላገራት 1ዱ ነው።
28061	ኮኒ ፍራንሲስ (Connie Francis) አሜሪካዊት ዘፋኝ ናት።
28062	፲፱፻፹፫ ዓ.ም. በብሪታንያ በፖለቲካ የቀኙ ቡድን (Conservative party) መሪዋንና የአገሪቷን ጠቅላይ ሚኒስቴር ማርጋሬት ታቸርን ከሥልጣን ካወረደ በኋላ ተተኪ እንዲሆኑ ጆን ሜጀርን የቡድኑ መሪ አድርጎ መረጣቸው።
28063	የቆስጠንጢኖስ ምስል ቆስጠንጢኖስ ( ሮማይስጥ ፦ Constantinus /ኮንስታንቲኑስ/ 264-329 ዓም) ከ298 እስከ 329 ዓም ድረስ የሮሜ መንግሥት ቄሣር ነበር።
28064	የመጽሓፎች ይዘት (Contents) እና ማውጫ (Index) የተለያዩ ናቸው።
28065	ቆይቶ እንደርታን እንዲያስተዳድር የተደረገው የንጉሱ ሦሥተኛ ልጅ ባህር አሰገድ በማዕከለ ባህር ማረግ ነበር፣ ግዛቱም እስከ ቀይ ባህር ወደብ ድረስ የተንሰራፋ ነበር Conti Rossini, 1901: ገጽ 34 ።
28066	ኩክ ደሴቶች Cook Islands በፓሲፊክ ውቅያኖስ የሚገኝ የኒው ዚላንድ ራስ-ገዥ ደሴቶች አገር ነው።
28067	ኮፐርኒኪየም ኮፐርኒኪየም ወይም ኮፐርኒሺየም (Copernicium) የንጥረ ነገሮች ሠንጠረዥ ውስጥ ኬሚካዊ ውክሉ Cn ነው።
28068	ዋንዛ ዋንዛ (Cordia Africana) በኢትዮጵያ እንዲሁም በአፍሪካ ሁሉ የሚበቅል ግዙፍ ዛፍ ነው።
28069	ድምብላል (Coriandrum sativum) ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው።
28070	ስሜናዊ ቁራ ስሜናዊ ቁራ ወይም ተራ ቁራ (Corvus corax) በአውርስያና በስሜን አሜሪካ የሚገኝ አዕዋፍ ( ቁራ ) አይነት ነው።
28071	በባዮሎጂ ስሙ (Corvus crassirostris) ነው።
28072	የኒህ ፈንክሽኖች ብዜታዊ ግልባጮች፣ ተራ በተራ ፣ ኮሴካንት ('cosecant) (csc ወይንም cosec), ሴካን (secant) (sec), እና ኮታንጀንት (cotangent) (cot), በመባል ያወቃሉ።
28073	ኮርትኒ ( እንግሊዝኛ ፡ Courtney) አንድ የሚሰጥ ስም ነው።
28074	በዋናነት እንግሊዝኛ : Craig Kennedy Listens In በተሰኘው ስራው ይታወቃል።
28075	ክርስቲያን ገብርኤል ሮድሪጌዝ ባሮቲ (Cristian Gabriel Rodríguez Barotti) (መስከረም ፳ ቀን ፲፱፻፸፰ ዓ.ም. ተወለደ) ኡራጓያዊ እግር ኳስ ተጫዋች ነው።
28076	ይህ ማዕርግ በግዕዝ 'ወራሴ-መንግሥት' ሲሆን በእንግሊዝኛ ደግሞ Crown-Prince በፈረንሳይኛ "Héritier du trône" የሚሉትን ቅጽል-ስሞች የሚተካ ነው።
28077	የ«ክሩድ» ( እንግሊዝኛ ፦ crude ማለት «ጥሬ») ዘይት (የድፍድፍ ነዳጅ ዘይት) በዓለም ውስጥ በብዛት የሚገዛና የሚሸጥ ፤ ጠቀሜታውም ከሃምሳ በመቶ በላይ የሆነውን በዓለም ላይ የሚገኝ የቤትና የመስሪያ ቤት፣ የፋብሪካና የማምረቻ ቦታዎችን፣ እንዲሁም የመንቀሳቀሻና የመጓጓዣ ንብረቶችን እንዲሠሩ የሚያደርግ ልዩ የተፈጥሮ የማዕድን ዘይት ነው።
28078	ዩራንየም በተፈጥሮ ከምድር የላይኛው ክፍል (crust) በአፈር ውስጥ፣ ከአለትና ከውኃ ጋር ከሚሊዮን ውስጥ እስከ አራት እጅ (4 ppm) ያህል ይገኛል።
28079	ክሩዜሮ ስፖርት ክለብ ( ፖርቱጊዝኛ ፦ Cruzeiro Esporte Clube) በቤሎ ሆሪዞንቴ፣ ብራዚል የሚገኝ የመድበለ ስፖርት ክለብ ነው።
28080	ከዚህ በኋላ ሌላ አራት ደቡብ ክፍላገሮች ተገንጥለው ለCSA ተጨመሩ።
28081	ከዚያ ቀጥሎ እነዚህ ፯ ክፍላገሮች በሞንትጎመሪ፣ አላባማ ተባብረው አዲሱ መንግሥት የአሜሪካ ኮንፌዴራት ክፍላገሮች (CSA) ተባሉ።
28082	የኢትዮጵያ ማዕከላዊ ስታትስቲክስ ኤጀንሲ (CSA) በ 2007 ባካሄደው ብሔራዊ ቆጠራ መሠረት የዚህ ወረዳ ጠቅላላ የሕዝብ ብዛት 95.410 ነው።
28083	C. sativa ደግሞ ቃጫ ተብሏል፣ ይህም ለሌላ ዝርያ (Agave sisalana) ይገባል።
28084	መዳብ ወይም ኮፐር (Cu) የንጥረ ነገር ብረታብረት ነው።
28085	ሌላ ተመሳሳይ የኪያር ወገን ዝርያ Cucumis ficifolius ደግሞ «የምድር እምቧይ» ተብሏል።
28086	የሮማይስጥ ስሙ Cucumis prophetarum ማለት «የነቢያት ኪያር» ሲሆን፣ ይህም ከአረብኛው «የኒቢዩ ኪያር» ወይም «የውሻዎች ኪያር» ከመባሉ ነው።
28087	ብጫ ዱባ ዱባ (Cucurbitaceae) ኢትዮጵያ ውስጥ የሚሰራ የምግብ አይነት ሲሆን፣ የአትክልት አስተኔ ነው።
28088	የበጢሕ ወገን የተለያዩ ሌሎች የዱር ዝርዮች እንደ የበረሃ ቅል አሉት፤ ይህም ወገን በዱባ አስተኔ (Cucurbitaceae) ውስጥ ይመደባል።
28089	እነዚህም ሁሉ በዱባ አስተኔ ውስጥ (Cucurbitaceae) ይመደባሉ።
28090	ባብዛኛው ይህ ከCucurbita pepo ይበቅላል፣ ያውም ዝርያ በልዩ ልዩ አይነቶች ደግሞ ቢጫ ዱባና ዙኪኒ ያስገኛል።
28091	ካልቸር ኤንድ አርት ሶሳይቲ ኦፍ ኢትዮጵያ ( እንግሊዝኛ ፦ Culture and Art Society of Ethiopia) ባጭሩ ኬዝ (እንግሊዝኛ፦ CASE) በባህልና ጥበብ ሙያዎች ውስጥ ባሉ ሰዎች የተመሰረተ መንግሥታዊ ያልሆነ ማሕበር ነው።
28092	ኩሜ ወይም ኩማይ ( ሮማይስጥ ፦ Cumae) በጥንታዊ ጣልያን አገር የነበረ ከተማ ሲሆን አሁን ፍርስራሽ ነው።
28093	ያም ሆነ ይህ፣ ደሴቱ ሰፊ የመዳብ ምንጭ ሲሆን፣ የመዳብ (ኮፐር) ስም በሮማይስጥ cuprum /ኩፕሩም/ በእርግጥ ከደሴቱ ስም መጣ።
28094	ኩርሶ ( ሆላንድኛ :Curaçao) በካሪቢያን ባህር በቬኔዝዌላ አጠገብ የሚገኝ የኔዘርላንድስ ደሴት ግዛት ነው።
28095	እርድ እርድ (Curcuma longa) ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው።
28096	ኩሪቺባ ( ፖርቱጊዝ ፦ Curitiba) የብራዚል ከተማ ነው።
28097	ኩሪየም ኩሪየም (Curium) የንጥረ ነገሮች ሠንጠረዥ ውስጥ ኬሚካዊ ውክሉ Cm ነው።
28098	ጠጅ ሣር ጠጅ ሳር (Cymbopogon citratus) ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው።
28099	ዌልስኛ (Cymraeg) በዌልስ የሚናገር የኬልቲክ ቋንቋዎች ቤተሰብ አባል ነው።
28100	Cynthia Tse Kimberlin (እ.አ.አ. 1999)፣ ገጽ 322 የሙዚቃ ፍቅርን ገና በልጅነታቸው ያሳደሩባቸው እናታቸው ሲሆኑ ታዳጊው አሸናፊ ገና የዘጠኝ ዓመት ልጅ ሳሉ እኒህ የሚያፈቅሯቸውና ዕድሜ ልካቸውን በኀዘን የሚስታውሷቸው እናታቸው ሞተውባቸዋል።
28101	የተክሉ ሳይንሳዊ ጸባይ በቄጠማ ወገን (Cyperus) ውስጥ አለ።
28102	ቄጠማ (Cyperus papyrus) ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው።
28103	ግቻ (Cyperus rigidifolius) ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው።
28104	Cyprus in its region (de-facto).svg ቆጵሮስ ( ግሪክኛ ፦ Κύπρος /ኪፕሮስ/) በሜድትራኒያን ባሕር የምትገኝ ደሴት አገር ናት።
28105	የ«D» መነሻ ከቅድመ-ሴማዊ ጽሕፈት «ዳሌት» እንደ ሆነ ይታስባል።
28106	ስሙ «ደን» ለመጀመርያው ጊዜ የስዕል ቃል ሳይሆን እንደ ፊደላት ለተናባቢ በሚጠቅሙ ምልክቶች (ደ፣ ነ) D46 n ተጻፈ።
28107	በወላጆቹ መሀል ቅራኔ ከመፈጠሩ በፊት ፣ "ዳዲ ዋርባክስ" (Daddy Warbucks) በተባለ የሙዚቃ ቡድን ውስጥ ይጫወቱ ነበር።
28108	ዳ ናንግ ( ቬትናምኛ ፦ Đà Nẵng) የቬትናም ሦስተኛ ትልቅ ከተማ ነው።
28109	ዳንኛ (dansk /ዳንስክ/) በተለይ በዴንማርክ የሚነገር ቋንቋ ነው።
28110	ዳንቴ በሕይወቱ እንደ ተሳለ ዳንቴ አሊጊዬሪ (ጣልኛ፦ Dante Alighieri) (1257 - 1313 ዓ.ም.) የጣልያን ባለቅኔ ነበር።
28111	ዳርምስታድቲየም ዳርምስታድቲየም(Darmstadtium) የንጥረ ነገሮች ሠንጠረዥ ውስጥ ኬሚካዊ ውክሉ Ds ነው።
28112	በአንዳንድ ምንጭ ኣጠፋሪስ ወይም አስተናግርት ደግሞ «እጸ ፋርስ» ተብሏል፤ ይህ በፍጹም ሌላ ዝርያ (Datura stramonium) ነው።
28113	ከዚህ በተረፈ ወልደያ ላይ የሚገኙት አኖማ ማርያም (በዛፎች ተሸሽጎ ዋሻ ውስጥ የተደበቀ ቤ/ክርስቲያን David Buxton, 1944 ) እና ወልደያ ገብርኤል ለአካባቢው ታዋቂነትን ይሰጣሉ።
28114	ስሜን ሳሚኛ (davvisámegiella) በኖርዌ ስዊድንና ፊንላንድ የሚናገር ቋንቋ ነው።
28115	ተስፋ ጎህ ኢትዮጵያ (Dawn of Hope Ethiopia association) የኤች·አይ·ቪ በሽታን ለመከላከል እና ባለበት ደረጃ ለመግታት «ትዉልድ ይዳን በእኛ ይብቃ» በሚል ክቡር አላማ ተነሳስተው ዘውዱ ጌታቸው እና አሥር ከኤችአይቪ ቫይረስ ጋር የሚኖሩ ወገኖቻችን ሰኔ 1990 ዓ.ም የመሰረቱት ማህበር ነው።
28116	«ዲሲ» (D.C.) ማለት በእንግሊዝኛ ለ«ዲስትሪክት ኦቭ ኮሎምቢያ» (District of Columbia ወይም የኮሎምቢያ ክልል) አጭር ነው።
28117	D / d በላቲን አልፋቤት አራተኛው ፊደል ነው።
28118	በነዚህ ልሳናት፣ አንድ ሌላ ፊደል «Ð, ð» ከ«Þ» ጋር የሚለዋወጥ ነበር።
28119	ዲሴምበር ( እንግሊዝኛ : December) በጎርጎርያን ካሌንዳር ውስጥ 12ኛው ወር ነው።
28120	ጆርጅ ዋሽንግተን በDecember 14, 1799 እ.ኤ.ኣ. ከዚህ ከዓለም በሞት ተለይተዋል።
28121	በዚህ ምክንያት ፓይ በነጥብ ስርዓት (decimal system) ሲጻፍ አሃዞቹ ወይም አያበቁም ወይም ደግሞ እራሳቸውን አይደግሙም ፣ ይልቁኑ በማያባራ ዘፈቀደ ሁኔታ ይነጉዳሉ።
28122	ፔንስልቫኒያ ጀርመንኛ (Deitsch, Pennsilfaanisch-Deitsch, Pennsilfaani-Deitsch, Pennsilweni-Deitsch, Pennsilfaanisch) በአሜሪካ የሚናገር የጀርመንኛ ቀበሌኛ ነው።
28123	በዋናነት እንግሊዝኛ : Déjà Dead በተሰኘው ስራዋ ትታወቃለች።
28124	ዴላዌር (Delaware /'ደለወይር/) ከአሜሪካ 50 ክፍላገራት 1ዱ ነው።
28125	ድልማጣያውያን ( ሮማይስጥ ፦ Delmatae, Dalmatae) በጥንታዊ ድልማጥያ (አሁኑ ክሮኤሽያ ) በጥንት የኖረ ብሄር ነበሩ።
28126	በዋናነት እንግሊዝኛ : Democracy: An American Novel በተሰኘው ስራው ይታወቃል።
28127	የጥቅጥቃት (density) መጠኑ እርሳስን (lead) ከ70% (እጅ) በላይ የሚበልጥ ሲሆን፣ ከወርቅና ተንግስተን ጋር ሲወዳደር ግን ዝቅተኛ ነው።
28128	ተወራሽ የዘር ምልክቶች፣ ዲ-አክሲ-ሪቦ-ኒውክሊክ አሲድ ወይንም ዲ-ኤን-ኤ (deoxyribonucleic acid (DNA)) በመባል በሚታወቀው፣ በክሮሞሶሞች ውስጥ የሚገኝ ንጥረ ነገር ውስጥ ሰፍረው ይገኛሉ።
28129	ስለዚህ አብዛኛው የመንግሥት ዘርፎች ሁለት ስሞች አላቸው፤ ለምሳሌ የውስጥ ጉዳይ ሚኒስቴር Department of Internal Affairs (/ዴፓርትሜንት ኦቭ ኢንተርናል አፈይርዝ/) በእንግሊዝኛ፣ ደግሞም Te Tari Taiwhenua (/ቴ ታሪ ታይፌኑዋ/) በማዖሪ ተብሎ ይታወቃል።
28130	ይህም በተለምዶ depleted uranium ይባላል።
28131	ይህ ተረፈ-ምርት - depleted uranium - የጋማና የኤክስሬይ ጨረራን በጥሩ ሁኔታ ለመከለል ሥራ (shielding) ላይም ይውላል።
28132	ደርቢ ካቴድራል ደርቢ ( እንግሊዝኛ : Derby) በምስራቅ መካከለኛው እንግሊዝ ከሚገኙ ከተሞች አንዱ ነው።
28133	ቴውታኔስ ( በጀርመንኛ Deuto ዶይቶ) በጀርመን አፈ ታሪክ ዘንድ በጥንት የጀርመን ፲ኛው ንጉሥ ነበረ።
28134	የጀርመን እግር ኳስ ማህበር ( ጀርመንኛ ፦ Deutscher Fußball-Bund; DFB) የጀርመን እግር ኳስ አስተዳዳሪ አካል ነው።
28135	ለምሳሌ ያህል “d” እና “h” የ“ዽ” እስፔሊንግ ስለሆኑ “ዲ” እና “ኤች”ን በሁለት ቀለምነት ጎን ለጎን ኣስቀምጦ በ“d” እና “h” ድምጽ ሰጪነት መጠቀም ኣይቻልም።
28136	ካርታው ላይ diab የተሰኘው ሶማሊያ ሊሆን እንዲችል ሞቃዲሾን ማስተዋል ይረዳል።
28137	የስኳር በሽታ (diabetes mellitus) አንድ ሰው አለው ስንል በደሙ ውስጥ ያለው የስኳር መጠን (serum glucose level) መሆን ከሚገባው በላይ ከፍ ብሏል ማለት ነው።
28138	ዕፁ በመርፌ መልክ ሲወሰድ ሄሮይን ሄሮይን ወይም ዳይአሴታይልሞርፊን (diacetylmorphine) የኦፒየም ፖፒ (opium poppy) ክፋይ የሆነ አደንዛዥ ዕፅ ነው።
28139	ይህ ርቀት ከመሬት አንድ ጫፍ እስከ ሌላኛው ተቃራኒ ጫፍ (diameter) ያለውን ርቀት ሰላሳ (30X) ይበልጣል።
28140	ኤልበ ወንዝ ( ጀርመንኛ ፦ die Elbe፣ ቼክኛ ፦ Labe) በጀርመንና በቼክ ሪፑብሊክ የሚፈስ ወንዝ ነው።
28141	ዲዬጎ አልፍሬዶ ሉጋኖ ሞሬኖ (Diego Alfredo Lugano Morena, ጥቅምት ፳፫ ቀን ፲፱፻፸፫ ዓ.ም. ተወለደ) ኡራጓያዊ እግር ኳስ ተጫዋች ነው።
28142	ዲዬጎ ፈርናንዶ ፔሬዝ አጉዋዶ (Diego Fernando Pérez Aguado, ግንቦት ፲ ቀን ፲፱፻፸፪ ዓ.ም. ተወለደ) ኡራጓያዊ እግር ኳስ ተጫዋች ነው።
28143	ዲዬጎ ፎርላን ኮራዞ (Diego Forlán Corazzo, ግንቦት ፲፩ ቀን ፲፱፻፸፩ ዓ.ም. ተወለደ) ኡራጓያዊ እግር ኳስ ተጫዋች ነው።
28144	ዲዬጎ ሮቤርቶ ጎዲን ሊል (Diego Roberto Godín Leal, የካቲት ፱ ቀን ፲፱፻፸፰ ዓ.ም. ተወለደ) ኡራጓያዊ እግር ኳስ ተጫዋች ነው።
28145	ብዙ ቅጥ ባላቸው ኅዋወች ለሚኖሩ ፈንክሽኖች፣ በአንድ ነጥብ ላይ ያለ የአንድ ፈንክሽን ውድድር በዚያ ነጥብ ላይ ካለ ሊኒያር ውድድር ጋር እኩል ነው Differential calculus, as discussed in this article, is a very well-established mathematical discipline for which there are many sources.
28146	ያንድ ፋንክሽንን ውድድር የምናገኝበት ዘዴ መለየት (differentiation) ይባላል።
28147	ቅጥ (dimension) : ባንድ ነገር ወይም ኅዋ ውስጥ የታቀፉትን ነጥቦች በበቂ ሁኔታ ለመግለፅ የሚያስፈልጉን መለኪያወች(coordinates) ብዛት ቅጥ ይባላል።
28148	ክሮሞሶሞች በጥንድ ሆነው በሚገኙበት ጊዜ ዳይፕሎይድ (diploid) ይባላሉ።
28149	ወዲያው ፋሽሽት ኢጣልያ ሀገራችንን ይወርና ወጣቱ አክሊሉ ሀብተወልድ ለውድ አገራቸው ነጻነት የአርበኝነት ትግላቸውን በቶፍካ (diplomacy) “ሰገላዊ አማርኛ”፤ በዲባቶ (doctor ) መስፍን አረጋ (፳፻ ዓ/ም) እና በገቢ ሰብሳቢነት እዚያው ፈረንሳይ አገር ተሰማሩ።
28150	ዳይር ስትረይትስ ( እንግሊዝኛ ፦ Dire Straits) በዩናይትድ ኪንግደም የተመሠረተ እጅግ ስመ ጥሩ የሆነ የሮክ ሙዚቃ ቡድን ነበረ።
28151	ሁሉ አማረሽን ዲስኮ (disco) አታውጧት የአማርኛ ምሳሌ ነው።
28152	ስለ ፀሓይ የሰው ልጅ ቀዳሚ መሠረታዊ ግንዛቤ ብርሃን-ሰጭ ሰማያዊ ጻሕል (disk) መኾኗን፣ ደግሞም ከአድማስ በላይ እና በታች በመኾን ለመዓልትና ሌሊት መኖር ምክንያት መኾኗን መረዳት ነበር።
28153	Disquisitiones Arithmeticae የሚባለውን የሥነ-ቁጥር መጽሃፍ በ21 አመቱ ለህትመት አበቃ።
28154	ቦትስዋና በዘጠኝ ዲስትሪክት (እንግሊዝኛ፡ district) ወይም ክልሎች ተከፍላለች።
28155	የኮሎምቢያ ዲስትሪክት የህዝብ ቤተ መፃህፍት (እንግሊዝኛ፦ District of Columbia Public Library (DCPL)) ለዋሺንግተን ዲሲ ነዋሪዎች የሚያገለግል የህዝብ ቤተ መፃህፍት ሥርዓት ነው።
28156	የኮሉምቢያ ቀጠና የሕዝብ ትምህርት ቤቶች ( እንግሊዝኛ : District of Columbia Public Schools (DCPS)) አሜሪካ ውስጥ በዋና ከተማዋ ዋሽንግተን ዲሲ የሚገኝ የሕዝብ ትምህርት ቤት ሥርዓት ነው http://dcps.
28157	በዚህ ቀን አጼ ቴወድሮስ ደብረታቦር ላይ እንደነበሩ አስጋኸኝ የተባለ የአይን እማኝ መዝግቧል ditto II p 331 ከዘመቻ መልስና በየክረምቱ አጼ ቴወድሮስ መኖሪያቸውን በደብረ ታቦር ያደርጉ ነበር።
28158	በዚህም ክንያት ማንንም የማይጠጋ ዝርዝር (Divergent Series) እንለዋለን።
28159	በዋናነት እንግሊዝኛ : Dividend on Death በተሰኘው ስራው ይታወቃል።
28160	“ሰገላዊ አማርኛ”፤ በዲባቶ (doctor ) መስፍን አረጋ (፳፻ ዓ/ም) ያናጋው የነዳጅ ማዕቀብ ሲለኮሱ የደርግ ሥልጣንም እየጎለመሰ መጣ።
28161	“ሰገላዊ አማርኛ”፤ በዲባቶ (doctor ) መስፍን አረጋ (፳፻ ዓ/ም) ትምሕርት ጀመሩ።
28162	ዶክቶር ሁ (በእንግሊዝኛ: Doctor Who) የእንግሊዝ ቢ.ቢ.ሲ. ሳይ-ፋይ ቴሌቭዥን ድራማ ነው።
28163	ጨዋታው በአሜሪካ dodge ball /ዶጅ ቦል/ ከሚባለው ጋር ተመሳሳይነት አለው።
28164	በዋናነት እንግሊዝኛ : Dogeaters በተሰኘው ስራዋ ትታወቃለች።
28165	መንዝ በሰሜናዊ ሸዋ የሚገኝ ክፍል ሲሆን በውስጡ ላሎ ምድርን በስተደቡብ፣ ጌራ ምድርን በስተሰሜንና ማማ ምድርን በመካከል ይዞ ይገኛል Donald N. Levine, Wax and Gold: Tradition and Innovation in Ethiopia Culture (Chicago: University Press, 1972), p. 28 ።
28166	Donald N. Levine, Wax and Gold: Tradition and Innovation in Ethiopian Culture (Chicago: University Press, 1965), p. 24 ታሪክ አጥኝው ፓል ሄንዝ በበኩሉ ለኢትዮጵያ ታሪክ በካፋ ያበርከተው ታላቁ አስተዋጾ ሁለተኛው ሚስቱ ንግስት ምንትዋብ እንደነበረች ይዘግባል።
28167	ዶንግ ሆይ ( ቬትናምኛ ፦ Đồng Hới) የቬት ናም ከተማ ነው።
28168	በተለይ የታወቀው መጽሐፉ « ዶን ኪሖቴ » (Don Quixote) የተባለው ልብ ወለድ ነው።
28169	ናውሩኛ (Dorerin Naoero) ናውሩ በተባለው ደሴት አገር በፓሲፊክ ውቅያኖስ የሚናገር ቋንቋ ነው።
28170	ወርቅ በሜዳ ወርቅ በሜዳ (Dorstenia barnimiana) ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው።
28171	በሰሌዳ ቁጥር ኢቲ-ቲ-፲፮ ተመዝግቦ የነበረው አየር ዠበብ (Douglas C-47A-25-DK ) ለአየር መንገዱ ሁለተኛው የነፍስ ጥፋት አደጋ የተከሰተበት በረራ ሲሆን፣ በግል ኪራይ ለዳሰሳ ጥናት ሦስት ዠበብተኞችንና አሥራ ስድስት መንገድኞችን ጭኖ ከአዲስ አበባ ልደታ ማረፊያ ተነሥቶ ወደ አስመራ በረራ ጀምሮ ነበር።
28172	Dovyalis hebecarpa የሚባል ከኮሽም ጋር ተዛማጅ አትክልት በሴይሎን ይበቅላል።
28173	ዶ/ር ማርቲን ሉጠር ኪንግ ጁኒዮር ( እንግሊዝኛ ፦ Dr.
28174	ዶክተር ክርስቲያን ወጋምቢክ (Dr.
28175	ድራም ሴት ከበሮ (ድረም) በእንግሊዝኛው Drum Kit ወይም Drum Set አንዳንዴም trap set እየተባለ የሚጠራው የተለያዩ አይነት የድረም እና የጠፍጣፋ ሠሀን መሣይ የመሣሪያ ዓይነቶችን እንዲሁም በአብዛሀኛው ተያያዥነት ያላቸውን ድምፆች ማፍለቅ የሚችሉ መሣሪያዎችን አጣምሮ የያዘ ዘመናዊ የምት የሙዚቃ መሣሪያ ነው።
28176	ይህን መሳሪያ ከበሮ መች ( እንግሊዝኛ Drummer) በተገቢው መንገድ መጫወት ይችላል።
28177	የ ቴምፕላሮች ማህተም ሁለቱ ፈረሰኛች የክህነትንና የውትድርናን ሁለትዮ (duality) አመልካች እንደሆኑ ተደርጎ ይታመናል።
28178	ፖሎኒየም ዱብኒየም(Dubnium) የንጥረ ነገሮች ሠንጠረዥ ውስጥ ኬሚካዊ ውክሉ Db ነው።
28179	ውድድሩ አንድ ወር ሲቀረው እዚያው ሮማ ከተማ ውስጥ ሲሰለጥኑ የቆዩት ሁለቱ አበበዎች፣ የሩጫውን መንገድ በጥንቃቄ እንዳጠኑና ሲሮጡም በባዶ እግርም በጫማም እንደተለማመዱ፣ አበበ በጫማ ሲሮጥ በአምስትና በስድስት እርምጃዎች ስለሚዘገይ ሁለቱም በባዶ እግራቸው እንዲሮጡ መወሰኑን አሰልጣኙ ኒስካነን ከውድድሩ በኋላ (Duvbo IK's Annual Magazine 1960:) ለተባለ መጽሔት የተናገሩት ያሳያል።
28180	ዲስፕሮሲየም (Dysprosium) የንጥረ ነገሮች ሠንጠረዥ ውስጥ ኬሚካዊ ውክሉ Dy ነው።
28181	ላዲኖ (Dzhudezmo) ከይሁዳዊ-ሮማንስ ቋንቋዎች አንዱ ነው።
28182	እዚህ ላይ dθ/dt ምን ጊዜም የማይለወጥ ቋሚ እንደሆነ ይታሰባል።
28183	በግዕዝ አቡጊዳ ደግሞ «ሀ» (« ሆይ ») የሚለው ፊደል ከቅድመ-ሴማዊው «ሄ» ስለ መጣ፣ የላቲን 'E' ዘመድ ሊባል ይችላል።
28184	በአንዲት ኢምንት ስፋት ባላት ገጽታ ውስጥ የሚገኝ ኢምንት ፍሰት እንዲህ ይቀመራል፦ : E በዛች ገጽታ ውስጥ የሚያልፍ የኤሌክትሪክ መስክ ነው።
28185	ከላይ እንደተገለጸው የዚህ ሞላላ ማዕከል ላይ የተቀመጠ ሲሆን ትኩረቱ ደግሞ እና ላይ ነው። e ማለት እዚህ ላይ ኤክሴንትሪቲ ማለት ሲሆን እምትሰላውም እንዲህ ነው : ማዕከሉ (0፣0) ላይ ስለሆነና ትልቅና ትንሽ ምህዋሮቹ ለአድማሳዊና ቀጥተኛ ምህዋሮች ትይዩ ስለሆኑ እላይ የተቀመጠው ቀመር ቀኖናዊ ቀመር ይሰኛል።
28186	ሓዲስ የ“ኸ” እና “ኧ” ግዕዛቸውን ብቻ ይዤ እርባታዎቹን ጥያለሁ ሲሉ “ኸ” የግዕዙ “ሀ” ድምፅና “ኧ” (እንደ “Earth” “አርዝ") የግዕዙ “አ” ድምፅ መሆኑን የተገነዘቡ ኣይመስልም።
28187	የመጀመሪያው ወጥ ልብ-ወለድ ድርሰቷ (East Wind, West Wind) በ1930 በጆን ዴይ ኩባንያ ታትሟል።
28188	ፖርት ኤልሳቤጥ (ኾሳ፦ Ebhayi ፤ አፍሪካንስ ፦ Die Baai) በደቡብ አፍሪካ የምትገኝ ከተማ ናት።
28189	ኤብሮ ወንዝ ( እስፓንኛ ፦ Ebro፤ ካታሎንኛ፦ Ebre /ኤብሬ/) በእስፓንያ ውስጥ የሚገኝ ታላቅ ወንዝ ነው።
28190	ኢቢኤስ (EBS ወይም EBSTV) በስልቨር ስፕሪንግ፣ ሜሪላንድ በአሜሪካ አገር በ2000 ዓም የተመሠረተ የሜዲያ ድርጅት ነው።
28191	ከችንክር ከዋክብት አንጻር ስትታይ ፀሓይ የግርዶሽ መስመርን (ecliptic) ተከትላ በዞዲያክ ውስጥ በዓመት አንድ ዑደት የምታደርግ ትመስላለች።
28192	ከምጣኔ ሀብት(economics) አስተሳሰብ በስተጀርባ ያለው አበይት ምክኒያት 'እጥረት' ነው።
28193	ሁለተኛ በሶቪዬት ሕብረት ሥልጣንን የተረከቡት ሚካይል ጎርባቾቭ በአገሪቱ ዱኛ መስፍን አረጋ (ዲባቶ)፣ "ሰገላዊ አማርኛ"፤፳፻ ዓ.ም. (economy) እንዲሁም የኮሙኒስት አመራር ላይ ጥልቅ የሆኑ ፔሬስትሮይካ እና ግላስኖስት በሚል ስያሜ የሚታወቁትን ሁለት ሥር ነቅናቂ ለውጦችን መትግበራቸው ነው።
28194	ዳጉሳ (E. coracana) በዚሁ ወገን አለ።
28195	ኤድመንድ ሂለሪ ( እንግሊዝኛ ፦ Edmund Hillary) ከ1911 እስከ 2000 ዓም የኖሩ የኒው ዚላንድ ተጓዥ ነበሩ።
28196	Edward Ullendorff, p. 81 በዚህ ሁኔታ አንድ ቀን ተደብቆ ከጣና ሃይቅ በስተ ምዕራብ ሲጓዝ ቋራ ላይ ወባ ታመመና ከአንድ ገበሬ ቤት አረፈ።
28197	E / e በላቲን አልፋቤት አምስተኛው ፊደል ነው።
28198	ፕሮቶን ሙላቱ e ሲሆን የኤሌክትሮን ቻርጅ −e ነው።
28199	በሌላ ኣነጋገር የ“E” መርገጫ ለ“E” የእንግሊዝኛ ፊደል የተመደበው “E” ቀለም ስለሆነ እንጂ ዋየል ስለሆነ ኣይደለም።
28200	ኤስቶንኛ (eesti ኤስቲ/) በኤስቶኒያ የሚነገር የፊኖ-ኡግሪክ ቋንቋዎች ቤተሠብ ቋንቋ ነው።
28201	ግ.) :e - « የካዛሉ ግድግዳ የጠፋበት ዓመት» :f - «የኤራ-ኢሚቲ ከተማ ግድግዳ የሠራበት ዓመት»
28202	ፎቶን አቅም E ሲኖረው, መጠኑም ከአለው ድግግሞሽ, f,ጋር ቀጥተኛ ውድር አለው።
28203	ጋሜ ጋሜ (Ehretia cymosa) ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው።
28204	በሗላም ወደ ደብረ ተቦር መጥተው ዕረፍት አደርጉ Ehrlich p 36 በዚህ ዘመን ደብረ ታቦር ሳማራ በመባል ትታወቅ ነበር።
28205	የእንቦጭ አረም (Eichhornia crassipes) በጣም አስቸጋሪ የሆነ፣ በውሃ ላይ የሚበቅል ወራሪ አረም ነው።
28206	ይህ ንጥረ ነገር በሌላ መጠሪያው eka-radon ወይም 118ኛው ንጥረ ነገር ይባላል።
28207	ንጥረ-ነገር (elements) ፡ በግእዝ የሚታወቅ ክስተት ነው።
28208	ዝሆን ከባዮሎጂ ዘመድ Elephantidae (« የዝሆን አስተኔ ») እንዲሁም ከክፍለመደብ Proboscidea («ባለ ኩምቢዎች») ብቸኛው ኗሪ አባሎች ናቸው።
28209	የዝሆን አስተኔ (Elephantidae) በክፍለመደብ Proboscidea («ባለ ኩምቢዎች») ውስጥ የሆነ አስተኔ ነው።
28210	ባቢሌ የዝሆኖች መጠለያ (elephant sanctuary) ከአዲስ አበባ ወደ ጅጅጋ መስመር፣ ፭መቶ ፶ ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ ይገኛል።
28211	አክርማ ኣክርማ (Eleusine) ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ የሣር ወገን ነው።
28212	ዳጉሳ ዳጉሳ (Eleusine coracana) ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው።
28213	ኤሊሻ ካስበርት ( እንግሊዝኛ ፦ Elisha Cuthbert) ( 1982 ) አንዲት የካናዳ ፊልም ተዋናይ ናት።
28214	ኤልቭስ ፕሬስሊ (እንግሊዝኛ፦ Elvis Presley) አሜሪካዊ ዘፋኝ፣ ሙዚቀኛ እና ተዋናይ ነበር።
28215	መጀመርያው e-mail አድራሳዎች የተሰጡት ከዚያ ዘመን ነው።
28216	ጋሜት በእንስቷ አካል ውስጥ በመዳቀል (በመዋኃድ) ከወላጅ ለጋሾች ዘር የተዋጣና፣ የታደስ አዲስ ፍጡር ወይንም ፅንስ (embryo) ይፈጥራሉ።
28217	ኤሚልያ-ሮማኛ ( ጣልኛ ፦ Emilia-Romagna) የጣልያን ክፍላገር ነው።
28218	ኤማንዌል ማክሮን ( ፈረንሳይኛ ፦ Emmanuel Macron) ከ2009 ዓም ጀምሮ የፈረንሳይ ፕሬዚዳንት ሆኗል።
28219	በዚህ ተቃራኒ ግን ልምደኝነት (empiricism) ፍልስፍናን ያራመዱ ፈላስፎች፣ ለምሳሌ ሎክ፣ ሆብስ፣ በርክሊ፣ ሩሶና ሂዩም የቀልበኛ ፍልስፍናውን አጥብቀው ተቃውመዋል።
28220	የዚህ ባንክ ስም በምህጻረ ቃል ኢብባ ወይም ENB ነው።
28221	ከዚህም በመቀጠል አንኮር (Encore) (እ.ኤ.አ 2004) የተሠኘው የሙዚቃ አልበሙ እንዲሁ ስኬታማ ነበር።
28222	የውሃ ኡደት ኃይል /energy/ መለዋወጥን ያካትታል።
28223	አቅም (Energy) በፊዚክስ ጥናት ሲተረጎም ያንድ ሰው፣ እንስሳ፣ ቁስ፣ ስራ የመሰራት ችሎታ ወይም ለውጥ የማምጣት ችሎታ ማለት ነው።
28224	ይህ ከተማ በራስ ገዝ አስተዳደርነት የሚመራ ሲሆን ስምንት አባላት ካሉት English Core Cities Group የከተማ አጋርነት አንዱ ነው።
28225	አለቃ በሕይወት ዘመናቸው ከደረሷቸው መፅሐፍቶቻቸው ዋና ዋናዎቹ እስካሁን ድረስ የሚገኘው በስዊድንኛ ቋንቋ የጻፉት ''en Teologisk strid infor Ras Mengescha" ( A theological debate before Ras Mengesha.
28226	ኤንትሬና ( እስፓንኛ ፦ Entrena) የእስፓንያ መንደር ነው።
28227	ሁለቱም ወላጆቿ ኢስላምን ገና በጠዋቱ የተቀበሉ በመሆናቸው አስተዳደጓ በንጹህ ኢስላማዊ ከባቢ (environment) ውስጥ ነበር ማለት ይቻላል።
28228	፲፱፻፵፭ ዓ/ም - በታላቋ ብሪታኒያ የኢትዮጵያ አራተኛው ዋና መላክተኛ (Envoy Extraordinary and Minister Plenipotentiary) የነበሩት ሐኪም አዛዥ ወርቅነህ (Dr.
28229	Eonile የተፈጠረው ከ5.4 ሚሊዮን ዓመት ገደማ የሜዲትራኒያን ባሕር ተኖ ኃይለኛ ዝናብ በመከሰቱ ምክንያት በወረደው ዝናብ ነው።
28230	እስከዚያው በነአላን ሙር ሄድ ቋንቋ Eonile፣ Palenileን ወለደ፣ Palenile፣ Prinileን ወለደ፤ ….
28231	Eonile፣ Palenileን ወለደ፣ Palenile፣ Prinileን ወለደ፤ Prinileም የአባይን እናት፣ ታላቁን የአባይ ገደላማ ሸለቆን Neonileን ወለደ።
28232	እነሉሲ Eonile፣ Palenile፣ Prinile፣ Neonileን ምን ብለው ይጠሯቸው እንደነበረ የሚነግረኝ ኢትዮጲያዊው ታሪክ ፀሐፊ ሲመጣ እኔም የታሪክ ሀ ሁን እቆጥራለሁ።
28233	ለምድር ወገብ የተሰጠው ስያሜ Equator የመጣው ከዚህ ተራራ ስም ነው።
28234	የሜዳ አህያ በላቲን Equidae የሚባለው የፈረስ አስተኔ አባል ሲሆን ፣ በፈረሶች ወገን (Equus) ውስጥ ሶስት ዝርያዎች ናቸው።
28235	በዚህ ዋና ክፍል ስር Equivocation/ስርቅ እና Strawman/ወፍ -ማስፈራርያ ይገኙበታል።
28236	ኣውሬ ኣህያ በሮማይስጥ Equus africanus ይባላል።
28237	ለማዳ አህያ ወይም Equus africanus asinus የመጣ ከአውሬ አህያ Equus africanus ነበር።
28238	ኤሪክ ፌግሊን ( ጀርመንኛ ፦ Eric Voegelin 1893-1977 ዓም) የጀርመን ፖለቲካዊ ፈላስፋ ነበር።
28239	እርነስት ራዘርፎርድ እርነስት ራዘርፎርድ ( እንግሊዝኛ ፦ Ernest Rutherford 1863-1930 ዓም) የኒው ዚላንድ ፊዚሲስት ነበር።
28240	በእዚህ ርዕስ (Errors) ዶክተሩ ከዓመታት በፊት ያቀረቡትን ብዙ ኣንባቢዎች ስለኣላዩት ኣልታረሙም።
28241	እስፓንኛ ይፋዊ (ጨለማ ሰማያዊ) የሆነብቸው አገራት እስፓንኛ (español /ኤስፓኞል/ ወይም castellano /ካስተያኖ/) ከሮማይስጥ የደረሰ ከሮማንስ ቋንቋዎች ቤተሠብ አንድ ነው።
28242	ዶ/ር ዛመንሆፍ፣ የኤስፐራንቶ ፈጣሪ የኤስፔራንቶ ባንዲራ ኤስፔራንቶ (Esperanto) ከሁሉም አለማቀፋዊ ሠው ሰራሽ ቋነቋዎች እጅጉን የተስፋፋ ቋንቋ ነው።
28243	ኤስታዲዮ ዳ ሲዳዴላ (Estádio da Cidadela) የሚባለው የአንጎላ ዋና ስታዲየምም በሏንዳ ይገኛል።
28244	በባህር ዳርቻ እና በወንዝና ባህር መገናኛ /estuary/ ቦታ ላይ በነፋስ እና ዝቅ ያለ የአየር ግፊት የሚከሰት የውሃ ማዕበል ጎርፍን ሊያስከትል ይችላል።
28245	በሰሌዳ ቁጥር ኢቲ-ኤቢኪው (ET-ABQ ) የተመዘገበው ዲ-ሲ ፫ አየር ዠበብ ከአስመራ ተነስቶ በአክሱም ፤ ጎንደር እና ባሕር-ዳር በኩል ወደአዲስ አበባ ሊሄድ የተነሳው በረራ ከአክሱም በተነሳ በ ፴፭ ደቂቃው ከጧቱ አራት ሰዓት ከሃያ ደቂቃ ላይ የቀኝ ክንፉ ተገንጥሎ ሲወድቅ ተሣፍረው የነበሩት አሥራ አንዱም ሰዎች ሞተዋል።
28246	፲፱፻፸፪ ዓ/ም - የኢትዮጵያ አየር መንገድ ንብረት የነበረው ኢቲ-ኤጂዩ (ET-AGU) ዲ-ሲ ፫ (Douglas C-47 A -20-DK) አየር ዠበብ በደቡብ-ምዕራብ ኤርትራ፣ ከባረንቱ ማረፊያ ሊነሳ ሲያኮበኩብ በአፍንጫው ተደፍቶ ሲከሰከስ ከጥቅም ውጭ ሆኗል።
28247	ከተገዙት አሥር አየር-ዠበቦች የመጀመሪያውና በሰሌዳ ቁጥር ET-AOQ የተመዘገበው አየር-ዠበብ ነሐሴ ፲፩ ቀን ፳፻፬ ዓ/ም ከዋሽንግተን ዲሲ ተነስቶ አዲስ አበባ ፣ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ደማቅ አቅባበል ተደርጎለታል።
28248	የዚህ መሣሪያ ስያሜ የመጣው et ከምትለው የመጨረሻ ቅጥያ (ትርጉሟ ትንሽ ማለት ነው።) ጋር clarino የሚለውን የጣልያንኛ ቃል (ትርጉሙ ትራምፔት ማለት ነው።) ጋር በማያያዝ ትንሽ ትራምፔት የሚል ትርጉም በመስጠት ነው።
28249	ኮሚሽኑ «ሥነምግባር» ( እንግሊዝኛ ፦ Ethics) የተባለ በዓመት አራት ጊዜ የሚታተም መፅሄት እና «መስታወት» (እንግሊዝኛ፦ Insight) የተባለ በዓመት ሁለት ጊዜ የሚወጣ ኒውስሌተር አለው።
28250	በስተመጨረሻ፣ ሲልቪያ ፓንከኸርስት Ethiopia, a Cultural History የሚለውን መጽሐፋቸውን በ1955 እ.ኤ.አ. ) ካሳተሙ በኋላ ልጃችተውን ሪቻርድን ይዘው በሚቀጥለው ዓመት ወደ ኢትዮጵያ ጠቅለለው ሄዱ።
28251	Ethiopia, A short illustrated history, Ministry of Education and Fine Arts, Berhanena Selam Haile Selassie I printing press, Addis Abeba, 1969, page 112 የብሪታንያ ሠራዊት በተለይ ከፍተኛ ድጋፍ ያገኘው ከካሳ ምርጫ ሲሆን፣ በቂ የመጓጓዣና የምግብ እርዳታ ያገኙት ከኒሁ ሹም ነበር።
28252	የኢትዮጵያ ዘመን ኣቈጣጠር (Ethiopian calendar) የጁልያን ዘመን ኣቈጣጠር ኣይደለም።
28253	‘ሪፖርተር’ Ethiopian Reporter, “የአራት ደራስያን መታሰቢያ ቴምብሮች ታተሙ” 09 SEPTEMBER 2012 ደራሲው ፋሽሽት ኢጣልያ ኢትዮጵያን በወረረ ጊዜ ከቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ጋር አብረው ወደ እንግሊዝ አገር ስደት ላይ እንዳሉ በስልሳ ዓመታቸው መስከረም ፱ ቀን ፲፱፻፴፩ ዓ.ም. አረፉ።
28254	‘ሪፖርተር’ Ethiopian Reporter, “የአራት ደራስያን መታሰቢያ ቴምብሮች ታተሙ” 09 SEPTEMBER 2012 እነዚህ አንጋፋ ደራሲያን በኢትዮጵያ ዘመናዊ ሥነ ጽሑፍ ታሪክ ውስጥ ጉልህ እና ዘላለማዊ አሻራ የተዉ ናቸው፡፡
28255	ግዕዝ (Ethiopic) የሚለው ቃል ሁለት ትርጕሞች ኣሉት።
28256	ግዕዝ ወይም Ethiopic የተለያዩ ቋንቋዎች የሚጠቀሙበት የፊደሉም ስም ሲሆን ለተለያዩ ቋንቋዎች ተጨማሪ ቀለሞች ተጨምረዋል።
28257	ይህ በእንዲህ እንዳለ በ፲፱፻፹፫ ዓ.ም. የመንግሥት ለውጥ ጊዜ የአንድ ድርጅት ኦሮሞ ምሁራን ተሰብስበው ከግዕዙ ይልቅ ላቲን ይበጀናል በማለት ግዕዙን (Ethiopic Oromo syllabary) ስለተዉት የሚከተሉትን መጋራት ሳይጠቅም ኣይቀርም።
28258	ሁለት፣ ሁለት ነጥቦች (“፡፡”) (Ethiopic Spaces) የኣራት ነጥብ ምልክት (“።”) (Period) ኣይደሉም።
28259	ከዚህ በተረፈ አጼ ስይፈ አርድ በአሁኑ ደቡብ ጎንደር ፣ ደብረ ታቦር ፣ በርሳቸው ዘመን በደብረ ታቦር ተራራ ላይ የታቦር እየሱስ እንደታነጸ ታሪክ ያትታል Éthiopie By Luigi Cantamessa, Marc Aubert ገጽ 181 ።
28260	ኢትዮወርድ (EthioWord) በኮምፒዩተር የግዕዝ ቃላት ማተሚያ ነው።
28261	የግዕዝ ኣልቦ፣ ፲፱፻፹፩ ዓ.ም. ኢትዮወርድ፣ ፲፱፻፹፭ ዓ.ም. የኮምፕዩተር ገጽ ሥዕል EthioWord, 1995.
28262	ባህር ዛፍ ባህር ዛፍ (Eucalyptus) በተፈጥሮው ከአውስትራሊያ የሚገኝ አበባ ሚያብብ የዛፍ ወገን ነው።
28263	ቀይ ባሕር ዛፍ ቀይ ባሕር ዛፍ (Eucalyptus camaldulensis) ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው።
28264	የወሲብ ክስተት አሃዳዊ ህዋስነት ካላቸው ዩክሮይት(eukaryotes)ከሚባሉ ደቂቅ ህላውያን የመነጨ ነው።
28265	Euphorbia abyssinica (ሌላ ዝርያ) ደግሞ « ቁልቋል » ይባላል።
28266	ቁልቋል (Euphorbia abyssinica) የተክል አይነት ነው።
28267	ከዚህ ወገን ውጭ የሆነ ሌላ ዝርያ (Euphorbia tirucalli) ደግሞ «ቅንጭብ» ተብሏል።
28268	ኢዩሮፒየም ኢዩሮፒየም ኢዩሮፒየም ወይም አውሮፒየም (Europium) የንጥረ ነገሮች ሠንጠረዥ ውስጥ ኬሚካዊ ውክሉ Eu ነው።
28269	እሪራዮ እሪራዮ (Evolvulus alsinoides) ወይም ሎቱ ቅጠል(?) ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው።
28270	አንድምታ ( exegesis) በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስትያን ውስጥ የመጽሃፍ ቅዱስን ትርጉም ለማወቅ የሚጠቅም የትርጓሜ ሂደት ነው።
28271	በህይወቱ የመጨረሻ ዘመናት ወደ ወግ አጥባቂነት እና ሃይማኖተኛነት እያዘነበለ ይሄደው ዶስቶየቭስኪ የኑባሬ ፍልስፍና (Existentialism) ቀደምት ከሆኑት ውስጥ እንደነበር ብዙዎች ይስማማሉ።
28272	የፋሲካ ትሪሜስተር መጨረሻ ላይ ሲኒየር ተማሪዎቹ ለዓመታዊው Expressive Arts Week ክስተቱ ለአንድ ሳምንት መደበኛ ትምህርት የላቸውም።
28273	አንዳንድ በውሃ ውስጥ ይሚኖሩ እንሥሣት ውጫዊ ድቅለት (external fertilization) የሚባለውን ይጠቀማሉ።
28274	ቤሲክ እንደ ሲ የውጭ ቤተ መጻህፍት (external library) የለውም።
28275	ለሰው እንዴት F አነሰው የአማርኛ ምሳሌ ነው።
28276	በግዕዝ አቡጊዳ ደግሞ «ወ» (« ዋዌ ») የሚለው ፊደል ከቅድመ-ሴማዊው «ዋው» ስለ መጣ፣ የላቲን 'F' ዘመድ ሊባል ይችላል።
28277	በሮማይስጥ ሌላ ምልክት « » ለ«ው» ስለ ተጠቀመ፣ በላቲን ፊደል ፊደሉ «F» ለ«ፍ» ሊወክል ጀመር።
28278	እዚህ ላይ f(1) በዜሮ ማካልፈል ስለሚሆን አስረካቢው 1ን ማስረከብ አይችልም።
28279	ከጂኦሜትሪ አንጻር አንድ ፈንክሽን "f" በነጥብ "a" ላይ ያለው ውድድር ፣ በዚያ ነጥብ ላይ ክሚያርፈው የጨራፊ መስመር ኩርባ ጋር እኩል ነው።
28280	ምሳሌ ለመጥቀስ ያህል ፌስቡክን በድረገጽነት ማንበብ የዓማርኛውን ቀለሞች በኣለማቅረብ ሳጥን ስለሚያደርጋቸው በፌስቡክ ቁስ (Facebook App) መጠቀም ያስፈልጋል።
28281	ፌስቡክ facebook.com በፌስቡክ ኢንክ (facebook inc.) ድርጅት ስር የሚንቀሳቀስና የድርጅቱም ንብረት የሆነ ድረ ገጽ ነው።
28282	ስፖርት ስፖርት የተደራጀ እና ውድድራዊ መልክ ያለው አካላዊ ብቃትን እና ነጻ ጨዋታን (fair play) የሚጋብዝ እንቅስቃሴ ነው።
28283	የእውሸት የዓማርኛ (Fake Amharic) ፊደል እንጂ የዓማርኛም ፊደል ኣይደለም።
28284	በዚህ መንገድ "fanorona" የሚለው ቃል እንደ "ፈ ኑ ርን" ይመስላል።
28285	የሙቀት መጠንን ከፋረርሃይት F ወደ ሴልሲየስ C መልሶ ያመጣል ማለት ነው።
28286	ብረት ወይም አይረን የንጥረ ነገሮች ሠንጠረዥ ውስጥ ኬሚካዊ ውክሉ Fe ነው።
28287	ፌብሩዋሪ ( እንግሊዝኛ : February) በጎርጎርያን ካሌንዳር ውስጥ ሁለተኛው ወር ነው።
28288	ትዝታም አራተኛ ሙት አመቱን (February 25, 2006) በማሰብ ስራዎቹን በግርድፉም ቢሆን በማውሳት እነሆ የፀጋዬ ዝክር ትላለች።
28289	February 5 1946 እ.ኤ.አ. ) የዩናይትድ ኪንግደም ፊልም ፣ የቲያትር አና ቴሌቪዥን ተዋናይ ናት።
28290	የአንጎላ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ( ፖርቱጊዝኛ ፦ Federação Angolana de Futebol) የአንጎላ እግር ኳስ አስተዳዳሪ አካል ነው።
28291	የኮስታ ሪካ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ( እስፓንኛ ፦ Federación Costarricense de Fútbol) የኮስታ ሪካ እግር ኳስ አስተዳዳሪ አካል ነው።
28292	የቺሌ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ( እስፓንኛ ፦ Federación de Fútbol de Chile (FFC)) የቺሌ እግር ኳስ አስተዳዳሪ አካል ነው።
28293	የሜክሲኮ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ( እስፓንኛ ፦ Federación Mexicana de Fútbol Asociación, FMF, Femexfut) የሜክሲኮ እግር ኳስ አስተዳዳሪ አካል ነው።
28294	የሆንዱራስ ራስ ገዥ ብሔራዊ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ( እስፓንኛ ፦ Federación Nacional Autónoma de Fútbol de Honduras) የሆንዱራስ እግር ኳስ አስተዳዳሪ አካል ነው።
28295	የጓቴማላ ብሔራዊ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ( እስፓንኛ ፦ Federación Nacional de Fútbol de Guatemala) የጓቴማላ እግር ኳስ አስተዳዳሪ አካል ነው።
28296	የኤል ሳልቫዶር እግር ኳስ ፌዴሬሽን ( እስፓንኛ ፦ Federación Salvadoreña de Fútbol ወይም FESFUT) የኤል ሳልቫዶር እግር ኳስ አስተዳዳሪ አካል ነው።
28297	የካሜሩን እግር ኳስ ፌዴሬሽን ( ፈረንሣይኛ ፦ Fédération Camerounaise de Football) የካሜሩን እግር ኳስ አስተዳዳሪ አካል ነው።
28298	የፈረንሳይ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ( ፈረንሳይኛ ፦ Fédération Française de Football, FFF) የፈረንሳይ እግር ኳስ አስተዳዳሪ አካል ነው።
28299	የዓለም እግር ኳስ ዋንጫ የዓለም አቀፍ እግር ኳስ ማኅበር ( ፈረንሳይኛ ፡ Fédération Internationale de Football Association፣ FIFA ፊፋ) ፪፻፰ አባላትን ያዘለ የእግር ኳስ ጨዋታ አስተዳዳሪ ድርጅት ነው።
28300	የማሊ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ( ፈረንሣይኛ ፦ Fédération Malienne de Football) የማሊ እግር ኳስ አስተዳዳሪ አካል ነው።
28301	የሩዋንዳ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ( ፈረንሣይኛ ፦ Fédération Rwandaise de Football Aassociation) (FERWAFA) የሩዋንዳ እግር ኳስ አስተዳዳሪ አካል ነው።
28302	የጣልያን እግር ኳስ ፌዴሬሽን ( ጣልያንኛ ፦ Federazione Italiana Giuoco Calcio, F.I.G.C., Federcalcio) የጣልያን እግር ኳስ አስተዳዳሪ አካል ነው።
28303	የድመት አስትኔ የድመት አስትኔ (Felidae) ሰፊ የሆነ የአጥቢ እንስሶች ክፍለመደብ ነው።
28304	ፌርሚየም ፌርሚየም (Fermium) የንጥረ ነገሮች ሠንጠረዥ ውስጥ ኬሚካዊ ውክሉ Fm ነው።
28305	ስለዚህ የፈንክሽን "f ውድድር f ሲሆን ሲነበብም "f ፕራይም " ይባላል ።
28306	ሁለቱ አስረካቢዎች f እና h በግቤት a ላይ አንድ አይነጥ ጥግ L አላቸው።
28307	የተራ በለስ ፍሬ ተራ በለስ (Ficus carica) የዛፍ አይነት ሲሆን በበለስ አስተኔ ውስጥ ይመደባል።
28308	ፍድቀል (አንድ አስተያየት) ፍድቀል (Fidchell) ሠንጠረዥን የመሰለ የጥንታዊ አይርላንድ ጨዋታ ነበር።
28309	ፊጌሬንሴ እግር ኳስ ክለብ ( ፖርቱጊዝኛ ፦ Figueirense Futebol Clube) በፍሎሪያኖፖሊስ፣ ብራዚል የሚገኝ የእግር ኳስ ክለብ ነው።
28310	ጫጩት-fil-a እሁድ ላይ አገልግሎት መክፈት አይደለም ዘንድ የሚታወቅ አንድ የአሜሪካ ፈጣን ምግብ ስርዓት ናቸው.
28311	ከ(finite element) መንገዶች ውስጥ በከፍተኛ መጠን ጥቅም ላይ እየዋለ ያለው የስሌት ዓይነት ሲሆን ይህን በመጠቀም በመዋቅሩ ላይ የመከወኑ እንደ ጉልበት እና የቦታ ለውጥ ማስላት ይቻላል።
28312	ኣንደኛው የሁሉም ቀለሞች ስፋት እኩል (Fixed) ሲሆን ሌላው የተለያዩ (Proportonal) ስፋቶች ያለው ነው።
28313	ዩነንኳዲየም ፍሌሮቪየም (Flerovium) በየንጥረ ነገሮች ሠንጠረዥ ውስጥ ጊዜያዊ ኬሚካዊ ውክሉ Fl እና አቶማዊ ቁጥሩ 114 ለሆነ ራዲዮ አክቲቭ ንጥረ ነገር የተሰጠ ጊዜያዊ ስያሜ ነው።
28314	ቁጥሮች በሙሉ ባለነጥብ (floating points) ነበሩ።
28315	ከሁሉም በላይ ግን ከፍ ያለ ውዝግብ እና ዓለም-አቀፍ ተቃውሞ ያስከተለው በ፲፱፻፺፯ ፲፱፻፺፰ «ፍሎራ ኢኮ ፓወር» (Flora EcoPower Holding AG) ለተባለ የንምሳ ኩባንያ ለናፍጣ-ነዳጅ ማምረቻ የሚሆን የጉሎ ተክል ልማት ተብሎ በተፈቀደለት፤ ወደ አሥራ-ሁለት ሺ ሄክታር መሬት ላይ ያደረሰው የመጠለያውን ደን ምንጠራ ነው።
28316	ፍሎረንስ (Florence) በፒናል ካውንቲ ፥ አሪዞና ፥ ዩናይትድ ስቴትስ የሚገኝ ከተማ ነው።
28317	የድግግሞሽ ክርክም ስርጭት ከቁመተ ክርክም ስርጭት በተሻለ መልኩ የድምፅን ጥራት ጠብቆ ይተላልፋል፣ ስለሆነም ብዙ ጊዜ የራዲዮ ጣቢያወች የዘፈን ጣቢያቸውን በFM ሲያስተላልፉ ይደመጣሉ።
28318	ከላይ የተጠቀሰው ምሳሌ ሲነበብ F የሁሉም ቁጥሮች n 2 4, ስብስብ ሆኖ ሲያበቃ n ደግሞ በ0 እና 19 መካከል ያለ መቁጠሪያ ቁጥር ነው"።
28319	ፎሞራውያን ( አይርላንድኛ ፦ Fomoire) በአየርላንድ አፈ ታሪክ በጥንታዊ አይርላንድ ከማየ አይኅ በኋላ የተገኘ ወገን ነበሩ።
28320	ች (formation) የታወቀ ነው።
28321	ፋሮኛ (føroyskt /ፌርስት/) በፋሮ ደሴቶች የሚናገር ቋንቋ ነው።
28322	ለዚህ ድርጅት ሁነኛ ተፎካካሪ የሆነው ፎርቹን ወይም Fortune የተባለው መጽሄት ሲሆን በታይም ድርጅት ወይም Time inc.
28323	ይህ አካባቢ Fountain of Genet (የገነት ፏፏቴ) ይለዋል።
28324	ይህ እንዲህ የተገኘው የአይገን መልሶች ድርብርቦሽ ወይም ቀጥተኛ ውህድ የፎሪየር ዝርዝር(Fourier Series) ተባለ።
28325	ፍራንስ ፕረሸረን (France Prešeren) (3 December 1800 - 8 February 1849 እ.ኤ.አ. ) የስሎቪንኛ ባለ ቅኔ ነበር።
28326	የ franchise አትላንታ ውስጥ የተመሰረተ እና የ በዩናይትድ ስቴትስ ክፍሎች ውስጥ ቦታዎችን አሉት ነው.
28327	አንዳንድ ታሪክ ጸሃፊያን (ለምሳሌ ባላዛር ቴሌዝ ፖርቱጋላዊው) ልጅ እንዳልነበራት ሲዘግቡ ፍራንሲስኮ አልቫሬዝ ግን በልብነ ድንግል ዘመን አንዱ ወንድ ልጇ ከአምባ ግሸን አምልጦ እንደነበር መዝግቧል Francisco Alvarez, Prester John, p. 245 ።
28328	ፍራንሲስኮ ጎያ ( እስፓንኛ ፦ Francisco Goya) ከ1738 እስከ 1820 ዓም የኖረ የእስፓንያ ሰዓሊ ነበር።
28329	ፍራንሺየም ወይም ፍራንሲየም (francium) የንጥረ ነገሮች ሠንጠረዥ ውስጥ ኬሚካዊ ውክሉ Fr ነው።
28330	ፍራንኮሊ ወንዝ ( እስፓንኛ ፦ Francolí) በእስፓንያ ውስጥ የሚገኝ ወንዝ ነው።
28331	ፍራንክፉርት አም ማይን ( ጀርመንኛ ፦ Frankfurt am Main) የጀርመን ከተማ ነው።
28332	ፍራንክሊን ፒርስ ፍራንክሊን ፒርስ ( እንግሊዝኛ : Franklin Pierce) የአሜሪካ አስራ አራተኛ ፕሬዝዳንት ነበሩ።
28333	ፍራንክ ሎይድ ራይት ( እንግሊዝኛ ፦ Frank Lloyd Wright) (1859- 1951 ዓም) የአሜሪካ ሥነ ሕንፃ ሊቅ (አርኪቴክት) ነበር።
28334	በኢትዮጵያውያን ጻህፍት ዘንድ እንደሚታመነው ግራኝ አረብ እንደነበር ሲሆን Franz-Christoph Muth, "Ahmad b. Ibrahim al-Gazi" in Siegbert Herausgegeben von Uhlig, ed., Encyclopaedia Aethiopica: A-C (Wiesbaden:Harrassowitz Verlag, 2003), pp.
28335	ዊክፔዲያ ነፃ ኦንላይን መዝገበ-ዕውቀትን (free encyclopedia) ለመፍጠር አላማ አድርጎ የተመሰረተና ቀደም ሲል ኑፔዲያ (Nupedia) በመባል የሚታወቅ ፕሮጀክት ውጤት ነው።
28336	ባቫሪያ ፣ በሙሉ ስሙ ነጻ የባቫሪያ አስተዳደር ( ጀርመንኛ ፦ Freistaat Bayern /ፍሪሽታት ባየርን/) ደቡብ ምስራቅ ጀርመን ውስጥ የሚገኝ ክፍለ ሃገር ነው።
28337	በሥነ ሥርዓቱ ላይ ከፈረንሳይ መንግሥት በኩል የፍሬንች ሶማሌላንድ (French Somaliland) ገዢ ጋብሪዬል ሉዊ አንጉልቮ (Gabriel Luis Angoulvant) የተገኙ ሲሆን የምድር ባቡር ኩባንያው ተጠሪዎችና ሰራተኞችም ተገኝተው ነበር።
28338	ፍሬንድስ ተከታታይ የቴሌቭዥን ድራማ ፍሬንድስ ( እንግሊዝኛ : Friends) የአሜሪካ ተወላጅ በሆኑት ዴቪድ ክሬን (እንግሊዝኛ: David Crane)እና ማርታ ኩፍማን (እንግሊዝኛ: Marta Kauffman) የተፈጠረ የቴሌቪዥን ድራማ ነው።
28339	እዚህ ላይ f(t), g(t) እና h(t) የመሰረተ መዋቅሩ (ኮርድኔቶቹ) ፈንክሽን ሲሰኙ ግቤታቸው t ነው።
28340	ቀጥተኛ ኦፕሬተር ሲሆን f(t)ን (t ≥ 0) ወደ F(s) (s እንግዲህ ድግግሞሽ ያቅጣጫ ቁጥር ነው ) ይቀይራል።
28341	እያንዳንዱ የግዕዝ ቤት በፈንክሽን (Function key) መርገጫ በኣንደኝነት እንዲቀርብ ሆኖ ቀለማቱ እንዚራን በሁለተኛው መርገጫ አማካኝነት ቀረቡ።
28342	ፈንገስ ፈንገስ (Fungus) እንደ እርሾ (yeasts) እና ሞልድ (molds) ያሉ የብዙሃኑ ኢዩካሪዮቲክ ደቂቅ ዘ አካላት አባላት ናቸው።
28343	ባርሴሎና እግር ኳስ ክለብ ( ካታላንኛ ፦ Futbol Club Barcelona) በባርሴሎና ፣ እስፓንያ የሚገኝ እግር ኳስ ክለብ ነው።
28344	በአንድ የተንጋደደ መሰመር ላይ ባለ ነጥብ ላይ ያለው ቅጽበታዊ ውድድር ( f (x)) በዚያ ነጥብ ላይ ካለው የጨራፊው መስመር ኩርባ ጋር እኩል ነው።
28345	አስረካቢ በአብዛኛው እንዲህ ይጻፋል f(x) ፣ ሲነበብ "ኤፍ ኦፍ ኤክስ" ወይን የ ኤክስ አስረካቢ ይባላል።
28346	ባጠቃላይ መልኩ የf(x) ኩርባ ማንኛውም ቦታ ላይ ከf(x) ጋር አንድ ነው።
28347	ለያንዷ ትናንሽ ክፍል አንድ የተወሰነ የ f(x) ዋጋ ከመረጥን በኋላ ያንን ዋጋ h እንለዋለን።
28348	G ደግሞ የ ግስበት ቋሚ ቁጥር ነው ዋጋውም ነው።
28349	ግ. - «ኑር-አዳድ ንጉሥ ከሆነበት ዓመት በኋላ የሆነው ዓመት» :g (ቅድም-ተከተል አይታወቅም) - «ማሽካን-ሻፒር (ከኒፑር ስሜን የነበረ ከተማ) የተያዘበት ዓመት»
28350	ወይን በቀላሉ ሲጻፍ : ፣ ሲነበብ ከƒ ለg የሚያቀብል አስረካቢ።
28351	በደን ውስጥ የሚገኙ የሸለምጥማጥ ብቸኛ ዝርያዎች ቢኖሩም፣ ‹‹G.
28352	ግድም) ሊፒት-እሽታር ንጉሥ የሆነበት ዓመት :g ፦ (1832 አክልበ.
28353	፲፱፻፺፯ ዓ/ም በስኮትላንድ ግሌን ኢግልስ የተካሄደው የቡድን ስምንት (G8) ስብሰባ ለታዳጊ አገሮች እርዳታ በሃምሳ ቢሊዮን ዶላር ወይም ሃያ ስምንት ነጥብ ስምንት ቢልዮን ፓውንድ ስተርሊንግ ይጨምራል አለ።
28354	እያመራ Gabonese ዣን ፒንግ, አሁን ደግሞ የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ነው; ሕብረት ውስጥ የፖለቲካ በመዋቅር ድርጊቶች ዝርዝር.
28355	ጋበሮኔ (Gaborone) የቦትስዋና ዋና ከተማ ነው።
28356	በሮማይስጥም ስሙ Gades /ጋዴስ/ ተብሎ በአረብኛ ደግሞ ይህ قادس /ቃዲስ/ ሆነ።
28357	የጋይሊክኛ ተናጋሪዎች የሚበዙበት ስፍራ የስኮትላንድ ጋይሊክኛ (Gàidhlig /ካሊክ/) በስኮትላንድ የሚነገር ቋንቋ ሲሆን የኬልቲክ ቋንቋዎች አባል ነው።
28358	የጋሊስኛ ቀበሌኞች በስሜን-ምዕራብ እስፓንያ ጋሊስኛ (galego /ጋሌጉ/) ከሮማይስጥ የደረሰ ከሮማንስ ቋንቋዎች ቤተሠብ አንዱ ቋንቋ ነው።
28359	በዚህ ትውፊት አብዛኛው ጊዜ ስሙ «ጋምብሪኑስ» (Gambrinus) ይጻፋል።
28360	ጋምብሪቪ ( ሮማይስጥ ፦ Gambrivii፣ ጋምብሪቫውያን) የጌርማኒያ ጎሣ ነበሩ።
28361	እንደ እንሥሣት፣ ዕፅዋትም የእንስትና የተባእት የዘር ህዋስ (gamete) ያመነጫሉ።
28362	የተባእት ተስለክላኪ ዘር ህዋስ፣ ከእንስቷ ፍሬ ዘር ህዋስ ጋር፣ በእንስቷ አካል ውስጥ ሲገናኙ: እነዚህ ልዮ ህዋሳት 'ጋሜት' (gametes) በመባል ይታወቃሉ።
28363	ዳይፕሎይድ የሃፕሎይድ ህዋስን (ጋሜት (gametes)) መፍጠር ይችላሉ።
28364	ሆኖም በነዚህ ልሳናት «G» ከ «A»፣ «O» ወይም «U» በፊት ሲቀድም፣ እንደ «ጋ»፣ «ጎ»፣ «ጉ» ይሰማል።
28365	ጎቢል ጎቢል (Gardenia ternifolia) ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው።
28366	ካርግ ( ኮሪይኛ ፦ 가륵፤ /ካ - ርግ/፣ በላቲን ፊደል Gareuk) በኮርያ ልማዳዊ አፈ ታሪክ በጥንታዊ ኮርያ ( ጎጆሰን ) የነገሠ ንጉሥ ወይም «ዳንጉን» ነበር።
28367	የቁራ ሻይ (Gaultheria procumbens፤ እንግሊዝኛ ፦ Teaberry, Wintergreen, Checkerberry) በምሥራቅ ካናዳና በአሜሪካ አገራት በብዛት የሚበቅል የዱር ተክል ነው።
28368	ከነዚህም አንድ፣ ስለ ኢትዮጵያ ብዙ ትምህርታዊ መጽሐፍትን የደረሰው ሀንቲንግፎርድ (G.B.W. Huntingford) ነው።
28369	GDR መጀመርያ ጊዜ እውነተኛ ምርጫ (ማለት ከአንድ ወገን በላይ መምረጥ) ከተደረገው ከ 1982 (Mar.
28370	ጀኔራል ኤሌክትሪክ ወይም GE መቀመጫው በአሜሪካ ኒው ዮርክ ከተማ የሚገኝ ድርጅት ነው።
28371	Gebissa, Ezekiel (translation) : “My Life & Ethiopia’s Progress, vol two (1999) pg 16 በ፲፱፻፳፮ ዓ/ም በፅሕፈት ሚኒስቴር ጠቅላይ ዲረክቶር ተብለው ለጥቀውም የንጉሠ ነገሥቱ የግል ፀሐፊ ሆነው እስከ ጠላት ወረራ ድረስ ሲያገለግሉ ቆዩ።
28372	GeezEdit ሲከፈት የሚታየው እንግሊዝኛ ስለሆነ ለዓማርኛው የዓለም ካርታ ያለበትን ኣዶ መጫን ነው።
28373	ግዕዝኤዲት (GeezEdit) የኢትዮጵያ ኮምፕዩተሮችና ሶፍትዌር ከኣቀረባቸው የተለያዩ ፕሮግራሞች ኣንዱ ነው።
28374	ግዕዝኤዲት (GeezEdit) የዝቅ መርገጫዎችን ሳይጠቀም ወደ 500 የግዕዝ ቀለሞችን ያስከትባል።
28375	GeezEdit (Amharic Typing) ከኣፕ ሱቅ (App Store) ወይም ኣይቲዩንስ (iTunes) ወደ ኣይፎን 6 የእጅ ስልካችን ስናስገባ "Allow Full Access" የሚለው ከፊደል ገበታዎች ኃይል ጋር ያሉትን ልዩ ጥቅሞች ለመጠቀም የሚያስፈልግ ስለሆነ ለጊዜው መዝለል ይቻላል።
28376	ከኣፕል ሱቅ GeezEdit App ቁስ ከተገዛ በኋላ ኣዶው ስር Amharic Typing የሚል ስሙ ይታያል።
28377	በቅርቡ ከኣንድ ኣንባቢ ስለ ዓማርኛና እንግሊዝኛ ኣጻጻፎች ጥያቄ ለግዕዝኤዲት ፌስቡክ (GeezEdit Facebook) (https://www.
28378	ቁሱ ተወዳጁን የግዕዝኤዲት ዩኒኮድ (GeezEdit Unicode) የዓማርኛውን ፊደል ይጨምራል።
28379	ስለዚህ ከሮማይስጥ በተወለዱት ቋንቋዎች እንደ ጣልኛ GE፣ GI እንደ «ጀ» «ጂ» ይሰማሉ፣ በእንግሊዝኛም ብዙ ጊዜ እንዲህ ነው።
28380	General History of Black Africa to Madagascar and its islands Volume I: Beginnings to 1800. p. 398, PUF Paris (1970) ይህ በዚ እንዳለ እስልምና በሃድያ ፣ ሶማሊያ ፣ ሐረር ፣ይፋት እና ዳህላክ ደሴቶች ከዚህ ንጉስ ዘመን በፊት ስር የሰደደ ቢሆንም፣ በአፋር ፣ አርሲና ሲዳሞ መሰበክና መስፋፋት የጀመረው በዚህ ዘመን ነበር።
28381	በዘረ መልአዊ መወሰኛ ዘይቤ፣ የአንድ ግላዊ ፆታ የሚወሰነው በሚወርሰው የዘርምል (genome)ነው።
28382	ጄኖቫ ( ጣልያንኛ ፦ Genova) የጣልያን ከተማ ነው።
28383	እነዚህም በሮማይስጥ genus Bos ከሚባሉት ዝርያዎች እጅግ በከፍተኛ መጠን ከተስፋፉት ዋነኞቹ ናቸው።
28384	ጀፍሪ ቾሰር (ከሕይወቱ ዘመን ያህል ተሳለ።) ጀፍሪ ቾሰር ( እንግሊዝኛ ፦ Geoffrey Chaucer 1335-1393 ዓም) ዝነኛ የመካከለኛ እንግሊዝኛ ጸሐፊ ነበር።
28385	የምድር መጋጠሚያ ውቅር (geographic coordinate system) በምድሪቱ ያለባት እያንዳንዱ ሥፍራ በሦስት መጋጠሚያ ተውላጠ ቁጥሮች እንዲወሰን ያስችላል።
28386	ጆርጅ ቶማስ ሚኪ ሌላንድ (George Thomas "Mickey" Leland) አሜሪካዊ ፖለቲከኛ ነበሩ።
28387	ጆርጅታውን (Georgetown) የጋያና ዋና ከተማ ነው።
28388	ጆርግ ፍሪድሪክ ሃንደል ጆርጅ ፍሪድሪክ ሃንደል ( ጀርመንኛ ፦ Georg Friedrich Händel፣ እንግሊዝኛ ፦ George Frideric Handel 1678-1751) የጀርመን በኋላም የኢንግላንድ ኦፔራ አቀነባባሪ ነበር።
28389	በዋናነት እንግሊዝኛ : Geromino Rex በተሰኘው ስራው ይታወቃል።
28390	Getamun, City of Gondar, p. 5 ያለመታከትም 7 የድንጋይ ድልድዮችን በማሰራት እስካሁን ድረስ ስሙ ሲጠራ ይኖራል።
28391	የዊሠ ( ጥንታዊ እንግሊዝኛ ፦ Gewisse) ከአንግሎ-ሳክሶን ሕዝቦች ሴያሕስ (ሳክሶን) ብሔር አንድ ነገድ ነበሩ።
28392	G / g በላቲን አልፋቤት ሰባተኛው ፊደል ነው።
28393	ከዚህ ጊዜ ጀምሮ ከ”ጊዲዮን ፎርስ” (Gideon Force) ጋር ወደጎጃምና ወደጎንደር እስከዘመቱ ፲፱፻፴፫ ዓ.ም ድረስ ከራስ አበበ ጋር ጠላትን በየቦታው ሲዋጉ በአርበኝነት ቆዩ።
28394	ጂጂ ( እንግሊዝኛ ፦ Gigi) በ፲፱፻፺፫ ዓ.ም. የወጣ የጂጂ አልበም ነው።
28395	በኗሪ አጠራር «ጊልቤርት» የሚለው ቃል «ኪሪባዲ» ወይም «ኪሪባስ» (Gilberts) ስለሆነ ቋንቋቸው ደግሞ ኪሪባስኛ ይባላል።
28396	በዋናነት እንግሊዝኛ : Giles Goat-Boy በተሰኘው ስራው ይታወቃል።
28397	ከሕንድ ውቅያኖስ የሚነሳው እርጥበታማ አየር በኢትዮጵያ ተራራማ ክፍል ሲያልፍ የሙቀትgishen መጠኑ እየቀዘቀዘ ይመጣል።
28398	ጁዘፔ ቬርዲ ( ጣልኛ : Giuseppe Verdi) 1806-1893 የጣልያን ኦፔራ አቀነባባሪ ነበሩ።
28399	መተሬ ( ሮማይስጥ ፦ Glinus lotoides) ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው።
28400	አኩሪ አተር አኩሪ አተር (Glycine max) የአባዝርት አትክልት ዝርያ ነው።
28401	ከነዚህም ረይሽዕ ዕንጉዳይ፣ ጂንሠንግ (የሥር አይነት)፣ ኩርኩራ፣ ብርቱካን ፣ ቀረፋ እና የቻይና እንስላል (Glycyrrhiza uralensis) ይጠቀሳሉ።
28402	ከጄልዴሳ አስተዳዳሪነታቸው በፊት የሐረር ፖሊስ ኃላፊ ሆነው ማገልገላቸው Goedorp, V. With a camera in Somaliland.
28403	ወርቅ ( እንግሊዝኛ gold /ጎልድ/) ለብዙ አመታት ዋጋውን በከፍተኛ ደረጃ መጠን ጠብቆ ያለ ሲሆን ተፈላጊነቱም በገበያተኞች ዘንድ ቀንሶ አያውቅም።
28404	በጠረፍ ላይ የሚኖሩት ሰዎች ታንኳ ሰርተው ከካፕ-ቨርት እስከ የወርቅ ጠረፍ (Gold Coast) ድረስ ካሉት ሌሎች ምዕራብ አፍሪካውያን ጋር ይገበያዩ ነበር።
28405	በዋናነት እንግሊዝኛ : Gone with the Wind በተሰኘው ስራዋ ትታወቃለች።
28406	«ጉድ ታይምዝ» (Good Times) ከ1979 እ.ኤ.አ. ( 1971 ዓም) የሆነ የሺክ ነጠላ ዘፈን ነው።
28407	ጉግል (Google) የሚለው ቃል ጉጎል (Googol) ከሚለው የመጣ ነው።
28408	የጉግል ጠቃላይ መምሪያ ጉግልፕሊክስ (Googleplex) ይባላል።
28409	ከዚያው አመት አስቀድሞ ቦታው ከዚያ ወደ ምዕራብ በመካከለኛ ዛግሮስ ሰንሰለት እንደ ነበር ይገመት ነበር Gordon (1967) p. 72 note 9፤ Mallowan (1969) p. 256፣ (1985) p. 401, note 1 ።
28410	GOSUB የቅርንጫፍ ዝውውሩን የሚያደርገው ወደ ንዑስ ክንውኖች (አነስተኛ የፕሮግራም አካሎች) ሲሆን ባብዛኛው ያለግቤት (parameters)ና ያለሰፈር ተለዋጭ (local variable) ነው።
28411	ግቴቦርግ Göteborg in Sweden.png ዬተቦርይ ( ስዊድንኛ ፦ Göteborg ፤ አጠራሩን ለማዳመጥ ) የቨስትራ ዬታላንድ፣ ስዊድን ከተማ ነው።
28412	"ዘምዝናዊ" የተደፘጀው ቤሲክ (ለምሳሌ፥ ኩኢክቤሲክ ና ፓወርቤሲክ), GOTO የተሰኘውን ቃል በዘመናዊ ቃላት ተክተው።
28413	ክላሲክ ወይም የቀድሞው ቤሲክ፤ ይህ ምሳሌ በስራአት የተደራጀ መሆኑን GOTO ን መጠቀም የግድ ወደተመሰቃቀለ የፍርግም እንደማያመሯ ያሳያል።
28414	አንዳንድ የቤሲክ ቤተሰብ አባል ቋንቋዎች ፈርጋሚው የራሱን ፕሮሲጀሮች እንዲጽፍ አይፈቅዱም:: ፈርጋሚው ከአንድ ቅርንጫፍ ወደሌላ ለመዘዋወር በዛት GOTOን በመጠቀም ፕሮግራሙን ይጽፋል።
28415	Gottfried Martin, Kant's Metaphysics and Theory of Science ካንት ባንጻሩ ጊዜን ሲተንትን "ጊዜ ማለት ከልምድ ውጭ ገና ስንወለድ አብሮን የሚወለድ ቀደምት እውቀት ሲሆን የገሃዱን አለም እንድንረዳ የሚረዳን አዕምሮአችን የሚያፈልቀው መዋቀር" ነው ብሎታል።
28416	ግራፍተን ከተማ ግራፍተን ( እንግሊዝኛ : Grafton, New South Wales) አውስትራልያ ውስጥ የሚገኝ ከተማ ነው።
28417	ግራናዳ ( እስፓንኛ ፦ Granada) የእስፓንያ ከተማ ነው።
28418	ግሮቨር ክሊቭላንድ ( እንግሊዝኛ : Grover Cleveland) የአሜሪካ ሃያ ሁለተኛ እና ሃያ አራተኛ ፕሬዝዳንት ነበሩ።
28419	ጓዳልኪቪር ወንዝ ( እስፓንኛ ፦ Guadalquivir፤ በጥንት Baetis /ባይቲስ/፣ /ቤቲስ/) በእስፓንያ ውስጥ የሚገኝ ታላቅ ወንዝ ነው።
28420	ጓም Guam በፓሲፊክ ውቅያኖስ የሚገኝ የአሜሪካ ግዛት የሆነ ደሴት ነው።
28421	Guida, consoziazione turisticta Italiano, Milano, 1938, p398 ነገር ግን በ1529-30፣ አጠቃላይ ቤ/ክርስቲያኑ በግራኝ አህመድ እንዲፈርስ ተደረገ።
28422	የገነተ ጽጌ መናገሻ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተ ክርስቲያንን ዕቅድ የነደፈው መሐንዲስ እንደነበረ እና በ፲፱፻፴ ዓ/ም የታተመው “በምሥራቅ አፍሪቃ የጣልያን ግዛት” መምሪያ (ጣልያንኛ፣ guida del’Africa Orientale Italiana, Milano, Consociazione Turistica Italiana, 1938) ሕንጻውን በማሞገስ እንደተነተነው አስቀምጦታል።
28423	በዋናነት እንግሊዝኛ : Guilty Pleasures በተሰኘው ስራዋ ትታወቃለች።
28424	ኑግ አበባ ኑግ በሮማይስጥ Guizotia abyssinica በመባል የታወቀው የእህል ዘር የሚሰጥ ተክል ዝርያ ነው።
28425	በዚያን ጊዜ ግን ሽዋንና የተቀሩትን የኢትዮጵያ ክፍሎች ከቀይ ባሕርና ከገልፍ ኦፍ ኤደን (Gulf of Aden) ጋር ያገናኝ የነበረው የካራቫን (caravan) ንግድ መተላለፊያ በር ነበረች።
28426	የፀሐይ ቋንቋ ሃልዮ ( ቱርክኛ ፦ Güneş Dil Teorisi) በ1920ዎቹ በቱርክ አገር የተደረጀ ሃልዮ ነበር።
28427	ኪናባሉ ተራራ (ማሌይ: Gunung Kinabalu) የደቡብ ምሥራቅ እስያ አንጋፋ ተራራ ነው።
28428	ጋያና (Guyana) በደቡብ አሜሪካ የሚገኝ አገር ነው።
28429	በዚህ ወቅት ፊደሎች ደግሞ እንደ ቁጥሮች ስላገለገሉ የሌሎቹን ፊደላት ቁጥሮች ለመጠብቅ አዲሱ ፊደል «G» በቀድሞው «Z» ፋንታ በመተካት በ፯ኛው ሥፍራ ተሰካ።
28430	እኒህ ሁለቱ ብዘቶች ከሞላ ጎደል እኩል ናቸው፣ በተለይ h በጣም ትንሽ ከሆነ የካልኩለስ መሰረታዊ እርግጥ በሁለቱ ታላላቅ የካልኩለስ ክፍሎች፣ ማለትም በውድድር እና ጥርቅም ( ጥረዛ ) መካከል ያለውን ዝምድና የሚወስን የሒሳብ መሰረታዊ እርግጥ ነው።
28431	ሆኖም በጥንታዊ ጣልያን አልፋቤቶች እንደ ኤትሩስካዊ አልፋቤት እና ላቲን አልፋቤት፣ «H» ተናባቢውን «ህ» በመወክል ቆየ።
28432	በግዕዝ አቡጊዳ ደግሞ «ሐ» (« ሐውት ») የሚለው ፊደል ከቅድመ-ሴማዊው «ሔት» ስለ መጣ፣ የላቲን «H» ዘመድ ሊባል ይችላል።
28433	ኮሶ ኮሶ (Hagenia abyssinica) ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው።
28434	Haggai Ehlrich ገጽ 44 እንደ ታሪክ አጥኝው ጅ.ቢ.ኸንቲንግፎርድ አባባል ከሆነ የኢትዮጵይ ነገስታት ቋሚ ዋና ከተማ ማድረግ ያቆሙት በዚሁ ንጉስ ዘመን ነበር Huntingford, (translator and editor), The Glorious Victories of 'Amda Seyon King of Ethiopia (Oxford: Clarendon Press, 1965), p. 16 n. ።
28435	ሃሊፋክስ (Halifax) የካናዳ ክፍላገር ኖቫ ስኮሻ ዋና ከተማ ነው።
28436	«Hansestadt» ወይም «ሃንሳዊ ከተማ» ማለት በድሮ ታሪክ የሃንሳ ትብብር የከተሞች ንግድ ትብብር አንድ አባል ስለ ነበር ነው።
28437	ሌሎች ነፍሳት፣ ለምሳሌ ንቦችና ጉንዳኖች haplodiploid የሚባለውን የፆታ መወሰኛ ዘይቤ ይጠቀማሉ።
28438	ክሮሞሶሞች በአሃዳዊ ህላዌ ጊዜ ሃፕሎይድ (haploid) ይባላሉ።
28439	ሀራሬ (Harare) የዚምባብዌ ዋና ከተማ ነው።
28440	ስልጣኗ እንዳይናጋ፣ የባላባቱን ኃይል በየጁወች ሃይል ለማጣፋት በማሰብ Harold G. Marcus, page 46 ልጇ አጼ ኢያሱን ለየጁ ባላባት ልጅ የሆነችውን ውቢት ( ክርስትና ከተነሳች በኋላ ወለተ ቤርሳቤሕ) ዳረች ተክለጻድቅ መኩሪያ፣ ገጽ ፫፻፷፰ ።
28441	ለእዚህ ምክንያቱ በምራቃቸው ውስጥ አደገኛ ተውሳኮች ጎጆአቸውን ቀልሰው ስለሚኖሩ ነው Harrison, Gordon A. 1978.
28442	ሀሲየም ሀሲየም(Hassium) የንጥረ ነገሮች ሠንጠረዥ ውስጥ ኬሚካዊ ውክሉ Hs ነው።
28443	ሊያ ከበደ የhedge fund ማናጀር ከሆነው ባለቤቷ ኬሲ ከበደ ጋር በትዳር የተሳሰሩት እ.አ.አ. በ2000 ሲሆን የሁለት ልጆች እናት ናት።
28444	የፈረንጅ ሱፍ የፈረንጅ ሱፍ (Helianthus annuus) የአትክልት ዝርያ ነው።
28445	HelloWorld የሚለው ቃል በተጠቀሰው ምንጭ ፋይል ውስጥ (ማለትም በ HelloWorld.java ውስጥ) የክላሱን ስም ያመለክታል።
28446	የጃቫ ምንጭ ኮድ በHelloWorld.java መልክ መቀመጥ ይኖርበታል።
28447	ለኣጻጻፉ “Help” የሚለውን በኣማርኛ ወይም እንግሊዝኛ/English ማንበብ ይጠቅማል።
28448	ከእንግሊዝ ንጉሥ ሄነሪ አራተኛ (Henry IV) ወደ የአቢሲኒያ ንጉሠ-ነገሥት የተላከ ደብዳቤ እስከ ዛሬ ድረስ አለ።
28449	Henze, p. 133 ንጉሱ ከሞቱ በኋላ በትውልዶች ዘንድ ለየት ያሉ ሰው መሆናቸው እየታመነ ሄደ፣ አንድ አንድ ጊዜም በተጋነነ ሁኔታ Shiferaw Bekele (sous la direction de Gérard Prunier), L’Éthiopie contemporaine, édition Karthala, 2007, p. 92 ።
28450	Henze, p. 135 አገው ንጉሴ ከካቶሊኮችና ከፈረንሳይ ባገኘው ድጋፍ መሰረት ሃይሉን በትግራይ ማጠናክር ጀመረ።
28451	Henze, p. 136 ይህም በፍካሬ እየሱስ ላይ እንደተጠቀሰውና በእውን እንደነበረው ቀዳማዊ ቴዎድሮስ ስራ ነበር።
28452	Henze, p. 136 ሆኖም በ1852 ላይ በጦርነት ተሸንፎ ተገደለ።
28453	Henze, p. 142 የንጉሱ ተራማጅ ግቦች በቂ ስልትና አስፍላጊ ጥሬ ሃብት አልነበረውም 47፤ እንዲሁም ለነበሩበት ጊዜ የሚፈጥንና የሚጋጭ ነበር።
28454	Henze, p. 343 የብሄራዊ አንድነት መፍጠርን ሂደት ንጉሱ ዙፋን ላይ ከወጡ ጀምሮ አካሂደዋል Shiferaw Bekele (sous la direction de Gérard Prunier), L’Éthiopie contemporaine, édition Karthala, 2007, p. 97 ።
28455	ሄርኩለስ እግር ኳስ ክለብ ( እስፓንኛ ፦ Hércules de Alicante Club de Fútbol, S.A.D.) በአሊካንቴ፣ እስፓንያ የሚገኝ የእግር ኳስ ክለብ ነው።
28456	ሁለቱንም አይነት ጋሜት በአካሉ ውስጥ የሚያመነጭ ግለፍጡር ፍናፍንት (hermaphrodite) ይባላል።
28457	በአንዳንድ ሁኔታ hermaphrodite ራሳቸውን በራሳቸው በማዳቀል፣ ያላንዳች ወሲባዊ ጓደኛ አዲስ አካል (ፅንሥ) መፍጠር ይቸላሉ ።
28458	ሄርናንዶ ኮርተስ ሄርናንዶ ኮርተስ ( እስፓንኛ ፦ Hernando Cortes) 1477-1540 የእስፓንያ ጦር አለቃ ሲሆን እሱ ሜክሲኮን ለእስፓንያ መንግሥት ወርሮ የያዘው ነበር።
28459	በአሁኑ ወቅት በአካባቢው ብዙ የፈራረሱ ቤቶች፣ የአሳማ ማርቢያወች፣ የውሃ ማጠራቀሚያወች፣ ከዚያ ዘመን የሚመንጩ ይገኙባታል Hespeler-Boultbee, A Story in Stones: Portugal's Influence on on culture and architecture in the Highlands of Ethiopia 1493-1634, CCB Publishing,2011, page 116, ።
28460	በአንዳንድ ምንጭ ዘንድ፣ በፍጹም ሌላ ዝርያ Heteromorpha arborescens የዛፍ አይነት «የዥብ ምርኩዝ» ይባላል።
28461	H / h በላቲን አልፋቤት ስምንተኛው ፊደል ነው።
28462	በእንግሊዝኛው ኣያያዝ "H" ("ኤች") የመርገጫው ስም የሆነው በዝቅ "h" እንደተከተበው የግዕዙም "ሀ" የመርገጫ ስም በዝቅ "ህ" ወይም "ሀ" እንዲከተብ ተደርጓል።
28463	"ሀ" በዝቅ "h" ወይም "h መዝለያ" ሲጻፍ "ሁ" በ"hu"፣ "ሂ" በ"hi"፣ "ሃ" በ"ha"፣ "ሄ" በ"he" እና "ሆ" በ"ho" ይከተባሉ።
28464	እሱም የላቲን አልፋቤት (H h) እና የቂርሎስ አልፋቤት (И и) ወላጅ ሆነ።
28465	ሑንጨ ሑንጨ (Hibiscus) ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ወገን ነው።
28466	አዳል የጥንታዊው የኢፋት ሱልጣኔት ቀጥተኛ ወራሽ (historical extension) ሆኖ ነው የተቋቋመው።
28467	ለነዚህም ሁሉ (H, M, N) ተመሳሳይ ለውጦች በግሪኩ አልፋበት ደርሰው ነበር።
28468	ሆልብሩክ ( እንግሊዘኛ : Holbrook) በናቫሖ ካውንቲ ፥ አሪዞና ፥ ዩናይትድ ስቴትስ የሚገኝ ከተማ ነው።
28469	ሆኒያራ (Honiara) የሰሎሞን ደሴቶች ዋና ከተማ ነው።
28470	Horace ( ሮማይስጥ ፦ Quintus Horatius Flaccus //) ከ65 ዓክልበ.
28471	ክሮኤሽያ (ክሮኤሽኛ፦ Hrvatska /ሕርቫትስካ/) የአውሮፓ አገር ነው።
28472	ክሮኤሽኛ (hrvatski ሕርቫትስኪ) በክሮኤሽያ የሚነገር የስላቪክ ቋንቋዎች ቤተሠብ አባል ነው።
28473	ለዚህ ተግባር ተብለው ከተሰሩ ሶፍትዌሮች HSPICE ተጠቃሽነት ሲኖረው፣ ለትንተና ከተፈጠሩ የኤሌክትሪክ ሶፍትዌር ቋንቋወች VHDL-AMS እና verilog-AMS በኤሌክትሪካል እና ኤሌክትሮኒክ ኢንጂኔሮች ዘንድ ታዋቂነት ካገኙ ወገኖች ናቸው።
28474	ተተካይ ከፋየርፎክስ ፕሮሰስ ክልል ውጪ መኖር የሚችል ሲሆን፡ በጣም የሚታወቁት ምሳሌዎች ፍላሽና ጃቫ የፋየርፎክስን ስራ የሚሰሩት የድረገጹ መሰረታዊ አካል የሆነው የHTML5ን ካንቫስ ሳይሆን፡ የቪውፖርት ክፍለመስኮት ወይም ደግሞ የካንቫስ ክፍለመስኮት በመጠየቅና ስራውን እራሳቸው፡ በብዛት ከፋየርፎክስ በተገለለ ሁኔታ በመስራት ነው።
28475	አየር ዠበቡ የቦይንግ ፯፻፴፯ ፰-ኤኤስ ሲሆን http://avherald.
28476	በዚህም ምድራችን ላይ ከሚገኘው ውሃ ፳ በመቶውን በመሸፈን ነው http://books.
28477	ኤ. ማተሚያ ቤት * የሥርዓት ነጥቦች አጠቃቀም፣ http://calgarykidanemhret.
28478	የእንግሊዙ አርኪዮሎጂ ተማሪ ክራውፎርድ የጨረቃ ተራራ ተብሎ በጥንቶቹ ግሪኮችና አረቦች የሚታወቀው ጀበል ኤል-ካማር ይህ ተራራ እንደነበር ያስረዳል http://en.
28479	ሥርዓተ አምልኮ ዘኦርቶዶክስ ተዋሕዶ http://ethiopianorthodox.
28480	ሊያ ከበደ በግሏ የምታስተዳድረው ሳይት ያላት ሲሆን አድራሻውም http://liyakebede.
28481	የዳግማዊ ዓፄ ምኒልክ ድምፅ መልዕክት ወደ ንግሥት ቪክቶሪያ በ፲፰፻፺፩ ዓ.ም. ዳግማዊ ዓፄ ምኒልክ ለእንግሊዟ ንግሥት ቪክቶሪያ በፎኖግራፍ ድምፅ መቅርጫ አድርገው የላኩት የድምፅ ደብዳቤ ነበር http://paperspast.
28482	የኤልክትሪክ ኃይልን ለመብራት አገልግሎት ለማዋል የኤሲ እና የዲሲ ሲሰተሞች ፍልሚያ እና እድገቱ https://en.
28483	ዮናስ እሸቴ ሰኔ ፩፮ ቀን ፲፱፻፹፪ ዓ.ም. በአዲስ አበባ የተወለደ የኢትዮ-ፈረንሳይ የፖለቲካ ሰው https://soundcloud.
28484	ሌላው መረጃ የማሰራጫ ስልት የሳይበር ሚዲያ ሲሆን ማዕከሉ የራሱ የሆነ ድረ-ገፅን (http://stic.
28485	ከክብር ትሪቡን በስተቀር ሚስማር ተራ፣ ካታንጋ፣ ዳፍትራክ፣ከማን አንሼ እና ጥላ ፎቅ የነበረ የያኔው የኢትዮጵያ ልጅ በአንድ ቃል እንዲህ አሉት "ታማኝ እንወድሀለን፡፡" https://www.
28486	በሄሮዶቶስ ታሪክ መሠረት፣ ልዳውያን ከሁሉ በፊት የወርቅና የብር መሐለቅ የተጠቀሙት ሰዎች ነበሩ፤ እንዲሁም ቋሚ ሱቆችን መጀመርያ የገነቡት ሕዝብ መሆናቸውን ይመሠክራል http://web.
28487	የኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት (http://www.
28488	የኢትዮጵያ የዱር እንስሳት ልማትና ጥበቃ ባለሥልጣን፣http://www.
28489	ሪፖርተር፣“አዋሽ ብሔራዊ ፓርክና ሁለት መጠለያዎች ዳግም ተከለሉ”http://www.
28490	ድረ-ገፁ http://www.lemlem.com/ ሲሆን የሀበሻ እጅ ጥበብ ያረፈባቸውን የህፃናትና የሴቶችን ልብሶች ያመርታል።
28491	ይህ አስተሳሰብ ከብዙ መቶ አመታት በኋላ ሳይንሳዊ ዘዴ የሚባለው የሳይንስ መሳሪያ መሰረት ሆነ http://www.philosophypages.com/ph/aris.htm ። አሪስጣጣሊስ ፊዚክስ፣ ሜታፊዚክስ፣ ኒቆሜቂያን ኤቲክስ፣ ፖለቲክስ እና ፖኤቲክስ የተሰኙ መጽሐፎችን በመድረስ የዘመናዊውን ሳይንስ ትምህርት ክፍሎች መሰረት ጥሏል።
28492	Huge POV ባለመቶ በር ከተማ ይሉታል።
28493	ሂዩስ ለሩ (Hughes Le Roux) የተባሉት የፈረንሳይ ጋዜጠኛ፤ ፀሃፊና በኋላም ሴኔተር (1860-1925) Le Figaro በተሰኘው ታዋቂ የፈረንሣይ ጋዜጣ ላይ ስለአቶ መርሻ የሚከተለውን ጽፈዋል--
28494	ኤችአይቪ ( እንግሊዘኛ : Human Immunodeficiency Virus (HIV) ህዩመን ኢምዩኖደፊሸንሲ ቫይረስ) በመባል የሚታውቅ ቫይረስ ነው።
28495	ኤችአይቪ ህዩመን ኢምዩኖደፊሸንሲ ቫይረስ Human Immunodeficiency Virus (HIV) በመባል የሚታውቅ ቫይረስ ነው።
28496	ሁራካን ቡሴዮ ( እስፓንኛ ፦ Huracán Buceo) በሞንቴቪዴዎ ፣ ኡራጓይ የሚገኝ የመድበለ ስፖርት ክለብ ሲሆን በእግር ኳስ ቡድኑ ነው በከፍተኛ ደረጃ የሚታወቀው።
28497	ንቦች በራሪ ነፍሳት ( ሶስት አፅቂዎች ) ሲሆኑ እንደ ጉንዳን ካሉ የHymenoptera ቤተሰቦች ይመደባሉ።
28498	ሰንበሌጥ ሰንበሌጥ (Hyparrhenia rufa) ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው።
28499	ለሮማንስ ስሞች ግን የብዙ ቁጥር ባዕድ መነሻ -ኢ (-i) ሊሆን ይችላል.
28500	ከዚያ አስቀድሞ በሮማውያን ቁጥር ምልክቶች የ«አንድ» ምልክት ፊደሉ «I» ነበር።
28501	የላቲን I ከዚህ ሲሆን ደግሞ ለ«ይ»፣ «ኢ» እና ለሮማይስጡ ቁጥር ፩ ተጠቀመ።
28502	በግዕዝ አቡጊዳ ደግሞ « » («የመን») የሚለው ፊደል ከቅድመ-ሴማዊው «ዮድ» ስለ መጣ፣ የላቲን «I» ዘመድ ሊባል ይችላል።
28503	በፈረንሳይኛ ግን የ«ይ» ድምጽ አጠራር ከዚያ በፊት እንደ «ጅ» ለመምሰል ስለ ጀመረ፣ እሱ ደግሞ በጥንታዊ ፈረንሳይኛና እንዲሁም በእንግሊዝኛ በ«I» ይጻፍ ነበር፣ ከ1625 ዓም ጀምሮ ግን በ«J» ይጻፍ ጀመር።
28504	የግሪክ ታሪክ ጸሐፊ ስትራቦን እንደሚለን (i.2)፣ አንዳንድ የድሮ መምህሮች የጥንታዊ አይቲዮፒያን ግዛት ከደብረ አማና ጀምሮ ወደ ደቡብ (ከነሶርያ፣ እስራኤልና ዓረብ ሁሉ) ይቆጥሩት ነበር።
28505	ኋላም፣ ሄሮዶቶስ (ታሪኮች i. 7) እንደሚነግረው፣ መዮናውያን ስለ ንጉሳቸው ስለ አቲስ ልጅ ሉዶስ (Λυδός) ስም አዲስ ስያሜያቸውን 'ልድያውያን' (ግሪክ፡ Λυδοί /ሉዶይ/) ተቀበሉ።
28506	ከዚያ በተዘጋው መስመር ላይ የሚፈሰውን የኤሌክትሪክ ጅረት I AB ማስላት የኖርተን ጅረት I No ን ይሰጣል።
28507	የፑንት ሥፍራ (አንድ አስተያየት) ፑንት (ፕወነት) Ian Shaw & Paul Nicholson, The Dictionary of Ancient Egypt, British Museum Press, London.
28508	ጃንዩዌሪ የወሩ ስም በእንግሊዝኛ አጠራር ሲሆን፣ ይህ የተወረሰ ከሮማይስጥ Ianuarius /ያኑዋሪዩስ/ ነው፤ ትርግሙም «የአረመኔ ጣኦት ያኑስ ወር» ነው።
28509	ከኢቤሩስ ስም የእስፓንያ ጥንታዊ መጠሪያ «ኢቤሪያ» (Iberia) እንዳገኘው ይባላል፤ እንዲሁም ኢቤራውያን ሕዝብ ስለርሱ እንደ ተሰየሙ ተብሏል።
28510	በዚህ ጊዜ የኢራቅ ተወላጅ የሆነው መሃንዲስ ኢብን አል ሃያትም ( እንግሊዝኛ : Ibn al-Haytham) በጊዜው በነበሩት የሃገሪቱ ከሊፎች ፋጢሚድ ከሊፍ እና አል ሃኪም ቢ-አምረላህ ተጠርቶ ነበር።
28511	አይስ ኧይጅ: ኮንቲኔንታል ድሪፍት (በእንግሊዝኛ: Ice Age: Continental Drift) ከ2012 እ.ኤ.አ. የሆነ የአሜሪካ አኒሜሽን ፊልም ነው።
28512	አይስ ኧይጅ: ዳውን ኦፍ ዘ ዳይኖሳርዝ (በእንግሊዝኛ: Ice Age: Dawn of the Dinosaurs) ከ2009 እ.ኤ.አ. የሆነ የአሜሪካ አኒሜሽን ፊልም ነው።
28513	አይስ ኧይጅ: ዘ መልትዳውን (በእንግሊዝኛ: Ice Age: The Meltdown) ከ2006 እ.ኤ.አ. የሆነ የአሜሪካ አኒሜሽን ፊልም ነው።
28514	ምስሎችንና ሌሎች ሜዲያዎችን በተመለከተ የተመዘገበን የአስተዋፆ አድራጊነት፣ የባለቤትነት ድርሻን ወይም ደግሞ ሌሎች የመረጃ ምንጮችን በተመለከተ መረጃን ለማዎቅ ካስፈለገ፣ የተፈለገው ምስል ላይ በኮምፒውተራችን ማውስ ጠቅ በማድረግ ወይም ደግሞ በአቅራቢያው የሚገኝን የመረጃ መስጫ ምልክት (icon) በመጫን መመልከት (ማግኘት) ይቻላል።
28515	በተጨማሪ የዓለም ባንክ ዓለም አቀፍ የልማት ድርጅት (IDA) በኢትዮጵያ ለከብት እርባታ የሚውል የአምሥት ሚሊዮን ዶላር ዋስትና እንደሚሰጥ አስታወቀ።
28516	ዲ.ኢ. (IDE) ስላለ የእያንዳንዱ አጠቃቀም ከሌላው አይነት ይለያል።
28517	በእንግሊዝኛው idleness is the workshop of the devil ከሚለው አባባል ጋር ይሄዳል።
28518	እንደተለመደ ለሴማዊ ስሞች ብዙ ቁጥር ለማመልከት -iet ወይም -ijiet (-የት, -ኢየት) ይጨመር።
28519	ኢግናሲዮ «ናቾ» ማሪያ ጎንዛሌዝ ጋቲ (Ignacio "Nacho" María González Gatti, ግንቦት ፮ ቀን ፲፱፻፸፬ ዓ.ም. ተወለደ) ኡራጓያዊ እግር ኳስ ተጫዋች ነው።
28520	I / i በላቲን አልፋቤት ዘጠኝኛው ፊደል ነው።
28521	የንጉሠ ንጉስ አገዛዝ በዘመነ ቴዎድሮስ II ጊዜ በደቡብ በኩል ተቃውሞ ጀመሩ።
28522	ተመሳሳይ አፈ ታሪክ በግሪኩ ዲዮዶሮስ ሲኩሉስ መጽሐፍ (III.
28523	ከዚያ አስቀድሞ በሮማውያን ቁጥር ምልክቶች የ«ሦስት» ምልክት «III» (ወይም «iij») ነበር።
28524	ሆኖም በቃል መጨረሻ ሲደረብ እንደ -ii ሲጻፍ፣ ቅርጹ እንደ -ij ይምሰል ጀመር።
28525	ከዚያ አስቀድሞ በሮማውያን ቁጥር ምልክቶች የ«ሁለት» ምልክት «II» (ወይም «ij») ነበር።
28526	በተጨማሪ በመጽሐፉ «I'm OK, You're OK» («እኔ ደህና ነኝ፣ አንቱም ደህና ነህ») እንደ ተገለጠ፣ የሚከተሉ ኹኔቶች ሊኖሩ ይችላሉ፦
28527	« እንሶስላ » ባብዛኛው ለሌላ ዝርያ (Impatiens tinctoria) ያጠቁማል።
28528	ነገር ግን በምክር ለመርዳት ያክል Imperial Federal Council የተባለ ተቋም ተበጅቶ የነበር ሲሆን በቂ ኃይል ግን አልነበረውም ።
28529	የህንድ ውቅያኖስ የአንታርክቲካ አካባቢን ሳይጨምር የህንድ ውቅያኖስ ( እንግሊዝኛ : Indian Ocean) በስፋቱ ፫ኛው ውቅያኖስ ነው።
28530	ኤምኔም ፣ ኢንፊኒት (Infinite) የተባለውን የመጀመሪያውን የሙዚቃ አልበም እ.ኤ.አ በ1996 ለቀቀ።
28531	ኢንማ ኩዐስታ (Inma Cuesta) የእስፓንያ ተዋናይ ነች።
28532	ጥጎች አንድ ፈንክሽን የተወሰነ ግቤት (ግቤቶታ) (input) (ግቤት የውጤት ተቃራኒ ነው) ሲያገኝ የዚያን ግቤት ውጤት ዋጋ ከማግኘት ይልቅ ከግቤቱ በጣም ተጠግተው ያሉ ቁጥሮችን በማስገባት ተቀራራቢ ውጤቱን የምናሰላበት ዘዴ ነው።
28533	ያንድ ፈንክሽን ግቤት (input) ጊዜ/ሰዓት ከሆነ፣ ለውጡ እንግዲህ የዚያን ፈንክሽን ውድድር ከጊዜ አንጻር ይለካል።
28534	ለደመ ነፍስ (እንግሊዝኛ፦ instinct /እንስቲንክት/) የተዛመደ ሃሣብ ደመነፍሳዊ ስጦታ (intuition /ኢንቱዊሽን/) ይባላል።
28535	የሙሉ ቁጥሮች (integers) አይነቶች አልነበሩም።
28536	ኢንተርሊንግዌ (Interlingue) በ1914 ዓ.ም. በኤድጋር ደቫል የተፈጠረ ሰው ሠራሽ ቋንቋ ነው።
28537	ይህ ውስጣዊ ድቅለት (internal fertilization) ይባላል።
28538	በተጨማሪም ይህ የጨረራ ዓይነት ካንሰር ሊፈጥር ይችላል ወይም አይችልም በሚለው ላይ የተለያዩ ጥናቶች በተለያዩ ተመራማሪዎች እየተከናወነ እንደሆነ ከዓለም አቀፍ የአዮን ፈጣሪ ያልሆኑ የጨረራ መከላከያ ኮሚሽን (International Commission on Non-Ionizing Radiation Protection - ICNIRP) የሚወጡ ሪፖርቶች ይጠቁማሉ።
28539	የግዕዝ ፊደል የረዥም ጊዜ ተናጋሪዎችና ጸሓፊዎች የኣሉት ሲሆን ድምፅን እንዲወክል የተሠራውን የእንግሊዝኛውን ዓለም-ኣቀፍ ድምፃዊ ፊደል (International Phonetic Alphabet) ሊረዳ ይችላል።
28540	የቋንቋው ተርጓሚ (interpreter) ሰፊ ቤተ መጻህፍትና አብረውት የተገነቡ ፕሮሲጀሮች (procedures) ይይዛል: ለነዚህ ፕሮሲጀሮች አንድ ፈርጋሚ ሙያውን ለመማርም ሆነ ቀለል ያሉ ፕሮግራሞችን ለመጻፍ የሚያስፈልጉትን አብዛኞቹን መሳሪያዎች (የሂሳብ ተግባሯትን፥ የፊደል ክር-string, የማስገቢያና የማሶጪያ መስኮት፥ የስዕልና የመዘገብ መሳሪያ) ያካትታል።
28541	አንዳንድ ቆይተው የመጡ የቤሲክ ተርጓሚዎች (interpreters) አምበሮ የሚመጡ RENUMBER የሚባል መስመር ቆጣሪ ትእዛዝ ነበራችው ።
28542	እንዲሁም ዓለም አቀፍ ድምጻዊ አልፋቤት (IPA) በላቲን ጽሕፈት ፊደላት ላይ ይመሠረታል።
28543	የአሁኑ አለምአቀፍ ድምጻዊ ፊደል ዓለም አቀፍ ድምጻዊ አልፋቤት ( እንግሊዝኛ ፦ IPA International Phonetic Alphabet) በላቲን ጽሕፈት የተመሠረተ አልፋቤት ሲሆን በሰው ልጅ ቋንቋዎች ሁሉ ውስጥ ያለው ማናቸውም ጥቃቅን ድምጽ ኢንዲወከል የጣረ ጽሕፈት ነው።
28544	ስኳር ድንች (Ipomoea batatas) ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው።
28545	ለምሳሌ፦ አንድን ነገር ለመለየት (ምሳሌ ስልክ ቁጥር)፣ ለመደርደር (ሲሪያል ቁጥር)፣ ኮድ ለማበጀት (ISBN ቁጥር) ከብዙ በጥቂቶቹ ናቸው።
28546	ከስዋዚላንድ የሌቦምቦ፤ ከኮንጎ ወንዝ ናይል ወንዝ አካባቢ ኢሻንጎ የአጥንት (Ishango bone) ላይ ምልክቶች የእንግሊዝ ትላልቅ የድንጋይ አቀማመጦች ጥንታዊ የሒሳብ ቀመሮችን ሳይዙ እንደማይቀር ታምኖል።
28547	የፋሲካ ደሴት ሥፍራ ከቺሌ ምዕራብ ፋሲካ ደሴት ( እስፓንኛ ፦ Isla de Pascua /ኢስላ ዴ ፓስኩዋ/፤ ኗሪ ስም /ራፓ ኑዊ/) በፓሲፊክ ውቅያኖስ ውስጥ የሚገኝ የቺሌ ደሴት ነው።
28548	የባሌያሪክ ደሴቶች ሥፍራ በእስፓንያ ባሌያሪክ ደሴቶች ( እስፓንኛ ፦ Islas Baleares /ኢዝላዝ ባሌያሬስ/) የእስፓንያ ክፍላገር ነው።
28549	የኒካራጓ ምልክት ቋንቋ (ISN, Idioma de Señas de Nicaragua ወይም Idioma de Signos Nicaragüense) በ1970ዎቹና በ1980ዎቹ በምዕራብ ኒካራጓ የመስማት መሳን ባለባቸው ተማሪዎች የተለማ የምልክት ቋንቋ ነው።
28550	እነዚህ ልዩ ህዋሳት በአካልቸው ተመሳሳይ (በተለይ isogametes በመባል የሚታወቁት) ሊሆኑ ቢችሉም፣ ነገር ግን በአብዛኛው ጊዜ ከተባእትና እንስት የሚገኙት የዘር ህዋሳት በቅርፃቸውም ሆነ በአኳኋናቸው ይለያያሉ።
28551	ፈንጋይ በአብዛኛው ፍናፍንትነትን (isogamous) የሚያሳዩና፣ ለእንስትነትና ለተባእትነት የተወሰኑ ፆታዎች የሏቸውም።
28552	ከዚያ አስቀድሞ በሮማውያን ቁጥር ምልክቶች የ«አራት» ምልክት «IV» (ወይም «iv») ነበር።
28553	የመጀመሪያው ቋሚ የጥያራ ጣቢያ ግን የተሠራው በአምሥቱ የፋሺስት ዘመናት ሲሆን የካቲት ፳፬ ቀን ፲፱፻፳፰ ዓ/ም አክሱም አካባቢ ላይ ከነጥያራው ተከስክሶ በሞተው አብራሪያቸው፣ “ኢቮ ኦሊቬቲ” “Ivo Olivetti” ስም ሠይመውት የነበረው የልደታ የጥያራ ጣቢያ ነው።
28554	እነዚህ ቅርጾች እንደ ላቲን አልፋቤት ፊደላት I, V, X, L, C, D, M ለመምሰል የጀመሩ ከ1 ዓም አካባቢ ነው።
28555	ከዚያ አስቀድሞ በሮማውያን ቁጥር ምልክቶች የ«ዘጠኝ» ምልክት «IX» ነበር።
28556	የሥራ መለኪያ መስፈርቱ ጁል (j) ይባላል።
28557	የ«J» አጠራር በአውሮፓ ልሳናት፦ ሰማያዊ - «ይ»፤ ቢጫ - «ዥ»፣ አረንጓዴ - «ጅ»፤ ቀይ - «ሕ»
28558	የአቅም መለኪያ ዩኒት ጁል (J) ይባላል።
28559	በዘመናዊ እስፓንኛ ግን J እንደ «ሕ» ያሰማል።
28560	እስካሁንም ድረስ «J» በእንግሊዝኛ እንደ «ጅ» ያሰማል፤ በፈረንሳይኛ ድምጹ እንደገና ተለውጦ አሁን እንደ «ዥ» ያሰማል።
28561	ዣክ ካርትዬ ( ፈረንሳይኛ ፦ Jacques Cartier ወይም በብረቶንኛ ፦ Jakez Carter ጃከዝ ካርተር፤ 1484-1549) ለፈረንሳይ መንግሥት መጀመርያ ወደ ካናዳ የተጓዘ ብሬቶናዊ ተጓዥ ነበረ።
28562	Jäger 1965 p 75 ራሱና ልጆቹ ለከተማይቱ መቋቋም አስተዋጾ ቢያበረክቱም ከተማይቱ በኢትዮጵያ ታሪክ ውስጥ በሰፊው የምትጠቀሰው አጼ ቴወድሮስ እና ከዚያም ቀጥሎ አጼ ዮሐንስ ፬ኛ እንደ የኢትዮጵያ ዋና ከተማ በማገልገል ነው።
28563	ጄምስ ጋርፊልድ ጄምስ ጋርፊልድ ( እንግሊዝኛ : James A. Garfield) የአሜሪካ ሃያኛ ፕሬዝዳንት ነበሩ።
28564	በጄምስ ብሩስ ግምት፣ ኢትዮጵያ ከሚገኙ አብያተ ክርስቲያናት ሁሉ ሃብታም የነበረና ብዙ ምርጥ ምስላትንና በወርቅና በብር የተሰሩ የቤተክርስቲያን መገልገያ ዕቃወችን የተመላ ነበር James Bruce ።
28565	በተረፈ ንግስቲቱ በአንዱ ቅድም አያቷ ፖርቱጋላዊ ነበረች ተብላ ስለምትታማ ለካቶሊኮች ታደላለች የሚል ግንዛቤ በጊዜው ነበር James Bruce ።
28566	የስኮትላንዱ ተጓዥ ሐኪም ይጋቤ ሲተርክ "ወጣቷ ምንትዋብ ከመጠን በላይ ቆንጆ፣ ተግባቢና ልዝብ" James Bruce, page 599 - 611 የነበረች ሲሆን በካፋ ታሞ ያረፈበት ቤት ባለቤት ልጅ ነበረች Stuart C. Munro-Hay, page 158 ።
28567	በዓፄ ሱሰንዮስ ዘመን የነበሩትን ዓፄ ያዕቆብን ደግፈው ሲዋጉ በጎል ጦርነት ድል የሆኑት ራስ አትናቴዎስ በዲማ ገዳም እንደተጠለሉ በዚያው ዘመን የተጻፉ ድርሳናት ይገልጻሉ James Bruce, Travels to Discover the Source of the Nile (1805 edition), vol.
28568	ጄምስ ፖልክ ጄምስ ፖልክ ( እንግሊዝኛ : James K. Polk) የአሜሪካ አስራ አንደኛ ፕሬዝዳንት ነበሩ።
28569	ጄምስ ማዲሰን ጄምስ ማዲሰን ( እንግሊዝኛ : James Madison) የአሜሪካ አራተኛ ፕሬዝዳንት ነበሩ።
28570	ጁል ጄምስ ፕረስኮት ጁል ( እንግሊዝኛ ፦ James Prescott Joule 1811-1881 ዓም) የኢንግላንድ ፊዚሲስትና ሒሳብ ተመራማሪ ነበሩ።
28571	አል በሽር ሆሽ ባናጋ በሚባል ሱዳን ውስጥ በሚገኝ አንድ አነስተኛ ሠፈር ውስጥ በታኅሣሥ ፳፪ ቀን ፲፱፻፴፮ ዓ.ም. (Jan.
28572	ያኑስ ( ሮማይስጥ ፦ Janus) በሮሜ አረመኔ ሃይማኖት ውስጥ ጣኦት ወይም አምላክ ነበረ።
28573	የጠምበለል አይነት ጠንበለል ወይም ጠምበለል (Jasminum spp.) ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ አበባ ተክል ወገን ነው።
28574	ጃትሮፋ (Jatropha) የሚባለው የተክል አይነት ወገን ነው።
28575	«የፈረንጅ ጉሎ» የሚባለው ምርት የሌላ ዝርያ፣ ጃትሮፋ Jatropha curcis ነው።
28576	ምሳሌዎች፦ :Jau hai num x (ያው አይ ኑም x) - ስሜ x ነው (ስም x አለኝ)።
28577	ጃቫ (Java) ስነ ፍርገማ በቅርብ ታዋቂነትንና ተቃባይነትን እያገኘ ከመጡ ፍርገማ ቋንቋዎች አንዱ ነው።
28578	አፍሪቃ እና እስያ በብዛት የሚገኝ ሲሆን በተለይ የፈረንጅ ጉሎ የተባለ ዝርያ (J. curcas) ዘይቱ ለBioFuel (ከባቢ አየርን የማይበክል የዕጽዋት ውጤት የሆነ ነዳጅ) ይውላል።
28579	በዚህ መልስ ያልረኩት ቴዎድሮስ ራሳምን እንዲሁ በመቅደላ እስር ቤት ከተቱት Jean Doresse, Histoire de l’Éthiopie, PUF, collection QSJ, 1970, p. 87 ።
28580	ዣን ዳርክ ( ፈረንሳይኛ ፦ Jeanne d'Arc; እንግሊዝኛ ፦ Joan of Arc /ጆን ኦቭ አርክ/) 1404-1423 ዓም በእንግሊዝ-ፈረንሳይ መቶ ዘመን ጦርነት ጊዜ የፈረንሳይ ሴት አርበኛ ነበረች።
28581	ታዋቂው የኪንግ ጀምስ እንግሊዝኛ ትርጉም ይህን ጥቅስ "ሰዎች ሁሉ ስምህ ይሖዋ (Jehovah) የሆነው አንተ፣ በምድር ሁሉ ላይ አንተ ብቻ ልዑል እንደሆንህ ይወቁ።"
28582	ጅማ (ኦሮምኛ፦ Jimma) በምዕራብ ኢትዮጵያ ካሉት ከተሞች በስፋት ያላቀች ከተማ ናት።
28583	ጂም ሞሪሰን ( እንግሊዝኛ ፦ Jim Morrison) የአሜሪካ ዘፋኝና የዘፈን ደራሲ እንዲሁም የግጥም ደራሲ ነበር።
28584	J / j በላቲን አልፋቤት ፲ኛው ፊደል ነው።
28585	የ ትረካዎች በታዋቂዋ እንግሊዛዊ ደራሲ ሮውሊንግ (J. K. Rowling) የተፃፉ ትረካዎች ናቸው።
28586	ሮውሊንግ ጆዋኔ ጆ ሮውሊንግ (በእንግሊዝኛ: Joanne "Jo" Rowling) (31፣ ጁላይ 1965 እ.አ.አ. ተወለደች) የእንግሊዝ ተወላጅ የሆነች ታዋቂ ደራሲ ናት።
28587	Joburg top.jpg ጆሃንስበርግ (Johannesburg) የደቡብ አፍሪቃ ትልቁ ከተማ ናት።
28588	ዮሐንስ ከፕለር ዮሐንስ ከፕለር ( ጀርመንኛ ፦ Johannes Kepler) 1564-1623 ዓም የጀርመን ሳይንቲስት ነበር።
28589	ዮሐን ማርቲን ሽላየርዮሐን ማርቲን ሽላየር (Johann Martin Schleyer) (18 July 1831 - 16 August 1912 እ.ኤ.አ.), ሠው ሰራሽ ቋንቋ ቮላፒውክን የፈጠረው የጀርመን ካቶሊክ ቄስ ነበሩ።
28590	ዮሐን ሴባስትያን ባክ ዮሐን ሴባስትያን ባክ ( ጀርመንኛ : Johann Sebastian Bach) (1677-1742 ዓ.ም. ስመ ጥሩ የጀርመን ሙዚቃ አቀናባሪ ነበሩ።
28591	ዮሐን ቮልፍጋንግ ቮን ግውተ (Johann Wolfgang von Goethe፣ ኦገስት 28, 1749 - ማርች 22, 1832 እ.ኤ.አ.) ጀርመናዊ ጻህፊና ፈላስፋ ነበር።
28592	ጆን አዳምስ ጆን አዳምስ ( እንግሊዝኛ : John Adams) የአሜሪካ ሁለተኛ ፕሬዝዳንት ነበሩ።
28593	ጆህን ከይል ( እንግሊዝኛ ፦ John Cale) በዌልስ በ1934 ዓ.ም. የተወለደ ሲሆን ስመ ጥሩ ሙዚቀኛ ነው።
28594	John L. Esposito, editor, The Oxford History of Islam, (Oxford University Press: 2000), p. 501 "ግራኝ" የሚለው ስም ከሱማሌው "ጉሬይ" ጋር አንድ አይነት ትርጉም ሲኖረው፣ ይህ መሪ ከ1529 እስከ 1543 ከነበሩት የመካከለኛው የኢትዮጵያ ክፍል ነገስታት ጋር ጦርነት እንዳረገ ታሪክ ይዘግባል።
28595	ጆን ታይለር ጆን ታይለር ( እንግሊዝኛ : John Tyler) የአሜሪካ አስረኛ ፕሬዝዳንት ነበሩ።
28596	ሆዜ አንድሬስ ጉዋርዳዶ ሄርናንዴዝ (José Andrés Guardado Hernández, መስከረም ፲፰ ቀን ፲፱፻፸፱ ዓ.ም. ተወለደ) ሜክሲካዊ እግር ኳስ ተጫዋች ሲሆን ለዲፖርቲቮ ላ ኮሩኛ እና የሜክሲኮ ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድን ይጫወታል።
28597	Journal of Cuneiform Studies 8/2, 1954, 64 ደግሞ በኬጥኛ የተለፒኑ ዜና መዋዕል እንደሚለው 2 BoTU 20 II 10–20 (A), KUB 26, Nr.
28598	ከዚህ ጊዜ ጀመሮ Journal of Ethiopian Studies እና Ethiopia Observer የተባሉትን መጽሔቶች ዋና አዘጋጅ ሆኑ ።
28599	J. Spencer Trimingham, Islam in Ethiopia (Oxford: Geoffrey Cumberlege for the University Press, 1952), p. 89. ክሪስታቮም ግራኝን በመከተል እስከ አሻንጌ ሃይቅ ድረስ ዘምቶ በመሃሉ ክረምት ስለገባ በእቴጌ ሰብለ ወንጌል ምክር ወፍላ ላይ ሰፈረ።
28600	የማርኮ ፖሎን ጽሁፍ ያጠኑ ታሪክ ተመራማሪወች፡ ለምሳሌ ትሪንግሃም J. Spencer Trimingham, Islam in Ethiopia (Oxford: Geoffrey Cumberlege for the University Press, 1952), pp.
28601	ዩሊዩስ ቄሳር ( ሮማይስጥ ፦ Julius Caesar፤ 108-52 ዓክልበ.
28602	ይህን ውህደት በማሳካትና በገዛ ፍቃዱ ስልጣን በመልቀቅ ትልቅ የዲሞክራሲ ምሳሌ ለመሆን የበቃው መሪ ጁሊየስ ነሬሬ (Julius Nyerere) ነበር።
28603	ከውትድርና በኋላ ወደ ኮሌጅ ገብቶ ትምህርቱን የተከታተለው ኒል ከተመረቀ በኋላ ለምርምር ፕሮግራሞች ሞካሪ አብራሪ ለመሆን ተመዝግቦ እ.ኤ.አ በJuly 1955 ተሳክቶለት ስራ ጀመረ።
28604	ኢሜልዳ ማርኮስ (July 2 1929 እ.ኤ.አ. የተወለደች) የቀድሞው ፊሊፒንስ ፕሬዚዳንት የፈርዲናንድ ማርኮስ መበለት ናት።
28605	ጁን ( እንግሊዝኛ : June) በጎርጎርያን ካሌንዳር ውስጥ ስድስተኛው ወር ነው።
28606	ክቡር አቶ ተፈራ ወደሚወድዋት አገራቸው ኢትዮጵያ ዘመዶቻቸውን እና ወዳጆቻቸውን ለማየት ሄደው ባለፈው መጋቢት ወር ወደ ዋሺንግተን እንደተመሉ የጤና መታወክ ገጥሟቸው በምርመራ ላይ እንዳሉ በድንገት እ. ኤ. አ. June 25 ቀን 2013 ከእኩለ ሌሊት በኋላ በተወለዱ በሰባ አራት ዓመታቸው በቦልቲሞር ከተማ ባለው በጆነስ ሆፕኪንስ ሆስፒታል ከዚህ ዓለም በሞት ተለይተዋል።
28607	አትሌት በላይነህ ዴንሳሞ ሠኔ June 28 ቀን 1965 እ.ኤ.አ. በሲዳሞ ተወለደ።
28608	ሰንሰል ሰንሰል (Justicia adhatoda) ወይም ስሚዛ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው።
28609	ዩቬንቱስ እግር ኳስ ክለብ ( ጣልያንኛ ፦ Juventus Football Club S.p.A.) በቶሪኖ ፣ ኢጣልያ የሚገኝ እግር ኳስ ክለብ ነው።
28610	ከነዚህ ሦስቱ አዳዲስ ፊደላት (J, U, W) ጋራ፣ ዘመናዊው ላቲን ወይም እንግሊዝኛው አልፋቤት በሙሉ 26 ፊደላት ይቆጠራሉ፦
28611	ለዚህ ምክንያቱ k አባላቱ ከተመረጡ በኋላ ቢገላበጡ ምንም ለውጥ ስለማያመጡ ነው።
28612	የ«K» መነሻ ከቅድመ-ሴማዊ ጽሕፈት « ካፍ » እንደ ሆነ ይታስባል።
28613	ስለዚህ ጊዜ ማለት ከስርዓት K አንጻር ባንዴ የሚፈጠሩ ክስተቶችን ባንዴ እንደተፈጠሩ የሚያሳዩና በሥርዓቱ ውስጥ የማይነቀሳቀሱ ሰዓቶች ስብስብ ነው።
28614	ከዚህም በግሪክ አልፋቤት "ቆፓ" Ϙϙ) ደረሰ፤ በግሪክኛ ግን የ/ቅ/ ድምጽ ባለመኖሩ በK ፈንታ «ኮ» እና «ኩ» ለመጻፍ በϘ ሆነ።
28615	አንድ የእንዳሁላ አይነት ዝርያ እንዳሁላ፣ እንዳሆህላ፣ እንዶሃህላ (Kalanchoe) ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ወገን ነው።
28616	«ካንጋሮ» የሚለው ቃል በእንግሊዝኛ (Kangaroo /ካንጋሩ/) በኩል፣ የተወሰደው ከአውስትራልያ ኗሪ ቋንቋ ጉጉ ይምጥርኛ ቃል «ካንጉሩ /ጋንጉሩ» ነበር።
28617	ካንሳስ (ካንዛስ፣ ካንስስ፤ እንግሊዝኛ ፦ Kansas) ከአሜሪካ 50 ክፍላገራት 1ዱ ነው።
28618	ካፓምፓንጋንኛ (Kapampangan) በፊልፒንስ በ2.3 ሚሊዮን ሰዎች የሚናገር ቋንቋ ነው።
28619	የቆዳ ካንሰር (Kaposi's Sarcoma) እና የኣንጎል በሽታም ሊኖሩ ይችላሉ።
28620	ካሹብኛ (kaszëbsczi jãzëk) በስሜን ፖላንድ በ50,000 ሰዎች የስላቪክ ቋንቋዎች ቤተሠብ አባል ነው።
28621	ነገር ግን መጨረሻው ክፍለ-ቃል -ka (-ከ), -tra (-ትረ), ወይም -na (-ነ) ሲሆን፣ የተጠበቀው ከመጨረሻው 2 በፊት የሆነው ክፍለ-ቃል ነው።
28622	በቅርብ ጊዜ ውስጥ በካነሽ የተገነው ሰነድ «KEL G» ምናልባት እስከ ሊባያ ዘመን ድረስ ሊሙዎች ይዘርዝራል።
28623	ኬልሃይም ( ጀርመንኛ ፦ Kelheim) በዳኑብ ወንዝ ላይ በጀርመን አገር የሚገኝ ከተማ ነው።
28624	ኬንታኪ ወይም ኬንተኪ (Kentucky /ከን'ታኪ/) ከአሜሪካ 50 ክፍላገራት 1ዱ ነው።
28625	ይህ አካል በተለይም ኬራቲን (keratin) ከተባለው የፕሮቲን አይነት የተገነባ ነው።
28626	ኮርንኛ (Kernowek) በእንግሊዝ የሚናገር ቋንቋ ነው።
28627	Kimble በተሰኘው ስራዋ ትታወቃለች።
28628	Kim Ryholt, 1997, The Political Situation in Egypt During the Second Intermediate Period p. 112 ሆኖም በአንዳንድ ሊቃውንት አስተሳሰብ ዘንድ ያክቢም ከ200 ዓመታት በኋላ በ16ኛው ሥርወ መንግሥት ውስጥ ነበር የነገሠ።
28629	Kim Ryholt, 1997, The Political Situation in Egypt During the Second Intermediate Period p. 365. የሸሺ ንግሥት ስም «ታቲ» ሲሆን በራይሆልት ዘንድ ይህ የኩሻዊት ስም ይመስላል፤ የልጁም ነህሲ ስም ማለት «ኩሻዊ» ስለሆነ፣ እናቱ ታቲ ኩሻዊት ልዕልት መሆኗን ያስባል።
28630	Kim Ryholt, 1997, The Political Situation in Egypt During the Second Intermediate Period p. 365. ሆኖም በአንዳንድ ሊቃውንት አስተሳሰብ ዘንድ፣ አሆተፕሬ በኋላ በ16ኛው ሥርወ መንግሥት ውስጥ ነበር የነገሠ።
28631	ስዋሂልኛ ፡ በብዛት ፡ የሚናገርባቸው ፡ አገሮች ስዋሂሊ ፡ (ወይም ፡ ኪሷሂሊ Kiswahili) ፡ በምሥራቅ ፡ አፍሪቃ ፡ የሚናገር ፡ የባንቱ ፡ ቋንቋዎች ፡ ቤተሠብ ፡ ቋንቋ ፡ ነው።
28632	ቅንጭብ ቅንጭብ ወይም እጸ ነበልባል (Kleinia) ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ወገን ነው።
28633	ኤም’ (KLM) የተባለው እና ከምሥረታው ጀምሮ እስካሁን ስሙንም ሆነ ዓርማውን ሳይቀይር በመቆየት አንደኝነትን ያስመዘገበው ዓየር መንገድ ተመሠረተ።
28634	ኮልካታ (Kolkata) የሕንድ ከተማ ነው።
28635	Koontz Terri፣ Mark Sidwell, World Studies for Christian Schools፣ Bob Jones University Press Greenville, South Carolina፣ pages 59 በ1592 እ.ኤ.አ. ሼክስፒር ተዋናይ የነበረ ሲሆን፣ በዚሁ ወቅት በተውኔት ደራሲነቱ እውቅናን እያተረፈ የመጣበት ዘመን ነበር።
28636	K. pinnata፦ ይህ ዝርያ በእፃዊ ተዋልዶ በጫፉ ላይ ሕጻናት ይወልዳል።
28637	አንዱ ዝርያ K. pinnata በእፃዊ ተዋልዶ ብቻ ራሱን ያበዛል።
28638	በትሪኒዳድ ባህላዊ ሕክምና፣ K. pinnata ለደም ግፊት እንዲሰጥ ይዘገባል።
28639	ሚሙ በጀርመን ቋንቋው Krautchan.net ድረ ገጽ በ/int/ የስዕል ሰሌዳ ላይ በሁለተኛው የ2009 እ.ኤ.አ. ዓመት ክፍል ነው የተጀመረው።
28640	ለምሳሌ 'እኛ ጻፍን' በማልትኛ ktibna 'ክቲብና'፥ በአረብኛ 'ካታብና'፥ በዕብራይስጥም ካታቭኑ ይባላል።
28641	ኩዋላ ሉምፑር (Kuala Lumpur) የማሌዢያ ዋና ከተማ ነው።
28642	ኩራት ፋሽን በተለያዩ አዳዲስ እና ዘመናዊ የሆኑ የልብስ ፤ የጫማ ፤ የቦርሳና የጌጣጌጥ መሸጫ የ አየር ላይ መገበያያ ዘዴ ሲሆን kurat.fashion ብሎ በመፈለግ አድራሻችንን ማግኘት ይቻላል.
28643	ኩሩቭ (Kurów) በደቡብ-ምሥራቅ ፖሎኝ ያለች መንደር ናት።
28644	ስሜን ቆጵሮስ (በይፋ፦ «የቱርክ ስሜን ቆጵሮስ ሪፐብሊክ»፤ ቱርክኛ ፦ Kuzey Kıbrıs /ኩዘይ ክብርስ/) በቆጵሮስ ደሴት ላይ የምትገኝ አገር ናት።
28645	የ«L» መነሻ ከቅድመ-ሴማዊ ጽሕፈት «ላሜድ» እንደ ሆነ ይታስባል።
28646	እኒህ እቃወች ከሚሰሩት “L” ቅርጽ በአግድም ትይዩ ሌሎች ታናና ሁለት መቀመጫወች ያድርጉ።
28647	እልከኝነት በፊደል L ብዙ ጊዜ ይወከላል።
28648	ላ አልሙኒያ ዴ ዶኛ ጎዲና ( እስፓንኛ ፦ La Almunia de Doña Godina) የእስፓንያ ከተማ ነው።
28649	ለይዲ ኤንድ ዘ ትራምፕ ( በእንግሊዝኛ : Lady and the Tramp) በዲዝኒ በ1955 እ.ኤ.አ. የተፈጠረ አንድ የአሜሪካ አኒሜሽን ፊልም ነው።
28650	ሌጎስ (Lagos፣ /ሌጋስ/ ወይም /ላጎስ/) የናይጄሪያ ትልቅ ከተማ ነው።
28651	ሀቫና ( እስፓንኛ ፦ La Habana /ላ አባና/) የኩባ ዋና ከተማ ነው።
28652	ለሴ ፈር ( ፈረንሳይኛ laissez-faire «ያድርጉ» ወይም ቃል በቃል «ለማድረግ ፍቀዱ») ማለት ባለሥልጣናት በግለሠቦች መገበያየት ጥልቅ ሳይገቡ ቀርተው (ግፍ ወይም ሥርቆት ከመከልከል በቀር) የሚታገሡበት የምጣኔ ሀብት ዘዴ ነው።
28653	ነፃነት ሕዝቡን የመራች (በ ፈረንሳይኛ ፡ La Liberté guidant le peuple ፣ « ላ ሊብርቴ ጊዳን ለ ፐፕል » ) የ እዤን ደላክሯ ሥዕል ነው።
28654	ዳሩ ግን በዚሁ ሥነ ሥርዓት ላይ ሊገኝ ተጋብዞ የነበረው የኢጣልያው አልጋ ወራሽ (በኋላ ንጉሥ) ኡምቤርቶ እንደማይመጣ እና የኢጣልያም ጋዜጠኞች በሙሉ በሥነ-ሥርዓቱ ላይ እንዳይገኙ ሙሶሊኒ ማዘዙ ሲታወቅ፤ Lamb (1989); p 204 ደጃዝማች መኮንን እንዳልካቸው ወደ ሎንድን ተጉዘው ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴን በመወከል ከአቶ ኤፍሬም ተወልደመድኅን ጋር ተገኝተዋል።
28655	የኢትዮጵያ ቋንቋዎች በ፲፱፻፺፪ ወይም Languages of Ethiopia, 1999 የሚል ድረገጽ SIL ያቀረበውን በመተርጐም ከእነካርታው በዶ/ር ኣበራ ቀርቦ ነበር።
28656	ላንገዶክ-ሩሲዮን ላንገዶክ-ሩሲዮን ( ፈረንሳይኛ ፦ Languedoc-Roussillon) እስከ 2008 ዓም ድረስ አስተዳደራዊ ክልል በፈረንሣይ አገር ነበር።
28657	የአበሻ ስም እንደ ምዕራባውያን የመጨረሻ ወይም የቤተሰብ ስም (እንግሊዝኛ፦ last name / family name) የለውም።
28658	ሮማይስጥ ወይም ላቲን (Latina /ላቲና/) ከህንዳዊ-አውሮፓዊ ቋንቋዎች አንድ ነው።
28659	የጣልያን ዝርያዎች ላቲኖች Latins በመባል የሚታወቁት የሮማ ስርወ መንግስትን መሰረቱ ከሚጎራበቶቸውን እንደ ሴልትስ እና ሳባዊያን ያሉ ስልጣኔዎችን በመውረር እና በመጠቅለል ስለዚህም ጥንታዊውን የሮማውያን መንግስት መሰረቱ እናም ሮም ተፅእኖ ፈጣሪ እና ኀያል ሆና ብቅ አለች።
28660	ላትቪኛ (latviešu /ላትቪየሹ/) በተለይ በላትቪያ የሚነገር ባልቲክ ቋንቋ ነው።
28661	መነሻ የመድረሻ ደጋፊ ነው የመነሻ Laughing ክብ እየሰሩ አንድን ነገር ለማሳመን መሞከር ማለት ነው።
28662	ለምሳሌ “የሃያኛው ክፍለ ዘመን ኢትዮጵያ” የተሰኘው መጽሐፍ ደራሲ “ፎቶውን የሰራው ዝነኛው እንግሊዛዊ ወታደር ቶማስ ለውሬንስ (በዓለም ታሪክ መጻሕፍት Lawerence of Arabia በሚል ቅጽል ስም የሚታወቅ) ነው” በማለት ጽፈዋል።
28663	ላውረንሲየም ላውረንሲየም(Lawrencium) የንጥረ ነገሮች ሠንጠረዥ ውስጥ ኬሚካዊ ውክሉ Lr ነው።
28664	ቅጠሉ የጸረ-ባክቴሪያ ጸባይ lawsone እንዳለው ይታስባል።
28665	በወገኑ (Lawsonia) ውስጥ አንድያው ዝርያ ነው።
28666	ሂና Lawsonia inermis (ወይም እንሶስላ) ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው።
28667	ላጺዮ ( ጣልኛ ፦ Lazio፤ ሮማይስጥ ፦ Latium /ላቲዩም/) የጣልያን ክፍላገር ነው።
28668	መፅሔቱ Leaders, Artists, Thinkers እና Heroes በሚሉ ታላላቅ ዘርፎቹ ስር ነው የሠዎቹን ስም ዝርዝር ያሠፈረው።
28669	የሊግ ኦፍ ኔሽንስ (League of Nations) አባል ከነበሩት ሶስት የአፍሪካ ሀገሮች አንዷ ነበረች።
28670	ሀይቅ left ሀይቅ ውስን የሆነ መጠነ ዙሪያ ያለው ዙሪያውን በደረቅ መሬት የተከበበ እንዲሁም በውስጡ ንጹህ ወይም ጨዋማ ውሀ የያዘ አካል ነው።
28671	በዋናነት እንግሊዝኛ : Left Behind በተሰኘው ስራው ይታወቃል።
28672	የቀድሞው የዚሁ ቤተሰብ ቋንቋዎች እንደ (LEFT$, MID$, RIGHT$) የመሳሰሉት መሰረታዊ ተግባራት በማቀፍ የፊደል ክሮችን የሚመለከቱትን ስራዎች ያቃልላሉ።
28673	ገልባጮች ቀን፣ ፀሓፊና መረጃ በሌላቸው ልብ ወለዶች Legends እና Pioneers ተብለውበታል።
28674	በጣም የታወቁት ሁለቱ ልብ ወለድ መጽሐፍቶቹ ፥ Le Jardin des supplices Le Journal d’une femme de chambre ይባላሉ።
28675	የሌላንድ ስታንፎርድ ጁኒየር ዩኒቨርስቲ (Leland Stanford Junior University) (በቀላሉ ስታንፎርድ ዩኒቨርስቲ ተብሎ የሚታወቅ) በስታንፎርድ ካሊፎርኒያ ዩናይትድ ስቴትስ የሚገኝ ዩኒቬርሲቴ ነው።
28676	የቁጥሩ ስም የመጣው ከስዊዘርላንዱ ሂሳብ ተመራማሪ ላዩናርድ ኦይለር (Leonhard Euler) ነው።
28677	ላዮናርድ ኦይለር ሌዮናርድ ኦይለር (Leonhard Euler 1707-1783) የ18ኛው ክፍለ ዘመን ታላቁ ሂሳብ ተመራማሪ ተብሎ ሲታወቅ (አንዳንዶች ምናልባትም የሁሉ ዘመን ታላቅ ሂሳብ ተመራማሪ ይሉታል) ፣ በሂሳብ ጥናት ውስጥ በጣም ሰፊና ሁሉን አቀፍ አዳዲስ ጽሁፎች ሲያቀርብ፣ ባጠቃላይ 886 የሚሆኑ ጥናታዊ ህትመቶችን አበርክቷል።
28678	ራስ ክምር ራስ ክምር (Leonotis ocymifola) ወይም ፈረስ-ዘንግ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው።
28679	አሰራሩም ከተራራ ስር ሲሆን አንድ ጠባብ መግቢያ ብቻ ያለውና ለማያውቅ ሰው በሩ የት እንደሆነ የማይታወቅ ቤ/ክርስቲያን ነው Lepage Claude.
28680	«ንጉሥ ቢራቢሮ» እና «ጨረቃ ብል» አባ ጨጓሬ - የቢራቢሮ ሕጻን ቢራቢሮ (Lepidoptera) እጅግ ሰፊ የሦስት አጽቄ አስተኔ ነው።
28681	አነር በሳይንሳዊ ስሙ Leptailurus serval የሚባል መካከለኛ ክብደት ያለው የድመት አስተኔ ዝርያ ነው።
28682	እንደ አውሮውያን አቆጣጠር ፲፱፻፫ ዓ፥ም Les affaires sont les affaires ተብሎ የተጻፈው ቲያትር ድርሰት በመላው አውሮጳ በሚገኙ የቲያትር መድረኮች ላይ ትልቅ ዝነኛነትን አትርፎለታል።
28683	የኦራፂዮች ቃለ መሐላ (በ ፈረንሳይኛ ፡ Le Serment des Horaces) የ ዣክ-ሉዊ ዳቪድ ሥዕል ነው።
28684	ወደ ፈረንሳይኛ «Les Nuits d'Addis-Abeba» ተብሎ በፍራንሲስ ፋልሴቶ የተተረጎመውን የልብ-ወለድ ድርስቱን « ሌቱም አይነጋልኝ »ን ብዙውን ለመጻፍ የበቃው እዚያው በፈረንሳይ እንደሆነም ይናገራል።
28685	Letter of Emanuel Fernandez to James Leynez, dated 29 July 1562, cited in Baltazar Téllez, The Travels of the Jesuits in Ethiopia, 1710 (LaVergue: Kessinger, 2010), p. 142 አመጹን ለማብረድ ሚናስ ወደ ላስታ ዘመቻ ቢያደርግም ይስሃቅ ወደ ሽሬ በማፈግፈጉ ሽሬ ላይ ጦርነት ተካሂዶ ይስሃቅ ተሸነፈ።
28686	አደይ አበባ ኣደይ ኣበባ (Leucanthemum vulgare) ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው።
28687	የለውኪ መሐለቅ ሌውኪ ( ሮማይስጥ ፦ Leuci) በሎሬን ክፍላገር፣ ፈረንሳይ በጥንት ጋሊያ የተገኘ ኬልታዊ ጎሣ ነበረ።
28688	መምህር ጁሊዬስ ኒዬሬሬ ባደርባቸው የደም ነቀርሳ (leukaemia) በሽታ በተወለዱ በ፸፰ ዓመታቸው ጥቅምት ፬ ቀን ፲፱፻፺፪ ዓ/ም ሎንዶን ላይ አረፉ።
28689	ለዝ-አን-ኤኖ ( ፈረንሳይኛ ፦ Leuze-en-Hainaut፤ ዋሎንኛ ፦ Leuze-e-Hinnot /ለዝ-ኤ-ኢኖ/) የቤልጅግ ከተማ ሲሆን የኗሪዎቹ ቁጥር 13,514 ነው።
28690	ሌቫንቴ ኡንዮን ዴፖርቲቫ ( እስፓንኛ ፦ Levante Unión Deportiva, S.A.D.) በቫለንሲያ ፣ እስፓንያ የሚገኝ የእግር ኳስ ክለብ ነው።
28691	ሌቫንቴ ዩ.ዲ. ( እስፓንኛ ፦ Levante Unión Deportiva, S.A.D.፣ ካታላንኛ ፦ Llevant Unió Esportiva) በቫለንሲያ ፣ እስፓንያ የሚገኝ እግር ኳስ ክለብ ነው።
28692	እንደ ታሪክ አጥኝው ዶናልድ ሌቪን አስተያየት ምንም እንኳ ለብዙ ዘመናት አመጽ የሚካሄድበትን ላስታን ዳግማዊ ኢያሱ በጦርነት ቢያረጋግም፣ በአጥባራ ወዝን አካባቢ በሚኖሩ ነገዶች ላይ ድልን ቢቀዳጅም ፣በድንዳር ወንዝ ጦርነት የገጠመውን ሽንፈት ሊያስተሰርይ አልቻለም Levine, Wax and Gold, p. 24 ።
28693	ተመራማሪዎች ከዚህ ተነስተው የዛር መንፈስ የሚመጣው ከመጨቆን፣ ክበታችነት ስሜት፣ እንዲሁም የፍላጎት አለሟሟላት ከሚፈጥረው የአእምሮ ቀውስ ነው Lewis, Herbert S. "Spirit Possession in Ethiopia: An Essay in Interpretation."
28694	ላይቤሪያ ( እንግሊዝኛ ፦ Liberia)፣ በይፋ የላይቤሪያ ሪፐብሊክ (እንግሊዝኛ፦ Republic of Liberia)፣ በምዕራብ አፍሪካ የምትገኝ ሀገር ናት።
28695	«ላይቤሪያ» ከእንግሊዝኛው liberty (ሊበርቲ፣ ማለትም ነጻነት ) ከሚለው ቃል ነው የመጣው።
28696	ሊትዌንኛ (lietuvių kalba) በተለይ በሊትዌኒያ የሚነገር ባልቲክ ቋንቋ ነው።
28697	ምክንያቱም ገልባጮች ኣስቀያሚ መቀጣጠያዎቻቸውን መቀጣጠል (Ligation) ትተው ይኸን የማተሚያ ቤቱም ትክክለኛ ፊደል ቈራርጠው መቀጠል ስለጀመሩ ነው።
28698	የማተሚያ መሣርያ ከተፈጠረ ጀምሮ፣ በግሪክኛ ሁለት የተያያዙ ፊደላት ለመጻፍ አንዳንድ ligature («ሊጋቹር» ወይም የተያያዘ ፊደል) ይጠቀም ነበር።
28699	ሊጉርኛ (Lìgure) የሮማንስ ቋንቋዎች ቤተሠብ አባል ሲሆን በተለይ በስሜን-ምዕራብ ኢጣልያ የሚገኝ ቀበሌኛ ነው።
28700	ሊምቡርግኛ (Limburgs) በደቡብ ነዘርላንድና በምሥራቅ በልጅግ የሚናገር የነዘርላንድኛ ቀበሌኛ ነው።
28701	ለዚህ ስራ ፹፰ አህዮች፣ ፵፭ በቅሎዎች፣ ፬ ግመሎች እቃ ለማመላለስ ሲጠቅሙ ከአካባቢው ኖራን ( lime) ለማምጣት ፰ ቀን ወስዶ ነበር።
28702	ሊንጋላ (Lingala) ከባንቱ ቋንቋዎች ቤተሠብ አንድ ነው።
28703	የፈለክ ቋንቋ (Lingwa de planeta /ሊንግዋ ደ ፕላኔታ/, LDP) በድሚትሪ ኢቫኖቭና ኣናስታስቲያ ሊሰንኮ በ፳፻፪ ዓ.ም. የተፈጠረ ሰው ሠራሽ ቋንቋ ነው።
28704	ተልባ (Linum usitatissimum) ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው።
28705	ዕቃ ማጠኛ ባህሩ ዘርጋው ግዛው (፲፱፻፺፬ ዓ/ም)፣ ገጽ ፬፻፶፮ ወይም ኮሰረት Lippia adoensis (Verbenaceae) ያለ ለመድኅኒትነት የሚጠቀሙበት ነው።
28706	ምክንያቱም እንደ ሊስቴሪያ (Listeria) የኣሉ ባክቴሪያዎች ማቀዝቀዣም ውስጥ ስለሚያድጉ ነው።
28707	ሊትጎ ከተማ ሊትጎው ( እንግሊዝኛ : Lithgow, New South Wales) አውስትራልያ ውስጥ የሚገኝ ከተማ ነው።
28708	ከዚህ ባሻገር ዛፉ ለንብ መኖ፣ ለአጥር (Live fence)፣ መድሃኒትነት፣ ለማዳበሪያነት ይውላል፡፡
28709	ሊቨርፑል ሊቨርፑል ( እንግሊዝኛ : liverpool) በ1207 እ.ኤ.አ. የተመሰረተ የእንግሊዝ ከተማ ነው።
28710	ሊቨርፑል የእግር ኳስ ቡድን (Liverpool Football Club) በሊቨርፑል ከተማ እንግሊዝ የሚገኝ ሲሆን በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ውስጥ ዋና ተካፋይ ነው።
28711	የሊቨርፑል ባቡር ጣቢያ ሊቨርፑል ( እንግሊዝኛ : Liverpool, New South Wales) አውስትራልያ ውስጥ የሚገኝ ከተማ ነው።
28712	ልዩብልያና (Ljubljana) የስሎቬኒያ ዋና ከተማ ነው።
28713	ለዚህ እንዲረዳት ጨረቃ ላይ አራፊ LK የተሰኘ መንኮራኩር ሰራች፣ ሆኖም ግን ይህን መንኮራኩር ወደ ጨረቃ የሚወስድ ከባድ ሃይል ያለው ሮኬት ከአሜሪካ ቀድማ መስራት ስላልቻለች ተቀደመች።
28714	እንደዘበት ብዙ ያስገረመው መቃብር የሁለቱ የማይታዩ ሜዲቺ በወጣትነታቸው የሞቱ የሎሬንዞ ll ማግኒፊኮ ልጅ እና የልጅ ልጅ እና እራሱ ሎሬንዞ ማግኒፊኮ የተቀበሩበት ያልተጨረሰ እና ብዙ የማያምር ባንድ ጎኑ በኩል ከቤተ ክርስቲያኑ ጋር የሚዋሰን ነው ።
28715	L / l በላቲን አልፋቤት አሥራ ሁለተኛው ፊደል ነው።
28716	LLG በ1955 እ.ኤ.አ. መጀመርያ የፈጠረ ቋንቋ "ሎግላን" ተባለ።
28717	እሱም የላቲን አልፋቤት (L l) እና የቂርሎስ አልፋቤት (Л л) ወላጅ ሆነ።
28718	የቆላ ጅብራ የቆላ ጅብራ (Lobelia gibberoa) ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው።
28719	ዎበስ ( ፖሎንኛ ፡ Łobez፤ ጀርመንኛ Labes /ላበስ/) በፖላንድ የሚገኝ ከተማ ሲሆን የሕዝቡ ቁጥር 10,409 Główny Urząd Statystyczny, dane za rok 2015, stan na 01.01.2015.
28720	በከፍተኛ ጥግግት ጊዜ ቀለም ወይንም ባህሪይ የሚቀያይሩ ነፍሳቶች አንበጣ ወይንም locusts ተብለው ይጠራሉ።
28721	በአጠቃላይ በከፍተኛ ጥግግት ጊዜ ቀለም ወይንም ባህሪይ የሚቀያይሩ ነፍሳቶች አንበጣ ወይንም locusts ተብለው ይጠራሉ።
28722	ዉች ዉች ( ፖሎንኛ ፦ Łódź) በፖሎኝ የሚገኝ ከተማ ነው።
28723	ቋንቋው የተፈጠረ በLogical Languages Group (LLG, "ትክክለኛ አሰተሳሰብ ያለው ቋንቋ ቡድን") በሚባል የዋሺንግተን ዲሲ ተቋም ነው።
28724	London Gazette; Issue 33739 (July 1931) p 4940 በኋላም ከልዕልቲቱ ጋር በ፲፱፻፳፰ ዓ/ም ተጋብተው እስከ ዕለተ ሞታቸው ድረስ የትዳር ጓዶች እንደነበሩ ይታወሳል።
28725	በዋናነት እንግሊዝኛ : Long-Legged Fly በተሰኘው ስራው ይታወቃል።
28726	ሉኒ ትዩንዝ ( እንግሊዝኛ : Looney Tunes) የአሜሪካ ካርቶኖች ተከታታይ ከዋርነር ብሮስ ነው።
28727	በዋናነት እንግሊዝኛ : Lord Grizzly በተሰኘው ስራው ይታወቃል።
28728	፲፱፻፸፪ ዓ.ም. በሮዴዥያ የሽግግር መንግሥትን እንዲያስተዳድሩ የተመረጡት የዊንስተን ቸርችል አማች የነበሩት እንግሊዛዊው ‘ሎርድ ሶምስ’ (Lord Soames) እጩነታቸው ይፋ ተደረገ።
28729	በምርጥ ኦሪጂናል ዘፈን ደግሞ "ሉዝ ዩርሰልፍ" (Lose Yourself) የተሰኘው የፊልሙ ዘፈን የአካዳሚ ሽልማትን አሸንፎ ኤምኔም ይህንን ሽልማት በማሸነፍ የመጀመሪያው የራፕ ሙዚቃ አቀንቃኝ ሆኗል።
28730	በመላው አለም የምትታወቅበት ስሟ ደግሞ Lucy ይባላል።
28731	ሉድቪግ ቫን ቤትሆቨን ( ጀርመንኛ : Ludwig Van Beethoven) ( ዲሴምበር 17 ቀን 1770 እ.ኤ.አ. - ማርች 26 ቀን 1827 እ.ኤ.አ. ) የጀርመን ጎበዝ አቀነባባሪ ነበሩ።
28732	የርሱ ታናሽ ወንድም ሉኢጂ ( በእንግሊዝኛ : Luigi፣ በጃፓንኛ : ルイージ) ነው።
28733	Lutetium sublimed dendritic and 1cm3 cube.jpg ሉቴቲየም ሉቴቲየም (Lutetium, Lutecium) የንጥረ ነገሮች ሠንጠረዥ ውስጥ ኬሚካዊ ውክሉ Lu ነው።
28734	አቆስጣ (Lutrinae) ዓለም ውስጥ የሚገኝ የአጥቢ እንስሳ 9 ወገኖች፣ 13 ዝርያዎች ናቸው።
28735	ከቤተ ሰቡም ጋር አብረው የነበሩ (ሠራተኞች፣ አገልጋዮች፣ መነኮሳት) ሌሎች ኢትዮጵያውያን ስደተኞች እንደነበሩ ‘ሉትዝ ሄበር’ (Lutz Haber) “ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ በባዝ ከ 1928 – 1932 ዓ.ም” (The Emperor Haile Sellasie I in Bath 1936 – 1940) በሚል ጽሑፉ በሰፊው አስፍሮታል።
28736	አየር ንብረት Luxembourg partitions map ሉክሰምበርግ የባሕር አይነት የአየር ንብረት ያላት ሲሆን (ኮፐን፡ ሲኤፍቢ)፣ በተለይ በክረምት መገባደጃ ከፍተኛ ዝናብ ይኖራታል፡፡ ክረምቶች ዋቃት እና በጋዎች ቀዝቃዛ ናቸው፡፡
28737	ሊቨርሞሪየም ሊቨርሞሪየም በየንጥረ ነገሮች ሠንጠረዥ ውስጥ ኬሚካዊ ውክሉ Lv እና አቶማዊ ቁጥሩ 116 ለሆነ ሲንተቲክ በጣም ከባድ ንጥረ ነገር ነው።
28738	አንድ የፊልም ዳይሬክተር ነበር Lycee Guebre Mariamን በመታደም ላይ ሳለች ያያት እናም ከፈረንሣይ የሞዴል ባለሙያ ጋር ያስተዋወቃት።
28739	ሊሴ ገብረ ማርያም ገብረ ማርያም ትምህርት ቤት (ፈረንሳይኛ፦ Lycée Guebre-Mariam) ወይም ሊሴ በአዲስ አበባ ፣ ኢትዮጵያ የሚገኝ የፈረንሳይ ኢንተርናሽናል ትምህርት ቤት ነው።
28740	ከዚያ በላይ የሂና አስተኔ (Lythraceae) ሩማን አለበት።
28741	የ«M» መነሻ ከቅድመ-ሴማዊ ጽሕፈት «ሜም» እንደ ሆነ ይታስባል።
28742	ግድም የ«????» (ም) ቅርጽ እንደ ዛሬ M ለመምሰል ጀመረ።
28743	በግዕዝ አቡጊዳ ደግሞ «መ» (« ማይ ») የሚለው ፊደል ከቅድመ-ሴማዊው «ሜም» ስለ መጣ፣ የላቲን 'M' ዘመድ ሊባል ይችላል።
28744	ማደይራ ከፖርቱጋል ምሥራቅ ማደይራ ( ፖርቱጊዝኛ ፦ Madeira) በአትላንቲክ ውቅያኖስ የሚገኙ የፖርቱጋል ደሴቶች ግዛት ነው።
28745	ማድሪድ (Madrid) የእስፓንያ ዋና ከተማ ነው።
28746	ቀላዋ ቀላዋ (Maesa lanceolata) ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው።
28747	በሁለት ነጥቦች መካከል ያለው መሰመር የሴካንት መስመር ሲባል m ደግሞ የሴካንቱ ኩርባ ናት ወየም የሁለቱ ነጥቦች (a, f(a)) እና (a + h, f(a + h)) ኩርባ ናት።
28748	ክንንብ ዘር (Magnoliophyta ወይም Angiospermae ወይም አባቢ ተክል) ከአትክልት ስፍን ውስጥ አንድ ታላቅ የአትክልት ክፍለስፍን ነው።
28749	ሀንጋርኛ (ሀንጋርኛ፦ magyar /ማውጃር/) በሀንጋሪና ከሀንጋሪ አጠገብ ባሉት ክፍሎች የሚነገር ፊኖ-ኡግሪክ ቋንቋ ነው።
28750	መይን (Maine) ከአሜሪካ 50 ክፍላገራት 1ዱ ነው።
28751	ማላጋ ( እስፓንኛ ፦ Málaga) የእስፓንያ ከተማ ነው።
28752	መለጋሲ (Malagasy) ከአውስትሮኔዚያን የቋንቋ ቤተሠብ ቋንቋዎች ሁሉ ምእራበኛው ሲሆን የማዳጋስካር መደበኛ ቋንቋ ነው።
28753	በየቃሉ ውስጥ ከመጨረሻው ክፍለ-ቃል በፊት የሆነው ክፍለ-ቃል አናባቢ ይጠበቃል፤ ሌሎቹ አናባቢዎችም ይነበነባሉ (በሙሉ አይስሙም)፤ ስለዚህ "Malagasy" እንደ ፈረንሳይኛ አጻጻፉ "Malgache" (መል ጋ ሽ) ይመስላል።
28754	ማሌሜ Malmö in Sweden.png ማሌሜ ( ስዊድንኛ ፦Malmö ፤ አጠራሩን ለማዳመጥ ) የቨስትራ ዬታላንድ፣ ስዊድን ከተማ ነው።
28755	ከዝሆን ጭምር አንዳንድ በጥንት የጠፉት ነባር ዝርያዎች በተለይም Mammoth ማሞጥ ወይም ቀንደ መሬት በዝሆን አስተኔ ውስጥ ተመድበዋል።
28756	ማናጓ (Managua) የኒካራጉዋ ዋና ከተማ ነው።
28757	Mana, Lare እና Abavi በእንግሊዝኛው Mareb(መረብ), Takkazye(ተከዜ), Menna(መና), Tellare(አጥባራ) እና Abbai (አባይ) ናቸው።
28758	ማንችስተር ከተማ ማንችስተር ( እንግሊዝኛ : Manchester) ከእንግሊዝ ታላላቅ ከተሞች አንዱ ነው።
28759	የማንጎ ዝርያ ማንጎ (Mangifera) ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ወገን ነው።
28760	ማኒላ ( እንግሊዝኛ ፦ Manila) የፊሊፒንስ ዋና ከተማ ነው።
28761	ማዖሪ ቋንቋ (Māori ወይም Te Reo Māori /ቴ ሬዖ ማዖሪ/፣ በአጭሩ Te Reo «ቋንቋው») ከኒው ዚላንድ መደበኛ ቋንቋዎች አንዱ ነው።
28762	ማፑቶ ( በፖርቱጋልኛ : Maputo) የሞዛምቢክ ዋና ከተማ ነው።
28763	ማርሴሎ ኒኮላስ ሎዴሮ ቤኒቴዝ (Marcelo Nicolás Lodeiro Benítez, መጋቢት ፲፪ ቀን ፲፱፻፹፩ ዓ.ም. ተወለደ) ኡራጓያዊ እግር ኳስ ተጫዋች ነው።
28764	ማርች ( እንግሊዝኛ : March) በጎርጎርያን ካሌንዳር ውስጥ ሦስተኛው ወር ነው።
28765	በተጨማሪም ሌላ የጣልያን ኤምባሲ ባለሥልጣን የሆኑ ዶክተር ሰርቦ ሓውልቱን ለማስጫን ተስማሚ ኣውሮፕላን እያፈላለግን ነው ብለው መጋቢት ፫ ቀን ፲፱፻፺፮ ዓ.ም. (March 12, 2004) ለዶ/ር ኣበራ ኢ.ሜይል ላኩ።
28766	Marcus, 1995, p. 13 የወደፊቱ ቴወድሮስ እጅግ ማንበብን የሚወድ ሰው ነበር፣ የኢትዮጵያን ጥንታዊና ጊዜያዊ ድርሳናትን፣ የአውሮጳን ጥንታዊ እና ጊዚያዊ ታሪክ በደንብ እንዳጠና መረጃ አለ።
28767	Marcus, 1995, p. 14 በዚህ ምክንያት የመነን ሊብን ተወካይ ገዢወች ወጣቱን ካሳ ከቋራ እንዲለቅ ይወተውቱት ነበር።
28768	Marcus, 1995, p. 15 ይህ አዲሱ ሹም ቴወድሮስን ለመግጠም ወደቋራ ከሰራዊቱ ጋር ተመመ።
28769	የወሎና የሸዋ በራስ መተዳደር በርግጥም ንጉሱ የነበራቸውን የማዕከላዊ አንድ ኢትዮጵያ ራዕይ አደጋ የጣለ Marcus, 1995, p. 17 ስለሆነ ዘመቻው ግድ የሚል ነበር Marcus, 1995, p. 18 ።
28770	Marcus, 1995, p. 19 በመጀመሪያዎቹ የቴዎድሮስ ዘመናት የትግራዩ ደጃዝማች ካሳ ምርጫ ከሌሎቹ ባላባቶች በተለየ መልኩ ለአዲሱ ንጉስ ክብርና ታማኝነት ያሳይ ነበር።
28771	Marcus, 1995, p. 21 በዚህ ወቅት የንጉሠ ነገሥቱ ጦር ሰራዊት ከሁሉ የተሻለ ስለነበር ሁሉኑም አመጽ በሃይል ለመቆጣጠር ቻለ።
28772	Marcus, 1995, p. 22 ሌላው ደግሞ ታላቅ የወታደራዊ መዋቅራቸውን ወደ ፖለቲካዊ የበላይነት ለመተርጎም አለመቻላቸው ነበር።
28773	Marcus, 1995, p. 25 በ1859 በንጉሱ ሙሉ ቁጥጥር ስር የነበረ አካባቢ ቢኖር በጌምድር ነበር 72። ጥቅምት 1860 ላይ ቴዎድሮስ ደብረታቦርን አቃጥለው ወደ መቅደላ በመሄድ እስከ እለተ ሞታቸው ድረስ ኑሮአቸውን በዚያ አደረጉ።
28774	Marcus, 2002, p. 63 ትንሽ ቆይቶም ቴወድሮስ የላስታውን ፋሪስ አሊን ደመሰሰ።
28775	Marcus, 2002, p. 66 ሸዋ በዚህ ወቅት ከዘመነ መሳፍንት ትርምስ የተገላገለ ክፍል ስለነበር ከሰሜኑ ኢትዮጵያ በተለየ መልኩ ሰላም የሰፈነበትና ሃብታም ነበር።
28776	Marcus, 2002, p. 67 ጥቅምት 1848 ላይ በድንገት የአጼ ቴዎድሮስ ሰራዊት ከወሎ ተነስቶ ሸዋ ገባ።
28777	Marcus, 2002, p. 68 እኒህ ተቃውሞወች ከተራ ሰውነት ተነስተው አገሪቱን ለማሳደግና ፍትሃዊ ስርዓት ለማስፈን በሞከሩት አጼው ዘንድ አሳዛኝ ነበሩ።
28778	Marcus, 2002, p. 69 በአገሪቱ የነበረው የተቃውሞ መጠን ከማየሉ የተነሳ አጼ ቴዎድሮስ ከደብረታቦር መቅደላ ባሰሩት መንገድ እንኳ ሳይቀር በሰላም መንቀሳቀስ አልቻሉም።
28779	Marcus, 2002, p. 71 ንጉሱ የሃገራቸውን ህዝብ ምንጊዜም ላለመበደል ቢፈልጉም የፖለቲካውንና የፍትሃዊ ስርዓቱን ቅጥ ለማስተካከል አይነተኛ አማራጭ የወታደራዊ ሃይል በመሆኑ ብቻ ጦር መክፈት ግድ እንዳላቸው ሳይናገሩ አላለፉም።
28780	ኪኬሮ ( ሮማይስጥ ፦ Marcus Tullius Cicero ማርኩስ ቱሊዩስ ኪኬሮ) ከ114 ዓክልበ.
28781	ኤርትራ የሚለው ስም ከላቲኑ «Mare Eritreum» የተወሰደ እና ስረ-መሰረቱ የግሪኩ Ἐρυθρὰ θάλαττα ሐረግ ሲሆን ትርጉሙም ቀይ ባሕር ማለት ነው።
28782	ማሪያ ዛል ( ጀርመንኛ ፦ Maria Saal) የኦስትሪያ ከተማ ነው።
28783	ማሪ ስኰዶፍስካ-ኩሪ (Marie Skłodowska-Curie) በፖላንድ ተወልዳ የፈረንሳይ ዜጋ የሆነች ሳይንቲስት ነበረች።
28784	በዋናነት እንግሊዝኛ : Mariette in Ecstasy በተሰኘው ስራው ይታወቃል።
28785	መሪሊን መንሮ ( እንግሊዝኛ ፦ Marilyn Monroe) (1919- 1954 ዓ.ም.) የአሜሪካ ፊልም ተዋናይ ነበረች።
28786	ማሪዮ (Mario) (マリオ) የኒንተንዶ ቪዲዮ ጌሞች ተከታታይ ነው።
28787	Markakis, pg 255 እዚህ አስተያየት ላይ ደግሞ ‘የንጉሠ ነገሥቱን ስም እና ተወዳጅነት የሚሻማ/የሚያሳማ ዝናም ያተረፈ ‘ባለ ሥልጣን’ የሚጠብቀው እንዲሁ ተመሳሳይ ቅጣት ነበር’ ብንል ከእውነቱ አንርቅም።
28788	በትምህርትም ረገድ የግብይት ጥናት (Marketing)፣ አስተዳደር ጥናት (Management)፤ ሒሳብ ጥናት (Accounting) እና የአስተማሪ ሥልጠናዎች በዚህ ዓመት ወደዲግሪ ሲያድጉ በሚቀጥለው ዓመት የሥነ-መቀምር (Computer Science) ጥናትም ወደዲግሪ አድጓል።
28789	ማርን ወንዝ ማርን ወንዝ (Marne) በስሜን ፈረንሳይ የሚፈስስ ወንዝ ነው።
28790	ማርሴሌ ማርሴ ( ፈረንሣይኛ : Marseille) የፈረንሣይ ታላቅ ከተማ ሲሆን፣ 852,395 ያህል በሚጠጋ የሕዝብ ቁጥር ከዋና ከተማዋ ፓሪስ ቀጥሎ ሁለተኛዋ ትልቅ ከተማ ነው።
28791	ማርቲን አንድሬስ ሲልቫ ሌይቴስ (Martín Andrés Silva Leites፣ ተወለደ) ኡራጓያዊ እግር ኳስ ተጫዋች ነው።
28792	ማርቲን ሉጠር ( ጀርመንኛ ፦ Martin Luther)(1476-1538 ዓም) የጀርመን መኖኩሴና የፕሮቴስታንት ንቅናቄ መሪ ነበር።
28793	Martin Luther King Jr.) (1921- 1960 ዓም) ስመ ጥሩ አመሪካዊ የክርስትና ሰባኪና የብሔራዊ መብቶች እንቅስቃሴ መሪ ነበሩ።
28794	የኮከቢቱ መጠነ-ቁስ (mass) ጥንቅር 74% ሃይድሮጂን፣ 25% ሂሊየም ሲኾን፣ ቀሪው 1% ደግሞ ክብደት ያላቸው ርዝራዥ የብረቴ ንጥረ-ነገሮች ጥርቅም ነው።
28795	የግብራቸው ማስታወሻ ዕለታት May 11 እና October 28 ናቸው።
28796	በቅርቡ ጊዘ የዚህ ወገን ሳይሳዊ ስም ከMaytenus ወደ Gymnosporia ተዛወረ፣ በብዙ መጻሕፍትም «Maytenus» ይባላሉ።
28797	የኢፒቅ-አዳድ ዘመነ መንግሥት በተለይ « የማሪ ሊሙ ስሞች ዜና መዋዕል» (MEC) ከተባለው ሰነድ ሊታወቅ ይችላል።
28798	ስሌቱ በዋናነት በሜካኒክስ (mechanics) እና ዳይናሚክስ (dynamics) የትምህርት ዘርፎች ላይ በብዛት ጥቅም ላይ የሚውል ነው።
28799	ሙሴ ቀስተኛ በዚያው በ፲፱፻፴ ዓ/ም ከሞት በኋላ የጣልያን መንግሥትን የወርቅ የጦር ጀብዱ ሜዳይ (ጣልያንኛ፤ Medaglia d'oro al valor militare) ተሸልሟል።
28800	መልበርን መልበርን ( እንግሊዝኛ : Melbourne) አውስትራልያ ውስጥ የሚገኝ ታላቅ ከተማ ነው።
28801	ለዚህም ሥራ ከብሪታኒያ ተመልምሎ የተቀጠረው ባለ-ሙያ እንግሊዛዊው የሥነ-ሕይወት ባለሙያ ‘ሜልቪን ቦልቶን’ (Melvin Bolton) ነበር።
28802	የማህደረ እውስታ (memory) አስተዳደር ዘዴው ካብዛኛው የተደራጁ ቋንቋዎች የቀለለ ነው።
28803	መንዴ (Mende) የሚባል ቋንቋ የሚናገሩ ሰዎች ወደ ምዕራብ ሲስፋፉ፣ ሌሎች ታናናሽ ብሄረሰቦችን ወደ ደቡብ ወደ አትላንቲክ ውቅያኖስ ገፍተዋቸዋል።
28804	ሜንደሊቭየም ሜንደሊቭየም(Mendelevium) የንጥረ ነገሮች ሠንጠረዥ ውስጥ ኬሚካዊ ውክሉ Md ነው።
28805	ድኩላ በእንግሊዝኛው Menelik's Bushbuck ተብሎ የሚታወቅ የኒያላ ( አጋዘን ) ዝርያ የሆነ እንስሳ ነው።
28806	ስለሆነም ቤተክርስቲያኑ ከላሊበላ አብያተክርስቲያነት በፊት ወይንም በኋላ እንደተሰራ ለማዎቅ እንዳልቻለ ያትታል Mercier Jacques, Lepage Claude.
28807	ግን እነዚህ አይነት መሪ ሃሳቦች የሚሰሩት ለምናውቀው የተሞክሮው አለም እንጂ ሥነ መልኮት እና ሥነ ውን (metaphysics) በሚያጠኑት ከተሞክሮ ውጭ ለሆነው ለሌላው አለም አይሰራም።
28808	ሜክሲኮ (እስፓንኛ፦ Mexico /ሜሒኮ/) ከአሜሪካ ወደ ደቡብ የተገኘው አገር ነው።
28809	Michael C. Astour, Eblaitica 4, p. 60. የቀድሞ ዘመናት ቅርሶች የተገኙባቸው ሥፍራዎች ኤብላና ጌባል በዘመናቸው የቀድሞ ዘመን ቅርሶች ጥናት መኃሎች ስለ ነበሩ እንደ ሙዚየም ያህል ቦታዎች ነበሩባቸው።
28810	ስለሆነም፣ ሁለቱንም ቤተክርስቲያኖች አጼ ይኩኖ አምላክ እንዳሰራቸው አሁን ይታመናል Michael Gervers, An Architectural Survey of the Church of Эmäkina Mädḫane Aläm (Lasta, Ethiopia), Warsaw University, 2006 ።
28811	ሚሺጋን ወይም ሚሺገን (Michigan /'ምሽገን/) ከአሜሪካ 50 ክፍላገራት 1ዱ ነው።
28812	የነዚህ አካላት ጥናት microbiology ይባላል።
28813	ከቅርብ ጊዜ ወዲህ እነ ማይክሮሶፍት (Microsoft)፣ ጉግል (Google)ና ኣፕል (Apple) የእየራሳቸውን የግዕዝ ፊደል ማቅረብ ጀምረዋል።
28814	በውጭ አገር የሚገኙ ዳያስፖራ አንዳንዴ የአባት ስማቸውን የመሃል ስም (እንግሊዝኛ፦ middle name) እና የአያት ስምን ደግሞ የቤተሰብ ስም አድርገው ይጠቀማሉ።
28815	በወታደራዊ መረጃ (Military Security intellegence) ብልጫ የኢንቲጮ ተወላጅ በሆኑት ባሻዬ አውአሎም ሀረጐት አማካይነት ኢትዮጵያ ሠለጠነ የተባለውን የአውሮጳ ኃይል አሸንፋ ጣሊያኖች ባልፈለጉት ቦታና ባልመረጡት ጊዜ ወደ ጦርነት እንዲገቡ አድርጋለች፡፡
28816	ይሄ (በአውአሎም ብስለትና ሥልጡንነት መስዋዕትነትና ኢትዮጵያዊ ፍቅር የተገኘው) ሰለጠነ በሚባለው የአውሮጳ ኃይል ላይ አልሰለጠነም በሚባለው አፍሪቃዊ ኃይል የተጨበጠ ትልቅ የወታደራዊ መረጃ (Military Security intelligence) ብልጫ ወይም ድል ነው፡፡
28817	ሚራንዳ ዴ ኤብሮ ( እስፓንኛ ፦ Miranda de Ebro) የእስፓንያ መንደር ነው።
28818	ከዚያስ የ«????» (ም) ቅርጽ እንደ ዛሬ M እንደ ሆነ፣ እንዲሁም የ«????» (ን) ቅርጽ የዛኔ ወደ N ተቀየረ።
28819	የአንድ ማትሪክስ መጠን የሚወሰነው እንዲህ ነው፡ m ረድፎችና n አምዶች ያሉት ማትሪክስ m-በ-n ማትሪክስ ወይም m × n ማትሪክስ በመባል ይወሰናል፣ m እና n የማትሪክሱ ቅጥ ይሰኛሉ።
28820	Mockler 1984 p 11 በወቅቱ ብዙ ጅቦች በደብረታቦር ዙርያ ይኖሩ እንደነበር ተጓዦች መዝግበዋል።
28821	Mockler, pg 73 በኋላም ግንቦት ወር ፲፱፻፳፰ ዓ/ም በጂቡቲ እና በኢየሩሳሌም በኩል አድርገው ከሐይፋ ወደብ እስከ ጅብራልታር በእንግሊዝ የጦር መርከብ፣ ከጅብራልታር እስከ "ሳውዝሃምፕቶን" (እንግሊዝኛ Southampton) የእንግሊዝ ወደብ በመንገደኛ መርከብ ተጉዘው የአምስት ዓመት የስደታቸውን ዘመን አብረው ተሳትፈዋል።
28822	ስሙን ያገኘው ሞደርን ኢትዮጵያ (Modern Ethiopia) የሚሉትን ቃላት ወደ ሞዴት (ModEth) በማሳጠር ነው።
28823	ዘመናዊ ፍልስፍና (modern philosophy) የሚባለው የምዕራባውያን ፍልስፍና ከ17ኛው ክፍለ ዘመን ወዲህ ያለው ሲሆን፣ ይህን አዲሱን ዘመን ጀመረ ተብሎ የሚታወቀው ፈረንሳዊው ደካርት ነው።
28824	ሞዴት (ModEth) በመባል የታወቀውን የቃላት ማተሚያ የማይክሮሶፍትን ዶስ በመጠቀም በ፲፱፻፹ ዓ.ም. ኣሜሪካ ውስጥ ለገበያ ኣቀረቡ።
28825	ModEth Ad 1990 ሞዴት ማስታወቂያ GeezEdit Amharic Typing iPhone 2014 ግዕዝኤዲት ለኣይፎን ፳፻፯ ዓ.ም. Ethiopic Language Character Sets 2006 የግዕዝ ፊደል ተጠቃሚ ቋንቋዎች ምሳሌ ፲፱፻፺፱ ዓ.ም. Type Geez with one and two keystrokes.
28826	ሜልንዳል Mölndal Municipality in Västra Götaland County.png ሜልንዳል ( ስዊድንኛ ፦Mölndal) የቨስትራ ዬታላንድ፣ ስዊድን ከተማ ነው።
28827	ሞንሬያል ዴ አሪዛ ( እስፓንኛ ፦ Monreal de Ariza) የእስፓንያ መንደር ነው።
28828	ልጅ ኢያሱ ሚካኤል ከበርካታ ሙስሊም ባላባቶች ጋር የተነሳቸው ፎቶግራፎች አሉ፡፡ ለምሳሌ ሀረር ውስጥ ገራድ አብዱላሂ አሊ ሳዲቅ ከሚባል የሀረር ገዥ ቤተሰብ ጋር የተነሳው ፎቶግራፍ በብዙ ስፍራዎች ተለጥፎ አይቼዋለሁ፡፡ አንዳንድ ምንጮች ያ ፎቶግራፍ ልጅ እያሱን ለመወንጀል “montage” በሚባለው የፈጠራ ጥበብ የተሰራ ነው የሚል ታሪክ ያስነብባሉ።
28829	ሞንፐልዬ ( ፈረንሳይኛ ፦ Montpellier) የፈረንሳይ ከተማ ነው።
28830	ሞንዞን ( እስፓንኛ ፦ Monzón) በእስፓንያ የሚገኝ መንደር ነው።
28831	Moon የጀርመንኛ ቃል ሲሆን ከላቲን mensis እና ከጥንታዊ ግሪክ μήνας ተመሳሳይ የሆነ ወር የሚል ትርጉም አላቸው።
28832	እንዲሁም ዘመናዊ እንግሊዝኛ 'more' /ሞር/ («ተጨማሪ») ከ6 መቶ አመታት በፊት 'māra' /ማረ/ እንደ ነበር እርግጥኛ ነው።
28833	ሽነት ሽነት (Morella serrata) ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው።
28834	ሽፈራው (Moringa stenopetala) ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው።
28835	ሽፈራው ከሚለው ስያሜ ባሻገር የጎመን ዛፍ ወይም የአፍሪካ ሞሪንጋ- Moringa stenopetala) ተብሎ የሚጠራው ዛፍ በኢትዮጵያ በአብዛኛው በዝቅተኛው የስምጥ ሸለቆ ሀይቅ በደረቃማ እና ከፊል-ደረቃማ በሆኑት የአየር ንብረት ክልሎች ማለትም በደራሳ (ጌዲዎ)፤ ሲዳማ ፤ ኮንሶ ፤ ኦሞ ( ወላይታ ) ፤ ምዕራብ ጋሞጎፋ፤ ጊዶሎ፣ ቡርጂ ፣ ሴይሴና በመሌ ይገኛል።
28836	ሞሾቭጸ (Mošovce) 1,380 ሰዎች የሚኖሩበት መንደር በማእከላዊ ስሎቫኪያ ነው።
28837	፲፰፻፹፪ ዓ/ም - ቶማስ ኤዲሶን የተባለው አሜሪካዊ የፈጠራ ሰው የመጀመሪያውን ተንቀሳቃሽ ምስል (motion picture) አሳየ።
28838	ዋና ከተማዋም ሞጥ(motta) ስትሆን ከዚች ከተማ ለመድረስ ከ አዲስ አበባ ፩፴ ብር ከ ባህር ዳር ደጊሞ ፭፮ ብር ከ ደብረ ማርቆስ ፸ ብር ይፈጃል.
28839	ናና (M. piperita) በዚህ ወገን ውስጥ ነው።
28840	እዚህ የሙዚቃ ት/ቤት እያለም «Mr.
28841	በዋናነት እንግሊዝኛ : Mr.
28842	በዋናነት እንግሊዝኛ : Mrs.
28843	በዋናነት እንግሊዝኛ : Mumbo Jumbo በተሰኘው ስራው ይታወቃል።
28844	ከግቢው በስተደቡብ የጎንደር አደባባይ ሲገኝ፣ ቦታው ለገበያነት፣ ለአዋጅ መንገሪያነት እና ለወንጀለኛ መቅጫነት ያገለግል ነበር Munro-Hay, Ethiopia, pp.
28845	አፍ መቁረቢያ የሚባለው ግምብ ብቻ ከሁሉ በተሻለ መልኩ ተይዞ ይገኛል Munro-Hay,Stuart C. Ethiopia, the unknown land: a cultural and historical guide, page 77 ።
28846	ሞቃዲሾ ( ሶማልኛ ፦ Muqdisho ሙቅዲሾ) የሶማሊያ ዋና ከተማ ነው።
28847	በተለይም ትንሽ አይጥ (Mus) የሚባለው የዘራይጥ ወገን 30 ዝርያዎች ናቸው፣ እሱም በዘልማድ «አይጥ» ይባላል።
28848	የሙዝ አይነት የሙዝ ወገን (Musa) በሥነ ሕይወት ሊቃውንት የሙዝ ፍሬ አይነቶች የሚሰጡ ዕጽዋት ሁሉ ናቸው።
28849	ላምሳሌ የጅብ ጥላ (mushroom) በመባል የሚታወቀው፣ የፈንጋይ ወሲባዊ ሂደት ክፍል ነው።
28850	በዋናነት እንግሊዝኛ : Mutiny on the Bounty በተሰኘው ስራው ይታወቃል።
28851	ሌሎች ጥሬ ሲላቢክ ጽሕፈቶች በጥንት የቆጵሮስ ጽሕፈት (Mycaenaean Greek Linear B) እና ኩነይፎርም፤ ዛሬም፦
28852	ቶቶሮ ( በጃፓንኛ : となりのトトロ እና በእንግሊዝኛ: My Neighbor Totoro) የጃፓን አኒሜ ካርቱን ፊልም ከ1989 እ.ኤ.አ. ነው።
28853	ማይስፔስ ወይም myspace.com በአሜሪካ ህገር ካሊፎርኒያ ውስጥ የሚገኝ የሰዎች መገናኛ ድረ ገጽ ነው።
28854	ተክለጻድቅ ከታሪክ ውጭ የጻፏቸው “የሰው ጠባይና አብሮ የመኖር ዘዴ” እና በሚዮቶሎዢያ (mythology) ላይ ያተኮረ “ከጣዖት አምልኮ እስከ ክርስትና” የሚሉም መጽሐፎች አሏቸው።
28855	እዚህ ላይ n የአየሩን ሞል ብዛት ሲለካ የሚሰላውም በውስጡ ያለውን ሞለኪዩሎች ብዛት ለአቮጋድሮ ቁጥር በማካፈል ነው።
28856	ከነዚህ ክፍተቶች n ቦታዎች መሰብሰብ ጥያቄውን ይመልሳል።
28857	የ«N» መነሻ ከቅድመ-ሴማዊ ጽሕፈት «ኑን» እንደ ሆነ ይታስባል።
28858	በግዕዝ አቡጊዳ ደግሞ «ነ» (« ነሐስ ») የሚለው ፊደል ከቅድመ-ሴማዊው «ኑን» ስለ መጣ፣ የላቲን 'N' ዘመድ ሊባል ይችላል።
28859	ናይትሮጅን ናይትሮጅን የንጥረ ነገሮች ሠንጠረዥ ውስጥ ኬሚካዊ ውክሉ N ነው።
28860	ሶዲየም ሶድየም የንጥረ ነገሮች ሠንጠረዥ ውስጥ ኬሚካዊ ውክሉ Na ነው።
28861	ጨው ማለት በጥንተ ንጥር ረገድ በተለይ NaCl (ሶዲየም ክሎሪድ) ነው።
28862	ለምሳሌ ጨው የሚገኘው ሶዲየም (Na) እና ክሎሪን (Cl) ንጥረ ነገሮች ሲዋሀዱ ከሶዲየም አቶም አንድ ኤሌክትሮን ሒዶ አቶሙ ስለዚህ አወንታዊ (ፖዚቲቭ) ይሆናል፣ አዮን ይባላል።
28863	የተሠራው ከሶዲየም (Na) እና ክሎሪን (Cl) ንጥረ ነገሮች ነው።
28864	ናዲን ጎርድመር (Nadine Gordimer) ደቡብ አፍሪካዊት የልብ ወለድ ጸሐፊ ናቸው።
28865	ናሙር ( ፈረንሳይኛ ፦ Namur፤ ሆላንድኛ ፦ Namen /ናመን/) የቤልጅግ ከተማ ሲሆን የኗሪዎቹ ቁጥር 110,096 ነው።
28866	የተሰራው በመስፍኑ ጄራርድ ዘሎሬን ናንሲያኩም (Nanciacum) ተብሎ በ1042 ዓ.ም. አካባቢ ነበረ።
28867	ናንት ( ፈረንሳይኛ ፦ Nantes) የፈረንሳይ ከተማ ነው።
28868	ናፖሌዎን ቦናፓርት ( ፈረንሳይኛ ፦ Napoléon Bonaparte) 1761-1813 ዓ.ም. በፈረንሳያዊ አብዮት መጨረሻ አለቃና መሪ ነበሩ።
28869	ናፖሊ ( ጣልኛ ፦ Napoli) የካምፓኒያ ጣልያን ከተማ ነው።
28870	ናሶ (Nassau) የባህማስ ዋና ከተማ ነው።
28871	ኩሃ የሚለው ስያሜ በአካባቢው በብዛት ከሚበቅል የህያ ዛፍ ስም የመጣ ነው Nathaniel Pearce, (J.J. Halls, editor), The Life and Adventures of Nathaniel Pearce (London, 1831), vol.
28872	አንዱ ፻፳ መቀመጫዎች ያሉት የብሔራዊ ስብሰባ (እንግሊዝኛ፦ National Assembly) ሲሆን ሌላኛው ደግሞ ፻ መቀመጫዎች ያሉት ሴኔት ነው።
28873	የሀገሪቱዋ መንግሥት በይፋ ፌዴራላዊ ፕሬዝዳንታዊ ሪፐብሊክ ቢሆንም ስልጣን ላይ ያለው ብሔራዊ ኮንግረስ ፓርቲ (National Congress Party) በሁሉም የመንግሥት አካላት ላይ ባለው ጥብቅ ቁጥጥር ምክንያት በብዙ የዓለም አቀፉ ኅብረተሰብ ዘንድ መንግሥቱ አምባገነናዊ ተብሎ ይቆጠራል።
28874	ንጃመና (N'Djamena፣ ዓረብኛ نجامينا /ኒጃሚና/) የቻድ ዋና ከተማ ነው።
28875	ኔያንደርታል ( ጀርመንኛ ፦ Neandertal) በጀርመን አገር በ2 ገደል መካከል በኖርድራይን-ቬስትፋለን ክፍላገር የሚገኝ ሸለቆ ነው።
28876	ሆላንድ (ወይም ኔዘርላንድ ኔዘርላንድስ ኔደርላንድ፤ ሆላንድኛ ፡ Nederland /ነድርላንት/) በአውሮጳ ውስጥ የሚገኝ አገር ነው።
28877	በሆላንድ Nedersaksisch /ነደርዛክሲሽ/ ( ነደርሳክስኛ ) ሲባል በጀርመን Plattdüütsch /ፕላትድውች/ በመባል ይታወቃል።
28878	ምንም እንኳን ነጮቹ ናይል የሚለው ስም Neilos ከሚለው ከግሪክ ቃል መጣ ቢሉም፣ ኒል፣ blue ከሚለው ጋር ይስማማልና ዐባይ፣ ግዮን፣ ኒል፣ እኛ ያወጣንለት ስም መሆኑን እንመሰክራለን።
28879	በወረርሽኝ መልክ ለሚከሰተው ማጅራት ገትር መንስኤው በእንግሊዘኛው ቃል “ኔስሪየ ሜኒንጅቲዲስ" (Neisseria meningitides) ተብሎ የሚታወቀው ተሕዋስ ነው።
28880	አገናዛቢ -n, -en (ን, -ኤን) ለተውላጠ ስም በመጨመር ይመለከታል።
28881	ኔፕቲዩኒየም (Neptunium) የንጥረ ነገሮች ሠንጠረዥ ውስጥ ኬሚካዊ ውክሉ Np ነው።
28882	ኒውካስል ዩናይትድ እግር ኳስ ክለብ ( እንግሊዝ ፦ Newcastle United Football Club) በኒውካስል ኧፖን ተይኝ፣ እንግሊዝ የሚገኝ የእግር ኳስ ክለብ ነው።
28883	ኑፈንላንድና ላብረዶር ( እንግሊዝኛ ፦ Newfoundland and Labrador) በካናዳ የሚገኝ ክፍላገር ነው።
28884	ኒው ሃምፕሸር ወይም ኒው ሃምሸር (New Hampshire) ከአሜሪካ 50 ክፍላገራት 1ዱ ነው።
28885	ከነዚህም የመጀመሪያው ኒው ጃክስ (New Jacks) ነበር።
28886	ኒው ጄርዚ (New Jersey) ከአሜሪካ 50 ክፍላገራት 1ዱ ነው።
28887	ሌላው በረከታቸው ኣዲስ የሕክምና ዘዴ ሓኪሞችና ገበሬዎች እንዲጠቀሙባቸው የቱቦዎቹን ቀላልና ቀልጣፋ የሕክምና መንገድ ወይም ኣሰጣጥ (ጨጓራ ስለሚሠራ) (New medical route) ማግኘታቸው ነው።
28888	ኒው ሜክሲኮ (New Mexico) ከአሜሪካ 50 ክፍላገራት 1ዱ ነው።
28889	ኑ ሳውስ ዌልስ ( እንግሊዝኛ ፦ New South Wales «አዲስ ደቡብ ዌልስ ») የአውስትራሊያ ክፍላገር ነው።
28890	ኒስ ( ፈረንሳይኛ ፦ Nice) የፈረንሳይ ከተማ ነው።
28891	ኒኬል(Nickel) የንጥረ ነገሮች ሠንጠረዥ ውስጥ ኬሚካዊ ውክሉ Ni ነው።
28892	ኒደርዛክስን በጀርመን ኒደርዛክስን ( ጀርመንኛ ፦ Niedersachsen «ታችኛ ዛክስን») የጀርመን ክፍላገር ነው።
28893	ጥቁር አዝሙድ ጥቁር ኣዝሙድ (Nigella sativa) ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው።
28894	ኒዌ Niue በፓሲፊክ ውቅያኖስ የሚገኝ የኒው ዚላንድ ራስ-ገዥ ደሴት አገር ነው።
28895	የቦቅቧቃው ሰው ታላቅ ኅፍረት ደግሞ «ኒ ስ » (Nīþ) ይባል ነበር።
28896	በፅሞና ሲስተዋል፣ «ከተሰጠ n የኳስ ስብስብ ውስጥ ስንት ባዶ ያልሆኑ ታህታይ ስብስቦች በተሰጡት ቁናዎች k ልክ መስራት ይቻላል?»
28897	N / n በላቲን አልፋቤት አሥራ አራተኛው ፊደል ነው።
28898	ስለሆነም አጠቃላዩ ፕወዛ :n(n − 1)(n − 2) … (n − r + 1) ከn ድርድሮች ላይ r ነገሮች ተወስደው ሲፐወዙ የሚገኘው ውጤት ነው።
28899	ኖብሊየም ኖብሊየም (Nobelium) የንጥረ ነገሮች ሠንጠረዥ ውስጥ ኬሚካዊ ውክሉ No ነው።
28900	ይህ በኢትዮጵያ የታሪክ መረጃ አያያዝ ደረጅ ቀዳሚነትን የያዘው ድረ ገጽ ሊጎበኝና ሊታገዝ የሚገባው ሲሆን የያ ትውልድ የትግል ታሪክ በማሰባሰብ ከትውልድ ትውልድ ይተላለፍ ዘንድ መሠረቱን የጣለው «ያ ትውልድ ተቋም» ዕንቁ/Noble ዓላማ ይበልጥ ለመረዳትና ግንዛቤ ለማግኘት www.yatewlid.org or www.yatewlid.com ድረ ገጽን ይጎብኙ፤ “ያ ትውልድ ስንል” መጣጥፍን ያንብቡ።
28901	ኖጋሌስ (Nogales) በሳንታ ክሩዝ ካውንቲ ፥ አሪዞና ፥ ዩናይትድ ስቴትስ የሚገኝ ከተማ ነው።
28902	ኖያ ( እስፓንኛ ፦ Noia) የእስፓንያ ከተማ ነው።
28903	እነዚህን አዮን ፈጣሪ ያልሆኑ የጨረራ ዓይነቶች (Non-Ionizing Radiation) በተለይም ካንሰር ያመጣሉ ወይም አያመጡም የሚሉት ጥናቶች ተረጋግጠው ተገቢው ውሳኔ ላይ እስኪደረስ ድረስ በሳይንሱ ዓለም እንደተለመደው ተገቢ የጥንቃቄ መንግድ (Precautionary Approach) እንድንከተል ሁሉም ወገኖች ያስገነዝባሉ።
28904	ኖርማንኛ (Normand) በስሜን ፈረንሳይ የሚናገር የፈረንሳይኛ ቀበሌኛ ነው።
28905	ኖርዌይኛ (norsk /ኖርስክ/) በተለይ በኖርዌይ የሚነገር ቋንቋ ነው።
28906	ኖርዝ ካሮላይና (North Carolina) ከአሜሪካ 50 ክፍላገራት 1ዱ ነው።
28907	ኖርዝ ዳኮታ (North Dakota /ኖር ስ ደ-'ኮ-ደ/፣ «ስሜን ዳኮታ») ከአሜሪካ 50 ክፍላገራት 1ዱ ነው።
28908	በግዕዝኤዲት የተጻፈን የዓማርኛ ጽሑፍ በፋይል መልክ ለማስቀመጥ ወደ “ኖትስ” (“Notes”) መገልበጥ ወይንም ኖትስ ውስጥ መክተብ ጠቃሚ ናቸው።
28909	ኖቬምበር ( እንግሊዝኛ : November) በጎርጎርያን ካሌንዳር ውስጥ 11ኛው ወር ነው።
28910	ይህ በNovember 5 1969 BC ግሪጎሪያን ካሌንደር የተከሠተው ሊታወቅ ይቻላል።
28911	ኦቶ የስፐርሰን፣ የኖቪያል ፈጣሪ ኖቪያል (Novial) በኦቶ የስፐርሰን በ1920 ዓ.ም. የተፈጠረ ሰው ሠራሽ ቋንቋ ነው።
28912	የፋየርፎክስ ተተካይ ኮምፓይል የተደረገ፡ ከተጀመረበት ከNPAPI የተላለፈ ሎድ የሚደረግ ሞጁል ነው።
28913	ቀይ ቀለም ከሌላ ዐእማድ ቀለም ጋር ሲደባለቅ እንዲሁም ሲቀጥን የሚዎልዳቸው አስተኔ nuanc ቀልሞች አሉ።
28914	ዲ ኤን ኤ ከሥነ ቅመማ አንጻር ከኑክሊክ አሲድ ( nucleic acid) የተሠራ ሲሆን በመቶ ሚልዮን በሚቆጠሩ የተጣመዱ ኒኩልቲዲም ሁለትም ጥምዝ መሰላ ይሰራሉ፡፡ ይህ ጥምዝ መሰላል የሁሉን ዝርያ መረጃ የያዘ ሲሆን በሴል ላሉ ፕሮቲኖችህ መገንቢያ መልጅ የያዘ ነው።
28915	ዩክሮይት፣ በውስጣቸው ማዕከላዊ (nucleus)እና ከባቢ (mitochondria)ያሏቸው ህዋሳት ናቸው።
28916	ኑኩአሎፋ (Nuku'alofa) የቶንጋ ዋና ከተማ ነው።
28917	በአይነ ህሊና፣ n ኳሶችን ብናሰልፍ፣ በx ቁናዎች ውስጥ ማስቀመጥ ስላለብን የኳሶቹን ሰልፍ ከx-1 ቦታ ላይ መቆራረጥ ይኖርብናል።
28918	“ብላ” በግዕዝ ፊደል “ኛዹ” ተብሎ በኦሮምኛ ሲጻፍ የሚወስደው ስፍራ ሁለት ብቻ ሲሆን እያንዳንዱን ቀለም ለመክተብ ኣንድ ስከንድ ቢወስድ በላቲን ፊደል በእንግሊዝኛ “nyaadhuu”፣ በፈረንሳይ “gnaadhuu”፣ እና በእስፓኝም ፊደል ኣያታርፉም።
28919	'O' የፆታ መወሰኛ ክሮሞሶም አለመኖርን ያመላክታል።
28920	የ«O» መነሻ ከቅድመ-ሴማዊ ጽሕፈት « ዐይን » እንደ ሆነ ይታስባል።
28921	በግዕዝ አቡጊዳ ደግሞ «ዐ» (« ዐይን ») የሚለው ፊደል ከቅድመ-ሴማዊው «ዐይን» ስለ መጣ፣ የላቲን 'O' ዘመድ ሊባል ይችላል።
28922	የኦዞን ንጣፍ በመሬት ከባቢ አየር ውስጥ የሚገኝ ንጣፍ ሲሆን በአንፃራዊ ሁኔታ ከፍተኛ መጠን ያለው ኦዞን (O 3 ) የያዘ ነው።
28923	በድርጅቱ መመሪያ ውል (OAU Charter) መሠረት ዋና ጸሐፊው ለአራት ዓመታት እንዲያገለግል ይመረጣል።
28924	ወሓከ ዴ ዋሬዝ ( እስፓንኛ ፦ Oaxaca de Juárez) የወሓካ ፣ ሜክሲኮ ከተማ ነው።
28925	ኦክሲታንኛ (occitan) በደቡብ ፈረንሳይ የሚነገር የፈረንሳይኛ ቀበሌኛ ነው።
28926	በኋላ አሕዛብ ወደ ርስቶቻቸው ተበትነው ካም ወደ አፍሪካ ሔዶ፣ ከጊዜ በኋላ በግብጽና በገዢው Oceanus (ውቅያኖስ) ላይ ወረደ፣ በዚያ አስማት በማስተማሩ የሰው ልጆች መልካም ጸባይ አወከ።
28927	አንጨባ ኣንጨባ (Ocimum gratissimum) ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው።
28928	ዳማ ከሴ (Ocimum sauve Willd(Labiatae) ) በኢትዮጵያ የሚበቅል ዕፅ ሲሆን እንደ ከሴ (ስ. ጥሩ ሽታ ያለው የቁጥቋጦ አይነት።
28929	በዘሮቹ ውስጥ ልምሻውን የሚፈጥረው ጥንተ ንጥር («ODAP») ሲሆን፣ በምዕራብ እስያ አገራት ብዙ ODAP የሌለውን ትውልድ ለማስገኘት የማራባት መርሀግብሮች እየተካሄዱ ነው።
28930	ከዚያ በቀኝ በኩል በሚገኙት የማይካፈሉ (odd) ቁጥሮች ትይዩ ያሉትን የግራ ቁጥሮች ይደምራሉ።
28931	ወይራ ወይራ (Olea europaea) በአለም ዙሪያ የሚገኝ ዛፍ ተክል ነው።
28932	ኦሊቨር ኤንድ ኮምፓኒ ( በእንግሊዝኛ : Oliver & Company) በዲዝኒ በ1988 እ.ኤ.አ. የተፈጠረ አንድ የአሜሪካ አኒሜሽን ፊልም ነው።
28933	የያሬድ ትምህርት ቤት ዲሬክቶር ሆነው ከ ፲፱፻፶፭ዓ /ም እስከ ፲፱፻፷ ዓ/ም ድረስ ባገለገሉበት ወቅት በንጉሠ ነገሥቱ “ብሔራዊ የሙዚቃ አቀናባሪ” Olsen (5aug98) ተብለው ከመሠያማቸውም ሌላ ለባሕላዊ ጉዳዮች ላደረጉት የላቀ ተዋጽዖ በ፲፱፻፶፱ ዓ/ም የቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ በጎ አድራጎት ድርጅት ተሸላሚ ሆነዋል።
28934	ሚሙ በብዙ የኢንተርኔት ኮሚኮች /online comics/ ላይ የሚታይ ሲሆን በእነዚህ ኮሚኮች ውስጥ የዓለም አገራት ኳስ በሚመስሉ ድቡልቡል ገፀ-ባህሪዎች ተወክለው እርስ በርሳቸው በተሰባበረ እንግሊዝኛ (በአብዛኛው ጊዜ) ያወራሉ፤ በአገራት ግንኙነቶች ላይ በባላንጣነት ይቀልዳሉም።
28935	እሱም የላቲን አልፋቤት (O o) እና የቂርሎስ አልፋቤት (О о) ወላጅ ሆነ።
28936	የሲስተም አሰሪ (operating system) ተጠቃሚዎችንና ሌሎች በማሽኑ ላይ የሚሰሩ ሶፍትዌሮችን የሚያስተናግድ ፕሮግራም ነው።
28937	የአሸዋ ቁልቋል (Opuntia ficus-indica) ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው።
28938	ብርቱካኔ- ቀይ orange-Red ውይም ጯሂት-ቀይ፡ የተባለው እጂግ ደማቅ ቀይ ስለሆነ ነው፡ ባጭሩ ውይም በተለምዶ ደማቅ -ቀይ ውይም ብሩህ ቀይ ተብሎ ሊጠራ ይቺላል።
28939	ኦረጎን (Oregon /'ኦረገን/) ከአሜሪካ 50 ክፍላገራት 1ዱ ነው።
28940	ሰስ (Oreotragus) ኢትዮጵያና አፍሪካ ውስጥ የሚገኝ አጥቢ እንስሳ ነው።
28941	የአፍሪቃ አንድነት ድርጅት ዓርማ የአፍሪቃ አንድነት ድርጅት (አ.አ.ድ.) ( እንግሊዝኛ ፡ Organisation of African Unity (OAU))፣ ( ፈረንሳይኛ ፡ Organization de l'Unité Africaine (OUA)) ግንቦት ፲፯ ቀን ፲፱፻፶፭ ዓ/ም አዲስ አበባ ላይ ተመሥርቶ የድርጅቱ መመሪያ ውል (OAU Charter) በ፴፪ቱ መሥራች አገር መሪዎች ጸድቆ ተፈርሟል።
28942	Orthodox Church in GOnder, West of Meket.jpg ጎንደር ውስጥ፣ ከመከት ወረዳ በስተ ምዕራብ የሚገኝ ቤተክርስቲያን ነው።
28943	አዙሪት ጉልበት ምንግዜም ለቁሱ ፍጥነት ቀጤነክ (orthogonal) ነው ፤ ማለት አቅጣጫው ወደ ሚጓዝበት መንገድ ቅጽበታዊ የጉብጠት ማዕከል የሚያመላክት ነው ።
28944	ፌንጣ ፌንጣ በኦርቶፕቴራ (Orthoptera) ቤተሰብ ውስጥ የካኤልፌራ (Caelifera) ምድብ የሆኑ ሶስት አፅቂ ናቸው።
28945	ኦዛስኩ ( ፖርቱጊዝ ፦ Osasco) የብራዚል ከተማ ነው።
28946	ኦሶርኖ ላ ማዮር ( እስፓንኛ ፦ Osorno la Mayor) የእስፓንያ ከተማ ነው።
28947	ኦስትሪያ ( ጀርመንኛ ፦ Österreich /ኦስተራይኽ/) የአውሮጳ አገር ነው።
28948	ኦታዋ ( እንግሊዝኛ ፦Ottawa) የካናዳ ዋና ከተማ ነው።
28949	የእንስት የዘር ህዋስ ፍሬያዊ ወይንም የእንቁላል ህዋስ ሲሆን በእንስቷ ማህፀን ውስጥ፣ እንቁላል እጢ ወይንም እንቁልጢ(ovaries) በሚባሉ ቦታዎች ውስጥ የሚጠነሰስ ነው።
28950	ዲቨሎፕመንት ካወንስል (Overseas Development Council) እ.ኤ.አ. ከ1982-1983 ዓ.ም. በመመደብ ከሰሓራ በታች ያሉት የአፍሪካ አገሮች (Sub-Saharan Africa) የልማት ዕድገት በሚመለከት ጥናት አካሂደዋል።
28951	በፒስቲል ውስጥ የእንስት ፍሬ ወይንም ዘር ማመንጫ ኦቭዩል (ovule) ይገኛሉ።
28952	በተለምዶ ተለቅ ያሉት ጋሜት የእንስት ህዋስ (ovum, or egg cell) ሲሆኑ፣ አነስ ያሉት ደግሞ የተባእት ህዋስ (spermatozoon, or sperm cell) ናቸው።
28953	ኦክስፎርድ ( እንግሊዝኛ ፦ Oxford) የእንግሊዝ ከተማ ነው።
28954	የOxfordshire Community Churches (OCC) አባል ነው።
28955	ይህ በወገኑ «Oxytenanthera» አንድያው ዝርያ ነው።
28956	ልክ እንዲሁ፣ የፎቶን እንድርድሪት (ሞመንተም) p ከሞገዱ ድግግሞሽና ጋር ቀጥተኛ ውድር ሲኖረው ከየሞገዱ ርዝመት ጋር ግን ተገልባጭ ውድር አለው።
28957	በኋላ ዘመን ከp (ፕ) ጋር ስላለው ተመሳሳይነት ይህ ፊደል ጠፋ።
28958	የ«P» መነሻ ከቅድመ-ሴማዊ ጽሕፈት «ፔ» እንደ ሆነ ይታስባል።
28959	በግዕዝ አቡጊዳ ደግሞ «ፈ» (« ፈፍ ») የሚለው ፊደል ከቅድመ-ሴማዊው «ፔ» ስለ መጣ፣ የላቲን 'P' ዘመድ ሊባል ይችላል።
28960	ሰላማዊዩ ውቅያኖስ ሠላማዊ ውቅያኖስ ( እንግሊዝኛ : Pacific Ocean) በስፋቱ ፩ኛው ውቅያኖስ ነው።
28961	በዚሁ መደብ ዝንጅብል ፣ Paeonia እና ኪያር ይገኛሉ።
28962	Page 467. ራዲዮ ሞገድ የብርሃን አይነት ሞገድ ሲሆን ልዩነቱ የራዲዩ ሞገድ የብርሃንን ያኽል አይርገበገብም።
28963	ፔጅራንክ (PageRank) ጉግል የፍለጋ ገጾቹ ላይ የዌብሳይቶችን ቅድመተከተል ለማግኘት የሚጠቀመው ዘዴ ነው።
28964	በዋናነት እንግሊዝኛ : Painted Turtle: Woman With Guitar በተሰኘው ስራው ይታወቃል።
28965	የባስክ ሀገር ሥፍራ በእስፓንያ ባስክ ሀገር ( እስፓንኛ ፦ País Vasco /ፓይስ ባስኮ/፤ ባስክኛ ፦ Euskadi /ኤውስካዲ/) የእስፓንያ ራስ-ገዥ ክፍላገር ነው።
28966	፲፰፻፷፩ ዓ/ም በዓለም የመጀመሪያው የመንገድ ተሽከርካሪዎች መቆጣጠሪያ መብራት በእንግሊዝ ዋና ከተማ በለንደን ላይ የፓርላማ ሕንጻ (የዌስትሚንስተር ቤተ መንግሥት) ‘Palace of Westminster’ ፊት ለፊት ተተክሎ አገልግሎት ላይ ዋለ።
28967	Palenile ከ1.8 ሚሊዮን ዓመት በፊት የነበረ ሲሆን ከሰሜን ተራሮች ዝቃጮችን እየጠራረገ ታላቁን ገደል ለአባይ ያሰናዳበት ወቅት ነው።
28968	ፓሌርሞ ( ጣልያንኛ ፦ Palermo) በሲሲሊያ ደሴት የሚገኝ ከተማ ነው።
28969	ከእዚህ በፊት መጻፊያ ጠፍቶ በእንግሊዝኛ ፊደል ዓማርኛውን ፓልቶክ (Paltalk) በመሳሰሉ ድረገጾች ውስጥ ሲጽፉ የነበሩትን ነፃው የግዕዝኤዲት ድረገጽ መገላገሉ ይታወሳል።
28970	“ምዚ” (አዛውንቱ) ጆሞ ኬንያታ በ፲፱፻፴፰ ዓ/ም ሎንዶን በነበሩ ጊዜ ከጋናው ክዋሜ ንክሩማ ጋር “ የአፍሪቃ አኅጉር የሽከታ ኅብረት” (pan-Africanism) የተባለውን ፍልስፍና መሥርተው ያራምዱ ነበር።
28971	ዶክቶር ንክሩማ የ”ካዛብላንካ ቡድን” መሪ ሲሆኑ በሽከታ ኅብረት (pan-Africanism) የሚባለው ፍልስፍና ምንጭ እንደነበሩ ይገመታል።
28972	Pankhurst, p. 143 አዲስ ማዕረግ የተጎናጸፈውን የልጁን ባል ራስ አሊና እናቱ ወይዘሮ መነን ድሃ አደግነቱን አስመልክተው ንቀት በተሞላው መልኩ ያስተናግዱት ነበር።
28973	Pankhurst, p. 144 ከዚህ አንጻር የቴዎድሮስ የንግስና መጀመሪያ አመታቶች በብሄራዊ ፍትሕ፣ ርህራሄና የደሃ አደጎችን ህይወት በማሻሻል ላይ ያተኮረ ነበር።
28974	Pankhurst, p. 147 ይህን ክፍፍል ለማስወገድ ሐምሌ 1846 ላይ በቴዎድሮስ የሚመራ የአምባ ጫራ ጉባኤ ተጠራ።
28975	Pankhurst, p. 148 እኒህ ሚስዮኖች በአማርኛ የታተሙ የሃይማኖት መጽሃፍትን ይዘው የመጡ ሲሆን፣ ቴዎድሮስ ግን የፈለጉት የጦር መሳሪያወችን ነበር፣ ሆኖም ቀረ ግን ንጉሱ ለኒህ ሚሲዮኖች ጥሩ አቀባበል አደረጉላቸው።
28976	Pankhurst, p. 149 ምንም እንኳ እኒህ ነገሮች ንጉሱን ቢያስደስቱም ፕሮቴስታንቶች ሌሎች አውሮጳውያን ላይ ይደርስ ከነበረው ጭቆና ተቋዳሽ ከመሆን አልተረፉም።
28977	Pankhurst, p. 150 በዜና መዋዕሎችና የውጭ አይን እማኞች መሰረት ቴዎድሮስ በራሱ በእጁ መንገድ በመስራት ሌሎች እንዲከተሉት ይመራ ነበር።
28978	Pankhurst, p. 151 ደብዳቤው በ1854 የእንግሊዝ ቆንጽላ በኢትዮጵያ ተብሎ በተሾመው ካፕቴን ካሜሮን አማካኘት የተላከ ነበር።
28979	Pankhurst, p. 153 ስለሆነም ከጥቂት ጊዜ በኋላ ብዙዎቹ ሚሲዮኖች (ከሄንሪ ስተርን ጨምሮ) በመቅደላ ታሰሩ።
28980	Pankhurst, p. 154 በእርግጥም እንግሊዞች ከግብስ ጋር የንግድ ግንኙነት ለመፍጠር ሞክረው ነበር።
28981	Pankhurst, p. 157 ጎበዝ የተሰኘው የድሮው የላስታ መሪ ልጅ የላስታ መሪ በመሆን ስልጣኑን አወጀ፣ ትግራይም እንዲሁ በካሳ ምርጫ ስር ወደቀ።
28982	Pankhurst, p. 158 ሆኖም ንጉሰ ነገሥቱ ከኩራታቸው አንጻር ይህን አይነት መዋረድ እንደማይቀበሉ አሳወቁ።
28983	Pankhurst, p. 159 ይህ ሁሉ ሲሆን ከእንግሊዞች ጋር የሚደረገው ድርድር አላቋረጠም፣ ንጉሰ ነገሥቱም ጥሉን በሰላም ለመፍታት ከመሞከር አልተቆጠቡም።
28984	Pankhurst, p. 160 የስጦታውን አለመቀበል ንጉሱ ሲሰሙ ከመቅደላ ለመውጣት ሞከሩ ሆኖም ግን መቅደላ በእንግሊዞች ተከቦ ነበር።
28985	አንበሳ (Panthera leo) ጡት አጥቢ የእንስሶች መደብ ውስጥ Felidae ተብሎ የሚታወቀው ቤተሰብ አባል ሲሆን ግዙፍ ድመቶች ከሚባሉት 4 አራዊት አንዱ ነው።
28986	ግሥላ ( በባዮሎጂ ባለሞያዎች Panthera pardus በሚል ሮማይስጥ ሥያሜ የሚታውቀው) በእስያ ፣ በአፍሪካ ( ከነኢትዮጵያ ) እና በመካከለኛው ምሥራቅ የሚገኝ አጥቢ አውሬ ነው።
28987	የፓሪስ አርማ ቱር ኤፈል ፓሪስ ( ፈረንሳይኛ ፦ /ፓሪ/ Paris) የፈረንሳይ ዋና ከተማ ነው።
28988	ፓርከር (Parker) በላ ፓዝ ካውንቲ ፥ አሪዞና የምትገኝ ከተማ ናት።
28989	ፍልፍሌ ፍልፍሌ (Parkinsonia aculeata) ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው።
28990	የፕዌርቶ ሪኮ ነጻነት ፓርቲ ( እስፓንኛ ፡- Partido Independentista Puertorriqueño /ፓርቲዶ ኢንደፔንደንቲስታ ፕዌርቶሪኬኖ/ ወይም PIP ) የፕዌርቶ ሪኮ ፖለቲካ ወገን ነው።
28991	ፓሣው ( ጀርመንኛ ፦ Passau) በዳኑብ ወንዝ ላይ በጀርመን አገር የሚገኝ ከተማ ነው።
28992	ይህም ሂደት ፕስተራ (pasteurization) ይባላል።
28993	በዋናነት እንግሊዝኛ : Past Master በተሰኘው ስራው ይታወቃል።
28994	መሣሪያው ለመጀመሪያ ጊዜ የተሠራው በቤልጂየማዊው የሙዚቃ ምሁር አዶልፍ ሳክስ ሲሆን የፈጠራ መብቱን (patent) በሕግ ያስመዘገበው ሰኔ ፲፰ ቀን ፲፰፻፴፰ ዓ/ም ነው።
28995	ፓተንት (Patent) ኣንድ ሰው ጥቅም ያለው ኣዲስ ነገር ወይም ፈጠራ ሲያቀርብ ከመንግሥት ለተወሰነ ጊዜ የሚሰጥ የባለቤትነት መታወቂያ ነው።
28996	ሕ.አ.ዴ.ግ መንግሥት ያጸደቀውን “ጸረ ሽብር” ሕግ ምሳሌ ሆኖለታል የሚባለው የአሜሪካው “ፔትርዮትስ አክት” (Patriots Act) ህግ ሆኖ ጸደቀ።
28997	እኒህን ጥርቅም ስህተቶች በቅርበት ሲመረምር በርግጥም ቅጥ አልባ ከመሆን ይልቅ ንድፍ (pattern) እንዳላቸው ተገነዘበ።
28998	ወሎ ውስጥ፣ ገነተ ማርያም የተሰኘውን ቤ/ክርስቲያን ያሰሩ እኒሁ ንጉስ ናቸው Paul B. Henze, Layers of Time, A History of Ethiopia (New York: Palgrave, 2000), p. 59. ።
28999	ፓውሎ ኮሄሎ ( ፖርቱጊዝ ፦ Paulo Coelho) የብራዚል ጸሓፊና ባለቅኔ ናቸው።
29000	አባ ባህሬ የተሰኙት የኦሮሞን ታሪክ የጻፉ መነኩሴ፣ ወደ ዓፄ ሠርፀ ድንግል አገልግሎት የገቡት ከዚሁ ቦታ መወረርና መሰደድ በኋላ ነበር Paul T. Baxter, '''Encyclopaedia Aethiopica", volume 1, edited by Otto Harrassowitz Verlag, (2003) ።
29001	Paul Tibbets) በተወለዱ በዘጠና ሁለት ዓመታቸው አረፉ።
29002	ኣለብላቢት (Pavonia burchellii) ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው።
29003	ፒነትስ (በእንግሊዝኛ: Peanuts፣ "ኦቾሎኒዎች") የአሜሪካ ኮሚክስ እና ካርቱን ነው።
29004	፲፱፻፴፬ ዓ.ም. የጃፓን ንጉሠ ነገሥት የባሕር ኃይል የአሜሪካንን የሰላማዊ ውቅያኖስ የባሕር ኃይል እና አብሮ የተሰለፈውን የጦር ኃይል በ ሃዋይ ደሴቶች ላይ ባለችው ፐርል ሃርበር ‘Pearl Harbour’ በተሰኘችው ወደብ ላይ እንዳሉ ከፍተኛ አደጋ ጥላባቸው አሜሪካን የሁለተኛው ዓለም ጦርነት ውስጥ እንድትገባ የገፋፋትን ታሪካዊ ሁኔታ ከሰተች።
29005	ለምሳሌ በ"ፕረኑ" (ሰው) የእንግሊዝኛ "ፐር-" (per-) ከ"ፐርሶን" (person)፣ እና የቻይንና "ረን" (人) ይታዩበታል።
29006	አቡካዶ አቡካዶ (Persea americana) የዛፍ ዝርያና ከዚህ ዛፍ የመጣ ፍሬ ነው።
29007	እነዚህ ጭራ መሰል ተርገብጋቢዎች በአባባው ዛላና (petal) በፒስቲል ውጫዊ ዙሪያ የሚገኙ ሲሆኑ፣ ጫፋቸው ላይ በውስጣቸው የተባእትን የዘር ህዋስ የሚይዙ የንፋስ በናኒዎች "ወንዴዘር"(pollen) ማመንጫ ክፍሎች አሏቸው።
29008	ኣደንጓሬ (Phaseolus vulgaris) ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው።
29009	ትምሕርቱን እስከ ዲበሲን ጉላፕ መስፍን አረጋ(ዲባቶ) "ሰገላዊ አማርኛ" ፳፻ ዓ/ም (PhD) ደረጃ ለመከታተል ቢፈልግም ወደኢትዮጵያ እንዲመለስ በተደረገለት ጥሪ መሠረት በ፲፱፻፵፮ ዓ/ም አገሩ ተመልሶ ሲገባ መጀመሪያ በአገር ግዛት ሚኒስትር ውስጥ የደጃዝማች (በኋላ ራስ መስፍን ስለሺ በኋላም የሚኒስቴሩ የራስ አበበ አረጋይ ዋና ጸሐፊ ሆኖ ሲያገለግል ቆየ።
29010	ሁለተኛው መጽሐፉ Philosophical Investigations ከአረፈ በኋላ ነበር ለህትመት የበቅው።
29011	ፍልስፍና የሚለው ቃል ከግሪኩ «Philos» /ፊሎስ/ ማለትም ፍቅር እና፣ «sophos» /ሶፎስ/ (ጥበብ) የተገኘ ውሁድ ነው።
29012	እነዚያ የተክኖሎጂ ቃሎች ደግሞ ወደ እንግሊዝኛ ገቡ፤ ለምሳሌ፣ photograph (ፎቶግራፍ) ከግሪክ photo- ፎቶ (ብርሀን) እና -graph ግራፍ (ሰዕል)፤ ወይም telephone (ተለፎን) ስልክ።
29013	ነጭ ኣውጥ (Physalis peruviana) ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው።
29014	በዋሻው የሚታይ አንዱ ምልክት የላቲን አልፋቤት ፊደላት «PIA» ይመስላል።
29015	የአውርስያ ዓቅዓቅ መኖርያዎች የአውርስያ ዓቅዓቅ የአውርስያ ዓቅዓቅ (Pica pica) በተለይ በውጭ አገር ( አውርስያ ) የተገኘ የአዕዋፍ ዝርያ ነው።
29016	ሃመር -ቀይ pink-Red ጠይም ቀይ.
29017	አንድ የካሊፎርኒያ ፈረንጅ ጽድ ዝርያ የፈረንጅ ጽድ አይነቶች የሚገኙባቸው አገራት የፈረንጅ ጽድ (Pinus) በውጭ አገር የሚገኝ ሁሌ ለምለም የዛፍ ወገን ነው።
29018	ቁንዶ በርበሬ (Piper nigrum) ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው።
29019	PISL ልዩ ስዋሰው አለው።
29020	ዛሬም ጥቂት PISL የሚችሉ አሉ።
29021	ከነዚህ አንዱ ወይንም በዛ ያሉት ተጣምረው ፒስቲል (pistil) ይሰራሉ።
29022	ፕላሤቦ /placebo/- ቃልበቃል ከሮማይስጥ ሲተረጐም "ደስ አለኝ" ማለት ሲሆን በሕክምና መሰክ በሽተኞችን በአስመስሎሽ መድሀኒት ለማከም የሚደረግ ሂደት ነው።
29023	የሜዳ ቀይ ሕንዳውያን እጅ ምልክት ቋንቋ (Plains Indian Sign Language ወይም PISL) በዩናይትድ ስቴትስ ታላቅ ሜዳዎች ላይ በኖሩት በስሜን አሜሪካ ኗሪዎች (ቀይ ሕንዳውያን) የተፈጠረ የእጅ መነጋገሪያ ነበረ።
29024	ፀሓይ በውቅያኖስ ላይ ብልጭ ስትል ፀሓይ በምድር ሥርዐተ-ፈለክ (planetary system) መኻል ያለች ኮከብ ናት።
29025	ፕላዛ ኮሎን Plaza Espana santo domingo Plaza Espana santo domingo የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 2,851,300 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 2,252,400 ሆኖ ይገመታል።
29026	የብቅበቃ መናኸሪያዎች አንድ የኢትዮጵያ ኗሪ ብቅበቃ ዝርያ (Poicephalus flavifrons «ብጫ ፊት ብቅበቃ» ብቅበቃ ( ሮማይስጥ Psittaciformes) በኢትዮጵያና በብዙ አገር የሚገኝ የወፍ ወገን ሲሆን በተለይ የሚገርም በሰው ልጅ ቃላት ለመናገር ስላላቸው ችሎታና ብልሃት ይታወቃሉ።
29027	የእንግሊዝኛ ሎጎ ፖከሞን ( በጃፓንኛ : ポケモン　 በእንግሊዝኛ : Pokémon) የጃፓን የኒንቴንዶ ቪዲዮ ጌም፣ አኒሜ እና ማንጋ ነው።
29028	ኢትዮጵያን የሚወክል ፖላንድቦል Polandball (ፖላንድቦል፣ ፖላንድ ኳስ) ወይም countryball (ካንትሪቦል፣ አገር ኳስ) በኢንተርኔት ላይ የሚገኝ ሚም /meme/ ወይም ባህሪይ ነው።
29029	ብዙ ታዋቂ የሆኑ ዕፅዋት የሚያመነጩት ተባእታይ የዘር ህዋስ በቅርፊት የታቀፈ ሆኖ በናኒ ወንዴዘር(pollen)ይባላል።
29030	ፖሎኒየም ፖሎኒየም (Polonium) የንጥረ ነገሮች ሠንጠረዥ ውስጥ ኬሚካዊ ውክሉ Po ነው።
29031	ፖልኛ (polski /ፖልስኪ/) የፖላንድ መደበኛ ቋንቋ ነው።
29032	የፈረንሳይ ፖሊኔዥያ (Polynésie française /ፖሊኔዚ ፍራንሰዝ/) በፓሲፊክ ውቅያኖስ የሚገኝ የፈረንሳይ ደሴቶች ባህር ማዶ ግዛት ነው።
29033	ፖንግ ( በእንግሊዝኛ : Pong) ከ1977 እ.ኤ.አ ቪዲዮ ጌም ነው።
29034	የበኩር ድርሰቱ የሆነው "Poor Folk" በ1846 ሲታተም ወዲያው አድናቆትን ቢያስገኝለትም ብዙም ሳይቆይ በ1849 ዓ.ም የሩስያውን ንጉሥ ዛር ኒኮላስ ቀዳማዊን በመቃወም ወንጀል ተከሶ ወደ ዘብጥያ በመውረዱ የሥነ-ጽሁፍ ሥራው ሊቋረጥ በቅቷል።
29035	እንደ አውሮፓውያን ዘመን አቆጣጠር ወይም እንደ አውሮፓውያን አቆጣጠር (በአጭሩ እ.አ.አ.) የሚለው ሃረግ ከፊቱ ወይም ከኋላው የተጠቀሰው ዓመት በተለምዶው የአውሮፓውያን የሚባለው እና በግሪጎሪ አስራ ሦስተኛ ( እንግሊዝኛ : Pope Gregory XIII) የተጀመረውን የግሪጎሪያዊያን አቆጣጠር መሆኑን ይገልጻል።
29036	ፖርቶፕሪንስ ( ፈረንሳይኛ ፦ Port-au-Prince /ፖርት-ኦ-ፕረንስ/፤ ክረዮል፦ Pòtoprens /ፖቶፕወንስ/) የሀይቲ ዋና ከተማ ነው።
29037	በዚያን ጊዜ ስሙ 'ፖርት ክላሬንስ' (Port Clarence) ነበረ።
29038	ፖርት ሞርስቢ ( እንግሊዝኛ ፦ Port Moresby፤ ቶክ ፒሲን ፦ Pot Mosbi /ፖት ሞስቢ/) የፓፑዋ ኒው ጊኒ ዋና ከተማ ነው።
29039	ፖርቶ ኖቮ (Porto-Novo፤ ደግሞ Hogbonou /ሆግቦኑ/፣ Adjacé /አጃሽ/ ተብሎ) የቤኒን ዋና ከተማ ነው።
29040	ፖርቱጋል ወይም ፖርቹጋል ( ፖርቱጊዝኛ ፦ Portugal /ፑርቱጋል/) በኤውሮፓ ውስጥ የሚገኝ ሀገር ነው።
29041	«ፖርቱጋል» (Portugal) የሚለው አጻጻፍ ከ1000 ዓም ግድም ጀምሮ ሲገኝ፣ በአማርኛ ደግሞ የአገሩ ስም እንደ እንግሊዝኛው አጠራር እንደ ፖርቹጋል ሊጻፍ ይችላል።
29042	ፖርቱጊዝኛ (português /ፖርቱጌስ/) ከሮማይስጥ የደረሰ ከሮማንስ ቋንቋዎች ቤተሠብ አንድ ነው።
29043	አንስታይን እንደበየነው (postulation) በጠፈር ውስጥ የብርሃን ፍጥነት ባማናቸውም ተመልካቾች (ቋሚም ሆነ ተንቀሳቃሽ) ዘንድ አንድ ነው፣ በዚህ ምክንያት በተንቀሳቃሽ ሳጥን ውስጥ የሚፈጠጥ ኩነት የሚወስደው የጊዜ ቆይታ ከሳጥኑ ውስጥ ላለ ተመልካችና ከሳጥኑ ውስጥ ላለ ተመልካች አንድ አይደለም ብሏል።
29044	ፖዝነኝ ፖዝነኝ ( ፖሎንኛ ፡- Poznań) በፖሎኝ የሚገኝ ከተማ ነው።
29045	P / p በላቲን አልፋቤት አሥራ ስድስተኛው ፊደል ነው።
29046	እዚህ ላይ P ግፊት ሲሆን (Pa), V ደግሞ መጠነ ይዘት ነው (m 3 ) ፣ k 1 በአንጻሩ joule የሚለካ ሲሆን፣ ቋሚ ቁጥር ነው።
29047	በሩማን ወገን ውስጥ አንድ ሌላ ዝርያ ብቻ አለ፤ እሱም የሱቁጥራ ሩማን (P. protopunica) ሲሆን መገኛው የየመን ደሴት ሱቁጥራ ነው።
29048	P የተባለ አረፍተ ነገር Q የተባለ አረፍተ ነገር እውነት እንዲሆን በቂ ፣ ነው ካልን P እውነት መሆኑ ብቻ Qን እውነት ያደርገዋል።
29049	በሂሳብ አጻጻፍ፣ p ቀዳሚ አረፍተ ነገር (አስጠጊ) ቢሆንና q ተከታይ (ጥገኛ) ቢሆን፣ የጥገኝነት ዝምድናቸው እንዲህ ይጻፋል p → q ፡ ሲነበብ p ስለዚህ q ነው።
29050	በሮማይስጥ ግሡ praesidere /ፕራይሲዴሬ/ «ሊቀ መንበር መሆን» የመጣ ከprae /ፕራይ/ «በፊት፣ ፊተኛ» እና sidere /ሲዴሬ/ «መቀመጥ» ነው።
29051	ፕራግ (Praha) የቼክ ሪፑብሊክ ዋና ከተማ ነው።
29052	ፕራሲዮዲሚየም ፕራሲዮዲሚየም ፕራሲዮዲሚየም (Praseodymium) የንጥረ ነገሮች ሠንጠረዥ ውስጥ ኬሚካዊ ውክሉ Pr ነው።
29053	ፕሬስኮት (Prescott) በያቫፓይ ካውንቲ ፥ አሪዞና ፥ ዩናይትድ ስቴትስ የሚገኝ ከተማ ነው።
29054	President» /ሚስተር ፕሬዝዳንት/ የተባለውን የመጀመሪያውን ሸክላ አሳተመ።
29055	ዐእማድ ማለት መሰረት ማለት ነው፡ በእንግሊዘኛው primary colors ይባላል።
29056	እንደ አለንበት ቦታ መልካ ምድር ሁኔታም በተለይ ከዩራንዩምና ቶርይም ራዲዮኖክላይዶች (primordial sources) እና ከእነሱ በመፈራረስ (decay) ሂደት ተፈጥረው በምድር ላይ የሚገኙ በርካታ የጨረራ ምንጮች ይገኛሉ።
29057	Prinile የአባይ አያት ሲሆን ከ400 000 ዓመታት በፊት ነበረ።
29058	ዮሴፍ ሉዊ ላግራንግ የተሰኘው የፈረንሳይ የሂሳብ ሊቅም በበኩሉ የኦይለር አድናቂ እንደሞሆኑ መጠን የእድል ችፍገትን (probability density) ለማስላት ተመሳሳይ ፎርሙላ ተጠቅሟል፦
29059	በሳይንሳዊ ስሙ Procavia habessinica የሚባል የእንስሳ አይነት ነው።
29060	ፕሮሚቲየም ፕሮሚቲየም (Promethium) የንጥረ ነገሮች ሠንጠረዥ ውስጥ ኬሚካዊ ውክሉ Pm ነው።
29061	ከፍታ (prominence) በቶፖግራፊ ወይም መልክዐ ምድር ማለት አንድ ሥፍራ ከባሕር ጠለል በላይ በስንት ሜትር እንደሚርቅ የሚገልጽ ተውላጠ ቁጥር ነው።
29062	ቃል ወይም በእንግሊዝኛው promise የሚባለው አንድን ነገር አንደሚያደርጉት ለማሳመን የሚሠጥ ንግግር ነው።
29063	ፕሮታክቲኒየም ፕሮታክቲኒየም (Protactinium) የንጥረ ነገሮች ሠንጠረዥ ውስጥ ኬሚካዊ ውክሉ Pa ነው።
29064	ፀበል፣ ቁርባን እና እንዲሁም የእርግፍጋፎ እንጨት (Protea Abyssinica) ለፈውስ ይረዳሉ ተብለው ተጠቃሚነትን ያገኛሉ Reidulf Knut Molvaer: Socialization and social control in Ethiopia (1995) Page 47 ።
29065	ንዋየ ክርስቶስ በታሪክ በተለይ የሚጠቀስበት የግብጽ ቤ/ክርስቲያን ጠባቂ (protectorate) በመሆን ነው።
29066	ቀመር ጅብ (Proteles cristata) የጅብ ዝርያ ነው።
29067	ስሙ «ፕሮቴስታንት» የመነጨው ከሮማይስጥ ቃል protestare (መቃወም) ከሚል ቃል ሲሆን የሮማ ካቶሊክን የሚቃወሙት ወገኖች ማለት ነበር።
29068	ጥቁር እንጨት ጥቁር እንጨት (Prunus africana) ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው።
29069	የባሕር ኮክ የባሕር ኮክ ወይም አፕሪኮች (Prunus Armeniaca) የፍራፍሬ ዛፍ ዝርያ ነው።
29070	አልመንድ (Prunus dulcis) የለውዝ አይነት የሚሰጥ ዛፍ አይነት ነው።
29071	ኮክ ኮክ ( ሮማይስጥ ስም፦ Prunus Persica) የዛፍ አይነትና ከዚህ ዛፍ የመጣው ጣፋጭ ፍራፍሬ ነው።
29072	ም.፣ ንግሱ ከእህቱ ጋር ከጎጃም በሚመጣ ገቢ ምክንያት እየተጣሉ እንደነበር ዘግቧል Prutky's Travels, p. 306 ።
29073	ዘይቱን ዘይቱን (Psidium guajava) ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው።
29074	የንጥረ ነገሮች ሠንጠረዥ ውስጥ ኬሚካዊ ውክሉ Pt ነው።
29075	ቀንጠፋ ቀንጠፋ ወይም ቆንጥር (Pterolobium stellatum) ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው።
29076	ፕሉቶኒየም ፕሉቶኒየም የንጥረ ነገሮች ሠንጠረዥ ውስጥ ኬሚካዊ ውክሉ Pu ነው።
29077	ደሳለኝ ያዘው የህብረተሰብ ጤና እና የሰብአዊ ጤና እና ስነ ምግብ ባለሙያ ( Public Health Expert and Humanitarian Health and Nutrition Professional) ናቸው።
29078	የሕዝባዊ ህግ (public law) ዋና አካል እንደሆነ ይታማናል።
29079	ኦቪድ ( ሮማይስጥ ፦ Publius Ovidius Naso /ፑብሊዩስ ኦዊዲዩስ ናሶ/) ከ51 ዓክልበ.
29080	ዌርጊሊዩስ ( ሮማይስጥ ፦ Publius Vergilius Maro /ፑብሊዩስ ዌርጊሊዩስ ማሮ/) ከ78 ዓክልበ.
29081	ፑዌብላ እግር ኳስ ክለብ ( እስፓንኛ ፦ Puebla Fútbol Club) በፑዌብላ፣ ሜክሲኮ የሚገኝ የእግር ኳስ ክለብ ነው።
29082	የሱቁጥራ ሩማን (Punica protopunica) በሱቁጥራ ( የየመን ደሴት) ላይ ብቻ የተገኘ የሩማን ዘመድ ዝርያ ነው።
29083	ሌላው ጠቃሚ ቀመር Q ፋክተር ሲሰኝ ከላይ እንደተገኙት ቀመሮች ከአጠቃላይ ሁለተኛ ደረጃ የውድድር እኩልዮሽ ይመነጫል።
29084	በግዕዝ አቡጊዳ ደግሞ «ቀ» (« ቆፍ ») የሚለው ፊደል ከቅድመ-ሴማዊው «ቆፍ» ስለ መጣ፣ የላቲን 'Q' ዘመድ ሊባል ይችላል።
29085	በውስጡ የኤሌክትሪክ ቻርጅ Q አፍኖ ለያዘ ዝግ ገጽታ የሚያገለግል ቀመር የጋውስ ህግ ይባላል።
29086	ስለሆነም Q ትልቅ ሲሆን (>0.5) ዑደቱ ዥዋዥዌ ያካሂዳል።
29087	ቦታ ላይ በተቀመጠች ሙላት ላይ ሌላው ሙላት q 2 በመስኩ የሚያሳርፍባት ጉልበት መጠን እና አቅጣጫ በጨረር ቀመር ይሰላል።
29088	ቀችዋ የሚገኝባቸው ክልሎች ቀቿ (Qhichwa Simi / Runa Shimi / Runa Simi) በደቡብ አሜሪካ በ10 ሚሊዮን ሰዎች የሚናገር ቋንቋ ነው።
29089	Q ከሆነ (ከታየ)፣ P እውነት ነው ማለት ነው (አይን አለ)።
29090	ወይም በሌላ አነጋገር Q እውን ሲሆን Pን ያመላክታል ማለት ነው።
29091	ለQ፣ P አስፈላጊ ከሆነ፣ ለP፣ Q በቂ ነው ማለት ነው።
29092	Q / q በላቲን አልፋቤት አሥራ ሰባተኛው ፊደል ነው።
29093	እዚህ ላይ፡ :Q የኤሌክትሪክ መስኩ ፈጣሪ ቻርጅ ሲሆን :r ከሙላቱ Q እስከ መስክ መለኪያው ነጥብ ድረስ ያለ ርቀት : ከQ ወደ መስክ መለኪያው ነጥብ የሚያመለክት አሀድ ጨረራ (ዩኒት ቬክተር) ነው።
29094	በእንግሊዝኛ የ «qu» ድምጽ እንደ /ኲ/ ያሰማል፤ በጀርመንኛም እንደ /ኲ/ ወይም /ክቭ/ ያሰማል።
29095	ኳንግ ቢን በቬትናም ኳንግ ቢን ክፍላገር ( ቬትናምኛ ፦ Quảng Bình) በቬትናም የሚገኝ ክፍላገር ነው።
29096	ካልኩለስ የተሰራው ጥቃቅን ብዛትንና ቁጥርን ( ብዘት (quantity))ን በመጠቀም ነው።
29097	ክዊን ( እንግሊዝኛ ፦ Queen) በለንደን የተመሠረተ እጅግ ስመ ጥሩ የሆነ የሮክ ሙዚቃ ቡድን ነበረ።
29098	የበሉጥ ለውዝ ( የሽኮኮ መኖ) በሉጥ (Quercus) ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ወገን ነው።
29099	ኬሬታሮ እግር ኳስ ክለብ ( እስፓንኛ ፦ Querétaro Fútbol Club) በኬሬታሮ፣ ሜክሲኮ የሚገኝ የእግር ኳስ ክለብ ነው።
29100	ለምሳሌ ያህልም የኣዲስ ኣበባ ዩኒቨርሲቲው ማዕከል ሞክሼዎች እንዲቀነሱ ስለወሰነና “ኲ” በ“ኩ” አንዲተካ ስለፈለገ ቀለሙ ስለማይኖር “ኲክ” (quick) የሚለው ቃል በዓማርኛ እንዲጻፍ የሚፈልገው “ኩክ” በማለት ነው።
29101	እነሱ የኣሰቡት ቢሳካላቸው እነ “Quick”፣ “Which”፣ “Qwench”፣ “Guie”፣ “Kwikset”ን የመሳሰሉት ቃላት በእንግሊዝኛ እንጂ በዓማርኛ መጻፍ ላይቻል ነው።
29102	እሱን ለማክበር፣ የወሩ ስም ከ«ኲንቲሊስ» Quintilis («አምስተኛው ወር») በ36 ዓክልበ.
29103	ኪቶ (Quito፣ በኦፊሴሉ San Francisco de Quito /ሳን ፍራንሲስኮ ዴ ኪቶ/) የኤኳዶር ዋና ከተማ ነው።
29104	ሌላ ምሳሌ፦- :Quote: :ጨብጥ ማለት በከፍተኛ ደረጃ ተላላፊ የአባለዘር በሽታ ነው።
29105	ምሳሌ :- Quote: «ወይ ከኛ ጋር ናችሁ ወይ ደግሞ ከአሸባሪወች።»
29106	ምሳሌ፦ Quote: ደበበ ፦ አቶ አለሙ የሚያምኑበትን ብቻ ነው ሚናገሩት።
29107	ሌላ ምሳሌ፦ :Quote: :አቶ አበበ ከ5ቱ ዘበኞች አንዱ ስራውን እንዲለቅ እየተጣጣረ ነው።
29108	ይህ ጉልበት ከሁለቱ ግዝፈቶች ብዜት ጋር ቀጥታ የሚመጣጠን ሲሆን በሁለቱ ነጥቦች መካከል ካለው ርቀት (r) ስኩየር ጋር ግን የተገላቢጦች መመጣጠን አለው።
29109	የ«R» መነሻ ከቅድመ-ሴማዊ ጽሕፈት «ሬስ» እንደ ሆነ ይታስባል።
29110	ግድም ጀምሮ በአንዳንድ ምዕራባዊ ግሪክ አልፋቤት እንዲሁም በላቲን አልፋቤት ይህ ምልክት ከነጅራቱ ጋራ እንደ ዛሬው «R» ሊጻፍ ጀመረ።
29111	ከጎን ያሉትን ሁለት ክቦች ስናወዳድር፣ ፍጥንጥነቱ ወደ R ክብ መሃከል እንደሚያመላክት እናያለን።
29112	ለብዙ ቁሶችና ሁኔታዎች፣ የኤሌክትሪክ መጠነ እንቅፋት R ጸንቶ የሚቆይ ቋሚ ቁጥር ነው።
29113	በግዕዝ አቡጊዳ ደግሞ «ረ» (« ርእስ ») የሚለው ፊደል ከቅድመ-ሴማዊው «ሬስ» ስለ መጣ፣ የላቲን 'R' ዘመድ ሊባል ይችላል።
29114	እዚህ ላይ የጋራ ውድሩ r ≠ 0 ሲሆን a ደግሞ ማጉያ መነሻ ይባላል ምክንያቱም የድርድሩ የመጀመሪያ ቁጥር ነውና!
29115	የቀጥተኛ ክባዊ ቁና ቆዳ ስፋት እንዲህ ነው፡ : እዚህ ላይ R 1 እና R 2 የታችና የበላዩ ክብ መሰረቶች ራዲየስ ናቸው።
29116	‘radiation’ የሚለውን የእንግሊዝኛ ቃል የተለያዩ የሳይንስና የኢንጂኔሪንግ መስኮች ጨረራ እና ጨረር በማለት የተለያየ ትርጓሜ ይሰጡታል።
29117	ራፋኤል ኮሬያ ( እስፓንኛ ፦ Rafael Correa) ከ1999 ዓ.ም. ጀምሮ የኤኳዶር ፕሬዚዳንት ናቸው።
29118	ፍጁል ፍጁል (Raphanus raphanistrum sativus) ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው።
29119	ውድር (ratio) የሁለት መጠኖችን አንጻራዊ ልዩነት የምንለካበት መንገድ ነው።
29120	አሁንም የክቡ ትልቅነት ወይም ትንሽነት ለዚህ ውድር(ratio) ምንም ለውጥ አያመጣም።
29121	ምክኑያዊነት (rationalism) ዕውቀት የሚገኘው በመሪ ሐሳቦች እና በምክንያት ነው የሚል የሐሳባዊ ዓይነት ፍልስፍና ነው።
29122	Rattus በሚባል ወገን 64 ዝርያዎች ናቸው።
29123	በዋነኛነት ቡናማ አይጥ ወይም Rattus norvegicus እና ጥቁር አይጥ ወይም Rattus rattus ለሰው ልጆች ቀረቤታ አላቸው።
29124	ራቬና ( ጣልያንኛ ፦ Ravenna) የጣልያን ከተማ ነው።
29125	ራዮ ቫዬካኖ ዴ ማድሪድ ( እስፓንኛ ፦ Rayo Vallecano de Madrid, S.A.D.) በማድሪድ ፣ እስፓንያ የሚገኝ የእግር ኳስ ክለብ ነው።
29126	ሆኖም በህብረተሰባችን ዘንድ በተለይም በሒሳብ ትምህርት ውስጥ ከትምህርት ቤት ጀምሮ ‘ray’ ለሚለው ቃል ጨረር በሚል የተተረጎመ በመሆኑና የእንግሊዝኛውን ‘radiation’ ከሚለው ቃል ትርጓሜው የሚለይ በመሆኑ ጨረራ የሚለውን ቃል መጠቀም ይሻላል።
29127	በቬክተር መስቀለኛ ብዜት፣ የዚህ ብዜት መጠን rdθ ሲሆን አቅጣጫው ለክቡ ምህዋር ታካኪ ነው።
29128	ረክሬቲቮ ዴ ሁዌልቫ ( እስፓንኛ ፦ Real Club Recreativo de Huelva, S.A.D.) በሁዌልቫ፣ እስፓንያ የሚገኝ የእግር ኳስ ክለብ ነው።
29129	ሪያል ራሲንግ ክለብ ዴ ሳንታንደር ( እስፓንኛ ፦ Real Racing Club de Santander, S.A.D) በሳንታንደር፣ እስፓንያ የሚገኝ እግር ኳስ ክለብ ነው።
29130	ሪያል ሶሲየዳድ ( እስፓንኛ ፦ Real Sociedad de Fútbol, SAD) በሳን ሰባስቲያን፣ እስፓንያ የሚገኝ የእግር ኳስ ክለብ ነው።
29131	ስፖርቲንግ ዴ ሂኾን ( እስፓንኛ ፦ Real Sporting de Gijón, S.A.D.) በሂኾን፣ እስፓንያ የሚገኝ የእግር ኳስ ክለብ ሲሆን የተመሠረተው በግንቦት ፳፬ ቀን ፲፰፻፺፯ ዓ.ም. ነው።
29132	ረጀፕ ታይፕ እርዶዋን ረጀፕ ታይፕ እርዶዋን ( ቱርክኛ ፦ Recep Tayyip Erdoğan 1946 ዓም - ) ከ2006 ዓም ጀምሮ የቱርክ አገር ፕሬዚዳንት ናቸው።
29133	ኤምኔም ለመጀመሪያ ጊዜ ያደመጠው የራፕ ሙዚቃ አይስ-ቲ ያቀነቀነበትን ሬክለስ (Reckless) ይባላል።
29134	አንድ ሰው የሚናገረው ነጥብ ደስ ሳይለን ሲቀር ፣ ሌላ የማይገኛኝ ነገር አንስተን በመሸወድ ሀሳቡን እንዳይጨርስ ስናደርግ ሽወዳ red herring ይባላል ።
29135	እኒህ እንግዲህ የዛር መንፈስ ወይንም ዛር ሆኑ Reidulf Knut Molvaer Socialization and social control in Ethiopia (1995) page 42 ።
29136	ወለተ እስራኤል እንግዲህ እስካሁን ዘመን የመንፈሳዊው አለም ገዢ ነው Reidulf Knut Molvaer Socialization and social control in Ethiopia (1995) page 42 ።
29137	ቆሌ የአድባር አይነት ሆኖ ግን በአድባር ስር የሚንቀሳቀስ ዝቅተኛ መንፈስ ነው Reidulf Knut Molvaer: Socialization and social control in Ethiopia (1995) Page 47 ።
29138	አንድ ቦታ በጥሩ ሁኔታ ሲገኝ አድባሩ ጥሩ ይሰራል ይባላል ሆኖም በአካባቢው በሽታ እና ችጋር ከበዛ፣ ቦታው መጥፎ አድባር አለው ይባላል Reidulf Knut Molvaer: Socialization and social control in Ethiopia (1995) Page 47 ።
29139	አንድ አንድ የኢትዮጵያ ሰዎች ለቤቱ አዋይ በማለት ምግብ በባዶ ጠረጴዛ ላይ ሲተው ይስተዋላሉ Reidulf Knut Molvaer: Socialization and social control in Ethiopia (1995) Page 47 ።
29140	ዘመነ ህዳሴ (Renaissance ረኔሳንስ ) በተለይ በአውሮፓ ታሪክ እንደሚወሰን ከ1445 እስከ 1640 ዓም ድረስ ያህል ያለው ጊዜ ነው።
29141	ሬኔ ደካርት (René Descartes) (መጋቢት 31፣ 1596 – ሐምሌ 1650;) ፈረንሳዊ ሳይንቲስት፣ ሂሳብ ተመራማሪ እና ፈላስፋ የነበረ ሲሆን በአሁኑ ጊዜ የምዕራቡን አለም አዲሱን ፍልስፍና መስራች ( የአውሮጳ ፍልስፍና አባት) በመባል ይታወቃል።
29142	ብዙ ደመ ቀዝቃዛ፣ ገበሎ-አስተኔ (reptile)ፍጡራን የከባቢ ሙቀት ላይ የተመረኮዘ የፆታ መወሰኛ ዘዴ ይጠቀማሉ።
29143	አንጎላ፣ በይፋ የአንጎላ ሪፑብሊክ ( ፖርቱጊዝ : República de Angola ፣ ኪኮንጎ: Repubilika ya Ngola) በደቡብ-ምዕራብ አፍሪካ የምትገኝ ሀገር ስትሆን ከናሚቢያ ፣ ከኮንጎ ዲሞክራቲክ ሪፑብሊክ ፣ እና ከዛምቢያ ጋር ድንበር ትጋራላች።
29144	የፓርቲው አርማ ሪፑብሊካን ፓርቲ ( እንግሊዝኛ : Republican Party) በ1854 እ.አ.አ. በፀረ ባርነት ንቅናቄ ተሳታፊዎች የተመሠረተ ፓርቲ ነው።
29145	ቦትስዋና ወይም በይፋ የቦትስዋና ሪፐብሊክ ( እንግሊዝኛ : Republic of Botswana ሰጿና፡ Lefatshe la Botswana) በደቡባዊ አፍሪካ የምትገኝ ወደብ-የለሽ አገር ናት።
29146	የኮንጎ ሪፐብሊክ ( ፈረንሳይኛ ፦ République du Congo) ወይም ኮንጎ-ብራዛቪል በማዕከላዊ አፍሪካ የምትገኝ ሀገር ናት።
29147	ሬይክያቪክ (Reykjavík /ረይጫቪክ/) የአይስላንድ ዋና ከተማ ነው።
29148	ከጥንት ጀምሮ ቢራ ከእህል ባብዛኛውም ከገብስ ይቦካል፤ በዘመናዊ ፈረንጅ ቢራ ውስጥ በጌሾ ተክል (Rhamnus prinoides) ፈንታ ሌላ እፅ በተለይ ፈረንጅ ጌሾ (Humulus lupulus) ይጨመራል።
29149	ሮድ አይላንድ (Rhode Island) ወይም «ሮድ ደሴት» ከአሜሪካ 50 ክፍላገራት 1ዱ ነው።
29150	«መጽሐፍ ቅዱስ አዲሱ መደበኛ ትርጉም ከማጥኛ ጽሑፎች ጋራ» ስሙ «ሮዲኢ» ተጽፎ «ሮዴስ በተባለች የግሪክ ደሴት ላይ የሚኖሩትን ሕዝቦች የሚገልጽ ስም ሳይሆን አይቀርም» ሲል፣ «ሮዴስ» የሚል አጻጻፍ ከእንግሊዝኛው ትርጉም አጻጻፍ ("Rhodes") ተበድሯል፤ ሩድ ወይም ሮዶስ ደሴት ማለት ነው።
29151	ሮን ወንዝ ሮን ወንዝ (Rhône) በደቡብ ፈረንሳይና በስዊዘርላንድ የሚፈስስ ወንዝ ነው።
29152	Richard Burton, First Footsteps in East Africa (New York: Praeger, 1966), p. 181 በሌላ በኩል ክሪስትቮ የታዋቂው አለም አቀፍ ተጓዥ ቫስኮ ደጋማ ልጅ ነበር።
29153	Richard H. Wilkinson, The Complete Gods and Goddesses of Ancient Egypt, Thames and Hudson, New York, 2003, p 6 ጽሑፉ ሲተረጐም፣ የ«ሔሩ» ተከታዮች ወገን (ወይም ደቂቃ ሔሩ) በ«ሴት» ተከታዮች ወገን ላይ የፈጸመውን ጨካኝ የጭራቅነት ሥነ ስርዓት የሚመሠክር ነው።
29154	Richard Pankhurst, Economic History of Ethiopia (Addis Ababa: Haile Selassie University Press, 1968), pp.
29155	ም. አንድ የኦሮሞ ነገድ በንጉሱ በዓፄ ሱሰንዮስ ላይ ዘመቻ ሲከፍት የዓፄ ሠርፀ ድንግል እናት ወደዚህ ቦት ደብረ አብርሃም መጥታ እንደተጠለለች ታሪክ ይዘግባል Richard Pankhurst, The Ethiopian Borderlands (Lawrenceville: Red Sea Press, 1997), p. 288 ።
29156	እና ሪቻርድ ፓንክረስት Richard P.K. Pankhurst, History of Ethiopian Towns (Wiesbaden: Franz Steiner Verlag, 1982), p. 55. ንጉሱ አጼ ይግባ ጽዮን እንደነበር ለማረጋገጥ ችለዋል።
29157	፲፱፻፴፬ ዓ/ም - ሪቻርድ ራውንድትሪ (Richard Roundtree).
29158	ጉሎ (Ricinus communis) ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ የተክል ዓይነት ነው።
29159	ሪክ ማላምብሪ እንግሊዝኛ : Rick Malambri (የተወለደው ኖቬምበር 7 እ.አ.አ. 1982) የአሜሪካ ተወላጅ ይርሆንር ሞዴል እና ታዋቂ የፊልም ተዋናይ ነው።
29160	ከአዲስ አበባ በምሥራቅ በኩል ሰማንያ አምሥት ኪሎሜትር ርቀት ላይ የምትገኝ ሥፍራ ስትሆን፣ በ ‘ስምጥ ሸለቆ’ (Rift Valley) ምሥራቃዊ ፍንጭ አናት ላይ ያላት ገዥ ይዞታ ከአፋር (የቀድሞው አዳል) እና ከሶማሌ በኩል በታሪክ ዘገባ ይመነጩ የነበረቱን እስላማዊ አጥቂዎች ለመከላከል የተመቸች ቦታ በመሆኗ የተመሠረተች ጥንታዊ ምሽግ ናት።
29161	ስለ እንዶድ ምርምር ለብዙ ዓመታት በኣዲስ ኣበባ ዩኒቨርሲቲ ከዶ/ር ኣክሊሉ ጋር ስላደረጉት ኣስተዋጽዖ ዶ/ር ለገሠ ወልደዮሓንስ “ራይት ላይቭሊሁድ ኣዋርድ” ወይም “Right Livelihood Award” የሚባል ሽልማት በ፲፱፻፹፩ ዓ.ም. ተሰጥቷቸዋል።
29162	ስለ እንዶድ ምርምር ለብዙ ዓመታት በኣዲስ ኣበባ ዩኒቨርሲቲ ስላደረጉት ኣስተዋጽዖ “ራይት ላይቭሊሁድ ኣዋርድ” ወይም “Right Livelihood Award” የሚባል ሽልማት በ፲፱፻፹፩ ዓ.ም. ተሰጥቷቸዋል።
29163	ለእዚህም ሥራቸው “ ራይት ላይቭሊሁድ ኣዋርድ ” ወይም “Right Livelihood Award” የሚባል ሽልማት በ፲፱፻፹፩ ዓ.ም. ተሰጥቷቸዋል።
29164	ራይት ላይቭሊሁድ ኣዋርድ ፋውንዴሽን (Right Livelihood Award «ትክክለኛ ኑሮ ተግባር ሽልማት») በ1980 እ.ኤ.ኣ. በስዊድን የተቋቋመ ሽልማት የሚሰጥ ድርጅት ነው።
29165	ያስተውሉ፡ ሁለቱ ስፒሎች የሞላላ ትኩረቶች እንደሆኑrightright ሞላላ በሂሳብ ጥናት፣ ከሁለት ነጥቦች F 1 እና F 2 ያላቸው እርቀት ተደምሮ ምንጊዜም አንድ ቋሚ ውጤት የሚሰጡ ነጥቦች p ስብስብ ነው።
29166	ሪዮ ዴ ጃኔይሮ ( በፖርቱጋልኛ : Rio de Janeiro፣ ሲተረጎም፦ የጃንዋሪ ወንዝ) የብራዚል ሪዮ ዴ ጃኔይሮ ክፍላገር ዋና ከተማ ነው።
29167	ራዶን ራዶን የንጥረ ነገሮች ሠንጠረዥ ውስጥ ኬሚካዊ ውክሉ Rn ነው።
29168	ሩዋል አመንሰን ( ኖርዌይኛ ፦ Roald Amundsen) ከ1864 እስከ 1920 ዓም የኖሩ የኖርዌይ ተጓዥ ነበሩ።
29169	በጃማይካ «ራከዝ» (Rockers) ሙዚቃ ደግሞ ይባላል።
29170	ሮየንቴኒየም ሮየንቴኒየም (Roentgenium) የንጥረ ነገሮች ሠንጠረዥ ውስጥ ኬሚካዊ ውክሉ Rg ነው።
29171	ሮማ ወይም ሮሜ ( ጣልያንኛ ፦ Roma) የጣሊያን ዋና ከተማ ነው።
29172	ዶክተሩ የግዕዝን ዜሮ ፈጥረው የጨመሩት ቍጥሮቹ ኣልቦን ስለሌላቸው እንደሮማ (Roman) ኣኃዛት ለሂሳብ ሥራ ኣይጠቅሙም ተብለው እንዳይዳከሙ ነው።
29173	ሮኒ ጄምስ ዲዮ ( እንግሊዝኛ ፣ Ronnie James Dio) አሜሪካዊ ዘፋኝና የዘፈን ደራሲ እንዲሁም የግጥም ደራሲ ነበር።
29174	በዋናነት እንግሊዝኛ : Room To Swing በተሰኘው ስራው ይታወቃል።
29175	በዋናነት እንግሊዝኛ : Roots በተሰኘው ስራው ይታወቃል።
29176	ጽጌ ረዳ ጽጌ ረዳ (Rosa) ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ አበባ ተክል ወገን ነው።
29177	ቀጋ (Rosa abyssinica) በኢትዮጵያ ብቻ የሚበቅል የአፍሪካ ብቸኛ ጽጌረዳ ነው።
29178	ሮዞ (Roseau) የዶሚኒካ ዋና ከተማ ነው።
29179	ሩዋን ( ፈረንሳይኛ ፦ Rouen) በስሜን ፈረንሳይ አገር የሚገኝ ከተማ ነው።
29180	ባለፈው ዐሥር አመት የካናዳ መንግሥት "የዘውድ ጉባኤ ስለ ጥንታዊ ኗሪዎች" (Royal Commission on Aboriginal Peoples) ሰበሰበ።
29181	ስታንዳርድ ሊዬዥ ( ፈረንሳይኛ ፦ Royal Standard de Liège፣ ሆላንድኛ ፦ Standard Luik፣ ጀርመንኛ ፦ Standard Lüttich) በሊዬዥ፣ ቤልጅግ የሚገኝ የእግር ኳስ ክለብ ነው።
29182	በr ርቀትላይ፣ በነጥብ ቻርጅ Q ምክንያት የሚፈጠር የኤሌክትሪክ እምቅ, እንዲህ ይሰላል፦
29183	R / r በላቲን አልፋቤት አሥራ ስምንተኛው ፊደል ነው።
29184	አንዳንዴ በቀልድ የኒው ዚላንድ ባህል ዓምዶች «ሦስቱ Rዎች» ይባላሉ - እነሱም «Rugby Racing እና beeR» (ራግቢ፥ እሽቅድድምና ቢራ ) ናቸው።
29185	የሚቀጥለው የጨረር ፈንክሽን ቢሰጠን : ለውጡ እንዲህ ይሰላል : የጨረተር ለውጥን እንዲህ መተርጎም እንችላለን፡ r(t) የአንድን እቃ በኅዋ አቀማመጥ ቢወክል፣ ለውጡ እንግዲህ የዚያን እቃ ፍጥነት ይወክላል : በተመሳሳይ ሁኔታ የፍጥነቱ ለውጥ እንግዲህ ፍጥንጥነት ነው ማለት ነው።
29186	ቬክተር r(t) ጅራቱ ከቁጥር ሰንጠረዥ መነሻ (0፣0፣0) ሲያርፍ እራሱ በፈንክሽኑ ዋጋ ላይ ያርፋል።
29187	Ru1 modi.jpg ሩቴኒየም ሩቴኒየም (Ruthenium) የንጥረ ነገሮች ሠንጠረዥ ውስጥ ኬሚካዊ ውክሉ Ru ነው።
29188	ያወጃቸው ለውጦች፣ የተከተላቸውና ሊተገብራቸው የፈለጋቸው ፖሊሲወች፣ እያንዳንዱን ችግር ለመፍታት ያሳየው እልከኝነት፣ የሚያሳዩት የንጉሱ አላማ ብሔራዊ ተሃድሶና አገሪቱን ወደ ዘመናዊ አገር ማሻገር እንደነበር ነው Rubenson, The Survival of Ethiopian Independance, Heinemann, Londres, 1976, p. 269 ; cité Henze, p. 135 "
29189	ራድየርድ ክፕሊንግ ( እንግሊዝኛ ፦ Rudyard kipling) (1858- 1928 ዓም) የእንግላንድ ጸሐፊ ነበር።
29190	የሮማንሽ ሥፍራ በደቡብ-ምሥራቅ ስዊዘርላንድ ሮማንሽ ወይም ሩማንች (Rumantsch) ከስዊስ አገር 4 ብሔራዊ ቋንቋዎች 1ዱ ሆኖ ሌሎቹ 3 ጀርመንኛ ጣልኛና ፈረንሳይኛ ናቸው።
29191	መቅመቆ መቅመቆ (Rumex abyssinicus) ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው።
29192	እምቧጮ እምቧጮ (Rumex nervosus) ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው።
29193	Ruta chalepensis ኢትዮጵያ ውስጥ የሚያድገውና የታወቀው ጤና ኣዳም ነው።
29194	ሩተርፎርዲየም ሩተርፎርዲየም (Rutherfordium) የንጥረ ነገሮች ሠንጠረዥ ውስጥ ኬሚካዊ ውክሉ Rf ነው።
29195	ስለሆነም R በክብ ስለሚጓዝ vም እንዲሁ በክብ ይጓዛል።
29196	እንዲሁም እንደ አንዳንድ ምዕራባዊ ግሪክ አልፋቤቶች በመምሰል፣ ???? /ር/ ወደ R እና ???? /ኡ/ ወይም /ው/ ወደ V ሊቀየሩ ጀመር።
29197	ለምሳሌ አቃቤው (ካፓሲተሩ) ሲጀመር ቮልቴጅ ካለው ፣ ወይንም የኤሌክትሪክ እልከኛው (ኢንደክተሩ) በውስጡ የኤሌክትሪክ ጅረት ካለው፣ በ s-ግዛት ሆነው ያሉት ምንጮች በተሻጋሪው ዑደት ውስጥ መግባት ግድ ይላል።
29198	ዛዓርላንት በጀርመን ዛዓርላንት ( ጀርመንኛ ፦ Saarland) የጀርመን ክፍላገር ነው።
29199	ዛክስን በጀርመን ዛክስን ( ጀርመንኛ ፦ Sachsen ወይም በሙሉ Freistaat Sachsen «ዛክስን ነጻ ክፍላገር») የጀርመን ክፍላገር ነው።
29200	ሴሊሴስ ( እስፓንኛ ፦ Saelices) በእስፓንያ የሚገኝ ከተማ ነው።
29201	ሳፎርድ (Safford) በግራህም ካውንቲ ፥ አሪዞና ፥ ዩናይትድ ስቴትስ የሚገኝ ከተማ ነው።
29202	ሳጉንቶ ( እስፓንኛ ፦ Sagunto) የእስፓንያ ከተማ ነው።
29203	እርሱ በፊት Sahrawi አረብ ዲሞክራሲያዊ ሪፑብሊክ እንደ ምዕራባዊ ሣህራ አባል የሚቃወም ይልቅ ውጭ አፈረሰ; በኋላ ሞሮኮ ኅብረት ተመለሱ.
29204	ሰን-ድዬ-ዴ-ቮዥ ( ፈረንሳይኛ ፦ Saint-Dié-des-Vosges) የፈረንሳይ ከተማ ነው።
29205	ሰንት ( ፈረንሳይኛ ፦ Saintes) የፈረንሳይ ከተማ ነው።
29206	ሴይንት ህሊና፣ አሰንሽንና ትሪስተን ደ ኩና ( እንግሊዝኛ ፦ Saint Helena, Ascension and Tristan da Cunha) በአትላንቲክ ውቅያኖስ የሚገኝ የእንግሊዝ ቅኝ (ጥገኛ) አገር ነው።
29207	ሳልዝብሪ ( እንግሊዝኛ ፦ Salisbury) የእንግሊዝ ከተማ ነው።
29208	ነጭ አኻያ አኻያ (Salix) ወይም የወንዝ ዳር ዛፍ የዛፍ አይነት ወገን ነው።
29209	ሳልቫዶር ዳሊ ሳልቫዶር ዳሊ ( እስፓንኛ ፦ Salvador Dalí) (1896- 1981 ዓ.ም.) የእስፓንያ ሰዓሊ ነበር።
29210	ሌላ ዝርያ Salvia schimperi ደግሞ «የአህያ ጆሮ» ተብሏል።
29211	ሌላው ዝርያ Salvia tiliifolia ድግሞ «አቆራራጭ» ተብሏል።
29212	ሳልጽቡርግ ( ጀርመንኛ ፦ Salzburg /ዛልጽቡርክ/) የኦስትሪያ ከተማ ነው።
29213	ሳሙኤል ላንግሆርን ክሌመንስ ( እንግሊዘኛ : Samuel Langhorne Clemens) ወይም በብእር ስሙ ማርክ ትዌይን አሜሪካ ካፈራቻቸው ድንቅ ጸሃፍት መካካል የሚመደብ ደራሲ ነው።
29214	ሳንድፎርድ ኢንተርናሽናል ት/ቤት (Sandford International School) የሚባለው ት/ቤት አዲስ አበባ ውስጥ ይግኛል።
29215	የኪራይ ጊዜ አልቆ ደሴቱ ወደ እስፓንያ ሲመለስ የከተማው ስም 'ሳንታ ኢዛቤል' (Santa Isabel) ሆነ።
29216	ሳንቲያጎ( እስፓንኛ ፦ Santiago de Chile) የቺሌ ዋና ከተማ ነው።
29217	ሳንቲያጎ ዴ ኮምፖስቴላ ( እስፓንኛ ፦ Santiago de Compostela) የእስፓንያ ከተማ ነው።
29218	ሳንቶስ የእግር ኳስ ክለብ (ብራዚላዊ ፖርቱጊዝኛ፦ Santos Futebol Clube) በሳንቶስ፣ ብራዚል የሚገኝ እግር ኳስ ክለብ ነው።
29219	ሳን ቶሜ ( ፖርቱጊዝ ፦ São Tomé) የሳን ቶሜ እና ፕሪንሲፔ ዋና ከተማ ነው።
29220	ሳራ በርናርት ( ፈረንሳይኛ ፦ Sarah Bernhardt) ከ1837 እስከ 1915 ዓም ድረስ የኖረች የፈረንሳይ ተዋናይት ነበረች።
29221	Sbacchi(1997) p176 ቀስተኛ ከዚህ ድርድር በኋላ እንደገመተው፣ ራስ ደስታ እጃቸውን እንደሚሰጡና የጭፍሮቻቸውን፣ በተለይም የጣልያንን ወገን ከድተው ከሳቸው ጦር ጋር የተቀላቀሉትን ኤርትራውያን እስከሚያሳምኑ ድረስ ጊዜ ያስፈልጋቸዋል በሚል ግምገማ ነው።
29222	የተክሉ ሳይንሳዊ ጸባይ ዘንጋዳ (s. bicolor) በዚህ ወገን አለ።
29223	ታዲያ ለንጉሠ ነገሥቱ የዚህ አዋጅ መነሻ ምናልባት እንግሊዞች በዓላማቸው የቀናቸው እንደሆነ የሚያሳብቡበት (scape-goat) የዋህ ሰው ማዘጋጀታቸው ኖሯል?
29224	ይሄ ዕለት በጀርመን አገር በ፲፰፻፵፩፤ ፲፱፻፲፩ ፤ ፲፱፻፲፮፤ ፲፱፻፴፩ እና ፲፱፻፹፩ ዓመተ ምሕረታት በተፈጸሙት ብሔራዊ ታሪኮች ምክንያት የአገሪቱ “የጦስ ቀን” (Schicksalstag (day of fate)) ይባላል።
29225	ትሩማንትሪ (Schinus Molle) ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው።
29226	ሽሌስቭክ-ሖልሽታይን በጀርመን ሽሌስቭክ-ሖልሽታይን ( ጀርመንኛ ፦ Schleswig-Holstein) የጀርመን ክፍላገር ነው።
29227	ሙሽ ሙሽ (Schoenoplectus lacustris) ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው።
29228	School choice tradeoffs: liberty, equity, and diversity University of Texas Press, Austin, 2002. p. 12 የሎክ ጽሑፎች በፈረንሳዊዎቹ አብዮተኞች ቮልቴር እና ሩሶ ዘንድ የሰረጸና በስኮትላንድ አሳቢዎች እና እንዲሁም በአሜሪካ አብዮተኞች ዘንድ ተሰሚነት የነበራቸው ነበሩ።
29229	ሳይንስ የሚለው ቃል ከላቲን scientia (/ስኪየንቲያ/) «ሳይንስ» የሚለው አጠራር ከእንግሊዝኛው ቃል «science» ነው፤ ለዚሁም አጠራር ታሪካዊ ምክንያት በተጨማሪ Cን እና ታላቅ የአናባቢ መፈራረቅን ያንብቡ።) የመጣ ሲሆን ትርጉሙም «ዕውቀት» ማለት ነው።
29230	በኢትዮጵያ የሚገኝ ሽኮኮ አይነት ሽኮኮ (Sciuridae) የዘራይጥ አስተኔ ሲሆን ከተለያዩ ዝርያዎች አንዳንዱ በዛፍ ውስጥ የሚኖር፣ አንዳንዱ በመሬት ላይ የሚቆይ አይነት አለ።
29231	ጊንጥ ጊንጥ (Scorpiones) በሸረሪት አስተኔ የሚመደብ የአስፈሪ ፍጡር ወገን ነው።
29232	ስኮትኛ (Scots) በስኮትላንድ የሚናገር እንግሊዝኛ አይነት ቀበሌኛ ነው።
29233	S. Department of Health and Human Services ሲላክ ወደ አማርኛ በነፃ በዶ/ር ኣበራ ሞላ ተተርጕሞና ተሰራጭቶ ነበር።
29234	ሲቦርጂየም ሲቦርጂየም (seaborgium) የንጥረ ነገሮች ሠንጠረዥ ውስጥ ኬሚካዊ ውክሉ Sg ነው።
29235	በሰው ሰራሽ መልክ የሚዘጋጁ የጨረራ አመንጪዎች ደግሞ የታሸጉና ያልታሸጉ የሬዲዮአክቲቭ ቁሶች (Sealed and Unsealed Radioactive Sources) በትላልቅ አክስላሬተሮች (Accelerators) ወይም በኑክሌር ማብላያ (Nuclear Reactor) ወይም ከፍተኛ የኑትሮን ምንጮችን በመጠቀም መፈብረክ የሚቻል ሲሆን፣ የተለያዩ የኤክስሬይ መሳሪያዎችም (X-rays) በፋብሪካ ይመረታሉ።
29236	ይህ ጎልጉል የተሰኘው የመረጃ ማነፍነፊያ (Search Engine) ሲሆን መንግስት ትኩረት በሰጠባቸው የሳይንስና ቴክኖሎጂ ዘርፎች መረጃዎችን ኢንዴክስ በማድረግ የተጠቃሚዎችን የመረጃ ጥማት ለማርካት የተበለፀገ ሲስተም ነው።
29237	ሲያትል ማዕከላዊ ቤተ መጻሕፍት (ዋና ቅርንጫፍ) ሲያትል የህዝብ ቤተ መጻሕፍት (Seattle Public Library) በአሜሪካ ዋሽንግተን ክፍላገር የሲያትል ከተማን የሚያገለግል የህዝብ ቤተ መጻሕፍት ሥርዓት ነው።
29238	ሰባስቲያን ብሩኖ ፈርናንዴዝ ሚግሊየሪና (Sebastián Bruno Fernández Miglierina, ግንቦት ፲፭ ቀን ፲፱፻፸፯ ዓ.ም. ተወለደ) ኡራጓያዊ እግር ኳስ ተጫዋች ነው።
29239	ሰላዩ ሙሴ ቀስተኛ ሙሴ ቀስተኛ (ሴባስቲያኖ ካስታኛ)ጣልያንኛ፡ Sebastiano Castagna) ይሄ ሰው በአድዋ ጦርነት የጣልያን መንግሥት አገራችንን ኢትዮጵያን በቅኝ ግዛትነት ለመግዛት ከገቡት ወታደሮች አንዱ ሲሆን፣ ለወረራ የመጣው የጠላት ኃይል በዳግማዊ ዓፄ ምኒልክ እና በሠራዊታቸው ቆራጥነት አድዋ ላይ ድል ሲሆን ተማርኮ የቀረና እስከ ዕለተ ሞቱ ድረስ ኢትዮጵያ ውስጥ የኖር ኢጣልያዊ ነው።
29240	ኣጃ እህል ኣጃ (Secale cereale) በዓለምና በኢትዮጵያ የሚገኝ የእህል አይነት ነው።
29241	ይህ ውህደት ዘር (seed) ይፈጥራል።
29242	ይህ እንስታይ ህዋስ፣ በወንዱ ወንዴዘር ከተደቀለ በኋላ የእፁን ዘር (seed) ያመነጫል።
29243	ኦቭዩል ከተባእት የዘር ሀዋስ ጋር ሲዳቀሉ ዘር (seed) ያመነጫሉ።
29244	በፊፋ የብቃት ደረጃ ላይ የሚገኙት ምርጥ ፯ ቡድኖች ብራዚል ጨምረው በዘር ቋት (seeded pot) ውስጥ ተመድበዋል።
29245	የዘር ቡድኖች (seed teams) አደረጃጀት አዘጋጅ አገር ደቡብ አፍሪካን ጨምሮ በኦክቶበር 2009 እ.ኤ.አ. በወጣው የፊፋ የአገራት የብቃት ደረጃ ላይ የተመሰረተ ነው።
29246	ስለዚህ ምናልባት የአንሻንና የአዋን ወሰኖች አንድላይ እንደ ነበሩ የሚል አሣብ አለ። see Hansman; Encyclopedia Iranica, "Anshan".
29247	የቱርክ ሪፐብሊክ መሥራችና መጀመርያው ፕሬዚዳንት፣ ሙስታፋ ኬማል አታቱርክ ይህን ግምት ይፋዊ ድገፋና ንብረታዊ ድገፋ ከመስጠቱ በላይ፣ See Speros Vryonis.
29248	ሴጋ ( ጃፓንኛ : セガ እንግሊዝኛ : Sega) የጃፓን ቶክዮ ከተማ ትልቅ የቪዲዮ ጌም ድርጅት ነው።
29249	ሴግሬ ወንዝ ( እስፓንኛ ፦ Segre) በእስፓንያ ውስጥ የሚገኝ ወንዝ ነው።
29250	ስን ወንዝ ሰን ወንዝ (Seine) በስሜን ፈረንሳይ የሚፈስስ ወንዝ ነው።
29251	ድንገተኛ አሣ ድንገተኛ አሣ ወይም እንደ እንግሊዝኛው ሻርክ (Selachimorpha) በውቅያኖስ የሚኖር ሰውን የሚገድል አስፈሪ ግፈኛ የሥጋበል ዓሣ ወገን ነው።
29252	ሰሊና ጎመዝ ሰሊና ጎመዝ (Selena Gomez 1984 ዓም- ) የአሜሪካ ዘፋኝና ተዋናይት ናት።
29253	ይህ መሳሪያ ብዙን ጊዜ የሚሰራው ሲሊከን ተብሎ ከሚጠራው መሬት ውስጥ የሚገኝ መለስተኛ-ኮረንቲ-አስተላላፊ (semi conductor) ንጥረ ነገር ነው።
29254	አሊ ቢራ በመስከረም ፲፭፣ ፲፱፻፵ ዓ.ም (September 26, 1947) በድሬዳዋ ከተማ ተወለድ።
29255	ሰፕቴምበር ( እንግሊዝኛ : September) በጎርጎርያን ካሌንዳር ውስጥ 9ኛው ወር ነው።
29256	ይህ ክስተት የቅደም ተከተል ፍናፍንትነት (sequential hermaphroditism) ይባላል።
29257	ሳን ማሪኖ ወይም በይፋ Serenissima Repubblica di San Marino /ሴሬኒሲማ ሬፑብሊካ ዲ ሳን ማሪኖ/ «በበለጠ ሰላማዊ የሳን ማሪኖ ሪፐብሊክ» በአውሮፓ ውስጥ የሚገኝ ትንሽ አገር ሲሆን ዋና ከተማው ደግሞ ሳን ማሪኖ ይባላል።
29258	ሴርጆ ማታሬላ ( ጣልያንኛ ፦ Sergio Mattarella) ጣልያናዊ የፖለቲካ ሰው፣ የህግ ጠበቃ እና ዳኛ ሲሆኑ በአሁኑ ጊዜ የጣልያን ፕሬዚዳንት ናቸው።
29259	ከሌሎች አዕዋፍ እና የዱር አራዊት ዝርያዎች ደግሞ ከገጸ ምድር የመጥፋት አደጋ ላይ ያለው ”የሳልቫዶሪ ዘረ-በል” (Serinus xantholaema) ወፍ እና ባለጥቁር ጎፈር አንበሳ በዚህ መጠለያ ይገኛሉ።
29260	ኢንተርኔት እንዴት እንደሚሰራ ለመረዳት በመጀመሪያ አገልጋይና (server) ደንበኛ (client) ምን እንደሆኑ ለይተን እንረዳ።
29261	አንድ የምግብ ቤት አስተናጋጅ ምግብ ለብዙ ተስተናጋጆች እንደሚያቀርበው፣ ሁሉ ኢንተርኔት ላይ ያለ አገልጋይ (server) የተለያዩ ነገሮችን ደንበኞቹ (clients) ይሰጣል።
29262	ከእዚያ Settings፣ General፣ Keyboard፣ Keyboards በኩል Amharic Typing ገበታውን መጫንና ወደ Settings ከእዚያ General ተመልሶ በProfile በኩል GeezEdit Font ፊደሉን በInstall ማስገባት ያስፈልጋል።
29263	ሰቪያ እግር ኳስ ክለብ ( እስፓንኛ ፦ Sevilla Fútbol Club, S.A.D.) በሰቪያ ፣ እስፓንያ የሚገኝ እግር ኳስ ክለብ ነው።
29264	የአንድን ግላዊ ፍጡር ፆታ የሚወስነው ሥነፍጥረታዊ ሂደት፣ ፆታ መወሰኛ (sex determination)በመባል ይታወቃል።
29265	ፆታዊ የአካል ልዩነት ከወሲባዊ ምርጫ (sexual selection)- ተመሣሣይ ፆታ ያላቸው ግላውያን ከተቃራኒ ፆታ ጋር ለመዳራት የሚያደርጉት ፉክክር- ጋር የተቆራኘ ነው።
29266	ሆኖም ከዚህ በላይ በጣም ብዙ ልዩ ድምጾች በሁለት (ወይንም በሦስት) ፊደላት ይመለከታሉ፣ ለምሳሌ በእንግሊዝኛ «SH» ለ/ሽ/ ይጻፋል።
29267	ከፊልሞቻቸው ሚናዎች መሃል በዓለም ከሁሉ የታወቀው በShaft in Africa ( 1973 እ.ኤ.አ. ) እንደ 'ዋሳ' ነበረ።
29268	ሻርክ ተይል (በእንግሊዝኛ: Shark Tale) የአሜሪካ ካርቱን ፊልም ከ2004 እ.ኤ.አ ነው።
29269	በተረፈ የዘመኑ የአውሮጳ ቤተመንግስቶች በዘረኛነት የተሸበቡ ስለነበር ለነሱ «አንድ የአፍሪቃ ንጉስ ከተራ የጎሳ አለቃነት ባለፈ አይታይም ነበር» Shiferaw Bekele (sous la direction de Gérard Prunier), L’Éthiopie contemporaine, édition Karthala, 2007, p. 95 ፤ ይህም እውነታ ለንጉሱ ዲፕሎማሲያዊ ጥረት የተደበቀ ነበር።
29270	እስክዚያው ድረስ መልስ ሳይሰጡ ዝምታን የፈቀዱት እንግሊዞች በርግጥም በዚህ ጊዜ ከዝምታቸው ነቁ Shiferaw Bekele (sous la direction de Gérard Prunier), L’Éthiopie contemporaine, édition Karthala, 2007, p. 96 ።
29271	እያንዳንዱ የግዕዝ ቀለም ስም የሚከተበው እንደ እንግሊዝኛው ዝቅ (Shift) መርገጫን በመጠቀም ነው።
29272	የዶክተሩን ትክክለኛ ፈጠራና ኣመዳደብ እናሻሽላለን ብለው የ"ዝቅ" (Shift) መርገጫዎችን ከሳድሳኑ ጋር ግንኙነት ለሌላቸውን የግዕዝ ኆኄያት የመደቡ ግዕዙን ለእስፔሊንግ ጣጣ ለመዳረግ የሚፈልጉትንና ቀለማቱን በብዙ መርገጫዎች የሚከትቡትን ይቃወማሉ።
29273	በዋናነት እንግሊዝኛ : Shine On, Bright and Dangerous Object በተሰኘው ስራዋ ትታወቃለች።
29274	አልባንኛ (shqip /ሽችፕ/) በተለይ በአልባኒያ የሚነገር ቋንቋ ነው።
29275	Shuanghu ካውንቲ ሰፊ መሬት, ጥቂት ሰዎች, ቀዝቃዛ እና ደረቅ የአየር ንብረት በከፊል ምድረ በዳ ሣር ነው.
29276	Shuanghu ካውንቲ ውስጥ በጣም ከፍተኛ ቦታ ላይ, ካውንቲ ከባሕር ወለል በላይ ገደማ 5000 ሜትር ነው.
29277	Shuanghu, የቲቤት ትርጉም ነው kangru ሐይቅ እና rejiao ሐይቅ ጨምሮ ሁለት ሐይቆች, ማለት ነው.
29278	Shuanghu የካውንቲ Kunlun ተራሮች እና ሌሎች መስህቦች አሉት.
29279	ሁለት ሐይቆች ካውንቲ, መደበኛ Shuanghu ልዩ ወረዳ, በ ቲቤት ገዝ ክልል, ቻይና Nagchu የፕሪፌክት ውስጥ አንድ ካውንቲ ነው.
29280	ሲኪልያ ወይም ሲሲሊ ( ጣልያንኛ ፦ Sicilia /ሲቺልያ/) የጣልያን ደሴት እና ክፍላገር ነው።
29281	የቪርጂኒያ ማኅተም ሲክ ሰምፔር ቲራኒስ ( ሮማይስጥ ፦ Sic semper tyrannis) ትርጉም «ኢንዲህ ምንጊዜ ለአምባገነኖች» ሲሆን ዩሊዩስ ቄሳር በተገደለበት ወቅት (52 ዓክልበ.) ነፍሰ ገዳዩ ብሩቱስ የጮኸ ቃል መሆኑ ይታመናል።
29282	ብር ፤ እንግሊዝኛ silver /ሲልቨር/ የተባለው ማዕድን ደግሞ ተፈላጊነቱ በድሮ ጊዜ ለመገበያያነት ቀጥሎም ለተለያዩ የንብረት እቃዎችና የፋብሪካ ውጤቶች አገልግሎቱን የሚሰጥ የማዕድን ብረት ነው።
29283	እንግዲህ የሜዳው መለኪያ በ SI የመለኪያ ስርዓት መሰረት m/s 2 ነው ማለት ነው።
29284	ፑንት በቀይ ባሕር ዳርቻ ወይም በአፍሪቃ ወገን Simson Najovits, Egypt, trunk of the tree, Volume 2, (Algora Publishing: 2004), p.258.
29285	እኩልዮሹን በማቀያየር እንዲህ እናገኛለን: : የዚህ እኩልዮሽ መፍትሄ በካልኩለስ ቀመር ከsine እና cosine እንዲህ ይሰራል: : እና ከግዝፈቱ የመጀመሪያ ምዕራፍና ፍጥነት አንጻር የሚሰሉ ቋሚ ቁጥሮች ናቸው።
29286	ሺፕራጌ (Šiprage) ቦስኒያ እና ሄርዜጎቪና ፣ ቦስኒያ ክልል፣ Kotor Varoš መካከል ማዘጋጃ ቤት ውስጥ ሰው መንደር ነው።
29287	የሲዬራ ሊዮን የመጀመሪያዋ ጠቅላይ ሚኒስትር “ሰር” (SIR) ሚልተን ማርጋይ አገራቸው የብሪታንያ ቅኝ ግዛት በነበረች ጊዜ የህክምና ዶክቶር በመሆን ከመመረቃቸውም ባሻገር በግዛቱ ላይ በተገዢው ሕዝብ ቁጥጥር ሥር የሆነውን የመጀመሪያ ጋዜጣ ያቋቋሙ ናቸው።
29288	የንግድ መገበያያ ምልክታቸውም- ኤስ አይ SI - ለባለ አምስት ሺህ ትሮይ አውንስ ሲሆን -ዋይ አይ YI- ደግሞ ለባለ አንድ ሺህ ትሮይ አውንስ ነው።
29289	የቆዳ ክፍሎች ቆዳ (skin) በዋናነት የጀርባ አጥንት ያላቸው እንስሳት ላይ የሚገኘው ለስላሳ የአካል ሽፋን ነው።
29290	በዋናነት እንግሊዝኛ : Sleepless Nights በተሰኘው ስራዋ ትታወቃለች።
29291	ኩርባ (slope) በሂሳብ ጥናት ያንድን መስመር የዳገት መጠን የምንለካበት ጽንሰ ሃሳብ ነው።
29292	አምስት ጣት ተብሎ የሚታወቀው አዘርባጃን ያለ ተራራ ተራራ ማለት ከከባቢው መልክዓ ምድር ከፍ ብሎ የሚገኝ በኩርባ (slope) ከቁልቁልት ከፍ ያለ ነው።
29293	ስሎቬንኛ (Slovenski jezik ወይም Slovenščina) በስሎቬኒያ መደበኛ ቋንቋ ነው።
29294	በመጀመርያው ስሙ «ስሎቭያንስኪ» (Slovianski) ነበር።
29295	የሳይሌሲያን ቋንቋ (ሳይሌሲያን፦ ślůnsko godka, ślůnski, አንዳንዴ ደግሞ pů našymu) በፖላንድ የላይኛው ሳይሌሲያ ክፍለ ሀገር፣ በቼክ ሪፑብሊክ እና በጀርመን ሀገር የሚነገር ቋንቋ ነው።
29296	ይህ የእጅ ስልኮችንም (Smartphones) ኣጠቃቀም ይመለከታል።
29297	ስኖው ዋይት ኤንድ ዘ ሰቨን ድዎርፍስ ( በእንግሊዝኛ : Snow White and the Seven Dwarfs) በዲዝኒ በ1937 እ.ኤ.አ. የተፈጠረ አንድ የአሜሪካ አኒሜሽን ፊልም ነው።
29298	S(n,x) ሁለተኛው አይነት የስቴርሊንግ ቁጥር በመባል ይታወቃል፣ ሲነበብም «ከn ውስጥ x ታህታይ ስብስቦች» ማለት ነው።
29299	ሶቭየት ሕብረት ሰብአዊ ሪፐብሊክ በ፲፱፻፲ ዓ.ም. የተከሰተውን የሩሲያ አብዮት ፍንዳታ፤ እንዲሁም ያንን ተከትሎ ለሦስት ዓመታት የተከናወነውን የሩሲያ «ውስጣዊ ሕዝባዊ የርስ በርስ ግጭት» ተከትሎ በስብአዊ ሕገ መንግሥት (socialist constitution) በአራት ሪፑብሊኮች ቅንብርነት የተመሠረተ አገር ነበር።
29300	ሲ. ናፖሊ ( ጣልያንኛ ፦ Società Sportiva Calcio Napoli) በናፖሊ ፣ ኢጣልያ የሚገኝና በ1926 እ.ኤ.አ. የተመሠረተ እግር ኳስ ክለብ ነው።
29301	ላዚዮ ስፖርት ማህበር ( ጣልያንኛ ፦ Società Sportiva Lazio) በኢጣልያ የሚገኝ መቀመጫውን በሮማ ያደረገ የስፖርት ክለብ ነው።
29302	ሶፊያ ሮታሩ ( ሞልዶቭኛ ፦ Sofia Mihailovna Rotaru-Evdokimenko /ሶፊያ ሚሃይሎቭና ሮታሩ-ኤቭዶኪመንኮ/ ፤ ዩክራይንኛ ፦ Софiя Ротару) ሩሳዊት ፣ ኡክራይናዊት ፣ ሞልዶቫዊት እና ቀድሞ ሶቭየት ዘፋኝ፣ ሙዚቀኛ፣ ጭፍረኛ፣ ተዋናይና ደራሲ ነች።
29303	እምቧይ እምቧይ (Solanum incanum) ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው።
29304	ቲማቲም ( ሮማይስጥ ፦ Solanum lycopersicum) ኢትዮጵያ ውስጥ እንዲሁም በመላው ዓለም የሚገኝ ተክል ነው።
29305	ባዚንጀን፣ በድረጀን፣ ወይም መደርቻ (Solanum melongena) ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው።
29306	ኣውጥ (Solanum nigrum) ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው።
29307	Solomon Getamun, History of the City of Gondar (Africa World Press, 2005), pp.1-4 ከሱ በፊት በአካባቢው ከተማ እንደነበር ወይም እንዳልነበር በታሪክ የተገኘ ማስርጃ እስካሁን የለም።
29308	በዋናነት እንግሊዝኛ : Songs In Ordinary Time በተሰኘው ስራዋ ትታወቃለች።
29309	ጃርቱ ሶኒክ ( ጃፓንኛ : ソニック・ザ・ヘッジホッグ በእንግሊዝኛ : Sonic the Hedgehog) የጃፓናዊው ድርጅት ሴጋ ጨዋታዎች ድርጅት ተከታታይ ቪዲዮ ጌሞች ስለ ቶሎ ሰማያዊ ጃርት እና የርሱ ጓደኛዎች ነው።
29310	ሶኒ ( እንግሊዝኛ ፡ Sony) መቀመጫውን በ ጃፓን ሃገር ቶክዮ ከተማ ያደረገ የኤሌክትሮኒክስ አምራች ድርጅት ነው።
29311	ዘንጋዳ ዘንጋዳ (Sorghum bicolor) ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው።
29312	"Soul" ወይም ሶውል ተብሎ በሚጠራው የሙዚቃ አይነት የሚታወቀው ብራውን 'የሶውል ክርስትና አባት' (The Godfather of Soul) እየተባለ ይጠራ ነበር።
29313	የዚህ ውጤት ደግሞ ለአንባቢ እጅግ አስቸጋሪ የሆነ የፕሮግራም ምንጭ (source)፥ በተለምዶ "እንደ ፓስታ የተወሳሰበ" ወይም spagetti code፥ አይነት ይሆናል።
29314	ሳውዝሃምፕተን እግር ኳስ ክለብ ( እንግሊዝኛ ፦ Southampton Football Club) በሳውዝሃምፕተን ከተማ እንግሊዝ አገር የሚገኝ እግር ኳስ ክለብ ነው።
29315	ሳውዝ ካሮላይና (South Carolina) ወይም ደቡብ ካሮላይና ከአሜሪካ 50 ክፍላገራት 1ዱ ነው።
29316	ደቡባዊ ውቅያኖስ ደቡባዊ ውቅያኖስ ( እንግሊዝኛ : Southern Ocean) ደቡባዊውን የመሬት የውሃ ከአንታርክትካ ጋር የሚያጠቃልል ውቅያኖስ ነው።
29317	መንኮራኩር መንኮራኩር (spaceship) ወደ ጠፈር ለመጓዝ የሚያገለግል ዘመናዊ ማሽን ነው።
29318	ሥነ-ዋሻ (Speleology) የሚባለው የሳይንስ ዘርፍ በዋነኛነት እንደ ዋሻ ያሉ ክፍተቶች እና አካባቢያቸውን ያጠናል።
29319	ፈሳሸ ኃጢአት፣ የኃጢአት ዘር ወይንም እርካተ ፈሳሽ ( በእንግሊዝኛ sperm) ከሩካቤ ሥጋ ክንዋኔ በኋላ ከወንድ ብልት የሚፈስ ዘር ነው።
29320	ተባእትና እንስት አእዋፍ፣ ሬባቸውን በማገናኘት ወይንም በማጣበቅ የወንዱን ነባዘር (sperm) ያስተላልፋሉ።
29321	የወንዱ ጋሜት፣ የተባእት የዘር ህዋሥ (spermatozoan) በወንዱ ቆለጥ ወስጥ የሚጠነሰስ ሆኖ፣ በመጠኑ አነስተኛና በፈሳሽ ውስጥ ለመስለክለክ የሚያስችለው ጭራ አለው።
29322	ተባእት ፍጡራን የተባእትን የዘር ህዋሥ (spermatozoa, or sperm) ሲፈጥሩ፣ እንሥት ፍጡራን የእንሥትን የዘር ህዋሥ (ova, or egg cells) ይፈጥራሉ።
29323	የዋልታ ወፍ በአንታርክቲካ የዋልታ ወፍ መናኸሪያ የዋልታ ወፍ Sphenisciformes በአንታርክቲካ አካባቢ የሚገኝ የአዕዋፍ አስትኔ ነው።
29324	ቆስጣ ደግሞ በተለምዶ «እስፒናች» (Spinacea olerea) ለማለት ይችላል።
29325	ይህ ክፍፍል ወይንም ሚዮሲስ የሃፕሎይድ ስፖር (spores) ይፈጥራል።
29326	ስፖርት ክለብ ኮሪንቺያንስ ፓውሊስታ ( ፖርቱጊዝኛ ፦ Sport Club Corinthians Paulista) ባጭሩ ኮሪንቺያንስ ወይም ቲማው ( ፖርቱጊዝኛ ፦ Timão) በሳው ፓውሉ ፣ ብራዚል የሚገኝ የመድበለ ስፖርት ክለብ ነው።
29327	ስፖርት ክለብ ኢንተርናሲዮናል ( ፖርቱጊዝኛ ፦ Sport Club Internacional) በፖርቶ አሌግሬ፣ ብራዚል የሚገኝ እግር ኳስ ክለብ ነው።
29328	ቤንፊካ ( ፖርቱጊዝኛ ፦ Sport Lisboa e Benfica) በሊዝበን ፣ ፖርቱጋል የሚገኝ በእግር ኳስ ቡድኑ የታወቀ የስፖርት ክለብ ነው።
29329	S / s በላቲን አልፋቤት አሥራ ዘጠኘኛው ፊደል ነው።
29330	የስብስብ S ርቢ ስብስብ የምንለው ማናቸውንም የስብስብ S ታህታይ ስብስቦች አቅፎ የሚይዝን ስብስብ ነው።
29331	ግራንግሬ (S. sesban) በዚህ ወገን አለ።
29332	ቀስ በቀስ ይህ «ſ» ጥቅም በኋላ ጠፋና ትንሹ S ምንጊዜም እንደ «s» ይጻፍ ጀመር።
29333	እሱም የላቲን አልፋቤት (S s) እና የቂርሎስ አልፋቤት (С с) እና (Ш ш) ወላጅ ሆነ።
29334	S ፡ እንግዲህ የውሻሉ ገጽታ ርዝመት ሲሆን T ፡ ደግሞ የውሻሉ ወፍራም ክፍል ስፋት ነው።
29335	እንዲሁም የመስታወት ስዕል (stained glass art) እና የ’ሞዜይክ’ አሠራርን ጥበብ ተምረው ወደአገራቸው ተመለሱ።
29336	የአባባው ተባእት ክፍሎች ስቴምን (stamen) ይባላሉ።
29337	ጅረቱ ሁለት ድልድዮች ነበሩት ፤ እነርሱም በፉልሃም መንገድ ላይ የሚገኘው የስታምፎርድ ድልድይ (ስታምፎርድ ብሪጅ) (Stamford Bridge) እና በኪንግስ መንገድ ላይ የሚገኘውና በአሁኑ አጠራሩ ስታንሊ ድልድይ (ስታንሊ ብሪጅ) የተባለው የስታንብሪጅ ድልድይ ናቸው።
29338	የዐሥራ ስምንተኛው ክፍለ ዘመን ካርታዎች በአሁኑ ጊዜ በምስራቅ ዳፍ ጀርባ በሚገኘው የባቡር መስመር የሚፈስሰውን የስታንፎርድ ጅረት ( እንግሊዝኛ ፦ Stanford Creek) የቴምስ ወንዝ ገባር እንደሆነ አድርገው ያሳዩ ነበር።
29339	ከዚህ በኋላ ሃይሏ በመዳከሙ አገሪቱ ቀስ በቀስ እየተከፋፈለች ወደ ዘመነ መሳፍንት ስትሻገርና በስልጣን ትሥሥር ያስቀመጠቻቸው ዘመዶቿ ሲዋረዱ ከማየት በስተቀር ምንም ማድረግ አቅቷት ግንቦት ፳፮ ቀን ፲፯፻፷፭ ዓ/ም አረፈች Stanislaw Chojnacki ።
29340	በተረፈም በርሷ ዘመን በስዕል ያጌጡ ድርሳናትና አጠቃላይ ስነ ጥበብ የሚበረታቱ ስለነበር ከዚሁ ዘመን የሚመነጩ የስነ ጥበብ ውጤቶች እጅግ ብዙ ናቸው Stanislaw Chojnacki ።
29341	አጼ ልብነ ድንግል የራሱንና የሰብለ ወንጌልን ምስሎች የክሪት ሠዓሊ በመቅጥር ካሳለ በኋላ ግብጽ ወደ ሚገኘው ቅዱስ አትናቲዮስ ገዳም (st antony monastery) እንዳስላከው ተመዝግቦ ይገኛል Abstracts of papers - Byzantine Studies Conference, Volumes 16-19 (1990) ።
29342	በአክሱም ዘመነ መንግስት እንዲገነባ የተደረገው ይህ ሀውልት ወይም በእንግሊዝኛው "stele" የሚባለው በአክሱም ከተማ ከሌሎች መሠል ሀውልቶች ጋር ኢንዲቆም የተደረገው በ4ኛው ምዕተ አመት አካባቢ ነበር ይባላል።
29343	ስተንዳል ( ፈረንሳይኛ ፦Stendhal) (1783-1842 ዓም) የፈረንሳይ ደራሲ ነበር።
29344	እንጎችት Stephania abyssinica ወይም ያይጥ ሐረግ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው።
29345	ስቶከራው ( ጀርመንኛ ፦ Stockerau) የኦስትሪያ ከተማ ነው።
29346	ንጉሠ ነገሥቱ ለሕክምና ወደ እንግሊዝ አገር ልከውት በታወቀው የስቶክ ማንደቪል ሆስፒታል (Stoke Mandeville) ሲረዳ ቢቆይም ከተሽከርካሪ ወንበር የማያላቅቀው በመሆኑ ወደሚወዳት ሀገሩ ኢትዮጵያ በቃሬዛ ተመለስ።
29347	Strabon Geographie VII, 291 ከካቲ፣ ካቱዋሪ እና ኬሩስኪ ጋራ በአንድ ስብስባ እንደ ነበሩ ይለናል፤ ስለዚህ በቬዘር ወንዝ አካባቢ እንደ ተገኙ ይሆናል።
29348	ይህም ከፍሩድ አጠቃላይ እምነት ጋር የተያያዘ ነው፦ ማለት ፍሩድ ከዚህ መጽሃፍ በፊት እንዳስረዳ የሃይማኖታዊነት ስሜት የሚመነጨው ጨቅላወች ከሚሰማቸው ደካማነትና እራስን አለመቻል የተነሳ "የአባታቸውን እርዳታ ከመፈለግ" የሚመጣ ነው Strachey 2001, pg.
29349	ጉጉት (Strigiformes) በጣም ሰፊ የሆነ የአዕዋፍ አስተኔ ነው።
29350	ቤሲክ ለፊደል ክሮች (strings) ስሪ የሚያገለግሉ ጥሩ ተግባራት ያለው ቋንቋ እንደሆነ ይታወቃል።
29351	የመዋቅር ትንታኔ (structural analysis) የአካላዊ ህጎች ስብስብ ሲሆን በሒሳብ ህጎች ጋር በማጣመር ለመዋቅሮች አሰራር መፍትሄ የሚሰጥ የስሌት አይነት ነው።
29352	፣ የዓለም አቅፍ ሊቃውንት የሱማሌ ሰጎን እንደ ተለየ ዝርያ (Struthio molybdophanes) መሆኑን ዕውቀና ሰጡት።
29353	ከባዮሎጂ ቤተሰቡ (በላቲን Struthionidae) በብቸኛነት እስካሁን ምድር ላይ የሚገኝ ነው።
29354	ኢትዮጲስ በመጽሐፈ አክሱም ዘንድ አክሱም ከተማ የመሠረተው የካም ልጅ ኩሽ ልጅ ነበር Stuart Munro-Hay, "Aksumawi," in von Uhlig, Siegbert, Encyclopaedia Aethiopica:A-C (Weissbaden: Harrowitz, 2003), p.186.
29355	ስለዚህም እንደምሳሌ የሚጠቀሰዉ ‘የኢትዮጵያ ጥናት‘ በሚል /studi etiopici; etudes ethiopiennes; Ethiopian studies/ በኢጣሊኛ ቋንቋ የሚታተም ጽሑፍ ነበር።
29356	ዘመናዊ የቤሲክ ስሪቶች እንደ ሚክሮሶፍት ኪክ ቤሲክ ሙሉ ንዑስ ክንውኖችንና (subroutines) ተግባራትን (functions) አስገብተዋል።
29357	አንዳንድ የፀረ-ኤችአይቪ መዳኒቶች እንደ ሳስቲቫ (such as Sustiva) አይነት በፍጹም መወሰድ የለበትም ምክንያቱም በፅንስ ጊዜ የተበላሽ ፅንስ ስለሚፈጠር በተለይ በመጀመሪያ እርግዝና አካባቢ ከተውሰደ በጣም እደገኛ ነው።
29358	ጫፍ (summit) ማለት አጠገብ ካሉት ስፍራዎች ሁሉ በላይ ከፍተኛው የሆነ ጫፍ ነው።
29359	ሱፐርማን ( እንግሊዝኛ : Superman) የዲሲ ኮሚክስ ሱፐር-ሄሮ ነው፣ እና ምናልባት አንደኛው ሱፐር-ሄሮ ነው።
29360	በብዙ የቅድመ-ታሪክ እና የጥንት ዘመን ባህሎች ፀሓይ እንደ ብርሃናዊ አምላክ ወይም እንደ ዲበ-ተፈጥሯዊ ክሥተት (supernatural phenomenon) ትታይ ነበር።
29361	የፎሪየር ዋና ሃሳብ እንግዲህ የተወሳሰቡ የሙቀት ምንጮችን መልሳቸው በሚታወቁት የ ሳይንና ኮሳይን ሞገዶች ድርብርቦሽ (superposition) ወይም ቀጥተኛ ውህድ ( linear combination) መተካት ነበር።
29362	የስዊድን እግር ኳስ ማህበር ( ስዊድንኛ ፦ Svenska Fotbollförbundet, SvFF) የስዊድን እግር ኳስ አስተዳዳሪ አካል ነው።
29363	ይሄ ትግል “ የደቡብ አፍሪቃ የድንበር ጦርነት በመባልም የሚታወቅ ሲሆን፣ ብሔራዊ የደቡብ ምዕራብ አፍሪቃ ሕዝባዊ ድርድር (እንግሊዝኛ፡ S.W.A.P.O) ከአፓርታይዳዊ የደቡብ አፍሪቃ መንግሥት ቅኝነት ለመላቀቅ የተካሄደ ፍልሚያ ነው።
29364	«ጎሽ» የተባለው በደንብ የአፍሪካ እንስሳ (Syncerus) ሲሆን፣ የሚከተሉት ኗሪ ዝርያዎች ደግሞ «ጎሽ» ይባላሉ፦
29365	ባብዛኛው እነዚህን ቋንቋዎች መጠቀም አስቸጋሪና ሥርአት አገባችው (syntax) በጣም የተለያየ ነበር።
29366	ቅርንፉድ ቅርንፉድ (Syzygium aromaticum) ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ዛፍ ተክል ነው።
29367	የ«T» መነሻ ከቅድመ-ሴማዊ ጽሕፈት « ታው » እንደ ሆነ ይታስባል።
29368	በግዕዝ አቡጊዳ ደግሞ «ተ» (« ታው ») የሚለው ፊደል ከቅድመ-ሴማዊው «ታው» ስለ መጣ፣ የላቲን 'T' ዘመድ ሊባል ይችላል።
29369	ስለሆነም ታው ወይም ብዙ ጊዜ T ቅርጽ ያለው ሃይማኖታዊ ምልክት የክርስቶስን መስቀል የሚወክል እንዲሆን አግዳሚው ቅርጽ ከላይ ከአናቱ ዝቅ እንዲል ተደረገ።”
29370	የአቀማመጥና የፍጥነት ቬክተሮቹ አንድ ላይ ስለሚጓዙ፣ የየራሳቸውን ክብ በአንድ አይነት ጊዜ T ይጓዛሉ።
29371	ግድም በኋላ ስዕል:Table royal game of Ur (III millennium bc).
29372	በዚህ ጊዜ ፓትሪያርኩ ክእስር ሲፈቱ ንጉሱም በዚህ ምክንያት ወደ ኢትዮጵያ እንዲመለሱ ከግብጹ ሱልጣን መልዕክተኞች ደረሱት Taddesse Tamrat, Church and State, pp.
29373	የኮሶ (Taenia saginata) እንቁላል ያለበትን ጥሬ የከብት ሥጋ ለሁለት ሳምንታት ፍሪዝ ማድረግም ይገድላቸዋል።
29374	ታፋላ ( እስፓንኛ ፦ Tafalla) የእስፓንያ ከተማ ነው።
29375	ታገስ ወንዝ ( እስፓንኛ ፦ Tajo /ታሖ/፤ ፖርቱጊዝኛ ፦ Tejo /ቴኁ/) በአውሮፓ ውስጥ የሚገኝ ታላቅ ወንዝ ነው።
29376	ታላቬራ ላ ቪዬሓ ( እስፓንኛ ፦ Talavera la Vieja) የእስፓንያ ከተማ ነበር።
29377	ሆማር / ሮቃ ሆማር፣ ሆመር፣ ወይም እንደ ኦሮምኛ ሮቃ (Tamarindus indica) ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ዛፍ ተክል ነው።
29378	ታርዳሖስ ( እስፓንኛ ፦ Tardajos) የእስፓንያ ከተማ ነው።
29379	የውሃ ድብ የውሃ ድብ በውሃ ውስጥ የሚኖር የደቂቅ ዘአካል ክፍለስፍን (Tardigrada) ነው።
29380	ታሪፋ ( እስፓንኛ ፦ Tarifa) በእስፓንያ ደቡባዊ ጫፍ የሚገኝ ከተማ ነው።
29381	ታራጎና ( እስፓንኛ ፦ Tarragona) የእስፓንያ ከተማ ነው።
29382	ተክኔቲየም ቴክኔቲየም (Technetium) የንጥረ ነገሮች ሠንጠረዥ ውስጥ ኬሚካዊ ውክሉ Tc ነው።
29383	ቴክ ቶክ ዊስ ሰሎሞን (Tech Talk with Solomon ማለት «የቴክኖሎጂ ውይይት ከሰሎሞን ጋራ») ከ2004 ዓም ጀምሮ በኢቢኤስ ጣቢያ የሚታይ ከሰሎሞን ካሣ ጋር ስለ ቴክኖሎጂና የመረጃ ኅብረተሠብ የሚነካ አማርኛ ቴሌቪዥን ትርዒት ነው።
29384	የዘውዱ ሥነ ሥርዓት በመቶ ሚሊዮኖች ለሚቆጠሩ የራዲዮ አድማጮች የተሠራጨ ሲሆን በታሪክ ለመጀመሪያም ጊዜ በአዲሱ የትዕይንተ መሳታዋት (television) ታይቷል።
29385	ለምሳሌ በገሃድ የሚታየው የፀሓይ ገጽ ስኂን (temperature) 6,000 ኬ (ኬልቪን) ኾኖ ሳለ፣ የዳርቻ ከባቢ አየሯ ስኂን ከሚሊዮን ኬ በላይ እንዴት ሊኾን እንደቻለ አይታወቅም።
29386	ሌላ ዝርያ Terminalia schimperiana ደግሞ «ባዬ» ተብሏል፤ ይህም መለየት ይፈልጋል።
29387	ሆ ቺ ሚን ከተማ ( ቬትናምኛ ፦ Thành phố Hồ Chí Minh) የቬት ናም ከተማ ነው።
29388	በዋናነት እንግሊዝኛ : The Bad Seed በተሰኘው ስራው ይታወቃል።
29389	ባሃማስ ( እንግሊዝኛ ፦ The Bahamas / ዘ በሃመዝ/) በካሪቢያን ባህር የተገኘ የደሴቶች አገር ሲሆን ዋና ከተማው ናሶ ነው።
29390	በተጨማሪም «The bear» የተሰኘውን እና የታዋቂው የሩሲያ ደራሲ አንቷን ቼኾቭ ተውኔት የሆነውን «ዳንዴዎ ጨቡዴ» በሚል የተረጎመ ሲሆን የጄ.
29391	ዘ ቢትልስ ( እንግሊዝኛ ፦ The Beatles) በሊቨርፑል፣ እንግሊዝ የተመሠረተ እጅግ ስመ ጥሩ የሆነ የሮክ ሙዚቃ ቡድን ነበረ።
29392	The Book of Books: An Introduction to Solomon Goldman, 1948, p. 219. በዚሁ መቶ ዘመን የኖረውና የጸረ-ባርነት እንቅስቃሴ አራማጅ የነበረው ዊልያም ኤች ሴዋርድ እንዲህ ብሏል፦ "የሰው ልጅ የመሻሻል ተስፋ የተመካው ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጨመረ በሚሄደው የመጽሐፍ ቅዱስ ተደማጭነት ላይ ነው።"
29393	በዋናነት እንግሊዝኛ : The Book of Ruth በተሰኘው ስራዋ ትታወቃለች።
29394	በዋናነት እንግሊዝኛ : The Bottoms በተሰኘው ስራው ይታወቃል።
29395	የስራዎቹ ሁሉ ቁንጮ የሆነው "The Brothers Karamazov" በ1880 ታትሟል።
29396	በዋናነት እንግሊዝኛ : The Catcher in the Rye በተሰኘው ስራው ይታወቃል።
29397	በዋናነት እንግሊዝኛ : The Cockroaches of Stay More በተሰኘው ስራው ይታወቃል።
29398	በዋናነት እንግሊዝኛ : The Corpse in Oozak's Pond በተሰኘው ስራዋ ትታወቃለች።
29399	የአውስትራልያ ተወላጅ የሆነው አርዊን ታዋቂነቱን ያገኘው በተለይ The Crocodile Hunter በሚባለው በአለም ዙሪያ በሚታየው Wildlife Documentary ተከታታይ የቴሌቪዥን ፕሮግራሙን ከባለቤቱ ቴሪ (Terry) ጋር በመስራቱ ነበር።
29400	፲፻፺፩ ዓ/ም - በመጀመሪያው የክርስትና ዘመቻ (The Crusades) ምዕራባዊ ወጥቶ አደሮች በኢየሩሳሌም የትንሳዔ ቤተ ክርስቲያንን (Church of the Resurrection – Holy Sepulchre) ማረኩ።
29401	በዋናነት እንግሊዝኛ : The Deep Blue Good-by በተሰኘው ስራው ይታወቃል።
29402	ዘ ዶርስ ( እንግሊዝኛ ፦ The Doors) በአሜሪካ የተመሠረተ እጅግ ስመ ጥሩ የሆነ የሮክ ሙዚቃ ቡድን ነበረ።
29403	በዋናነት እንግሊዝኛ : The Dork of Cork በተሰኘው ስራው ይታወቃል።
29404	The Ethiopian Royal Chronicles.
29405	ለዚህ ድል መሰረቱ በዕርዳታ ያገኘው መድፍ እንደነበር ሉዶልፍ ሲያትት ከግራኝ ወገን የተተኮሰ መድፍ ጥይት በአጋጣሚ ልብነ ድንግል ሰራዊት መካከል ወደቀ፣ ይህ እንግዳ መሳሪያ የሚያሰክትለውን ቁስል እንኳ እንዴት ማዳን እንደሚቻል የማያውቁጥ ኢትዮጵያውያን በድንጋጤ ተበታተኑ The Ethiopians: a history By Richard Pankhurst.
29406	መሰረታዊው የግራኝ አላማ ግን "ጅሃድ" ወይም "የሃይማኖት ጦርነት" ነበር The Ethiopians: a history By Richard Pankhurst.
29407	ይህ ተመራማሪ « የደቂቅ ዘ አካላት ጥናት አባት» ወይም «the Father of Microbiology» የሚባል ሲሆን ለዚህ የጥናት ዘርፍ እና ለአጉሊ መነፅር ወይም microscope እድገት ከፍተኛ አስተዋፆ አድርጓል።
29408	መጀመሪያ በቴያትር የታዩት በመንግስቱ ለማ በተጻፈው ያላቻ ጋብቻ ሲሆን ከዚያ በአንዳንድ እንግሊዝኛ ትርኢት (''The game of chesse, 'Waiting for Godot') እንዲሁም በራዲዮም ሆነ በቴሌቪዥን ተጫወቱ።
29409	ከሞት አፋፍ ያመለጠበት ሁኔታ በስነ-ልቦናው ላይ ያሳደረው ተጽእኖ በስነ-ጽሁፉም ላይ የተንጸባረቀ ሲሆን "The Idiot" የተሰኘው ድርሰቱ በዚሁ ላይ የተመሰረተ ነበር።
29410	በየካቲት ወር ፲፱፻፺፰ ዓ/ም ኮሌጁ ወደአውደ ምህር ደረጃ አድጎ በዚሁ ዓመት በሕንድ አገር ከሚገኘው የ’ኢንዲራ ጋንዲ ብሔራዊ ክፍት አውደ ምህር (The Indira Gandhi National Open University - IGNOU) ጋር በመቀናጀት የ’ማስተሬት ዲግሪ’ ትምህርትን መስጠት ጀመረ።
29411	The King’s School በ1984 እ.ኤ.አ. በOCC አብያተ ክርስትያናት ቡድኑ ተከፈተ፣ በመጀመሪያ የሰጠው ትምህርት Accelerated Christian Education (የተፈጠነ የክርስትና ትምህርት) ስርዓቱ ነበረ።
29412	ዘ ላየን ኪንግ ( በእንግሊዝኛ : The Lion King፣ "አንበሳ ንጉስ") በዲዝኒ በ1994 እ.ኤ.አ. የተፈጠረ አንድ የአሜሪካ አኒሜሽን ፊልም ነው።
29413	በዋናነት እንግሊዝኛ : The Maltese Falcon በተሰኘው ስራው ይታወቃል።
29414	በዋናነት እንግሊዝኛ : The Man on the Box በተሰኘው ስራው ይታወቃል።
29415	ይህች የመሬት ብቸኛ ሳተላይት በአማርኛ ጨረቃ ስትሆን በእንግሊዝኛው ደግሞ the Moon ትባላላለች።
29416	በዋናነት እንግሊዝኛ : The Moving Target በተሰኘው ስራው ይታወቃል።
29417	በዋናነት እንግሊዝኛ : The Namesake በተሰኘው ስራዋ ትታወቃለች።
29418	በዋናነት እንግሊዝኛ : The Natural በተሰኘው ስራው ይታወቃል።
29419	ቸኮላታ ከረሜላ ቸኮላታ ከካካዎ ዛፍ (Theobroma cacao) ዘሮች ውጥ (ካካው) የተሠራ ጣፋጭ ከረሜላ አይነት ነው።
29420	፲፯፻፹፬ ዓ.ም. በዓለም የመጀመሪያው የ’ዕሑድ ጋዜጣ’ የብሪታንያው ‘ኦብዘርቨር’ ‘The Observer’ የተባለው ጋዜጣ የመጀመሪያው ዕትም ወጣ።
29421	ከዚህ በላይ «አምስተኛው ንጉዛት ሰዎች» የሚባለው ወገን ሃይምኖታዊ መንግሥት (theocracy) ፈለጉ።
29422	ቴዮዶር ሮዝቬልት ቴዮዶር ሮዝቬልት ( እንግሊዝኛ : Theodore Roosevelt) የአሜሪካ ሃያ ስድስተኛ ፕሬዝዳንት ነበሩ።
29423	የቀድሞና የወደፊቱ ንጉሥ ( እንግሊዝኛ ፦ The Once and Future King) በእንግሊዛዊው ደራሲ ቴረንስ ዋይት በ1950 ዓ.ም. የታተመ ልብ ወለድ መጽሐፍ ነው።
29424	The Oxford Handbook of Ancient Anatolia, 2011 p. 76, 588 ከዙዙ በኋላ በአሦርም ብሔራዊ ጦርነት በደረሰው ወቅት ካሩሞቹ ከአናቶሊያ ጠፉ።
29425	በዋናነት እንግሊዝኛ : The Rapture of Canaan በተሰኘው ስራዋ ትታወቃለች።
29426	ይህ ቡድን በቅጽል ስሙ ቀያይ ሰይጣኖች ወይም በእንግሊዝኛው The Red Devils በመባል ይታወቃል።
29427	በዋናነት እንግሊዝኛ : The Secret Gift በተሰኘው ስራዋ ትታወቃለች።
29428	በዋናነት እንግሊዝኛ : The Transcendental Murder በተሰኘው ስራዋ ትታወቃለች።
29429	The Wash (2001) ፣ Funny People (2009) እና The Interview (2014) በተባሉት ፊልሞች ላይ እና አንቱራጅ (Entourage) በተባለው የቴሌቪዥን ተከታታይ ፕሮግራም ላይ ብቅ ብሏል።
29430	በዋናነት እንግሊዝኛ : The Wind of Destiny በተሰኘው ስራው ይታወቃል።
29431	በዋናነት እንግሊዝኛ : The Yearling በተሰኘው ስራዋ ትታወቃለች።
29432	"The Zar Cult in Ethiopia."
29433	ሆኖም የእንግሊዝኛ ቃል «the» (መስተጻምሩ) ለረጅም ጊዜ «Þe» በመጻፉ ቆየ።
29434	በእንግሊዝኛ ደግሞ Thick-billed Raven ይባላል።
29435	ጤሪ አንሪ ጤሪ አንሪ ( ፈረንሳይኛ ፦ Thierry Henry) ታዋቂ ፈረንሳይ የእግር ኳስ ተጫዋች ነው።
29436	ለአቼቤ ድንቅ ሥራ የተባለለት "Things Fall Apart" 50 ወደሚሆኑ የአለም ቁዋንቁዋዎች የተተርጎመ ሲሆን ወደ 10,000,000 ቅጂዎች እንደተሸጡለት ይነገራል።
29437	ትረሽ (Thrush) እና ሽንግልስ (Shingles) የሚባሉ በሽታዎችም ሊኖሩ ይችላሉ።
29438	ጦስኝ (Thymus serpyllum) በኢትዮጵያ የሚበቅል እጽ ሲሆን ለተለያዩ የጤና መታወኮች እንደ መድሃኒት ያገለግላል።
29439	በዘመናዊ እንግሊዝኛ እንዲሁም በዘመናዊ ስካንድናቪያ ልሳናት (ኖርዌኛ፣ ስዊድኛ ፣ ዳንኛ )፤ የዚሁ ፊደል ድምጽ በሁለት ፊደላት በ«TH» በመወከሉ፣ የፊደሉ «Þ» ጥቅም ተተክቷል።
29440	ታላቁ ቲግራኔስ ( ሮማይስጥ ፦ Tigranes፤ 148 ዓክልበ.
29441	በዚህ ጊዜ ነው የጊዜ መጋራት (time sharing) ሃሳብ ተቀባይነት እያገኘ የመጣው።
29442	ቲሚሽ ወንዝ ( ሮማንኛ ፦ Timiș፤ ሰርብኛ ፦ Тамиш /ታሚሽ/፤ ጀርመንኛ ፦ Temesch /ተመሽ/) በሮማኒያ የሚፈስ ወንዝ ነው።
29443	በዋናነት እንግሊዝኛ : Tinkers በተሰኘው ስራው ይታወቃል።
29444	በሰውነታችን ውስጥ በሚያልፉበት ጊዜ አዮን የመፍጠር አቅም የላቸውም ነገር ግን በተጋለጠው የሰውነታችን ህብረህዋስ (Tissue) ላይ ሙቀት እና መጠነኛ የሆነ የኤሌክትሪክ ጅረት እንዲፈጠር ያደርጋሉ።
29445	ታይታኒክ (በእንግሊዝኛ: Titanic) የሆሊዉድ ከ1997 እ.ኤ.አ. የጀምስ ካሜሩን ድራማ ፊልም ነው።
29446	ቶሌዶ ( እስፓንኛ ፦ Toledo) የእስፓንያ ከተማ ነው።
29447	ቱሉዝ የሚለው ቃል ከየት እንደመጣ እርግጠኛበ ባይሆንም ቶሎዛ (Tolosa) ከሚለው የላቲን ቃል የመጣ ነው በሚለው ሀሳብ ብዙዎች ይስማማሉ።
29448	ቱል ( ፈረንሳይኛ ፦ Toul) የፈረንሳይ ከተማ ነው።
29449	ቱሉዝ (Toulouse) በደቡብ ምዕራብ የምትገኝ የፈረንሳይበስፋትዋ አራተኛ ከተማ ስትሆን አብዛኛዎቹ ህንፃዎችዋ የተሰሩት ከሸክላ በመሆኑ «ፅጌረዳማ ቀለሟ ከተማ» የሚለውን የቅፅል ስም እንድታገኝ አድርጓታል።
29450	ነጭ ኣዝሙድ (Trachyspermum ammi) ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው።
29451	በበካፋ ዜና መዋዕል ላይ እንደተመዘገበ Translated in part by Richard K.P. Pankhurst in The Ethiopian Royal Chronicles (Addis Ababa: Oxford University Press, 1967).
29452	Translated in Whiteway, The Portuguese Expedition, p. 41.
29453	መጓጓዝ ወይም በእንግሊዝኛው transportation ሲሆን የሰዎች እና የእቃዎች ከቦታ ቦታ እንቅስቃሴ ነው።
29454	አየር መንገዱ ከቀድሞው ትራንስ ወርልድ ኤይርዌይስ/ Transworld Airways (TWA) ጋር በጋራ የተመሠረተ ሲሆን አስተዳደሩ በአሜሪካኖች እጅ ነበር፤ ድርጅቱ ታኅሣሥ ፳፩ ቀን ፲፱፻፴፰ ዓ/ም ተመሥርቶ ለመጀመሪያ ጊዜ ዓለም አቀፍ በረራውን መጋቢት ፴ ቀን ፲፱፻፴፰ ዓ/ም ከአዲስ አበባ ተነሥቶ ካይሮ ድረስ አከናወነ።
29455	ትሪር ( ጀርመንኛ ፦ Trier) የጀርመን ከተማ ነው።
29456	የማገጥ አይነት ኣማቅጥ ወይም ማገጥ (Trifolium) ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ወገን ነው።
29457	ስንዴ (Triticum) ኢትዮጵያ ውስጥ እንዲሁም በመላ አለም የሚገኝ የምግብ እህል ተክል ወገን ነው።
29458	ከነዚህ ብሔሮች መካከል «ዋሻ ኗሪዎች» (Troglodytae /ትሮግሎዲታይ/) እና «አሣ በሎች» (Ichthyophagi /ኢቅጢዮፋጊ/) በአፍሪካ ቀይ ባሕር ጠረፍ ላይ (በዘመናዊው ሱዳን ፣ ኤርትራ ፣ ጅቡቲና ሶማሊላንድ )፣ እና ከዚያ ወደ ምዕራብ የሚኖሩ ብዙ ሌሎች ሕዝቦች እንዳሉ ገለጹ።
29459	«ትሮያኒ» ትሮያኒ ( ፖሎንኛ ፡-Trojany) በፖሎኝ የሚገኝ መንደር ነው።
29460	በዚህ ወቅት በጊዜ t ግዛት ውስጥ የነበሩት እኩልዮሾች ወደ s ግዛት ስለሚሻገሩ፣ የተገኘውን የላፕላስ ሽግግር መፍትሔ ወደ ጊዜ ግዛት እንደገና መቀየር ግድ ይላል።
29461	በአውሎ ነፋስ ወይም ሱናሚ /tsunami/ የሚነሳ መጥለቅለቅም በዚህ ክፍል ውስጥ ይመደባል።
29462	T / t በላቲን አልፋቤት ሀያኛው ፊደል ነው።
29463	እሱም የላቲን አልፋቤት (T t) እና የቂርሎስ አልፋቤት (Т т) ወላጅ ሆነ።
29464	ቱዴላ ( እስፓንኛ ፦ Tudela) የእስፓንያ ከተማ ነው።
29465	የአውርስያ ዋሪ የአውርስያ ዋሪ (Turdus merula) በአውርስያ የሚገኝ ዘማሪ አዕዋፍ (ዋሪ) አይነት ነው።
29466	ቱርክኛ (Türk dili፣ Türkçe /ቲውክቸ/) የቱርክ አገር መደበና ቋንቋ ነው።
29467	ቱርክመንኛ (Türkmen) የቱርክምኒስታን ብሔራዊ ቋንቋ ነው።
29468	Tyldesley, Hatchepsut, pp.145–146 * እስከ 1150 ዓክልበ.
29469	ዶክተሩ የተጠቀሙበት የሁለተኛው ፊደል መነሻ ተወዳጁና ለረዥም ዘመናት ጥቅም ላይ ሲውል የነበረው የብርሃናን ሰላም ማተሚያ ቤት ኣንደኛው የሞኖታይፕ የፊደል መልቀሚያ መኪና ፊደልና የተስፋ ገብረሥላሴ ማተሚያ ቤት ፲፱፻፲፯ ዓ.ም. ቁምፊ (Typeface) ናቸው።
29470	የ«U» መነሻ ከቅድመ-ሴማዊ ጽሕፈት «ዋው» እንደ ሆነ ይታስባል።
29471	ቅርጹም ከ«U» ጋር ይለዋወጥ ነበር።
29472	በግዕዝ አቡጊዳ ደግሞ «ወ» (« ዋዌ ») የሚለው ፊደል ከቅድመ-ሴማዊው «ዋው» ስለ መጣ፣ የላቲን 'U' ዘመድ ሊባል ይችላል።
29473	U-235 በቀላሉ ፊሽን ማድረግ የሚችል አይሶቶፕ ነው፤ ነገር ግን በተፈጥሮ ከሚገኘው ዩራንየም ውስጥ መጠኑ 0.7% ብቻ ሲሆን፣ ሌላው ዓይነት U-238 ደግሞ 99.3% የሚገኝ ነው።
29474	U-238 እንደ U-235 በኑክሌር ማብላያ ውስጥ በኑትሮን ሲመታ ፊሽን በቀጥታ ማድረግ አይችልም።
29475	በመሆኑም U-238 እንደ U-235 (ወይም Pu-239) fissile ሳይሆን fertile ይባላል።
29476	ኡቡንቱ ( እንግሊዝኛ ፡ Ubuntu /ኡቡንቱ/) የሲስተም አሰሪ አይነት ነው።
29477	እንዲሁም በተለያዩ የአሜሪካን ዩኒቨርስቲወች፡ UCLA (1973 እ.ኤ.አ)፣ Bucknell (1973-75); Northwestern (1975-76) እና UIUC (1992-93) በአስተማሪነት ሰርተዋል።
29478	የሳቸውን መገደል ምክንያት በማድረግ የ አውስትሪያ እና ሁንጋሪያ ንጉሠ ነገሥት መንግሥት ለ ሰርቢያ ንጉዛት ሊያሟሉት የማይችሉትን፣ አስር ነጥብ ያዘለ የእላፊ ገደብ (ultimatum) ማስጠንቀቂያ ይሰጡና ገደቡ ሲያልፍ ቅድሚያውን እንደወጠኑት በሰርቢያ ላይ የጦር አዋጅ አወጁ።
29479	አሊሴ ግራንት አሊሴ ግራንት ( እንግሊዝኛ : Ulysses S. Grant) የአሜሪካ አስራ ስምንተኛ ፕሬዝዳንት ነበሩ።
29480	በቅርቡ በUNAIDS/WHO እንደተዘገበው 4.3 ሚሊዮን የሚጠጉ አዲስ ሰዎች በኤችአይቪ እንደተያዙ ይገልጻል።
29481	የትምሕርት፤ ሰገላዊ እና ባህላዊ ድርጅት (UNESCO) ተመሠረተ።
29482	ባላቸው ታሪካዊ ተፈላጊነት ከተማ ውስጥ የሚገኙት የአክሱም ስርወ መንግስት ቅሪቶች UNESCO በ1980 የአለም ቅርስ ቦታ ተብለው ተሰይመዋል።
29483	፲፱፻፸፬ ዓ.ም. ሕንድ አገር ውስጥ በቦፓል ከተማ ፥ የአሜሪካው ዩኒየን ካርባይድ ( Union Carbide) የኬሚካል ኩባንያ ውስጥ በተከሰተው አደጋ መርዛዊ ኬሚካል አየሩን በክሎት ሦስት ሺህ ስምንት መቶ ሰዎች ሲሞቱ እስከ ስድስት መቶ ሺህ ሰዎች በአደጋው ምክንያት ጤናቸው እንደተበላሸ ይገመታል።
29484	የተባበሩት መንግሥታት ምጣኔ ሀብት ጉባኤ ለአፍሪቃ (United Nations Economic Commission for Africa) ደግሞ ጠቅላይ መሥሪያ ቤት ባዲስ አበባ አለው።
29485	የማርሻል ብሩስ ማዘርስ ጁንየር እና የዲቦራ ሬ "ዴቢ" ኔልሰን ብቸኛ ልጅ ነው United States Public Record Number 1222170896 ።
29486	፲፱፻፴፰ ዓ.ም. በአሜሪካ የሕዝብ እንደራሴዎች ‘United States Senate’ አባላት በስድሳ አምሥት ለ ሰባት ድምጽ አሜሪካ ጥቅምት ፲፬ ቀን ፲፱፻፴፰ ዓ.ም. የተመሠረተው የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ዓባል እንድትሆን አጸደቁ።
29487	ዘ ሶርስ የተሰኘው የሂፕ ሆፕ ጋዜጣም ኤምኔምን "አንሳይንድ ሃይፕ (Unsigned Hype)" በሚለው አንቀጹ ስር እ.ኤ.አ ማርች 1998 ላይ አስፍሮት ነበር።
29488	ዩኔንትሪየም ዩኔንትሪየም (Ununoctium) በየንጥረ ነገሮች ሠንጠረዥ ውስጥ ጊዜያዊ ኬሚካዊ ውክሉ Uuo እና አቶማዊ ቁጥሩ 118 ለሆነ ንጥረ ነገር የተሰጠ ጊዜያዊ የIUPAC ስያሜ ነው።
29489	ዩነንፔንቲየም ዩኔንፔንቲየም (Ununpentium) በየንጥረ ነገሮች ሠንጠረዥ ውስጥ ጊዜያዊ ኬሚካዊ ውክሉ Uup እና አቶማዊ ቁጥሩ 115 ለሆነ ሲንተቲክ በጣም ከባድ ንጥረ ነገር የተሰጠ ጊዜያዊ ስያሜ ነው።
29490	ዩነንሰፕቲየም ዩኔንሴፕቲየም (Ununseptium) በየንጥረ ነገሮች ሠንጠረዥ ውስጥ ጊዜያዊ ኬሚካዊ ውክሉ Uus እና አቶማዊ ቁጥሩ 117 ለሆነ ንጥረ ነገር የተሰጠ ጊዜያዊ ስያሜ ነው።
29491	ዩኔንትሪየም ዩኔንትሪየም (ununtrium) በየንጥረ ነገሮች ሠንጠረዥ ውስጥ ጊዜያዊ ኬሚካዊ ውክሉ Uut እና አቶማዊ ቁጥሩ 113 ለሆነ ሲንተቲክ ንጥረ ነገር የተሰጠ ጊዜያዊ ስያሜ ነው።
29492	እንደ uraninite ካሉ ዩራንየም ከሚገኝባቸው ማዕድኖች ይመረታል።
29493	የዩራንየም (uranium) ነጣ ያለ ብርማ ቀለም ያለው የብረት ዘር ሲሆን፣ በኬሚካል ባሕሪው በፔሪዲክ ቴብል ላይ በአክታናይዶች ዝርዝር (actinide series) ውስጥ ይመደባል።
29494	በተፈጥሮ በሚገኘው የዩራንየም (uranium) አቶም ውስጥ በዋናነት ሁለት የተለያየ ክብደት ያላቸው የዩራንየም ዓይነቶች ይገኛሉ፣ እነሱም U-238 እና U-235 ይባላሉ።
29495	እያንዳንዱ አገልጋይ ልዩ የሰነድ አድራሻ (URL) አለው።
29496	የቡናማ ድብ መናኸሪያ አገሮች የጣልያን ቡናማ ድብ ቡናማ ድብ (Ursus arctos) በውጭ አገር የሚገኝ የድብ ዝርያ ነው።
29497	የሳማ አይነት ሳማ (Urtica) በኢትዮጵያ ውስጥ የሚበቅል ቁጥቋጦ እፅዋት ወገን ነው።
29498	የቡሪንዲ ሪፕብሊከ (ቀድሞ ኡሩንዲ (urundi) የተባለ ሲሆን) በአፍሪካ ውስጥ የምትግኝ ተንሽ አገር ናት።
29499	ከአሜሪካ (USA) ሕዝብ 2 ሢሶ ወይም 65 ከመቶ የሚያህሉ ማየ አይህ ዕውነተኛ ታሪክ እንደሚሆን ጽኑዕ እምነት አላቸው።
29500	ዛሬም ብዙዎች ተጠቃሚዎቹ ግን ስንኳ ስለ USENET መኖሩን አያውቁም።
29501	ከሁሉ አስቀድሞ የተፈጠረ ክፍለ-ኢንተርኔት «USENET» የሚባለው አገልግሎት ነው።
29502	ኧሸር (Usher Raymond IV) አሜሪካዊ የ«ሪዝምንብሉዝ»(አር-እን-ቢ) ዘፋኝ ነው።
29503	ዶቢ (U. simensis) የሳማ ዝርያ ነው።
29504	ጥቅማዊነት ( እንግሊዝኛ ፦ Utilitarianism /ዩቲሊቴሪየኒዝም/) በፍልስፍና ስለ ድርጊት ትክክለኛነት የሚሰፍን ግብረ-ገባዊ ኅልዮ ነው።
29505	U / u በላቲን አልፋቤት 21ኛው ፊደል ነው።
29506	ከዚያ በፊት ጊዜያዊ ስያሜው ዩኔንሄክሲየም (Uuh) ሆኖ ነበር።
29507	እንደገና የላቲን ፊደሎች ( u) እና ( w) ከ«V» ስለተነሡ እነዚህ ሁሉ የ«ዋዌ» ሩቅ ዘመዶች ሊባሉ ይቻላል።
29508	የV መነሻ ከጎረቤቱ ከ « » ነበር።
29509	ፊደሉ «V» ወይንም /ኡ/ ወይንም /ው/ ሊወከል ይችል ነበር።
29510	ብቻውን በቆመው ግድግዳና በዋናው የቤተ መንግሥቱ ግድግዳ መካከል የ'V' ቅርጽ ያለው ክፍት ቦታ አለ።
29511	በሮማይስጥ V አንድላይ ተነባቢውን «ው» ወይም አናባቢውን «ኡ» አመለከተ።
29512	በዚህ ዑደት ያልታወቀው ቮልቴጅ V 1 ብቻ ነው።
29513	በ 'V' ቅርጽ የተሠራ ሲሆን 30 ሜትር ርዝመትም አለው።
29514	ግድም) እንደ ጻፈው (V. 35) በጥንት ከእረኞች አለመጠንቀቅ የተነሣ አንድ ታላቅ እሳት ዙሪያውን በሙሉ ስላቃጠለ የተራሮቹ ስም ከ«እሳት» (ፒር ወይም ፑር በግሪክኛ ) መጣ።
29515	ጨባ ጨባ (Vachellia nilotica) ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው።
29516	ደወኒ ግራር ደወኒ ግራር (Vachellia tortillis) ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው።
29517	ፋዱጽ (Vaduz) የሊክተንስታይን ዋና ከተማ ነው።
29518	ቫለንሲያ እግር ኳስ ክለብ ( እስፓንኛ ፦ València Club de Futbol) በቫለንሲያ ፣ እስፓንያ የሚገኝ የእግር ኳስ ክለብ ነው።
29519	«ባቡር» የሚለው ቃል ከፈረንሳይኛ vapeur /ቫፔ/ «እንፋሎት» የደረሰ ነው።
29520	ቀስተኛ ከዚህም ሕንጻ ሌላ በ፲፱፻፪ ዓ/ም የተመረቀውን ዘመናዊ የ'አቢሲኒያ ባንክ' ሕንጻ ኢጣልያዊው መሐንዲስ ቫውዴቶ (Vaudetto) ባዘጋጀው ንድፍ መሠረት ሙሴ ቀስተኛ እንደሠራው ሪቻርድ ፓንክኸርስት ዘግቦታል።
29521	መገናኛ ብዙሀን ይሄንን ከፈላ ‘የሐር ፍች’ (Velvet Divorce) የሚል ሥያሜ ሰጥተውታል።
29522	መኖኩሴውና የታሪክ ጽሐፊው ክቡሩ ቤዳ (Venerable Bede) እንዳመለከተ፣ የኢንግላንድ መጨረሻው አረመኔ ንጉሥ ኤሰልዋልኽና ሕዝቡ በተጠመቁበት ወቅት ያህል (670 ዓም) በእንግላንድ የነበረው የአረመኔዎች ቅሬታ ልጆች ሳይተዉ ከዚህ አካባቢ እራሳቸውን አጠፉ።
29523	ቬርሞንት ወይም ቨርሞንት (Vermont፤ አሜሪካዊ አጠራር /ቭር-'ማንት/) ከአሜሪካ 50 ክፍላገራት 1ዱ ነው።
29524	ቬቱሎኒያ (Vetulonia) በጣልያን አገር የጥንታዊ የኤትሩስካውያን ከተማ ፍርስራሽ ያለበት መንደር ነው።
29525	ቪክቶር ኢውጎ ( ፈረንሳይኛ ፦ Victor Hugo) (1794-1877 ዓም) የፈረንሳይ ደራሲ ነበር።
29526	ወደ ውጭ አገር የሚላኩ ሸቀጦች በተለይ አሣ ፣ ጥጥ ፣ ጨርቅ ፣ ባምባራ ለውዝ (Vignea subterranea)፣ ካልሲየም ፎስፌት ናቸው።
29527	ይህን ስራ ከማግኘቱ አንድ ሳምንት ቀደም ብሎ ስራውን የሰጡት ጳጳጽ ክሌሜንት VII የኮፐርኒከስን ስለ ሕዋ ፀሐይ እና ጭፍሮቿ የተጻፈውን ጽሁፍ ያጠኑ ነበር።
29528	ከዚያ አስቀድሞ በሮማውያን ቁጥር ምልክቶች የ«ስምንት» ምልክት «VIII» (ወይም viij) ነበር።
29529	ቪላሪያል የእግር ኳስ ክለብ ( እስፓንኛ ፦ Villarreal Club de Fútbol, S.A.D.) በቪላሪያል፣ እስፓንያ የሚገኝ የእግር ኳስ ክለብ ነው።
29530	የመጀመሪያዎቹ ሁለት ቮልቴጆች ViL እና ViH ሲሆን የላኪውን የዲጂታል መሳሪያ የ'ውሸት እና እውነት መለያ ቮልቴጆችን ይወክላሉ።
29531	ሰዓሊው ቫን ጎሕ በራሱ እንደ ተሳለ ቪንሰንት ቫን ጎ ( ሆላንድኛ ፦ Vincent Van Gogh /ቭንሰንት ቫን ጎሕ/) ከ1845 እስከ 1882 ዓ.ም. ድረስ የኖረ የሆላንድ ሰዓሊ ነበረ።
29532	ካርታው የተዘጋጀው በቬኒስ ካርታ ሰሪ ቪቸንዞ ኮርኔሊ (Vincenzo Maria Coronelli (August 16, 1650 - December 9, 1718) ) በ1690 ነበር።
29533	"ቫንዡ" የፈረንሳይኛ "ቫን" (vin) እና የቻይንኛ "ጅዮ" (酒) ይመስላል።
29534	ቨርጂኒያ ( እንግሊዝኛ ፦ Virginia፤ አሜሪካዊ አጠራር፦ /ቭርጅኘ/) ከአሜሪካ 50 ክፍላተ ግዛቶች አንዷ ስትሆን ዋና ከተማዋም ሪችመንድ ይባላል።
29535	«ቴሌ-» የሚለው ክፍል በግሪክ «ሩቅ» ማለት ቢሆን «-ቪዥን» ደግሞ ከሮማይስጥ visio /ዊዚዮ/ «ማየት» («ትርዒት») ተወስዷል።
29536	በቅርብ የተሰሩ እንደ ቪሱአል ቤሲክ (Visual Basic) የቤሲክ ተዛማጆች እቃ አዘል ገጽታዎችን እንደ For Each.
29537	ሐምራዊ የጠጅ ወይን ወይን በወይን ሐረግ (Vitis spp.) የሚወጣው ፍሬ ነው።
29538	ወደ መንደር ወደ ተራራ Vlašić (1943 m) ስር ወንዝ Vrbanja (85 km) ላይ የምትገኘው ነው።
29539	ሊያ በተመሳሳይ በጣልያን ፣ ጃፓን ፣ አሜሪካ ፣ ስፔን ፣ ፈረንሣይ Vogue መፅሔት እትሞች ላይ እና በTime's Style & Design ላይ የሽፋን ቦታን በተለያዩ ጊዜያት አግኝታለች።
29540	የመሬትን አንድ አራተኛ ስፋት ሲኖራት ይዘቷ (volume) ግን የመሬትን ሁለት በመቶ (2%) ብቻ ነው።
29541	በዚህ ምክንያት የግስበት እምቅ ሜዳ V(r) መኖሩ ግድ ይላል።
29542	ይህ እንዲህ የቴቭኒን ቮልቴጅ V Th የሚሰኘው ነው።
29543	ግለሰቡ የአለማችን ታዋቂውን የሶፍትዌር አምራች ማይክሮሶፍትን ከቢል ጌትስ ጋር በመሆን የመሰረተ ሲሆን ቩልካን (Vulkan inc.) የተባለ የራሱን ኢንቨስትመንት የሚቆጣጠርበት ድርጅት ባለቤት ነው።
29544	ቀይ ቀበሮ የሚገኝባቸው አገራት ቀይ ቀበሮ በጃፓን አገር በአመዳይ ተኝቶ ቀይ ቀበሮ (Vulpes Vulpes) የዕውነተኛ ቀበሮ ዝርያ ነው።
29545	V / v በላቲን አልፋቤት 22ኛው ፊደል ነው።
29546	ስለዚህ የዛሬ ሊቃውንት ጥንታዊ እንግሊዝኛ የሚጽፉት በዘመናዊው 'w' ነው።
29547	የW መነሻ ከጎረቤቱ ከ « » ነበር።
29548	የ'W' ክሮሞሶም የእንስትን ፅንስ መ'ከሰት የሚያነሳሱ ነገሮችን ሲይዝ መደበኛው ፆታ ግን ወንድ ነው።
29549	ሆኖም በጣልኛ አይገኝም፣ በእስፓንኛ ወይም በፈረንሳይኛም አልፎ አልፎ በባዕድ ቃላት ይታያል፤ «W» የሚጠቀመው ግን በእንግሊዝኛ (ለ /ው/) እና ጀርመንኛ (ለ /ቭ/) ነው።
29550	Wallis, 386 በመሃል ግን በርብ ወንዝ ተፋሰስ አካባቢ የመረዋ ኦሮሞ ተብለው የሚታወቁ ቡድኖች ገጥመው በመጀመሪያው ዙር ስላላሸነፈ ለሁለተኛ ጊዜ ሃይሉን አጠናክሮ በመግጠም አሸንፎ እንዲበታተኑ አደረገ።
29551	አዲሱ ጳጳስ በጣም ግትር፣ እኔ ያልኩት ካልሆነ የሚል፣ ጠባብ አይምሮ የነበረውና መቻቻል የማያውቅ ነበር (እንግሊዝኛ) Wallis Budge, A History of Ethiopia: Nubia and Abyssinia, 1928 (Oosterhout: Anthropological Publications, 1970), p. 390 ።
29552	ይህ በዚህ እንዳለ፣ የስዕለ ክርስቶስ ሰራዊት ወደ ሰሜን መክተቱን የሰሙት የኦሮሞ ቡድኖች ትግራይን በመወረር ከፍተኛ ጉዳት አደረሱ Wallis Budge, A history of Ethiopia, page 385 በዚህ ምክንያት ንጉሱ ወደ ትግራይ ለመሄድ መሰናዶ ጀመረ።
29553	ዎልት ዲዝኒ ዎልት ዲዝኒ ( እንግሊዝኛ ፦ Walt Disney) (1894- 1959 ዓም) አሜሪካዊ ካርቱን ፊልም አምራች ነበር።
29554	በዋናነት እንግሊዝኛ : Warlock በተሰኘው ስራው ይታወቃል።
29555	ዋረን ሃርዲንግ ዋረን ሃርዲንግ ( እንግሊዝኛ : Warren G. Harding) የአሜሪካ ሃያ ዘጠነኛ ፕሬዝዳንት ነበሩ።
29556	ዋሽንግተን (Washington) ከአሜሪካ 50 ክፍላገራት 1ዱ ነው።
29557	ዋሺንግተን ዲሲ ( እንግሊዝኛ ፦ Washington D.C.) የአሜሪካ ዋና ከተማ ነው።
29558	ዋሽንግተን ሰባስቲያን አብሪዉ ጋሎ (Washington Sebastián Abreu Gallo ፣ ጥቅምት ፯ ቀን ፲፱፻፷፱ ዓ.ም. ተወለደ) ኡራጓያዊ እግር ኳስ ተጫዋች ነው።
29559	በውሃ (Water-base) በተበጠበጠ እንጂ እንደ ቫስሊን የኣሉ ነዳጅ ዘይት (Oil-based) የሚበጠበጡ ቅባቶች ኮንዶሙን ስለሚበሳሱ ኣለመጠቀም ጥሩ ነው።
29560	W የተጠራቀመው አቅም ሲሆን ; C አቃቢነት; እና V ቮልቴጅ ናቸው።
29561	በመሆኑም ይሄ አገልጋይ «ድረ ገጽ አገልጋይ» (web server) ይባላል።
29562	ዌብ (Web) ድር፣ ዌብፔጅ (Webpage) ድረገጽ ወይም ገጸድር ነው።
29563	ዌሊንግተን (Wellington) የኒው ዚላንድ ዋና ከተማ ነው።
29564	የፊሊፒንስ ልሣናት - ኢሎካኖ (Western & Eastern) በስሜን ይገኛል ኢሎካኖ (Ilocano) በፊልፒንስ የሚናገር ቋንቋ ነው።
29565	ዌስት ቨርጂኒያ (West Virginia) ወይም ምዕራብ ቨርጂኒያ ከአሜሪካ 50 ክፍላገራት 1ዱ ነው።
29566	ሁላቸው እንደ ተለመደ ድምጾች አላቸው 'WH' የሚያሰማው ድምጽ ግን እንደ 'ፍ' ይመስላል።
29567	ሳንታሮ ታኒካዋ ፅፎት ጆርጅ ጊሽ ጀር የተረጎመውን፦ “What the dead man left behind” የሚለውን ግጥም አስታውሶ ትካዜ ባሟሸው ዝምታ ማለፍም ይቻል ነበር።
29568	በዋናነት እንግሊዝኛ : When Knighthood Was in Flower በተሰኘው ስራው ይታወቃል።
29569	በዋናነት እንግሊዝኛ : Where the Red Fern Grows በተሰኘው ስራው ይታወቃል።
29570	ይህ እባጭ የጸጉር መውጫ ቀዳዳዎችን ግርግዳ በመግፋት (whiteheads) ነጫጭ የብጉር ሽፍታዎች ሲፈጥር የቀዳዳዎችን ግርግዳ በመጎተት ደግሞ ጥቋቁር የብጉር ሽፍታዎች (blackheads) ቆዳችን ላይ ሊፈጥር ይችላል።
29571	Whiteway, p. 28. ደጋማ ለመጀመሪያ ጊዜ የ እስላሞቹን ጦር በ ታህሳስ 2፣ 1542 አምባ ሰናይት፣ ሓራማት ላይ የባጫንቴ ጦርነት በሚባለው ገጠማቸው።
29572	ደብራዋ ከደረሱ በኋላ ክረምት ስለገባ ከዚያ መንቀሳቀስ እንደማይቻል ተረዱ Whiteway, p. 9. ነገር ግን ክሪስታቮ ወታደሮቹ እንዲሁ ቁጭ ብለው በስንፍና ክረምቱን እንዲያሳልፉ ስላልፈገ ከመድፎቹ መንሽራተቻ እንጨት ሰንጥቀው በመጋዝ መግዘው እንዲሰሩ አደረገ።
29573	ይኸው መልዕክተኛ ለአህመድ ግራኝ የጸጉር መንቀያ እና ትልልቅ መስታውቶች በስጦታ መልክ ሰጠው (ሴት ነህ ብሎ ለመስደብ) Whiteway, pp.
29574	Whiteway, pp. lii f. በዚህ ጦርነት ላይ የፖርቹጋሎቹን ቁጥር ማነስና የጠላት ጦር በአምባ ላይ ሆኖ ተመቻችቶ መቀመጥን በማገናዘብ ንግስት ሰብለ ወንጌል አምባውን በመከለል እንዲያልፉትና የልጇ የገላውዲወስ ጦርን ከሸዋ እስኪመጣ እንዲጠብቁ ምክር ሰጣ ነበር።
29575	ግራኝ በዚህ ጊዜ ዋጃራት Whiteway, pp. lix f. ወይም እንደ አንዳንድ ታሪክ ጽፊወች ዞብል ተራራ ሰራዊቱን አሰፈረ ።
29576	Whiteway, pp. xlvii f. ክሪስታቮ ከ100 ወታደሮቹ ጋር እመሆን ወደ ደብሩ በመሄድ ንግስቲቱ የሱን ሰራዊት እንድትቀላቀል ጋበዛት።
29577	Whiteway, The Portuguese Expedition, p. 53 በዚህ ትይዩ ኢማሙ ደግሞ በ ዞብል ተራራወች ላይ ሰራዊቱን አስፈረ።
29578	ቪየና ( ጀርመንኛ ፦ Wien /ቪን/) የኦስትሪያ ዋና ከተማ ነው።
29579	Wilcke; See Encyclopedia Iranica articles AWAN, ELAM ስለዚህ ከአካድና ከኡር-ናሙ መካከል የገዙት ጉታውያን ለ124 አመት እንደ ቆዩ አይቻልም፤ ሌላ ምንጭ እንደሚለው ለ25 አመት ብቻ እንደ ነበር ያስረዳል።
29580	የዱር ህይወት ወይም wildlife የሚባለው ማንኛውንም ለማዳ ያልሆኑ እንስሳት ፣ እጽዋት እና ሌሎች ጥቃቅን ፍጥረቶችን ያጠቃልላል።
29581	ዊልያም ሃወርድ ታፍት ዊልያም ሃወርድ ታፍት ( እንግሊዝኛ : William Howard Taft) የአሜሪካ ሃያ ሰባተኛ ፕሬዝዳንት ነበሩ።
29582	በተጨማሪ የጥንታዊ ዘመን ጣኦት ጦጥ ( ግብጽኛ ፦ ጀሑቲ) የጽሕፈት፣ የሕክምናና የእውቀት አባት ስለ ተባለ፣ አምልኮቱ ምናልባት ከዚህ ንጉሥ አጦጢስ ትዝታ እንደ ደረሰ የሚል አስተሳሰብ ይኖራል William Palmer, Egyptian Chronicles Vol I p. 322. ።
29583	ዊናራይኛ (Winaray ወይም Waray) በፊልፒንስ በ3 ሚሊዮን ያሕል ሕዝብ የሚናገር ቋንቋ ነው።
29584	ቪንድሁክ (Windhoek) የናሚቢያ ዋና ከተማ ናት።
29585	ዊንድሁክ ሆዜ ኩታኮ ዓለምአቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ (Windhoek Hosea Kutako International Airport) የናሚቢያ ዋና ዓለምአቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ነው።
29586	Winter to Fall and Other Works, Baffa Gallery, Sayville, ኒው ዮርክ አሜሪካ ፣ 2011 እ.ኤ.አ. http://immaginepoesia.
29587	ዊስኮንሲን (Wisconsin፣ አሜሪካዊ አጠራር /ውዝ-'ካን-ስን/) ከአሜሪካ 50 ክፍላገራት 1ዱ ነው።
29588	ቮልፍጋንግ አማዴኡስ ሞፃርት ( ጀርመንኛ : Wolfgang Amadeus Mozart) ( ጥር 13 ቀን 1748 ዓ.ም. - ኅዳር 27 ቀን 1784 ዓ.ም.) ኦስትሪያዊ ክላሲካል ሙዚቃ አቀነባባሪ ነበሩ።
29589	ከከፍታው አንጻር፣ ብዙው የመንዝ አካባቢ ብርዳማ ስለሆነ ልብስ የሚሰራው ከሪዝ (wool) ነው።
29590	የዓለም ንግድ ሕንጻ (World Trade Center) በኒው ዮርክ ከተማ የነበሩ ሰባት ሕንጻዎች ነው።
29591	ይሄው ተቋም በ፲፱፻፹፰ ዓ.ም. በዓለም የንግድ ድርጅት (World Trade Organisation (WTO)) ተተካ።
29592	በሌሎች የአሳ አይነቶች ለምሳሌ 'wrasses' የዚህ የተገላቢጦሽ ሁኔታ ይታያል፣ ማለትም ግላውያኑ በወጣትነታቸው እንስት ሆነው ያድጉና ሲተልቁ የተባእትነትን ፆታ ይይዛሉ።
29593	ታሪክ አጥኝው ሴንት ራይት፣ የዝናቡ አለመግባት ዋናው ምክንያት የጣሪያው አከፋፋት ቅርጽ እንደሆነ ይናገራል Wright St.
29594	W / w በላቲን አልፋቤት 23ኛው ፊደል ነው።
29595	ነገር ግን ሌሎች የኑፔዲያ ፕሮጀክት አካል የነበሩ አርታኢዎችና ሀያሲዎች በኑፔዲያ ፕሮጀክት ላይ የተደረገውን የማሻሻያ ለውጥ በተለየም የተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች የየራሳቸውን አስተዋሶ ማበርከት የሚያስችልን ድረ ገፅ(ዊኪ) ቅርፅ እዲይዝ ተደርጎ መሻሻሉን በመቃዎማቸው፣ የተሻሻለው የኑፔዲያ ፕሮጀክት አድስ የስያሜ ለውጥ በማድረግና “ዊክፔዲያ” በመባል በራሱ አድራሻ (www.
29596	ለምሳሌ www.google.com ጉግል ላይ የሰነድ አድራሻዎችን መፈለግ ይችላሉ።
29597	በአብዛኛው የኢንተርኔት ተጠቃሚዎች ድረ ገጽ (WWW or World Wide Web) ይጠቀማሉ።
29598	በሌላ በኩል ዊክፔዲያ አሁን ወደ ሚታወቅበት www.wikipedia.org የአድራሻ ለውጥ ያደረገው ለትርፍ የማይንቀሳቀሰውና የራሱ የዊክፔዲያ እህት ኩባኒያ የሆነው “ዊክፔዲያ ፋውንደሽን” ከተቋቋመ በሗላ ነበር።
29599	ለምሳሌ www.wikipedia.org የውክፔድያ አገልጋይ የሰነድ አድራሻ ነው።
29600	የአንድ ዌብሳይት አድራሻ ብቻ ሲጻፍ (ምሳሌ፦ www.wikipedia.org) ይህ የማውጫ ገጽ ይላካል።
29601	X ማጠራቀሚያ ላይ ያለ ቁጥር የካልኩሌተሩ ሰሌዳ ላይ ይታያል።
29602	እንግዲህ ይህ ህግ በሂሳብ ሲጻፍ : ሲሆን : x የሞላው ጫፍ የአቀማመጥ ጨረር ነው።
29603	የመጀመሪያው ኳስ ካሉት x ቁናወች በአንዱ መቀመጥ ይችላል።
29604	ከዚያ አስቀድሞ በሮማውያን ቁጥር ምልክቶች የ«አሥር» ምልክት «X» ነበር።
29605	በግዕዝ አቡጊዳ ደግሞ «ሰ» (« ሳት ») የሚለው ፊደል ከሴማዊው «ሳሜክ» ስለ መጣ፣ የላቲን 'X' ዘመድ ሊባል ይችላል።
29606	መጀመሪያ ላይ ሁሉም ቁጥሮች ወደ X ስልቻ የግድ ይጓዛሉ።
29607	ይኸውም ለኢንቴል x86 ፒሲ አርክቴክቱር የተሰራው ነበር።
29608	ይህ ውጤጥ በፈንክሽኑና በx-axis መካከል ያለውን መጠነስ ስፋት ያክላል።
29609	ስለካርታው ትችትና ቁምነገር፡- * ካርታው ላይ Xegiba የሚለው አረቦች ለZanzibar የሚጠቀሙበት ስምን ነበር።
29610	የውድድር ካልኩለስ (x, f(x)) ላይ ያለውን ጨራፊ መስመር ያስተውሉ።
29611	ከዚያ አስቀድሞ በሮማውያን ቁጥር ምልክቶች የ«አሥራ አንድ» ምልክት «XI» ነበር።
29612	በፌንጣዎች ለምሳሌ አንድ 'X' ክሮሞሶም የሚወርሰው ፅንስ ወንድ ሲሆን፣ ሁለቱን የሚወርሰው ደግሞ ሴት ይሆናል። nematode C. elegans በሚባሉት ትሎች ውስጥ አብዛኞቹ ራስ በራስ ተዳቃዮች 'XX' ፍናፍንቶች ሲሆኑ አልፎ ደግሞ በክሮሞሶም ውርሰት ውዝግብ ምክንያት 'X' ክሮሞሶም ብቻ ያላቸው ግላውያን ሊፈጠሩ ይችላሉ።
29613	ከ (ተል+) አንጻር ባዶ ያልሆኑ x ታህታይ ስብስቦች ከn ኳሶች በS( n, x) ዓይነት መንገድ ይሰራሉ።
29614	እንግዲህ በካልኩለስ እርግጥ መሰረት ማንኛውም የአቀማመጥ ለውጥ x (or Δx) ኢምንት ለውጦቹን dx በመደመር ይገኛል ማለት ነው።
29615	ሆሜር ደግሞ ዋና ከተማቸውን 'ሰርዴስ' ሳይሆን 'ሁዴ' ይለዋል (ኢልያድ xx.
29616	X / x በላቲን አልፋቤት ሀያ አራተኛው ፊደል ነው።
29617	ማለቱ x ያለመንም ወሰን ያድጋል ሲሆን x ያለመንም ወሰን ይቀንሳል ማለቱ ነው።
29618	"ክሒ" የላቲን አልፋቤት (X x) ወላጅ ሆነ።
29619	ስለዚህ xን በx አጣፍተን መልሳችን 2 ይሆናል ማለት ነው.
29620	ለምሳሌ፡ አንድ እኑስ በቀጥታ መስመር ቢጓዝና ከጊዜ አንጻር ያለው አቀማመጥ x, በአስረካቢ x(t) ቢገኝ፣ t ጊዜ ቢሆን፣ የዚህ አስረካቢ ከጊዜ አንጻር ያለው ውድድር የአቀማመጡ ኢምንት ለውጥ dx, ለኢምንት ጊዜ dt ሲካፈል ነው ማለት ነው።
29621	እዚህ ላይ x መሰረት ቁጥር ሲባል y ደግሞ ንሴቱ ይባላል።
29622	ትርጓሜውም ፣x ቁጥር y ጊዜ እራሱን ሲያበዛ ማለት ነው።
29623	የ 'XY' ፆታ መወሰኛ ዘይቤ በሌሎች ፍጡራን ለምሣሌ በዝንቦችና በእፅዋት ውስጥ ይገኛል።
29624	አስረካቢ በጥንቃቄ ሲተረጎም የሦስት ቅደም-ተከተከል ያላቸው ስብስቦች (X, Y, F) ጥንድ ሊባል ይችላል።
29625	በዚህ መንገድ በያንዳንዷ x ላይ የይዘቱለውጥ (δV) በተቀመጠው ውድድር ክብ እና በኢምንት ውፍረቱ (δx) ብዜት ይገኛል ማለት ነው፡
29626	በሌላ ቋንቋ አድማሳዊ መሰመር X'ን ፣ Δx በተባሉ ጥቃቅን ስፋቶች መጀመሪያ መከፋፈል አለብን።
29627	እዚህ ላይ x ጊዜን ሲወክል ፣ የተሻገረው ተለዋጭ ξ ደግሞ ድግግሞሽን ይወካላል።
29628	'Y' ክሮሞሶም የወንድ ፅንስ እንዲፈጠር የሚያግዙ ማነሳሻ ነገሮችን ይይዛል።
29629	የ 'Y' ክሮሞሶም በሌለ ጊዜ በመደበኝነት የሚከሰተው ፅንስ እንስት ይሆናል።
29630	በኤትሩስክኛ ደግሞ «Y» ለአነባቢው «ኡ» ይወክል ነበር።
29631	በኤትሩስክኛ ደግሞ ይህ «Y» ለአነባቢው «ኡ» ይወክል ነበር።
29632	«ጣልታ» እና «ኬቦ» የተሰኙት የቆÝ ምግብ ዓይነቶች የመጠን ልዩነት ካልሆነ በስተቀር ጠፍጠፍ ወይንም ሞልሞል ተደርገው በቀላሉ በአምባሻ መልክ የሚዘጋጁ ናቸው።
29633	«ቁንጭሣ» ደግሞ የቆÝ ዱቄት በምጣድ ላይ ተደርጐ ሲበስል እንደእንጀራ እየተቆረሰ የሚበላ ብዙ ማገዶ የማይፈጅ የዘወትር ባህላዊ ምግብ ነው።
29634	ሌላው ተወዳጅ ምግብ «ኮፎ» በመባል የሚታወቅ ሲሆን አዘገጃጀቱ እንደ ዱቄት ሆኖ የተዘጋጀ ቆÝ ከገብስ ዱቄት ጋር በመደባለቅ የሚነኮር፣ በቅቤ እና ሌሎች ቅባት ነክ ነገሮች እንዲለሰልስ ተደርጐ የሚዘጋጅና፣ የተለየ ክብር ለሚሰጠው እንግዳ ወይንም ትላልቅ ሰዎች የሚቀርብ ነው።
29635	በአጠቃላይ የቆÝ ምግብ በዓይነቱና በአቀራረቡ የተለያየ ቢሆንም ማባያዎቹም በዋናነት ጎመን፣ ወተትና ሥጋ ናቸው።
29636	የብሔረሰቡ ዋነኛ ባህላዊ ምግብ «ቆÝ» ወይንም በብሔረሰቡ አጠራር «ዋሳ» ሲሆን ከዕለታዊ ምግብነቱ በተጨማሪ ለደስታም ሆነ ለሀዘን በተለያየ ዓይነት እየተዘጋጀ ከሌሎች የማባያ ዓይነቶች ጋር ይበላል።
29637	ተማሪዎቹ የተለያዩ ቋንቋዎችን እንዲማሩ ለመርዳት ትምህርት ቤቱ ወደ ጀርመን ወይም ወደ ፈረንሳይ ሊሄዱበት የሚችሉበት የጉዞ ዕድል ይሰጣል፣ እንዲሁም በY11 (መጨረሻው ክፍል) ጊዜ በተለያዩ ሀገራት እንደ ዛምቢያ ወይም ህንድ ተማሪዎቹ የበጎ ሥራ ሊሰጡ የሚችሉባቸው ጉዞዎች አሉ።
29638	በጊዜ ላይ፣ የዚህ አጻጻፉ እንደ «ye» ይመስል ጀመር።
29639	Yeghishe Charents ( አርሜንኛ ፦ Եղիշե Չարենց) ከ1897 እስከ 1937 ድረስ የኖረ የጥንቱ አርመኒያ ባለቅኔና ደራሲ ነበር።
29640	እስከ ዛሬም ድረስ፣ አንዳንድ ባለ ሱቅ ወይም ቡና ቤት የድሮ ባህል ሁኔታ ለማምሰል፣ በስማቸው ላይ «Ye Olde» («ጥንታዊው») ሲጨምሩ ከዚህ ልማድ የተነሣ ነው (ምሳሌ፦ «Ye Olde Pizza Parlor»፣ ወይም «ጥንታዊው ፒጻ ቤት»)።
29641	በዘመናዊ እንግሊዝኛ አጠራር ይህ ደግሞ ስለ ታላቅ የአናባቢ መፈራረቅ «Y» እንደ /አይ/ ሊያሰማ ይችላል፤ ለምሳሌ፦ my /ማይ/ (የኔ) ።
29642	እነዚህን ሊንኮች በመጠቆም አንዳንድ ዘፎኖቹን youtube ላይ መመልከት ይችላሉ።
29643	ዩማ (Yuma) በዩማ ካውንቲ ፥ አሪዞና ፥ ዩናይትድ ስቴትስ የሚገኝ ከተማ ነው።
29644	አንዳንድ ጊዜ፣ ለምሳሌ በዝንቦች ውስጥ የፆታ ወሳኝ የሚሆነው የ 'Y' ሳይሆን የ'X' ክሮሞሶም ነው።
29645	Y / y በላቲን አልፋቤት 25ኛው ፊደል ነው።
29646	«Z»ን ስላልወደደ ከላቲን ፊደል እንደ ጣለው ይባላል።
29647	የ«Z» መነሻ ከቅድመ-ሴማዊ ጽሕፈት «ዛይን» እንደ ሆነ ይታስባል።
29648	በነዚህ አልፋቤቶች ሁሉ እንዲሁም በጥንታዊ ኢታሊክ አልፋቤት፣ ይህ ፊደል ???? (Z ወኡም /ዝ/) ሰባተኛው ነበር።
29649	«Z»ም ወደ ላቲኑ አልፋበት በ100 ዓም አካባቢ እንደገና ሲመለስ፣ መጨረሻውን ቦታ ወሰደ።
29650	ዛዳር ( ክሮኤሽኛ ፦ Zadar) በክሮኤሽያ የሚገኝ ከተማ ነው።
29651	ዛዛኪኛ (Zazaki, Zazaish) በምስራቅ ቱርክ አገር በዛዛ ሕዝብ የሚናገር ቋንቋ ነው።
29652	በቆሎ ( ሮማይስጥ ፦ Zea mays) መጀመርያ በመካከለኛ አሜሪካ የተደረጀ የእህል አይነት ነው።
29653	ፈንዲሻ ፈንዲሻ (ከኩሪ፣ ፈኪ በቆሎ Zea mays everta) በኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው።
29654	Zewde, p. 31 ለምሳሌ የትግራይ ገዥ የነበሩት ደጅ አዝማች ሰባጋዲስ ዘር የሆኑትን ካሳ ምርጫን በትግራይ ሾሙ፣ እንዲሁም የንጉስ ሳህለ ስላሴ ዘር የሆኑትን ሃይለ ሚካኤልን በመሾም በየቦታው የነበሩትን የሃይል ማዕከላት በነበሩበት እንዲጸኑ አድርገዋል።
29655	የቴዎድሮስ መነሳት የዘመናዊ ኢትዮጵያ ታሪክ መጀመሪያ ነው፣ ለዚህም ምክንያቱ የፈጸሟቸው ለውጦች ናቸው Zewde, p. 31 ።
29656	በአንዳንድ ክፍሎች የራሳቸውን ዘመዶች ስልጣን ያወጡበት ሁኔታ ይገኛል፣ ለምሳሌ ራስ እንግዳን በጎጃም Zewde, p. 32 ።
29657	Zewde, p. 33 እስካሁን ድረስ በኢትዮጵያ ሰራዊት የሚሰራበት የአስር አለቃ፣ የሀምሳ አለቃና መሰል ማዕረጎች የተፈጠሩት በዚሁ ዘመን ነበር።
29658	አጼ ቴዎድሮስ ያሰቡትን ለውጥ በተግባር ለመፈጸም ቋሚ የተረጋጋ የመዋዕለ ንዋይ መሰረት እንደሚያስፈልጋቸው ተገነዘቡ Zewde, p. 35 ።
29659	በአንጻሩ ከካቶሊኮች ጋር የነበረው ግንኙነት ምንጊዜም ብልሹ ነበር፣ ለዚህም ምክንያቱ ሁለት ነበር፦ ፩) ካቶሊኮች በስሜኑ በኩል የነበራቸው ተጽዕኖ የንጉሱን ስልጣን የሚገዳደር ነበር ፪) ከፈረንሳይ ሃይል ጋር የነበራቸው የጠበቀ ግንኙነት ነበር Zewde, p. 37 ።
29660	Zewde, p. 39 የንጉሱን ሰራዊት መመገብ የሰለቻቸው ገበሬወች ግን ባንጻሩ ለአመጹ መበረታታት አስተዋጾ አደረጉ።
29661	Zewde, p. 40 በዋግሹም ጎበዜ የሚመራው የላስታ ጦር ጭራሽ ጎንደርን ለጥቂት ጊዜ ለመቆጣጠር ቻለ፣ ሰሜንና ወገራም እንዲሁ ለአመጽ ተነሳሱ።
29662	Zewde, p. 41 ሚያዚያ ፲ ቀን ፲፰፻፷ ዓ/ም ላይ የመጀመሪያውና የመጨረሻው የፊት ለፊት ጦርነት በቴዎድሮስ ሰራዊትና በናፒየር ሰራዊት መካከል ተካሄደ70።
29663	ዝቺዩፋሉ ( ሀንጋርኛ ፦ Zichyújfalu) በሀንጋሪ የሚገኝ መንደር ነው።
29664	ቁርቁራ (Ziziphus mauritiana) ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው።
29665	ዚንክ ዚንክ የንጥረ ነገሮች ሠንጠረዥ ውስጥ ኬሚካዊ ውክሉ Zn ነው።
29666	የዱር አራዊት የሚያጠኑ ባለሞያዎች (zoologist) የሜዳ አህያ ነጭና ጥቁር ባለሰንጠረዥ ቆዳ ከሚያድኑት አራዊት ለመሰወር እንደሚጠቅመው ይናገራሉ።
29667	ዙሪክ (Zürich) በስዊስ አገር የሚገኝ ከተማ ነው።
29668	ብዙ በራሪዎች፣ ቢራቢሮዎችን ጨምሮ የ'ZW' የፆታ መወሰኛ ዘዴን ይከተላሉ።
29669	አእዋፍ የ'ZW' ፆታ መወሰኛ ዘይቤ ሲኖራቸው ከላይ ከተጠቀሰው የተገላቢጦሽ ሁኔታ ይታይባቸዋል።
29670	Z / z በላቲን አልፋቤት 26ኛ እና መጨረሻው ፊደል ነው።
29671	በዚህ ሁኔታ ZZ ግላውያን ተባእታን ሲሆኑ፣ 'ZW' ደግሞ እንስታን ናቸው።
29672	«Þ» ዛሬ የሚታየው በአይስላንድኛ ጽሕፈት ብቻ ነው።
29673	ይህ ድምጽ በሮማይስጥ ሰለማይታወቅ፣ በላቲን አልፋቤትም ለዚሁ ድምጽ ምንም ፊደል ባለመኖሩ፣ የ«Þ» ቅርጽ የተወሰደው ከፉ ሶ ርክ ጽሕፈት ከፊደሉ ነበር።
29674	Þ, þ (þorn / ሶ ርን/) በአይስላንድኛ ፣ በጥንታዊ እንግሊዝኛ እና በጥንታዊ ኖርስኛ የተገኘ ፊደል ነው።
29675	እብን ኻልዱን ( አረብኛ ፦ أبو زيد عبد الرحمن بن محمد بن خلدون الحضرمي‎‎ /አቡ ዘይድ ዓብድ አር-ረሕማን እብን ሙሐመድ እብን ኸልዱን አል ሀድረሚ/ 1324-1398 ዓም) ከስሜን አፍሪካ የሆነ የታሪክ ጸሐፊ ነበር።
29676	አቡ ዳቢ ( አረብኛ ፦ أبو ظبي) የዩናይተድ አራብ ኤሚሬተስ ዋና ከተማ ነው።
29677	ነጥብ ሁለት ኢህራም ኢህራም إحرام ግላዊ ፍላጎትን በመተው በኢህክላስ ወደ አላህ የመቅረብ ውሳኔና ተግባር ነው፦ 2:197 ሐጅ ጊዜያቱ የታወቁ ወሮች ናቸው፡፡ በእነርሱም ውስጥ ሐጅን እንዲሠራ ነፍሱን ያስገደደ ሰው በሐጅ ውስጥ ሴትን መገናኘት ማመጽም ክርክርም የለም፡፡
29678	ፋርስ አገር ( ፋርስኛ ፦ ایران /ኢራን/) ወይም የኢራን ኢስላማዊ ሬፑብሊክ (جمهوری اسلامی ایرا /ጆምሁሪ-የ ኤስላሚ-የ ኢራን) በእስያ ውስጥ የሚገኝ አገር ነው።
29679	ኡርዱ (اُردُو) በህንዳዊ-አውሮፓዊ ቋንቋዎች ቤተሰብ በተለይ በፓኪስታን አገር የሚገኝ ቋንቋ ነው።
29680	የኢስላም መሰረቶች አርካኑል ኢስላም أركان الإسلام *የኢስላም መሰረቶች* አምስት ናቸው፣ እነዚህም፦ ሸሃዳ الشهادة‎፣ ሶላት صلاة‎ ፣ ሰውምصوم‎ ፣ ዘካزكاة እና ሃጅ حج ናቸው።
29681	ኢስላም إِسْلَٰم ደግሞ ዲኑ ሲሆን 8 ጊዜ ተወስቷል።
29682	ካርቱም (አረብኛ الخرطوم ) የሱዳን ዋና ከተማ ነው።
29683	ዶሃ ( አረብኛ ፦ الدوحة /አድ-ዳውሐህ/) የካታር ዋና ከተማ ነው።
29684	ሪያድ ( አረብኛ ፦ الرياض ) የሳውዲ አረቢያ ዋና ከተማ ነው።
29685	ሱዳን በይፋ የሱዳን ሪፑብሊክ ( አረብኛ : السودان) ከአፍሪካ በስፋት ሦስተኛ ስትሆን በአህጉሪቱ ሰሜናዊ ምስራቅ ክልል ትገኛለች።
29686	ሶላትን الصَّلَاةَ ያቋቁሙ ዘንድ አስቀመጥኳቸው፤ ከሰዎችም ልቦችን ወደነሱ የሚናፍቁ አድርግ፤ ያመሰግኑህም ዘንድ ከፍሬዎች ስጣቸው፤ 14:40 ጌታዬ ሆይ!
29687	ሶላትን الصَّلَاةِ አዘውትሬ የምሰግድ አድርገኝ፤ ከዘሮቼም አድርግ፤ ጌታችን ሆይ ጸሎቴን ተቀበለኝ፤ 20:132 ቤተሰብህንም በስግደት እዘዝ፤ በርሷም ላይ ዘውትር፤ ሲሳይን አንጠይቅህም፤ እኛ እንሰጥሃለን መልካሚቱ መጨረሻም ለጥንቁቆቹ ናት።
29688	አንድ ሺህ አንድ ሌሊቶች ( አረብኛ ፦ أَلْف لَيْلَة وَلَيْلَة‎‎ /አልፍ ለይለ ዋ-ለይለ/፣ «ሺህ ሌሊትና ሌሊት») በአረብኛ የታወቀ ዝነኛ ጥንታዊ ልብ ወለድ አፈ ታሪኮች፣ አድባሬ ተረቶችና ትውፊቶች ክምችት ነው።
29689	አላህ ( በአረብኛ ፡ الله ) መደበኛ የሆነ ቃል ሲሆን የሚወክለውም ፈጣሪ ነው።
29690	ሞሮኮ (አረበኛ፡ المغرب) በሰሜን-ምዕራብ አፍሪቃ የምትገኝና በሕገ-መንግሥታዊ የዘውድ ሥርዓት የምትተዳደር የ፴፪ ሚሊዮን ሕዝብ አገር ናት።
29691	ማናማ ( አረብኛ ፡ المنامة) የባህሬን ዋና ከተማ ነው።
29692	ቢላል ኢብን ረባህ በአረብኛ بلال بن رباح‎.
29693	ቤይሩት (بيروت) የሊባኖስ ዋና ከተማ ነው።
29694	ፕሽቶ (پښتو) በአፍጋኒስታን በምዕራብ ፓኪስታን እንዲሁም በስሜን ሕንድ አገሮች በሚኖሩት በፓሽቱን ሕዝብ የሚናገር ቋንቋ ነው።
29695	ቱኒስ (تونس) የቱኒዚያ ዋና ከተማ ነው።
29696	አልሙኽታርቢን ዩኒቨርሲት (ዓረብኛ: جامعة المغتربين) ካርቱም ፣ ሱዳን ውስጥ የሚገኝ የግል ዩኒቨርሲቲ ነው።
29697	ጌባል ( አረብኛ ፦ جبيل /ጁባይል/፤ ግሪክ ፦ Βύβλος /ቢውብሎስ/) በሊባኖስ የሚገኝ ጥንታዊ ከተማ ነው።
29698	በዓረብኛ ደግሞ ተመሳሳይ ፊደል "ሐእ" (ح) ተብሎ በ"አብጃድ" ተራ 8ኛ ነው።
29699	የሃፈዝ ሀውልት በቴህራን ሃፈዝ መንገድ ሃፈዝ ( ፋርስኛ ፦ حافظ ፣ 1307-1382 ዓም) የፋርስ ባለቅኔ ነበር።
29700	ደማስቆ (ወይም ደማስቆስ፤ አረብኛ ፦ دمشق) የሶርያ ዋና ከተማ ነው።
29701	የኦቶማን መንግሥት (ኦቶማን ቱርክኛ፦ دَوْلَتِ عَلِيّهٔ عُثمَانِیّه ዴቭሌት-ኢ አሊየ-ኢ ኦስማኒየ) ከሐምሌ ፳፮ ቀን ፲፪፻፺፩ እስከ ጥቅምት ፲፰ ቀን ፲፱፻፲፮ ዓ.ም. የነበረ መንግሥት ነው።
29702	ስናር ክፍለ ሃገር ሰናር (አረብኛ: سنار Sannār) ከሱዳን 18 ዋልያት (ክፍለ ሃገሮች) መካከል አንዱ ነው።
29703	የጣኔዎስ ፍርስራሽ አሁን ጣኔዎስ ( ዓረብኛ صان /ጻን/፣ ግሪክኛ Τάνις /ታኒስ/) ጥንታዊ የግብጽ ከተማ ነበረ።
29704	ሳና ( ዓረብኛ ፦ صنعاء /ሰንአ/) የየመን ዋና ከተማ ነው።
29705	ጢሮስ ( አረብኛ ፦ صور /ጹር/፤ ዕብራይስጥ ፦ צוֹר /ጾር/፤ ግሪክ ፦ Τύρος /ቱሮስ/) በሊባኖስ እስካሁን የሚገኝ እጅግ ጥንታዊ ከተማ ነው።
29706	ፋህድ ቢን አብዱል አዚዝ አል-ሳውድ ( አረብኛ :فهد بن عبد العزيز آل سعود) የሳውዲ አረቢያ ንጉስ እና ጠቅላይ ሚኒስትር ነበሩ።
29707	በአላህና በመልክተኞቹም አምኖ ምስክርነት መስጠት የኢስላም ማዕዘን ነው፣ ለዛ ነው *ከአላህ በቀር አምላክ የለም ሙሐመድም የአላህ መልክተኛ ነው* لا إله إلا الله محمد رسول الله ብለን የምንመሰክረው፦ 3:179 ግን አላህ ከመልክተኞቹ የሚሻዉን ይመርጣል፤ በአላህና በመልክተኞቹም እመኑ።
29708	እኔ ወደ እናንተ ወደሁላችሁም *የአላህ መልክተኛ* ነኝ፤ ያ የሰማይና የምድር ንግስና ለርሱ ብቻ የሆነ ነው፤ ከእርሱ በቀር ሌላ ሌላ አምላክ የለም لَا إِلَٰهَ إِلَّا هُوَ፤
29709	አላህን ተገዙ፤ *ከእርሱ በቀር ሌላ ለናንተ አምላክ የላችሁም* مَا لَكُمْ مِنْ إِلَٰهٍ غَيْرُهُ፤
29710	አላህን ተገዙ፤ *ከእርሱ በቀር ሌላ ለናንተ አምላክ የላችሁም* مَا لَكُمْ مِنْ إِلَٰهٍ غَيْرُهُ፤ 7:61 አላቸው ፦ ወገኖቼ ሆይ!
29711	ሙሐማድ ( አረብኛ ፦ محمد ) 563-624 ዓ.ም. የአረቢያ ሃይማኖታዊና ፖለቲካዊ መሪ ነበር።
29712	እብን ባቱታ ( አረብኛ ፦ محمد ابن بطوطة‎‎ ሙሐመድ እብን ባቱታ 1296-1361 ዓም) ዝነኛ የሞሮኮ ተጓዥ ነበር።
29713	ንጉሡ የዛሬው የንጉሥ ሞሀመድ ራብእ (አረብኛ: محمد السادس‎) አባት ናቸው።
29714	በክርስትና እምነት ማርያም (مريم መርየም በ አረበኛ), በስልምና እምነት መርየም የ( ኢሳ ),ለሙስሊም ሴቶች አራያ ለአማኞች ምሳሌ ነች መርየም በቁራን ልይ ስምዋ ከ ፴ (ሰላሳ)ጊዜ በላይ በተለያዩ የቁራን ቁጥሮች ሲጠቀስ በስምዋ የተሰየመላት ብቸኛ ሴት ነች እሱም ምእራፍ ፩፱ (አስራ ዘጠኝ) ሱረቱ መርየም የሚል ምእራፍ አላት.
29715	መስከት መስከት (مسقط) የኦማን ዋና ከተማ ነው።
29716	ስለ ኢስላምና ሙስሊም ምን ማለት እንደሆነ ጠቅሰንና አጣቅሰን በመረጃ እናቀርባለን፣ ሙስሊምمُسْلِم የሚለው ቃል በቁርአን 39 ጊዜ የተወሳ ሲሆን አስለመ أَسْلَمَ ታዘዘ፣ ተገዛ፣ ሰጠ ከሚል ግስ የመጣ ሲሆን ትርጉሙ አቢድ عَابِدُ አምላኪ ወይም ተገዢ አሊያም ቃኒት قَانِتِ ታዛዥ ማለት ነው።
29717	አለ፤ ሐዋሪያት ፡ -እኛ የአላህ ረዳቶች ነን፤ በአላህም አምነናል፤ እኛም ትክክለኛ *ታዛዦች* مُسْلِمُونَ መሆናችንን፥ መስክር፥ አሉ።
29718	እነርሱም አምላክህንና የአባቶችህን የኢብራሂምን የኢስማዒልንና የኢስሐቅንም አምላክ አንድ የኾነውን አምላክ እኛ ለርሱ ፍፁም *ታዛዦች* مُسْلِمُونَ ኾነን እናመልካለን አሉ፡፡ 10:83 ሙሳም አለ፡-«ሕዝቦቼ ሆይ!
29719	በአላህ አምናችሁ እንደ ሆነ በርሱ ላይ ተጠጉ፡፡ *ታዛዦች* مُسْلِمِينَ እንደ ሆናችሁ በአላህ ላይ ትመካላችሁ» 3:52 ዒሳ ከነርሱ ክሕደት በተሰማዉም ጊዜ ፡-ወደ አላህ ረዳቶቼ እነማን ናቸዉ?
29720	እንዲሁም በአረብኛ የአገሩ ስም مصر (ምጽር) ይባላል።
29721	ሞሮኒ (موروني) ከ1954 ዓ.ም. ጀምሮ የኮሞሮስ ዋና ከተማ ነው።
29722	የሚያሰክር መጠጥ፣ ቁማርም፣ "አንሳብ" وَالْأَنْصَابُ "አዝላምም"* بِالْأَزْلَامِ ከሰይጣን ሥራ የሆኑ እርኩስ ብቻ ናቸው፤ እርኩስን ራቁትም ልትድኑ ይከጀላልና።
29723	የሚከተለውን የአላህ ቃልም አስታወሱ፡- ﻭَﻣَﺎ ﻣُﺤَﻤَّﺪٌ ﺇِﻟَّﺎ ﺭَﺳُﻮﻝٌ ﻗَﺪْ ﺧَﻠَﺖْ ﻣِﻦ ﻗَﺒْﻠِﻪِ ﺍﻟﺮُّﺳُﻞُ “ሙሐመድም ከበፊቱ መልክተኞች በእርግጥ ያለፉ የኾነ መልክተኛ እንጅ ሌላ አይደለም፡፡” (ኣሊ-ዒምራን 3፤144) ሪዳህን ክስተትን የተቆጣጠሩበት ሁኔታም በወሳኝና ፈታኝ ሁኔታዎች ውስጥ የሚላበሱትን ፍጹም ጀግንነት ያሳያል።
29724	ኡይጉርኛ (ئۇيغۇرچە‎ / Uyƣurqə / Уйғурчә) በቻይና የሚናገር የቱርኪክ ቋንቋዎች አባል ነው።
29725	አቡበክር የሚከተለውን አስገራሚ መልስ ሰጡ፡- ﺇﻧﻲ ﻷﺻﺪﻗﻪ ﻓﻴﻤﺎ ﻫﻮ ﺃﺑﻌﺪ ﻣﻦ ﺫﻟﻚ ،ﻣﻦ ﺧﺒﺮ ﺍﻟﺴﻤﺎﺀ ﻳﺄﺗﻴﻪ ﻓﻲ ﻏﺪﻭﺓ ﺃﻭ ﺭﻭﺣﺔ “ከዚህ ይበልጥ እንግዳ የሆነ ነገር ተናግሮ አምኘዋለሁ።
29726	አቢሜሌክ ( ዕብራይስጥ ፦ אֲבִימֶלֶךְ ፣ אֲבִימָלֶךְ /አቢሜሌክ/ ወይም /አቢማሌክ/) በኦሪት ዘፍጥረት ዘንድ የፍልስጥኤማውያን ከተማ ጌራራ ንጉሥ ነበር።
29727	የከለዳውያን ዑር ወይም ዑር ከላውዴዎን ( ዕብራይስጥ ፦ אוּר כַּשְׂדִים /ኡር ከሥዲም/) በመጽሐፍ ቅዱስ መሠረት አብርሃም የተወለደበት ከተማ ነበረ።
29728	ኤልሞዳድ (ዕብራይስጥ፦ אלמודד) በኦሪት ዘፍጥረት 10:26 መሠረት የዮቅጣን በኲር ልጅ ነበር።
29729	አሞራውያን (ሱመርኛ፦ ማርቱ ፤ አካድኛ ፦ አሙሩ፤ ግብጽኛ ፦ አማር፣ ዕብራይስጥ ፦ אמורי /አሞሪ/) በጥንት ከኤፍራጥስ ወንዝ ወደ ምዕራብ የኖረ ሕዝብ ነበረ።
29730	አርፋክስድ ( ዕብራይስጥ ፦ אַרְפַּכְשָׁד /አርፓክሻድ/፣ አረብኛ ፦ أرفخشذ /አርፋሕሻድ/) በ ኦሪት ዘፍጥረት ምዕ.
29731	ቤቴል ( ዕብራይስጥ : בית אל /በይት ኤል/ «የአምላክ ቤት») ከመጽሐፍ ቅዱስ የታወቀ በጥንታዊ እስራኤል የተገኘ ከተማ ነበር።
29732	በከነዓን ቋንቋ ስሙን «ጋዲር» ( גדר ማለት ግምብ፣ ግድግዳ) አሉት።
29733	ጋሜር ( ዕብራይስጥ ፦ גֹּמֶר /ጎሜር/) በ ኦሪት ዘፍጥረት ምዕራፍ 10 መሠረት የያፌት በኲር ልጅና የአስከናዝ ፣ የሪፋትና የቴርጋማ አባት ነበር።
29734	ጌራራ ( ዕብራይስጥ ፦ גְּרָר /ግራር/) በኦሪት ዘፍጥረት የሚጠቀስ የፍልስጥኤማውያን ከተማ ነው።
29735	ጌሤም ( ዕብራይስጥ ፦ גֹּשֶׁן /ጎሼን/፤ ግሪክኛ ፦ ጌሤም) በብሉይ ኪዳን መሠረት በታችኛ (ስሜናዊ) ግብፅ በአባይ ወንዝ አፍ ሠፈር በዮሴፍ ዘመን የዕብራውያን (እስራኤላውያን) መኖርያ ክፍላገር ሆነ።
29736	ሃኢ ጋኦን ( ዕብራይስጥ ፦ האיי גאון) ከ931 እስከ 1030 ዓም በባቢሎን ዙሪያ የኖረ የአይሁድና እና የተልሙድ አስተማሪ ነበር።
29737	ሴይር ተራራ ( ዕብራይስጥ ፦ הַר-שֵׂעִיר /ሀር-ሠዒር/) ከሞት ባሕርና አቃባህ ወሽመጥ መካከል ያለው ተራራማ አገር ነው።
29738	ይሖዋ/ያህዌ ( ዕብራይስጥ ፡- יהוה የፈጣሪ ይተፀውኦ ስም ሲሆን በበኩረ ጽሑፉ ከ7000 ሺህ ጊዜ በላይ ይገኛል።
29739	ይህ ስም በዕብራይስጥ ፊደላት יהרה (የሐወሐ) ተብሎ ተጽፏል።
29740	ያዋን ( ዕብራይስጥ ፦ יָוָן) በ ኦሪት ዘፍጥረት 10 መሠረት የያፌት ልጅና ከኖህ 16 ልጅ ልጆች አንዱ ነው።
29741	ዪዲሽኛ (ייִדיש /ዪዲሽ/) በአለም ዙሪያ በሚኖሩ 1.8 ሚሊዮን አይሁዶች የሚነገር የጀርመንኛ ቀበሌኛ ነው።
29742	ይስሐቅ ( ዕብራይስጥ ፦ יִצְחָק, /ዪጽሓቅ/) በመጽሐፍ ቅዱስ መሠረት የአብርሃምና የሣራ ልጅ ነበረ።
29743	ለምሳሌ כולך חורף פרטים להתכונן («ሁላችሁ ዝርዝሩን ለማዘጋጀት በጋ አላችሁ») እነዚህ ፊደላት ናቸው።
29744	ኩሽ ( ዕብራይስጥ ፦כּוּשׁ) በ ኦሪት ዘፍጥረት ምዕ.
29745	ኪቲም ( ዕብራይስጥ ፦ כִּתִּים) በኦሪት ዘፍጥረት 10 መሠረት ከያዋን ልጆች አንዱ ነበር።
29746	ሉድ ( ዕብራይስጥ ፦ לוּד) በኦሪት ዘፍጥረት ምዕ.
29747	እንደዚህም ሕዝቡ በዕብራይስጥ ሉዲም (לודים) ሲባሉ፣ ምክንያቱም በጥንት ከሉድ ሴም (ዘፍ.
29748	ልድያ ( አሦርኛ ፦ ሉዱ፤ ዕብራይስጥ ፦ לוד /ሉድ/፣ ግሪክ ፦ Λυδία /ሉዲያ/) በምዕራብ ትንሹ እስያ የተገኘ ታሪካዊ አውራጃና መንግሥት ነበር።
29749	ሌዊ ( ዕብራይስጥ ፦ לֵּוִי‎ /ለዊ/) በብሉይ ኪዳን ዘንድ ከያዕቆብ ፲፪ ወንድ ልጆች አንዱ ሲሆን ከእስራኤል ፲፪ ነገዶችም የሌዋውያን አባት ነበረ።
29750	የፋራን ምድረ በዳ ( ዕብራይስጥ מדבר פארן /ሚድባር ፓእራን/) በመጽሐፍ ቅዱስ የሚጠቀስ ቦታ ነው።
29751	የምድያም ሥፍራ ምድያም ( ዕብራይስጥ ፦ מִדְיָן /ሚድያን/፣ አረብኛ ፦ مدين /ማድያን/፣ ግሪክኛ ፦ Μαδιάμ /ማዲያም/) በመጽሐፍ ቅዱስና በቁርዓን የሚጠቀስ አገርና ሕዝብ ነው።
29752	ማዴ ወይም ማዳይ ( ዕብራይስጥ ፦ מדי /ማዳይ/፤ ግሪክ ፦ Μηδος /ሜዶስ/) በኦሪት ዘፍጥረት 10 መሠረት የያፌት ልጅና ከኖህ 16 ልጅ ልጆች አንዱ ነው።
29753	መና ( ዕብራይስጥ ፦ מָ‏ן «ምንድን ነው») በ ኦሪት ዘጸአት 16 ዘንድ ዕብራውያን ከግብጽ አምልጠው በሲና በረሃ ለ40 ዓመታት በተጓዙበት ወቅት እግዚአብሔር የፈቀዳቸው ምግብ ነው።
29754	ምጽራይም ( ዕብራይስጥ ፦ מִצְרָיִם /ሚጽራዪም/) በ ኦሪት ዘፍጥረት ምዕ.
29755	ሙሴ ( ዕብራይስጥ ፡ מֹשֶׁה /ሞሼህ/) በብሉይ ኪዳን ከሚጠቀሱት ታላላቅ ነብያት አንዱ ነው።
29756	ሞሳሕ ( ዕብራይስጥ ፦ משך /ሜሼክ/) በኦሪት ዘፍጥረት ዘንድ የያፌት ልጅ የኖህም ልጅ ልጅ ነበረ።
29757	ኤላም (עֵילָם) በብሉይ ኪዳን ኦሪት ዘፍጥረት ( የዕብራይስጥ መጽሐፍ ቅዱስ ) 10፡22 መሠረት ከኖኅ ልጆች መካከል የሴም በኩር ልጅ ነበረ።
29758	ኤፍሮን ኬጢያዊው ( ዕብራይስጥ ፦ עפרון החתי /ዔፍሮን ኸሔቲ/) በ ኦሪት ዘፍጥረት 23 ዘንድ የሰዓር ልጅ ሲሆን ከኬጢ ልጆች ( ኬጥያውያን ) አንድ ነበር።
29759	ፉጥ (ደግሞ ፉድ በኩፋሌ ፤ ዕብራይስጥ ፦ פוט /ፉጥ/ ግሪክ ፦ Φουδ /ፉድ/) በኦሪት ዘፍጥረት ምዕ.
29760	ሪፋት ( ዕብራይስጥ : ריפת) በኦሪት ዘፍጥረት 10:3 መሠረት የጋሜር ያፌት ፪ኛ ልጅ ነበር።
29761	ሳላ ( ዕብራይስጥ ፦ שלח /ሼላሕ/) በ ኦሪት ዘፍጥረት 10፡24፣ 11፡14፤ በመጽሐፈ ዜና መዋዕል ቀዳማዊ 1፡18፣ እንዲሁም በሉቃስ ወንጌል 3፡35 መሠረት የቃይንም ልጅና የዔቦር አባት ነበረ።
29762	ንጉሥ ሰሎሞን ( ዕብራይስጥ ፦ שְׁלֹמֹה,) በ ብሉይ ኪዳን መሠረት የእስራኤል ንጉሥ ነበሩ።
29763	ቶቤል፣ ዕብራይስጥ ፦ תובל /ቱባል/፣ በኦሪት ዘፍጥረት 10 መሠረት የያፌት ልጅና የኖኅ ልጅ-ልጅ ነበረ።
29764	የኖህ መርከብ ወይም ሐመር ( ዕብራይስጥ ፦ תיבת נח /ተይባት ኖዋሕ/፤ ዓረብኛ ፦ سفينة نوح /ሣፊና ኑህ/) በመጽሐፍ ቅዱስ ( ኦሪት ዘፍጥረት ምዕ.
29765	በተጨማሪ የግዕዝ ቁጥር ፩ ከግሪኩ α በመወሰዱ የ«አ» ዘመድ ነው።
29766	ከዚህም በግሪክ አልፋቤት "አልፋ" (Α α) ደረሰ።
29767	ከዚህ በላይ የግሪክ አልፋቤት «አልፋ» (Α α) አባት ሆነ, እሱም የላቲን አልፋቤት ( a) ወላጅ ሆነ።
29768	አቴና አቴና ( ግሪክኛ ፦ Αθήνα /አጤና/) የግሪክ ዋና ከተማ ነው።
29769	በኋለኛ ዘመን «ኩሽ»ና የግሪክ ትርጉሙ Αιθιοπία (/አይቲዮፒያ/) ከሳህራ ደቡብ ላለው ምድር በሰፊው ይጠቀም ነበር።
29770	አይቲዮፒያ ( ግሪክ ፦ Αιθιοπία፣ ሮማይስጥ ፦ Aethiopia) የሚለው ቃል መጀመርያ በጥንታዊ ምንጮች የመልክዓ ምድር ስያሜ ሆኖ ሲታይ፣ የላየኛ አባይ ወንዝ አውራጃ እንዲሁም ከሳህራ በረሃ በስተደቡብ ላለው አገር በሙሉ ያመለከት ነበር።
29771	አዮሊስ ወይም አዮሊያ ( ግሪክኛ ፡- Αιολίς, Αιολία) በጥንት ምዕራብ አናቶሊያ (የአሁኑ ቱርክ አገር) በኤጊያን ባህር ላይ የተገኘ አውራጃ ነበረ።
29772	አክሮፖሊስ ( ከግሪክ ακρος ከፍተኛ፣ πόλις ከተማ) ማለት በትርጉሙ 'ከፍተኛ ከተማ' ነው።
29773	አሌክሳንድር ሄሊዮስ ( ግሪክ ፦ Αλέξανδρος Ήλιος) የግብጽ ንግሥት 7 ክሌዎፓትራና የሮማ መሪ ማርክ አንቶኒ ልጅ ነበረ።
29774	ሓሊዞናውያን ( ግሪክ ፦ `Αλιζωνες) በግሪኩ ባለቅኔ ሆሜር ግጥም ኢልያድ የተገኘ መታወቂያው ግን ምስጢራዊ የሆነ ሕዝብ ነበር።
29775	አና ዊሲ ( ግሪክኛ ፦ Άννα Βίσση) ( 1957 እ.ኤ.አ. ፣ ቆጵሮስ ) የግሪክ ዘፋኝ ነች።
29776	ስሙ «እስያ» የወጣ ከግሪክ Ασία (/አሲያ/) ሲሆን መጀመርያ በጽሕፈት የተገኘው በሄሮዶቶስ ታሪክ መጻሕፍት ውስጥ ነበር።
29777	አውሶናውያን ( ግሪክኛ ፦ Αύσονες፣ ሮማይስጥ ፦ Ausoni) በጥንት ከግሪኮችና ከሮማውያን በፊት በደቡብ ጣልያን የኖረ ብሔር ነበር።
29778	ምልክቱ ከግዕዝ እንደ ትወረሰ ፪ ነው፣ ይህም ከግሪክ አልፋቤት ፪ኛው ፊደል ቤታ (በትንሹ «β») እንደ ተወሰደ ይታመናል።
29779	ባክትሪያ ( ግሪክ ፦ Βακτριανή /ባክትሪያኔ/፣ ፋርስኛ ፦ باختر /ቦኅታር/፤ ቻይንኛ ፦ 大夏 /ዳሥያ/) በጥንታዊ ዘመን ከኦክሶስ ወንዝና ከሕንዶስ ወንዝ መካከል የነበረው ምድር ሲሆን በአሁኑ ዘመን ይህ በተለይ በአፍጋኒስታን ዙሪያ ማለት ነው።
29780	በርጊዮን ( ግሪክኛ ፦ Βεργίων) ወይም ደርኩኖስ (Δέρκυνος) በጥንታዊ ግሪክ አፈ ታሪክ የፖሰይዶን ልጅና የአለቢዮን (አልቢዮን) ወንድም ሲሆን እርሱና አልቢዮን በሄራክሌስ ላይ ውግያ በሊጉርያ ተዋጉ።
29781	ቢታንያ ( ግሪክ ፦ Βιθυνία /ቢጡኒያ/) በስሜን-ምዕራብ አናቶሊያ (የአሁኑ ቱርክ አገር) የተገኘ አገር ነበር።
29782	ቢጡናውያን (Βιθυνοί) እና ጡናውያን (Θυνοί) ከጥራክያ የፈለሱ ጥራክያውያን ነገዶች ነበሩ።
29783	ቃሉ «ባዮሎጂ» የግሪክ ቋንቋ ሲሆን፣ በግሪክኛ «ቢዮስ» (βίος) ሕይወት ማለት ሲሆን «ሎጎስ» (λόγος) ጥናት ማለት ነው።
29784	ቡሲሪስ ( ግሪክኛ ፦ Βούσιρις) በጥንታዊ ግሪክ አፈ ታሪክ ከሄራክሌስ ጋራ የታገለ የግብጽ ንጉሥ ነበር።
29785	የዚሁም ቃል መነሻ ከግሪኩ ስም Βύβλος /ቢውብሎስ/ (ፓፒሩስ ወይም ቄጠማ ፣ የወረቀት ተክል) ሲሆን ይሄ ቃል «ፓፒሩስ» ከተነገደበት ከተማ ጌባል / ቢውብሎስ ስም መጣ።
29786	በኋላ ትርፉ ፊደል «ዋው» ϝ ሲጻፍ፣ «ጋማ» (Γ) በመምሰሉ ስያሜው «ዲጋማ» («የሁለት ድርብ ጋማ») ሆነ።
29787	ምልክቱ ከግዕዝ እንደ ተወረሰ ፫ ነው፣ ይህም ከግሪክ አልፋቤት ፫ኛው ፊደል ጋማ (በትልቁ «Γ») እንደ ተወሰደ ይታመናል።
29788	በተጨማሪ የግዕዝ ቁጥር ፫ (ሦስት) ከግሪኩ Γ በመወሰዱ እሱም የ«ገ» ዘመድ ነው።
29789	ከዚህ በኋላ «ው» የሚለው ተነባቢ ከግሪክኛ አነጋገር ስለ ጠፋ፣ «Ϝ ϝ» ለቁጥር (፮) ብቻ ሆነ።
29790	ቅርጹ ከዚያ በፊንቄ ( ከነዓን ) ሰዎች ተለማ፣ ከዚህም በግሪክ አልፋቤት «ጋማ» (Γ γ) ደረሰ።
29791	የመሬት ጥናት ወይም ጂዮሎጂ ( ከግሪክ γη- ጌ፣ ምድር እና λογος ሎጎስ፣ ቃል፥ ጥናት) ስሙ እንደሚያመለክተው የመሬትን አሠራር፣ ተፈጥሯዊ ሁኔታዎችን እና ታሪክ ያጠናል።
29792	ጌርዮን ( ግሪክኛ ፦ Γηρυών /ጌሪዎን/) በጥንታዊ ግሪክ አፈ ታሪክ ዘንድ በአትላንቲክ ውቅያኖስ ውስጥ ኤሪጠያ በተባለ ደሴት ላይ የኖረ ታላቅ ተዋጊ ሰው ነበረ።
29793	ነገር ግን «ጎልጎታ» (Γολγοθα) የሚለው ስም ዕብራይስጥ ሳይሆን የአራማያ ቃል גלגלתא /ጉልጋልታእ/ (የራስ ቅል) ይመስላል።
29794	በተጨማሪ የግዕዝ ቁጥር ፬ (አራት) ከግሪኩ Δ በመወሰዱ እሱም የ«ደ» ዘመድ ነው።
29795	የክፍልፋዩን Δx መጠን እያሳነስንና እያሳነስን በሄድን ቁጥር የድምሩ ስፋት ከዋናው ስፋት ጋር እየተቀራረበ እና እየተቀራረበ ይሄዳል።
29796	ከዚያ በΔx እና በ ቁመቱ h የሚሰራውን አራት ማዕዘን መጠነ ስፋት ስናሰላ ( Δx ጊዜ ቢወክል እና በዚያች ጊዜ ውስጥ የሚገኘን አንዱን ፍጥነት h ቢሆን) በዚያች ቅጽበት ውስጥ የተኬድውን ርቀት እናገኛለን።
29797	ቅርጹ ከዚያ በፊንቄ ( ከነዓን ) ሰዎች ተለማ፣ ከዚህም በግሪክ አልፋቤት «ደልታ» (Δ δ) ደረሰ።
29798	ከዚህ በላይ የግሪክ አልፋቤት «ደልታ» (Δ δ) አባት ሆነ፤ እሱም የላቲን አልፋቤት ( d) እና የቂርሎስ አልፋቤት (Д, д) ወላጅ ሆነ።
29799	ዲዮኒሶስ ( ግሪክ ፦ Διόνυσος /ዲዮኑሶስ/) ወይም ባኩስ በጥንታዊ ግሪክ እና ሮማውያን አረመኔ ሃይማኖቶች ውስጥ የወይንና የስካር አምላክ ነበረ።
29800	ስለዚህ ቅርጹ ε የወሰደው መልክ በጥንታዊ ፊደል ጽሕፈት ለ«ሩ» የጠቀመ ቅርጽ ነበር።
29801	በተጨማሪ የግዕዝ ቁጥር ፭ (አምስት) ከግሪኩ ε በመወሰዱ እሱም የ«ሀ» ዘመድ ነው።
29802	እዚህ ላይ ε 0 የ የኤሌክትሪክ ቋሚ ቁጥር ናት።
29803	አሁን በዘመናዊ ግሪክ ይህ ፊደል (Ε ε) «ኧፕሲሎን» (ከ«ኧ ፕሲሎን» ወይም «ቀላል ኧ») ይባላል።
29804	ምልክቱ ከግዕዝ እንደ ተወረሰ ፭ ነው፣ ይህም ከግሪክ አልፋቤት ፭ኛው ፊደል ኤፕሲሎን («Ε፣ ε») እንደ ተወሰደ ይታመናል።
29805	ኤክባሶስ ( ግሪክኛ ፦ Έκβασος) ቢብሊዮጤኬ በሚባለው መጽሐፍ ዘንድ የአርጎስ ንጉሥ አርጉስ ልጅና ተከታይ ነበር።
29806	ዐሌና ፓፓሪዙ ( ግሪክኛ ፦ Έλενα Παπαρίζου) ( 1982 እ.ኤ.አ. ፣ ቦራስ፣ ስዊድን ) የግሪክ ዘፋኝ ነች።
29807	የግሪክ ቋንቋ ወይም ግሪክኛ (Ελληνικά /ኤሊኒካ/) ከህንዳዊ-አውሮፓዊ ቋንቋዎች አንዱ ሲሆን የግሪክ (የአገሩ) እንዲሁም የቆጵሮስ መደበኛ ቋንቋ ነው።
29808	ኤውሮፕስ ( ግሪክ ፦ Εύρωψ) በግሪክ አፈ ታሪካዊ ዜና መዋዕል ዘንድ የሲክዮን መንግሥት ሁለተኛ ንጉሥ ነበረ።
29809	በተጨማሪ የግዕዝ ቁጥር ፯ (ሰባት) ከግሪኩ ζ በመወሰዱ እሱም የ"ዘ" ዘመድ ነው።
29810	ከዚህ በላይ የግሪክ አልፋቤት "ዜታ" (Ζ, ζ) አባት ሆነ፤ እሱም ላቲን አልፋቤት (Z, z) እና የቂርሎስ አልፋቤት (З, з) ወላጅ ሆነ።
29811	ኢዊ አዳሙ ( ግሪክኛ ፦ Ήβη Αδάμου) ( 1993 እ.ኤ.አ. ፣ ቆጵሮስ ) የቆጵሮስ ዘፋኝ ነች።
29812	ግድም በኋላ ግን ይህ ምልክት ትንሽ ተቀይሮ «ኤታ» (Η η) የአናባቢ ድምጽ «ኤ» ለማመልከት ይጠቅም ጀመር።
29813	ከዚህ በላይ የግሪክ አልፋቤት "ኤታ" ( Η η) አባት ሆነ።
29814	ኤማጥዮስ፣ ኤማጦስ ወይም አማጦስ ( ግሪክ ፦ Ήμαθος፣ `Αμαθος) በአፈ ታሪክ ዘንድ የኤማጥያ መስራችና መጀመርያ ሰፈረኛ ነበረ።
29815	ኤጲሮስ በአድሪያቲክ ባሕር ላይ ኤጲሮስ ( ግሪክኛ ፦ Ήπειρος /ኤፐይሮስ/) በዛሬው ደቡብ አልባኒያ እና ስሜን-ምዕራብ ግሪክ አገር በጥንት የተገኘ ታሪካዊ አገር ነበር።
29816	በተጨማሪ የግዕዝ ቁጥር ፱ (ዘጠኝ) ከግሪኩ θ በመወሰዱ እሱም የ"ጠ" ዘመድ ነው።
29817	በተጨማሪ የግዕዝ ቁጥር ፲ (አሥር) ከግሪኩ ι በመወሰዱ እሱም የ«የ» ዘመድ ነው።
29818	ነቀን ( ግሪክኛ ፦ Ιεράκων πόλις፤ /ህየራኮን ፖሊስ/ «የጭላት ከተማ») የጥንታዊ ግብፅ ከተማ ነበረ።
29819	ምልክቱ ከግዕዝ እንደ ተወረሰ ፲ ነው፣ ይህም ከግሪክ አልፋቤት ፊደል ኢዮታ («Ι፣ ι») እንደ ተወሰደ ይታመናል።
29820	በተጨማሪ የግዕዝ ቁጥር ፳ (ሃያ) ከግሪኩ κ በመወሰዱ እሱም የ"ከ" ዘመድ ነው።
29821	አዲስ ኪዳን ( ግሪክ (ቋንቋ) : Ἡ Καινὴ Διαθήκη / Hê Kainề Diathếkê) በክርስትና አብያተ ክርስቲያን ምእመናን የሚቀበለው የመጽሐፍ ቅዱስ ሁለተኛ ክፍል ነው።
29822	ካራን ( አካድኛ ፦ ሐራኑ፣ ግሪክ ፦ Κάρραι /ካራይ/፤ ሮማይስጥ ፦ Carrhae /ካራይ/) በዛሬው ቱርክ አገር ሻንልዩርፋ አውራጃ ውስጥ የሚገኝ ሥፍራ ነው።
29823	የካፍ ቅርጽ ከዚያ በፊንቄ ( ከነዓን ) ሰዎች ተለማ፣ ከዚህም በግሪክ አልፋቤት "ካፓ" (Κ κ) ደረሰ።
29824	ከዚህ በላይ የግሪክ አልፋቤት "ካፓ" (Κ, κ) አባት ሆነ።
29825	በሉቃስ ወንጌል ያለው ስም ቀራንዮም ከግሪኩ ቃል Κρανίον /ክራኒዮን/ (የራስ ቅል) ደረሰ።
29826	ክሪያሶስ (Κρίασος) በግሪክ አፈ ታሪክ የአርጎስ ከተማ-አገር ንጉሥ ነበር።
29827	በተጨማሪ የግዕዝ ቁጥር ፴ (ሠላሳ) ከግሪኩ Λ በመወሰዱ እሱም የ«ለ» ዘመድ ነው።
29828	የሳይን ሞገድ ርዝመት λ, በሁለት ተመሳሳይ የሞገዱ አካሎች መካከል ባለው ርቀት ይለካል።
29829	አለቢዮን ( ግሪክኛ ፦ Ἀλεβίων) ወይም አልቢዮን (Ἀλβίων) በጥንታዊ ግሪክ አፈ ታሪክ የፖሰይዶን ልጅና የበርጊዮን (ደርኩኖስ) ወንድም ሲሆን እርሱና በርጊዮን በሄራክሌስ ላይ ውግያ በሊጉርያ ተዋጉ።
29830	ሌውኪፖስ ( ግሪክ ፦ Λεύκιππος) በሲክዮን ነገሥታት ዝርዝር የአይጊያሌያ (በኋላ ሲክዮን) ንጉሥ ነበር።
29831	ቅርጹ ከዚያ በፊንቄ ( ከነዓን ) ሰዎች ተለማ፣ ከዚህም በግሪክ አልፋቤት "ላምብዳ" (Λ λ) ደረሰ።
29832	ከዚህ በላይ የግሪክ አልፋቤት «ላምብዳ» (Λ, λ) አባት ሆነ።
29833	ከዚህ በላይ የግሪክ ታሪክ ጸሐፊ ሄሮዶቶስ እንዳለ፣ ልድያ ከንጉሳቸው ከሉዶስ (Λυδός) ተሰየመች።
29834	ማራጦኒዮስ ( ግሪክ ፦ Μαραθώνιος) በሲክዮን ነገሥታት ዝርዝር የአፒያ (በኋላ ሲክዮን) ንጉሥ ነበር።
29835	ማሪያ ዐሌና ኪሪአኩ ( ግሪክኛ ፦ Μαρία Έλενα Κυριακού) ( 1984 እ.ኤ.አ. ፣ ቆጵሮስ ) የግሪክ ዘፋኝ ነች።
29836	ከፋርስ መንግሥት ውጭና ከአራል ባህር ምሥራቅ ማሳጌታያውያን ( ግሪክ ፦ Μασσαγέται /ማሣገታይ/) በእስያ በእስኩቴስ ውስጥ በጥንት የኖረ ብሔር ነበሩ።
29837	መስጴጦምያ ( ከግሪክኛ ፦ Μεσοποταμία /መሶፖታሚያ/፣ «ከወንዞች መካከል ያለችው አገር») ከጤግሮስ ወንዝ እና ከኤፍራጥስ ወንዝ መካከል ያሉት አገሮች ሁሉ ማለት ነው።
29838	መሣፖስ ( ግሪክ ፦ Μέσσαπος) በሲክዮን ነገሥታት ዝርዝር የአፒያ (በኋላ ሲክዮን) ንጉሥ ነበር።
29839	ሞይስያ ( ግሪክ ፦ Μοισία) በጥንታዊ ዘመን ከዳኑብ ወንዝ ደቡብ (በተለይ በዛሬው ቡልጋሪያ ውስጥ) የተገኘ አውራጃ ነበር።
29840	ሚሪና ( ግሪክ ፦ Μύρινα) (ሌምኖስ) የግሪክ አገር ከተማ ሲሆን የሌምኖስ ደሴት ዋና ከተማ ነው።
29841	ሚሪና ( ግሪክኛ ፦ Μύρινα /ሚውሪና/) በግሪክ አፈ ታሪክ ውስጥ በሊብያ የተገኙት የአማዞኖች ንግሥት ነበረች።
29842	ሚቲሌኔ ( ግሪክ ፦ Μυτιλήνη) የግሪክ አገር ከተማ ሲሆን የለስቦስ ደሴት ዋና ከተማ ነው።
29843	ናታሻ ቦፊሊዩ ( ግሪክኛ ፦ Νατάσσα Μποφίλιου) ( 1983 እ.ኤ.አ. ፣ አቴና ፣ ግሪክ ) የግሪክ ዘፋኝ ነች።
29844	ቅርጹ ከዚያ በፊንቄ ( ከነዓን ) ሰዎች ተለማ፣ ከዚህም በግሪክ አልፋቤት "ኑ" (Ν ν) ደረሰ።
29845	አንታዮስ ( ግሪክኛ ፦ Ἀνταῖος) በጥንታዊ ግሪክና ሊብያ አፈ ታሪክ በሊብያ የተገኘ ታላቅ ትግለኛ ሰው ነበር።
29846	በግሪክኛ ግን ከ«ሺን» የደረሰው «ሲግማ» ለ/ስ/ ስላገለገለ፣ ከሳሜክ የደረሰው ቅርጽ «Ξ» በምስራቃዊ ግሪክ አልፋቤት ለድምጹ /ክስ/ ይወከል ጀመር።
29847	ሆሜር (ወይም ኦሚሮስ፣ ግሪክ ፦ Όμηρος) የጥንታዊ ግሪክ (ምናልባት 850 አክልበ.) ባለቅኔ ነበረ።
29848	ከዚህ በላይ የግሪክ አልፋቤት «ኦሚክሮን» (ትንሹ ኦ ማለት፣ Ο, ο) አባት ሆነ።
29849	ከዚህም በግሪክ አልፋቤት "ኦሚክሮን" (Ο ο) ደረሰ።
29850	ፓይ ወይም በተለምዶ አጻጻፉ π የሚታወቀው ቁጥር የማንኛውም ክብ መጠነ ዙሪያ ለወገብ ርዝመት (ዲያሜትሩ) ሲካፈል የሚገኘው ምንጊዜም የማይቀየረው ቋሚ ቁጥር ነው።
29851	አንድ መስመር ለሌላ መስመር ቀጤ ነክ ከሆነ በሁለቱ መስመሮች መቋረጥ የሚፈጠሩት ማዕዘኖች π/2 ራዲያን ወይንም 90° ናቸው።
29852	ፓርጋ ( ግሪክ ፦ Πάργα) በስሜን-ምዕራብ ግሪክ ያለው መንደር ነው።
29853	ፔጊ ዚና ( ግሪክኛ ፦ Πέγκυ Ζήνα) ( 1975 እ.ኤ.አ. ፣ አቴና ፣ ግሪክ ) የግሪክ ዘፋኝ ነች።
29854	ጴጥራ ( ከግሪክ πέτρα /ፕትራ/፤ በአረብኛ البتراء /አል-ባትራ/፤ መጽሐፍ ቅዱስ ሴላ፤ ሁላቸው ማለት «ድንጋይ») በዮርዳኖስ አገር የሚገኝ ጥንታዊ ፍርስራሽ ነው።
29855	ፒታኔ ( ግሪክኛ ፦ Πιτάνη) በጥንታዊ ሚስያ ( አዮሊስ ) የነበረ ከተማ ሲሆን አሁን በቱርክ አገር ያለው ፍርስራሽ ነው።
29856	ፕሌምናዮስ ( ግሪክ ፦ Πλημναῖος) በሲክዮን ነገሥታት ዝርዝር የአፒያ (በኋላ ሲክዮን) ንጉሥ ነበር።
29857	ሌቫዲያኮስ የእግር ኳስ ክለብ ( ግሪክኛ ፦ Ποδοσφαιρική Ανώνυμη Εταιρεία Αθλητικός Ποδοσφαιρικός Όμιλος Λεβαδειακός) በሊቫዴያ፣ ግሪክ የሚገኝ የእግር ኳስ ክለብ ነው።
29858	ከዚህ በላይ የግሪክ አልፋቤት «ፒ» (Π, π) አባት ሆነ።
29859	ሂፖክራቴስ ሂፖክራቴስ ( ግሪክኛ ፦ Ἱπποκράτης 470-380 ዓክልበ.
29860	በፊት፣ በአንዳንድ ምዕራባዊ ግሪክ አልፋቤት እንዲሁም በላቲን አልፋቤት «Ρ» እንደ ምሥራቁ ለ/ር/ ድምጽ ይጠቀም ነበር።
29861	በተጨማሪ የግዕዝ ቁጥር ፻ (መቶ) ከግሪኩ ρ በመወሰዱ እሱም የ«ረ» ዘመድ ነው።
29862	ሄራክሌውፖሊስ ( ግሪክኛ ፦ Ἡρακλεόπολις፤ ግብጽኛ ፦ ኸነን-ነሱት) የጥንታዊ ግብፅ ከተማ ነበረ።
29863	ኦርጦፖሊስ ( ግሪክ ፦ Ὀρθόπολις) በሲክዮን ነገሥታት ዝርዝር የአፒያ (በኋላ ሲክዮን) ንጉሥ ነበር።
29864	አሪስጣጣሊስ በግሪኩ Ἀριστοτέλης ከክርስቶስ ልደት በፊት ከ384 ዓ.ዓ. እስከ ታህሳስ7፣ 322ዓ.
29865	ሩድ ( ግሪክኛ ፦ Ρόδος /ሮዶስ/) የግሪክ አገር ደሴት ነው።
29866	ቅርጹ ከዚያ በፊንቄ ( ከነዓን ) ሰዎች ተለማ፣ ከዚህም በግሪክ አልፋቤት "ሮ" (Ρ ρ) ደረሰ።
29867	ምልክቱ ከግዕዝ እንደ ተወረሰ ፻ ነው፣ ይህም ከግሪክ አልፋቤት ፊደል ሮ («Ρ፣ ρ») እንደ ተወሰደ ይታመናል።
29868	የ«ጽ» ድምጽ ከግሪክኛ ጠፍቶ ስላልተሰማ፣ እንደ ሲግማ (Σ) ለ«ስ» ያሰማ ጀመር።
29869	በዲዮዶሮስ ታሪክ ዘንድ፣ «ሰሶውሲስ» (Σεσόωσις) ተብሎ ገና ወጣት ሆኖ ፈርዖን ሳይሆን አረቢያንና ሊብያን ተገዥ እንዲሆኑ አደረገ።
29870	ሴሶስትሪስ ( ግሪክኛ ፦ Σέσωστρις) በታሪክ ጸሐፊዎች ሄሮዶቶስ ፣ ዲዮዶሮስ ሲኩሉስ ፣ ስትራቦንና ማኔጦን የተጠቀሰ የግብጽ ፈርዖን ነበር።
29871	የሲክዮን ሥፍራ በግሪክ ሲክዮን ( ግሪክ ፦ Σικυών /ሲኩዎን/) የጥንታዊ ግሪክ ከተማ ነበረ።
29872	እስኩቴስ ( ግሪክ ፦ Σκυθία /ስኩጢያ/) በአውሮጳና በእስያ የተገኘ ጥንታዊ አገር ነበረ።
29873	ይህ ልማድ የተወሰደው ደግሞ በግሪክኛ እስከ ዛሬ የ«σ» ቅርጽ በቃል መጨረሻ እንደ «ς» መጻፉን ለመምሰል ነበር።
29874	ከዚህ በላይ የግሪክ አልፋቤት "ሲግማ" (Σ, σ/ς) አባት ሆነ።
29875	በጊዜ ላይ፣ የ«ስቲግማ» ጥቅም በተለይ ቁጥሩን «ስድስት» (ግሪክኛ፦ /ሄክስ/) ለመጻፍ ብቻ ሆነ፣ እንጂ ለፊደላት «στ» ለማመልከት በብዛት አልታየም ነበር።
29876	ዛሬም ምልክቱ እራሱ (ϛ) አልፎ አልፎ ብቻ ስለሚታይ፣ ቁጥሩ ስድስት በዚህ ታሪክ ከ«ስቲግማ» ጋር ግንኙነት ስላገኘው፣ ቁጥሩን ስድስት ለመጻፍ በዘመናዊ ግሪክኛ በሁለቱ ፊደላት እንደ «στʹ» ይጻፋል።
29877	ስቲግማ (στίγμα) በመጀመርያ በግሪክኛ ቋንቋ «ምልክት»፣ «ነጥብ» ማለት ነበር።
29878	ከነዚህ አንዱ ሊጋቹር የፊደሎች «σ» (ሲግማ) እና «τ» ( ታው ) አንድላይ ሲታዩ በ«στ» ፋንታ የተያያዘው ፊደል «ϛ» («ስቲግማ») ተባለ።
29879	ብዙ ጊዜ በአገናዛቢው τάνεως ስለሚታይ፣ በብዙዎች እንደ ቦታው ስም ተቀበለ።
29880	የመጽሐፍ ቅዱስ ምንነት በእንግሊዝኛ ቋንቋ የተለመደው «ባይብል» የሚለው ቃል ከጥንቱ የኮይነ ግሪክኛ ቋንቋ የተወሰደ ሲሆን ቃሉ የተገኘበት τὰ βιβλία /ታ ቢብሊያ/ የሚለው ሀረግ «መጽሐፍቱ» ወይም «ትንንሽ መጽሐፍት» ተብሎ ሊተረጎም ይችላል።
29881	ቴልቂን ( ግሪክ ፦ Τελχίν) ወይም ቴልቂስ፣ ቴልቂኔስ በሲክዮን ነገሥታት ዝርዝር የአርጊያሌያ (በኋላ ሲክዮን) ሦስተኛ ንጉሥ ነበር።
29882	ቲታኖማኪያ ( ግሪክ ፦ Τιτανομαχία) ወይም «የቲታኖች ጦርነት» በጥንታዊ ግሪክ አፈ ታሪክ የ10 ዓመት የአማልክት ጦርነት ነበር።
29883	ትሪዮፓስ (Τριόπας) በግሪክ አፈ ታሪክ የአርጎስ ከተማ-አገር ንጉሥ ነበር።
29884	ትሮጎዶላይት ( ግሪክ ፦ Τρωγλοδύται /ትሮግሎዲውታይ/፤ ሮማይስጥ ፦ Troglodytae፣ Troglodyti) በግሪካውያንና ሮማውያን የታሪክ ጸሐፊዎች ዘንድ ዋሻ ውስጥ የሚኖሩ የጥንት ስዎች ነበሩ።
29885	ዚውስ ቲፎንን በመብራቅ ሊመታው ሲል ቲፎን ( ግሪክኛ ፦ Τυφῶν /ቲውፎን/፤ ደግሞ ቲውፎስ፣ ቲውፈውስ፣ ቲውፋዖን) በጥንታዊ ግሪክ አፈ ታሪክ አስፈሪና አደገኛ ጠላት ፍጡር ነበረ።
29886	በኋላ ዘመን የከነዓን «ዋው» እንደገና የግሪክ «ኡፕሲሎን» (Υ υ) ወለደ።
29887	በፊንቄ ጽሕፈት የፊደሉ ድምጽ እንደ ተናባቢ («ው») ሲሆን በጥንታዊ ግሪክ አልፋቤት ግን ይህ ምልክት የአናባቢ ድምጽ «ኢው» (Υ, υ) ለማመልከት ተጠቀመ።
29888	በሌላ አባባል የመግነጢስ ፍለክስ Φ በዑደቱ ውስጥ ይፈጥራል።
29889	ፋይጦን ( ግሪክኛ ፦ Φαέθων) በግሪክ አፈ ታሪክ የሚታወቅ ሰው ነው።
29890	ኤፌሶን ( ግሪክኛ ፦ Ἔφεσος /ኤፈሶስ/) በጥንታዊ ኢዮኒያ የነበረ ከተማ ሲሆን አሁን በቱርክ አገር ያለው ሰፊ ፍርስራሽ ቦታ ነው።
29891	ፎርባስ (Φόρβας) በግሪክ አፈ ታሪክ የአርጎስ ከተማ-አገር ንጉሥ ነበር።
29892	ፎሮኔዎስ (Φορωνεύς) በግሪክ አፈ ታሪክ የኢናቆስ እና የመሊያ ልጅ ሲሆን የአርጎስ ንጉሥ ሆነ።
29893	ሌላ አዲስ ቅርጽ «Χ» በምሥራቅ ግሪክ አልፋቤት ለ/ኽ/ ወከለ፤ በምዕራባዊ ግሪክ አልፋቤት ግን ይህ ቅርጽ ለ/ክስ/ ተጠቀመ።
29894	ወይም ከግሪክ «ቄሜያ» (χημεία, ቀላጭ ብረታብረት) ወይም ከግብጽ ዱሮ ስም «ከመት» («የከመት ጥበብ» ለማለት) ሊሆን ይችላል።
29895	ክርስቶስ ማለት በግሪክ ቋንቋ Χριστός ነው፤ ይህም መሢሕ (ከዕብራይስጥ ማሺያሕ ወይም 'የተቀባ') ማለት ነው።
29896	ክርስቶስ ማለት ከግሪክኛ ቋንቋ Χριστός ነው፤ ይህም ለመሢሕ ( ከዕብራይስጥ ማሺያሕ ወይም «የተቀባ») ትርጒም ነው።
29897	ስሙ የወጣ ከግሪክ Χριστούγεννα /ቅሪስቶውገና/ ማለትም «የክርስቶስ ልደት» ነው።
29898	ኤቂውረውስ ( ግሪክ ፦ Ἐχυρεύς) በሲክዮን ነገሥታት ዝርዝር የአፒያ (በኋላ ሲክዮን) ንጉሥ ነበር።
29899	መፍትሔ: : የመዳብ ልዩ መጠነ እንቅፋት መጠን ( ) ከኢንተርኔት እንደሚገኝ Ω m. ነው : የሽቦው የጎን ስፋት ( ) በሒሳብ ሲሰላ ካሬ ሜትር ነው።
29900	አሌክሳንደር ሶልዤንሲን ( ሩሲያኛ ፡ Александр Солженицын) ሩሲያዊ ደራሲ ነበር።
29901	አስታና (Астана) የካዛክስታን ዋና ከተማ ነው።
29902	ቤላሩስኛ (беларуская /ብየላሩስካያ/) በተለይ በቤላሩስ የሚነገር ስላቪክ ቋንቋ ነው።
29903	ቭላዲቮስቶክ ( ሩስኛ ፦ Владивосто́к) የሩስያ ከተማ ነው።
29904	ለምሳሌ፣ በዩክሬንኛ አልፋቤት «г» የሚለው ፊደል ለ/ሕ/ ያሰማል፣ ሌላውም ቅርጽ «Ґ» ለ/ግ/ ያገልግላል።
29905	በስላቮች ይህ ስም «ዱክልያ» (Дукля) ሆነ።
29906	ዱሻንቤ (Душанбе) የታጂኪስታን ዋና ከተማ ነው።
29907	የካተሪንቡርግ ( ሩስኛ ፦ Екатеринбу́рг /ይክትይርይንቡርክ/) የሩስያ ከተማ ነው።
29908	ዐሌና ካርሌዩሻ ( ሰርብኛ ፦ Јелена Карлеуша) ( 1978 እ.ኤ.አ. ፣ በልግራድ ፣ ሰርቢያ ) የሰርቢያ ዘፋኝ ነች።
29909	ካዛክኛ በተለይ የሚነገርባቸው አገራት ካዛክኛ (қазақша /ቃዛቅሻ/) በካዛክስታንና በጎረቤት አገሮች በተለይም በቻይና ሕዝባዊ ሪፐብሊክና በሞንጎሊያ በ15 ሚሊዮን ያሕል ተናጋሪዎች የሚነገር የቱርኪክ ቋንቋዎች ቤተሠብ አባል ነው።
29910	ካዛን ( ሩስኛ ፦ Каза́нь፣ ታታርኛ ፦ ቃዛን) የሩስያ ከተማ ነው።
29911	ካሊኦፒ ( መቄዶንኛ ፦ Калиопи Букле) ( 1966 እ.ኤ.አ. ፣ የመቄዶንያ ሬፑብሊክ ) የየመቄዶንያ ሬፑብሊክ ዘፋኝ ነች።
29912	ክሴኒያ ራፖፖርት ( መስኮብኛ ፦ Ксения Раппопорт) የሩሲያ ተዋናይ ነች።
29913	ኪርጊዝኛ የሚነገሩባቸው ሥፍራዎች ኪርጊዝኛ (кыргызча /ቂውርሕዊውስቻ/) በኪርጊዝስታንና በጎረቤት አገሮች በተለይም በቻይና ሕዝባዊ ሪፐብሊክ በ4.3 ሚሊዮን ያሕል ተናጋሪዎች የሚነገር የቱርኪክ ቋንቋዎች ቤተሠብ አባል ነው።
29914	ሊዮ ቶልስቶይ ( ሩስኛ ፦ Лев Никола́евич Толсто́й​ /ሌቭ ኒኮላየቪች ቶልስቶይ/) የሩስያ ጸሐፊ ነበሩ።
29915	ሞስኮ ( ሩስኛ ፦ Москва /ሞስክቫ/) የሩስያ ዋና ከተማ ነው።
29916	ነሰብር ( ቡልጋርኛ ፦ Несебър) በቡልጋሪያ የሚገኝ ጥንታዊ መደብ ነው።
29917	ኒኪታ ክሩሽቾፍ ኒኪታ ክሩሽቾቭ ( ሩስኛ ፦ Никита Хрущёв 1886-1964 ዓም) ከ1950 እስከ 1957 ዓም ድረስ የሶቭዬት ሕብረት ኰሙኒስት መሪ ነበረ።
29918	ዳግማዊ ዛር ኒኮላይ ( መስኮብኛ ፦ Николай II፣ ሙሉ ስም፦ Николай Александрович Романов ኒኮላይ አሊየክሳንድሮቪች ሮማኖቭ) የመጨረሻው የሩሲያ ንጉሠ ነገሥት ነበሩ።
29919	ፓልቶጋ ( ሩስኛ ፦ Палтога) የሩስያ መንደር ነው።
29920	ፖድጎሪጻ (Подгорица) የሞንቴኔግሮ ዋና ከተማ ነው።
29921	ፓዶስክ (በመስኮብኛ Подо́льск) ሩሲያ የምትገኝ የሞስኮ ኦብላስት ክፍለ ሃገር አውራጃ የሆነቸው ፖዶስኪ ግዛት ዋና ከተማ ናት።
29922	ረስቶፍ-በ-ዶን ( ሩስኛ ፦ Росто́в-на-Дону́ /ረስቶፍ-ና-ደኑ/) የሩስያ ከተማ ነው።
29923	ሳራዬቮ (Сарајево) የቦስኒያ-ሄርጸጎቪና ዋና ከተማ ነው።
29924	ስኮፕዬ ( መቄዶንኛ ፦ Скопје) የመቄዶንያ ሬፑብሊክ ዋና ከተማ ነው።
29925	ሶቺ ( ሩስኛ ፦ Со́чи) የሩስያ ከተማ ነው።
29926	ሰርብኛ (српски / srpski /ስርፕስኪ/) በተለይ በሰርቢያና በቦስኒያ የሚናገር ቋንቋ ነው።
29927	ኡድሙርትኛ (удмурт кыл) የኡድሙርቶች ቋንቋ ነው።
29928	ዩክሬንኛ (українська /ኡክራዪንስከ/) በዩክሬንና ከዩክሬን አጠገብ ባሉት ዙሪያዎች የሚነገር የስላቪክ ቋንቋዎች ቤተሠብ ቋንቋ ነው።
29929	የፓርቲው አርማ የዩክሬን ብሔራዊ ሕብረት ( ዩክሬንኛ :Український Національний Союз) ዩክሬንኛ ፖለቲካ ወገን ነው http://minprom.
29930	ኡፋ ( ሩስኛ ፦ Уфа́) የሩስያ ከተማ ነው።
29931	ሩቢን ካዛን እግር ኳስ ክለብ ( ሩሲያኛ ፦ Футбо́льный клуб Руби́н Каза́нь፣ ታታርኛ ፦ Rubin Qazan Futbol Törkimi, Рубин Казан футбол төркеме) በካዛን ፣ ሩሲያ የሚገኝ የእግር ኳስ ክለብ ነው።
29932	ዩሪ ጋጋሪን በስዊድን ዩሪ ጋጋሪን ( ሩስኛ ፦ Юрий Алексеевич Гагарин) (1926 - 1961 ዓም) የሩስያ ( የሶቭየት ኅብረት ) ጠፈረኛ ነበር።
29933	ግራጫ፦ የቻይና ይግባኝ በሕንድ አገር ውስጥ፤ ብጫ፦ የቲቤት ታሪካዊ ክፍሎች ቲቤት ራስ-ገዥ ክልል በቻይና ውስጥ ቲቤት (ቲቤትኛ፦ བོད་ /ጶዕ/) በደቡብ-ምዕራብ ቻይና የሚገኝ ታላቅ ታሪካዊ አውራጃ ነው።
29934	አርሜንኛ (Հայերեն /ሃየረን/) የአርሜኒያ መደበኛ ቋንቋ ነው።
29935	ሐይክ ( አርሜንኛ ፦ Հայկ) በአርሜኒያ አፈ ታሪክ ውስጥ የአርሜናዊ ህዝብ መስራች ነበረ።
29936	ጂዮርግኛ (ქართული /ካርቱሊ/) በተለይ በጂዮርጂያ አገር የሚነገር ቋንቋ ነው።
29937	አሚታብ ባቻን ( ሂንዲ ፡ अमिताभ बच्चन) ህንዳዊ ተዋናይ ናቸው።
29938	ሻህሩኽ ኻን ( ሂንዲ ፡ शाहरुख़ ख़ान) ህንዳዊ ተዋናይ ናቸው።
29939	ሳትያግራሃ ( ሳንስክሪት ፦ सत्याग्रह satyāgraha) ማለት ማህተማ ጋንዲ የጀመሩት የሰላማዊ መቃወም ዘዴ ነው።
29940	ሰምሳረ ( ሳንስክሪት संसार፣ «መዛወር») ከሕንድ አገር በወጡት ሃይማኖቶች የ«ተመላሽ ትስብዕት» ትምህርት ማለት ነው፤ የሞቱት ነፍሶች ተመልሰው ዳግመኛ ከማሕጸን ይወለዳሉ የሚል እምነት ነው።
29941	ቴሉጉኛ (తెలుగు /ቴሉጉ/) በደቡብ ሕንድ የሚነገር ቋንቋ ነው።
29942	ታሚልኛ (தமிழ் /ታሚል/) በደቡብ ሕንድና በስሪ ላንካ የሚናገር ቋንቋ ነው።
29943	ረክሃይን ግዛት በዘመናዊ ሚየንማ ዳኛዋቲ (በርምኛ፦: ဓညဝတီ ፣ ፓሊኛ፦ /ዸኘቨቲ/) በጥንታዊ አራካን (አሁን ረክሃይን ክፍላገር ሚየንማ ) እና በአፈ ታሪክ የነበረ የከተማ፣ የ፫ ሥርወ መንግሥታትና የሀገር ስም ነበረ።
29944	ሻንግ ሥያንግ ( ቻይንኛ ፦ 上庠) በቻይና አፈ ታሪክ ዘንድ በጥንት በቤተ መንግሥት ከተማ የተገኘ ከፍተኛ ትምህርት ተቋም ነበረ።
29945	ግድም «ሻንግ ሥያንግ» (ላይኛ ወይም ከፍተኛ አቅርቦት) ለመኳንንት ጡረተኞች አቆመ፣ እንደዚህም «ሥያ ሥያንግ» (下庠 ታችኛ አቅርቦት) ለተራ ሕዝብ ሽማግሎች አቆመ።
29946	ቡ ጅያንግ ( ቻይንኛ ፦ 不降) በጥንታዊ ቻይና የሥያ ሥርወ መንግሥት ዘመን ንጉሥ ነበር።
29947	የቻይና ሕዝባዊ ሬፑብሊክ ( ቻይነኛ ፦ 中華人民共和国 /ጆንግኋ ሬንሚን ጎንግሄጐ/） በእስያ ውስጥ የሚገኝ አገር ነው።
29948	የቻይና ሪፐብሊክ ( ቻይንኛ ፦ 中華民國 /ጆንግኋ ሚንጐ/ በእስያ የሚገኝ አገር ነው።
29949	ዳንዡ (ቻይንኛ፦ 丹朱) የጥንታዊ ቻይና ( ኋሥያ ) ንጉሥ ያው ልጅ ነበረ።
29950	ዳንሽዌ 丹水 (ዳን ውሃ) ወይም ዳንጅያንግ 丹江 (ዳን ወንዝ) በቻይና የሚፈስ ወንዝ ሲሆን ወደ ሃን ወንዝ ይፈሳል፤ ይህም ያንግ-ጸ ወንዝን ይመግባል።
29951	ዦንግ ካንግ ( ቻይንኛ ፦ 仲康) በጥንታዊ ቻይና የሥያ ሥርወ መንግሥት ፬ኛ ንጉሥ ነበር።
29952	ኒንተንዶ ( ጃፓንኛ : 任天度 እንግሊዝኛ ፡ Nintendo) የጃፓን ክዮቶ ከተማ ትልቅ የቪዲዮ ጌም ድርጅት ነው።
29953	ግድም ሥዮንግ-ኑ ( ቻይንኛ ፦ 匈奴) በጥንታዊ ሞንጎሊያ አካባቢ የተገኘ ብሔር ነበር።
29954	ሆካይዶ በጃፓን ሆካይዶ ( ጃፓንኛ ፦ 北海道) ከጃፓን ፬ ዋና ደሴቶች ሰሜኑ ነው።
29955	አዳራሽ ናንጂንግ ዩኒቨርሲቲ ( ቻይንኛ ፦ 南京大学 /ናንጂንግ ዳሥዌ/) በናንጂንግ ፣ ቻይና የሚገኝ ጥንታዊ ከፍተኛ ትምህርት ተቋም ነው።
29956	ናንጂንግ ( ቻይንኛ ፦ 南京市) የቻይና ትልቅ ከተማ ነው።
29957	ናምቻ ባርዋ (ቲቤትኛ፡ ናምቻግባርዋ፤ ቻይንኛ ፡ 南迦巴瓦峰 /ናንጅያባዋ ፈንግ/) የሂማላያ የተራሮች ሰንሰለት አባልና የቲቤት ተራራ ነው።
29958	ባግዳ ፌንግ (አንዳንዴም ቦግዳ ተራራ ተብሎ የሚታውቀው) (博格达峰) የቲያን ሻን የምስራቁ አካል የተራሮች ሰንሰለት በከፍታ የአንደኛውን ደረጃ በመያዝ ይታውቃል።
29959	ሲማ ጭየን ሲማ ጭየን ( ቻይንኛ ፦ 司馬遷) ከ153 እስከ 94 ዓክልበ.
29960	ጪ ጪ ( ቻይንኛ ፦ 启) በጥንታዊ ቻይና የሥያ ሥርወ መንግሥት ፪ኛ ንጉሥ ነበር።
29961	ሻንግጭዩ ( ቻይንኛ ፦ 商丘) የቻይና ከተማ ነው።
29962	ለምሳሌ፣ ቃሉ /ሥር/ «አራት» ደግሞ እንዳጋጣሚ «ሰርን» ለማለት ይጠቅማል፣ ስለዚህ የ«ሰርን» ስዕል 四 ደግሞ ለ«አራት» ይቆማል።
29963	በምሥራቅ አገሮች ግን ሳካዎች ( ፋርስኛ ፦ ሳካ፣ ቻይንኛ ፦ 塞 /ሳይ/) ተባሉ።
29964	ደቡብ ኮርያ (대한민국 / 大韓民國 / Dae Han Min Guk(ዴ ሐን ሚን ጉግ) / የኮርያ ሬፑብሊክ).
29965	ትየንጂን ( ቻይንኛ ፦ 天津) የቻይና ከተማ ነው።
29966	ታይ ካንግ ( ቻይንኛ ፦ 太康) በጥንታዊ ቻይና የሥያ ሥርወ መንግሥት ፫ኛ ንጉሥ ነበር።
29967	ኮንግ-ፉጸ ወይም ኮንፉክዩስ ( ቻይነኛ ፦ 孔夫子) 558-487 ዓክልበ.
29968	ሱውን ጽዝዕ 孫子 ከ544 - 496 ዓ.ዓ. በጥንታዊ ቻይና ይኖሩ የነበር የጦር መሪ፣ ውትድርና ስልት ቀያሽ እና ፈላስፋ ነበሩ።
29969	ፉጂ ተራራ ፉጂ ተራራ ( ጃፓንኛ : 富士山 / ふじさん ) ጃፓን አገር ውስጥ ትልቁ ተራራ ነው።
29970	ሃን ዥዎ ( ቻይንኛ ፦ 寒 捉) በጥንታዊ ቻይና የሥያ ሥርወ መንግሥት ዘመን በዜና መዋዕሎች መሠረት፣ ለጊዜው ከሥያንግ ቀጥሎ መንግሥትን በአመጽ የቀማው ጦር አለቃ ነበር።
29971	ሻውካንግ ( ቻይንኛ ፦ 少康) በጥንታዊ ቻይና የሥያ ሥርወ መንግሥት ዘመን ንጉሥ ነበር።
29972	ዲ ዥዕ ( ቻይንኛ ፦ 帝挚) በቻይና አፈ ታሪክ የጥንታዊ ቻይና ንጉሥ ነበር።
29973	ጂን ( ቻይንኛ ፦ 廑) በጥንታዊ ቻይና የሥያ ሥርወ መንግሥት ዘመን ንጉሥ ነበር።
29974	ጅዮንግ ( ቻይንኛ ፦ 扃) በጥንታዊ ቻይና የሥያ ሥርወ መንግሥት ዘመን ንጉሥ ነበር።
29975	ላሳ ( ቻይንኛ ፦ 拉萨) የቻይና ቲቤት ከተማ ነው።
29976	ካይዘን ( ጃፓንኛ ፦ 改善 «ማሻሻል» ማለት ነው) የአመራር ፍልስፍና ነው።
29977	ጃፓን ( ጃፓንኛ ፦ 日本／にほん/ኒሆን/፣ /ኒፖን/) በምሥራቅ እስያ ያለ አገር ነው።
29978	ጩፉ ( ቻይንኛ ፦ 曲阜) የቻይና ከተማ ነው።
29979	ሳፖሮ （ በጃፓንኛ : 札幌市) የጃፓን ከተማ ነው።
29980	ዡ ( ቻይንኛ ፦ 杼) በጥንታዊ ቻይና የሥያ ሥርወ መንግሥት ዘመን ንጉሥ ነበር።
29981	ኋይ ( ቻይንኛ ፦ 槐) በጥንታዊ ቻይና የሥያ ሥርወ መንግሥት ዘመን ንጉሥ ነበር።
29982	ማው ፀ-ቶንግ ( ቻይንኛ ፦ 毛泽东፣ በፒንዪን፦ Māo Zèdōng) (1886 - 1968 ዓም) ከ1942 እስከ 1968 ዓ.ም. ድረስ የቻይና ሕዝባዊ ሪፐብሊክ ዋና መሪና አለቃ (ሊቀ መንበር) ነበር።
29983	አና ናጋታ ( ጃፓንኛ ፦ 永田杏奈 1974 ዓ.ም. ተወልዳ) ጃፓናዊት ተዋናይ ናት።
29984	ሤ ( ቻይንኛ ፦ 泄) በጥንታዊ ቻይና የሥያ ሥርወ መንግሥት ዘመን ንጉሥ ነበር።
29985	ጂይወን ( ቻይንኛ ፦ 济源) የቻይና ከተማ ነው።
29986	ማካው ( በቻይንኛ 澳門 /አውመን/) ከቻይና ሁለት ልዩ አስተዳደር ካላቸው ግዛቶች አንዱ ነው፤ (ሁለተኛው ሆንግ ኮንግ ሲሆን)።
29987	ጋን ዪንግ (甘英) በ89 ዓ.ም. በቻይና አበጋዝ ባን ቻው ወደ ሮማ የተላከ የቻይና ተልእኮ ተወካይ ነበር።
29988	ሥያንግ ( ቻይንኛ ፦ 相) በጥንታዊ ቻይና የሥያ ሥርወ መንግሥት ፭ኛ ንጉሥ ነበር።
29989	ሸንኖንግ ዕፅዋትን ሲቀምስ ሸንኖንግ ( ቻይንኛ ፦ 神農) በቻይና ልማዳዊ ታሪክ በኩል ከፉሢ ዘመን ቀጥሎ የነገሠው ንጉሥ ነበረ።
29990	በዚሁ ዘመን ተቋማት የ«ስድስቱ ሞያዎች» አስተማሩ፦ ሊ (禮 ሥርአተ ቅዳሴ)፣ ይዌ (樂 ሙዚቃ)፣ ሼ (射 ቀስትን ማስፈንጠር)፣ ዩ (禦 ሠረገላ መንዳት)፣ ሹ (書 ሥነ ጽሑፍ ወይም ጽሕፈት)፣ ሹ (數 ሥነ ቁጥር ) ነበሩ።
29991	ጓንግዶንግኛ ወይም ይውኛ (粵語 / 粤语 /ይውት ይው/) በደቡብ ቻይና የሚናገር ቋንቋ ነው።
29992	የጥንታዊ ቻይና ንጉሥ የሹን ሐውልት ሹን ( ቻይንኛ ፦ 舜) በቻይና አፈ ታሪክ የጥንታዊ ቻይና ( ኋሥያ ) ንጉሥ ነበር።
29993	ሌላ ስሙ ፈን (芬) ነው።
29994	ሌላ ስሙ ኋንግ (荒) ነው።
29995	ሆኩሳይ እንደ ሽማግሌ ራሱን እንደ ሳለው ካጹሺካ ሆኩሳይ ( ጃፓንኛ ፦ 葛飾 北斎 1753-1841 ዓም) ዝነኛ የጃፓን ሰዓሊ ነበር።
29996	ዠንግዦው ( ቻይንኛ ፦ 郑州) የቻይና ከተማ ነው።
29997	ቾንግጪንግ በቻይና ውስጥ ቾንግጪንግ ( ቻይንኛ ፦ 重庆) የቻይና ነጻ መዲናነት ወይም ከተማ ነው።
29998	ኮሪይኛ (한국어 / 韓國語 / ሃን ጉክ ኧ) የኮርያ (ስሜንና ደቡብ) መደበኛ ቋንቋ ነው።
29999	ሆንግ ኮንግ ( በቻይንኛ 香港) ከቻይና ሁለት ልዩ አስተዳደር ካላቸው ግዛቶች አንዱ ነው፤ (ሁለተኛው ማካው ሲሆን)።
30000	ቢጫው ንጉሥ ኋንግ ዲ ( ቻይንኛ ፦ 黃帝 «ቢጫው ንጉሥ») በቻይና ልማዳዊ አፈ ታሪክ ዘንድ የቻይና ሕዝብ አባትና ንጉሥ ነበረ።
